Amharic
stringlengths 8
473
⌀ | emotion
stringclasses 7
values |
---|---|
(አላህ) እውነተኞችን ከውነታቸው ሊጠይቅ፣ (ይህንን ሠራ) ፤ ለካሐዲዎች አሳማሚ ቅጣት አዘጋጀ።
|
sadness
|
23_58_እነዚያም እነርሱ በጌታቸው ተዓምራቶች ከሚያምኑት።
|
neutral
|
23|58|እነዚያም እነርሱ በጌታቸው ተዓምራቶች ከሚያምኑት።
|
neutral
|
ባለ ቅኔዎችንም ጠማማዎቹ ይከተሉዋቸዋል።
|
neutral
|
34|9|ከሰማይና ከምድር በፊታቸውና በኋላቸው ወዳለው ሁሉ አይመለከቱምን?
|
surprise
|
94|8|ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል።
|
neutral
|
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
|
disgust
|
እኛንም ሆነ መሬታችንን በእህል ግዛን፤ እኛ ለፈርዖን ባሪያዎች እንሁን፤ መሬታችንም የእሱ ይሁን።
|
neutral
|
"የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ።
|
neutral
|
ተዓምር ሁሉ ብትመጣላቸውም አሳማሚን ቅጣት እስከሚያዩ ድረስ (አያምኑም) ።
|
disgust
|
ከዚያም ያየውን ሕልም ጻፈ፤ ጉዳዩንም በዝርዝር አሰፈረ።
|
neutral
|
በርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
|
disgust
|
‹‹ቤትና ባለጠግነት ከአባቶች ዘንድ ይወረሳሉ፤ አስተዋይ ሚስት ግን ከእግዚብሔር ዘንድ ናት።
|
neutral
|
ለዓለም ይህ አይደለም ፣ በተለይም እርስ በርሳችሁ ስትማሩ ።
|
neutral
|
የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤
|
neutral
|
አመጸኛው ከዚያ ቀን ስቃይ (ነፍሱን) በልጆቹ ሊበዥ ይመኛል።
|
sadness
|
በእርሷም ውስጥ የተማመኑ ኾነው፤ ከፍራፍሬ ሁሉ ያዝዛሉ።
|
neutral
|
ሙሳም ይህ እንፈልገው የነበርነው ነው አለው፤ በፈለጎቻቸውም ላይ እየተከተሉ ተመለሱ።
|
neutral
|
በአላህ ላይ ውሸትን እንዴት እንደሚቀጣጥፉ ተመልከት፤ ግልፅ ወንጀልም በርሱ በመቅጠፍ በቃ።
|
disgust
|
የምታጋሩትን (ጣዖታት) እንዴት እፈራለሁ!
|
fear
|
(ነገሩ) እንደዚሁ ሆነ፤ ሌሎችንም ሕዝቦች አወረስናት።
|
neutral
|
ይህ ከተዓምራቶችና ጥበብን ከያዘው ተግሳጽ ሲኾን በአንተ ላይ እናነበዋለን።
|
neutral
|
2 የሰይጣን ዓለም ክፍል የሆኑ ሰዎችም ተስፋ የሚያደርጓቸው ነገሮች አሉ፤ ሆኖም ተስፋቸው መፈጸም መቻሉን ይጠራጠሩ ይሆናል።
|
neutral
|
የትዳር ጓደኛዬ ከዘመዶቿ ጋር የምትቀራረብ ብትሆንም እኔ ከእነሱ ለመራቅ እሞክራለሁ?
|
neutral
|
"በመካከላችሁ ሆነው አመራር የሚሰጡትን አስቡ።
|
neutral
|
ብቻውን ፡ ተዐምራት ፡ የሚያደርግ ፤ ስራውም ፡ ታላቅና ፡ ድንቅ
|
neutral
|
"አዎን እናንተ ወራዶች ሆናችሁ (ትነሳላችሁ) " በላቸው።
|
anger
|
ማንም በእኔ በኩል ገብቶ ከሆነ, እርሱ ይድናል.
|
neutral
|
እና መላውን አጽናፈ ሰማይ ለመፍጠር ውሃ።
|
neutral
|
የሕይወትን ተግሣጽ የሚሰማ ጆሮ በጠቢባን መካከል ይኖራል።
|
neutral
|
እርሱም የባለቅኔ ቃል (ግጥም) አይደለም ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ።
|
neutral
|
አትጠራጠሩ የሕዝብ ነን እያሉ፤
|
neutral
|
ለሌዋውያን የምትሰጡአቸው ከተሞች ሁሉ አርባ ስምንት ከተሞች ይሆናሉ፤ ከመሰምርያቸው ጋር ትሰጡአቸዋላችሁ።
|
neutral
|
+ 6 በዚህ ላይ ደግሞ ቤተ መቅደሱን ለማርከስ ሲሞክር ስላገኘነው ያዝነው።
|
disgust
|
25|64|እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው።
|
neutral
|
(በቅጣቱ ውስጥ) ከቀሪዎቹ የሆነችው አሮጊት ብቻ ስትቀር።
|
neutral
|
በየዓመቱ አንድ ወይም ሁለት ጊዜ እነርሱ የሚሞከሩ መኾናቸውን አያዩምን ከዚያም አይጸጸቱምን እነሱም አይገሰጹምን
|
disgust
|
ከዚያም እርሱ ካመጣላችሁ ነገር ከመጠራጠር አልተወገዳችሁም።
|
anger
|
እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ።
|
fear
|
ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ" አለች።
|
fear
|
43|72|ይህችም ያቺ ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የተሰጣችኋት ገነት ናት።
|
neutral
|
ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲሆኑ እንዳይሰባብሩዋችሁ" አለች።
|
fear
|
ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍራፍሬዎች ለግሳቸው።
|
neutral
|
(ዮሐንስ 13:35) ታዲያ ሁሉንም ወንድሞችና እህቶች ትወዳለህ?
|
joy
|
ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ"
|
fear
|
መ (አሊፍ ላም ሚም)
|
neutral
|
ተስፋ ሳትቆርጡ እምነታችሁን ለማጠናከር ጥረት ማድረጋችሁን ቀጥሉ።
|
neutral
|
ይህን ጾም የመረጥሁት አይደለም ይላል እግዚአብሔር።
|
neutral
|
ለ, በእነዚህ ሦስት ሌሊት ወቅት, እኛ ከእግዚአብሔር ጋር ተቀላቅለዋል እየተደረገ ነው.
|
neutral
|
እሱ በሌሎች አማልክት ይፈራ ነበር እናም እሱን መያዝ የሚችሉት ወላጆቹ ብቻ ናቸው ።
|
fear
|
እና ታላቅ ፍርሃት ይህን የሰሙ ሰዎች ሁሉ በከፍተኛ.
|
fear
|
10:12 እና አንዱ በሌላው ምላሽ ነበር, ብሎ, "አባታቸውም ማን ነው?
|
surprise
|
(ፈርዖንም) "የመጀመሪያይቱ ዘመናት ሕዝቦች ኹኔታ ምንድን ነው" አለ።
|
neutral
|
ለእነርሱ አሳማሚ ቅጣትን አዘጋጅቶላቸዋል።
|
disgust
|
በባሕር ላይ እንደ ጋራዎች ኾነው ተንሻላዮቹም (መርከቦች) ከአስደናቂ ምልክቶቹ ናቸው ፡ ፡
|
neutral
|
እውነተኛውም ቀጠሮ በቀረበ ጊዜ፣ ያን ጊዜ እነሆ የነዚያ የካዱት ሰዎች ዓይኖች ይፈጥጣሉ፤ ዋ ጥፋታችን!
|
sadness
|
እኔም (በወቅቱ) የምእምናን #መጀመሪያ ነኝ" አለ።
|
neutral
|
53|42|መጨረሻውም ወደ ጌታህ ብቻ ነው።
|
neutral
|
እሷ ገና እንደ ነቢይ ከሆነ - ከዚያም እሱ የሐሰት አንዱ ነው.
|
neutral
|
15|50|ቅጣቴም እርሱ አሳማሚ ቅጣት መኾኑን (ንገራቸው) ።
|
sadness
|
(እርሱም) አለ "በአሸናፊነትህ ይኹንብኝ፤ በመላ አሳስታቸዋለሁ።
|
anger
|
በከሓዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው።
|
anger
|
እኔንም ቤተሰቦቼንም ከሚሠሩት ሥራ (ቅጣት) አድነን።
|
neutral
|
ቀን ይወጣል ብለን ስንጠብቅ ስንጠብቅ ፤
|
neutral
|
ሥራህ ድንቅ ነው ነፍሴ እጅግ ታውቀዋለች።
|
surprise
|
የዔሳው ቤት ገለባ ይሆናል፤
|
disgust
|
በምድሪቱ ላይ ረጅም ዘመን ከመኖር ይልቅ ሙሉ በሙሉ ትደመሰሳላችሁ።
|
anger
|
ከሓዲዎቹም "ይህ አስደናቂ ነገር ነው" አሉ።
|
surprise
|
ግማሹን (ቁም) ፤ ወይም ከርሱ ጥቂትን ቀንስ።
|
anger
|
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው።
|
neutral
|
ባሪያችንንም (ኑሕን) አስተባበሉ።
|
disgust
|
ኤፕሪል 6th: ከእንግዲህ ይህን ሕይወት መሸከም አንችልም።
|
sadness
|
56|24|በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው) ።
|
neutral
|
"እኔ ሰማያትንና ይሰማሉ, እነርሱ ምድርን ይሰማሉ.
|
neutral
|
በመሆኑም አቢሴሎም ወደ ራሱ ቤት ተመለሰ፤ የንጉሡንም ፊት አላየም።
|
disgust
|
ይህ ከፊተኞቹ አስፈራሪዎች (ጎሳ) የሆነ አስፈራሪ ነው።
|
disgust
|
እና ይህን ዓለም ለእነሱ የተሻለች ስፍራ ለማድረግ ።
|
neutral
|
መናፍቃን ሆይ ይህን አስተውሉ።
|
fear
|
ከእርሷ መውጣትን በፈለጉ ቁጥር በእርሷ ውስጥ ይመለሳሉ።
|
sadness
|
ወይስ አልረሕማን ዘንድ ቃል ኪዳንን ያዘ ?
|
neutral
|
ተከልከል፤ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት።
|
disgust
|
48ላባም "ይህ ክምር ድንጋይ በእኔና በአንተ መካከል ዛሬ ምስክር ነው" አለው።
|
neutral
|
እነዚህ ሁሉ ለእናንተ ነጻ ድጋፍ ናቸው.
|
neutral
|
ወደ ጊዜ ደረሰ ነበር, እሱ አምነው የነበሩትን ሰዎች ጋር ብዙ ውይይት ተካሄደ.
|
neutral
|
59|17|መጨረሻቸውም እነርሱ በውስጡ ዘውታሪዎች ሲኾኑ በእሳት ውስጥ መኾን ነው።
|
neutral
|
ከስህተተኞቹም እሆናለሁ" አለ።
|
disgust
|
ስለዚህ አባቴ ለኔ እስከሚፈቅድልኝ ወይም አላህ ለኔ እስከሚፈርድልኝ ድረስ የምስርን ምድር አልለይም፤ እርሱ ከፈራጆች ሁሉ በላጭ ነው።
|
neutral
|
31:48; ላባም እንዲህ አለ: "ይህ ከመቃብር እኔ እና እናንተ ዛሬ መካከል ምስክር ይሆናል.
|
neutral
|
37|42|ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤
|
joy
|
እኔም እነሱን አበዛለሁ, እነርሱ በፊት በዙ ነበር እንደ.
|
neutral
|
"ለአላህ ዘጠና ዘጠኝ ስሞች አሉት መቶ ለመሙላት አንድ የቀረው።
|
neutral
|
እና ዳግመኛ በጭስ በጭስ በጭራሽ አልልም ምክንያቱም ኢየሱስን ለአንድ ሳምንት ሙሉ ያየሁት ይመስለኛል ።
|
disgust
|
አንዱ ደካማ ነው፤ ሌላው ብርቱ ነው።
|
neutral
|
የሰጠኋቸውም ነገር ይጠፋባቸዋል።
|
sadness
|
እስራኤል ሆይ፥ ዝም ብላችሁ አድምጡ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል።
|
neutral
|
(1 ጴጥሮስ 3:18) ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ወደ ሰማይ ተመለሰ።
|
joy
|
ልጆቹም ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የሄደበትን መንገድ አመለከቱት።
|
neutral
|
የከተማዋም እኩሌታ ለግዞት ይዳረጋል፤ ከሕዝቡ መካከል የሚቀሩት ሰዎች ግን ከከተማዋ አይወገዱም።
|
neutral
|
አንተ እሳት ፈርተው ነበርና, እና ስለዚህ ወደ ተራራ አልወጣም.
|
fear
|
ቤት ውስጥ ያለው ዘይት ጥበባዊ መሆኑን .
|
disgust
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.