instruction
stringclasses
125 values
input
stringlengths
0
25k
⌀
output
stringlengths
0
241k
⌀
source
stringclasses
6 values
Complete the following task
የፍልሰታ ጾም ከሰባቱ አጽዋማት አንዷ ነች፡፡ በደመቀና በተለየ ሁኔታ የምትጾምበት ምክንያት ምን እንደሆነና ሌሎች ተያያዥ ጥያቄዎች በማንሳት የቤተ ክርስቲያንን ሊቃውንት መልስ ጭምር ይዘን ቀርበናል መልካም ንባብ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
‹‹ይኼንን ነገር ነው ዛሬም የምናየው›› ይላሉ ባለሞያዎቹ፡፡ ‹አንበሳ ገዳይ› በሚለው አስተሳሰብ ለተቃኘው ወንድ የሚገዛ ነገር ዝርዝር ይዞ፣ ገበያ ወርዶ፣ አማርጦና ተከራክሮ መግዛት ከባድ ነው፡፡ የልብስና ጫማ ገበያ ገብቶ ሳይሰለች እየተዘዋወረ ቃኝቶ መግዛት ምጥ ነው፡፡ ዋጋ ለማወዳደር፣ በየገበያው ገብቶ ማነጻጸር ሸክም ነው፡፡ ከዚያ ይልቅ በመሰለው ዋጋ አንዱን ገዝቶ ሳይከራከርና ሳያማትር መውጣትን ይመርጣል፡፡ አንድ መረጃ እንደጠቆመውም ቤታቸውን በሚያሠሩ ባለትዳሮች ዘንድ ሚስቶች የሚያሠሯቸው ቤቶች ባሎች ከሚያሠሯቸው ቤቶች ይልቅ ዋጋቸው ቢያንስ 40% ይቀንሳል፡፡ አንድ ወዳጄ እንዲያውም ‹አንበሳ መግደል› የሚለው ብሂል ይሆን እንዴ አትክልት ተራና ዕቃ ተራ ሄደው ከመግዛት ይልቅ በሬ ተራና በግ ተራ ወርደው መግዛት የወንዶች ሆኖ የቀረው? ብሎኛል፡፡
masakhane_additional
የሚከተለው ዜና ምን አይነት ይዘት አለው
በምንም ነገር ላይ እርግጠኛ መሆን አይቻልም ይባላል። ማንቸስተር ዩናይትድስ በሊቨርፑል መሸነፉ እርግጥ ነው? “ከአስሩ የሊጉ ጨዋታዎች ብቸኛው በእርግጠኝነት የምገምተው ጨዋታ ነው” ይላል የቢቢሲው ክሪስ ሱቶን። “ማንቸስትር ስንት ጎል ያስተናግዳል? የሚለው ነው ጥያቄው። ከድጡ ወደ ማጡ እንደሚሆንባቸው እርግጠኛ ነኝ” ይላል። ሱቶን ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ውጪም የሌሎችንም ጨዋታዎች ግምት አስቀምጧል። ቶተንሃም ከ ዎልቭስ ባለፈው ሳምንት ቶተንሃም ከቼልሲ ጋር በነበረው ጨዋታ ባሳየው አቋም ተበሳጭቻለሁ። ዎልቭሶች ፖርቹጋላዊውን ጎንካሎ ጉዋዴዝን በማስፈርም የፊት መስመራቸውን አጠናክረዋል። ዎልቭሶች ባለፈው ዓመት የማጥቃት መስመራቸው ስስ መሆኑ ታይቷል። ቶተንሃም ተመሳሳይ ችግር የለበትም። ግምት፡ 3 - 1 ክሪስታል ፓላስ ከ አስቶን ቪላ ክሪስታል ፓላስ ሰኞ ዕለት ከሊቨርፑል ጋር ድንቅ ፉክክር አድርጓል። ከውጤቱም ጥሩ መነሳሳት ያገኛሉ ብዬ አስባለሁ። ቪላም ከኤቨርተን ጋር ከነበረው ጨዋታ ጥሩ መነቃቃት ያገኛል ብዬ አስባለሁ። ይህ ለመገመት ከባድ የሆነ ጨዋታ ነው። ግምት፡ 1 - 1 ኤቨርተን ከ ኖቲንግሃም ፎረስት ኖቲንግሃም ፎረስት ባለፈው ሳምንት ዌስት ሃምን በማሸነፍ ትልቅ ውጤት አስመዘግቧል። ኤቨርተንም የውድድር ዓመቱን በጥሩ መልኩ ለማስኬድ ተመሳሳይ ድል ይፈልጋል። ቡድኑ ይህ ነው የሚባል ጥሩ አጥቂ የለውም። በዚህ ጨዋታ ግን ውጤቱ ይቀናቸዋል ብዬ እገምታለሁ። ግምት፡ 2 - 0 ፉልሃም ከ ብሬንትፎርድ የብሬንትፎርድ ጉዞ ተመችቶኛል። ባለፈው ሳምንት 3 ለ 0 ማንቸስተር ዩናይትድን ያሸንፋሉ ብዩ 4 ለ 0 አሸንፈዋል። ፉልሃም ደግሞ ከሊቨርፑል ነጥብ በተጋራበት መንገድ ይጫወታል ብዬ አስባለሁ። ከፍተኛ ፉክክር ያለው ጨዋታ ይሆናል። ፉልሃም ሁለቱንም የመክፈቻ ጨዋታዎች አቻ ተለያይተዋል። የዚህ ሳምንቱም ተመሳሳይ ይሆናል። ግምት፡ 1 - 1 ሌስተር ከ ሳውዝሃምፕተን የሳውዝሃምፕተኑ አለቃ ራልፍ ሃሰንሃልት ጫና ውስጥ ወደቁ ይመስላል። በቅድመ ውድድር ወቅት በሦስት ተከላካይ ቢጫወቱም ሊጉ ሲጀመር ወደ አራት ተከላካይ ተመልሰዋል። ሌስተሮች በተከላካይ መስመር ላይ ክፍተት ቢኖርባቸውም ወደ ፊት ሲሄዱ ግን ጥሩ ናቸው። በዚህ ጨዋታ ጎል የሚቆጠር ሲሆን የብሬንዳን ሮጀርስ ቡድን እንደሚያሸንፍ እገምታለሁ። ግምት፡ 2 - 1 በርንማውዝ ከ አርሴናል አርሴናል ድንቅ አጀማመር ያደረገ ሲሆን፣ ጋብርኤል ጂሰስም ልዩነት ፈጣሪ መሆን ችሏል። ስለዝውውሩ ብዙ የተባለ ሲሆን እሱም ማስመከር ችሏል። በዚህ ጨዋታ ግን ጎል አያስቆጥርም። በመድፈኞቹ አጀማመር ተደንቀን ለዋንጫ ልንገምታቸው ይገባል የሚል ግምት የለኝም። በርንማውዝ ባለፈው ሳምንት በማንቸስትር ሲተቲ ተሸንፏል። ግምት፡ 0 - 2 ሊድስ ከ ቼልሲ ሊድስ ከሳውዛሃምፕተን ጋር በነበረው ጨዋታ ከ2 ለ 0 ከመምራት አቻ መለያየታቸው የሚያስቆጭ ነው። የቼልሲ የፊት መስመር አሁንም ያልተመለሰ ጥያቄ አለበት። ከቶትንሃም ጋር በነበረው ጨዋታ ግን ድንቅ ነበሩ። ኤላንድ ሮድ ላይ በተተመሳሳይ መንገድ ከተጫወቱ ሦስት ነጥቡን ያሳካሉ። ግምት፡ 0 - 3 ዌስት ሃም ከ ብራይተን ዌስት ሃሞች የመጀመሪያዎቹን ሁለት ጨዋታዎች ቢሸነፉም በቅድመ ውድድር ዘመን ከደረሰባቸው የጉዳት መጠን አንጻር ስጋት ሊኖር አይገባም። ውጤቱን በቅርቡ እንደሚያሻሽሉ ጥርጥር የለኝም። ብራይተንን ባለፉት አስር ጨዋታዎች ማሸነፍ አለመቻላቸውን ግን አሁንም አይቀይሩትም። የግረሃም ፖተር ቡድን በደንብ የተቀናጀ ሲሆን ነጥብ እንደሚያገኝም እገምታለሁ። ግምት፡ 1 - 1 ኒውካስል ከ ማንቸስትር ሲቲ በኒውካስል ሜዳ ድንቅ ድባብ እንደሚፈጠር እና አንድ ወይም ሁለት ዕድል እንደሚፈጥሩ አስባለሁ። ጨዋታው በማንቸስተር ሲቲ የበላይነት እንደሚጠናቀቅ እገምታለሁ። ኤርሊንግ ሃላንድ በበርንማውዝ ጨዋታ ተሳትፎው ዝቅ ያለ ነው ቢባልም ለኢካይ ጉዶዋን ጎል ማስቆጠር ዕድል አመቻችቷል። ኒውካስሎች አጥቂውን ላይ በማተኮር ለመቆጣጠር ካሰቡ ለሌሎች ክፍተት ሊፈጥርላቸው ይችላል። ግምት፡ 1 - 3 ማንቸስተር ዩናይትድ ከ ሊቨርፑል ማንቸስተሮች ይህንን ጨዋታ ካሸነፉ ከሊቨርፑል በላይ ይቀመጣሉ። ግን አይሳካላቸውም። ኤሪክ ቴን ሃግ ያላቸውን ቡድን እንዴት እንደሚቀይሩ አላውቅም። ሊቨርፑል ካደረገው ደካማ አጀማመር ሌላ የዳርዊን ኑኔዝ ቅጣት እና ጉዳቶች እንቅፋት ይሆኑባቸዋል። ምንም ቢሆን ግን የየርገን ክሎፕ ቡድን የበላይነቱን ይይዛል። ግምት፡ 1 - 5
ይህ ዜና ስፖርት ነው
walia_llm
Complete the following task
የዚህ መዝገበ ዕውቀት ጽሁፍ በክሪኤቲቭ ኮመንስ ፈቃድ (Creative Commons Attribution/Share-Alike License) ስር ነው የተለቀቀው፣ ተጨማሪ ደንቦች ሊኖሩ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ የአጠቃቀም ደንቦችን ይዩ።
masakhane_additional
ይህንን ርዕስ በመጠቀም ምን አይነት ጽሁፍ ልጽፍ እችላለሁ?
ሞሮኮ ሃማምስ የተሰኙትን እንደ ፍል ውሃ ያሉ የህዝብ ገላ እጥበት አገልግሎቶችን የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሲባል አገደች።
የህዝብ መታጠቢያ ቦታዎቹን እገዳ ይፋ ያደረገው የሞሮኮ የአገር ውስጥ ሚኒስቴር ነው። ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ተጨማሪ እገዳዎችንም የጣለ ሲሆን ካፍቴሪያዎች፣ ሬስቶራንቶች፣ ሲኒማዎችና መስጂዶችም ጭምር ዝግ እንዲሆኑ ወስኗል። አስፈላጊ የሚባሉ ቁሳቁሶች የሚገኙባቸው ገበያዎች ወይም የሚሸጡ ሱቆች እንዲሁም ወደ ቤት የሚወሰድ ምግብ የሚያቀርቡ ሬስቶራንቶች ግን ከእገዳው ውጭ እንደሚሆኑ ተገልጿል። እስካሁን በሞሮኮ 29 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መኖራቸው ተረጋግጧል። ጥቂት የማይባሉ የአፍሪካ አገራት በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እያገኙ መሆናቸውን ተከትሎ የጉዞን ጨምሮ የተለያየ እገዳ እየጣሉ ነው። • ኮሮና ቫይረስ ከየት መጣ? • ስለአዲሱ ኮሮና ቫይረስ ማወቅ የሚገባዎ ነጥቦች • አሜሪካ የኮሮናቫይረስ ክትባት ሙከራ ጀመረች ቀደም ሲል ኬንያ ከየትኛውም ኮሮናቫይረስ ከተገኘበት አገር ወደ ኬንያ የሚደረግን ጉዞ ማገዷ ሲሰማ የኬንያን ፈለግ በመከተል ደቡብ አፍሪካም ተመሳሳይ እገዳ ጥላለች። የደቡብ አፍሪካ እገዳ ቻይና፣ ኢራን፣ ጣልያን፣ ስፔን፣ እንግሊዝና አሜሪካን ይጨምራል። ጋናም የኮሮናቫይረስ ከፍተኛ ስርጭት ካለባቸው አገራት ተጓዦች እንዳይመጡብኝ ብላለች። የኮሮናቫይረስ ኬዝ ያልተመዘገበባቸው ጅቡቲና ታንዛኒያም ጭምር ዓለም አቀፍ በረራዎችን አግደዋል። በኮሮናቫይረስ የተያዙ 28 ሰዎች የተገኙባት እንዲሁም ሞት የተመዘገበባት ሞሮኮም ዓለም አቀፍ በረራዎችን አግዳለች። አልጄሪያ ከነገ ጀምሮ ወደ ፈረንሳይ የሚደረግን በረራ እንደምታቆም ስታስታውቅ ሞዛምቢክ ባለስልጣናቷ ወደ ውጭ አገር ጉዞ እንዳያደርጉ ከልክላለች። በአሁኑ ወቅት ቫይረሱ በ26 የአፍሪካ አገራት እንደተገኘ ተረጋግጧል።
walia_llm
Complete the following task
masakhane_additional
ይህን አረፍተ ነገር በደምብ ተመልክተህ ሰም፣ ቦታ፣ እመተ ምህረት ወይም ሠአት የመሣሠሉትን ጠቃሚ መረጃዎች አውጣ
የባህር ዳር ዩኒቨርስቲው መምህር እና ጓደኞቻቸው በቆዩበት ፖሊስ ጣቢያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታሰሩ ቁጥራቸው ወደ የሚጠጉ ሰዎች እንዳጋጠሟቸው ይናገራሉ ።
የባህር ዳር ዩኒቨርስቲው
walia_llm
Complete the following task
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ በጥይት ተኩሶ የአንድን ግለሰብ ህይወት ያጠፋውን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ለማዋል ምርመራ መጀመሩን ፖሊስ...
masakhane_additional
Complete the following task
ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ...
masakhane_additional
Complete the following task
በመÒኃፉ ውስጥ እንደምታነቡት አበው ቅዱሳኑ የደረሰባቸው ቅጣት፤ ግርፋትና እንግልት በዘመናችን ካየነው የደርግ ዘመን ተመሳሳይና በጣም ኢሰብአዊ የሆነ ድርጊት ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ አንዱ በሃይማኖት ሌላው በፖለቲካ ሰበብ የተፈፀመ፡፡ እንዲያው ለቅንጣት ምሳሌ ያክል ክብራቸውን ለማዋረድና መሳለቂያ ለማድረግ በንጉሱ መቀማጫ ከተማ በአደባባይ ልብሳቸውን አውልቀው እርቃናቸውን እንዲዘዋወሩ ተደረገ፡፡ †ረ ስንቱ ይነሳል፡፡ እነርሱ ግን በአቋማቸው Ðንተው የሀይማኖታቸውን ስነ-ምግባር አጥብቀው ያዙ፡፡ ባላቸው ሀይማኖታዊ Òናት ግፉና መከራውን እንዲሁም ግርፋቱንና ስቃዩን በፍስሀ ተቀበሉት፡፡ ስደቱንና ግዞቱን እንደ ቀላል ችግር ተጋፈጡት፡፡ በደረሰው አለማዊና ዘግናኝ ቅጣት የወደቁትንና መስዋዕት የሆኑትን ብዙሀኑን የሀይማኖት ወንድሞቻቸውንና እህቶቻቸውን አርማ ተሸክመው እስከመጨረሻው ድረስ Ðንተው መንከራተቱንና ስቃዩን በአምላክ ስም አሸነፉ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ቀጣዩ 5 ዓመታት የብሔራዊ መግባባት ውይይት የሚደረግበትና ሕገ መንግሥት የሚሻሻልበት መሆን አለበት – ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ | Mereja.com - Ethiopian Amharic News
masakhane_additional
Complete the following task
እኛ ግን ወደ ህዝብ የምንደርስበት፤ የአደረጃጀትና የቅስቀሳ ስራ የምንሰራበት፤ አባሎችና ደጋፊዎቻችንን የምናደራጅበት ጋዜጣ ተዘግቶብናል፡፡ እሱ ብቻ አይደለም፤ ሁልጊዜ አዲስ አባላት ወደዚህ ሲመጡ ተከትለው ያስፈራሯቸዋል፡፡ በአይን የሚታይ እና በአይን የማይታይ እርምጃ ነው እየወሰዱ ያሉት። የክበባት አይነት ስልት ነው የሚከተሉት፡፡ አዲስ አባላት ወደኛ ሲመጡ እየተከተሉ ማስፈራራት ማዋከብ ስራዬ ብለው ነው የያዙት፡፡ የምንናገርበት መድረክ ከሌለ ውድድሩስ እንዴት አይነት ውድድር ነው የሚሆነው? ማሸነፍና መሸነፍ የሚለው የሚመጣው ከውድድር በኋላ ነው፡፡ እኛ የምንለው በትክክል እንወዳደር ነው፤ ያንን ደግሞ ኢህአዴግ አልፈቀደውም፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ልሞት አንድ ቀን ሲቀረኝ የክህነት ምስጢርን ስሠራ አንተን በተለይ አስቤሃለሁ፤ አንተ የኔ ካህን፣ የኔ ወዳጅ የሥራየ ተካፋይ መሆንህን ማሰቤ መከራን ለመቀበል አደፋፍሮኛል፡፡ ከመጨረሻ ራት በኋላ ስለ አርድእቶቼና በነሱም ቃል ስለሚያምኑት ሰዎች ሁሉ ጸሎት ባደረግሁ ጊዜ ዓይኖቼ በደስታ ባንተም ላይ ዓርፈዋል፡፡ ስላንተ በመጸለይም እነዚህን እጅግ ከፍ ያሉትን ሥራዎችህን አንድ ቀን ለመፈጸም እንድትበቃ ኃይል ታገኝ ዘንድ ጸሎት አድርጌልሃለሁ፡፡ በመስቀል ላይ ልሞት ሳጣጥር በእግሮቼ ሥር ታማኙን ረድእ አየሁ አንተም በሱ አማካኝነት እንደነበርህ ዓወቅሁ ስለዚህ አንተንና ክህነትህን እሷ እንድትጠብቅ በማለት አንተንም ከሱ ጋር ለእናቴ አደራ ሰጥቻታለሁ፡፡ ከሙታን ከተነሳሁ በኋላም በዓለም ላይ ከዳር እስከ ዳር ወንጌልን እንዲያስተምሩ ሐዋርያቶቼን ስልክ አንተም አንድ ቀን በቤተ ክርስቲያኔ የምትይዘውን ሥፍራ አስቀድሜ ወስኛለሁ፤ አሁን በአደራ የተሰጡህንም ነፍሶች አስቀድሜ አዘጋጅቼልሃለሁ፡፡
masakhane_additional
አጭር ታሪክ አውራኝ
ንጉሱና ለማኟ ሴት
በአበበ ከበደ የተተረከ በአንድ ወቅት አንዲት ትንሽ ጎጆ የነበራት ለማኝ ሴት ጎጆዋን እየተወች ልመና ትውል ነበር፡፡ ሴትየዋ ለማኝ ትሁን እንጂ በግዛቲቱ ውስጥ ካሉት እጅግ በጣም ውብ ሴቶች አንዷ ነበረች፡፡ ታዲያ ከእለታት አንድ ቀን ወደ ጎዳና ወጥታ በመለመን ላይ ሳለች የግዛቲቱ ንጉስ ከችሎት ሲመለስ አገኘችው፡፡ ንጉሱም ይህችን ውብ ሴት አይቶ በመማረክ የጥርስ መፋቂያ ሰጣት፡፡ ለማኟም ሴት መፋቂያውን ይዛ ወደቤቷ ሄዳ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ እጅግ በጣም የሚያምር ወንድ ልጅ ወለደች፡፡ ለማኟ ሴት ወደ ልመና ተግባሯ ስትሰማራ ልጇን ይዛው መሄድ ስላልፈለገች በጨርቅ ጠቅልላ ቤቷ ትታው ትሄድ ነበር፡፡ የልጁንም ስም “መፋቂያ” (በሲዳምኛ ፊክዎ ፊኪቾ) አለችው፡፡ እናም ከቤት በወጣች ቁጥር በጨርቅ ሸፍናው ትሄድና ወደ ቤት ስትመለስ ልጇ ደህና መሆኑን ለማረጋገጥ ትዘፍንለት ነበር፡፡ ልጁም የእናቱንም የዘፈን ድምጽ ሲሰማ ከተጠቀለለበት ጨርቅ ውስጥ እየሮጠ መጥቶ ሰላምታ ይሰጣታል፡፡ በሌላ ጊዜ ግን ሌሎች ሰዎች መጥተው ሌላ ድምጽ ሲሰማ ጥቅልል ብሎ በመተኛት አይመልስላቸውም ነበር፡፡ ያንን መፋቂያ የሰጣት ንጉስ ታዲያ ባለትዳር ቢሆንም ሚስቱ መሃንና የማትወልድ ነበረች፡፡ ከተወሰነ ጊዜ በኋላም ይህች የንጉሱ ሚስት በጣም ቆንጆ ወንድ ልጅ ስለወለደችው ለማኝ ሴት ትሰማና ልጇን ከለማኟ ሴት ትሰርቅባታለች፡፡ ለማኟም ሴት ከልመናዋ ተመልሳ ወደ ቤት ስትመጣ “የእኔ ፊክዎ ፊኪቾ፣ የት ነው ያለኸው? በጨርቅ ሥር ጠቅልዬ የተውኩህ ልጄ አለህ ወይ?” እያለች ብትዘፍንም ምንም መልስ አጣች፡፡ ወደ ጎጆዋ ሮጣ ገብታ ብትፈልገውም ልጇ አልነበረም፡፡ እናም በአካባቢው ሁሉ ብትፈልግ፣ ብትፈልግ ልታገኘው አልቻለችም፡፡ ከእለታት አንድ ቀን ታዲያ ንግስቲቱ ወለድኩ ብላ በቤተመንግስቱ ታላቅ ድግስ ማስጣሏን ሰማች፡፡ በዚህ ጊዜ ቀድሞውኑ ንግስቲቱ መሃን መሆኗን ሰምታ ስለነበረ ለማኟ ሴት ወደ ቤተመንግስቱ ሄደች፡፡ እናም ወደ ቤተመንግስቱ ሄዳ ልጇን ልትፈልገው ወደቦታው ስትቃረብ ብዙ ደስታና ጭፈራ እንዲሁም ዘፈንና እልልታው ቀልጦ ነበር፡፡ እርሷም ጠጋ ብላ “ይቅርታ፣ ልጄን ያየ ሰው አለ?” ብላ ጠየቀች፡፡ እዚያ የነበሩትም አገልጋዮች “ስላንቺ ልጅ ምን አገባን? ንግስቲቱ ወልዳለች፣ ንግስቲቱ ልዑል ስለወለደች ሰው ሁሉ በጣም፣ በጣም፣ በጣም ደስ ብሎት ደስታውን እየገለፀ ነው፡፡ ስለ አንዲት ደሃ ለማኝ ልጅ ማን ግድ አለው? ይልቁንስ ወደ ውስጥ ገብተሽ መብልና ጭፈራውን ተቀላቀይ፡፡ ስላንቺ ልጅ እኛ አያገባንም፡፡” አሏት፡፡ ነገር ግን ለማኟ ሴት በጣም ሰግታ በአካባቢው እየዞረች “ፊክዎ ፊኪቾ፣ የእኔ መፋቂያ ልጅ፣ ጨርቅ ውስጥ እደብቅህ የነበርኩት ልጄ የት ነህ? እዚህ አካባቢ ነህ? በዚህ ሁሉ ችግር ውስጥ ያሳደኩት ልጄ የታለ?” እያለች መዝፈን ጀመረች፡፡ በዚህ ጊዜ ልጁ ከቤተመንግስቱ ውስጥ “ውድ እናቴ ሆይ፣ አሁን በወፍራም ልብስ ተጠቅልያለሁ፡፡ ወዳንቺ እንዳልመጣ የለበስኩት ልብስ ተጭኖኛልና ምን ባደርግ ይሻላል?” እያለ መዝፈን ጀመረ፡፡ (ልብሱ ቡልኮ የተባለው ወፍራም ጋቢ ነበር፡፡) የልጇንም ድምጽ በሰማች ጊዜ ለማኟ ሴት በጣም ተደስታ ወደ ቤተ መንግስቱ ሮጣ በመግባት ልጇን ይዛ ስትወጣ ትልቅ ብጥብጥ ተፈጠረ፡፡ ንጉሱም “ምንድነው? ምን እየተፈጠረ ነው?” ብሎ በመጠየቅ ምን እንደተከሰተ ለማወቅ ሞከረ፡፡ ለማኟም ሴት “ጌታዬ ሆይ! አለቃዬ ሆይ! እኔ በአንዲት ትንሽ ጎጆዬ ውስጥ የምኖር ደሃና ለማኝ ሴት ነበርኩ፡፡ ታዲያ አንድ ቀን አንተን በመንገድ ላይ አግኝቼህ መፋቂያ ብትሰጠኝ መፋቂያውን ወደ ቤቴ ወስጄ አስቀምጬው ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወንድ ልጅ አርግዤ ወለድኩ፡፡ ልጁንም ተመልከተው፡፡” አለችው፡፡ ልጁንም በተመለከቱ ጊዜ ልጁ አሁን የተወለደ ህፃን ሳይሆን ትልቅ ልጅ ነበር፡፡ ለማኟም ሴትዮ ንግግሯን በመቀጠል “የእኔ ንጉስ ሆይ! እንደሚታየው ይህ ልጅ የእኔ ሆኖ ሳለ ንግስቲቱ ሰርቃብኝ ወደ እዚህ ስላመጣችው ልጄን ልወስድ ነው የመጣሁት፡፡” አለች፡፡ ንጉሱም በለማኟ ሴት ታማኝነት በጣም ሲገረም በአንፃሩ ልጅ ወለድኩ ብላ ልታታልለው በሞከረችው ንግስት በጣም ተበሳጨ፡፡ ስለዚህ ንግስቲቱን ገድሎ ለማኟን ሴት በማግባት ልጇ አልጋ ወራሽ ሆኖ አብረው በደስታ ይኖሩ ጀመር፡፡
walia_llm
ከሚከተለዉ ምንባብ ዉስጥ ስም የሆነዉን ብቻ እና ምን አይነት ስም እንደሆነ ለይተህ አሳየኝ።
ይሁን እንጂ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የተከፋፈሉ እና ጠንካራ መሪም የሌላቸው ናቸው ።
ስም አልተገኘም
walia_llm
Complete the following task
ኅብረተሰቡ ለወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ንቁ ተሳትፎና ትብብር በማድረግ ክልሉ ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንዲሆን የአማራ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ጠየቀ፡፡ February 26, 2021
masakhane_additional
Complete the following task
ፊፋ የጀመረው የለውጥ ጎዳና ካፍን ወደ ውሳኔው እንደሚመጣ ያስገደደው ይመስላል፡፡ የቻምፒየንስ ሊጉ እና ኮንፌድሬሽን ካፕ የምድብ ማጣሪያ ውስጥ መግባት ለሚያስቸግራቸው ለአብዛኞቹ የምስራቅ አፍሪካ ክለቦች (ኢትዮጵያን ጨምሮ) ይህ ውሳኔ አስደሳች ይመስላል፡፡ ካፍ ቻምፒየንስ ሊጉን እንደአዲስ ካወቀረበት ከ1997 ግዜ ጀምሮ አንድም የኢትዮጵያ ክለብ ወደ ምድብ አልፎ አያውቅም፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ2013 በዛማሌክ በአጠቃላይ ውጤት ተሸንፎ ወደ ምድብ ሳይገባ መቅረቱ ይታወሳል፡፡ ኀላ ላይ ወደ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቱለተኛ ዙር የገባው ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያን ወክሎ በምድብ ማጣሪያ የተሳተፈው ብቸኛ ክለብ ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ጉሽንግተን ከተማ የ LED ግድግዳ ማጠቢያ ብርሀን LWW-5 ኤልኤል ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ምጽዋን አታለው ይዘው በጥቂት ጊዜያት የራስ አሉላን ግዛት ባህረ-ነጋሽን ጨምረው በሁዋላ ያንን አካባቢ ኤርትራ ብላው ሰይመው ፃሊያኖች ባንዲራቸውን ሰቅለው ቁጭ ብለዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል በመንግስት የተዘጋጀውን ማስተር ፕላን እና የመልካም አስተዳደር ጉድለቶች ምክንያት በማድረግ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አሁንም ቀጥሏል። ተቃውሞው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ተስፋፍቷል።
masakhane_additional
Complete the following task
የጋብቻ መፍረስ ያጋጠማቸውን ወገኖች ከመረዳት እና ከመርዳት መጀመር አለብን፡፡ ከመውቀስ እና ከመክሰሳችን በፊት፡፡ እኛ ራሳችንስ በዚያ ውስጥ ብንኖር እንችለው ነበር? ብለንም መጠየቅ አለብን፡፡ ከእነርሱ ሕይወትም ትምህርት መቅሰም አለብን፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ሰውዬው „ምክርን“ የሚመርጡ ለምክር ትልቅ ቦታ የሚሰጡ ብዙ ከመናገር የሰውን ሓሳብ የሚያደምጡ፣አዳዲስ ሓሳቦችን የሚያስተናግዱ የሚያመዛዝኑና ከዚያም በተገኘው አዲስ አመላካከትና አስተሳሰብ ከዚያ ተነስተው „ፍርድ“ መስጠትን የሚያስቀድሙ ናቸው። የሚያስቸኩል የሚያንቀዠቅዥ ነገር ስለሌም እንደገና አሰላስሎ ለመመልከት ነገርን ማሳደር የሚመርጡም መሪ ናቸው።
masakhane_additional
Complete the following task
በተለይ ምስኪን ስንኾን በሕይወታችን ውስጥ የሚገጥመንን ግጭት፣ ተቀባይነት ማጣትን፣ የአደጋ ስጋቶችን(Risk) ማስወገድ እንፈልጋለን።የሚገርመው ግን ከእነዚህ እየሸሸን ስንሄድ መኾን የምንፈልገውን ዐይነት ጠንካራ ስብዕና ያለው ሰው መኾን አለመቻላችን ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
(ኤፍኤምመቐለ 04/02/2012)እቲ ማዕቖብ ቱርኪ ኣብ ሰሜናዊ ሶርያ ንትፍፅሞ ዘላ መጥቃዕቲ ዝሰዓበ እዩ፡፡ እቲ ማዕቐብ ንሚኒስተራት ምክልኻል ሃገርን ኢነርጂን ቱርኪ ከምኡ እውን ንሰለስተ ላዕለዎት ሰብ መዚ…
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
በኢህአዴግ ገንዘብ ከተቋቋሙት የንግድ ተቋማት መካከል አንዱ በሆነው ሜጋ ኢንተርፕራይዝ፣ የገቢ ግብር፣ የሰራተኞች ታክስ እንዲሁም ቫት ተሟልቶ አልተከፈለም በሚል በቀረቡ ሶስት ክሶች የቀድሞ ስራ አስኪያጅ አቶ እቁባይ በርሄ ትናንት ሃሙስ ጥፋተኛ ነህ ተብለው ታሰሩ።
masakhane_additional
Complete the following task
ኅዳር ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፭ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፸፬ ዓ.ም. በሊቨርፑል የብሪታንያ ከተማ የተመዘገበ የአፍሪቃ ሰዎችን በግዳጅ ለአገልግሎት የሚሸጥ ድርጅት ንብረት የነበረችው “ዞንግ” የምትባለው መርከብ ከጫነቻቸው ሰዎች መቶ ሠላሳ ሦሥቱን አፍሪቃውያኖች መርከበኞቹ በሕይወት እያሉ ወደ ባሕር ጥለው ገደሏቸው። በአሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን ለባርነት የሚጫኑ የአፍሪቃ ዜጎች በአውሮፓ ሕግ ፊት እንደ ዕቃ ንብረት እንጂ እንደ ሰው ስለማይቆጠሩ፣ ይሄንን ታላቅ ወንጀል የፈጸሙት ሰዎች አልተከሰሱም። የመርከቧ ባለቤቶች ግን “ለጠፋው ንብረት’’ የዋስትና ውል የሰጣቸውን ድርጅት በፍርድ ቤት የኪሳራቸውን ዋጋ እንዲከፍላቸው ክስ አቀረቡ። ፲፰፻፳፫ ዓ.ም. በፖሎኝ የሩሲያን በላይነት እና አስተዳደር በመቃወም የ”ትጥቅ ትግል” ተጀመረ። ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፍልስጥኤምን በሐይማኖት መሠረት ለሁለት ከፍሎ አንደኛው የይሁዳዊ መንግሥት፤ ሁለተኛውን ክፍል ደግሞ የአረብ መንግሥት እንዲመሠረት የሚያስችለውን “ውሳኔ ፻፹፩” አጸደቀ። ይሄው ውሳኔ በድምጽ ሠላሣ ሦስት አገሮች ሲደግፉት፤ አሥራ ሦሥት አገሮች ተቃውመው አሥር አገሮች ደግሞ የድጋፍም የቅራኔም ድምጽ ከመስጠት ተቆጥበዋል። ኢትዮጵያ እና ብሪታንያ ከነኝህ ከአሥር አገሮች መሀል ይገኛሉ። ልደት ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. ላይቤሪያን ከ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. እስከ ሞታቸው ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. በፕሬዚደንትነት የመሩት ዊሊያም ቫካናራት ሻድራክ ተብማን ተወለዱ። ፕሬዚደንት ተብማን የ”ዘመናዊቷ ላይቤሪያ” አባት በመባል ይታወቃሉ። ዕለተ ሞት ፲፯፻፸፫ ዓ.ም. በአውስትሮ-ሁንጋሪያ ግዛት የሁንጋሪያ እና የቦሄሚያ ንግሥት ማሪያ ጠሬዛ ሞተች። ዋቢ ምንጮች (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/big/1129.html#article ዕለታት
m2lingual
Complete the following task
ይህም ሆኖ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ፌዴሬሽን አባል ለመሆን ፈተናው ቀላል እንዳልነበረ የሚያስረዳው መረጃው፣ በግሪክ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ድጋፍ ተደርጎለት አገሪቱ ኢትዮጵያ የራሷን ኦሊምፒክ ኮሚቴ እስክታቋቁም የኢትዮጵያ ስፖርት ኮንፌዴሬሽን የአይኦሲ አባል እንዲሆን ጥያቄ ቀርቦ ምንም እንኳ የተሟላ መስፈርት ባይሆንም በልዩ አስተያየት ኢትዮጵያ በ1948 ዓ.ም. በአባልነት መመዝገቧ እውን ሆነ፡፡
masakhane_additional
ይህንን የEnglish ቋንቋ ጽሑፍ በ አማርኛ ምን ማለት ነው?
Establish mutual trust and respect among members of the team;
በፌደሬሽኑ አባላት መካከል መተማመንን መፍጠርና ማረጋገጥ፤
walia_llm
Complete the following task
ከላይ የተጠቀሱት ምሁራን ለጭንቀት መላ ይሆናሉ ያሉትን መፍትሄዎች እንደሚከተለው ዘርዝረዋል፡- ለአፍታ ዞር ይበሉ፡- ጭንቀት ከፈጠረብዎ ሁኔታ ወይም ሌላ ምንጭ ዞር ይበሉና የማሰቢያና የማሰላሰሊያ ጊዜ ይውሰዱ፡፡ ያውሩት፣ይናገሩት፡-ለቅርብና ለሚያምኑት ሰው የጭንቀትዎን ስሜት ይናገሩ፡፡ ባወሩ ቁጥር ይቀልልዎታል፡፡ ወጣ ብለው የሚወዱትን ይጫወቱ፡- የእግር ጉዞ ያድርጉ፣ ደረጃዎችን ወደ ላይና ወደ ታች ይውጡ፡፡ አንዳንዴ እጅ ይስጡ፡- ለምሳሌ እርስዎና ባለቤትዎ ወይም አለቃዎ “ይሄ ነው ትክክል ያኛው ነው ትክክል ” እያሉ ሙግት ከገቡና ጉዳዩ ብዙ ለወጥና ተፅዕኖ የማያመጣ ከሆነ ችላ ይበሉት፤ አንዳንዴ እያወቁ ይተውት፡፡ ለሌሎች መልካም ነገር ያድርጉ፡-በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሲገቡና ሃዘን ውስጥ ሲሆኑ ችግረኞችን በመርዳትና ልገሳ በማድረግ ይሳተፉ፤ ቀለል ይልልዎታል፡፡ በአንድ ጊዜ አንድን ነገር ይስሩ፡- ሁሉንም ነገር በአንድ ጊዜ ለመስራት መሞከር ጭንቀትን ስለሚያባብስ እንደ ስራዎቹ ጠቃሚነትና አስቸኳይነት ቅደም ተከተል በማሲያዝ በአንድ ጊዜ አንድን ነገር ይስሩ፡፡ የታላቁን ሰው ፍላጎት አድብ ግዛ ይበሉት፡-አንዳንዴ የራስዎንም ሆነ የሌሎች ሰዎችን ችግር በሙሉ ራስዎ መፍታት እንደሚችሉ ማሰብዎ “በውስጥዎ ያለው የሃሰተኛው ትልቅ ሰው urge of superman” ምክር ነውና አድብ ግዛ ይበሉት፡፡ እርስዎ የሁሉንም ሰው ችግር ፈቺ አይደሉም፡፡ ትችትን መቋቋም ይለማመዱ፡- አንዳንድ ሰው ትንሽ ትችት እንቅልፍ ትነሳዋለች፡፡ በተጨማሪም ሌሎችንም ከመተቸት ይቆጠቡ። ቶማስ ፍሬድማን የ “ The world is flat” ፀሃፊ በዚህ አለም አንድ መንደር በሆነችበት ግሎባላይዜሽን ዘመን ለትችት ቆዳህን አወፍር (Make your skin thick) ብሎ ይመክራል፡፡ ለሌሎች ራስህን አስገኝ፡- ሰዎች ሲፈልጉህ ተገኝላቸው፡፡ ብቸኝነት የጭንቀት ምክኒያትም ሊሆን ስለሚችል፡፡ ራስህን ለማዝናናት ጊዜ ውሰድ፡-ዘና ማለት፣መጫወት፣ አዳዲስ ነገሮችን መጎብኘት መንፈስን ያድሳል፣ ጭንቀትንም ይቀንሳል፡፡ ቆፍጣና ሁን፡- በቀን ወስጥ የምትሰራውን፣ የምትሄድበትን ሥፍራ፣ የምታገኘውን ሰው በትክክል ለይተህ በማወቅ ዝርክርክነትን አስወግድ። ስብዕናህን ፈትሽ፡- ጭንቀት ውስጥ የሚከትህንና የማይከትህን ነገሮች ለይተህ በመረዳት ራስህን ጠብቅ፡፡ ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ጭንቀትን ለመቀነስ ቴክኒኮችን ማወቅና አስተሳሰብን መለወጥ አስፈላጊ ነው፡፡ ይህም በሥልጠናና በባለሙያ የካውንሰሊንግ አገልግሎት ሊገኝ ይችላል፡፡ ሁለት ቴክኒኮችን ብቻ እንመልከት(በርካታ ቴክኒኮች እንዳሉ መገንዘብ ያስፈልጋል)፡- አንደኛው በእንግሊዝኛው ምህፃረ ቃል ABCDE ተብሎ የሚጠቀሰው ነው፡፡ ይህ ቴክኒክ አልበርት ኤሊስ (Albert Ellis) በተባሉ የስነልቦና ባለሙያ የተገኘ ዘዴ ነው፡፡ አልበርት ኤሊስ ሰዎች ወደ ጭንቀት የሚገቡት አግባብ ያልሆነ አስተሳሰቦችና እምነቶች (Irrational beliefs and thoughts) ሲጠናወቷቸው ነው ብለው ያምናል:: ለምሳሌ ሰው ሁሉ ይጠላኛል፣ ሰው ሁሉ ይወደኛል፣ ከሰው ሁሉ ተቀባይነትን ማግኘት አለብኝ፤ በምሰራው ስራ ሁሉ መሳሳት የለብኝም ወዘተ የሚሉ እምነቶችና አስተሳሰቦች ለጭንቀት እንደሚዳርጉ ያሰምሩበታል። እኚህ ሰው እንደሚሉት አሉታዊ ነገሮችን አጋኖ ማየት(Awfulising)፤ ጥቁርና ነጭ እሳቤ(Black and White thinking) (ይህ እንግዲህ አንድን ነገር ጥሩ ወይም መጥፎ ብሎ መመደብና በውስጡ ሊኖር የሚችለውን የተወሰነውን ጥሩ ነገር አለማየት ነው)፣ጠቅላይ እሳቤ (Over generalizing)-ሁልጊዜ፣ሁሉም ሰው፣ በፍፁም ወዘተ የሚሉ ቃላትንና ሃሳቦችን መጠቀም፤ የማይመለከተንን ነገር ከራሳችን ጋር አቆራኝቶ ማየት (Personalizing)፤ በሁኔታዎች ውስጥ አሉታዊን ነገር ብቻ መርጦ ማየት(Filtering)፣ ይህንን አስቦ ነው ብሎ ያለምንም ማስረጃ ድምዳሜ ላይ መድረስ (Mind reading)፣ሰዎችን መተቸትና መውቀስ (Blaming)፣ለራስ ስያሜ መስጠት ለምሳሌ ደካማ ነኝ፤ዋጋ ቢስ ነኝ ወዘተ ማለት (Labeling) አግባብ ላልሆኑ አስተሳሰቦች ምክኒያት ናቸው ይሉናል፡፡ የ ABCDE ቴክኒክን ተንትነን ለማየት እንሞክር Antecedent(Activating event, Stimulus)፡ ይህ ማለት ጭንቀትን የሚቀሰቅሰው ሁኔታ ወይም ነገር ነው(ተንኳሽ እንበለው)፡፡ ይህ ተንኳሽ የኛን ምላሽ (Response) ይጠይቃል። ለምሳሌ ከስንት አንድ ቀን ቀጠሮ ብናረፍድ ጭንቀት ሊፈጠርብን ይችላል፡፡ በዚህ ምሳሌ መሰረት ጭንቀትን የሚፈጥርብን ጉዳይ ማርፈዳችን ነው ማለት ነው፡፡ Belief-our cognition about the situation፡- ይህ እንግዲህ ስለ ተንኳሹ ያለን ሃሳብና እምነት ነው፡፡ ለምሳሌ ማርፈዴ ያለኝን ተቀባይነት ያሳጣዋል፣ በምንም አይነት ምክኒያት ቢሆን ማርፈድ አሳማኝ አይደለም ወዘተ የሚል እምነት ማለት ነው፡፡ Consequences-the way that we feel and behave፡ ይህ ውጤት ነው - ጭንቀታችን፡፡ ይህ ምን ባህሪ ይፈጥራል? ቶሎ ለመድረስ አላግባብ ጣልቃ እየገባን መኪናችንን መንዳትን፣ በእጃችንም በአንደበታችንም የተንቀረፈፈ የመሰለንን ሾፌር መስደብ፣መቆጣት፤ ከአስፋልት ወጥቶ በእግረኛ መንገድ መንዳት ወዘተ ማለት ነው፡፡ እዚህ ላይ አልበረት ኤሊስ ይሞግታሉ “ያስጨነቀን ማርፈዳችን ነው ወይስ ስለ ማረፈድ ያለን አስተሳሰብና እምነት ነው?” አሳቸው እንደሚሉት፤ ውጤቱን የፈጠረው ማርፈዳችን(stimuls ) ሳይሆን ስለ ማርፈድ ያለን አስተሳሰብና እምነት ነው ባይ ናቸው፡፡ Dispute is the process of challenging the way we think about situations: ይኸኛው አስተሳሰባችንን የምንሞግትበት ዘዴ ነው። እሳቸው አግባብነት የሌለውን አስተሳሰብና እምነት መሞገት ያስፈልጋል ይላሉ፡፡ ለምሳሌ ከላይ የጠቀስነውን ማርፈድ ብንወስድ እምነታችንን ስንሞግተው እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ “ ብዙ ጊዜ በሰዓቱ የምገኝና ቀጠሮ አክባሪ የሆንኩ ሰው ነኝ፡፡ አንድ ዛሬን ባረፍድ ተቀባይነቴን አያሳጣም”፣ “ለማርፈዴ ምክኒያት የሆነኝ የትራፊክ መጨናነቅና ያልጠበቅሁት የመንገዶች መዘጋጋት ነው፡፡ ስለዚህ በቂ ምክኒያት ሊሆን ይችላል፡፡” እነዚህን ምክኒያቶች በማሰብ ነባሩን ሃሳብ መሞገት እንደሚገባ ይጠቁማሉ፤ አልበርት ኤሊስ፡፡ Effect: ይሄ አዲሱ ውጤት ነው። አስተሳሰባችንን ከሞገትነውና በአዲስ አስተሳሰብ ከተካነው በኋላ የሚፈጠር ባህሪ ነው፡፡ የላይኛውን ምሳሌ ብንከተል ተረጋግቶ መንዳት፤ ተራ መጠበቅ፤ በተፈቀደው አስፋልት መንዳት ወዘተ ማለት ነው፡፡ በነገራችን ላይ ሃሳብ ስሜታችን እና ባህሪያችን ላይ ተፅእኖ ይፈጥራል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ የሶቅራጠስን ቴክኒክ እንመልከት፡- የጥንቱ የግሪክ ፈላስፋ ሶቅራጠስ አስጨናቂ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የሚጠይቃቸውን የሚከተሉትን አምስት ጥያቄዎች መጠየቅ ይጠቅማል፡፡ ተጨባጩ ነገር ምንድነው? ስለዚህ ነገር ያለኝ የኔስ የግል እሳቤ? የግል እሳቤዬን የሚደግፍ ማስረጃ አለ? የግል እሳቤዬን የሚቃረን ማስረጃስ? የአስተሳሰብ ስህተት ፈፅሜያለሁ? ስለ ተፈጠረው (ስለ ተጨባጩ) ሁኔታ ምን ማሰብ አለብኝ? ነገሩ የግል እሳቤን የሚያጠናክር ማስረጃ ካለው(ተ.ቁ 2.2) ለችግሩ መላ መፈለግ ያስፈልጋል። ከእምነቴ ተቃራኒ ከሆነ(ተ.ቁ 2.3) መጨነቅ ለማያስፈልገው ነገር ጊዜዬን እያባከንኩ ወይም ለጭንቀት ውጤቶች ራሴን እየዳረግሁ ነው ማለት ነው፡፡ የሶቅራጠስ ቴክኒክ የነገሮችን ወይም የሁኔታዎችን ተፅእኖ የምንፈትሽበትና የእርግጠኝነት ምላሽን የምንፈልግበት ነው፡፡ በነገራችን ላይ ዴል ካርኒጊ፤ አብዛኛው ሰው የሚጨነቀው ገና ባልደረሰብት ችግር ነው የሚል አስተሳሰብ ነበረው። በመጨረሻም እንድ ማወቅ የሚገባን ነገር አለ፡- እንዳንድ ነገሮችንና ሁኔታዎችን መቆጣጠር እንችላለን። ይህንን ፅሁፍ ማዘጋጀትና አለማዘጋጀት በኔ ቁጥጥር ስር ነው፡፡ ከፈለግሁኝ አዘጋጀዋለሁ ካልፈለግሁኝ አላዘጋጀውም፡፡ ስለ ፈለግሁኝ አዘጋጀሁት፡፡ በአንዳንድ ነገሮች ወይም ሁኔታዎች ደግሞ ተፅእኖ መፍጠር እንችላለን ነገር ግን ልንቆጣጠራቸው አንችልም፡፡ ለምሳሌ በቡድን በሚሰሩ ስራዎች እርስዎ የሚያምኑበትን ነገር ተግባራዊ እንዲሆን የስራ አመራሩን ተፅኖ ሊፈጥሩበት ይችላሉ እንጂ ውሳኔውን በግልዎ ሊቆጣጠሩት አይችሉም። አንዳንድ ነገሮችን ደግሞ መቆጣጠርም ሆነ ተፅእኖ መፍጠር አይቻልም። ስለዚህ ሁኔታውን መቀበል ወይም በሁኔታው ውስጥ ውጤታማ ሆኖ ለመኖር መወሰን ነው የሚጠበቅብዎ፡፡ ለምሳሌ የእርስዎ የቅርብ ሰው በሞት ቢለይ ወይም ፈፅሞ እርስዎን ላለማግኘት ወስኖ ከእርስዎ መለየት ቢቆርጥ የሚቀይሩት ጉዳይ ስላልሆነ መቀበል እንዲሁም በተፈጠረው ሁኔታ ውስጥ ራስን አዘጋጅቶ መኖር ያስፈልጋል። አብዛኛው ሰው መቆጣጠር የሚገባውን ነገር ለሌሎች ተፅእኖ አሳልፎ ሲሰጥ ወይም ተቀብሎ ሲኖር፣ ወይም ተፅእኖ ማሳደር የሚገባውን ነገር ለመቆጣጠር ወይም በቸልተኛነት ሲቀበለው እና ራስን አዘጋጅቶ መኖር የሚገባውን ወይም መቀበል ያለበትን ሁኔታና ነገር ለመቆጣጠር ወይም ተፅእኖ ለማሳደር ሲሞክር የጭንቀት ሰለባ የመሆኑ ዕድል የሰፋ ነው። ይህንን በአጭሩ ለማስታወስ በእንግሊዝኛው ምህፃረ ቃል CIA-Control-Influence-Accept/Adapt to ብሎ መያዝ ይጠቅማል፡፡ አንዳንዱን ነገር Control እናደርጋልን፤ አንዳንዱን influence ነው የምናደርገውን አንዳንዱን ደግሞ Accept/Adapt to ነው ማድረግ የሚገባን፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
አሁን ባለዉ የኢትዮጵያ ፖለቲካ የኃይል አሰላለፍ ለህወሓት/ኢህአዴግ ቁልፍ የስጋት ምንጩ የዲያስፖራዉ የተቃዉሞ ጎራ ነዉ፡፡ የድህረ-ምርጫ 97 ዉርስ ዕዳ የሆነዉ የዲያስፖራዉ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እንደ ሀገር ቤቱ ሁሉ በዘዉግ ፖለቲካ የሚታመስ ቢሆንም በጋራ ጠላት (ህወሓት/ኢህአዴግ) መዉደቅ ላይ ያለ አንዳች የልዩነት መስመር ይስማማል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ካብቶም ብዘይ ምልግጋብ ወይ ምትንኻፍ ኪካየዱ ዘይክእሉ ንጥፈታት፡ ከም ንኣብነት ምትንኻፍ ዘለዎ ስፖርት ወይ ድማ ሕክምናዊ ምኽንያት ዘይብሎም ናይ ስነጽባቐን ክንክንን ንጥፍታት ተቖጠብ።
masakhane_additional
የሚከተለውን ዜና ንባብ ወደ ትክክለኛው መድብ መድብ። ከ "ቢዝነስ", "መዝናኛ", "ጤና", "ፖለቲካ", "ሀይማኖት", "ስፖርት" ወይንም "ቴክኖሎጂ" መደቦች ውስጥ አንዱን ምረጥ።
በኮቪድ-19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በአንዳንድ የካናዳ አካባቢዎች እየጨመረ ቢሆንም አንዲት በሰሜናዊ በኩል የምትገኝ አካባቢ ግን ቫይረሱ በማህበረሰቡ ውስጥ እስካሁን አልገባም። ቦታዋም 'ኑናቩት' ትባላች። ባለፈው መጋቢት ወር በርካታ የዓለማችን አገራት ድንበራቸውን እየዘጉ በነበረበት ወቅት የኑናቩት ኃላፊዎችም ቢሆኑ የሚመጣውን አደጋ በማሰብ የጥንቃቄ እርምጃ ለመውሰድ ወስነው ነበር። በዚህም ከካናዳ የሚመጡ ሰዎችን በተመለከተ ጠበቅ ያለ እርምጃ የተወሰደ ሲሆን ከነዋሪዎች በስተቀር ማንም ሰው ከካናዳ በኩል ወደ ኑናቩት መግባት አይችልም ነበር። ነዋሪዎችም ቢሆኑ ከሌላ ቦታ ሲመጡ ለሁለት ሳምንታት እራሳቸውን ለይተው መቀመጥ ግዴታቸው ሲሆን መንግሥት ባዘጋጃቸው ለይቶ ማቆያዎች አልያም እንደ ዊኒፔግ፣ የሎውናይፍ፣ ኦታዋ እና ኤድመንተን ባሉ ከተሞች ውስጥ በሚገኘኑ ሆቴሎች እንዲቆዩ ይደረጋሉ። የመንግሥት ጥበቃ ኃይሎችም ቢሆኑ በለይቶ ማቆያዎቹ እና ሆቴሎቹ አካባቢ ከፍተኛ ጥበቃ ያደርጋሉ። እስካሁንም 7 ሺ የሚሆኑ የኑናቩት ነዋሪዎች ወደቤታቸው ሲመለሱ በነዚህ ማዕከላት ሁለት ሳምንታትትን አሳልፈዋል። ነገር ግን ይህ ሁሉ ስራ አልጋ በአልጋ አልነበረም። አንዳንድ ሰዎች ሕጉን በመጣሳቸው ምክንያት ለተጨማሪ ቀናት በለይቶ ማቆያ ማዕከላቱ እንዲቆዩ ተደርገዋል። በማዕከላቱ ውስጥ የነበሩ ሰዎችም የምግብ ጥራት ችግር እንዳለ ገልጸዋል። ነገር ግን በመላው ካናዳ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ሲመጣና በጎረቤት አካባቢዎች ከፍተኛ የጥንቃቄ እርምጃዎች መወሰድ ሲጀምሩ ኑናቩት ግን እንድም በቫይረሱ የተያዘ ሰው አላገኘችም። በኑናቩት ወደ 36 ሺ የሚጠጉ ሰዎች የሚኖሩ ሲሆን 25 ማህበረሰቦች ሁለት ሚሊዮን ስኩዌር ኪሎሜትር የሚሸፍን ቦታ ላይ ተበታትነው ኑሯቸውን ይገፋሉ። በሰዎቹ ተፈጥሮአዊ የአኗኗር ዘይቤ ምክንያት አካላዊ ርቀትን መጠበቅ በጣም ቀላል ነው። ነዋሪዎቹ ያን ያክል ስፋት ባለው ቦታ ላይ ሲኖሩ ከሰዎች ጋር የመገናኘት ዕድላቸው በጣም ዝቅተኛ ነው። መንግሥትም ቢሆን ነዋሪዎቹን በዓመት አንዴም ይሁን ሁለቴ የሚያገኛቸው በአውሮፕላን በመታገዝ ነው። በመስከረም ወር መጨረሻ አካባቢ ግን ማዕድን ማውጣት ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች ከኑናቩት 160 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ በኮሮረናቫይረስ መያዛቸው ተዘግቦ ነበር። ነገር ግን እነዚህ ሰራተⶉች ወደ ክልሉ ባለመግባታቸው አሁንም ነዋሪዎቹ ከኮሮረናቫይረስ ነጻ ናቸው ተብሏል። ነዋሪዎቹ ወደ ማዕድን አውጪዎቹ አልያም ማዕድን አውጪዎቹ ወደ ነዋሪዎቹ ምንም አይነት ጉዞ ባለማድረጋቸው ቫይረሱ ባለበት ሊቀር ችሏል። ነገር ግን በዚህ አካባቢ እንደ ፈተና የሚቆጠረው በተገቢው መልኩ የኮሮረናቫይረስ ምርመራ ማድረግ አለመቻሉ ነው። መመርመሪያ መሳሪያዎች በአውሮፕላን በመታገዝ ተበታትነው ወደሚኖሩት ማህበረሰቦች መድረስ አለበት። በሆነ አጋጣሚ የሆነ ሰው ቫይረሱ ቢገኝበት ከሌሎች ሰዎች ጋር ንክኪ ከማድረጉ በፊት መረጃውን ለማድረስ አልያም ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ለመለየት በጣም ከባድ ያደርገዋል። በተጨማሪም የጤና አገልግሎት መስጫዎች በአካባቢው በበቂ ሁኔታ የሉም። 'ኪኪታኒ' በመባል የሚታወቀው ሆስፒታል ለጽኑ ህሙማን የሚሆኑ 35 አልጋዎች ያሉት ሲሆን በኮቪድ-19 የተያዙ 20 ታማሚዎችን ብቻ ነው ማስተናገድ የሚችለው። ምናልባት ወረርሽኙ በዚህ አካባቢ ቢከሰት ሕክምና የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ተገቢውን ክትትል ለማድረግና ለይቶ ማቆያዎችን ለማቋቋም አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል። ይህ በንዲህ እንዳለ በኑናቩት የሚኖሩት 'ኢኑይት' በመባል የሚታወቁት ቀደምት ማህበረሰቦች ለኮሮረናቫይረስ ተጋላጭ ከሚባሉት መካከል ናቸው። በቂ ያልሆኑና ደህንነታቸው ያልተጠበቁ ቤቶች፣ በአንድ ቦታ ላይ በርካታ ሰዎች ተሰብስበው መኖር እንዲሁም የቲቢ በሽታ ስርጭት ተጋላጭ ያደርጋቸዋል። 80 በመቶ የሚሆነውን የኑናቩት ነዋሪ የሚሸፍኑት ኢኑይቶች ከሌሎች ነዋሪዎች አንጻር በቲቢ የመያዝ ዕድላቸው 300 በመቶ ከፍ ያለ ነው። ካናዳ በአጠቃላይ እንደ ሙሉ የእንቅስቃሴ ገደብ ያሉ የጥንቃቄ እርምጃዎች በመውሰዷ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ሞክራለች።ነገር ግን አሁንም ቢሆን ለመቆጣጠር አልቻለችም። እስካሁንም ድረስ 191 ሺ 732 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን 9 ሺ 699 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል። ነገር ግን እንደ ኪቤክና ኦንታሪዮ ባሉ በርካታ ሰዎች በሚኖሩባቸው ግዛቶች በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ መጥቷል። በአሁኑ ሰአት 77 ሺ የሚሆኑ ካናዳውያን በየቀኑ የኮሮረናቫይረስ ምርመራ የሚደረግላቸው ሲሆን የአገሪቱ ግብ ግን በየቀኑ 200 ሺ ሰዎችን ለመመርመር ነው።
ይህ ዜና ጤና ነው
walia_llm
Complete the following task
በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በርካታ ምርጥ ተዋናዮችን ያሳተፉ ምርጥ ፊልሞች የዓለም ሲኒማዎችን እንደሚያጥለቀልቁ ተገለፀ፡፡ አክሽን ፊልሞች፤ በ3ዲ በድጋሚ የተሰሩ እንዲሁም ጥቂት የማይባሉ ሳይንሳዊ ልቦለድ ፊልሞች ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በተከታታይ እንደሚለቀቁ ይጠበቃል፡፡ ከፊልሞቹ መካከልም ብሩስ ዊልስ የሰራው “ጂአይ ጆ ሪታሊዬሽን”፣ የቶም ክሩዝ “ቶፕ ገን” እና የስፒልበርግ “ጁራሲክ ፓርክ” በአዲስ መልክ በ3ዲ፤ “አይረን ማን ሶስት” እና “ስታር ትሬክ ኢንቱ ዳርክነስ› ይጠቀሳሉ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
“ሀሳባችንን ይዘን ወደ ግብአተ መሬት ከመውረዳችን በፊት ለሀገር የሚጠቅም ሃሳብ እንድናዋጣ መደረጉ ትልቅ ጉዳይ ነው” ያሉት ፕ/ር በየነ፤ ድሮውንም ሲሆን ለሀገራችን አስተዋጽኦ ማድረጊያ ቀዳዳ አጥተን ነበር የተቸገርነው፤ አሁን ደግሞ እድሉ ሲገኝ በሚገባ መጠቀም ያስፈልጋል” ብለዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሰዓታት: ሐሙስ ከ 4 ሰዓት እስከ 10 ሰዓት; አርብ ከጥዋቱ 9 ሰዓት እስከ ከሰዓት በኋላ 10 ሰዓት; ከጥዋቱ 9 ሰዓት እስከ ከሰዓት በኋላ 11 ሰዓት; እሑድ 9 am-7 pm
masakhane_additional
Complete the following task
ሰዎች ዘመናዊነትን የሚረዱበት መንገድ የተለያየ ነው። ለዛም ነው ኢትዮጵያዊ ወይም አፍሪካዊ የሆነን ነገር (ቁስ አካልም ይሁን አመለካከት) ‹የእኛ ባህል› ከማለት ይልቅ ‹ኋላቀር ባህል› የሚለውን ሐረግ መጠቀም የሚቀናቸው። ቀድሞ ነገር ‹ዘመናዊነት› የሚለው አስተሳሰብ ባህልን ለመቀየር የተፈጠረ ነው ወይ የሚለው አሟጋች ይመስለኛል።…
masakhane_additional
የተሰጠውን አረፍተ አብራራ
ተጠርጣሪ ታጣቂዎች በግብጽ ሰሜናዊ ሲናይ ክልል የቦምብና የተኩስ ጥቃት በመሰንዘር 235 ሰዎች መግደላቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ታጣቂዎቹ በአል-አሪሽ አቅራቢያ የሚገኝን መስጊድ ኢላማ አድርገዋል የዓይን እማኞችም በአል-አሪሽ አቅራቢያ በቢር አል-ኣቤድ ከተማ የሚገኘው አል-ራውዳ በአርብ ጸሎት ጊዜ ኢላማ መደረጉን አረጋግጠዋል። አሶሺየትድ ፕሬስ በበኩሉ የአካባቢውን ፖሊስ በመጥቀስ ታጣቂዎቹ በአራት መኪኖች በመምጣት በምዕመናኑ ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ገልጿል። ግብጽ ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ የእስላማዊ ሰርጎ ገቦችን ጥቃት ለመመከት እየሰራች ነው። እስካሁን በሲናይ በታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ቢፈጸሙም በደም አፋሳሽነቱ ግን ይህ ከፍተኛ ነው። በጥቃቱ ሌሎች 100 ሰዎችም ተጎድተዋል።
walia_llm
Complete the following task
ኣብቲ ካብ ዝሓለፈ ሶኑይ ጀሚሩ ኣከታቲሉ ዝተኻየደ ቅድድም ብሽክለታ ዙር ግምቢ ተስፋ ካመሩን: ኤርትራውያን ተቐዳደምቲ ናትናኤል ተስፋጽዮን ብ 88 ነጥቢ: ያቆብ ደበሳይ ብ 86 ነጥቢ ከምኡውን ናትናኤል መብራህቶም ብ 63 ነጥቢተመራሪሖም ካብ ቀዳማይ ክሳብ ሳልሳይ ደረጃ ብምሓዝ ዓብላሊ ውጽኢት ኣመዝጊቦም። ጃፓናዊ ሾይ ማትሱዳ ድማ ራብዓይ ኮይኑ ተሰሪዑ ኣሎ።
masakhane_additional
Complete the following task
7 LED የብስክሌት ደህንነት ማስጠንቀቂያ የእጅ ባትሪ ቢስክ መብራት መብራት የምልክት አቅጣጫ አቅጣጫ ብሬክ ታይል ብርሃን 8 ድምፅ ቀንድ የተስተካከለ ተራራ ስብስብ ዑደት
masakhane_additional
Complete the following task
ከቃለ ምልልሱ መጨረሻ ላይ የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ በማዋቀር በኩል የአገር ሽማግሌወች ሀላፊነት አለባቸው ፤ በዚህ ወቅት የአገር ሽማግሌወች ጥያቄ ያላቸውንም ሆነ መንግስትን ለማነጋገር ችግሩን ለመፍታት ፍጠኑ ማለት እፈልጋለሁ ፡፡ መንግስት ከሚሔድበትም ሆነ ህዝብ ከሚሔድበት አቅጣጫ ወጥታችሁ ሶስተኛ ና የተሻለ የመፍትሔ አቅጣጫ ይዛችሁ ቅረቡ የአገራችንን ችግርም ሳይባባስ ለማስተካከል ጣሩ እላለሁ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
የወረዳ ፍርድ ቤቱ ዉል ሰለመኖሩ ተከራካሪ ወገኖች እንደተስማሙ፤ ነገር ግን ልዩነታቸዉ የዋጋዉ መጠንና ስለመከፈሉ ጉዳይ ላይ ስለሆነ በነዚህ ሁለት ነጥቦች ላይ የሰዉ ማስረጃዎች ከሰማ በኋላ እንደዉም መስማት እንደማያስፈልግ ወስኗል፡፡ በጽሁፉ ላይ ዋጋዉ ሃያ ሺ እንደሆነና እሱም እንደተከፈለ በዉሉ ላይ በግልጽ ተመልክቷል፡፡ በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 2005(1) እንደተደነገገዉ ደግሞ በጽሁፍ ማስረጃ ላይ ተመዝግቦ የሚገኝ ቃልና ቀን በፈረሙት ሰዎች መካከል እምነት የሚሰጠዉ ማስረጃ ነዉ፡፡ በዚህ የጽሁፍ ማስረጃ ላይ የሚገኘዉን ቃል መቃወም የሚቻለዉ በመሃላ ቃል ብቻ እንጂ በሰዉ የምስክርነት ቃል ማስተባበል አይቻልም፡፡ ስለሆነም ሻጮች ግዴታቸዉን ስላልተወጡ ቤቱን ለከሳሽ እንዲለቁና አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶችን በማቅረብ ድጋፍ ያድርጉ፡፡ ግዴታቸዉንም ባለመፈጸማቸዉም ገደብ ብር አስር ሺ ይክፈሉ በማለት ወስኗል፡፡
masakhane_additional
ለዚህ ጽሕፍ ከጽሑፉ ይዘት ያልወጣ ጠቅለል ያለ አርእስት ፍጠርለት
ጥቅምት የፎቶው ባለመብት በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር እስቲፋኖስ አፈወርቂ የኤርትራ ህዝብ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ወደ ትግራይ እንዲሄዱ አይፈልግም ብለዋል በሚል ማህበራዊ መገናኛ መድረክ ላይ በስማቸው የተሰራጨው መረጃ የእርሳቸው እንዳልሆነ ለቢቢሲ ተናገሩ። እኔ እንደዛ ብዬ አልተናገርኩም፣ አላሰብኩም አልጻፍኩምም። ሶሻል ሚድያ ብዙ ሰዎች ስለሚጠቀሙበት፣ የሆነ አካል ያደረገው ሊሆን ይችላል ብለዋል። የአይኤሱ መሪ አቡ ባክር አልባግዳዲ እንዴት ተገደለ ከሁለት ሳምንት በፊት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድና የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የኤርትራው ፕሬዝዳንት ወደ ትግራይ ጉዞ የማድረግ ፍላጎት አላቸው በሚለው ጉዳይ ላይ ሃሳባቸውን ሰጥተው ነበር። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በመቀለ ጎዳናዎች መዘዋወር እንሚፈልግ በተደጋጋሚ ገልጾልኛል ይህም እንዲሳካ በጸሎት አግዙን በማለት ተናግረው ነበር። ይህን ተከትሎ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ የክልሉ ህዝብና መንግሥት በሁለቱ አገራት መካከል የተጀመረው የሰላም ሂደት የተሳካ እንዲሆን ፍላጎት እንዳላቸው ገለጸዋል። የሰላም ሂደቱ ሙሉ በሙሉ መሳካት የሚችለው ግን ፕሬዝዳንቱ በአውሮፕላን ሳይሆን የተዘጉ ድምበሮች ተከፍተው በእግር ወይም በመኪና ወደ ትግራይ መምጣት ሲችሉ መሆኑን በሰጡት ማብራርያ ላይ ተናግረው ነበር። አምባሳደር እስቲፋኖስ በእሳቸው ስም በማህበራዊ መገናኛ መድረክ ላይ ስለወጣው መልዕክት ለቢቢሲ ሲናገሩ ይህን ሆን ብለው የሚያደርጉ በኢትዮጵም በምሥራቅ አፍሪካም የተጀመረውን የሰላም እንቅስቃሴ ማስተጓጎል የሚፈልጉ አካላት ናቸው ሲሉ ገልጸዋል። በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያም ይሁን በአፍሪካ ቀንድ፤ ማለትም በኢትዮጵያና በኤርትራ፣ በኤርትራና በሱዳን፣ እንዲሁም በሶማሊያና በኤርትራ መካከል እየተፈጠረ ያለውን የሰላም እንቅስቃሴ የሚጻረሩ አካላት ናቸው ብለዋል አምባሰደሩ።
በጃፓን የኤርትራ አምባሳደር በስማቸው ማህበራዊ ሚድያ ላይ የወጣ መረጃን ውድቅ አደረጉ
walia_llm
Complete the following task
በእዚህ ሙከራ ውስጥ በምናደርጋቸው ጥረቶች ውስጥ, በ 4V ስር በኤሌክትሮጆቻችን ውስጥ 30A ነበረን. ይህም የ R = U / I ኤሌክትሮኒካዊ ተቃራኒ እንድንሆን ያደርገናል. ለ "7.5W" (120V x 30A) የኃይል አቅርቦት አይጨምርም.
masakhane_additional
Complete the following task
[ February 26, 2021 ] አምነስቲ፤ «በአክሱም በኤርትራ ወታደሮች የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በሰብአዊ ፍጡር ላይ የተፈጸመ ወንጀል ሊሆን ይችላል» Amharic
masakhane_additional
Complete the following task
ብሔረሰብ የሐጥያት ውጤት ነው Sodere August 9 2019 የእኔ የኦሮሞ ሊህቃን ገዳን ስርዓት ለማስተዋወቅ ከሚሄዱበት ይልቅ የሚኒሊክ መጥፎነትን ለማስተዋወቅ የመሄዱበት እርቀት ይሰፋል ሙሉ ቪዲዮ ለመመልከት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇 👇 👇 👇 👇 �
masakhane_additional
Complete the following task
https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 "--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ
masakhane_additional
Complete the following task
??ከ ራያ፣ ከሰሜን ተራሮች እስከ ሱዳን የታገለ የዛ ዘመን ነፀብራቅ ነው፡፡ ይህ የካህሳይ ታሪክ ብቻ አይደለም የ60ዎቹን ትውልድ ማንነት የሚዘክሩበት፤ የታሪክ ፍሰቱን ጠብቆ የተጻፈ ምርጥ መፅሃፍ፡፡ካህሳይ የተለያዩ ድርጅቶችን አነሳስና ማንነትም ይዳስሳል.
masakhane_additional
Complete the following task
በሌላ በኩል ደግሞ በአፍሪካ አህጉር የበሽታውን የስርጭት መጠን በትክክል ለማወቅ አስቸጋሪ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ተናግሯል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው የኮሮናቫይረስ ክትባት ተገኘ ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ የስርጭት ሂደቱ ዘገየ በተባለበት ወቅት የቫይረሱ መስፋፋት አሳሳቢ አየሆነ መጥቷል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ወርቃማው መስከረም በየዓመቱ የሚከበር የህፃናት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ወር ነው። የህጻናት ካንሰር ዋና ዋና ምልክቶችን ያውቋቸዋል? ራስ ምታትና በተደጋጋሚ ጠዋት ጠዋት ማስመለስ፣ በተከታታይ ክብደት መቀነስ፣ በየጊዜው በኢንፌክሽን መጠቃት እና አቅም ማጣት፣ የማየት አቅም በድንገት መዳከም እና የታችኛው የዓይን ክፍል ነጭ መሆን እነዚህን እና ሌሎች ምልክቶችን ሲያስተውሉ፣ እባክዎን አቅራቢያዎ ወደሚገኝ የጤና ተቋም...
masakhane_additional
Complete the following task
‘’ሓይልታት ሰራዊት ሱዳን ናብ ክፈል ግዝኣታት ምዕራባዊ ባሕር ኣል ጋዛልን ናብ ሰሜናዊ ባሕር ኣል ጋዛልን ብበዝሒ ይንቀሳቐሱ ከምዘለው ተዓዚብና ኣለና።’’ክብሉ ናይ ጁባ ምኽትል ምንስቴር ምክልኻል ማጃክ ዲ ኣጉት ኣቴም ገሊፆም ኣለው።
masakhane_additional
Complete the following task
ፀሃዩ መንግስት በርታ ዘጋቢውን ነው ማሳደድ – ገዳይማ ወገንህ ነው ¡¡¡¡¡ መስከረም አበራ * አስከሬን በአይሱዘ ተጭኖ የሚታሰርባት የጉድ አገር የመተከል ኮማንድ ፖስት በዚህ ሰአት...
masakhane_additional
Complete the following task
አንደኛ ፤- ኢትዮጵያዊ የሆንህ ሁሉ ሰንደቅ ዓላማህ አገርህና ነፃነትህ የሚጠቁበትን መንገድ ለማስወገድ፤ወይም ደግሞ እነሱ የሚጠቀሙበትን ሥራ ለመፈፀም ብለህ በሞትህ ጊዜ በሰማይና በምድር ስምህ በወርቅ ቀለም የሚፃፍበትን የሰማዕትነት ሥራ መስራትህን ልብህ ተረድቶ ደስ ይበለው።
masakhane_additional
Complete the following task
ይሄን ስልህ ግን ሁሉም እንዲህ ነው ወይም ይሆናል ማለቴ አይደለም። ስንት የወገን ፍቅር የሕዝብ አክብሮት ያላቸው የኢትዮጵያዊነት ኩራታቸውን ጠብቀው የኖሩ አሁንም ያሉ ሞልተዋል። አገራችን ስንት ምርጥ ሰዎችን ያፈራች አገር እንደሆነች ወደፊትም እንደምታፈራ መካድ አይቻልም።
masakhane_additional
Complete the following task
ኣብ ዝሓለፈ ትሕዝቶ ጽሑፍና ዓቕምታትን ስነ-ምግባርን ምሁር ኤርትራ ንሕጂ ዘይኮነስ ንመዓስ ክኸውን’ዩ? ኣብ ትሕቲ ዝብል ኣርእስቲ፡ ኩሉ-መዳያዊ ሰብኣውን ደሞክራስያውን መሰላት ህዝብና ንምርግጋጽ ኣብ ዘካይድ ዘሎ ፍትሓዊ ቃልሲ፡ እቲ ዕዙዝን መሪሕን ተራ ምሁራት ኤርትራ ቦኺሩ ኮይኑ፡ ስለ ዝተራእየና ንዕኡ ብዝምልከት ጽሑፍ ኣቕሪብና ምንባርና ዝዝኸር’ዩ። ነቶም ነዚ ጽሑፍ’ዚ ብዓቢ ሃገራዊ ተገዳስነትን ሓላፍነትን ኣንቢቦም ሃናጺ ዝኾነ ርእይቶኦም ዝሃቡና ዝለዓለ ምስጋናና እናቕረብና ተሳትፎኦም ወትሩ ከይፈለየና ንምሕጸን።
masakhane_additional
Complete the following task
“ንምንታይ ተዓፀወ ፧” ንብል ዘለና፡ ዝግብኣና ኮይኑ ኣይኮነን እሞ፡ መድኃኔ ዓለም ዳግማይ ብፍርሃት ተመሊስና ክንኣትዎ ርድኣና። እቲ ሕያዋይ ጓሳ፡ ነታ ዝጠፍአት በጊዕ ሓንጊሩ ከም ዝመለሳ፡ ንኣና’ውን ኰብኩብካ ምለሰና እምበር ብዝወፃእናዮ ኣይትግደፈና። (ሉቃ. 15፡5) ጊዜኡ ኣሕፅረልና! ናብ ቤተ መቕደስካ ከም ቅዱስ ዳዊት “ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ቤተ እግዚአብሔር ንሐውር” እናበልና ብሓጐስ እንመጽኣሉን እንኣትወሉን ዕለት ኣቕርበልና። (መዝ 121፡1) ከም መበለት ሓና ካብ ቤተ መቅደስካ ከይንፍለ ርድኣና። (ሉቃ. 2፡36)
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
የተከታዩን መዝሙር ግጥም ጨርስ
እግዚአብሔር ፡ ብቻውን ፡ እርሱ ፡ አምላክ ፡ ነው
እግዚአብሔር ፡ ብቻውን ፡ እርሱ ፡ አምላክ ፡ ነው እንደርሱ ፡ ያለ ፡ የለም ፡ እግዚአብሔር ፡ ልዪ ፡ ነው ፡ ክሰው ፡ አእምሮ ፡ ከዕውቀቱ ፡ በላይ ፡ ነው በምድር ፡ በሰማይ ፡ የተፈራ ፡ ነው ከሁሉም ፡ ነገር ፡ በላይ ፡ ነው
walia_llm
Complete the following task
በኒውተን ዘመን የተነሱት ሮበርት ሁክ እና ክርስቲያን ሁይገንስ የብርሃንን ሞገዳዊነት የሚያስረግጡ ጥናቶችን አሳተመው ነበር። ነገር ግን ኒውተን ከነበረው ክብር አኳያ ብዙወች ችላ ብለዋቸው ነበር። የብርሃን ሞገዳዊ ኅልዮት ብርሃን ልክ እንደ ድምፅ እንደሚጠላለፍ የተነበየ ነበር። በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተነሳው ቶማስ ያንግ ይህን ጉዳይ በሙከራ ለማሳየት ቻለ። በተረፈ እንደማንኛውም ተራማጅ ሞገድ እንደሚዋልት በዚህ ወቅት በሙከራ ተረጋገጠ። ያንግ በዚህ ሳይወሰን ብርሃን እንደሚወላገድ በሁለትዮሽ ሽንትር ካርድ ሙከራ ለማሳየት ቻለ። የተለያዩ ቀለማት መፈጠር ምክንያቱ በተለያዩት የብርሃን ሞገዶች ውስጥ ባለ የሞገድ ርዝመት ምክንያት እንደሆነ በጥናቱ አቀረበ። ይህ ሁሉ የብርሃንን ሞገዳዊነት ያጠናከረ ጥናትና የብርሃንን እኑስ አለመሆን ለጊዜው ሳይንቲስቶች ያሳመነ ነበር። ላዮናርድ ኦይለር፣ ኦግስቲን ፍሬስነል፣ ሲሞን ፖይሰን የብርሃንን ሞገድ የሂሳብ ቀመሮች ሊጠረጠር በማይችል ሁኔታ መሰረት ሰጡት። ፍሬስነል በ1821 የብርሃን ዋልታዊነት በሞገድ ኅልዮት ብቻና ብቻ የሚገለጽ እና እንዲሁም ብርሃን ተራማጅ ሞገድ እንጂ ፊት-ኋላ የሚል ሞገድ ቅንብር እንዳልሆነ በሂሳብ ቀመሩ ለማስረገጥ ቻለ። ይህ እንግዲህ የኒውተንን የእኑስ ኅልዮት ጥያቄ ውስጥ የጣለ ሂደት ነበር። እንደ ኒውተን ኅልዮት፣ የብርሃን ጨረር ከቀላል ነገር ወደ ጭፍግ (ዴንስ) ያለ ነገር ሲሻገር በግስበት ምክንያት ፍጥነቱ ይጨምራል። ሆኖም ግን ላዮን ፎካልት በ1850 ባደረገው ጥንቃቄ የተመላበት የፍጥነት ልኬት፣ ብርሃን እንዲያውም ጭፍግ ያለ አካል ውስጥ ሲጓዝ ቀስ እንደሚል አረጋገጠ[7] ። ይህ እንግዲህ የኒውተን እኑስ ኅልዮት ሙሉ በሙሎ እንዲጣልና የሞገድ ኅልዮቱ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደረገ ሁናቴ ነበር።
masakhane_additional
Complete the following task
ዘመኑ የሚዲያ በተለይም የማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን ነው፡፡ በዓለም ጫፍ የተተነፈሰች ነገር በሰከንድ ወደ ሌላው የዓለም ጫፍ ትደርሳለች፡፡ እንደ ትናንቱ ነገሮችን ደብቆ ይዞ መኖር አይቻልም፡፡ ሰዎች ይሰሙታል፣ ያታል፣ ይወያዩበታልም፡፡ ከዚህም በላይ ደግሞ ችግሩ እየተባባሰ እና እየጠነከረ ሲመጣ የፍትሕ አካላትን በር ማንኳኳቱም የማይቀር ነገር ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሌላው ቀርቶ ማኅበረሰቡ ያጋጥመው የነበረውን የመካነ መቃብር ቦታ ለመፍታት በከተማዋ የመድሃኒዓለም ቤተክርስትያን ቅጥር ግቢ አስራ ሦስት ትላልቅ የመካነ መቃብር ስፍራ እንዲሰራ ታላቅ እገዛ ማድረጋቸውን የመደራጃ ማኅበሩ ገልጿል።
masakhane_additional
Complete the following task
ኣሰር ኣቦኦም ኣቡነ ሰይፈ ሚካኤል ዝሰዓቡ ኣብዚ ገዳም ዝነበሩ መነኮሳት ዋላ ብጾምን ጸሎትን ዝተወሰኑ እንተኾኑ ጐይታናን ኣምላኽናን መድኃኒናን ኢየሱስ ክርስቶስ “ሑሩ ወመሀሩ’’ (ማቴ. 28፥19) ብዝበሎ ኣምላኻዊ ቓል መሠረት ሓዋርያዊ ተልእኾ ፈጺሞምን ብዙኃት ኣብያተ ክርስቲያን ካብ ከረን ክሳዕ ኦምሓጀር ካብኡ ኃሊፍካ ውን ክሳዕ ከሰላ ሱዳን ሓኒፆምን እዮም።
masakhane_additional
Complete the following task
በደቡብ ከጋሞ ጎፋ በምዕራብ ከኮንታ ልዩ ወረዳ በሰሜን ምዕራብ ከኦሮምያ ክልል በሰሜን እስከ ሰሜን ምስራቅ ከከንባታ ጠንባሮ ዞን በምስራቅ ከወላይታ ዞን ይዋሰናል፡፡ ከሰሜን ምዕራብ እስከ ደቡብ ጫፍ ድረስ በጎጀብና በኦሞ ወንዞች ተፋሰስ የተከበበዉ የዳውሮ ዞን የብዙ እሴቶች ማዕከል እና እንብርት ነዉ፡፡ ከአምስት በላይ በሆኑ ብሄረሰቦች መከበቡ ዳውሮን ልዩ የባህል አምባ ያደርገዋል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
አንድ ጓደኛዬ <<ሴቶች በሁለት ይከፈላሉ>> ይላል ። <<እነሱም ፉንጋ ሴቶችና ዳሌ ያላቸው ሴቶች ናቸው>> ይላል። ይህ አባባሉ ዋዛ ቢመስልም ግን እውነትነት እንዳለው የሚታወቀው የሃበሻን ዘፈኖችን በማዳመጥ ነው። ሃበሻ ስለ ዳሌ ያለውን ፍቅር ለዘመናት ሲዘፍን ኖሮዋል። የሴቶች ቁንጅና በተገለጸባቸው ዘፈኖች በአብዛኛው ውስጥ ስለ ዳሌ ተዘፍኗል። አብዛኛው የሃበሻ ወንድ በመንገድ ላይ ሲሄድ ቆንጆ ዳሌ ያላት ሴት አጠር ያለ ቀሚስ ለብሳ ስታልፍ ዞር ብሎ ያያል። ቄሶች እንኳን ሳይቀሩ ዞር ብለው አይተው <<አይ ስምንተኛው ሺ ማለታቸው አይቀርም>>። ፓስተሮችም ቢሆን ዞር ብለው ካዩ በኋላ <<በየሱስ ስም ጊዜያችን እንዴት ተበላሸ>> ይላሉ። ለነገሩ ይሄ አፍቅሮተ ዳሌ የኢትዮጵያውያን ወንዶች ብቻ አይደለም። ጥቁር አሜሪካውያን ወንዶች ለዳሌ የተለየ ፍቅር አላቸው። ይህን ፍቅራቸውን በዘፈናቸው፤ በስእላቸውና በስነጽሁፋቸው ውስጥ ይገልጹታል። በዚህ ሳምንት ውስጥ እንኳን በጥቁር አሜሪካውያን የሂፕ ሆፕ ስልት ከተዘፈኑና ገበያውን ከሚመሩት ምርጥ አስር ዘፈኖች ውስጥ ስምንቱ ስለ ዳሌ የሚያወሩ ናቸው።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
ይህ የ English ፅሁፍ በአማርኛ እንዴት ሊፃፍ ይችላል
We will send you a participant's guide by the middle of May.
እናም ለግንቦት ወር አጋማሽ ትንበያዎ መመሪያዎቹን እንጠይቃለን ።
walia_llm
የተሰጠው ጽሑፍ አስተያየት ምን አይነት ነው? "አዎንታዊ"፣ "አሉታዊ" ወይም "ገለልተኛ" የምል ምላሽ ስጥ።
????ስለሆንኩ ነዋ። ከደበረሽ ግን ይቀራል
አሉታዊ
walia_llm
Complete the following task
ናብቲ ኣብ ቦታ ካሲፍያ ሓለቓ ዝነበረ፡ ናብ ኢዶ ሰደድክዎም። እቲ ነቶም ኣብ ቦታ ካሲፍያ ዝነበሩ ኢዶን ኣሕዋቱ ነቲኒምን ንቤት ኣምላኽ ኣገልገልቲ ምእንቲ ኺሰዱልና ኸአ፡ ኪዛረብዎ ዚግብኦም ቃላት ኣብ ኣፎም ኣንበርኩ።
masakhane_additional
Complete the following task
ነቢዩ ሙሐመድን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ሰዎች -ጣኦታውያንን ሳይቀሩ- “ታማኙ ሙሐመድ” በሚል ቅጽል እንዲጠሯቸው ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ ከታሪክ መጽሐፍት እንዲህ ተጠቅሷል፦
masakhane_additional
Complete the following task
ዋና ፀሓፊ ሕቡራት መንግስታት ባን ኪ-ሙን ኣብዚ ሰሙን እዚ ከምዝበልዎ እቲ ፍሉይ ብርጌድ ነቲ ኩነታት ከምዝለወጦን ኣብ ባይታ ንተኽእሎ ናይ ሕቡራት መንግስታት ናይ ስቪላት ሓለዋ ዓብዪ ጊደ ከምዘለዎን ገሊፆም።
masakhane_additional
ይህን መዝሙር ጨርስልኝ
አላይም ፡ ሌላውን ፡ አላይም ፡ ሌላውን ፡ አላይም (፬x)
አላይም ፡ ሌላውን ፡ አላይም ፡ ሌላውን ፡ አላይም (፬x) ሁሌም ፡ የምትሸከመኝ ፡ የማትዝል ፡ የማትደክምብኝ እውነተኛ ፡ ወዳጄ ፡ ማነው ፡ እንዳንተ ፡ ሚሆነኝ አሃሃሃ ፡ ከዚህ ፡ በላይ ፡ በላይ ከዚህ ፡ በላይ ፡ በላይ ፡ ክበርልኝ/ንገስልኝ (፪x)
walia_llm
Complete the following task
ከዚያ በኋላ ቈስጠንጢኖስ በዝ ትመውዕ ፀርከ (=ቈስጠንጢኖስ ሆይ፥ በዚህ ጠላትህን ታሸንፋለህ) የሚል በአየር ነገር አየ (በመስቀል ታሸንፋለህ ሲለው ነው)። እናቱ እሌኒም በሕልም አየች። ሑሪ ሀበ ሀገረ ኢየሩሳሌም ወአርእዪ መስቀሎ ለኢየሱስ ክርስቶስ (=ኢየሩሳሌም ከተማ ሂጂና የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል ግለጪ) አላት። ይህነን ነገር ለቈስጠንጢኖስ ነገረችው። እርሱም የቀደመ ነገሩን ልብ አደረገና ሂጂ አላት። እርሷም ሄደች። ምስለ ሠራዊተ ወልዳ (=በልጇ ሠራዊት ታጅባ) ሌሊት በፋና ገሰገሰች። መስከረም ፲፮ቀን ስትሻ ስትመረምር በየሀገሩ ስታድር እስከ ጎልጎታ ደረሰች። ከዚያ ኋላ በተቀበረበት ሀገር ደርሳ ሹሙን ቄሰ ገበዙን አስራ ብታስመረምር እኛ ቢሆን አናውቅም ከአዕሩግ የሰማነው ግን በጉድፍ መጣያ ሲሉ ብለው ተመረመሩ፥ አሮጊት ቢመረምሩ ከበር ሜዳ ጉድፍ ነው ስትል ተመረመረች። ኋላም ቄስ አስመጽታ ጫን ዕጣን አስወገረችና (=አስጨሰችና) ቀኖና አስያዘች። እሷም ያዘች፤ ዕጣን ቢወግሩ አየር ወጽቶ ተመልሶ በመስቀል እራስ ላይ እንደቀስተ ደመና ተተከለ። ጢስ ከተተከለበት ብታስምስ በ፲ ክንድ የፀጋማይ መስቀል ተገኘ። የዕውር [ሰው ዓይን] ቢያብሱ አላበራም አለ። የሐንካሳ [ሰው እግር] ቢያብሱ አላረታም አለ፤ ለለምጻም ቢያብሱ አላነጻም አለ፤ ለድውይ ቢያብሱ አልፈውስም አለ፤ ሙት አላነሳም አለ። ደግማችሁ ማሱ የጌታዬ መስቀል አይደለውም አለችና ደግሞ ብታስምስ በ፲ ክንድ የየማናይ መስቀል ወጻ። እንዲያው (=እንደዚያው) አልፈውስም አለ። ደግሞ ብታስምስ ፲ ክንድ ታላቅ ደንጋይ ተገኘ፤ ደንገያን አውጽቶ ደግሞ ቢምሱ ፲ ክንድ የክርስቶስ መስቀል ተገኘ። ከዚያ ኋላ አውጽተው ለሙት ቢያስነኩት ሙት አነሳ፤ ድውይ ፈወሰ፥ ለምፅ አነጻ፤ ዕውር አበራ፥ ሐንካሳ አረታ። ያነግዜ ይህ የጌታዬ መስቀል ነው አለችና ያሬድ እንዳለ የበበት ዮም እሌኒ አጽሐሰት በእገሪሃ ወጠፍሐት በእደዊሃ መስቀል ኃይልነ፥ መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ ብላ ስትል ረገፀች ይላል።
masakhane_additional
Complete the following task
ከፈለገ ደግሞ ወደ ሰማይ ይሄድና ሰማዩን ሰብሮት ይገባል፡፡ ደግሞ ሲፈልግ ት-ል-ቅ ድንጋይ ያነሣና ይወረውራል፡፡ ባለፈው እናቴ ገጠር የወሰደችኝ ጊዜ አንድ የድሮ ቤተ ክርስቲያን ስታሳየኝ ከቤተ ክርስቲያኑ በር ላይ ት-ል-ቅ-ዬ ድንጋይ ተተክሎ አይቻለሁ፡፡ እናቴ ግን ‹ግራኝ ወርውሮት ነው› አለችኝ፡፡ እማዬ ተሸውዳ ነው እንጂ ያንን ድንጋይ የወረወረው ሱፐር ማን ነው፡፡ ፊልሙን ስላላየቺው ነው፡፡ እርሱ‘ኮ ከዚህ የሚበልጥ ‹ሮክ› ይወረውራል፡፡ አሁን ሲገባኝ እኛም አገር በድሮ ጊዜ ‹ሱፐር ማን ነበረ› ማለት ነው፡፡ አሁን ይህንን ለአጎቴ ብነግረው ‹ፈረንጆች‘ኮ ከኛ ሀገር ያልወሰዱት ነገር የለም፡፡ ሱፐር ማንንም ከኢትዮጵያ ነው የወሰዱት ማለት ነው› ይለኛል፡፡ እርሱ ሁሉን ነገር ከኢትዮጵያ ነው የሄደው ነው የሚለው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ሊድያ ትዊድን አል ፍራንክን በፃፉት የቀልድ ድርሰትን ለማቅረብ ሲዘጋጁ፤ ያለፍላጎቷ መሳሟንና መጎንተሏን ተናግራለች። የሪፖብሊካን ፓርቲው የአላባማ ሴኔት ዕጩ ተወዳዳሪም ዕድሜያቸው ለአቅመ ሔዋን ያልደረሱ ልጃገረዶች ላይ የወሲብ ጥቃት ፈፅመዋል በሚል ውንጀላ ቀርቦባቸዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
እነዚህ ሁሉ ሁኔታዎች ምንን ያሳያሉ? አራት ነገሮችን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ይኸውም፡- አንደኛ፤ “ዲ’ፋክቶ መንግስት” የመሰረቱ ገንጣይ ኃይሎች ከሌሎች “ቲፎዞ” ሀገሮች ወታደራዊ ድጋፍ ማግኘታቸው፣ ሁለተኛ፤ መገንጠልን የሚያቀነቅኑ አማጽያን በያዙት ነፃ መሬት አስተዳደራዊ መዋቅር ተግባራዊ ማድረጋቸው፣ ሦስተኛ፤ በአንዳንድ ሀገሮች የአማጺያን እንቅስቃሴ ከመጠናከር ይልቅ መከፋፈልና መበታተን እጣ ፋንታው መሆኑ እንዲሁም አራተኛ፤ የእናት ሀገር መንግስታት “ዲ’ፋክቶ መንግስት” እንመሰርታለን በሚሉ ተገንጣዮች ላይ ተጽእኖ መፍጠራቸውና ማሸነፋቸው አሊያም መሸነፋቸውን መገንዘብ ይቻላል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ምስ ፈረንሳዊት ክለብ ዮሮፕ ካር ተጸንቢሩ ኣብ ቅድድም ብሽክለታ ዙር ፈረንሳ ክወዳደር ትጽቢት ዝግበረሉ ዝነበረ ኤርትራዊ ተቐዳዳማይ ናትናኤል ብርሃነ ካብታ ፈረንሳዊት ክለብ ከምዝተሰናበተ ማዕከናት ዜና ስፖርት ገሊጸን።
masakhane_additional
Complete the following task
‹‹የዓድዋ ድል በሰዎች መካከል ያለውን ልዩነት ደርምሶ ሰው ለሕግ እንዲገዛ ያደረገ ተገዳዳሪ የሌለው የድል ቀን ነው፡፡›› አቶ አብርሃም አለኸኝ February 27, 2021
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ለምን እንረሳለን፤ እኛኮ በአፍሪካ ዋንጫ ከሁሉም ቡድኖች የበለጡ ጎሎችን ያስተናገድን ነን፤ በአፍሪካ ዋንጫ ከሚሳተፉ ቡድኖች በፊፋ ደረጃ ዝቅተኛ ደረጃ ካላቸው መካከል የምንመደብ ነን፤ ሌሎቹኮ ተጨዋቾቻቸውን ከአውሮፓ እየጠሩ ነው፣ አራትና አምስት የወዳጅነት ጨዋታ ከአውሮፓ ቡድኖች ጋር ለማድረግ ዕቅዳቸውን ይፋ አድርገዋልኮ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ፈነወ ትግርኛ ብናይ`ዚ መዓልቲ ዓበይቲ ዜና ይጅምር ። ካብ ኤርትራን ኢትዮጵያን ዝረኽቦም ቃለ-መጠይቓትን ሰሙናዊ መደባትን ድማ የስዕብ ። ሰሙናዊ መደባት ሓሙስ፡ መንእሰያት/ ጥዕና
masakhane_additional
Complete the following task
click here for pdf ክፍል አንድ በዚህ ዘመን በተደጋጋሚ ከሚነሡ መንፈሳውያን ጥቄዎች መካከል አንዱ የጥምቀትና አጥማቂዎች ጉዳይ ነው፡፡ ጥምቀት(የክርስትና ጥምቀትን አይመለከትም) በብሉይና በሐዲስ ኪዳ...
masakhane_additional
Complete the following task
ስነ ጥበብ ናይ ህዝቢ መስቲያትን ድምጺ ህዝብን ብዃኖም ኣገልገልቲ ህዝቢ እዮም። ስለዚ ስርሖም ክዝንግዑ የብሎምን። ናይ ኤርትራውያን ስነጥበባብዊያን ከምቲ ዝድለ ዘይምኻዱ ግን ኣብ ሕቶ ምልክት የታሓሳስበካ።
masakhane_additional
Complete the following task
በዝርዝር ምዕራፎቹ ስለ ጎበና እስከ አሁን የነበሩትን የተለያዩ እይታዎችና አመለካከቶች፣ ከጎበና መወለድ በፊት በዓሥራ ዘጠነኛው ክፍለዘመን መጀመሪያና በልደቱ ወቅት የጎበና የትውልድ ቦታ በነበረው ሰሜን ሸዋ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሁኔታ፣ በይበልጥ ደግሞ የኦሮሞና ዐማራ ሕዝብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ መስተጋብሮች ጎበናን እንዴት እንደቀረጹት፣ የጎበናን ልደት፣ ልጅነትና ወጣትነት እንዲሁም የሎሌነት፣ የአማችነት እና ደጅ አጋፋሪነት በመጨረሻም የሽፍትነት ጊዜውን፣ የግዛት መስፋፋትና የሰፊውን ኢትዮጵያ ሀገር የመመሠረት ውጥንና ከምኒልክ ጋር መተዋወቁን ይገልጻል።
masakhane_additional
Complete the following task
የአማራ ክልል እና የራያ ወጣቶች ወደ ትግራይ የሚሄደውን መንገድ ሲዘጉብን የዶ/ር አብይ መንግስት ዝም ማለቱም አስከፍቶናል ባዮች ናቸው ህወሃታዊያኑ፡፡መንገድ መዘጋቱን ብቻ ሳይሆን ለምን ተዘጋ ብሎ መጠየቅም ያስፈልጋል፡፡የራያ ህዝብ መንገድ የዘጋው ማንነቴ ትግሬ አይደለም በማለቱ ሳቢያ የትግራይ ልዩ ሃይል በጥይት ስለቆላው ነው፡፡በአማራ ክልል በኩል ያለውን መንገድም እንዲሁ የአማራ ህዝብ በህወሃት ተዘቅዝቆ ሲገረፍ የኖረ በመሆኑ በመሰለው መንገድ ቅሬታውን ማሳየቱ ነው፡፡
masakhane_additional
Extract named entities
መረጃው አክሎ እንደጠቆመው በፖርላማው ደንብ መሰረት በአቶ መለስ ይቀርባል ተብሎ በሚጠበቀው ሪፖርት በርካታ የሃገሪቱ ጉዳዮች የሚዳሰሱ በመሆኑ አሁን ካለው ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር በምክር ቤቱ አባላት መሠረታዊና ጠንካራ ጥያቄዎች ያነሳሉ የሚል ግምት አለ ።
[0, 0, 0, 0, 0, 0, 9, 1, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0, 0]
masakhane_named_entity_recognition
Complete the following task
ሠዓሊው የአራት ኪሎ የለውጥ ማዕበልን በሥዕሉ በጽሑፍ (ካፕሽን) ዳስሶታል፡፡ ከባሻ ወልዴ ችሎት እስከ ሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ ከፓርላማ ፊት ለፊት በምልሰት እስከ ካዛንቺስ ‹‹ፋይፍ ዶርስ›› የነበሩና የፈረሱትን ሴቶች የዘከረበት ነው፡፡ ‹‹ይገባዋል ጠጅ ቤት››፣ ‹‹ዶርዜ ሐይዞ››፣ ‹‹ሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ››፣ ‹‹ቼጉቬራ ባር›› በአንድ ባለ ባሬላ ሁሉንም በአንድ ሸክፎ በጥድፊያ እየገፋ ያለበት ሁኔታም የአተኩሮ ተመልካቾችን ቀልብ የሳበ ነበር፡፡
masakhane_additional
የሚከተለውን ዜና ንባብ ወደ ትክክለኛው መድብ መድብ። ከ "ቢዝነስ", "መዝናኛ", "ጤና", "ፖለቲካ", "ሀይማኖት", "ስፖርት" ወይንም "ቴክኖሎጂ" መደቦች ውስጥ አንዱን ምረጥ።
ያሳለፍነው የኅዳር ወር ክረምቱን ተሰቅሎ የሚቆየው የበርበሬ ዋጋ የሚረጋጋበት፤ አዲስ ምርት የሚገባበት እና በርካታ ኢትዮጵያዊያን ረዘም ላለ ጊዜ የሚያቆያቸውን የበርበሬ ምርት የሚሸምቱበት ነው። ወቅቱ ገበሬው፣ ሸማቹ፣ ነጋዴው እና ደላላው በጋራ የሚረባረቡበት ነው። ታዲያ አዲስ አበባ በርበሬ አብቅላ ኢትዮጵያን ባትመግብም በመላው አገሪቱ የሚመረተው ሁሉ ተሰብስቦ ወደ የክልሉ ይከፋፈልባታል። በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ የሚዘዋወርበት ተክለሐይማኖት ደግሞ ዋነኛው የበርበሬ ግብይት ማዕከል ይባላል። ታዲያ ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ በእነዚህ አከፋፋዮች ዘንድ ያልተለመደ ምርት "የቻይና በርበሬ" በሚል ስያሜ ብቅ ብሎ መስከረም አጋማሽ ላይ መጥፋቱን ነጋዴዎች ይናገራሉ። "በርበሬውን ከተክለ-ሐይማኖት ስናመጣው የታሸገበት ማዳበሪያ 'ሜድ ኢን ቻይና' [ቻይና የተሰራ] ይላል" ሲል ብርሌው አየሁ የተባለ ነጋዴ ይናገራል። መሪ አካባቢ በሚገኘው የበርበሬ ገበያ 30 ገደማ የበርበሬ ነጋዴዎች ቢገኙበትም በጥቅምት ወር አጋማሽ ለዚህ ዘገባ ሲባል "የቻይና በርበሬ ያለህ" ተብሎ ቢፈለግም አለኝ ያለ አልተገኘም። ብርሌው እንደሚለው ከሆነ ነጋዴዎቹ በርበሬውን ይሸጡ እንደነበር እንኳን እንዲታወቅባቸው አይፈልጉም፤ ደንበኛ ላለማጣት። በርግጥ ተክለሐይማኖት አካባቢ የሚገኙት ዋነኛ የበርበሬ አከፋፋዮች ለዚህ ምስክር ናቸው። ቢቢሲ ተዘዋውሮ ያነጋጋራቸው ሦስት አከፋፋዮች "ይዘነውም አይተነውም አናውቅም" ይላሉ። ነገር ግን በተቃራኒው አብዲ የተሰኘ አንድ አከፋፋይ አብዛኛው አከፋፋይ ይይዘው እንደነበር እና በኅዳር ወር አዲስ የበርበሬ ምርት በመድረሱ እና ዋጋውም በመረጋጋቱ 'የቻይና በርበሬ' ከገበያ መውጣቱን ይናገራል። ቢቢሲ ይህንን 'የቻይና በርበሬ' የተባለውን የበርበሬ ምርት ምንጭ በተመለከተ ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር መረጃ ለማግኘት በተደጋጋሚ ያደረገው ጥረት አልተሳካለትም። በአሁኑ ጊዜ የበርበሬ ዋጋ ቢያንስ እስከ መቶ ብር ድረስ ቅናሽ አሳይቷል። የሐረር በርበሬ 220 ብር በመሸጥ ዝቅተኛ ዋጋውን ይዟል። ከፍተኛ ጥራት አለው የሚባለው የማረቆ በርበሬ ደግሞ በኪሎ ቢበዛ 300 ብር ቢሸጥ ነው ሲል አብዲ ይናገራል። እስካለፈው ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ ዝቅተኛው የበርበሬ ዋጋ 340 ብር ደርሶ እንደነበር ሸማቾች ይናገራሉ። በርበሬ ወይም 'ሬድ ፔፐር' በዓለም ላይ ከቲማቲም ቀጥሎ በከፍተኛ ደረጃ የሰው ልጆች የሚመገበው የምግብ ምርት ነው። በአውሮፓውያኑ 2018 በተደረገ ጥናት ቬትናማውያን በዓለም ከፍተኛው የበርበሬ ወይም 'ሬድ ፔፐር' ተጠቃሚ ተብለዋል። ቀጥሎም ሕንድ እና አሜሪካ የሚከተሉ ሲሆን ሦስቱ አገራት በዓለም ላይ በዓመት ጥቅም ላይ ከሚውለው በርበሬ ውስጥ 41 በመቶውን ያህል ይመገባሉ። ኢትዮጵያዊያን አጥብቀው የሚወዱት በርበሬ ዋጋ ለምን ይዋዥቃል? ኢትዮጵያውያን ገበሬዎች ከሚያመርቱት በርበሬ ውስጥ 92.4 በመቶ የሚሆነውን ለገበያ እንደሚያቀርቡና ይህም በአገሪቱ ውስጥ ካሉ ከፍተኛ የገበያ ሰብሎች ውስጥ እንደሚያስመድበው ከሁለት ዓመት በፊት አራት ምሁራን ባሳተሙት ጥናት ላይ ተጠቅሷል። አምራች ገበሬዎቹ ከ60 በመቶ በላይ ምርታቸውን በአካባቢያቸው ለሚገኙ ጅምላ ነጋዴዎች ይሸጣሉ ሲል በአበበ ቢራ፣ ጥጋቡ ዳኘው፣ አበበ ዳኘው እና አስማማው አለሙ የተጠናው ጥናት ያሳያል። መነሻው ከደቡብ አሜሪካ እንደሆነ የሚነገርለት በርበሬ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልሎች በከፍተኛ መጠን ይመረታል። ታዲያ ባለሞያዎቹ ባጠኑት ጥናት መሰረት ከፍተኛው የበርበሬ ምርት ተግዳሮት የግብአት እጥረት ነው። የበርበሬ ምርት ከፍተኛ የሆነ ለበሽታ ተጋላጭነት ደግሞ ሌላኛው ማነቆ ነው። በተጨማሪም በርበሬ ሲተከል፣ ሲታረም እና ደርሶ ሲሰበሰብ ከፍተኛ የሆነ የሰው ኃይል ይፈልጋል። ስለዚህም በርበሬን ለማምረት የሚያስፈልገው ከፍተኛ የሰው ኃይል በምርቱ ላይ እና በዋጋው ላይ የእራሱ ተጽእኖ እንዳለው አጥኚዎቹ አመልክተዋል። ሌላው ዋነኛ የበርበሬ ገበያ ላይ ያለው ማነቆ በግብይት ወቅት ያሉ ችግሮች ሲሆኑ፣ አጥኚዎቹ ያነጋገሯቸው አምራቾች እንደሚሉት ከመንግሥት ድጋፍ ማጣት ዋነኛው የገበያው ችግር አባባሽ ነው። በመቀጠልም በቂ የመጋዘን ስፍራ አለመኖር፣ የብድር አገልግሎት እጥረት፣ በገዢ እና በሻጭ መካከል ያለ የትክክለኛ መረጃ ክፍተት እንዲሁም ከጥራት ጋር የተያያዙ ተግዳሮቶች የበርበሬን ገበያ በመፈተን ይጠቀሳሉ። በኢትዮጵያ የኢኮኖሚስቶች ማኅበር ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት እና የመንግሥት የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ያገለገሉት ተባባሪ ፕሮፌሰር ሰዒድ ኑሩ (ዶ/ር) አራት ዋና ዋና ማነቆዎች በርበሬን ጨምሮ ሌሎች ወቅትን ጠብቀው የሚመረቱ ምርቶች ላይ ለሚታዩ የዋጋ መናር ምክንያት ናቸው ይላሉ። የመጀመሪያው ምርቱን በበቂ ሁኔታ ያለማምረት ነው። አንድ ምርት በበቂ ሁኔታ በአገር ውስጥ ማምረት ካልተቻለ የቱንም አይነት እርምጃ ቢወሰድ ውጤት ማየት አይታሰብም ይላሉ ሰዒድ (ዶ/ር)። እንደ የተባበሩት አረብ ኤምሬት ያሉ በቂ የውጪ ምንዛሬ ያላቸው አገራት "ከበለገው ይግጣሉ" በማለት፣ በቂ ገንዘብ ያለው አገር በልግ ከሆነበት አገር የፈለገውን ምርት ገዝቶ ከዓመት ዓመት ሕዝቡን በተረጋጋ ገበያ ሊመግብ እንደሚችል ያብራራሉ። ሁለተኛው እንደ በርበሬ ያሉ ምርቶችን ተገቢ የሆነ የማቆያ ዘዴዎችን በመጠቀም ከዓመት ዓመት እንዲቆይ ማድረግ ሌላው እርምጃ ነው። እንደ ቲማቲም ያሉ ከበርበሬ ይልቅ በአጭር ጊዜ የሚበላሹ ምርቶችን እንኳን ከገበያ እንዳይጠፉ የሚያደርግ ዘዴ መኖሩን የሚያስታውሱት ሰዒድ (ዶ/ር) ይህንን በበርበሬ ላይ መተግበር ቀላል ነው ይላሉ። ሌላው መፍትሄ ነጋዴዎች ምርቱ በረከሰ ጊዜ እንዲያከማቹ ማስቻል ነው። "ኢትዮጵያ ውስጥ ነጋዴዎች ምርትን ያከማቻሉ የሚለው በአሉታዊ መልኩ ብቻ መወሰዱ አግባብ አይደለም" ይላሉ የኢኮኖሚ ባለሞያው። "በውጪው አገር ኢንቨርተሪ የሚባል ኢንቨስትመንት አለ። አንድ ምርት ሲረክስ ነጋዴዎች ሰብስበው የሚያቆዩበት እና ምርቱ ገንዘባቸውን ይዞ ለቆየበት እንደ ሽልማት የተወሰነ ጭማሪ አድርገው፣ ምርቱ ሲጠፋ ለገበያ የሚያቀርቡበት ሥርዓት ማለት ነው። ይህ መጥፎ ጊዜ ጠብቀው ምርት የሚያከማቹትን አያጠቃልልም። በሪል ስቴት ወይም መሰል ምርቶች ላይ እንደሚደረግ ኢንቨስትመንት ማለት ነው" ሲሉ ሰዒድ (ዶ/ር) ያብራራሉ። ሌላኛው ማነቆ እንደ በርበሬ ያሉ ምርቶች ላይ እሴት የሚጨምር ኢንዱስትሪ ቁጥር ትንሽ ከመሆኑ ጋር ይያያዛል። በርበሬ ተመጥኖ እና ተዘጋጅቶ ረጅም ጊዜ የሚቆይ ምርት እንደመሆኑ፣ ዋጋው በረከሰ ወቅት በርበሬው ቢዘጋጅ ምርቱ በማይኖርበት ጊዜ የተወሰነ ገንዘብ ጨምሮ መሸጥ ዋነኛ አማራጭ መሆን ይቻላል ሲሉም ሦስተኛውን ችግር እና መፍትሄውን ያመላክታሉ። የምርት እጥረት ባለበት ወቅት ከውጪ ማስገባቱ መፍትሄ ይሆናል? የምርቱ እጥረት ባለበት ወቅት ከውጪ ማስገባት በእርግጥም በቂ የውጪ ምንዛሬ ላለው አገር መፍትሄ ነው የሚሉት ሰዒድ (ዶ/ር)፣ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ አገሮች ግን በርካታ ችግሮችን የሚያስከትል እርምጃ ነው ይላሉ። ነገር ግን አንድ ጊዜ ወይም ሁለት ጊዜ ማስገባት በጥንቃቄ የሚወሰድ እርምጃ ከሆነ በርካታ ጥቅሞች እንዳሉት አጽንኦት ይሰጡታል። ባለሙያው ስለ ጥቅሞቹ ከማብራራታቸው በፊት እጥረትን እንደ ችግር መመልከት ማቆም እንደሚያስፈልግ እና ለአንድ አልሚ እጥረት የገበያ እድል ሆኖ መታየት እንደሚገባው ያብራራሉ። ይህም የማምረት ችግር ለሌለበት አገር በተለይም ለእጥረት መፍትሄ መስጠት ለአምራቾች የገበያ እድል ነው ይላሉ። ለዚህ ምሳሌ ሲጠቅሱ፡ "ከዓመታት በፊት የአገር ባህል ልብስ ከአውሮፓ ከሚመጡ ልብሶች በላይ ውድ መሆኑን ያዩ ቻይናውያን ወስደው በርካሽ ቴክኖሎጂ ሰርተው መልሰው አመጡት። ይህ እንግዲህ በየዕለቱ የማንለብሰው የክት ልብስ ነው። ታዲያ በየዕለቱ የምንጠቀማቸው ምርቶች እጥረት ሲፈጠር ይሄንን ለመሙላት መንቀሳቀስ ነበር የሚገባን" ሲሉ ሰዒድ (ዶ/ር) ያስረዳሉ። ኢትዮጵያ የበርበሬ እጥረትን ለመፍታት ከውጪ አገር ማስገባቷ ዘላቂ እስካልሆነ ድረስ ለጥቅም ማዋል እንደሚያግዝ ያስረዳሉ። አንዱ ቴክኖሎጂውን መቅሰም ነው። የምግብ ምርት እንደመሆኑ አመራረቱን ማየት ቢያስፈልግም አንድን ምርት አንድ ጊዜ ወይም ሁለቴ አስገብቶ ምርቱን መሞከር ችግር እንደሌለውም ይናገራሉ። ነገር ግን ኢትዮጵያውያን አርሶ አደሮች በግብርና ሥራ ለዘመናት የቆዩበት ሙያ ሆኖ ሳለ ልክ እንደ ኢንዱስትሪ ምርቶች የግብርና ምርት ማስገባት ግን አስመጪውን እና ሸማቹን ለስንፍና መንግሥትን ደግሞ ለከባድ የውጪ ምንዛሬ እጥረት ይዳርጋል ይላሉ። ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያላቸውን እንደ ማሽኖች ያሉ ግብአቶችን ለማስገባት እንጂ አንድም ኪሎ የግብርና ምርት በቋሚነት ኢትዮጵያ ማስገባቷ አግባብ አይደለም ሲሉም ያክላሉ። "አስመጪዎች በተሻለ ጥራት በቅናሽ የተመረት የግብርና ምርት ማምጣት ከጭቃው ከአፈሩ ጋር መታገልን ያስቀርላቸዋል። ይህ አንዴ ከተለመደ ከባድ ነው። ስንፍናን ያመጣል። ሱፐር ማርኬት ውስጥ ከግብፅ የሚመጣ አራት ፍሬ ብርቱካን በ280 ብር ይሸጣል። የተገነጠለ ዶሮ፣ እንቁላል እንዲሁም ሽንኩርት ከውጪ ይገባል። የአየር ንብረታችን እጅግ የተመቸ ሆኖ ሳለ ይህ እንዴት ሆነ ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል" ይላሉ ሰኢድ ኑሩ (ዶ/ር)። እንደ መውጫ ከመስከረም አስከ ኅዳር ድረስ በግዴታ ነጋዴው ይዞ ሲሸጠው የቆየው 'የቻይና በርበሬን' በተመለከተ ነጋዴዎቹ በእርግጥም ቅሬታ ነበራቸው። በርበሬው ገና ከማዳበሪያው ሲፈታ ጀምሮ "የኬሚካል ሽታ" እንዳለው እና በርበሬውን የገዙ ደንበኞችም ደስተኛ እንዳልሆኑ ብርሌው ተናግሯል። "የቻይናው በርበሬ በ250 ሲመጣ የአገር ውስጥ በርበሬ 350 ነበር የሚሸጠው። ይሄ ከፍተኛ የዋጋ ልዩነት ነበር። የገዙኝ ደንበኞችም ሲፈጭም ዱቄቱ እንደሚያምር ነግረውኝ ነበር። ምግብ ውስጥ ሲገባ ነው ችግሩ" ሲል ብርሌው ለቢቢሲ ተናግሯል። ደንበኞቹ ቅር መሰኘታቸውን እንደነገሩት አልሸሸገም። የኢኮኖሚ ባለሞያው ሰዒድ (ዶ/ር) ከውጪ አገር እንዲህ ያሉ የግብርና ምርቶች ሲገቡ በሽታ ይዘው እንዳይመጡ ጥንቃቄ ተደርጎ መሞከር ይገባዋል ሲሉም ያስጠነቅቅቃሉ። ገበሬዎች የቅንጬ አረም የሚሉት ከፍተኛ ጉዳት ያለው አረም ብሎም በአንድ ወቅት ከሕንድ የገባ ማንጎን ተከትሎ የመጣ የሰብል በሽታን በምሳሌነት ያነሳሉ። "ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የነጋዴ ቁጥር ለቁጥጥር የማይመች ነው" የሚሉት ባለሙያው በሌላው አገር አነስተኛ ቁጥር ያለው ትልልቅ ነጋዴ ስላለ ከመንግሥት ጋር ለመደራደር ቀላል ያደርገዋል። ይህ ለአምራች ገበሬውም እንደሚሰራ ይናገራሉ። ትርፍ የሚገኘው አንድም ብዙ ምርት በአነስተኛ ዋጋ በመሸጥ ወይም አነስተኛ ምርት በከፍተኛ ዋጋ በመሸጥ እንደሆነ የሚናገሩት ባለሙያው፣ አነስተኛ ነጋዴም ሆነ ገበሬ ያለበት አገር የዋጋ መናሩ የሚገመት ነው ይላሉ። "ባደጉ አገራት መንግሥት የሚደራደረው አራት አምስት ከሚሆኑ ሱፐርማርኬቶች ጋር ነው። እኛ ጋር 20 ሺህ ሱቆችን ዘጋን የሚል ዜና እንሰማለን። ይህ የበለጠ እጥረት ይፈጥራል። አንድ አዲስ አበባ በቅርቡ የተከፈተ ሱፐር ማርኬት አለ። ከራሱ ማሳ ብርቱካን 30 ብር በኪሎ አምጥቶ ይሸጣል። ከእርሱ ሱፐርማርኬት ምርቱን የገዙ አጠገቡ ያሉ ትንንሽ ሱቆች ራሱን ብርቱካን በእጥፍ 60 ብር ይሸጣሉ" ሲሉ ሰዒድ (ዶ/ር) በትልልቅ አቅራቢዎች እና አነስተኛ ቸርቻሪዎች መካከል ያለውን ልዩነት ያስረዳሉ። እንዲሁም የኢትዮጵያ የገበያ መዋቅር ደላላ የተጫነው እና ሰዎች በምርት ሥራ ላይ ከመሳተፍ ይልቅ በመሃል በመደለል እያተረፉ መኖርን መምረጣቸው ሌላው ከፍተኛ ችግር ነው ይላሉ ሰኢድ (ዶ/ር)። ልክ እንደ አበባ ሁሉ የምግብ የሚያመርቱ ትልልቅ ኩባንያዎችን በማገዝ ወደ አገር ውስጥ በመጋበዝ ከእነሱ መማር እንደሚያስፈልግም ይናገራሉ። "በአንድ ጊዜ 100 ሻማ ማብራት አይቻልም" የሚሉት ሰኢድ "ከአንድ ሻማ መጀመር ግን ይቻላል" ይላሉ። የአበባ አምራቾች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ከ10 ዓመት በፊት ኬንያ ውስጥ ምርጫን ተከትሎ የመጣ ቀውስን ሸሽተው ነበር። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የአበባ ምርት ከፍተኛ የውጪ ምንዛሬ ምንጭ እንደሆነ እና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአገር ውስጥ ባለሃብቶች የገቡበት ብሎም የቴክኖሎጂ ሽግግሩም በተሳካ ሁኔታ የተሳለጠበት ዘርፍ መሆኑን ያነሳሉ። ይህ በሌላው ዘርፍ መደገም አለበት እንደ ሰኢድ ኑሩ (ዶ/ር) ትንታኔ። "የመጀመሪያውም፣ ሁለተኛውም ሦስተኛውም መፍትሄ አንድ ነው። በግብርና ራሳችንን መቻል ነው" ሲሉ ዘመናዊ ግብርናን ማስፋፋት ብቸኛው መፍትሄ መሆኑን ባለሙያው ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ይህ ዜና ብዝነስ ነው
walia_llm
Complete the following task
እምቢ መባልን አለመቀበል! በርካታ የውስጥ ክርክሮችን እያደረገ እንደመጣ የሚነገርለት ፓርቲ፤ የሚፈጽማቸው አንዳንድ ድርጊቶች ግን የተለያዩ ጥያቄዎችን ያስነሱበታል፡፡ ጥያቄዎቹ ሲነሱበት እንደተለመደው የሚመለከተው የማይመለከተው፣ የሚያውቀውን አንዳችም ሽው ያላለው መስሎ መቅረቡ የግሉ ነው፡፡
masakhane_additional
የዚህን አረፍተ ነገር ሃሳብ በአጭሩ ፃፍ
መሪዎቹ ከአልጋ ወራሹ ልዑል ሼክ መሃመድ ቢን ዘይድ ጋር በሁለትዮሽ ስምምነቶችና በቀጠናው ጉዳይ መወያየታቸውን እንዲሁም የሁለቱ ሃገራት መሪዎች በመካከላቸው ሰላም እንዲወርድ በማድረጋቸው ልዑሉ የሃገራቸውን ከፍተኛ ሜዳልያ እንደሰጧቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል። •ኢትዮጵያ በዱቤ ተጨማሪ ነዳጅ ከሳኡዲ አረቢያ ጠየቀች •"ኢህአዴግ ተዳክሟል ብላችሁ እንዳትሳሳቱ" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በጉዞ በተጨናነቀው አጭር የስልጣን ዘመናቸው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን ሁለት ጊዜ እንዲሁም ሳዑዲ አረብያን መጎብኘታቸው ይታወሳል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጉብኝት ተከትሎ የተባበሩት ኤምሬትስ በቀጥታ ወደ ማእከላዊ ባንክ የሚገባ እንዲሁም በውጭ የቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መልክ ለኢትዮጵያ በጥቅሉ 3 ቢሊዮን ዶላር ለመስጠት መስማማቷም ይታወቃል። የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በአጠቃላይ የባህረ ሰላጤው አገራት ከአፍሪካ ቀንድ አገራት ጋር ግንኙነታቸውን እያጣደፉ መሆኑ ምን ያሳያል? በአካባቢው ፖለቲካ ላይስ ምን አይነት ተፅእኖ ያሳድራል? •ዶላር በጥቁር ገበያ ለምን ቀነሰ? •የዲያስፖራው አንድ ዶላር የባህረ ሰላጤው አገራት ፍላጎት ለምን ናረ? በመልክአ ምድር ሲታይ የአፍሪካ ቀንድ ለመካከለኛው ምሥራቅ እጅግ ቅርብ የሚባል ነው። ይህ ሁኔታ አካባቢውን ቁልፍ ቦታ አድርጎታል። ሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የባህረ ሰላጤው የአፍሪካ ቀንድ ቅርምት ፍላጎት እየጋመ መጥቷል። ለምን? በኬል ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር የሆኑት ዶ/ር አወል አሎ ሁለት አካባቢያዊና ዓለም አቀፋዊ ምክንያቶችን ያነሳሉ። በኢራን የሚመራው የሺዓ ሃይማኖታዊ ቀኖና ቡድን እና በሳኡዲ ከሚመራው የሱኒ ጥምረት ጋር ያለው ፖለቲካዊ ልዩነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰፋ መጥቷል። የዚህ ልዩነት ነጸብራቅ የመን ላይ እየተካሄደ ያለው የውክልና ጦርነት በይበልጥ ይገልጸዋል። እነ ሳኡዲ ኤርትራና ጅቡቲ ወርደው ወደቦችን ሲያለሙ ለሸቀጥ ማራገፊያ ብቻ እንዳልሆነ የሚናገሩት ዶ/ር አወል" አንድ አገር የሌላ አገር ሄዶ ወደብ ሲያለማራ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው። በዚህ አካባቢ ደግሞ የወደብ ልማቶቹ የኮኖሚያዊ ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ እንድምታ አላቸው"ይላሉ። ታዲያ እነዚህ በበርካታ ሪያል ወደብ የተሠራላቸው አገሮች ውለታ ሲጠየቁ እምቢ የሚሉበት እድል እምብዛም እንደሆነ ያመለክታሉ። ከፖለቲካ አንጻር ጫና ውስጥ እንደሚከታቸውም ዶ/ር አወል አክለው ይናገራሉ። ከዚህም ባሻገር ጦርነቱ አድማሱ እየሰፋ መምጣቱና የአካባቢው ፖለቲካ እየተቀየረ መሆኑ የባህረ ሰላጤው የአፍሪካ ቀንድን ቸል እንዲሉት አልሆነም። •የዶክተር ዐብይ አሕመድ 'ፑሽ አፕ' የሪያል ፖለቲካ ዶ/ር አወል በአፍሪካ ቀንድና በባህረ ሰላጤው አገሮች ያለውን ግንኙነት ጥቅል ባሕሪያቸውን በመግለጽ ይጀምራሉ። አብዛኛው የባህረ ሰላጤው አገሮች ሊሰጡ የሚችሉትና አፍሪካ አገሮች የሌላቸው ጥሬ ገንዘብ ነው። ለሶማሊያና ለኤርትራ ቀጥተኛ የሆነ የበጀት ድጎማ እስከማድረግ የደረሱትም ለዚሁ ነው። በምላሹ ታዲያ የባህረ ሰላጤው አገሮች ፍጹማዊ የፖለቲካ ታማኝነት መጠበቃቸው አልቀረም። ለዚህም ነው ግንኙነቱ "የሪያል ፖለቲካ" የሚለውን ስያሜ የያዘው። " የባህረ ሰላጤው ፖለቲካ ትራንዛክሽናል ነው" የሚሉት ዶ/ር አወል ግንኙነቱ ከዲፕሎማሲ ይልቅ ይሄን አድርጌልኻለሁና ያንን አድርግልኝ በሚል የገንዘብ ውለታ መቀፍደዱ የራሱ አሉታዊ ጎን እንደሚኖረው አልሸሸጉም። የአፍሪካ ቀንድ አገሮች ከዚህ ግንኙነት ምን ያተርፋሉ? ምን ያጣሉ የሚለው ጥያቄም የሚመለሰው በዚሁ የግንኙነት መርህ ነው። ሁለቱም ወገኖች አገራዊ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ዘላቂ ግንኙነትን ካስቀደሙ ሁለቱም ወገኖች ይጠቀማሉ። ነገር ግን የአፍሪካ ቀንድ አገራት ፖለቲካዊ ተቋማት ያለባቸው ድክመት ሲታይና የባህረ ሰላጤ አገራት ላይ ያለው የፖለቲካ ባህል ሲታይ የሕዝቦቻቸውን ጥቅም የሚያስጠብቅ ግንኙነት ላይሆን እንደሚችል ምሁሩ ይገምታሉ። ያም ኾኖ ግንኙነቱ አሉታዊ ነው ብለው አይደመድሙም። "አዲስ ግንኙነት (ኢንጌጅመነት) ነው፤ ገና ጊዜ ወስዶ ማየት ያስፈልጋል።" ይላሉ። የተባበሩት ኤምሬትስ አዲስ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ? በለንደን የሚገኙት ኤርትራዊው የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አብዱራህማን ሰኢድ ከባህረ ሰላጤው አገራት አንዷ የሆነችው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ካለፉት ጥቂት ጊዜአት ወዲህ አዲስ የውጭ ሃገር ፖሊሲ እየተከተለች መሆኗንና በዚህም ባለችበት አካባቢ ከፖለቲካ ገለልተኝነት ወደ ፖለቲካዊ ተሳትፎ እየመጣች መሆኑን በቀዳሚነት ይጠቅሳሉ። ቀጥለውም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አገራት ከሳኡዲ አረብያ ጋር በመሆን የመን ውስጥ እያካሄዱት ያለውን ጦርነት፣ ኤምሬቶቹ እንደ ኤርትራ ባሉ የአፍሪካ ቀንድ አገራት የባህር ሃይል ጣቢያ መገንባትን በማሳያነት ያነሳሉ። እሳቸው እንደሚሉት የእነዚህ የባህረ ሰላጤው ቡድን አገራት በሌላኛው ወገን ካለው ኢራንና ኳታር ምድብ አገራት ጋር ከፍተኛ እሰጥ አገባና የፖለቲካ ተፅእኖ መገፋፋት ላይ መሆናቸው ወሳኝ ሁነት ነው። "ከእነዚህ አገራት ጋር የሚፈጠር ወታደራዊ ግንኙነት አደጋ ይኖረዋል።አደጋው እነዚህ አገራት ወደ ጦርነት ሲገቡ የአፍሪካ ቀንድ አገራትም በተዘዋዋሪ ጦርነቱ ውስጥ መግባታቸው ነው" በማለት ወታደርም ባትልክ በየመን ጦርነት የኤርትራ እጅ አዙር ተሳትፎን በምሳሌነት ይጠቅሳሉ። ይህን የባህረ ሰላጤው አገራት የፖለቲካ ፍትጊያ ታሳቢ በማድረግ ለአፍሪካ ቀንድ አገራት ኤርትራ ፣ ኢትዮጵያ ፣ ሶማሊያና ጅቡቲም ሆነ ኬንያና ሱዳን ከአገራቱ ጋር የሚደረግ ጥብቅ ግንኙነት ጊዜያዊ እንጂ ዘለቄታዊ ጥቅም እንደሌለው ይደመድማሉ። የአፍሪካ ቀንድ ሃገራት የግንኙነቱን አደጋ በመቀነስ ተጠቃሚነታቸውን ሊያረጋግጡ የሚችሉበት መንገድ ለሳቸው አንድና አንድ ነው። አገራቱ በተናጠል ሳይሆን እንደ ምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት ኢጋድ አባልነት አንድ ላይ በመቆም ከባህረ ሰላጤው አገራት ሊመጣባቸው የሚችለውን ተፅእኖ ሊገቱት እንደሚችሉ ያምናሉ።
ትናንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መዲና አቡዳቢ ተገናኝተዋል።
walia_llm
Complete the following task
ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ...
masakhane_additional
Complete the following task
በአሁኑ ወቅት ወደ አምስት በሚደርሱ እና በአብዲ ኢሌ ደጋፊዎች የሚመሩ ማተሚያ ቤቶች “ኦብነግን ለመቀበል” በሚል የሶማሊያ ሪፐብሊክ ባንዲራ እየታተመ ነው። ይሕ እየተደረገ ያለው፤ የልዩ ፖሊስ አዛዥ አብዱራህማን ወንድም እና የሂጎ መሪ በሆነው በአብዱላሂ ትዕዛዝ ነው ይላሉ ምንጮቹ። ከባንዲራውም በተጨማሪ መገንጠልን የሚቀሰቅሱ እጅግ በርካታ ባነሮች እየታተሙ መሆናቸው ተመልክቷል።
masakhane_additional
Complete the following task
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሰረት የባንካችን የዳሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ በባንኩ የባለአክስዮኖች 7ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ መመረጡ ይታወሳል፡፡በዚሁ መሰረት ኮሚቴው የዳሬክተሮች ቦርድ ዕጩ አባላትን ጥቆማ ከሰኔ 24 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ ይቀበላል፡፡ የጥቆማ መቀበያ ጊዜው እስከ መስከረም 23 ቀን 2012 ዓ.ም :: on 04 Jul 2019
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
ለሚከተለው ጽሁፍ ማጠቃለያ አውጣለት
ድርጅቱ እንዳለው በመጋቢት ወር በበሽታው ተይዘዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎች ቁጥር ሦስት እንደነበረ አመልክቶ ባለንበት የሚያዝያ ወር ግን የተጠርጣሪዎችቹ አሃዙ ወደ 85 ከፍ ማለቱን ገልጿል። በሽታው አለባቸው ተብለው ከተጠረጠሩት ሰዎች መካከልም ስምንቱ በምርመራ በሽታው እንደተገኘባቸው ተረጋግጧል። የቢጫ ወባ ክትባት ተመልሶ እንዲጀመር መደረጉን ያመለከተው የዓለም ጤና ድርጅት፤ ከሚኖሩበት አካባቢ እርቀው የመሄድ የጉዞ ታሪክ በሌላቸው ሰዎች ላይ መታየቱ እንዳሳሰበው አመልክቷል። "በአገር ደረጃ ያለው የበሽታው ስጋት በከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የተደረሰበት" መሆኑን ድርጅቱ ጠቅሶ፤ በተለይ በደቡብ ክልል ውስጥ በሚገኘው የጉራጌ ዞን ገጠራማ አካባቢዎች ውስጥ የቢጫ ወባ በሽታው የመስፋፋት መጠን ፈጣን መሆኑን ተገልጿል። አክሎም "በሕዝብ ውስጥ በሽታውን ለመከላከል የሚያስችል ዕድል ባልተፈጠረበት ሁኔታ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው በበሽታው የተጠረጠሩ ሰዎች መገኘታቸው በጣም አሳሳቢ ነው" ሲል ድርጅቱ ስጋቱን ገልጿል። በኢትዮጵያ ለቢጫ ወባ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎችን በተለይ ትኩረት በማድረግ የበሽታው መከላከያ ክትባት ለሰዎች ሲሰጥ ቆይቷል። በዓለም ዙሪያ የኮሮናቫይረስ ዋነኛ የጤና ችግር በሆነበትና ትኩረት ሁሉ ወደዚህ ወረርሽኝ በዞረበት በዚህ ጊዜ ተጨማሪ በሽታዎች የሚከሰቱ ከሆነ የሚያስከትሉት ጉዳት የከፋ እንደሚሆን ባለሙያዎች ይናገራሉ።
በኢትዮጵያ የቢጫ ወባ ወረርሽኝ ሊከሰት እንደሚችል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ።
walia_llm
Complete the following task
masakhane_additional