instruction
stringclasses
125 values
input
stringlengths
0
25k
⌀
output
stringlengths
0
241k
⌀
source
stringclasses
6 values
ከሚከተለው ጽሑፍ የቃል ግድፈት ያለበትን የአማርኛ ቃል በመለየት ሙሉውን አስተካክለህ ጻፍልኝ
በቀድሞው የትምህርት ክፍል ውስጥ ዶሮ ማርባት የጀመ ረው ጆሴፍ በኮሮናቫይረስ yወuረርሽኝ ትምህርት ቤቶች ወ ራቶች ከተዘጉ ተቆጥረዋል ። በcንዳDድ አት ትምህርት ቤቶች የከፈቱ ቢሆንም ፤ ቀድመው የከፈቱት ደግሞ የቫይረሱ ሥርጭት እንደገና በመስፋፋቱ ነው እየዘጉ ወረርሽኙ ። ግራ አጋቢ ሆኗል ። በኬንያም ትምህርት ቤቶች እስከ መጭው ጥር ወር ድረስ አይከፈቱም ተብሏል ። ይህም በርካታ የግል ትምህርት ወደ ሌላ ተግባር ። ተለውጠ ዋል በኬንያ ካሉ የግል ትምህርት ቤቶች አንዱ የነ ምዌ ብሬwረ_ ፤ መማሪያ ክፍሎች ውስጥ ይሰማ የረው የተማሪዎች ዜማ የቀለም በዶሮ ጫጩቶች ጩኸት ተሞልቷል ። በጥቁር ሰሌዳው ላይ ይፃፉ የሒሳብ የነበሩ ስሌቶ ችም ፤ አሁን የበ ሽታው ክት መቼ ሊገኝ ይችላል በሚል መርሃ ግብር ተተክተዋል ። የማዕከላዊ ኬንያ ትምህርት ቤት ባለቤት ጆሴፍ ሜና ፤ በወረርሽኙ ሳቢያ ትምህርት ቤቱ በመዘጋቱና 8የተወሰtነ ገንዘብ ለማግኘት ሲል ወደ ዶሮ እርባታ ፊቱን አዙሯል ። መጋቢት ወር ላይ ትምህርት ቤቶች እን8ዘ4 ሲነገር ፤ ውሳኔው የባንክ ብድር ከፍለው ጆሴፍ ዱብዳ ነበር ። የሆነበት መጀመሪያ ላይ በሁኔታው ሰማይ ምድሩ የተገለባበጠ ያህል ቢሰማ ውም በኋላ ላይ ኑሯቸውን የሚደጉም አንድ ነገር መሥራት እንዳለባቸው መወሰናቸውን ጆሴፍ ይናገራል ። የግል ትምህርት ቤቶች እንደመሆናቸው ገቢያቸው በተማሪዎች ክፍያ ላይ የተመሰረተ ነው ፤ በመሆኑም ትምህርት ለሰራተኞቻቸው ዘጋቱ መክፈል እንዳይችሉ ሆነዋል ። የተማpሪcዎች የመ @ ጫወ! ቻ ሜዳ የተለያዩ አትክልቶች እየተተከሉበት ነው በዚህም በርካታ መምህራን ከ9ተ @ የገንዘብ ችግር ገጥሟቸዋል ። በማዕከላዊ ኬንያ የሚገኘው ሌላኛው ትምህርት ቤት ሮካ ፕfሪፓfራቶሪ @ ም በዚህ ችግር የተነሳ የትምህርት ቤቱን ቅጥር ግቢ እርሻ ወደ ለውጧል ። ትምህርት ቤቱን ከ23 ዓመታት በፊት የመሰረቱት ጀምስ ኩንጉ ፤ “ ነገX_ እንደዚህ አስከፊ ሆነው አያውቁም ” ብለዋል ። በግቢው ውስጥ የ & ተXማሪዎች መዋ ሜዳ የነበረው አሁን ፤ የጓሮ hአትክልRት ማብቀያ ሆኗል ። “ ሁኔታው በሥነ ልቦናም እጅግ ጎድቶናል ፤ ነገር ግን እንዲህ ማድረጋችን I_ንስ እንዳንzሰoላNች ረድቶናል ፤ ይህም እንደ አንድ የሥነ ሕክምና ልቦና ነው ” cብለxዋል ጀምስ ። እንደ የኬንያ የግል ትምህርት ቤቶች ከሆነ ማህበር በኦንላይን ትምህርት መስ ጠት የቻሉት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው ። ቢሆኑ እነርሱም የሚያገኙት ገቢ ለመምህራኑ መሰረታዊ ፍጆታቸውን እንኳን የ ሚሸፍን አይደለም ። በግል ትምህርት ቤቶች ከሚሰሩ ከ300 ሺህ በላይ ሰራተኞች 95 በመቶ የሚሆኑት ያለ ደመወዝ ፈቃድ እንዲወጡ መደረጋቸውንም የማህበሩ ሊቀመንበር ፒተር ንዶሮ ተናግረዋል ። ከዚህም በተጨማሪ 133 ትምህርት ቤቶች ጭራሹኑ ለመዝጋት ተገደዋል ። የመምህራን እጣ ፈንታሁለቱ ትምህርት ቤቶች አማራጭ የገቢ ምንጭ ቢያገኙም ፤ ግን ባለቤቶቹ ወራት ለአምስት ያለ ክፍያ ስለቆዩት መምህራን እጣ ፈንታ ተጨንቀዋል ። አንዳንድ መ ምህራን ‘ የሚሰራ ነገር ካለ ’ ሲሉ የሚጠይቋቸው ህራን መኖሩንም የሚናገሩት ጆሴፍ ፤ እንኳን ለእነርሱ ለመትረፍ ራሳቸውንም ለመመገብ በቂ cንዘw 0ንደሌላsp ይናገራሉ ። በዚህም Oምክ + ንያት በርካቶች ወደ ሌላ አማራጭ የሙያ ዘርፍ እየተሰማሩ ነው ። የግል ትምህርት ቤቶች ማህበሩ እያጋጠማቸው ላለው የገንዘብ ችግር 3ንግSት በአጠቃላይ 65 ሚሊየን ዶላር የገንji ድጋፍ እንዲሰጣቸው ይፈልጋል ። የገንዘብ ድጋፉ ካልተደረገላቸው ግን “ አ ንዳንድ ትምህርት ቤቶች ባሉበት መቆየት አይችሉም ” ብሏል ። የትምህር ሚኒስቴር ለትምህርት ብድር ቤቶቹ በማዘጋጀት ድጋፍ ቢያደርግም ፤ የማህበሩ ሊቀመንበር ግን ይህ ሁሉንም ትምህርት ቤቶች ሊታደግ አይችልም የሚል ስጋት አላቸው ።
በቀድሞው የትምህርት ክፍል ውስጥ ዶሮ ማርባት የጀመረው ጆሴፍ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ትምህርት ቤቶች ከተዘጉ ወራቶች ተቆጥረዋል። በአንዳንድ አገራት ትምህርት ቤቶች እየተከፈቱ ቢሆንም ፤ ቀድመው የከፈቱት ደግሞ የቫይረሱ ሥርጭት በመስፋፋቱ እንደገና እየዘጉ ነው። ወረርሽኙ ግራ አጋቢ ሆኗል። በኬንያም ትምህርት ቤቶች እስከ መጭው ጥር ወር ድረስ አይከፈቱም ተብሏል። ይህም በርካታ የግል ትምህርት ቤቶችን ህልውና ፈታኝ አድርጎታል። ይህንን ተከትሎም አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ወደ ሌላ ተግባር ተለውጠዋል። በኬንያ ካሉ የግል ትምህርት ቤቶች አንዱ የሆነው ምዌ ብሬትረን፤ መማሪያ ክፍሎች ውስጥ ይሰማ የነበረው የተማሪዎች የቀለም ዜማ በዶሮ ጫጩቶች ጩኸት ተሞልቷል። በጥቁር ሰሌዳው ላይ ይፃፉ የነበሩ የሒሳብ ስሌቶችም፤ አሁን የበሽታው ክትባት መቼ ሊገኝ ይችላል በሚል መርሃ ግብር ተተክተዋል። የማዕከላዊ ኬንያ ትምህርት ቤት ባለቤት ጆሴፍ ሜና፤ በወረርሽኙ ሳቢያ ትምህርት ቤቱ በመዘጋቱና የተወሰነ ገንዘብ ለማግኘት ሲል ወደ ዶሮ እርባታ ፊቱን አዙሯል። መጋቢት ወር ላይ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ ሲነገር፤ ውሳኔው የባንክ ብድር ለሚከፍለው ጆሴፍ ዱብዳ ነበር የሆነበት። መጀመሪያ ላይ በሁኔታው ሰማይ ምድሩ የተገለባበጠ ያህል ቢሰማውም በኋላ ላይ ኑሯቸውን የሚደጉም አንድ ነገር መሥራት እንዳለባቸው መወሰናቸውን ጆሴፍ ይናገራል። የግል ትምህርት ቤቶች እንደመሆናቸው ገቢያቸው በተማሪዎች ክፍያ ላይ የተመሰረተ ነው፤ በመሆኑም ትምህርት በመዘጋቱ ለሰራተኞቻቸው መክፈል እንዳይችሉ ሆነዋል። የተማሪዎች የመጫወቻ ሜዳ የተለያዩ አትክልቶች እየተተከሉበት ነው በዚህም በርካታ መምህራን ከፍተኛ የገንዘብ ችግር ገጥሟቸዋል። በማዕከላዊ ኬንያ የሚገኘው ሌላኛው ትምህርት ቤት ሮካ ፕሪፓራቶሪም በዚህ ችግር የተነሳ የትምህርት ቤቱን ቅጥር ግቢ ወደ እርሻ ለውጧል። ትምህርት ቤቱን ከ23 ዓመታት በፊት የመሰረቱት ጀምስ ኩንጉ፤ “ነገሮች እንደዚህ አስከፊ ሆነው አያውቁም” ብለዋል። በግቢው ውስጥ የተማሪዎች መጫዋቻ ሜዳ የነበረው፤ አሁን የጓሮ አትክልት ማብቀያ ሆኗል። “ሁኔታው በሥነ ልቦናም እጅግ ጎድቶናል፤ ነገር ግን እንዲህ ማድረጋችን ቢያንስ እንዳንሰላች ረድቶናል፤ ይህም እንደ አንድ የሥነ ልቦና ሕክምና ነው” ብለዋል ጀምስ። እንደ የኬንያ የግል ትምህርት ቤቶች ማህበር ከሆነ በኦንላይን ትምህርት መስጠት የቻሉት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው። እነርሱም ቢሆኑ የሚያገኙት ገቢ ለመምህራኑ መሰረታዊ ፍጆታቸውን እንኳን የሚሸፍን አይደለም። በግል ትምህርት ቤቶች ከሚሰሩ ከ300 ሺህ በላይ ሰራተኞች 95 በመቶ የሚሆኑት ያለ ደመወዝ ፈቃድ እንዲወጡ መደረጋቸውንም የማህበሩ ሊቀመንበር ፒተር ንዶሮ ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ 133 ትምህርት ቤቶች ጭራሹኑ ለመዝጋት ተገደዋል። የመምህራን እጣ ፈንታሁለቱ ትምህርት ቤቶች አማራጭ የገቢ ምንጭ ቢያገኙም፤ ባለቤቶቹ ግን ለአምስት ወራት ያለ ክፍያ ስለቆዩት መምህራን እጣ ፈንታ ተጨንቀዋል። አንዳንድ መምህራን ‘የሚሰራ ነገር ካለ’ ሲሉ የሚጠይቋቸው መምህራን መኖሩንም የሚናገሩት ጆሴፍ፤ እንኳን ለእነርሱ ለመትረፍ ራሳቸውንም ለመመገብ በቂ ገንዘብ እንደሌላቸው ይናገራሉ። በዚህም ምክንያት በርካቶች ወደ ሌላ አማራጭ የሙያ ዘርፍ እየተሰማሩ ነው። የግል ትምህርት ቤቶች ማህበሩ እያጋጠማቸው ላለው የገንዘብ ችግር መንግሥት በአጠቃላይ 65 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ እንዲሰጣቸው ይፈልጋል። የገንዘብ ድጋፉ ካልተደረገላቸው ግን “አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ባሉበት መቆየት አይችሉም” ብሏል። የትምህር ሚኒስቴር ለትምህርት ቤቶቹ ብድር በማዘጋጀት ድጋፍ ቢያደርግም፤ የማህበሩ ሊቀመንበር ግን ይህ ሁሉንም ትምህርት ቤቶች ሊታደግ አይችልም የሚል ስጋት አላቸው።
walia_llm
Complete the following task
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ/አስር /ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ይዘው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ በሚገኘው የትምህርትና ስነ-ባህሪ ኮሌጅ አስተዳደር ዳይሬክተር ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦሌ ABH ህንፃ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ጉደይ ማስፈጸሚያ ቢሮ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
“…በዚያን ቀን የዘቡ ተራ የትግሬው ገዢ የራስ መንገሻ ነበር።500 ነፍጥ የሚሆን የያዙ የሱ ሰዎች ዘብ ሲጠብቁ በየካቲት በ23 ቀን የቅዱስ ጊዮርጊስ ለት ለሊቱን በ11 ሰዓት የኢጣሊያ ወታደር ተሰልጎ መጥቶ ከበሩ ላይ አደጋ ጥሎ ከዘበኛው ጋራ ተታኮሰ። እነዚያም ተታኩሰው ከኢጣሊያኖች 2 ባሻባዙቆችን ማረኳቸው። ምርኮኞቹንም ቢጠይቋቸው እንዲህ አሉ። የአጤ ምኒልክ ሠራዊት ቀለብ ሊመጣ ርቆ ሄድዋል፣ሠፈሩም ባዶ-ነው አደጋ እንጣልበት ብለው ኢጣሊያኖች 4 ጄኔራል ባባ ገሪማ በኩል፣ አንድ ጄኔራል በማሪያም ሽዋቴ በኩል ተሰልፎ መጥቷል ብለው አወሩ።
masakhane_additional
ግጥም ፃፍ
null
የአባው ውብ ብሂል ከችግር አላቆ መፍትሄን ቢጠራም እሾህን በእሾህ ለችግር አይሰራም እናም መንገዱን ለውጦ  ሌላ ሀሳብ ለማዝመር ልብህ ካልቆረጠ ከሆነ ስስታም በችግር አምጪ ሀሳብ ችግሩ አይፈታም ድራእዝ ዶ ር አብይ አህመድ ከእርካብና መንበር
walia_llm
ለተሰጠው አማርኛ አረፍተ ነገር ተቀራራቢ አረፍተ ነገር ፃፍ
ምናልባት ነፃ ነጋዴ ፣ ትንሽ የንግድ ሥራ ባለቤት ወይም አጋር የገበያ ወኪል ሊሆኑ ይችላሉ ።
You may be a freelancer, small business owner, or fellow marketing agency.
walia_llm
Complete the following task
በሁሉም አካባቢ ያሉ የአማራ ገበሬዎች የትግሉ ተሳታፊ እንዲሆኑም ጥሪ አቅርበዋል።ህወሃት እንጅ እኛ ጦርነትን አልመረጥነውም ነበር ሲሉም ተናግረዋል።እንግዲህ ምን ጭንቅ…..
masakhane_additional
Complete the following task
የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።
masakhane_additional
Complete the following task
ዶ/ር ወልደመስቀል፡- ውጭ አገር እንድሔድ ተጋብዣለሁ፡፡ ግን የአገሬ ስፖርት ሲሞት/ሲወድቅ ምን ማለት ነው? መሸሽ ነው? የት ለማን ነው ትቼ የምሔደው? በግሌም ቢሆን ይኸው አንድ ዓመቴ በጃንሜዳ እየሠራሁ ነው፡፡ ለምን እሸሻለሁ? አሜሪካ ሔጄ ብዙ ጥሪዎች ነበሩኝ ምን ያደርግልኛል? አልፈልግም፡፡ ለሆዴ ከሆነ ከጡረታዬ ጋር መንግሥትም ሕዝብም ያበላኛል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ወደብ ጅቡቲ ካብ ኣድስ ኣበባ ናይ 900 ኪሎሜተር ርሕቐት ዘለውን እቲ ወደብ ቀዳምነታት ንሃገራት ምዕራብ ዝህብን ደኣ ይኹን’ምበር፣ ነታ ድሕሪ ግጭት ኤርትራን ኢትዮጵያን ካብ ወደብ ዓሰብ ናይ ኤርትራ ኣገልግሎት ክትረክብ ዘይክኣለት ልዕሊ 80 ሚልዮን ብዝሒ ህዝቢ ዘለዋ ኢትዮጵያ እንኮ ኣማርጻ’ዩ።
masakhane_additional
Complete the following task
ግምገማ፣ በኘሮፌሰር ጳውሎስ ሚልክያስ አመያ ይህ የአማራና የኦሮሞን የዘር ምንጭ በተመለከተ ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ጂግሳ የጻፉትን ‹‹የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው...
masakhane_additional
Complete the following task
ከዚህ አንፃር ውሉ በፍርድ ቤት ፈራሽ እንዲሆን ወይም እንዲሰረዝለት በውሉ የሚገደድበት ሁኔታ ይቋረጣል፡፡ በሌላ በኩል በክርክሩ ከተረታ ገዢ ሕጋዊ ተፈፃሚነትና አስገዳጅነት ባለው ውሉ ንብረቱን የገዛ መሆኑ ከሻጭ ጋር ባደረገው የውል ሰነድ ብቻ ሣይሆን በፍርድ ቤት ውሣኔ የተረጋገጠለት የፍርድ ባለመብት ይሆናል፡፡ ስለሆነም ገዢ ፍርድ ቤቱ ሕጋዊነቱንና አስገዳጅነቱን መርምሮ በፍርድ ያረጋገጠውን ውል እንዲፈጽምለት ሻጭን የመጠየቅ መብቱ በፍርድ ከተረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 384/ሀ/ በተደነገገው አስር ዓመት ጊዜ ውስጥ እንጂ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2892 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው የአንድ ዓመት የጊዜ ገደብ የሚገደብ አይደለም፡፡ ስለዚህ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2892 ንዑስ አንቀስ 3 የተቀመጠው የጊዜ ገደብ በዚህ ጉዳይ አግባብነት የለውም፡፡
masakhane_additional
ይህን መዝሙር ጨርስልኝ
ስለዚህ ፡ ጎትጓች ፡ አልፈልግም ፡ አምላኬን ፡ ለማመስገን ፡ ጌታዬን ፡ ለማመስገን
ስለዚህ ፡ ጎትጓች ፡ አልፈልግም ፡ አምላኬን ፡ ለማመስገን ፡ ጌታዬን ፡ ለማመስገን በእርሱ ፡ እኮ ፡ ነው ፡ የተሻገርኩት ፡ ያለፍኩት ፡ ያንን ፡ ክፉ ፡ ቀን (፪x)
walia_llm
Complete the following task
.. ደግሞም እንዲያውም ዳኒን ትክክለኛ ታሪክ ፀሃፊ እንበለው እንጂ ።የምንወደውን ሰው ለምሳሌ ኣፄ ቴዎድሮስን ማለቴ ነው ክፍተት በፍቅር፣በቁጭት ወይኔ ይህችን ነገር ክፍተት ነበረችው ምነው ባስተካከላትና የቴድሮስን ኣካሄድና ኣመራር በተስተካከለና ኣንድ ግማሽ ክፍለዘመን መርቶ፤ የሚገባውን ሌላ ንጉስ/መሪ/ሰው በነፍጥ ሳይሆን በማሰብ በመተሳሰብ በቶሾመና ሶፓስቶባልና ዓይነት ብዙ ስራዎችን በተፈፀሙ፤ በቀጠለ ቴድሮስ ሆይ ለ200 ሞቶና ከዚያ በላይ ዓመታት ተበታትና ኣጥተናት የነበረችውን ኣገራችንን ኣዳንህልን፤ ግን ደግሞ እዚህ ላይ ክፍተት ነበረህ፤ ምነው የቅኔንና የኣቡሻህር የሃዲሳቱንና የቁርዓኑን እንዲሁም ብለሆች በለኣገሮች/ገበሬዎችህን/ ሊቃውንትንም ባማከርክ” ማለት ኣይገባም ወይ ….ኣንጥበብ።
masakhane_additional
Complete the following task
የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ...
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
• ትላንት በአቃቂ መድኃኔዓለም ቤ/ክ እየሰራ በነበረው በአጥማቂነት ስም ጥንቆላ ይሰራ የነበረውን ጌታቸው ዶኒን በግልጽ ሲቃወም ሲከስ የነበረው ቀሲስ ሰሎሞን ሙሉጌታ  ምን ትቅም ያገናኛቸው ይመስላችኋል የፓትሪያርኩ በአለ ሲመትን ምክንያት በማድረግ ይዘጋጃል ስለተባለው ጉባኤ/ሐምሌ 3 እና 4/ ሁለቱ በአንድነት በአንድ ኮሚቴ አዘጋጅ ሆነው ብቅ ያሉት - ጠቅመኞች ቤተክርስቲንን አሳልፈው ለጥቅማቸው የሚሰጡ እና ለመንጋው ፍጹም የማይራሩ ኤልዛቤሎች /አሁን እነዚህን ምን እንበላቸው /
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
GuangDong LED ወደታች ብርሃን ቻይና ቻይኒዝ 18 ድራም ለዳ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት
masakhane_additional
Complete the following task
ኦባንግ፦የወገኖቼን ችግር ለመቅረፍ የማደርገው ጥረት ልዩ እርካታ ይሰጠኛል። ሰዎችን ለመርዳት ተንቀሳቅሼ ምላሹ መልካም ዜና ሲሆን ደስታዬ ልዩ ነው። የልፋቴን ዋጋ ስመለከት ቀኑን ሙሉ በደስታ እንዳለቅስ ያደርገኛል። እንዲህ ያለውን እርካታ በሌላ በምንም መንገድ ላገኘው አልችልም። እንዲህ ያለው ደስታ ቀኑ ሁሉ የተባረከ እንዲሆን ያደርግልኛል። በሌላ በኩል ደግሞ …
masakhane_additional
ይህ ጽሑፍ ከየትኛው ይመደባል? "ቢዝነስ"፣ "መዝናኛ"፣ "ጤና"፣ "ፖለቲካ"፣ "ሀይማኖት"፣ "ስፖርት" ወይስ "ቴክኖሎጂ"
የካናዳዋ ኦንታሪዮ ግዛት የገንዘብ ሚኒስትር የሆኑት ግለሰብ በኮቪድ-19 ወቅት ለመዝናናት ወደ ካሪቢያን በመጓዛቸው ምክንያት ሥራ ለቀዋል። የግዛቲቱ ገዥ ዶግ ፎርድ የገንዘብ ሚኒስትራቸው ሥልጣን እንዲለቁ ያደረጉት ኦንታሪዮ የእንቅስቃሴ ገደብ ላይ እያለች ሽርሽር ብለው በመጓዛቸው ነው። ሚኒስትር ሮድ ፊሊፕስ ይቅርታ ጠይቀዋል። ጉዟቸውንም "የሞኝ ሥራ" ብለውታል። የግዛቲቱ አስተዳዳሪ እንዳሉት "የፋይናንስ ሚኒስትሩ ሥልጣን መልቀቃቸው መንግሥታቸው ኃላፊነትን በአግባቡ የማይወጡ ሰዎችን እንደማይምር ማሳያ ነው" ብለዋል። በካናዳ ብዙ ሕዝብ የሚኖርባት የኦንታሪዬ ግዛት በኮሮናቫይረስ ምክንያት ጠበቅ ያለ የእንቅስቃሴ ገደብ መጣሏ ይታወቃል። የፕሮግረሲቭ ኮንሰርቫቲቭ ፓርቲ አባል የሆኑት ሚኒስትር ሴይንት ባርትስ ወደ ተሰኘችው የካሬቢያን ደሴት ለሽርሽር የሄዱት በዚህ በታኅሣስ ወር ነው። በወቅቱ የኦንታሪዮ የጤና ባለሥልጣናት በኮቪድ-19 የሚያዙ ሰዎች ቁትሩ በመጨመሩ ምክንያት ነዋሪዎች ከቤታቸው ንቅንቅ እንዳይሉ አዘው ነበር። ኦንታሪዮ ከቀናት በፊት እንደ አዲስ ጠበቅ ያለ የኮቪድ-19 ሕግ አውጥታለች። ባለፈው ሐሙስ ብቻ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከገባ በበሽታው የተያዙ ከፍተኛው የተባለው ቁጥር [3328] ተመዝግቧል። 56 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወታቸውን አጥተዋል። እንደ ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ በካናዳ በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ582 ሺህ በላይ ሲሆን የሟቾች ቁጥር ደግሞ 15 ሺህ 600 ደርሷል። ሚኒስትሩ ከሽርሽር ሲመለሱ ሥራቸውን ለመቀጠል አስበው የነበረ ቢሆንም የግዛቲቱ አስተዳደር ሥልጣናቸውን ቢለቁ የተሻለ እንደሆነ ነግረዋቸዋል። "እንምታዩት በጣም ከባድ ስህተት ፈፅሜያለሁ። ተጠያቂ መሆን ደግሞ አለብኝ። መሄድ በሌለብኝ ወቅት ነው የተጓዝኩት። ምንም ምክንያት መደርደር አይጠበቅብኝም" ብለዋል ስልጣናቸውን የለቀቁት ሚኒስትር። የኦንታሪዮ አስተዳዳሪ ሥልጣን በለቀቁት ሚኒስትር ምትክ ሌላ ሰው በጊዜያዊነት ሾመዋል።
ይህ ዜና ጤና ነው
walia_llm
Complete the following task
የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ...
masakhane_additional
Complete the following task
ጀርመን ውስጥና በሌሎችም የአውሮፓ ሃገሮች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ-ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ሲያካሂዱ የቆይዋቸውን የተቃውሞ ሰልፎች ከዚህ ለብዙ ዓመታት በማስተናገድ የሚታወቀው በርሊን ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ብራንደንቡርግ ዛሬ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የወጣ የድጋፍ ሰልፍ አደባባይ የድጋፍ ሰልፍ ታይቶበታል።
masakhane_additional
መዝሙር ፃፍ
ይነጫነጭ ፡ ጠላት
ፀሐይ ፡ ፈነጠቀች ፡ ደረሰ ፡ ጠዋቱ ድምጼም ፡ ያስተጋባ ፡ የገደል ፡ ማሚቱ እግዚአብሔርን ፡ ልጥራ ፡ በውዳሴ ፡ አሃዱ ይነጫነጭ ፡ ጠላት ፡ ያው ፡ እንደልማዱ (፫x) ተመቻችቶ ፡ ነበር ፡ እርስቱን ፡ አስፍቶ ዝምታዬ ፡ ጣፍጦት ፡ ሲቧርቅ ፡ ሰንብቶ ስለቴ ፡ ደርሶልኝ ፡ ለእግዚአብሔር ፡ ብዘምር ሽብር ፡ ተፈጠረ ፡ በዲያብሎስ ፡ ቅጥር በማለዳ ፡ ዜማ ፡ እግዚአብሔር ፡ ከበረ ክፋት ፡ ሸራቢው ፡ ግን ፡ ዲያብሎስ ፡ አፈረ እርሱ ፡ እንዳሻው ፡ ይሁን ፡ የሲኦሉ ፡ ሲሳይ እኔ ፡ ግን ፡ ልዘምር ፡ ላለው ፡ ዙፋኑ ፡ ላይ በክረምት ፡ በበጋ ፡ በህመም ፡ በጤና በክብር ፡ በውርደት ፡ በድል ፡ እንደገና በማግኘት ፡ በማጣት ፡ በትርፍ ፡ በኪሳራ ስንቱን ፡ አቋርጠናል ፡ ከእግዚአብሔር ፡ ጋራ ፀሐይ ፡ ፈነጠቀች ፡ ደረሰ ፡ ጠዋቱ ድምጼም ፡ ያስተጋባ ፡ የገደል ፡ ማሚቱ እግዚአብሔርን ፡ ልጥራ ፡ በውዳሴ ፡ አሃዱ ይነጫነጭ ፡ ጠላት ፡ ያው ፡ እንደልማዱ (፫x) ዙሬያየን ፡ የማየው ፡ እልልም ፡ ባያሰኝ የክብሩን ፡ መስዋእት ፡ ልነፍግ ፡ እኔ ፡ ማን ፡ ነኝ በዘመነ ፡ መልካም ፡ ወይ ፡ ዘመን ፡ ቁዛሜ እወድሰዋለሁ ፡ በሰዎች ፡ ፊት ፡ ቆሜ ጆሯችንን ፡ ሰርቆ ፡ ሹክ ፡ የሚለን ፡ ጠላት ሰፍሮ ፡ ትከሻችን ፡ ሲጭንብን ፡ መዓት ማርከሻው ፡ መዝሙር ፡ ነው ፡ ለእግዚአብሔር ፡ ምሥጋና ጥንትም ፡ የኢየሱስ ፡ ሥም ፡ መች ፡ ይበገርና በክረምት ፡ በበጋ ፡ በህመም ፡ በጤና በክብር ፡ በውርደት ፡ በድል ፡ እንደገና በማግኘት ፡ በማጣት ፡ በትርፍ ፡ በኪሳራ ስንቱን ፡ አቋርጠናል ፡ ከእግዚአብሔር ፡ ጋራ ፀሐይ ፡ ፈነጠቀች ፡ ደረሰ ፡ ጠዋቱ ድምጼም ፡ ያስተጋባ ፡ የገደል ፡ ማሚቱ እግዚአብሔርን ፡ ልጥራ ፡ በውዳሴ ፡ አሃዱ ይነጫነጭ ፡ ጠላት ፡ ያው ፡ እንደልማዱ (፫x) በቃላቶች ፡ ውበት ፡ ጤም ፡ ባለው ፡ ዜማ ተነሱ ፡ እንወድስ ፡ ድምጻችን ፡ ይሰማ ፡ የልባችን ፡ ክብደት ፡ አስጨናቂው ፡ ሁሉ እንደ ፡ እያሪኮ ፡ ግንብ ፡ ይናዳል ፡ ከውሉ
walia_llm
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ነቢዩ ዮናስ የባሕር ላይ ጉዞው አልተሳካለትም፥የባሕሩም፥የየብሱም፥የአየሩም ጉዞ የሚሰምረው በእግዚአብሔር ቸርነት ነውና።ብርቱ ማዕበል ተነሥቶ መርከቧን አናወጣት፥ ልትሰበርም ቀረበች፥በሞያቸው፥በጥበባቸውና በሥራ ልምዳቸው ይመኩ የነበሩ መርከበኞ ችም ፈሩ።ጥበባቸው ስንፍና መሆኑን አውቀው (ፍጹምነት የሌለው መሆኑን ተረድተው)፥ ወደ አምላካቸው ጮኹ።፩ኛ፡ቆሮ፡፩፥፳።እንዲያም ሆኖ በተጥባበ ሥጋ መርከቢቱ እንድት ቀልላቸው የተሸከመችውን ጭነት ወደ ባሕር ጣሉት፥ነገር ግን አልሆነም።የሚያስፈልገው የመርከቧን ሸክም ማቅለል ሳይሆን የየራሳቸውን ሸክም ማቅለል ነበርና።ማቴ፡፲፩፥፳፰።
masakhane_additional
Complete the following task
በኢጣሊያ ፋሪና ሞተርስ ካፓኒ ከመሳፍንት የመኪና ሻጭ ( mesafint auto trader of robiel asefaw) ጋር በመሆን ኪሎ ሜትራችው ዜሮ የሆኑና በአውሮፓ ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪናዎችን ወደ ኢትዮጵያ በመላክ ከሙሉ ትራንስፖርት አገልግሎት እና ከተሙዋላ ዶክመታቸው ጋር ሲያቀርብሎት በደስታ ነው ለጠቅላላው መረጃ በስልክ ቁጥር እና ኢሜል ሊያገኙን ይችላሉ! 003932859358 Whatsapp በኢሜል [email protected] [email protected]
masakhane_additional
Complete the following task
ኣብ ትግራይ ዝተሓብኡ ውልቀሰባት ንምሓዝ ካብ ዝግበር ዳህሳስ ወፃኢ ኵናት የለን ክብሉ ናይ ምክልኻል ኢንዶክትርነሽን ዋና ዳይረክተር ሜጀር ጀነራል መሓመድ ተሰማ ንሬድዮ ድምፂ ኣሜሪካ ገሊፆም።
masakhane_additional
Complete the following task
የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።
masakhane_additional
ከታች የቅረበው አረፍተ ነገር ሃሳብ በዛ ባለ አንቀፅ እያብራራህ ፃፍ
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የኮሮናቫይረስ ስርጭት በኢትዮጵያ ስጋት ሆኖ እስከቀጠለ ድረስ ሁሉም የፌደራልና የክልል ምክር ቤቶች ሥራቸውን እንዲቀጥሉ በሚል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ማጽደቁ ተነገረ።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ይህን ውሳኔ ያሳለፈው ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን ባከናወነበት ወቅት መሆኑን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዘሃን ዘግበዋል። የምክር ቤቱ የሕገ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን ከማራዘም ጋር በተያያዘ የቀረበለትን የሕገ መንግሥት ትርጓሜ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ፤ የቫይረሱ ስርጭት በአገሪቱ ስጋት ሆኖ እስከቀጠለ ድረስ ሁሉም የፌደራልና የክልል ምክር ቤቶች ሥራቸውን እንዲቀጥሉ ወስኗል። ከዚህ በተጨማሪም፤ ኮሚቴው የሚመለከታቸው አካላት የቫይረሱን ስርጭትና ጉዳት ገምግመው፤ ቫይረሱ የሚያስከትለው ጉዳት መቀነሱን ወይንም ጉዳት ማድረስ ማቆሙን ማረጋገጥ ሲችሉ አገራዊው ምርጫ ከ9 ወር እስከ 1 ዓመት ባለ ጊዜ ውስጥ ማካሄድ እንደሚቻል የውሳኔ ሀሳብ አቅርቧል። ኮሚቴው ባቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ ለመስጠት በመወያየት ላይ ይገኛል።
walia_llm
Complete the following task
8. በተቀረፀው አጀንዳ መሠረት አቤቱታ የቀረበባቸውን አህጉረ ስብከቶች በተመለከተ መርምሮና አጣርቶ መፍትሔን የሰጠ ሲሆን በአንጻሩ ከቅን አስተዳደር የሚጠበቅ ድርሻ ስለሆነ አስተዳደራዊ ችግር ያጋጠማቸው አህጉረ ስብከት ተመርምረው ውጤታቸው ተፋጥኖ ይቀርብ ዘንድ ቅዱስ ሲኖዶስ መመሪያን ሰጥቷል ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሸጋ ነው! ... ይህ እውነትነቱ እንዳለ ሆኖ ... የኅሊና ሥዕሎቻችን፦ እንዲያምሩልን በፈቀድነው መጠን ፤ እንዲያስጠሉም በፈለግነው ልክ በኅሊናችን የሚሳሉ ብቻ ሳይሆኑ ፤ አንዳንዴም በገሃዱ ዓለም ያሉ ሀቆች ፤ ካርቦን ኮፒዎችም ናቸው ፤ ችግሩ በገሃዱ ዓለም ያለውን ኦሪጅናሌ ስዕል ሰዓሊው በወደደ ጊዜ ሲያሳምረው ፤( በሂደትም አለቅጥ ቀለም ሲያበዛበት ) ፣ የማይረባ ስፍራም ሲጥለውና አለመጠን መልኩ ሲደበዝዝ ፤ እንዲያም ሲል በየቦታው ሲሸራረፍ ፤ በእኛ ኅሊና ውስጥ ያለው ስዕል ፤ የቀድሞው ስዕል ካርቦን ኮፒ መሆኑ ነው። ... በመሆኑም ከዚህ መለያየት የተነሳ መገረሙና መደነቁ ፤ መደሰቱና ማዘኑ ይከሰታል። ( ... ይህም ኅሊናችን ፦ አንድም መሬት ላይ ስላለው ስዕል ወቅታዊ የሆነ የተሟላ መረጃ የለውም ፤ አንድም ሰዓሊው የራሱን ስዕል እንዳሻው ሊያደርገው የሚችልበትን መብቱን በመጋፋት ፤ ቀድሞ የሳልከው ካልሆነ ሞቼ እገኛለሁ እያለ ነው ማለት ነው። ) ... ይህም ሆኖ ... ውበት እንደተመልካቹ ቢሆንም ፤ ‘ማሕበረሰባዊ ውበት’ ( በአብዛኛው ሰው ቅቡል የሆነ ውበት ) አለና ... ከዛ የተነሳ ኅሊናችን ፤ በኅሊና ያለውን የቀድሞውን ስዕል ኮፒ ፤ መሬት ላይ ካለው ወቅታዊ ስዕል ጋር ውበቱን አነጻጽሮ ... የቀድሞው ካሁኑ ይሻላል ( ያምራል ) ፣ ያሁኑ ከቀድሞው ... ... ... እያለ የራሱን ፍርድ ቢሰጥ ያስኬዳል ባይ ነኝ። ... ከዛ አልፎ ግን በተፈጠረው ልዩነት መነሻነት ፤ ከመጠን ባለፈ መከፋት ፣ መበሳጨትና ማዘን ፤ ብሎም በሰዎች ላይ በጥላቻ መነሳሳት ፤ የሚኖሩበትን ዓለም ተለወዋጭነት አለመረዳት ወይም መካድ ነው።
masakhane_additional
ይህ ዜና ስለ ምንድን ነው የሚያወራው ?
እንግሊዝ በመላው አገሪቱ በሰባት ቦታዎች ላይ በሚቋቋሙ የኮሮናቫይረስ የክትባት መስጫ ማዕከላት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን ልትከትብ መሆኑን አስታወቀች። የእንግሊዝ ብሔራዊ ጤና አገልግሎት በዚህ ሳምንት ተጨማሪ በመቶዎች የሚቆጠሩ የጤና አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማትንም ይከፈታል ተብሏል። መንግሥት በየካቲት ወር አጋማሽ ላይ እድሜያቸው ከ70 ዓመት በላይ የሆኑ፣ የጤና ሠራተኞች እንዲሁም ተያያዥ የጤና ችግር ያለባቸውን በመላዋ ዩናይትድ ኪንግደም የሚገኙ 15 ሚሊዮን ሰዎችን ያህል ሰዎች ለመከተብ እቅድ ይዟል። የጤና ሚኒስትሩ ማት ሐንኮክ የመንግሥትን የክትባት አሰጣጥ እቅድ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው። ሚኒስትሩ "ይህ ምክረ ሃሳብ ከወረርሽኙ ለመውጣት የመሰረት ድንጋይ የምንጥልበት ነው" ብለዋል። መንግሥት በየቀኑ ለምን ያህል ሰዎች ክትባቱን እንደሰጠ የሚያሳይ አሃዛዊ መረጃም ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ሃንኮክ እሁድ እለት እንዳሉት በዩናይትድ ኪንግደም 2 ሚሊዮን ያህል ሰዎች ተከትበዋል። በእንግሊዝ በየቀኑ ወደ 200 ሺህ ያህል ክትባቶች መስጠት ተችሏል። ዩናይትድ ኪንግደም ወረርሽኙ ከተከሰተ ጊዜ አንስቶ 80 ሺህ ያህል ሰዎችን በተህዋሲው ምክንያት አጥታለች። በአገሪቱ ከፍተኛ በተህዋሲው የተያዙ ሰዎች የሚገኙባት ከተማ ሱሬይ ስትሆን፣ በከተማዋ ጊዜያዊ የቀብር ማስፈፀሚያ ቢሮ በሆስፒታል ውስጥ እንዲከፈት ተደርጓል። ይህ የሆነው የቀብር አስፈጻሚዎች ከአቅማቸው በላይ የሆነ አስከሬኖችን መቀበላቸው ከተሰማ በኋላ ነው። ቢያንስ 200 አስከሬኖች ከዚህ ቀደም የጦር ኃይሉ ሆስፒታል በነበረበት ስፍራ በጊዜያዊነት የተቀመጡ ሲሆን፣ ተመሳሳይ ጊዜያዊ ማቆያ በቅርቡ እንደሚከፈት የአካባቢው አስተዳደር ለቢቢሲ ገልጿል። ቅዳሜ እለት ሳይንቲስቶች እጅግ ጥብቅ የሆነ የእንቅስቃሴ ገደብ በእንግሊዝ ያስፈልጋል ሲሉ ምክራቸውን ሰጥተዋል። የጤና ሚኒስትሩም የአገሪቷን ሕዝቦች የተቀመጠውን የእንቅስቃሴ ገደብ እንዲያከብሩ ተማጽነዋል። ሃንኮክ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ "ሁልጊዜ ገደቡን ባላላን ቁጥር ውጤቱ የከፋ ነው የሚሆነው" ሲሉ ተደምጠዋል። አክለውም "እንደ ማኅበረሰብ በጋራ ልናደርግ የምንችለው በየቤታችን መቆየት ነው" ብለዋል። በእንግሊዝ በተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ ነዋሪዎች ከቤታቸው እንዲወጡ የሚፈቀደው ምግብ ለመግዛት፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለማድረግ ወይንም ከቤታቸው ሆነው መስራት ለማይችሉ ወደ ሥራቸው ለመሄድ ብቻ ነው። ተመሳሳይ ሕግ በስኮትላንድ፣ በዌልስ እንዲሁም በሰሜን አየር ላንድም ተጥሏል። የዩናይትድ ኪንግደም ብሔራዊ ጤና አገልግሎት የሚሰጠው ይህ የኮሮናቫይረስ መከላከያ ክትባት በታሪኩ ትልቁ ነው ተብሏል። ክትባቱ በቤት ውስጥ እንክብካቤ ለሚያገኙ አዛውንቶች፣ እስከ ጥር ወር አጋማሽ ድረስ ተሰጥቶ ያበቃል የተባለ ሲሆን፤ ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ የኅብረተሰቡ ክፍሎች ደግሞ እስከ የካቲት ወር አጋማሽ ድረስ የሚሰጥ ይሆናል።
ይህ ዜና ጤና ነው
walia_llm
Complete the following task
ዕድሜው 18 ዓመትና በላይ የሆነ ልደት ተመዝጋቢ ወላጆቹን በሚመለከት ቦታ ላይ መረጃውን ካስሞላ በኃላ የወላጅ ፊርማ ቦታ ላይ ሰረዝ (-) ምልክት በማድረግ ይታለፋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
የቤተ ክርስቲያን መለያ ባሕርያት Read in PDF በአንቀጸ ሃይማኖታችን ላይ « ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንተ ላዕለ ኵሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት፤ ከሁሉ በላይ በምትሆን፥ ሐዋርያት በሰበሰቡዋት ...
masakhane_additional
Complete the following task
የክልሉ ርዕሰ መዲና በሆነችው ባህር ዳር ግን አስገዳጅ ውሣኔከተወሰነ በዋላ የከተማዋ ነዋሪዎች ከበፊቱ የተሻለ ተጠቃሚ ቢታይም ብዙ የግዴታ ድንጋጌ የሚያስፈልጋቸው ተግባራት እንዳሉ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል።
masakhane_additional
ለሚከተለውን ጽሑፍ ማብራሪያ ስጥ።
ከአንድ ወር በፊት በተከሰተ ከባድ ፍንዳታ ቢያንስ 190 ሰዎች በሞቱባት በሊባኖሷ ዋና ከተማ ቤይሩት በሚገኘው ወደብ ላይ ከባድ የእሳት ቃጠሎ ተነሳ።
እሳቱ የተቀሰቀሰው በወደቡ የቀረጥ ነጻ ክልል ውስጥ በሚገኝ ዘይትና ጎማ በተከማቸበት መጋዘን ላይ ሲሆን፤ ባለስልጣናት የእሳት አደጋውን በዚያው ቦታ ላይ ለመቆጣጠር ተችሏል ብለዋል። እስካሁን በእሳቱ ሳቢያ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ የተነገረ ሲሆን፤ የአደጋው መነሻ አልታወቀም። በከቃጠሎው የሚወጣው ጥቁር ጭስም በከተማዋ ሰማይ ላይ ይታያል። የእሳት አደጋ ሠራተኞች በአደጋው ቦታ እሳቱን ለመቆጣጠር እየጣሩ ሲሆን የአገሪቱ ሠራዊትም ሄሊኮፕተሮችን በመጠቀም እሳቱን ለማጥፋት እየጣረ መሆኑን አመልክቷል። የሊባኖስ ቀይ መስቀል ኃላፊ ጆርጅ ካታኒሐ እንዳሉት በአደጋው ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ለመተንፈስ የመቸገር ሁኔታ እንዳጋጠቸው ቢገልጹም ይፋ የሆነ ጉዳት ግን እስካሁን እንዳልደረሰ ለሮይተርስ ተናግረዋል። ኃላፊ ጨምረውም ባለፈው ጊዜ እንዳጋጠመው በእሳቱ የተነሳ ፍንዳታ ሊያጋጥም ይችላል የሚል ስጋት እንደሌለ ተናግረዋል። ቢሆንም ግን በአደጋው ሳቢያ አንዳንድ ነዋሪዎች ፍርሃት እንደተፈጠረባቸው ገልጸዋል። ያለፈው ወር ፍንዳታ የተከሰተው በወደቡ ላይ ተከማችቶ የነበረ 2,750 ቶን የሚሆን አሞኒየም ናይትሬት የተባለ ኬሚካል በእሳት ተያይዞ ሲሆን በአደጋውም ሳቢያ በአገሪቱ ከባድ ተቃውሞ ተቀስቅሶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥራቸውን ለመልቅ ተገደው ነበር። በኬሚካሉ ፍንዳታ ሳቢያ በከተማዋ ላይ ከባድ ውድመት የደረሰ ሲሆን በርካታ ቤቶችና ሕንጻዎች ፈራርሰዋል። በዚህም ምክንያት ከሞቱት ከ190 በላይ ሰዎች በተጨማሪ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የመቁሰል አደጋ ሲደርስባቸው 300 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ ቤት አልባ ሆነዋል።
walia_llm
Complete the following task
ሲጠቃለል ዛሬ የመጣውን ለውጥ ለማምጣት የታገለው መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ሲሆን የትግሉ ዘመንም የኦሮሞ ፖለቲከኞች እንደሚያስቡት ስምንት ወር ብቻ አይደለም፡፡ የስምንት ወሩ ትግል የፈላውን ትግል የሚያገነፍል አስተዋፅኦ አደረገ እንጅ ትግል አሙቆ፣ አፍልቶ፣ አገንፍሎ ህወሃትን የሚያስወግድ ማዕበል አላመጣም፡፡ ይህ በደንብ መታወቅ አለበት፡፡ ይህ የስምንት ወሩ ትግልም ቢሆን በኦሮሞ ወጣቶች እና ፖለቲከኞች ብቻ የተደረገ አይደለም፡፡ዛሬ ያለ እነሱ ጀግና ያለ የማይመስላቸው፣ አድራጊ ፈጣሪ የሆኑት የአትላንቲክ ማዶ የወንጭፍ ታጋይ የኦሮሞ ብሄርተኞች የኪቦርድ ጀግንነት ማዕከላዊ ገብቶ ከወጣ ዛሬ ስሙ ከማይነሳ አንድ ታጋይ ጀግንነት ይብለጥ ይነስ ማወዳደር የሚወዱት እነሱው እንዲበይኑት ልተወው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሆኖም ስዊድን የወረቀት ብር ያወጣው ምክንያት ጦርነት ለማድረግ ፈልጎ በቂ ወርቅ ወይም ሌላ ገንዘብ በአገሩ ስላልነበረው ነው። አሁን ወዲያው የስዊድን መንግሥት ፈቃዱን እንዲፈጽሙ ሥራተኖች መክፈል ቻለ። በጥቂት ዓመት ውስት የስዎድን ወረቀት ገንዘብ ወደቀ። ነገር ግን ከትንሽ በኋላ የእንግላንድ መንግሥት በፈረንሣይ ላይ በጦርነት ተይዞ ለጦርነትም ያህል በቂ ሀብት ባለመኖሩ እንዲህ አይነት መፍትሄ መረጡ፤ የኢንግላንድ ፓውንድ ድፍን ጀመሩ። ስለዚህ ከዚህ በኋላ አገራት ፈቃዳቸውን ለመፈጽም አዲስ የወርቅ ወይም የብር ማዕድን ማግነት አስፈላጊ አልነበረም። በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ይህ በወርቅ የተደገፈ የተሰኘው የገንዘብ ስርዓት በይፋ በመላው ዓለም ተንሰራፋ።
masakhane_additional
Complete the following task
የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የመሥራች አባላት ጉዳይን አስመልክቶ ፓርቲው ያቀረበው የመሥራች አባላት ዝርዝር ላይ ቦርዱ 50 የሚሆን ናሙና በመውሰድ ያደረገው ማጣራት ስለ ትክክለኛነቱ ከፍተኛ ጥርጣሬ ውስጥ ያስገባው በመሆኑ፤ ቦርዱ ጉዳዩን ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ልኮት እንደነበር ይታወሳል። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንም ባደረገው የማጣራት ሥራ ከሶማሌ ክልል 1145 መሥራች አባላት፣ ከአፋር ክልል 72 መሥራች አባላት፣ ከኦሮሚያ ክልል 23 […]
masakhane_additional
የተጠቀሰው አረፍተ ነገር ምን አይነት ስሜት አለው
17ቱን ታጋቾች መንግስት ተደራድሮም ቢሆን ማስለቀቅ አለበት። ወንዶቹም ታጋች ናቸው።
ገለልተኛ
walia_llm
Complete the following task
በተደጋጋሚ ከታሪካችን ያልተማርነው ነገር፤ መንግሥትን የችግሮች ሁሉ መፍትሔ አድርገን ማየታችን ነው። መንግሥት ውጤታማ ሥራ ሊሰራ የሚችለው፤ ሕዝብ ሲተባበር ነው። ሰዎችን ወይም ድርጅቶችን ከሥልጣን በማንሳት ብቻ የሚመጣ መፍትሔ የለም። ይህንን አሁንም ከታሪካችን አልተማርንም፤ “ዐብይ ከሥልጣን ይልቀቅ” የሚሉን ሰዎች፤ ከዛስ በኋላ ተብለው ቢጠየቁ፤ የሚሰጡት መልስ የላቸውም። ችግሩ የጋራ፤ የተወሳሰበ፤ አህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ ይዘት እንዳለው ያልተረዱ ሰዎች፤ እንዴት ነው መፍትሔ ሊያመጡ የሚችሉት? ያጋጠማን ችግር፤ በየትም ሃገር ታይቶ የሚታወቅ አይመስለኝም። በተደጋጋሚ ጽሁፎቼ ለማሳየት እንደሞከርኩት፤ ዶ/ር ዐብይ አሕመድ፤ ከስር መሰረቱ በተበላሸ መዋቅር ውስጥ ነው ሲሰሩ የቆዩት። ሃገራችን የነበረችበትን አደጋ ቆም ብለን እናስብ። ሕወሃት፤ ወደ መቀሌ ባይሸሽ ኖሮ፤ እጅግ የከፋ ጥፋቶችን አድርሶ፤ ከዚህ በበለጠ የማንወጣበት ትርምስ ውስጥ ሊከተን ይችል ነበር። ይህ ሳይሆን የቀረበት ምክንያት በሰው ሊገለጽ የማይችል ተዓመር ነው። ወታደሩን፤ ፖሊሱን፤ መላውን የፀጥታ መዋቀር፤ ኢኮኖሚውን እና ቢሮክራሲውን የተቆጣጠረ የፖለቲካ ሃይል፤ አንድ ጥይት ሳይተኮስ፤ ከስር መሰረቱ ማፍረክረክ፤ ተዓምር ነው ተብሎ ብቻ ነው ሊገለጽ የሚችለው።
masakhane_additional
Complete the following task
ሓውናን ብጻይናን ዝዀነ ዑስማን ኣሕመድ ኣባል ምምሕዳር ናይ ኤርትራ ማሕበር ኣካለ ጽጉማን መደበር ከሰላ ብሕማም ምኽንያት ካብዛ ዓለም ብሞት ስለ ዝፈልየና መሪር ሓዘና ንገልጽ።
masakhane_additional
Complete the following task
ወደ ዲ/ን ዳንኤል ስመለስ፤ በእውነት የእኛን የወንድሞችህንና እህቶችህን ሃሳብ ወደ ጎን ሳትል ይልቁንም የእያንዳዳችንን ፍላጎት ከስጋታችን ጭምር በጥሞና ተመልክተህ ሀሳባችን ፍሬያማ ሊሆን የሚችልበትን አካሄድ ስላመላከትከን ልዑል አባታችን ቅዱስ እግዚአብሔር ያክብርንል፣ ረዥም ዕድሜ ከሙሉ ጤና ጋር ይስጥንል፤ አሜን።
masakhane_additional
Complete the following task
“ኪንግኪለር ዜና መዋዕል” ፣ “የነፋሱ ስም” ፣ “የጥበበኛው ሰው ፍርሃት” ፣ “ኢዮሊያን” ፣ “ክዎቴ” እና “ሌይ ወይም ሰር ሳቪየን ትረሊያርድ” የፓትሪክ ሮዝፉስ ሲ / ኦ ሳንፎርድ ጄ ግሪንበርገር ተባባሪዎች የንግድ ምልክቶች ናቸው ፡፡ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው.
masakhane_additional
Complete the following task
እዋኑ ጉጅለ 15 ብቃልዕ ምስተን ብሕታውያን ጋዜጣታት ብዛዕባ ኩነታት ሃገርና ብፍላይ ድማ ካብ ህዝቢ ተሰዊሩ ዝነበረ ውሽጣዊ ምስሕሓብ ገለ ላዕለዎት ሓለፍቲ ህዝባዊ ግንባር ምስ ኢሰያስ ብቓልዕ ክወጽእ ጀሚሩሉ ኣብ ዝነ...
masakhane_additional
Complete the following task
እነዚህ ሰዎች ባንድ ይሁን በሌላ መልኩ ከደርግና ከኢሕአፓ ጋር ወግነው እጃቸውን በኢትዮጵያውያን ደም የታጠቡ በመሆናቸው፣ በሠሩት ወንጀል እንጠየቃለን ብለው በመፍራት ያችን አገር ተመልሰው ሊሄዱባት የማይችሉና አራሙቻ እንዲበቅልባት የሚመኙ ናቸው። የጀሌዎቻቸው ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየተመናመነ የመጣ ቢሆንም ፈጽሞ ተከታይ እንዳያገኙ ለማድረግ የሚቻለው ማንነታቸውና የወንጀል ታሪካቸው ለዲያስፖራው ግልጽ ሲደረግለት ብቻ ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
ለሚከተለው ፅሁፍ ውስጥ ላሉ የቃላት ግድፈቶች እርማት ስጥ
ፕሮፌሰሯ ይን ኃላUፊ # ነት ፕሮፌሰር የተቀበሉት ክንደያ ገ / ሕCEት የኃላፊነት ጊዜያቸው አብቅቶ መነሳታቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል ። ፕሮ ፌሰር ፈቲን በዚህ ዩኒቨርስቲ ይህንን ኃላፊነት ሲያገኙ የመጀመሪያዋ ሴት ናቸው ። ፕሮፌሰሯ አብረዋቸው በሚሰሩ እና በሚያውቋቸው ዘንድ በርካታ ምርምሮችን በመስራት በስፋት የሚታወቁ ምሁር መሆናቸው ይገለፃል ። ለመሆኑ ፕሮፌሰሯ ማን ናቸው? ፕሮፌሰር የተወለዱት ፈቴን ከመቀለ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ውቅሮ ከተማ ነው ። የፕሮፌሰሯ $ Aሰቦች twelve ልጆች ያፈሩ ሲሆን እርሳቸውም ለቤተሰቡ የመጨረሻ ልጅ ። ናቸው ፕሬፌሰር ፈቴን ገና የ12 ዓመት ልጅ ሳሉ ሦስት ጉልቻ እንዲመሰርቱ ታስቦ እንደነበር የሚያስታውሱት ፈቴን ፤ ለ ትዳር የታጨላቸው ግለሰብ ደግሞ በእድሜ በሦስት እጥፍ የሚበልጣቸው እንደነበረ ይናRገራ # ሉ ። ፕሮፌሰር ፈቴንን ከእዚህ ኢትዮጵያውያን በርካታ ሴቶች ታዳጊ ከሚገጥማቸው ካለ እድሜ የመዳር አጋጣሚ ያዳኗቸው እናታቸው መሆናቸውን ይናገራሉ ። ከዚህ በኋላ ነበር ነበር ወደ ትምህርት ቤት ገብተው የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ተከታተሉ ። የሁለተኛ ከዚያም ደረጃ ቀቂያ ፈተና ወስደው ለኮሌጅ መግቢያ የሚያበቃ ውጤት በማግኘታቸው በሐዋሳ የግብርና ኮሌጅ የእጽዋት ሳይንስ አጥንተው በዲፕሎማ ተመርቀዋል ። ትምህርታቸውን ካተናቀቁ በኋላም ከአስር ዓመታት በላይ በገጠራማ የኦሮሚያ እና የአማራ ክልል አካባቢዎች በመሰመራት በሙያቸው ተሰርተው አገልግለዋል ። ፕሮፌሰር ፈቴን ተመርቀው ወደ ሥራ ከገቡበት ጊዜ አንስቶ አደሮች ከአርሶ ጋር ውጤታማ የሆኑ ሥራዎች በመስራት የሚታወቁ ሲሆን ፤ ለዚህም ሥራቸው ከማረሰም ሆነ ከተለያዩ የመንግሥትና መንግሥታዊ ያልሆኑ አካላት እውቅ ናን አግኝተዋል ። በተለይ ሐረርጌ የምዕራብ አርሶ አደሮች ፕሮፌሰሯ በአካባቢው በሚሰሩበት ወቅት በታቸ ^ የውሃ ምንጭ እንዲያገኙ በማድረጋቸው ለክብራቸው ሲሉ በስማቸው እንደሰየሙት ይጠቀሳል ። ከዚህ ጎን ለጎን በሐረማያ ዩኒቨርስቲ የዲግሪ ፕሮግራም የመማር በኋላም በእርሻ ምርምር ኢንስቲትዩት ተመራማሪ በመሆን ሰርተዋል ። ከሁለት ዓመት በኋላ በ1993 ዓ. ም በመቀለ Nኒgርስቲ የምርምር እና የማስተማር ሥራቸውን ቀጠሉ ። ፕሮፌሰር ፈቴን በመቀጠልም ወደ እንግሊዝ በመጓዝ ትምህርታቸውን የቀጠሉ ሲሆን ፤ እዚያም በገጠር የተፈ ጥሮ ሀብት አስተዳደር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል ። ረዘም ላለ ጊዜ በመቀለ ዩኒቨርስቲ በመማርና ማስተማር እንዲሁም ጥናት በመስራት ቆይተው በ2007 የዶክትሬት ለማግኘት ዲግሪ የሚያስችላቸውን ትምህርት ለመከታተል ወደ ኖርዌይ አቅንተው በዘርና እጽዋት ሳይንስ ዲግሪያቸውን ሦስተኛ አግኝተዋል ። ፕሮፌሰሯ በትግራይ ከያዩ አርሶ አደሮች ጋር በጋራ በመስራት የተለያዩ ሰብሎችን ዘር የማሻሻል ሥራዎችን አከናውነዋል ። በተጨማሪም ልማትን የእርሻ በማሳደግ ላይ ያተኮሩ ከ45 በላይ የምርምር ፎች በማዘጋጀት በዓለም አቀፍ ጆርOሎH ላይ አሳትመዋል ። X2X15 ደግሞ በኢትዮጵያ በዘር ማዳቀል ምርምር ላይ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሮፌሰር ለመ ሆን ችለዋል ። እንዲሁም በአትክልትና እጽዋት ላይ ለሚደረጉ ምር ምሮች በአገር አፍ ደረጃ ሦስተኛዋ ፕሮፌሰር ናቸው ። ፕሮፌሰር ፈቴን በኢትዮጵያ ውሃና የአፈር ጥበቃ እንዲሁም የዘር አያያዝን በሚመለከት ከአርሶ አደሮች ጋር አብሮ የአርሶ ሲሰሩ አደሮቹን ነባር እውቀት በመጠቀም ከሳይንስ ጋር በማስተሳሰር ሲሰሩ እንደቆዩ ይናገራሉ ። በዚህም መስክ ለአምmt ዓታ ያህል ሲሰሩ እና ግንዛቤ የማስጨበት ሥራ ሲያከናውኑ ቆይተው ወደ ዘር ማዳቀል ምርምር ተሸጋግረዋል ። እንደ ፕሮፌሰር ፈቴን ከሆነ ይህንን የምርምር ሥራ የሚሰሩት በአርሶ አደሮች በራሳቸው ምርጫና ውሳኔ መ ሰረት ነው ። ከዚህ በመነሳት ከ19997 እስከ 2001 በኔዘርላንድ መንግሥት ድጋፍ የተደረገለትን የውሃና የአፈር ጥበቃ ጥናት ፕሮጀክትን አስተባብረዋል ። ይህ የዓለም አቀፍ ፕሮግራም በሰባት የአፍሪካ አገሮች የሚሰራ ሲሆን የዚህን ፕሮፌሰሯ ፕሮጀክት በትግራይ ሲያስተባብሩ ቆይተዋል ። ፕሮፌሰሯ በዚህ fፕሮNጀክት ሴቶች በእርሻና ሀብት በተፈጥሮ አስተዳደር ያላቸው ሚና ዲጎላ ማድረጋቸውን ይናገራሉ ። ይህ ፕሮጀክት በአሁኑ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ እየተሰራበት አድጎ ሲሆን ፤ በ18 የአፍሪካ አገሮች ፣ በእስያና በላቲን አሜሪካ አገራት መንግሥታዊ የሚገኙ ከሆኑና ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመተባበር እየተሰራ ነው ። ፕሮፌሰር ፈቴን ካለፉት አምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ የሥነ ምህ ዳር ሥርዓተ ጾታ ልማት ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ሆነው የ ' ድራይ ላንድ አግሪካልቸር ' መጽሔትም ተባባሪ ኤዲተር ነች ። ፈጠራና Gሽ @ ልማት ፕሮፌሰር ፈቴን የገብስ ዝርያ በማል በሰሯቸው ምርምሮች ሽልማት አግኝተዋል ። የአየር ለውጥ እና ድርቅን የሚቋቋም ፣ ከፍተኛ ጣዕም ያለው ሦስት XMይነoት የAገብiስ ዝርያ ማዳቀላቸውን ይታወቃል ። እነዚህ የገብስ ዝርያዎች በአንድ ሄክታር ከ4. 5. oo እስከ Five. two ምርት ቶን ሊሰጡ የሚችሉ ሆነው ፣ ከሌሎች በበለጠ ዝርያዎች ከስልሳ በመቶ በላይ የምርታማነት ጭማሬ አላቸው ብሏ ። በዚህ የምርምር ሥራም ከ30 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ ፣ እ ንዲሆኑ ሲደረግ ከ500 ሄክታር በላይ የሸፈነ ዝርያ ነበር ። እነዚህ የገብስ ዝርያዎች ፈላሚት ፣ ህሪት ፣ ፈቴን የሚል ስያሜ በዩኒቨርስቲው ተሰይሞላቸዋል ፟ ። ፕሮፌሰር ፈቴን በ2009 የሴት ባለሙያ ከአምስት የአፍሪካ ተመራማሪ ሴቶች አንዷ ሆነው በአዝርዕት ምርምር ተሸልመዋል ። የኢትዮuS LመንግBሥትም በ2010 ሳይንስን ከአርሶ አደሮች ጋር ለማስተሳሰር ባደረጉት ጥረት ሸልሟቸ ዋል ። በተጨማሪ የuአፍVሪካ ሕብረት በሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋፍኦ የኩዋሜ ንክሩማህ Tሽል4ማት የምሥራቅ አፍሪካ ሎሬት በRመzባል አሸናፊ ሆነዋል ።
ፕሮፌሰሯ ይህንን ኃላፊነት የተቀበሉት ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወት የኃላፊነት ጊዜያቸው አብቅቶ መነሳታቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል። ፕሮፌሰር ፈቲን በዚህ ዩኒቨርስቲ ይህንን ኃላፊነት ሲያገኙ የመጀመሪያዋ ሴት ናቸው። ፕሮፌሰሯ አብረዋቸው በሚሰሩ እና በሚያውቋቸው ዘንድ በርካታ ምርምሮችን በመስራት በስፋት የሚታወቁ ምሁር መሆናቸው ይገለፃል። ለመሆኑ ፕሮፌሰሯ ማን ናቸው? ፕሮፌሰር ፈቴን የተወለዱት ከመቀለ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ውቅሮ ከተማ ነው። የፕሮፌሰሯ ቤተሰቦች 12 ልጆች ያፈሩ ሲሆን እርሳቸውም ለቤተሰቡ የመጨረሻ ልጅ ናቸው። ፕሬፌሰር ፈቴን ገና የ12 ዓመት ልጅ ሳሉ ሦስት ጉልቻ እንዲመሰርቱ ታስቦ እንደነበር የሚያስታውሱት ፈቴን፤ ለትዳር የታጨላቸው ግለሰብ ደግሞ በእድሜ በሦስት እጥፍ የሚበልጣቸው እንደነበረ ይናገራሉ። ፕሮፌሰር ፈቴንን ከእዚህ በርካታ ኢትዮጵያውያን ታዳጊ ሴቶች ከሚገጥማቸው ካለ እድሜ የመዳር አጋጣሚ ያዳኗቸው እናታቸው መሆናቸውን ይናገራሉ። ከዚህ በኋላ ነበር ነበር ወደ ትምህርት ቤት ገብተው የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ተከታተሉ። ከዚያም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ወስደው ለኮሌጅ መግቢያ የሚያበቃ ውጤት በማግኘታቸው በሐዋሳ የግብርና ኮሌጅ የእጽዋት ሳይንስ አጥንተው በዲፕሎማ ተመርቀዋል። ትምህርታቸውን ካተናቀቁ በኋላም ከአስር ዓመታት በላይ በገጠራማ የኦሮሚያ እና የአማራ ክልል አካባቢዎች በመሰመራት በሙያቸው ተሰርተው አገልግለዋል። ፕሮፌሰር ፈቴን ተመርቀው ወደ ሥራ ከገቡበት ጊዜ አንስቶ ከአርሶ አደሮች ጋር ውጤታማ የሆኑ ሥራዎች በመስራት የሚታወቁ ሲሆን፤ ለዚህም ሥራቸው ከማኅበረሰቡም ሆነ ከተለያዩ የመንግሥትና መንግሥታዊ ያልሆኑ አካላት እውቅናን አግኝተዋል። በተለይ የምዕራብ ሐረርጌ አርሶ አደሮች ፕሮፌሰሯ በአካባቢው በሚሰሩበት ወቅት በጥረታቸው የውሃ ምንጭ እንዲያገኙ በማድረጋቸው ለክብራቸው ሲሉ በስማቸው እንደሰየሙት ይጠቀሳል። ከዚህ ጎን ለጎን በሐረማያ ዩኒቨርስቲ የዲግሪ ፕሮግራም የመማር እድል አግኝተው ትምህርታቸውን በመቀጠል በ1991 ተመርቀዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ካገኙ በኋላም በእርሻ ምርምር ኢንስቲትዩት ተመራማሪ በመሆን ሰርተዋል። ከሁለት ዓመት በኋላ በ1993 ዓ.ም በመቀለ ዩኒቨርስቲ የምርምር እና የማስተማር ሥራቸውን ቀጠሉ። ፕሮፌሰር ፈቴን በመቀጠልም ወደ እንግሊዝ በመጓዝ ትምህርታቸውን የቀጠሉ ሲሆን፤ እዚያም በገጠር የተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ረዘም ላለ ጊዜ በመቀለ ዩኒቨርስቲ በመማርና ማስተማር እንዲሁም ጥናት በመስራት ቆይተው በ2007 የዶክትሬት ዲግሪ ለማግኘት የሚያስችላቸውን ትምህርት ለመከታተል ወደ ኖርዌይ አቅንተው በዘርና እጽዋት ሳይንስ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ፕሮፌሰሯ በትግራይ ከተለያዩ አርሶ አደሮች ጋር በጋራ በመስራት የተለያዩ ሰብሎችን ዘር የማሻሻል ሥራዎችን አከናውነዋል። በተጨማሪም የእርሻ ልማትን በማሳደግ ላይ ያተኮሩ ከ45 በላይ የምርምር ጽሁፎች በማዘጋጀት በዓለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ አሳትመዋል። በ2015 ደግሞ በኢትዮጵያ በዘር ማዳቀል ምርምር ላይ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሮፌሰር ለመሆን ችለዋል። እንዲሁም በአትክልትና እጽዋት ላይ ለሚደረጉ ምርምሮች በአገር አፍ ደረጃ ሦስተኛዋ ፕሮፌሰር ናቸው። ፕሮፌሰር ፈቴን በኢትዮጵያ ውሃና የአፈር ጥበቃ እንዲሁም የዘር አያያዝን በሚመለከት ከአርሶ አደሮች ጋር አብሮ ሲሰሩ የአርሶ አደሮቹን ነባር እውቀት በመጠቀም ከሳይንስ ጋር በማስተሳሰር ሲሰሩ እንደቆዩ ይናገራሉ። በዚህም መስክ ለአምስት ዓመታት ያህል ሲሰሩ እና ግንዛቤ የማስጨበት ሥራ ሲያከናውኑ ቆይተው ወደ ዘር ማዳቀል ምርምር ተሸጋግረዋል። እንደ ፕሮፌሰር ፈቴን ከሆነ ይህንን የምርምር ሥራ የሚሰሩት በአርሶ አደሮች በራሳቸው ምርጫና ውሳኔ መሰረት ነው። ከዚህ በመነሳት ከ19997 እስከ 2001 በኔዘርላንድ መንግሥት ድጋፍ የተደረገለትን የውሃና የአፈር ጥበቃ ጥናት ፕሮጀክትን አስተባብረዋል። ይህ የዓለም አቀፍ ፕሮግራም በሰባት የአፍሪካ አገሮች የሚሰራ ሲሆን ፕሮፌሰሯ የዚህን ፕሮጀክት በትግራይ ሲያስተባብሩ ቆይተዋል። ፕሮፌሰሯ በዚህ ፕሮጀክት ሴቶች በእርሻና በተፈጥሮ ሀብት አስተዳደር ያላቸው ሚና እንዲጎላ ማድረጋቸውን ይናገራሉ። ይህ ፕሮጀክት በአሁኑ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ አድጎ እየተሰራበት ሲሆን፤ በ18 የአፍሪካ አገሮች፣ በእስያና በላቲን አሜሪካ አገራት የሚገኙ መንግሥታዊ ከሆኑና ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመተባበር እየተሰራ ነው። ፕሮፌሰር ፈቴን ካለፉት አምስት ዓመታት ወዲህ ደግሞ የሥነ ምህዳር ሥርዓተ ጾታ ልማት ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ሆነው የ'ድራይ ላንድ አግሪካልቸር' መጽሔትም ተባባሪ ኤዲተር ነች። ፈጠራና ሽልማት ፕሮፌሰር ፈቴን የገብስ ዝርያ በማዳቀል በሰሯቸው ምርምሮች ሽልማት አግኝተዋል። የአየር ለውጥ እና ድርቅን የሚቋቋም፣ ከፍተኛ ጣዕም ያለው ሦስት አይነት የገብስ ዝርያ ማዳቀላቸውን ይታወቃል። እነዚህ የገብስ ዝርያዎች በአንድ ሄክታር ከ4.5 እስከ 5.2 ቶን ምርት ሊሰጡ የሚችሉ ሆነው፣ ከሌሎች ዝርያዎች በበለጠ ከስልሳ በመቶ በላይ የምርታማነት ጭማሬ አላቸው ተብሏል። በዚህ የምርምር ሥራም ከ30 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሲደረግ፣ ከ500 ሄክታር በላይ የሸፈነ ዝርያ ነበር። እነዚህ የገብስ ዝርያዎች ፈላሚት፣ ህሪት፣ ፈቴን የሚል ስያሜ በዩኒቨርስቲው ተሰይሞላቸዋል፟። ፕሮፌሰር ፈቴን በ2009 የሴት ባለሙያ ከአምስት የአፍሪካ ተመራማሪ ሴቶች አንዷ ሆነው በአዝርዕት ምርምር ተሸልመዋል። የኢትዮጵያ መንግሥትም በ2010 ሳይንስን ከአርሶ አደሮች ጋር ለማስተሳሰር ባደረጉት ጥረት ሸልሟቸዋል። በተጨማሪ የአፍሪካ ሕብረት በሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋፍኦ የኩዋሜ ንክሩማህ ሽልማት የምሥራቅ አፍሪካ ሎሬት በመባል አሸናፊ ሆነዋል።
walia_llm
ደስ የሚል መዝሙር ፃፍ
ከእናት ፡ ማህፀን ፡ እስከ ፡ ሽመግልና ፡ ድረስ
ከእናት ፡ ማህፀን ፡ እስከ ፡ ሽመግልና ፡ ድረስ ምተሸከም ፡ አምላክ ፡ ቃልህን ፡ ማታፈርስ ፍፁም ፡ ነው ፡ ፍቅርህ ፡ የሱስ ፡ ያለ ፡ እንከን ፡ የሆነ የኽው ፡ ተስፋ ፡ ያለው ፡ ሠው ፡ አረከኝ ፡ ህይወቴ ፡ ሰከነ (፪x)
walia_llm
Complete the following task
የኢትዮጵያ፤የውይይትና መፍትሔ መድረክ (ኢውመመ) የሃገራችን ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ከመቼውም ጊዜ በላይ አሳሳቢ ሆኗል። ኢትዮጵያውያን በተለይ ላለፉት ሶስት ዓመታት በተከታታይና በመረረ...
masakhane_additional
Complete the following task
በነገው እለት ላስቬጋስ ውስጥ በሚገኘው የኤምጂኤም ግራንድ ጋርደን አዳራሽ የ2012 የቢልቦርድ የሙዚቃ አዋርድ ሲካሄድ የዓመቱ አርቲስት ለመባል በአዴሌ፤ሪሃና፤ ብሪትኒ ስፒርስና ክሪስ ብራውን መካከል ከባድ ፉክክር እንደሚኖር ይጠበቃል፡፡ በምሽቱ ክሪስ ብራውን ታላቅ የሙዚቃ ድግስ እንደሚኖረው የጠቆመው የቢልቦርድ ዘገባ፤ የዓመቱ ምርጥ ወንድ አርቲስትን ጨምሮ በአራት የተለያዩ ዘርፎች መታጨቱንና ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ የግራሚ ሽልማትን “ፌም” በተባለ አልበሙ እንዳሸነፈ አስታውሷል፡፡ በኤቢሲ ቻናል የቀጥታ ስርጭት በሚኖረው የቢልቦርድ አዋርድ ላይ ጀስቲን ቢበር፤ ኬሪ አንደርውድና ኤልኤምኤፍኤኦ ስራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ተጋባዦች ይሆናሉ ተብሏል፡፡ በ2012 ለገበያ ከቀረቡ አልበሞች ውስጥ 90 ሚሊዮን ቅጂዎች መሸጣቸውን ያመለከተው ሚውዚክዊክ፤ ከኢንተርኔት በመጫን የሚገዙ ነጠላ ዜማዎች ገበያ መድራቱን አመልክቷል - 416.6 ሚሊዮን ነጠላ አልበሞች መሸጣቸውን በመጥቀስ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ኦባንግ፦በየካምፑ ያሉትን ወገኖቻችንን ሙሉ በሙሉም ባይሆን ከኖርዌይ ጠንካራ አጋሮቻችን፣ ከማህበሩና ከድርጅታችን አባላት ጋር በመሆን ለመጎብኘት ዝግጅት አለን። ሌሎችም ጠንከር ያሉ ስራዎች ይሰራሉ። ቅድም ለማለት እንደፈለኩት ሁላችንም ድርሻ አለን። ማንም አያገባኝም ማለት አይችልም። በኖርዌይ ያሉ ወገኖች አሁን በጀመሩት መንገድ ቢደራጁ ከኖርዌይ አልፈው ሌሎች አገራት ያሉ ወገኖቻቸውን የመጎብኘትና የመርዳት አቅም መፍጠር ይችላሉ። ማህበራቸውን አጠናክረው ቢሰሩ በኖርዌይ እንደማንኛውም ማህበራት የገንዘብ ድጋፍ ማግኘትና ከተረጂነት መላቀቅ ይቻላቸዋል። መደራጀት ወሳኝ ነው። ይህንን ስል አልሞከሩም ለማለት አይደለም። አባላቶች ሙሉ ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ለማሳሰብ ስለፈለኩ ነው። እያንዳንዱ አባል ህግና ደንብ በሚፈቅደው መስራት መብቱን ለማስከበር መስራት ይገባዋል። እጁና እግሩን አጣጥፎ አስቀምጦ ሌሎችን መውቀስ አግባብ አይደለም። የመኖሪያ ፈቃድ ያገኙ ወገኖችም ወንድምና እህቶቻቸውን ለመርዳት፣ ለማገዝ፣ ለመተባበር፣ ለመጎብኘት፣ ችግራቸውን ለመካፈል መነሳሳት አለባቸው። ወረቀት ማግኘት ብቻውን የመኖር ምስጢር አይደለም። የሰው ልጅ ከወረቀት በላይ ነው፡፡ በመረዳዳትና የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ ውስጥ የሚገኘው የህይወት ትርጉምና ምስጢር ይበልጣልና!!
masakhane_additional
Complete the following task
የምርት መግለጫ ፕሪሚየም ጥራት ዘመናዊ ዲዛይን የማይንሸራተት የጡብ ጡብ Terrazzo መልክ የሴራሚክ ወለል ንጣፎች 600x600 ሚሜ 1. ዝገት ጣውላ ጥሩ የመቋቋም እና የመቋቋም ችሎታ የሌላቸው ባህሪዎች ያሉት ሲሆን በሕዝባዊ ጣቢያዎች ፣ ፓርኮች እና ቤተመጽሐፍቶች ውስጥ በሰፊው ጥቅም ላይ ይውላሉ ፡፡ 2. የእሱ ፀረ-ማቀነባበሪያ ችሎታም በጣም ጥሩ ነው ፣ በተለይም ከባድ ዘይት ነጠብጣቦች ባሉባቸው ቦታዎች ፣ በቆርቆሮ ንጣፍ ለማጽዳት ቀላል ነው። 3. የአጻጻፍ ዘይቤ እንዲሁ ልዩ እና የተፈጥሮ ፣ ባህል እና ሥነ-ጥበባት ስብስብ ነው ፣ የቀለም እና ንድፍ ንድፍ visu አለው ...
masakhane_additional
Complete the following task
ንሎሚ ድማ፣እቲ ንሱ ዝሓዞ ፍልጠትን ተመክሮን ቴክኖሎጂን ሳይንስን ናብ ኢትዮዽያ ንምስጋር ዝገብሮ ዘሎ ፃዕሪታት ክገልፅ ከሎ ንሱን ከምኡ ዝኣምሰሉ ኣብ ወፃኢን ውሽጢ ሃገርን ዝርከቡ ሙሁራት ተሓባቢሮም ኣብ ኢትዮጵያ ሃገራዊ ማእከል ምርምርን ሳይንስን ንምቓም ንሰርሕ ኣለና ይብል።
masakhane_additional
Complete the following task
ኦርጋናይዜሽን ፎር ኢኮኖሚክ ኮኦፕሬሽን የተባለው ተቋም፣ በ33 የአለማችን አገራት የሚኖሩ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 64 አመት የሚገኙ ሰዎች፣ ጊዜያቸውን እንዴት እንደሚጠቀሙ ለማወቅ በሰራው ጥናት፤ ጃፓናውያን በስራ፣ ደቡብ አፍሪካውያን ደግሞ በእንቅልፍ
masakhane_additional
Complete the following task
ፋብሪካችን ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ በመጀመሪያ የጥራት መርሆውን በማክበር አንደኛ የዓለም ደረጃ ምርቶችን በማልማት ላይ ይገኛል ፡፡ ምርቶቻችን በኢንዱስትሪው ውስጥ ጥሩ ዝና እና በአዳዲስ እና በድሮ ደንበኞች መካከል እምነት የሚጣልባቸው ሆነዋል ..
masakhane_additional
Complete the following task
በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት የተለያዩ ጉዳዮችን ለመፈጸም ሲሄዱ የሚጠየቁትን የማስረጃ ዝርዝሮች ቢያውቋቸው ጊዜ ይቆጥብሎታል ከመንገላታትም ያድኖታል በማለት ከዚህ በታች ለማስቀመጥ ሞክረናል፡፡ 1. የንግድ ማህበራት መመሰረቻ ፅሁፍና መተዳደሪያ ደንብ ለማፅደቅ መሟላት…
masakhane_additional
Complete the following task
እነዚህ ሰዎች ባንድ ይሁን በሌላ መልኩ ከደርግና ከኢሕአፓ ጋር ወግነው እጃቸውን በኢትዮጵያውያን ደም የታጠቡ በመሆናቸው፣ በሠሩት ወንጀል እንጠየቃለን ብለው በመፍራት ያችን አገር ተመልሰው ሊሄዱባት የማይችሉና አራሙቻ እንዲበቅልባት የሚመኙ ናቸው። የጀሌዎቻቸው ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየተመናመነ የመጣ ቢሆንም ፈጽሞ ተከታይ እንዳያገኙ ለማድረግ የሚቻለው ማንነታቸውና የወንጀል ታሪካቸው ለዲያስፖራው ግልጽ ሲደረግለት ብቻ ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
እግዚአብሔር ዝፈትወኩም ሕፃናት ከመይ ኣሎኹም፧ ናብዚ ሰዓትን እዝን ዕለትን ብሰላም ዘብጸሓና እግዚአብሔር ዝኸበረን ዝተመስገነን ይኹን። ልበ ኣምላክ ኣቦና ቅዱስ ዳዊት...
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
“እኔውም ዕብድ ነኝ ከወፍ የገበየሁ፤ መቀመጧን እንጂ መብረሯን የት አየሁ” ይሉ ነበር የቀድሞ ሰዎች – እንደኔው ያለ የቀባጭ ምሣቸውን ሲቀምሱ (‹ሣ›ን አጥብቁልኝ ታዲያ)፡፡ ውጣ ያለው ገንዘብ ግድግዳ ሲቆፍር ማደሩ የሚነገረውም ብዙውን ጊዜ እውነት ነው፡፡ የኔንማ ነገር ተውት – ዕርሟን ቡና አፍልታ ጀበናውን ሙሉ አተላ እንዳደረገችው አላዋቂ ሴት ዕርሜን አክሲዮን ብገባ ሹዋሹዋ ተሠራሁ፤ ጠጠቱ በማይለቅ ንዴት እየተንጨረጨርኩ አለሁ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 "--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ
masakhane_additional
Complete the following task
የዓባይ ወንዝ መነሻን በዓለም አቀፍና በሀገር አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ እየሠራ መሆኑን የሰከላ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ባሕር ዳር፡ ጥር 06/2013 ዓ.ም (አብመድ) ሦስተኛውን...
masakhane_additional
የተሰጠውን ጽሁፍ ከ አማርኛ ቋንቋ ወደ English ቋንቋ ተርጉም።
ማምሻውም ውሎው ነው ጅምር ከማለዳ፤፤
The time was the beginning of the morning;
walia_llm
Complete the following task
ወያነ፡ ነቲ ይግባይ ዘይብሃል ፍርዲ ጉዳይ ዶባት ኤርትራን ባድመን፡ እምቢ ኢሉ፡ ንመምርሒ መንግስቲ ኢትዮጵያ ብምቅዋም፡ ኣውራ ግን፡ ንሰራዊትካ ካብ ሰሜን ተሳሒቡ ናብ ማእከል ኢትዮጵያ ክምለስ ኣብ ዝፈተነሉ፡ ወያነ፡ ንመስኪን ህዝቢ ኣናዒቦም፡ ኣብ መገዲ ከምዝድቅስ ጌሮም፡ ወትሃደራትካ ንድሕሪት ተመሊሶም። ንጠቕላላ ኣዛዚ ሰሜን እዝ ዝለዓለ ብዓል ስልጣን፡ ካብ መዕረፍ ነፈርቲ መቐለ፡ በታ ዝመጻላ ነፋሪት ናብ ዝመጻሉ ሰጒጎሞ። እዚ ኩሉ ኣብ ትሕቲ ምምሕዳርካ ኢዩ። ሎሚ፡ ማይ ምስ ዛረየ ጽሓይ ምስ በረቐ፡ በቲ ዘርኣኻዮ ዒብ ኣልቦ ኣዘራርባ፡
masakhane_additional
Complete the following task
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ቴዎድሮስ አድሃኖም ለጌድዮን ዘላለም ወደ አገሩ መምጣት የነበራቸው ፍላጐት ለወር ያህል በይፋ ሲያነጋግር ሰንብቶ ለወጣቱ የጀርመን እግር ኳስ ፌደሬሽን ጥሪ ቀረበለት፤ በሀ-17 ቡድን በመካተት ከስፔን ጋር በሚደረገው የወዳጅነት ጨዋታ እንዲሳተፍ ነበር፡፡ በዜግነት ሁኔታው ላይ የሚፈጥረው ችግር ስላልነበር ጌድዮን ጥሪውን በመቀበል ተጫወተ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር...
masakhane_additional
Complete the following task
ያበደውን የቀሰቀው ደጎል ነው። ደጎል!! የሰሞኑ የፌስ ቡክ ወሬና ፉከራ የትግራይ ጓዙእን ጠቅልላ መሄድ!! ደህና ሁኑ!! የሚመቻችሁን አድርጉ!! ግን ሰው አትግደሉ። ኢትዮጵያ ምን ይዋጥሽ? ያበደው ጠየቀ። ኢትዮጵያ በለሆሳስ ” ምንም” አለች። አዎ ፍቅር ከሌለ መሰነባበቱ ይበጃል። አደጋው ስዩም እንዳሉት አሳሳቢ ነው!! እስኪ ይቅናችሁ።
masakhane_additional
Complete the following task
ከወሊድ በሁዋላ ሴቶች ከድብርት ባሻገርም ወደአእምሮ ሕመም ሊሄዱ የሚችሉበት እድል አልፎ አልፎ ይከሰታል፡፡ በሚቀጥለው እትም ዶ/ር ያየህይራድ አየለ የሰጡንን ማብራሪያ እናስነብባችሁዋለን፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
በጥቁር እና በግራጫ የ Savoy ንቁ የቦንዲ ስብስብን - Leggings & Sports Bra ን መልበስ - ለአካል ብቃት ከበደዎት ማለት ነው ፡፡ ይህ በአፈፃፀም የተሞከረው ስብስብ በሁለቱም ቅጦች እና በተግባሮች ውስጥ ምርጡን ይሰጣል ፣ እና በተቻለ መጠን በጣም ጥሩ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን እንደሚያገኙ ያረጋግጣል!
masakhane_additional
Complete the following task
በሐይማኖት ና በሀገር መሪዎቻችን ሞት በጣም አዝኛለሁ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትራችን ምንም ጥቂት ቢያበላሹም ተብሎ ቢታመንም ብዙውን ግን መልካም ነገር ሰርተዋል፡፡ ለህዝቡ ሊያሳዪ የሞከሩትና የፈጸሙት መልካም ተጋድሎ ሊወደስላቸው ይገባል፡፡ ማንም መሪ ፍጹም ላይሆን እንደሚችል ሁሉ እሳቸውም ምናልባት ያጠፉት ጥቂት በደል ሊኖር ይችላል፡፡ ይህ ደግሞ በማንኛውም መሪ የሚታይ ክፍተት ነው፡፡ ዋናው ነገር ግን አብዝተው የሰሩትን መልካም ስራ መመልከት ግን የአሁኑ ትውልድ ግዴታ ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
ከ English ወደ አማርኛ ተርጉም
There are three types of projects.
ሦስት ዓይነት ፕሮጀክቶች አሉ ።
walia_llm
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ብር ያስገባቹበትን ማረጋገጫ ደረሰኝ ፎቶ አንስታቹ በስልክ ወይም ኢሜል ላኩልን | ጥያቄ ካላቹ በቫይበር፣ ቴሌግራም፣ ዋትስአፕ፣ ኢሞ ቀጥታ ስልክ ደውሉ ወይም መልክት ላኩ 0953988777 (አዲስ አበባ ) +1 310 570 9291 (አሜሪካ)
masakhane_additional
Complete the following task
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኃይማኖታቸውን በምንም የማይለውጡ ፣ ለእምነታቸው እራሳቸውን አሳልፈው የሚሰጡ ፣ ወንጌሉን በተግባር የሚተረጉሙና በሕይወታቸው የሚያሳዩ እውነተኞች ቅዱሳን አባቶች የነበሩባትና ያሉባት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ናት። እነዚህ አባቶች በሕዝብ ላይ ግፍና በደል ሲፈጸም፣ ፍርድ ሲጓደል ፣ በቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃትና ጉዳት ሲደርስ ምንም ሳይፈሩና ሳይሰቀቁ ሁኔታውን ለሕዝበ ክርስቲያን በማጋለጥ በየዘመኑ ከሚነሱ ዐላውያን ነገሥታት ጋር ፊት ለፊት እየተጋፈጡ በሥጋቸው መከራን በመቀበል ከፈጣሪያቸው የክብር አክሊልን ተቀዳጅተዋል። ይህንን ለማወቅና ለመረዳት የሰማዕታቱንና የጻድቃኑን ገድልና ድርሳን መመልከት በቂ ምስክር ነው።
masakhane_additional
በአማርኛ ግጥም ስጠኝ
null
የ ገ ዢ ኪ ሳ ራ ይህ ሰፊ ገበያ በመንፈስ ተሞልቶ በፍቅር ሲጣራ ሸማች የሚጋፋው ቅራቅንቦ ተራ ያ ስንት ነው ይላል ይሄኛውስ ይላል የብልጭልጭ አይነት ያነሳል ይጥላል ከመንፈስ ገበያ የውበት ጥሬ እቃ ሞልቶ ተትረፍርፏል ሸማች ግን ልብ የለው ለኮልኮሌ ፍቅር ማልዶ ተስልፏል ወዴት ነህ አይባል ወዴትም ነው መልሱ ምን በላህ ይሉታል ምንም ልትል ነፍሱ እንዲያውም ካሰኘው ምን እንደሚፈልግ ፈፅሞ ይዘነጋና ፀሐይ ስጡኝ ብሎ ብቅ ይበል ማምሻውን ሰልፈኛ ነውና ከጨረቃ ቆርሶ ይወስዳል ድርሻውን የሸማች ሕሊናን መምስል ከሸፈነው ገበያ መታየት ከመግዛት እኩል ነው የጠየቀም ገዝቶ የከፈለም ገዝቶ የተላከም ገዝቶ የላክም ሽምቶ እዚያው ይሞታታል ያልሞላ ቅርጫቱን ለአምሳዮቹ ትቶ ይኸው መጨረሻው ሽማቹ ለገላው እየተጨነቀ ገዢው ለብልጭልጭ እየተደነቀ የመንፈስ ከፍታ ተሽርሽሮ አለቀ ከ በረከት በላይነኽ የመንፈስ ከፍታ በፋርስ መንገድ እና የህልሜ ደራሲ የግጥም መድብል ሩሚ _ የናፍቆት መንገደኛ ሲል ከሰየመው ክፍል የተወሰደ
walia_llm
ይህን አረፍተ ነገር በደምብ ተመልክተህ ሰም፣ ቦታ፣ እመተ ምህረት ወይም ሠአት የመሣሠሉትን ጠቃሚ መረጃዎች አውጣ
በራስዋ አስተዳደር የነበራት አራት ስርወ መንግሥት ያሳለፈች ነገስታት የነገሱባት ለኢትዮጵያ ዘመናዊነት በር ከፋች የሆነች ከተማ ነች ።
ለኢትዮጵያ
walia_llm
Complete the following task
ሦስተኛ አምስቱን ክልሎች የሚያስተዳድሩት ድርጅቶች የገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ “አጋራ” እንጂ “አባል” አይደሉም። በመሆኑም በጋራ ጉዳዮች ላይ የመወሰን ስልጣን የላቸውም። ሆኖም ግን የአምስቱም ክልላዊ መስተዳደሮች የኢህአዴግ መንግስት የሚመራበትን የአብዮታዊ ዴሞክራሲ አቅጣጫ ይከተላሉ፤ ገዢው ፓርቲ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ያስፈፅማሉ። ስዚህ አጋር ድርጅቶች ህወሓት በኢህአዴግ በኩል ያስቀመጠላቸውን አቅጣጫ ይከተላሉ፤ ለኢህአዴግ መንግስት ውሳኔ ተገዦ ይሆናሉ።
masakhane_additional
Complete the following task
የቲማቲም ልኬት ከዕለት ምግብ አንዱ ነው ፡፡ ምግቦችን ለሰዎች የበለጠ ጣፋጭ እና ጤናማ ሊያደርግ ይችላል ፡፡ እኛ በደንበኞች ጥያቄ እና እንደ የገቢያ ጥራት ደረጃ የተለያዩ ጥራቶችን ልናደርግ እንችላለን ፣ ማጣበቂያው መደበኛ ቲማቲም ተፈጥሯዊ ቀይ ቀለም ፣ ያለ 100% ያለ ተጨማሪዎች ፣ ወፍራም እና ውሃማ የለውም ፡፡ የ GINO ጥራት ያለው የቲማቲም ፓቼ ማድረግ እንችላለን ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
እርግጥ ፋብሪካው የተመሰረተው በሙሴ ዳዊት ሃል ሲሆን እኚህ ሰው ወደ በኋላ ለአንድ የጀርመን ኩባንያ ሸጠውታል። ፋብሪካው የተቆረቆረው በዚያው ዛሬ በቆመበት ስፍራ ነው። በንጉሰ ነገስቱ ማርሻል ሽሙት ጎዳና ተብሎ ነበር የሚታወቀው። ጎላ ጎላ ያለና ለዓይን የሚሞላ ህንፃ አዘጋጅቶ ስራውን
masakhane_additional
Complete the following task
ሰኔ የራቀበት አበባ ከኛ አይብስም- እኛ ነጻነት ተርበናል፡፡ ነጻነት ምን እንደ ሆነ ከሶስት መቶ አመታት በፊት ጀፈርሰን የጻፋቸው ደብዳቤዎች ይነግሩናል፡፡ እኛ ግን ዛሬም በነጻነት መናገር የሰማይን ያህል እየራቀን ነው፡፡ በገዛ ሃገራችን አንገታችንን መድፋት ግድ ሆኖብናል፡፡ ቀደም ሲል እንዳየነው ዓይነት የግጥም ስሜት ቢኖረውም ይኸኛው የሚለየው ሃገር መሸፈቱ፣ሃገር መደበቁ ነው፡፡ ወይም ሃገር ገዳም መግባቱ!! ይህ ደግሞ የልብ መመነን ሊሆን ይችላል፡፡ ማን ያውቃል!!
masakhane_additional
Complete the following task
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ስኬት በንግዱ ፖርትፎሊዮ ላይ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ የሚመረኮዝ ስለሆነ ፣ ስለ ኩባንያዎ እና ባለፉት ዓመታት የጀመሯቸውን ፕሮጀክቶች ዓይነት በጥቂቱ መግለፅ ያስፈልግዎታል ፡፡ ይህ ልዩ ሙያ ያላቸውን ወይም በዚያ የተወሰነ ፕሮጀክት ላይ ልምዶችን ለመሰብሰብ የሚፈልጉ እጩዎችን ይስባል ፡፡ ለምሳሌ ፣ እርሻዎ ላይ የሚያተኩር ከሆነ የተገነቡ መዋቅሮችን መገንባት፣ በኩባንያዎ መገለጫ ላይ ያንን መጥቀስ አለብዎት። ይህ በዚህ ዘርፍ የተካኑ እጩዎችን ይስባል ፡፡
masakhane_additional
መዝሙር ፃፍ
አንተው ፡ ትሻለኛለህ
የንጉሥ ፡ ልጅነት ፡ እንቢ ፡ ያለ ግብፅንም ፡ በእምነት ፡ የተወ ሳያየው ፡ እንደሚያየው ፡ ቆጥሮ ብድራቱን ፡ አይቶ ፡ አሻግሮ ምንም ፡ እንኳን ፡ የግብፅን ፡ ጥበብን ፡ ቢማርም ሙሴ ፡ የባእድ ፡ ዕውቀት ፡ ከቶ ፡ አልማረከውም ከገንዘብም ፡ ይልቅ ፡ መከራን ፡ መረጠ ስለ ፡ ሥምህ ፡ ለአንተ ፡ መነቀፍን ፡ ወደደ አዝ፦ ለጊዜያዊ ፡ እርካታና ፡ ደስታ አለውጥም ፡ የነፍሴን ፡ ጌታ ብድራቴን ፡ ልየው ፡ አሻግሬ የዓለምን ፡ ዝናን ፡ ክብሯን ፡ ሁሉ ፡ ንቄ አንተ ፡ ትሻለኛለህ (፰x) አንተ ፡ ታዋጣኛለህ (፰x) በቁጥቋጦው ፡ መሃል ፡ ታየኸው እግዚአብሔር ፡ አምላኩ ፡ ቀረብከው ሾምክና ፡ ወደ ፡ ሕዝብህ ፡ ላክኸው በሞገስ ፡ ወጣህና ፡ አብረኸው በብርታትህ ፡ ጉልበት ፡ የበረታ ፡ ሆነ በድፍረት ፡ ንጉሥ ፡ ፊት ፡ ለመቆም ፡ ታመነ የሰጠኸውን ፡ በትር ፡ በእምነት ፡ ይዞ ፡ ወጣ እስራኤልን ፡ ከግብፅ ፡ ባርነት ፡ አወጣ አዝ፦ ለጊዜያዊ ፡ እርካታና ፡ ደስታ አለውጥም ፡ የነፍሴን ፡ ጌታ ብድራቴን ፡ ልየው ፡ አሻግሬ የዓለምን ፡ ዝናን ፡ ክብሯን ፡ ሁሉ ፡ ንቄ አንተ ፡ ትሻለኛለህ (፰x) አንተ ፡ ታዋጣኛለህ (፰x) ትሁት ፡ ሆኖ ፡ ተመላለሰ በህዝቡ ፡ መቃወም ፡ ታገሰ እንዳለው ፡ ወደ ፡ አንተ ፡ ማለደ ጥፋቱን ፡ ማየት ፡ መች ፡ ወደደ ብድራቱን ፡ አይቶ ፡ ለዓላማው ፡ ጨክኖ የንጉሥ ፡ ልጅ ፡ ሲባል ፡ በእምነት ፡ እንቢ ፡ ብሎ ሳይፈራና ፡ ሳይደነግጥ ፡ የንጉሡን ፡ ቁጣ በትሩን ፡ አነሳ ፡ ጠላትን ፡ ድል ፡ ነሳ አዝ፦ ለጊዜያዊ ፡ እርካታና ፡ ደስታ አለውጥም ፡ የነፍሴን ፡ ጌታ ብድራቴን ፡ ልየው ፡ አሻግሬ የዓለምን ፡ ዝናን ፡ ክብሯን ፡ ሁሉ ፡ ንቄ አንተ ፡ ትሻለኛለህ (፰x) አንተ ፡ ታዋጣኛለህ (፰x)
walia_llm
Complete the following task
የዩ.ስ.የው.ጉ.ሚ. ማይክ ፖምፔዮ በዚህ ሣምንት መጀመሪያ ሪያድ ላይ ከንጉሥ ሳልማን ቢን አብዱልአዚዝ አል ሳዑዲ ጋር በተገናኙበት ወቅት /ጥቅምት 2011 ዓ.ም./
masakhane_additional
Complete the following task
በዚህ መሠረት ኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚተዳደረው በኦሮሞ ባሕል ማዕከል÷ ምንም ዐይነት ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ስብስብ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም መርሐ ግብር ለማካሔድ ሕጋዊ መሠረት የለውም፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥትም ሆነ የኦሮሞ ባሕል ማዕከል አስተዳደር ያለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይሁንታ ለሕገ ውጡ ስብስብ መርሐ ግብር ማካሔጃ አዳራሽ የመፍቀድ ሕጋዊ ሥልጣን የለውም፡፡ ‹‹ መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ አይገባም፤›› የሚለውን ሕገ መንግስታዊ ጥሰትንም ያስከትላል፡፡ በብሔር ተዛምዶነት የሚፈጽም አድሏዊነትም ይሆናል፡፡ ስብስቡም በሌላ ስም መስብሰብ መብቱ ነው፡፡በዚሁ አግባብ ማዕከሉም አዳራሽ መስጠት መብቱ ነው፡፡ ያለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ይሁንታ÷ በስሟ መርሐ ግብር ለማካሔድ መጠየቅም ሆነ መፍቀድ ግን ወንጀል ነው፡፡'' የመምህር ቀሲስ ታደሰ ወርቁ ፅሁፍ መጨረሻ።
masakhane_additional
Complete the following task
የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አርአያና አምሳል የተፈጠረ እንደመሆኑ ጭካኔ፣ ሰቆቃ መፈፀም እና በሰው ላይ ግፍ መዋል የባሕርይው አይደለም። የሰው ልጅ «ሰው» ነውና እግዚአብሔር በኅሊናው ውስጥ ክፉውንና ደጉን የሚለይበት መዳልው (ሚዛን) ፈጥሮለታል። ከማንም ባይማረው እንኳን በኅሊናው ክፉውን እና ደጉን የመለየት ሥጦታ አለው። ይህ ክፉንና ደጉን የመለየት ሥጦታ በሥነ ምግባር እና በትምህርት የበለጠ ይዳብራል፤ ያድጋል፣ ይጎለምሳል።
masakhane_additional
Complete the following task
ከም ሙሴየ ኣብ ትጽቢት ዝነዋሓካ ትዕግስትካ ክትውድእ ዝቀረብካ:ኣብቲ ስበ ዘይርእየካ ዝርኢ ጎይታ ኣብቲ መከራኻ እዋን ኣለኹ ዝብ ኣምላኽ። እናታ ነገርካ ከቢዱ ኣምላኽ መዓስ ኮን እዩ ዝርእየኒ መዓስ ኮን እዩ ነገረይ ዝውዳኣለይ ትብል ሰብ እትጥመተሉን እትሕሰበሉ ሰዓት ርሑቕ ኣይኮነን እሞ ኣጆኻ። ዝጸልመተ እንተጸልመተ ዝመረረ እንተመረር ዝኸበደ እንተኸበደ እቲ ካብ ሰማይ ኣንቆልቂሉ ዝርኢ መድሓኒ የሱስ ክጥመተካ እዩ ሰዚ ተስፋኻ ኣብኡን ብኡኡን ይኹን።ነቲ ርሱዕ ዝዝክር ነቲ ዉዱቕ ዘተስእ ነቲ ሑዙን ዘጸናንዕ ነቲ ዱርብይ ዘልዕል ነቲ ነዳይ ዝሓሊ ኣምላኽ ኣሎ።እዚ ሎሚ ንሓልፎ ኹሉ እቲ ኣብ ሰማይ ኮይኑ ዝርኢ ኣምላኽ ምስ ረኣየና ከም ዘይነበረ ክንርስዕ ኢና። ሎሚ ዝኸበብና ደም ዘንባዓና ነገር ጽባዕ ኣብ ልዕሊኡ ደው ኢላና ክንዕልልን ክንሕጎስን ኢና ስለዚ ትውክልትና ኹሉ ኣብቲ ናይ ሰማይ ኣምላኽ ይኹን።
masakhane_additional
Complete the following task
የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሕዝብ በዓል ወይም በመንግሥት ውሳኔ መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው በሚውሉበት ቀን እንዲሠራ የታዘዘ የመንግሥት ሠራተኛ ምርጫውን መሠረት በማድረግ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ወይም የማካካሻ ዕረፍት ይሰጠዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
በሹመት ወደ አዲስ አበባ መምጣቷን የምትገልጽ አንዲት ሴት፣ የተሰጣትን የኮንዶሚኒየም ቤት ሸጣለች። ሽያጩን ያከናወኑትና የፈጸሙት ደላሎች ናቸው። ሽያጩ ከተጠናቀቀ በኋላ “አሁን ቤት ሸጠሽ የት ትኖሪያለሽ?” በሚል ስትጠየቅ “ሌላ እወስዳለሁ። እንደገና እወስዳለሁ” ማለቷን ምስክሮች ለጎልጉል አመልክተዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች ገለልተኛና ከፖለቲካ ነጻ የሆኑ የህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት በሚፈጠርበት ሁኔታ የሚወያዩበት...
masakhane_additional
ለዚህ ጽሕፍ ከጽሑፉ ይዘት ያልወጣ ጠቅለል ያለ አርእስት ፍጠርለት
ታህሳስ የፎቶው ባለመብት በኢትዮጵያ ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ተብለው በቁጥር ከሚታወቁት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመሰረዛቸው ብዛታቸው ወደ ቀነሰ። በቦርድ መሰረዛቸው የተገለጸው በተለያዩ ጊዜያት ተመስርተው በብሔርና በአገር አቀፍ ፓርቲነት በሕጋዊ መንገድ ተመዝግበው ከሚገኙት ውስጥ በፓርቲነት ለመቀጠል የሚያስችላቸውን መስፈርቶች ሳያሟሉ የቀሩት የፖለቲካ ፓርቲዎች ናቸው። በአገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት ተመዝግበው ከነበሩት ከአንድ መቶ በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ የተወሰኑት በተለያዩ ምክንያቶች የሚጠቅባቸውን ባለማሟላታቸው በመሰረዛቸው፤ በአሁኑ ወቅት በምርጫ ቦርድ የተመዘገቡና በተለያዩ የምዝገባ ሂደት ላይ የሚገኙት ፓርቲዎች ናቸው። የምርጫ ቦርድ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው በምዝገባው ማጣራት ሲደረግባቸው የነበሩት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥር የነበሩ ሲሆን፤ ከዚህ ውስጥ ቱ ተሰርዘዋል። ከተሰረዙት መካከልም የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ፣ የመላው ኢትዮጵያዊያን ብሔራዊ ንቅናቄ መኢብን ፣ የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ ኦብኮ ፣ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት ይገኙባቸዋል። ከተሰረዙት ባሻገር በተለያዩ ምክንያቶች ማብራሪያ እንዲሰጡ ወይም የሚጠበቅባቸውን አሟልተው እንዲያቀርቡ የተወሰነ እና የማጣራት ሂደታቸው ያልተጠናቀቀ ፓርቲዎች ያሉ ሲሆን የሚሰረዙት ቁጥር ሊጨምር ይችላል። በዚህም መሰረት በተለያዩ ምክንያቶች ማብራሪያ እንዲሰጡ ወይም የሚጠበቅባቸውን አሟልተው እንዲያቀርቡ የተወሰነና የማጣራት ሂደታቸው ያልተጠናቀቀ ፓርቲዎች እንዳሉ የምርጫ ቦርድ መግለጫ አመልክቷል። ከእነዚህ ውስጥም የመላው ኢትዮጵያዊያን አንድነት ድርጅት መኢአድ እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር ኦብነግ ይገኙበታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ሚና ምንድነው በተጨማሪም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የማጣራት ሂደታቸው የተጠናቀቀ ነገር ግን የቴክኒክ መስፈርቶች ማሟላት ይቀራቸዋል ያላቸውን ሳልሳይ ወያነ ትግራይ፣ ራያ ራዩማ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ፣ አሲምባ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲና ብሔራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይን ጨምሮ ሰባት ፓርቲዎች መሆናቸውን ገልጿል። ከዚህ በሻገር በምዝገባው ሂደት የሚጠበቅባቸውን በማሟላት የማጣራት ሂደታቸው የተጠናቀቀ ፓርቲዎች ሲሆኑ፤ ከእነዚህ ውስጥም ገዢው ፓርቲ ብልጽግና፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ኢዜማ ፣ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ኦፌኮ ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ ፣ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ባልደራስ እና ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት አረና ይገኙበታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንዳለው በተሻሻለው አዋጅና ፓርቲዎች ማሟላት የሚገባቸውን ግዴታዎች በሚደነግገው መመሪያ መሰረት የተመዘገቡና በሂደት ላይ ያሉ ፓርቲዎች የተቀመጡ መስፈርቶችን ማሟላታቸውን ሲያጣራ ቆይቷል። በዚህም መሰረት ፓርቲዎቹ ማሟላት የሚጠበቅባቸውን ነገሮች በማጣራት ከ በመቶ በላይ የመስራች አባላት ፊርማ ትክክል የሆኑ ፓርቲዎችን ምዝገባ ያጸደቀ መሆኑን ቦርዱ አመልክቶ ከ በመቶ በታች የሆኑትን ፓርቲዎችን እንዲሰረዙ ወስኗል። ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በድጋሚ ለመመዝገብ የሚጠበቅባቸውን መመዘኛዎች አላሟሉም ያላቸውን የፖለቲካ ፓርቲዎች በተመሳሳይ መሰረዙ ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ከወሰዷቸው የማሻሻያ እርምጃዎች መካከል የምርጫ ቦርድ በገለልተኝነት እንዲመራ ማድረግ አንዱ መሆኑ ይታወሳል። በዚህም መሰረት ቦርዱ እንደ አዲስ ተዋቅሮ የሕግ ማሻሻያዎች ከተደረጉ በኋላ ቀደም ሲል በነበረው አሰራር ተመስርተው በአገሪቱ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በአዲሱ ሕግ ላይ የተቀመጡ መስፈርቶችን እንዲያሟሉ በማድረግ በድጋሚ እንዲመዘገቡ ሲደረግ ቆይቷል። እስካለፈው ዓመት ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሚታወቁ ከ በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች የነበሩ ሲሆን በድጋሚ ምዝገባ በማድረግ አውቅናቸውን እንዲያድሱ ባለፈው ዓመት ጥሪ ቀርቦላቸው ነበር። በዚህም መሠረት ቦርዱ ባደረገው ማጣራት የሚጠበቅባቸውን ሳያሟሉ የቀሩ አገራዊና የብሔር የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሰረዙ መወሰኑን ባለፈው ዓመት ግንቦት ዓ ም እና በዚህ ዓመት ታኅሳስ ዓ ም ወስኗል። ተያያዥ ርዕሶች
በኢትዮጵያ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥር ከ ወደ ቀነሰ
walia_llm
Complete the following task
እባቡ የራሱን ጅራት ወይም ኦሮቦሮስ የሚበላ እባብ ከዘመናት በላይ ብዙ ነገሮችን ያመላክታል ፣ ግን በአጠቃላይ የራስን ፣ የመደመር እና የመጠን ብዛት መዝናኛ ሀሳቦችን ይወክላል ፡፡ ኦሮቦሮስ በዓለም ዙሪያ በሃይማኖታዊ እና በአፈ-ታሪክ ተምሳሌትነት ውስጥ አስፈላጊ ነበር ፡፡ ኦሮቦሮስ ከሎኪ ልጆች መካከል አንዱ የሆነው ጆርሙንግንድር በጥንታዊ የኖርስ አፈታሪክ ውስጥ ታየ ፣ እርሱም ዓለምን ከብቦ ጅራቱን በጥርሱ ውስጥ ሊይዝ የሚችል በጣም ትልቅ ሆነ ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
በሆሮ ጉድሮ ዞን ቀድሞ መረጃ የደረሳቸው የጃርዴጋ ጃርቴ ወረዳ አመራሮች ሀይል ባለመላካቸው የተነሳ 13 የሚሆኑ አማራዎች በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በጥይትና በስለት በግፍ ተገደሉ፤
masakhane_additional
Complete the following task
ኮሚሽነር ጄኔራል አራርሳ፡- በምዕራብ እና ደቡብ ኦሮሚያ በስፋት ሸኔ መዋቅሩን አዳክሞ የነበረውን በተወሰደው ዕርምጃ ጥሩ ሁኔታ አለ። ግን አሁንም በቄለም ሦስት ወረዳዎች አልፎ አልፎ የሸኔ እንቅስቃሴ የሚታይበት እንዲሁም ምዕራብ ወለጋ፣ ምሥራቅ ወለጋ እና ሆሮ አልፎ አልፎ አለ። ምዕራብ ሸዋ ሦስት ወረዳዎች እንቅስቃሴዎች ይታያሉ፤ ግን በፀጥታ ኃይል ክትትል እየተደረገ ነው። በሰሜን ሸዋ አካባቢም በሁለት ወረዳዎች ላይ እንቅስቃሴ አለ።
masakhane_additional
Complete the following task
10- ሞያውያን ኤርትራውያን ደቂ ኣንስትዮን ደቂ ተባዕትዮን በብሞያኦም ተራኺቦም፣ ኣብ ግዚ ውድቀት ህግደፍ ሃገርና ንምህናጽ ዝገብርዎ ምድላዋትን ተበግሶታትን ንድግፍን ነተባብዕን።
masakhane_additional
Complete the following task
click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ...
masakhane_additional
Complete the following task
ቅዱስ ቁርአን ወይንም ቁርአን) የመሃከለኛዉ አለም የእስልምና የቅዱስ መጽሃፍ ወይም የእምነት ጽሁፍ ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በአላህ ፈቃድ ቃሉን በጂብሪል አማካኝነት ለነብዩ ሙሀመድ የወረደ የአላህ ቃል ነው። ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በአረብኛ ነበር የተጻፈዉ። አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማንም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማንም ሰዉ ቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ። አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብቸኛው መጽሃፍ ነዉ። ይኅም በአማርኛ የተተረጎመ ቁርዓን ነዉ። ቁርአን ሰዎች እና አጋንንት እንኳ ቢሰበሰቡ የሱን ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም አረፍተ ነገር ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል። ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው። እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም አላህ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ ሙስሊሞች' ' ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም። በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል። የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰiላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል። የውጭ መያያይዣ http://al-quran.info ቁርአን: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib QuranAcademy.org እስልምና ቅዱስ መጽሃፍ
m2lingual