query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
7
297
passage
stringlengths
137
5.93k
category
stringclasses
6 values
link
stringlengths
28
740
negative_passages
listlengths
16
16
f19fffecc6857bf94005a378992b12ed
0de9578024a6b5778da7b591ef0b42fd
በአማራ ክልል ከአምደወርቅ- ተኬዜ-እብናት የገጠር መንገድ ፕሮጀክት ተመረቀ
በአማራ ክልል የተገነባው አምደወርቅ-ተኬዜ-እብናት የገጠር መንገድ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለትራፊክ ክፍት ሆነ፡፡በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ፤ የተለያዩ የክልሉ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡የ124 ኪ.ሜ የሚሸፍነው መንገዱ በአካባቢው ያለውን የእንስሳትና የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ወደ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡በአካባው በኢኮኖሚ መነቃቃት ረገድ ጉልህ ሚና ከመጫወቱም ባሻገር የሁለቱን ዞኖች ህዝቦች ማህበራዊ ግንኙነት እንደሚያጠናክርም ተገልጿል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23921/
[ { "cosine_sim_score": 0.5560975074768066, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 204 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተገለፀ።የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ መንገድ አካል የሆነው የጋሸና ብልብላ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ከአጠቃላይ 105 ኪሎ ሜትር ውስጥ አሁን ላይ ግንባታው 87 በመቶ መድረሱ ተገልጿል፡፡የመንገዱ 78 ኪሎ ሜትር የአስፋልት ንጣፍ ስራው መከናወኑንም የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን መረጃ ያመለክታል።ለግንባታው 1 ነጥብ 87 ቢሊየን ብር ወጪ የሚደረግ ሲሆን ግንባታውን ዓለም አቀፉ የቻይና ሬል ዌይ ኢንጅነሪንግ ቁጥር 3 የስራ ተቋራጭ ያከናውነዋል።የማማከርና የቁጥጥር ስራውን ኢንጂነር ዘውዴ እና ዋይ ኤል ኤስ ኢንጂነሪንግ አማካሪ ድርጅቶች በጣምራ እያከናወኑት ይገኛል።በተያያዘም ከፕሮጀክቱ 99 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የፕሮጀክቱ ቀጣይ ክፍል የሆነው የብልብላ-ሰቆጣ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ከአጠቃላይ የግንባታ ስራው ውስጥ 80 በመቶ ተጠናቋል ተብሏል።ከ2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታው እየተካሄደ ያለውን የመንገድ ግንባታ ቻይና ፈርስት ሃይ ዌይ ኢንጂነሪንግ ኮ ሊሚትድ የተባለ የቻይና ዓለም አቀፍ የሥራ ተቋራጭ ድርጅት እያከናወነው ይገኛል፡፡የጋሸና ላሊበላ ሰቆጣ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ቀሪዎቹን ስራዎች በተያዘው በጀት ዓመት በተገቢው የጥራት ደረጃና ፍጥነት እንዲጠናቀቁ ለማስቻል እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑንም ባለስልጣኑ አስታውቋል።", "passage_id": "3ecc9cbe1d5c1366be3564ebc5e06f81" }, { "cosine_sim_score": 0.5318813920021057, "passage": "– በደቡብ ክልል ከ1ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት የጅንካ – መንደር መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አስታወቀ ።የኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን ቡድን መሪ አቶ ጡዑማይ ወልደገብርኤል ለዋልታ እንደገለጹት  በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል የሚገኘውን ኘሮጀክቱ በ1 ቢሊየን 214 ሚሊየን 208ሺ 380 ብር የዲዛይንና የግንባታ ሥራውን ለማከናወን እንቅስቃሴ ተጀምሯል ።ኮርፖሬሽኑ የሚያከናውነው ይኸው ከ48 ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በአስፋልት ኮንክሪት ደረጃ የሚገነባ ሲሆን በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ግንባታው  እንደሚጠናቀቅ አቶ ጡዑማይ አስረድተዋል ።ይህ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሥራ ሲጠናቀቅ በዋነኛነት ጂንካ፣ የትነበርሽ፣ ጋዘር፣ ምፅር፣ ቶልታ እና መንደር የተባሉ ቀበሌዎችን እርስ በርሳቸው እንደሚያገናኝ ጠቁመዋል ።ፕሮጀክቱ የኩራዝ ስኳር ፋብሪካ ምርቶችን ወደ መሐል ሀገር በቀላሉ ለማድረስ፣ የአካባቢውን የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ችግር  ለመቅረፍ እንዲሁም የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ወደ ገበያ በቀላሉ ለማቅረብ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም አብራርተዋል ፡፡እንደዚሁም በተያያዘ ዜና  የ31 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጫንጮ-ደርባ በቾ መንገድ ግንባታ በ644 ሚሊየን ብር ወጪ ተጠናቆ ለአገልግሎት መብቃቱን አቶ ጡዑማይ አስታውቀዋል ።ፕሮጀክቱ በአገሪቱ ከፍተኛ የማምረት አቅም ያለው የደርባ ሜድሮክ ሲሚንቶ ፋብሪካ ምርቶችን በቀላሉ ወደ የተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች ለማጓጓዝ ይረዳል ብለዋል ።በተጨማሪም ኮርፖሬሽኑ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የገነባው 70ነጥብ 74 ኪሎ ሜትር የዛሪማ-ማይፀብሪ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት መጠናቀቁንም አቶ ጡዑማይ አያይዘው ገልጸዋል ፡፡ይህ መንገድ ፕሮጀክት ከ60 ዓመት በፊት በጣሊያኖች የተገነባ መንገድ ሲሆን ፤ከረጅም  ጊዜ አገልግሎትና የአካባቢው መልካም ምድራዊ አቀማመጥ ተዳፋት መሆን ተያይዞ እጅግ እየጠበበ መጥቶ ተሸከርካሪዎችን ፈፅሞ ከማይደፍሩት ደረጃ ደርሶ እንደነበር አስታውሰዋል ፡፡", "passage_id": "7b38a01404731e8c58516abcaaf6197c" }, { "cosine_sim_score": 0.5245745182037354, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የደብረ ብርሃን ደነባ – ለሚ መገንጠያ እና ጅሁር – ደነባ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ።አጠቃላይ የመንገድ ፕሮጀክቱ 108 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ለግንባታው የሚወጣው 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግሥት የሚሸፈን ነው ተብሏል።የመንገዱ ትከሻን ሳይጨምር የጎን ስፋት 7 ሜትር ስፋት እንዲኖረው ተደርጎ የሚገነባ ሲሆን የስትራክቸር፣ የአነስተኛ ማፋሰሻ ቱቦ እና ድልድዮች ስራዎችን እንደሚያካትት ተጠቁሟል።ሰንሻይን ኮንስትራክሽን የመንገድ ግንባታውን በአስፓልት ደረጃ ለመገንባት የተረከበ ሲሆን ግንባታው በአራት ዓመት ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ እንዲጠናቀቅ ቀነ ገደብ ተቀምጦለታል።በጠጠር ደረጃ ብዙ አመታትን የቆየውና ለትራንስፖርት አመቺ ያልነበረው መንገዱ ወደ አስፓልት ደረጃ እንዲያድግ ለዓመታት ጥያቄ ሲነሳበት የቆየ ነው።የመንገዱ መገንባት በአካባቢው ይስተዋል የነበረውን የትራንስፖርት መጉላላት ችግር በመቅረፍ ለህብረተሰቡ ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር ተስፋ ተጥሎበታል።መንገዱ በባሶና ወራና፣ እንሳሮ፣ አብቹና ኘአ፣ ሲያ ደብርና ዋዩ እንዲሁም ሞረትና ጅሩ የሚገኙ ከ500 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ነው የተባለው።በፕሮግራሙ ላይ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ፣ የፌደራል መንገዶች ባለስልጣን የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙን ጨምሮ ሌሎች የፌደራል፣ የክልልና የዞን የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።በተያያዘም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች በደብረብርሃንና አካባቢው የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።ከፍተኛ አመራሮቹ ጉብኝታቸውን ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል በሚያስተምረው ሃይሌ ሚናስ አዳሪ ትምህርት ቤት እና የደብረ ብርሃን ተርሸሪ ሆስፒታል፣ የአንኮበር መንገድን ጨምሮ ሌሎች የልማት ፕሮጀክቶችን ነው የጎበኙት።በሰላም አሰፋ ተጨማሪ መረጃ ከኢዜአ", "passage_id": "89af844b3108685b649e4e2fab75d500" }, { "cosine_sim_score": 0.5187736749649048, "passage": "ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚሠራው የሆጨጪ ዘላቂ የንፁህ መጠጥ ውኃና የመስኖ ልማት ፕሮጀክት በደቡብ ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ በመካነ ሠላም ከተማ ዛሬ  የግንባታ ሥራ ጀምሯል፡፡የአማራ ክልል ውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አደም ወርቁ የሆጨጪ ዘላቂ የመስኖና የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቱ ከ2010ዓ.ም ጀምሮ የአካባቢው ተወላጆች ባመጡት ጥናት ላይ ተመሥርቶ የሚሠራ እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡ከሁለት እስከ አምስት ዓመታት የሚወስደው ፕሮጀክት ለ50 ዓመታት ያህል የመካነ ሠላም የንፁህ መጠጥ ውኃ ችግርን መቅረፍ እንደሚችል በጥናት መረጋገጡን አቶ አደም ተናግረዋል፡፡በ409 ሄክታር መሬት ላይ በአዲስ መልኩ መስኖ የማልማት አቅም አለው፡፡ 500 ሜትር የሚረዝመው ፕሮጀክቱ በዓመት ከ5-6 ሚሊዮን ሜትር ኪዩቢክ ውኃ እንደሚይዝም ታቅዶ እንደሚሠራ አቶ አደም ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "6177a947b9522f94e6b87aa64adb9dbb" }, { "cosine_sim_score": 0.5123366117477417, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 27/2012 ዓ.ም (አብመድ) በከሚሴ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ እየተሠሩ ያሉ የጌጠኛ መንገድ ንጣፍ፣ የጎርፍ ማፋሰሻ ቦዮችና የአረንጓዴ ልማት ፕሮጀክቶች እንዲሁም ሌሎች በከተማው እየተሠሩ ያሉ ልዩ ልዩ የሕንጻ ግንባታዎች በከተማ አስተዳደሩ፣ በዞኑና በክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ተጎብኝተዋል፡፡የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ዑመር አስሃብ በጉብኝቱ ወቅት እንዳስታወቁት በተያዘው በጀት ዓመት 29 የከተማ ልማት መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን በ55 ሚሊዮን ብር ወጭ እየተገነቡ ነው፡፡ እየተገነቡ ያሉ መሠረተ ልማቶችም ከክልል፣ ከከተማ አስተዳደር የውስጥ ገቢ እንዲሁም ‘‘ፕሮጀክቶቹ በከተማዋ ለተደራጁ ወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ያስቻሉ ናቸው’’ ያሉት ከንቲባ ዑመር ከአምስት እስከ 10 አባላት ያሏቸው 29 አዳዲስ ኢንተርፕራይዞች ወደ ሥራ የገቡበት ዓመት እንደሆነም ነው የገለጹት፡፡ አብዛኞቹ ሥራዎችም በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡በጉብኝቱ ወቅት በሥራ ላይ የነበሩ በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ ወጣቶችን ያነጋገረው የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ባገኘው መረጃ የጌጠኛ መንገድ ግንባታው የሥራ ዕድል እንዳስገኘላቸውና በእነሱ ስርም ለበርካታ የጉልበት ሠራተኞች የሥራ ዕድል መፍጠር እንዳስቻላቸው ተናግረዋል፡፡ መሰል ፕሮጀክቶችም ተጠናክረው መቀጠል ቢችሉ ለበርካታ የከሚሴና አካባቢዋ ወጣቶች የሥራ አማራጭ ዕድልን ማስገኘት እንደሚችሉ ወጣቶቹ አሳስበዋል፡፡ዘጋ፡- ይርጋዓለም አስማማው -ከከሚሴ", "passage_id": "9a99fd29e7ebb95f1ae6a2da8589527d" }, { "cosine_sim_score": 0.5062991380691528, "passage": "ባሕር ዳር፡ የካቲት 15/2012 ዓ.ም (አብመድ) በቀድሞው የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን ስም የተሰየመው የበሽሎ ድልድይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።የበሽሎ ድልድይ በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳን እና በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳን ያገናኛል። ድልድዩ 156 ሜትር ርዝመት ያለው ነው፤ 38 ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበትም ተገልጧል። የአማራ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ወዳጆ ለአብመድ እንደገለጹት ወጪው ሙሉ በሙሉ በክልሉ መንግሥት የተሸፈነ ነው።ድልድዩ የሁለቱን ወረዳ ነዋሪዎች የዘመናት ጥያቄ የመለሰ እንደሆነ በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ የተገኙ የየአካባቢዎቹ ተወካዮች መናገራቸው ታውቋል። የአርብ ገበያ-በሽሎ-ማሻ የጠጠር መንገድ በቶሎ እንዲጠናቀቅ ያሳሰቡት ነዋሪዎቹ ከፍተኛ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ያለበት መሆኑን በመረዳት ወደ አስፓልት ደረጃ ማደግ እንዳለበትም ጠይቀዋል።የአርብ ገበያ-በሽሎ-ማሻ የጠጠር መንገድ በአማራ ገጠር መንገድ ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ነው እየተገነባ ያለው። አጠቃላይ ርዝመቱም 140 ኪሎ ሜትር መሆኑን አቶ ደሳለኝ ገልፀዋል። ድልድዩም በዚህ መንገድ መካከል ነው የተገነባው።", "passage_id": "8b2762c05176b88e9c205500d459e5fb" }, { "cosine_sim_score": 0.4888402819633484, "passage": "በቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት የተገነባው የብርሐን ደባርቅ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።ባሕር ዳር፡ ጥር 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው እና የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የክልልና የፌዴራል የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው ትምህርት ቤቱ የተመረቀው።የቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት የትምህርት ተደራሽነትንና ጥራትን ለማሳደግ በሚያደረገዉ ጥረት በጽሕፈት ቤቱ ግንባታቸው ከተጠናቅቁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ የሆነዉን በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ አስተዳደር ያስገነባዉን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬዉ እለት አስመርቋል፡፡ትምህርት ቤቱ በዉስጡ የአስተዳደር ህንጻ፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ ላብራቶሪ፣ የቤተ መጽሀፍ ፣ የስብሰባ አዳራሽ እና የመጸዳጃ ህንጻዎችን ያካተተ ሲሆን ግንባታዉ 13 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል ተብሏል፡፡ጽሕፈት ቤቱ በዛሬዉ እለት ያስመረቀዉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታቸዉ ተጠናቆ ከተመረቁት ስድስተኛው ሲሆን ቀሪዎቹ በቅርብ ቀን በሁሉም ክልሎች እንደሚያስመርቅም ታውቋል፡፡", "passage_id": "e9177773659934d20ccc9d1a53ab0ea9" }, { "cosine_sim_score": 0.48599106073379517, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 12/2013 (አብመድ) በአማራ ክልል የሚገኙ ትምሕርት ቤቶችን ገጽታ ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን ድጋፍ በማድረግ የዜግነት ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ አብመድ ያነጋገራቸው ባለሃብት አቶ ተመስገን ከፍያለው ተናግረዋል፡፡ ከአሁን በፊት በሦስት ሚሊዮን ብር ወጭ በክልሉ የመማሪያ ክፍሎችን አስገንብተዋል፡፡በክልሉ ካሉት ትምሕርት ቤቶች 84 በመቶ ከደረጃ በታች መሆናቸውን ከትምሕርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡አማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ከ2012 ዓ.ም እስከ 2014 ዓ.ም የትምሕርት ቤቶችን ደረጃ አሁን ካለው 16 በመቶ ወደ 50 በመቶ ከፍ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል፡፡ ባለፉት ዓመታትም ባለሃብቶች እና የልማት ድርጅቶች በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ትምሕርት ቤቶችን አስገንብተዋል፤ እያስገነቡም ይገኛሉ፡፡በትምሕርቱ ዘርፍ ያለውን ችግር በመረዳት የጎላ ሚና እየተጫወቱ ካሉ ባለሃብቶች መካከል አቶ ተመስገን ከፍያለው አንዱ ናቸው፡፡ አቶ ተመስገን እንደነገሩን በ3 ሚሊዮን ብር ወጭ ለደብረወርቅ ከተማ አንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምሕርት ቤት አራት ክፍሎች ያሉት አንድ ብሎክ ሕንጻ ገንብተዋል፤ ከሰሞኑ ደግሞ በመሸንቲ አንደኛ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምሕርት ቤት ግቢ ውስጥ ለመዋዕለ ሕፃናት የሚሆኑ ሦስት መማሪያ ክፍሎችን አስገንብተዋል፡፡ በቀጣይም በክልሉ የሚገኙ የዳስ ትምሕርት ቤቶችን ወደ ግንባታ ለመቀየር በሚደረገው ጥረት ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ባለሃብቱ አስታውቀዋል፡፡ ለአንድ ሀገር መሰረቱ የተማረ የሰው ሃይል በመሆኑ ባለሃብቶች በትምሕርት ቤቶች ግንባታ ላይ በመሳተፍ የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አለማየሁ ሞገስ እንደተናገሩት ባለፉት ዓመታት በክልሉ በርካታ ትምሕርት ቤቶች በባለሃብቶች ተገንብተዋል፡፡ በደሴ ከተማ አስተዳደር በ26 ሚሊዮን ብር የተገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት፣ የመርጡለማርያም መሰናዶ ትምሕርት ቤት፣ የጎርጎራ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ግሽ ዓባይ ቴክኒክ እና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም፣ በሽንዲ እና በሌሎች አካባቢዎችም ትምሕርት ቤቶች በባለሃብቶች መገንባታቸውን ዳይሬክተሩ በማሳያነት አንስተዋል፡፡ባለሃብቶች ባለፉት ወራት በተከሰቱት ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ ችግሮች ማኀበሩን እየደገፉ እንደሚገኙም ዳይሬክተሩ ነግረውናል፡፡የክልሉን የትምሕርት ቤቶች ደረጃ ካለበት 16 በመቶ ወደ 50 በመቶ ለማሳደግ የተጀመረውን እንቅስቃሴ ለማጠናከር ጥቅምት 13/2013 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ ፤ ጥቅምት 15/2013 ዓ.ም ደግሞ በጎንደር ከተማ ከባለሃብቶች እና ከልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ይደረጋል፡፡ባለሃብቶች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቶ አለማየሁ ጥሪ አቅርበዋል፡፡", "passage_id": "97a64cc51e17bbd9a00f282f3611fc02" }, { "cosine_sim_score": 0.48565220832824707, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ወለጋ ዞን በዲጋ ወረዳ የአርጆ ጉደቱ ጅርማ ሶጌ 46 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ።የመሰረት ድንጋዩን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሌ ሀሰን እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡመድ ኡጁሉ ነው በጋራ የተቀመጠው መንገዱ ሲጠናቀቅ የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎችን በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ እና በማህበራዊ ዘርፎች ይበልጥ ለማስተሳሰር ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ተገልጿል።መንገዱ በአስፋልት ደረጃ እንደሚገነባም ተገልጿል።በትዝታ ደሳለኝ", "passage_id": "2c062e793cf3522cf8fccf15e26c73dd" }, { "cosine_sim_score": 0.4724949896335602, "passage": "የትግራይ ልማት ማህበር(ትልማ) ለገቢ ማስገኛነት እንዲያገለግል በ147 ሚሊዮን ብር ያስገነባው ሁለገብ ህንፃ ተመረቀ።ከድህነትና ከኋላ ቀርነት የተላቀቀች ሀገር ለመፍጠር በሚደርገው ርብርብ የበኩሉን አስተዋፅኦ እያደረገ መሆኑን የልማት ማህበሩ አስታውቋል፡፡የማህበሩ  ዋና ስራ  አስፈፃሚ  ዶክተር ታድለ ሀጎስ እንዳሉት የልማት ማህበሩ የሚሰራቸውን የልማት ስራዎች ለመደገፍ የሚያችለው የገቢ ማፈላለጊያ  ስትራቴጂ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ  ነው።በምረቃው ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ  ተሾሙ  ማህበሩ  ለህዝብና ለመንግስት እያበረከት ያለውን የልማት ስራ  አድንቀዋል።የትግራይ ልማት ማህበር ከተመሰረተበት  1981 ጀምሮ በትምህርት በጤናው ዘርፍ ለክልሉ  ህዝብ ከፍተኛ  አስተዋኦ  አበርክቷል።ሰባት መቶ ገደማ  አንደኛና  ሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤቶችን  እንዲሁም ሁለት 83 የጤና ተቋማትን ሰርቶ  ለአገልግሎት አብቅቷል።(ኢቢሲ)", "passage_id": "645ba62f9a918947f2ee8eea80040363" }, { "cosine_sim_score": 0.46833810210227966, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ፑኝውዶ ከተማ ከ18 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የውሃ ፕሮጀክቱን በመረቁበት ወቅት በክልሉ ቀደም ሲል  ተጀምረው በተለያዩ ምክንያቶች ያልተጠናቀቁ የልማት ፕሮጀክቶች መኖራቸውን ጠቅሰው የክልሉ መንግስት የዚህ ዓመት ስራ ትኩረት ነባር ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ መሆኑን ተናግረዋል።አሁን ከተመረቀው የፑኝውዶ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ በተጨማሪ የስድስት ከተሞች የውሃ ፕሮጀክቶች በቅርቡ እንደሚመረቁ ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል።በፑኝውዶ ከተማ ባለፉት ዓመታት ሲነሱ የነበሩት የመብራትና የንጹህ የመጠጥ ውሃ ችግሮች በመቃለላቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።የክልሉ ውሃና መስኖ ልማት ምክትል ኃላፊ አቶ አቡላ ኞች በበኩላቸው በፑኝውዶ ከተማ የተመረቀው የውሃ ፕሮጀክት በአንድ ቋት የንጹህ መጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን ፕሮግራም ከ88 ሚሊየን ብር በላይ  ወጪ እየተገነቡ ከሚገኙት 71 የውሃ ፕሮጀክቶች አንዱ ነው ብለዋል።ፕሮጀክቶቹ ሙሉ ለሙሉ ሲጠናቁም ከ48 ሺህ በላይ ህዝብ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ያደርጋሉ ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።     ", "passage_id": "6a4b9fbd7a293024fac99404c35adbe5" }, { "cosine_sim_score": 0.46724167466163635, "passage": "“ወረዳው የመንገድ መሰረተ ልማት እጥረት ያለበት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ፤ እናቶች ለወሊድ ወደ ጤና ጣቢያ የሚሄዱት በቃሬዛ ላይ በሰው ሸክም ነው። ገበሬው ምርቱን አምርቶ ወደ ገበያ የሚያቀርበው በጋማ ከብት አልያም በትከሻው ተሸክሞ ረጅም ርቀት በመጓዝ ነው። የወረዳው አመራር እንደልቡ ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ የመንግሥትን መመሪያ ለማስፈጸምም ሆነ ልማት ለማካሄድ አይችልም። \nበሌላ በኩልም የወረዳዋ ሥራ አጥ ወጣቶችን አደራጅቶ የተፈጥሮ ሀብታቸው በሆነው የአሸዋ ምርት ሥራ ላይ ለማሰማራት ወረዳው እቅድ ቢይዝም ያለው የመሰረተ ልማት በተለይም የመንገድ ችግር ሥራው ከእቅድ ፈቅ እንዳይል አድርጎታል። \nይህንን የወረዳውንና የህብረተሰቡን ችግር ይፈታል ተብሎ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረ 120 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የገጠር መንገድ ፕሮጀክት በ 2008 ዓ.ም ቢጀመርም፤ በአራት ዓመት ውስጥ ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የቆረጣ ሥራ ብቻ እንደተሰራ ተጠቁሟል፤ በዚህ ምክንያት ደግሞ ህብረተሰቡ ከችግሩ ጋር ዓመታትን እንዲቆጥር ሆኗል። \nይህ የመንገድ ፕሮጀክት መጓተት ደግሞ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን የጠለምት ወረዳ ነዋሪዎችን ከማስከፋቱም በላይ የወረዳው ምክር ቤት ከህብረተሰቡ ጋር ተወያይቶና ተማምኖ ወደ ሥራ ለመግባት የተለያዩ እቅዶችን ሲያቀርብ፤ ተቀባይነትና እምነትን እያጣ ስለመሆኑ የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ ይናገራሉ። \nምክትል ዋና አስተዳዳሪው አቶ መርሻ ወረታ እንደሚሉት ፤ በወረዳው ከአዲምረት ግልቤና አገጣ፣ መረው ፣መሸሃ 120 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የጠጠር መንገድ ፕሮጀክት የተጀመረው በ 2008 ዓ.ም ግንቦት ወር ላይ ሲሆን፤ ወጪውም በአማራ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የሚሸፈን ነበር፤ የፕሮጀክቱን ግንባታ የሚያከናውነው ደግሞ የአማራ መንገድ ሥራዎች ድርጅት ነው። \nፕሮጀክቱ በአምስት ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ወደ ሥራ ቢገባም ባለፉት አራት ዓመታት ከአዲምረት ግልቤና ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የቆረጣ ሥራና ከመሸሃ ወደ መረው የተወሰነ ሥራ ከመጀመሩ ውጭ ምንም ሥራ እንዳልተሰራ ምክትል ዋና አስተዳዳሪው ይናገራሉ። \nለሥራው መቋረጥ ዋናው ምክንያት ደግሞ ከአዲምረት ግልቤና ዘጠኝ ኪሎ ሜትር መንገድ የፌዴራል መንገዶች ባለስልጣን በአስፓልት ደረጃ ለመስራት ውል መውሰዱ ነው። የክልሉ መንግሥትም ዘጠኙ ኪሎ ሜትር በፌዴራሉ መንግሥት ከተሸፈነ ክልሉ ተጨማሪ ወጪ ማውጣት የለበትም፤ የፌዴራሉ መንግሥት ሰርቶ ሲጨርስ ፕሮጀክቱን እንቀጥላለን በማለት በ 2011 ዓ.ም እንዳቋረጡ ያስረዳሉ። \nአቶ ማስረሻ የክልሉ መንግሥትም ፕሮጀክቱን አቋርጦ እወጣለሁ ሲል ህብረተሰቡ የፌዴራሉ መንግሥት የሚሰራውን ዘጠኝ ኪሎ ሜትር አልፋችሁ ፕሮጀክቱን ቀጥሉ፤ አሊያም በመሸሃ በኩል ወደ መረው ጀምሩ እንጂ ማሽን አታወጡም፤ አይንቀሳቀስም በሚል ሃሳብ ማቅረባቸውን ይናገራሉ። \nየክልሉ መንግሥትም ዘጠኙን ኪሎ ሜትር ዘሎ ፕሮጀክቱን ለመጀመር ሌላ ተለዋጭ መንገድ ስለሌለ በተያዘው በጀት ዓመት የፌዴራሉ መንግሥት ዘጠኙን ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ ሥራ ይስራና በ 2013 ዓ.ም ሥራውን እንቀጥላለን የሚል ሃሳብ ቀርቦ ከማህበረሰቡ ጋር የነበረው መካረር እረግቦ ተቋራጩ ማሽኖቹን ይዞ ከፕሮጀክቱ መውጣቱን ተናግረዋል። \nእርሳቸውም የፌዴራሉ መንግሥት ከአድርቃይ ጠለምት 67 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የአስፓልት መንገድ በመስራት ላይ መሆኑን ጠቁመው፤ ከአዲምረት ግልቤና ዘጠኝ ኪሎ ሜትር ከምትሸፍነው መንገድ ለመድረስ ግን ገና ከ25 ኪሎ ሜትር በላይ ይቀራል። እስካሁንም ዘጠኙ ኪሎ ሜትርም አልተጀመረም ብለዋል። \nይህ ማለት እንደሚታወቀው በአገሪቱ ከግንቦት መጨረሻ እስከ መስከረም መጨረሻ ክረምት በመሆኑ፤ በፌዴራሉ መንግሥት የሚሰራው የአስፓልት መንገድ በሚቀጥለው ዓመት አዲምረት ሊደርስ ስለማይችል፤ የቆመው የመንገድ ፕሮጀክት ዘጠኙን ኪሎ ሜትር ዘሎ ወይም ከመሸሃ ወደ መረው ይጀመር በሚል ማህበረሰቡ ግፊት እያደረገ ይገኛል። ካለው የማህበረሰቡ የልብ ትርታ አንጻር በሚቀጥለው ዓመት ፕሮጀክቱ ወደ ሥራ ካልገባ በወረዳው ከባድ ችግር ሊገጥም እንደሚችልም ምክትል አስተዳዳሪው ተናግረዋል። \nበሌላ በኩል መንገዱ በመዘግየቱ ማህበረሰቡ ለማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ለጤና ቀውስ ተዳርጓል ፤ ከአዲምረት ግልቤና ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የቆረጣ ሥራ ሲሰራ ለ 252 አርሶ አደሮች የመሬት ካሳ 46 ሚሊዮን 514 ሺ 712 ብር እንዲሁም ለ142 አርሶ አደሮች የቤት፣ የአትክልትና የደን ካሳ 16 ሚሊዮን 717ሺ 82 ብር በድምሩ 63 ሚሊዮን 231 ሺ 794 ብር የትራንስፖርት ቢሮው ባለመክፈሉ ማህበረሰቡ ለድህነት ተዳርጓል ይላሉ አቶ መርሻ። \nይህም ማህበረሰቡን ለልማት ያለውን ተነሳሽነት ቀንሶታል፤የልማት ሥራዎች ይሰሩ በሚባልበት ጊዜም መንግሥትን ተጠራጣሪ እንዲሆን አድርጓል ብለዋል። \nአቶ ማስረሻ መንገዱ ተሰርቶ ህብረተሰቡ አይደለም ከልማቱ ተጠቃሚ ሊሆን ቀርቶ ፕሮጀክቱ ሲሰራ ለደረሰበት ጉዳት ካሳ ባለመከፈሉ፤ አርሶ አደሩ ሰርቶ እራሱን ለማስተዳደር አቅቶት እጁን ለእርዳታ እየዘረጋ እንደሚገኝ ይናገራሉ፤ የካሳ ክፍያ ሳይፈጸምላቸው ሶስት የበጀት አመት በማለፉም የወረዳውን አስተዳደር ችግራችንን ካልፈታችሁ አትመሩንም ወደሚል ተቃውሞ መግባታቸውን ተናግረዋል። \nየወረዳው አስተዳደርም ከአርሶ አደሩ በኩል የሚነሳው ጥያቄ እየገፋ በመምጣቱ፤ ተገቢውን የካሳ ክፍያ የሚያገኙ አርሶ አደሮችን መረጃ አጣርቶና ሰነዱን አደራጅቶ እስከ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ድረስ ቢያስገባም፤ እስካሁን የተሰጠ ምላሽ እንደሌለ ተናግረዋል። \nየአማራ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ወዳጄ ስለጉዳዩ ተጠይቀው፤ ከአድርቃይ ደጃች ሜዳ ግልቤና ድረስ ያለው የፌዴራል መንገዶች ባለስልጣን የአስፓልት መንገድ ፕሮጀክት አካል ሲሆን፤ ከአዲምረት እስከ ግልቤና የሚሸፍነው ዘጠኝ ኪሎ ሜትሩ ተራራ በመሆኑ ከፍተኛ ወጪ ይጠይቃል፤ ስለዚህ በፌዴራል መንግሥት ወጪ እንዲሰራ መግባባት ላይ ስለተደረሰ ለዚህ መንገድ ተይዞ የነበረው በጀት ወደ ሌላ አስቸኳይ የመንገድ ጥያቄ ወዳለበት ወረዳዎች ሊዞር እንደቻለ አስረድተዋል። \nከግልቤና አገጣ፣ መረው ፣መሸሃ ያለው መንገድ ዲዛይን እንዳለውና ሊሰራ በዕቅድ እንደተያዘ ጠቁመው፤ አሁን ባለው ሁኔታ ሌሎች አንገብጋቢ የመንገድ ጥያቄ ያላቸው ወረዳዎች ስላሉ ቅድሚያ ማግኘት ያለባቸው እንዲያገኙ እየተደረገ ነው፤ የተቋረጠው ፕሮጀክትም በቀጣይ ይሰራል ብለዋል። \nአቶ ደሳለኝ የአርሶ አደሮችን ካሳ በተመለከተ ቢሮው ከተቋቋመበት ደንብና አዋጅ አንጻር የመንገድ ፕሮጀክቶችን እንዲሰራ እንጂ ካሳ እንዲከፍል የሚያስገድደው ህግ እንደሌለ ጠቁመው፤ ቢሮው የገጠር መንገዶችን ሲሰራ ወረዳው ከይገባኛልና ከሶስተኛ ወገን እዳ ነጻ አድርጎ እንደሚያቀርብ ተናግረዋል። ነገር ግን የይገባኛልና የሶስተኛ ወገን ጥያቄ ከመጣ ፕሮጀክቱን ትቶ እንደሚወጣና ቅድመ ሁኔታዎችን ባሟሉ ወረዳዎች ላይ ልማቱን እንደሚያዞር ገልጸዋል። \nስለዚህ የአርሶ አደሮች የካሳ ጥያቄ የሚመለከተው ወረዳውን እንጂ ቢሮውን አይደለም ያሉት አቶ ደሳለኝ፤ ቅድመ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ሥራም ሆነ የአርሶ አደሮቹ የካስ ክፍያን ወረዳው ሊመልስ ይገባል ብለዋል።\nአዲስ ዘመን ግንቦት 26/2012ሶሎሞን በየነ", "passage_id": "c6c2edc6eb04c1cd9a7c46ba8752c679" }, { "cosine_sim_score": 0.46362558007240295, "passage": "ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ለሚገነባው “የአመንጄ ዮጎል” የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ የመሰረት ድንገጋይ ለማስቀመጥ ጅግጅጋ ገብተዋል፡፡ቀዳማዊት እመቤቷ ጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ኡመርን ጨምሮ የተለያዩ የፌደራል እና የክልሉ መንግስት የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል ።ቀዳማይ እመቤቷ በጽህፈት ቤታቸው በኩል ከሚሰሯቸው ተግባራት መካከል አንዱ ከረጂ ድርጅቶች በሚያገኙት ገንዘብ የተለያዩ መሠረተ ልማቶችን መገንባት ነው።በዚህም መሠረት እስካሁን በተለያዩ ክልሎች ማህበራዊ ተቋማትን ለመገንባት የመሠረት ድንጋዮችን አስቀምጠዋል።", "passage_id": "053f2dc8bc681402da1d4da42a7d7cb6" }, { "cosine_sim_score": 0.4592997431755066, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2 ነጥበ 3 ቢሊየን ብር የሚከናወነው 2ኛው አንድ ቋት ዋን ወሽ ፕሮግራም ተጀመረ።በፕሮግራሙ ላይ የክልሉ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ እንዲሁም የትምህርት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ የወረዳ፣ የዞን እና የክልል ሃላፊዎች ተገኝተዋል።የክልሉ ውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት ቢሮ የመጠጥ ውሃ ዳይሬክተር አቶ አስራት ካሴ፥ ዋን ወሽ ፕሮግራም በክልሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ለማረጋገጥ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።2ኛው ምዕራፍ ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ወደ ትግበራ መግባቱንም አስታውሰዋል።በዚህም መሰረት በክልሉ በሚገኙ 90 ወረዳዎች እና 20 አነስተኛ ከተሞች 360 መለስተኛ ጥልቅ ጉድጓድ በመቆፈር 1 ሺህ 394 አነስተኛ የገጠር ተቋማትን ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን ገልፀዋል።በተመሳሳይ ለ320 የጤና እና 360 የትምህርት ቤት ተቋማት የተሻለ የንጹህ መጠጥ ውሃ በማቅረብ፥ የተሠሻሻለ የፍሳሽ አወጋገድና ንጽህና አገልግሎት ለመስጠት መታቀዱንም ጠቅሰዋል።መድረኩ የ2ኛውን ምዕራፍ የአንድ ቋት ዋንወሽ አላማን፥ ሃላፊዎች፣ የፖለቲካ አመራሮች እና ሙያተኞች በአግባቡ ተረድተው በቁርጠኝነት እንዲፈጽሙ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ መሆኑም ተገልጿል።ለፕሮግራሙ ማስፈፀሚያም 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር መመደቡንም ነው ዳይሬክተሩ የተናገሩት።በናትናኤል ጥጋቡ", "passage_id": "ed4e5031fc5622d3d27628f4c7e4095c" }, { "cosine_sim_score": 0.4526723325252533, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የከተሞች ሳምንት ምክንያት በማድረግ “የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት ለከተሞች ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በደሴ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው።በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሐመድ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮችና ሌሎች የክልልና የፌደራል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው።እንደ ሀገር የመጀመሪያው ዙር የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ጥቅል አፈጻጸም ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል ተብሏል።የተመዘገቡ ውጤታማ ተግባራትን በማስቀጠልና ክፍተት የታየባቸውን አፈጻጸሞች በማረም በሁለተኛው ዙር የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔትና የወጣቶች የስራ ዕድል ፕሮጀክትን ለማስጀመር መወሰድ ስለሚገባቸው እርምጃዎችም ምክክር ይደረጋል።በደሴ ከተማ ባለፉት ዓመታት በልማታዊ ሴፍቲኔት ታቅፈው ወደ ሥራ በመግባት የተሻለ ተግባር እያከናወኑ የሚገኙ ማህበራትም ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።በሀገር ደረጃ በሁለተኛው ዙር የከተሞች ሴፍቲኔትና የወጣቶች የሥራ እድል ፕሮጀክት 83 ከተሞች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አብመድ ዘግቧል።", "passage_id": "5bf9aecaceab7eedaa821fff5fbe5e80" }, { "cosine_sim_score": 0.4447081387042999, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ ምእራፍ 2 የከተማ ውሃ ንፅህና እና ስነጽዳት ስርዓት ማጠናከርያ የተሰኘ የከተሞችን የውሃ አገልግሎት የሚያሻሽል ፕሮጀክት በይፋ አስጀመረ።ፕሮጀክቱ በምእራፍ አንድ ክ2006-2011 ዓ.ም በ20 ክተሞች በተሳካ ሁኔታ ተተግብሮ ክተጠናቀቀው ፕሮጀክት የቀጠለ ሆኖ በመጪዎቹ 5 ዓመታት እንደሚተገበር ይጠበቃል።የፕሮጀክቱን ወጪ በከፊል የሚሸፍነው በብሪታንያ የሚገኘዉ ዮክ ሻየር ወተር የተባለ የግል ኩባንያ መሆኑምን ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አስታውቋል።የወተር ኤይድ ኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር አቶ ያእቆብ መተና፥ ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ባሉ ክተሞች የውሃ አገልግሎትአሰጣጥን ለማዘመን እየደራ መሆኑን ገልፀዋል።ድርጅቱ ገንዘብ በማሰሰባሰብና ከአጋሮቹጋር በመሆን  የውሃ፣ ንጽህና እና ሰነ ጽዳት ፕሮግራሞችን በመቅረጽ የከተሞችን የውሃ አገልገሎት አሰጣጥለ ማዘመንና ማህበርስቡን ንጹህውሃ ተጠቃሚ እንደሚሰራም አስታውቋል።ፕሮጀክቱ በምእራፍ ሁለት በሶስት ክልሎች በሚገኙ 23 ኩታ ገጥም አነስተኛ ከተሞችን የሚመሩ ከተሞች ላይ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ በጀት በቀጣይ 5 ዓመታት ይተገበራል።ፕሮጀክቱ ኩታገጠም አነስተኛ ከተሞችን በአንድ የዞን ዋና ከተማ የማስተባበር አካሄድ የሚከተል ሲሆን፥ በኦሮሚያ፣ በአማራና በትግራይ ክልሎች በመተግበር የውሃ አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን እንደሚሰራም ተገልጿል።የኮሮናን ቫይረስ ስርጭት ታሳቢ በማድረግ በኢንተርኔት በተካሄደው የፕሮጀክቱን በይፋ የማስጀመር መርሃ ብግር ላይ ከውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚንስቴር፣ ከጤና ጥበቃ ሚንስቴር፣ መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማትና ከክልል የውሃ ቢሮ እንዲሁም ከወተር ኤይድ ዩኬና ከምስራቅ አፍሪካ ወተር ኤይድ ማስተባበርያ ጽህፈት ቤት ተወካዮች ታድመውበታል።", "passage_id": "302f9564885ccf0d707ad358f2a1faf4" } ]
63b754c070d369ce4bc2094ba8309aa5
1fa2936c4df488ae70a537ea4b5437e2
ኢትዮጵያ እና ብሪታንያ የ120 ሚሊየን ፓውንድ የድጋፍ ስምምነት ተፈራራሙ
ኢትዮጵያ እና ብሪታንያ የ120 ሚሊየን ፓውንድ የድጋፍ ስምምነት ተፈራራሙ፡፡ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና የብሪታኒያ ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ በዛሬው እለት ተፈራርመውታል፡፡ከድጋፉ 95 ሚሊየን ፓውንዱ የፋይናንስ ተቋማትን ለማጠናከር፣ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ እና ለንጹህ ውሃ አቅርቦት እንደሚውል ተገልጿል፡፡ቀሪው 25 ሚሊየን ፓውንድ ለአራተኛው ዙር የሴፍቲኔት ልማት ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የሚውል ነው ተብሏል፡፡የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ እና የውሃ ንጽህና አገልግሎት ድጋፉ ዓላማ በኢትዮጵያ በድርቅ በሚጠቁ አካባቢዎች የ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ያህል ዜጎችን የንጽህና እና የንጽህና አጠባበቅ ልምድ ለማሻሻል ያለመ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ቀሪው 25 ሚሊየን ፓውንድ የሴፍቲኔት ድጋፍ በገጠር አካባቢዎች የምግብ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የምግብ ድጋፍ እና አደጋ ቅነሳ ስራ ለማከናወን የሚውል መሆኑም ተገልጿል፡፡ (ምንጭ፡-የገንዘብ ሚኒስቴር)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23919/
[ { "cosine_sim_score": 0.525092363357544, "passage": "የብሪታንያው ተቃዋሚ ፓርቲ ሊበር ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት አባልንት ለመውጣት እያደረገች ያለውን ሂደት ማቆም እንዳለባት አስታውቋል፡፡ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት ለመውጣት ካቀረበችበት እና ምርጫ ከተካሄደ 2016 ጀምሮ የተለያዩ ሓሳቦች ሲሰተናገዱ ቆይተዋል፡፡በቅርብ ጊዜ እንኳን የሀገሪቱ ነጋዴዎች ሀገሪቱ ከአውሮፓ ህብረትነት ለመውጣት እያደረገችው ያለው ሂደት በንግዱ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እየፈጠረባቸው እንደሆነ እና ከሌሎቹ የህብረቱ ሀገራት ጋር ያላቸው የንግድ ግንኙነት መቀዛቀዙን ሲያነሱ ቆይተዋል፡፡ይህንንም ተከትሎ ከተለያየ አቅጣጫ የተለያ ሓሳቦች ሲሰነዘሩ ቆይተዋል፡፡ከሰሞኑ ደግሞ የብሪታንያው ዋነኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ሌበር ሀገሪቱ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት ለመውጣት እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ እንድታቆም እና ፓርቲውም ይህንን ሙሉ በመሉ እንደማይቀበል በጋራ ስምምነት ማፅደቁን አስታውቋል፡፡ፓርቲው በሠጠው መግለጫ ላይ እንዳስታወቀው ከሆነ ብሪታንያ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2016 ያደረገችውን ምርጫ ልትደግመው እንደሚገባ እና እነሱም ሀገሪቷ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት እንዳትወጣ እንሰራለን ሲሉ የፓርቲው ሊቀመንበር ጀርሚይ ኮርባይን ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም የተቃዋሚ ፓርቲው ከፍተኛ ባለስልጣናት  የሀገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይ ሀገሪቱ ከህብረቱ አባልነት እንድትወጣ የሚያቀርቡትን ማንኛውንም ጥያቄ እንደማይቀበሉ በዚህ ጉዳይ ያላቸውን የፀና አቋምም ያስታወቁ ሲሆን ሀገራቸው የህብረቱ አባል ሆና እንድትቆይም የተቻላቸውንም እንደሚሰሩ አስታውቀዋል፡፡የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ከሆነ የቴሬዛ ሜይ ሓሳብ ተከታዮች እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚያነሷቸው ሓሳቦች ፈፁም የተራራቁ ከመሆናቸውም ባለፈ ጉዳዩ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ በመሆኑ ብሪታንያ ከህብረቱ አባነት እወጣለሁ ብላ ባቀደችው ጊዜ ላትወጣ እንደምትችል እና ሊጎተትም ይችላል የሚል ሓሳብ ያነሳሉ፡፡ከዛም ባፈ ብሪታንያ አሁን እያሰተናገደቸው ባለው ሁኔታ ከቀጠለች በ2016 ያደረገችውን ምርጫ ዳግም ልታካሂድ እንደምትችላተንታኞቹ ይገልፃሉ፡፡(ምንጭ:ቢቢሲ)", "passage_id": "d724d72493c06a5544eb4a15d55178d3" }, { "cosine_sim_score": 0.5206506252288818, "passage": "ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት የመውጣት ውሳኔዋና ለማሳወቅ የብሪታኒያ ፓርላማ ባደረገው ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛሜን ሀሳብ በመብለጥ ድምፅ ሰጥቷል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ሜይም ከአውሮፓ ህብረት ስብሰባ በፊት ብሪታኒያን ከአውሮፓ ህብረት ለማስወጣት ከሀገራቸው ፓርላማ ድጋፍን ሳያገኙ ቀርተዋል፡፡አንድ አመት ከስድስት ወራትን ያስቆጠረው የብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት የመውጣት ህዝበ ውሳኔ መቋጫን ሳያገኝ ውሳኔው አሁንም ወደ ፊት እየተንሸራተተ ቀጥሏል ፡፡የብሪታኒያ ዜጎች ሀገራቸው ከአውሮፓ ህብረት እንድትወጣ ባደረጉት ህዝበ ውሳኔ አሁን ላይ ገሚሶቹ በውሳኔያቸው በመፀፀት ላይ ይገኛሉ፡፡ጠቅላይ ሚንስትር ቴሬዛሜ የብሪታኒያን ከአውሮፓ ህብረት መውጣት አጥብቀው የሚፈልጉት ቢሆንም በርካታ የሀገሪቱ ዜጎች ግን በለንደን አደባባዮች ላይ የብሪታኒያን ከአውሮፓ ህብረት መውጣት እየተቃወሙት ይገኛሉ፡፡በለንደን በተካሄደው የብሪታኒያ ፓርላማ የመጨረሻ ድምፅ በሰጠበት የብሪታኒያን ከአውሮፓ ህብረት መውጣት ለማፅደቅ የቴሬዛሜን ሀሳብ ውድቅ የሚያደርግ እንደሆነ ነው የተገለፀው፡፡በብሪታኒያ ፓርላማ በተካሄደው የድምፅ መሥጠት ሂደት ላይም የቴሬዛሜን ሀሳብ 305 ለ309 በሆነ በጠባብ ድምፅ አብላጫ ከአውሮፓ ህብረት በፍጥነት የመውጣት ሀሳባቸውን ውድቅ አድርገውባቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛሜ በፓርላማው ለሚገኙት አባላት እና የህግ አርቃቂዎች ብሪታኒያን ከአውሮፓ ህብረት ለማስወጣት ትርጉም የሌለው ምርጫ ሲሉ ሲገልፁት የፓርላማ አባላት በበኩላቸው ከዚህ በኋላ በብሪታኒያ ከህብረቱ መውጣት ዙሪያ ረጅም መንገድ መጓዝ የለብንም ይቁም ሲሉ ገልፀዋል፡፡ከጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛሜ ጎን የተሰለፉት እና ብሪታኒያን ከህብረቱ መውጣት የሚደግፉ ደግሞ የምርጫው ውጤት ወትሮውንም የሚጠበቅ ነው ምክንያቱ ደግሞ ከቴሬዛሜ ካቢኔ ውስጥም አስቀድመው በብሪታኒያ ከህብረቱ መውጣት ሀሳብ ከጠቅላይ ሚኒስትሯ በተቃራኒ እንደሚቆሙ አሳውቀው የነበሩ አባላት መኖራቸው ነው መባሉ ነው፡\"በቴሬዛሜ የወግ አጥባቂ ካቢኔ ውስጥ የሀሳብ ለውጥ እንዲመጣ የሚፈልጉት የፓርላማ አባላት የብሪታኒያን ከህብረቱ መውጣት ለማፅደቅ የሰጡት ድምፅ በእውኑ ብሪታኒያ ከህብረቱ እንዳትወጣ ያደርጋታል ወይ የሚለው ጉዳይ ግን በብዙዎች ዘንድ ተቀባይነትን አላገገኝም፡፡ሸኪ የተባሉ የብሪታኒያ የፓርላማ አባል ለቢቢሲ እንደገለፁት የፓርላማ አባላት ያደረጉት ምርጫ ብሪታኒያን ከህብረቱ እንዳትወጣ የማድረግ አቅም የለውም ይልቁንስ በወግ አጥባቂው የፓርላማ አባላት የተስተዋለ ተቃውሞ እና በቴሬዛሜ የብሪታኒያ ከህብረቱ መውጣት ፖሊሲ ላይ የተርቃኖ ምልክት ነው ብለውታል።የቴሬዛሜ ከፓርላማው ድምፅ ያለማግኘታቸውን ተከትሎ የቴሬዛሜ ቃል አቀባይ አሁንም ቢሆን ብሪታኒያ ከህብረቱ ለመውጣት የተቀመጠላትን ቀነ ገደብ ትጠብቃለች በፓርላማው የተደረገው የማሻሻያ ድምፅ ከህብረቱ ለመውጣት አያግደንም ብለዋል፡፡ቴሬዛሜም ከፓርላማ ድምፅ መበለጣቸውን ተከትሎ በአውሮፓ ህብረት በተካሄደው የሁለት ቀናት ስብሰባ ላይም በተለይም በንግድ እና ኢኮኖሚ ትስስር ላይ በብራስልስ ተገኝተው ሲመክሩ ነበር ። ህብረቱ በብሪታኒያ መውጣት ዙሪያ በመጀመሪያው የድርድር ምዕራፍ ተስፋ ሰጭ ውጤት እንደታየበት የህብረቱ ፕሬዝዳንት ጃን ክላድ ጃንከር መግለፃቸውም የሚታወስ ነው፡፡ብሪታኒያ እና የህብረቱ አባል ሀገራት ባካሄዱት የሁለተኛ ጊዜ ድርድርም በብሪታኒያ ከህብረቱ መውጣት ዙሪያ አሁንም የህብረቱ ሀገራት ድርድሩን ለሚቀጥለው ሳምንት እንዳዛወሩት ነው የተገለፀው፡፡ የአውሮፓ ህብረትም ብሪታኒያ ከህብረቱ ለመውጣት ያደረገችውን ህዝበ ውሳኔ ቆም ብላ እንድታስብበት እስከ ማርች 19 2019  ቀነ ገደብ አስቀምጦላታል።( ምንጭ: ቢቢሲና አልጀዚራ)   ", "passage_id": "94fc8be6b74a94eae7bec62065ff565b" }, { "cosine_sim_score": 0.504502534866333, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ490 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ማትሱናጋ ዳይሱኬ ተፈራርመውታል፡፡ገንዘቡ በኢትዮጵያ ኪቪድ19ኝን ጨምሮ በጤናው ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግና ለህክምና ቁሳቁስ መግዣ የሚውል ነው ተብሏል፡፡ሁለቱን የከተማ አስተዳደሮች ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚገኙ ሆስፒታሎች ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን በማቅረብ የጤና ስርአቱን ለማዘመን ለሚደረገው ጥረት ይውላልም ነው የተባለው፡፡በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ማትሱናጋ ዳይሱኬ ድጋፉ በኢትዮጵያ ኮቪድ19ኝን ጨምሮ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት እንደሚውል ተናግረዋል፡፡አሁን የተደረገው ድጋፍም የሁለቱን ሃገራት ወዳጅነት እንደሚያጠናክር መናገራቸውን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "1acbdbde4aae81fc899c3a9b9cb60fc3" }, { "cosine_sim_score": 0.4923519790172577, "passage": "– በሀገሪቱ ያለውን የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ለማሻሻል ከ80 ሚሊየን ፓውንድ በላይ የእንግሊዝ መንግስት ለመስጠት ቃል መግባቱን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት ሶስት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱም ከ21 ሚሊየን በላይ ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ከበደ ገርባ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ከእንግሊዝ መንግስት የተገኘው 80 ሚሊየን ፓውንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱ መጨረሻ በንፁህ መጠጥ ውሃ ዘርፍ እቅዱን ለማሳካት ይረዳዋል።የእንግሊዝ መንግስት ለመለገስ ቃል የገባውን ገንዘብ ለመስጠት በቅርቡ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ጋር ይፈራረማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቁመው፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ወደ ትግበራ ለመግባት በዝግጅት ላይ መሆኑንም ተናግረዋል።    ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሀገሪቱን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ይበልጥ ለማሳደግም መንግስት ከሚመድበው ገንዘብ በተጨማሪ የውጪ ፋይናንስ የማፈላለግ ስራ እየሰራ መሆኑን ገልፀው፤ በአጠቃላይ ከ450 ሚሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ለማሰባሰብ ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል።ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱ መጨረሻ ላይ የሀገሪቱን አማካኝ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት 98 በመቶ ለማድረስ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመው፤ በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል ብለዋል።ባለፉት ሶስት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመትም ከ21 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል።በአሁኑ ወቅትም አጠቃላይ የሀገሪቱ የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋን 68 ነጥብ 4 በመቶ በአማካኝ መድረሱን ገልፀው፤ በዘንድሮው የ2006 የበጀት ዓመትም ከ15 ሚሊየን በላይ ህዝብን የንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ይህም በከተማ 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ሲሆን፤ በገጠር 13 ነጥብ 1 ሚሊየን የሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የንፁህ ውሃ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል በማለት ገልፀዋል።ቀደም ባሉት አመታት የነበረው የዋሽ ወይም የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ ሳኒቴሽንና ሃይጂን ተቋማትና ፋሲሊቲዎች ቆጠራ ፕሮግራም በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ገልፀው፤ ለሚቀጥለው የዋሽ ፕሮግራም ዝግጅት ተጀምሯል ማለታቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።", "passage_id": "107c6dddd0827986c0c5112874c3a6db" }, { "cosine_sim_score": 0.48141518235206604, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታኒያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት 66 ሚሊየን የሚጠጉ የሀገሪቱ ህዝቦች በመኖሪያ ቤታቸው እንዲቆዩ ውሳኔ ተላልፏል።በአሁኑ ወቅት በብሪታኒያ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 335 መድረሱን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ7 ሺህ በላይ መድረሱ ነው የተገለጸው።የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ፥ ዜጎች  በጣም አስፈላጊ የሆኑ  ስራዎችን ለማከናወን ካልሆነ በስተቀር ከቤት ውጭ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ማድረግ እንደማይችሉ ተናግረዋል።በዚህ መሰረትም ዜጎች አስፈላጊ ሸቀጦችን ለመግዛት፣ ህሙማንን ለመርዳት፣ የተናጠል ስፓርታዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ እና  መድሃኒት ለመግዛት ካልሆነ በስተቀር ከቤት ውጪ መንቀሳቀስ አይችሉም።ከዚህ ባለፈም ዜጎች ከጓደኞቻቸው ብሎም  ከቤተሰብ አባል ውጪ ከሆነ ሰው ጋር  ባለመገናኘት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በሚደረገው ስራ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።ውሳኔው ለሶስት ሳምንታት የሚጸና መሆኑን የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥እንደ ሁኔታው ሊሻሻል እንደሚችልም ጠቁመዋል።እገዳውን በመተላለፍ ከቤት ውጭ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የሚገኝ ማንኛውም ዜጋ ቅጣት እንደሚጠብቀውም አስጠንቅቀዋል።በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ህይታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 16 ሺህ 574 መድረሱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ ወደ 382 ሺህ 108 ከፍ ሲል፤ 101 ሺህ 857 የሚሆኑት ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።ምንጭ፥አልጀዚራ", "passage_id": "69dfb821b5386bb537d0c13f041a7bc7" }, { "cosine_sim_score": 0.4803164303302765, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት የ500 ቢሊየን ዩሮ የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ አጸደቀ።የአውሮፓ ህብረት የገንዘብ ሚኒስትሮች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ ለተጠቁ ሃገራት በሚውለው የአደጋ ጊዜ መታደጊያ ማዕቀፍ ላይ ተስማምተዋል።ሚኒስትሮቹ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ እና ከአውሮፓ ኮሚሽን ፕሮጀክት ቤት ውስጥ ለሚቀመጡ ሰራተኞች የሚውል የ200 ቢሊየን ዩሮ ዋስትናን ጨምሮ ሌሎች እርምጃዎች ላይም ተስማምተዋል ነው የተባለው።ስምምነቱም በአውሮፓ ህብረት ታሪክ ውስጥ እጅግ አስፈላጊ ኢኮኖሚያ ዊ ዕቅድ እንደሆነ ተነግሯል።በኮሮና ቫይረስ ከአውሮፓ ሃገራት ውስጥ ስፔን እና ጣሊያን እጅግ የከፋ ጊዜን እሳለፉ ሲሆን፥ በስፔን 152 ሺህ 446 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል ከ15 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል።በቫይረሱ ሳቢያም የዓለም ኢኮኖሚ እየተጎዳ መሆኑን መረጃዎች ያመላክታሉ።ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ዓለም በ1930 ዎቹ  ከተከሰተው የኢኮኖሚ ድቀት ወዲህ ትልቁን የኢኮኖሚ ውድቀት ታስተናግዳለች ሲል አስጠንቅቋል።፡ ምንጭ፦ ቢቢሲ   ", "passage_id": "d0460f480258679cde495d837872092c" }, { "cosine_sim_score": 0.47279757261276245, "passage": "ፈረንሳይ «ለአፍሪቃ ዕድገት እና ብልጽግና» የሚውል በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት 23 ቢሊዮን ዩሮ እንደምትመድብ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አስታወቁ ፡፡ይህን ያስታወቁት  በማሊ ዋና ከተማ ባማኮ ውስጥ ከተገኝተው 30 በላይ የአፍሪቃ ሃገራት መሪዎች እና ርእሰ-ብሔራን ጋር የመከሩት የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ ናቸው።ገንዘቡ ፍልሰትን ለመገደብ በከፊል እንደሚውልም ፈረንሳይ ገልጸዋል ።በተጨማሪም ሕገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች እና አደገኛ ዕጽ ነጋዴዎችን ለመታገል ብሎም ሽብርን ለመፋለም ጥቅም ላይ ይውላል ነው ያሉት ።ፈረንሳይ እና አንዳንድ የአፍሪቃ ሃገራት ሽብርተኝነትን እና ሕገወጥ የስደተኞች ዝውውርን ወደፊት በጋራ ለመታገል መፈለጋቸው በምክክሩ ተመልክቷል ።አዲሱ የፈረንጆች አመት ከገባ ወዲህ አንድ ሺህ ስደተኞች ባህር አቋርጠው አውሮፓ መግባታቸውን ተመልክቷል ፡፡በፈረንጆች አቆጣጠር 2ዐ16 ከ5 ሺህ በላይ ስደተኞች በህገወጥ መንገድ ባህር አቋርጠው ሲጓዙ ህይወታቸው ማለፉን ለማወቅ ተችሏ-(ዶቼቬለ) ፡፡  ", "passage_id": "a585c517e8bff3fc38104ef5ae623e22" }, { "cosine_sim_score": 0.4717177748680115, "passage": "ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት ለመውጣት፣ ከሦስት ዓመታት በፊት በህዝበ-ውሳኔ በወሰነችው መስረት፣ ምርጫ ማካሄዱ፣ ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ የቆየውን የፍች ሂደት፣ ፍጻሜ እንዲያገኝ ያስችል ይሆናል የሚል ግምት አለ።የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን የምርጫ ዘመቻ ትኩረት፣ “የብሪታንያ መውጣት ይጠናቀቅ” የሚል ነው። ወግ አጥባቂ ፓርቲያቸው በምክር ቤቱ፣ የብዙሃንነት ቦታ ሲይገኘ፣ የብሪታንይ ፍቺ ፣ እስከ መጪው ጥር ወር ማብቂያ ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቅ ለመግፋት እንደሚያስችላቸው፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።ዋናው ተገዳዳርያቸው የሌበር ፓርቲ መሪ ጀረሚ ኮርባይን፣ ካሸንፍኩ የብሪታንያ ህዝብ አሁንም 28 አባል ሃገሮች ካሉት የአውሮፓ ህብረት፣ መውጣት ይፈልግ እንደሆነ ለማረጋገጥ፣ አዲስ ህዝብ-ውሳኔ እንዲካሄድ አደርጋለሁ ብለዋል።የምርጫው ኦፊሴላዊ ውጤት ነገ እንደሚታወቅ ተገልጿል።", "passage_id": "c526e4413a147af7a9ff858ccb583a46" }, { "cosine_sim_score": 0.46956127882003784, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካምሮን ካሌ ላሉት ባለስልጣኖች ተጨማሪ $24 ሚልዮን ዶላር እንደሚሰጡ ያስታወቁት ስደተኞቹ ጃንግል በተባለው ደሳሳ ሰፈር ቤቶችን ከሚያፈርሱ ቡድኖች ጋር በተጋጩበት ወቅት ነው።“ገንዘቡ ሰዎቹን ካሌ ላይ ከሚገኙት ሰፈሮች ወደ ሌሎች የፈንሳይ ቦታዎች ለማዛወር ለሚደረገው ጥረት ይረዳል። ጥገኝነት የማያስፈልጋቸው መጤዎችን መልሰን ወደ ሀገራቸው ለመላካም በኅብረት እንሰራለን።”ብለዋል። ካምሮን ይህን ያሉት በሰሜን ፈረንሳይ ከፕረዚዳንት ፍራንስዋ ሆላንድ ጋር ተገናኝተው ከተነጋገሩ በኋላ ነው። አሁንም ወደ አውሮፓ በመጉረፍ ላይ ያሉት በብዙ ሺህ የሚቆጣሩ ስደተኞች አይያዝ ጉዳይ በአውሮፓ ሀገሮች መካከል የተፈጠረው ክፍፍል እየተባባሰ ሄዷል።የአውሮፓ ካውንስል ፕረዚዳንት ዶናልድ ታስክ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት የሚፈልሱት ሰዎች አውሮፓ መግባት እንዳይሞክሩ መክረዋል።ካሌ ያሉት የፈረንሳይ ባለስልጣኖች መጤዎቹን ከጃንግል ወደ ሌሎች ቦታዎች አዛውረው እያሰፈሩ ነው። ብዙዎቹ ካለፍላጎታቸው እንደሚወሰዱ ተዘግቧል። ባለስልጣኖች ስደተኞቹን የሚያሰፍሯቸው የተሻለ ንጽህናና የተሻለ አቅርቦታ ባላቸው እንዲሁም ሰብአዊ ክብራቸው በሚጠበቅባቸው ቦታዎች ነው ይላሉ።ብሪታንያ ቤተሰብ የሌላቸው ለአካለ-መጠን ያልደርሱ ልጆችን እንደምትቀበል ካምሮን ያስታወቁ ቢሆንም ጃንግል ያሉት ስደተኞች ወደ ብሪታንያ እንዳያመሩ ታግደዋል። በካሌስ ያለው ሁኔታ ሁለቱን ሀገሮች ሲያቃቅር ቆይቷል። የፈረንሳይ የኢኮኖሚ ሚኒስተ ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት ከወጣች በካሊስ የሚደረገው የድንበር ቁጥጥር ሊቀር ይችላል ማለታቸው ራሱ በሁለቱ ሀገሮች መካከል ያለውን ውጥረት አባብሷል።የፈረንሳዩ ፕረዚዳንት የኢኮኖሚ ሚንስትሩን ማስጠንቀቅያ ባያስተጋቡም ብሪታንያ በአውሮፓ ህብረት አባልነት እንድትቀጥል ወይም እንድትወጣ በመጪው ሰኔ ወር በሚደረገው ህዝበ-ውሳኔ መራጮች መውጣትን ከመረጡ የፋይናንስና ሌሎች አንደምታዎች መከታላቸው አይቀርም ሲሉ ነው ያስገነዘቡት። ሊዛ ብራያንት ከፓሪስ የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች። ", "passage_id": "2fb97b8aa2e0b89eeba6b7e906752ed6" }, { "cosine_sim_score": 0.44279175996780396, "passage": "ጣልያን ኢትዮጵያ ለምታከናውነው የወሳኝ ሁነቶች ምዝገባ በተባበሩት መንግስታት የህፃናት እርዳታ (ዩኒሴፍ) በኩል የ500ሺ ዩሮ ድጋፍ አደረገች፡፡ድጋፉ የወሳኝ ሁነቶች ምዝገባ ኤጄንሲ በኦሮሚያና በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልሎች ለሚከናወኑ የልደት፣ ሞት፣ ጋብቻና ፍቺ ወሳኝ ሁነቶች ምዝገባ የሚውል መሆኑን ኤምባሲው ለዋልታ አስታውቋል፡፡በጣልያን ኤምባሲ በተደረገው የፊርማ ሥነ ሥርዓት ላይ እንደተገለፀው ወጥና የተደራጀ የወሳኝ ሁነቶች ምዛገባን በጥራትና በፍጥነት ለማካሄድ አገሪቱ የጀመረችውን ጥረት እውን ለማድረግ የላቀ ሚና ይጫወታል፡፡ህፃናትን ከጥቃት ለመከላከል፣ መብታቸውን ለማስከበርና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ በሚደረገው ሂደትም ጉልህ ድርሻ ያበረክታል ተብሏል፡፡በኢትዮጵያ የጣልያን ኤምባሲ አምባሳደር ጁሴፔ ሚስትሬታ ‹‹የልደት ምዝገባ ለልጆች የመጀመሪያው ዕውቅና የመስጠት እርምጃ ነው›› ብለዋል፡፡ልጆች መሰረታዊ አገልግሎትን እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታዎችን ከመፍጠርም በላይ ከጥቃትና ጉዳት ለመከላከል ቁርጠኝነትን የማሳያ መንገድ  መሆኑን ነው ያስገነዘቡት ፡፡ዓለም ዓቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የወሳኝ ሁነቶች ምዝገባ መንግስት መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ለሚቀርፀው ፖሊሲና ለሚነድፋቸው ስትራጂዎችም ትልቅ ሚና እንደሚጫወት አምባሳደሩ አስገንዝበዋል፡፡የጣልያን የልማት ትብብር ኤጄንሲ የአዲስ አበባ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ሚስ ጂኔቭራ ሌቲዚያ በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግስት የቅድሚያ ትኩረት በመስጠት ለሚያቅዳቸውና ለሚተገብራቸው ተግባራት ኤጄንሲው ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡ለወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ የተደረገው ድጋፍ ወቅታዊ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ ሚስ ጂሊያን ሜሎስፕ ናቸው፡፡ልጆችን ከተለያዩ ጥቃቶች፣ከአድልዎ፣ ከያለአቻ ጋብቻ፣ከጉልበት ብዝበዛ፣ከህገ ወጥ ዝውውር ለመከላከል የሚደረገውን ሂደት በማገዝ ረገድም ጉልህ ድርሻ እንደሚያበረክት ነው ያብራሩት ፡፡", "passage_id": "36debdf4f0f03270a3caa636a4d5fb81" }, { "cosine_sim_score": 0.43876364827156067, "passage": "ጽሕፈት ቤቱ ገቢውን ለመሰብሰብ ትናንት ከብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ሎተሪው ከሚያዚያ 1 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ወራት ገበያ ላይ የሚውል መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡የጽህፈት ቤቱ የፕሮጀክት ማኔጅመንት፣ የአካባቢ ጥበቃና ስነ-ጥበብ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ተካ እንዳሉት ሎተሪው በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ቅርንጫፎች፣ በግድቡ ምክር ቤት ጽህፈት ቤቶች፣ በመንግስት ተቋማት፣ በሲቪክ ማህበራትና በልዩ ልዩ አደረጃጀቶች ይሰራጫል።በመሆኑም የመንግስት ተቋማትና የሲቪክ ማህበራት የታቀደውን ገቢ ለማሰባሰብ ሰራተኞቻቸውንና አባሎቻቸውን በማስተባበር እንዲሰሩ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡ተቋማቱ ከሚሸጡት የባለ 25 ብር ቲኬት 15 በመቶ የሚታሰብላቸው ስለሆነ ገቢውን ከማሰባሰብ በተጨማሪ ራሳቸውን የሚያጠናክሩበት ዕድል የሚከፍትላቸው በመሆኑ ተሳትፏቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል ነው ያሉት አቶ ሰለሞን፡፡ሎተሪው ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን በአንደኛ ዕጣ ባለ ሶስት መኝታ መኖሪያ ቤት፣ በሁለተኛ ዕጣ ሁለት ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ፒክ አፕ መኪና፣ በሶስተኛ ዕጣ ባለሁለት መኝታ የመኖሪያ ቤት እና ሌሎችንም ሽልማቶች ይዟል-(ኢዜአ) ፡፡", "passage_id": "09843d0396645ca4cf28b5f7359573e1" }, { "cosine_sim_score": 0.43666934967041016, "passage": "ፋሲል ከነማ እና ባህር ዳር ከተማ ራሳቸውን በፋይናንስ ለማጠናከር እና በዘለቄታዊነት የገንዘብ እጥረታቸውን ለመቅረፍ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ።ይጀመራል ተብሎ ከታሰበበት ሰዓት አንድ ሰዓት ዘግይቶ የተጀመረው ዝግጅት በርካታ ሃሳቦች የተነሱበት ሲሆን ስለ ስምምነቱ ዝርዝር ጉዳይ ተብራርቶበታል። በባህር ዳር ናኪ ሆቴል በተደረገው ዝግጅት የባህር ዳር ከተማ ከንቲባ አቶ ሙሉቀን ዓየሁ፣ የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ሙሉቀን አዳነ (ዶ/ር)፣ የሁለቱ ክለብ ደጋፊዎች ማኅበር ፕሬዝዳንቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በፕሮግራሙ ሁለቱን የክልሉ የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦችን ፋይናንስ በዘለቄታዊነት ለማጠናከር የታሰበን ፕሮጀክት አስመልክቶ ገለፃ እና ማብራሪያ የተደረገ ሲሆን በዋናነት ክለቦቹ ከመንግስት በየዓመቱ ከሚበጀትላቸው በጀት ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ የታሰበ መሆኑ ተነግሯል። ምንም እንኳን የስምምነቱ ዋና ዓላማ ክለቦቹን ከመንግስት ጥገኝነት ለማላቀቅ ቢሆንም በአጭር ጊዜ እቅድ ክለቦቹን ህዝባዊ ማድረግ፣ ደጋፊዎችን ያማከለ ስራ መስራት፣ የታዳጊ ማሰልጠኛ ማዕከላትን መገንባት እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮችን ያለመ መሆኑ ተነግሯል።ከገለፃው በኋላ ሁለቱ ክለቦች በበላይ ጠባቂዎቻቸው አማካኝነት የስምምነት ፊርማ ያኖሩ ሲሆን የጋራ የባንክ አካውንት ከነገ ጀምሮ ተከፍቶ ስራዎች እንደሚጀመሩ በመጨረሻ ተገልጿል።", "passage_id": "7e2c6544295b7354815ed401e6021fad" }, { "cosine_sim_score": 0.4362117648124695, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የተወያዩ ሲሆን ሁለቱ ሀገራት የኢንቨስትመንትና ወታደራዊ መስኮችን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራረሙ።ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ፕሬዚዳንት ማክሮን ዛሬ ከሰዓት ነበር ላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ የደረሱት።በላሊበላ ቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር በመሆን የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጎብኝተዋል።ከላሊበላ ጉብኝት በኋላም ወደ አዲስ አበባ የተመለሱ ሲሆን፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድም የፈረንሳዩን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።ውይይታቸውም በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች እንዲሁም የሁለቱ ሀገራት ህዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ መሆኑም ተነግሯል።ከውይይቱ በተጨማሪም በኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የፋይናንስ ትብብር፣ በቅርስ ጥበቃ፣ በመከላከያ ሰራዊት አቅም ግንባታ እና በኢንቨስትመንት ዘርፍ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይም የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል።ከፊርማ ስነ ስርዓቱ በኋላም በሰጡት መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፥ የመግባቢያ ፊርማው ከዚህ ቀደም በፈረንሳይ በነበራቸው ቆይታ በጋራ ለመስራት ከስምምነት የተደረሰባቸውን ጉዳዮች ወደ ተግባር ለመቀየር የሚያስችል ነው ብለዋል።ኢትዮጵያ ጠንካራ የሆነ የባህር ሀይል እና የአየር ሀይል ለመገንባት ትፈልጋለች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ የዛሬው ስምምነት ሀገራቱ በዘርፉ በጋራ እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል።በኢንቨስትመት መስክም በርካታ የፈረንሳይ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ መጥተው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ግፊት ለማድረግ የሚያግዝ ስምምነት መፈረሙንም አስታውቀዋል።ከዚህ በተጨማሪም ረጀም ዓመታት ያስቆጠረውን የኢትዮጵያን እና የፈረንሳይን ግንኙነት ማደስ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረናል ብለዋል።ፕሬዚዳንት ማክሮን በኢትዮጵያ ውስጥ ሰላምን ለማስፈን በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ለኢትዮጵያ አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት ማሳየታቸውን ገልፀዋል።የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በበኩላቸው፥ ባሳለፍነው እሁድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላይ በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን በመግለፅና ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናናትን በመመኘት ነው ንግግራቸውን የጀመሩት።ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸው እህትማማች ሀገራት ናቸው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፥ የሁለቱ ሀገራት ትብብር በሁሉም መስክ ተጠናክሮ እንዲቀጠል ለማድረግ እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።ፕሬዚዳንቱ አክለውም የኢትዮጵያ ቅርሶችን ለመጠበቅ እና ለመንከባከብ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በተለይም ከሀይማኖት ተቋማት ጋር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።ቅርሶቹን ለመጠበቅም ከገንዘብ በተጨማሪ የቴክኒክ ድጋፍ በማድረግ እና ባለሙያ በመላክ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉም ገልፀዋል።ፕሬዚዳንት ማክሮን አክለውም የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር በፈረንሳይ ልማት ኤጀንሲ በኩል 85 ሚሊየን ዩሮ በብድር መልኩ እንዲሁም 15 ሚሊየን ዩሮ ደግሞ በሀገሪቱ የተጀመሩ ለውጦችን ለመደገፍ ኢትዮጵያ ለመስጠት መወሰኑን ገልፀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኢኮኖሚው ዘርፍ እና ሰላምን ለማስፈን እየሰሩ ላለው ስራ ከፈረንሳይ መንግስት ሙሉ ድጋፍ እንዳላቸውም አረጋግጠዋል።  ", "passage_id": "4684152b4936b0fdfe2baf93b114cd70" }, { "cosine_sim_score": 0.4336055517196655, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 08/2005 (ዋኢማ) – በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ተፈጥሯዊ፣ታሪካዊ እና ባህላዊ ቅርሶችን ለመንከባከብ እና ለማልማት የሚያግዝ  የ245 ሚሊዮን ብር ከአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን የእርዳታ ስምምነት መፈራረሙን የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር  አስታወቀ፡፡የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር አቶ ሶፍያን አህመድ የአውሮፓ ኮሚሽን ላለፉት 37 ዓመታት ኢትዮጵያ ትኩረት ለሰጠቻቸው የልማት ስራዎች ድጋፍ ሲሰጥ መቆየቱን ጠቅሰው በባህል እና ቱሪዝም ልማት ላይ ድጋፍ መስጠቱም የሁለቱን ወገኖች የልማት ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክረው አመልክተዋል፡፡በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት የልማት ትብብር ኃላፊ ሚስተር ዴኒስ ቴህሊን በበኩላቸው የገንዘብ ድጋፉ የቅርሶችን ዘላቂ ልማት በማረጋገጥ ቱሪዝምን ማስፋፋትና በሂደቱም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማደረግ ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡በሚቀጥሉት ስደስት ወራትም የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን በኢትዮጵያ ሰባት የልማት ፕሮጀከቶችን ለመደገፍ በዝግጅት ላይ መሆኑን የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዘግቧልሲል ፋና ብሮድካስትንግ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "cb4a36813edac0fc384a45ab47d7bb20" }, { "cosine_sim_score": 0.4313887357711792, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቤልጂየም ብራሰልስ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ጆን-ክላውድ ጀንከር ጋር በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቀው ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል።በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ በተመለከተ ገለፃም አድርገዋል።የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ጆን-ክላውድ ጀንከር በበኩላቸው በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ አድንቀው የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡የሁለቱ ወገኖችን ውይይት ተከትሎ 130 ሚሊዮን ዮሮ የሚያወጡ ሶስት የፋይናንስ ስምምነቶች ተፈርመዋል፡፡የፋይናንስ ስምምነቱም በኢትዮጵያ ዘላቂ ኃይል ለማመንጨት ለተያዙ ፕሮጀክቶች፣ ለአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ እና የሥራ እድል ፈጠራ እንቅስቃሴዎችን ለመደገፍ እንደሚውል በስምምነቱ ተገልጿል።የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የልማት ፕሮጀክቶችን በመደገፍ ዋነኛ የልማት አጋር ነው። (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "11b1d20ff609c194e4c2d3dfa8514942" }, { "cosine_sim_score": 0.4273332953453064, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 16/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች አህጉሩን ከኮሮና ወለድ የምጣኔ ሀብት ቀውስ ለመታደግ በርካታ ቢሊዮን ዩሮ የድጋፍ ረቂቅ በጀት አጸደቁ፡፡ሀገራቱ ትናንት ባካሄዱት የቪዲዮ ኮንፈረንስ 540 ቢሊዮን ዩሮ ድጋፍ አጽድቀዋል፤ ድጋፉም ከመጪው ግንቦት 24/2012ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑ ታውቋል፡፡እንደ ቢቢሲ ዘገባ ድጋፉ የአህጉሩን ምጣኔ ሀብት በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያነቃቃውም ይጠበቃል፡፡ በተለይ የስፔንና ጣልያን ምጣኔ ሀብት ክፉኛ መጎዳቱ እየተገለጸ ነው፡፡በአብርሃም በዕውቀት", "passage_id": "23f1ad6a981512d55958a6d137c74c9b" } ]
62ea3a699f046144f4679b09edfca6bd
1bf23fa0c3d7bc7283e92b8035da3ce0
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማና ልዑካቸው ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ሁለቱ ወገኖች እንግሊዝ ለኢትዮጵያ የልማት እንቅስቃሴዎች በምታደርገው ድጋፍ ዙሪያ ውይይት አድረገዋል፡፡የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሸርማ፣ በኢትዮጵያ ያለው አገር በቀል ሪፎርምን አድንቀው፣ አገራቸው ለኢትዮጵያ ልማት የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እንግሊዝ ለኢትዮጵያ ለምታደርገው ድጋፍ አድናቆታቸውን ገልጸዋል፡፡(ምንጭ:-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31307/
[ { "cosine_sim_score": 0.5041865110397339, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪታኒያ -አፍሪካ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ከጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጋር ተገናኝተው የተወያዩት።በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ባተኮረው ውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የብሪታንያ ግንኙነት ወደ ላቀ የትብብር ከፍታ ለማሸጋገር እንደሚሰሩ ተስማምተዋል።በተመሳሳይ በቤኪንግሃም ቤተመንግስት በተደረገው የእራት ግብዣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከልዑል ዊልያም ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።ልዑል ዊልያም ኢትዮጵያውያን የመጎብኘት ፍላጎት እንዳላቸው የገለፁላቸው ሲሆን፤ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ ልዑሉ ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቅርበውላቸዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው እለትም ከእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ ጋር መወያየታቸውም ይታወሳል።ውይይታቸው በመሰረተ ልማት፣ በግብርና፣ በአካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ያተኮረ መሆኑን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በዚህ ወቅት አቶ ደመቀ የሁለቱ ሃገራት የልማት ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ በበኩላቸው፥ ሃገራቸው ኢትዮጵያ ለጀመረችው የለውጥ ማሻሻያ ተግባር ድጋፍ እንደምታደርግ ገልጸዋል።በተያያዘም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዲያጆ ማኔጅመንት ግሩፕ ጋር በኩባንያው እንቅስቃሴ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።ዲያጆ ኩባንያ በሃገሪቱ ከፍተኛ የግብር ከፋይ መሆኑን ያነሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በቀጣይ ለኩባንያው ውጤታማ እንቅስቃሴ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በእንግሊዝ የአፍሪካ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።ውይይቱም ከጉባኤው ጎን ለጎን የተደረገ ነው።", "passage_id": "5bcfdc8e2891fca29c0805e988246fa0" }, { "cosine_sim_score": 0.5004726052284241, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉጂ ዲ ማዮ ጋር ተወያይተዋል።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራ የመንግሥት ከፍተኛ ልዑክ ጣሊያን ሮም ይገኛል።በሮም ቆይታቸውም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጣሊያን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉጂ ዲ ማዮ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በቆይታቸውም አጠቃላይ በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ እና በሁለቱ ሃገራት ታሪካዊ  ግንኙነት እንዲሁም ዲፕሎማሲያዊ ትስስር በሚያጠናክሩ ርዕሶች ዙሪያ በጋራ መክረዋል።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራ የመንግሥት ከፍተኛ ልዑክ ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር  ጁሴፔ ኮንቴ ጋር መወያየታቸውም ይታወቃል።", "passage_id": "0db6f66b12d49bac8c27e0bf806d781d" }, { "cosine_sim_score": 0.47252678871154785, "passage": "ጠቅላይ ሚንስትር  ዐቢይ አህመድ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት ለኢትዮጵያ በሚያደርገው ድጋፍ ዙሪያ ከድርጅቱ መሪ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡በጣሊያን ሮም የሚያደርጉትን የልማት አጋሮች ውይይት በመቀጠል ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ዛሬ ከተባበሩት መንግስታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆዜ ግራዚያኖ ድ ሲልቫ ጋር ተወያይተዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ቀንድ እየተጫወተች ያለውን ሚና አድንቀው በተለይም ሰላም ዋነኛ ቅድመ-ሁኔታ በመሆኑ በቀጠናው ሰላምን ለማምጣት የተደረጉ ጥረቶችን መልካም ጅምሮች ሲሉ ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በበኩላቸው በአፍሪካ ቀንድ ለትብብርና ኢኮኖሚያዊ ውህደት ቅድሚያ እንደሚሰጡ ለዋና ዳይሬክተሩ ገልጸው የቀጠናው ሰላም ለሁሉም ነገር መሰረት መሆኑን አስምረውበታል፡፡የምግብ ዋስትናንና ግብርናን በተመለከተ አገሪቱ የምግብ ዋስትና መርሃ ግብሯን ስኬታማ ለማድረግ የአነስተኛ ገበሬዎች ዋና ፍላጎት የገበያ ትስስር መሆኑን ዶክተር አብይ ተናግረዋል፡፡የአለም አቀፉ ምግብና እርሻ ድርጅትም ከኢትዮጵያ ጋር በዚሁ ዙሪያ በሚሰጠው የተቀናጀ የቴክኒክ ድጋፍ ላይና በሌሎችም መስኮች ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "8bfa52ef926ccc720979f467e1294e5d" }, { "cosine_sim_score": 0.4661597013473511, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ጃን ክላውድ ጀንከር ጋር በስልክ ውይይት አደረጉ ።በውይይቱ  በኢትዮጵያ እየመጣ ባለዉ ባለው ለውጥ ዙርያ ተነጋግረዋል።     ጥቅምት 30 ቀን ባካሄዱት በዚህ የስልክ ውይይት ላይ ጃንከር በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ቀጣይ ማሻሻያ የአውሮፓ ሕብረት ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል። ", "passage_id": "153fef4afff1deb5d2bdeb822041cd96" }, { "cosine_sim_score": 0.46079838275909424, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓለምአቀፍ ጉዳዮች እና ምክትል ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚስተር ዴቪድ ኩኣሪ ጋር ለንደን ተገናኝተው መክረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ለአውሮፓ ሃገራት ግልፅ በሚያደርጉበት ዓለምአቀፍ ተልዕኮ እንግሊዝ ገብተዋል።በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ተስፋ ሰጪ የሪፎርም ስራዎች ተግባራዊ በሚደረጉበት ዓመታት፤ በወንበዴው የህውሃት ቡድን ሴራ በህዝቡ እና በመንግሥት በርካታ ጥፋቶች እንደተፈፀሙ አስታውሰዋል። በዚህ መሰረት መንግሥት ህግ የማስከበር እርምጃ ለመውሰድ መገደዱን እና ጥፋተኞችን ለህግ የማቅረብ ጠንካራ እንቅስቃሴ ውስጥ መገባቱን አስረድተዋል። ሚስተር ዴቪድ በበኩላቸው ኢትዮጵያ አስተማማኝ ሰላም እና ፀጥታ ለቀጠናው መረጋጋት ከፍተኛ ትርጉም እንዳለው ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በቀጠናው ሰላም እና ፀጥታ እንዲሰፍን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጓን ያስታወሱት አማካሪው፤ በቀጣይም ለቀጠናው በዘላቂነት መረጋጋት የሰላም ምንጭ ሆና መቀጠል ይኖርባታል ~ ብለዋል። መንግሥት በጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ ንፁህና ዜጎች እንዳይጎዱ እና የሰብዓዊ ድጋፍ መስጫ መንገዶች ማመቻቸት እንደሚገባ ጠቁመዋል። መንግስት ህግ በማስከበር እርምጃ ንፁሃን ዜጐችን ከማንኛውም አደጋ የመጠበቅ እና የመከላከል ዓላማ አስቀምጦ በሃላፊነት ስሜት እንደሚያስፈፅም በመግለፅ፤ የሰብዓዊ ድጋፍ መስጫ ኮሪደሮች የማመቻቸት ስራ እንደሚጠናከር አቶ ደመቀ ተናግረዋል። በመጨረሻም የተጀመረው ህግ የማስከበር ኦፐሬሽን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ አቶ ደመቀ ማረጋገጣቸውን ከፅ/ቤታቸው ያገፕነው መረጃ ያሳያል ።", "passage_id": "4e8c859a36dd97b0c8f01e60039fbb1d" }, { "cosine_sim_score": 0.4500562250614166, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሌይ ጋር ተወያዩ።አቶ ገዱ የዓለም ምግብ ድርጅት ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቀው፤ ኢትዮጵያ ከፕሮግራሙ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጸዋል።በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ያለበትን ደረጃ እና ኢትዮጵያ ወረርሽኙን ለመግታት እያከናወነች ያለውን ስራ በተመለከተ ገለጻ አድርገዋል።የበረሃ አንበጣና የጎርፍ አደጋ በኢትዮጵያ እና በጎረቤት ሃገራት እያደረሰ ያለውን ጉዳት በተመለከተም ማብራሪያ ሰጥተዋል።የአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ከምንጊዜውም በላይ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ድጋፍ በእጅጉ እንደሚፈልግና የዓለም የምግብ ፕሮግራም እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተሻለ አጠናከሮ እንዲቀጥል አቶ ገዱ ጥሪ አቅርበዋል።አቶ ገዱ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር ተያይዞ አለም አቀፉ ማህበረሰብ ሶስቱ አገሮች ያላቸውን ልዩነት በውይይትና በድርድር እንዲፈቱ ድጋፍ እንዲያደርግም ጠይቀዋል።የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢስሌይ በበኩላቸው ፕሮግራሙ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን፣ የበረሃ አንበጣንና የጎርፍ አደጋን ለመከላከል እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴም አድንቀዋል።የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የዓለም ስጋት በመሆኑ የሁሉም አካላት ትብብር ወሳኝ መሆኑን ዴቪድ ቤስሊይ ጠቁመዋል።ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ሶስቱ አገሮች ልዩነታቸውን በውይይት መፍታት አለባቸው ብለው እንደሚያምኑም ገልጸዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "321d25b31e0e72ad3c303bae732fd73b" }, { "cosine_sim_score": 0.44360795617103577, "passage": "የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የፀጥታ ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጆሴፍ ቦረል ጋር በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በስልክ ተወያዩ፡፡አቶ ደመቀ ክላስተርን መሠረት ባደረገ የማስተባበር ዘዴ እየተተገበረ ባለው የክልሉ የመልሶ ግንባታና መልሶ ማቋቋም ሥራዎች እንዲሁም በክልሉ የሰብአዊ ድጋፍ ለማድረስ እየተከናወኑ ያሉት ሥራዎች ላይ ለከፍተኛ ተወካዩ ገለፃ አድርገዋል፡፡ሚኒስትሩ በክልሉ ያሉ ሰብዓዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት መንግስት እና ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በቅንጅት እየሰሩ መሆኑንም ለከፍተኛ ለተወካዩ ገልፀዋል።ሁለቱም ወገኖች ባደረጉት ውይይት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ ማድረስ ላይ የተጀመሩትን ጥረቶች ለማጠናከር እና በቅርበት መስራታቸውን ለመቀጠል በኢትዮጵያና በአውሮፓ ህብረት መካከል የጠበቀ ትብብርን ለማጠናከር መስማማታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "fb1a69ebf8234524ffacc879d5bb4adc" }, { "cosine_sim_score": 0.43797576427459717, "passage": "ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የሱዳንና እንግሊዝ ዜጋ የቢዝነስ መሪና የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን መሥራች ከሆኑት ዶ/ር መሃመድ ኢብራሂም ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል ።ሁለቱ ወገኖች ስለአስተዳደር፣ ስለ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትና በአፍሪካ እና በኢትዮጵያ ስላሉ ተያያዥ ችግሮች ተወያይተዋል።   እንዲሁም ወሳኝ የሆነው አህጉራዊ የወጣቶች ተሳትፎና የሥራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ ውይይት እንዳደረጉ ተገልጿል።ዶ/ር መሃመድ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ በማድነቅ አንድነት ላይ ተመስርቶ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምኞታቸውን ገልፀዋል።(ምንጭ: ጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት )  ", "passage_id": "3ec7bb190aed164358278e25051ff0c8" }, { "cosine_sim_score": 0.43779027462005615, "passage": "ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጀርመኗ ቻንስለር አንጌላ መርክል ጋር በስልክ መወያየታቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ጠቆሙ።ኮቪድ-19ን ለመከላከልና ሥርጭቱን በመግታት ላይ ያተኮረ ውይይት ማድረጋቸው፤ ሀገሪቱ ለኢትዮጵያ ስለለገሰችው የኮቪድ-19 መመርመሪያ ግብዓትና መገልገያ ቁሳቁሶች፤ በዚህ ፈታኝ ወቅትም ጀርመን ከኢትዮጵያ ጎን ለመቆም ያላትን ቁርጠኝነት እና አጋርነት ማሳየቷን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ማመስገናቸውን ጠቅሰው የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።የጀርመን ቻንስለር አንጌላ መርክል የታላቁን የኅዳሴ ግድብ አስመልከቶ ለሁሉም አካላት የሚያመች ሥምምነት ላይ ለመድረስ የሚደረጉ ጥረቶችን እንደሚደግፉም በውይይታቸው ገልፀዋል።", "passage_id": "2a46aeed9cb7cc92fe78af1f3f700075" }, { "cosine_sim_score": 0.4368169605731964, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ፡፡ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡በዚህም በሃገሪቱ የጸጥታ ጉዳይና ባጋጠሙ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል፡፡", "passage_id": "13ecfb8a1ec29edc0bb1f315bf484738" }, { "cosine_sim_score": 0.4335627555847168, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/2012 ዓ.ም (አብመድ) አራት የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት አህጉሩን በመወከል ከመድኃኒት አምራች ኩባንያው አስትራዜኒካ ጋር የኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተዋውለዋል፡፡ በቂ ክትባት በማምረት የኮሮናቫይረስን ለመከላከል ያለመ ውል መሆኑን የጣልያን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በስምምነቱ መሠረት የእንግሊዝና ስዊድን ጥምረት የሆነው ግዙፍ የመድኃኒት አምራች ኩባንያ አስትራዜኒካ 400 ሚሊዮን ብልቃጥ ክትባቶችን ለአውሮፓ የሚያመርት ይሆናል፡፡ ክትባቱ በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እየበለጸገ የሚገኝ ነው፡፡ ኩባንያው ወረርሽኙን ለመከላከል ያለምንም ትርፍ ክትባቱን እንደሚያቀርብም አስታውቋል፡፡ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ክትባቱ ክሊኒካዊ ሙከራ (የሕክምና ሙከራ) ላይ ነው፡፡ በዚህ ክረምት ሙከራው እንደሚጠናቀቅም ይጠበቃል፡፡ የሙከራ ውጤቶቹ ደኅንነቱ የተጠበቀና ውጤታማ መሆኑ የክትባት ተቆጣጣሪ አካላትን ካሳመነ በአውሮፓውያኑ 2020 መገባደጃ ክትባቱን ለሰዎች ለመስጠት ታቅዷል፡፡ኩባንያው አዲስ የገባው የውል ስምምነትም ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ኔዘርላንድና ጣሊያንን ባቀፈው ከአውሮፓው የክትባት ጥምረት ቡድን ጋር የተደረገ ነው፡፡ እነዚህ ሀገራት ክትባቱን ለአውሮፓ አባል ሀገራት የሚያቀርቡም ይሆናል፡፡\nኩባንያው ከዚህ ቀደምም ከተለያዩ ሀገራት ጋር ስምምነት መፈጸሙ ይታወሳል፤ ቻይና፣ ብራዚል፣ ጃፓንና ሩሲያም ተመሳሳይ ፍላጎት እንዳላቸው ሲ ጂ ቲ ኤን ዘገባ ያመለክታል፡፡አስትራዜኒካ ሁለት ቢሊዮን ብልቃጥ ክትባቶች እንዲያመርቱለት ከዓለም አቀፍ የመድኃኒት አምራች ኩባንያዎች ጋርም ስምምነት ማድረጉን ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወሳል፡፡", "passage_id": "355597d2afb76373f5e9ec96e4a54264" }, { "cosine_sim_score": 0.42567771673202515, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሰዓት በመቐለ ከተማ ተገኝተው ከሀገር መከላከያ ሠራዊት አዛዦች እና ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ተወያይተዋል።በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው እንደገለጹት የቴሌኮም እና የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረታዊ አገልግሎቶች ከጥገና ሥራ በኋላ ተመልሰው እየቀጠሉ ነው።የመሠረተ ልማት መልሶ ግንባታ እየተከናወነ ሲሆን፣ ሰብዓዊ እርዳታም እየቀረበ ነው ብለዋል።ወንጀለኛውን ቡድን ለሕግ የማቅረብ ሥራችን ይቀጥላልም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ።", "passage_id": "2013e36c8c159ae9e8d9b7daf2d879de" }, { "cosine_sim_score": 0.42399361729621887, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቻቸው ማሪ ቱምባ ንዜዛ እና ከታንዛኒያ አቻቸው ፕሮፌሰር ፓላማ ጋምባ ጆን ካቡዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡በውይይታቸው በሁለትዮሽ፣ አካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።ከዚህ ባለፈም የአባይ ተፋሰስ አባል ሃገራትን ህዝቦች እያደገ የመጣ የመልማት ፍላጎት ማሟላት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር መስራት እንደሚያስፈልግ በውይይታቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል።ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪ ቱምባ ንዜዛ ጋር በነበራቸው ውይይት ሁለቱ ሃገራት ያላቸውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።ሚኒስትሮቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮንጎ የሚያደርገውን በረራ እያደገ ከመጣው የተጓዥ ቁጥር ጋር ማጣጣም እንዲችል ተጨማሪ ትብብር እና ውይይት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ተወያይተዋል።በተመሳሳይ አቶ ገዱ ከታንዛኒያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፕሮፌሰር ፓላማጋምባ ጆን ካቡዲ ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ማካሄድ እና ከናይል ተፋሰስ ጋር በተያያዘ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።የታንዛኒያ መንግስት በሃገሪቱ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እያደረገ ላለው ድጋፍና በቅርቡ ለኢትዮጵያ ኤምባሲ መገንቢያ የሚውል መሬት በማቅረቡ ምስጋና አቅርበዋል።የታንዛኒያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፕሮፌሰር ፓላማጋምባ ጆን ካቡዲ በበኩላቸው፥ ሃገራቱ ዘመናትን ያስቆጠረ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቅሰው ይህን ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።አቶ ገዱ ለሚኒስትሮቹ ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን ከህዳሴው ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ እያካሄዱት ያለውን ድርድር በተመለከተ ማብራሪያ መስጠታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በተያያዘም ሚኒስትሩ ከናይጄሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆፍሪ ጂዶፎር ክውስኪ ኦንይማ እና ከቡሩንዲው የውጭ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ኢዘችይል ኒቢጊራ ጋር በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ትብብር ዙሪያ መክረዋል።ከናይጀሪያው አቻቸው ጋር በነበራቸው ውይይት የሃገራቱን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር መከናወን ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል።ከቡሩንዲው የውጭ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ባደረጉት ቆይታም ከናይል ውሃ አጠቃቀም፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የሃገራቱን ግንኙነቱን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ሃሳብ ተለዋውጠዋል። ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "b615a2d666a518f06a328574eccb9854" }, { "cosine_sim_score": 0.4179825186729431, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቤልጅየም ንጉሥ ፊሊፕ ሌኦፖልድ ሉዊ ጋር በስልክ ተወያዩ።ፕሬዚዳንቷ ከንጉሱ ጋር ሁለቱ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እያደረጉት ስለሚገኘው ጥረትን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።በውይይቱም ወረርሽኙ የሚሸነፈው ሀገራቱ በትብብር ሲቆሙ መሆኑን መሪዎቹ ገልፀዋል።", "passage_id": "04720c08639ba1cb26012e40948552c9" }, { "cosine_sim_score": 0.4179188013076782, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ።በውይይቱ ወቅት የሕወሓት ጁንታ ከዚህ የባሰ ጥፋት ከማድረሱ በፊት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርብ፣ የከተማው ሕዝብ እንዳይጎዳ ሕግ ለማስከበር በሚደረገው ዘመቻ በከተሞች አካባቢ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ ስምምነት መደረሱን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ከዚህ ባለፈም በጁንታው ግጭት ቀስቃሽነት ምክንያት የተፈናቀሉ ትግራዋይን ለመመለስና ለመርዳት በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በኩል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ውይይት ተደርጎ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ሕግ የማስከበር ዘመቻው ሲጠናቀቅ ትግራይን መልሶ ለማቋቋም የተዘጋጀው ዕቅድ በዝርዝር ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።", "passage_id": "bb1122923046de478885046522b7f73c" }, { "cosine_sim_score": 0.41332298517227173, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከተባበሩት መንግስታት ዩ ኤን ሃቢታት የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ኦማር ሳይላ ጋር ተወያይተዋል።ውይይታቸው በሚኒስቴሩ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ የትኩረት አቅጣጫዎችና በከተማ ልማት ቀዳሚ አጀንዳዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር።በወቅቱም በተያዘው የፈረንጆቹ 2020 መጨረሻ ድረስ በሚከናወኑና የዕቅዱን ተፈፃሚነት የሚያፋጥኑ ጉዳዮችን በመለየት በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።በመሬት አስተዳደር ብቃት ማረጋገጥ፣ ለካዳስተር ስራዎች አስፈላጊ በሆኑ መሳሪያዎች፣ የከተማ ልማት መረጃዎች የመነሻ ጥናትና በዘርፉ ቀዳሚ አጀንዳዎች የተፈጻሚነት ጥናት\nማስጀመርን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።በተባበሩት መንግስታት የዩ ኤን ሃቢታት የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ኦማር ሳይላ የ10 ዓመቱ መሪ ዕቅድና በቀዳሚ አጀንዳዎች ዙሪያ የተቀመጡትን ጉዳዮች፥ ከተቋሙ ፕሮጀክቶች ጋር በማጣጣም መስራት የሚቻልበትንና ድጋፍ የሚገኝበትን ሁኔታ እንደሚያመቻቹ ተናግረዋል።በተጨማሪም የተባበሩት መንግስታት ዩ ኤን ሃቢታት ካሉት ዘጠኝ ፕሮግራሞች ከ10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ ጋር አጣጥሞ ለመከለስና አብሮ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረምም ስምምነት ደርሰዋል። እንዲሁም የኢትዮጵያ ከተሞች ትብብር መድረክ በአፋጣኝ ወደ ተግባር የሚገባበትንና ሴክተሩ በከፍተኛ ቴክኒካል ባለሙያዎች መደገፍ በሚችልበት ሁኔታ መወያየታቸውን ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "279030fa10cfb8a7f518fbd5e49b23e7" } ]
38ad79399af19996eaa00dcfdf2a2c75
7b85823d1c597b0acad250a82fc39fdb
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ካውንስል አባላት ጋር ተወያዩ
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን የካውንስል አባላት ጋር በትናንትናው እለት ተወያይተዋል።በውይይቱ ወቅት ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ባደረጉት ንግግር፥ ፐብሊክ ዲፕሎማሲ በሌሎች ሀገራት ተሰርቶበት ለገፅታ ግንባታና ለመልካም ወዳጅነት በጎ ሚና መጫወቱን ጠቅሰዋል።በኢትዮጵያ ካለው አቅም ጋር ሲነፃፀር ግን ቨፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዘፍር ብዙ እንዳልተሰራ ያመላክተዋል ሲሉም ተናግረዋል።ስለሆነም ያለውን አቅም በተሻለ ለመጠቀም ቀደም ብሎ በነበረው የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ላይ አዳዲስ አባላት በመጨመርና መመሪያ በማዘጋጀት እንዲሁም ድጋፍ ሰጪ ተቃማትን በማስፋት ለአዲስ የዲፕሎማሲ ስራ ዝግጅቶች መጠናቀቁን አስታውቀዋል።የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን ካውንስል አባላቱ በበኩላቸው መመርያው ላይ ቢሻሻል የበለጠ ውጤት ያመጣል ያሉትን እንዲካተቱ ሃሳበ አቅርበዋል።ከበፊቱ የላቀ ስኬታማ ተግባራትን ማከናወን እንደሚችሉ ለዚህም ተግባር በመመረጣቸው ደስተኛ መሆናቸውን መግለፃቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን 75 አባላትን ያቀፈ ሲሆን፥ ከታዋቂ ሰዎች፣ ከሀይማኖት አባቶችና ተፅእኖ ፈጣሪ ግለስቦችን በማካተት ከስምንት አመት በፊት መዋቀሩ ይታወቃል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31308/
[ { "cosine_sim_score": 0.5761713981628418, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋር ተወያይተዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ እና ምክትል ከንቲባው አዲስ አበባ ከተማ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ባለት ሚና ላይ ያተኮረ ውይይት ማድረጋቸውን ምክትል ከንቲባው በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል፡፡እንዲሁም አዲስ አበባ ለሁሉም ምቹ እና ተወዳጅ ዋና ከተማ እንድትሆን በሚሰሩ ስራዎች ላይ በማተኮር መወያየታቸው ነው የተነገረው፡፡የአፍሪካ ህብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና 33ኛው የመሪዎች ጉባኤ ከጥር 28 እስከ የካቲት 2 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ይጠበቃል፡፡ጉባኤው የተዋጣለት እንዲሆን ከዚህ ቀደም ከተካሄዱት ጉባኤዎች በተሻለ መልኩ ለማካሄድ መንግስት ፍላጎት እንዳለው እና ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማስታወቁ የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "1068c93c546d2201fd43848b48fe9c41" }, { "cosine_sim_score": 0.5644088983535767, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ከሲቪክ ማህበራት ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ውይይቱ በአዲስ አበባ ኢሊሌ ሆቴል ነው የተካሄደው፡፡በውይይቱ ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ተሳታፊዎቹ የህወሓት ጁንታ በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት አውግዘዋል፡፡እንዲሁም የፌደራል መንግስት በህወሓት ጁንታ ላይ እየወሰደ ለሚገኘው ህግ የማስከበር ዘመቻ ያላቸውን ድጋፍም ገልጸዋል፡፡በተጨማሪም በትግራይ ክልል ያለው ሰብዓዊ እርዳታ እና ድጋፍ እንደሚያሳስባቸውም ነው የገለጹት፡፡መንግስት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎችም የሰብዓዊ እርዳታ እና ድጋፍ እንዲሰጥ እና ሁኔታዎችን እንዲያመቻችም ጠይቀዋል፡፡ በሰላማዊት ካሳ ", "passage_id": "57229ae25ebe5a9542d0d6eea566ca59" }, { "cosine_sim_score": 0.554153561592102, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ ትራንስፖርት ሚንስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሱዳን የመሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚንስትር ሀሺም ጣሂር ሼክ ጣሃ ጋር ተወያየ።በትራንስፖርት ሚንስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራውና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተው የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ካሳለፍነው እሁድ ጀምሮ በሱዳን ካርቱም ጉብኝት እያካሄደ ይገኛል።በትናንትናው እለትም ልዑኩ ከሱዳን የመሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚንስትር ሀሺም ጣሂር ሼክ ጣሃ ጋር  ተገናኝተው መወያየታቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ሱዳንን በትራንስፖርት ለማስተሰር እንዲሁም በወደብ አጠቃቀም እና በዘርፉ የተደረጉ ስምምነቶችን ለመተግበር በተካሄዱ የመሠረተ ልማት ሥራዎች ዙሪያ መክረዋል።በምክክሩ ከዚህ ቀደም ኢትዮጵያ ፖርት ሱዳንን ስትጠቀም ያጋጠሙ ማነቆዎችን በጋራ መፍታት እንዲሁም በምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኙ አካባቢዎች ፖርት ሱዳንን በመጠቀም የወጪ-ገቢ ንግድን ለማሳለጥና ማዳበሪያን ጨምሮ ሌሎች ምርቶችን በዚሁ ወደብ በመጠቀም ለማስገባት የሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ከመሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚንስትር እንዲሁም ተጠሪ ከሆኑ መስሪያ ቤቶች መካከል የሱዳን የባህር ወደብ ባለስልጣን፣ ከሱዳን ምድር ባቡር፣ ከሱዳን መንገዶች ባለስልጣን ኃላፊዎች ጋር በኮሪደሩ የተሰሩና በሂደት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ውይይት ተካሂዷል።", "passage_id": "36d27233bfbb5cad0b906ca3339d5d70" }, { "cosine_sim_score": 0.5531987547874451, "passage": "አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከዲፕሎማቶችና ሚሲዮኖች ጋር በቀጣዩ ሳምንት ይወያያሉ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአንድ ሳምንት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሥራዎች መርሀ ግብር ተዘጋጅቷል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በመጪው ሰኞ  ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥራ ኃላፊዎች፣ በውጭ አገራትና በዋና መስሪያ ቤት ከሚገኙ የሚሲዮን መሪዎች እና ዲፕሎማቶች ጋር ይወያያሉ፡፡ ውይይቱ የሚደረገው በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተተገበረ ስለሚገኘው ለውጥ፣ ባለፉት 10 ወራት ውስጥ የተገኙ የዲፕሎማሲ ውጤቶች እና ቀጣይ የውጭ ጉዳይ ተልዕኮ ላይ የሚያተኩር ነው፡፡በዚህ ወቅት ባለው ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ ጋር የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ይበልጥ ማስጠበቅ በሚቻልበት ሁኔታ በተለይ ኢትዮጵያዊነት በዓለም ጎልቶ እንዲወጣ፣ ከዳያስፖራው ጋር ሁሉም ኢትዮጵያውያን በአገራቸው አምባሳደር ሆነው እንዲንቀሳቀሱ፣ የዜጎች ክብር የሚረጋገጥበት፣ ብሔራዊ ደህንነት የሚጠበቅበት፣ ኢኮኖሚያዊ ዲፕሎማሲ የሚጎለብትበት ሁኔታዎች ላይ እንደሚመከርም አቶ መለስ ዓለም ገልጸዋል፡፡ በውይይቱ አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮችን ጨምሮ 60 ሚሲዮን መሪዎችና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ወደ አገር እየገቡ ሲሆን፤ ከውይይቱ በኋላ በቀጣይ ቀናቶች ሚሲዮንና የውጭ ጉዳይ ሥራ ዘርፎች የተናጠል ውይይቶችና የክንውን ሪፖርት ግምገማ ያደርጋሉ፡፡አቶ መለስ እንዳስታወቁት፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የሚያስጀምሩት ወቅታዊ፣ አገራዊ፣ አካባቢያዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ላይ ትኩረት የሚያደርግ የፓናል ውይይት ይደረጋል፡፡ የፓናል ውይይቱ ላይ ታዋቂ ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን እና ዲፕሎማቶች የሚሳተፉበት ይሆናል፡፡ ሌላኛው መርሐ ግብር ቅዳሜ ጥር 4 ቀን 2011 ዓ.ም ‹‹የኢትዮጵያ ባህል ቀን›› የሚል ስያሜ የተሰጠው በአዲስ አበባ ተቀማጭ ለሆኑ አገራት አምባሳደሮችና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽነሮች የሚጋበዙበት በዓይነቱ የተለየ ፕሮግራም ነው፡፡ፕሮግራሙ የተዘጋጀው አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲና እንደመሆኗ ዲፕሎማቶች ከተማዋን ይበልጥ ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ፕሮግራሙ የእንጦጦ ተራራን በመውጣት አፄ ምኒሊክ ቤተ መንግሥትንና ሙዚየም መገብኘት፣ የሱሉልታ ያያ መንደርን በማቅናት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ታሪክ የሚያሳይ ሙዚየም ይጎበኛል፡፡ ይህ ፕሮግራም በውጭ ጉዳይ አስተባባሪነት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ አዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ ቱሪዝም ኢትዮጵያ፣ የኢትዮጵያ ቱሪስት ኦፕሬተሮች ማህበር፣ የአዲስ አበባ ንግድ ዘርፍ ማህበራት ይሳተፉበታል፡፡በተያያዘ ዜናም  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ነብያት ጌታቸውን በቃል አቀባይነት ሾሟል፡፡ አቶ ነብያት ጌታቸው የመጀመሪ ዲግሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና እንግሊዝ አገር ከሚገኘው ሊድስ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ ኮሚኒኬሽን ሁለተኛ ዲግሪ አላቸው፡፡ አቶ ነብያት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰሜንና ደቡብ አሜሪካ እና ካሪቢያን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል የነበሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም በሚኒስትር ካቢኔ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጀነራል፣ የኢፌዴሪ አፍሪካ ህብረት ቋሚ መልዕክተኛ ጽህፈት ቤት  የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች ዳይሬክተር፣ በፐብሊክ ዲፕሎማሲ ኮሚሽን ተጠባባቂ ዳይሬክተር እና በተለያዩ የፖለቲካ ዲፓርትመንት በዴስክ ኦፊሰርነት ከ1985 ዓ.ም ጀምሮ አገልግለዋል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 4/2011ሰላማዊት ንጉሴ", "passage_id": "8a6c975b321735c5a63b0a2e688eee58" }, { "cosine_sim_score": 0.5503226518630981, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የሩሲያ፣ የአውስትራሊያ እና የአርመንያ አምባሳደሮችን ጋር  ተወያይተዋል።በዚህ ወቅትም አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ኢትዮጵያ ከሶስቱም ሀገራት ጋር ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ታሪካዊ ግንኙነት ያላት መሆኑን አውስተዋል።ግንኙነቱን በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በባህል፣ በትምህርት፣ በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።ከሀገራቱ ጋር ከዚህ በፊት የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ተግባር በመለወጥ አዳዲስ ስምምነቶችን ለመፈራረም እንደሚሰራም ጠቁመዋል።ከዚህ ባለፈም ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን  ሁለንተናዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እንደምትሰራ መናገራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የሩሲያ፣ የአውስትራሊያ እና የአርመንያ አምባሳደሮች በበኩላቸው በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ያለውን ኢኮኖሚዊ እና ፖለቲካዊ  ለውጥ አድንቀዋል።ከዚህ ቀደም የተፈረሙ ስምምነቶችን ወደ ተግባር ከመለወጥ ባለፈ አዳዲስ ስምምነቶችን በመፈራረም የሚጠበቀባችውን ለማከናወን በትኩረት እንደሚሰሩም ገልጸዋል።", "passage_id": "2b824428ed13458b3aea360f69e31796" }, { "cosine_sim_score": 0.539268970489502, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአውሮፓ እና አሜሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ስለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ገለጻ አድርጓል። ገለጻው በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንደርጋቸው እና በአንጂነር ጌዲዮን አስፋው አማካኝነት ተሰጥቷል። የገለጻው ዋና ዓላማ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት እንዲሁም በግድቡ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ መካከል ሲደረጉ የነበሩ ውይይቶች ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ አምባሳደሮቹ ወቅታዊ መረጃ እንዲኖራቸው ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏል። የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ በኢትዮጵያ ህዝብ ሙሉ ድጋፍ እየተገነባ ያለ ፕሮጀክት መሆኑን እና በአሁኑ ሰዓት ሀይል ለማመንጨት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ በዚህ ወቅት ተገልጿል። ከዚህ ባለፈም ግድቡ ለኢትዮጵያ፣ ለቀጠናው ብሎም ለአፍሪካ አህጉር የሚኖረውን ጠቀሜታ በተመለከተ ገለጻ የተደረገ ሲሆን፥ የግድቡ ግንባታን በትብብር፣ በፍሃዊነት እና በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት በማያደርስ መልኩ ኢትዮጵያ እየገነባች መሆኑም ተብራርቷል። ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ የህዳሴ ግድብ ግንባታው ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ በርካታ ውይይቶች ማድረጋቸውን እና የነበሩ ልዩነቶችን በውይይት እየፈቱ ከዚህ ደረጃ መድረሳቸውን፥ በቀጣይ የሚኖሩ ልዩነቶችንም በተመሳሳይ በሶስቱ ሃገራት በሚደረጉ ውይይቶች ለመፍታት ኢትዮጵያ ቁርጠኛ መሆኗም ተገልጿል። ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን በተባበሩት መንግስታተ ድርጅት ዋና ፀሀፊ እና በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን በኩል የወጡ መግለጫዎችን ኢትዮጵያ እንደምታደንቅም በዚህ ወቅት ተነስቷል። ከገላጻው በኋላ አምባሳደሮቹ በአሁኑ ሰዓት ሶስቱ ሃገራት ወደ ወይይት ስለመመለሳቸው፣ ቀጣይ በሚያደርጉት ውይይትና ድርድር የአፍሪካ ህብረት ሚና ምን ሊሆን እንደሚችል ሀሳቦችን አንስተው ተጨማሪ ማብራሪያ ተሰጥቶበታል። መረጃው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ነው። #FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "676c5859c5df8a3bf4672cf80b31a716" }, { "cosine_sim_score": 0.5350821018218994, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡመር ጋማር አልዲን ኢስማኤል ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸው ወቅትም አምባሳደር ይበልጣል በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ገለፃ ማድረጋቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።በዚህም አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ የፌደራል መንግስት በህወሓት የጥፋት ቡድን ላይ እያካሄደ ያለውን ህግ የማስከበር ዘመቻ ከመንስኤው ጀምሮ አሁን ያለበት ደረጃ በተመለከተ ለተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገለፃ አድርገዋል።አምባሳደር ይበልጣል በገለፃቸው፥ ህግ የማስከበር ዘመቻው አሁን ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱን፣ ተጨማሪ ጉዳት ለመቀነስ የህወሓት የጥፋት ቡድን በሰላማዊ መንገድ እጅ እንዲሰጥ መጠየቁን ገልፀዋል።በተጨማሪም የህወሓት የጥፋት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት የመፈፀመ፣ የዘር ጭፍጨፋ ያደረገ፣ በህዝቦች መካከል የእርስ በእርስ ግጭት እንዲፈጠር በገንዘብ እና በሎጅስቲክስ ድጋፍ በማድረግ በርካታ ወንጀል ከፈጸመ የጥፋት ቡድን ጋር ድርድር ማድረግ እንደማይቻልም አብራርተዋል።በቀጣይ ጥቂት ጊዜያት ውስጥ ቡድኑ ለፍርድ እንደሚቀርብም ነው በገለጻቸው ያነሱት፡፡የሱዳን ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡመር ጋማር አልዲን ኢስማኤል በበኩላቸው፥ ጉዳዩን በቅርበት እንደሚከታተሉት፣ የተደረገላቸው ገለፃ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት እንደረዳቸው አስታውቀዋል።ኢትዮጵያና ሱዳን ወንድም እና እህት የሆኑ ሀገሮች በመሆናቸው እንደ ቤተሰብ የኢትዮጵያ ጉዳት እንደሚሰማቸው እንዲሁም በስደተኞች ጉዳይ ተባብረው እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል።", "passage_id": "a6ec384cb3f3035861c025930de06c10" }, { "cosine_sim_score": 0.5348705053329468, "passage": "የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩየኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተባበሩት መንግስታት ሴክሬታሪ ጄነራል የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ  ሚስ ሀና ሰርዋ ቴቴን ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።ሚኒስትሩ አቶ ገዱ በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር የመንግስታቱ ድርጅት ለአፍሪካ ጸጥታና ሰላም መረጋጋት ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሚገኝ በማስታወስ፤ ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታ ምክር ቤት  እና የአፍሪካ ሕብረት የጸጥታ ምክር ቤት በአዲስ አበባ የሚያደርጉት የምክክር መድረክ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ትብብር እንደምታደርግ አስታውቀዋል።ሀገሪቱ በኢጋድ ሊቀ መንበርነት ባላት ሚና በቀጠናዋ ሰላም ለማስፈን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እንደምትሰራም ሚኒስትሩ አክለው ገልጸዋል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ልዩ መልዕክተኛ  ሚስ ሀና ሰርዋ ቴቴ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ በሱዳን የነበረው አለመረጋጋት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ላደረገቸው ትልቅ ሚና አመስግነዋል።ልዩ መልዕክተኛዋ  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኢትዮጵያ የምታደርጋቸው የሰላም ማስከበርና ተዛማጅ ሥራዎች ለመደገፍ ቁርጠኛ እንደሆነም አስታውቀዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/በት ለጣቢያችን ባደረሰው መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ መስከረም 23 ቀን 2019 ኒው ዮርክ በሚካሄደው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ተሳታፊ እንድትሆን  ልዩ መልዕክተኛዋ ጥሪ አቅርበዋል።በተመሳሳይ  አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተባበሩት መንግስታት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (UNIDO) ተወካይና የክልላዊ ቅርንጫፍ ዳይሬክተር ሚስ አውረሊያ ካላብሮን ዛሬ  በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ  በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር የተባበሩት መንግስታት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ኢትዮጵያ  የጀመረችውን የኢንዳስትሪያላይዜሽን ጉዞ  እውን ለማድረግ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ በመግለጽ ለድርጅቱ ምስጋና አቅርበዋል።የኢትዮጵያ መንግስት ድርጅቱ የሚያስተባብራቸውን የልማት ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ትብብር እንደሚያደርግም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።የተባበሩት መንግስታት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ተወካይና የክልላዊ ቅርንጫፍ ዳይሬክተር ሚስ አውረሊያ ካላብሮ   በበኩላቸው፤ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ በማድነቅ፤ድርጅቱ በሀገሪቱ ለሚገኙ የቆዳ፣ጨርቃ ጨርቅ፣ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲሁም ሌሎች ፕሮጀክቶች ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ለክቡር ሚኒስትሩ አስረድተዋል።በተጨማሪ ድርጅቱ ለሸገር ማስዋብ ፕሮጀክት ድጋፍ እንደሚያደርግ በመግለጽ፤ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 3 እስከ 7 ቀን 2019 አቡ ዳቢ በሚካሄደው UNIDO(United Nations Industrial Development Organization) ኮንፈረንስ ተሳታፊ እንድትሆን ክብርት ዳይሬክተሯ ጥሪ አቅርበዋል። ", "passage_id": "ea4e4ef0489081fc3f745ebf9b0193d6" }, { "cosine_sim_score": 0.526579737663269, "passage": "የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሂሩት ዘመነ ዛሬ ነሀሴ 14 ቀን 2011 ዓም አዲስ አበባ ከሚኖሩ የኢጋድ አባል አገራት አምባሳደሮች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።የኢጋድ አባል አገራት አምባሳደሮች በቀጠናው ሰላምን በማስፈን ዘላቂ ልማት ለማስመዝገብ በሚደረገው እንቅሰቃሴ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ አሳስበዋል።አምባሳደሮቹ በበኩላቸዉ በቀጠናው በተለይም በደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፈን እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ ከግብ እንዲደርስ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡ሚኒስትር ዴኤታዋ  ውይይቱ በዋናነት የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ፈራሚ አካላት በነገው እለት በአዲስ አበባ ከሚያደርጉት ስብሰባ ጋር በተያያዘ ያለውን ቅድመ ዝግጅት ስራ በተመለከተ መረጃ መለዋወጥ ላይ ያተኮረ መሆኑን ነው የገለፁት።በውይይቱ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የሱዳን፣ የሶማሊያ፣ የጅቡቲ፣ የኬንያ እና የኡጋንዳ አምባሳደሮች መሣተፋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።", "passage_id": "2dd63f1560f4437a32cfcf106baff03f" }, { "cosine_sim_score": 0.5214089155197144, "passage": "የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከሱዳኑ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቅፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አል ድሪር ሙሀመድ ጋር በሁለትዮሸ እና በአከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ባደረጉት ንግግር ''ሱዳን በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ውስጥ ቅድሚያ የሚሰጣት አገር ናት'' ብለዋል።ሁለቱ አገሮች ለሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች ፍላጎት መሳካት ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩና የሁለቱ አገሮች ህዝቦች መፃኢ ዕድልም ተመሳሳይ መሆኑን የገለጹት ዶክተር ወርቅነህ በሁለቱ አገሮች መካከል በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ በርካታ ያልተነኩ እምቅ እድሎች መኖራቸውንና ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ የሁለቱ አገሮች መሪዎች በቁርጠኛነት እንደሚሰሩ ተናግረዋል። ''በሁለቱ አገሮች መካከል በከፍተኛ ደረጃ የተደረጉ የፖለቲካ ምክክሮች ሁለቱ ወገኖች ከፊት ለፊታቸው ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና ለህዝባቸው ጥቅሞች በጋራ ተጠቃሚነት ላይ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ማሳያ ነው'' ብለዋል።የሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አል ድሪር ሙሀመድ በበኩላቸው ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች ያሉ ሲሆን በአካባቢያችን እና በአለም አቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እንሰራለን\" ብለዋል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሚመራው አዲስ አመራር ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጥ ሱዳን እንደምታደንቅም ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በግንቦት ወር 2010 ዓ.ም በሱዳን ባደረጉት ጉብኝት በተመሳሳይ ፕሬዝዳንት ኦማር ሃሳን አልበሽር በቅርቡ በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት እንዲሁም ባለፈው ሳምንት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በሱዳን ባደረጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ወንድማማች ህዝቦች ፍላጎት ለማሳካት በጋራና በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ይታወቃል። (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "3c498204c6aac291604d82951e4c71c4" }, { "cosine_sim_score": 0.5198288559913635, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አይሮሪት መሐመድ ከኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዲፕሎማቲክ ዘርፍ ምክትል ጸሃፊ ኻሊፋ ቢን አሊ ቢን ኢሳ አልሃርቲ ጋር ተወያይተዋል።በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር አይሮሪት በሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ገለጻ አድርገዋል።ከዚያም ባለፈ ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ሰላምና ደህንነት እንዲሁም የኢኮኖሚ ውህደት እየተጫወተች ስላለው ሚና አስረድተዋል።ከዚያም በላፈ ሀላፊዎቹ በኢትዮጵያ እና በኦማን መካከል ያለውን ሁሉን አቀፍ ግንኙነት በተለይም በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ እንዲሁም በሠራተኛ ልውውጥ ጉዳዮች ላይ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን ኦማን ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "674a8661548b2fb6a7678800bd10634c" }, { "cosine_sim_score": 0.5190775990486145, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር ተወያዩ። ከመከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር በአዲሱ የመከላከያ ግንባታ ስትራቴጂ ዝግጅት እና በተቋማዊ የግንባታ ሂደት ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ወቅታዊ አገራዊ ፈተናዎችን ባገናዘበ መልኩ እንዲሁም ዓለማቀፋዊ የወታደራዊ አቅምን መሠረት አድርጎ የተዘጋጀው ሰነዱ ለህገመንግስቱ ተገዢ የሆነና ለህዝብና አገር ዘብ የቆመ ሠራዊት ለመገንባት ያግዛል ብለዋል፡፡ የካቲት ወር 2012 ዓ.ም ላይ የታተመው ረቂቅ የሥትራቴጂክ ሰነዱ በሂደት እየዳበረ ሁሉም ዜጋ በቀላሉ እንዲረዳው እንዲያውቀውና በጊዜ ሂደት ከወቅቱ ጋር እየተናበበ እንዲሻሻል ተደርጎ የሚቀረጽ ሲሆን በአዲስ መልክ ለማዘጋጀት ያስፈለገው ሠራዊቱን ለማዘመን በማለም መሆኑንም ገልፀዋል። ይህን ሰነድ በድጋሚ በትኩረት ለመመልከት ያስፈለገበት አምስት መሠረታዊ እውነታዎች አሉ ያሉት ጠቅላይሚኒስትሩ እነዚህን አመክንዮዎች በመለየት ሰነዱ እንዲሻሻል ተደርጓል ማለታቸውን ዋልታ ዘግቧል፡ ጠቅላይ ሚስትሩ በማብራሪያቸው እንዳነሱት የሠራዊት ግንባታ ስትራቴጂው የአገሪቱን ሉዓላዊነት ባስከበረ መልኩ ህዝቦቿ የሚተማመኑበት ዳር ድንበሯን የሚያስከብርና ዓለማቀፍ ተቀባይነቷ እንዲጨምር በሚያስችል መልኩ እንደተሰናዳም አስረድተዋል፡፡ የመከላከያ ሰራዊቱ ለፓርቲ ለብሔርና ለቡድን የወገነ ሳይሆን አገራዊ ሉዓላዊነትን መሠረት አድርጎ በህገመንግስቱ የሚመራ ሆኖ አገራዊ ቀጣይነትን ማረጋገጥ አለበት ብለዋል፡፡የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።  ", "passage_id": "8a28d7086949d7da3a3742ead826489e" }, { "cosine_sim_score": 0.5172743797302246, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 ፣(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከሆኑት ጆሃን ቦርግስታም ጋር ተወያዩ።አቶ ገዱ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ባላት ስትራቴጂያዊ እና ሁሉን አቀፍ ትብብር ደስተኛ መሆኗን ገልጸው÷ ይህንኑ በተሻለ አጠናክራ ለማስቀጠል በትኩረት ትሰራለች ብለዋል።ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጤና ስጋት የሆነውን የኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል በምታደረገው ጥረት የአውሮፓ ህብረት እያደረገ ስላለው ድጋፍም  ሚኒስትሩ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።አቶ ገዱ አያይዘውም ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ከዚህ ቀደም የጀመሩትን ውይይት ለማስቀጠል በሚያደርጉት ውይይት የአውሮፓ ህብረት በታዛቢነት በመሳተፉ ኢትዮጵያ ደስተኛ መሆኗን ጠቁመዋል።ግድቡ የደረሰበትን ደረጃ እና እስከዘሬ ድረስ በሶስቱ አገሮች የተደረጉ ውይይቶቸን በተመለከተም  አቶ ገዱ ለአምባሳደሩ ገለጻ አድርገዋል።አምባሳደር ጆሃን ቦርግስታም በበኩላቸው ÷የአውሮፓ ህብረት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እያደረገች ያለውን ጥረት በማድነቅ የአውሮፓ ህብረት በዚህ በኩል የሚያደርገውን ድጋፍም አጠናከሮ ይቀጥላል ብለዋል።አምባሳደሩ አያይዘውም ሶስቱ አገሮች ከግደቡ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ የአውሮፓ ህብረት አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ መግለጻቸውንከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ። ", "passage_id": "808ef3519ad49b6bb50317987fbc4c31" }, { "cosine_sim_score": 0.5123292207717896, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከክፍለ ጦር አዛዦች በላይ ያሉ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ጋር ውይይት እያካሄዱ መሆኑ  ተገለጸ ።ውይይቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እየተካሄደ ያለ ሲሆን በመከላከያ ሰራዊቱ በየደረጃው እየተደረገ የነበረው ውይይት ማጠቃለያ እንደሆነም ተገልጿል።(ምንጭ፦ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት) ", "passage_id": "07a34777eca0b5512a20cbf766d36f03" }, { "cosine_sim_score": 0.507205605506897, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የሚመራው የልዑካን ቡድን ፖርት ሱዳንን ጎበኘ፡፡የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተሳተፉበት በዚህ ጉብኝት የሱዳን መሰረተ ልማትና ትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ ኦማር አህመድ ሞመሀድ እና የሱዳን ባህር ወደብ ኮርፖሬሽን ዳይሬክተር ጄኔራል ኦኖር ሙሳ ተገኝተዋል፡፡በዚህ ወቅም የስራ ሃላፊዎች በወደብ አገልግሎትና አጠቃቀም ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ይህንን ተከትሎ የሱዳን ባህር ወደብ ኮርፖሬሽን ኢትዮጵያ ለገቢና ወጪ ንግድ ዕቃዎች የሱዳንን ወደብ ስትጠቀም አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንዲያደርግ ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡እንዲሁም በቅርቡ ለሚጀመረው ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ የማስገባት ሂደትን እንዲያግዝ የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርና ሎጅስቲክ አገልግሎት ድርጅት ማስተባበሪያ ቢሮ በኮርፖሬሽኑ በኩል ለማዘጋጀት ተስማምተዋል፡፡ከዚህ ባለፈም የወደቡን አጠቃቀም ለማሳለጥና ቴክኒካል ጉዳችን የሚሰራ ኮሚቴ ለማቋቋም ከስምምነት የደረሱ ሲሆን፥ ኮሚቴውም በ15 ቀናት ውስጥ የመጀመሪያ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ ተነግሯል፡፡በፈረንጆቹ 2003 የሱዳን መንግስት ለኢትዮጵያ ሎጅስቲክ አገልግሎት እንዲውል 875 ሺህ ካሬ ሜትር በፖርቱ አቅራቢያ መስጠቱ ይታወሳል።ይሁን እንጅ እስካሁን ድረስ በአግባቡ ርክክብ ተደርጎ አገልግሎት ላይ ያልዋለ በመሆኑ አስፈላጊውን ሁኔታ በማቻቸት ቦታውን በሥራ ላይ ለማዋል ከስምምነት መደረሱን ከሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "2dcc17ab7999fd93bc5ef328478c2406" }, { "cosine_sim_score": 0.5031155943870544, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአሜሪካ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የሁለት ቀን ውይይት ሊያደርጉ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትቴር አስታወቀ።መድረኩ ሐምሌ 21 እና 22 ቀን 2010ዓ.ም በዋሽንግተንና በሎሳንጀለስ ከተሞች በቅደም ተከተል የሚካሄድ ሲሆን “ግንቡን እናፈርሳለን ድልድዩን እንገነባለን” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ይሆናል።በውይይቱ ላይ ማንኛውም ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊ ዘር፣ ሃይማኖትና የፖለቲካ አመለካከት ሳይወስነው መሳተፍ እንደሚችልና የሚተላለፈው መልዕክትም በማንኛውም አገራት የሚኖሩ ሁሉም ዲያስፖራዎች የሚወከሉበት ነው ሲሉ የመድረኩ ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ብርቱካን አያኖ ገልፀዋል።መድረኩን የሚያስተባብር ኮሚቴ በኢትዮጵያና በአሜሪካ ተቋቁሞ በቂ ዝግጅት መደረጉንና ውይይቱ በዲያስፖራው ሲጠየቁ የነበሩ ጥያቄዎች ምላሽ አግኝተው በአገራቸው ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተሳታፊ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር መሆኑንም በኢትዮጵያ የኮሚቴው ሰብሳቢና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዋናው ውይይት በተጨማሪ ከተለያዩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን አደረጃጀቶችና ተወካዮች ጋር ሌላ የጎንዮሽ ውይይት እንደሚኖራቸውም ተገልጿል።ኢትዮጵያ በተለያዩ አገራት የሚኖሩ ከ3 ሚሊዮን በላይ ዲያስፖራዎች ያሏት ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 1 ሚሊዮን የሚሆኑት በሰሜን አሜሪካ ይኖራሉ ተብሎ ይገመታል። (ኢዜአ)", "passage_id": "a6da5893aeaacca1eea8351a33e50906" } ]
6ca8330681b590f71d2b84fb570e08f3
0f35713bfb5b47d582ac313ac31d969a
ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርኃግብር ላይ ያሳዩትን ህብረት በሁሉም መስክ እንዲደግሙ ተጠየቀ
ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርኃግብር ላይ ያሳዩትን ህብረት በሁሉም መስክ እንዲደግሙ ተጠየቀ፡፡የ2011 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃግብር የማጠቃለያ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት በብሔራዊ ቤተመንግስት ተካሂዷል፡፡  በማጠቃለያ ፕሮግራሙ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በችግኝ ተከላ መርሃግብሩ ላይ የታየዉ ኢትዮጵያዊ ህብረትና ተሳትፎ ኢትዮጵያዊያን በሁሉም መስክ ላይ ከተባበሩ የማያስመዘግቡት ድል ላለመኖሩ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መረሃግብር ከታቀደለት በላይ ስኬታማ እንደነበርም ፕሬዝዳንቷ ጠቁመዋል፡፡በብሔራዊ ቤተመንግስት በተካሄደው የ2011 የችግኝ ተከላ መርሃግብር የማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ በርካታ አርቲስቶች ችግኝ በመትከል አሻራቸውን አኑረዋል፡፡እንዲሁም ብሔራዊ አንድነት ጎልቶ በተስተዋለበት በአንድ ጀንበር ከ350 ሚሊየን በላይ ችግኞች በተተከሉበት የሐምሌ 22ቱ ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃግብር በየክልሉ ተሰማርተው የነበሩ የአርቲስቶች ቡድን ከየክልሉ ይዘው የመጡትን ምልዕክት በማስተላለፍ ዘጠኙን ክልሎችንና ሁለት ከተማ አስተዳደሮችን የሚወክሉ አንዳንድ ችግኝ በቤተመንግስት ውስጥ ተክለዋል፡፡ክልሎቹንና ከተማ አስተዳደሮቹን ወክለው ከተተከሉ 11 ችግኞች በተጨማሪ በመሃከላቸው የኢትዮጵያ አንድነትን የሚወክል 12ኛው ችግኝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን በመወከል ተተክሎ የመርሃግብሩ ማጠቃለያ ተደርጓል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23916/
[ { "cosine_sim_score": 0.4849373996257782, "passage": "«ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት የኢትዮጵያን የብልፅግና ጉዞ በግልፅ አሳይቶናል» -በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንዱባይ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር\nዶክተር\nአብይ\nአህመድ\nበመካከለኛው\nምስራቅ\nአገራት\nየሚገኙ\nኢትዮጵያውያንና\nትውልደ\nኢትዮጵያውያን\nለሀገራቸው\nእድገት\nየራሳቸውን\nጡብ\nበማስቀመጥ\nአስተዋፅኦ\nእንዲያደርጉ\nጥሪ\nአቀረቡ።\nበመካከለኛው\nምስራቅ\nየሚኖሩ\nኢትዮጵያውያንና\nትውልደ\nኢትዮጵውያን\nበበኩላቸው\nጠቅላይ\nሚኒስትሩ\nባስተላለፉት\nመልዕክት\nየኢትዮጵያን\nየብልፅግና\nጉዞ\nበግልፅ\nያሳያቸው\nመሆኑን\nአስታወቁ።\nጠቅላይ ሚኒስትሩ\nትናንት\nከመካከለኛው\nምስራቅ\nሀገራት\nየተሰባሰቡና\nከ15\nሺ\nበላይ\nኢትዮጵያውያንና\nትውልደ\nኢትዮጵያውያንን\nበዱባይ\nሸባብ\nአልአህሊ\nስታዲየም\nመልዕክት\nአስተላልፈዋል።\nጠቅላይ\nሚኒስትሩ\n«በህብር ወደ ብልፅግና» በሚል መርህ በተዘጋጀው ሥነሥርዓት ላይ እንደተናገሩት፤ የኢትዮጵያ ሰላምና ብልፅግና ተረጋግጦ ዜጎቿ በምቾትና ደስታ የሚኖሩበት ጊዜ ሩቅም ብርቅም አይደለም፤ ይልቁንስ ይህ ኑሮ የሰርክ ህይወት ይሆናል። በመሆኑም በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው እድገት ያራሳቸውን ጡብ ሊያስቀምጡ ይገባል። “በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ስትከበሩ ሀገራችሁ ትከበራለች፤ የእናንተ ስኬትም የወገናችሁ ስኬት ነውና ለሀገራችሁ የእድገት መሰረት የራሳችሁን ጡብ አስቀምጡ” በማለት ተናግረዋል። አክለውም “ሲደመሩ አስፈሪ፤ በጋራ ሲቆሙ ደግሞ የሀገር ኩራት” ሲሉ ተናግረው፤ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ የሀገር ለውጥ የሚረጋገጠው በተደመረ ክንድና ብልፅግና በመሆኑ በሚያልፍ እድሜ የማያልፍ ታሪክ እንዲሰሩም ጥሪ ቀርቦላቸዋል። እንደ ዶክተር\nአብይ\nገለፃ፤\nበጥላቻ\nየበለጸገ፣\nበፍቅርም\nየቆረቆዘ\nህዝብ\nየለም፤\nበመለያየት\nያሸነፈ፣\nበመተባበርም\nየከሸፈ\nሀገር\nበታሪክ\nውስጥ\nታይቶ\nአይታወቅም፤\nበስንፍናና\nሌብነት\nየከበረ፣\nበትጋትና\nበደግነት\nየከሰረ\nማህበረሰብም\nበታሪክ\nታይቶም\nተሰምቶም\nአይታወቅም።\nቂምና\nጥላቻ\nተወግዶ\nበፍቅርና\nአንድነት\nመኖር\nከተቻለ\nኢትዮጵያን\nየአፍሪካ\nፈርጥ፣\nየዓለም\nኩራት\nለማድረግ\nጊዜው\nሩቅ\nአይሆንም።\nዜጎች\nመጪውን\nየብልፅግና\nዘመን\nበማሰብ\nበጋራ\nቢሰሩ፤\nባለስልጣናት\nደግሞ\nሳይሰርቁ\nቢያገለግሉ፤\nሁሉም\nየሚያልማትን\nየሰለጠነች\nኢትዮጵያ\nበጋራ\nእውን\nማድረግ\nይቻላል።\nበመካከለኛው\nምስራቅ\nሀገራት\nየሚኖሩ\nኢትዮጵያውያንና\nትውልደ\nኢትዮጵያውያን\nበህይወታቸው\nተፅፎ\nያልተነበበ\nልምድና\nትልቅ\nየህይወት\nጉዞ\nእንዳላቸው\nየተናገሩት\nጠቅላይ\nሚኒስትሩ፤\nይህንን\nልምድ\nበመጠቀም ጠንክረው እንዲሰሩና ወገባቸውን ጠበቅ አድርገው የሀገራቸውን ብልፅግና እንዲያረጋግጡ ጠይቀዋል። በሌላ በኩል የራሳቸውንና የቤተሠቦቻቸውን ህይወት ለመለወጥ ብሎም የሀገራቸውን እድገት እውን ለማድረግ በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተለያዩ የስራ ዘርፎች ተሰማርተው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሰብአዊ ክብራቸውና ጥቅማቸው ተከብሮ እንዲኖሩ ለማድረግ መንግስት ከሀገራቱ ጋር በቅንጅት በመስራቱ ውጤት መገኘቱንና ቀጣይ ስራዎችም በትኩረት እንደሚከናወን አመልክተዋል። ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር ረጅም ዘመንን ያስቆጠረ መልካም ግንኙነት ያላት መሆኑን አስታውሰው፤ «በቋንቋ፣ በታሪክና በእምነትም መመሳሰላችን ግንኙነታችን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ እንዲሄድ አስችሏል፤ ይህንን መልካም አጋጣሚም ለሀገራችን ብልፅግና እና ለዜጎቻችን ክብር እንጠቀምበታለን» በማለት ተናግረዋል። በተጨማሪም ለሶስት አስርት\nዓመታት ያህል የኢትዮጵያ\nኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን\nበተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች\nየቤተክርስቲያን መስሪያ ቦታ\nስትጠይቅ ቆይታ አሁን ላይ መንግስት ባደረገው መልካም ግንኙነት ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች መንግስት መልካም ፈቃድ ተገኝቶ ጥያቄዋ መመለሱ መንግስት በዚህ አካባቢ ለሚኖሩት ዜጎቹ ያለውን ተቆርቋሪነትና ፍቅር ያሳየበት ስኬት እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናግረዋል። በሌላ በኩልም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ትናንት በዱባይ ከተማ ተገኝተው ያስተላለፉት መልዕክት የኢትዮጵያን የብልፅግና ጉዞ በግልፅ እንዳሳያቸው የመድረኩ ተሳታፊዎች አስታውቀዋል። ከአቡዳቢ ከተማ የመጣችው ወጣት ረሂማ ሸረፋ ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተገኙበት መድረክ አንድነት የታየበት እንደነበረና ንግግራቸውም ኢትዮጵያን ተለውጣ ለማየት ያላትን ጉጉት የጨመረባት መሆኑን ተናግራለች። ይህም በውጭ ለሚኖሩ ዜጎች ተስፋ የሚሠጥ በመሆኑ ሁሉም ከጎናቸው እንዲሆን ጠይቃለች። «ሰርተን ወደ ሀገራችን መመለስ የምንችለው ደህንነታችን ሲረጋገጥና ተከብረን መኖር ስንችል ነው» ያለችው ወጣት ረሂማ ፤ ይህንን እውን ለማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እየሄዱበት ያለው መንገድ ውጤት እያስገኘ መሆኑንም አመልክታለች። በማሳያነትም ለኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የተፈቀደው የአምልኮ ቦታ ለመከበራችን ትልቅ ምሳሌ ተደርጎ ሊታይ እንደሚችልም ገልፃለች። ነዋሪነቷን በዱባይ ከተማ ያደረገችው ወጣት የትናየት በቀለም መድረኩ ኢትዮጵያዊነት የተቀነቀነበት እንደነበር ተናግራለች። በመካከለኛው ምስራቅ የሚኖሩ ዜጎች ከዚህ በፊት ይስተዋል የነበረው በርካታ ችግራቸው ተፈቶና ጥቅማቸው ተከብሮ እንዲኖሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥረት ማድረጋቸውን ገልጻ፤ የነገዋን ኢትዮጵያ በጉጉት እየጠበቀች እርሷም የድርሻችን እንደምትወጣ ተናግራለች። በተመሳሳይ ከዱባይ ከተማ የመጣው ወጣት ሙርሰላ ኪያር በበኩሉ፤ በስታዲየሙ ኢትዮጵያውያን ተሰባስበው በማየቱ ደስታ እንደተሰማው ገልፆ፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን ለመለወጥና ወደ ብልፅግና ለማሻገር እየሰሩት ያለውን ስራ አድንቋል። በዱባይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግርም በሀገር ግንባታው የድርሻውን እዲያበረክትና ይበልጥ እንዳነሳሳው ተናግሯል። አስተያየት ሰጪዎቹ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ራዕይ እውን ሆኖ የምንመኛት ኢትዮጵያን ለማየት ፍቅርን ማስቀደምና ቂምን በይቅርታ መሻገር እንደሚገባ ተናግረው ለሀገር ሰላም መረጋገጥ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።አዲስ ዘመን የካቲት 7/2012ድልነሳ ምንውየለት ", "passage_id": "ae8731e98bc53bbf6bbcc0a09aa29297" }, { "cosine_sim_score": 0.4675321877002716, "passage": "የኢትዮጵያን ህዳሴ ከዳር ለማድረስ ሁሉም ዜጋ እጅ ለእጅ ተያይዞ ጠንክሮ መስራት እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ።“መጪው ዘመን የኢትዮጵያ ከፍታ ነው” በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚተገበር ሀገራዊ ኩነት ዛሬ ይፋ ተደርጓል።የመርሃ ግብሩን መጀመር ይፋ ያደረጉት ፕሬዚዳንቱ፥ ባለፉት 10 ዓመታት የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠልና ችግሮችን ለማስወገድ ህዝቡ በአንድ ስሜት መነሳት ይኖርበታል ብለዋል።ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት በጋራ ለመስራት ቃል በገቡት መሰረት በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን አንስተዋል።ይህም ሀገሪቱ በዓለም ቀዳሚ የሆነ ፈጣን እድገት ማስመዝገቧን ጠቅሰው፤ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ጠቅሰዋል።ኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ ለአፍሪካ ሀገራት ሰላም የምትተጋ ሀገር ሆናለች ነው ያሉት።ህዝቦች እኩልና ፍትሃዊ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸው ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ነድፋ በራሷ አቅም እየሰራች እንደምትገኝ ማስመስከሯን ጠቅሰዋል።ሆኖም የልማትና የፀረ ድህነት ትግሉ ስኬታማ እንዳይሆን የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ የተከሰተው ድርቅ፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች ቁጥር በየጊዜው መጨመሩን ተከትሎ በስራ እድል ፈጠራው ላይ በስፋት ባለመሰራቱ የመጣው ስራ አጥነት ፈታኝ እንደነበሩ ነው ያስገነዘቡት ።ባለፉት 10 ዓመታት የስነምግባርና የመልካም አስተዳደር ችግሮችም ለእድገቱና ለትግሉ ማነቆ መሆናቸውን ነው ያመለከቱት ።ፕሬዚዳንቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ቀርፎ ወደ እድገት ለሚደረገው ጉዞ ህዝቡ በባለቤትነት ስሜት እንዲረባረብና ከመንግስት ጎን እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።ይህ ይፋ የሆነው መርሃ ግብርም ህብረተሰቡ ከ10 ዓመት በፊት የገባውን ቀል ኪዳን ዳግም የሚያድስበትና መነሳሳትን ለመፍጠር ያለመ መሆኑ አስታውቀዋል።ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን ድረስ ያሉት ተከታታይ 10 ቀናትም የተለያዩ ስማያሜና መርሃ ግብር ተዘጋጅቶላቸው መንግስትና ህዝብ በርካታ ስራዎችን አብርው በመስራት አዲሱን ዓመት በተለየ መልኩ ለመቀበል ዝግጅት እነደተደረገ መገለጹ የሚታወቅ ነው ።ፕሬዚዳንቱ በዝግጅቶቹ ላይ የሀገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።በዓሉ ለየት ባለሁኔታ ሲከበር በአጠቃላይ የዜጎች ጥቅም ላይ ትኩረት አድርጎ አዲሱን ዓመት ለመቀበል መሆኑን በመግለጽ-(ኤፍ.ቢ.ሲ) ። ", "passage_id": "8cb5e0729759a4155a2627501187d30b" }, { "cosine_sim_score": 0.45923754572868347, "passage": "አዲስአበባ፤‹‹ዓባይ ህይወታችን፣ውለታችንና እምነታችን ነው፡፡ኢትዮጵያውያን ያለምንም ልዩነት በስስት የምናየው ፕሮጀክታችን ነው፡፡ የድህነታችንን ቅስም የምንሰብርበት ጦርና ጋሻችን ነው›› ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አመለከቱ፡፡ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ገቢ ለማሰባሰብ ሦስተኛውን ዙር የ‹8100A›የሞባይል አጭር መልዕክት ፕሮግራም አስጀምረዋል፡፡ፕሬዚዳንት\nሳህለወርቅ\nዘውዴ\nየታላቁ\nህዳሴ\nግድብ\nህዝባዊ\nተሳትፎ\nአስተባባሪ\nብሄራዊ\nምክር\nቤት\nጽህፈት\nቤት\nከባለድርሻ\nአካላት\nጋር\nበመተባበር\nያዘጋጀውን\nሦስተኛውን\nዙር\nየ‹8100A›የሞባይል አጭር መልዕክት ገቢ ማስገኛ ፕሮግራም ትናንት በታላቁ ብሄራዊ ቤተመንግሥት በይፋ ሲያስጀምሩ፤ ‹‹ዓባይ ህይወታችን፣ውለታችንና እምነታችን ነው፡፡ ኢትዮጵያውያን ያለምንም ልዩነት በስስት የምናየው ፕሮጀክታችን ነው። የድህነታችንን ቅስም የምንሰብርበት ጦርና ጋሻችን ነው›› ብለዋል። ግንባታው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶም ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያደረጉት ድጋፍ ከፍተኛ መሆኑንና ድጋፉም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል። የታላቁ\nህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ግንባታ ለኢትዮጵያውያን ከልማት ፕሮጀክትም በላይ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ፤ ለዘመናት በሀገሪቷ ከተንሰራፋው\nድህነት ለመላቀቅ ኢትዮጵያ ያላትን ቁርጠኝነት በይፋ ያወጀችበት የህዝቧ የጽናት ምልክት መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያውያን\nየአንድነት ተምሳሌት የሆነው የዓድዋ የድል በዓል ለአንድ ቀን ተከብሮ የሚውል ብቻ ሳይሆን፣ በማንኛውም በሚሰሩ ሥራዎች ውስጥ ሁሉ\nመንጸባረቅ እንዳለበት የጠቆሙት ፕሬዚዳንቷ፣ የኢትዮጵያውያን ፈተና ከብዙ ፈተና ወጥቶ አድጎ ሲወጣ እንጂ ሲወድቅ አለመታየቱን ተናግረዋል።\nኢትዮጵያ ግድቡን\nለመገንባት ስትነሳ\nምክንያታዊ የሆነውን\nየውሃ አጠቃቀም\nመርህን በመከተል\nየተፈጥሮ ሀብቷን\nበአግባቡ ተጠቅማ\nበድህነት ላይ\nየምታደርገውን ትግል\nለማፋጠን መሆኑ\nግልጽ እንደሆነ\nፕሬዚዳንቷ ጠቅሰው፣ከጎረቤት\nሀገራት ጋር\nተደጋግፋ የዓባይ\nተፋሰስን ከግጭት\nመናኸሪያነት ይልቅ\nየጋራ የዕድገት\nማዕከል የማድረግ\nእንቅስቃሴ መሆኑን\nአስረድተዋል። ኢትዮጵያ ለብቻ የሚደረግ የልማትም ሆነ የሰላም ጉዞ ዘላቂነት እንደሌለው ጠንቅቃ የምታውቅ ሀገር እንደሆነችም አመልክተዋል።በዓባይ ተፋሰስ ሀገራት መካከል ፍትሃዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም ሊያሰፍን የሚችል ሁሉን አቀፍ ስምምነት እንዲኖር ኢትዮጵያ በትኩረት ስትሰራ መቆየቷንም ጠቅሰዋል። ለጋራ ልማት ያላትን አጋርነት እንደምታጠናክርም ገልጸው፤ ጎን ለጎን ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብቷ የመልማትና የማደግ የማይገረሰስ መብቷን ለመገርሰስ የሚደረገውን እንቅስቃሴ በጭራሽ የማትቀበል መሆኑንም አመልክተዋል።30 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት በጨለማ ይኑሩ ብሎ መፍረድ ታሪክ ይቅር የማይለው ፍርድ ነው ብለዋል።ግድቡን ከዳር ለማድረስ የሚያግድ ነገር እንደማይኖርም ተናግረዋል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክርቤት ጽህፈትቤት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሮማን ገብረሥላሴ በበኩላቸው፣አስደናቂ የሆነ የህዝብ ተሳትፎ መኖሩን ጠቅሰው፣በቅርቡ መምህር ታደሰ ኃይሉ የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ በህይወት እያሉ በተናዘዙት መሰረት ቤተሰቦቻቸው ከ124ሺ ብር በላይ ገቢ ማድረጋቸውን ለአብነት ጠቅሰዋል። እንደወይዘሮ\nሮማን\nለግድቡ\nግንባታ\nእስካሁን\n13ነጥብ\nስምንት\nቢሊዮን\nብር\nበቦንድ\nግዥና\nበስጦታ\nተሰብስቧል።በተያዘው\nበጀት\nዓመት\nበሰባት\nወራት\nብቻ\nከአራት\nመቶ\nሚሊዮን\nብር\nበላይ\nተሰብስቧል።አዲስ ዘመን የካቲት 26/2012ለምለም መንግሥቱፎቶ፡- የፕሬዚዳንት ፅ/ቤት", "passage_id": "11e9a05ef855f6a2d8d1d1f52878112d" }, { "cosine_sim_score": 0.4459594786167145, "passage": "አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 26/2006 (ዋኢማ) – አፍሪካ ዘላቂ የልማት ግቧቿን ለማሳካት የምታደርገው ጥረት ዓለም አቀፋዊ ድጋፍና ተሰሚነት እንዲኖረው ለማስቻል ባለድርሻ አካላት የጀመሩትን ጥረት አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር አስገነዘበ።በአፍሪካ የልማት ግብ ዙሪያ የሚመክር አሕጉራዊ ጉባዔ በሚኒስትሮች ደረጃ አዲስ አበባ በሚገኘው የመንግሥታቱ ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ ዛሬ ተካሂዷል። የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስትሩ አቶ ሶፍያን አህመድ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት የምዕተ ዓመቱ የልማት ግቦች ለማጠናቀቅ በቀሩት ሁለት ዓመታት ውስጥ የአፍሪካን ጥቅም ለማስከበርና ዘላቂነቱ ለማረጋገጥ ተጨማሪ ድምጽ ማሰማት ይገባል።አፍሪካውያን በአካባቢ ጉዳይ ላይ ያሳደሩት ተጽእኖ አናሳ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በአሕጉሪቷ እያረፈ ካለው ጉዳት አንፃር የበለጸጉ ሀገራት የአፍሪካ የልማት ግብን እንዲደግፉ ጫና መደረግ ይኖርበታል ብለዋል። የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ አህመድ ሽዴ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦቿን ለማረጋገጥ የአረንጓዴ ልማትን የአገር ፖሊሲ ከማድረግ ባለፈ የአፍሪካ የአረንጓዴ ልማት ጉዳይ ሆኖ ዓለም አቀፍ ትኩረት እንዲያገኝ ከፍተኛ ጥረት ማድረጓን ተናግረዋል።ኢትዮጵያ የአረንጓዴ የልማት ስትራቴጂን ነድፋ በ2025 ተጨማሪ የካርቦን ልቀትን ወደ ከባቢ አየር የማትለቅበትን አሰራር መዘርጋቷና በዚህም ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ መቻሏን አስረድተዋል።የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ዶክተር ካርሎስ ሎፔዝ በበኩላቸው እንዳሉት አፍሪካውያን ሚኒስትሮችና ባለድርሻ አካላት የበለጸገችና ያደገች አፍሪካን ለትውልድ ለማስተላለፍ ጠንክረው መስራት ይጠበቅባቸዋል።በተለይ ድህነትን በመቀነስና ያላትን የተፈጥሮ ኃብት በአግባቡ የምትጠቀም አፍሪካን ለመፍጠር አፍሪካውያን የተቀናጀ ሥራ ከመሥራት ባለፈ ከአጋሮች ጋር በቅርበት እንዲሰሩ አስገንዝበዋል።", "passage_id": "5d8b4440032caa5409d7de1952af165b" }, { "cosine_sim_score": 0.4399372935295105, "passage": "ከጥቅምት 1/2012 ጀምሮ የህዝብ ተቋም እንደሆነ ይፋ ያደረገው የአማራ ልማት ማህበር አመራሮች ከሰሞኑ በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ የማህበሩ ደጋፊዎችን አግኝተዋል።ማህበሩ በተለያዩ የዮናይትድ ስቴትስ ግዛቶች ቅርንጫፎቹን የሚከፍትበትን ሁኔታ፣ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች ድጋፋቸውን የሚቀጥሉበትን ሂደት ጨምሮ በክልሉ አጠቃላይ ሁኔታ ላይ መምከሩ ሰምቷል።የእነዚህ ክንውኖች መደምደሚያ የሆነ የትውውቅ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ ከሰሞኑ ተካሄዷል።ሀብታሙ ስዩም በስፍራው ተገኝቶ የተመለከተውን በቀጣይ አጭር ዘገባው ያካፍለናል። ", "passage_id": "8b5a4e1649b5805212dfa2991490fbab" }, { "cosine_sim_score": 0.439710795879364, "passage": "የአድዋ ድል ኢትዮጵያውያን ለአገራቸው ነፃነትና ለህዝባቸው ክብር በአንድነት በመሰለፍ ያስገኙት ውጤት መሆኑ ተመለከተ፡፡120ኛው የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ ሲከበር የባህልና ቱረዝም ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ድሉ ኢትዮጵያውያን ለነፃነታቸውና ለክብራቸው በተባበረ ክንድ በመሰለፍ ያስገኙት ውጤት ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል፡፡የአድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የኩራትና የአንድነት መገለጫ መሆኑን ጠቁመው የአይበገሬነት አርማ እንደሆነም ጨምረው ገልጸዋል፡፡ ጀግኖቹ ለአገራቸው ክብር ደምና አጥንታቸውን ገብረው ለዛሬው ትውልድ ማስተላለፋቸውን ነው ያስረዱት፡፡ጀግኖች ኢትዮጵያውያን የአገራቸው ዳር ድንበር መወረር ትልቅ ውርደት በመሆኑ የህይወት መስዋዕትነት መክፈላቸውን ጠቁመው ትወልዱ የዘመኑ ውርደት የሆነውን ድህነትን አጥብቆ እንዲታገል አሳስበዋል፡፡ ወጣቱ ከጀግኖች አባቶችና እናቶች የተረከበውን አደራ በብቃት መወጣት አለበት፡፡የአድዋን ታሪካዊ ድል ለመዘከርና የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ ሙዚየም ለመገንባት የተጀመረው ጥረት እንዲጠናከር ሚኒስቴሩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ሚኒስትሯ አስረድተዋል፡፡የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባሳደር አዲስ ዓለም ባሌማ በበኩላቸው የአድዋ ድል የአውሮፓውያን ቅኝ የመግዛትና ግዛትን የማስፋት ህልምን በማያሻማ መልኩ የሰበረ ነው ብለዋል፡፡ መላው ጥቁር ህዝቦች ለነፃነታቸው እንዲታገሉም ትልቅ መነቃቃትና መነሳሳትን ፈጥሯል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ኢትዮጵያውያን በጋራ ትግል ያስገኙት ትልቅ ድል በመሆኑም አንድነትን አጠናሮ መጓዝ የሚያስገኘውን ውጤት ሰብኳል፡፡ ብዝኃነትን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ የሚፈለገው ደረጃ ላይ ለመድረስ የሚያግድ ነገር እንደሌለም አመላካች ነው፡ ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥና ኢኮኖሚውን ለማሳደግ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል፡፡አኩሪ ታሪክን ያስመዘገቡት የአድዋ ተራሮች በልማት እያሸበረቁ መሆኑን ዶክተር አምባሳደር አዲስ ዓለም ገልፀዋል፡፡ ልማቱ በቀጣይም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ አካባቢውን የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግና የቱሪስት ፍሰቱን ለመጨመር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እንደሚሰራ ጠቁመው የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር እንደሚያደርግም አስረድተዋል፡፡ግጥም ፣ፉከራና ቀረርቶዎችም ቀርበዋል፡፡", "passage_id": "8689f81f80dd58809384d84b9fccd722" }, { "cosine_sim_score": 0.42784756422042847, "passage": "¬ – ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ለናይል ተፋሰስ ሀገሮች የትብብርና የአብሮነት መንፈስ መገለጫና ምንጭ እንጂ የፍጥጫና የፀብ መነሻ ምክንያት ሊሆን እንደማይገባው የኢትዮጵያ  መንግስትና ህዝብ ፅኑ እምነት ነው ሲሉ አምባሳደር ግርማ ብሩ አረጋገጡ፡፡ተቀማጭነታቸው በዋሽንግተን ዲሲ ሆኖ በአሜሪካ፣በካናዳና ሜክሲኮ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ግርማ ብሩ ይሄንን የገለፁት በኢትዮጵያ ኤምባሲ አዳራሽ ዲሲ ከተማ ፣የቨርጅኒያና የሜሪላንድ ግዛቶች የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምክር ቤት ባዘጋጀው የእውቅናና የምስጋና ስነ ስርዓት ተገኝተው ባሰሙት ቃል ነው፡፡አምባሳደር ግርማ ብሩ በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ ለተገኙት በመቶዎች ለተቆጠሩ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ የህዳሴ ምክር ቤት ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ላደረጉት የላቀ አስተዋፅኦ ባዘጋጀው የምስጋናና የእውቅና መድረክ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ላይ ነው፡፡አምባሳደር ግርማ ብሩ ገና የህዳሴው ግድብ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት የኢትዮጵያ መንግስት ካለው በጎ የመተባበርና ተጋግዞ የማደግ እምነቱ በመነሳት የናይል ተፋሰስ ሀገራት ተፈጥሮ የለገሳቸውን የአባይ ወንዝ ቱሩፋት በፍትሀዊነትና ሁሉንም በየደረጃ እንደ አስፈላጊነቱ ተጠቃሚ የሚያደርገውን የስምምነት ማዕቀፍ ሁሉም የተፋሰሱ ሀገሮች እንዲፈርሙ ሀሳቡን በማመንጨት ግንባር ቀደም ሚና መጫወቱን አውስተዋል፡፡አዲሱ የስምምነት ማዕቀፍ የምንገኝበት ዘመን የሚፈቅደው ሰላማዊ የትብብርና ሰቶ የመቀበል መርህ የተመረኮዘ ተነሳሽነት መሆኑን አበክረው ገልፀዋል፡፡ቅኝ ገዥዎች የራሳቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ሲሉ የተውልንን የትላንቱን ውርስ እርግፍ አድርገን በመተው የህዝባችንን የጋራ ተጠቃሚነትና የአገሮቻችንን የጋራ ልማት ወደ ሚረጋገጠው ወደ አዲሱ የአብሮነት የመተሳሰብና ተደጋግፎ የማደግ መንፈስ ልንሸጋገር ይገባል ሲሉ አምባሳደር ግርማ ብሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡አምባሳደር ግርማ ብሩ በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ የተገኙት ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላደረጉት አርዓያነት ያለው ተሳትፎ የአገራችን ህዝብ በምልዕት በራሱ አቅም የህዳሴውን ግድብ እውን ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት አካል በመሆኑ እችናንተም በዙሁ ተነሳሽነት ስሜት ሀገራችሁንና ወገናችሁን ለመታደግ እና ራሳችሁንም ለመጥቀም የትውልድ አሻራችሁን በማኖራችሁ ልትኮሩ ይገባል እያልኩኝ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ በማለት ተሳታፊዎችን አበረታተዋል፡፡አይጋ ፎረምን ጠቅሶ  ኢቴሬድ እንደዘገበው አቶ ንጉሴ ብራቱ የዋሽንግተን ሜትሮ አካባቢ የህዳሴው ምክር ቤት ሰብሳቢ ምክር ቤቱ በአካባቢው የሚገኙት ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በግንባታው ሂደት ያደረጉትን የግንባር ቀደም ተሳትፎ በማድነቅ እስከ ግድቡ ግንባታ ፍፃሜ ድረስና በሀገር ልማት ላይ  የሚያደርጉትን ንቁ ተሳትፎ አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡", "passage_id": "9c185718e6ca65a40dfbe92b8e2cd945" }, { "cosine_sim_score": 0.41513895988464355, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ ብሄራዊ ኮሚቴ አባላት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ሶደሬ ችግኝ ጣቢያን እየጎበኙ ነው።በጉብኝቱ ላይ ሚኒስትሮች፣ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦች ተገኝተዋል።ለዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ 24 ሺህ የችግኝ ጣቢያዎች በሃገር አቀፍ ደረጃ ተዘጋጅተዋል።በዚህም 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው ተብሏል።በአላዛር ታደለ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "be3c978921bce7f51d25cc27d1ede78c" }, { "cosine_sim_score": 0.41376686096191406, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን የመገንባት መብቷን በአለም አደባባይ በማሳወቅ እያስመዘገበችው ለሚገኘው የዲፕሎማሲ ድል የዳያስፖራው ማህበረሰብ ጉልህ ድርሻ ማበርከት መጀመሩን በተለያዩ ሀገራት የኢትዮጵያ አምባሳደሮች አስታወቁ።ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው በአሜሪካ፣ በቻይና እና በሳውድ አረቢያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደሮቹ ፥ በሀሳብ ሙግቶች የሀገራቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ በእውቀትና በገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል  ብለዋል።በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ፍጹም አረጋ እንደተናገሩት፥ አሜሪካ የሚገኙት የዳያስፖራው ማህበረሰብ የድርድር ሂደቱን በማማከር በማህበራዊ ትስስር ድረ ገዖች ዘመቻዎች በማድረግ ድርሻቸውን ተወጥተዋል።ይህን የንቅናቄ ዘመቻዎች ደግሞ ወደ ገንዘብ ድጋፍ የመቀየር ስራ በኤምባሲው እየተሰራ መሆኑን ያነሳሉ ።በዋሽንግተን ለመጀመሪያ ጊዜ የገንዘብ ማሰባሰቢያ የሂሳብ ቁጥር ተከፍቶ በአጭር ጊዜ ከ30 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰቡንም አምባሳደር ፍፁም አስታውቀዋል።በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ተሾመ ቶጋም፥ በርካታ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ባለቤት የሆችው ቤጂንግ፤ የተፈጥሮ ሀብትን የመጠቀም መብትን ከራሷ መነጽር ኢትዮጵያን ትይዩ ማየቷን አንስተዋል።የኢትዮጵያውያንን በራሳቸው ሀብት የመልማት እውነታንም ትገነዘባለች የሚሉት አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፥ በግድቡ ግንባታ ላይ የሚደረገው ድርድር የአፍሪካውያንን ችግር በአፍሪካውያን የመፍታት አካሄድንም ያደነቀ ነው ብለውታል።በቻይና የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በእስያ ቀጠና ሀገራት ላይ የሚገኙ ዜጎች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ እያስተባበረ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።የታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን የህልውና መሰረታቸው ስለመሆኑ ግንዛቤ ለመፍጠር በተለያዩ መድረኮች  ላይ እየተሳተፉ መሆኑና ድጋፋቸውም ተጠናከሮ መቀጠሉን ተናግረዋል ።በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ አብዱላዚዝ አህመድ በበኩላቸው፥ በአረብ ሀገራት የተሳሳቱ ትርክቶችን የማረም ጠንካራ የዲፕሎማሲ ስራ ስለመሰራቱን ይናገራሉ።በተለይም በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የአረብኛ ቋንቋን አንዱ መሳሪያ በማድረግ አባይን የመጠቀም መብትን ዙሪያ እና ግድቡ ጉዳት እንደማያደርስ የግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች መከናወኑን ገልጸዋል።የዳያስፖራው ማህበረሰብ የኢትዮጵያውያን በአባይ ወንዝ በፍትሃዊነት የመጠቀም እውነታዎችን የማስረዳት ሙግታቸው ቀጥሏል ያሉት አምባሳደሮቹ፥ የግድቡ ግንባታ እንዲጠናቀቅ ደግሞ የገንዝብ ድጋፋቸው እንዲጠናከርም እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።በሀይለኢየሱስ መኮንን#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "8fc3d2a6a11563fcc550ab97180f6979" }, { "cosine_sim_score": 0.41170990467071533, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የአለም አቀፉ ልማት ማህበር የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረቡ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው 19ኛው የአለም ባንክ አለም አቀፍ ልማት ማህበር ማሟያ ስብሰባ ላይ የመዝጊያ ንግግር አድርገዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው የአለም አቀፍ ልማት ማህበር ድጋፉ አስተማማኝ፣ ተገማችና አስተማማኝ የልማት ፋይናንስ ምንጭ መሆኑን አንስተዋል።ስለሆነም የአለም አቀፍ ልማት ማህበር የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ማቅረባቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በየሶስት ዓመቱ ለጋሾች በመገናኘት የአለም ባንክ አለም አቀፍ ልማት ማህበር ድጋፍን የማሟላትና የፖሊሲ ማእቀፎች ግምገማ ያካሂዳሉ።የአለም አቀፉ ልማት ማህበር በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ታዳጊ ሀገራት ድህነትን ለመቀነስና የዜጎችን ኑሮ ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል።በዚህ መሰረትም ከ2021 እስከ 2023 ለታዳጊ ሀገራት ለሚያደርገው ድጋፍ ከለጋሽ ሀገራት ገንዘብ ለማሰባሰብ የሚያስችለውን ስብሰባ በአዲስ አበባ አካሂዷል።ድርጅቱ ከተመሰረተበት እንደ አውሮፓውያያኑ አቆጣጠር 1960 ጀምሮ 133 ሊሚሆኑ ሀገራት ለኢንቨስትመንት የሚውል ከ360 ቢሊየን ዶላር በላይ በድጋፍና እጅግ ዝቅጠኛ በሆነ ወለድ ማበደር መቻሉ ተገልጿል።እንደሚታወቀው ኢትዮጵያ የአለም ባንክ በአለም አቀፉ የልማት ትብብር ወይም አይዳ በኩል ድጋፍ ከሚያደርግላቸው 75 ሀገራት መካከል አንዷ ናት።ሀገሪቱ በ2010 እና 2011 ብቻም ከአይዳ ከ5 ቢሊየን ዶላር ያላነሰ የልማት ፋይናንስ በዕርዳታ እና በብድር መልክ ድጋፍ አግኝታለች።በአሁኑ ወቅትም በኢትዮጵያ በአለም ባንክ ድጋፍ ከ13 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪ የሚደረግባቸው ፕሮጀክቶች እየተካሄዱ መሆኑ ታውቋል። ", "passage_id": "e6dee9f66d13e596e4f2a924383c35ad" }, { "cosine_sim_score": 0.41011661291122437, "passage": "– ኢትዮጵያ በተለያዩ መስኮች እያስመዘገበች ላለው ስኬት ግንቦት 20 መሰረት ነው ሲሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችና የአስተዳደር አመራሮች ገለፁ። የማህበረሰብ ክፍሎቹና አመራሮቹ ይህን ያሉት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ24ኛው የግንቦት 20 ድል በዓል ምክንያት በማድረግ የ”አዲስ ዝክረ ሃሳብ” በተሰኘው ቶክ ሾው ፕሮግራም ላይ ነው። በዓሉ “በግንቦት 20 ፍሬዎች ህዳሴዋን ለማሳካት እየተጋች ያለች አገር-ኢትዮጵያ! ” በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኃይለ ስላሴ ፍስሃ እንዳሉት በትምህርት መስክ ለታየው ስር ነቀል ለውጥ ከ24ዓመታት በፊት የተጀመረው የለውጥ ጎዳና መሰረት ነው። ወደ ትምሀርት ቤት የሚገቡ ህፃናት ቁጥር መጨመር፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በቁጥርና በጥራት ማደጋቸው የድሉ ፍሬዎች መሆናቸውን ተናግረዋል። ሌላው አስተያየት ሰጪ አቶ ካሳ ወልደ ሰንበት በበኩላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን የቤቶች ችግር ለማቃለል ከ240 ሺህ በላይ ቤቶች የተገነቡ ሲሆን፣ ከነዚህ ውሰጥም ከ136 ሺህ በላይ የሚሆኑን ለነዋሪዎች መተላለፋቸውን ገልጸዋል። በ40/60 በ20/80ና በ10/ 90 የቤት ልማት ፕሮግራሞች ነዋሪዎች በቅድሚያ እንዲቆጥብ በማድረግ በቀላሉ ቤት ባለቤት የሚሆንበት ስራ መዘርጋቱን አውስተዋል። በቤቶቹ ግንባታ ወቅት የጥቃቅነና አነስተኛ ተቋማት የተፈጠረው የስራ እድል መዘርጋቱን ከ4 ሺህ በላይ ኢንተርፕራይዞች በስራው ላይ በመሳተፍ ላይ ናቸው ብለዋል። ከነዚህ ስኬቶች ጀርባ የግንቦት 20 ላይ የተጀመረው ጉዞ ትልቅ አሻራ እንዳለው ጠቁመዋል። በከተማዋ ከ 1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ የስራ ዕድል በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አማካኝነት የተፈጠረ ሲሆን፣ ከነዚህም ወስጥ 858 የሚሆኑት ወደ መካከለኛ ባለሃብት ተሸጋግረዋል። የኮልፌ ክፍለ ከተማ የሴቶቸ ማህበር ተወካይ ጀማነሽ ብሩ እንደሚሉት በአገሪቱ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እያበበ መምጣቱን ተናግረዋል። በምርጫው ላይም ሆነ በሌሎች ማህበረሰባዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች የሴቶች ተሳትፎ እያደገ መሆኑን የተናገሩት ወይዘሮ ጀማነሽ፣ የተጀመረውን የለወጥና የስኬት ጎዳና ማስቀጠል የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን ጠቁመዋል። የአዲስ አበባ ወጣቶቸ ማህበር ተወካይ ወጣት ይበልጣል መኮንን በበኩሉ በምርጫ 2007 የወጣቶች ተሳትፎ ከግማሽ በላይ እንዲሆን ከ24 ዓመታት በፊት የተጀመረው የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናው የጎላ መሆኑን ተናግሯል። ወጣቱ ለጦርነት የሚታፈስበትን ሰርዓት በመገርሰስ በነፃነት የሚንቀሳቀስበት አገር ለመፍጠር የተደረገው ትግል በፍሬ የታጀበ መሆኑንም አመልክቷል። (ኢዜአ)", "passage_id": "d5c24fb6b9f09f2a0a7efd4760f7f39d" }, { "cosine_sim_score": 0.40706247091293335, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን መርሃግብሩን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ቅጥር ግቢ በይፋ አስጀምረዋል።የሀይማኖት አባቶቹ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በችግኝ ተከላው እንዲሳተፍና ተፈጥሮን እንዲጠብቅ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን የተተከሉትን መንከባከብም መዘንጋት እንደሌለበት አሳስበዋል።ኢንጂነር ታከለ ኡማ የሚተከሉት ችግኞች አካባቢን አረንጓዴ ከማድረግና ስነምህዳሩን ከማስተካከል አልፈው ምግብም መሆን የሚችሉ ናቸው ብለዋል።በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ቢሊየን ችግኝ የሚተከል ሲሆን በአዲስ አበባ ደረጃ ደግሞ 7 ሚሊየን ችግኝ የሚተከል ይሆናል።", "passage_id": "bca9d371cd8f99b873579b7f9e32233b" }, { "cosine_sim_score": 0.39942824840545654, "passage": " በሎስ አንጀለስና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሰባተኛው የሰንደቅ ዓለማ ቀንን አከበሩ፡፡በበዓሉ ላይ የተገኙት በአሜሪካ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ግርማ ብሩ ሰንደቅ ዓላማ ሀገርንና ህዝብን የሚወክል የነጻነትና የሉአላዊነት መገለጫ በመሆኑ ተገቢውን ክብር መስጠት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡በውጭ የሚኖረው ማህበረሰብም በሀገሪቱ በሚካሄደው የልማት እንቅስቃሴ እራሱ ተጠቅሞ የሀገሩን ልማት ለማፋጠን የሚችልበት ሁኔታ እንደተመቻቸም ገልጸዋል፡፡የበዓሉ ተሳታፊዎችም በቅርቡ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ የኢትዮጵያን ልማትና ዕድገት የማይፈልጉ ጥቂት ግለሰቦች ሰንደቅ ዓለማ በማውረድ የፈጸሙትን አጸያፊ ተግባር አውግዘዋል፡፡በበዓሉ ላይ ከ220 በላይ የሚሆኑ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተገኝተዋል፡፡በተያያዘ ዜናም የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሞስኮና ሃቫና ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት መከበሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ (ኢብኮ) ", "passage_id": "550ed823dac7efe5bb8a25815c6caed0" }, { "cosine_sim_score": 0.3978382349014282, "passage": "አዲስ አበባ፡- ችግኞችን በመትከል በኩል እየታየ ያለው የህዝብና የመንግስት መነሳሳት በስርአት /በሲስተም/ መታገዝ አለበት ሲሉ በአካባቢ፣ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን የሬድ ፕላስ አስተባባሪ ዶክተር ይተብቱ ሞገስ አስታወቁ።የችግኝ ተከላውና እንክብካቤው በባለሙያ መመራት እንዳለበት አስገነዘቡ።አስተባባሪው ዶክተር ይተብቱ ሞገስ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳሉት፤ በችግኝ ተከላው ላይ በህዝቡና በመንግስት በኩል ጥሩ መነሳሳት እየታየ ነው።በዚህ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻምፒዮን መሆናቸውም ያስደስታል።ስራው ሀገራዊ አጀንዳ ሆኗል ማለት ነው።አለም አቀፍ ድርጅቶችና ሀገሮች የችግኝ ተከላውን በአድናቆት እየተመለከቱት መሆናቸውን ጠቅሰው፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻምፒዮን በመሆናቸው መደነቃቸውን እየገለጹ መሆናቸውን ተናግረዋል፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እየሰራች መሆኑን አብራርተው፤ ውጤት ካላስመዘገብን ግን ነገ ትዝብት ላይ ይጥለናል ብለዋል።‹‹የደን ልማት በጣም ብዙ ኢንቨስትመንትና ስርአት መዘርጋትንም ይጠይቃል››ያሉት ዶክተር ይተብቱ፤ በተገኘበት ቦታ መትከሉ ግን ለውጤት ብዙም ላይበቃ እንደሚችል አስታውቀዋል።‹‹ችግኝ ስንተክል ከሚሌኒየም አንስቶ አስራ ሁለተኛ አመታችን ነው።በእርግጥ ችግኝ ተከላው ባህል እስከ መሆን ደርሷል።ውጤቱ ሲታይ ግን የትኛውም ተራራ ገና አረንጓዴ ሊሆን አልቻለም።›› ሲሉም አመልክተው፤ መንግስት ለደን ልማቱ መሬት እስከ መስጠት የደረሰ ቁርጠኝነት ሊኖረው እንደሚገባ አስገንዝበዋል ።‹‹በዚህ ዙሪያ ብዙ እየተነጋገርን ነው።መጀመሪያ እንደ ሀገር መሬት ማዘጋጀት ያስፈልጋል›› ያሉት አስተባባሪው፤ ከቀበሌ እስከ ሀገር ድረስ በካርታ የደን መሬትን መለየት /ፎረስት ላንድ/ እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል። በደን መሬት ውስጥ የተፈጥሮ ደን ካለ መጠበቅ፣መንከባከብ እና መጠቀም፤ ያልለማ ካለም ማልማት እንደሚገባ ጠቁመዋል።እንደ እሳቸው ገለጻ፤ ሀገሪቱ የመሬት አጠቃቀም እቅድ እንዲሁም ለደን ብላ ያዘጋጀችው ኦፊሻሊ በህግ የተደገፈ መሬት የላትም።በተገኘበት ቦታ ነው የችግኝ ተከላው የሚካሄደው።በዚህ ላይ ልቅ ግጦሽ እና የእንክብካቤ ማነስ አለ።ለአፈርና ለአየር ንብረት የማይስማማ ችግኝ መትከል አለ።በትክክል አለመትከልም ይስተዋላል።በሀገራችን የበጋው ወቅት ይረዝማል።እነዚህ ሁሉ ሲደማመሩ ጽድቀቱ ከፍተኛ አይሆንም፤ችግኞቹ ይጠፋሉ።የደን ፋይዳ አሁን ከተረዳነውም በላይ ነው ያሉት አስተባባሪው፤ ዝናብ ጥገኛ የሆነው እርሻችን 50 በመቶ የሚሆነውን ዝናብ የሚያገኘው ከጎንጎ ደን መሆኑን ያመለክታሉ።‹‹ኢትዮጵያውያን ስለኮንጎ ደን መነጋገር አለባቸው።ይሄ እውቀት ግብርና ሚኒስቴር የለም፤ ይሄ ያለው የደን ባለሙያዎች ዘንድ ነው።ሚትሮሎጂ እና ጆግራፈሮች ዘንድ ሊኖር ይችላል።››ብለዋል።ኢትዮጵያ መሬት በማቅረብ የመሬቷን 40 በመቶ ማፕ አርጋ በተለይ ደጋማውና ተራራማ ቦታው በደን መልማት አለበት ብላ እስከ መወሰን መድረስ አለባት ያሉት አስተባባሪው፤ በውሃ ሀብታችንና ደን ላይ በቅንጅት መስራት ከተቻለ ኢትዮጵያ ወደ ኋላ የማይሄድ ብልጽግና ውስጥ ትገባለች ብለዋል።እንደ እሳቸው ገለጻ፤ ሀገሪቱ መበልጸግ የምትችል ሀገር ናት፤ደን ቢስተካከል የእርሻ ልማቱም ሰፊ መሰረት ይኖረዋል፤ በረሃውን በመስኖ እስከ ማልማት ይደረሳል።በቱሪዝም መበልጸግ ይቻላል።የደን ልማት ሰፊ ነው፤ሁሉንም ዘርፎች ይዞ መነሳት ይችላል።በችግኝ ተከላው ባለሙያውን በጣም ፊት ለፊት እንዲመጣ ማድረግ እንደሚገባም ዶክተር ይተብቱ አስገንዝበዋል።አሁን ከባለሙያው ይልቅ ህዝብና ፖለቲከኛው መቅደማቸውን ተናግረው፤ ባለሙያዎች ከኋላ ሆነው እየታዘቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል።‹‹እኛ አቅም አልተፈጠረልንም።እንደ ደን፣አካባቢና አየር ንብረት ኮሚሽን ፌዴራል ላይ ነው የተቀመጥነው፤ ክልል ዞን ወረዳ የማይሰማን ሆነን ተቀምጠናል።የባለሙያ ሰንሰለት ያስፈልጋል››ሲሉም ያመለክታሉ።እንክብካቤ የደን ልማት የረጅም ጊዜ ኮንትራት መሆኑን ጠቅሰው፤ አንድ ሰሞን ሰርተን የምንተወው ከሆነ የትም አይደርስም፤ አረም ይውጠዋል፤ ከብቶች ይበሉታል ወይ ይረጋግጡታል።አለበለዚያም ይቀበራል ሲሉ አስገንዝበዋል። እንክብካቤ ላይ ደግሞ ሰዎች እንዴት ነው ተረዳድተው የሚንከባከቡት የሚለው መለየት አለበት ያሉት አስተባባሪው፤ ግልጽ መመሪያ፣ ባለቤት ፣ተንከባካቢ ሊኖር ይገባል። ለአካባቢው አፈርና አየር የሚሆን ችግኝ /ጥራት ያለው/ መተከሉን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብለዋል።ልማቱ ባለሙያ እስከ ታች ቀበሌ ድረስ የማሰማራት ቁርጠኝነት እንደሚፈልግ ተናግረው፤ ባለሙያ ካልተከ ታተለ ለዜጎች የምትተውላቸው ከሆነ ዜጎች ሁሉም የራሳቸው ስራ አላቸው ።የችግኝ እንክብካቤ ስራ የአመት ነውና ይህን ስራ ሊከታተሉት አይችሉም ሲሉም ያስገነዝባሉ።የደን ቴክኒሻን ታች ወረዳ ላይ ያስፈልገናል፤ ቀበሌ ላይ መሬት ያስፈልገናል።ለደን የተቀመጠ መሬት ሊዘጋጅ ይገባል፤ ደኑ እስኪለማ ድረስ ኃላፊነት የሚወስድ መኖር አለበት።እንደዚያ ስታደርግ ነው ከቀበሌ ተነስቶ ተጠራቅሞ እንደ ሀገር የሚሆነው ሲሉ ያብራራሉ።እዚህ ላይ እኛ በሙያ የምንሰራው አለ፤ የኛን ሄዳችሁ ብታዩት ያልለማ ቦታ የለም።ተራሮች ላይ ግጥም ያለ አረንጓዴ ስፍራዎችን ታገኛላችሁ፤አሁን የደንን ስራ እየመራሁ ነው የሚለው ግብርና ሚኒስቴር ያንን ኮፒ ለማድረግ ለምን አይሰራም። አዲስ ዘመን ሐምሌ 28/2012  ኃይሉ ሣህለድንግል", "passage_id": "291cdc1dcaaca2d75a5a8bd20c45ebee" }, { "cosine_sim_score": 0.3971201181411743, "passage": "አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በማላዊ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በሃብታቸው እና በሙያቸው በቀጣይነት እንደሚደገፉ ገለፁ።በናይሮቢ የኢፌዲሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት ጥቅምት 14 ቀን 2013 ዓ.ም. በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ማላዊ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ቨርቹዋል የፓናል ውይይት ተካሂዷል።በኬንያ የኢፌዲሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም በፓናል ውይይቱ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ÷ ኢትዮጵያውያኑ እና  ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን ካለበት ድረጃ ከመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ለማድረስ የማይተካ ኃላፊነት አላቸው ብለዋል።አባይን የመገደብ ጉዳይ ለኢትዮጵያውያን ራትም መብራትም ከመሆኑም በላይ ለሀገራችንና ለህዝባችን የህልውና ጉዳይ መሆኑን አምባሳደር መለስ ጠቅሰው ግድቡ እንዲጠናቀቅ በቦንድ ግዥ፣ በሙያቸውና በዜጋ አምባሳደርነታቸው የየበኩላችውን ድርሻ እንዲወጡ ወገናዊ ጥሪ አቅርበዋል።በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ግድቡን በተመለከተ ያደረጉትን ንግግር አስመልክቶም የፕሬዚደንቱ ንግግር ኃላፊነት የጎደለው፣ የሁለቱን ሀገራት ከ100 ዓመታት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ዲፕሎማሲ ወዳጅነት ከግምት ያላስገባ፣ ከሀቅ የራቀ እንደሆነም  አምባሳደሩ ገልፀዋል።አባይ ላይ ግድብ ለመገንባት ኢትዮጵያ የማንንም ፈቃድ የማትጠይቅ ሉዓላዊ ሀገር መሆኗን ገልፀው÷ ግንባታውን ለማካሄድ የሞራል፣ የፖለቲካ እና የህግ መብት አለን ብለዋል።በፓናል ውይይቱ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንም ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የማንም ሳይሆን የሁላችንም ታላቁ ሀገራዊ ፕሮጀክት ነው ብለዋል።ግድቡ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ መንግስት ለሚያደርገው የነቃ የመሪነት ሚና ምስጋናቸውን አቅርበው ÷ቦንድ በመግዛትና በተሰማሩባቸው ሙያ መስኮች ሁሉ የየበኩላቸውን የዜጋ አምባሳደርነት ሚና እንደዜጋም እንደባለሞያም ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል።በፓናል ውይይቱ በግድቡ ዙሪያ በሚደረጉ የሶስትዮሽ ድርድሮች ውስጥ በተደራዳሪነት በዲፕሎማሲው መስክ በብሄራዊ አርበኝነት እየሰሩ ያሉት አቶ ዘሪሁን አበበ ጥናታዊ ጽሑፍ አቅርበዋል።የፓናል ውይይቱ ዋነኛ ዓላማ ማላዊ በሚኖሩ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ አባላት ዘንድ በግድቡ ዙሪያ የበለጠ ግንዛቤ እንዲኖር በማስቻል በስኬት እንዲጠናቀቅ ድጋፍ እንዲያደርጉ ማድረግ መሆኑ ተገልጿል።የፓናል ውይይቱ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎች ባለሙያዎቹ መልስ በመስጠትና በግድቡ ዙሪያ የጋራ የድጋፍ ድምጽ በማሰማትና በቀጣይነት ለመደገፍ ቃል በመግባት መጠናቀቁን በናይሮቢ  የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ", "passage_id": "a2f4e1f8e9eb23793c68381dcb15a69d" }, { "cosine_sim_score": 0.3922172784805298, "passage": "አዲስ አበባ፡- ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ህዋ የተወነጨፈችው የኢትዮጵያ የመሬት ምልከታ ሳተላይት የምትሰበስባቸው መረጃዎች ለልማት እንቅስቃሴዎች አጋዥ ከመሆኑም ሌላ ለኢትዮጵያውያን ታጊዎች መነቃቃት እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ገለፁ። የየፓርቲዎቹ ሊቀመናብርት በየበኩላቸው በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ወደ ህዋ የተላከችው ሳተላይት መረጃዎችን በማቀበል የተለያዩ የልማት ስራዎችን ለማከናወን ጥቅም የምትሰጥ ናት።በተጨማሪም ኢትዮጵያ ልክ እንደሌሎች አገራት ሁሉ ሳተላይት ማምጠቅ መቻሏ ታዳጊዎቿን የሚያነቃቃና በዘርፉም ለመሰማራት ለሚፈልጉ እድል የሚከፍት ነው። እንደ ፕሮፌሰር በየነ ገለፃ፤ ኢትዮጵያ ትልቅ አገር እንደመሆኗ ሳተላይት ማምጠቅ የነበረባት ቀደም ሲል የነበረ ቢሆንም ዛሬም ቢሆን አይረፍድባትም። ቀደም ሲል የጀመሩት ራዕይ ያላቸው ሰዎች እንደ እነ ዶክተር ለገሰ ወትሮ አይነት ሰዎች ናቸውና ህልሙ እውን ሆኖ መሳካቱ በጣም መልካም ነው። አገሪቱ ለምታካሂደውም ልማት ጥቅሙ ከፍ ያለ ነው። ቀደም ሲል መረጃ የሚገኘው ከሌሎች ሀገራት በግዢ ሲሆን አሁን ግን የተላከችው ሳተላይት ኢትዮጵያ በምትፈልገው ሁኔታ የመሬት ምልከታዋን መቆጣጠር ያስችላታል። ስለዚህም የተሻለ መረጃ ማግኘት ስለሚቻል መልካም ክንዋኔ ነው። ‹‹ይህ ጅማሬ ነው፤ በቀጣይ ደግሞ የተሻለ እንደሚሆን አምናለሁ።›› ያሉት ፕሮፌሰር በየነ፣ ‹‹ወጣቱም ሆነ ታዳጊው ይህን በማየቱ መነሳሳትን ያገኛል።በተለይም ታዳጊዎችም የተሻለ ህልም እንዲኖራቸው ያደርጋል። በተጨማሪም በመስኩ ለመሰማራት የሚፈልጉትን ይበልጥ የሚያበረታታ ነው።›› ብለዋል። ቀደም ሲል እንዲህ አይነቱን ሙከራ በሚያደርጉ አካላት ላይ ይሰነዘር የነበረው ‹ዳቦ ላልጠገበ ህዝብ ይህን ማሰብ ቅዠት ነው› የሚል እንደነበር ፕሮፌሰር በየነ አስታውሰው፤ ዛሬ ግን እውን ሆኖ ማየት መቻሉ የሚያስደስት ሆኖ ማግኘታቸውን ተናግረዋል።በብዙዎቹም ዘንድ በድህነት ውስጥ ላለች አገርና ድህነትም ያስመረራት አገር ለሳተላይት ቅድሚያ መስጠቷ ምን ያደርጋል የሚሉም ወገኖች ዛሬ ኢትዮጵያ መልካም ጅማሬ ላይ መሆኗን እና ይህም ቀጣይነት እንደሚኖረው ተስፋ ማድረግ እንደሚገባም አመልክተዋል። ‹‹ጥንስሱ ለረጅም ዓመታት የቆየ ቢሆንም ዛሬ ላይ ውጤት ማየት በመጀመሩ ይበል የሚያሰኝ ነው። ስለዚህም በወቅቱ ጉዳዩን የጀመሩ አካላት አለመሳሳታቸውን መናገር እፈልጋለሁ። በመሆኑም አገሪቱ በተለያዩ አቅጣጫዎች ብሩህ ተስፋ እንዳላት ማስተዋል ይቻላል፤ አፍራሽ የሆኑ ነገሮችን ታግለን እስካሸነፍን ድረስ ብሩህ ተስፋችን ጥያቄ ውስጥ የሚገባ አይደለም።›› ሲሉም ፕሮፌሰሩ ገልፀዋል። ዶክተር ደሳለኝ በበኩላቸው፤ የተላከችው ሳተላይት ያላት ጠቀሜታ ብዙ መሆኑን ጠቅሰው ምንም እንኳ ሳተላይቷ በመጠን ትንሽ ብትሆንም መረጃዎችን በመሰብሰብ ለልማት እንቅስቃሴዎች እንደምትጠቅም አመልክተዋል። ህፃናት አገሪቱ ሳተላይት ማምጠቅ ትችላለች ብለው እንዲያስቡና የሳተላይት ፕሮግራሞችን እንዲያጤኑ ማነቃቂያ እንደሚሆንም እምነታቸውን ተናግረዋል። እንደ ዶክተር ደሳኝ ገለፃ፤ በሳተላይት የሚገኘው መረጃ ዛሬ ላይ ለሁሉም የልማት እንቅስቃሴዎች ጥቅም የሚሰጥ ነው። ለአብነትም የከተማ ፕላን ለማውጣት፣ የእርሻ ስራን ለማዘመን፣ የአየር ፀባይ ለውጥን ለመከታተልና የእያንዳንዱን እንቅስቃሴ መረጃ ለማስተሳሰር እንዲሁም የጎርፍና የእሳት አደጋን መከሰት አስቀድሞ ለማወቅና ሌሎችንም ጉዳዮች ለመተንበይ ፋይዳው ጎልህ ነው። ጅማሬውም መልካም ነው። ከቻይና የሳተላይት ማምጠቂያ ጣቢያ ትናንት ማለዳ ላይ ወደ ህዋ የተላከችው ሳተላይት መረጃዎችን መሰብሰብ መጀመሯ ታውቋል። አዲስ ዘመን ታህሳስ 11/2012አስቴር ኤልያስ ", "passage_id": "3521e7757ee9a8589a9d51509a93e536" } ]
956a648920531a808a71028b200ca50f
0115a648be9afda87b54572cdeff4cd6
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገ/ስላሴ በዋግ ኽምራ ያስገነባው ትምህርት ቤት ተመረቀ
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ስላሴ የቀድሞውን የዳስ ትምህርት ቤት ደረጃውን በጠበቀ መልኩ አስገንብቶ አስመርቋል፡፡አትሌቱ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ፃግብጂ ወረዳ ላይ ያስገነባው ገልኩ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነው ለምረቃ የበቃው፡፡ትምህርት ቤቱ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ስላሴ አጠቃላይ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተሰኝቷል፡፡ሁለት ብሎኮችና ስምንት የመማሪያ ክፍሎች ያሉትን ይህን ት/ቤት ኃይሌ በሦስት ወራት በማስገንባት ነው ለቀጣዩ የትምህርት ዘመን ማስተማሪያ ዝግጁ ያደረገው፡፡በምረቃ ሥነ ስርዓቱ  ነዋሪነታቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ አንድ ግለሰብ 8 ሺህ 500 የማጣቀሻ መጻህፍትን ለትምህርት ቤቱ መለገሳቸው ተገልጿል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32670/
[ { "cosine_sim_score": 0.5166106224060059, "passage": "“የኃይሌ ሚናስ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ በፍጥነት እየሄደ ያለ ፕሮጀክት ነው፡፡” የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳድርባሕር ዳር፡ መስከረም 13/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኃይሌ ሚናስ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ በፍጥነት እየተከናወነ እንደሚገኝ የአዳሪ ትምህርት ቤቱ የግንባታ አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ ክፍሌ አስታወቁ፡፡ በ280 ሚሊዮን ብር ወጭ ሕዳር 2011 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረው አዳሪ ትምህርት ቤቱ የመጀመሪያው የግንባታ ምዕራፍ 13 ሕንጻዎች እየተገነቡ ነው፡፡የግንባታ አፈጻጸሙም 42 በመቶ ደርሶ ጣራ በማልበስ ሂደት ላይ እንደሆነም አስተባባሪው ነግረውናል፡፡ ግንቦት 2012 ዓ.ም የመጀመሪያው ዙር ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቅቆ መስከረም 2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ተማሪዎችን ይቀበላል ተብሎ እንደሚጠበቅም ነው አቶ ተስፋዬ የተናገሩት፡፡", "passage_id": "83b79c5125ab5a5e2052a8fcd7c2905f" }, { "cosine_sim_score": 0.46883541345596313, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ ፈለገ ሰላም ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤትን ጎበኙ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ ፈለገ ሰላም ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት ያደረጉት ጉብኝትም ከ46 ዓመታት በኋላ በኢትዮጵያ መሪ ደረጃ የተደረገ ጉብኝት ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ ባደረጉት ጉብኝት ጥንታዊ ስዕሎችን፣ ላቦራቶሪዎች እና ሌሎች የሥነ ጥበብ ውጤቶችን ተመልክተዋል።ትምህርት ቤቱ የሀገሪቱን በሚመጥን መልኩ እንዴት መደራጀት እንደሚችልም ከመምህራኑ ጋር መወያየታቸውንም ተገልጿል፡፡በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአዲስ አበባ መካኒሳ አካባቢ የሚገኘውን ዞማ ቤተ መዘክርንም በዛሬው እለት ጎብኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በዛሬው እለት የጎበኙት ዞማ ቤተ መዘክር የቆሻሻ መጣያ የነበረውን ሥፍራ የአትክልትና የመዝናኛ ሥፍራ ተደርጎ መለወጡ እንዳስደነቃቸው ገልፀዋል።ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ለመቀየር እንደ ዞማ መሥራቾች ችግርን አሸንፈው መሥራት አለባቸው ሲሉም  ተናግረዋል፡፡ምንጭ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት", "passage_id": "f5981c9e895ce7c8843985ec4ae5b20c" }, { "cosine_sim_score": 0.45604270696640015, "passage": " አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 25/2005 (ዋኢማ) – በጄነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመለስ የቴክኖሊጂና የምርምር ማዕከል ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተጣለ፡፡የመታሰቢያ ማዕከሉ በቴክኒክና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ምርምርና ጥናት ለማድረግና ታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ በህይወት ዘመናቸው የሰሯቸውን ስራዎች ለትውልድ ለማስተላለፍ  ይውላል ተብሏል፡፡የመለስ ፋውንዴሽን ሊቀመንበር ወ/ሮ አዜብ መስፍን ማእከሉ መለስ በተማረበት ትምህርት ቤት መገንባቱ ስራዎቹ ለቀጣይ ትውልድ እንዲተላለፉ በማድረግ ተማሪዎች አርአያውን ተከትለው ውጤታማ ስራ እንዲሰሩ ያግዛል ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ በበኩላቸው የታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ የምርምር ስራዎች ለቀጣይ ትውልድ እንዲተላለፉና ሀገሪቱ ከባለዕራዩ መሪ አስተምህሮ ተጠቃሚ እንድትሆን ተመሳሳይ የምርምር ማዕከላት ግንባታ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልፀው የከተማ አስተዳደሩ ለማዕከሉ ግንባታ አስፈላጊው  ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡የጄኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ጥበቡ ለታ ባለራዕዩ መሪ ለአገራችንና ለአህጉራችን ከዚያም አልፎ የዓለማችን ኩራት መሆን የቻሉበት ዋናው ምክንያት ከልጅነት እስከ አውቀት ትጉህ ተማሪ አንባቢ፣ ፀሃፊና አስተማሪ በመሆናቸው እንደሆነ ገልፀው በእውቀት ያዳበሯቸውን ጽሁፎች፣ ጥናቶና ምርምሮች ሳይሸራረፉና ሳይበረዙ ትውልድ በቅብብሎሽ እንዲጠቀምባቸው ያሉትን መረጃዎች በአንድ ማዕከል ስር ማሰባሰብ ተገቢ ነው ብለዋል ፡፡ታላቁን መሪ መለስ ዜናዊ በአሁኑ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የቀድሞ የጀነራል ዊንጌት ት/ቤትከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል መማራቸውንና  በትምህርት አቀባበላቸው የላቀ ውጤት በማስመዝገባቸው ከግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ  በወርቅ ጽሁፍ የተፃፈ የእጅ ስዓት ተሸልመው እንደነበር ኮሌጁ ገልጿዋል፡፡የማዕከሉ ህንጻ የሚገነባው የታላቁን መሪ የትግል ሂደት በሚያሳይ ቅርጽ ሲሆን  ባለሁለት ፎቅና በውስጡም ቤተ-መጽሀፍት፣ የምርምር፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ የፎቶ ጋለሪ እና ሌሎች ክፍሎች እንደሚይዝ  በስነስርዓቱ ላይ ተነግሯል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ኮሌጁ በአንድ አመት ይጠናቀቃ ", "passage_id": "1aae2d50945ab3e08c710ec149e4f8e7" }, { "cosine_sim_score": 0.4497756063938141, "passage": "የትግራይ ልማት ማህበር(ትልማ) ለገቢ ማስገኛነት እንዲያገለግል በ147 ሚሊዮን ብር ያስገነባው ሁለገብ ህንፃ ተመረቀ።ከድህነትና ከኋላ ቀርነት የተላቀቀች ሀገር ለመፍጠር በሚደርገው ርብርብ የበኩሉን አስተዋፅኦ እያደረገ መሆኑን የልማት ማህበሩ አስታውቋል፡፡የማህበሩ  ዋና ስራ  አስፈፃሚ  ዶክተር ታድለ ሀጎስ እንዳሉት የልማት ማህበሩ የሚሰራቸውን የልማት ስራዎች ለመደገፍ የሚያችለው የገቢ ማፈላለጊያ  ስትራቴጂ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ  ነው።በምረቃው ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ  ተሾሙ  ማህበሩ  ለህዝብና ለመንግስት እያበረከት ያለውን የልማት ስራ  አድንቀዋል።የትግራይ ልማት ማህበር ከተመሰረተበት  1981 ጀምሮ በትምህርት በጤናው ዘርፍ ለክልሉ  ህዝብ ከፍተኛ  አስተዋኦ  አበርክቷል።ሰባት መቶ ገደማ  አንደኛና  ሁለተኛ ድረጃ ትምህርት ቤቶችን  እንዲሁም ሁለት 83 የጤና ተቋማትን ሰርቶ  ለአገልግሎት አብቅቷል።(ኢቢሲ)", "passage_id": "645ba62f9a918947f2ee8eea80040363" }, { "cosine_sim_score": 0.44589176774024963, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ የተገነባው የአርቲስቱ ሀውልት ተመረቀ። በሃውልቱ ምርቃት ስነ ስርአት ላይ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ጓደኞችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ታደሰ ቀነአ ሃውልቱ አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ለማስታወስ መገንባቱን ነው የተናገሩት፡፡ ፕሬዝዳንቱ “ለህዝብ ነጻነት ያደረገውን ተጋድሎም ያስታውሰናል” ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "4af8631dbf54201cfaa699074eaa3f28" }, { "cosine_sim_score": 0.43382829427719116, "passage": "በአሜሪካ አትላንታ ጆርጂያ ግዛት የሚኖሩ የአልማ አባላት፣ ሕዝቡ እና የወልድያ ከተማ አስተዳደር በጋራ ትብብር የሚያሰሩት የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ በወልድያ ተጀመሯል፡፡ባሕርዳር፡ ጥቅምት 10 ቀን 2013 ዓ.ም (አብመድ) በአትላንታ ጆርጅያ በሚኖሩ የአልማ ደጋፊዎች፣ በሕዝቡ እና በወልድያ ከተማ አስተዳደር የጋራ ትብብር የሚሰራው “ሚሊኒየም 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት” ግንባታው ተጀምሯል፡፡ በግንባታው የአጀማመር ሥነ ስርዓት ወቅትም ከወልድያ ከተማ ነዋሪዎች እና ባለድርሻ ተቋማት 700 ሺህ ብር ገደማ ተሰብስቧል፡፡የአንድ ሀገር ሕዝብ መፃዒ እጣ ፋንታ የሚወሰነው በትምሕርት ነው፡፡ በትምሕርት ላይ የተሻለ እሴት የጨመሩ ሃገራት ሁሉን አቀፍ ሀገራዊ ለውጥ እና ዕድገት ለሌሎች አስተማሪ ሲሆን ይስተዋላል፡፡ በኢትዮጵያ ያለው ነባራዊ ሁኔታ ግን በትምሕርት ላይ የፈሰሰው መዋዕለ ንዋይ ገና አለመጀመሩን የሚያመላክት ነው፡፡በአማራ ክልል የሚስተዋለውም ከሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ያነሰ እንጂ የተሻለ አይደለም፡፡ ከአልማ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ከትምሕርት ቤቶች ደረጃ ማስጠበቅ አንፃር የተለያዩ የመለኪያ መስፈርቶችን በመጠቀም ልኬታው ሲሰራ አሁናዊ ውጤቱ ከ16 በመቶ ፈቀቅ ያለ አይደለም፤ ይህንን መሰረታዊ የትምሕርት ችግር ለመቅረፍ እና ተማሪዎች ብቁና ሀገራዊ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል አልማ ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ወጭ የሚያደረግበት የሦስት ዓመት የለውጥ እና ስትራቴጂ እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡አልማ በስትራቴጂክ እቅዱ ከ2012 ዓ.ም እስከ 2014 ዓ.ም ባሉት ሦስት ተከታታይ ዓመታት አሁን ያለውን 16 በመቶ አፈፃፀም ወደ 50 በመቶ ለማድረስ አልሞ እየሰራ ነው፡፡ እቅዱን ለማስተዋወቅም ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር ተንቀሳቅሶ ሰርቷል፡፡ የዚሁ የአልማ የሦስት ዓመታት የለውጥ እና ስትራቴጂ እቅድ ትውውቅ አካል የሆነው በአሜሪካ ሀገር የሚኖሩ የአልማ ደጋፊዎች፣ ሕዝቡ እና የወልድያ ከተማ አስተዳደር በጋራ የሚያስገነቡት ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀምሯል፡፡በ1 ሺህ 500 ካሬ ላይ የሚያርፈው 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 12 ሚሊዮን ብር ገደማ ወጭ እንደሚደረግበት የሰሜን ወሎ ዞን እና አካባቢው አልማ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ካሳሁን አምባዬ ገልፀዋል፡፡\nለትምህርት ቤት ግንባታው በአትላንታ ጆርጂያ የሚኖሩ የአልማ ደጋፊዎች 100 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወጭ እንደሚያደርጉ አቶ ካሳሁን ተናግረዋል፡፡ እስከሁን 80 ሺህ ዶላሩ ገቢ መደረጉን እና ቀሪው በቅርብ ጊዜ ገቢ እንደሚደረግ አስታውቀዋል፡፡ ከከተማዋ ነዋሪ እና ከከተማ አስተዳደሩ የሚሰበሰበው ገንዘብም በተለያዩ አደረጃጀቶች እየተሰበሰበ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡የአልማ የሦስት ዓመታት የለውጥ እና ስትራቴጂ እቅድ በመንግስት ባለቤትነት፣ በሕዝቡ የገንዘብ ምንጭነት እና በአልማ አስተባባሪነት ወደ ውጤት ለመቀየር እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡\nትምህርት ቤቱን በፍጥነት ፍፃሜ ላይ ለማድረስ ከተማ አስተዳደሩ በትኩረት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የተናገሩት የወልድያ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙሀመድ ያሲን ናቸው፤ ድጋፍ ላደረጉ ወገኖች ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡በትምህርት ቤቱ ግንባታ ማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ላይ የሰሜን ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ወልደ ትንሳኤ መኮንን፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሐገር ሽማግሌዎች፣ የመንግሰት የሥራ ኃላፊዎች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡ በዕለቱ በተካሄደው የገንዘብ ማሰባሰብ ሂደትም 700 ሺህ ብር ገደማ ተሰብስቧል፡፡", "passage_id": "2aa62fcbdc8bca2025507fa6981fd904" }, { "cosine_sim_score": 0.4276447594165802, "passage": " ● የመረዋ – ሶሞዶ – ሶቃ – ሶሞዶ – ሊሙ መንገድ ግንባታ ተጀመረጅማ፡- መስጊድና ቤተክርስቲያን ማቃጠል የጅማ ህዝብ ባህልም ሆነ ተግባር አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጹ።የመረዋ – ሶሞዶ – ሶቃ እና ሶሞዶ – ሊሙ መገንጠያ መንገድ ግንባታንም አስጀምረዋል። የመንገድ ግንባታውን ትናንት በጅማ ባስጀመሩበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ እንደተናገሩት፤ መስጊድና ቤተክርስቲያን ማቃጠል የጅማ ህዝብ ባህልም ሆነ ተግባር አይደለም ።ስለሆነም የጥፋት ሀይሎች ተጨማሪ ጉልበት ባለመሆን የልማትና የአንድነት ተምሳሌት መሆን ያስፈልጋል ብለዋል። አባ ጅፋር ከሌላ ብሔር ጋር ተዋልደው የኖሩ ናቸው፤ በመሆኑም ወጣቱ ይህን አርአያነታቸውን በመከተል በአካባቢው ከሚኖሩ የተለያዩ ብሔሮች እና ሀይማኖቶች ጋር በጋራ መስራት እንዳለበት መክረዋል። አካባቢው ውብና በልምላሜ የበለፀገው የታላቁና የብልሁን መሪ የአባ ጅፋር መርህና የሥራ ውጤቶች በመታየታቸው ነው።ስለሆነም የአካባቢው ህዝብ ይህንን የልማትና የአንድነት ተምሳሌት የሆኑትን መሪ አርዓያነት ሊከተል እንደሚገባ ተናግረዋል። የመረዋ – ሶሞዶ – ሶቃ እና ሶሞዶ – ሊሙ መገንጠያ መንገዱ በጅማ አባ ጅፋር ቤተ መንግስት አቅራቢያ የሚያልፍ በመሆኑ በአካባቢው ያለውን የቱሪዝም ፍሰት ለማሳደግ እንደሚያግዝ የተናገሩት ዶክተር አብይ ፤ የመንገዱ መገንባት በአካባቢው የሚመረተውን የቡና ምርት በዓለም አቀፍ ገበያ በተሻለ ፍጥነት ለማቅረብ ያስችላል ብለዋል ።በተጨማሪም የአካባቢው ነዋሪ የተጀመረውን ልማት ከዳር ለማድረስ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በመተባበር የበኩሉን ሚና መወጣት እንዳለበት አስገንዝበዋል።የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በበኩላቸው ፤የመንገዱ ግንባታ በግብርና ማቀነባበር ለተሰማሩ ባለሃብቶች ምርታቸውን ተደራሽ ለማድረግ ያግዛል ብለዋል። ለመንገድ ፕሮጀክቱ ከሁለት ቢሊዬን ብር በላይ ወጪ የሚደረግ መሆኑን የጠቀሱት ሚንስትሯ፤ የቁጥጥር ስራውን ጨምሮ ሙሉ ወጪው በኢትዮጵያ መንግስት ይሸፍናል።የመረዋ፣ ሊሙ ኮሳ እና ሊሙ ሰቃ ወረዳዎችን የሚያቋርጠው መንገድ 94 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን በአራት ዓመት ግንባታው እንደሚጠናቀቅ ገልጸዋል። በመንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉና የዞን ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።አዲስ\nዘመን ታህሳስ 19/2012  ይበል ካሳ ", "passage_id": "793ae403f55d352971dfc36d9ba56d7e" }, { "cosine_sim_score": 0.42458465695381165, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በ753 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ለሚያስገነባው ባለ 12 ወለል ሁለገብ ህንፃ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ።የመሠረት ድንጋዩን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር እና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ አስቀምጠዋል። አቶ ኤሊያስ ሽኩር በፕሮግራሙ ላይ እንዳሉት ፌዴሬሽኑ ለሚያስገነባው ህንፃ ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እንደሚደረግ ገልፀዋል።ለሀገራችን ስፖርት እድገት ዋነኛው የፋይናንስ ችግር መሆኑን ጠቅሰው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተለያዩ የገቢ አማራጮችን በመጠቀም እራሱን በፋይናን ለማጠናከር እና ከመንግስት ድጎማ ለመላቀቅ የሚያደርገው ጥረት ለሌሎች ስፖርት ማህበራት አርዓያነት ያለው ተግባር ነው ብለዋል።የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ በበኩላቸው አትሌቲክስ በዓለም አቀፍ ደረጃ በአሸናፊነት የምንታወቅበት መገለጫችን መሆኑን ጠቅሰው፤ በቀጣይ ይህ ውጤት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሚኒስቴር መ/ቤቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀዋል።ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ የህንፃው መገንባት የፌዴሬሽኑን የፋይናንስ አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያሳድግ እና አትሌቲክሱን አንድ እርምጃ ከፍ እንደሚያደርገው ገልፃለች።የሚገነባው ሁለገብ ህንፃ የህክምና ማዕከል፣ ሙዚየም ፣ ጅምናዚየም ፣ ላይበራሪ ፣ ቢሮዎች እና ለሌሎች አገልግሎት የሚሰጡ ክፍሎች እንደሚኖሩት ተገልጿል።", "passage_id": "214357237ebb7b5718d16c42020f22cb" }, { "cosine_sim_score": 0.4174313545227051, "passage": "ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው የሰበታ ዓይነ ስውራን ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት  ጎብኝተዋል።ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በጉብኝታቸው ከተለያዩ የባለድርሻ አካላት ጋር በትምህርት ቤቱ ሁኔታ  ውይይት አደርገዋል።በቆይታቸውም በትምህርት የተለያዩ   ችግሮች ዙሪያ እና በመፍትሄዎቻቸው ላይ ውይይት  አድርገዋል።በውይይቱ ላይ የተማሪዎች ማደሪያ ክፍል (ዶርሚተሪ) እጥረት እንዳለ የተገለፀ ሲሆን፥ በተለይም ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ከዶርሚተሪ ውጭ ለመኖር መገደዳቸው ተጠቅሷል። ", "passage_id": "1f88f20d554e177b8f04b8c51df1d1fc" }, { "cosine_sim_score": 0.4169429838657379, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ የቀድሞ የፋሲለደስ ከፍተኛ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን የመማሪያ ክፍል ጥበት ችግር ለመቅረፍ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ባለ ሁለት ደርብ ህንጻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ።የመማሪያ ክፍል ህንጻው በሶስት አመት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል።ትምህርት ቤቱ ከተማሪዎች ቁጥር መጨመር ጋር በተያያዘ በአንድ ክፍል 100 በላይ ተማሪዎችን ለማስተማር እንተገደደ ተገልጿል።የጥምቀትን በዓል ለማክበር የመጡት የቀድሞ ተማሪዎችና ተወላጆች የፋሲል ከፍተኛና መሰናዶ ትምህርት ቤትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በሶዶ ለማ", "passage_id": "ef874c3c055d162e83e403649d2f9f47" }, { "cosine_sim_score": 0.41481244564056396, "passage": "ባለፉት ዓመታት በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በኦዳ ብልቱ አካባቢ ግንባታው የተከናወነው የባህል ማዕከል ሊመረቅ መሆኑን የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ ።የቢሮው የኮሚኒኬሽን ኃላፊ ወይዘሮ አሊፊያ ሃጂ ለዋልታ እንደገለጹት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ  ወጪ ሲገነባ የቆየው የባህል ማዕከል በክልሉ መንግሥትና በህዝቡ ድጋፍ የግንባታ ሥራው ተጠናቋል  ።የባህል ማዕከሉ የኦሮሞን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርሶች እንዲሁም የሐረርጌን የገዳ ሥርዓት ለማስተዋወቅ ትልቅ ጥቅም እንዳለው የጠቆሙት ወይዘሮ አሊፊያ የማዕከሉ ዲዛይን የአካባቢውን ሁኔታ እንዲያሳይ ተደርጎ  የተሠራ መሆኑን ወይዘሮ አሊፊያ አስረድተዋል።የባህል ማዕከሉ  በኦሮሚያ ክልል የባህል ሳምንት  በሚከበርበት በመጪው መጋቢት 16 ዕለት ተመርቆ  ለህብረተሰብ አገልግሎት  ክፍት  እንደሚሆን ወይዘሮ አሊፊያ አመልክተዋል ።የኦዳ ብልቱ ባህል ማዕከል በምዕራብ ሐረርጌ  የሚገኘውን የገዳ ሥርዓትና ባህልን ይበልጥ  ለማስተዋወቅ እንሚረዳ ይጠበቃል ።  ", "passage_id": "209033f67a308bc68ed821892be4e63e" }, { "cosine_sim_score": 0.4030960202217102, "passage": "በሻሸመኔ ከተማ ከ70 በላይ ከ6-15 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ታዳጊዎችን በማቀፍ በቀድሞ እውቅ ተጫዋች መስፍን አህመድ መስራችነት ለሚመራው” ሻሼ አካዳሚ” የእግርኳስ ቁሳቁስ ድጋፍ ተበረከተለት።በቅርብ ዓመት ውስጥ እግርኳስን ከማቆሙ አስቀድሞ በኢትዮጵያ መድን፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መከላከያ በአጥቂ መስመር ተጫዋችነቱ የምናቀው እና ከባንክና መከላከያ ጋር የኢትዮጵያ ዋንጫ ማንሳት የቻለው ስኬታማው ተጫዋች መስፍን አህመድ (ጢቃሶ) በትውልድ ከተማው ሻሸመኔ “ሻሼ” የተሰኘ አካዳሚ ከአራት ወር በፊት በመክፈት ታዳጊዎችን እያሰለጠነ ይገኛል።በእግርኳስ ተጫዋችነት ህይወቱ ያገኘውን ልምድ ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ በማሰብ በመሠረተው በዚህ አካዳሚ ከእርሱ ጋር በመሆን ኤፍሬም ዓለምነህ፣ አንዷለም ረድኤቱ እና ተስፋ ይፍሩ አብረውት የሚሰሩ ሲሆን መሠረታዊ የሆኑ የእግርኳስ ስልጠናዎችን በአካዳሚው እየሠጠ ይገኛል።ይህን ትልቅ አላማ ለመደገፍ ኑሮውን በአሜሪካ ያደረገው እና ቤተሰብ ለመጠየቅ ወደ ትውልድ ሀገሩ ሻሸመኔ በመጣበት አጋጣሚ አካዳሚውን በመጎብኘት በግል ተነሳሽነት አቶ ትህትና ታዬ በተባለ ግለሰብ አማካኝነት የእግርኳስ መጫወቻ ኳሶች እና የተለያዩ የልምምድ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ተደርጎለታል።የአካዳሚው መስራች መስፍን ሲናገር ” ይህንን አካዳሚ በመጎብኘት ድጋፍ ላደረገልን ለወጣት ትህትና ምስጋናችንን እያቀረብን ይህን ትልቅ ራዕይ የያዘን አካዳሚ ወደ ፊት ብዙ ተስፈኛ ተጫዋቾችን እንዲያፈራ ወላጆች ከሚያደርጉልን ድጋፍ ባሻገር መሰል ባለሀብቶች እና የክልሉ አመራሮች ድጋፍ ሊያደርጉ ይገባል። በተለይ ታዳጊዎቹን ልምምድ የምናሰራበት ሜዳ የተቸገርን በመሆኑ የሚመለከታቸው አካላት ይህ ችግራችን እንዲቀርፉልን እንጠይቃለን።” ብሏል።እንደነዚህ ያሉ በእግርኳሱ ያለፉ የቀድሞ ተጫዋቾች በግል ተነሳሽነት አካዳሚ መክፈታቸው የሚያበረታታ በመሆኑ እግርኳሱን የሚወዱ አቅም ያላቸው ግለሰቦች፣ ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ማኅበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አንናስገነዝባለን።", "passage_id": "d1d5102d730f7349a47082165bca8407" }, { "cosine_sim_score": 0.40163809061050415, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለዓድዋ ጦርነት ምክንያት የሆነውና የውጫሌ ውል በተፈረመበት ታሪካዊ ቦታ ላይ የተሰራው የይስማ ንጉስ የሙዝየም ግንባታ ተጠናቆ ነገ የፌዴራልና የክልል የመንግስት ስራ ኃላፊዎች የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ይመረቃል፡፡የዉጫሌ ዉል በ1881ዓ.ም አጼ ሚኒልክ ከጣሊያን ጋር የተፈራረሙበት ታሪካዊ ቦታ ላይ በ25 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ ሙዚየም፣ካፌና የመግቢያ በር የኢትዮጵያ ቁጥር ፲፯ (17) አምሳል ተገንብቶ ተጠናቋል፡፡የባህል ማዕከሉ የኢትዮጵያን ታሪክ የሚያሳዩ መረጃዎችን ያካተተ ሲሆን የቀለም ቅቡም የአሸናፊነትና የተሸናፊነትን እንዲወክል ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል፡፡በማዕከሉ ጣሪያ ላይ የአሸናፊነትን የሚያመለክት የእጅ ምልክት መሰራቱም ነው የተገለጸው ።ለታሪካዊው የአድዋ ጦርነት መነሻ በመሆን ከሚጠቀሱ ምክንያቶች መካከል የውጫሌ ውል ቀዳሚው ነው፡፡የውጫሌ ውል በአጼ ምኒሊክ እና በጣሊያን ንጉሥ ኡምቤርቶ ወኪል ኮንት አንቶሎኒ መካከል ወረኢሉ ቦሩ ሜዳ አካባቢ ውጫሌ በሚባል ቦታ ሚያዚያ 25 ቀን 1881ዓ.ም የተደረገ የውል ስምምነት ነው፡፡ጣሊያን የውጫሌ ውል የንግድና የፍቅር ነው በማለት ብትቀርብም ከመነሻው ጀምሮ ብዙ ጥርጣሬ፣ ክርክር እና ተቃውሞ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ሲሰማ እንደነበር ታሪክ ያስታውሳል፡፡በተለይ በአንቀጽ 3 እና 17 ምክንያት የተነሳው ተቃውሞ በቀጥታ በሁለቱ አገራት መካከል ለተካሄደው ጦርነት መነሻ እንደሆነ ይታመናል፡፡በአንቀጽ 17 አማካኝነት ጣሊያን አምታች የሆነ ቃል በመጠቀም የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በመገርሰስ የጣልያን ሞግዚት እንድትሆን ቀዳዳ እያበጀች መሆኑ ሲታወቅ ለነፃነቱ ቀናኢ በሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል፡፡በዚህ ጊዜ እቴጌ ጣይቱ “እኔ ሴት ነኝ፣ ጦርነት አልወድም፡፡ ግን እንዲህ መሳዩን ውል ከምቀበል ጦርነት እመርጣለሁ፡፡” ይስሙ ንጉሥ!” የሚል ታሪካዊ ንግግር አድርገዋል፡፡ይሄን ንግግራቸውን ተከትሎም የውጫሌ ውል የተፈረመበት ቦታ “ይስማ ንጉሥ” በሚል መሰየሙን ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "8cd00b236d87a2f85ab5bc6dc96325b2" }, { "cosine_sim_score": 0.40061068534851074, "passage": "በዩናትድ ስቴትስ ታሪክ ከምንጊዜውም ቁጥሩ የበዛ ህይወት በጥይት የጠፋበት የፍሎሪዳው ትምህርት ቤት ከጥቃቱ የተረፉት ተማሪዎች ዛሬ ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል።የፌዴራሉ መንግሥትና እና የክፍላተ ሀገር ባለሥልጣናት በበኩላቸው ወጣቶችን ደኅንነታቸው ሊጥበቅላቸው በሚገባባቸው ትምህርት ቤቶች ህይወታቸውን እንዳያጡ ለመከላከል ምን ማድረግ ይገባናል በሚለው ጉዳይ ክርክራቸውን ቀጥለዋል።ከሁለት ሳምንታት በፊት በታጠቀ አጥቂ ጥይት አሥራ ሰባት ሰው የተገደለበት የፍሎሪዳው ማርጀሪ ስቶንማን ዳግላስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እስካሁን ተዘግቶ ቆይቷል።በዚያ ትምህርት ቤት የደረሰው ፍጅት በሀገሪቱ ረጅም ታሪክ ያለውን የመሳሪያ ባለቤትነትና ተያያዝ ጉዳይ ክርክር አቀጣጥሎታል።", "passage_id": "ec531af39e533c49e2f15225c313c51a" }, { "cosine_sim_score": 0.38949054479599, "passage": "ከወራት በፊት አክሱማይት አብርሃ ተወልዳ ባደገችበት የጎንደር ከተማ ወደ ሚገኘው የቀይ ዐምባ ትምህርት ቤት ያመራችው ፣ የዕድሜ ጠገቡን ትምህርት ቤት ግድግዳዎች በቀለም ለማፍካት ነበር።በዚያ ደርሳ ዙሪያ ገባውን የተመለከትችው ወጣት ግን ትምህርት ቤቱ አዲስ ቀለም ሳይሆን አዳዲስ ክፍሎችን የሚፈልግበት የተጎሳቆለ ደረጃ ላይ መድረሱን እንደተረዳች ትናገራለች።በጉዳዩ ላይ ከባለቤቷ ጋር የመከረችው አክሱማይት ለትምህርት ቤቱ የሚሆኑ ተጨማሪ ክፍሎችን ለመገንባት የሚያስችል የገንዘብ ድጋፍ ለማግኘት በማሰብ፣ ዕቅዷን የማህበራዊ መገናኛ ተከታይ ለሆኑ ኢትዮጵያዊያን አጋራች። በጎ ሀሳቧን የደገፉ በመበራከታቸው ከወራት በኃላ “ቀይ አምባ” ትምህርት ቤት 8 በብሎኬት የተሰሩ ተጨማሪ ክፍሎች ታከሉለት ።አክሱማይት ባገኘችው መልካም የህዝብ ምላሽ በመበረታት ይመስላል አሁን ላይ ደግሞ የህዝብ ቤተመጽሃፍት ለማስገንባት አዲስ ዘመቻ ጀምራለች።በምህንድስና ስራ ላይ የተሰማራችው ወጣት ማህበረሰብ ደጋፊ ስለሆኑ ሰሞነኛ ተግባራቶቿ ለሀብታሙ ስዩም አጫውታዋለች። ", "passage_id": "b5233a1e48a624690544da4bc6fa794d" }, { "cosine_sim_score": 0.38493141531944275, "passage": "– የታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ አንደኛ አመት መታሰቢያ በጅዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤት ተከብሯል፡፡በመታሰቢያ ስነ ስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በጅዳ የኢ.ፌ.ዴሪ ቆንስላ ጄኔራል አቶ ዘነበ ከበደ ታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ በሀገሪቱ ማት፣ሰላምና ዴሞክራሲያዊ እንዲረጋገጥ ከወጣትነታቸው ጀምሮ የተጉ መሪ ነበሩ ብለዋል፡፡አፍሪካና ህዝቦቿን በተለያዩ የዓለም አቀፍ መድረኮች በመወከል ውጤታማ ስራ መስራታቸውንም አቶ ዘነበ አውስተዋል፡፡“ቃልህን ጠብቀን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ቃላችንን ዳግም እናድሳ” በሚል መሪ ቃል በተከናወነው ስነ ስርዓት ላይ ለመለስ ፋውንዴሽን የሚውል ገንዘብም ተሰብስቧል፡፡በስነ ስርዓቱ ላይ በጅዳ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቆንስላ ጀነራል ፅህፈት ቤት ሰራተኞችና ሌሎች እንግዶች መገኘታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት በላከው መግለጫ አመልክቷል፡፡", "passage_id": "24f4b3eedf93509c6c721c42bf3db5ca" } ]
25eb36f1293d055528e522e6e3fb6704
fcbde641862a1387162210ce632184fb
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የለውጥ ዙሪያ የሚወያይ ኮንፈረንስ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አስጀመሩ
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት፣ ወቅታዊ ሁኔታ፣ መፃኢ እድል እና ስጋቶች ዙሪያ የሚወያይ ኮንፈረንስ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አስጀመሩ፡፡ፕሬዝዳንቷ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወሳኝ የሚባል የለውጥ መንደርደሪያ ላይ እንደምትገኝ ገልፀዋል፡፡ይህ ወቅት ኢትዮጵያ የህዝቦቿን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስና ፍላጎታቸውን ለማርካት ከፍተኛ የለውጥ እንቅስቃሴ ጅማሮ ላይ እንደምትገኝም አብራርተዋል፡፡በዚህ ሂደት ላይ የህዝቡን አንድነትና ተነሳሽነት ለማጠናከር ከቃላት ባለፈ በተግባር የሚገለፁ በርካታ መሰራት ያለባቸው ተግባራት ከፊት እንደሚጠብቁ ተናግረዋል፡፡እስካሁን ድረስ የታዩት ተስፋዎችን አጠናክሮ በመቀጠል ለሚፈለገው ድል ለመድረስ ከህዝቡ አቅም በላይ እንደማይሆን አምናለሁ ያሉት ፕሬዝዳንቷ ለዚህ ሂደት አቅጣጫ የሚያመላክት ፍሬያማ ውይይት ከኮንፈረንሱ እንደሚጠብቁ አብራርተዋል፡፡ መረጃው የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31306/
[ { "cosine_sim_score": 0.5446836948394775, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ጉባኤ መስራችና ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ክላውስ ሽዋብ ጋር ተወያዩ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩና ሊቀመንበሩ በዳቮስ እየተካሄደ ካለው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ውይይት ያደረጉት፡፡በውይይታቸው ወቅትም ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመፍታት በንግድ፣ በመንግስትና በግሉ ዘርፍ እንዲሁም በሲቪክ ማህበረሰቡ የሚኖር የተቀናጀ አሰራር አስፈላጊነት ላይ መክረዋል።ኢትዮጵያም በፈረንጆቹ 2020 የዓለም ኢኮኖሚ ፎረምን እንድታስተናግድም በውይይታቸው ወቅት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡በትናንትናው እለት ስዊዘርላንድ ዳቮስ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከጉባኤው ጎን ለጎን የሁለትዮሽ ውይይቶችን አድርገዋል፡፡በዛሬው እለትም ከዓለም ባንክ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ጋር መወያየታቸው የሚታወስ ነው፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "dad58b7f5ede0c847d3bfdac7bb39746" }, { "cosine_sim_score": 0.5235854387283325, "passage": "አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 26/2006 (ዋኢማ) – አፍሪካ ዘላቂ የልማት ግቧቿን ለማሳካት የምታደርገው ጥረት ዓለም አቀፋዊ ድጋፍና ተሰሚነት እንዲኖረው ለማስቻል ባለድርሻ አካላት የጀመሩትን ጥረት አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር አስገነዘበ።በአፍሪካ የልማት ግብ ዙሪያ የሚመክር አሕጉራዊ ጉባዔ በሚኒስትሮች ደረጃ አዲስ አበባ በሚገኘው የመንግሥታቱ ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ ዛሬ ተካሂዷል። የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚንስትሩ አቶ ሶፍያን አህመድ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት የምዕተ ዓመቱ የልማት ግቦች ለማጠናቀቅ በቀሩት ሁለት ዓመታት ውስጥ የአፍሪካን ጥቅም ለማስከበርና ዘላቂነቱ ለማረጋገጥ ተጨማሪ ድምጽ ማሰማት ይገባል።አፍሪካውያን በአካባቢ ጉዳይ ላይ ያሳደሩት ተጽእኖ አናሳ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ በአሕጉሪቷ እያረፈ ካለው ጉዳት አንፃር የበለጸጉ ሀገራት የአፍሪካ የልማት ግብን እንዲደግፉ ጫና መደረግ ይኖርበታል ብለዋል። የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ አህመድ ሽዴ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦቿን ለማረጋገጥ የአረንጓዴ ልማትን የአገር ፖሊሲ ከማድረግ ባለፈ የአፍሪካ የአረንጓዴ ልማት ጉዳይ ሆኖ ዓለም አቀፍ ትኩረት እንዲያገኝ ከፍተኛ ጥረት ማድረጓን ተናግረዋል።ኢትዮጵያ የአረንጓዴ የልማት ስትራቴጂን ነድፋ በ2025 ተጨማሪ የካርቦን ልቀትን ወደ ከባቢ አየር የማትለቅበትን አሰራር መዘርጋቷና በዚህም ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ መቻሏን አስረድተዋል።የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ዶክተር ካርሎስ ሎፔዝ በበኩላቸው እንዳሉት አፍሪካውያን ሚኒስትሮችና ባለድርሻ አካላት የበለጸገችና ያደገች አፍሪካን ለትውልድ ለማስተላለፍ ጠንክረው መስራት ይጠበቅባቸዋል።በተለይ ድህነትን በመቀነስና ያላትን የተፈጥሮ ኃብት በአግባቡ የምትጠቀም አፍሪካን ለመፍጠር አፍሪካውያን የተቀናጀ ሥራ ከመሥራት ባለፈ ከአጋሮች ጋር በቅርበት እንዲሰሩ አስገንዝበዋል።", "passage_id": "5d8b4440032caa5409d7de1952af165b" }, { "cosine_sim_score": 0.5217430591583252, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኮቪድ-19 በአፍሪካ ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመከላከል ሃብቶችን ለማሰባሰብ በተሰየመው ስብሰባ ላይ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተሳተፉ፡፡በስብሰባው ላይ የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኞች ሪፖርታቸውን ለመሪዎች አቅርበዋል፡፡ በወቅቱም ውጤታማ የሀብት አሰባሰብንና አጠቃቀምን ለማረጋገጥ አፍሪካ እንደ አህጉር በአንድ ድምጽ ተቀናጅቶ መስራት እንዳለባት ተገልጿል፡፡በትናንቱ ስብሰባ ላይ የተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎችን ጨምሮ የዓለም አቀፍ ተቋማት የቀድሞ መሪዎች መሳተፋቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "11a721ccc450b7149a5069d1b5e36b0c" }, { "cosine_sim_score": 0.5204498767852783, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ዳቮስ ገብተዋል።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የሚመራው ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን በለንደን የብሪታንያ አፍሪካ ኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ የነበራቸውን ተሳትፎ አጠናቆ ነው ወደ ስዊዘርላንድ ዳቮስ ያቀናው።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ፈጣን ለውጥ እና ዕድገት ለማረጋገጥ ለአህጉሪቱ ወጣቶች የስራ ዕድል መፍጠር ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ በፎረሙ ላይ ገልጸዋል።በአፍሪካ ዕድገት ማዕቀፍ ውስጥ በፈረንጆቹ 2025 በዋናነት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ የሚያጎለብት ፕላትፎርም መቋቋሙ ተገልጿል፡፡በመድረኩ ላይ የተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች እና ትልልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያ ሃላፊዎች በጋራ ውይይት አድርገዋል።በመድረኩ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለአህጉሪቱ ፈጣን ዕድገት በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ በትኩረት መረባረብ እንደሚገባ አውስተዋል።በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች በየዓመቱ የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው መንግሥት በትኩረት እየሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ የአፍሪካ የዕድገት ፕላትፎርም ከተቀመጠለት የጊዜ ወሰን አኳያ ሃገራት ስኬታማ ልምዶችን እና ውጤታማ ተሞክሮዎችን የሚጋሩበት መድረክ ሊፈጠር ይገባልም ነው ያሉት።የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም የአፍሪካ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2020 መስከረም ወር ላይ አዲስ አበባ እንደሚካሄድ ጠቅሰው፥ ፎረሙ ለተሻለ ልምድ ልውውጥ መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል ማለታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡በተያያዘም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ፕሬዚዳንት ቦርግ ብሬንደ ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸውም በአፍሪካ ጉዳዮች ላይ በሚመክረውና በመጭው መስከረም ወር በኢትዮጵያ ለሚካሄደው የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም የአፍሪካ ምዕራፍ እየተደረገ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ምክክር አድርገዋል።የፎረሙ በኢትዮጵያ መካሄድ ዓለም አቀፍ የቢዝነስና ፖለቲካ መሪዎች ጋር ለመገናኘት የማይተካ ሚና እንዳለውም ተናግረዋል።በስዊዘርላንድ ዳቮስ በሚካሄደው ዓመታዊው ዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም ትናንት የተጀመረ ሲሆን፥ እስከ ጥር 15 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ቀጥሎ ይካሄዳል።በመድረኩ ላይ የተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች የሚሳተፉ ሲሆን፥ በዓለም አቀፍ፣ በቀጠናዊ እና በኢንዱስትሪ አጀንዳዎች ዙሪያ የሚመክሩ ይሆናል።", "passage_id": "0251cf0e11b3e1b13dd6bb9176f7740d" }, { "cosine_sim_score": 0.5105899572372437, "passage": "የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ  47ኛው የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ዓመታዊ ስብሰባ ለመካፈል  ወደ ስዊዘርላንድ አመሩ ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ የተጓዙት ነገ በስዊዘርላንድ ዳቮስ ከተማ በሚጀመረው ፎረሙ \"ፈጣን ምላሽና የአመራር ኃላፊነት\" በሚል መሪ ሃሳብ ለመካፈል መሆኑን ነው የተመለከተው   ።\nዓለምን በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሚመሩ ታላላቅ ሰዎች በሚታደሙበት በዚህ መድረክ አገራዊ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን በማስተዋወቅ ተጠቃሚነቷን ማሳደግ ደግሞ ወደዚያው ያቀናው የኢትዮጵያ መንግሥት ልዑክ ተልዕኮ ነው።\nዘንድሮ የፎረሙ የመነገጋሪያ አጀንዳ ከሆኑት መካከል የዲጂታል ኢኮኖሚን መፃኢ ዕድል መወሰን በዋናነት ተጠቃሽ ነው።\nበተለይ የኢንዱስትሪዎች ዲጂታል መዋቅራዊ ሽግግር፣ የሳይበር ሴኩሪቲና መተማመንን መሰረት ያደረገ አጋርነት ፎረሙ በትኩረት እንደሚመክርባቸው ነው የሚጠበቀው።\nየዓለም የኢኮኖሚ ፎረም መሪዎች ዓለም አቀፋዊ፣ ቀጣናዊና ኢንዱስትሪያዊ አጀንዳዎችን በዓመቱ መጀመሪያ ተገናኝተው በጋራ መልክ የሚያሲዙበት ነው።ፎረሙ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚሰጠው የላቀ ስፍራና በሚያስገኛቸው ስኬቶች ሳቢያ ተሳታፊዎች በየዓመቱ ለመታደም የሚጓጉለትም ነው የተባለው ።የአገራት መሪዎች፣ እውቅ የንግድ ሰዎች፣ ምሁራን፣ የዓለም አቀፍ ድርጅቶችና የሲቪክ ማህበራት አመራሮችን ጨምሮ ከ2 ሺህ 500 በላይ ታዳሚዎች እንደሚገኙ ይጠበቃል።\nበጉባዔው እንደሚሳተፉ ከሚጠበቁት መሪዎች መካከልም የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ስዊዘርላንድ ገብተዋል።\nኢትዮጵያ የዓለም የኢኮኖሚ ፎረምን \"የአፍሪካን መዋቅራዊ ሽግግር መልክ ማስያዝ\" በሚል መሪ ሃሳብ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2012 በአዲስ አበባ ማስተናገዷ የሚታወስ ነው-(ኢ ዜ አ)።", "passage_id": "c223440139b341ef5a17a7666344a031" }, { "cosine_sim_score": 0.5105435848236084, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ መሪ ሀሳብ የአፍሪካን ወቅታዊ ሁኔታ ያገናዘበ፣ተገቢና በአፍሪካ ሰላም እስከሚሰፍን ድረስ መተግበር ያለበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸው አስታወቁ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።በመግለጫቸውም ‘’የመሳሪያ ድምፅ የማይሰማባትን አህጉር በመፍጠር ለአፍሪካ ልማት ምቹ ሁኔታ መፍጠር’’ የሚለው የህብረቱ መሪ ሀሳብ በአፍሪካ ሰላም እስከሚሰፍን ድረስ መተግበር ያለበት ነው ብለዋል፡፡ስለሆነም በአፍሪካ ግጭትና ጦርነትን ለማስወገድ የግጭቶቹን መሰረታዊ መንስኤ በመለየት እልባት መስጠት እንደሚያስፈልግና ለጊዜው ጦርነትንና ግጭቶችን ለመከላከል መሪ ሀሳቡን ተፈጻሚ ማድረግ ጠቃሚ መሆኑን ኢትዮጵያ ማሳወቋን ገልጸዋል።ከዚህ ባሻገር በጉባኤው ኢትዮጵያ በአህጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ የምታካሂዳቸው የምርጫ ውድድሮች የተሳኩ እንዲሆኑ ሰፊ የማግባባት እና የማሳመን ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል፡፡እንዲሁም ኢትዮጵያ ለሁለት የህብረቱ ተቋማት፣ ለአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት እና ለአፍሪካ ህብረት የታዋቂ ሰዎች ፓነል መመረጧን ተናግረዋል፡፡አቶ ነቢያት አያይዘውም ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚቴና በድርጅቱ የህጻናት መብት ኮሚቴ መመረጥ መቻሏን አስረድተዋል፡፡ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ጎን ለጎን የናይጄሪያውን ፕሬዚዳንት መሀሙዱ ቡሀሪን፣ የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ቱሩዶን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማስተናገዷም ተናግረዋል።እንዲሁም ከሌሎች ሀገራት መሪዎች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት መካሄዱን አብራርተዋል።ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ አንጻርም 128 እስረኞ ከታንዛኒያ እስር ቤቶች ተፈተው በዛሬው ዕለት ሀገራቸው እንደሚገቡ እንዲሁም በቻይና የሚማሩ ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ አስፈላጊው ክትትል እየተደረገ እንደሆነም ነው ቃል አቀባዩ የተናገሩት፡፡ቃል አቀባዩ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከየካቲት 9 እስከ 11 ቀን 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ መግለጻቸውንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "a1d6a480419922ad7e1a9bd85ada2752" }, { "cosine_sim_score": 0.501413881778717, "passage": "ስለ ዕቅዱና ዓላማው እንዲያብራሩልን የአፍሪቃ ጉዳዮች ባለሞያ የሆኑትን ዶክተር አየለ በከሬን ጋብዘናል።ዶክተር አየለ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና የባሕል ጥናቶች ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው።የአፍሪቃ ኅብረት እአአ እስከ 2063 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ ፓን አፍሪካኒዝምን የማጠናከር ዕቅድ እንዳለው ባስታወቀው መሠረት ዶክተር አየለ በከሬ ፓን አፍሪካኒዝም ምን መልክ እንደሚኖረው በማብራራት ይጀምራሉ።\n", "passage_id": "297262e5194ead39a945132016d4bdb3" }, { "cosine_sim_score": 0.49965450167655945, "passage": "\nኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም በአፍሪካ በማረጋገጥ አህጉር~አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲፈጠር ጥረቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታውቀዋል።\nበሶስተኛ ቀን ቆይታ በስዊዘርላንድ ዳቮስ \"የአፍሪካ ሰላም ግንባታ\" በሚል ርዕስ የአፍሪካ መሪዎችን በአንድ መድረክ ያሰባሰበ የገፅ ለገፅ ውይይት ተካሂዷል።\nበዚህ ውይይት ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ፤ ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም በአፍሪካ በማረጋገጥ ጠንካራ አህጉር~አቀፍ ኢኮኖሚያዊ ትስስር እንዲፈጠር እየሰራች ያለውን ስራ ና ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች ብለዋል።\nበምስራቅ አፍሪካ ሃገራት መካከል ሰላማዊ ድባብ እንዲሰፍን እና የተረጋጋ የኢኮኖሚ መስተጋብር እንዲፈጠር በኢትዮጵያ ያልተቋረጠ ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት መመዝገቡን አስረድተዋል።\nኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ የሚገዳደሩ ፈተናዎችን በአስተውሎት ለመሻገር እና አስተማማኝ ሰላም ለመገንባት ፅኑ አቋም እንዳላት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል።\nበመድረኩ የታደሙት የተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች በሰጡት አስተያየት፤ የአህጉሪቱን ዘላቂ ሰላም የማረጋገጥ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስር የማጥበቅ አጀንዳ ወቅታዊ ምላሽ የሚሻ መሆኑን አስምረውበታል።\nአፍሪካ ከሌሎች ክፍለ~አህጉራት ጋር ሊኖራት የሚገባውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር በሚጠበቀው ከፍታ አለመጠናከሩ ከፊትለፊት ብዙ ስራ እንደሚጠይቅ በችግሩ ውስብስብነት ዙሪያ መሪዎቹ ተግባብተዋል።\nከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ተፈጥሮ የነበረው ችግር በዘላቂነት ለመፍታት እና በቀጠናው የተረጋጋ ሰላም ለመገንባት የተደረሰበትን ውጤት በመልካም ተሞክሮነት ቀርቧል።\nበተመሳሳይ ሌሎች የአፍሪካ ሃገራት የኢትዮጵያን ውጤታማ ተሞክሮ ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር መቃኘት እንደሚገባ በመጠቆም ትርጉም ያለው አህጉር ዓቀፍ ኢኮኖሚያዊ ትስስር በጋራ ለመፍጠር እንደሚተጉ መሪዎቹ መግባባት ላይ ደርሰዋል።\n\nበሌላ በኩል ጠንካራ ዓለማቀፋዊ የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር ኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን የማዘመን ስራ እያከናወነች መሆኑንም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታውቀዋል።\nበስዊዘርላንድ ዳቮስ በተ.አ.ኤ አዘጋጅነት የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓት ዙሪያ ዓለምአቀፍ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።\nበመድረኩ ላይ የታደሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ፤ ኢትዮጵያ ዓለማቀፋዊ የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን በትኩረት እየሰራች መሆኑን ገልጸዋል።\nመንግሥት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጠናከር በርካታ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑምን በዝርዝር አንስተዋል።\nኢኮኖሚያዊ የማሻሻያ ስራዎች መካከል የሎጅስቲክስ እና ትራንስፖርት አገልግሎት ስርዓትን ለማዘመን በመንግስት የተወሰዱት እርምጃዎች የግሉን ዘርፍ የሚያተጋና የሚያነቃቃ መሆኑን ጠቁመዋል።\nከተለያዩ ክፍለ አህጉራት ጋር ጠንካራ እና ተወዳዳሪ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ደረጀቸውን የጠበቁ መሰረተ ልማት እና አገልግሎቶች በሂደት እንደሚመቻችም ነው የገለጹት።\nበመድረኩ የተሳተፉ የተለያዩ ሃገሮች የፖለቲካ እና የቢዝነስ መሪዎች፤ ኢትዮጵያ የሎጅስቲክስ እና የትራንስፖርት ዘርፍ ለማዘመን የሄደችበት ርቀትን አድንቀዋል። በቀጣይ ኢትዮጵያ በሎጅስቲክስ እና በትራንስፖርት ዘርፍ በሚፈጠር ጠንካራ ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ትስስር በቅርበት እንደሚሰሩ ፍላጎታቸውን ገልፀዋል።\nበተያያዘ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኤሚሬቶች ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሼክ አህመድ ቢን ሰኢድ አል ማክቲም ጋር በሎጂስቲክስ እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።\n", "passage_id": "089b4e80d47a1bc2d12fc6c364270b17" }, { "cosine_sim_score": 0.4951326847076416, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የፕላንና ልማት ኮሚሽን የ10 አመት የልማት እቅድ ላይ በኢትዮጵያ ከሚገኙ መገናኛ ብዙኃን ጋር የምክክር ጉባዔ ተካሄዷል።የፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዶክተር ነመራ ገበየሁ የ10 ዓመቱ እቅድ የጋራ ዕቅድ እንደመሆኑ መጠን የሚዲያ ባለሙያዎች መሳተፋቸው አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።በልማት እቅዱ ላይ ከ12 በላይ የመነሻ ጥናቶች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ተቋማት፣ የሙያ ማኅበራት፣ ገለልተኛ ባለሙያዎች እና የመንግሥት ተቋማት ተሳትፎ እንደነበራቸው የተነሳ ሲሆን፣ የሌሎች ሃገራት ልምድ ተወስዶ ኮሚሽኑ ምን እና እንዴት እንደሚሠራ የመነሻ ሐሳብ ቀርቦ ለጠቅላይ ሚኒትር ዐቢይ አሕመድ መቅረቡንም ዶክተር ነመራ አስታውሰዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድም እያንዳንዱ አስፈጻሚ ተቋም የራሱን እቅድ እንዲያዘጋጅ እንደጠቆሙ ገልጸዋል፡፡በልማት እቅዱ መሠረት ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ከ2013 እስከ 2022 ባለው ጊዜ በአማካይ 10 በመቶ እንደሚያድግ አመልክተዋል፡፡በዚሁ የልማት እቅድ በ10 ዓመት የነፍስ ወከፍ ገቢ በአማካይ በ8 በመቶ እንደሚያድግ፣ በ2022 የኢትዮጵያ የነፍስ ወከፍ ገቢ 2 ሺህ 201 የአሜሪካ ዶላር እንደሚደርስ የታቀደ ሲሆን እንዲሁም የድህነት ምጣኔውንም ከግማሽ በላይ ለመቀነስ እቅድ አለ ብለዋል ምክትል ኮሚሽነሩ።በተጨማሪም ሀገራዊ የከተማ ሥራ አጥነት ምጣኔ በ2012 ከነበረበት 18 ነጥብ 7 በመቶ በ2022 ወደ 9 በመቶ ለመቀነስ እቅድ ተይዟልም ነው ያሉት፡፡በልማት እቅዱ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት፣ የመጠጥ ውሃ፣ የጤና አገልግሎት እና ትምህርትም ዋና ዋና አቅጣጫዎች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡በጤና እቅዱ መሠረት አማካይ የመኖር እድሜ ጣሪያን በ2012 ከደረሰበት 65 ነጥብ 5 በመቶ ዓመት በ2022 ወደ 68 በመቶ ከፍ የማድረግ ግብ መጣሉ ተመላክቷል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "edcb66d02db4ed9e216da1440f09e34b" }, { "cosine_sim_score": 0.4943777918815613, "passage": "በዛሬው ዕለት 3ኛው የፋይናንስ ጉባኤ ለልማት ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ የኤፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጉባኤው ፕሬዚዳንት ኃይለማሪያም ደሳለኝ እንደገለጹት ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ የሚያስችለውን የአዲስ አበባ የልማት አጀንዳ መሪ ዕቅድ ተግባራዊ ከአራት ቀን ጉባኤ በኋላ ስምምነትን አግኝቷል ።እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ገለጻ የፋይናንስ ለልማተ ጉባኤ የተካሄደበት  ሳምንት በዓለም ልማት ታሪክ ላይ ጉልህ ሥፍራ እንዳለው በመጠቆም  በንም  በልማት ወደ ኋላ አይቀርም የሚለውን መርህ  በታላቅ ጉጉት እየጠበቀው ይገኛል ብለዋል ።በጉባኤ  ያደጉ አገራት አብዛኛውን የልማት ድጋፍ ገና በማደግ ላይ ላሉ አገራት ለመመደብ  መስማማታቸው  የጉባኤ ትልቅ ውጤት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ  ያደጉ አገራት ከአጠቃላይ አገራዊ ገቢያቸው  ከዜሮነጥብ7 የሚሆነውን  ለልማት ድጋፍ እንዲያውሉና ከዚህም ውስጥ  ከ ዜሮ ነጥብ 15 እስከ ዜሮ ነጥብ ሃያ ድረስ  በድህነት ጫፍ ላይ ለሚገኙ አገራት እንደሚመደብ አስረድተዋል ።ጉባኤው  የግሉ ዘርፍ  ለልማት ያለውን አስተዋጽኦ አጉልቶ ማውጣቱን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ   የመንግሥትና የግል ዘርፉ የኢንቨስትመንት መዋለ ንዋይ ትክክለኛ የኢኮኖሚ ዕድገትን እንደሚያመጣ  አብራርተዋል ።ኢትዮጵያ  እኤአ በ2025  መካከለኛ  ገቢ ካላቸው አገራት ለማሰለፍ ከወዲሁ ውጥን ተይዞ እየተሠራ መሆኑንየጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒሰትሩ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በማጠናከርና ዕድገትን ይበልጥ በማፋጠን የተቀመጠው ግብ እንደሚሳካ ተናግረዋል ።3ኛው ዓለም አቀፍ  የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ  ከ200  በላይ በሚበልጡ የጉንዮሽ ጉባኤዎች ጭምር  ከፍተኛውየሆና የተሳትፎ  ግብረ መልሰ የተገኘበት መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ  እንዚህምርጥ ተሞክሮዎችናግኝቶች  ለወደፊቱ  ለዓለም ትቅል ለውጥ ያመጣሉ ብለዋል ።የጂ 77ና ቻይናን  በመወከል ንግግር ያደረጉት የደቡብ አፍሪካ ተወካይ  እንዳብራሩት ለብዙ ወራት ቡድኑ  ድህነትን ጠራርጉ ለማጥፋት እንቅፋት የሆኑት ጉዳዮች ላይ ተጠምዶ ሲሰራ እንደቆየ በመግለጽ  መፍትሄው  የአቅመ ግንባታና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለታጋዲ አገሮች ዘላቂ ልማተ መረጋጋጥ  ቁልፈ ሚና እንዳላቸው ገልጸዋል ።የደቡብ አፍሪካ ተወካዩ  የታጋዲ አገራት ህዝቦችን ኑሮ በሚለውጡ  ጉዳዮችብ  በተመለከተ  በጉባኤው  ውይይት ሲደረግባቸው እንደነበር በመጥቀስ  ዓለም አንደ አንድ ሆኖ ከተንቀሳቀሰ   የተሻለች ዓለምን  መፍጠር ይቻላል ብለዋል ።የዓለም ባንክ ፤አይኤም ኤፍባሌሎች የዓለም ልማት  ባንኮች  ከ400 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር  ለዘላዊ ልማት ግቦችን  ለማሳካት እንደሚያውሉ አስታውቀዋል ።", "passage_id": "866895f77277ca53bec502becd8e1892" }, { "cosine_sim_score": 0.4863865375518799, "passage": "ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያላትን መልካም ተሞክሮ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት እንድታካፍል “የአፍሪካ የአረንጓዴ አብዮት ጥምረት”አግራ/ጠየቀ።ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማሪያም ደሳለኝ የቀድሞውን የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊና የአፍሪካ የአረንጓዴ አብዮት ጥምረት” የቦርድ ሊቀመንበር ኮፊ አናንና የወቅቱን የድርጅቱን ሊቀመንበር ስትራይቭ መሲን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋልጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያላትን መልካም ተመክሮ ለማካፈልና ከድርጅቱ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች።የኢትዮጵያ ግብርና ትርንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ለአገሪቱ የግብርና እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጉንና ይህ ሞዴል ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ሊስፋፋ እንደሚገባም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋልመንግስት ለግብርናው ዘርፍ እድገት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠቱና ባለድርሻ አካላትም ዘርፉን በባለቤትነት መንፈስ እንዲከታተሉት በማድረጉ  አሁን በኢትዮጵያ ለሚታየው የግብርና እድገት ጉልህ ሚና መጫወቱንም ጠቅሰዋል።ኢትዮጵያ ከዚህ አንፃር ያላትን የዳበረ ልምድ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት በማካፈል ለአፍሪካ የግብርና እድገት ትብብሯን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለከፊ አናን አረጋግጠውላቸዋል“ኢትዮጵያ የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ ለማሳደግ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በተናጠል የምታይበት ልምድ አላት” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለቀጣይም በዘርፉ ልዩ ትኩረት ሰጥታ እንደምትሰራ መግለጻቸውን ውይይቱን የተከታተሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል አቃባይ ለጋዜጠኞች ገልፀዋልየቀድሞው የተ.መ.ድ ዋና ጸሃፊና “የአፍሪካ የአረንጓዴ አብዮት ጥምረት”የቀድሞው የቦርድ ሊቀመንበር ኮፊ አናን በበኩላቸው ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበችና ለአፍሪካ አገራትም ሞዴል መሆኗን ተናግረዋል።“የኢትዮጵያ መንግስት ለግብርናው ዘርፍ እድገት የሰጠውን ትኩረት አደንቃለሁ”ያሉት ኮፊ አናን ሌሎች የአፍሪካ አገራትም የኢትዮጵያን ፈለግ ተከትለው በዘርፉ ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ አመልክተዋልየአፍሪካ የአረንጓዴ አብዮት ጥምረት የወቅቱ ሊቀ መንበር ስትራይቭ ማሲዋ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እያሳየች ያለውን የአመራር ብቃትና አሰራር አድናቆታቸውን ገልጸዋል።የአፍሪካን ግብርና ለማሳደግ በሚደረገው ርብርብ ድርጅታቸው ከኢትዮጵያ ጋር የጠነከረ ግንኙነት መፍጠር እንደሚፈልግም ገልፀዋልየአፍሪካ አገራት በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ጠቃሚ ልምድ በመለዋወጥ ለዘላቂ ኢኮኖሚ እድገት በጋራ መስራት እንደሚገባቸውም አሳስበዋል።የአፍሪካ የአረንጓዴ አብዮት ጥምረት /አግራ/ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2006 ዓም የተቋቋመ ሲሆን በአፍሪካ  አህጉር የግብር ዘርፍ  እድገት ድጋፍ የሚያደርግ ድርጅት ነው። (ኢብኮ)", "passage_id": "671b0da182cf2d3739e6c70fa9d7de6c" }, { "cosine_sim_score": 0.4844934940338135, "passage": ". ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ እንደሚያስፈልግ ተገለፀአዲስ አበባ፡- በአፍሪካ ምድር ሰላም እንዲሰፍንና የአህጉሪቱ ብልፅግና እንዲረጋገጥ የሚሰራ እንደሚሆን በ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ተገለፀ፡፡ ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትና የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር አስታውቀዋል።33የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የመክፈቻ ስነ ስርዓት ትናንት በአፍሪካ\nህብረት ለአፍሪካ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ‹‹የጦር መሳሪያ ድምፅን ማስቆም›› በሚል መሪ ሐሳብ በተካሄደበት ወቅት፤ የደቡብ አፍሪካ\nፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ ኤልሲሲ የሊቀመንበርነት ኃላፊነቱን ተረክበው ህብረቱ ተቀዳሚ አድርጎ ሊሰራቸው\nበያዛቸው እቅዶቹ ኃላፊነታቸውን በማያቋርጥ ሁኔታ በብቃት ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ አዲሱ ሊቀመንበር፤ በአፍሪካ ምድር ሰላም እና ብልፅግና እንዲሰፍን በተለይም ደግሞ አጀንዳ\n2063 ተግባራዊ እንዲሆን በትጋት ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ ደቡብ አፍሪካውያን ይህንን  ኃላፊነት በብቃት እንደሚወጡ ቃል በመግባት፤ ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ መፈለግ በሚል መርህ በአህጉሪቱ ላሉ ግጭቶች መፍትሄ መፈለግ ደቡብ አፍሪካ በሊቀመንበርነት ቆይታዋ ትኩረት ሰጥታ የምታከናውን ይሆናል ብለዋል።የህብረቱ አባል ሀገራትም ለዚህ ኃላፊነት ስኬት ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ሊቀመንበሩ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፤ በተለይም የ2063 አጀንዳን ለማሳካት የተጀመሩ ስራዎችን በማስቀጠል አህጉሪቱ የሚያስፈልጋትን የኢኮኖሚ ብልፅግና ለማረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራም ጠቁመዋል።አባል አገራቱ በኢኮኖሚ፣ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲተሳሰሩ የሚሰራ መሆኑን ገልጸው፤ የአህጉሪቱን ቢዝነስ ማንቀሳቀስ፣ የንግድ ልውውጡን ማስተሳሰር፣ ሴቶችን በማብቃት ተጠቃሚነታቸውን በማረጋገጥና የውሳኔ ሰጪነት ተሳትፏቸውን በማጎልበት ረገድ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ሴቶችን በማብቃት እና በስራ እድል ፈጠራ ተጠቃሚ በማድረግ እንዲሁም 50 በመቶ ሴቶች በተግባር ወደ ስልጣን እንዲመጡ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ብለዋል። በአጠቃላይ ያለሴቶች ተሳትፎ እድገትና ዴሞክራሲ የማይታሰብ በመሆኑ መጪው ዘመን በተግባር ሴቶችን ያካተተ እንዲሆን የሚሰራ መሆኑን አመልክተዋል። ‹‹አፍሪካ በተፈጥሮ ሀብት የታደለች አህጉር ናት፤ ነገር ግን በዛው ልክ መስራት የሚጠበቅባትን ስራ አላከናወነችም፡፡›› ያሉት የህብረቱ ሊቀመንበር፤ ጊዜው ህብረቱ ተቀዳሚ አድርጎ ሊሰራቸው ያሰባቸውን ተግባራት በጋራ በመሆን ማከናወንን እንደሚጠይቅ አመልክተዋል፡፡ ‹‹የአህጉሪቱ ችግር መፍትሄ እንዲያገኝ የሚደረገው በራሳቸው በአፍሪካውያን ነው›› የሚለውን መርህ መሰረት በማድረግ የሚሰራ መሆኑን የጠቀሱት ስሪል ራማፎሳ፤ በተለይ በአፍሪካ በሚታዩ ግጭቶች ላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራም አስረድተዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት በበኩላቸው፤ በአፍሪካ ያለው አሸባሪነት ለልማትም ሆነ ለሰላም እንቅፋት መሆኑን ጠቅሰው፤ አፍሪካውያን ለጋራ ጥቅም በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በአህጉሪቱ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማሳደግና የፆታ እኩልነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም ግጭቶችን በመግታት ለአሸባሪዎች ምቹ ሁኔታ እንዳይኖር በትኩረት የሚሰራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ በሊቢያ ላለው ችግር መፍትሄ ማፈላለግ የግድ መሆኑን አመልክተው፤ በደቡብ ሱዳን፣ በሱማሊያና በሌሎችም በአህጉሪቱ ያሉ የሰላም መታጣት ችግሮች በራሳቸው በአፍሪካውያን መፍትሄ አመንጪነት ሊወገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በበኩላቸው፤ የ2020 የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ‹‹ግጭትን በማስቆም ለአፍሪካ ምቹ ሁኔታን መፍጠር›› የሚለው መሪ ሐሳብ ለሰላምና ደህንነት ብቻ ሳይሆን ለልማት እና ለአህጉሪቱ ህዝቦች የኑሮ መሻሻል አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሰው፤ በጉዳዩ ላይ አፍሪካውያን ጠንክረው ሊሰሩ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡ በሰላም ማስፈንና በአሸባሪዎች ጉዳይ ላይ አፍሪካውያን በጋራ መስራት ያለባቸው ከመሆኑም በተጨማሪ፤ አጀንዳው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በ2030 እና የአፍሪካ ህብረት በ2063 ያስቀመጡትን ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ትልቅ ሚና የሚጫወት ሲሆን፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም አጀንዳው እንዲሳካ የተቻለውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።‹‹አንድም የመሳሪያ ድምጽ የማይሰማበት›› ማለት ከሰላምና ደህንነት ባሻገር፤ ዘላቂ ልማትና የሰብዓዊ መብት መከበርን የሚያካትት መሆኑን አመልክተው፤ ድህነት፣ የአየር ንብረት ለውጥና የጥይት ድምጽ ችግሮች አሳሳቢ በመሆናቸው፤ አህጉሪቱ ለእነዚህ ሶስት ችግሮች ቅድሚያ ትኩረት ሰጥታ ልትሰራባቸው እንደሚገባ አሳስበዋል። ተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበርና የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታ አልሲሲ የአንድ ዓመት ቆይታቸውን በማጠናቀቅ ስልጣናቸውን ባስረከቡበት ወቅት እንዳሉት፤ ለአፍሪካውያን ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለው መርህ ምርጥ እንደነበር አስታውሰዋል። ግብፅም ህብረቱን ለአንድ ዓመት በመራችበት ወቅት ችግሮችን በመጋፈጥ መልካም ተፅዕኖ ለማሳረፍ መጣሯን አስታውቀዋል። ባለፈው ዓመት በተለይ ትኩረት ተደርጎ በሰላም ዙሪያ መሰራቱን ተናግረዋል። በቀጣይም በህብረት በመስራት አሸናፊ መሆን እንደሚቻል ጠቅሰው፤ ከአዲሱ የህብረቱ ሊቀመንበር ጎን እንደሚቆሙ ቃል ገብተዋል።ትናንት በነበረው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ በርካታ መሪዎች ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የአረብ ሊግ ዋና ፀሐፊ አህመድ አብዱላሂ፣ የፍልስጤሙ ፕሬዚዳንት የመሃሙድ አባስ ተወካይ እና ሌሎችም ይገኙበታል። መሪዎቹ፤ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የኖቤል ሽልማት በማግኘታቸው የእንኳን ደስ ያለዎ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።አዲስ ዘመን የካቲት 2/2012አስቴር ኤልያስ እና ሶሎሞን በየነፎቶ፡- ሀዱሽ አብርሃ", "passage_id": "ee20d2afcfd0499bf1999fe4c0657261" }, { "cosine_sim_score": 0.4834217429161072, "passage": "ኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረክባለች።ሊቀመንበርነቱን የተረከቡት በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ናቸው።ቡድኑ ተለዋዋጭ በሆነው ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መድረክ ለታደጊ አገሮች ድምጽ መሰማት የሚያደርገው ጥረት የሚደንቅ መሆኑን የተጠቀሱት አምባሳደር ዲና ፤  በእርሳቸው የሊቀመንበርነት ዘመንም ቡድኑ በተባበሩት መንግስታት ስርዓት ውስጥ የታዳጊ አገሮች ጥቅም ለማስጠበቅ እና ድምፃቸውን በጋራ ለማሰማት የሚደርገው  ሚና ተጠንክሮ እንሚቀጥል ገልጸዋል።የተባበሩት መንግስታት ቀጣይነት ያለው ልማት ዋነኛ ምሰሶዎች የሆኑትን በቀጣይነት ተጠናክረው መፈፀም እንዳለባቸው እና ኢትዮጵያ ለዚህ ቁርጠኛ መሆኗንም አስታውቀዋል።ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ተጋላጭነት ፎረም ሊቀመንበር እንደመሆኗ  የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ፕሮግራም በአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆኑ አገራት ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት በጋራ እንደምትሰራ እና ድርሻዋን እንደምትወጣ አምባሳደር ዲና  ገልፀዋል። ", "passage_id": "8f18c38f840bc6d9ba54c5b89d4aa9ca" }, { "cosine_sim_score": 0.47756776213645935, "passage": "ሁለተኛው ቀን የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡በጉባኤ የመሪዎች የንግግር መድረክ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይህ ማህቀፍ በጋራ የፓሊሲ አግባብን ለመበየን፣ ለመሠረተ ልማት፣ ለንግድ፣ ለፋይናንስና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መልካም ዕድልን የሚፈጥር ነው ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና የፓለቲካ ስኬትን በማስፈን ዙሪያ የበለጠ የመሠረተ ልማት ለማስፋፋት፣ በረጅም ጊዜ በሚከፈል የፋይናንስ አቅርቦትና በመንግሥትና በግል ዘርፍ ጥምረት ዙሪያ እገዛ ጠይቀዋል፡፡(ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)", "passage_id": "aacaad2395ff5bb590a62989bff33dce" }, { "cosine_sim_score": 0.46514415740966797, "passage": "በኢትዮጵያ የሚካሄደው የአፍሪካ ሀገራት የምድር ጦር ጉባኤ ጉባዔ በኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ እና በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ትብብር በአዲስ አበባ የሚካሄድ ነው፡፡\nየጉባዔውን ዝግጅት በማስመልከትም በኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ የምድር ጦር አዛዥ ሌተናል ጄነራል ሞላ ኃይለማርም እና በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ላፍቴ ፍሎራ ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡\nበአፍሪካ የአሜሪካ ጦር በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማረጋገጥ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ህብረት የሚደረጉ ጥረቶችን ሊደግፍ ስለሚችልበት ሁኔታም ምክክር ተደርጓል፡፡\nጉባዔው ለወታደራዊ አመራር ክህሎቶች ቀዳሚ ትኩረት ሰጥቶ ይካሄዳል ያሉት ብርጋዴር ጀነራል ላፍቴ ጠንካራ የወደፊት ወታደራዊ አመራሮችን በመፍጠር ረገድ የላቀ አበርክቶ እንደሚኖረውም ገልጸዋል፡፡\nብርጋዴር ጀነራል ላፍቴ ኢትዮጵያ ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላምና መረጋጋት ያላትን ትብብርና ቁርጠኝነት ጠንቅቄ አውቃለሁም ብለዋል፡፡\nድንበር ዘለል ስለሆኑ የጸጥታና ደህንነት ጉዳዮች በሚመከርበት በዚህ ጉባዔ ከአህጉሪቱ የተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ የምድር ጦር አዛዦች ይሳተፉበታል፡፡\nጉባኤው ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄድም ሲሆን ለ4 ቀናት እንደሚቆይ ከ'በአፍሪካ የአሜሪካ ጦር' ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡\n", "passage_id": "ded025dc1cf93388a66a3599ff1c1f3b" }, { "cosine_sim_score": 0.4639391005039215, "passage": " በዚህ ወቅትም የድርጅት ዋና ፀሃፊ ፔቴሪ ፔቴሪ ታላስ የዓለም አቀፍ ሜትሪዎሎጂ ድርጅት የአፍሪካ ፅህፈት ቤቱን በአዲስ አበባ ከተማ መክፈቱን አስመልክተው ለፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ገለጻ አድርገዋል። እንደ ዋና ፀሃፊው ገለፃ የድርጅቱ ፅህፈት ቤት በአዲስ አበባ እንዲከፈት የተወሰነው በአከባቢው የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳት የሚያስከትልባቸው ብዙ አፍሪካውያን እንደሚኖሩ ታሳቢ በማድረግ ነው። በተጨማሪም ይህ ሁኔታ አፍሪካውያን የአየር ንብረት ለውጥ ስጋቶችን በተመለከተ ያላቸውን ትምህርት ለመውሰድ እና የተሻሉ የአየር ንብረት አገልግሎቶችን ለመስጠት እንደሚያስችል ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። እንዲሁም የብሔራዊ ሜትሪዎሎጂ እና ሃይድሮሎጂ አገልግሎቶችን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑን ነው ያብራሩት። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በበኩላቸው አዲስ አበባ የድርጅቱ የአፍሪካ ፅህፈት ቤት መቀመጫ ሆና መመረጧን አድንቀዉ ኢትዮጵያ ከድርጅቱ ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልፀዋል።አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በአለም አቀፍ የሜትሪዎሎጂ ድርጅት ዋና ፀሃፊ ፔቴሪ ታላስ የተመራ ልኡካን ቡድንን በብሄራዊ ቤተ መንግስት ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡", "passage_id": "8de211252b1de69dd1fa07359fa0ac13" } ]
3c0bf0c2d123f5382fcda29378f695a4
1bc359b3e11a3f2600964aac0160e9be
የእነ ብርጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞን የክስ መዝገብ ለመመርመር ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
የባሕር ዳር እና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የእነ ብርጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ የምርመራን መዝገብ ለመመርመር ለነሐሴ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።ፍርድ ቤቱ በእነ ጄነራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ መርማሪ ፖሊስ በጠየቀው የጊዜ ቀጠሮ ይግባኝ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለመመርመር በማስፈለጉ ነው ቀጠሮ የሰጠው።ብርጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ የብዙዎቻችን ተጠርጣሪዎች የባንክ ደብተሮች በመርማሪ ቡድኑ ስለተያዙብን፣ በቤት ኪራይ የሚኖሩ ቤተሰቦቻችን ለችግር ተዳርገዋል ሲሉ ለችሎቱ አቤት ብለዋል።የመርማሪ ቡድኑ በበኩሉ ከወንጀሉ ጋር የሚያያዝ ከሆነ የባንክ አካውንት የሚታገድበት እንጂ የባንክ ደብተሩ የሚያዝበት አግባብ እንደሌለ ለችሎቱ አስረድቷል።የተጠርጣሪዎቹ የባንክ ደብተር እና አልባሳት በቁጥጥር ስር በዋሉባቸው ፖሊስ ጣቢያዎች ሊኖሩ እንደሚችሉም መርማሪ ቡድኑ ጠቁሟል።ፍርድ ቤቱም ተጠርጣሪዎቹ በምርመራ ሒደት በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከሕግ አግባብ ውጭ የተያዙባቸው ንብረቶች እንዲመለሱላቸው ትእዛዝ ሰጥቷል።እንደ ኢቢሲ ዘገባ የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ተጠርጣሪዎቹ በመታሰራቸው ምክንያት የሚያስተዳድሯቸው ቤተሰቦች ችግር ላይ ወድቀዋል በሚል ለችሎት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት፣ ለችግር የተጋለጡ የተጠርጣሪ ቤተሰቦች ቀለብ እንዲሰጣቸው ትእዛዝ አስተላልፏል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32671/
[ { "cosine_sim_score": 0.5423210859298706, "passage": "በማይካድራ ከ600 በላይ የሚሆኑ ንፁኃንን ጭፍጨፋ ስታስተባብር እንደነበር የተገለጸች አንዲት ግለሰብና የሬዲዮ መገናኛ እንዲቋረጥ በማድረግ በሰሜን ዕዝ መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩ የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች፣ ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው፡፡ ‹‹መገደላቸው ተገቢ ነው፤›› በማለት በማይካድራ ከተማ የሚኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆችን በግፍ እንዲጨፈጨፉ በማድረግ ተጠርጥራ በቁጥጥር ሥር የዋለችው፣ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድንም ታኅሳስ 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ያቀረባት ተጠርጣሪ ታንጎ ገብረ ትንሳዔ ትባላለች፡፡የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዋን፣ በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት በማቅረብ በተሰጠው ጊዜ ያካሄደውን የምርመራ ሪፖርት አቅርቧል፡፡ ቡድኑ እንደገለጸው፣ ተጠርጣሪው የማይካድራ ነዋሪዎች በግፍ ሲጨፈጨፉ በሥፍራው ነበረች፡፡ የንፁኃኑ ግድያን ትክክል እንደሆነ በመናገር በአካባቢው ባሉ ወረዳዎች እየዞረች ታስተባብር እንደነበር የሚገልጽ ማስረጃ መሰብሰቡን ተናግሯል፡፡የተጠርጣሪዋን ቃል መቀበሉን፣ ተጠርጣሪዋ መልዕክት የተለዋወጠችበትን ሞባይል ለምርመራ መላኩን፣ በማይካድራ በግፍ የተጨፈጨፉ ንፁኃንን አስከሬን ምርመራ ውጤት እየጠበቀ መሆኑንና የአካል ጉዳት የደረሰባቸውን የመለየት ሥራ እያከናወነ መሆኑን በመግለጽ፣ በቀጣይ ለሚሠራው ምርመራ፣ የምስክሮች ቃል መቀበል፣ የተለያዩ ሰነዶችን ከሚመለከታቸው ተቋማት ለመሰብሰብና ተባባሪዎችን ለመያዝ ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድት ጠይቋል፡፡ተጠርጣሪዋ በበኩሏ ለፍርድ ቤቱ እንደገለጸችው፣ ምንም ዓይነት ልብስ (ቅያሪ) ይዛ እንዳልመጣችና ልብሷም የሚገኘው ማይካድራ መሆኑን አስረድታ እንዲመጣላት ጠይቃለች፡፡ ፍርድ ቤቱ መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪዋ ቅያሪ ልብስ የምታገኝበትን ሁኔታ እንዲያመቻች በመንገር፣ መርማሪ ቡድኑ የጠየቀውን 14 ቀናት በመፍቀድ ለታኅሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይ ችሎት በዕለቱ የቀረቡትና በተለይም ከአዲስ ዓለም ባሌማ (ዶ/ር) ጋር ግንኙነት በመፍጠር፣ የጦር መሣሪያ ያቀርቡ እንደነበር የተገለጸው ሁለት ተጠርጣሪዎች ጀማል አደምና ዓለም ደስታ ይባላሉ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ለሕወሓት ቡድን በርካታ የጦር መሣሪያ ያቀረቡ እንደነበር የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን አስረድቷል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በበኩላቸው ነጋዴዎች መሆናችን ገልጸው፣ ዓለም ደስታ የተባለው ተጠርጣሪ ነጋዴ መሆኑንና ከተጠቀሰው የወንጀል ድርጊት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለው አስረድቷል፡፡ ጀማል አደም የተባለውም ተጠርጣሪም የተያዘው ወደ ዱባይ ለመጓዝ በዝግጅት ላይ እያለ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ መሆኑን አስረድቶ፣ ስለተባለው ወንጀል ምንም የሚያውቀው እንደሌለ ገልጿል፡፡የተጠርጣሪዎቹን አቤቱታ የተቃወመው መርማሪ ፖሊስ በድጋሚ እንዳስረዳው፣ ተጠርጣሪዎቹ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለመናድ ከሕወሓት ቡድን ጋር በሚስጥር በመገናኘት ሲሠሩ እንደነበር ተናግሯል፡፡ የሁለቱን ወገኖች ክርክር የሰማው ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎቹን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ ለመርማሪ ቡድኑ 14 ቀናት ፈቅዶ ለታኅሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ በእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃም መውጫ የምርመራ መዝገብ የተካተቱት ኮሎኔል ገብረ ሕይወት ደስታ፣ ኮሎኔል ዮሐንስ በቀለ፣ ኮሎኔል ዘነበ ታመነና ሻለቃ ገብረ እግዚአብሔር ግርማ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ተጠርጣሪዎቹ የኦነግ ሸኔና ሕወሓት ቡድን ጋር በመቀናጀት ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል የመናድ ሙከራና የአገር ክህደት ለመፈጸም ተልዕኮ ተቀብለው፣ የሰሜን ዕዝ ግንኙነት እንዲቋረጥ በማድረግ የመከላከያ ሠራዊት እንዲመታ ሁኔታዎችን ማመቻቸታቸውን፣ በሰዎች ምስክርነትና በማስረጃ ማረጋገጡን መርማሪ ቡድኑ አስረድቷል፡፡ተጠርጣሪዎቹ ሥልጣናቸውን ያላግባብ በመጠቀም የመንግሥት ወታደሮችን ትግራይ ክልል ሄደውና በድብቅ ሠልጥነው እንዲመጡ በማድረግ፣ አበል በመክፈል፣ የሁለት ወራት ፈቃድ በመስጠት ድጋፍ ሲያደርጉ እንደነበር የሚያስረዳ ማስረጃ ማግኘቱን ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡ከመንግሥትና የግል ባንኮች መረጃ ለማሰባሰብ፣ ያልተያዙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና ተጨማሪ ምርመራ ለመሥራት 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡ ተጠርጣዎቹም የመርማሪውን ሪፖርት ተቃውመው ባቀረቡት አቤቱታ እንዳስረዱት፣ የባንክ ሒሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ በመታገዱ ቤተሰቦቻቸው ለችግር መዳረጋቸውን፣ መርማሪ ቡድም የሚፈልገውን ማስረጃ ጨርሶ መውሰዱን በመግለጽ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆላቸው በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የሁለቱንም ወገኖች ክርክር ከሰማ በኋላ የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፣ 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት በመፍቀድ ለታኅሳስ 19 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡    ", "passage_id": "556a68e40402b552550fee8f01ce2209" }, { "cosine_sim_score": 0.532581090927124, "passage": "አዲስ አበባ፦ የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ የስራ ኃላፊ የነበሩት እና የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ወንድም አቶ ኢሳያስ ዳኘው የግዢ ስርአቱን በጣሰ መልኩ ሜቴክ ጨረታ እንዲያሸንፍ በማድረግ ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት በጊዜ ቀጠሮ እየታየ ቢሆንም መርማሪ ፖሊሱ ምርመራው ውስብስብ እንደሆነበትና ማስረጃ ማሰባሰቡን አለማጠናቀቁን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ቀነ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠየቀ።\nየፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ ወንጀል ችሎት ትናንት ከመርማሪ ፖሊሱ የቀረበውን ሃሳብ አዳምጦ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ በመፍቀድም ለጥር ስድስት ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡አቶ ኢሳያስ በጠበቃቸው አማካኝነት፤ የፌዴራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ያቀረባቸው ምክንያቶች በተደጋጋሚ ሲቀርቡ የነበረና እስካሁን ያልተሰሩ መሆናቸውን፣ ከሜቴክና ከኢትዮ ቴሌኮም ማስረጃ እናቀርባለን ሲሉ የነበረው ከመጀመሪያው የጊዜ ቀጠሮ አንስቶ እንደነበረና እስካሁን አለመቅረቡ ተገቢ እንዳልሆነ ለችሎቱ አስረድተዋል፡፡ መርማሪ ፖሊስ ምስክሮች ክፍለ ሀገር መሆናቸውን መናገራቸውን የጠቆሙት የተጠርጣሪው ጠበቃ፤ ከዚህ ውጪ ይህ ነው የሚባል ተጨባጭ ስራ እንዳልሰሩ ጠቁመዋል፡፡ ያልሰሩበትን ምክንያት እንዲያስረዱም ጠይቀዋል፡፡ፖሊስ እስካሁን የማጣራት ስራ ሲሰራ ከቆየ በኋላ በመስሪያ ቤቱ ኦዲት ይደረጋል መባሉ የምርመራ ስራውን ወደ ኋላ የሚመልስ መሆኑን በመጠቆምም፤ የእርሳቸው ጉዳይ ውስብስብ አይደለም፣ አንድና በቀላሉ ሊደረስበት የሚችል ሆኖ ሁለት ወራት ሙሉ በእስር ላይ መቆየታቸው ተገቢነት እንደሌለው፣ ምርመራውም ከበቂ በላይ ጊዜ መውሰዱን አመልክተዋል፡፡ተጠርጣሪው ምስክር ያባብላሉ፣ ይጠፋሉ በሚል በዋስ ወጥተው ጉዳያቸውን እንዳይከታተሉ የቀረቡት ምክንያቶች ግምቶች ናቸው ያሉት የተጠርጣሪው ጠበቃ፤ አቶ ኢሳያስ ከ1974 ዓ.ም. አንስቶ በተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ውስጥ ማገልገላቸውን፣ በሁለት ወራት ቆይታቸውም ለፖሊስ ተባባሪ በመሆን እንጂ ማስረጃ በማጥፋት የቀረበባቸው ቅሬታ እንደሌለ ተናግረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም ለፖሊስ ከዚህ በላይ ተጨማሪ ጊዜ ሊፈቅድላቸው አይገባም፣ ለዋስትና መንፈጊያ ምክንያት ስለማይሆን የዋስትና መብታቸው ይፈቀድ ሲሉ ተከራክረዋል፡፡መርማሪ ፖሊስ በበኩሉ፤ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ በመሃል በዓል ስለነበር የነበሩት የስራ ቀናት ሶስት እንደነበሩ ጠቅሶ፤ ምስክሮች እንዲቀርቡ ማድረጉን፣ በአካል ያልተገኙትንም በስልክ እንዳገኟቸውና በበዓል ምክንያት ሊደርሱ እንዳልቻሉ ገልጸዋል፡፡ ምስክሮቹ ጠረፍ እንዳሉና መጥሪያ እንደተላከላቸው፣ ምርመራው ውስብስብ እንደሆነበትም ለችሎቱ አስረድቷል፡፡ የኦዲት ሪፖርቱ አስፈላጊ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ተጠርጣሪው ቢወጡ ማስረጃ ሊያጠፉ ምስክርም ሊያባብሉ ይችላሉ በማለት ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር አዳምጦ ለሰኞ ጥር ስድስት ቀን 2011 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 4/2011ዘላለም ግዛው", "passage_id": "adf58981b913898bb59fab6bf657fe0c" }, { "cosine_sim_score": 0.5168792009353638, "passage": "የፈደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ የወንጀል ችሎት እነሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በትራክተር ግዢ ሂደት ፈፅመውታል በተባለው የሙስና ወንጀል ክስ  የአቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ከግምቦት አንድ እስከ አስራ ሶስት ድረስ ቀጠሮ ይዟል፡፡በሌላ መዝገብ በመርከብ ግዢ ሂደት የተፈፀመውን ወንጀል አስመልክቶ አቃቤ ህግ ስልጣን ያለአግባብ መጠቀም እና የመንግስትን ስራ በማያመች ሁኔታ መምራት በሚል ያቀረባቸው ክሶች ተመሳሳይ በመሆኑ አንዱን እንዲመርጥ ትዕዛዝ በመስጠት ክሱ እንዲሻሻል  አዟል፡፡", "passage_id": "6d70ea52bcce12982879f7823debdbe7" }, { "cosine_sim_score": 0.5070440173149109, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ ፦ በተለያዩ ጊዜያት በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ ከአወጣባቸው አመራሮችና የጦር መኮንኖች መካከል በቁጥጥር ስር በዋሉት ላይ ምርመራ እያካሄደባቸው መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የጁንታው አመራሮች በውጊያ ከተሸነፉ በኋላ ራሳቸውን ካለባበስ ጀምሮ በመቀያየር ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ እንዳሉ መረጃው እንደደረሰው ገለፀ።የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ትናንት እንዳስታወቀው፤ በተለያዩ ጊዜያት በሀገር ክህደት ወንጀል ተጠርጥረው መያዣ ትዕዛዝ ከአወጣባቸው አመራሮችና የጦር መኮንኖች መካከል በቁጥጥር ስር በዋሉት ላይ ምርመራ እያካሄደባቸው ነው ። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከሌሎች የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመቀናጀት ቀሪ ያልተያዙ የጦር መኮንኖችንና የህወሓት አመራሮችን ከየተደበቁበት ጥሻ፣ ዋሻ እና የሃይማኖት ስፍራዎች በማደንና በመልቀም ለህግ ለማቅረብ እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ የጁንታው የህወሓት አመራሮች በውጊያ ከተሸነፉ በኋላ ራሳቸውን ካለባበስ ጀምሮ በመቀያየር ከቦታ ቦታ እየተንቀሳቀሱ እንዳሉ ፖሊስ መረጃው ደርሶታል ብሏል ፡፡ የትግራይ ክልል ህዝብ ህግ ለማስከበር በተደረገው ዘመቻ እስከዛሬ ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ኮሚሽኑ ምስጋና እያቀረበ ያልተያዙትን ተፈላጊዎች ከተደበቁበት ቦታ ይዞ ለህግ ለማቅረብ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ከፖሊስ አባላት ጎን በመቆም እና አስፈላጊውን ጥቆማ በመስጠት የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በሚያካሂዱት የህግ ማስከበር ዘመቻ በጁንታው የህወሓት ቡድን ውስጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመሳተፍ የጥፋት ስራው አካል ናቸው ብሎ በጠረጠራቸው ከ300 በላይ ከፍተኛ አመራሮችና የጦር መኮንኖች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ከፍርድ ቤት ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም እስካሁን ድረስ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ከፍተኛ መኮንኖች መካከል፡- 1. ሜ/ጀኔራል ገ/መድህን ፈቃዱ ሀይሉ 2. ሜ/ጀኔራል ይዳው ገ/መድህን 3. ብ/ጀኔራል ገ/ህይወት ሲስኖስ ገብሩ 4. ብ/ጄኔራል ኢንሱ እጃጆ እራሾ 5. ብ/ጄኔራል ፍስሃ ገ/ስላሴ 6. ኮ/ል ደሳለኝ አበበ ተስፋዬ 7. ኮ/ል እያሱ ነጋሽ ተሰማ 8. ኮ/ል መብራቱ ተድላ ወ/ሚካኤል 9. ኮ/ል ባራኪ ጠማሎው ገብሩ 10. ኮ/ል ሀይላይ መዝገብ ማሾ 11. ኮ/ል ፍሰኃ ግደይ ወ/ማርያም 12. ሌ/ኮ/ል ሙዘይ ተሰማ ስዩም 13. ሌ/ኮ/ል ፍሰሃ በየነ ገ/ኪዳን 14. ሌ/ኮ/ል ምሩጽ ወ/አረጋይ ገ/መስቀል 15. ሌ/ኮ/ል ምሩጽ በርሄ አበራ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው ይገኛል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለም የመያዣ ትዕዛዝ ከወጣ ባቸው 81 የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ ዶክተር አዲስአለም ባሌማ የተያዘ መሆኑ ይታወቃል:: የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሀገር መከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ባካሄዱት የተቀናጀ የህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት በተካሄደው የምርመራ ስራ እንደተጣራው እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል፡- 1. ኮ/ል ተስፋዬ ገ/መድህን 2. ኮ/ል የማነ ገ/ሚካኤል 3. ሌ/ኮ/ል ሀዲሽ ገ/ጻዲቅ 4. ኮ/ል ማዕሾ 5. ኮ/ል አለም ገ/መድህን የተባሉት እንደሚገኙበት ተረጋግጧል፡፡አዲስ መን ታህሳስ\n28/2013", "passage_id": "cd3629c04e933d616e29ddf8059320f1" }, { "cosine_sim_score": 0.5060949325561523, "passage": "‹‹በቀጥታ የሚመለከተንና የሚያስጠረጥረን ማስረጃ አልቀረበብንም›› ተጠርጣሪዎች ‹‹ለመጠርጠር የሚያስችሉ መረጃዎች እንዳሉ ችሎቱ ተመልክቷል›› ፍርድ ቤትላለፉት 24 ቀናት ታስረው የሚገኙትና በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ተሳትፈውበታል የተባለው የሙስና ወንጀል ድርጊት ተለይቶ ቀረበ፡፡በብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁሩንዲ የምርመራ መዝገብ የተካተቱት 26 ግለሰቦች፣ የተጠረጠሩበትን የሙስና ወንጀል የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን የጊዜ ቀጠሮውን እያየው ለሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት እንዳስረዳው፣ ተጠርጣሪዎቹ በ14 የወንጀል ድርጊቶች ተሳትፈዋል፡፡ በመንግሥት ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳትም አድርሰዋል ብሏል፡፡ ብርጋዴር ጄኔራል ጠናን ጨምሮ ስምንት ተጠርጣሪዎች ከመርከብ ግዥ ጋር በተገናኘ፣ ኮሎኔል ዙፋን በርሔ ከልብስ ንፅህና አገልግሎት መስጫ ማሽን ግዥ ጋር በተገናኘ፣ እንዲሁም ሻለቃ ይርጋ አብርሃ ያላግባብ ብድር እንዲሰጥና ስፖንሰር በመፍቀድ መሳተፋቸውን ገልጿል፡፡ ከሃያ ባለሁለት ጋቢና ፒክአፕ ተሽከርካሪዎችና ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ቁርጥራጭ ብረቶች በከፍተኛ ዋጋ እንዲገዙ በማድረግ ሙስና በመፈጸም የተጠረጠሩት ደግሞ ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘውና ኮሎኔል ግርማይ ታረቀኝ መሆናቸውንም መርማሪ ቡድኑ አስረድቷል፡፡ ከሪቬራ ሆቴልና ፕላስቲክ ፋብሪካ፣ እንዲሁም ከኢምፔሪያል ሆቴል ግዥ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩት ደግሞ ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው፣ ኮሎኔል በርሔ በየነ፣ ሌተና ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታና አቶ ዓለም ፍፁም ናቸው፡፡ ሌሎቹም ተጠርጣሪዎች ከአዳዲስና ያገለገሉ ክሬኖች ግዥ ጋር በተገናኘ፣ ከኮንስትራክሽን ማሽኖች ግዥ፣ ከአውሮፕላኖች ግዥ፣ ከኃይል ማመንጫ ግዥ፣ ከያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ፣ ከነዳጅ ማጣሪያ ማሽን ግዥና ከተለያዩ ተሽከርካሪዎች ግዥ ጋር በተገናኘ፣ የእያንዳንዳቸው ተሳትፎ ስለነበረበት መጠርጠራቸውን መርማሪ ቡድኑ ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ከላይ ተከፋፍሎ የቀረበውን ግዥ፣ ከግዥ መመርያ ውጪ ዓለም አቀፍ የጨረታ ውድድር ሳይደረግ በመፈጸም መንግሥት ከጨረታ ውድድር ሊያገኝ የሚገባውን ጥቅም እንዲያጣ ማድረጋቸውን መርማሪ ቡድኑ አስረድቷል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ መንግሥትና ሕዝብ የሰጣቸውን ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው፣ ሥልጣናቸውን ያላግባብ በመጠቀም ለትልልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውለውን የሕዝብ ገንዘብ ከዓላማ ውጪ በማዋል፣ 37 ቢሊዮን ብር እንዲመዘበር ማድረጋቸውን መርማሪ ቡድኑ አስረድቷል፡፡የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን በተሰጠው 14 ቀናት ውስጥ የአገር ውስጥና የውጭ ግዥዎች ያለ ጨረታ መፈጸማቸውን የሚያስረዱ ሰነዶች፣ ከግዥ ጋር በተገናኘ ከከፍተኛ ኃላፊዎቹ የተላለፈ የውሳኔ ሰነድ፣ የተለያዩ ሰነዶችን በቢሮአቸው፣ እንዲሁም በብርበራ ከመኖሪያ ቤታቸው የተገኙ ሰነዶችን መሰብሰቡን፣ የ31 ምስክሮችን ቃል መቀበሉንና በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 27(2) መሠረት የሦስት ተጠርጣሪዎች ቃል መቀበሉን አስረድቷል፡፡መርማሪ ቡድኑ የኦዲት ሪፖርት መሰብሰብ፣ በመንግሥትና በሕዝብ ላይ የደረሰውን ጉዳት መጠን በልዩ ባለሙያ ማስገመት፣ ለብልሽት የተዳረጉ በሜቴክ መጋዘን ተከማችተው የሚገኙ ንብረቶችን በባለሙያ ማስቆጠርና የደረሰውን ጉዳት ማስላት፣ ከተለያዩ ተቋማት የጠየቀውን ማስረጃ መሰብሰብ፣ ለፎረንሲክ ምርመራ መስጠት፣ በተለያዩ ቋንቋዎች የተጻፉ ሰነዶችን ማስተርጎምና የቀሪ ተጠርጣሪዎችን ቃል መቀበል እንደሚቀረው ገልጿል፡፡ በመሆኑም ለተጨማሪ የምርመራ ሥራ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ፍርድ ቤቱን ጠይቋል፡፡ በቀጥታ እነሱን የሚመለከትና ሊያስጠረጥራቸው የሚችል ማስረጃ እንዳልቀረበባቸው በመናገር ክርክራቸውን የጀመሩት ተጠርጣሪዎቹ፣ በመንግሥትም ላይም ሆነ በሕዝብ ላይ ያደረሱት ጉዳት እንደሌለ አስረድተዋል፡፡ ከሦስት ተጠርጣሪዎች በስተቀር ሁሉም ተጠርጣሪዎች በምን እንደተጠረጠሩ ከአሥር ቀናት በላይ ታስረው ሲቆዩ አለማወቃቸውንና ገና መስማታቸው መሆኑን ኅዳር 19 ቀን 2011 ዓ.ም. ለፍርድ ቤቱ ገልጸዋል፡፡ ቃላቸውንም መርማሪ ቡድኑ እንዳልተቀበላቸው ተናግረው፣ ይኼ የሚያሳየው ደግሞ ምንም ዓይነት የወንጀል ተሳትፎም ሆነ የሙስና ጥርጣሬ ስላልተገኘባቸው በመሆኑ፣ መዝገቡ ተዘግቶ ወይም የዋስ መብታቸው ተጠብቆ ከእስር እንዲለቀቁ ጠይቀዋል፡፡ አንዳንዶቹ ልጆቻቸውን የሚንከባከቡትና የሚያስተዳድሩት እነሱ መሆናቸውን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ሕመምተኛ በመሆናቸው ሐኪም እየተከታተላቸው የሚኖሩ ከመሆናቸው አንፃር፣ ፍርድ ቤቱ ዋስትናቸውን እንዲጠብቅላቸው ደጋግመው ጠይቀዋል፡፡ አንዳንዶቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ ተቋሙን ከለቀቁ ከአምስት ዓመታት በላይ እንደሆናቸውና እንኳን ሌላ ነገር ሊጀምሩ ቀርቶ አብረዋቸው ይሠሩ የነበሩት ጓደኞቻቸውንም ካገኟቸው ዓመታት እንዳለፋቸው አስረድተዋል፡፡ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ጠበቃ አቁመው የተከራከሩ ሲሆን፣ የተወሰኑት ደግሞ የወር ደመወዝተኛና በጡረታ የሚተዳደሩ መሆናቸውን በማስረዳት መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል፡፡ተጠርጣሪዎቹ ባቀረቡት መከራከሪያ ነጥብና ዋስትናን በሚመለከት ምላሽ የሰጠው መርማሪ ቡድኑ፣ ተጠርጣሪዎቹ ዋስትና ቢፈቀድላቸው ያላቸውን ተሰሚነት በመጠቀም ሰነድ ሊያሸሹ፣ ምስክር ሊያባብሉ፣ ሊያስፈራሩና ከአገር ሊወጡ ስለሚችሉ እንደሚቃወም በመግለጽ ውድቅ እንዲደረግለት ጠይቋል፡፡የግራ ቀኙን ክርክር ሲሳማ የቆየው ፍርድ ቤቱ እንደገለጸው፣ ተጠርጣሪዎች ሊጠረጠሩበት የሚያስችል ማስረጃ በመርማሪ ቡድኑ እንዳልቀረበባቸው ቢናገሩም፣ የምርመራ መዝገቡ ግን ሊያስጠረጥራቸው የሚችል መረጃ መያዙን ገልጿል፡፡ፍርድ ቤቱ 17 የምርመራ መዝገቦችን አስቀርቦ ማየቱን ጠቁሞ፣ እያንዳንዱ መዝገብ ከ50 ገጽ በላይ እንዳለውና ምርመራውም የተጀመረው ተጠርጣሪዎች ከመያዛቸው አስቀድሞ ከሐምሌ 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ይኼ የሚያሳየው ምርመራው ሕጋዊ ሒደትን ተከትሎ እየተከናወነ መሆኑን እንጂ፣ ምርመራው መጠናቀቁን እንዳልሆነም አክሏል፡፡ ጠበቃ ለማቆም አቅም እንደሌላቸው የገለጹት ተጠርጣሪዎች ቃለ መሃላ ፈጽመው በማረጋገጣቸው፣ የተከላካይ ጠበቃ ጽሕፈት ቤት ተከላካይ ጠበቃ እንዲመደብላቸው ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ መርማሪ ቡድኑ በቀጣይ የምርመራ ጊዜያት በእያንዳንዱ ተጠርጣሪ ላይ የሠራውን ምርመራ በዝርዝር እንዲያቀርብ በመንገር፣ የጠየቀውን 14 ቀናት መፍቀዱን በመግለጽና የተጠርጣሪዎቹን ክርክር ውድቅ አድርጎ ለታኅሳስ 3 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ለፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ሌላው ፍርድ ቤቱ ሰጥቶት የነበረው፣ ትዕዛዝ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሐሺም ቶፊቅ (ዶ/ር)  በማሸሽና የጦር መሣሪያ በመደበቅ ተጠርጥረው የታሰሩትን ባለቤታቸውን ወ/ሮ ዊዳን መሐመድና አቶ ሰሚር መህመድን በሚመለከት ማብራሪያ እንዲሰጥ ነበር፡፡ መርማሪ ቡድኑ ቀደም ብሎ ካብራራው በተጨማሪ፣ በአቶ ሰሚር ላይ በተጨማሪ ሊያብራራ ባለመቻሉ በ30 ሺሕ ብር ዋስ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ወ/ሮ ዊዳንን በሚመለከት በስማቸው ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ማከማቸታቸውን፣ በቦሌ ክፍለ ከተማ ውስጥ 10 ሺሕ ብር የሚከራይ ቤት መኖሩንና በሐሺም ቶፊቅ (ዶ/ር) ስም አንድ አውቶሞቢል መገኘቱን ጠቁሞ፣ ተጨማሪ ሀብት መኖሩን የሚያጠና ቡድን መቋቋሙን ተናግሯል፡፡ በዋስ ቢለቀቁ ሰነዶች ሊያበላሹበትና ከአገርም ሊወጡ እንደሚችሉ በማስረዳት ዋስትናውን ተቃውሟል፡፡ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር አዳምጦ ከተጠየቀው 14 ቀናት ውስጥ ሰባት ቀናት በመፍቀድ፣ ለኅዳር 26 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡  ", "passage_id": "77fec3a9fb08a566aefd581048853348" }, { "cosine_sim_score": 0.4999910295009613, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ሜጀር ጄነራል ገብረመድህን ፍቃዱን ጨምሮ ሃገርን በመክዳት ወንጀልና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን ለመናድ በማሰብ ወንጀል የተጠረጠሩ የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡", "passage_id": "41d0fbe2a538ad340ac6be4404babaf8" }, { "cosine_sim_score": 0.4881139397621155, "passage": "አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥረው ለተከሰሱት ለእነ ዘመኑ ካሴ በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ያስተላለፈውን ትዕዛዝ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አገደው፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የሥር ፍርድ ቤት አቶ አንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡ ሐምሌ 6 ቀን 2007 ዓ.ም. የሰጠውን ብይን ያገደው፣ የፌዴራል ማዕከል ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ ሲመረምር የሚያስቀርብ ሆኖ በማግኘቱ መሆኑን ባስተላለፈው ትዕዛዝ አስታውቋል፡፡አቶ አንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት በቆጠሯቸው በእነ ዘመኑ ካሴ የክስ መዝገብ (አሥር ሰዎች) የተካተቱት አቶ አሸናፊ አካሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛ፣ አቶ ምንዳዬ ጥላሁንና አቶ አንሙት የኔዋስ ሲሆኑ እንዲመሰክሩላቸው የፈለጉትም፣ ተከሳሾቹ ኤርትራ ሄደው ከአቶ አንዳርጋቸው ትዕዛዝና መመርያ እንደተቀበሉ ዓቃቤ ሕግ የጠቀሰባቸውን ክስ እንዲያስረዱላቸው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡በወቅቱ ከሳሸ ዓቃቤ ሕግ፣ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው በተለያዩ ጊዜያት በተመሠረቱባቸው የወንጀል ክሶች በአንዱ ዕድሜ ልክ ሲፈረድባቸው በሌላኛው ሞት ተፈርዶባቸዋል፡፡ በመሆኑም ለምስክርነት ስለማይበቁና ሕግም ስለሚከለክላቸው ቀርበው ሊመሰክሩ አይገባም፤›› ብሎ ተቃውሞ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ግን የዓቃቤ ሕግን ክርክር ውድቅ በማድረግ አቶ አንዳርጋቸው ቀርበው እንዲመሰክሩ ሦስት ጊዜያት ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም፣ ማረሚያ ቤቱ የተለያዩ ምክንያቶችን በመስጠት ሳያቀርባቸው ቀርቷል፡፡ በአራተኛው ቀጠሮ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው ማረሚያ ቤት የሉም›› ብሎ ጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በደብዳቤ ገልጿል፡፡ተከሳሾቹ በማረሚያ ቤቱ ምላሽ ተማረው የተወሰኑት ‹‹ብይን ይሰጠን›› ሲሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛና አቶ ሞንዳዬ ጥላሁን ቀርበው መመስከር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ፍርድ ቤቱ ከውጭ አገር (የመን ሰንዓ) ይዞ ያመጣቸው ፀረ ሽብር ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲጠየቁ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቀው ነበር፡፡ጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በችሎት ያመለከቱትን አቤቱታ በማጠናከር፣ ጥቅምት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ጉዳያቸውን እያየው ለሚገኘው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ጽፈዋል፡፡ ተከሳሾቹ ለፍርድ ቤቱ በጻፉት ደብዳቤ እንደገለጹት፣ አቶ አንዳርጋቸው በትውልድ ኢትዮጵያዊ ቢሆኑም በዜግነት እንግሊዛዊ በመሆናቸው፣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ጉዳያቸውን እንደሚከታተሉ ጠቁመዋል፡፡ በመሆኑም የእንግሊዝ ኤምባሲ፣ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲጠየቁ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው አመልክተዋል፡፡የሥር ፍርድ ቤት በተከሳሾቹ ደብዳቤ ላይ ብይን ከመስጠቱ በፊት ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ የመረመረው ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የሥር ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዳይፈጸም በማገድ፣ ያስቀርባል ባለው ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠት ለኅዳር 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "a9144a28e492efd80ae0534b6c219dda" }, { "cosine_sim_score": 0.486483633518219, "passage": "ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ድጋፍና የምሥጋና ሠልፍ ላይ የቦምብ ፍንዳታ በማቀነባበር፣ ወርዋሪና አቀባይ በመመልመል የተጠረጠሩት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፀረ ሽብር ግብረ ኃይል መምርያ ኃላፊ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ሐሙስ ጳጉሜን 1 ቀን 2010 ዓ.ም. የቀረቡት ተጠርጣሪው አቶ ተስፋዬ ኡርጌ፣ ፍርድ ቤቱ የፈቀደውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተቃውመዋል፡፡መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ ጊዜ የጠየቀበትን ምክንያት ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው፣ የምርመራ ሒደቱ ውስብስብ ነው፡፡ ተጠርጣሪው ይሠሩበት ከነበሩ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ሠራተኞች ጋር የነበራቸውን የስልክ ግንኙነትና ተያያዥነት ያላቸው ማስረጃዎች ለመሰብሰብና ተጨማሪ የምስክሮችን ቃል ለመቀበል መሆኑን አስረድቷል፡፡ አቶ ተስፋዬ በጠበቃቸው አማካይነት ባቀረቡት ተቃውሞ እንደተናገሩት፣ የቦምብ ፍንዳታው ከደረሰ ጊዜ ጀምሮ መርማሪ ፖሊስ የሚያቀርበው የምርመራ ዓይነትና የሚያቀርበው ጥያቄ ተመሳሳይ ነው፡፡ እሳቸው የሚያጠፉትም ሆነ የሚያስጠፉት ነገር እንደሌለ፣ ሁሌም መርማሪው የሚጠይቀው ነገር የሚገኘው በመንግሥት ተቋም ውስጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ስለዚህ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ወይም የጠየቀው የምርመራ ቀናት ብዙ ስለመሆኑ ለመጨረሻ ተብሎ ተቀንሶ እንዲፈቀድለት ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የተጠርጣሪውን የዋስትና መብት ጥያቄ በማለፍ፣ ፖሊስ ከጠየቀው 14 ቀናት ውስጥ አሥር ቀናትን ብቻ በመፍቀድ ለመስከረም 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለመደገፍና ምሥጋና ለማቅረብ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ሠልፍ ወጥቶ በነበረ ሕዝብ ላይ በተወረወረ ቦምብ፣ ሁለት ሰዎች መሞታቸውንና ከ165 በላይ ሰዎች የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ", "passage_id": "e87d65ea4f75d2a6420d04ae99a548e6" }, { "cosine_sim_score": 0.48202401399612427, "passage": "​​​​​​የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ተኛ የወንጀል ችሎት ዛሬ ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ በ7 ተከሳሾች ላይ የአቃቤ ህግ የተሻሻለ ክስን አዳመጠ፡፡በክሱም ላይ 1ኛ ተከሳሽ ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው፣ 2ተኛ ተከሳሽ ብርጋዴር ጀኔራል ጥጋቡ ፈትለ፣ 3ተኛ ተከሳሽ ሻለቃ ገብረስላሴ ገብረጊዮርጊስ፣ 4ተኛ ተከሳሽ ሻለቃ ፋሲል አበራ ሃይሉ፣ 5ተኛ ተከሳሽ መቶ አለቃ ቶማስ ደረሰ፣ 6ተኛ ተከሳሽ ወሰንየለህ ኃይለሚካኤል፣ 7ተኛ ተከሳሽ ህድአት ወልደተንሳይ እና 8ተኛ ተከሳሽ ዶክተር መኮንን ገብረሚካኤል ተጠቅሰዋል፡፡ተከሳሾቹ በአሜሪካም ሆነ በኢትዮጵያ ደረጃ የማይታወቅና ከብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን የትምህርትና ስልጠና አፈፃፀም መመሪያ ውጭ “ካሊፎርኒያ ኢንተርናሽናል ኢንስቲትውት ኦፍ ቴክኖሎጂ” በሚል ሀሰተኛ ተቋም በማቋቋም ከብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን የውል ስምምነት እንዲፈፀምና ክፍያው በውጭ ምንዛሬ እንዲሆን በማድረግና ድርጊቱ በኢትዮጵያ መንግስት እንዳይታወቅ መምህራን በቱሪስት ቪዛ ከውጭ በማስመጣትና ያለትምህርት ዲግሪ በመስጠት እንዲሁም በማስተማር ሽፋን የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ በማሸሽ ወንጀል መከሰሳቸውን የአቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ያስረዳል፡፡በዚህ ሀሰተኛ የትምህርት ተቋም በታዳሽ ሀይልና በኦፕሬሽን ማኔጅመንት በማስተርስ እና በፒ.ኤች.ዲ ደረጃ ትምህርት ለመስጠት በ2006 ዓ.ም የአንድ ሚሊዮን 393 ሺህ 300 ዶላር፣ በ2007 ዓ.ም የ698 ሺህ 650 እንዲሁም በ2008 ዓ.ም የአንድ ሚሊዮን 397 ሺህ 300 ዶላር ውል መፈረሙንና የትምህርት ካሪኩለም ሳይቀረጽ ትምህርት መስጠት ተጀምሮ የነበረ መሆኑን ክሱ ያስረዳል፡፡በተመሳሳይ በ2009 ዓ.ም በኢንዱስትሪያል ኢኮኖሚክስ በማስተርስና በፒ.ኤች.ዲ ደረጃ ትምህርት ለመስጠት የአንድ ሚሊዮን 903 ሺህ 225 የአሜሪካን ዶላር ከብረታብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ውል መውሰዱን ከተሻሻለው የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ ለመረዳት ተችሏል፡፡ተከሳሾች በሶስት የተለያዩ የትምህርት መስኮች በአሜሪካ ሆነ በኢትዮጵያ ደረጃ ከማይታወቅ የፈጠራ ተቋም ትምህርት ለመስጠት በሚል አራት ውሎችን በመዋዋል ለሀሰተኛ ተቋሙ 3 ሚሊዮን 901 ሺህ 140 ዶላር ወይም 75 ሚሊዮን 114 ሺህ 030 ብር አሜሪካን ሀገር በከፈታቸው የሂሳብ ቁጥሮች ገቢ ማድረጋቸውንም ተነግሯል፡፡ስለሆነም ፍርድ ቤቱ ዛሬ በዋለው ችሎት ተከሳሾች ዐቃቤ ህግ ያቀረበባቸውን የተሻሻለ ክስ መሰረት በማድረግ በፅሁፍ ያላቸውን አስተያየት ለመጋቢት 9/2011 ዓ.ም እንዲያቀርቡ በይኗል፡፡(ምንጭ፦የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ)", "passage_id": "738b838729e5858867d3900b7d46dc65" }, { "cosine_sim_score": 0.48095259070396423, "passage": "በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ወንድም ኢሳያስ ዳኘው፣ ኮሎኔል አሰፋ ዮሃንስ በሰብዓዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩት ያሬድ ዘሪሁን፣ ተስፋዬ ኡርጌ፣ የኢትዮ ቴሌኮም የሴኪውሪቲ ዲቪዥን ኃላፊ  የነበሩት ኮሎኔል ጉደታ ኦላና እና ሌሎች ሦስት ተጠርጣሪዎች ትናንት ፍርድ ቤት ቀረቡ።ተጠርጣሪዎቹ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ የወንጀል ችሎት ነው የቀረቡት።ፍርድ ቤቱ በበለስ አንድ ፕሮጀክት ያለአግባብ ለሁለት የውጭ ድርጅቶች የግንባታ ውል በመስጠት ከፍተኛ የህዝብና የመንግስት ሃብት እንዲባክን በማድረግ የተጠረጠሩት ኮሎኔል አሰፋ ዮሃንስ ላይ ፖሊስ የቀረውን ምርመራ አጠናቆ እንዲያቀርብ 10 ቀን በመስጠት ለታህሳስ 5 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።የፖሊስ ምርመራን በማደናቀፍ እና ተገቢ ያልሆነ ሃብት በማከማቸት ወንጀል በተጠረጠሩት ኮለኔል ጉደታ ኦላና ላይ ፖሊስ ከጀመረው ምርመራ በተጨማሪ ቀሪ ምርመራ አጠናቆ እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ ከህዳር 20 ጀምሮ በሚቆጠር የ14 ቀን ጊዜ ፈቅዶ ለታህሳስ 4 ቀን 2011 ዓመተ ምህረት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።ከአዲስ የሜቴክ ሰራተኞች ጋር ተመሳጥሮ ከሁለት የውጭ ድርጅቶች 2 ሺህ 500 ትራክተር በድለላ በመግዛት ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ለግላቸው አውለዋል የተባሉት አቶ ረመዳን ሙሳም ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን፥ ፖሊስ የተጠረጠሩበትን ጉዳይም አስረድቷል።አቶ ረመዳን ሙሳ ላይ ፖሊስ ሦስት ምስክር የተቀበለ ሲሆን ፥የኦዲት እና ትራክተሮች ቆጠራ ለማድረግ  ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀን ጠይቋል።ተከላካይ ጠበቃ በበኩሉ ፖሊስ ሰነድ ሰብስቧል በዋስ ቢወጡ የሚፈጥሩት ጉዳት የለም ብሏል።ሆኖም ፖሊስ በተከላካይ ጠበቃ የቀረበውን የዋስትና ጥያቄ ተቃውሟል።ፍርድ ቤቱም የፖሊስን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ ለዛሬ ከሰዓት ትዕዛዝ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።እንዲሁም ፖሊስ በቀድሞው የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ኃላፊ እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል አቶ ያሬድ ዘሪሁን ላይ ከዚህ በፊት በተሰጠው ምርመራ ጊዜ ውስጥ በባለቤታቸው ወይዘሮ አዳነች ስም አገኘሁ ያለውን ሃብት ዘርዝሯል።በዚህም በባለቤታቸው ስም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ  የጋራ መኖሪያ ቤት እና በባለቤታቸው እናት በኢንቨስትመንት ፍቃድ የተመዘገበ 3 ሚሊየን 300 ሺህ ብር ካፒታል ማግኘቱን ገልጿል።እንዲሁም በኦሮሚያ ህብረት ባንክ በባለቤታቸው ስም 2 ሚሊየን 742 ሺህ ብር ማግኘቱንም ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል።በተጨማሪም ፖሊስ በእሳቸው ትዕዛዝ የሰው ህይወት ማለፉንና የአካል ጉዳት መድረሱን ጠቅሶ፥ የሰው ማስረጃ ያገኘ በመሆኑ የ14 ቀን ተጨማሪ ምርመራ ጊዜ ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል።የአቶ ያሬድ ጠበቃ በበኩላቸው ተጎጂዎቹ እነማን ናቸው፣ ተጎጂዎችን ፖሊስ ገና እያፈላለገ ባለበት ሁኔታ ሰነድ ያሸሻሉ ማለቱ ተገቢነት የለውም፣ ስልጣናቸውን ተጠቅመው ሃብት አከማችተዋል መባሉ በማስረጃ አልቀረበም ብለዋል።በተጨማሪም አቶ ያሬድ ህመምተኛ ናቸው በዋስ እንዲወጡ ይፈቀድ ሲል ለፍርድ ቤቱ አመልክቷል።ፖሊስ የዋስትና ጥያቄውን በመቃወም ለተለያዩ ተቋማት በሳቸውና ባለቤታቸው የተመዘገበ ሃብትን ተጨማሪ ለማጣራት ደብዳቤ መላኩንና ተጨማሪ ጥቆማም እየደረሰው መሆኑን ጠቅሶ 14 ቀን የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ጠይቋል።ፍርድ ቤቱም የምርመራ መዝገቡን ነገ ጠዋት ተመልክቶ ከሰዓት ትዕዛዝለ መስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።በሌላ በኩል ፖሊስ አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ላይ ካቀረበው ከሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ በተጨማሪ ግለሰቦችን ያለአግባብ በማሰር፣ በማሰቃየት እና በማስፈራራት እንዲሁም  6 ሚሊየን ብር እና 200  ሺህ የአሜሪካ ዶላር በመቀበል በኦሮሚያና በአዲስ አበባ ሃብት በማከማቸት እንደጠርጠራቸው ለፍርድ ቤቱ አሰምቷል። እንዲሁም ፖሊስ በአቶ ተስፋዬ ላይ ተጨማሪ በ6 ነጥቦች ምርመራ ለማድረግ ተጨማሪ 14 ቀን ይሰጠኝ ብሏል።አቶ ተስፋዬ የስራ ኃላፊነቴ በጸረ-ሽብር መምሪያ ኃላፊ ነኝ እንጂ ሰዎችን የማሰርም ሆነ የማሰቃየት ኃላፊነት የለኝም ሲሉ ፍርድ ቤቱ ኃለፊነታቸውን እንዲመዘግብ ጠይቀዋል።የአቶ ተስፋዬ ጠበቃም በሰኔ 16ቱ ቦምብ በማስተባበር ብሎ በፍርድ ቤት እየታየ በድጋሚ ፖሊስ ካለመያዣ ነው አሁን ይዞ የሚመረምረው፤ ይህ ተገቢነት የለውም ብለዋል።ፖሊስ በበኩሉ ይህ ከሰኔ 16 ቦምብ ጋር የሚገናኝ አይደለም ምርመራው የተለየ ነው ሲል ምላሽ ሰጥቷል።ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤቱም መዝገባቸውን መርምሮ ትእዛዝ ለመስጠት ለዛሬ ከሰዓት በይደር ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ወንድም ኢሳያስ ዳኘው ላይ ፍርድ ቤቱ ፖሊስ ባለፈው በጽሁፍ ያቀረበውን የምርመራ ውጤትን በቃል አሰምቷል።በሜጄር ጄነራል ክንፈና ወንድማቸው ኢሳያስ ላይ በቀረበ ምርመራ ጠበቃዎቹ የምርመራ መቋወሚያ አቅርበዋል።በዚህም በተራ ቁጥር 1፣ 2፣ 4፣ 7 እና 12 ላይ የተጠቀሰው የምርመራ ውጤት ከበፊቱ የተለየ አዲስ ነው፤ ይህም ፖሊስ እንደፈለገው በየጊዜው አዳዲስ ማቅረቡ አግባብነት የለውም ብለዋል።በሜጀር ጀነራል ክንፈም ላይ በፊት አውሮፕላን ግዢ እና የህዳሴ ግድብ ምንጣሮ ተብሎ ነበር የቀረበው አሁን ላይ አዲስ ምርመራ መቅረቡ ተጠርጣሪዎችን አስቀድሞ ቅጣት እንዲያወራርዱና ንጹህ ሆነው የመገመት መብታቸውን የሚጎዳነው፤ ፍርድ ቤቱ እልባት ሊሰጥ ይገባል ሲሉ አመልክተዋል።ከዚህም በተጨማሪ ከመንግስት መስሪያ ቤት ለሚሰበሰብ ሰነድ ተጠርጣሪዎችን አስሮ ጊዜ ቀጠሮ መጠየቁ አግባብነት የለውም፤ ከዚህ በተጨማሪ በጠቅላይ አቃቤ ህግ በደረሰው ጉዳት ኦዲት አድርጌ ጨርሿለው ብሏል፤ ለዚህም በሲዲ የተደገፈ ማስረጃ አለን ብለዋል ጠበቆቻቸው።በሜጀር ጀነራል ክንፈ ላይ መንግስት አስቀድሞ መግለጫ የሰጠበት በተለይም ኦዲት ስራ ሰርቶ ምርመራ ማጠናቀቁን በገለጸበት ሁኔታ ፖሊስ ተጨማሪ እንድመረምራቸው 24 ቀን ይፈቀድልኝ ማለቱ አግባብነት የለውም፤ ፍርድ ቤቱ በመንግስት መግለጫ ላይ ያለንን ማስረጃችንን ይመልከትልን ሲሉ አመልክተዋል።ጠበቆቹ ሜቴክን ከማስታወቂያ ጋር በተያያዘ ለቀረበው ክስ ድርጅቱ መተዋወቅ አልነበረበትም ወይ ሲሉ የጠየቁ ሲሆን፥ ድርጅቱ ከሚያገናኘው ስራ ጋር በተያያዘ እንደ ወንጀልም ሊቀርብ አይገባም ብለዋል።አቶ ኢሳያስም ቢሆኑ የፕሮግራም ኃላፊ እንጂ የፓወር ተከላ ፕሮጀክት ያለአግባብ ሰጥተዋል መባሉ አግባብነት የለውም ሲሉ ተቃውሞ አቅርበዋል።በጀነራል ክንፈ ላይም በተመሳሳይ ሜቴክ ከተቋቋመ ጀምሮ የተሰራ ስራን በማይመለከታቸው ጉዳይ እሳቸውን ተጠያቂ ለማድረግ ለቀሪ ምርመራ ተብሎ መቅረቡ አግባብነት የለውም ብለዋል።የመገናኛ ብዙሃን ዘገባን በተመለከተ ማሳሰቢያ ይሰጥልኝ ያሉ ቢሆንም፥ ፍርድ ቤቱ የቀረበ ማስረጃ አለመኖሩን በመጥቀስ ሁሉም ሀላፊነቱን አውቆ እንደሚሰራ ይገባናል ብሏል።ፖሊስ በበኩሉ በጠበቆች መቃወሚያ ላይ ምላሽ የሰጠ ሲሆን፥ በዋናነት አቶ ኢሳያስ ተጣምረው በአንድ መዝገብ መቅረባቸው ለምን አስፈለገ ለሚለው ጥያቄ፥ አቶ ኢሳያስ ውል አሻሽለው የፓወር ተከላ በሶማሌ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን በተከናወነ የኢትዮ ቴሌኮም ፓወር ተከላ ውልን በ2011 እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ160 ሳይቶች በራሳቸው 18 ሳይት በመጨመር ቀደም ሲል 204 ሚሊየን 981 ሺህ 630 ብር የነበረውን ውል በማሻሻል በድጋሚ ከፍ በማድረግ 321 ሚሊየን 710 ሺህ 404 ብር ከ51 ሳንቲም በማድረግ 322 ሚሊየን  ብር እንዲከፈል በማድረጋቸው በዚህ መነሻ መጠርጠራቸውን አስረድቷል።የሁለቱ መዝገብ በአንድ የተጣመረውም ወንጀሉ ተመሳሳይ በመሆኑ ነው ብሏል።የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘውን በተመለከተ በየጊዜው በምርመራችን ላይ አዳዲስ የወንጀል ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱ የምርመራ ባህሪ ነው፤ በቂ ፍንጭ ስናገኝም ለፍርድ ቤቱ እያቀረብን ነው፤ በመሆኑም ፍርድ ቤቱ ይህን ይገንዘብልን፤ እኛ አለአግባብ ለማሰር ሳይሆን ቢወጡ ማስረጃ ሊያሸሹብን፣ ምስክር ሊያባብሉብንና ከሀገር ሊሸሹ ስለሚችሉ በሚል ነው የዋስትና ጥያቄውን የምንቃወመው ሲል አስረድቷል።ማስታወቂያን በተመለከተ እንደ ፍፁም የሺጥላ የሜቴክ አባል ሳይህኑ አባል ናቸው ተብሎ አሜሪካ የተላኩበትና ተማሪዎችን ሜቴክን አስጎብኝተው ስፖንሰር ተብሎ መከፈሉ በሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው መሆኑን ማስረጃ በማግኘታችን ነው፤ እንዲሁም 104 ሚሊየን ብር ለስፖንሰር ተብሎ ለበርካታ ተቋማት የተከፈለውንም በማስረጃ እየቀየርን ነው፤ ስለዚህ በማይመለከተው የማስታወቂያ ጉዳይ ማለታችን መነሻ ስላለን ነው፤ ይህንንም ፍርድ ቤቱ ይወቅልን ብሏል።ለመገናኛ በዙሃን መረጃ ይሰጣሉ መባሉን ተከትሎ ህዝቡ በየጊዜው የምናደርገውን የምርመራ ውጤት የማወቅ ህገመንግስታዊ መብት አለው ሲል ምላሽ ሰጥቷል።ኤፍ ቢ ሲ እንደዘገበው ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤትም የምርመራ መዝገቡን ጠዋት ተመልክቶ ትእዛዝ ለመስጠት ለዛሬ ከሰዓት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ", "passage_id": "14d1c47609c644eb7c322ed7733b8e97" }, { "cosine_sim_score": 0.47445476055145264, "passage": "– በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱት  የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ ዛሬ በፌደራሉ ከፍተኛ  ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት  ቀርበዋል። 31 ተከሳሾች የሚገኙበትን የእነ መላኩ ፈንታ መዝገብን በተመለከተ ሶሰት ጉዳዮችን ለመመልከት ነው ችሎቱ ዛሬ የተሰየመው።መዝገቡ በቅድመ ክስ ወይስ በመደበኛ  ይመራ የሚለውን ጉዳይ የተመለከተ ሲሆን፥ ክሱ ውስብስብነት የሌለው በመሆኑ በመደበኛ ይመራ የሚል ትእዛዝ ሰጥቷል።በዛሬው ችሎት አንደኛ ተከሳሽ መላኩ ፈንታ በሚኒስትር ማዕረግ የባለስልጣኑ ዳይሬክተር የነበርኩ በመሆኔ በበፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 28/88 መሰረት ጉዳዬ ሊታይ የሚገባው በጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል።አቃቢ ህግ በበኩሉ ተከሳሹ ለጥቅማጥቅም ሲባል በሚኒስትር ማዕረግ ተባሉ እንጂ ሲሰሩ የነበሩት በባለሰልጣን መስሪያ ቤት ነው ብሏል።ፍርድ ቤቱም አሉ የተባሉ አዋጆችንና ደንቦችን ተመልክቶ ትእዛዝ ለመስጠት ለነገ በስቲያ ቀጠሮ ሰጥቷል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "f6afd24e6e90fbbec2318a6b8a3b11f2" }, { "cosine_sim_score": 0.4678082764148712, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወኃት ውስጥ ያለው ቡድን የሀገር መከላከያ ጦር ጄት መትቼ ጥያለሁ ሲል የገለጸው ፍጹም ሀሰት መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ገለጹ።ሜጀር ጄኔራል መሐመድ አየር ኃይሉ አሁንም ቢሆን የተመረጡ ቦታዎችን ማጥቃቱን አጠናክሮ ቀጥሏል ነው ያሉት።የጥፋት ቡድኑ በመከላከያ ኃይል እየደረሰበት ባለው ጥቃት በርካታ ይዞታዎችን እየለቀቀ መሆኑንም ነው የተናገሩት፡፡ሜጀር ጄኔራሉ በርካታ የክልሉ ልዩ ኃይልና ሚሊሻዎችም በሰላም እጃቸውን እየሰጡ እንደሚገኙ ኢዜአ ዘግቧል። ", "passage_id": "8d3deb8793cb12b60d010b9fba6a847e" }, { "cosine_sim_score": 0.46575281023979187, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በአቶ እስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና ቀለብ ስዩም ላይ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር እንዲሰማ በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ለነሃሴ 8 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ዛሬ ከሰአት በነበረው ችሎት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በልደታ አዳራሽ አቶ አስክንድር ነጋ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና ቀለብ ስዩም ጉዳያቸው በችሎቱ ታይቷል።ትናንት ዐቃቤ ህግ በችሎት ያቀረበውን የቀዳሚ ምርመራ መዝግብ ግልባጭ፣ የምስክሮቹን ዝርዝር እና የምስክሮችን ደህንነት ተጠብቆ ከአንደኛ እስከ 3ኛ ማንነታቸው ሳይታይ እንዲመሰክሩ እና ቀሪዎቹ ደግሞ በዝግ ችሎት ምስክርነታቸው እንዲሰማ አቤቱታ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡በዚህም ተጠርጣሪዎቹ የቅድመ ምርመራ ምስክር ሊሰማ አይገባም ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ ያደረገው ፍርድቤቱ ለዛሬ በዐቃቤ ህግ ከአንድ እስከ ሶሰት ያሉ ምስክሮች ሳይታዩ ከአራተኛ እስከ ሰባተኛ ያሉ ምስክሮች ደግሞ በዝግ ችሎት ምስክርነታቸው ይሰማልኝ ባለው የምስክር አሰማም አቤቱታ ላይ ብቻ አስተያየታቸውን በፅሁፍ ይዘው ለዛሬ እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ትዛዝ መስጠቱ ማቅረባቸን የሚታወስ ነው።በፅሁፍ የተቀበለው የተጠርጣሪዎችን አስተያየት ይዘትም በዋናነት ከ1 እስከ 3 ያሉ ምስክሮች ቁመናቸው ሳይታይ ስማቸው ሳይገለጽ ይመስክሩ መባሉ የመከላከል መብታችንን ይጎዳል እንዲሁም ቀሪ ምስክሮችም ቢሆኑ በዝግ ችሎት ሳይሆን በግልጽ ችሎት ምስክርነታቸውን ሊሰጡ ይገባል በምስክሮች ላይ ጉዳት አያስከትልም በማለት ዐቃቤ ህግ ማንነታቸው ሳይገለጽ እና በዝግ ምስክርነታቸውን ይስጥልኝ ብሎ ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ይደረግልን ሲሉ አስተያየቶቻውን በፅሁፍ አቅርበዋል።በዚህ ላይ ምላሽ የሰጠው የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግም በምስክሮች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 699/2003 አንቀጽ 4 ላይ የተዘረዘሩ የተለያዩ የጥበቃ እርምጃዎች ውስጥ ለምስክሮች ደህንንት ማንነታቸው ሳይገለጽ ሳይታዩ እንዲሁም በዝግ ችሎት እንዲመሰከሩ መገለጹን አብራርቷል።ምስክሮች ለደህንነታቸው ስጋት እንዳለባቸው መግለጻቸውን ተከትሎ በሰብአዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩት እነጌታቸው ሰአሰፋን ጨምሮ በሌላ በኩል ባለፉት 9 አመታት በአዋጁ መሰረት በቅድመ ምርመራ ምስክር በዝግ እና ማንነታቸው ሳይገለጽ ምስክርነት ሲሰጥ እንደነበር የሚታወስ ነው።ዐቃቤ ህግም የቅድመ ምርመራ ማድረግ ማለት ምስክሮችን ማስረጃ ማቆየት ማለት መሆኑን ገልጾ ይህም የምስክሮችን ደህንነት ለማስጠበቅ በአዋጁ መሰረት የሚደረገው በዝግ ችሎት እና ማንነታቸው ሳይታይና ሳይገለጽ ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ መደረጉ ተጠርጣሪዎች ላይ ጉዳት የሌለው መሆኑን አስረድቷል።በዚህ መልኩ ባቀረበው አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ተገንዝቦ ምስክርነት እንዲሰማ በመጠየቅ ተጠርጣሪዎቹ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግ ጠይቋል።የህገ መንግስት ይጠየቅበት ተብሎ የተጣሰ ህገ መንግስት ጉዳይ እንደሌለም ተገልጻል።ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ህግ አቤቱታን በመቀበል ለምስክሮቹ ደህንነት ሲባል ማንነታቸው ሳይገለጽ እና በዝግ ችሎት ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ ብይን ሰጥቷል፡፡ይህን ተከትሎ አንደኛ ተጠርጣሪ አቶ እስክንድር ነጋ በዘር ማጥፋት ነው የተከሰስነው በማለት በዓለም አቀፍ ህግ መሰረት በዘር ማጥፋት የተከሰሰን በግልጽ ችሎት እንዲታይ ይደነግጋል ብለው ተከራክረዋል።በግልጽ ችሎት ካልተመሰከረ ደግሞ ጠበቆቻችንን ይሰናበቱልን ሲሉ ፍርድ ቤቱ ጠይቀዋል።እነ አቶ አስክንድር የተጠረጠሩት የእርስ በእርስ እና የሃይማኖት ግጭት በማስነሳት በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል መሆኑ ይታወሳል።በተጠረጠሩበት በዚህ መዝገብ የምስክሮች ደህንነት ተጠብቆ የዐቃቤ ህግ ምስክርን እንዲሰማ ያዘዘው ፍርድቤቱ ምስክሮችን ለመስማት ለነሃሴ 8 ቀን 2012 ዓ.ም በተከላካይ ጠበቃ ተወክለው እንዲቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።በታሪክ አዱኛ", "passage_id": "437028fc2fac24a271024c890c2d0f92" }, { "cosine_sim_score": 0.4568302631378174, "passage": "የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ ጉዳይ ተጨማሪ ማስረጃ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤት በተደጋጋሚ ያስተላለፈውን ትዕዛዝ፣ በአግባቡ ለምን እንዳልፈጸመ ማክሰኞ ጥር 2 ቀን 2009 ዓ.ም. ኃላፊዎች ቀርበው ተጠየቀ፡፡የእነ አቶ መላኩ ፈንታን የክስ መዝገብ ቁጥር 14/356 በመመርመር ላይ የሚገኘው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት፣ በመዝገቡ ላይ ተገቢውን ፍትሕ ለመስጠት በአራት ተከሳሾች ድርጅቶች ላይ ባለሥልጣኑ ማስረጃ እንዲልክለት በተደጋጋሚ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር፡፡የአቶ ነጋ ገብረ እግዝአብሔር ድርጅት ነፃ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ የአቶ ከተማ ከበደ ድርጅት ኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ የአቶ ገብረ ሥላሴ ገብሬ ድርጅት ኮሜት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርና አቶ ጌቱ ገለቴ በሥራ አስኪያጅነት የሚመሩት ጌትአስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ናቸው፡፡ድርጅቶቹ ከ2003 ዓ.ም. እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ ከሚሌ እስከ አቃቂ ቃሊቲ ላጋር ጉምሩክ የፍተሻ ቦታዎች ድረስ የተመረጡ ዕቃዎችን ሲያጓጉዙ፣ ተገቢውን ግብር መክፈላቸውን ወይም ካልከፈሉ በመንግሥትና ሕዝብ ገቢ ላይ ያደረሱትን ጉዳት ገልጾ እንዲልክ ነበር ትዕዛዝ የተላለፈለት፡፡ፍርድ ቤቱ በላከው ትዕዛዝ መሠረት ባለሥልጣኑ ኅዳር 15 ቀን 2009 ዓ.ም አራቱም ድርጅቶች የተሰጣቸውን የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ በሚሌ ጉምሩክ በኩል በተደረገው ማጣራትና ፍተሻ ተስተናግዶ የተገኘ የጉምሩክ ዲክላራሲዮን መረጃ በሲስተም ውስጥ እንዳልተገኘ ጠቅሶ ምላሽ ሰጥቶ ነበር፡፡ ነገር ግን ፍርድ ቤቱ በድጋሚ በሰጠው ትዕዛዝ እንደገና ተፈትሾና አጣርቶ ተገቢው ምላሽ እንዲልክለት ሲጠይቅ፣ ባለሥልጣኑ በሁሉም ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ድርጅቶቹ ለበርካታ ዓመታት የከፈሉትን የቀረጥና የግብር ክፍያዎችን እየመረመረ መሆኑንና የጨረሱትን አያይዞ ምላሽ በመስጠት፣ ለቀሪዎቹ ተጨማሪ ጊዜ ጠይቋል፡፡ተከሳሾቹ በተደጋጋሚ ባቀረቡት ተቃውሞ ዓቃቤ ሕግ በክሱ አካቶ ያላቀረበውን ፍርድ ቤቱ በተጨማሪ ማስረጃነት መጠየቅ እንደሌለበት፣ ችግሩ አለ ቢባል ባልተከራከሩበት ጉዳይ እንዴት ብይን ሊሰጥ እንደሚችል፣ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ነው ቢባል እንኳን በግልጽ የተጠየቀው ከሚሌ እስከ መዳረሻ ባሉ ፍተሻ ቦታዎች፣ በተደረገ የጭነት ልክ ቀረጥና ታክስ መክፈል አለመክፈሉን አረጋግጦ እንዲልክ እንጂ፣ ለበርካታ ዓመታት የሠሩበትን አለመሆኑን አስረድተዋል፡፡ፍርድ ቤቱ በመጨረሻ ባስተላለፈው ትዕዛዝ የተቋሙ ኃላፊ ቀርበው እንዲያስረዱ በማለቱ፣ የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ነብዩ ሳሙኤል ቀርበው አስረድተዋል፡፡በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሠረት ለምን እንዳላኩ ተጠይቀው፣ የተረዱት በፍርድ ቤት እንደተነገራቸው ሳይሆን አጠቃላይ እንቅስቃሴውን እንደመሰላቸው ገልጸው በቀጣይ በትዕዛዙ መሠረት እንደሚፈጸም አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም ባለሥልጣኑ በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሠረት በስምንት ቀናት ውስጥ ምላሽ እንደሚሰጥ ትዕዛዝ ሰጥቶ፣ በመዝገቡ ላይ ብይን ለመስጠት ለጥር 15 ቀን 2009 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "85ef267cab0d7842ea009afffaecb5eb" }, { "cosine_sim_score": 0.4564652442932129, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዛሬው ዕለት ጥቅምት 26 ቀን 2013 ሜጀር ጀነራል አለምእሸት ደግፌ ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡ በትናትናው ዕለትም ከዚህ በፊት ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ ሦስት መኮንኖች ጥሪ እንደቀረበላቸው የሚታወስ ነው፡፡ ጥሪ የቀረበላቸው መኮንኖችም ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ፣ ሌ/ጄኔራል ዬሐንስ ገ/መስቀል እና ሌ/ጄኔራል አበባው ታደሰ መሆናቸው ይታወቃል፡፡", "passage_id": "c4f8d73ebea859785ff0bc6969cdb045" }, { "cosine_sim_score": 0.4549102187156677, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ በፊት ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ አመራሮች እንዲመለሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ የተጠሩ መኮንኖችም1. ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ2. ሌ/ጄኔራል ዬሐንስ ገ/መስቀል3. ሌ/ጄኔራል አበባው ታደሰ ናቸው", "passage_id": "6304c1d6a8f3713865f87b5c82d131fa" } ]
df82179f33eae1521e422e4d46225d8b
d17c0f7bd3ab09118c07f5672121f3ea
የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ መሠረት ማስፋት የሚያስችል የሦስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ መሠረት ማስፋት የሚያስችል ለሶስት ዓመታት የሚተገበር በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ (ዩኤስ ኤይድ) የሚደገፍ እና በሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ጥናት የሚመራ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የኢኮኖሚ ሪፎርም ይደግፋል ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶ/ር ይናገር ደሴ ተናግረዋል፡፡ፕሮጀክቱን ለማስፈፀምም መንግስት በሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ጥናት ታግዞ እንደሚሰራ የገለፁት ገዢው፤ በኢንቨስትመንት ማስፋፊያ፣ በስራ አጥነት ቅነሳ እና ጥናትን መሠረት ባደረጉ ፕሮጀክቶች ላይ ይሰራልም ብለዋል፡፡ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ በተጀመረው የኢኮኖሚ ሪፎርም የፖሊሲ ምክረ ሐሳብ በማፍለቅ በኩል እገዛ እንደሚያደርግ የብሔራዊ ባንክ ዋና ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ ተናግረዋል።ኢትዮጵያ የወሰደችውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የአሜሪካ መንግስት እንደሚደግፍ የገለፁት በኢትዮጵያ የዐሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር ለማሻሻያው ተግባራዊነት እና ተፈፃሚነት መንግስታቸው ያላሰለሰ ድጋፍ እንደሚያደርግም ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ላላፉት ሦስት ዓመታት በትምህርት፣ በጤና እና በኃይል ልማት ዘርፎች ከሦስት ቢሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስት ማድረጓንም አምባሳደሩ ተናግረዋል።ፕሮጀክቱን  ዩኤ ኤይድ በገንዘብ የሚደግፈው መሆኑም ተገልጿል።
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23918/
[ { "cosine_sim_score": 0.5007485747337341, "passage": "ከ 12 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል የሚፈጥርና ከ 200 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር /ወይም ከ 10 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር/ የበለጠ ወጪ የሚደረግበት ፕሮጄክት ዛሬ በሃገሪቱ ጠቅላይሚኒስትር ይፋ ተደርጓል።የኢኮኖሚ እድገት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ካላቀፈ፥ ለኢትዮጵያም ሆነ ለአፍሪካ መሠረታዊለውጥ እና ልማት በቂ እንዳልሆነም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አሳስበዋል።​የድምጽ ፋይሉን በመጫን ሙሉዉን ከመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያድምጡ። ", "passage_id": "675e9e4ff27826798ba3128fad60867a" }, { "cosine_sim_score": 0.4845021367073059, "passage": ". 3 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ይፈጠራል አዲስ አበባ፡- የተለያዩ የኢኮኖሚ ጠቋሚዎች ሲታዩ በዘንድሮው በጀት ዓመት ኢኮኖሚው እስከ 9 ነጥብ 2 በመቶ ዕድገት የሚያስመዘግብ መሆኑን እንደሚያመለክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ገለጹ፡፡ የዘንድሮ የገቢ ማሰባሰቡ አፈፃፀም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት በ10 በመቶ ብልጫ እንዳለው እንዲሁም አስከ ቀጣዩ በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ ሦስት ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ሀገር አቀፍ እቅድ መያዙን አመለከቱ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት የ2011 በጀት ዓመት የመንግሥት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፤ የ2011 በጀት ዓመት እቅድ ኢኮኖሚውን ካጋጠሙት የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባትና ከተጫጫኑት ወቅታዊ ችግሮች እንዲያገግም ለማድረግ የተዘጋጀ ነበር፡፡ የ11 ወራት የሸቀጦች ንግድ አፈፃፀም ከተቀመጠው ግብ አኳያ ዝቅተኛ ከመሆኑ በስተቀር የኢኮኖሚው አጠቃላይ የፍላጎትና የአቅርቦት እንቅስቃሴው ሲታይ ማገገሙን የሚያመላክት መሆኑን መረጃዎች አሳይተዋል፡፡ በዚህም የዘንድሮው በጀት ዓመት ኢኮኖሚ እስከ 9 ነጥብ 2 በመቶ እንደሚያስመዘግብ ያመለክታል፡፡አዲስ ዘመን ሰኔ 25/2011 ", "passage_id": "e7655ce57336498d45f405c02dc36b60" }, { "cosine_sim_score": 0.47766801714897156, "passage": "አዲሱ የኦሮሚያ ካቢኔ ‹‹የኦሮሞ የኢኮኖሚ አብዮት›› በሚል መርህ የሚደረጉ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር በይፋ አስታወቀ፡፡የክልሉ መንግሥት ይኼንን የኢኮኖሚ አብዮት በፍጥነት ወደ ተግባር ለማስገባት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥትና የኦሮሞ ባለሀብቶች ጥምረት ምክር ቤት መሥርቷል፡፡በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የክልሉ መንግሥት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ፣ ዓላማው የኦሮሞ ሕዝብን መሠረት ያደረገ ቢሆንም ግቡ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ያነጣጠረ መሆኑን ገልጸዋል፡፡‹‹የኦሮሞ ወጣቶችና አርሶ አደሮች እየተመዘገበ ካለው ዕድገት ፍትሐዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ማፋጠን፣ ሕዝባችንን በማንቃትና በማደራጀት ያለውን የተፈጥሮ ፀጋ ለኢኮኖሚ ጥቅም አውሎ ከድህነት እንዲላቀቅ ማድረግ ናቸው፤›› ብለዋል፡፡የካቲት 25 ቀን 2009 ዓ.ም. መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደው የክልሉ ካቢኔ የመንግሥትና የባለሀብቱ ጥምረት ምክር ቤት የሚመራበትን ሕግና ስትራቴጂ ማፅደቁንም አቶ አዲሱ ገልጸዋል፡፡ይኼንንም ተከትሎ አጠቃላይ ካፒታሉ 1.6 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን የሚገመት ኦዳ ኢንተግሬትድ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር ለመመሥረት ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ጠቁመዋል፡፡የክልሉ መንግሥት ለዚህ አክሲዮን ማኀበር መመሥረቻ 500 ሚሊዮን ብር የመደበ መሆኑን፣ በመጪው መጋቢት 9 ቀን 2009 ዓ.ም. ቀሪውን ካፒታል ለመሰብሰብ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡፡በአክሲዮን ሽያጭ ከሚገኘው በተጨማሪ ከባንክ ብድር እንደሚገኝ አቶ አዲሱ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ይህንን የአክሲዮን ሽያጭና የኩባንያውን ምሥረታ እንዲያስተባብሩ ከኦሮሞ ባለሀብቶች የኢሊሌ ሆቴል ባለቤት አቶ ገምሹ በየነ፣ አቶ ሲሳይ ዮሐንስ፣ አቶ አህመድ መሀመድ (ኢንጂነር)፣ የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ አበራ ደሬሳ (ዶ/ር) መመረጣቸውን አቶ አዲሱ አክለዋል፡፡በክልሉ መንግሥት በኩል የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊው አቶ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር)፣ የከተማ መሬት አስተዳደር ኃላፊው አቶ ምትኩ ደሬሳ፣ የኦሮሚያ ደን ኢንተርፕራይዝ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲዳ ድሪባ ተመድበዋል፡፡በሌላ በኩል ‹‹ኬኛ ቤቬሬጅ›› የሚል መጠሪያ የተሰጠው የለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ ለመመሥረትም እንቅስቃሴ መጀመሩን አቶ አዲሱ አስረድተዋል፡፡ ይኼ ኩባንያ ከኦሮሞ ገብስ አምራች ገበሬዎች ጋር የእሴት ትስስር በመፍጠር ከብቅልና ከአልኮል ነፃ የሆኑ ‹‹የማልት›› መጠጦችን፣ የማዕድን ውኃ፣ የለስላሳ መጠጦች፣ ጭማቂዎች፣ የጠርሙስ ፋብሪካ፣ እንዲሁም የፕላስቲክና የፓኬጂንግ ዘርፎች ላይ የሚሰማራ መሆኑን አቶ አዲሱ አስረድተዋል፡፡የኬኛ ቤቨሬጅ ምሥረታና አክሲዮን ሽያጭ ሚያዝያ 1 ቀን 2009 ዓ.ም. ይፋ እንደሚሆን አቶ አዲሱ ገልጸዋል፡፡የእዚህን ኩባንያ ምሥረታ የሚመራ ኮሚቴ የተቋቋመ መሆኑን፣ ሰብሳቢው የኦሮሚያ የከተማ ቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሽመልስ አብዲሳ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡በአባልነት አቶ መሰለ ኃይሌ (የኤምኤች ኢንጂነሪንግ ባለቤት)፣ አቶ አካሉ ገለታ፣ ዶ/ር ሀሰን የሱፍ፣ አቶ ሀብታሙ ኃይለ ሚካኤል (የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ)፣ አቶ ሮቤል ሰዒድ፣ አቶ ፀሐይ ሽፈራው (የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት) መመረጣቸውን ገልጸዋል፡፡በቀጣይነትም የኦሮሞ ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማኅበርና አምቦ ፕመር የተባለ የማዕድንና የግብርና ማኑፋክቸሪንግ አክሲዮን ማኅበራት እንደሚመሠረቱ አቶ አዲሱ ገልጸዋል፡፡የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ በቅርቡ ከኦሕዴድ ወጣት ሊግ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት ማቀጣጠል ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር መሆኑን አስታውቀው ነበር፡፡‹‹በኢኮኖሚ ያልዳበረ ማኅበረሰብ ተላላኪ ነው፡፡ ቁጥር ብቻ ነው፡፡ የትም መድረስ አይችልም፡፡ ገንዘብ ያለው ወይም ሀብት ያለው፣ በኢኮኖሚ ጠንካራ የሆነው ወደ ፈለገበት ይነዳዋል፡፡ ስለዚህ መሥራት ነው ያለብን፡፡ የዓለምን ጥሩ የፖለቲካ ርዕዮት ብናወራ ዋጋ የለውም፡፡ ስለኪራይ ሰብሳቢነት ለ20 ዓመታት ስናወራ ነበር፡፡ ይህ ጎተራችንን የማይሞላ ከሆነ ምን ይጠቅማል? ከአሁን በኋላ መንቃት አለብን፡፡ ያለፈውን ታሪክ እንቀይር፤›› የሚል ቀስቃሽ ንግግር አድርገው ነበር፡፡ ", "passage_id": "4cc5a4629f7874f166ffa3ad22054f82" }, { "cosine_sim_score": 0.47528478503227234, "passage": "- ለስምንት ርዕሰ ጉዳዮች ኮሚቴ ተዋቅሯልየፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገውን ሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማዘጋጀት ላይ ናቸው፡፡ በስምንት መሠረታዊ ርዕሰ ጉዳዮች ተከፍሎ እየተዘጋጀ የሚገኘው የአምስት ዓመቱ ዕቅድ በዚህ ዓመት ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ በመጪው ዓመት መጀመሪያ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆ ተግባራዊ ይሆናል ተብሏል፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ለቀጣዩ ዕቅድ ዘመን መሠረታዊ የተባሉ ስምንት ርዕሰ ጉዳዮች ተለይተዋል፡፡ በርዕሰ ጉዳዮቹ ላይ እንዲመጣ የሚፈለገው መዋቅራዊ ለውጥ በኮሚቴዎቹ ከተነደፈ በኋላ፣ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ መፅደቅ ይኖርበታል፡፡ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ሐጂ ኢብሳ ገንዶ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት መዋቅራዊ ፕላኑን ካፀደቀ በኋላ ሁሉም መሥሪያ ቤቶች በየካቲት ወር በሚሰጣቸው ምክረ ሐሳብ ላይ ተመርኩዘው ዕቅዳቸውን ያዘጋጃሉ፡፡ ለስምንቱም ርዕሰ ጉዳዮች የኮሚቴ አባላትና ኮሚቴዎቹን የሚሰበስቡ ባለሥልጣናት ተደልድለው ዕቅዱን በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኙም ታውቋል፡፡ በመጀመርያ የተቀመጠው ነጥብ የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮች፣ የዕቃዎችና የአገልግሎቶች ኤክስፖርት ላይ አነጣጥሯል፡፡ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ዘጠኝ አባላት ያሉት ኮሚቴ የተቋቋም ሲሆን፣ ኮሚቴውን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ አቶ ሱፊያን አህመድ ይመሩታል፡፡ ከአቶ ሱፊያን ጋር ይህንን ዕቅድ ከሚያመነጩት መካከል የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ አማካሪ አቶ ንዋይ ገብረአብና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ ይገኙበታል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ የተቀመጠው የግብርናና የገጠር ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ነው፡፡ ኮሚቴው አምስት አባላት አሉት፡፡ ይህንን የአምስት ዓመት ዕቅድ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ በረከት ስምኦን ይመሩታል፡፡ ከአቶ በረከት ጋር ዶ/ር ካሱ ኢላላ፣ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ተፈራ ደርበውና የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ካሊድ ቦምባ ተሠልፈዋል፡፡ በሦስተኛ ደረጃ የተቀመጠው የኢንዱስትሪ ልማትና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ እንዲያመጣ የተሰየመው ኮሚቴ ነው፡፡ ኮሚቴው በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ የሚመራ ነው፡፡ ኮሚቴው ስድስት አባላት ሲኖሩት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ዓባይ ፀሐዬና የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ አብተው በኮሚቴው ውስጥ ተካተዋል፡፡ የሰው ሀብት ካፒታል ማሳደግና የቴክኖሎጂ አቅም ግንባታን በተመለከተ የተቋቋመው ኮሚቴ ዘጠኝ አባላት አሉት፡፡ ኮሚቴውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ይመራሉ፡፡ በኮሚቴው ውስጥ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ክላስተር አስተባባሪና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትሯ ወ/ሮ አስቴር ማሞ፣ ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች አስተባባሪ አቶ አዲሱ ለገሠና የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ተካተዋል፡፡ ዘመናዊ የከተማ ልማትና የኮንስትራክሽን ዘርፍ አቅም ግንባታን በተመለከተ የተቋቋመው ኮሚቴ አራት አባላት አሉት፡፡ ኮሚቴውን አቶ ዓባይ ፀሐዬ የሚመሩት ሲሆን፣ በኮሚቴ ውስጥ የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ ኃይሌና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ተካተዋል፡፡ ወሳኝ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችና የማስፈጸም አቅም ግንባታን በተመለከተ የተቋቋመው ኮሚቴ ሰባት አባላት አሉት፡፡ ኮሚቴውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ይመሩታል፡፡ በኮሚቴ ውስጥ የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ወርቅነህ ገበየሁና የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑ ተካተዋል፡፡ በሰባተኛ ደረጃ የተቀመጠው ርዕሰ ጉዳይ ልማታዊ መልካም አስተዳደር፣ ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ከምንጩ በማድረቅ ተወዳዳሪነትን ማጎልበት የሚለው ነው፡፡ ኮሚቴው ስምንት አባላት ሲኖሩት፣ ይህን ኮሚቴ ወ/ሮ አስቴር ማሞ ይመሩታል፡፡ በኮሚቴው አቶ መኩሪያ ኃይሌ፣ የንግድ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔና የፍትሕ ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው አምባዬ ተካተዋል፡፡ በስምንተኛ ደረጃ የተቀመጠው ዴሞክራሲን ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባት መፍጠርና የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ሥራን የመተለከተ ነው፡፡ ይህ ኮሚቴ ስምንት አባላት አሉት፡፡ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ የአምስት ዓመት ዕቅድ የሚነድፈውን ኮሚቴ አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ይመሩታል፡፡ በኮሚቴ ውስጥም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ካሳ ተክለብርሃንና የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ሚኒስትር አቶ ሬድዋን ሁሴን ተካተዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው፣ የኮሚቴዎቹ የሥራ እንቅስቃሴ ድጋፍና ክትትል የሚያደርገው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን ነው፡፡ በእነዚህ ኮሚቴዎች የታቀደው አገራዊ ዕቅድ ውይይት ከተደረገበት በኋላ አገሪቱ ለአምስት ዓመታት የምትመራበት ብሔራዊ ሰነድ እንደሚሆን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "6b466a8c4927900894fd7b118cc680fe" }, { "cosine_sim_score": 0.47517234086990356, "passage": "ከ1.3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ብድርና ዕርዳታ ለኢትዮጵያ ተፈቅዷልበኢትዮጵያ ሲካሄድ የመጀመሪያው በሆነውና ለማኅበሩ የፋይናንስ ድጋፍ የሚሰጡ ለጋሽ አገሮች በየሦስት ዓመቱ የሚሳተፉበት የዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር 19ኛው ጉባዔ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ መካሄድ ሲጀምር፣ ከ30 በላይ የዓለም ባንክ ከፍተኛ ኃላፊዎችን ጨምሮ ከ220 ለጋሽ አገሮች የተውጣጡ ተወካዮችም በጉባዔው በመሳተፍ ላይ እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር አማካይነት ዓመታዊ የፖሊሲ አቅጣጫዎችና ለወደፊቱ በሚያስፈልጉ የልማት ድጋፎች ላይ የሚመክረው ይህ ጉባዔ፣ ዘንድሮ በኢትዮጵያ ከማክሰኞ ሰኔ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት በሚያደርገው ቆይታው እ.ኤ.አ. ከ2021 እስከ 2023 ላለው ጊዜ የሚያስፈልገውን የሀብት መጠንና የሚከናወኑ ሥራዎችን ከወዲሁ በመገምገም፣ የፖሊሲ አቅጣጫ እንደሚያመላክት ይጠበቃል፡፡ በተለይ በማኅበሩ በኩል ድጋፍ የሚደረግላቸው አገሮች ላይ እያደገ የመጣውን የዕዳ ጫናን በተመለከተ የሚደረገው ውይይት፣ ከበርካታ የጉባዔው አጀንዳዎች መካከል በዋነኝነት ይጠቀሳል፡፡  የጉባዔው ታዳሚዎች ቀደም ብለው ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ገንዘብ ምንጭነትና በዓለም ባንክ በኩል በኢትዮጵያ መንግሥት ሲከናወኑ የቆዩ ፕሮጀክቶችን እንደጎበኙ፣ ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ይጠቁማል፡፡ የልማት ማኅበሩ በገንዘብ ድጋፍ ካደረገላቸው ፕሮጀክቶች መካከል የሥራ ፈጣሪ ሴቶች ልማት ፕሮግራም፣ ውጤታማ የከተማ ሴፍቲኔት ፕሮግራም፣ ተወዳዳሪነትና የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የግጭት አወጋገድ ሥርዓትና መሰል ፕሮጀክቶች አፈጻጸሞች ጉብኝት እንደተደረገባቸው የሚኒስቴሩ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሐጂ ኢብሳ ስለጉባዔው በሰጡት ቅድመ ማብራሪያ ጠቁመዋል፡፡  በዘንድሮው በጀት ዓመት በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ድጋፍ አማካይነት የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ መንግሥት፣ በጠቅላላው ከ1.3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ብድርና ዕርዳታ እንደሚፈቅድ ይጠበቃል፡፡ ከጥቂት ቀናት በፊትም የ500 ሚሊዮን ዶላር ብድርና ዕርዳታ ለመስጠት ከመንግሥት ጋር መፈራረሙ ይታወሳል፡፡ ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በጥቅሉ ከአምስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ለኢትዮጵያ እንዲሰጥ ስምምነት መደረጉ ይታወሳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦትና ለሳኒቴሽን ሥራዎች የሚውል የ300 ሚሊዮን ዶላር ብድር ከሳምንት በፊት መፍቀዱ አይዘነጋም፡፡ የዓለም ልማት ማኅበር እ.ኤ.አ. በ1960 ከተመሠረተ ጀምሮ ለ112 የዓለም ደሃ አገሮች ግማሽ ትሪሊዮን ዶላር ብድርና ዕርዳታ አቅርቧል፡፡ ኢትዮጵያ እስካሁን ከ20 ቢሊዮን ዶላር ያላነሰ ገንዘብ ከማኅበሩ አግኝታለች፡፡ ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህም 19 ቢሊዮን ዶላር ገንዘብ ለዓለም ደሃ አገሮች ያቀረበ ሲሆን፣ ለአፍሪካ አገሮችም የ19 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ድጋፍ እንዳቀረበ የተቋሙ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡  ", "passage_id": "f468df18add540eece8b69deee3b87a9" }, { "cosine_sim_score": 0.4679855406284332, "passage": "– የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ረቂቅ አዋጅንም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መርቷል በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ92ኛው መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን ያሳለፈ ሲሆን፤ በዚህ ውሳኔውም ኢትዮጵያን ወደ ዕድገት ማማ በማስፈንጠር አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት እንድትሆን የሚያስችላት የኢትዮጵያ የአሥር ዓመት ብሔራዊ ዕቅድ ማጽደቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት፤ ዕቅዱ በተለይም በሰላም ግንባታ እና ተቋማዊ ሕዳሴ ላይ የሚያተኩሩ አሥር ምሰሶዎች አሉት። በተጨማሪም፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኅትመት እና የብሮድካስት መገናኛ ብዙኃን መተዳደሪያ ሆኖ የሚያገለግለውን እና ለበይነ መረብ ሚዲያ የሕግ ማዕቀፍ ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውን የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል። የዘርፉን ግዴታዎች እና ኃላፊነቶች የሚተነትነው አዋጅ፣ የመረጃ እና የፕሬስ ነጻነት ተግባራዊነትን በከፍተኛ ሁኔታ የሚደግፍ ነው።የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በበኩሉ በፌስቡክ ገጹ እንዳመለከተው፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትናንትናው ዕለት በሁለት ጉዳዮች ላይ የተወያየ ሲሆን፤ የመጀመሪያው የልማት እቅድ ፍኖተ ካርታ ብልጽግና 2013 – 2022 ሰነድ ላይ ነው። የልማት መሪ እቅዱ አገር በቀል የልማት አቅጣጫን የተከተለ፣ በዘርፎች መካከል ሊኖር የሚገባውን ትስስር የሚያጎለብት፣ የቀጣይ አስር ዓመታት የሚያተኩርባቸውን የልማት ምሰሶዎች እና የትኩረት መስኮች የለየ ነው።ይህ ሰነድ፣ የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ፣ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ የሚያስችል ብሎም የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና እውን ለማድረግና የአፍሪካ ብልጽግና ተምሳሌት እንድትሆን የሚያስችል እቅድ ነው። ይሄው እቅድ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መቅረቡን ተከትሎ በእቅዱ ላይ በመወያየትና ግብዓቶችን በማከል ስራ ላይ እንዲውል ወስኗል።በተመሳሳይ ምክር ቤቱ የመገናኛ ብዙኃን ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ይህ ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን ሃሳብ በነጻነት የመግለጽ መብት የሚያረጋግጥ፣ የመገናኛ ብዙሃን በተቋምነታቸው የአሰራር ነጻነት እንዲኖራቸው እና የሃሳብ ብዝሃነት የማስተናገድ አቅም እንዲያጎለብቱ የሚያስችል ነው። ከዚህ ባለፈ የቴክኖሎጂ እድገት የደረሰበትን የሚዲያና ብሮድካስት ቴክኖሎጂ እውቅና የሚሰጥ፣ በገለልተኝነት ዘርፉን የሚመራ ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነ ተቋማዊ ስርዓት ማጎልበት የሚያስችል ነው። ምክር ቤቱም ረቂቅ አዋጁ ላይ በጥልቀት ተወያይቶ ይጸድቅ ዘንድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ ወስኗል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 3/213 ", "passage_id": "b6a2b362f7fbad9d11d86a286df71cf3" }, { "cosine_sim_score": 0.46573659777641296, "passage": "የአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ሳህለወርቅ ዘውዴ ሰኞ መስከረም 26 ቀን 2012 ዓ.ም. የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የሥራ ዘመን ማስጀመርያ የጋራ ስብሰባን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በመተግበር ላይ የሚገኘውን የመደመር ዕሳቤን መሠረት ያደረገ የለውጥ ጉዞ በዘንድሮ ዓመትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ የመደመር ዕሳቤ በሦስት ዋነኛ አገራዊ ዓላማዎች ላይ መመሥረቱን የተናገሩት ፕሬዚዳንቷ፣ በአገሪቱ የነበሩ መልካም የሆኑ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ድሎችን ጠብቆ ማስፋት፣ ባለፉት ዘመናት የተሠሩ ስህተቶችን ማረምና የመጭውን ትውልድ ፍላጎትና ጥቅም ማሳካት እንደሆኑ ጠቅሰዋል፡፡ አገሪቱ የያዘችው የለውጥ ጉዞም በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ (ዶ/ር) አነሳሽነት እየተገበረ በሚገኘው የመደመር ዕሳቤ እንደሚጓዝም ገልጸዋል፡፡ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግም በቀጣዮቹ ወራት አደረጃጀቱን ቀይሮ አንድ አገራዊ ፓርቲ ይሆናል እየተባለ ባለበት ወቅትና በግንባሩ አባል ድርጅቶች መካከል በመደመር ፍልስፍና ይዘትና ምንነት ላይ የጋራ መግባባት ሳይደረስ ፕሬዚዳንቷ የለውጡ ጉዞ በመደመር ዕሳቤ ይመራል ማለታቸው እያስተቻቸው መሆኑን የሚያስቃኘውን የዮሐንስ አንበርብር ዘገባ በገጽ 14 ላይ ይምልከቱ፡፡ በምስሉ ላይ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድና ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም ጋር ይታያሉ፡፡ ", "passage_id": "7391e341104b5e7ee59620054623382f" }, { "cosine_sim_score": 0.4577629864215851, "passage": "ከደርግ ውድቀት በኋላ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል ባንክ በመሆን ወደ ሥራ የገባው አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የግል ባንክ ያደርገኛል ያለውን የለውጥ ዕቅድ እንዲያሰናዳለት ኬፒኤምጂ ከተባለ የስዊዘርላንድ ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ባንኩ ከኬፒኤምጂ ጋር ያደረገውን ስምምነት አስመልክቶ ሰኔ 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ይፋ እንዳደረገው፣ የለውጥ ዕቅዱ ፍኖተ ካርታ ዝግጅት ባንኩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሚያደርገውን አቅም ለመገንባት የሚያስችለው ነው፡፡ ኬፒኤምጂ የሚያዘጋጀውን ፍኖተ ካርታ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በመተግበር፣ እ.ኤ.አ. በ2025 በአጠቃላይ የባንክ ኢንዱስትሪ በምሥራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ከሚባሉ ባንኮች አንዱ ለማድረግ ያስችላልም ተብሏል፡፡የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ፀሐይ ሽፈራው ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ይህ ፍኖተ ካርታ ታላቅ ለውጥ ያለመ ፕሮጀክት ነው፡፡ ‹‹እንደ ስትራቴጂ ፕላን የሚወሰድ ሳይሆን የረዥም ጊዜ ግብን የያዘ ነው፤›› ብለዋል፡፡እንደ አቶ ፀሐይ ገለጻ፣ ባንኩ ለሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ተግባራዊ የሚሆነው ፍኖተ ካርታ ከተዘጋጀ በኋላ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ሥራ ላይ ይውላል፡፡ ኩባንያው የሚያዘጋጀውን ፍኖተ ካርታ ከአራት እስከ ስድስት ወራት ባለው ጊዜ ውስጥ አጠናቅቆ እንደሚያስረክብ ይጠበቃል፡፡ከዚያ በኋላ አፈጻጸሙን ይከታተላል ተብሏል፡፡ የኬፒኤምጂ ተግባር አጠቃላይ የመዋቅር ለውጥ ጭምር ለማምጣት የሚያስችል በመሆኑ፣ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ የኢኮኖሚ ጥናቶችን አካቶ እንደሚያከናውን ተገልጿል፡፡ የዓለም የቀጣይ ዓመታት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን፤ ሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ጭምር በማጥናት ለባንኩ ቀጣይ ጉዞ አመቺ የሆነ ዕቅድ የማዘጋጀት ኃላፊነት እንደተሰጠውም ተጠቁሟል፡፡አዋሽ ባንክ በምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ ቀዳሚ ከሚባሉ የግል ባንኮች አንዱ ለመሆን ያለውን ዕቅድ ለማሳካት፣ የምሥራቅ አፍሪካ የባንክ ኢንዱስትሪን ይዘት ጭምር በማጥናት ተስማሚ የሆነ ዕቅድ እንደሚያወጣ ይጠበቃልም ተብሏል፡፡የፍኖተ ካርታው ዝግጅት ታች ካለው የባንኩ አወቃቀር ጀምሮ እያንዳንዱ ዲፓርትመንት ምን ይዘት ሊኖረው ይገባል የሚለውን በዝርዝር እንደሚያቀርብም ፕሬዚዳንቱ አስረድተዋል፡፡ ውጥኑ የደንበኞችን ፍላጎት ከማርካት በላይ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ትልቅ ቦታ በመያዝ የባንኩ ባለአክሲዮኖች ጥቅምንም ያገናዘበ ይሆናል ተብሏል፡፡ ‹‹Transforming AIB Vision 2025›› የሚል ስያሜ የተሰጠውን የፍኖተ ካርታ ዝግጅት ሥራ ባንኩን በመወከል ፕሬዚዳንቱ አቶ ፀሐዬ ሽፈራው ፈርመዋል፡፡ በኬፒኤምጂ በኩል ደግሞ የኩባንያው የምሥራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ሚስተር ዴቪድ ሊ ፈርመዋል፡፡ኬፒኤምጂ ይህንን ሥራ የወሰደው ባንኩ ባወጣው ጨረታ ከአምስት ኩባንያዎች ጋር ተወዳድሮ አሸናፊ በመሆኑ ነው፡፡ ኩባንያው አሸናፊ የሆነበትን ዋጋ ሁለቱም ወገኖች ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ የባንኩ የሥራ ኃላፊዎች እንደሚሉት ኩባንያው ያሸነፈበትን ዋጋ ላለመግለጽ ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል፡፡ ከኬፒምኤጂ ጋር በጨረታው ላይ ከተሳተፉት ኩባንያዎች መካከል ኧርነስት ኤንድ ያንግ ይገኝበታል፡፡ ኬፒኤምጂ በ155 አገሮች የሚሠራ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ዓመታዊ የገንዘብ ፍሰቱን 26 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይነገራል፡፡አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በአገሪቱ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች በአትራፊነት ከዳሸን ባንክ ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ከሁሉም የግል ባንኮች በተቀማጭ ገንዘብ አቅሙ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ሲሆን፣ የተቀማጭ ገንዘቡ መጠን ዘንድሮ ከ19 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል፡፡ ባለፈው ዓመት 861 ሚሊዮን ብር ማትረፍ የቻለው አዋሽ ባንክ፣ በ2007 በጀት ዓመት አሥራ አንድ ወራት ከታክስ በፊት ያስመዘገበው ትርፍ አምና በሙሉ በጀት ዓመቱ አግኝቶት ከነበረው ትርፍ ይበልጣል ተብሏል፡፡ባንኩ በ2007 ዓ.ም. ብቻ 50 አዳዲስ ቅርንጫፎችን ከፍቷል፡፡ ይህም የባንኩን ቅርንጫፎች ቁጥር 200 አድርሶታል፡፡ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት 26 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የተከፈለ ካፒታሉ ወደ ሁለት ቢሊዮን ብር የተጠጋ ሲሆን፣   ባለፈው ዓመት በባንኩ ጠቅላላ ጉባዔ ውሳኔ መሠረት የተከፈለ ካፒታሉ ወደ ሦስት ቢሊዮን ብር እንዲያድግ መወሰኑ ይታወሳል፡፡ ይህም የግል ባንኮች ሊኖረን ይገባል ብለው ከያዙት የተከፈለ ካፒታል መጠን ጋር ሲነፃፀር ብልጫ አለው፡፡", "passage_id": "8173368c2d054d9415236753c9d33ba6" }, { "cosine_sim_score": 0.45512551069259644, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በሚቀጥሉት 10 ዓመታት በአፍሪካ ታላላቅ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት መካከል  አንዷ ማድረግን ዓላማ ያደረገ  ሰፋፊ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራን መንግስት መጀመሩን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የ2019 ኖቤል ሽልማት አሸናፊ መሆናቸውን አስመልክቶ ትናንት በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት የተሰናዳ የደስታ መግለጫ ፕሮግራም ላይ በድንገት በመገኘት ንግግር አድረገዋል።ዳያስፖራው ዝግጅት አለው ስባል ሰላምታ ለማቅረብ ነው የመጣሁት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥በጅቡቲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚለዩበት አንድ መለያ በሰላም መኖር፣ የአገሪቱን ህግ ማክበር፣ ስራ መውደድ፣ እርስ በእርስ መግባባት፣ የተቸገረን የመርዳት ባህላቸው መሆኑን በማንሳት ሁሌም የሚመሰገኑበትን ይሄንን መልካም ስም እንዲጠብቁ መክረዋል።ጅቡቲ ሁለተኛ ቤታችን ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ጅቡቲያውያኑ እኛን ይወዳሉ፤ እኛም ደግሞ አብዝተን እነሱን እንወዳቸዋለን ብለዋል፡፡ዶ/ር አብይ መደመር በጅቡቲ እና በኢትዮጵያ በግልጽ መታዩትን ጠቅሰው ይሄንን በሁለቱ አገራት መካከል ያለ ጥብቅ ወዳጅነት የምታጠናክሩ ድልድዮች ጀግና ኢትዮጵያውያን ስለሆናችሁ በታማኝነት፣ በጨዋነትና በፍቅር እዚህ ካለው ህዝብ ጋር በመኖር የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር እያንዳንዱ ዜጋ እንደ አምባሳደር እንዲሰራ አደራ እላለሁም ነው ያሉት።ስለ ኖቤል ሽልማቱ ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የኖቤል ሽልማቱ በአንድ ሰው ስም መነገር ስላለበት እንጂ ሽልማቱ የሁላችሁም ነው ብለዋል፡፡የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚ ማሻሻያ ሰፋፊ ስራዎች መጀመሩን፣ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ታላላቅ ኢኮኖሚ አንዷ እንድትሆን እየሰራ መሆኑን አክለው ገልጸዋል።የኢትዮጵያ ዕድገትና ብልጽግና የጅቡቲ፣ የሶማሊያ፣ የሱዳን እና የኤርትራ ብልጽግና መሆኑን በመግለፅ፥ በውስጣችንም በአጎራባች አገራት ሰላም እንዲኖር እንሰራለን ብለዋል።በሚቀጥለው ምርጫ ከተመረጥን እንሰራለን ካልተመረጥን አቅፈን በማስረከብ አርዓያ የሆነ ስራ እንሰራለን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በዚህ ወቅት ተሸንፎ ስልጣንን በስርዓት ማስረከብ ከዚህ ኖቤል የሚበልጥ እንጂ የሚተናነስ አይደለም ሲሉ ተናግረዋል፡፡በመጨረሻም ስደት እንዲያበቃ ለልጆቻችን የምትበጅ ኢትዮጵያን ሰርተን ማቆየት አለብን በማለት ንግግራቸውን አጠቃለዋል፡፡በጅቡቲ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉስልጣን አምባሳደር አብዱልአዚዝ መሐመድ በበኩላቸው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ድንገተኛ መገኘት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው በጅቡቲ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስም ምስጋናቸውን ማቅረባቸውን ከኤምባሲው ያገኘው መረጃ ይጠቁማል፡፡", "passage_id": "88fd5655bd3addd37a49dbf609b8e56d" }, { "cosine_sim_score": 0.4509866535663605, "passage": "የአገሪቱ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ በመጠቀም ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ የልማት ፋይናንስ መገኘቱ ተገለጸ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ሐሙስ ነሐሴ 4 ቀን 2009 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ ኢትዮጵያ ከተለያዩ አገሮች ጋር ያላትን የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ተጠቅማ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ለመሳብ እንደምትሠራ ተናግረዋል፡፡በበጀት ዓመቱ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 84 ግዙፍ ኩባንያዎች በአገሪቱ ኢንቨስት እያደረጉ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ የተከናወነው የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲም ውጤታማ ነበር ብለዋል፡፡በዚህ ዓመት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲው አማካይነት የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በመሳብ፣ ለውጭ ምርቶች ገበያ በማፈላለግ፣ በቱሪስት ፍሰት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና የቴክኒክና ሙያ ድጋፍ በማድረግ የተገኘው ውጤት ስኬታማ እንደነበር ተገልጿል፡፡‹‹በአገሮች መካከል የሚደረግ ግንኙነት የፖለቲካ ዲፕሎማሲ አንዱ መገለጫ ቢሆንም፣ የላቀ ግንኙነት ማሳያው የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ነው፤›› ብለዋል፡፡ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ የኤምባሲዎች የሙሉ ጊዜ ሥራ መሆኑንም አክለዋል፡፡የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስኬት መለኪያ ዲፕሎማሲው የአገሪቱን የልማት ፍላጎት ምን ያህል አግዟል የሚል መሆኑንም ቃል አቀባዩ አውስተዋል፡፡ስለሆነም ዲፕሎማሲው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በመሳብ የአገሪቱን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ፣ ለኤክስፖርት ምርቶች ሰፊና አስተማማኝ ገበያ ማስገኘት፣ የቱሪስት ፍሰትን በመጨመር ለገቢ ምርቶች የተሻለ ዋጋና አስተማማኝ አቅራቢ ማፈላለግ፣ እንዲሁም የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ ላይ ያተኮረ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ሚሲዮኖች ባደረጉት ጥረት 144 ኩባንያዎች የቅድመ ኢንቨስትመንት ጉብኝት ማድረጋቸውን ጠቁመዋል፡፡ 984 አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች ኢትዮጵያን እንዲጎበኙና የኢንቨስትመንት አዋጭነት ጥናት እንዲያካሄዱ መደረጉንም አቶ መለስ ተናግረዋል፡፡ይኼንን ለማሳካት ሲባልም የቢዝነስ ፎረም፣ የንግድ ትርዒቶችና የቱሪዝም ኤግዚቢሽንና ፕሮሞሽኖች እንደተካሄዱ አስታውሰዋል፡፡ በዚህም ከቱርክ፣ ከጃፓን፣ ከሞሮኮ፣ ከብራዚልና ከሌሎች አገሮች ጋር ከ31 በላይ የቢዝነስ ፎረሞች መካሄዳቸውን አውስተዋል፡፡ 672 የኢትዮጵያ ኩባንያዎች ከውጭ ኩባንያዎች ጋር የቢዝነስ ትስስር መፍጠራቸውንም አክለው ገልጸዋል፡፡በአሁኑ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ ከሚመጡ ባለሀብቶች አብላጫውን ቁጥር የያዙት፣ ከእስያና ከኦሽኒያ ክፍላተ አኅጉር የሚመጡ ባለሀብቶች ናቸው ብለዋል፡፡ባለሀብቶች በአብዛኛው መሰማራት የሚፈልጉባቸው መስኮችም የቆዳ ውጤቶች፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ የብረታ ብረትና ኤሌክትሮኒክስ፣ ግብርናና አግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ታዳሽ ኃይል፣ የኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት፣ ኢንፎርሜሽንና ኮሙዩኒኬሽን፣ የመጠጥ ውኃ፣ ፋርማሲዩቲካልና ኬሚካል ኢንቨስትመንትና ማሽነሪዎች ማምረት እንደሆነ አቶ መለስ አስረድተዋል፡፡‹‹በኢንጂነሪንግና የመሠረት ልማት ቴክኖሎጂ ሽግግር መስክም 60 የቴክኖሎጂ ሽግግርና 236 የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዕድሎች ጥቅም ላይ ውለዋል፤›› ብለዋል፡፡ በበጀት ዓመቱም 122 የገበያ ዕድሎች ለማመቻቸት መቻሉን ገልጸዋል፡፡ በዚህም ከ490 ሚሊዮን ዶላር በላይ ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል፡፡አቶ መለስ በመግለጫቸው ወቅት እንደተናገሩት፣ አገሪቱ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማንሳቷ ሌሎች የውጭ አገር ባለሀብቶች ደስተኛ መሆናቸውን እየገለጹ ነው፡፡ በዚህም ወደፊት አገሪቱ ከዚህ የተሻለ የኢንቨስትመንት መዳረሻ እንደምትሆን ገልጸዋል፡፡በኬኒያ በተካሄደው ምርጫ እየተገለጸ ያለውን ውጤት ተከትሎ እየተፈጠረ ያለው ሥጋት አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደማይደርስ፣ ችግሩንም ኬንያውያን የሚፈቱት በመሆኑ ለኢትዮጵያ ሥጋት እንደማይፈጥር አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "557d6e58b4721140f009bb07ac84e4b8" }, { "cosine_sim_score": 0.45066648721694946, "passage": "በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ጥምረት የቡና እሴትን ለመጨመር የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ሥልጠና የሚሰጥ ማዕከል እንደሚመሠረት ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና በጣሊያን መንግሥት ዕገዛ እየተተገበረ ያለው ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ መጀመሩን ይፋ ያደረገ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት፣ ሰኞ መጋቢት 25 ቀን 2009 ዓ.ም. በቡናና ሻይ ልማትና ግብይት ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት በተፈረመበት ወቅት ነው፡፡የአገሪቱን የቡና ምርት ጥራት በማሳደግ፣ የበቀለበት አካባቢን በመለየትና  በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ በማድረግ ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ማሳደግና የገበሬውንም ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያለመው ይህ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልሎች ተፈጻሚ እንደሚሆን፣ የሦስት ዓመታት ቆይታ እንደሚኖረውም ተጠቁሟል፡፡በጣሊያን መንግሥት የልማት ተራድኦ ድርጅት የ2.5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ የተቸረው ይህ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ፣ በተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት፣ ኢሊካፌ በተባለው የጣሊያን የቡና ኩባንያና በኤርኔስቶ ኢሊ ፋውንዴሽን ትብብር ተግባራዊ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ጁሴፔ ሚስትሬታ እንደተናገሩት፣ ግብርናውና የኢንዱስትሪው ዘርፍ መሳ ለመሳ ማደግ ይገባቸዋል፡፡ አገራቸውም ለኢትዮጵያ የአግሮ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት ልዩ ትኩረት በመስጠት ትረዳለች፡፡ የኢትዮጵያን የቡና ምርትና ጥራትንም በማሳደግ አገሪቱን እነ ብራዚልና ኮሎምቢያን ከመሳሰሉት አገሮች ጋር ተፎካካሪ ማድረግ እንደሚቻል አምባሳደሩ አክለው ገልጸዋል፡፡የተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የኢትዮጵያ ተጠሪና የቀጣናው ቢሮ ኃላፊ ጉስታቮ አይሸምበርግ በበኩላቸው፣ ፕሮጀክቱ የቡናው ዘርፍ ዘለቄታዊነት ባለውና ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ባሳተፈ መንገድ መካሄዱ የስኬታማነቱ ቁልፍ እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡ በመቀጠልም ‹‹በዚህ ፕሮጀክት አማካይነት አንደኛ ደረጃ የያዘ ምርት (የኢትዮጵያ ቡና) በተመሳሳይ ደረጃ ላይ ካለ ቴክኖሎጂ (የኢሊካፌ የቡና ማቀናበር ሥራ) ጋር ቅንጅት ሲፈጥር ማየት ይቻላል፤›› ብለዋል፡፡መንግሥትን በመወከል በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ የቡናና ሻይ ልማትና ግብይት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳኒ ረዲ ሲሆኑ፣ እሳቸውም የቡናው ዘርፍ 25 በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ቀጣሪና የኑሮው መተዳደሪያ ምንጭ፣ እንዲሁም አገሪቱ ከምታገኘው የውጭ ምንዛሪ 20 በመቶ አካባቢ ድርሻ እንደሚይዝ ተናግረዋል፡፡ የተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የኢትዮጵያን ስትራቴጂክ ሸቀጦች ለመደገፍ ያወጣው መርሐ ግብር አካል የሆነው የቡና ፕሮጀክት፣ ወደፊትም በሻይና በቅመማ ቅመም መስኮች እንደሚቀጥል ያላቸውንም ተስፋ ገልጸዋል፡፡በቡና ምርትና ግብይት ሥርዓት ዙሪያ የአሠራር ለውጥ ማምጣት ማለትም ምርምር ማድረግ፣ ምርት፣ ጥራትና ሎጂስቲክስን ማሳደግ ብሎም እሴት መጨመር ዙሪያ በመንግሥትና ሁሉም ባለድርሻ አካላት በኩል አጽንኦት ተሰጥቶበት እየተሠራ እንደሚገኝና በዘርፉም በአጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ እንደሚታይ ተስፋ እንደሚያደርጉ ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ያኖሩት በኢትዮጵያ የጣሊያን መንግሥት የተራድኦ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ጂኔቭራ ሌቲሲያ ጽሕፈት ቤታቸው የኢትዮጵያን የቡና ምርት ገበያ ሰንሰለትን ለመርዳት የሚያደርገውን ድጋፍ ካብራሩ በኋላ፣ ‹‹የባህላችሁ አካል የሆነ ይህን የመሰለ ሀብት በመሬታችሁ ውስጥ ይዛችሁ የእዚህን ሀብት መጠንና ጥራት ማሳደግ ግድ ይላችኋል፤›› የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ፕሮጀክቱ ከሁለተኛው ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ጋር የሚሰናሰል ሲሆን፣ የቡና ገበሬዎችና የአርሶ አደር ማኅበራት ምርጥ የግብርና አሠራር ዘዴዎች ተጠቅመው ምርታማነትን ማሳደግ እንዲችሉ ያግዛል፡፡ በተጨማሪም እሴትን በመጨመር ሒደት የአገር ውስጥ የቴክኒክ ብቃትን ለማሳደግ በአገሪቱ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነና የተሻሻለ የቡና አቆላል ጥበብን የሚያስተምር ማዕከል በቅርቡ እንደሚከፈት፣ ይህም ወደፊት ይከፈታል ተብሎ ለሚታሰበው የቡና ኢንስቲትዩት የመጀመሪያ ምዕራፍ እንደሚሆን በሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገልጿል፡፡የኢትዮጵያ የቡና ምርት ገበያ ሰንሰለትን ለማሳደግ ለሚደረገው ጥረት በኢሊካፌ ኩባንያ ድጋፍ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ትሪስቴ በተባለች የጣሊያን ከተማ የድኅረ ምረቃ ትምርህት በ‹Universita del caffe› (University of Coffee) እየተከታተሉ መሆናቸው ታውቋል፡፡                                                ", "passage_id": "3fb32b118bcc76f4283bca74a15871cb" }, { "cosine_sim_score": 0.4480942487716675, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የቻይናና የኢትዮጵያ መንግሥታት የፋይናንስና የኢኮኖሚ ሚኒስትሮች፣ የዓለም ባንክና የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎችና ኢንቨስተሮች የተገኙበት ፎረም፣ ቻይና በአፍሪካ ስለምታካሂደው የኢንቨስትመንትና የንግድ ልውውጥ እየመከረ ነው፡፡ አዳዲስ ስምምነቶችና የፋይናንስ ድጋፎች ይፋ እንደሚደረጉበት ይጠበቃል፡፡‹‹ኢንቨስቲንግ ኢን አፍሪካ ፎረም›› በሚል ስያሜ የመጀመሪያውን ጉባዔ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም እንዳስታወቁት፣ በአፍሪካ ከ2,200 ያላነሱ ኩባንያዎች በተለያዩ መስኮች ኢንቨስት አድርገዋል፡፡ በኢትዮጵያም ኋጂዬን ግሩፕ የተባለው ጫማ አምራች 3,500 ሠራተኞችን በመቅጠር፣ በዓመት ሁለት ሚሊዮን ጫማዎችን በማምረት ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ከካቻምና ጀምሮ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ካደረጉ የውጭ ኩባንያዎች የሚገኘው የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት 1.2 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የቱርኩ አይካ አዲስን ጨምሮ የታይዋኑ ጆርጅ ሹ ኩባንያና ሌሎችም ሥራዎችን እያስፋፉ እንደሚገኙ ጠቅሰዋል፡፡ አዳዲሶቹ ፒቪኤችና ኤችኤንድኤም የተባሉ ትልልቅ ኩባንዎች ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውም፣ በዓመት 13 በመቶ እያደገ ለሚገኘው አምራች ኢንዱስትሪው ትልቅ ተስፋ እንደሆነ አቶ ኃይለ ማርያም ተናግረዋል፡፡የቻይና ምክትል የፋይናንስ ሚኒስትሯ ሊዩ ዢያንሁዋ፣ እንዲሁም የቻይና ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ዩዋን ሊ ባደረጉት ንግግር፣ አገራቸው ከአፍሪካ ጋር ያላትን የንግድና የኢንቨስትመንት ትስስር ለማጠናከር እንደምትፈልግ አስታውቀዋል፡፡ በተለይ ዩዋን ሊ እንዳሉት፣ ባንካቸው በ34 የአፍሪካ አገሮች ውስጥ በቻይና-አፍሪካ ልማት ፈንድ በኩል እ.ኤ.አ. በ2006 በ82 ፕሮጀክቶች ላይ ኢንቨስት ካደረገው የ3.15 ቢሊዮን ዶላር ገንዘብ በተጨማሪ፣ 16 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት የማድረግ ሐሳብ አለው፡፡ ይህም ወደ አፍሪካ የሚመጣውን የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ለማሳደግ፣ የአፍሪካን የወጪ ንግድ በየዓመቱ በሁለት ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ፣ እንዲሁም የታክስ ገቢንም በአንድ ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ እንደሚሠራ ተናግረዋል፡፡ በአንፃሩ እስካሁን በቻይና ኩባንያዎች አፍሪካ ውስጥ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት አማካይነት የተመዘገበው አራት ቢሊዮን ዶላር መሆኑን የገለጹት ምክትል ፕሬዚዳንት ሊ፣ የሁለትዮሽ ንግዱ ግን 222 ቢሊዮን ዶላር ማስመዝገቡን ጠቅሰዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ አብዛኛው ከቻይና ወደ አፍሪካ የሚገቡ ሸቀጦች የሚሸፍኑት መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡በኢትዮጵያ ቻይናውያን ያስመዘገቡት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በሚመለከት የዓለም ባንክ ካቻምና አካሂዶት በነበረው ጥናት መሠረት፣ እ.ኤ.አ. ከ2004 እስከ 2011 ባለው ጊዜ ውስጥ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ የሚመጣው ኢንቨስትመንት በየዓመቱ በአማካይ የ58 ሚሊዮን ዶላር ጭማሪ አሳይቷል፡፡ ይህም ቢባል ግን የቻይና ኩባንያዎች በመንግሥት የታክስና ጉምሩክ አስተዳደር የሚታዩ ውጣ ውረዶች፣ በውጭ ምንዛሪ በኩል መንግሥት ግልጽነት አለማሳየቱን፣ በሠራተኛ ሕግ፣ በሠለጠነ የሰው ኃይል አቅርቦትና በመሳሰሉት መስኮች ላይ ችግሮች እያጋጠሟቸው እንደሚገኙ የዓለም ባንክ በጥናቱ አሳይቷል፡፡በሰው ጉልበት ዋጋ መወደድና በማምረቻ ወጪዎች ከፍተኛነት ሳቢያ ከቻይና እየነቀሉ ወደ አፍሪካ የሚመጡ የቻይና ኩባያዎች እንደሚበራከቱ ከሰባት ዓመት በፊት ጀምሮ ሲነገር ነበር፡፡ በዚህ መስክ ኢትዮጵያ መጠቀም አለባት በማለት ደጋግመው ሲናገሩ እንደነበር የሚታወሱት ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ናቸው፡፡ ሆኖም የተገመተውን ያህል ግን በርካታ የቻይና ኩባንያዎች ሳይመጡ ቀርተዋል፡፡ ይህንን በሚመለከት ሪፖርተር ያነጋገራቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ልዩ ረዳት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ አገሪቱ ይህንን ዕድል ለመጠቀም በሚያስችላት ደረጃ ዝግጁ እንዳልነበረች ገልጸዋል፡፡ ይህም ሆኖ በአሁኑ ወቅት በኢንዱስትሪ ፓርኮች አማካይነት የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችንና ሌሎች እንደ ጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ያሉ አገልግሎቶችን በፋብሪካዎቻቸው ደጅ ማግኘት የሚችሉበት ሥርዓት መዘርጋቱን ጠቅሰዋል፡፡በአፍሪካ ኢንቨስት ስለማድረግ በዝግ እየመከረ የሚገኘው ጉባዔም መሠረታዊ በሚባሉ ችግሮች ላይ ከመነጋገር ባሻገር፣ በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በመገንባት ረገድ አዳዲስ ስምምነቶች ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በሌሎችም የመሠረተ ልማት መስኮች ላይ የቻይና መንግሥት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአፍሪካ አገሮች የሚደረጉ አዳዲስ ብድሮችንና የፋይናንስ ድጋፎችን ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በአፍሪካ የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ማክታር ዲዮፕ እንዳስታወቁት፣ በአፍሪካ በየዓመቱ የ90 ቢሊዮን ዶላር የመሠረተ ልማት ግንባታ ፍላጎት ቢኖርም፣ የአፍሪካ አገሮች ኢንቨስት ማድረግ የቻሉት ግን ከ20 ቢሊዮን ዶላር ያልዘለለ ነው፡፡ ይህንን በመንተራስ የቻይና ኩባንያዎች በቋሚ ንብረቶች ላይ ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው፣ የቻይና የፋይናንስ ተቋማትም አስፈላጊውን ፋይናንስ ለማቅረብ ፍላጎት እንዳላቸው ታውቋል፡፡የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴርን ጨምሮ የዓለም ባንክ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) እንዲሁም የቻይና መንግሥት ያዘጋጁት ይህ ፎረም፣ በየዓመቱ በአፍሪካና በቻይና እየተፈራረቀ በቋሚነት እንዲካሄድ ስምምነት መደረጉን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አህመድ ሺዴ አስታውቀዋል፡፡    ", "passage_id": "594d1dffebe75c55070f3f35d05a251e" }, { "cosine_sim_score": 0.4418039619922638, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 አመታት ለ10 ሚሊየን ወጣቶች የስራ እድል የሚፈጥር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።ፕሮጀክቱ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን እና በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን አማካኝነት ነው ይፋ የተደረገው።የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽነሩ ዶክተር ኤፍሬም ተክሌ የስራ እድል እንዲፈጠርላቸው በመጠባበቅ ላይ ያሉ ወጣቶችን የስራ ባለቤት ለማድረግ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን በዚህ ወቅት ተናግረዋል።አያይዘውም መንግስት ወጣት እና ሴቶችን የስራ ባለቤት ለማድረግ በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት።የማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ስራ አስፈጻሚ ሪታ ሮይ በበኩላቸው ፋውንዴሽኑ በኢትዮጵያ ያለውን የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ 300 ሚሊየን ዶላር በጀት ተይዞለታል።የአሁኑ ፕሮጀክት ፋውንዴሽኑ በአፍሪካ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ውስጥ 1/3 የሚሸፍን ነው ተብሏል።  በአዳነች አበበ", "passage_id": "d6982f6ac0c2e23c51b61a02999e9328" }, { "cosine_sim_score": 0.4394214451313019, "passage": "ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገቧን እንደምትቀጥል የተመድ ሪፖርት አመለከተ።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የ2018 ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ሁኔታና ትንበያ ሪፖርት ዛሬ በአዲስ አበባ ይፋ ሆኗል።በሪፖርቱ መሰረት ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በዓለም ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ከሚያስመዘግቡ ቀዳሚ አገሮች መካከል ሆና ትቀጥላለች።በኢትዮጵያ በመሰረተ ልማት፣ በኢንቨስትመንትና በቢዝነስ በኩል የሚያሰሩ ምቹ ሁኔታዎች እየተፈጠሩ መምጣታቸው ለዕድገቱ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለው ሪፖርቱ ያሳያል።በመሰረተ ልማት፣ በኢንዱስትሪና በውጭ ኢንቨስትመንት የሚደረገው የፋይናንስ ማበረታቻ እንዲሁም በቱሪዝም መስክ ከፍተኛ የአገር ውስጥ ፍላጎት እየጨመረ መምጣት ዕድገቱን እየደገፈ እንደሚቀጥልም ነው የተነበየው።በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት አገሪቱ ወደ ውጭ በምትልካቸው ምርቶች በዓለም አቀፍ ዋጋ መቀነስና በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የጸጥታ ችግር ቢያጋጥምም ኢኮኖሚዋ ጠንካራ የመቋቋምና የማገገም ሁኔታ አሳይቷል።ጠንካራ የግል ፍጆታና የኢንቨስትመንት መጨመር እንዲሁም መንግስት በመንገድ፣ በኃይልና በኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ መሰረተ ልማቶች የሚያውለው በጀት ማደግ ትልቅ ሚና መጫወቱንም ሪፖርቱ አስቀምጧል።የሰርቪስ ሴክተሩ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ቀዳሚ ቢሆንም ድርሻው እየቀነሰ የኢንዱስትሪ ሴክተሩ እየተስፋፋ መሆኑንም ሪፖርቱ ያሳያል።በሪፖርቱ መሰረት ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት ጂ.ዲ.ፒዋ 2 ነጥብ 5 በመቶ የበጀት ጉድለት አስመዝግባለች።አገሪቱ የብር የመግዣ ዋጋ ብትቀንስም የዓለም አቀፍ የዕቃዎች ገበያ ደካማ በመሆኑ የውጭ ንግዷ የተረጋጋ ሆኖ እንደሚቀጥል ሪፖርቱ ይተነብያል።የአገሪቱ የዋጋ ግሽበትም በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በአንድ አሃዝ እንደሚቀጥል አመላክቷል።በተጠናቀቀው የፈረንጆች ዓመት 3 በመቶ ያደገው የአፍሪካ ጂዲፒ በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በቅደም ተከተል 3 ነጥብ 5 እና 3 ነጥብ 7 በመቶ ዕድገት ያሳያል ይላል ሪፖርቱ።ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ምስራቅ አፍሪካ በ5 ነጥብ 3 በመቶ ከአፍሪካ ፈጣን የጂዲፒ ዕድገት ማስመዝገቡን ሪፖርቱ ያሳያል።ለዚህም የመሰረተ ልማት፣ የኢንቨስትመንትና የአካባቢያዊ ገበያ ማደግ ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ያሳያል።በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ምስራቅና ደቡብ ኤዥያ እንዲሁም ምስራቅ አፍሪካ ከ5 በመቶ በላይ ዓመታዊ ዕድገት ማስመዝገባቸውን እንደሚቀጥሉም ሪፖርቱ አመላክቷል።የዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ዕድገትም በማገገም በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት ሶስት በመቶ ማደጉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ሪፖርት አመልክቷል።ይሄ እ.አ.አ ከ2011 ጀምሮ ከፍተኛው ዕድገት ሲሆን ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት እንደሚቀጥልም ይጠበቃል።የተሻሻለው የዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ሁኔታ አገሮች ሥራ አጥነትን በመቀነስ፣ የኢኮኖሚ ልዩነትን በማጥበብና ለኢኮኖሚ ዕድገት እንቅፋት የሆኑና ስር የሰደዱ ችግሮችን በማቃለል ላይ እንዲያተኩሩ ዕድል መፍጠሩን ሪፖርቱ አብራርቷል።ታዳጊ አገሮች የተቋማት አለመጠናከር፣ የመሰረተ ልማት ዕጥረት፣ የተፈጥሮ ውድመትና የፀጥታና ፖለቲካ አለመረጋጋት ችግሮችን እየተጋፈጡ እንደሚቀጥሉም አመልክቷል።ከዚህ የተነሳ በጣም ጥቂት አገሮች የዘላቂ ልማት ግብና የምጣኔ ሀብት ዕድገታቸውን 7 በመቶ እንደሚያደርሱ ሪፖርቱ ተንብዮዋል።ከ2016 ጋር ሲነፃፀር ሁለት ሶስተኛው የዓለም አገሮች በፈረንጆቹ አቆጣጠር 2017 ጠንካራ ዕድገት ማሳየታቸውን ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል። ", "passage_id": "e4633e27de80225604d462a1373e7736" }, { "cosine_sim_score": 0.43002843856811523, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ በእግረኞች ላይ ትኩረት ያደረገ የአሥር ዓመታት ስትራቴጂ ይፋ አደረገ፡፡በከተማዋ የትራንስፖርት አጠቃቀም 15 በመቶ የቤት መኪና፣ 34 በመቶ የሕዝብ ትራንስፖርት እንደሆነ ያስታወቀው ቢሮው፣ 54 በመቶ የሚሆነው ነዋሪ እግረኛ ሆኖ ሳለ ያለውን የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍ ተግባራዊ ይደረግ የነበረው አሠራር ብዙኃኑን ያገለለ ነበር ብሏል፡፡ አዲስ ስትራቴጂ ማውጣት ያስፈለገውም የብዙኃኑን ነዋሪ ችግር ለመቅረፍ የሚያስችል አሠራር ለማምጣት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ሞተር አልባ ትራንስፖርት በሚል የቀረበው ስትራቴጂ ለእግረኞችና ለብስክሌት ተጠቃሚዎች ምቹ መንገዶችን ማዘጋጀት ላይ ያተኮረ እንደሆነ፣ ምክትል ከንቲባው ሰለሞን ኪዳኔ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ 600 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ ነባርና አዳዲስ መንገዶች ጥራት ያላቸው የእግረኛ መንገዶችን፣ ደኅንነታቸው የተጠበቁ ማቋረጫዎችንና በቂ የመንገድ ዳር መብራቶችን እንዲያካትቱ ማድረግ፣ እንዲሁም ሁሉም ትምህርት ቤቶች ደኅንታቸው የተጠበቀ የእግረኛ መንገዶች እንዲኖራቸው ማስቻል የስትራቴጂው አካል መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከፍተኛ የእግረኛ እንቅስቃሴዎች ባሉባቸው እንደ መገናኛ፣ መርካቶ፣ ፒያሳና ቸርችል ጎዳና ባሉ ሥፍራዎች ደረጃቸውን የጠበቁ የእግረኛ መንገዶች፣ የእግረኛ ማቋረጫዎችና የሕዝብ መገልገያ ቦታዎችም ይለማሉ ተብሏል፡፡ የአየር ንብረት ለውጥን አገናዝቦ እንደተዘጋጀ የተነገረለት ስትራቴጂው ሞተር አልባ ትራንስፖርትን በማስፋፋት ረገድ የብስክሌት ተጠቃሚዎችን ቁጥር ለማብዛት ታቅዶበታል፡፡ ለብስክሌት ተጠቃሚዎች የተመቻቸ 200 ኪሎ ሜትር መንገድ እንደሚዘጋጅ ተጠቁሟል፡፡ በከተማዋ ብስክሌት የመጠቀም ባህል ለማሳደግም፣ ማኅበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸውን አሥር ሺሕ ብስክሌቶች ለማቅረብ ዕቅድ መያዙ ታውቋል፡፡‹‹የብስክሌቶቹን ቁጥር በአሥር ዓመታት ውስጥ አሥር ሺሕ ለማድረስ የታቀደ ቢሆንም፣ ከዚህ ቀደም ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር 6,000 ብስክሌቶች በስጦታ ስለተረከብን ቀሪውን ማሟላት ቀላል ነው፤›› ብለዋል ምክትል ከንቲባው፡፡ ቀሪዎቹን 4,000 ብስክሌቶች ለመግዛትም እንቅስቃሴ መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡  የ100 ኪሎ ሜትር የአረንጓዴ መንገድ ኔትወርክ እንደሚሠራም በሰነዱ ተካቷል፡፡ስትራቴጂው የኮንዶሚኒም ፕሮጀክቶች፣ የተጠጋጉ የቤት ንድፎችና የሞተር አልባ ትራንስፖርት ተደራሽነትን ያማከለ የሕዝብ ትራንስፖርት ኮሪደሮችን እንዲያካትትም ያስገድዳል፡፡ በስትራቴጂው ሌሎችም የእግረኞች እንቅስቃሴን ምቹ የሚያደርጉ ዕቅዶች ተካተዋል፡፡   ", "passage_id": "52cd95971d4906366a20818d79870bbb" }, { "cosine_sim_score": 0.42796048521995544, "passage": "ከልማት አጋሮችና ከዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከልማት አጋሮችና ከዲፕሎማሲያዊ ማህበረሰብ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የውይይት መድረክን በንግግር ከፍተዋል፡፡ኢኮኖሚያዊ ገጽታውን ለመለወጥ የተሰሩትን ቁልፍ ክንውኖች ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ኢትዮጵያን በ2030 የአፍሪካ ብልጽግና ምልክት እንድትሆን የሚያስችለውን የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡  ይህንኑም ለማሳካት የልማት አጋሮች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ማቅረባቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡  ", "passage_id": "e6088bc90497f4ddef1bbdb7f4a85d96" } ]
acc542a097fe2c6c510091ce473b2c66
cc6573b916461b69941b7ab611ff63c4
የሻዳይ፣አሸንድዬ እና ሶለል ባህል ዓመታዊ ክብረ በዓል በባሕር ዳር ከተማ በድምቀት ተከበረ
የሻዳይ፣አሸንድዬ እና ሶለል ባህል ዓመታዊ ክብረ በዓል በባሕር ዳር ከተማ በድምቀት ተከበረ፡፡በዋግ ሹሞች መዲና ሰቆጣና አካባቢዋ ሻደይ፣ በቆቦ አካባቢ ሶለል እና በላስታ እና በአብዛኛው የክልሉ አካባቢዎች አሸንድዬ በሚል የሚከበረው የልጅ አገረዶች ጨዋታ በዓል ዛሬ በባህርዳር ከተማ በድምቀት ተከብሯል።በዚሁ በክልላዊው የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓል አከባበር ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የፌዴራል ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ኂሩት ካሳው እና የተለያዩ የክልል እና የፌዴራል የስራ ሃላፊዎች ታድመዋል፡፡በስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከመገፋፋትና ከመጠላላት ወጥተን አንድ ስንሆን የጥበብ አውድማ እና የፍቅር ተምሳሌት እንሆናለን ብለዋል፡፡ዘመን ባልከለሰው አብሮነታችሁ አምራችሁና ደምቃችሁ ስትታዩ በእርግጥም ‘የአማራ ሕዝብ ታላቅ ነው’ ስንል ያለምክንያት አለመሆኑን ከመግለፁም ባሻገር ጥበብ፣ ኩራት፣ አብሮነትና ጀግንነት የክልሉ ህዝብ መገለጫዎች ማሳያ ጭምር እንደሆኑ ያሳያልም ብለዋል።የአብሮነታችን አሻራ፣ የአንድነታችን ተምሳሌት እና የፍቅራችን መገለጫ የሆነው የሻደይ፣ አሸንድየ እና ሶለል በዓል በዩኔስኮ በማይዳሰ ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ስራ መጀመሩንም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል፡፡የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ “ታላቅ ነን ስንል ራሳችንን አክብረንና አስከብረን ሌሎችንም የምናከብር ህዝቦች ነን ማለታችን ነው፤ ታላቅ ነን ስንል ችግር በገጠመን ጊዜ አንድ ሆነንና ተባብረን ከችግር የምንወጣ ብርቱ ህዝቦች ነን ማለታችን ነው፤ ታላቅ ነን ስንል በችግር አረንቋ ውስጥ ያሉ ሌሎች ህዝቦችን የምንታደግ ህዝቦች ነን ማለታችን ነው›› በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።የሻዳይ፣አሸንድዬ እና ሶለል ባህል በዩኔስኮ በማይዳሰ ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ስራ መጀመሩንም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል፡፡የአማራ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛት አብዩ በበኩላቸው የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓል ራሱን የቻለ የቱሪስት መስህብ እንዲሆን እንደሚሰራ ገልጸዋል።በአማራ ክልል በርካታ ዘመን ተሻጋሪ ባህላዊ ሁነቶች እንዳሉ የገለጹት አቶ ግዛት፤ የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል ባህላዊ ክዋኔዎቹ ሳይበረዙ እና ሳይከለሱ የባህሉ ባለቤት በሆነው ሕዝብ ተጠብቀው፣ ተናፍቀው እና ተወዳጅነታቸውን አጎልብተው እንዲዘልቁም ይደረጋል ብለዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32674/
[ { "cosine_sim_score": 0.4763435423374176, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 16/2013ዓ.ም (አብመድ) የመስቀል በዓል በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ከሚከበሩ በዓላት መካከል ዋነኛው ነው:: በዓሉን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት የሚጀመረው ከአዲሱ ዓመት ማግስት ጀምሮ ነው:: ወንዶች ‹ባላፉቺ› እና ግንድ ይቆርጣሉ:: ባላፉቺ ማለት የምሳና እና የውልክፋ እንጨት ከእነ ቅርንጫፉ ተቆርጦ ከቤት ደጃፍ፣ ምሰሶ እና ሰብል ውስጥ የሚተከል ነው::የባላፉቺ ግንዱም ሆነ ቅርፊቱ ይላጥና ነጭ ቀለም ይይዛሉ:: የብርሃን (የብሩህነት) ምሳሌ ናቸው:: ግንዱም ከግራር እና ምሳና ነው የሚዘጋጀው:: ቀደም ብሎ ብዛት ያለው ግንድ እና ባላፉቺ ይቆረጥ ነበር::አንድ ሰው ከ20 እስከ 60 ግንድ ድረስ ይቆርጥ እንደ ነበር ይነገራል:: ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ግን ከደን መመናመን ጋር ተያይዞ አክባሪዎቹ ከማሳቸው አነስተኛ ቁጥር ያለው ግንድ ቆርጠው ያዘጋጃሉ:: የተቆረጠው ግንድ እና ባላፉቺ ከጫካ ወደ ሠፈር የሚጓጓዘው መስከረም 16 ማለትም በመስቀል ዋዜማ ነው::ደመራ በአዊኛ ‹ድሩፂ› ይባላል:: በመስቀል በዓል ሴቶችም ልዩ ቅድመ ዝግጅት ያደርጋሉ:: ጠላ ይጠምቃሉ (ስልኼ ዜካታና)::ለመስቀል በዓል ‹ወፍ እንኳን በግንድ ቅርፊት ላይ ጠላ ትጠምቃለች› የሚል የአዊዎች አባባል አለ::ሴቶቹ በድርብ እንጀራ ላይ ቅቤ እና በርበሬ በመቀባት ጉዝጉዝ የተባለ ባሕላዊ ምግብ የማዘጋጀት ኃላፊነት አለባቸው:: ለዚህ ሥራ አስፈላጊውን ቅመማ ቅመም ቀደም ብለው ይሸማምታሉ::የደመራ ዕለት በርበሬ ይደቆሳል፤ ቅቤም ይነጠራል:: የደመራ ዕለት ምሽት ላይ ከሚከናወኑ ሥነ ስርዓቶች መካከል ሰብል ውስጥ ባላፉቺ መትከል እና እንጀራ እና ጠላ ወስዶ መቀማመስ አንዱ ነው:: ‹አሪሜኪ አኻ ምርቶኪ ሴጋ ፂፒ ድባን› በማለት ጥቂት አረም በመንቀል ባላፉቺው ላይ ይሰቅሉታል:: ‹አምላክ ሆይ ዓመቱን የምርት አድርግልን፤ አረሙን ወደ ውስጥ ምርቱን ወደላይ አድርግልን› ማለት ነው::ይህ ሥነ ስርዓት በሁሉም የእህል ዘር ውስጥ ይከናወናል:: ንብ የሚያንብ አርሶ አደር ደግሞ ዘመኑ የማር እንዲሆንለት በመመኘት ድሩፃ እያለ ተመሳሳይ ሥነ ስርዓት ያከናውናል::የደመራ ዕለት የሚከናወነው የመጨረሻው ሥነ-ስርዓት ደጃፉ ላይ ባላፉቺ መትከል እና ምሰሶው ላይ ከአንድ እስር ችቦ ጋር አብሮ ማሰር ነው:: ደጃፍ ላይ የሚተከለው የባላፉቺ ቁጥር ከሦስት በታች አይሆንም::እዚህም ልክ እንደ አዝመራው ሁሉ እያንዳንዱ ግለሰብ ከቤተሰቡ ጋር ሆኖ ጠላ እና እንጀራ በአዋዜ ቀርቦ የሚቀመስበት ሥነ ስርዓት አለ:: በዚህ እለት ግንድ እና ባላፉቺ ለማዘጋጀት አቅም ለሌላቸው በዕድሜ የገፉ አዛውንቶች የቅርብ ዘመዶቻቸው ግንድ እና ባላፉቺ በመውሰድ እንኳን አደረሳችሁ ድሩፃ ማለት የተለመደ ነው:: ስጦታ ተቀባዮችም መቶ ሺህ ዓመት ያኑራችሁ (ሊኻ ሻይ አማቶ ታምፓን) ዓመቱን ይድገመን በማለት ይመርቃሉ:: ለመስቀል የሚዘጋጀው ጠላ አዲስ ስለሚሆን ‹ሽትቴ ኬሜሳን› በማለት እንዲቀምሱ ይደረጋል:: ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ ወይም የሰፈሩ ቁጥር በዛ ያለ ከሆነ ቀደም ብለው ካሉት ነዋሪዎች በዕድሜ ትልቅ ከሆኑ አዛውንት ቤት በመጀመር ግንድ ወደ ቤት የማስገባት ሥነ ስርዓት ይካሄዳል:: ለሁለት ለሁለት በመሆን ግንድ ወደቤት ይዞ በመግባት ‹እዮሄ እዮሄ እዮሄ ድሩፂ ድሩፃ ድሩፂ ድሩፃ› በማለት ቀድሞ የተዘጋጀ ደረቅ እንጨት ማቀጣጠያ ካለበት ምድጃ እርጥቡ የተላጠ ድፍን ግንድ ‹ኩ ኩ ኩ ኩ ኩ ኩ ኩ› በማለት ቤት ውስጥ ይደምራሉ::ከደጃፍ አንዲት ብቻ ግንድ በመተው ሁሉም መንደርተኛ ተገኝቶ እዮሄ እያለ በእልልታ በደስታ ምድጃውን ከበው ይዘፍናሉ:: በዚህ ሰዓት በቆላማው የአዊ አካባቢ ሳር ቤት ከሆነ ምሰሶ ላይና ከምሰሶ ገበታ ላይ ቅቤ በመለጠፍ ሲቀቡ ይታያል:: አናታቸው ላይም በትንሹ ይቀባሉ::ከዚህ ሥነ ስርዓት ቀጥሎ እናቶች ያዘጋጁትን ጉዝጉዝ ጠላ እና አረቄ ያቀርባሉ:: በዱባ ቅጠል ላይ እየተደረገ ጉዝጉዝ ለታዳሚዎች ይሰጣቸዋል::በዱባ ቅጠል ላይ ተደርጎ የሚሰጥበት ምክንያት በብዛት ቅቤ ስለሚደረግበት ልብስ እንዳያበላሽ እና ዘመኑ የምርት እና የልምላሜ እንዲሆን በመመኘት ነው::በየቤቱ በዚህ ሁኔታ እየተዞረ ግንድ የማስገባት ሥነ ስርዓት እየተከናወነ ያመሻል:: አሁን አሁንማ ቆላማ አካባቢ ካልሆነ በስተቀር በቆሎ በደመራው ውስጥ አይበስልም::የስኳር ድንች ዓይነት የበረሃ ድንች ወይም ቡያ ከበቆሎ ጋር ተደባልቆ በግንድ ደመራ ፍም ተጠብሶ ይቀመሳል::ምንም እንኳ ቡያ ከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ቢበላም የበቆሎ እሸት መጀመሪያ የሚቀመሰው ከመስቀል በዓል በኋላ ነው:: ‹አማማ ይ ሼዋጃይ ይ ኛራጃይ እፄ› የጤና ምግብ ይሁንልን እንደ ማለት ነው::ጥንት ከመስቀል በፊት ወይም በአካባቢው ልማድ ‹መስቀል ሳይሽረው በቆሎም ሆነ አገዳ መብላት ለጉንፋንና ተያያዥ በሽታ ያጋልጣል› ተብሎ ይታመን ነበር::አሁን ግን ዕድሜ ለመስኖ ልማት ዓመቱን ሙሉ እሸት አለ:: በሽታንም ቀድሞ በመከላከል መቀነስ እየተቻለ ነው::የደመራ ዕለት የአዊ ልጃገረዶች እንሶስላ ይሞቃሉ፤ በነጋታው የመስቀል ዕለት አምረው እና ተውበው አዲስ ልብስ ለብሰው ለመውጣት ይዘጋጃሉ:: በመስቀል ወቅት ከልጅ እስከ አዋቂ አዲስ ልብስ መልበስ የተለመደ ነው:: አቅም የሌለው እንኳን አጥቦ የመልበስ ባሕላዊ ግዴታ አለበት:: መስከረም 17 የመስቀል ዕለት ማለዳ በመነሳት አዲስ ልብስ ይለበሳል:: ቀደም ብሎ ተሰብስቦ የተዘጋጀውን ችቦ በመያዝ ከደጃፉ ባላፉቺ ወይም ደመራ እንዲያያዝ በማድረግ በአካባቢው ወደሚገኝ ትልቅ ዛፍ ጉዞ ይደረጋል::ይህ ቦታ በየዓመቱ የመስቀል ማክበሪያም ነው፤ ‹ብራንፂ› ይባላል:: ለምንም አገልግሎት ከዛፉ ላይ መቁረጥ አይፈቀድም:: ዛፉ ዋርካ ወይም ሌላ ሊሆን ይችላል::ወደበዓል ማክበሪያው ቦታ ለመሄድ የጥሩምባ እና ‹እዮሄ እዮሄ እዮሄ› የሚል ድምፅ ከየአቅጣጫው ይስተጋባል:: የደመራ ዕለት አንዳንዴ በየቤቱ በመዞር እና በመጠጥ ድካም ከባድ እንቅልፍ የጣለው ሰው በድምፁ እና በሚስተጋባው ዜማ በመባነን ይነሳል:: በዕለቱ ምድጃ ላይ እሳት ማሳደር ግዴታ በመሆኑ መጫሪያ ይዞ እሳት ወይም ፍም ልመና መውጣት ነውር ነው:: ፍሙን አመድ ውስጥ አዳፍኖ ማሳደር ይበጃል እንጂ::የመስቀል ዕለት አብዛኛዎቹ እናቶች ቀደም ብለው ተነስተው ምጣድ ይጥዳሉ:: አዋዜ እና ቅቤ አገናኝተው ጉዝጉዝ ያዘጋጃሉ:: ምጣድ ላለመጣድ ያቀደች እናት ከደመራ ዕለት በፊት ያልተቀባ እንጀራ አሳድራ ቅቤ እና አዋዜ አገናኝታ ታዘጋጃለች::ጠላ እና ጉዝጉዝ የተሸከሙ ሴቶች ችቦ የያዙ ወንዶችን ተከትለው ወደ ማክበሪያው ሥፍራ ይጓዛሉ:: የመንደሩ ሰው በተቻለ መጠን ተጠባብቆ በአንድነት እና በጋራ ሆኖ በድምቀት ‹እዮሄ ድሩፃ› እያለ ከቦታው ይደርሳል::", "passage_id": "d105a6aa0c4555695862a7a24f370da1" }, { "cosine_sim_score": 0.4746873676776886, "passage": "በአማራ ክልል ሁሉም አካባቢዎች የልደት በዓል በሰላማዊ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 30/2013 ዓ.ም (አብመድ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ትናንት ተከብሮ ውሏል፡፡ በዓሉ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በሰላም መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የኮምዩኒኬሽን እና ሚዲያ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር መሰረት ደባልቄ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡የፀጥታ ኃይሉ የልደት በዓል በሰላማዊ መንገድ እንዲከበር ለማድረግ በቂ ቅድመ ዝግጅት አድርጎ ነበር ያሉት ኮማንደር መሰረት በዓሉም በእቅዱ መሰረት ሰላማዊ ሆኖ ተጠናቋል ብለዋል፡፡ በቀጣይም የሚከበረው የጥምቀት በዓል በተመሳሳይ መልኩ እንዲከበር ቀድሞ ዝግጅት መደረጉንም ጠቁመዋል፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሕዝባዊ በዓላት ላይ የወጣቶች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የማኅበረሰቡ እና የፀጥታ ኃይሉ ቅንጅት ትርጉም ያለው ለውጥ መፍጠሩ እየተስተዋለ ነው ተብሏል፡፡የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በፀጥታ ሥራው ተሰማርተው አመርቂ ውጤት ላመጡ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች፣ ለሃይማኖት አባቶች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለክልሉ የፀጥታ ኃይል አባላት ምስጋናውን አቅርቧል፡፡", "passage_id": "72fdb109fdbfaf7114c23bd3790ff066" }, { "cosine_sim_score": 0.4657098650932312, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደመራ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ ሀገሪቱ ተከበረ። በዓሉ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፣ ድሬደዋ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ አሶሳ ፣ ደብረ ታቦር ፣ ሀረር፣ ጅማ እና በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ነው የተከበረው። በመስቀል አደባባይ በተከበረው በሚገኘው የደመራ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ፣ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው፣ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው፣የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው፣ ዲፕሎማቶችና ሌሎች የማኅበረሰብ ክፍሎች ታድመዋል።  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር መስቀልን ባየን ቁጠር እግዚአብሔር ለኛ ያለውን ጥልቅ ፍቅር የምናስታውስበትና አዳኝነቱን፣ ፍቅሩን፣ ሰላሙንና አንድነትን የምናገኝበት መሆኑን መገንዘብ ይገባልም ብለዋል፡፡ “እኛም የመስቀልን ትረጉም ካወቅን ሰላምን፣ አንድነትን እንገኛለን፤ ወደ ሰላም ወደ ልማት እንጂ ወደ ጥፋት አንዳናተኩር ያደርገናል” ብለዋል አቡነ ማትያስ፡፡ ‹‹ዛሬ የምናየው ድርጊት ከመስቀል ተቃራኒ ነው መነቃቀፍና መጠላላቱን ያስተማረን ማን ይሆን›› በማለት ሲያጠይቁ ሰውን መጥላትና መለያየት የኢትዮጵያውያን ሃሳብ አለመሆኑን ተናግረዋል ፡፡ ኢትዮጵያዊያን አብሮ መብላትና መኖርን ለዘመናት አካብተው የያዙ ቅዱስ ህዝብ ናቸው ያሉት ቅዱስ ፓትርያርኩ፤ “የኢትዮጵያን ባህል ጥለን በጽንፍ የቆምን ልሂቃን ነን፤ ሰፊው ህዝብ ግን በሰላም በአንድነት መኖር የሚፈልግ ነው” ብለዋል፡፡ ሁሉም የፖለቲካ ልሂቃን በአንድነት ተመካክረው ችግሮችን እንዲፈቱ ጥሪ ሲያቀርቡ ወጣቶችም ጥያቄያችሁን በሰላማዊ መንገድ ማቅረብ አለባችሁ ሲሉ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤም የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ህዝቡ ከበዓሉ ባህልን፣ ሀይማኖትንና ስነ-ምግባርን በአንድነት አስተሳስሮ ስለመያዝ ልንማር ይገባል ብለዋል። ቅዱስ መስቀሉን ለመደበቅ ቆሻሻ ይጣልበት የነበረ ቢሆንም አርነት የሚያወጣ እውነትንና ተግባርን ቀብሮ ማስቀረት እንደማይቻልም ጭምር ያስተምረናል። “እኛም ብዙ የመዲናችችንን ገጽታ የሚያቆሽሹ ጉዳዮች ቢኖሩብንም እውነትንና ታማኝነትን ይዘን በአብሮነትና በፍቅር ተያይዘን በመስራት ጥላቻን አሽንፈን መውጣት አለብን” ብለዋል ምክትል ከንቲባዋ። ", "passage_id": "78643ec44dd3429b731542b183a69686" }, { "cosine_sim_score": 0.46060091257095337, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 17/2012 ዓ/ም (አብመድ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በሱዳን ካርቱም በሚገኘው ካርቱም ደብረ ሠላም መድኃኒዓለም ቤተ ክርስቲያን የመስቀል ደመራ በዓልን አክብረዋል፡፡በበዓሉ ላይ በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች፣ ሠራተኞች፣በኢፌዴሪ የሱዳን ኤምባሲ ምክትል ሚሲዮን መሪ አቶ መኮንን ጎሳዬ ለተሳታፊዎቹና ለሃይማኖቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ምንጭ፡- በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ", "passage_id": "0019b9144afb4eed40f51c77ff23b215" }, { "cosine_sim_score": 0.45643362402915955, "passage": "የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሆራ አርሰዲ ሀይቅ በድምቀት ተከብሯል።በባህላዊ አልባሳት ያሸበረቁ አባ ገዳዎች፣ ወጣቶችና የተለያዩ የህብርተሰብ ክፍሎች ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ወደ ስፍራው በማቅናት  የእሬፈና ወይም የምስጋና ስርዓት አድርሰዋል።የኢሬቻ በዓል በሁለት ቦታና ወቅቶች ተከፋፍሎ ይከናወናል።አንደኛው በክረምቱ  መግቢያ በተራራ ላይ የሚካሔድ ሲሆን ይህም ኢሬቻ ቱሉ የሚል መጠሪያ አለው፡፡ሌላኛው ደግሞ  ክረምት አልፎ ጸደዩ ሲገባ በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ሀይቅ የሚፈጸመው ሥርዓት ነው፡፡በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ከጥንት ጀምሮ ከክረምቱ ወደ በጋው ብርሃን  በሰላም መሸጋገርን  ምክንያት በማድረግ በየዓመቱ በመስከረም ወር መጨረሻ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል ዘንድሮም በድምቀት ተከብሯል።የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት አባላት በስፍራው ተገኝተው የበዓሉን ስርዓት አከናውነዋል።አባ ገዳዎችም ለምለም ቄጠማ ይዘው ምስጋና አቅርበዋል፤ መጪው ጊዜ ለህብረተሰቡ እና ለአገሪቷ የተሳካ እንዲሆን ምርቃት አድርሰዋል።ዘመኑ ሁሉም አንድነቱን ጠብቆ በሰላምና በፍቅር ተከባብሮ የሚኖርበት እንዲሆንም ተመኝተዋል።የበዓሉ ታዳሚዎች በባህሉ መሰረት ባህላዊ ዜማዎችን እያዜሙ፣ የልምላሜ ምልክት የሆነውን እርጥብ ቄጤማና አደይ አበባ በመያዝ ወደ ሀይቁ ወርደው በዓሉን በሰላም አክብረው ተመልሰዋል።የኢሬቻ በዓል ከኦሮሞ ህዝብ ሁለንተናዊ ህይወትና እድገት ጋር ቁርኝት ካላቸው መገለጫዎች መካከል የሚጠቀስና የሰላም፣ የብልፅግና እና የመዋደድ ትርጓሜ ያለው፣ ለአምላክም ምስጋና የሚቀርብበት  ነው።(ኢዜአ)", "passage_id": "c81af60f65a05221e6c513ed9663d157" }, { "cosine_sim_score": 0.4512038230895996, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥምቀት በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ በድምቀት ተከብሮ ዋለ።በመላ ሀገሪቱ ትናንት ታቦታት ከአድባራት ወጥተው በካህናት፣ በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባህሩ በመውረድ በዚያው ማደራቸው ይታወቃል።ዛሬ ማለዳ በዓሉ ታቦታቱ ባደሩባቸው ጥምቀተ ባህር በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል።በአዲስ አበባ ጃን ሜዳ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ የእምነቱ አባቶች እና መሪዎች እንዲሁም ምእመናን በተገኙበት ነው በድምቀት የተከበረው።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር የጥምቀት በዓል ቤተክርስቲያኗ፣ መንግስት እና ህዝበ ክርስቲያኑ ባደረጉት ጥረት በዓለም አቀፉ የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ወካይ ቅርስነት የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶች በመመዝገቡ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ስርዓቱን ለቀጣይ ትውልድ እንዲተላለፍ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣም የአደራ ብለዋል በመልዕክታቸው።በመልዕክታቸው “እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገው እጅግ ቀላል ፣ ዋጋ የማያስከፍል ፤ ጠቃሚ ነገር ነው እሱም ፍቅር ነው” ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እርሱ እንደወደደን እኛም እርስ በርሳችን እንድንዋደድ ይህን አዟል፤ ይህ ትዕዛዝም የህሊና ቁርጠኝነት እንጅ ሌላ እያስከፍልም ሲሉም ተናግረዋል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በጃን ሜዳ የጥምቀት በዓል ሲከበር ንግግር አድርገዋል።በንግግራቸውም የኢትዮጵያ ብቻ በተለይ የኦርቶዶክሳዊውን ሀብት የነበረው የጥምቀት በዓል ዘንድሮ የዓለም ሀብት በመሆኑ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የዓለም ሀብት የሆነውን ይህን በዓል መላ ኢትዮጵያውያን እናከብረዋለንን፤ እናሳድገዋለን፤ ለዓለም ህዝብም እናስተዋውቀዋለን ለዚህም ሃላፊነት እንወስዳልን ነው ያሉት።ጥምቀት ዝቅ ማለትን ነው ያስተማረን ነው ያሉት ምክትል ከንቲባው ሀገራችን እና ህዝባንን ዝቅ ብለን በማገልገል ሀገር እና ህዝብ ከፍ እንዲሉ ማድረግ እንደሚገባውም አንስተዋል።አሁን ላይ ታቦታት ካደሩበት ጥምቀተ ባህር ወደ አድባራቶቻቸው ተሸኝተው በሰላም ገብተዋል።", "passage_id": "8a4a7a13b80334bcd21540a084d3da18" }, { "cosine_sim_score": 0.45069071650505066, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥምቀት በዓል በጎንደር በድምቀት ተከበረ።የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት መልዕክትም የጥምቀት በዓል በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የዓለም ቅርስ ሆኖ በመመዝገቡ እንኳን ደስ አለን ብለዋል።በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ 4 የማይዳሰሱ ቅርሶቿን በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ማስመዝገቧን ያነሱት ፕሬዚዳንቷ፥ ሌሎች ቅርሶችን ለማስመዝገብም ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።በዓሉ በዓለም ቅርስነት መመዝገቡ የኢትዮጵያን በጎ ገፅታ ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ጠቃሚ መሆኑንም ነው ያነሱት።ኢትዮጵያ ለዚህ የበቃችበትን ሚስጥር ማወቅ ተገቢ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ፥ ሚስጥሩ እነዚሀን ቅርሶች በተገቢው መንገድ ጠብቆ ማቆየት መቻል መሆኑንም አንስተዋል።ቅርሶቻችን የማንነታችን መሰረቶች ናቸውና በተለይም ወጣቱ ትውልድ ባህሉን እንዲጠብቅ ሊደረግ እንደሚገባ ገልፀዋል።በዓለም ቅርስነት መመዝገብ ዘለዓለማዊ እንዳይደለ እና በዚያው ደረጃ ቅርሶቹን ጠብቆ ማቆየት እንደሚገባም አንስተዋል።በመሆኑም ጥምቀትንም ሆነ ሌሎች የዓለም ቅርሶች መጠበቅ የእያንዳንዱ ሃላፊነት መሆኑንም አጽንኦት ሰጥተዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የጥምቀት በዓል በጎንደር በደማቅ ሁኔታ እንዲከበር ላደረጉ የቤተክርስቲያን አባቶች፣ ወጣቶችና ከሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎችና ከውጭ የበዓሉን ስነ ስርአት ለመታደም በጎንደር ለተገኙ ምዕመናን ምስጋና አቅርበዋል።በጎንደር ጥምቀተ ባህር የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ፥ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሰው እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተገኝተዋል።በጎንደር ከተማ በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎች በተገኙበት ሀይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ነው የጥምቀት በዓል ተከብሯል።በሶዶ ለማ", "passage_id": "3aa551bbeaabb02b976041cf4fd95717" }, { "cosine_sim_score": 0.4470229744911194, "passage": "የአማራ ክልል “የባህል ስፖርት አባት” እየተባለ ይጠራል። በተደጋጋሚ በሚደረጉ ሀገር አቀፍ የባሕል ስፖርት ውድድሮች በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅም ይስተዋላል። ለአብነት ያህልም በ2011ዓ.ም ኦሮሚያ ክልል አምቦ፣ በትግራይ ክልል-መቀሌ እና በሶማሌ ክልል- ጅግጅጋ በተደረጉ ሀገር አቀፍ የባህል ስፖርት ውድሮች በሦስቱም የቀዳሚነቱን ደረጃ ይዞ ነበር ያጠናቀቀው። ቀዳሚ ሆኖ ማጠናቀቁ ብቻ ሳይሆን ከተከታዮቹ ክልሎች እና ከተማ አስተዳድሮች ያለው የነጥብ ልዩነትም ሰፊ ነበር። ክልሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሻለ የባሕል ስፖርት እንቅስቀሴ ቢኖረውም ባለው ሀብትና አቅም ልክ ግን ባሕሉን ማሳደግ አልቻለም።", "passage_id": "3b2cf87e450425d68f889c035959afa1" }, { "cosine_sim_score": 0.4462928771972656, "passage": "ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 28/2013 ዓ.ም (አብመድ) ድጋፉን ያደረገው የአማራ ክልል የአደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትና እና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን ነው፡፡ኮሚሽኑ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡ድጋፍ ከተደረገላቸው ወገኖች መካከል ወይዘሮ ዳሳሽ አበጀ ድጋፉን ባያገኙ ኖሮ በዓሉን ማሳለፍ እንደሚከብዳቸው ተናግረዋል፡፡ “አሁን እንደማንኛውም ሰው ተደስቼ በዓሉን ማሳለፍ እችላለሁ፤ ድጋፍ ላደረጉልኝ አመሠግናለሁ፤ ሀገር ሠላም ቢሆን ነው ድጋፉም የተገኘውና ሀገራችንን ፈጣሪ ይጠብቃት” ብለዋል፡፡ድጋፍ ከተደረገላቸው ውስጥ ወይዘሮ ዘምዘም መሃመድ አንዷ ናቸው፡፡ መንግሥት ለአቅመ ደካሞችና ለአካል ጉዳተኞች ድጋፍ ማድረጉ ያስመሠግነዋል ብለዋል፡፡ “ሙስሊምም ሆንን ክርስቲያን አንድ ነን ችግር ሲያጋጥመን መረዳዳትም ባሕላችን ነው፡፡ እኛ በእምነታችን ነው እንጂ የምንለያየው ተደጋግፈን በዓላትን አብረን በማሳለፍ የሚለየን የለም” ብለዋል፡፡የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ (ዶክተር) ማስተባባሪ ኮሚሽኑ በከተማዋ ውስጥ በዝቅተኛ ኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የከተማዋን ነዋሪዎች አስቦ ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፡፡በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ አበበ (ዶክተር) እንደተናገሩት በዓላት ሲመጡ እና በማንኛዉም ጊዜ ቢሆን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ማሰብና መደገፍ ባሕላችን ብቻ ሳይሆን የሃይማኖቶች አስተምህሮ ግዴታ ነው፡፡የክልሉ መንግስትም የሕዝቡን ባህልና እሴት ለመጠበቅ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ወገኖችን ለመደገፍ በማሰብ ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል፡፡በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች ከ250 ሺህ በላይ ዜጎች ተፈናቅለው እንደሚገኙ ያስታወሱት ዶክተር ሙሉነሽ እነዚህን ወገኖች ለመርዳት የመንግሥት ድጋፍ ውስን በመሆኑ ቋሚ መፍትሄ እስኪመጣ ድረስ ማኅበረሰቡ ባዳበረው የመረዳዳት ባሕል መሠረት ድጋፉን ሳያቋርጥ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ የተደረገዉ ድጋፍ በቂ ነው ማለት ሳይሆን የአብሮነት ማሳያ መሆኑን ለመጠቆም ነው ብለዋል፡፡ ማንኛውም የኅብረተሰብ ክፍል ሳይለያይ የመደጋገፍ፣ የመከባበር እና የአንድነት ባሕሉን ማጎልበት ይጠበቅበታል ነው ያሉት አፈ ጉባዔዋ፡፡ ዛሬ የማይከበር ትውልድ ነገ ሌላ ትውልድን አያከብርምና ሁሉም የማኅበረሰብ ክፍል የአብሮነት እሴቱን ማጠናከር ይገባዋል ነው ያሉት፡፡", "passage_id": "0039bd1a29e27d16e7f248157dc19a1d" }, { "cosine_sim_score": 0.440640926361084, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመሪዎች ደረጃ የአማራ እና አፋር ክልሎች የሰላም መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡በሰላም መድረኩ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህ እና የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ አወል አርባ ተገኝተዋል፡፡ከዚህ ባለፈም የየክልሎቹ የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊዎችም ተሳታፊዎች ናቸው፡፡ መድረኩ የአጎራባች ወረዳዎች ባላቸው ሁሉን አቀፍ መስተጋብር አልፎ አልፎ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን ለመፍታትና መልካም ተሞክሮዎችን ለማስፋት ያለመ ነው ተብሏል፡፡ከሰላም መድረኩ ቀደም ብሎ ርዕሰ መስተዳድሮቹ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን ምክንያት በማድረግ በወሎ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ችግኝ ተክለዋል፡፡ ሁለቱ ክልሎች ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ባለው አራት ዞኖች እንደሚዋሰኑ አብመድ ዘግቧል።", "passage_id": "779823d9e5f0aa518e5ab189efb3adb0" }, { "cosine_sim_score": 0.43894821405410767, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2012 ዓ.ም (አብመድ) የዋግ ልማት ማኅበር (ዋልማ) የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችሉ ከ895 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁስን ለዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ጤና መምሪያ አስረክቧል።ማኅበሩ ለጤና መምሪያ ያስረከበው በሀገር ውስጥና ከውጭ ካሉ የብሔረሰቡ ተወላጆች፣ ከማኅበሩ ደጋፊዎች፣ ከማኅበሩ ቋት እና ከወይዘሮ ሉሲ ሙላቱ ባገኘው ገንዘብ ነው።ማኅበሩ የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል አንድ ኢንፍራሬድ ቴርሞ ሜትርም ድጋፍ አድርጓል።", "passage_id": "97254209fd378b2a1dcad657bb316e02" }, { "cosine_sim_score": 0.4374818205833435, "passage": "ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 13/2012ዓ.ም (አብመድ) በሞጣ ከተማ አስተዳደር ከሃይማኖት አባቶች፣ ሀገር ሽማግሌዎች እና የኅብረተሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡የክልሉ ሠላምና ደኅንነት ቢሮ የሥራ ኃላፊዎች፣ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሃይማኖት መሪዎች በተገኙበት ነው ውይይት የተደረገው፡፡በውይይቱ ታኅሣሥ 10/2012ዓ.ም የተከሰተው ክስተት የሞጣ ከተማ የክርስትና እና የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮችን የማይወክል መሆኑ ተነስቷል፡፡ ሞጣ ከአመሠራረቷ ጀምሮ ሁለቱም ሃይማኖት ተከታዮች በፍቅር፣ በመተባበር እና በአንድነት የሚኖሩባት ከተማ እንደሆነች አብነቶች በተሳታፊዎች ተነስተዋል፡፡‹‹አብያተ ክርስቲያናት ሲታነጹ ሙስሊሙ በገንዘብም በጉልበትም አስተጽኦ አድርጓል፤ መስጂዶች ሲታነጹም ክርስቲያኑ ተመሳሳይ ሚና ነበረው›› ተብሏል፡፡ በሠርግ ወቅት ክርስቲያን ከደገሰ ለሙስሊሙ እርድ እንደሚዘጋጅ እና ሙስሊሙም ከደገሰ ተመሳሳይ ዝግጅት እንደሚደረግ አንስተዋል፡፡ይህ አንድነታቸው በተፈጠረው ወቅታዊ ችግር እንደማይላላ እና በመነጋገር እንደሚፈቱትም ተወያዮቹ አስታውቀዋል፡፡", "passage_id": "7dd2b67e440f36032a12339f2bdf260f" }, { "cosine_sim_score": 0.4305263161659241, "passage": "ባሕር ዳር፡ መጋቢት 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአገው ግምጃ ቤት የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበር የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ኅብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል። በ2000 ዓ.ም በግምጃ ቤት ከተማ ከፍተኛ የዋጋ ንረት መኖሩን ተከትሎ ነው በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ ማኅበሩ የተቋቋመው።ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የገበያ የዋጋ ንረት በሚከሰትበት ጊዜ በተመጣጣኝ ዋጋ ለተጠቃሚዎች በማድረስ ገበያውን የማረጋጋት ሥራ እየሠራ ይገኛል። የማኅበሩ ሊቀ መንበር አቶ ሞላ በቀለ ለአብመድ እንዳሉት የገበያ ንረት ተከስቶ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች እንዳይጎዱ ኅብረት ሥራ ማኅበሩ በቆሎ፣ ጤ", "passage_id": "2e299298f28f06d5ebf82d6a425005c1" }, { "cosine_sim_score": 0.42947620153427124, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ አገሪቱ ተከበረ፡፡በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የደመራ በዓል ትናንት በመላ ሀገሪቱ ተከብሮ የዋለ ሲሆን ዛሬም በእምነቱ ተከታዮች የመስቀል በዓል ተከበረ፡፡በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ከዚህ ቀደም በመሰባሰብ የሚከበረው የመስቀል በዓል በኮሮና ቫይረስ መከሰት ሳቢያ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ እንዲከበር ተደርጓል፡፡የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ “በደመራ በዓል ባደረጉት ንግግር መስቀልን ባየን ቁጥር እግዚአብሔር ለኛ ያለውን ጥልቅ ፍቅር የምናስታውስበትና አዳኝነቱን፣ ፍቅሩን፣ ሰላሙንና አንድነትን የምናገኝበት መሆኑን መገንዘብ ይገባል” ብለዋል፡፡“እኛም የመስቀልን ትረጉም ካወቅን ሰላምን፣ አንድነትን እንገኛለን፤ ወደ ሰላም ወደ ልማት እንጂ ወደ ጥፋት አንዳናተኩር ያደርገናል” ብለዋል አቡነ ማትያስ፡፡", "passage_id": "64d27bd39148545dd8ab9707e1caa24a" }, { "cosine_sim_score": 0.4288587272167206, "passage": "የዘንድሮው የኢሬቻ ብዛት ያላቸው  ታዳሚዎች በተገኙበት መስከረም 23፣2008  በቢሾፍቱ አርሰዲ ሐይቅ ተከብሯል።የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ህዝብ እርስ በእርሱ የሚገናኝበትና ባህሉንም የሚያስተዋውቅበት መድረክ መሆኑን ታዳሚዎች ገለጸዋል።ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች በዓሉን ለመታደም በስፍራው የተገኙ የብሔሩ ተወላጆች በባህል አልባሳትና ጌጣጌጦች ተውበው በዓሉን አክብረዋል።የበዓሉ ታዳሚዎች በዓሉ የኦሮሞ ህዝብ በዓመት አንድ ጊዜ የሚገናኝበትና ባህሉን የሚያስተዋውቅበት እሴቶቹንም የሚለዋወጥበት ትልቅ መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።የበዓሉ በመጥፋት ላይ የነበረውን የገዳ ሥርዓትና ሌሎችም ባህሎች እንዲያንሰራሩና ለትውልድ እንዲተላለፉ እያደረገ ነው ብለዋል።ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ በገዳ ሥርዓቱ ውስጥ የክረምት ወቅት አልፎ ፀሃይ የምትታይበት ወቅት በሠላም መድረሱን በማስመልከት በየዓመቱ በመስከረም ወር መገባደጃ የሚከበር በዓል ነው።የኦሮሞ ባህልና   ማንነት የሆኑት ኢሬቻንና  የገዳ ስርዓት በአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚደርገው ጥረት በስኬት ለማጣናቀቅ ጫፍ ላይ መድረሱን የኦሮሚያ  ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ  ሙክታር ከድር  በበዓሉ ላይ  ተናግረዋል። መንግስትም ዳር ለማድረስ ጥረቱን  አጠናክሮ  እንደሚቀጥል አስረድተዋል።(ኢቢኮ)   ", "passage_id": "fb0232e80ab8af01413e379b43a1d5a8" }, { "cosine_sim_score": 0.4283842444419861, "passage": "የዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ 201ኛ የልደት በዓል በጎንደር ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዘገበ ። ”ጥምቀትን በጎንደር” የማክበር የባህል ሳምንት አካል ሆነው የአጼ ቴዎድሮስ ልደት ክብረ በኣል ከዛሬ ጥር\n6/2012 ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩ እንደሚቀጥል ታውቋል። የጎንደር ከተማ አስተዳደርም በተለይ ደግሞ በቴዎድሮስ እና በመስቀል\nአደባባዮች ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በጎዳና ላይ ትርኢቶችና በስዕል ኢግዚቢሽን የልደት በዓሉን ማክበር እንደሚቀጥል አስታውቋል።የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ማስተዋል ስዮም የአሁኑ ትውልድ ከቀደምት አባቶቹ ታሪክ ተምሮ የራሱን\nታሪክ መስራት እና መገንባት እንደሚኖርበትም አስታውሰዋል።የክብረ በዓሉ አንድ አካል ሆነው የፓናል ውይይት ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ ምሁራን ከበኣሉ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ጽሑፎች\nአቅርበዋል። ", "passage_id": "661d8e27f3d18f9f7d64becbfdf0912f" } ]
f59d5e18c7391d796aae5b8a6f1e1a4f
f07586f7201a7d2e776fed001b616d40
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ለአዳዲሶቹ የሱዳን መሪዎች የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለአዳዲሶቹ የሱዳን መሪዎች የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በዛሬው እለት ባስተላለፉት መልእክት፥ ጀነራል አብዱል ፈታህ ቡርሀን 11 አባላት ያሉት ሉዓላዊ ምክር ቤት መሪ ሆነው በመመረጣቸው እንኳን ደስ አለዎት ብለዋል።እንዲሁም የነሐሴ 11 የሽግግር መንግስት ስምምነት ፊርማን ተከትሎ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ለተመረጡት አብደላ ሀምዶክ የመልካም ምኞት መግለጫ ማስተላለፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።ጄኔራል አብድል ፈታ ቡርሃን አዲስ የተቋቋመው እና 11 አባላት ያሉት የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት መሪ ሆነው በትናንትናው እለት ነው የተመረጡት።11 አባላት ያሉት የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ሸንጎ ኦማር ሀሰን አል በሽር ከስልጣን ከወረዱበት ሚያዚያ 2019 ጀምሮ ሀገሪቱን ሲመራ የቆየውን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤትን ተክቶ ትናንት ነው በይፋ ስራውን የጀመረው።ሌተናል ጄነራል አብደል ፈታህ አብደልራህማን ቡርሃን አዲስ የተቋቋመው የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ በመሆን በትናንትናው እለት ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።ጀኔራል ቡርሃን ከሶስት ዓመት በላይ የሽግግር ጊዜ ውስጥ የሉዓላዊ ሸንጎውን ለ21 ወራት በበላይነት የሚመሩት ሲሆን፥ የሲቪል ተወካዮች ደግሞ ቀጣዮቹን 18 ወራትን ይመራሉ።11 አባላት ያሉት ሉዓላዊ ምክር ቤት በትናንትናው እለት በይፋ ስራውን መጀመሩን ተከትሎም አብደላ ሀምዶክ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን በትናንትናው እለት ቃለመሃላ ፈፅመዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚነታቸውን የለቀቁት ባለፈው ዓመት ነበር።አብደላ ሃምዶክ በኢኮኖሚ ተንታኝነት ከ30 ዓመት በላይ ልምድ ያላቸው ሲሆን፥ ከካርቱም ዩንቨርሲቲና ከታወቁ የእንግሊዝ ትምህርት ተቋሞት ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።ወታደራዊ ምክር ቤቱና የነጻነትና የለውጥ ኃይሎች ጥምረት የአገሪቱን የሽግግር መንግሥት ለመጀመር ባለፈው ቅዳሜ መፈራረማቸው የሚታወስ ነው።(ምንጭ፦ ኤፍቢሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31304/
[ { "cosine_sim_score": 0.43207481503486633, "passage": "• ተቃዋሚዎችና ወታደራዊ ኃይሉ ስልጣን ለመጋራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙአዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሱዳን ተቃዋሚዎች ስብስብ ከሆነው የነፃነትና የለውጥ ኃይል አባላት ጋር ትናንት ባደረጉት ውይይት የነፃነትና የለውጥ ኃይል አባላት በሱዳን የይቅርታ እና የአንድነት ባህልን እንዲያዳብሩ መክረዋል፡፡ የሱዳን ተቃዋሚዎችና ወታደራዊ ኃይል ስልጣን መጋራት የሚያስችላቸውን የመጨረሻ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ “ውጤታማ ስምምነት ወሳኝ ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ዋናው ፈታኝ ጉዳይ ግን ስምምነቱን ማስቀጠል\nእና ተግባራዊ ማድረግ ላይ መሆኑን አሳስበዋል፡፡ አባላቱ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ኢትዮጵያን በመወከል የሱዳን የፖለቲካ ኃይሎች ስምምነት\nላይ እንዲደርሱ ለነበራቸው ሚና ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የነፃነትና የለውጥ ኃይል አባላቱ የተደረሱት ህገ መንግሥታዊ እና ፖለቲካዊ ስምምነቶች ቀጣይነት ላለው ዴሞክራሲ\nእና ልማት መሰረት ናቸው ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በተያያዘ ዜናም የሱዳን ተቃዋሚዎችና ወታደራዊ ኃይል በመሰረቱት የሽግግር መንግሥት ዙሪያ ስልጣን ለመጋራት የሚያስችላቸውን\nየመጨረሻ የስምምነት ስነ ስርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና የሌሎች  ሀገራት መሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡\nበዚህ ስምምነት መሰረት የሱዳን ተቃዋሚዎችና ወታደራዊ ኃይል ስልጣን እንደሚጋሩ ነው የሚጠበቀው፡፡ ይህም በሀገሪቱ ለበርካታ ወራቶች የቆየውን የፀጥታ እና ህዝባዊ ተቃውሞ ፍፃሜ ያስገኛል ተብሎ እምነት ተጥሎበታል፡፡\n በስምምነቱ መሰረት የልዑላዊ ምክር\nቤት የሚቋቋም ሲሆን ምክር ቤቱ ስድስት የሲቪል እና አምስት ወታደራዊ አመራሮችን በአባልነት ያካትታል፡፡ የልዑላዊ ምክር ቤቱን ሁለቱ ወገኖች በየሦስት ዓመት እየተፈራረቁ\nየሚመሩት ሲሆን በዚህ መሰረት ለቀጣይ ሦስት ዓመታት የነፃነትና የለውጥ ኃይል ጠቅላይ ሚኒስትሩን የሚሾም መሆኑን ፋና ብሮድካስቲንግ\nኮርፖሬት በዘገባው አስነብቧል፡፡አዲስ ዘመን ነሀሴ\n12/2011", "passage_id": "2750cd344ed4087c5f5d5a298a55d82f" }, { "cosine_sim_score": 0.4318915009498596, "passage": "በዚህ ሳምንት፣ ወደ ካርቱም የተመለሱ አንዳንድ የሱዳን አማጽያን መሪዎች፣ ከመንግስት ጋር ያደረጉትን አዲሱን የእርቅ ስምምነት በጥሩ መንፈሰ ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኝነት ያላቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በርካታ የተቃዋሚና አማጽያን ኃያላትም ወደ ካርቱም ተመልሰው ሠራዊቶቻቸውን ከሱዳን መንግስት ጦር ሳይቀር በመቀላቀል አንድ የተባበረ የሱዳን ሰራዊት ለማቋቋም ጭምር መስማማታቸውን ገልጸዋል፡፡ ልዩነትና መድልዎን አስወግደው የዜጎች እኩልነት የተረጋጠባትን አዲሲቷን ሱዳን በጋራ ለመመስረት የጋራ መንግሥት ለማቋቋም መነሳሳታቸውንም እየገለጹ መሆኑን ከካርቱም የተላከውን የማይክ አቲን ዘገባ ያስረዳል፡፡ስምምነቱን ከመንግስት ጋር የተፈራረሙትና፣ የአማጽያኑ ድርጅቶች ጥላ ድርጅት የሆነው፣ የሱዳን አብዮታዊ ግንባር ሊቀመንበር የሆኑት፣ አሊ ሐዲ እድሪስ፣ ባለፈው ማክሰኞ ካርቱም ውስጥ፣ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት “አጋጣሚው አዲሲቱን ሱዳን ለመገንባት ወርቃማ እድል እንደሆነና፣ ሁሉም የሱዳን ዜጎች፣ በእኩል ዓይን የሚታዩበት አድርገው እንደሚመለከቱት ተናገረዋል፡፡እድሪስ ጨምረው እንደተናገሩት፣ የሌሎች ተቃዋሚ ድርጅት መሪዎችም፣ በዚህ ሳምንት ወደ ካርቱም በመመለስ “ልባቸውን በቅንነት ክፍት ያደርጋሉ” ብለዋል፡፡ አስክተለውም፡“ይህ ስምምነት ቀደም ብለው ከነበሩ ስምምነቶች ሁሉ የተለየና ታላቅ ስምምነት ነው፡፡ ይህ ስምምነት በሁሉም የፖለቲካ አግባቦች የተፈረመ ነው፣ የአገር ውስጥና የዓለም አቀፍ ድጋፍ የተቸረው ስለሆነ፣ መላው የሱዳን ዜጎች፣ ከስምምነቱ ጎን በመሰለፍ አዲሱን ስምምነት በጋራ ተግባራዊ እንደምናደርገው እተመማናለሁ፡፡” በማለት ሙሉ እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡እድሪስ እንደሚሉት፣ በደቡብ ሱዳን ጁባ በተደረገው ስምምነት መሠረት፣ “አሁን ሁሉም የተቃዋሚ ድርጅቶች የሽግግሩ መንግስት አካል ናቸው፡፡ ለጋዜጠኞች ሲናገሩም እንዲህ ብለዋል፣“ከዛሬ ጀምሮ፣ የሽግግር መንግሥት የሚያስተላልፋቸው ውሳኔዎችና ፖሊሲዎች፣ ለሚያስከትሏቸው ነገሮች በሙሉ ሁላችንም ኃላፊነቱን እንወስዳለን፡፡ ሱዳናውያን ዜጎቻችን በብርቱ እንደተቸገሩ እናምናለን፡፡ አሁን የተከማቸ ነዳጅ ዳቦ እና ሌሎች መሠረታዊ ፍጆታዎች አሉ፡፡ ዜጎቻችን ከዚህ አሁን ካለንበት የተሻለ ህይወት ይገባቸዋል፡፡”ባለፈው ሳምንት፣ የሱዳንን የልዕልና ካውንስል የሚመሩት፣ ጀኔራል አቡድል ፋታ ላቡረሃን፣ በሰሩት የሰብአዊነት እና፣ በጦር ወንጀለኝነት፣ በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት፣ ከሚፈለጉ ግለሰቦች በስተቀር፣ በመንግስት ላይ ጠመንጃ ላነሱ አማጽያንና ተቃዋሚዎች በሙሉ፣ ምህረት ሰጥተዋል፡፡ ባለፈው እሁድ፣ የሰላም ስምምነቱ በተከበረበት ወቅት፣ ወደ ካርቱም የተመለሱት የተቃዋሚ ቡድኖች፣ በመንግሥት ባለሥልጣናት፣ መልካም አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በዐሉም ላይ የተገኙት፣ በሰሜን ያለውን፣ የሱዳን ህዝብ ነጻነት ንቃናቄን የሚመሩት፣ ማሊክ አጋር ሲናገሩ “የሰላም ስምምነቱ፣ በቅን ልቦና ከተደረሰ፣ በመላው ሱዳን፣ ሰላም የሚሰፍንበትን ጥርጊያ መንገድ ይከፍታል፡፡” ብለዋል፡፡ አጋር አክለውም፣ “ሁሉም የሱዳን ፖለቲካ ኃይሎች፣ በተወገዱት የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አልባሽር ዘመን፣ ለአስርት ዓመታት የወደመው የሱዳንን ማህበራዊ እሴት መልሶ ለመገንባት፣ ሰላምን እንደ መሣሪያ እንዲጠቀሙ” አሳሰባዋል፡፡“እጆቻችንን አብዮታዊ የፖለቲካ ኃላይት ውስጥ ካሉ ወንድሞቻችን እጆች ጋር ለማያያዝ እየመጣን ነው፡፡ ስለዚህ አዲሲቷን ሱዳንን ያለምንም አድልኦ ፣ በእኩል ዜግነት እንገነባታለን፡፡ አብረን ተባብረን ከሠራን ይህ የሚቻል ይመስለኛል፡፡ እኔና ሌሎች ተቃዋሚ ድርጅት መሪዎች፣ ከአሁን በኋላ ሱዳን፣ ሌላ መለያየትን የምታይ አገር አለመሆኗን ማሳየት እንፈልጋለን፡፡”አጋር ጨምረው እንደተናገሩት፣ በፊርማ የተረጋገጠው ስምምነት፣ ሁሉንም የመንግሥትና የተቃዋሚ ኃይላትን ሠራዊት፣ ወደ አንድ የሱዳን ሠራዊት ለመቀየር፣ መወሰኑ የሱዳንን ህዝብ ህብረ ልዩነት አጉልቶ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡እነዚህ ኃይላት እንደ አንድ የተባበረ የሱዳን ጦር በመሆን ከተለያየውን ማህበርሰብ አካል የሆነውን የሱዳን ህዝብ ይወክላሉ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥም እነዚህ ሁሉ ኃይላት አንድ ወጥ ከሆነው ሱዳን ሠራዊ ጋር ይዋሃዳሉ፡፡የተባበረው የሱዳን ጦር፣ መች እንደሚመሰረት ግልጽ አልተደረገም፡፡ ጄኔራል አል ቡርሃን እንደተናገሩት ከሆነ፣ የሱዳን ልዕልና ምክር ቤት አባል። የሚሆኑ ሶስት ተጨማሪ አባላትን በቅርቡ ይሰይማሉ፡፡ ይህም፣ የምክር ቤቱን አባል ቁጥር ወደ 14 ከፍ ያደርገዋል፡፡ በስምምነቱ መሠረት፣ ሌሎችም ለውጦች፣ በሱዳን ካቢኔዎች ውስጥ እንደሚደረጉ ተነግሯል፡፡\n", "passage_id": "7b02cb0fe748773b83628a040a1c960b" }, { "cosine_sim_score": 0.41916680335998535, "passage": "– በመቀሌ ከተማ በተካሄደው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ 40ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ የተለያዩ አገራት እና መንግስታት መሪዎች ተገኝተዋል።በበዓሉ ላይ የተገኙት የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን አል በሽር ባደረጉት ንግግር፥ ሀገሪቱ የያዘችው ልማታዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና ህዝብን መሰረት ያደረገ አስተዳደር እጅግ የሚደነቅ ነው ብለዋል።በታጋዮች የተከፈለው መስዋዕትነት የሚያኮራ ነው ያሉት ፕሬዚዳንት አል በሽር፥ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ህልም እና ታላቅነትን አንስተዋል።የሱዳን ህዝብና መንግስትም ሀገሪቱ ለምታከናውናቸው ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎች ድጋፋቸውን እንደሚያደርጉም ነው ፕሬዚዳንቱ የጠቀሱት።የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ ሰላሟን አስጠብቃ ወደ ልማት ጎዳና እየሄደችበት ያለው መንገድ የሚደነቅ መሆኑን አንስተዋል።ሀገሪቱ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ የምታደርገው ጎዞ እንዲሁም ታላላቅ ፕሮጀክቶችን በራሷ አቅም ለመገንባት በቁርጠኝነት መነሳቷም እንደ ትልቅ ተምሳሌት የሚወሰድ መሆኑን ገልፀዋል።ሩዋንዳ ከኢትዮጵያ ጋር በወንድማማችነት መስራት በመቻሏ እጅግ ደስተኛ መሆኗንም ነው ፕሬዚዳንት  ካጋሜ የተናገሩት።የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ ሙሀመድ ደግሞ ኢህአዴግ እና ህወሓት የሰሩት ታሪክ የዛሬይቱን ኢትዮጵያ መፍጠሩን ጠቅሰዋል።በዚህም ታሪክ መላው አፍሪካ የኮራ መሆኑን የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፥ ህዝቦቿ አንድ የሆነች ኢትዮጵያን በመፍጠርና ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት በማረጋገጥ ታሪክ ሰርቷል ብለዋል።በሶማሊያ የችግር ጊዜ ቀድማ የምትገኘው ኢትዮጵያ ነች፤ ይህ ደግሞ አንድ ጎረቤት ሀገር ለሌላው የሚሰጠው ትልቅ ስጦታ በመሆኑ እንኮራለን ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ።ሶማሊያ እና ኢትዮጵያ ብዙ በጥሩ የሚነሳ ታሪክ ባያሳልፉም ዛሬ ግን አብሮ የሚሰሩበት መንገድ ላይ መሆናቸውንም ነው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼህ ሙሀመድ የጠቆሙት።በከባድ መስዋዕትነት ኢትዮጵያ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ተከታታይ እድገት ማስመዝገብ ጀምራለች ያሉት ደግሞ የኡጋንዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ሩሃካና ሩጉንዳ ናቸው።ሀገሪቱ አሁን ለደረሰችበት እድገት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊን አስተዋፅኦ ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ሩሃካና፥  ህወሓት ያሳለፈውን ውጣ ውረድና በአሁኑ ወቅት ኢህአዴግ የትግሉን አላማ እውን ለማድረግ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን አድንቀዋል።የጂቡቲው ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱልቃድር ካሚል ሙሀመድ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ አሁን እያስመዘገበችው ያለው ሁለንተናዊ እድገት በሀገር ውስጥም ሆነ በአለማቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ እውቅና እየተሰጠው መሆኑን አንስተዋል።ለዚህም ህወሓት /ኢህአዴግ ያበረከተው አስተዋፅኦ የደም ዋጋ የተከፈለበት መሆኑን ነው የገለጹት።የኢትዮጵያና ጂቡቲ ህዝቦች ወንድማዊ ግንኙነት በኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ መስኮች አሁንም ተጠናክሮ መቀጠሉንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ኒኮሳዛና ዲላሚኒ ዙማም በትናንትናው እለት የ40 ታጋዮች አፅም ባረፈበት ወቅት፥ የተሰዉ የህወሓት ታጋዮች ክቡር የሀገር ፍቅር የታየበት ታላቅ መስተዋዕትነት መክፈላቸውን እንደተረዱ ገልጸዋል።የአፍሪካ መዲናዋ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በአህጉሪቱ ሰላምና አንድነት እንዲረጋገጥ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ትብብር እንዲኖር እያደረገችው ያለውን  አስተዋፅኦም አድንቀዋል።ሀገሪቱ በዚህ አመት በምታካሂደው ሀገራዊ ምርጫም የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ከፍተኛ ስራ መስራቷን አመልክተዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "445dc751271cf4ce367d8e84dc387090" }, { "cosine_sim_score": 0.4136079251766205, "passage": "በኢትዮጵያ የመጣው ለውጥ አንደኛ ዓመት የመዘከሪያ ፕሮግራም በሚሌኒየም አዳራሽ ተካሂዷል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ በመድረኩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት፣ ባለፈው አንድ ዓመት በሀገሪቱ የመጣው ለውጥ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምር ውጤት ነው፤ ይህንን የመጠበቅና የማስጠበቅ ስራም የእያንዳንዱ ዜጋ ሀላፊነት መሆን አለበት ነው ያሉት።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው አንድ ዓመት ከጎናቸው ለነበሩት ኢትዮጵያውያን በሙሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።“በተለይም ሰኔ 16 የተደገሰልኝን ሞት ሞት የተሻማችሁልኝ እና ለቆሰላችሁልኝ፣ በሀገር ውስጥም በውጭ ሀገራትም መሪያችን ይመጣል በሚል በዝናብ እና በብርድ ሳትበገሩ በአንድነት ላደመቃችሁኝ በሙሉ ምስጋናዬን አቅርባለሁ” ብለዋል።በሀገራዊ ለውጡ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከእስር መፈታታቸው እና በአፈ ሙዝ ሲታገሉ የነበሩ ሀይሎች አፈ ሙዛቸውን ዝቅ አድርገው ወደ ሀገር ቤት መግባታቸውንም አስታውሰዋል።በምርጫ ቦርድ፣ በፍርድ ቤት እና በፀጥታ ተቋማት የተደረጉትን ማሻሻያዎች እንዲሁም ሴቶችን ወደ አመራርነት በማምጣቱ ረገድ የተሰሩ ስራዎችንም አንስተዋል።በኢኮኖሚ ዘርፍ በተሰራው ስራም ባለፈው ሰባት ወር ብቻ በድጋፍ፣ በኢንቨስትመንት፣ በብድር እና በእርዳታ 13 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር  መገኘቱን ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፥ ይህም ባለፈው 100 ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ በ7 ወር አግኝታ የማታውቀው ነው ብለዋል።ባለፉት 7 ወራት 8 ቢሊየን ብር ለግሉ ዘርፍ ወጪ መደረጉንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ያነሱት።በዛሬው እለት መሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበትን 8ኛውን ዓመት ያከበረውን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ከአደጋ ለመታገድ ቁርጠኛ አመራር መሰጠቱንም አንስተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አክለውም፣ በኢትዮጵያውያን መካከል ሰይፍ ያስፈልጋል ያሉ ሲሆን፣ ሰይፉም የይቅርታና የፍቅር ሰይፍ መሆን እንዳለበት ገልፀዋል።ባለፈው አንድ ዓመት የተካሄደው ለውጥ በድል ብቻ የታገዘ አይደለም ወገን በወገን ላይ የተጨካከነበት፣ ለማየት ይቅር ለመስማት የሚከብድ በርካታ ተግባራት የተፈፀሙበት ነበር ብለዋል።ለዚህም ድሉን በጋራ እንዳመጣነው ሁሉ ሽንፈቱንም በጋራ መቀበል አለብን ሲሉም አስታውቀዋል።ታላቅ ሀገር ይዘን ታናሽ እንዳንሆን፤ ጀግና ህዝብን ይዘን ሰነፍ እንዳንሆን ልንጠነቀቅ ይገባል ሲሉም መልእከት አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ በቀጣይ ዓመትም፥ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።በቱሪዝም ዘርፍም በርካታ ስራዎች ይሰራሉ ያሉ ሲሆን፥ የፊታችን መስከረም ወር ብሄራዊ ቤተ መንግስት ሙዝየም ሆኖ ለህዝብ በይፋ እንደሚከፈትም ገልፀዋል።እንዲሁም ሸገርን የማስዋብ መርሃ ግብር በቀጣይ ዓመት አንድ አራተኛውን ለማጠናቀቅ እንደሚሰራም ገልፀዋል።በግብርና፣ በኢንቨስትመንት በተለይም ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንትን በመሳብ እና በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ በርካታ ስራዎች እንደሚሰሩም አስታውቀዋል።ባለፈው አንድ ዓመት በሰሩት ስራ ውስጥ ለተፈረጠሩ ስህተቶችም ይቅርታን ጠይቀዋል። ", "passage_id": "a4cd0ff202dbb18b6b0833f2a24c40b2" }, { "cosine_sim_score": 0.4110388457775116, "passage": "አዲሱ ዓመት በኢትዮጵያ የተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ መሠረት የሚይዝበት እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል።የ2011 ዓ.ም. ቅድሚያ ተግባሮቻቸውም ተቋማትን ማጠናከርና አዳዲሶችንም መፍጠር እንደሚሆን ከአሜሪካ ድምፅ ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት መልስ ገልፀዋል።ኢትዮጵያዊያን አዲሱን ዓመት በሰላም፣ በፍቅር፣ በመስጠትና በማገዝ እንዲቀበሉም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።ዶክተር አብይ አሕመድ “እያስመዘገቡ ናቸው” ያለችውን ለውጥ ያደነቀችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያንም የዕውቅና ሽልማት አበርክታላቸዋለች። ", "passage_id": "8dced08f4a90bfc6d135097e9de1f8ff" }, { "cosine_sim_score": 0.40842729806900024, "passage": "የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኬቺና የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሰልማን ቢን አብዱላዚዝ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ 'የእንኳን ደስ አለዎት' መልዕክት አስተላለፉ።የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሊ ኬቺ በላኩት መልዕክት አዲስ ከተሰየሙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ጋር በጋራ በመሥራት የሁለቱ አገሮች ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። የሁለቱ አገሮች ግንኙነት በፈጣን እድገት ትልቅ ታሪካዊ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ጠቁመው ግንኙነቱም የጋራ መተማመን ላይ የተመሰረተ ፍሬያማ አጋርነት መሆኑን አንስተዋል።በተመሳሳይ የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሰልማን 'ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር በትብብር በመሥራት ለበርካታ ዓመታት የቆየውን የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዲጠናከር እንሰራለን' ብለዋል። በተመሳሳይ የአረብ ሊግ ሴክሬታሪ ጄኔራል አህመድ አቡል ገይጥ ክቡር ዶክተር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፡፡", "passage_id": "f3f7e414ee5b309c0b34af767810b88f" }, { "cosine_sim_score": 0.4056294858455658, "passage": "የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና ድርጅቶች ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አልዎት መልዕክት እያስተላለፉ ነው፡፡ግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ በመሆናቸው የአንኳን ደስ አልዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ወንድም የኢትዮጵያ ህዝቦች የ2019 የኖቤል ሽልማት ዶክተር ዐቢይ አህመድ በማሸናፈቸው እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡በሌላ በኩል የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማህማት፣ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ መሐመድ ቢን ዛይድ፣ የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሙሃመድ ፎርማጆ፣ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዊሃ፣ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ኃላፊና የኮሚሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍሬድሪካ ፍሬድሪካ ሞግሔረኒን የተባበሩት መንግስታት የትምህርት የባህል እና የሳይንስ ድርጅት/ዩኒስኮ/፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋቂ መሃማትን ጨምሮ  በርካታ መሪዎችና ታዋቂ ሰዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የ2019ኙን የሰላም የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቸው የተሰማቸው ደስታ ገልፀዋል፡፡", "passage_id": "26d045d350a05f9f3fe9aca0eb631c97" }, { "cosine_sim_score": 0.3999679386615753, "passage": "በኢትዮጵያ እና ሱዳን የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ በካርቱም የተወያዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሱዳኑ አቻቸው አብደላ ሃምዶክ የጋራ ሰላም እና ጸጥታ ፣ ዲሞክራሲ እና የኢኮኖሚ እድገትን ለማረጋገጥ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡\nዉይይታቸው መጠናቀቁን ተከትሎ የሁለቱን ሀገራት የጋራ አቋም እና መሪዎቹ የደረሱበትን ስምምነት የሚያንጸባርቅ መግለጫ አውጥተዋል፡፡\nበሁለቱም ሀገራት የተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ በትብብር መስራት ከተቻለ ለቀጣናው የብርሀን ጮራ የሚፈነጥቅ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከውይይቱ በኋላ ተናግረዋል፡፡\nየሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ ፣ ባህላዊ ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ቀጣናዊ ትስስርን መፍጠሪያ መሳሪያ በመሆን የሁለቱን ወንድማማች ህዝቦች የሰላም ፣ የብልጽግና እና የፓን አፍሪካኒዝም ምኞት ለማሳካት እንደሚያስችል የገለጹት ደግሞ ጠ/ሚ ሃምዶክ ናቸው፡፡\nሱዳን ዉስጣዊ ችግሮቿን በዉይይት ለመፍታት የምትወስዳቸውን እርምጃዎች ኢትዮጵያ ያደነቀች ሲሆን ሁለቱ ሀገራት የቆዩ የጋራ ችግር መፍቻ ዘዴዎችን በመጠቀም በመካከላቸው ያሉ የድንበር እና ከሕዳሴ ግድብ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችንም በውይይት ብቻ ለመፍታት ተስማምተዋል፡፡\nከአሜሪካ ‘ሽብርተኝነትን የሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር መዝገብ’ ዉስጥ የሱዳን ስም እንዲሰረዝ ኢትዮጵያ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አረጋግጠዋል፡፡ ሀገሪቱ ከገባችበት የኢኮኖሚ ቀውስ አንጻር የዕዳ እፎይታ እና ስረዛ እንዲደረግላት ኢትዮጵያ የጀመረችውን ጥረት እንደምትቀጥልም እንዲሁ፡፡\nበአፍሪካ ቀንድ የሰፈነው አንጻራዊ ሰላም እና መረጋጋት ዘላቂነት እንዲኖረው ሱዳን እና ኢትዮጵያ በቀጣናዊ ጉዳይ የጀመሯቸውን የጋራ ተግባራት ይበልጥ ሊያሳድጉ እንደሚገባም ተወያይተዋል፡፡\nየህዳሴ ግድቡን በተመለከተ በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት የሚከናወነው የሶስትዮሽ ድርድር ዉጤታማ እንዲሆን በመተማመን ላይ የተመሰረተው ዉይይት እንዲቀጥል ሁለቱ ጠቅላይ ሚኒስትሮች እና ካቢኔዎቻቸው ተስማምተዋል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በቀጣዩ ወር ለጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ እንደሚችሉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፣ “የጋራ ፕሮጄክታችን የሆነውን የህዳሴውን ግድብ በአንድነት ልንጎበኝ እንችላለን” ብለዋል፡፡\nበዓባይ ጉዳይ ላይ ሁሉም ተጠቃሚ የሚሆኑበት እና በተፋሰሱ ሀገራት መካከል ትብብርን የሚፈጥር ስምምነት ሊደረስ እንደሚገባም መሪዎቹ አቋማቸውን አንጸባርቀዋል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ልዑካቸው ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ፕሬዝደንት ጄኔራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ጋርም ተወያይተዋል፡፡\n", "passage_id": "2ae8d9edc1213dd25bdf0a514bdea47f" }, { "cosine_sim_score": 0.3979799151420593, "passage": "አባይ ስበት አለው፤ የአገሪቱን ሕዝቦች በገመድ አስተሳስሯል፤ በፍቅር ልባቸውን አሸንፏል፤ ተስፋቸውን በእሱ ላይ እንዲጥሉ አድርጓል፣ የቤታቸው ኩራዝ እንዲለወጥ፣ የሥራቸው ዓይነት እንዲቀየር፣ አመራረታ ቸው በመስኖ በዓመት ሁለት ሦስቴ እንዲሆን፣ የገቢ አቅማቸው እንዲጎለብት በእሱ ምኞታቸውን ያሳደሩ ዜጎች ቁጥራቸው ቀላል አይደለም፡፡ አሁን ተስፋቸው መፍካት ጀምሯል የጉባ ተራሮች ጎዝጉዘው የአባይን ውኃ በሥራቸው አስተኝተዋል። ከሕፃን እስከ አዋቂ፣ ከተማሪ እስከ ተመራማሪ የየድርሻቸውን በማበርከታቸው ኮርተዋል ከጉሊት እስከ ሱቅ በደረቴ፣ ከሊስትሮ እስከ ቆራሊዮ ድረስ ደስታቸውን ይገልጹ ይዘዋልሐሳባቸውንም ለአዲስ ዘመን ተንፍሰዋል። በጉሊት ሥራ የሚተዳደሩት የአዲስ አበባ ነዋሪ ወይዘሮ አዳነች አባተ እንደተናገሩት፤ የህዳሴው ግድብ የመጀመሪያ ደረጃ ውሃ ሙሌትን ዜና ስሰማ እጅግ በጣም ነው ደስ ያለኝ ሲሉ ይናገራሉ፡፡ አያይዘውም የኮሮና ቫይረስ ባይኖር ኖሮ ከመሰሎቼ ጋር ወደ አስፋልት በመውጣት እልል ብዬ መንግሥትን እያመሰገንኩ የኢትዮ ጵያን ሕዝብ እንኳን ደስ አለን ማለት እፈለግ ነበር ይላሉ። ግድቡ ሲጀመር በጉሊት ገበያ ከማገኛት ገቢ በቤታችን ከሚገኘው ሕፃን ልጅ ጀምሮ ለግድቡ የበኩላችንን ስናደርግ ቆይተናል ብለውናል። ነገር ግን ግድቡ በአምስት ዓመት ያልቃል ተብሎ በተግባር በጊዜው ባለማለቁ ተከፍቼ ነበር ያሉት ወይዘሮ አዳነች፤ ቀኑ ቢረዝምም በአዲሱ መንግሥት በጥቂት ዓመታት ውስጥ የግድቡን መሞላት በመስማቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ ሲሉ ገልጸዋል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ መንግሥት በክረምት የታላቁ የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት አደርጋለሁ ብሎ የገባውን ቃል በመፈጸሙ መደሰታቸውን ወይዘሮ አዳነች አመላክተው፤ ይህን የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት መንግሥት ለሕዝብ የገባውን ቃል ሲፈፅም ሳይ በመንግሥት ላይ ተስፋ እንዲኖረኝ አድርጎኛል ሲሉ ይናገራሉ። የታላቁ የህዳሴ ግድብ ከፍጻሜ እስኪደርስ ድረስ እንደበፊቱ ትንሹም፤ ትልቁም ሁሉም የአቅሙን በማድረግ፤ መተባበር ይኖርበታል ሲሉ ወይዘሮ አዳነች የትብብር መንፈስን ይዘራሉ ሌላዋ በጉሊት ሥራ የሚተዳደሩት የአዲስ አበባ ነዋሪ ወይዘሮ የአብ ስራ አያልነህ ግድቡ ለኔም፣ ለልጄም፣ ለቤተሰቦቼም፣ ለሀገርም የተሻለ ነገር ይዞ እንደሚመጣ ተስፋ አደርግ ስለነበር ትናንት የታላቁ የህዳሴ ግድብ የሙሌቱን ዜና ስሰማ ደስታዬ ወደር አልነበረውም ሲሉ ገልጸዋል፡፡መንግሥት በፓርላማ የተናገረውን ቃሉን ጠብቆ ግድቡ መሞላቱ በመንግሥት ላይ የሚኖረኝን አመኔታ ከፍ እንዲል አድርጎታል ሲሉ ወይዘሮ የአብ ስራ አመላክተዋል፤ ወደ ፊትም ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ትን ሹም ትልቁም ተባብሮ የግድቡን ፈጻሜ ከዳር ማድረስ ይኖርበታል ሲሉ ተደምጠዋል። ሌላው በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የሆነው እና ጫማ በማፅዳት ሥራ የተሰማራው ወጣት አሰላ አበበ የመጀመሪያው ዙር ሙሌት መጠናቀቁን ስሰማ ደስታዬን በቃላት ለመግለጽ ከባድ ነበር ሲል መደሰቱን ተናግሯል፤ አሁንም የጀመርነውን ተባብረን የአቅማችንን በማድረግ እንጨርሰዋለን የሚለው ወጣት አሰላ አበበ፤ መገናኛ ብዙኃንም በርትተው በመስራት ማህበረሰቡን ማንቀሳቀስ ይገባቸዋል ሲል ጠቁሟል። አንዳንድ አካላት ስለግድቡ የተለያየ ነገር ሲያወሩ ይሰማል፤ እነዚህን አካላት መንግሥት ከሕዝቡ ጋር በመሆን ሊያስቆማቸው ይገባልም፡፡ ምክንያቱም እነኝህ አካላት የሰውን የመተባበር መንፈስ ስለሚሸረሽሩት የመተባበር መንፈስ ከተሸረሸረ ግድቡን በታቀደው ጊዜ አጠናቆ ለተፈለገለት አላማ ማዋል አይቻልም የሚለው ወጣት አሰላ አበበ ወጣቱም እነዚህን አካላት በንቃት መጠበቅ አለበት ሲል አሳስቧል። የአባይ ግድብ የእኛ የኢትዮጵያኖች ተስፋ ስለሆነ የሚከፈለውን መስዋዕትነት ሁሉ ከፍለን መጨረስ ይገባናል ነው ያለው ወጣቱ። ሌላው በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ የሆኑት እና ጫማ በማፅዳት ሥራ የተሰማሩት አቶ ሃይሉ ዘለቀ በራሳቸው እና በትምህርት ቤት ደግሞ በልጆቻቸው ስም ጭምር ጫማ ጠርገው ከሚያገኙት ገቢ ከዕለት ጉርሳቸው በመቀነስ ለአባይ ግድብ ያቅማቸውን ማበርከታቸውን ይገልጻሉ ግድቡም ከዚህ ደረጃ ደርሶ በማየቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ፤ ሀገሬ ስታድግ ሀገሬ ስትለማ ጥሩ ደረጃ ላይ ስትደርስ በጣም ደስታ ይሰማኛል የሚሉት አቶ ሃይሉ ዘለቀ የህዳሴው ግድብ ውሃ ሞልቶ ከማየት በላይ ለእኔ ደስታ ሊፈጥርልኝ የሚችል ነገር የለም ሲሉ ይናገራሉ፡፡ሀገራችን የጀመረችውን ግድብ ለመጨረስ ልክ እንደዚህ ቀደሙ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ተጣጥሮ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል ሲሉ አቶ ሃይሉ ተናግረዋል። አንዳንድ የኢትዮጵያን ማደግ የማይፈልጉ ኃይሎች ስላሉ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገሩን እንዲጠብቅ አሳስበዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 20/2012አሸብር ሃይሉ", "passage_id": "ffcc87ec1d767802d54f5823835675c3" }, { "cosine_sim_score": 0.3956162929534912, "passage": "በሱዳን ህዝባዊ መንግስት እንዲመሰረት መደላድል የሚፈጥር ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጽሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለአገሪቱ ህዝብ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት ያደረገ ስምምነት መፈረሙን አስመልክቶ የድጋፍ መግለጫ አውጥቷል፡፡በዚህም የሱዳን ህዝብን የቆየ የዲሞክራሲና የሰላም ምኞት ለማሳካት ብሎም የአገሪቱን የሽግግር ጊዜ ለመደገፍ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቁርጠኛ መሆኑን የተቋሙ ዋና ጽሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናግረዋል፡፡አያይዘውም የአገሪቱን ኢኮኖሚ እንዲያገግም በማድረግ ዘላቂ ልማት ለማምጣት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡በሱዳን ወታደራዊ ምክር ቤትና በተቃዋሚ ሀይሎች መካል የተፈረመው የስምምነት ሰነድ ሁለቱ ኃይሎች ስልጣን በመጋራት የሽግግር መንግስት መመስረት የሚያስችላቸው ነው፡፡ስምምነቱ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ በተገኙበት ትላንት በካርቱም መፈረሙ ይታወቃል፡፡ (ምንጭ፦ ሽንዋ)", "passage_id": "ba9fb1c1781eb2ab5610add702dd8efa" }, { "cosine_sim_score": 0.3908720314502716, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ወደ መንበረ ሥልጣኑ ከመዝለቃቸው በፊት ከነበረው ጊዜ ጋር የአሁን ሁኔታዎችን ማነፃፀር አስቸጋሪ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ቢጠቁሙም አሁን ግን የሰላም አየርና የእፎይታ መንፈስ እንዳለ አመልክተዋል።ፍላጎት ዘወትር የማይቆም መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውሰው በዚያው መጠን ጥረትና ሥራውም እንዲያድግ ለማድረግ እንደሚሠሩ፤ ተጨብጧል ያሉት መልካም ነገር ሁሉ እንዲሠፋና ሁሉንም እንዲነካ ለማድረግ እንደሚጥሩ ተናግረዋል።እርሣቸው ወደ መንበረ ሥልጣኑ የዘለቁበት ጊዜ ሃገሪቱ የነበረችበት እጅግ አሳሳቢ ሁኔታ እንደምን ተስፋ እንዳላስቆረጣቸውና ተስፋቸውስ ከየት እንደመጣ የተጠየቁት ዶ/ር ዐብይ በፈጣሪ፣ በሃገሬና በሕዝቤ ምንጊዜም ተስፋ አልቆርጥም ብለዋል።“የኢትዮጵያ አምላክ የዘገየ ቢመስልም ይቀራል ብዬ አላምንም፤ ኢትዮጵያንም ይተዋል ብዬ አላምንም፤ ኢትዮጵያዊያን በሃገራቸው ተስፋ አይቆርጡም፤ ውጭ ያሉት እንኳ እንቅልፋቸው አሜሪካ፣ ሕልማቸው ኢትዮጵያ ነው” ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒትስስስትሩ አክለውም ውጭ በሄዱ ጊዜ ሁሉ የሚያዩትን ውበትና መልካም ነገር ሁሉ እንደምን በሃገራቸው ያንን ማድረግ እንደሚቻል ዘወትር እንደሚያስቡና እንደሚጨነቁ አመልክተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቪኦኤ ጋር በተለይ ያደረጉት ቃለ-ምልልስ የመጀመሪያ ክፍል። ", "passage_id": "3d67adc6946de2f3a8dc11b5cdbd59ad" }, { "cosine_sim_score": 0.3795868158340454, "passage": "የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳፋኪ ማሃማት ይህን የተናገሩት በኖቤል ሽልማቱ የተሰማውን ደስታ ለመግለፅ የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው ሥነ- ስርዓት ላይ ነው።በተለይ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ሰላም እንዲሰፍን አስተዋፆዖ ያደረጉትን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን ያመሰገኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በመቀሌ ጎዳናዎች ላይ የሚሄዱበት ቀን እንዲመጣ ፀልዩ ሲሉ ለኢትዮጵያውያን መልዕክት አስተላለፈዋል።\n", "passage_id": "b1822e2b4feff21364618d949a2e6328" }, { "cosine_sim_score": 0.3790389895439148, "passage": "አዲስ አበባን የሚኖሩባት ሳይሆን ሁሉን መሰብሰብ የምትችል አድርገን ልንገነባት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ።ለመከፋፈልና የእኔ ለማለት ከመቸኮል ይልቅ የማያግባቡ ጉዳዮችን በመነጋገር መፍታትና መጓዝ እንደሚገባም ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ108ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ43ኛ ጊዜ እየተከበረ በሚገኘው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን ላይ ባደረጉት ንግግር ላይ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ መዲና ብሎም ሁሉን አቅ ፋና ተሸክማ የምትኖር ከተማ ናት።ሱዳን ካርቱም በርካታ ኢትዮጵያዊያንን ፣ ኬንያ ናይሮቢም በርካታ ሶማሌያዊያንን ይዘው ይኖራሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አበባም ለኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳይሆን የመላ አፍሪካዊያን ማዕከል መሆኗን ጠቁመዋል።ይሁንና ሁሉን ነገር ማሰባሰብ ሲቻል የሚያለያየን ከሆነ እንደዋዛ የምናፈርሰው፣ ሰብስበን የማንገነባውና ለትውልድ ዕዳ የምንጥል መሆኑን መገንዘብ ግድ ይላል ብለዋል።በመሆኑም ባፈረስነውም ልክ የማንገነባውና ለትውልድ ዕዳ የምንጥል እንዳንሆን ኢትዮጵያ በእናት እንደምትጠራው ሁሉ እናቶች ልጆቻቸው በትጋት እንዲጠብቋት በትጋት እንዲሰሩም ጠይቀዋል።“ኢትዮጵያዊያን እኔስ በአገሬ እንኳን ሰው ወፍ አላምዳለሁ” እንዲሉ የወፉ ይቅርብንና የራሳችን ወገን የሆነውን ኢትዮጵያዊ ማለማመድ የተሻለ ነው ሲሉም ተናግረዋል።ማንኛውም ሰላም ወዳድ ኢትዮጵያዊ የጎረቤቱን ሰላምና አብሮነት ልክ እንደራሱ ጉዳይ ማሰብና መስራት ይኖርበታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድል ብቻ የመጋራትና ሽንፈትን የመሸሽ አባዜ እንዲወገድ ልጆችን በተገቢው መንገድ ማስተማር ያስፈልጋል ነው ያሉት።በዚህም ለመከፋፈልና የእኔ ለማለት ከመቸኮል ይልቅ የማያግባቡ ጉዳዮችን በመነጋገር መጓዝ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።በወጣትነት ዘመን እንዳለው ጀግንነት ማስፈራራት ብቻ ሳይሆን በአዛውንትነት ዘመን የሚመጣውን ቁጭትና ጸጸት ታሳቢ አድርገን ለጦርነትና ወንድምን ለመግፋት ያለንን ጉልበት ለሰላም፣ ለአንድነትና አብሮ ለመኖር መጠቀም ይኖርብናልም ብለዋል። (ኢዜአ) ", "passage_id": "286cc254ca9d7634226c7401eaff8639" }, { "cosine_sim_score": 0.3741655647754669, "passage": "አዲስ አበባ፣የካቲት10፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል የብልፅግና ፓርቲ አባላት እና አመራሮች የካቲት 11 በዓልን ምክንያት በማድረግ መልዕክት አስተላለፉ።የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል። እጅግ የተከበርከውና  ከባድ የህይወት መስዋእትነትን ጨምሮ  ውድ ዋጋ በመክፈል እና መራራ ትግል  በማካሄድ ለራስህ ብቻ ሳይሆን ለወገኖችህ የሚተርፍ ድል ያስመዘገበከው  መላው የትግራይ ሕዝብ እንኳን ለ45ኛው የካቲት 11  በዓልህ በሰላም አደረስህ።ከ45 ዓመታት በፊት ይደርስብህ የነበረው የዘመናት ጭቆና እና አፈና ይልቁኑም በወታደራዊው መንግስት ደርግ  የተወሰዱትን መጠነ ሰፊ የግድያ፣ የአፈናና እና ጭቆና እርምጃዎችን  በመቃወም   በጥቂት  ልጆችህ በተጀመረው  ህዝባዊ መነሳሳት እና የትጥቅ ትግል በሰፊው ተቀጣጥሎ መላ ሀገሪቱ ማዳረሱ  ከ29 ዓመታት በፊት ተጠናቆ   ለአገራችን ኢትዮጵያ የአዲስ ጉዞ ምዕራፍ እንዲከፈት መሰረት  እንዲጣል ማድረጉ የማይካድ ሐቅ ነው፡፡ሆኖም ይህን አኩሪና የህይወት መስዋእትነትን የጠየቀው ተጋድሎ  በአንድ በኩል  የትግሉ ዓላማን በማጠልሸት መስዋእትነቱን ለማራከስ በሚዳክሩ የከሰሩ ሃይሎች፤ በሌላ በኩል ደግሞ  የተከፈለውን ህዝባዊ መስዋእትነት ለራስ ጠባብ ቡዱናዊ  ዓላማ ለማዋል በሚፈልጉ ሃይሎች መካከል  በሚደረግ  የገመድ ጉተታና አንቶ ፈንቶ ጨዋታ  ባለቤት  የሆነውን የትግራይ ህዝብ  የሚጋፋ መሆኑ  እንገነዘባለን።ትግሉ እና ትግሉ የጠየቀው መስዋእትነት ተገቢውን ስፍራ ሊያገኝ ሲገባው እንዲሉ  የየካቲት 11 በዓል ዝክር ተምሳሌነቱ ሕዝባዊ እምቢተኝነትና የመስዋዕትነት ተጋድሎ እሳት የተቀጣጠለበት መሆኑን ዘንግተው የትግሉን የህዝብ ልዕልና አስኳል ጥያቄ ወደ ጐን ትተው አመድ የሆነውን የፖለቲካ ጨዋታ ሊጫወቱበት ሲከጅሉ ማየት ቢያሳዝንም ታሪክ ሰሪውና አስተዋዩ የትግራይ ህዝብ በተለይም ወጣቱ ሁኔታውን በጥሞና እንደሚከታተለው በጥልቅ እንገነዘባለን፡፡በወቅቱ በመላው ትግራይ የተቀጣጠለውን የእምቢተኝነትና የጭቆና ተጋድሎ በትጥቅና የፖለቲካ አመራርነት ጫፍ ያደረሰው መሪው ህወሓትም በብዙ ፈተናዎችና ውጣ ውረዶች  አልፎ ኢትዮጵያን እስከ ቅርብ ጊዜ የመራውን ኢህአዲግ እንዲመሰረትና እንዲደራጅ ጉልህ የአመራርነት ሚናን ተጫውቷል፡፡በዚህም በመላው የትግራይ ህዝብና የትግሉን ቋያ በተቀላቀሉት ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች በአጠቃላይም በኢትዮጵያ የፖለቲካ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ያለው መሆኑ ላይ  መተማመን ሊኖር ይገባል፡፡የኢህአዴግ የመንግስትነት ዘመን ከነሙሉ ውስንኖቶቹ  የዲሞክራሲ፣ የአንፃራዊ ሰላም እና ፍትሐዊ የሕዝቦች የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚደረገው ረጅም ጉዞ ጅማሬን ያረጋገጠ መሆኑን መካድ ዛሬ ከትላንት የተፈጠረ መሆኑን እንደመካድም የሚቆጠር ሲሆን፣ ዛሬን በትላንት ለመኖር የሚደረግ  ሙከራም በተመሳሳይ ደረጃ የህዝብን ተጋድሎ ከንቱ የሚያደረግ መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል።የተሻለች የነገይቱን ኢትዮጵያ የመፍጠር ሕልማችን በታሪክ ቅብብሎሽ የሚፈፀምና ያለንባቸውን ሁኔታዎቻችን በስክነት መረዳት፣ የአሁኑ ግዜ ሁኔታዎቻችን እውነት እና አረዳድ በጋራ መግባባት ላይ መመሰረትና የወደፊት መፃኢ ጊዚያችንን በይቅር ባይነትና በመቻቻል በጊዜ ሂደት ለመቅረፅ ዘመኑ ትልቅ የአደራ ሸክም ጭኖብናል፡፡ ይህ ሸክም መላ የሀገሪቱ ሊሂቃንና ህዝቦችን የሚመለከት መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል።በአሁኑ ሰዓት አገራችን ከመቸውም ጊዜ በላይ የተጋረጠባትን አጠቃላይ ውስጣዊ አደጋ ከአለማቀፋዊና አከባብያዊ ተለዋዋጭ የፖለቲካ የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ ለውጦች ጋር አያይዞ መገምገም የችግሩ ሙሉ ስእልና መፍትሄ ለማግኘት የሚረዳ ሁኖ ሳለ አንዳንድ የፖለቲካ ሀይሎች ባረጃና ባፈጀ  ክሱር የሴራ ፖለቲካ ስሌት ህዝብን ሲያደናግሩን የህዝብን መከራ ማብዛታቸው የሙሉ ጊዜ ስራ አድርገው ሲሰሩ መመልከት እጅግ አሳዛኝ ወቅታዊ ልምምድ ነው፡፡በየካቲት 11 በተለኮሰው ህዝባዊ እንቢተኝነትና የትጥቅ ትግል የትግራይ ህዝብ መስዋእትነት የከፈለ በተሸለ የነጻነት የሰላም እና የዲሞክራሲ ጥማት ሁኖ ሳለ ከብዙ አመታት በኋላም በልዩ የፖለቲካ ውጥረትና ወከባ የትግራይ ህዝብ አሁንም የተረጋጋ አየር ለመተንፈስ አዳጋች ሁኔታ ውስጥ ይገኛል፡፡  ህዝቡ ውጥረት ውስጥ እንዲገባ ቀደም ሲል እንደተገለጸው  የህዝቡን ትግል  በሚያንቋሽሹ ሃይሎች እና የህዝቡን ትግል  የቡዱን ትግል ለማደረግ በሚፈለጉ ሃይሎች ምክንያት  እየተከሰተ ያለ መሆኑ እንገነዘባለን።   ስለሆነም ጉዳዩን ለማረገብ  ህዝቡ ሰላም እና ደህንነት እንዲሰማው፤  በተለያዩ ጊዜያት ከተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች ሆን ተብለው የሚሰነዘሩ ጠባጫሪ ንግግሮች በአስቸኳይ ሊታረሙ የሚገባና ለወደፊትም ጥንቃቄ ሊደረግባቸው እንደሚገባ በአፅንኦት ለማሳሳብ እወዳለሁ፡፡ዛሬ ሃገራችንን ሰንጐ የያዛትን አክራሪ ብሄርተኛነት እና የፅንፈኝነት ክፉ በሽታ ምንጭና ምክንያት እንዳለው  ልናስተውል ይገባል፡፡ የህብረ ብሔራዊ  ፌደራሊዝም ስርዓቱ ምስረታ የብሔር ብሔረሰቦችን ማንነት ባህልና ታሪክ ሙሉ እውቅናና ጥበቃ የሚሰጥ ሲሆን የብሔር ማንነትና የህብረብሔር አንድነት በተመጣጠነ ሚዛን ለሐገረ መንግስትነት ግንባታ ተግባር ማዋልን የሚጠይቅ፤ ይህንንም በብሔራዊ መግባባትና ቅቡልነት ባለው የህግ ስርዓት ፅኑ መሰረት ላይ የመጣል ታሪካዊ ተልዕኮ መወጣትንም ጭምር ያካትታል፡፡ሆን ተብለው የሚወረወሩ የጥላቻ ቃላት በወቅቱ ፖለቲካ በሰከሩ የፖለቲካ፣ የሚዲያና የአክቲቪዝም ልሒቃን አቧራ ማሰባሰቢያ ዲስኩሮች ቢሆኑም አሁንና በሒደት ብዙ ዋጋ የሚያስከፍሉንና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ላይም ጥቁር ነጥብ የሚያስቀምጡ በመሆናቸው ማናቸውም ሰብዓዊ ፍጡራንና ለሰላም ለይቅር ባይነትና ለሀቀኛ ለውጥ የሚታገሉ ሃይሎች አጥብቀው ሊኮንናቸው ይገባል፡፡በሌላ በኩል የህዝቡን የነጻነት እና የእኩለነት ትግል  ለቡድናዊ እና ግላዊ ዓላማ ለማዋል የሚደረገው ሙከራ ውጤቱ ተመሳሳይ ነው።  የፖለቲካ ክስረት ዋነኛ መገለጫ ሕዝባዊ መሰረትን ማጣትና ተራማጅ የፖለቲካ ሃሳቦችን በማፍለቅ ለመምራት የሚያስችል ብቃት ንጥፈት ዋነኛ ተጠቃሾች ናቸው፡፡ የፖለቲካ መሪዎች የፖለቲካ ስልጣንን ከህዝብ መገልገያ መሳሪያነት ወደ ግልና ቡድናዊ የጥቅም ትስስር መጠቀሚያነት ካሸጋገሩት አመታት የተቆጠሩ ከመሆኑም ባሻገር ይህ ዝቅጠት ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ የኪሳራ ዋጋ ህዝብን እና ሀገርን እያስከፈለ ይገኛል፡፡የፖለቲካ አመራሩን ብቃትና ንቃት በሚመለከትም ተራማጅ አስተሳሰቦችን ለመፈተሽና ፈጥኖ ለመማር ከህዝብ ተጨባጭ ፍላጐት ጋርም በማጣጣም በዝግጅት የማዳበር ስራ ባለመስራቱም የከፋ የሐሳብ ድህነትና የፖለቲካ ንቃት ጉድለት የአመራር ደረጃ ክፍተታችን ሆኖብናል፡፡የሚዲያ ተቋማቶቻችንና ማህበረሰቡ በስፋት የሚጠቀምባቸው ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንም የሚያወጧቸውና የሚያሰራጭዋቸው አሉታዊ መልዕክቶች ምክንያት በህዝቦቻችን መካከል ሰላምና ዴሞክራሲ እንዳያብብ አድርጎታል፡፡ በአጠቃላይ እንደ ማህበረሰብ ግንዛቤያችንና አዝማሚያችን አደገኛ አቅጣጫ መያዙን ስንገነዘብ በሚድያ መስክ ሃላፊነታችንን ለመወጣት የሰራነው ስራ ውጤት ያላስገኘ መሆኑን ለመረዳት በመስኩ የሚታየውን አጠቃላይ ምስቅልቅል መመልከት በቂ ነው፡፡በተለይም አንዳንድ የማህበረሰብ አንቂዎች የተፅእኖ ፈጣሪነታቸውና የተቀባይነታቸው መሠረት ህዝብ እና የህዝብ ዘላቂ ፍላጐት መሆኑን በመገንዘብ ሃላፊነታቻውን በቅንነት በመወጣት በጐ ተግባር ከመፈፀም ይልቅ ሀላፊነት በጐደላቸው መልእክቶቻቸውን በመሰራጨት በህዝቦች መከከል መቃቀር በፈጠር ላይ ይገኛሉ ፡፡እነዚህ  የአክቲቪዝም ሃይላት ለጊዜያዊ ጥቅምና ከንቱ ውዳሴ ሲሉ ሚዛናዊ ያልሆኑ አንዳንድ ግዜም ሃሰተኛ መረጃዎችን በመፈብረክ እና በማሰራጨት በሃገር እና ህዝብ ላይ ክህደት ሲፈፅሙ ማየት የወቅቱ አይነተኛ አደጋ ሆኖ ተጋርጦብናል፤ ይህም በመስኩ አሳዛኝ ክሽፈት ነው ብለን ልንጠቅሰው እንችላለን፡፡ይህ ሲባል ሁሉም የሚዲያና የማበረሰብ አንቂዎች በዚህ ይፈረጃሉ ማለት ሳይሆን ለእውነትና ለህዝብ ጥቅም የቆሙ ሚድያዎችም መኖራቸው  ሊዘናጋ አይገባም ፡፡በመጨረሻም የየካቲት 11 ክብረ በዓል አከበበርና ድምቀትም   በአንድ በኩል  የተከፈለውን መስዋእተነትና ለማራከስ በሚፈልጉ ሃይሎች፤ በሌላ በኩል ድግሞ ህዝባዊ ትግሉን ለግልና ቡዱናዊ ፍላጎት ለማዋል በሚፈልጉ ሃይሎች  ኘሮፖጋንዳ ሳይጠለሽ  እንዲከበር የትግራይ ህዝብ ለዲሞክራሲ  መስዋዕትነት  በመክፈል የጋራ ታሪክ ያላቸው ብሔር ብሔረሰቦች በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያ እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በአጠቃላይ ማህበረሰቡ ልዩ ጥበቃ እንዲያደርጉለት ጥሪዬን እያስተላለፍኩኝ በአሉን ስናከብር ለነፃነት ለፍትህ ለሰላም ለዴሞክራሲ ሲሉ  ውድ ህይወታቸውን ለከፈሉ ሰማዕታት ያለኝን የላቀ ክብር እየገለጽኩ  ለመላው የትግራይ ህዝብ በአሁኑ ሰአት ወቅቱ የሚጠይቀውን የመቻቻል የአንድነት የሰላምና የብልጽግና ጉዞውን ከሌሎች ወንድማማች ህዝቦች ጋር ከማንኛውም ጊዜ በላይ ተባብሮና ተከባብሮ የሚኖርበትን እና የጋራ ብልጽግናና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥበት እንዲሆን እመኛለሁ፡፡ ", "passage_id": "0f2027a0e694b117ada7fc2228828364" }, { "cosine_sim_score": 0.369539350271225, "passage": "የሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ኦስማን መሃመድ በኢትዮጵያ በተከሰተው የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ለመግለፅ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል።ምክትል ፕሬዚዳንቱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አቀባበል አድርገውላቸዋል።ምክትል ፕሬዚዳንት ኦስማን መሃመድ አዲስ አበባ የመጡትም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ኢቲ 302 አውሮፕላን መከስከስ ምክንያት የደረሰውን አደጋ አስመልክቶ ለሱዳን መንግሥት እና ህዝብ የተሰማቸውን ሐዘን ለመግለፅ መሆኑ ተገልጿል፡፡(ምንጭ፡-የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)", "passage_id": "321b3f407c06ac77d91fd685d90f40f3" }, { "cosine_sim_score": 0.35872894525527954, "passage": "የትህትና ገመድ የመጨረሻዋ ቋጠሮ ብርቱ ክንድ ናት ሲሉ የገለጹት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከተሠነዘረች ሳታደቅቅ አትመለስም ብለዋል።ድንበር ለሚጋፉ የሰላምን እጅ መዘርጋት፤ ለሚፎክሩ የፍቅርን ልብ ማሳየት፤ ለሚወርሩ የዲፕሎማሲን መንገድ መምረጥ አቅም ከማጣት የሚመጣ አይደለም በማለትም ነው ሐሳባቸውን የጀመሩት። በስም የጠቀሱት አገር ግን የለም።\n", "passage_id": "dc3d66e422f2e92d17ebb0fc7c4b3fbb" } ]
87a0ba7482d6c850d92d233c6bc03f6a
c6ea3c48b2bb7b45bb31d952aec58b73
በተያዘው ክረምት ወራት በጎርፍ አደጋ ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሊጠቁ እንደሚችሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ
በክረምት ወራት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚከሰተው የጎርፍ አደጋ ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሊጠቁ እንደሚችሉ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፣ ብሄራዊ ሜትዎሮሎጂ እና የተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን በጋራ በመሆን በሀገሪቷ የክረምት ወቅት ሊፈጠር ይችላል ተብሎ በሚታሰበው ቅጽበታዊ ጎርፍ አደጋ እና ሊደረግ የሚገባውን ጥንቃቄ አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡በኢትዮጵያ በአጭር ጊዜ በሚዘንብ ዝናብ፣ በወንዞች እና ግድቦች መሙላት ምክንያት በተለያዩ የሃገሪቷ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋዎች እየተስተዋሉ ነው፡፡ በዚህም የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የጎርፍ አደጋው የሚያስከትለውን አደጋ ለመቀነስ እና ለመከላከል በፌደራል እና በክልል ደረጃ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየተሰራ መሆኑን የገለጸ ሲሆን፣ ለቅድመ ጎርፍ መከላከል እና በጎርፍ ወቅት 1.3 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በጎርፍ ሊጠቁ እንደሚችሉ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዳመና ዳሮታ ተናግረዋል፡፡በደቡብ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ እና አፋር ክልሎች በሚገኙ ሰባት ወረዳዎች ከ23 ሺህ 900 በላይ ሰዎች ላይ በጎርፍ አደጋ ጉዳት እንደደረሰም ምክትል ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡የብሄራዊ ሜትዎሮሎጂ ኤጀንሲ የ2011 የክረምት የአየር ፀባይ አዝማሚያን በተመለከተ በግንቦት ወር መረጃውን ለህዝብ ተደራሽ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡ በዚህም ባለፉት ሁለት የክረምት ወራት በአብዛኛው ሃገሪቷ ክፍል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደነበር መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡በሚቀጥሉት የክረምት ወራት ደግሞ መደበኛ እና ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚከሰት እና በአንዳንድ አካባቢዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ ያጋጥማል ተብሎ እንደሚጠበቅ የብሄራዊ ሜትዎሮሎጂ ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር አቶ ክንፈ ሃ/ማርያም ገልጸዋል፡፡በሀገሪቷ በተለያዩ አካባቢዎች በተለይ ቆቃ፣ መልከዋከና፣ ግልገል ጊቤ፣ ተከዘ እና ሌሎች ግድቦች ላይ እየተከሰተ ባለው የውሃ መሙላት ሳቢያ የጎርፍ አደጋ እንሚያጋጥማቸው ተገልጿል፡፡ግድቦቹ በመሙላታቸው በሰው እና በንብረት ላይ ከፍተኛ አደጋ እያስከተሉ እንደሚገኙ የገለጹት የተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ግዛው በግድቦቹ አካባቢ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ሊያጋጥም የሚችለውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል የጎርፍ ስጋት ወደሌለባቸው አካባቢዎች መሄድ እንደሚገባቸው ጠቁመዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32669/
[ { "cosine_sim_score": 0.5777338743209839, "passage": "አዲስ አበባ፡- በዘንድሮው የክረምት ወቅት የዝናብ መጠኑ በአብዛኛው መደበኛ ሆኖ የሚቀጥል በመሆኑ ለድርቅ የሚያጋልጥ የአየር ሁኔታ እንደሌለ የብሔራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጄንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው የትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዳይሬክተር ወይዘሮ ጫሊ ደበሌ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ በዘንድሮው የክረምት ወቅት የዝናብ መጠኑ እስከ ክረምቱ መጨረሻ ድረስ በአብዛኛው መደበኛና በአንዳንድ የአገሪቱ ክፍሎች ደግሞ ከመደበኛ በላይ ሆኖ ሊዘልቅ ይችላል፡፡ በመሆኑም በክረምቱ የሚዘንበው ዝናብ ለግብርና እንቅስቃሴዎች ምቹ ሁኔታዎችን እንደሚፈጥርና በምርት ዘመኑ ለድርቅ ሊያጋልጥ የሚችል የአየር ሁኔታ አይኖርም፡፡ ክረምት የሚባለው ከሰኔ እስከ መስከረም መጨረሻ ያሉትን አራት ወራት የሚያጠቃልል ወቅት መሆኑን ያመላከቱት ዳይሬክተሯ፤ በዘንድሮው የክረምት ወቅት ያሉት ዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ዝናብ ሰጪ የአየር ሁኔታዎች ምቹ ናቸው፡፡ ይኸውም በሰሜኑ ንፍቀ ክበብ በአትላንቲክና በደቡብ በሕንድና ፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኙ ሰፋፊ ውሃማ አካላት ላይ ከፍተኛ የአየር ግፊት በመፈጠሩና ይህም ለዝናብ መፈጠር ትልቅ አስተዋፅዖ የሚያበረክት መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በዘንድሮው የክረምት ወቅት በአብዛኛው ርጥበታማ የአየር ሁኔታ የሚፈጥርና የዝናብ መጠኑም በአብዛኛው የምዕራብና የሰሜን ምዕራብ፣ በደቡብና በመካከለኛው የአገሪቱ ክፍሎች መደበኛ፤ በምሥራቃዊ የአገሪቱ ክፍሎች መካከለኛና በአንዳንድ በምሥራቃዊና ምዕራባዊ ክፍሎች ደግሞ ከመደበኛም በላይ የዝናብ ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል በክረምቱ መጀመሪያ ላይ የተደረጉ አገር አቀፍና ዓለም አቀፍ የአየር ሁኔታ ትንበያዎች ማመላከታቸውን ዳይሬክተሯ ተናግረዋል፡፡ ዳይሬክተሯ እስከ ክረምቱ መጨረሻ ድረስ በመደበኛነት ይቀጥላል ተብሎ የሚጠበቀው የዝናብ መጠን ከሚያዝያ ወር ጀምሮ በበልግ ተዘርተው ለበቀሉና እንደየአካባቢው ሁኔታ በቀጣይም ለሚዘሩ ሰብሎች ተስማሚ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ለድርቅ የሚያሰጋ የዝናብና የአየር ሁኔታ አለመኖሩን በተደረጉ ትንበያዎች መረጋገጡን ያመላከቱት ዳይሬክተሯ ከዚያ ይልቅ ለግብርና ሥራዎች የሚያመች የዝናብና የአየር ሁኔታ እንደሚኖር የተተነበየ በመሆኑ አርሶ አደሩ ምርትና ምርታማነቱን ለማሳደግ እንደ መልካም አጋጣሚ ሊጠቀምበት የሚገባ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ዳይሬክተሯ ለሙሉ ክረምት ወቅት የተሰጠውን ብቻ ሳይሆን በየአስር ቀናቱና በየወሩ የሚሰጡትን የአየር ሁኔታ ቅድመ ትንበያዎች በንቃት በመከታተልና በመተግበር ምቹ ሁኔታዎችን መጠቀም ብቻ ሳይሆን ሊፈጠሩ የሚችሉ አሉታዊ ተፅዕኖዎችንም አስቀድሞ በመከላከልና እንዲቀንሱ በማድረግ አርሶ አደሩ ክረምቱን መልካም ውጤት ለማግኘት ሊጠቀምበት እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ አዲስ ዘመን ሰኔ 16/2012 ይበል ካሳ", "passage_id": "5a3cb84ce3c0838c7c53cf9374e3f536" }, { "cosine_sim_score": 0.5772789120674133, "passage": "አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥና በግጭት ምክንያት የተረጂዎች ቁጥር ስምንት ሚሊዮን መድረሱን ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ምክትል\nኮሚሽነር ዳመነ ዳሮታ  ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት በ2011\nዓ.ም ታህሳስ ወር መጨረሻ ድረስ  በተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች\nየተረጂዎች ቁጥር በአገሪቱ ሰባት  ነጥብ 95 ነበር። ከጥር ወር\n2011 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ የተረጂዎች ቁጥር ስምንት ሚሊዮን ደርሷል። ከነዚህ\nመካከል  ሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን የሚሆኑት በሀገሪቱ በተፈጠሩ\nግጭቶች የተፈናቀሉ መሆናቸውን ገልጸዋል።እንደ\nአቶ ዳመነ ገለጻ፣ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ ከኦሮሚያና ከሶማሌ ግጭቶች ጋር ተያይዞ  የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም  በቅንጂታዊ \nሥራ መሰራቱን የጠቆሙት ምክትል ኮሚሽነሩ፣ በዚሁ መሰረት አንድ ሚሊዮን 20 ሺህ 234 ሰዎች  ወደ  ቀያቸው  መመለሳቸውን አንድ ሚሊዮን 787 ሺህ 931 ሰዎች ደግሞ በመጠለያ ካምፖች\nውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል።  የመኸር\nምርትና የበልግ ምርትን መሰረት በማድረግ በየሥድስት ወሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሚመሩት ግብረ ኃይል መደበኛ  ግምገማ  እንደሚካሄድ\nየጠቆሙት ኮሚሽነሩ ተረጅዎቹ 60 በመቶ በመንግስት፣ 22 በመቶ በዓለም ምግብ ፕሮግራም እና 18 በመቶ ደግሞ መንግስታዊ ባልሆኑ  ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጥምረት ድጋፉ እየተደረገላቸው መሆኑን አመልክተዋል።አዲስ ዘመን\nየካቲት 21/2011", "passage_id": "9731a57fcadb03fc25ff84ab139c7d3a" }, { "cosine_sim_score": 0.5646337866783142, "passage": "በሚያዝያ ወር በተደረገ ጥናት በሶማሌ ክልል በሸበሌ ዞን 165 ሺሕ የሚጠጉ ዜጎች በጎርፍ መጠቃታቸውን፣ ከእነዚህም ውስጥ 98 ሺሕ ያህል ሰዎች ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ተገለጸ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ በዚህ ሳምንት በወጣው ሳምንታዊ ሪፖርት፣ በክልሉ በተከሰተው ጎርፍ ሁለት ወረዳዎች ውስጥ አምስት ሺሕ ቤቶች መውደማቸውን፣ በሸበሌ ዞን የሚገኙ 72 ትምህርት ቤቶችና 63 የጤና ተቋማት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውቋል፡፡ በደረሰው አደጋም የተለያዩ መጠን ያላቸው የሕክምና መድኃኒቶችና መገልገያዎች አብረው መውደማቸውን ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ቀላፎና ሙስቲሂል በተባሉ ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚኖሩ 14 ሺሕ የሚጠጉ ነዋሪዎች ከሌሎች የዞኑ አካባቢዎች ጋር የሚያገናኛቸው የየብስ ትራንስፖርት በጎርፍ ምክንያት ተቋርጧል፡፡    በተመሳሳይ በሶማሌ ክልል በዶሎ ኦዶ ከተማና በሊበን ዞን የሚገኙ 26 ሺሕ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት መፈናቀላቸው በሪፖርቱ አመልክቷል፡፡ ከሶማሌ ክልል በተጨማሪ የጎርፍ አደጋ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ፣ በባሌ፣ በቦረና፣ በምሥራቅና በምዕራብ ሐረርጌ፣ እንዲሁም በጉጂ ዞኖች መከሰቱን ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡ ከአደጋው ጋር በተያያዘ በተሠራው ጥናት መሠረት በሸበሌ ዞን ብቻ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ለመደገፍ አምስት ሚሊዮን ዶላር በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ፣ ይህም በተለይ ንፁህ ውኃ ለማቅረብ፣ እንዲሁም በጎርፉ ምክንያት ሊከሰቱ የሚችሉ ወረርሽኞችን ለመከላከል እንደሚውል ተገልጿል፡፡ በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ የሚመራ የልዑካን ቡድን፣ በጎርፉ የተጠቁ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተዟዙሮ መጎብኘቱ በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡ ", "passage_id": "242616c5e546d1a015dc2d6b800e7616" }, { "cosine_sim_score": 0.5597096681594849, "passage": "በዘንድሮው ክረምት ባብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የዝናብ እጥረት መከሰቱን የብሄራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። ይህንኑ መነሻ በማድረግም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ብሄራዊ የአደጋ መከላከል ኮሚቴ መቋቋሙ ተገልጿል። የዝናቡ እጥረት በሰዎችና በእንስሳት ላይ ያደረሰው ጉዳት ስለመኖሩ መንግሥት እስካሁን ባለው ጊዜ የሰጠው ዝርዝር መግለጫ የለም።ያሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ያነጋገራቸው የአፋርና የኢሣ ማህበረሰብ መሪዎች ግን ሰዎችና በርካታ ከብቶች መሞታቸውን ገልጸው የክልልና የፌዴራል መንግሥት እንዲሁም ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእርዳታ እJune እንዲዘረጋ ተማጽነዋል።የአዲስ አበባው ዘጋብያን እስክንደር ፍሬው ዝርዝር ዘገባውን ልኳል። ያድምጡ ", "passage_id": "1e299f8c09c8aa0dc0955d1901d2855b" }, { "cosine_sim_score": 0.5250881910324097, "passage": "በዘንድሮ የበጀት ዓመት ለድርቅ ተጋላጭ የሆኑ ወገኖች ቁጥር 7ነጥብ6 ሚሊዮን መድረሱን  የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ ።የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዱ ለዋሚኮ እንደገለጹት በዘንድሮ ዓመት የዝናብ  እጥረት   ባስከተለው ድርቅ ምክንያት ከጥር  ወር ጀምሮ 5ነጥብ6  ሚሊዮን  ወገኖች   ድጋፍ  ሲደርግላቸው  የቆየ ሲሆን ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የተረጂዎች ቁጥር በ2ሚሊዮን 68ሺ ማደጉን ኮሚሽኑ አስታውቋል ።እንደ አቶ ደበበ ማብራሪያ የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር ያደገው በኦሮሚያ ፣ በደቡብና በአማራ ክልሎች በበልግ የተጠበቀው ዝናብ ባለመዝነቡና  ባለፈው የመኸር ወቅት በሦስቱም ክልሎች  የውርጭ ክስተት በሰብል ላይ  ጉዳት  በማድረሱ ምክንያት ነው ።ኮሚሽኑ በዘንድሮ የበጀት ዓመት ከሚያዚያ እስከ ሰኔ ድረስ ለ2 ሚሊዮን 68ሺ ለሚደርሱ የድርቅ ተጎጂዎች የዕለት እርዳታ የሚውል ተጨማሪ 432ሺ 515 ሜትሪክ ቶን እህል ፣ አልሚ ምግብ፣ ጥራጥሬናዘይት ድጋፍ  ከመጠባበቂያ የምግብ ክምችት በመውሰድ እየተሠራጨ መሆኑን  አቶ  ደበበ አመልክተዋል ።  በዘንድሮ ዓመት በድርቅ ተጋላጭ  የሆኑት  አካባቢዎች  የቆላማናአርብቶ አደሩ የሚበዛባቸው አካባቢዎች  መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ  ደበበ   ለሰውና እንስሳት  የሚውል የውሃ እጥረትና የእንስሳት መኖን  ለማዳረስ  የተቀናጀ  እንቅስቃሴ እየተካሄደ መሆኑን  ገልጸዋል ።ድርቁ  በተባባሰባቸው በኦሮሚያ ክልል በቦረና፣ ምዕራብ ጉጂ፣ ጉጂናባሌ   ዞኖች  በሁለት ዙር 260ሺ  እሥር የእንስሳትመኖ ሣር   መከፋፈሉን  እንዲሁም   በደቡብ ክልል ለጋሞጎፋ የሰገን ህዝቦች ዞን በአጠቃላይ 40ሺ እሥር የእንስሳት መኖ ሣር  መዳረሱን  አቶ  ደበበ አብራርተዋል  ።በሶማሌና በአፋር  ክልሎች  መስኖ መሰረት ያደረገ የእንስሳት መኖ ልማት  እየተካሄደ መሆኑን የጠቀሱት አቶ ደበበ  በአፋር በ1ሺ ሄክታር መሬት  ላይና በሶማሌ ክልል በ300  ሄክታር መሬት ላየ  የእንስሳት መኖ  በማልማት  ችግሩን ለመፍታት ጥረት  እየተደረገ ነው ብለዋል ።በአገሪቱ  የተለያዩ  ክልሎች በዝናብ እጥረት ምክንያት የተከሰተውን  ድርቅ ለመከላከል በክልሎች  የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኛውና  ልማታዊ ባለሃብቱ የበኩሉን የእርዳታ ድጋፍ  አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን  ኮሚሽኑ አመልክቷል ።", "passage_id": "b0a201e9ac24aa12d729dc4897d371ee" }, { "cosine_sim_score": 0.524652898311615, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ ቡድን በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች የዘዋውረው ጎብኝተዋል።በጉብኝቱም በአፋር ክልል በአዋሽ ወንዝ ከመጠን ባለፈ መጨመር ምክንያት ህይወታቸውና ንብረታቸው ለአደጋ የተጋለጡ ዜጎቻችንን ሁኔታ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።ወንዙ ከ30 ዓመት ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በከፍተኛ መጠን በመጨመሩ ምክንያት በተለይም ከቆቃና ከከሰም ግድብ አቅም በላይ የሆነው ውሃ ከአዋሽ እስከ አፋምቦ ድረስ በአካባቢው ማህበረሰብ ላይ ጉዳት ማድረሱ ይታወቃል።የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ጉብኝቱን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ የክልልና ፌደራል መንግስቱ አደጋ ሊከሰት እንደሚችል በማሰብ ቀድሞ ሰፊ ርብርብ ማድረጉ እንደተጠበቀ ሆኖ አደጋው ከተገመተው በላይ ሰፋ ብሎ በመምጣቱ ችግሩ ሊከፋ ችሏል ብለዋል።አሁንም በርካታ ቤተሰቦች የአስቸኳይ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ከመኖራቸውም በላይ ቀጣይ ጉዳት እንዳይደርስም የተጀመረውን እርዳታ አጠናክሮ ከመቀጠል ጎን ለጎን ወንዙን ወደ ተለመደው ፍሰቱ ለመመለስ የተቀናጀ ርብርብ እንደሚጠይቅም አስታውቀዋል።የክልሉ መንግስት፣ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ መከላከያ ሰራዊት፣ የፌደራል ፖሊስ አባላት፣ የአደጋ ስጋት መከላከል አመራሮችና ሰራተኞች በአጠቃላይ አደጋው ከደረሰበት ጊዜ አንስቶ በህይወት አድንም ይሁን በተለያየ መንገድ አደጋውን የመከላከል ተግባራት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝም ገልፀዋል።“በዚህ የነፍስ አድን ተግባር የተረባረባችሁና አንድም የህይወት ዋጋ እንዳይከፈል ያስቻላቹ ወገኖቼ በሙሉ የላቀ አክብሮትና ምስጋናዬ ይድረሳችሁ” ብለዋል የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል።በቀጣይም አደጋውን በዘላቂነት ደረጃ በደረጃ ለመፋታት የአጭር የመካከለኛና የረጅም ጊዜ እቅዶችን በማስቀመጥ የተጀመረው ጥረት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁሉ በመቀናጀት ከግብ ለማድረስ እንደሚሰራም አስታውቀዋል።ችግሩን ለመቋቋምና ህብረተሰቡን መልሶ ለማቋቋም አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለንም ብለዋል።በተጨማሪም ሚኒስትሯ በመተሓራ እና ዙርያዋ በሚገኙ ወረዳዎች በጎርፍ ጉዳት የደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በሚገኙባቸው ጊዜያዊ መጠለያ ጣብያዎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡በመንግሥት የተጀመረው ሁለንተናዊ ጥረት ከአጭር ከመካከለኛና ከረዥም ጊዜ አንፃር ዜጎችን ወደ ተረጋጋ ህይወት እስኪመለሱ የሚከናወኑ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።እናቶች ህፃናት በእድሜ የገፉ አባቶች፤ የሚያጠቡና ነፋሰ ጡር ሴቶች የበለጠ ትኩረት ያስፈልጋቸዋል ያሉት ሚኒስትሯ፤ በፍጥነት የሰብአዊ እርዳታዎችን የማድረስና የማቋቋም ተግባር ውስጥ በመግባት የተሄደበት ጥረት ከዳር እስኪደርስ ርብርቡ እንደሚቀጥልም በፈስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።ሚኒስትሯ ይህ ሁኔታ የሚያልፍ ነዉ ፤ስንተባበር የማንሻገረው ዳገት የማንወጣው ተራራ አይኖርም ነው ያሉት።", "passage_id": "f54a8bb418f14c35b035df6d4e5cd86b" }, { "cosine_sim_score": 0.5134137868881226, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር ክልል በጎርፍ አደጋ ከቀያቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ማዕከላት የሚገኙ ዜጎች ለኮሮና ቫይረስ እንዳይጋለጡ እየተሰራ ነው።ከሰሞኑ በክልሉ 18 ወረዳዎች የተከሰተው ጎርፍ ከ67 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ላይ የጎዳት አድርሷል፡፡የአፋር ክልል አደጋ መከላከልና እርዳታ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ መሐመድ ሁሴን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት የነዋሪዎቹ ህይወት በጎርፍ አደጋ እንዳይጠፋ በፌደራልና በክልሉ መንግስት ርብርብ ተደርጓል።ሆኖም የነዋሪዎችን ህይወት ከጎርፍ አደጋው የማዳን ስራው የኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ማከናወኑ ላይ ክፍተት ነበር ብለዋል።አሁን ላይ ከ12 ወረዳዎች የጤና ኤክስቴንሽን እና ሌሎች የጤና ባለሙያዎችን ወደ መጠለያ ማዕከላቱ እንዲንቀሳቀሱ በማድረግ የተፈናቃዮቹን ጤና ሁኔታ ክትትል የማድረግ ስራ ተጀምሯልም ነው ያሉት።የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ በበኩላቸው በክልሉ ጊዜያዊ ተንቀሳቃሽ ክሊኒክ እንዲቋቋም በማድረግ በጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች እየተንቀሳቀሱ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።የቫይረሱን አስከፊነት በተመለከተ ግንዛቤ መፍጠር ቢቻልም የአስተሳሰብ ለውጥ በሚፈለገው ደረጃ ባለመኖሩ በስፋት መዘናጋት ይታያል ነው የሚሉት ምክትል የቢሮ ሃላፊው።በዚህም ለኮሮና ቫይረስ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ ሴቶች፣ ህጻናትንና ነብሰጡሮች በጎርፍ ምክንያት ከተፈናቀሉ ዜጎች በመለየት የተለየ ክትትል በጤና ባለሙያዎች እየተደረገላቸው ይገኛል።በሁሉም ጊዜያዊ የመጠለያ ማዕከላት ከነገ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ይጀመራል ነው የተባለው፡፡ምርመራውን ተከትሎ ቫይረሱ የሚገኝባቸው ተፈናቃዮች ካሉ በመለየት ክትትል እና ህክምና ለማድረግ የሚያስችሉ ማዕከላትም ተቋቁመዋል።ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ የሚሆን ከሆነም የጎርፍ አደጋው ከተከሰተባቸው 12 ወረዳዎች ውጭ በሚገኙ ሆስፒታሎች ለማስተናገድ ዝግጅት ተደርጓል ነው የተባለው። በበላይ ተስፋዬ", "passage_id": "9e9076a4acd631b921054e80d995a921" }, { "cosine_sim_score": 0.5130709409713745, "passage": ":- ወቅቱ ክረምት መሆኑን ተከትሎ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ሊከሰቱ የሚችሉ የጎርፍ አደጋዎችን ከመከላከል አኳያ ኅብረተሰቡ ከተማዋን ለጎርፍ ከሚዳርጉ ተግባራት እንዲቆጠብ ተጠየቀ። የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራርኮሚሽን የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን መኮንን በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፣ በተለያዩ ምክንያቶች ተቆፋፍረው ክፍት የተተዉ ጉድጓዶች፣ የውሃ መውረጃ ቦዮች፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችና ወንዞች ላይ ተረፈ ምርቶችንና ቆሻሻዎችን መጣል ለጎርፍ አደጋ መከሰትና መባባስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስለሚያደርግ ኅብረተሰቡ ከዚህ ድርጊት በመቆጠብና አካባቢን በማፅዳት አደጋን ለመከላከል፤ ከተከሰተም ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ የሚደረጉ ጥረቶችን በመደገፍ የበኩሉን ተሳትፎ ሊያደርግ ይገባል። በአሁኑ ሰዓት\nበአስሩም ክፍለ ከተሞች ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎች በጥናት ተለይተው ታውቀዋል ያሉት አቶ ሰለሞን መስሪያ ቤታቸው ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሊደርሱ የሚችሉ አደጋዎችን ከወዲሁ ለመከላከል አስፈላጊው ጥረት ሁሉ በመደረግ ላይ ነው ብለዋል። የከተማዋ መልካምድራዊ አቀማመጥ፣ የመንገዶች አገነባብ፣ በርካታ ነዋሪዎች በወንዝ ዳር መኖራቸው፣ በከባድ ዝናብ ወንዞች መሙላት፣ የጎርፍ መከላከያ ግንብ አለመኖር፣ ሕገ-ወጥ ግንባታዎች፣ በፕላን አለመመራት እና የመሳሰሉት ለአደጋ ክስተት ምክንያት ናቸው የሚሉት አቶ ሰለሞን በዚህ የክረምት ወቅት በከተማዋ በአጠቃላይ 20ሺህ 955 አባወራዎች፣ 4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረትና 990 ተቋማት ለጎርፍ አደጋ የተጋለጡ መሆናቸውን ተናግረዋል። እንደ ዋና ዳይሬክተሩ ማሳሰቢያ የክረምት ወቅት ቅዝቃዜን ለመከላከልና ምግብ ለማብሰል ከሰልን በቤት ውስጥ በምንጠቀምበት ጊዜ በርና መስኮት በመክፈት በቂ የአየር ምልልስ እንዲኖር በማድረግ፣ በመጨረሻም ከሰሉን በውሃ በማጥፋት ሊደርስ የሚችልን ሰብአዊ አደጋም ሆነ የንብረት መውደምን ልንከላከል ይገባል። በተፈጥሮም ሆነ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ሳይታሰብ የሚከሰትና የኅብረተሰቡን የዕለት ተዕለት ኑሮ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተጓጉል፣ በሰው፣ በንብረትና አካባቢ ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳት፣ እልቂትና ተፅእኖ ሊያስከትሉ የሚችሉ አደጋዎችን መከላከልና የጋራ ደህንነትን መጠበቅ የአንድ መስሪያ ቤት ኃላፊነት ብቻ አይደለም የሚሉት ዳይሬክተሩ ችግሩ እንዳይከሰት ከተከሰተም የመቆጣጠርና ሊደርስ የሚችለውን አደጋ የመቀነስ ተግባር ከግለሰብ ጀምሮ የሁሉም የከተማዋ ነዋሪና ሌሎች ባለድርሻ አካላት መሆኑንም ተናግረዋል። ከቀላል እስከ\nከባድ አደጋዎች እየደረሰባት\nያለችው አዲስ አበባ\nየአሁኑን ብቻ ሳይሆን\nየወደፊት የእድገት አቅጣጫዋ\nላይ ሁሉ አደጋ\nእየደቀኑ ይገኛሉ የሚሉት\nአቶ ሰለሞን ከምን\nጊዜውም በላይ እያንዳንዱ\nነዋሪና ባለድርሻ አካላት\nተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸውም\nአስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 1/2011", "passage_id": "d0689aa0e9c5240c59cb460414c7220e" }, { "cosine_sim_score": 0.49254876375198364, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገሪቱ ከፍተኛ የዝናብ ስርጭት በሚያስከትለው የጎርፍ አደጋ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንዳይባባስ ተጋላጭ የሆኑ ተፋሰሶች የቅድመ መከላከል ስራቸው በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት 7ኛ መደበኛ ስብሰባ በምስል ተደግፎ ተካሄዷል።የምክር ቤቱ ሰብሳቢ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ እንደተናገሩት፥ ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየት እና የቅድመ መከላከል ስራዎችን በፍጥነት ማከናወን ይገባል።በጎርፍ ምክንያት የሚከሰተው አደጋ ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመግታት የተጀመረውን ሃገራዊ ጥረት በእጅጉ እንደሚፈታተነው አስረድተዋል።ከፊት ለፊት የሚገጥሙ ውስብስብ ችግሮችን አስቀድሞ በቅድመ መከላከል ስራዎች በሚገባ መመከት የሚቻልበትን አቅም ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የማህበረሰቡን ግንዛቤ ጎን ለጎን ማጎልበት ይገባልም ነው ያሉት።የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በበኩላቸው፥ የቅድመ መከላከል ስራዎች መካከል የወንዝ አቅጣጫ አመራር እና የጎርፍ መከላከል ዳይክ ስራና ጥገና እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።የተጠናከረ የግድብ አስተዳደር እና የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ደረጃ የማሳደግ ስራዎች በመከናወን ላይ እንደሆኑም ጠቁመዋል።በመጨረሻም ከክልሎች ጋር በመቀናጀት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አሳሳቢነት ከግንዛቤ በማስገባት፤ ከፍተኛ የጎርፍ ስጋት የተደቀነባቸውን አካባቢዎች ቅድሚያ በመስጠት ወጪ ቆጣቢ በሆነ አግባብ የቅድመ መከላከል ስራዎች እንዲጠናቀቁ ምክር ቤቱ አቅጣጫ አስቀምጧል።", "passage_id": "20e6d6f59e9cad536ce3e9d90e250f01" }, { "cosine_sim_score": 0.4884868860244751, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ የሰጎ እና የሲሌ ወንዝ በመሙላቱ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ በተለያዩ ቀበሌዎች ላይ የንብረት ጉዳት ደረሰ።በአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ትላንት ለሊት የጣለውን ዝናብ  ተከትሎ የሰጎ እና ሲሌ ወንዝ በመሙላቱ ቆላ ሸሌ፣ ቤሌ ንኡስ ፣ሸሌ ሜላ እና ኤልጎ ቀበሌዎች ላይ   የጎርፍ አደጋ  ተከስቷል።በዚህም  በቀበሌው የሚገኙ አብዛኛው ቤቶች በውሀ ተውጠዋል ፣ የቤት ንብረት ወድሟል ፣በማሣ ላይ ያለ ቋሚ ሰብል እና ንብረት ላይም ጉዳት ደርሷል ነው የተባለው።በቀበሌዎቹ ሰብአዊ እርዳታ በፍጥነት ለማድረስ እንቅስቃሴ መጀመሩን ከጋሞ ዞን አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡በተያያዘ ዜና በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ እየጣለ ባለው ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ በተከሠተ የመሬት ናዳ የተፈናቀሉ ዜጎችን በዘላቂነት ለማቋቋም እየተሰራ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡በአደጋው የሰው ህይወት ከመጥፋቱ ባሻገር 170 ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል ነው የተባለው፡፡ወቅቱን ያልጠበቀው ዝናብ በመቀጠሉ ምክንያት ተመሳሳይ አደጋ ሊደርስ ይችላል ተብሎ በተገመቱ አካባቢዎች የሚኖሩ ወገኖችን የማንሳት ስራ መሠራቱ ተገልጿል፡፡እንዲሁም በዞኑ ከፍታማ ቦታዎች እና ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ ዞኑ አሳስቧል።", "passage_id": "9eff3358ff0bcc05b1c03eb91d5616a9" }, { "cosine_sim_score": 0.48179566860198975, "passage": " በመጪው የነሐሴ አጋማሽ ቀናትና  በመስከረም ወር በአገሪቱ  የተሻለ የዝናብ መጠንና ሥርጭት እንደሚኖር የብሔራዊ ሚቲዮዎሮሎጂ  ኤጀንሲ አስታወቀ።በኤጀንሲው  የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ የአየር ሁኔታ ትንበያ ቡድን አስተባባሪ ወይዘሮ ጫሊ ደበሌ በዛሬው ዕለት ለዋልታ እንደገለጹት በሰኔናሐምሌ ወራት  በአገሪቱ ሰሜናዊና ምስራቃዊ አጋማሽ የተከሰተው የዝናብ መጠንና ሥርጭት መዛባት በነሐሴ ወር አጋማሽና በመስከረም ወር መሻሻሎችን እንደሚያስመዘግብ አመልክተዋል።ከሰኔ ወር ጀምሮ በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች በተለይም  በደቡባዊ  አጋማሽ ክፍሎች የዝናብ መጠንና ሥርጭቱ የተሻለ እንደነበር የጠቆሙት ወይዘሮ ጫሊ በሐምሌ ወር በአማራ ፤በትግራይ፤ በአፋር፤በኦሮሚያ ምስራቃዊ አጋማሽ፤ በድሬዳዋ ፤በሐረሪና በሶማሌ አካባቢዎች ዝናቡ መደበኛ ሥርጭቱን ተከትሎ አልቀጠለም ብለዋል ።የኤልኒኖ ክስተት በግንቦት ወር በአገሪቱ መታየት ከጀመረበት አንስቶ ኤጀንሲው ከሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላትና ፖሊሲ አውጪዎች ጋር በመሆንጋር ውይይት ሲያካሄድ መቆየቱን የገለጹት ወይዘሮ ጫሊ አስቀድሞ ትንበያዎችን በመጠቀም  ለህብረተሰቡ ተገቢውን መረጃ ማሠራጨቱን ገልጸዋል ።በአንዳንድ የአገሪቱ ፀሃያማ ቦታዎች ቅጽበታዊ ጎርፍ  ሊከሰት  እንደሚችል የተለያዩ የትንበያ መረጃዎች እንደሚጠቁሙ የገለጹት ወይዘሮ ጫሊ በመስከረም ወር በአፋር፤ አማራናትግራይ ምስራቃዊ አካባቢዎች የዝናብ መጠን እንደሚቀንስና በአገሪቱ የደቡባዊ አጋማሽ አካባቢዎች ደግሞ ዝናቡ በመስከረም ወርም ይጠናከራል ተብሎ እንደሚጠበቅ አብራርተዋል ።በመጪው በጋ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ  በአገሪቱ ይከሰታል ትብሎ እንደሚጠበቅና የአገሪቱን የውሃ አቅርቦት የግጦሽ መሬትን በማሻሻል ረገድ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የጠቀሱት ወይዘሮ ጫሊ በሌላ በኩል በደረሱ ሰብሎች ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ከባለሙያዎች ጋር  የቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።ኤጀንሲው የክረምቱን  የአየር ሁኔታ የሚያጠና ግብር ኃይል ማቋቋሙን  ያስረዱት ወይዘሮ ጫሊ በየሳምንቱና በየዕለቱ  የኤጀንሲው ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ሠራተኞች በገጠር ከሚገኙት የግብርና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች ጋር በመሆን በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ትንበያን በማውጣት ምክክረ እየተደገ ይገኛል ብለዋል ።የብሔራዊ  ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ  በአገሪቱ  የዝናብ  ሥርጭትን በተመለከተ በባለሙያዎች የሚሠጡትን ወቅታዊ  መረጃዎችን  በጥብቅ እንዲከታተል ጥሪ አቅርበዋል።", "passage_id": "ba5021f962f182fa6b9ea1fceeaedefb" }, { "cosine_sim_score": 0.48086944222450256, "passage": "አዲስ አበባ፡- ባለፈው ክረምት ወር በመላ አገሪቱ የተስተዋለው የዝናብ መጠንና ስርጭት በአብዛኛው ጥሩ ገፅታው ያመናል በተለይም ለግብርናው ስራና ለውሃ አቅርቦት ምቹ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑን ብሄራዊ የሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። በቀጣዩ ዓመት በጋ ወቅት በብዙ አገሪቱ አካባቢዎች ላይ አንፃራዊ እርጥበታማ አየር ፀባይ ሊዘወተር እንደሚችልም አስገንዝቧል። ኤጀንሲው ያለፈው ወር ክረምት 2011 ዓ.ም ወቅት የአየር ጸባይ ግምገማና በሚቀጥለው በጋ ወቅት የሚጠበቀው የአየር አዝማሚያ አስመልከቶ ትላንት ገለፃ አድርጓል። ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈጠነ ተሾመ እንዳስታወቁት፣ የዘንድሮው የክረምት ወቅት ዝናብ መደበኛውን ፈር ተከትሎ የጀመረ ቢሆንም በአወጣጥ ረገድ ግን ከሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ ክፍሎች ላይ ከመደበኛው የመውጫ ጊዜ መዘግየት ተስተውሎበታል። ክረምቱ በተለያዩ የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የአገሪቱ ስፍራዎች ላይ በመጠንም ሆነ በሥርጭት የተስፋፋና የተጠናከረ ነበር። በዚህም በአብዛኛው መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ በክረምት የዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች ላይ ሊመዘገብ ችሏል። በክረምቱ አራት ወራት\nበብዙ የአገሪቱ አካባቢዎች\nላይ በተለያዩ ቀናት\nከፍተኛ መጠን ያለው\nዝናብ መጣሉ ያስታወሱት\nአቶ ፈጠነ፣ይህም ለወንዞችን\nሙላትን ለቅፅበታዊ ጎርፍ\nመከሰትና በአንዳንድ ቦታዎችም\nበሰብሎችና በንብረት ላይ\nአደጋ ማስከተሉን አብራርተዋል። በአጠቃላይ ባለፈው ክረምት\nወር በመላ አገሪቱ\nየተስተዋለው የዝናብ መጠንና\nስርጭት በአብዛኛው ጥሩ\nገፅታው ያመዘነ፣ ለተለያዩ\nኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች\nበተለይም ለግብርናው ስራና\nለውሃ አቅርቦት ምቹ\nሁኔታ የፈጠረ ነው\nብለዋል። ቀጣዩ የበጋ ወቅት በትንበያ መሰረትም በአብዛኛው እርጥበታማ የአየር ጠባይ እንደሚመዘገብ የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው የሆኑት ደቡብና ደቡብ ምስራቅ አገሪቱ ክፍሎች በአብዛኛው ከመደበኛ በላይ እንዲሁም በበጋ ወቅት ከመደበኛ ሁኔታ ደረቅ ሆነው የሚቆዩት የአገሪቱ ሰሜናዊው አጋማሽ ላይ ወቅታዊ ያልሆነ ዝናብ ሊያጋጥም እንደሚችልም አብራርተዋል። ከጥቅምት እስከ ጥር ባሉት የበጋ ወቅት ከመደበኛ ሁኔታ የሚዘወተረው የውርጭ ክስተትና የሌሊቱና የማለዳ ቅዝቃዜም የጎላ ጥንካሬ እንደማይኖረውና ከመደበኛው በታች ሆኖ እንደሚቆይም ጠቁመዋል። ሕብረተሰቡ በመጪው ወቅት የሚጠበቀውን የአየር ጠባይ ክስተት ከግምት በማስገባት የሚያከናውናቸውን የግብርና ስራና ሌሎችም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ስራዎች ከሚመለከታቸው የዘርፍ ባለሙያዎች ጋር በመመካከር አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል። በተለይ በጋው ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት የደቡብና በደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ ዝናቡ በመጠንም ሆነ በስርጭት አመርቂ ገፅታ እንደሚኖረው በመጠቆም፣አርብቶ አደሩና ከፊል አርብቶ አደሩ ማህበረሰብ ቀጣዩን የበጋ ወቅት እርጥበት በአግባቡ እንዲጠቀም ኤጀንሲው አሳስቧል።አዲስ ዘመን መስከረም 22/2012 ታምራት ተስፋዬ ", "passage_id": "cfa227099cb8d4e3aa7b1830cd4f46d3" }, { "cosine_sim_score": 0.47351932525634766, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአብዛኛው የሀገሪቱ አከባቢ እየጣለ ያለው ዝናብ በተወሰኑ አከባቢዎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሄራዊ ሜትሮለጂ ኤጀንሲ ገለፀ።ተጠናክሮ ሚቀጥለው ዝናብ በተወሰኑ አከባቢዎች ላይ ጎርፍ የሚያስከትል ቢሆንም፤ ለግብርናው ዘርፍ ግን ጠቃሚ ነው ብሏል ኤጀንሲው።በኤጀንሲው የሜትሮሎጂ የአየር ሁኔታ እና የአየር ፀባይ ትንበያ ባለሞያ አቶ ታምሩ ከበደ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ደቡብ ምእራብ፣ ጋምቤላ፣ ደቡብ ህዝቦች፣ አብዛኛው ኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ክልሎች ጠንከር ያለው ዝናብ ተጠናክሮ የሚቀጠልባቸው አከባቢዎች ይሆናል።በግብርና ሚንስቴር የግብርና ኤክስቴንሽን ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ግርማሜ ጋሩማም፥ ከወቅቱ ቀድሞ በመላ ሀገሪቱ እየጣለ ያለው ዝናብ ለበልግ ምርታማነት እና ለቀጣይ ለመኸር እርሻውን ዝግጅት ከፍተኛ ጥቅም አለው ብለዋል።የሚጥለው ዝናብ ከመጠን በላይ በመሆኑ አርሶ አደሮቹ ጎርፍ ወደ ማሳቸው እንዳይገባ ግን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸውም አቶ ግርማሜ አሳስበዋል።የብሄራዊ አደጋ ስጋት እና ስራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ፥ ከበድ ያለውን ዝናብ ስጋቶች ተለይተው ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲደረግ ለሚመለከታቸው መረጃ መድረሱን ገልጿል።በኮሚሽኑ የቅድመ ማስጠንቀቂያ እና ምላሽ ዳይሬክተር ወይዘሮ አልማዝ ደምሴ፥ ከክልሎች አቅም በላይ የሚደረስ አደጋ ካለም ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን  ተናግረዋል።በትዕግስት አብርሃም", "passage_id": "0f876633efd99a9aade851da45c136bb" }, { "cosine_sim_score": 0.4693126082420349, "passage": "አዲስ አበባ፡- የደረሱ ሰብሎች ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እና አየር ፀባይ እንዳይጎዳ በወቅቱ እንዲሰበሰቡ የብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አሳሰበ። ኤጀንሲው ለዝግጅት ክፍላችን በላከው የአየር ሁኔታ ትንቢያ መሠረት ሰሞኑን አንዳንድ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ የመከሰት እድሉ ሰፊ ነው። በመሆኑም ዝናቡ በየአካባቢው የደረሱ ሰብሎችን እንዳያበላሽ ሰብሉን መሰብሰብ እንደሚያስፈልግ አሳስቧል። እንደ ኤጀንሲው መረጃ፤\nበሰሜን፣ በምስራቅና በመካከለኛው\nየኢትዮጵያ አካባ ቢዎች\nበተለይም በምዕራብ ምስራቅ፣\nኦሮሚያ፣ በምዕራብ ምስራቅ\nሸዋ ዞኖች፣ አርሲና\nባሌ፣ በምዕራብና ምስራቅ\nሐረርጌ በምስራቅና ደቡብ\nትግራይ ዞኖች፣ የደቡብ\nሰሜናዊ ክፍል፣ በሰሜንና\nደቡብ ወሎ ዞኖች፣\nበምስራቅና ምዕራብ ጎጃም\nላይ ወቅቱን ያልጠበቀ\nዝናብ የማግኘት ዕድል\nይኖራቸዋል። በመሆኑም በሰብል\nስብሰባ እና ድህረ\nሰብል ስብሰባ ላይ\nአብዛኞቹ ቦታዎች ላይ\nአሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚኖረው\nይጠበቃል። በመሆኑም የደረሱ\nሰብሎችን አስቀድሞ  በቅንጅት መሰብሰብ ያስፈልጋል። በአገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች ደረቃማ የእርጥበት ሁኔታ የሚስተዋል ሲሆን፤ በሌላ በኩል በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብና በደቡብ ምስራቅ እንዲሁም በጥቂት የመካከለኛው አካባቢዎች ላይ መጠነኛ የሆነ እርጥበት ያገኛሉ። በሰሜን ምዕራብ አካባቢዎች የበጋው ደረቃማው የእርጥበት ሁኔታ በተለይም የመኸር ሰብል ለሚሰበስቡና የድህረ ሰብል ለሚያከናወኑ ተግባራት አዎንታዊ ሚና ይኖረዋል። በሌላ ጎኑ ደግሞ በዚህ ወቅት ዝናብ በሚጠበቅባቸው የደቡብ አጋማሽ የአገሪቱ ስፍራዎች ላይ እርጥበት እንደሚኖረው ይጠበቃል። በተመሳሳይ ሰሞኑን የሚኖረው የአየር ሁኔታ አዝማሚያ በውሃው ፍላጎት ላይ የራሱን በጎ ተፅዕኖ ያሳድራል። አብዛኛዎቹ የደቡብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ የደቡብ ምስራቅ የመካከለኛው እንዲሁም በጥቂት ሰሜን አጋማሽ የሚገኙ ተፋሰሶች የተሻለ እርጥበት ያገኛሉ። የበጋ ወቅት ዝናብ ተጠቃሚ ባልሆኑ አብዛኞቹ የላይኛውና መካከለኛው አዋሽ አፋር ደናክል፣ በጥቂት የመካከለኛውና የታችኛው ዓባይ እንዲሁም በጥቂት የመካከለኛው ተከዜ ተፋሰሶች ላይ ከመጠነኛ እርጥበት እስከ ከፍተኛ እርጥበት እንደሚያገኙ ይጠበቃል።አዲስ ዘመን ህዳር 20/2012ክፍለዮሐንስ አንበርብር", "passage_id": "238ea81f2afa8dd56bfbb94cd7bbfd29" }, { "cosine_sim_score": 0.4486309587955475, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍቢሲ) በኢንዶኔዥያ መዲና ጃካርታ በጎርፍ አደጋ 21 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ።አውሎ ነፋስ በቀላቀለው ከባድ ዝናብ የተከሰተው የጎርፍ አደጋ አዲስ አመትን ለመቀበል አደባባይ በወጡ ዜጎች ላይ ጉዳት አድርሷል።ከባድ ዝናብ እና የወንዞች የውሃ መጠን መጨመር ለጎርፍ አደጋው መባባስ ምክንያት ሆኗል ነው የተባለው።በጎርፍ አደጋው ሳቢያ የሃገር ውስጥ በረራ የሚሰጠው አውሮፕላን ማረፊያ ሲዘጋ፥ 20 ሺህ መንገደኞችን ከጉዞ ተስተጓጉለዋል ተብሏል።ከጃካርታ ወጣ ብላ በምትገኝ አካባቢም በጎርፉ ሳቢያ የመሬት መንሸራተት አደጋ ማድረሱም ተነግሯል።አሁን በመዲናዋ የጣለው የዝናብ መጠን ከአመታዊ የዝናብ መጠን በሶስት እጥፍ የበለጠ ነው።ምንጭ፦ አልጀዚራ", "passage_id": "5fc0e6a52b8f717b4bfe3595d6dd549f" }, { "cosine_sim_score": 0.4478000998497009, "passage": "በብሩንዲ 600 ሺህ ዜጎች የምግብ እጥረት ገጥሟቸዋል በሰሜን ምስራቃዊው የናይጀሪያ አካባቢ የሚኖሩ 75 ሺህ ያህል የአገሪቱ ህጻናት አስፈላጊው ፈጣን እርምጃ ካልተወሰደ በመጪዎቹ ጥቂት ወራት ውስጥ በርሃብ ሊያልቁ የሚችሉበት አሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ፒተር ሉንበርግን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው፣ በመጪው የፈረንጆች አመት 2017 በአካባቢው የሚኖሩ 14 ሚሊዮን ሰዎች የሰብዓዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ሲሆን  ከእነዚህም መካከል 400 ሺህ ያህሉ ህጻናት ናቸው፡፡ፒተር ሉንበርግ አክለውም ድርጅቱ የሰብዓዊ ድጋፍ በማድረግ አደጋውን ለመቀልበስ የሚያስችል በቂ ገንዘብ እንደሌለው ማስታወቃቸውንና አለማቀፉ ማህበረሰብ ለዚህ አሳሳቢ ችግር አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ ጥሪ ማቅረባቸውንም ዘገባው ገልጧል፡፡በተያያዘ ዜና በብሩንዲ ባለፈው  አመት በተከሰተው ድርቅና የጎርፍ አደጋ ሳቢያ 600 ሺህ ያህል የአገሪቱ ዜጎች የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው የአለም የምግብ ፕሮግራም ማስታወቁን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ የምግብ እጥረት ያጋጠማቸው ዜጎች ቁጥር በመጪው አመት ወደ 700 ሺህ ከፍ ሊል ይችላል ያለው የአለም የምግብ ፕሮግራም፤ ችግሩ በተከሰተባቸው 5 የአገሪቱ አውራጃዎች ውስጥ የሚገኙ 65 ሺህ ያህል ነዋሪዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውንም ጠቁሟል፡፡", "passage_id": "4cc647fbffe2de8973f6b4f91d70ed3b" } ]
887da3e1283687824d0f5c10c810ddac
d135b5021d88f21e7de7c4d770ffd0d3
33 የምግብ አምራችና አስመጭዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ
በ33 የምግብ አምራችና አስመጪ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ባለስልጣኑ የተቋሙን የ2011 እቅድ አፈፃፀም እና የ2012 እቅድ አስመልክቶ ትናንት መግለጫ ሰጥቷል።የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ ሳምሶን አብርሃም እንደተናገሩት ህገ ወጥ ተግባራት ሲያከናውኑ በተገኙ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወስዷል፡፡“ህገወጥ ተግባራትን በፈፀሙ አካላት ላይ ምርቶችን ከማስወገድ አንስቶ ተቋማቱን እስከ ማስዘጋት ደርሰናል” ያሉት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው ከዘርፉ የማስወጣት እና በህግ የመጠየቅ ሥራ መሰራቱንም ተናግረዋል፡፡ተቋሙ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚሰጡ ጥቆማዎችን መሠረት በማድረግ መድሃኒት እና ምግብ አስመጪዎች ላይ ፍተሻዎችን በማድረግ እርምጃ እየተወሰደ እንደሆነ ነው ያስታወቁት፡፡የታሸጉ ምግቦች በብዛት በበረሃማ አካባቢዎች ስለሚገቡ ወደ አደገኛ ኬሚካልነት እንደሚቀየሩና በኅብረተሰቡ ላይም ከፍተኛ የጤና ጉዳት፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ እንደሚያስከትሉ ተመላክቷል።እንደ አዲስ ዘመን ዘገባ በበጀት ዓመቱ በኅብረተሰቡ ጥቆማ እንዲሁም ድንገት በተደረገ ፍተሻ ከ4 ሺህ 763 ቶን በላይ ምግብ መያዙን አቶ ሳምሶን አስታውቀዋል።
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23915/
[ { "cosine_sim_score": 0.4447939395904541, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውሃ እና በለስላሳ ምርቶች ላይ የታዩ አላግባብ የሆኑ የዋጋ ጭማሪዎች ማስተካከያ እንዲደረግባቸው ተጠየቀ፡፡ተሻሽሎ የወጣው የኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ከፀደቀ ወዲህ ለገበያ የሚቀርቡ የውሃ እና የስላሳ ምርቶች ላይ ያለአግባብ ጭማሪ መስተዋሉን ተከተሎ የገንዘብ፣ የገቢዎች እና የንግድ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች ከአምራች ድርጅቶች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡የንግድ ሚኒስቴር ባጠናው ጥናት መሰረትም ኤክሳይስ ታክስ አዋጁ ከወጣ በኋላ ከ6 እስከ 7 ብር ይሽጥ የነበረው ግማሽ ሊትር ውሃ ወደ 9 ብር ማሻቀቡ ተገልጿል።በሌላ በኩል ከ10 እስከ 12 ብር የሚሸጡ የለስላሳ መጠጦች አሁን ከ15 እስከ 19 ብር በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ በጥናቱ ተመላክቷል፡፡የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ኢዮብ ተካልኝ፥ የኤክሳይስ ታክስ ዓላማ ከዚህ በፊት በማምረቻ ወጪ ላይ የተመሰረተውን አሰራር በመቀየር ሲፈጠሩ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ ገቢ በአግባቡ መሰብሰብ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡ነገር ግን በታክሱ ከማምረቻ ውጭ ወደ ፋብሪካ ማምረቻ ዋጋ መቀየሩን እንደምክንያት በመውሰድ በአንዳንድ ገበያዎች ላይ በተለይም በታሸገ ውሃና ለስላሳ መጠጦች የመሸጫ ዋጋ ላይ አላግባብ የሆኑ የዋጋ ጭማሪዎች በመታየታቸው ሊታረሙ እንደሚገባ ሚኒስትር ዲኤታው አሳስበዋል፡፡በተለይም የውሃ ዘርፍ ለማበረታታትና የፕላስቲክ የማሸጊያ አካባቢዎች እንዳይበክሉ ለማድረግ እየተወሰዱ ያሉ መልካም እርምጃዎችን ከግንዛቤ በማስገባት በጣም ዝቅተኛ ኤክሳይስ ታክስ የተጣለበት ዘርፍ ከመሆኑ አንፃር የዋጋ ጭማሪ መኖር የለበትም ተብሏል፡፡አያይዘውም ዘርፎቹ ያጋጠሟቸው ችግሮች ካሉ በሂደት ከመንግስት ጋር በመሆን ችግሮቹን ለመፍታት በቅርበት መስራት እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል፡፡የውሃ እና የለስላሳ አምራች ድርጅቶች ማህበር ፕሬዚዳንት ኢንጅነር ጌትነት በላይ በበኩላቸው፥ በኤክሳይስ ታክስ አዋጅ ምክንያት ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንዳልተደረገ ገልጸዋል፡፡በአንጻሩ በአንድ እሽግ ምርት ላይ 60 ብር ይሸጥ የነበረው 56 ብር እየተሸጠ መገኘቱን ጠቁመው፥ በገበያ ሰንሰለት ላይ የሚታዩ ችግሮችን በመፈተሸ ማስተካከያ እንዲደረግ ጠይቀዋል።", "passage_id": "ab9e257bee9064d17560ffe6666518b7" }, { "cosine_sim_score": 0.4200570285320282, "passage": "፡- የኢትዮጵያ የምግብና መድሐኒት ቁጥ ጥር ባለስልጣን ሐምሳ ሰባት የምግብ ምርት ዓይነቶችን ኅብረተሰቡ እንዳይጠቀም አስታወቀ።ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በላከው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ከተማ በሐምሳ ሰባት የምግብ ምርት ዓይነቶች ላይ ባደረገው የገበያ ጥናት መሠረታዊ የሆነ የገላጭ ጽሑፍ ክፍተት ያለባቸው፣ የሚመረቱበት ቦታ የማይታወቅ፣ የንጥረ ነገር ይዘት የሌላቸውና የአምራች ድርጅቶቻቸው የማይታወቅ የከረሜላ፣ የገበታ ጨው፣ የማር፣ የለውዝ ቅቤ፣ የምግብ ዘይት፣ የህጻናት ምግብ፣ የቪምቶና የአቼቶ ምርቶች ገበያ ላይ ማግኘቱን አረጋግጧል።ምርቶቹ የመጠቀሚያ ማብቂያ ጊዜያቸው የማይታወቅ በመሆኑ ኅብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው አሳስቧል። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 1112/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በአጥፊዎች ላይ ተገቢውን የእርምት እርምጃ እየወሰደ ሲሆን፤ ህብረተሰቡ የትኛውንም የምግብ ምርት ከገበያ ሲገዛ የተመረተበትንና የመጠቀሚያ ጊዜውን ትክክለኛነት፣ ያልተፋቀና ያልተሰረዘ መሆኑን፣ የአምራች ድርጅቱ ስምና ሙሉ አድራሻ ፣የምርት መለያ ቁጥር ያለውና ብሄራዊ የደረጃ ምልክት የለጠፈ መሆኑን በማረጋገጥ እንዲገዛ መክሯል።እነዚህን መመዘኛዎች የማያሟላ ምርት ህብረተሰቡ መግዛት እንደሌለበትም አስገንዝቧል። በተጨማሪም ከላይ በተዘረዘሩት ዋናዋና የምግብ ምርቶች ስር የሚገኙና የተጠቀሱትን ዝርዝር ነጥቦች የማያሟሉ ሆነው ሲያገኛቸው ህብረተሰቡ በአቅራቢያው ለሚገኙ ጤና ተቆጣጣሪ ድርጅቶች፣ ለፖሊስ አካላት ወይም በፌፌራል ደረጃ ለባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በነጻ ስልክ መስመር ‹‹8482›› በመጠቆም ኃላፊነቱን እንዲወጣ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጠይቋል። የክልል ተቆጣጣሪዎችና በየደረጃው የሚገኙ የቁጥጥር አካላት የተጠቀሱትን ዝርዝር ነጥቦች የማያሟሉ ምርቶችን ከገበያ ላይ በአፋጣኝ የመሰብሰብ ሥራ እንዲሰሩ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጥሪውን አስተላልፏል። ባለስልጣን መስሪያ\nቤቱ በተሰጠው ስልጣን\nመሰረት የጤና ችግር\nያመጣሉ ብሎ የለያቸውን\nእነዚህን የምግብ ምርቶችን\nችግር እንደማይፈጥሩ አድርጎ\nማስተባበያ ለመስጠት የሚሞክር\nሌላ አካል ቢኖር\nበህግ እንደሚያስጠይቀውም ጠቁሟል።አዲስ ዘመን ሀምሌ 5/2011 ", "passage_id": "dc21c6c1eca743e51c6b8283b20160b8" }, { "cosine_sim_score": 0.408214271068573, "passage": "በሀገራችን ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ መድሓኒቶችና የህክምና መገልገያ መሣሪያዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረጉን የኢትዮጵያ የምግብ፣ መድሓኒት፣ ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ ።የኢትዮጵያ የምግብ ፣ መድሓኒትናጤና አንክብካቤ አስተደደር የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን አብርሃም  ለዋሚኮ  እንደገለጹት  በተጠናቀቀው  የበጀት  ዓመት  ባለሥልጣኑ  በሰባት  ቅርንጫፎቹና በ19  ኬላዎች ባደረገው ጥብቅ ቁጥጥር ከ600 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የተለያዩ  ጊዜ ያለፈባቸው መድሓኒቶች  ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተደርጓል ።ባለሥልጣኑ ከመድሓኒቶች በተጨማሪ 3ሺህ 227 ቶን የሚደርሱ የተበላሹና የአገልግሎት ዘመናቸው የተጠናቀቁ የምግብ ውጤቶችን በተለያዩ የአገሪቱ ኬላዎች ወደ አገር ውስጥ ገብተው ህብረተሰቡ ላይ ጉዳት እንዳያስከትሉ ወደ መጡበት አገር እንዲመለሱ መደረጉን አቶ ሳምሶን አብራርተዋል ።በአጠቃላይ  1ነጥብ4 ሚሊዮን ቶን የምግብ ሸቀጮች ወደ አገር ውስጥ መግባቱን የገለጹት አቶ ሳምሶን፤ በአብዛኛው የጥራት መስፈርቱን ባለሟሟላታቸው  እንዲመለሱ የተደረጉት የታሸጉ ፍራፍሬ ፣ዘይት፣  ወተት፣ የወተት ተዋዕጽኦና የጨቅላ ህጻናት  ምግብ ውጤቶች መሆናቸውን አመልክተዋል  ።ባለሥልጠኑ ህጋዊ  ፈቃድ  ኖሯቸው  የጥራት  ደረጃቸውን ያልጠበቁ  የመድሓኒት የምግብ  ውጤቶችን  አስገብተው  ለህብረተሰቡ  ለገበያ ባቀረቡ ድርጅቶችና ግለሰቦች  ላይ  ጥብቅ  እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝም  አቶ ሳምሶን  አስረድተዋል።በአዲስ አበባ ከተማ ድንገተኛ  ፍተሻና ቁጥጥር ከተደረገባቸው  የመድሓኒት ቤቶች ፣ የመድሓኒት መደብሮችና ክሊኒኮች 98 የሚሆኑት ደረጃቸውን ያልጠበቁ መድሓኒቶችና የህክምና መገልገያ መሣሪያዎች አገልግሎት ላይ አውለው በመገኘታቸው  የተለያዩ እርምጃዎች መወሰዱን አመልክተዋል ።እንደ አቶ ሳምሶን ገለጻ  በአገሪቱ  በተለያዩ ገበያዎች በ114  የምግብ ውጤቶች  ናሙና በመውሰድ  ባለሥልጣኑ ባደረገው ቁጥጥርም የጥራት ደረጃን የማያሟሉ  የምግብ ሸቀጦች ሲያቀርቡ የተገኙ 74  አስመጪዎች አከፋፋዮችና ላኪዎች ላይ  አስፈላጊው እርምጃ ተወስዷል ብለዋል ።ባለሥልጣኑ በክልል ከሚገኙ  ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶች  ጋር በመተባባር ቅቤን ከሙዝ ጋር ፣ ጀሶን ከጤፍ ጋር ቀላቅለው  ለገበያ  ሲያቀርቡ የነበሩ ድርጅቶችን ጥብቅና  ተገቢው እርምጃና ቅጣት እንዲወሰንባቸው የበኩሉን ድርሻ መወጣቱን ለማወቅ ተችሏል  ።      ", "passage_id": "6db6a8dc15cb0e447c5b87ca35d99446" }, { "cosine_sim_score": 0.4041878283023834, "passage": "መንግሥት በግማሽ ቢሊዮን ብር ከተገዙ በኋላ የጥራት ችግር የተገኘባቸው ማዳበሪያዎች ላይ ማጣራት እያደረገ እንደሆነ የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡ መጠናቸው ከ70,000 እስከ 75,000 ቶን ይጠጋሉ ተብለው የተገመቱት ማዳበሪያዎች ካለፉት ሦስት ዓመታት ጀምሮ ተገዝተው እንደገቡ ተገልጿል፡፡ እነዚህ ማዳበሪያዎች አገር ውስጥ ከገቡና በየክልሉ ለሚገኙ የማዳበሪያ ማቀነበበሪያ ፋብሪካዎች ከተሠራጩ በኋላ የጥራት ችግር እንዳለባቸው እንደታወቀ፣ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልጸዋል፡፡ የጥራት ችግር ያለባቸው ማዳበሪያዎች ወደ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች ሲገቡ ችግር እንደነበረባቸው በዚህም ሳቢያ ፋብሪካዎቹ ጉዳት ላይ እንደወደቁ ተገልጿል፡፡ ከዚህም ጋር በተያያዘ ትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኘው የእንደርታ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበር ሥር ያለው ፋብሪካ፣ 30 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ጉዳት እንደደረሰበት የፋብሪካው ኃላፊዎች ተናግረዋል፡፡ በወቅቱ አምስት ሺሕ ኩንታል የሚሆን የቦሮንና 37 ሺሕ ኩንታል የፖታሽ ማዳበሪያ ከመንግሥት መቀበላቸውን፣ የእንደርታ ኅብረት ሥራ ማኅበር ኃላፊ አቶ ጎይቶም ከሰተ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን በወቅቱ የተላኩት ማዳበሪያዎች በውስጣቸው ያለው ንጥረ ነገር ከሚፈለገው የመጠን ዓይነት በታች ሆኖ እንደተገኘና ገልጸዋል ማቀነባበሪያ ውስጥ ሲገቡም በመሣሪያዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ ‹‹ማዳበሪያዎቹን የያዘው ከረጢት ላይ የተገኘው ዝርዝር መረጃና ውስጡ የተገኘው የተለያየ ሆኖ አግኝተነዋል፤›› ሲሉ አቶ ጎይቶም አክለዋል፡፡ እንደ አቶ ጎይቶም ገለጻ፣ በአሁኑ ወቅት እነዚህ ችግር ያለባቸው ማዳበሪያዎች መጋዘን ውስጥ ተቀምጠዋል፡፡ ከእንደርታ በተጨማሪ በአማራ ክልል ያለው መርከብ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበር፣ እንዲሁም ደቡብ ክልል የሚገኘው ወሊሶ የኅብረት ሥራ ማኅበር የዚሁ ችግር ተጠቂዎች ናቸው፡፡ ከዚህም ጋር በተያያዙ መርከብ በወቅቱ 8,000 ኩንታል ቦሮን ማዳበሪያ ከመንግሥት ወስዷል፡፡ ቦሮን ማዳበሪያ በታዋቂው የኖርዌይ የማዳበሪያ አቅራቢ ያራ ኩባንያ የቀረበ እንደሆነ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡ ይህ ኩባንያ በኢትዮጵያ ረዥም ታሪክ ያለው ሲሆን፣ በተለያዩ ጊዜያት ማዳበሪያ ማቅረቡ ይታወቃል፡፡ ‹‹ያቀረብነው ማዳበሪያ በተባለው የጥራት ደረጃና መጠን የቀረበ ነው፤›› ሲሉ የያራ ማርኬቲንግ ዳይሬክተር ሩዋን ቦዛርት ለሪፖርተር በላኩት የኢሜይል መልዕክት ገልጸዋል፡፡ ‹‹በተወዳደርንባቸው ጨረታዎች ያቀረብናቸው ቦሮን ማዳበሪያዎች የተቀመጠላቸውን ጥራት የሚያሟሉ ናቸው፤›› ሲሉም ተከራክረዋል፡፡ ማዳበሪያዎቹ በቀድሞው የግብርና ግብዓት አቅራቢ ኢንተርፕራይዝ የተገዙ ሲሆን፣ ይህ ኢንተርፕራይዝ ከዓመት በፊት ወደ ኮርፖሬሽንነት አድጓል፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኮርፖሬሽኑ ኃላፊዎች ከችግሩ ጋር በተያያዘ ግንኙነት የነበራቸው ኃላፊዎች ከቦታቸው መነሳታቸውን አስረድተዋል፡፡ ለአብነትም ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢንተርፕራይዙ ግብርና ግብዓት ገበያ ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ሽብሩ ደምሴ መነሳታቸው ታውቋል፡፡  ‹‹ጉዳዩ በአሁኑ ጊዜ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር እየታየ ነው፤›› ሲሉ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ከፍያለው ብርሃኑ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ‹‹በአሁኑ ወቅት ዝርዝር ጉዳዮችን ለመናገር እንቸገራለን፡፡ ጉዳዩን በሁለት ሳምንት ውስጥ እንገልጻለን፤›› ሲሉ የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ እያሱ አብርሃ (ዶ/ር) ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ሌሎች ከጉዳዩ ጋር ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት ከሆነ ደግሞ፣ ችግሩ አሁን ከተነሱት ኃላፊዎች ባለፈ ሌሎችንም ይነካል፡፡ በወቅቱ ውሳኔ የሰጡ የኢንተርፕራይዙ ኃላፊዎች ተጠያቂ ሊሆኑ እንደሚችሉም ግምታቸውን ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ጉዳዩን በሕግ ለማየት የሚመለከታቸው የመንግሥት መሥሪያ ቤት እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከስምንት ዓመት ጀምሮ ከሚፈለገው መጠን በላይ ያላግባብ ወደ አገር ውስጥ ከገቡ በኋላ ክፍያ የተፈጸመባቸው ማዳበሪያዎች ጉዳይም ማጣራቱ እንደሚያካትተው ለማወቅ ተችሏል፡፡ ለአሁኑ የምርት ዘመን ብቻ ኮርፖሬሽኑ ወደ 936 ሺሕ ቶን የሚጠጋ ማዳበሪያ በ290 ሚሊዮን ዶላር መገዛቱ ይታወሳል፡፡ ", "passage_id": "e18ce7ba4ee1b3ad5506a158aa7ac3da" }, { "cosine_sim_score": 0.4029510021209717, "passage": "ባለፉት 9 ወራት የተቀመጠላቸውን የጥራት ደረጃ ያላሟሉ እና ከውጪ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ  ምርቶች ላይ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር  ባካሄደው የጥራት ቁጥጥር ከጥራት ደረጃ በታች ሆነው ባገኛቸው  ከ2 ሺህ 500 ሜትሪክ ቶን በላይ ምርቶች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸው ታወቀ፡፡የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርን  ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ፤  በቁጥጥሩ ከታገዱት የገቢ ምርቶች ውስጥ 2 ሺህ 304 ነጥብ 95 ሜትሪክ ቶን ጥቅል ብረት፣ 28 ነጥብ 7 ሜትሪክ ቶን የቤት ክዳን ቆርቆሮ፣ 180 ካርቶን ሳሙና፣ 142 ካርቶን በፀሐይ ብርሃን የሚሠራ የእጅ ባትሪ፣ 150 ካርቶን የኤሌክትሪክ ገመድ እና 43 ነጥብ 22 ሜቴሪክ ቶን የቆርቆሮ መስሪያ ጥሬ ዕቃ ይገኙበታል።በተጨማሪም 272 ጥቅል የአርማታ ብረት፣ 19 ሺህ 770 ጀሪካን ፓልም የምግብ ዘይት፣ 2 ሺህ 934 ፍሬ የውኃ ፓምፕ፣ 875 ካርቶን ባትሪ ድንጋይ፣ የታሸጉ ምግቦችና ሌሎችም የገቢ ምርቶች በቁጥጥሩ ወቅት ከጥራት መስፈርት በታቸ ሆነው በመገኘታቸው ወደ አገር ውስጥ ገበያ እንዳይገቡ መደረጉን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡ምርቶቹ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ በመደረጉም ቢገቡ በህብረተሰቡ ላይ የሚያደርሱትን የጤና፣ የደኅንነትና የጥቅም ጉዳት ማስቀረት መቻሉንም ተመላክቷል።በተመሳሳይ በመንግስት ድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ ሸቀጦች ለማህበረሰቡ በትክክል እንዲደርሱ እየተደረገ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትር ሚኒስቴር አስውቋል።ከዚህም በተጨማሪ መንግስት ድጎማ በማድረግ በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረባቸው ያሉ የዳቦ ስንዴ፣ ስኳር እና የምግብ ዘይት ለሚገባቸው አካላት ሙሉ በሙሉ እንዲደርሱ ለማድረግ በትኩረትእየሰራ እንደሚገኝም ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገልጸዋል።በ2012 በጀት ዓመት 9 ወራት 5,198,202 ኩንታል ስንዴ ለማከፋፈል ታቅዶ 4,296,701 ኩንታል፣ 3,376,446 ኩንታል ስኳር ለማከፋፈል ታቅዶ 2,837,967 ኩንታል እንዲሁም 147,922,370 /የእቅዱን 41%/ ሊትር ፓልም የምግብ ዘይት ለማህበረሰቡ መሰራጨቱን ኢዜአ ከሚኒስቴሩ መስሪያ ቤቱ አገኘሁት በማለት በዘገበው መረጃ ላይ ተጠቁሟል።", "passage_id": "12fb828be53a6341d9490002b52a995a" }, { "cosine_sim_score": 0.39569422602653503, "passage": "አዲስ አበባ፦ የገቢዎች ሚኒስቴር ህግ የማስከበር ስራውን አጠናክሮ በመቀጠል በታክስ ማጭበርበርና ስወራ የተሰማሩ\n135 ድርጅቶችን በመለየት እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ። በታክስ ማጭበርበርና ስወራውም 14 ቢሊዮን ብር ገቢ ሳይሆን ቀርቷል።ሚኒስትሯ\nወይዘሮ አዳነች አቤቤ ትናንት በሰጡት መግለጫ ከሁለት ወር በፊት የተጀመረውን የገቢ ንቅናቄ ተከትሎ ተጨባጭ የሆኑ ለውጦች መመዝገባቸውን\nገልፀዋል። በተጓዳኝም ህግ የማስከበሩ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን እና \nበታክስ ማጭበርበርና ስወራ ላይ ተሰማርተው በኦፕሬሽን ከተለዩት 135 ትላልቅ ድርጅቶች መለየታቸውን አስታውቀዋል።ከድርጅቶቹ መካከል ኢስት አፍሪካንትሬዲንግ\nኃ/የተ/የግ/ ማህበር፣ አሰብ ሆቴል፣ ቢ ኤም ኤች አጠቃላይ ንግድና ፋኬኛ ኤሌክትሮኒክስ እንደሚገኙበት ጠቅሰዋል። በድርጅቶቹ በተደረገው\nየታክስ ኦፕሬሽን ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት የፈፀሙ መሆናቸውንም አመልክተዋል።በታክስ ማጭበርበርና ስወራው 14 ቢሊዮን ብር ገቢ ሳይሆን መቅረቱን የገለፁት ወይዘሮ አዳነች፣ከዚህም\nውስጥ 4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በጥር ወር ብቻ የተደረገ የታክስ ስወራ መሆኑን ተናግረዋል።እንደ\nሚኒስትሯ ገለፃ፣ በተደረገው ኦፕሬሽ 78 ድርጅቶች እጅ ከፍንጅ ሲያዙ፤ በታክስ ምርመራ ኦዲት ደግሞ 57 ድርጅቶች ከፍተኛ የታክስ\nማጭበርበርና ስወራ እንደፈፀሙ ማወቅ ተችሏል። በድርጅቶቹ ውስጥ በተለያዩ የስራ መደቦች ላይ ተሰማርተው የሚገኙ 105 ግለሰቦችም\nበስራ ላይ እንዳሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል። የንግድ\nትርፍ ላይ ደረሰኝ ካልተቆረጠ ትክክለኛ ሂሳብ ሊያዝና መንግስትም ይህን ያህል ግብር አለኝ ብሎ ሊሰበስብ አይችልም ያሉት ሚኒስትሯ።\nከተለዩት 135 ድርጅቶች ውስጥ 70 በመቶዎቹ የዕቃ ምንጮች የሆኑ አከፋፋዮችና አስመጪና ላኪዎች፣ ቀሪዎቹ 30 በመቶዎቹ ደግሞ\nዝቅተኛ ግብር ከፋይ የሆኑ ቸርቻሪዎች መሆናቸውን ገልፀዋል።መስሪያ\nቤቱ ካለፉት ሁለት ወራት ጀምሮ በታክስ ንቅናቄው የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ የቆየ ሲሆን፤\nከብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘም በ96 ሰራተኞቹ ላይ እርምጃ መውሰዱና 26 ሰራተኞቹን ደግሞ ማባረሩ ይታወሳል።    አዲስ ዘመን\nየካቲት 21/2011", "passage_id": "e4cdd1579a0b702b7563b6c5d9acce2b" }, { "cosine_sim_score": 0.3945862054824829, "passage": "መጋቢትና ሚያዝያ አርሶ አደሮች ምርት በብዛት የሚያገኙበትና ወደ ገበያ የሚያወጡበት በመሆናቸው፣ በመጪዎቹ ሦስትና አራት ወራት የእህል አቅርቦት ችግር እንደማይኖር፣ ምርት በሚያከማቹ ላይ የማያዳግም ዕርምጃ ከተወሰደም የምግብ እጥረት እንደማይኖር፣ በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ለማ ገለጹ፡፡ኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ከገባ በኋላ የእህል አቅርቦት እንዳይስተጓጎል፣ እህል በሚያከማቹና የዋጋ ንረት በፈጠሩ ነጋዴዎችና ግለሰቦች ላይ መንግሥት የማያዳግም ዕርምጃ መውሰድ እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል፡፡የቫይረሱ ሥርጭት፣ አርሶ አደሩ ደርሶ የእርሻ ሥራው እንዳይቋረጥ በጤና ቢሮዎች ከሚሠራው በተጨማሪ፣ ሚኒስቴሩ የግብርና ጣቢያ ልማት ሠራተኞችንና አርሶ አደሩን በተለያዩ ቋንቋዎች በኤፍኤምና በሌሎች የድምፅና የኅትመት መልዕክቶች ለማስተማር እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለቀጣዩ እርሻ የሚያገለግሉ ማዳበሪያዎችንና ዘሮችን ቀድሞ ለማቅረብም ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡በምርቶቹ ላይ አሁን የታየው እጥረትና የዋጋ ውድነት የተፈጠረው ሰው ሠራሽ በሆነ መንገድ መሆኑን፣ አርሶ አደሩ በወረርሽኙ እንዳይያዝ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል ከተደረገ የቀጣዩ እርሻ ምርት እስኪሰበሰብ ድረስ ሊኖር ይችላል ተብሎ የሚገመተውን ተፅዕኖ መቆጣጠር እንደሚቻልም አቶ ኢሳያስ አስረድተዋል፡፡በኢትዮጵያ በየትኞቹ ወራት የምርት አቅርቦት እንደሚጨምርና ዋጋ እንደሚቀንስ፣ በየትኞቹ ደግሞ እጥረት እንደሚኖርና ዋጋ እንደሚጨምር እንደሚታወቅ የገለጹት ዳይሬክተሩ፣ ‹‹አሁን ያለንበት ወቅት ደግሞ የእህል እጥረት እንደሌለበትና የአቅርቦት እጥረት ገጥሟል ከተባለም ሆን ተብሎ የተፈጠረ ነው፤›› ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ የአብዛኛው ሸማች ገዝቶ የማከማቸት አቅም ከአንድና ከሁለት ወር እንደማያዘልቅ፣ አብዛኛው ደመወዝተኛም አንድ ኩንታል ጤፍ ቢገዛ ሌሎች ፍላጎቶችንና ግብአቶችን ለማሟላት እንደሚቸገር፣ አሁን የገጠመው እጥረትና የዋጋ ንረት የተፈጠረውም ክምችት በመያዝ እንደሆነ አክለዋል፡፡ኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ በመግባቱ ከሚፈጥረው ጫና ይልቅ፣ ነጋዴውና ሸማቹ የፈጠሩት ችግር እንደሚጎላ መታዘባቸውን አቶ ኢሳያስ ገልጸዋል፡፡ መንግሥት ችግሩን በሚያባብሱ ላይ የጀመረውን ዕርምጃ ከዚህ ቀደም ከተለመደው በተለየ ጠንካራ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡አገሪቱ ውስጥ የኢኮኖሚ ቀውስ ሲፈጠር፣ ግጭት ሲያጋጥምና የፖለቲካ ቀውስ ሲኖር በተደጋጋሚ የሚታየው ሥርዓት አልባ የንግድ ልውውጥ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አሁን ላይ መቋጨት እንዳለበት፣ ንግዱን ሥርዓት ለማስያዝ የተቀመጡ ሕጎችን ለመተግበርና ለማስቀጠል ያለውን አጋጣሚ መጠቀም ይገባልም ብለዋል፡፡‹‹ወደፊት ሊገጥመን ይችላል ተብሎ የሚፈራው የምግብ እጥረት መንግሥት እንደሚወስደው ዕርምጃ ይወስዳል፤›› ያሉት አቶ ኢሳያስ ምግብ በሚያከማቹ፣ ዋጋ በሚያንሩና ትራንስፖርት በሚያስተጓጉሉ ላይ መንግሥት ጥብቅ ዕርምጃ ከወሰደ ችግሩን መሻገር እንደሚቻል፣ ይህ ካልሆነ ግን ረሃቡ ይፈጥናል የሚል ሥጋት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ ድንበሮች በመዘጋታቸው የተመረተው ምርት በየትም ሊወጣ እንደማይችል፣ ነገር ግን ይህንን ለመተላለፍ የሚሞክሩ ካሉ ድርጊታቸው በአገር ህልውናና በኢትዮጵያውያን ሕይወት ላይ ስለሚሆን፣ መንግሥት እዚህ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሠራ ጠቁመዋል፡፡በግብርና ሚኒስቴር በኩል የግብርና ልማት ጣቢያ ሠራተኞች ከንክኪ ነፃ በሆነ መንገድ አርሶ አደሩ ዘንድ እንዲደርሱ፣ የነበረው ግብርና እንዲቀጥል ከክልሎች ጋር እየተሠራ መሆኑንና በሌሎች አገሮች እንደታየው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሥርጭት ቢጨምርና ጉልህ ተፅዕኖ ቢፈጥር፣ ተግባራዊ መደረግ በሚችሉ አማራጮች ላይ የማካካሻ ዕቅድ መጋጀቱን አስረድተዋል፡፡ ", "passage_id": "b198367283f2b3081347b83be5296ea2" }, { "cosine_sim_score": 0.38664352893829346, "passage": "፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ በተለያየ ጊዜ ለልማት መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ122ኢንተርፕራይዞች  ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ በበጀት አመቱ ስድስት ወራት  ለ72ሺ ወጣቶችና ሴቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር አቅዶ ለ44ሺ  ዜጎች ብቻ የስራእድል መፈጠሩን አመለከተ፡፡የቢሮው ኃላፊ አቶ ጀማሉ ጀምር ቢሮው በስሩ ከሚገኙ ኤጀንሲዎች፣ የክፍለከተማና የወረዳ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ጋር የበጀት አመቱን ስድስት ወር አፈጻጸም ትናንት  ገምግሟል፡፡ በወቅቱ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው የተለያዩ  ጥያቄዎች ሲመልሱ እንዳሉት  በአንደኛና በሁለተኛ ዙሮች በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመሰማራት መሬት ወስደው  ወደ ሥራ ያልገቡ 168 ኢንተርፕራይዞች በጥናት የተለዩ ሲሆን በ122ቱ ላይ እርምጃ መውሰድ ተችሏል፡፡በተመሳሳይ  ባለፈው በጀት ዓመት በሶስተኛ ዙር መሬት የወሰዱትም የማልሚያ ጊዜ ቢሰጣቸውም ባለመስራታቸው  በሶስት ወር ጊዜ እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መሆኑን አቶ ጀማሉ ጠቁመዋል፡፡ እንዲሁም በህገወጥ መንገድ የተያዙ መስሪያና መሸጫ ቦታዎችን የመለየትና እርምጃ የመውሰድ ስራ ለማከናወን   ዝርዝር ጥናት እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል፡፡የማልሚያ መሬት የሚሰጣቸው የዕድገት ደረጃቸውን ላጠናቀቁ ኢንተርፕራይዞች እንደሆነና የወሰዱት መሬትም እንደስራቸው ስፋት እንደሚለያይ የጠቆሙት የቢሮ ኃላፊው፣ ዓላማውም ምርትና ምርታማነታቸውን ጨምረው በሀገር ኢኮኖሚ ላይ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እንደሆነ አስገንዝበዋል፡፡ በዚያ መሰረትም አልምተው ወደ ስራ የገቡና በሂደት ላይ የሚገኙ መኖራቸውንም አመልክተዋል፡፡ በተሰጣቸው ጊዜ መጠቀም ካልቻሉት የተወሰደው መሬት በቀጣይ  ለሚሸጋገሩ ኢንተርፕረይዞች እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡እንደ አቶ ጀማሉ ገለፃ፤ የከተማ አስተዳደሩ ቆሻሻ መጣያና ለልማት ሳይውሉ የቀሩ 23ሺ ካሬ ሜትር  የሚሆን ክፍት ቦታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለሚሰማሩ ዜጎች የመስሪያ ቦታ ሰጥቷል፡፡ ይህም  ዜጎች ጥሪት አፍርተው ወደሌላ እንዲሸጋገሩ እንጂ በቋሚነት ግንባታ እንዲያከናውኑበት አይደለም፡፡ ለልማት በተፈለገ ጊዜም እንዲለቁ ይደረጋል፡፡ የማልማቱ ስራም የከተማዋን ገጽታ በጠበቀ መልኩ መከናወን ይገባዋል፡፡ቢሮው ባለፉት ስድሰት ወራት ለ72ሺ ወጣቶችና ሴቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ቢያቅድም እድሉ የተፈጠረው ለ44ሺ ብቻ እንደሆነ የጠቆሙት ኃላፊው፤ ቢሮው በመልሶ ማደራጀት ላይ በመቆየቱና ዘግይቶ ስራ መጀመሩ ለአፈጻጸሙ ወደ ኋላ መቅረት ምክንያት መሆኑንና ብዙ መስራት እንዳለባቸው አስታውቀዋል፡፡ጅምሩ ግን አበረታች መሆኑን አመልክተዋል፡፡ቢሮው በሥራው  ካጋጠሙት ተግዳሮቶች  አብዛኞቹ  በዘላቂነት ኑሯቸውን በሚለውጡበትና በጉልበት ሥራ ላይ ከመሰማራት ይልቅ ፈጥኖ ገቢ በሚያስገኝ ላይ የመደራጀት ፍላጎት እንዳላቸውም አቶ ጀማሉ ጠቁመው፤ ይህንን ተግዳሮት ለመፍታት ሰፊ ግንዛቤ የመፍጠር ተግባር እንደሚጠበቅባቸው አስታውቀዋል፡፡ጥር 24/2011", "passage_id": "29be6b81d5af3ee4b18dfd557e5ebe16" }, { "cosine_sim_score": 0.38656651973724365, "passage": "አዲበባ፤ ሐምሌ 10/2005 (ዋኢማ) – አርሶ አደሮች በቲማቲም ላይ የተከሰተው ቅጠል ሰርስር /ፍሬ ቦርቧሪ ተባይ ቱታ አብሱሉታ /tuta absoluta /ለመከላከል በበሽታው በተጠቃው ቲማቲም የሚደርሰውን ጉዳት የሚቀንሱ እርምጃዎች መውሰድ እንደሚገባቸው የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ሽታውን ለመከላከል የተጀመረው እንቅስቃሴ አበረታች ውጤት እያሳየ ነው። የሚኒስቴሩ የእንስሳትና ዕፅዋት ጤናና ጥራት ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር አቶ ፍቅሬ ማርቆስ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስረዱት አርሶ አደሮች በምርቱ ላይ አደጋ እያስከተለ ያለውን በሽታ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያደርስ ማድረግ ይገባቸዋል። በዚህም የተቀናጀ የተባይ መከላከያ ዘዴዎችን ከተባዩ የጸዳ ችግኝ በመጠቀም፣ለተባዩ መራቢያ የሚሆኑ አረሞችን በማስወገድ፣ቲማቲሙ በመደብ ላይ እያለ ጀምሮ በመከታተልና በተባዩ የተጠቁትን በጥንቃቄ ማስወገድ ያስፈልጋል። ከምርት ለቀማ በፊትም ሆነ በኋላ በበሽታው የተጎዱ ፍሬዎችን ከማሳ ውስጥ ለቅሞ በፕላስቲክ ከረጢት ሰብስቦ በደንብ ማሸግና ለሁለት ወራት ያህል በማስቀመጥ ተባዩ እንዲሞት ማድረግ እንደሚገባም አስረድተዋል። በተጨማሪም ማሳውን አጽድቶ ደጋግሞ ማረስ፣ማገላበጥና ኩብኩባውን ለፀሐይና የተፈጥሮ ጠላይ ማጋለጥ፣ለሁለት ወራት አቆይቶ አዲስ ቲማቲም መትከል እንዲሁም ቲማቲም ከሌላ ከቤተሰቡ ውጭ ከሆነ ሰብል ጋር ማፈራረቅ እንደሚገባም አቶ ፍቅሬ አሳስበዋል። ተባዩ በኢትዮጵያ ውስጥ የካቲት 15/2005 ጀምሮ የትግራይና የኦሮሚያ ክልሎች ግብርና ቢሮዎች በቲማቲም ላይ ከፍተኛ ጉዳት መከሰቱን በመጠቆማቸውና በተካሄደው ቅኝት ተረጋግጧል። ተባዩ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚሰራጨው በሰዎች በሚያደርጉት እንቅስቃሴ በመሆኑ ከሱዳን ድንበር አካባቢ በሚደረገው የግብርና ምርቶች ግብዓት አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ ይገመታል። ተባዩ አነስተኛ መጠን ካላቸው የእሳት ራት ዝርያዎች ውስጥ እንደሚመደብ ምከትል ዳይሬክተሩ ገልጸው፣ ከፍተኛ የመባዛት ችሎታ ያለውና ለተባዩ ተስማሚ በሆኑ ሞቃታማ አካባቢዎች በአንድ ዓመት ጊዜ እስከ 12 የሚደርሱ ትውልዶች ይፈጠራሉ። ተባዩን በአጭር ጊዜ የመባዛትና ፀረ ተባይ የመላመድ ባህሪ ስላለው የመቆጣጣሪያ እርምጃ ካልተወሰደ በአንድ ማሳ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ እሣት ራቶች ይፈጠራሉ። ችግሩን ለመፍታት በአገሪቱ ፀረ-ተባይ መድኃኒት የተሞከሩና ውጤታቸው የታወቁት ጥቂት ቢሆኑም፤ ሌላው ዓለም የተጠቀመባቸው ፀረ -ተባይ መድኃኒት አገር ውስጥ ገብተው ጥቅም ላይ በመዋል ላይ ናቸው። የእሳት ራቷ ትሉን የምትጥለው ከቦታ ቦታ እየተዘዋወረች ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እሷን በሁሉም ቦታ ደርሶ መከላከል በጣም አስቸጋሪ ስለሚሆን በፀረ-ተባይ መድኃኒት ከመጠቀም ባሻገር ሌሎች የመከላከያ ዘዴዎችን መጠቀም ያስፈልጋል። በዚህም የሌሎች አገሮችን ልምድ በመውሰድ በአገሪቱ የሚገኙ ባለሃብቶች እሳት ራቷን ማጥመጃ /ፌርሞን/ የተባለ መሣሪያ በመጠቀም በተደረገው ሙከራ አበረታች ውጤት መገኘቱን ገልጸው፣ በማጥመጃው መሣሪያ መወደድ ምክንያት አነስተኛ ገበሬዎች ሊጠቀሙበት እንዳልቻሉ ተናግረዋል። ከዚህም ባሻገር የበሽታውን ምንነትና መከላከያ ዘዴዎች ግንዛቤ ለመፍጠር የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራዎች እየተከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል። በተጨማሪም ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት በግብርና ሚኒስትር ዴኤታው የሚመራ የሚመለከታቸው የሥራ ክፍሎች፣የሆርቲካልቸር ልማት ኤጀንሲና የሆርቲካልቸር ፕሮዲዩሰር ኤክስፖርተር ማህበር ያሉበት የቴክኒክ ኮሚቴ መቋቋሙንና በቅርቡም ብሔራዊ ዐውደ ጥናት እንደሚካሄድ ተናግረዋል። በቀጣይም የጥናትና ምርምር እንዲሁም የክትትልና ድጋፍ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ። በምሥራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ጂዶ ኮምቦልቻ ወረዳ የጎልባ አሉቶ ቀበሌ አርሶ አደር መቶ አለቃ ኤዳኦ መንገሻ በሽታው ፍሬው ላይ ጉዳት በማድረስ ቅጠሉ እንዳያቆጠቁጥ በማድረግና ግንዱን ከርክሮ በመጣል አበባ እንዳያፈራ በማድረግ ጉዳት እያደረሰባቸው መሆኑን ተናግረዋል። በዚሁ ዞን ዱግዳ ወረዳ የግራር ቆርኪ የኦዳ ቀሎ የመስኖ ውሃ ተጠቃሚ ኅብረት ሥራ ማህበር አባል አርሶ አደር ዋቅጅራ ሮባ በበኩላቸው ተባዩ ቅጠሉንና ፍሬው ውስጥ በመብላት እንደሚያበላሸው አስታውቀዋል። በሽታውን ለመከላከል በተደጋጋሚ ኬሚካልም ቢጠቀሙ በሽታው ሊጠፋ እንዳልቻለም አርሶ አደሮቹ አመልክተዋል። ቅጠል ሰርስር /ፍሬ ቦርቧሪ ተባይ ቱታ አብሱሉታ /tuta absoluta / በሽታ በደቡብ አሜሪካ አገሮች በተለይ በፔሩ የተከሰተ ሲሆን፣ስያሜውም የደቡብ አሜሪካ የቲማቲም እሳት ራት ነው። በሽታው ባለፉት ሰባት ዓመታት ወደ ስፔንና ሌሎች ደቡብ አውሮፓ አገሮች ከተዛመተ በኋላ ሰሜን አፍሪካንና ሜዲትራንያን አገሮችን በስፋት ማጥቃቱን ከግብርና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክት የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።", "passage_id": "23db522d2498e9c7269cc93c97dfac75" }, { "cosine_sim_score": 0.3865653872489929, "passage": "በተለያዩ የአገሀሪቱ አከባቢዎች 7 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የአገልግሎት ዘመናቸው ያለፈባቸው መድሃኒቶች ማስወገዱን የኢትዮጵያ ምግብ መድሃኒት ጤና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡በተያዘው በጀት ዓመት የተወገዱ በርካታ መድሃኒቶች ጥራታቸውና ደህንነታቸው ያልጠበቁና ጥቅም ላይ ሊውሉ የነበሩ መሆናቸውን የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን አብረሃም ገልጸዋል፡፡እንደዚሁም በድሬዳዋ ከተማ ላይ ከፖሊስ በደረሰ ጥቆማ መሰረት በተደረገ ቁጥጥር መጠኑ ከ5ሺ 600 በላይ የተለያየ መጠን ያላቸዉ የአገልግሎት ዘመን አልፎባቸዉ እንደገና ተዘጋጅተው እየተሸጡ የነበሩ ኮስሞቲክሶች መያዛቸውን አስታውቀዋል፡በኮምቦልቻ 2ሺ285 ኩንታል ምግብና በጅማ ከተማ 55 ኩንታል የተበላሸ የዳቦ ዱቄት እንዲወገድ መደረጉን ነው ያመለከቱት ፡፡ስለሆነም ህብረተሰቡ በየአከባቢው የሚያገኛቸውን ለደህንነት አስጊ የሆኑና ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶች ለማስወገድ እየተደረገ ባለው ጥረት የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ማሳሰባቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ፡፡", "passage_id": "35c3522e3c5b11030648bc18402a51cc" }, { "cosine_sim_score": 0.38536351919174194, "passage": "የግብርና ማሽኖችን ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ውሳኔ ይጠበቃልየእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ለአርሶ አደሩ አድካሚ ሆኖ የቆየውን የጤፍ እርሻ ሥራ በሜካናይዜሽን እንዲታገዝ ለማድረግ፣ ለመጀመርያ ጊዜ ጤፍ የሚያጭዱና የሚወቁ ማሽኖችን ከቻይና አስገባ፡፡ሚኒስቴሩ ለእርሻ ሥራ የሚሆኑ የግብርና ማሽኖች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጥያቄ ማቅረቡም ታውቋል፡፡ ጤፍ የሚያጭድና የሚወቃ ማሽን ለማግኘት ቢሞከርም ሊገኝ ባለመቻሉ፣ መንግሥት ከቻይና ኩባንያ ጋር በመነጋገር እንዲመረት መደረጉ ታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት ለመጀመርያ ጊዜ ለጤፍ እርሻ ሥራ እንዲሆኑ ተደርገው የተመረቱ ስምንት ማሽኖች ጂቡቲ ወደብ መድረሳቸው  ተመልክቷል፡፡ባለፈው ሳምንት ኅዳር 14 ቀን 2010 ዓ.ም. በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ባሶ ሊበን ወረዳ በተካሄደው የሜካናይዜሽን ቀን ላይ፣ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ እያሱ አብርሃ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፣ ጤፍ 50 ሚሊዮን ሕዝብ በቋሚነት የሚመገበው ሰብል ነው፡፡ ሦስት ሚሊዮን ሔክታር መሬት ጤፍ ይለማበታል፡፡ ነገር ግን የጤፍ እርሻ ሥራ በሜካናይዜሽን ሳይደገፍ በመቆየቱ አድካሚና የምርት ብክነት የሚታይበት ነው፡፡‹‹በአሁኑ ወቅት መንግሥት ከቻይና ጤፍ አጭደው የሚወቁ ስምንት ማሽኖች እያስገባ ነው፤›› ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ማሽኖቹ በዚህ ሳምንት ጤፍ አምራች በሆነው ምሥራቅ ጎጃም ዞን አገልግሎት ላይ ይውላሉ ብለዋል፡፡ሚኒስትሩ ጤፍን በመስመር መዝራት እጅግ ምርታማ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ጥራቱን የጠበቀ ምርት ለማምረት አግሮ ኬሚካል መጠቀምና አጨዳውና የመውቃቱ ሥራ በሜካናይዜሽን መካሄድ ይኖርበታል ብለዋል፡፡ጤፍ በማምረት አርሶ አደሩ ከሰባት ላላነሱ ጊዜያት በተደጋጋሚ መሬቱን ማረስ የሚጠበቅበት ሲሆን፣ አጨዳውም ሆነ ውቅያው የሚካሄደው በሰው ጉልበት ላይ በመመሥረት ነው፡፡ ይኼንን አሠራር ለመቀየር የተለያዩ ሙከራዎች ቢደረጉም ውጤታማ ባለመሆናቸው፣ መንግሥት ከቻይና ጋር በመነጋገር እነዚህን ማሽኖች አስመርቷል፡፡ መንግሥት ከዚህም በጥልቀት በመሄድ የአገሪቱን የግብርና ዘርፍ በሜካናይዜሸን የታገዘ እንዲሆን ዕቅድ አውጥቷል፡፡ሚኒስትሩ እንደተናገሩት፣ በዓለም አቀፍ መሥፈርት መሠረት በአሥር ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ መኖር የሚገባቸው 66 ትራክተሮች ናቸው፡፡ ከዚህ አንፃር የጎረቤት አገሮች ደረጃ ሲታይ በኬንያ 26.3 ትራክተሮች፣ በሱዳን ደግሞ 9.6 ትራክተሮች ይገኛሉ፡፡ ነገር ግን በኢትዮጵያ 2.2 ትራክተሮች ብቻ የሚገኝ በመሆኑ አገሪቱ በሜካናይዜሽን ኋላ እንደቀረች ሚኒስትሩ አብራርተዋል፡፡ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ መዋቅራዊ ለውጥ ለማድረግ ያቀደች እንደ መሆኑ፣ ለግብርና ሥራ የሚውሉ ማሽኖች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ ሚኒስቴሩ አቋም ይዟል፡፡ በዚህ መሠረት ሚኒስቴሩ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጥያቄ አቅርቦ ምላሽ እየጠበቀ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡", "passage_id": "291d1217d2248263644397b40b5fc693" }, { "cosine_sim_score": 0.3844081163406372, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 216 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የደቡብ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ ሂክማ ከይረዲን በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ፥ የኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገሪቱ መግባቱን ተከትሎ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ መስተዋሉን ተናግረዋል።ለዚህም ከክልል ጀምሮ እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ ችግሩን የሚከታተሉ ግብረ ሃይሎች መቋቋማቸውን ነው የገለጹት።የክልሉ ከተሞች ላይ በተካሄደ ጥናትና አሰሳ ጤፍ 10 በመቶና በርበሬ 33 በመቶ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ የታየባቸው ምርቶች መሆናቸው ተመላክቷል።በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችና መድሃኒቶች ላይም ምክንያታዊ ያልሆነ ጭማሪ መደረጉን ሃላፊዋ ተናግረዋል።ከዚህ ባለፈም ግርግሩን በመጠቀም በምርቶች ላይ ባዕድ ነገሮችን ቀላቅሎ የመሸጥ፣ ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶችን ለገበያ የማቅረብ እና ሚዛን የማጓደል ህገ ወጥ ተግባራት ታይተዋል ነው ያሉት።በዚህም መሰረት ሀዋሳን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ ከተሞች በሚገኙ 149 የንግድ ሱቆች፣ 49 የእህል በረንዳዎችና ወፍጮ ቤቶች፣ 7 ፋርማሲዎች፣ 6 የምግብና መጠጥ ቤቶች፣ 6 ነዳጅ ማደያዎች እና 6 ግለሰቦች በድምሩ በ216 የንግድ ተቋማት ላይ አስተማሪ የሆኑ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።ከዚህ በተጨማሪም ሌሎች ቀለል ያሉ ወንጀሎችን በሰሩ ድርጅቶች ላይ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ መሰጠቱን ጠቁመዋል።በዚህ የችግር ወቅት ያለአግባብ ለመጠቀም መሞከር ከሰብኣዊነት መውጣት ነው ያሉት ወይዘሮ ሂክማ፥ ህዝቡ በመደጋገፍና በመተሳሰብ መንፈስ ይህን አስቸጋሪ ወቅት ሊሻገረው እንደሚገባ ጠቁመዋል።ማህበረሰብም የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግና ከአጋላጭ ሁኔታዎች እንዲርቅ ማሳሰባቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የመድሃኒት አቅርቦትና የመገልገያ ቁሳቁሶችን በሚመለከትም ከመድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።", "passage_id": "0afc3b25d3bec3d81b5a7c586bbb7387" }, { "cosine_sim_score": 0.3811766505241394, "passage": "ባሕር ዳር፡ ግንቦት 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ 19 ሺህ 500 ሕገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ ርምጃ መውሰዱንና፤ ለሸማቾችና ዩኒየኖች ደግሞ ማጠናከሪያ 110 ሚሊዮን ብር ብድር መስጠቱን አስታውቋል፡፡የቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጣዕምያው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አማካኝነት ቫይረሱ በክልሉ በተከሰተባቸው የመጀመሪያ ጊዜያት በግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ንረት ተስተውሎ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ የተፈጠረውን የዋጋ ንረት በፍላጎትና አቅርቦት እንዲመጣጠን ቢሮው እስከ ቀበሌ የተዘረጉ የኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ኃይል ኮሚቴዎች ጋር በትኩበዚህም ፍላጎትና አቅርቦትን ለማጣጣም በክልሉ ያሉ 398 የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራትና ዩኒየኖች ከቢሮው ጋር ብቻ በመቀናጀት ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ የግብርና ምርት የገበያ ትስስር እንዲፈጠርላቸው መደረጉንም ኃላፊው አንስተዋል፡፡ለሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት እና ዩኒየኖች አቅርቦት እንዲፋጠን 116 ሚሊዮን ብር እና ለገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅራት ደግሞ 180 ሚሊዮን ብር ብድር መስጠት መቻሉን አቶ ብርሃኑ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡\n‘‘ነጻ ገበያ ማለት ዋጋን እንደፈለጉ መጨመር አይደለም’’ ያሉት አቶ ብርሃኑ በዚህ ወቅት ያልተገባ ትርፍ በመፈለግ የዋጋ ጭማሪ እና ሕገወጥ ድርጊት ሲፈጽሙ የተገኙ 19 ሺህ 500 የንግድ ድርጅቶች ላይ አስተዳደራዊና ሕጋዊ ርምጃ መወሰዱን ገልጸዋል፡፡በቀጣይም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ከመላመድ ጋር በተያያዝ ያዝ ለቀቅ የሚሉ የኮሚቴ አሠራሮች እንዳይኖሩና በሕገ ወጥ ድርጊቶች ላይ ተሳትፈው የሚገኙ አካላት ላይ ርምጃ ለመውሰድ ኅብረተሰቡ አሁን የሚያደርገውን ጥቆማ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ኅብረተሰቡ ገበያው እንዲረጋጋ በስጋት ከመጠን በላይ የምርት ክምችት እንዳያደርግ እና በማንኛውም የኢንዱስትሪ እና የግብርና ምርት ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይም ጥቆማ በመስጠት ጤናማ የገበያ ስርዓት እንዲፈጠር ሊያግዛቸው እንደሚገባም ጠይቀዋል፡፡ቢሮው በወቅታዊ የክልሉ የንግድና ገበያ ልማት ዙሪያ እና የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በተመለከተ የክልሉን የኮሮና ቫይረስ መቆጣጠርና መከላከል ግብረ ኃይል ፈቃድ አማካኝነት ከዞንና ከተማ አስተዳደር የሥራ ኃላፊዎች ጋር ዛሬ በባሕር ዳር ምክክር እያደረገ ነው፡፡የደቡብ ወሎ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምስ እንድሪስ በኮሮና ቫይረስ አማካኝነት በሕዝቡ ላይ የዋጋ ንረት እንዳይኖር ሕጋዊ ሥርዓቶችን የማስከበርና የማረም ሥራ እስከ ቀበሌ በተዘረጉ ግብረ ኃይሎችና ተቋማት አማካኝነት እየተሠራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ በዞኑ ከመጋቢት 2012 ዓ.ም ወዲህ ሕገ ወጥ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ በተሳተፉ 4 ሺህ 904 ተቋማት ላይ ልዩ ልዩ ርምጃዎችን መውሰዳቸውን ገልጸዋል፡፡ 55 ነጋዴዎች ክስ ሲመሠረትባቸው 22 ነጋዴዎች ደግሞ በእሥራት መቀጣታቸውንም ኃላፊው ተናግረዋል፡፡የግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶች የንግድ ትስስር መፍጠራቸውን የተናገሩት ኃላፊው ለሸማቾች እና ለዩኒየኖች አቅርቦት ማሳለጫ 23 ሚሊዮን ብር ብድር እንዲያገኙ ማስቻላቸውን አስታውቀዋል፡፡የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ኃላፊ እንግዳ ዳኘው በወቅታዊ የኮሮና ቫረስ ምክንያት የገበያ ዋጋ መቀያየሮች መፈጠራቸውን ተናግረዋል፡፡ ችግሩን ለማረም የግብይት አማራጮችንና ትስስሮችን በተቋቋሙ ግብረ ኃይሎች አማካኝነት ተግባራዊ ማድረግና የመቆጣጠር ሥራ እየሠሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ሕጋዊ ሥርዓቱን ባልተከተሉ 1 ሺህ 380 የንግድ ተቋማት ላይ የተለያዩ ርምጃዎችን መውሰዳቸውንም አቶ እንግዳ ገልጸዋል፡፡ በብሔረሰብ አስተዳደሩ ለሚገኙ 19 ኅብረት ሥራ ማኅበራት 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የብድር አገልግሎት እንዲያገኙ በመደረጉም ፍላጎትና አቅርቦት እንዲጣጣም ጥረት እየተደረገ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡የኮሮና ቫይረሱ በኅብረተሰቡ ላይ ኑሮ ላይ ጫና እንዳይፈጥር ፍላጎትና አቅርቦትን የሚያጣጥሙ ሸማቾችን በገንዘብ አቅም ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተመላክቷል፡፡ ምክንያታዊ ያልሆኑ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ላይ ርምጃ ለመውሰድ ኅብረተሰቡ ጥቆማ በመስጠት ጤናማ የገበያ ሥርዓት እንዲፈጠር የበኩሉን እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡", "passage_id": "c1c3c919a2732a849f9ef0f1bc7843fb" }, { "cosine_sim_score": 0.3811434805393219, "passage": "ከፍተኛ የምርት እጥረት የሚታይበትን የምግብ ዘይት በአገር ውስጥ በማምረትና በማቀነባበር የገበያ ክፍተቱን ለመሙላት ደፍረው መዋዕለ ንዋያቸውን ያፈሰሱ ባለሀብቶች፣ መንግሥት ቃል የገባላቸውን ድጋፍ ከማድረግ መቆጠቡ ሳያንስ የፓርቲ ኢንዳውመንቶች፣ እንዲሁም የተፈቀደላቸው የመንግሥትና የግል ድርጅቶች ብቻ ፓልም የምግብ ዘይት ከውጭ እንዲያስገቡና ገበያውን ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩ በማድረግ ጉዳት እያደረሰባቸው መሆኑን አስታወቁ፡፡በአካል ተገኝተው ቅሬታቸውን ያቀረቡት ባለሀብቶች የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለምግብ ዘይት የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ለመቆጠብና የአገር ውስጥ ባለሀብቶችን ዘይት ለማምረት እንዲሰማሩ በ2009 ዓ.ም. ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ ድፍድፍ የፓልም ዘይት ወደ አገር በማስገባት፣ በማጣራትና በገበያው ፍላጎት መሠረት በማሸግና በተጓዳኝ የአገር ውስጥ ግብዓቶችን በመጠቀም፣ የምግብ ዘይት ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ ለማምረት የሚያስችሉ ፋብሪካዎችን አቋቁመው ወደ ምርት መግባታቸውን ገልጸዋል፡፡ በመንግሥት ልዩ ድጋፍ በሚገኝ የውጭ ምንዛሪ ከውጭ የሚገባውን የፓልም ዘይት በመቀነስ የአገር ውስጥ ባለሀብቶች የገበያ ድርሻ እንዲጨምር እንደሚደረግ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ተስፋ አድርገው ሀብታቸውን ቢያፈሱም፣ የፋብሪካ መትከያ ቦታ እንዲያገኙና በመጀመርያዎቹ የምርት ሒደት ወራት የውጭ ምንዛሪ እንዲያገኙ ከመደረጉ በስተቀር የቀጠለ ድጋፍ እንደሌለና ችላ እንደተባሉ በቅሬታ ተናግረዋል፡፡ሪፖርተር ያገኘው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ እንደሚያመለክተው፣ የአራቱ የኢሕአዴግ ድርጅቶች (ኢንዳውመንቶች) 96 በመቶ የሚሆነውን የምግብ ዘይት እስከ መስከረም ወር 2012 ዓ.ም. ድረስ በብቸኝነት ሲያስመጡ ነበር፡፡በመስከረም ወር የፓርቲ ኢንዳውመንቶች ዘይት እንዳያስገቡ ከታገዱ በኋላ፣ ያሉትን ሦስት ወራት ደግሞ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ሲያስገባ መቆየቱን መረጃው ያመለክታል፡፡ ከጥር ወር 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚቀጥሉት ዓመታት ደግሞ ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች መርጠው በሚወክሏቸው ድርጅቶች አማካይነት፣ የምግብ ዘይት ከውጭ ገዝተው ለገበያ እንዲያቀርቡ ተወስኗል፡፡በዚህ መሠረት ክልሎቹና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የወከሏቸው 11 የግል ድርጅቶች የምግብ ዘይት ግዥ ከውጭ አገሮች ፈጽመው በአገር ውስጥ እንዲያከፋፍሉ የተወሰነ ሲሆን፣ ለዚህም ሲባል እነዚህ ድርጅቶች የውጭ ምንዛሪ በቅድሚያ እንዲያገኙ ባንኮች መታዘዛቸውን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ቅሬታቸውን ለሪፖርተር ያቀረቡት ባለሀብቶች እንደሚሉት ከሆነ፣ እነሱን ጨምሮ በተመሳሳይ መስክ ወደ ምርት የገቡ ሌሎች ኩባንያዎች በአንድነት እስከ 15 በመቶ የሚሆነውን የአገር ውስጥ የምግብ ዘይት ለመሸፈን የሚያስችል አቅም አላቸው፡፡ በመሆኑም የአገሪቱን አጠቃላይ የምግብ ዘይት ፍላጎት ማቅረብ እንችላለን ማለታቸው እንዳልሆነ የገለጹት ባለሀብቶቹ፣ የተመረጡ ድርጅቶች ብቻ ያለ ገደብ የውጭ ምንዛሪ እንዲያገኙ፣ የሚያስገቡት ዘይትም ከቀረጥ ነፃ እንዲሆን ድጋፍ እያገኙና በዚህም ምክንያት ከሞላ ጎደል የዘይት ገበያውን በተቆጣጠሩበት ሁኔታ ውስጥ፣ ምርቱን በአገር ውስጥ ለመተካት ሀብታቸውን ያፈሰሱ ባለሀብቶች ለጉዳት እየተዳረጉ መሆኑን አመልክተዋል፡፡መንግሥት አነስተኛ የውጭ ምንዛሪ በመጠቀም የፓልም ድፍድፍ አስገብተው በማቀነባበር ለገበያ ማቅረብ የጀመሩና ዘይት ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ ለማምረት እየተጉ የሚገኙ ባለሀብቶችን ቢደግፍ፣ ምርቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ ሙሉ በመሉ በአገር ውስጥ ማምረት እንደሚቻልና በዚህም የውጭ ምንዛሪን መቆጠብ፣ የግብርና ዘርፉን ከዘይት ኢንዱስትሪዎች ለማስተሳሰርና ቀላል ለማይባሉ ዜጎችም የሥራ ዕድል መፍጠር እንደሚቻል ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን መንግሥት ለእነሱ ያሳየው ቸልተኝነትና የምግብ ዘይት ከውጭ ብቻ እንዲገባ መርጦ እየሄደበት ያለው መንገድ፣ ምርቱን በአገር ውስጥ ምርት ለመተካት ዕቅድ እንደሌለው አመላካች ነው ብለዋል፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያስቀመጠውን የፖሊሲ አቅጣጫ አምነው ሀብታቸውን ያፈሰሱ ባለሀብቶችንና ኢንዱስትሪዎቻቸውን ሊደግፍ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ለንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ወንድሙ ፍላቴ ለጉዳዩ ምላሽ እንዲሰጡ በስልክም ሆነ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት ጥያቄ ቢቀርብም፣ ለኅትመት እስከገባንበት ዓርብ ምሽት ድረስ ምላሽ አልሰጡም፡፡ሪፖርተር ያገኘው የምግብ ዘይት አቅርቦትን የተመለከተ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የዕቅድ ሰነድ፣ ምርቱን በአገር ውስጥ በመተካት እየወጣ ያለውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ማዳን ትኩረት የሚደረግበት ዘርፍ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ ይሁን እንጂ የጊዜ ማዕቀፍን አያመለክትም፡፡ በአሁኑ ወቅት በየወሩ 40 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ከውጭ እየተገዛ ለሸማቾች በመከፋፈል ላይ እንደሆነ መረጃው ያመለክታል፡፡", "passage_id": "40600e016036947ed4587ce22ecde4cf" }, { "cosine_sim_score": 0.3809228837490082, "passage": "በዝናብ እጥረት ምክንያት የምግብ ዋስትና ችግር ለገጠማቸው ወገኖች በውስን ጨረታ የስንዴ ግዥ እንዲፈጸም ተፈቀደ፡፡ በውስን ጨረታ ግዥ መፈጸም በመንግሥት የሚደገፍ ባይሆንም፣ የስንዴው አስፈላጊነት አጣዳፊ በመሆኑ ምክንያት የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በውስን ጨረታ ግዥ እንዲፈጸም ፈቃድ ሰጥቷል፡፡በዚህ መሠረት የመንግሥትን ግዥዎች በማዕከላዊ ደረጃ እንዲፈጸም የተቋቋመው የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት፣ ግልጽ ጨረታ የማውጣት ሐሳቡን በመሰረዝ በውስን ጨረታ የስንዴ ግዥ ለመፈጸም የመጨረሻ ዝግጅት ማድረጉ ተገልጿል፡፡የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መልካሙ ደሳሊ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ቀደም ሲል ስንዴ በማቅረብ ከሚታወቁ 40 ኩባንያዎች መካከል ሰባት ኩባንያዎች በደብዳቤ ይጠየቃሉ፡፡ ነገር ግን እነማን እንደሆኑ በውል አልተለዩም፡፡“ኩባንያዎች ማቅረብ እንደሚችሉ ካሳወቁና በዋጋ ላይ ስምምነት ከተደረሰ ሥራው ይሰጣቸዋል፤” በማለት አቶ መልካሙ ተናግረዋል፡፡ እነዚህ ኩባንያዎች መንግሥት በ2007 ዓ.ም. ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ግዥ የፈጸመው 300 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ያቀረቡ ናቸው ተብሏል፡፡አብዛኛዎቹ የውጭ አገር ኩባንያዎች ሲሆኑ በአገር ውስጥ ካላቸው ወኪል ጋር የሚሠሩ ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ ስንዴ ግዥ ጨረታ ውስጥ ከ40 በላይ ኩባንያዎች ሲሳተፉ ቆይተዋል፡፡አብዛኛዎቹ የምሥራቅ አውሮፓ፣ የመካከለኛው ምሥራቅ፣ የእንግሊዝና የሱዳን ኩባንያዎች ናቸው፡፡ የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አብረውት ከሚሠሩት ውስጥ ለመረጣቸው ሰባት ኩባንያዎች ብቻ ነው ደብዳቤ በማዘጋጀት ላይ የሚገኘው፡፡አቶ መልካሙ እንዳሉት፣ ከሰኞ ነሐሴ 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ ኩባንያዎቹ ደብዳቤ ይደርሳቸዋል፡፡ በኤልኒኖ ምክንያት ክስተት በኢትዮጵያ የክረምት ወራት የዝናብ መዛባት ማጋጠሙ ይታወቃል፡፡ በዚህ ምክንያትም አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች የምርት መስተጓጎል እንዳጋጠማቸው መንግሥት በይፋ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ይህንን ችግር ለመፍታት የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኮሚቴ 222 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ስንዴ እንዲገዛ መወሰኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ይህ ስንዴ ከመጠባበቂያ እህል ክምችት ውጭ ተደርጎ እየተከፋፈለ ያለውን ስንዴ የሚተካ መሆኑ ታውቋል፡፡ከስንዴ ግዥ በተጨማሪ መንግሥት 700 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ፣ የተለያዩ አስቸኳይ ዕርምጃዎችን መውሰድ መጀመሩን የግብርና ሚኒስቴር አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ምትኩ ካሳ ባለፈው ሳምንት ለሪፖርተር ገልጸው ነበር፡፡   ", "passage_id": "3feee808c26f6b9f40597385431e8a0d" }, { "cosine_sim_score": 0.3741249144077301, "passage": "ንግድ ሚኒስቴር ከ19,000 ሜትሪክ ቶን በላይ ቡና ሰውረዋል በማለት እንዲታገዱ ያደረጋቸው 24 ነጋዴዎች፣ ዕግዱን በመቃወም ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቀረቡ፡፡ነጋዴዎቹ ግንቦት 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ባቀረቡት አቤቱታ የንግድ ሚኔስቴር ዕገዳ አግባብ አለመሆኑን በመግለጽ መከራከርያቸውን አቅርበዋል፡፡የታገዱ ነጋዴዎች አቤቱታ ማጠንጠኛ በመጀመርያ ደረጃ ንግድ ሚኒስቴር የማገድ ሥልጣን የለውም፣ የማገድ ሥልጣን ያለው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ነው፣ ባለሥልጣኑም ቢሆን ዕግድ ከማውጣቱ በፊት ማሳወቅ ይኖርበታል የሚል ነው፡፡ነጋዴዎቹ የተጠረጠሩበት ሕገወጥ የተባለ ተግባር ካለ ራሳቸውን የሚከላከሉበት ዕድል ወይም በአዋጁ የተሰጣቸው የመስማት መብት ሊከበር እየተገባ፣ ሳይከበር ቀርቶ ዕግድ መጣሉ አግባብ እንዳልሆነ አስታውቀዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የታገዱት ነጋዴዎች ቡና ሰብስበው ለምርት ገበያ የማያቀርቡ መሆናቸውን፣ በምርት ገበያ በኩል ያቀረቡት ቡናም ለ54 ቡና ላኪዎች በመሸጡ እነሱን እንደማይመለከታቸው ነው የሚናገሩት፡፡‹‹ቡናው በምርት ገበያ በኩል ለላኪዎች የተሸጠ በመሆኑ፣ ልንጠየቅ አይገባም መጠየቅ ካለባቸው ቡና ላኪዎቹ ናቸው፤›› የሚል ሐሳብ አንፀባርቀዋል፡፡የንግድ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አያና ዘውዴ ለኢትዮጵያ ምርት ገበያ፣ ‹‹በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባላቸው ወንበር እንዳይገበያዩ ስለማድረግ›› በሚል ርዕስ በጻፉት ደብዳቤ፣ ‹‹የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለደንበኞች ወንበር በማዘጋጀት መሥፈርቶችን ያሟሉ፣ የአባልነት መቀመጫ በመያዝ አባሉ በቀጥታ ለራሱ የሚገበያይ ወይም ደግሞ በአባልነት መቀመጫው ውልን መሠረት በማድረግ ሌሎች ቡና ላኪዎች እንዲገበያዩ ያደርጋል፡፡ በዚህ መሠረት ከ2000 ዓ.ም. እስከ 2008 በጀት ዓመት አጋማሽ ድረስ፣ 24 የምርት ገበያው አባል ነጋዴዎች ግብይት የፈጸሙላቸው 54 ቡና ላኪዎች ለኤክስፖርት የገዙት 19,343,84 ሜትሪክ ቶን ቡና የሰወሩ መሆኑ ተረጋግጧል›› ብለዋል፡፡‹‹ይህ ድርጊት ደግሞ የቡና ግብይት በሚመራባቸው ሕጎች የተከለከለና በወንጀል የሚያስቀጣ ከመሆኑም ባሻገር፣ በቡና ግብይት ሥርዓትና በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያስከትላል፡፡ በአባልነት ወንበራቸው ቡናው እንዲሰወር የተባበሩ አካላት በፈጸሙት የወንጀል ድርጊት ተባባሪነት በሕግ የሚጠየቁበት ሁኔታ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የምርት ገበያው አባላት (24) ግብይት እንዳይፈጽሙ እንዲታገዱ፤›› በማለት ሚኒስትር ዴኤታው የጻፉት ደብዳቤ ያመለክታል፡፡የተሰጣቸውን ዕውቅና በአግባቡ ባልተጠቀሙ ነጋዴዎች ላይ ዕርምጃ መውሰድ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ኃላፊነት ነው በማለት፣ ነጋዴዎቹ ንግድ ሚኒስቴር ሊያግዳቸው እንደማይገባ መከራከርያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበዋል፡፡በእርግጥ ንግድ ሚኒስቴር ይህ ሥልጣን እንደሌለው ዘግይቶ በመረዳቱ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ይህንን ኃላፊነት ወስዶ በሥሩ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ትዕዛዝ እንዲሰጥ ማድረጉን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ባለሥልጣኑ በአግባቡ ሥራቸውን የማያከናውኑ አባላትን እስከ 180 ቀናት ለማይበልጥ ጊዜ የማገድ ሥልጣን አለው፡፡ የታገዱት ነጋዴዎች በበኩላቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፍት ቤት ባቀረቡት አቤቱታ፣ አዋጁ የሰጣቸው የመስማት መብት እንደተጣሰባቸው አስታውቀዋል፡፡የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ አንቀጽ 19 የባለሥልጣኑ መመርያዎችና ድንጋጌዎች በግብይት ፈጻሚው መጣሱን በማሳየት ከ180 ቀን ላልበለጠ ጊዜ ዕውቅናን የማገድና የመሰረዝ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ዕውቅና በሚታገድበት ወይም በሚሰረዝበት ጊዜ ለዕውቅና ያመለከተ ማንኛውም ሰው ወይም ዕውቅናው የታገደበት ወይም የተሰረዘበት የምርት ግብይት ፈጻሚ፣ በተሰጠው ውሳኔ ላይ ያለው ሐሳብ የመስማት ዕድል ይሰጠዋል ይላል፡፡ነጋዴዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ባቀረቡት አቤቱታ የመደመጥ መብታቸው እንደተጣሰ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ዕርምጃ ከመወሰዱ በፊት ልንጠየቅና ሐሳባችንን እንድናስረዳ መደረግ ነበረበት፤›› በማለት ነጋዴዎቹ ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡ የነጋዴዎቹ ቅሬታ በመቀጠል 24 ኩባንያዎች ቡና ለምርት ገበያ የሚያቀርቡ ሆነው፣ ከእነሱ ቡና የገዙ 54 ቡና ላኪዎች ደግሞ ወደ ውጭ ኤክስፖርት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ‹‹ነገር ግን ተጠያቂ የተደረግነው ከገበሬ ቡና ሰብስበን ለምርት ገበያ የምናቀርበው መሆናችን አግባብ አይደለም፤›› የሚል ቅሬታም አቅርበዋል፡፡በሌላ በኩል 7.6 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ከ19 ሺሕ ሜትሪክ ቶን በላይ ቡና ተሰወረ የተባለው ከ2000 ዓ.ም. እስከዚህ ዓመት አጋማሽ ድረስ ነው፡፡ ንግድ ሚኒስቴር ለስምንት ዓመታት የት ነበር? ምን ሲሠራ ከረመ? የሚል ጥያቄም እየተነሳ ይገኛል፡፡የዘርፉ ተዋናዮች ቡና የመሰወር እንቅስቃሴ መኖሩን በተደጋጋሚ ቢገልጹም ሰሚ አለማግኘታቸውን እየተናገሩ ነው፡፡የታገዱት የምርት ገበያ አባላት በርካታ ውል ያሏቸውና ይህ ዕግድም የገነቡትን መልካም ስም የሚያበላሽ በመሆኑ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፍት ቤት ፍትሕ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡", "passage_id": "291506071a1cafb141381b04b92cecf9" } ]
f53636096d8beaea8c1c4c1086ae0c15
4de5ca4e5316cc7792b338bba250db7e
የኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት ምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው
የኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት ምክር ቤት ምስረታ መድረክ በአዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ጨፌ ኦሮሚያ በ4ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤው የዜግነት አገልግሎት አዋጁን በማጽደቅ የክልሉ መንግስት ስራ ላይ ያዋለው መሆኑ ይታወቃል፡፡በመድረኩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባገዳዎች፣ አርቲስቶችና ሌሎች ተሳታፊዎች መገኘታቸውን ከኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31305/
[ { "cosine_sim_score": 0.47863730788230896, "passage": "በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው የለውጥና የመታደስ እንቅስቃሴ ለላቀ ፍሬ እንዲበቃ ህዝቡ ከጎኑ ተሰልፎ የድርሻውን  እንዲወጣ የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) ጥሪ አቀረበ። የኦህዴድ 27ኛው የምስረታ በዓል ዛሬ በአዳማ ገልመ አባገዳ አዳራሽ በድምቀት ተከብሯል።የኦህዴድ ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ በበዓሉ ላይ እንደገለጹት  ድርጅቱ ከህዝብ አብራክ ተወልዶ ያደገ በመሆኑ የኦሮሞ ሕዝብን መብትና ተጠቃሚነትን ለማጎልበት ቅድሚያ ሰጥቶ ሰፊ ርብርብ ማድረጉን ይቀጥላል።\"ወቅቱ በየደረጃው ጥልቅ ተሀድሶ የተካሄደበት አዲስ ምዕራፍ ላይ የምንገኝበት ስለሆነ በቀጣይ በሁሉም መስክ ውጤታማ ተግባራትን ለማከናወን በጋራ መነሳት ያስፈልጋል \"ብለዋል።\"በተሀድሶ ውስጥ ሆነን በዓሉን ስናከበር ህዝቡ ከኛ ብዙ እንደሚጠብቅ በመገንዘብ  ነው \" ያሉት ሊቀመንበሩ ህዝቡን ለመካስ ድርጅቱ ጠንክሮ የሚሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።በተሀድሶው በየደረጃው የሚገኘው መዋቅር በአዲስ መልክ የተደራጀ መሆኑን አመልክተው ህዝቡንም በተቀናጀ አግባብ በማንቀሳቀስ የህዳሴውን ጉዞ የሚያደናቅፉ  የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባራትን ለመዋጋት ርብርብ እንደሚደረግም ተናግረዋል።ባለፉት ዓመታት የተገኙትን ድሎች በመገምገም ጠንካራ ጎኖችን ለማስቀጠል እንዲሁም በሂደቱ ያጋጠሙ እጥረቶችን ለማስወገድ በሚደረገው እንቅስቃሴ ህዝቡ ከድርጅቱ ጎን ተሰልፎ የድርሻውን እንዲወጣ  ሊቀመንበሩ ጥሪ አቅርበዋል።በክልሉ የሚኖሩ ብሔር ብሔረሰቦችም በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ኋላ ሳይሉ ለክልሉ ሰላምና ልማት መረጋገጥ በቅርበት ሆነው የድርሻቸውን  እንዲወጡም ጠይቀዋል።የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በከር ሻሌ በበኩላቸው ድርጅቱ 27ኛ ዓመቱን ሲያከብር እድሜ ለማስቆጠር ሳይሆን ከየት ተነስቶ ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ  ራሱን ፈትሾ በቀጣይ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚነሳሳበት መሆኑን ተናግረዋል።አቶ በከር የክልሉን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ የሚያመላክት ጽሁፍ አቅርበው በመድረኩ ተሳታፊዎች  ውይይት ተደርጎበታል።የበዓሉ ታዳሚና የአሰላ ከተማ የአገር ሽማግሌ አቶ ደበሌ ዋሚ ከለቻ በሰጡት አስተያየት \"መንግስት ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ሙስናንና አድሎአዊ አሰራር ለማስወገድ የተነሳሳበት ወቅት በመሆኑ ከድርጅቱ ጎን እንቆማለን\" ብለዋል።ሌላዋ የበዓሉ ታዳሚ የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ነርስ ሻለቃ አበራሽ ደረሰ በበኩላቸው ድርጅቱ ህዝብ እንዲያስተካክል ያቀረበለትን ጥያቄ ተቀብሎና አርሞ  በዓሉን ለማክበር በመብቃቱ የሚያስደሰት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ \"በቀጣይ ለክልሉ ሰላም፣ልማትና እድገት መረጋገጥ ሁላችንም ከድርጅቱ ጋር ሆነን በቁርጠኝነት ልንሰራ ይገባል \"ብለዋል።በበዓሉ ላይ አባገዳዎች፣የሀይማኖት አባቶች፣ከክልሉ ሁሉም ዞኖች የተውጣጡ ጥሪ የተደረገላቸው አካላት፣የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፣የድርጅቱ አባላትና ደጋፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ትናንት ምሽት በገልመ አባገዳ አዳራሽ አቅራቢያ በሚገኘው የሰማዕታት ሐውልት ስር በትግሉ ለተሰው ሰማዕታት የህሊና ጸሎትና የሻማ መብራት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።(ኢዜአ) ", "passage_id": "1586a67d51f7aa62335100a552c80f07" }, { "cosine_sim_score": 0.4761257469654083, "passage": "የኦሮሚያ ክልልና የሱማሌ ክልል የህዝብ ለህዝብ የግንኙነት መድረክ በነገው ዕለት በአዳማ ከተማ እንደሚደረግ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ አድማሱ ዳምጠው ገለጹ፡፡መድረኩ በኦሮሚያ ክልልና በሱማሌ ክልል ህዝቦች መካከል የነበረውን ግንኙነት ማጠናከር ላይ ያተኮረ መሆኑን የገለጹት አቶ አድማሱ የኦሮሚያ ክልል ከሌሎች ክልሎች ጋር የሚያደርገው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት አካል መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከሱማሌ ክልል ወደ አዳማ የሚመጡ እንግዶች ዛሬ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ላይ አቀባበል ይደረግላቸዋል ነው ያሉት፡፡የኦሮሚያ ክልል ከቤኒሻንጉልና ከአማራ ክልሎች ጋር የጀመረውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከሶማሌና ከሌሎች ክልሎች ጋር እንደሚቀጥልም አቶ አድማሱ ገልጸዋል፡፡በመድረኩ ላይ የፌዴራል መንግስት ተወካዮች፣ የክልል አመራሮችና የክልሎቹ ህዝቦች ተወካዮች ይገኛሉ ተብሏል፡፡", "passage_id": "fe7b426cdd579f83b6b8cad1b5886006" }, { "cosine_sim_score": 0.4741678833961487, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የፊታችን ቅዳሜ በይፋ የሚጀመር መሆኑን የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ህፃናት ቢሮ አስታውቋል።በበጎ ፈቃድ ሥራው 7 ሚሊዮን ወጣቶች የሚሳተፉ መሆኑም ነው የተገለጸው ።የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶችና ህፃናት ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ ሁሴን ዝናቡ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ የበጎ ፈቃድ ሥራው የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ ይጀመራል።ለዚሁ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም 7 ሚሊዮን ወጣቶች ተሳታፊ ሲሆኑ÷በጎ ፈቃደኛ ወጣቶቹም በደም ልገሳ፣ ኮሮናን በመከላከል፣ ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ ማድረግ እንዲሁም ችግኞችን ይተክላሉ።ለሶስት ወራት በሚቆየው የበጎ ፈቃደኝነት ሥራ 10 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ መታሰቡንም አቶ ሁሴን ገልጸዋል።ወጣቶቹ ከክልሉ ባሻገር በሌሎች አካባቢዎችም የበጎ አድራጎት ሥራ ለማከናወን መዘጋጀታቸውን አቶ ሁሴን    መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ። ", "passage_id": "4b1223d01bfc5af5df1b2c205e5ff151" }, { "cosine_sim_score": 0.4688791334629059, "passage": "አዲስ አበባ፤  ነሐሴ 1/2005 (ዋኢማ) – የ40/ 60 የጋራ መኖሪያ ቤት ምዝገባ ነሃሴ 6 የሚጀመር ሲሆን ፥ ምዝገባው  እና የቁጠባ ደብተሩ  እንደ 10/90 እና 20/80  በባንክ ሳይሆን ፤ በአዲስ አበበባ ከተማ በሚገኙ 116 ወረዳዎች የሚካሄድ መሆኑን የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ገለጸ።አገልግሎቱ በባንክ እንዳይሆን መደረጉ   የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆን  ተሰልፈው ጊዜያቸውን እና  ጉልበታቸውን  የሚያባክኑ ተጠቃሚዎችን  ያግዛል ብሏል ባንኩ።በዚህ በ 40/ 60 የቤት ፕሮግራም ተጠቃሚ  የቤቱን 40 በመቶ  መቆጠቡ በማረጋገጥ ፥  ቀሪውንና 60 በመቶ የሚሆነውን ደግሞ ከባንክ በሚያገኘው ብድር አማካኝነት  የቤት ባለቤት ይሆናል ።መቆጠቡ ብቻ ሳይሆን ቤት ፈላጊው  በመመሪያው መሰረት ሌሎች መስፈርፈቶችንም ማሟላት የሚጠበቅበት ሲሆን ፥ ከሁለት አመት በላይ በዚሁ በአዲስ  አበባ ከተማ ነዋሪ ሆኖ ፣ እድሜው ከ 18 አመት በላይ ሊሆን ይገባል የሚለው ደግሞ ቀዳሚው መስፈርት ነው።ፕሮግራሙ የመንግስት ቋሚ ሰራተኞች ሆነው  በከተማው በሚገኙ በማናቸውም ተቋማት ፣ በፌደራል የመንግስት  መስሪያ ቤቶች እና ልማት ድርጅቶች እንዲሁም ፤ በኦሮሚያ ክልልየተለያዩ ቢሮዎች የሚሰሩ ሆነው በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩትንም ያጠቃልላል።ከ 18 አመት በላይ ሆነው በውጭ የሚኖሩ ኢትዮዽያውያን ወይም የውጭ ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያንም   ከፕሮግራሙ ተጠቃሚ እንዳይሆኑ የሚከለክላቸው አሰራር እንደሌለም ተመልክቷል። የአዲስ አበበባ ነዋሪ ሆነው ለሁለት ተከታታይ አመታት በስራ ምክንያትም ይሁን በህክምና እና በሌሎች ሁኔታዎች ከከተማዋ ውጭ የኖሩበትን ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉትም መመዝገብ እንደሚችሉ ባንኩ ለንባብ ያበቃው በራሪ ጽሁፍ ይጠቁማል። ከነሃሴ 6 እስከ 17,   2005 ለሚካሄደው ለዚህ ፕሮግራም ባንኩ ካለፈው ከ10/90 እና 20/80 ልምድ በመቀመር ፥ አዲስ አሰራር በመዘርጋቱ ፤ ለተሳታፊዎች ቀድሞ ቅጾች እንዲደርሱ ይደረጋል ፤ለዚህም ሲባል ከ8 መቶ ሺህ በላይ ቅጾች መዘጋጀታቸውን ነው የባንኩ የብድር ግምገማ ፖርትፎሊዮ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ የኋላ ገሰሰ የገለጹት ።በ40/ 60 የጋራ መኖሪያ ቤት ለመመዝገብም ለአንድ መኝታ 1 ሺህ 33 ብር የቁጠባ ደብተሩ ሲከፈት የሚከፈል ሲሆን ፥ ከዚያ በላይ እከፍላለለሁ የሚል ደንበኛም መክፈል ይችላል ተብሏል ፤ ባለሁለት መኝታ ቤት እንዲሁ 1 ሺህ 575 ብር ፣ ባለ ሶስት መኝታ ቤት 2 ሺህ 453 ብር ለመጀመሪያ ወር መቆጠብ ግድ ይላል። እንደ ፋና ዘገባ ደንበኞች  በየወሩ ለተከታታየ 5 አመታት ለመቆጠብ የሚገደዱ  ሲሆን ፥  ቤቱን ከመረከባቸው በፊት ያሉት  ሁለት አመታት እንደ እፎይታ ጊዜ ተቆጥሮላቸው ፤  በቤቱ ዋጋ ላይ የሚታሰብ የሁለት አመት ወለድ መክፈል ይጠበቅባቸዋል ፤ በዚህ ፕሮግራም 6 መቶ ሺህ የሚጠጉቤት ፈላጊዎች ይሳተፉበታል ተብሎም ተገምቷል።", "passage_id": "c9de06c5f186c7dae50a409befc1b2ab" }, { "cosine_sim_score": 0.4659871459007263, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 5 ሺህ ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደሮችን ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በንግድ እና አገልግሎት ዘርፍ ለማሰማራት የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁ ተገለፀ።በሀገሪቱ ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደሮችን  በመለየት በተለያዩ ሽልማቶች ማበረታታት ከተጀመረ ዓመታት አልፏል።በዚህ ውስጥ በምርት፤በሃብት እና በቁጠባ የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ፤ ከራሳቸው ባለፈ በሀገር ደረጃ በሚመዘን አሻራቸው እየተለዩ በሜዳሊያ፣ ዋንጫ እና ሌሎች ማበረታቻዎች እና ሽልማቶች እየተሰጣቸው ለሌሎችም አርዓያ ይሆኑ ዘንድ የታሰበው ፕሮግራም ዛሬም ቀጥሏል።ይሁን እንጂ  በግንባር ቀደሞቹ የተሰበሰበው ጥሪት ትርጉም ባለው መልኩ ለሌሎች በሚተርፍ፣ ስራን ፈጥሮ ለሌሎች አያሌ ወጣቶች ሀብት ማፍሪያነት በሚውል መልኩ እንዳልተሰራበት  ይነገራል።ለምሳሌ በኦሮሚያ ክልል ግንባር ቀደም አርሶ እና አርብቶ አደር ተብለዉ ከብዙዎች የክልሉ አርሶ አደሮች የላቀ ዉጤት በማስመዝገብ  ለዚህ ሽልማት የበቁት ቁጥራቸው 1 ሚሊየን መድረሱን የክልሉ የገጠር ክላስተር ቢሮ መረጃ ያመላክታል።ይህን ሃብት  በተቀናጀ መልኩ ደምብ እና ስርዓት ተበጅቶለት ሌሎችን ቀጥረው ወደሚያሰሩበት አሰራረ ማሳደግ ባለመቻሉ  ክልሉ ቁጥራቸዉ ከፍ ባሉት ስራ አጦች እንዲሞላ መንገድን የከፈተ መሆኑም ይነገራል።በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ ከፋና ብሮድካሰቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ ካሁን በኋላ ይህ መሰል አሰራር አይቀጥልም ብለዋል።ለአርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ሜዳሊያ ከመሸለም በዘለለ ቀጣይነት ያለው ነገር ማድረግ ይገባል በማለት።የክልሉን ህብረተሰብ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ እንደ አንድ አቅጣጫ የተቀመጠው ግንባር ቀደም አርሶ አደር ተብለው የተለዩትን ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በንግድ እና አገልግሎት ዘርፎች  ላይ ለማሳተፍ ይሰራልም ብለዋል።በዘንድሮ ዓመት ብቻ 5 ሺህ አርሶ አደሮችን ወደዚሁ ለማስገባት ቅድመ ዝግጅቴን አጠናቅቄያለሁ የሚለው ክልሉ፥ ሂደቱ የተሳለጠ እና ከአሰራር ችግር የፀዳ እንዲሆን የክልሉን ኢንቨስትመንት ደምብ የማሻሻል ስራ መከናወኑንም አስታውቋል።አርሶ እና አርብቶ አደሮቹም ቢሆኑ ወደዚህ ስራ ሲሰማሩ በተለያዩ ህጋዊ መስመሮች ማለፍ ሊጠበቅባቸው እንደሚችል በመጥቀስ   ለዚህም በግብርና ቢሮ የአግሪ ቢዝነስ ዳይሬክቶሬት ተቋቁሟል ብለዋል ዶክተር ግርማ።ግንባር ቀደም አርሶና አርብቶ አደሮችን ኢንቨስተመንት፣ በንግድና አገልግሎት የማሰማራት እቅዱ 50 ሺህ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ እድል እንደሚፈጥር ከወዲሁ ተገምቷል።ለስኬቱም የተለያዩ ሴክተሮች የ50 ቀን እቅድ አውጥተው እየሰሩበት መሆኑ  ነው የተገለጸው።እንደ ዶክተር ግርማ ገለፃ፥ እቅዱ  የአርሶ አደሩን እና አርብቶ አደሩን ህይወት ከማሻሻሉ ባለፈ 50 ሺህ የሚሆኑ  ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።በአፈወርቅ አለሙ", "passage_id": "78e32098b32fa5e7fb3fcdee2556eee8" }, { "cosine_sim_score": 0.463449090719223, "passage": "የህግ የበላይነት ተከብሮ ሰላም እንዲረጋገጥ የህዝቡ ተሳትፎ መጠናከር እንዳለበት የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ባወጣው መግለጫ አስታወቀ ።  የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ትናንት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው በመግለጫ የኦሮሚያ ክልል መንግስት እና የክልሉ ህዝብ ሰላም ተረጋግጦ የህብረተሰቡ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ከፍ እንዲል ለረጅም ዓመታት መራራ ትግል ሲያደርጉ ቆይተዋል ብሏል።መድሎ እና የብሄር ጭቆና፣ በራስ ሀብት በአግባቡ አለመጠቀም እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግርን መነሻ በማድረግ በተደረገ ትግል ከፍተኛ መስዋዕትነት ተከፍሎ የኦሮሞ ህዝብ መብት መረጋገጥ ጀምሯልም ነው ያለው።በአሁኑ ወቅትም የህዝቡ ተስፋ እየለመለመ መጥቷል ያለው የክልሉ መንግስት፥ ይሁን እንጂ ሥልጣን ከእጃቸው የወጣ አካላት በየስፍራው ሴራ በመሸረብ አሁን የተጀመረው ለውጥ እንዲደናቀፍ  ሌት ተቀን እየሰሩ መሆኑን አስታውቋል።እያወቀም ይሁን ባለማወቅ ትናንት የኦሮሞን ህዝብ ለመስበር ለሚፈልግ አካል መሳሪያ እየሆኑ ያሉ አካላት መጨረሻቸውም ጥፋት እና ችግር እየሆነ ነው ሲልም አስታውቋል።የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ከመንግስት ጋር የደረሰው ስምምነት ሙሉ በሙሉ ባለመተግበሩም ትናንት ሊሰብሩን የሚፈልጉ ኃይሎች ፍላጎትን ለማሳካት በሚችል መልኩ የኦሮሚያ ክልል ሰላም እየደፈረሰ መሆኑንም ገልጿል።በተለይም በአራቱ የወለጋ ዞኖች እና በምዕራብ ጉጂ ዞን ውስጥ በየእለቱ የሰው ህይወት እያለፈና ንብረት እየወደመ ነው ያለው የክልሉ መንግስት፥ መንገዶች በመዘጋታቸው የንግድ እንቅስቃሴ በመቆሙ ህዝቡ ለከፍተኛ ችግር እየተጋለጠ ነው ብሏል።በአንድንድ አካባቢዎች ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸውም የኦሮሞ ህዝብ ከጨለማ ወደ ብርሃን መውጣት በጀመረበት በአሁኑ ወቅት የኦሮሞ ህጻናት መሃይምነት ውስጥ እንዲቆዩ እያደረገ መሆኑንም አስታውቋል።የጤና አገልግሎት መስጫ ተቋማት አገልግሎት መሥጠት በማቆማቸው ወላድ እናት በመንገድ ላይ ህይወቷ እያለፈ ነው፣ የውሃና የመንገድ ፕሮጀክቶች ሙሉ በሙሉ ቆመዋል፣ የንግድ እንቅስቃሴም በመቆሙ ህዝቡ ለከፍተኛ ችግር ከመጋለጥም አልፎ የፀጥታ ስጋት ውስጥም ገብቷል ብሏል።አሁን ወቅቱ ሥልጣንን ማዕከል በማድረግ እውነትን እየሸሸጉ እርስ በእርስ ድንጋይ የምንወራወርበት አይደለም ያለው የክልሉ መንግስት፥ ከሁሉም በፊት የህዝቡን ሰላም በማስቀደም ችግሮቻችንን የምንቀርፍበት ነውም ብሏል።የኦሮሞ ህዝብ ለውጡን ለማስቀጠል በጋራ እየተንቀሳቀሰ ባለበት በአሁኑ ወቅት ሰላማዊ ህዝብ ውስጥ በመንቀሳቀስ አደጋ ማድረስ፣ ለህዝቡ የቆመን የፀጥታ ሀይል መግደል፣ የጦር መሳሪያ በመዝረፍ ሁከት በመፍጠርም ይሁን ሆን ብለው ጉዳቱን እያወቁ፣ እያዩ እና እየሰሙ ኦሮሚያን የጦርነት አውድማ ለማድረግ አቅደው እንደሚሰሩ ሀይሎች “ኦሮሞ ሀገር መምራት አይችልም፥ የሽግግር መንግስት ነው የሚያስፈልገው” ማለት የተጀመረውን ለውጥ ያደናቅፋል አንጂ አያሻግርም ብሏል።በህዝቡ ላይ የሚደርሰውን ሰቆቃ ማባባስ እንጂ ሰላም እንደማይሆንም ነው የክልሉ መንግስት ያስታወቀው።ያለው መፍትሄም ለህዝቡ ነው የምታገለው የሚለው ማንኛውም አካል ለህዝቡ ሰላም ቅድሚያ መስጠት አለበት፤ የህግ የበላይነት ተከብሮ የእለት ተእለት እንቅስቃሴ ወደነበረበት መመለስ እንዳለበት ገልጿል።ጦርነት አስነስቶ ደም በማፋሰስ መንግስትን ማዳከም እና ማፍረስ ለጠላት መንገድ ይከፍታል እንጂ ለሀገር አንድነት መፍትሄ አይሆንም ብሏል።ለአንድነት እና ለሰላም ያለው አማራጭ ህግን ማክበር እና ማስከበር ነው፤ ለዚህ ደግሞ መንግስት ግዳጅ ስላለበት የህግ የበላይነት ተከብሮ ሰላም እንዲሰፍን እየሰራ መሆኑንም ገልጿል።ለዚህም በሁሉም አካባቢ የሚገኘው ህዝብ ለሰላም መጠናከር  የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያደርግ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጥሪውን አስተላልፏል።", "passage_id": "00b1dc90a5e518d433824dd5a721613c" }, { "cosine_sim_score": 0.4539443552494049, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገርን እና ወገንን ማገልገል የዘወትር መልካም ባህል እንዲሆን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቀረቡ።የዜግነት አገልግሎት ወቅትን ጠብቆ የሚካሄድ ባለመሆኑ አስፈላጊ በሆነበት ጊዜና ስፍራ ሁሉ በጋራ መቆም፣ መስራት፣ መደጋገፍና መረባረብ ያስፈልጋል ብለዋል።ባለፈው ክረምት ችግኞችን ስንተክል በጋራ እንደሰራነው ሁሉ በመንከባከቡም ግዴታችንን እንወጣ ብለዋል።አረጋውያንን እና አቅመ ደካሞችን በመደገፍ፣ በተለያዩ አደጋዎች ጉዳት የደረሰባቸውን በመርዳት፣ አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸውም እጃችንን እንዘርጋ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።ርዕሰ መስተዳድሩ ሀገርን እና ወገንን ማገልገል እንዲሁም የበጎ አድራጎት ስራ በገዳ ስርዓት እና በኦሮሞ ባህል ታላቅ ተግባራት መሆናቸውን ገልጸዋል።አቶ ሽመልስ እስካሁን የተሳተፉትን ሁሉ አመስግነው በቀጣይም ወቅትን ሳንጠብቅ አገልግሎቱን ባህል በማድረግ ሀገርንና ወገንን እናገልግል ብለዋል።", "passage_id": "9d0e7d492e94bcd534939a4719acc854" }, { "cosine_sim_score": 0.4505828619003296, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተሰራው ስራ የሚገመግም መድረክ እየተካሄደ ነው። ግምገማው የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ነው እየተካሄደ ያለው። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ የመከላከል ስራው በክልሉ እንዲጠናከር ተጠይቋል። በመድረኩ ንክኪ ያላቸውን ሰዎች የመለየት ስራው በሰፊው የተሰራ ቢሆንም ከድንበር ተደብቀው ገብተው ራሳቸውን ለይተው የማያቆዩ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ስጋት መሆኑ ተገልጿል። በተለይ ከኬንያና ሶማሊያ በድንበር አቋርጠው ከገቡ በኋላ ህዝብ ጋር የሚቀላቀሉ ቁጥራቸው ከፍ ብሏል ተብሏል። የመመርመሪያ ላብራቲቶሪና የለይቶ ማቆያ ስፍራ ዝግጅት በጥሩ ደረጃ ላይ ያለ ቢሆንም የህክምና ባለሙያዎች ራስን መጠበቂያ ቁሳቁስ እጥረት እንዳይኖር መሰራት እንዳለበት ተጠቁሟል። ምርትን መደበቅ ፣አላግባብ ዋጋ መጨመር በሰፊው የተስተዋለ ችግር መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በትራንስፓርት በኩል በተለይ የሌሊት ጉዞን ለማስቀረት ሰፊ ስራ መሰራቱ ተነግሯል። እንዲሁም ቫይረሱን ለመከላከል በመንግሥት እና ሌሎች ተቋማት ሲወሰዱ የነበሩት ጥንቃቄዎች ላይ መቀዛቀዝ እየተስተዋለ መሆኑ ተነስቷል። በተለይ ማህበረሰቡ እንዳይሰባሰብባቸው የተከለከሉ የሰርግ ፣ ሀዘን እና እድር በመሳሰሉት ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች አሁንም መስተዋሉን የግብረ ሀይሉ ሪፖርት ጠቅሷል ። የበጎ አድራጎት ስራዎች ለመከላከል ስራው አጋዥ ሆነው እንደቀጠሉና በርካታ ባለሃብቶች ድጋፍ አደርገዋል ተብሏል። ከዚህ በሻገር የገበያ ስፍራዎችን መጨመር እና ማስፋፋት እንዲሁም በመረዳዳት ረገድ ውጤታማ ስራዎች ተሠርቷል ነው የተባለው ። በውይይቱ ላይ የኮሮና ቫይረስ በክልሉ እስከ ሰኔ ድረስ ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ኪሳራ ሊያስከትል ይችላል ነው የተባለው።  በሀብታሙ ተ/ስላሴ እና አፈወርቅ አለሙየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "740879def7c58064b24424661ccf5d02" }, { "cosine_sim_score": 0.44949889183044434, "passage": "– ኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦህዴድ / ለብሔሩ ነፃነትና ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ እውን መሆን ታላቅ ገድል የፈጸመ መሆኑን የድርጅቱ ታጋይ አስታወቁ።ከሀገሪቱ ከ30 ከሚበልጡ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ አንድ ሺህ 500 የኦህዴድ አባላትና ደጋፊ ምሁራን በተገኙበት 25ኛው የድርጅቱ የምስረታ በዓል በፓናል ውይይት በአዳማ ከተማ አባገዳ አዳራሽ እየተከበረ ነው።የኦሮሞ ህዝብ በሀገሪቱ ወሳኝ የሰላም፣ የልማትና ዴሞክራሲ ተጠቃሚ መሆኑን በፓናል ውይይቱ ላይ የድርጅቱን የትጥቅ ትግል ጉዞና ያለፉት 23 ዓመታት ታሪካዊ ዳራ የዳሰሰ ጽሁፍ ያቀረቡት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አባዱላ ገመዳ አስታውቀዋል።በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙ የኦሮሞ ምሁራን የልማታዊ ፖለቲካል አስተሳሰብ አንግበው ከድርጅቱና ከመንግስት ጋር በመተባበር ለተሻለ ለውጥ መስራት የሚጠበቅባቸው መሆኑን አስገንዝበዋል።በጥቂት ከህዝብ አብራክ በወጡ የቁርጥ ቀን ልጆች የተመሰረተው ኦህዴድ የኦሮሞ ህዝብን ጨምሮ ብሔር ብሔረሰቦች ለተጎናፀፉት ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብት መረጋገጥ ኦህዴድ የማይተካ ሚና የተጫወተ ድርጅት መሆኑን በፓናል ውይይቱ የተሳተፉ ምሁራን በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል።ፈጣንና ዘላቂነት ያለው ልማት በሀገሪቱ እንዲረጋገጥ ከመስራት ባሻገር መልካም አስተዳደርና የዴሞክራሲ ስርዓት የሰፈነበት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥም ግንባር ቀደም ተዋናይ እንደሚሆኑ ተናግረዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ በአዳማ ከተማ አባገዳ አዳራሽ ለሶስት ቀናት በሚካሄደው የፓናል ውይይት ላይ የፌደራልና የክልሉ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንቶችን ጨምሮ አንድ ሺህ 500 ምሁራን በመሳተፍ ላይ ናቸው።", "passage_id": "d8d4cb644e0fba982c681298cd12b0ed" }, { "cosine_sim_score": 0.4324458837509155, "passage": "ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ስታቲስቲክስ ቀን ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ሃላፊዎች እና የሚመለከታቻው አካላት በተገኙበት ተከብሯል፡፡“የልደት ምስክር ወረቀት ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና አድሏዊ አሰራርን ለማስወገድ መሰረት ነው” በሚል መሪ ቃል ነው የተዘጋጀው፡፡በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ የወሳን ኩነት ምዝገባ  ዜጎች ህገ መንግስታዊ መብታቸውንና  ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን የሚረጋግጥ ነው ብለዋል፡፡የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ዘይኑ ጀማል በበኩላቸው ከልደት እና ሞት ጋብቻ እና ፍቺ ምዝገባ የሚገኘው መረጃ ለሃገሪቱ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልፀዋል፡፡የኢሚግሬሽን፣ ዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጂብ ጀማል በዓለም ከ1 ቢሊየን ሰዎች በላይ የማንነት መታወቂያ ሰርተፊኬት እንደሌላቸው በመግለፅ÷ በኢትዮጵያም 65 በመቶዎቹ ህጋዊ መታወቂያ እንደሌላቸው ነው የገለፁት፡፡ለሚቀጥለው የትምህርት ዘመን የሚመዘገቡ ተማሪዎችም ምዝገባቸው ያለምንም ክፍያ የሆኑ በልደት የምስክር ወረቀት እንዲመዘገቡ እንደሚደረግም አክለዋል፡፡በ2063 የተያዘው ዘላቂ የልማት ግቡን ለማሳካት በህብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ መፍጠር እንደሚያስፈልግም ነው የገለፁት፡፡በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ዳይሬክተር አደል ሆደር በኢትዮጵያ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከመጀመሩ በፊት የተወለዱ ጨቅላ ህፃናትን የማስመዝገብ ባህሉ 3 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን÷ የወሳን ኩነት ምዝገባ ከተጀመረበት በሶስት ዓመታት ውስጥ ቁጥሩ ወደ 20 በመቶ ከፍ ማለቱን አንስተዋል፡፡በዝግጅቱልጆቻቸውን ለልደት ሰርተፊኬትያስመዘገቡ ወላጆችና አዲስ ጋብቻቸውን በወሳኝ ኩነት ያስመዘገቡ ጥንዶች ከፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል፡፡", "passage_id": "719fb1741c7433e2c8939804642b0a56" }, { "cosine_sim_score": 0.43167388439178467, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ በሀዋሳ ተካሄደ።በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳየች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በጉባኤው የክልሉ ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት መስራች ጉባኤ ክልላዊ ምክር ቤት አደረጃጀትና አመራር ረቂቅ መመሪያ አፀድቋል።በውይይቱ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የከተማ ስራ እድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጄንሲ ዳይሬክተር አቶ ማርቆስ ቡልቻ በቀረበው ረቂቅ መመሪያ ላይ አስተያየት ተሰጥቶበት እንዲፀድቅ በጠየቁት መሰረት በጉባኤው ተሳታፊዎች እና በክልሉ ከፍተኛ አመራር አካላት አስተያየት ተሰጥቶበት የቀረበው ረቂቅ መመሪያ በጉባኤተኞች እንዲጸድቅ ተደርጓል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "2b6e1bbe0aab268df6d3353ee2532227" }, { "cosine_sim_score": 0.428316593170166, "passage": "አዲስ አበባ ፦በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት በስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡ፕሮጀክቱ የክልሉን ህብረተሰብ የልማት ፍላጎት ለማሳካት የሚያስችል መሆኑ ተገለጸ። የጋምቤላ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ጠቅሶ ኢዜአ እንደዘገበው ፣ በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት በስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፣ በክልሉ ባለፉት ዓመታት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ስራዎች ቢከናወኑም የሚፈለገውን ያህል ባለመሆኑ የክልሉ ህዝብ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል:: በሀገራችን ከተጀመረው አዲስ የለውጥ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ መንግስት የዜጎችን ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሰፊ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በሰላም ሚኒስቴር የተቋቋመውና ጋምቤላን ጨምሮ 6 ክልሎችን ተጠቃሚ የሚያደርገውየቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ አንዱ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ በክልሉ ስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረገው ፕሮጀክት ምርታማነትን በማሳደግና የገበያ ትስስር ችግርን በመፍታት፣ የማህበረሰቡን የመሰረተ ልማት ችግሮችን መፍታትና ምርታማነትን ሊጨምሩ የሚችሉ ጥናቶችን በማካሄድ የማህበረሰቡን ኑሮ ማሻሻል ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡ በመሆኑም ለፕሮጀክቱ ውጤታማነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ አሳስበዋል:: የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው በበኩላቸው ፕሮጀክቱ 50 በመቶ ሴቶችና 20 በመቶ ወጣቶች ላይ የሚሰራ መሆኑን ጠቁመው ፣ በስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ በክልሉ የተጀመረውን ልማት በመደገፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አብራርተዋል፡፡ በሰላም ሚኒስቴር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የጋምቤላ ክልል አስተባባሪ ዶክተር ቢየል ቢቾክ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ፕሮጀክቱ ለስድስት ዓመታት በ450 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚካሄድ ነው ብለዋል:: አዲስ ዘመን ሰኔ 18/2012", "passage_id": "3647d149eab8e5b0aa532065689475a7" }, { "cosine_sim_score": 0.4276445806026459, "passage": "የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ሰላም ለማረጋገጥ ልዩ ትኩረት በመስጠት እንደሚሰራ ገልጸዋል።የክልሉ መንግስት ካቢኔ ትላንት ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባው ወቅታዊ ሁኔታዎችን ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን ማሳለፉን የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቋል።ካቢኔው በሰላም ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ የተወያየ ሲሆን በተለይም በምእራብ ኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ባጋጠመው የፀጥታ ችግር ዙሪያ መክሯል ነው የተባለው።በዚህም ያጋጠመውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ እየደረሰ ያለው የሰው ህይወት መጥፋት እና የዜጎች መፈናቀል እንዲቆም ብሄራዊ የደህንነት ምክር ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ እንደሚደግፍ እና ስራ ላይ እንዲውል እንደሚሰራ አስታውቋል።የክልሉ ህዝብ የህግ የበላይነት እንዲከበር እና የሀገሪቱ ሰላም እንዲሰፍን እያቀረበ ባለው ጥያቄ መሰረትም እርምጃዎች መውሰድ መጀመራቸውን እና ይህም ተጠናክሮ የሚቀጠል መሆኑን ገልጿል።እስካሁን በተወሰደው እርምጃም በዜጎች ላይ አሰቃቂ ወንጀል የፈፀሙ ከ200 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን እና የተቀሩትንም በቁጥጥር ስር በማዋል ለህግ የማቅረብ ስራ እንደሚሰራ አስታውቋል።የሰላም ጉዳይ ከሁሉም ጉዳይ በላይ ቅድሚያ የሚሰጠው በመሆኑ በግጭቱ ምክንያት ችግር ያጋጠማቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ለመርዳት ሰፋፊ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም የክልሉ መንግስት አስታውቋል።ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚደረገው ድጋፍም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ገልጿል።በዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለው ግድያ እንዲቆም እና ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ለሚሰሩ የፀጥታ ሀይሎች ድጋፍ እንደሚደረግም ነው የክልሉ መንግስት ካቢኔ ያስታወቀው።ችግሩን ከምንጩ ለመቅረፍ እየተከናወነ ባለው ስራ ውስጥ ህብረተሰቡ ለጥፋት ሀይሎች በር ለመክፈት የሚጥሩትን በንቃት እንዲጠብቅ እና እንዲከላከለም ጥሪ አቅርቧል።በተጨማሪም ክልሉ መንግስት ካቢኔ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ሰራተኞችን እንደ አዲስ ለመመደብ የቀረበ ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ ላይም ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።", "passage_id": "e11304f1ce3674a7539f88f2089b56ae" }, { "cosine_sim_score": 0.41915974020957947, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ የተለያዩ ሹመት እና አዋጆችን በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ።ጨፌው በዛሬው እለት አቶ ሽመልስ አብዲሳን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል።ርዕሰ መስተዳድሩም በተለያየ ሃላፊነት ላይ የነበሩ ሰዎችን በዕጩነት አቅርበው አጸድቀዋል።በዚህም፦ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ – የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪአቶ ፍቃዱ ተሰማ – የክልሉ መንግስት ተጠሪአቶ አዲሱ አረጋ ቂጤሳ – በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪአቶ ጀማል ከዲር ገልገዶ – የክልሉ ከተማ ልማትና ቤቶች ልማት አስተዳደር ሃላፊአቶ ጌታቸው ባልቻ – የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ጂብሪል መሃመድ ሮባ – የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ ቦጋለ ፈለቀ – የኦሮሚያ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሀላፊአቶ ካሳሁን ጎፌ – የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ሀላፊአቶ ዳንኤል አሰፋ – የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ህግአቶ ከበደ ደሲሳ – የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊአቶ ተሾመ ግርማ – የኦሮሚያ ክልል ፀረ ሙስናና ስነ ምግባር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ጋዘል አባሲመል አባጎራ – የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትአቶ ጉዮ ዋሪዮ – የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾመዋል።ጨፌው ከዚህ ባለፈም ለዞን እና ለወረዳ የቀረቡ የ65 ዳኞችን ሹመትም አጽድቋል። በአዳነች አበበትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "64ccdd9961792ea6f9cc962b4d394f9e" }, { "cosine_sim_score": 0.41891464591026306, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በ ኦሮሚያ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ ገቢ እየተሰበሰበ መሆኑ ተገለፀ።“እኔ ለአንድ ተማሪ” በሚል መሪ ሃሳብ የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ÷ የትምህርት ቁሳቁስ መግዛት ለማይችሉ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ለሚሆኑ ተማሪዎች ድጋፍ ለማድረግ የገቢ ማሰባሰብ ሥራውን እያከናወነ መሆኑን ገልጿል።በዛሬው ዕለት የተጀመረው የገቢ ማሰባሰብ ሥራው ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ነው ተብሏል።ከኦሮሚያ የተለያዩ ቢሮዎች በአንድ ቀን ብቻ 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር መሰብሰብ መቻሉም ነው የተገለጸው ።የገቢ ማሰባሰብ ሂደቱ በክልል፣ በዞን፣ በወረዳ እና በቀበሌ እንደሚከናወን እና ዓመቱን በሙሉ ለተማሪዎች የቁሳቁስ ድጋፉ እንደሚደረግም ተነግሯል።ከትምህርት ቁሳቁስ ባለፈም የኮቪድ-19 መከላከያ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው መገለጹን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "5b1d8d7944979f60934ccf73d6ce072f" }, { "cosine_sim_score": 0.4161457121372223, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመዲናዋ ከአራዳ ክፍለ ከተማ ለተውጣጡ 203 ቤተሰቦች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ዛሬ አከናውኗል።የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ማግስት አንስቶ አቅም የሌላቸውን ዜጎች ለመደገፍ ከተለያዩ አካላት ድጋፍ እየተሰባሰበ ይገኛል።በዛሬው እለትም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ”እናልፈዋለን” በሚል መሪ ሃሳብ ከአራዳ ክፍለ ከተማ አስሩም ወረዳዎች ለተውጣጡ 203 አነስተኛ ገቢ ላላቸው ቤተሰቦች የምግብ ድጋፍ አድርጓል።በዚህም ለእያንዳንዳቸው 50 ኪሎ የስንዴ ዱቄትና 3 ሊትር ዘይት መሰጠቱን ኢዜአ ዘግቧል።በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ”ኢትዮጵያውያን ከዚህ ቀደም የሚገጥሙንን ችግሮች በጋራ በመደጋገፍ እና በጽናት በመቆም ስንሻገር ኖረናል” ብለዋል።ዛሬ ላይ ደግሞ በዓለም ላይ የተከሰተውና እንደ ሃገርም ያጋጠመው ወረርሽኝ እያስከተለ ያለው ችግር በጋራ በመቆም የሚታለፍ እንደሆነ አንስተዋል።እንደ ሃገር በርካታ ችግሮችን እያለፍን ነው ያሉት አፈ ጉባዔው፤ ከህዳሴው ግድብ ግንባታና ሌሎች ጉዳዮች ጋር ተያይዞ እያጋጠሙ ያሉ ፈተናዎች እንደሚያልፉ እምነታቸውን ገልጸዋል።በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጂነር እንዳወቅ አብጤ በበኩላቸው የወረርሽኙን መከሰት ተከትሎ እያጋጠሙ ያሉ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለማለፍ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላደረገው ድጋፍም አመስግነዋል።", "passage_id": "d887a12c4c9bd55826b75755bc223915" } ]
8866dd2963fce4d63d05340460f366cb
ca26afb0af01a9ca3955b8505350d3d3
ሞቃዲሾ አዲስ ከንቲባ አገኘች
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ ፋርማጆ የቀድሞውን የጦር አበጋዝና የመንግሥት ሚኒስትር የነበሩት ኦማር መሐመድን  የሞቃዲሾ ከንቲባና የባዲር ግዛት አስተዳደሪ አድርገው ሾመዋል።ሹመቱ ባለፈው ወር በአጥፍቶ ጠፊዎች ህይወታቸው ያለፈውን የቀድሞ ከንቲባ አብዱራህማን ኦማር ኦስማንን ለመተካት መሆኑ ተገልጿል፡፡አዲሱ ከንቲባ ኦማር መሐሙድ መሐመድ እ.አ.አ 2004 ላይ በተመሠረተው የሽግግር መንግሥት ውስጥ የሃይማኖት ጉዳዮች ሚኒስትር ከመሆናቸው አስቀድሞ ሞቃዲሾ ውስጥ የጦር አበጋዝ ነበሩ።እ.አ.አ እስከ 2009 ድረስም በሚኒስትርነት አገልግለዋል።ኦማር መሐመድ ለሞቃዲሾ ከንቲባነት የተመረጡት በመንግሥት ውስጥ ባላቸው ልምድ እንዲሁም የልማት ፕሮጀክቶችን ተግባራዊነት ማስቀጠል የሚያስችሉ በመሆናቸው ነው መባሉን የዘገበው ቢቢሲ ነው።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33328/
[ { "cosine_sim_score": 0.5094115734100342, "passage": "ጥቅምት ላይ በሶማሌላንድ በተካሄደው ምርጫ ያሸነፉት ሙሴ ባሂ አብዲን ዛሬ ቃለ መሃላ ፈጽመው የፕሬዚዳንትነት ሥራቸውን ጀመሩ፡፡ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ጥቅምት ላይ የተመረጡት ሙሴ ባሂ አብዲ የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ሲላንዮን በመተካት የሶማሌላንድ አምስተኛ ፕሬዚዳንት ለመሆን በቅተዋል፡፡የፕሬዚዳንቱ የቃለ መሃል ሥነ ሥርዓት በተለያዩ የጎረቤትና የአውሮፓ አገሮች ልዑካን ቡድን ታዳሚነት ተካሂዷል፡፡አዲሱ ፕሬዚዳንት የሶማሌላንድን የኢኮኖሚ መውደቅ፣ ድህነትና የፀጥታ ጉዳይ ዋነኛ ሥራቸው እንደሚሆኑ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "a3044dd278c12c98dc9b74c7e2028e2e" }, { "cosine_sim_score": 0.49113690853118896, "passage": "ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ ትናንት ሰኞ አንድ የቴሌቭዥን ጋዜጠኛ በቦምብ መገደሉ ተገለጠ።መሐመድ ኢብራሂም ጋቦው የተገደለው መኪናው ላይ በተጠመደ ቦምብ መሆኑ የሀገሪቱ የፀጥታ ባለሥልጣን ለቪኦኤ ገልፀዋል።ጋቦው ብዛት ባላቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚታይ የካልሳን ቲቪ የሚባል የሳተላይት ቴሌቭዥን ጋዜጠኛ ነበር።በዚህ የአውሮፓውያን ዓመት ሶማሊያ ውስጥ የተገደለ አምስተኛ ጋዜጠኛ መሆኑ ነው።", "passage_id": "c369e103ee8214cf9b5e6442ca064445" }, { "cosine_sim_score": 0.4866085648536682, "passage": "ማዕቀፉ ሲዳማን በክልልነት የሚደራጅ ከሆነ ሃዋሳ ከተማ ተጠሪነቱ ለሲዳማ ክልል ሆኖ፥ በሚቀረውም ክልል ዋና ከተማነት እንዲቀጥል፤ የንብረት ክፍፍልና የሥልጣን ሽግግርም በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ እንዲፈፀም በ168 ድጋፍ፤ በ55 ተቃውሞና በ23 ተዓቅቦ ፀድቋል።ዛሬ የተጠናቀቀው የክልሉ ምክር ቤት ጉባዔ የ14 አዳዲስ ካቢኔ አባላትን ሹመት አፅድቋል።\n", "passage_id": "fb9eab1fa946c6faea4449f14d5dd45f" }, { "cosine_sim_score": 0.46514230966567993, "passage": "አሜሪካ ከ28 ዓመታት በፊት የዘጋችውን ኤምባሲዋን ዳግም ሞቃዲሾ ከተማ ላይ መክፍቷን አስታወቀች፡፡     የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የኤምባሲውን በሞቃዲሾ መከፈት አስመልክቶ በሠጠው መግለጫ ውሳኔው በሀገሪቱ የፀጥታ፣ የዲሞክራሲ እና የምጣኔ ሃብት መሻሻል ላይ ጉልህ ሚና እንደሚጫወት ጠቅሷል፡፡   በሞቃዲሾ ለተከፈተው ኤምባሲውም በአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ልምድ ያላቸውን አምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ መሾማቸውን ስቴት ዲፓርትመንት ገልጿል፡፡በተጨማሪም በሃገሪቱ እየተሻሻለ የመጣው የፀጥታ ሁኔታ ለኤምባሲው መከፈት ትልቅ አስተዋጽኦ  ማድረጉም ተገልጿል ፡፡    አሜሪካ በሶማሊያ የሚገኘውን ኤምባሲዋን እኤአ በ1991 በተቀሰቀሰው የእርስበርስ ግጭት በኋላ መዝጋቷ  ይታወሳል፡፡በአሁኑ ወቅትም አሜሪካ አልሻባብ ላይ ተደጋጋሚ የሆነ የአየር ጥቃት እንደምትሰነዝር ተገልጿል፡፡አሜሪካ በተባበሩት መንግስታት ድጋፍ ለተሠማራው የአሚሶም ኃይል ድጋፍ በማድረግ ላይ ትገኛለች፡፡( ምንጭ:ሮይተርስ)   ", "passage_id": "b2a44e6b2927a9699c6c6eb7cbc5dea1" }, { "cosine_sim_score": 0.4650913178920746, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ልዩ ስብሰባው አቶ ታከለ ኡማን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል።የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ባለመሆናቸው በምክትል ከንቲባነት የተሰየሙት አቶ ታከለ ኡማ የከንቲባውን ሥራ እንደሚያከናውኑ ታውቋል።የአዲስ አበባ ከንቲባ የነበሩት አቶ ድሪባ ኩማ የአገልግሎት ዘመናቸውን ማጠናቀቃጠቸው ተገልጿል።", "passage_id": "d8453a63eda06c86d9557dbe1f3f9b96" }, { "cosine_sim_score": 0.4493519067764282, "passage": "የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ባካሄደው አራተኛ አስቸኳይ ጉባኤ አዳዲስ ሹመቶችን አጸደቀ፡፡ከተሿሚዎች መካከል የምክር ቤቱን አፈ-ጉባኤ በአዲስ የተኩ ይገኙበታል፡፡ምክር ቤቱ አቶ ሱልጣን አልይን የድሬዳዋ  አስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ፣ ወይዘሮ  ጫልቱ ሁሴን ደግሞ የድሬዳዋ አስተዳደር ዋና ኦዲተር ጽህፈት ቤት ዋና ኦዲተር በማድረግ በሙሉ ድምጽ መርጧል፡፡ከምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤነት በተነሱት  አቶ አብዱሰላም መሐመድ ምትክ  ደግሞ አቶ ከድር ጁሃር ተመርጠዋል፡፡ተሿሚዎቹ ህግና ሥርዓትን አክብረው የህዝቡን የልማት ፣ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ትርጉም ባለው መንገድ ለመመለስና ሀገራዊ ለውጡን ከዳር ለማድረስ እንደሚተጉ ቃል ገብተዋል፡፡ከአፈ-ጉባኤነታቸው የተነሱት አቶ አብዱልሰላም መሐመድ በራሳቸው ፍላጎት ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት የኃላፊነት  ቦታውን መልቀቃቸውን ተናግረዋል፡፡አዲሱ አፈ-ጉባኤ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸውም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ኢብራሂም ዑስማን በምክር ቤቱ ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መመመለስ ያቃታቸውና ሀገር አቀፉን ለውጥ  ማራመድ ያልቻሉ 76 አመራሮች ከሥልጣን እንዲነሱ ተደርጓል፡፡27 አመራሮች  ደግሞ አቅማቸው በሚመጥናቸውና የተሻለ ውጤት ያስመዘግባሉ በሚባሉበት ቦታ በመመደብ የማሸጋሸግ ሥራ መከናወኑን ጠቁመዋል፡፡ከቀበሌ ፣ከገጠር ክላስተርና ከካቢኔ ሥልጣናቸው በተነሱት ምትክ ብቃት ያላቸው ወጣት አመራሮች መተካታቸውን ነው ከንቲባው የገለፁት፡፡አዲሶቹ አመራሮች ሀገር አቀፍና አስተዳደራዊ ለውጡን ለማሳካት  ግንባር ቀደም ሆነው መስራት እንደሚጠበቅባቸውም አመልክተዋል፡፡60 በመቶ በሚሆኑ አመራሮች ላይ የተካሄደው ለውጥ ከ50 ሺህ በላይ ነዋሪዎች በተሳተፉባቸው መድረኮች የቀረቡትን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግር  ለመፍታትም ወሳኝ   አስተዋጽኦ እንደሚኖረውም ጠቁመዋል፡፡” አመራሩን የመፈተሸና የማጥራት ሥራ ቀጣይነት አለው፤ ተጠያቂነትን የማስፈን ሥራ ይጠናከራል ” ብለዋል ከንቲባው፡፡የምክር ቤቱ አባል ወይዘሮ ኢፍቱ ዩሱፍ በበኩላቸው “ሥልጣንን በማሸጋሸግ ብቻ የህዝቡ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ትርጉም ባለው መንገድ ሊፈቱ አይችሉም” ብለዋል፡፡ሥር-ነቀል እርምጃ በመውሰድ ሀገር አቀፉን ለውጥ ማስቀጠል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ሌላው የምክር ቤቱ አባል አቶ አብዲ ቡሌ በበኩላቸው የተወሰዱ እርምጃዎችን በወቅቱ ለህዝብ መግለፅ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡የምክር ቤቱን ውሳኔዎችና የአመራር ለውጡን በቅርበት እንደሚከታተሉ የተናገሩት የድሬዳዋ ነዋሪ አቶ ጃንቦ ታሪኩ  “አመራሩ ችግር ሲገጥም ብቻ ሣይሆን በየጊዜው ራሱን መገምገምና በህዝብም መተቸት አለበት ” ሲሉ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል፡፡አዲሱ ሹመትን አስመልክተው እንደገለፁት የትኛውም የሚሾም አካል ብቃትና ችሎታ ያለውና  ለውጡን ለማሳካት የሚተጋ መሆን አለበት፡፡አቶ መሐመድ ዩሱፍ የተባሉ ነዋሪ  የጠበቁትን ያህል ባይሆንም የተወሰደው እርምጃ የሚበረታታና ሊጠናከር እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡  (ምንጭ፡ ድሬዳዋ ማስ ሚድያ ኢንተርፕራይዝ))", "passage_id": "f8bca86467e783c88ff7ab66c9499e4c" }, { "cosine_sim_score": 0.4478549659252167, "passage": "በቅርቡ በተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ ቻርተር መሠረት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ያልሆኑ ምክትል ከንቲባ ተሾሙ፡፡ በምክትል ከንቲባነት የተሾሙት አቶ ታከለ ኩማ (ኢንጂነር) ሲሆኑ፣ እሳቸው የከተማውን ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን በተመተካት ኃላፊነቱን ማክሰኞ ሐምሌ 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ ተረክበዋል፡፡አቶ ታከለ የኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ የነበሩ ሲሆን፣ ቀደም ሲል የሱሉልታ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጅና የሆለታ ከተማ ከንቲባም ነበሩ፡፡ የሰበታ ከተማ ኢንዱስትሪና ትራንስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የኦሮሚያ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ በመሆን ሠርተዋል፡፡በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተሻሻለው የከተማው ቻርተር መሠረት ምክትል ከንቲባ ከምክር ቤት አባላት ውጪ እንዲሾም በመወሰኑ፣ አቶ ታከለ የከተማው ምክር ቤት አባል ስላልሆኑ በውሳኔው መሠረት ምክትል ከንቲባ ሆነው የከንቲባውን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ተረክበው ይመራሉ፡፡በምክትል ከንቲባ ማዕረግ ደግሞ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ እንዲሁም የከተማው መንገዶችና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሰለሞን ኪዳኔ (ዶ/ር) ተሹመዋል፡፡ ሁለቱ ተሿሚዎች የትኞቹን ዘርፎች እንደሚመሩ አልታወቀም፡፡", "passage_id": "6e1f4cc46b14d75023a957e268ef008a" }, { "cosine_sim_score": 0.43630173802375793, "passage": "ሶማልያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኝ በፀጥታ ኃይሎችና በመንግሥት ባለሥልጣናት የሚዘወተር ምግብ ቤት ላይ ትናንት አጥፍቶ ጠፊ ባፈነዳው ቦምብ ራሱንና ሌሎች ሦስት ሰዎችን ገደለ።“ሉል ያማኒ” በሚባለው ምግብ ቤት በደረሰው ጥቃት ሌሎች በርካታ ሰዎች እንደቆሰሉ ተዘግቧል።ለፍንዳታው ለጊዜው ኃላፊነት የወሰደ ባይኖርም፤ የመሰል ጥቃቶች ታሪክ ያለው አልሸባብ እንደሆነ ተጠርጥሯል።", "passage_id": "2443883e23ea543ed0468ced33d1d135" }, { "cosine_sim_score": 0.43177178502082825, "passage": "ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ ተስተናጋጅ በሚበዛባቸው ሁለት ምግብ ቤቶች ላይ ትናንት ምሽት ላይ በተፈፀመ ጥቃት ቢያንስ የሃያ ዘጠኝ ሰው ሕይወት ጠፍቷል፡፡በኢትዮጵያዊያን ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት እንደሌለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሯ አስታውቋል፡፡ጥቃቱን የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በብርቱ አውግዟል፡፡ቅዱስ ራማዳን ታጣቂዎቹ የአመፃና የሁከት አድራጎቶቻቸውን ሁሉ የሚያጠናክሩበትና የሚያበዙበት ወቅት እንደሆነ ነው ከልምድ የሚታወቀው፡፡የትናንት ምሽቱ የሞቃዲሾ ጥቃት ግን ከዚያ በፊት ከተፈፀሙት ሁሉ የከፋና የሰፋ ነበር ተብሏል፡፡ሞቃዲሾ ሆዳን ወረዳ ውስጥ የምግብ፣ የስፓ፣ የመኝታ፣ ቢሊያርዶና ፑልን የመሣሰሉ መጫወቻወቻዎችና የሺሻ አገልግሎት በሚሰጡት ፖሽ ትሪትስ እና ፒዛ ሃውስ በሚባሉት ሬስቶራንቶች ላይ አልሻባብ ጥቃቱን የፈፀመው በቅድሚያ መኪና ላይ የተጠመደ ፈንጂ ከባድ ጉዳት ካደረሰ በኋላ ስድስት ታጣቂዎች ወደ ቤቶቹ ገብተው በከፈቱት ተኩስ ነው፡፡ሃያ ዘጠኝ ሰው መገደሉ ተረጋግጧል፡፡ ሃያ ስድስት ሰው ጉዳት ደርሶበት ወደ ሕክምና ተቋማት ተወስዷል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "96688c1308908a46f96955725bbf34b7" }, { "cosine_sim_score": 0.4255434274673462, "passage": "ከእርስ በእርስ ጦርነት በኋላ የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆና ያገለገሉት አሊ ካሊፍ ጋላይድ በ79 ዓመታቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ህይወታቸው አልፏል፡፡\nየሀገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስትር ቃል አቀባይ እስማኤል ሙክታር የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ይኖሩበት በነበረው በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ውስጥ መሞታቸውን አረጋግጠዋል፡፡\nፕሮፌሰር ጋላይድ እ.ኤ.አ በ2000 የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ ሲሆን በፕሬዚዳንት አብዲ ቃሲም ሳላም ነበር የተሸሙት፡፡ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋላይድ ከእርስ በእርስ ግጭት ማብቂያ ቀጥሎ በጅቡቲ ከተደረገው መደበኛ ጉባዔ በኋላ ነው ሹመቱ የተሰጣቸው፡፡\nበጅግጅጋ ህይታቸው ያለፈው የቀድሞው የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር የምክር ቤት አባል የነበሩ ሲሆን በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎችም ሲያስተምሩ እንደነበር ጎብጆብ ኒውስ ዘግቧል፡፡\n", "passage_id": "4e243898a944c966c054c7e2e866c890" }, { "cosine_sim_score": 0.4198298752307892, "passage": "– ኢትዮጵያና የፑንትላንድ መስተዳዳር በተለያዩ መስኮች ተባብሮ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ።የፑንትላንድ መስተዳዳር ፕሬዝዳንት አብዲዌሊ ሞሐመድ አሊ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዋድሮስ አድሃኖም ጋር አዲስ አበባ ውስጥ መክረዋል።ሁለቱ ባለስልጣናት በወደብ፣በቀንድ ከብትና በድንበር ንግድ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እና ፕሬዝዳንት አብዲዌሊ ሞሐመድ በሰላምና ጸጥታ፣በድንበር አካባቢ የሚታዩ ችግሮችን በጋራ ለመቆጣጠርና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ግንኙነታቸውን  ማሳደግ በሚቻልበት ጉዳይ ላይም መክረዋል።ፕሬዝዳንት አብዲዌሊ ኢትዮጵያ ተማሪዎችንና የጸጥታ ሃይሎችን በማሰልጠን ረገድ ለፑንትላንድ የሚቻላትን ድጋፍ እንድታደርግ መጠየቃቸውን የሁለቱን ባለስልጣናት ወይይት የተከታተሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።", "passage_id": "d8d972ae3cb308942fcae7307bbdcfbf" }, { "cosine_sim_score": 0.41956114768981934, "passage": "በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ላይ የነበሩት የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ሞሐመድ አብዱላሂ ሞሐመድ ዛሬ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። የሶማሊያ የህዝብ ስራዎችና የመልሶ ግንባታ ሚኒስትር የነበሩት አባስ አብዱላሂ ሼክ ሲራጅ ትናንት ምሽት በፕሬዝዳንቱ ቤተ መንግስት አቅራቢያ በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች \"ታጣቂ\" ናቸው በማለት በስህተት በተከፈተ ተኩስ ህይወታቸው አልፏል። ፕሬዝዳንቱ በሚኒስትሩ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። \"በሚኒስትሩ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት በኢትዮጵያ የነበረኝን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሳላጠናቅቅ ወደ አገሬ ተመልሻለሁ'' በማለት  በትዊተር ገጻቸው ላይ ጽፈዋል። ግድያውን የፈጸሙት ሰዎች ለፍርድ እንዲቀርቡ ትዕዛዝ መስጠታቸውንም ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል። አፍሪካን ኒውስ በድረ ገጽ እንደገለጸው የደህንነት ኃይሎች የግድያውን መንስኤ በማጣራት ላይ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ ሟቹን የ31 ዓመቱ ወጣት ሚኒስትር አባስ ሼክ ሲራጅ \"ታታሪና ብቁ ስብዕና\" ያለው በማለት ገልጸዋቸዋል። ለረጅም ዓመታት ሰላምና መረጋጋት ርቋት የቆየችው ሶማሊያ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ድርሻ ከፍተኛ በሆነበት የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል (አሚሶም) ጥረት አንጻራዊ የሚባል ሰላምና መረጋጋት እያገኘች መጥታለች። የሰላም አስከባሪ ኃይሉ አክራሪ የአሸባሪ ቡድን የሆነውን አልሻባብ በማዳከም ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት መስፈን የጎላ ሚና ተጫውቷል።", "passage_id": "de34fbe4924d7e3d245aea7611b4fc96" }, { "cosine_sim_score": 0.41936665773391724, "passage": "ኢትዮጵያና ሶማሊያ ከ4 አስርት አመታት በኋላ የንግድ በረራ መጀመራቸዉ ተገለጸ።የኢትዮጵያ አውሮፕላንም ቅዳሜ ዕለት የመጀመሪያውን በረራ ወደ ሶማሊያዋ መዲና ሞቃዲሾ ማድረጉ ተሰምቷል።የበረራዉ መጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከቀጠናዉ ሀገራት ጋር የጀመሩትን የሰላም ሂደት ከማጠናከሩም ባለፈ ምስራቅ አፍሪካን በምጣኔ ሃብት ለማዋሃድ የሚደረገውን ጥረትም ወደ ተሻለ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው ተብሎለታል።", "passage_id": "bda3a6a213e73f17f480ffcc23a51651" }, { "cosine_sim_score": 0.41388726234436035, "passage": "በብዙ ሥራዎች ተወጥራ ምትገኘው መናገሻዪቱ ዋሺንግተን ዲሲ በለውጥና በሽግግር ሂደት ውስጥ ነች። የ44ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት የሥልጣን ዘመን አብቅቶ እነሆ 45ኛው ወደ መንበሩ እየዘለቁ ናቸው።“አዲሱ ሥራውን ለመጀመር በእጅጉ ጓጉቷል” ብለዋል ተመራጭ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። \n ", "passage_id": "e20bf01abb698962d2c5d8c083845ae1" }, { "cosine_sim_score": 0.41244155168533325, "passage": "በሶማልያ መዲና ሞቃዲሾ ዛሬ በፈንጂዎች የተሞላ መኪና ፈንድቶ ቢያንስ 14 ሰዎች ተገድለዋል።የሶማልያ ባለስልጣኖች በተናገሩት መሰረት መኪናው የፈነዳው ፖለቲከኞችና ነጋዴዎች በሚያዘወትሩበት ዊሀሊይ በተባለው ሆቴል ውጭ ነው። ሆቴሉ የሚገኘው ማካ አል ሙካራማ በተባለው ሰዎች የሚበዙበት መንገድ ላይ ነው።“ከሆቴሉ ውጭ ሰው በሚበዛበት መንገድ ላይ ቆሞ የነበረ በፈንጂዎች የተሞላ መኪና ፈንድቶ 14 ሰዎች መሞታቸውንና አምስት መቁሰላቸውን አረጋግጠናል” ሲሉ የፀጥታ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አብደል አዚዝ ሒልዲሂባን ተናግረዋል።የጥቅቱ ዓላማ ምን እንደሆነ እስካሁን ባለው ጊዜ ግልፅ አለመሆኑን የመንግሥት ባለሥልጣኖች ገልፀዋል። ", "passage_id": "28014a26cbc2194b0f9e8f169ffdcf6f" }, { "cosine_sim_score": 0.41202253103256226, "passage": "የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ አዳዲስ ሹመቶችን አፀደቀ። 1. ወይዘሮ ፈቲያ መሀመድ – የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ2. ዶክተር ድሪባ ዳዲ – የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ምክትል ሀላፊ3. አቶ ረሺድ ሙሃባ – የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር4. አቶ አሽማዊ ሰይፉ – የፍትህ ቢሮ ምክትል ሀላፊ5. አቶ አብደላ ኡገቴ – የፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮ ምክትል ሀላፊ6. ዶክተር ዳዲ ወዳጆ – የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት ሀላፊ7. አቶ አደም አባድር – የከተሞች የስራ ፈጠራ እና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ምክትል ሀላፊ8. አቶ ጫላ ገመቹ – የአዳማ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ9. ወይዘሮ ገነት አብደላ – የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ10. አቶ ዳኘ ፉርጋሳ – የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ11. አቶ ኤልያስ መሃመድ – የሰበታ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ12. አቶ መብራቴ ገብረየስ – የቡራዩ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ13. አቶ ወንድሙ ሳቀታ – የጅማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ14. ወይዘሮ ቆንጅት ታደሰ – የዱከም ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ15. አቶ በሪሶ አመሎ – የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ16. አቶ ተስፋዬ ወዬሳ – የወሊሶ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ17. አቶ ካባ ሁንዴ – የነቀምቴ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ18. አቶ አብዲ ዳቱ – የሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ19. ወይዘሮ እልፍነሽ ባዬቻ – የሞጆ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ20. አቶ ሻፊ ሁሴን – የቡኖ በደሌ ዞን አስተዳዳሪ 21. አቶ መሀመድ ጂሎ – የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ 22. አቶ አለማየሁ እጅጉ – የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪ 23. አቶ ጀማል ከድር – የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ24. አቶ ነመራ ጉሊ – የኢሉአባቦራ ዞን አስተዳዳሪ25. አቶ አብዱልቃድር ሁሴን – የባሌ ዞን አስተዳዳሪ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ገልፀዋል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።", "passage_id": "306683b3d442aab0b1a78d1957c0bc29" } ]
5bfea7ef5b0ae60f725e0b0e58b3ce9a
b631b6db6d36b1e96ad5355c4e49b48e
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በመቐለ እየተከበረ በሚገኘው የአሸንዳ በዓል ላይ ተገኙ
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአሸንዳ ክብረ በዓል ላይ ለመገኘት በዛሬው ዕለት  መቐለ ገብተዋል፡፡ፕሬዝዳንቷ አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በትግራይ ክልል ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤልና በሌሎች የክልሉ አመራሮች አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡የአሸንዳ   በዓል በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሰላም፣ አንድነትና ልማት ተምሳሌት” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል፡፡በትግራይ ክልል በነሃሴ ወር የሚከበረው የአሸንዳ፣ ማሪያ እና ዓይኒ-ዋሪ በዓላት የክልሉን ባህል፣ ትውፊትና የቱሪዝም መስህቦች በማስተዋወቅ ረገድ የላቀ ሚና እንዳለው ይነገራል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32668/
[ { "cosine_sim_score": 0.47857844829559326, "passage": "“ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ዶክተር ሂሩት ካሳውባሕር ዳር፡ ጥር 11/2013 ዓ.ም (አብመድ) “ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ በዓለም በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ሲሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ገለጹ።ዶክተር ሂሩት ዛሬ በአዲስ አባበ ጃን ሜዳ እየተከበረ በሚገኘው የጥምቀት በዓል ላይ ተገኝተው ለኢትይጵያውያን የእምነቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የጥምቀት በዓል በሀገራችን የሚወደድ እና የሚናፈቅ ዓመታዊ በዓል ነው ብለዋል።በዚሁ ወቅት የጥምቀት በዓል ዩኔስኮ በዓለም በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት ከተመዘገበ አንድ ዓመት አልፎታል ነው ያሉት።“በዚች ውብ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያውያን የቀደምት እናት እና አቦቶቻችንን ቱፊት ተረክበን፤ተንከባክበን እና ጠብቀን ለተከታይ ትውልድ ማሻገር አለብን” በማለት ተናግረዋል።ሚኒስትሯ ለዚህ ደግሞ ሃይማኖታዊ አስተምህሮዎችን በሚገባ ማወቅ እንደሚገባና በተግባር መኖር አስፈላኒጊ ነው ያሉት።ዶክተር ሂሩት ጥምቀትን ጨምሮ በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የሚከበሩ ባህላዊም ሆነ ሃይማኖታዊ በዓላት በሚከበሩበት ወቅት በጋራ እና በመደጋገፍ የማክበር ባህላዊ እሴቶች መኖራቸውን ጠቅሰዋል።“ፈጣሪ ያለ ፍቅር አይገኝምና ፍቅርን አስቀድመን፤አንዳችን ለሌላችን ዘብ በመቆም፤ እየተደጋገፍን የፍቅራችንን መልካም መዓዛ ለተከታይ ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅብናል” ብለዋል።የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሯ በተለይም የሃይማኖት አባቶችን እና የስጋ እናትና አባቶችን ምክር በመስማት በሚገባ መተግበር ይገባል በማለት ተናግረዋል።“ሀገር ክፉም ሆነ በጎ የሚባለው በውስጡ በሚኖሩ ሰዎች ተግባር በመሆኑ መልካም ስራ የሚሰሩ ወጣቶች፤ በመልካም ሥነ ምግባር የታነጻችሁ እና በስራም ትጉዎች በመሆን ሀገራችሁን ለመጥቀም አልማችሁ ተንቀሳቀሱ” በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።", "passage_id": "976f0de321b2b049fc751aa28c43fbbf" }, { "cosine_sim_score": 0.47814658284187317, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ወረዳ ምንዝሮ ቀበሌ ችግኝ ተከሉ።ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህም ችግኝ ተክለዋል።በቀበሌው 6 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ዛሬ ብቻ 24 ሺህ በተለያዩ የችግኝ ዝርያዎች ይተከላሉ።በችግኝ ተከላው ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፈዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ አርሶ አደሮች እና ወጣቶች እየተሳተፉ ይገኛሉ።", "passage_id": "8df55fba85430329e64c5b842ab5955f" }, { "cosine_sim_score": 0.4751834273338318, "passage": "ባሕር ዳር፡ ኅዳር 29/2013 ዓ.ም (አብመድ) የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ህዝቦችን በማናከስ እኩይ ተልዕኮ ተሸክሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ቡድን ተወግዶ መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገልጸዋል።15ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የሃገር አቀፍ ሲምፖዚየም መርሐግብር እየተካሄደ ነው።በመርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ራሳቸውን ችለው በልዮ ውበት የሚፈሱ ወንዞች ናቸው፤ ይሕም ውበታቸው ሕብረ ብሔራዊነትን የያዘ የአንድነት መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል።በዓሉም የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውበት ማሳያ ነው ብለዋል።የዘንድሮውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ልዮ የሚያደርገው ደግሞ ህዝቦችን በማናከስ እኩይ ተልዕኮ ተሸክሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ቡድን ተወግዶ መከበሩ እንደሆነ ገልጸዋል።ኢዜአ እንደዘገበው ይህንን እኩይ ሓይል ለማስወገድ ዋጋ ለከፈሉ የጸጥታ ሀይሎችና ዜጎችም ምስጋና አቅርበዋል።", "passage_id": "520d2a531998d8998a5b4dfdc255652e" }, { "cosine_sim_score": 0.45909905433654785, "passage": "ሰንደቅ ዓላማ ፍቅርና ዜግነት የሚገለፅበት እንጂ የፖለቲካ መሳሪያ መሆን እንደሌለበት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገልፀወዋል፡፡12ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ አላማችን የብዝኃነታችን ድምር ውጤትና የአንድነታችን ምሰሶ ነው” በሚል መሪ ሃሳብ በተለይ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ሲከበር ነው ፕሬዚዳንቷ ይህን ያሉት ፡፡በስነስርዓቱ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ፣ የፌደሬሽን ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ መሃመድ ረሺድ ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ እንዲሁም የምክር ቤቱ አባላት ተሳትፈዋል፡፡ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር ዛሬ የሚከበረው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በብዙ መልኩ አንድምታው ብዙ መሆኑን በመጥቀስ፤ ኢትዮጵያ ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ አንድነትና መቻቻልን የሚሰብኩ ዜጎችን አጥብቃ ትሻለች ብለዋል፡፡ሰንደቅ ዓላማ ፍቅርና ዜግነት የሚገለፅበት እንጂ የፖለቲካ መሳሪያ መሆን የለበትም ነው ያሉት ፡፡የሰንደቅ ዓለማ የብሄራዊ ማንነት እና የሉዓላዊነታችን መገለጫ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ፤ የሀሳብ ልዩነት ቢኖር እንኳን በሚያስተሳስሩን ጉዳዮች ላይ በማተኮር ለመቻቻልና አንድነት ቅድሚያ መስጠት ይገባል ብለዋል፡፡ሀገሪቱ የተመሰረተችባቸው እሴቶች በሙሉ በሰንደቋ እንደሚወከል ያስታወሱት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ፤ አዲሱ ትውልድ ስለ ሰንደቅ ዓለማ ትርጉም በማስመዝገብ በኩል ሁሉም ሃላፊነቱን መወጣት ይኖርበታል ነው ያሉት፡፡ፕሬዚዳንቷ የምንችለውን እናበርክት፤ አንድ ሆነን ብዙ ተዓምራትን እንስራ ሲሉም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 3 የተቀመጠውን የብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ትርጓሜ መሰረት በማድረግ የወጣ የሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 እንዲሁም በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 863/2006 አንቀጽ 2 መሰረት በየዓመቱ ጥቅምት ወር በመጀመሪያው ሳምንት ሰኞ እንዲከበር በተደነገገው መሰረት ነው ዛሬ የተከበረው፡፡", "passage_id": "44af236ea4617320318f4f68f1ed0bd5" }, { "cosine_sim_score": 0.4495169222354889, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።“ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍሎ የመከላከያ ሀይላችን ላጎናጸፈን ክብር መላው ኢትዮጵያውያንን እንኳን ደስ አላችሁ፤ እንኳን ደስ አለን” ብለዋል፡፡ “ህግ የማስከበሩ ምዕራፍ በድል ተጠናቋል፤ በመጭው ጊዜ ደግሞ ትልቅ ሥራ እንደሚጠብቀን ለአፍታም አንዘናጋ” ነው ያሉት፡፡ እጅ ለእጅ ተያይዘን የሀገራችንን ልማትና እድገት ለማረጋገጥ ጠንክረን እንስራ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የአሁኑ የመከላከያ ሃይል ድል ለዚህ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው፡፡ አኩርታችሁናልም ብለዋል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ፡፡", "passage_id": "dffee68337d980e1bf3332b166fded45" }, { "cosine_sim_score": 0.4366712272167206, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 11/2013 (አብመድ) የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ከወትሮው በተለየ ከልዩነት ይልቅ ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጠናክር አግባብ እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አደም ፋራህ ተናገሩ።ምክር ቤቱ 15ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አከባበር የባለድርሻ አካላት ሚናን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ እየመከረ መሆኑን አስታውቋል።አፈ ጉባኤ አዳም ፋራህ የምክክር መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት የዘንድሮውን በዓል የሕዝቦችን ወዳጅነት እና ዴሞክራሲያዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ተግባራት ለማክበር የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑን ተናገረዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የአከባበር ለውጥ የተደረገበት መሆኑ ተመላክቷል። በተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎትና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙትና ትስስርን በሚያጠናከሩ መርሀሃግብሮች ለማክበር የተለያዩ ስልቶች መቀየሱን መግለጹ የሚታወስ ነው።", "passage_id": "a4ce16cabfa3727322a0b472e84c9a31" }, { "cosine_sim_score": 0.4287363290786743, "passage": "የሻዳይ፣አሸንድዬ እና ሶለል ባህል ዓመታዊ ክብረ በዓል በባሕር ዳር ከተማ በድምቀት ተከበረ፡፡በዋግ ሹሞች መዲና ሰቆጣና አካባቢዋ ሻደይ፣ በቆቦ አካባቢ ሶለል እና በላስታ እና በአብዛኛው የክልሉ አካባቢዎች አሸንድዬ በሚል የሚከበረው የልጅ አገረዶች ጨዋታ በዓል ዛሬ በባህርዳር ከተማ በድምቀት ተከብሯል።በዚሁ በክልላዊው የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓል አከባበር ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የፌዴራል ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ኂሩት ካሳው እና የተለያዩ የክልል እና የፌዴራል የስራ ሃላፊዎች ታድመዋል፡፡በስነ ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከመገፋፋትና ከመጠላላት ወጥተን አንድ ስንሆን የጥበብ አውድማ እና የፍቅር ተምሳሌት እንሆናለን ብለዋል፡፡ዘመን ባልከለሰው አብሮነታችሁ አምራችሁና ደምቃችሁ ስትታዩ በእርግጥም ‘የአማራ ሕዝብ ታላቅ ነው’ ስንል ያለምክንያት አለመሆኑን ከመግለፁም ባሻገር ጥበብ፣ ኩራት፣ አብሮነትና ጀግንነት የክልሉ ህዝብ መገለጫዎች ማሳያ ጭምር እንደሆኑ ያሳያልም ብለዋል።የአብሮነታችን አሻራ፣ የአንድነታችን ተምሳሌት እና የፍቅራችን መገለጫ የሆነው የሻደይ፣ አሸንድየ እና ሶለል በዓል በዩኔስኮ በማይዳሰ ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ስራ መጀመሩንም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል፡፡የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ “ታላቅ ነን ስንል ራሳችንን አክብረንና አስከብረን ሌሎችንም የምናከብር ህዝቦች ነን ማለታችን ነው፤ ታላቅ ነን ስንል ችግር በገጠመን ጊዜ አንድ ሆነንና ተባብረን ከችግር የምንወጣ ብርቱ ህዝቦች ነን ማለታችን ነው፤ ታላቅ ነን ስንል በችግር አረንቋ ውስጥ ያሉ ሌሎች ህዝቦችን የምንታደግ ህዝቦች ነን ማለታችን ነው›› በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።የሻዳይ፣አሸንድዬ እና ሶለል ባህል በዩኔስኮ በማይዳሰ ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ ስራ መጀመሩንም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል፡፡የአማራ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛት አብዩ በበኩላቸው የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓል ራሱን የቻለ የቱሪስት መስህብ እንዲሆን እንደሚሰራ ገልጸዋል።በአማራ ክልል በርካታ ዘመን ተሻጋሪ ባህላዊ ሁነቶች እንዳሉ የገለጹት አቶ ግዛት፤ የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል ባህላዊ ክዋኔዎቹ ሳይበረዙ እና ሳይከለሱ የባህሉ ባለቤት በሆነው ሕዝብ ተጠብቀው፣ ተናፍቀው እና ተወዳጅነታቸውን አጎልብተው እንዲዘልቁም ይደረጋል ብለዋል።", "passage_id": "cc6573b916461b69941b7ab611ff63c4" }, { "cosine_sim_score": 0.4264189600944519, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የፊንላንድ ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሶሊ ኒኒስቶን በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡የፊንላንድ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሶሊ ኒኒስቶ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ኦፊሴላዊ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት ማታ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተጨማሪ ከጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮች ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ፕሬዝዳንት ሶሊ ኒኒስቶ በአየር ንብረት ለውጥ እና የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረታቸውን ባደረጉ ሁለት ትላልቅ ኮንፈረንሶች ላይም ንግግር ያደርጋሉ።እንዲሁም በፊንላንድ ድጋፍ የሚደረግለትን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።ምንጭ፡-ኢቢሲ", "passage_id": "57148de8f0b7c4b95997325c7fdb66f3" }, { "cosine_sim_score": 0.4252491295337677, "passage": "15ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አገር አቀፍ የሲምፖዚየም መርሃ-ግብር እየተካሄደ ነው።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ሲምፖዚየሙን በይፋ ሲከፍቱ የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን መገለጫ የሆነው ልዩነታችን ውበታችን ነው፤ ይህ ከየቦታው መጥቶ በአንድ ላይ እንደሚፈስ ወንዝ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሀገራዊ አንድነት ማጠናከር ይገባቸዋልም ብለዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላለፉት አመታት ሀገሪቱን በእኩይ ተግባሩ ሲያምስና ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ጁንታ ቡድን የተወገደበት በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው በመግለጽ ዋጋ ለከፈሉት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር ይገባል ብለዋል።የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ለሚከፋፍላቸው እድል ሳይሰጡ ሕብረ ብሔራዊነት አንድነታቸዉን ማጠናከር እንዳለባቸው አስታውሰዋል።ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በማክበርና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትትን በማረጋገጥ የጋራ እሴቶች ላይ መስራት እንደሚገባም አንስተዋል።በሲምፖዝየሙ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የብሔር ብሔረሰብ ተወካዮች ፣ የሀገር ሽማየግሌዋች እና የሐይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል “እኩልነትና ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መርህ አዲስ አበባ፣ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ተከብሯል። (በህይወት አክሊሉ)", "passage_id": "0273cc0ce335d30eb83423aeea706bd7" }, { "cosine_sim_score": 0.4239315986633301, "passage": "በዓሉ በህዝቦች ተሳትፎና ትጋት ድህነትን ድል በመንሳት ብሄራዊ ክብሯን እና ሰንደቅ አላማዋን ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ ያለች ሀገር በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ ያለው።በብሄራዊ ደረጃም በአዲስ አበባ ስታዲየም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ አጠቃላይ የመከላከያ ሰራዊት አመራሮችና የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።የመጀመሪያው የእድገትና ትራንፎርሜን ዕቅድ ማጠቃለያ አመትና የሁለተኛው የእድገትና ትራንፎርሜን ዕቅድ ምእራፍ መሆኑ የዘንደሮ የሰንደቅ አላማ ቀንን ለየት እንደሚያደርገው  የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት የግንኙነትና ገፅታ ግንባታ ጄነራል ዳይሪክተርና በበአሉ የኮሚኒኬሽንና ሚዲያ ንጹስ ኮሚቴ አስተባባሪ አቶ ጨምዴሳ ኩሳ ተናግረዋል።ረፋድ አምስት ሰአት ላይም የሰንደቅ አላማን መዝሙር በመዘመር ሰንደቅ አላማን በመስቀል የዥግጅቱ ፍፃሜ ይሆናል።", "passage_id": "3baf54f90834194de5de4124b9a2a496" }, { "cosine_sim_score": 0.42249271273612976, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥምቀት በዓላል የዓለም ቅርስ ሆኖ በዩኔስኮ በመመዝገቡ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ገለፀች።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ ከማይዳሰሱ የዓለም ቅርሶች መካከል አንዱ ሆኖ መመዝገቡን አስመልክተው ከሰዓቱን መግለጫ ሰጥተዋል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በመግለጫቸው፥ “እጅግ ተወዳጁና ደማቁ የጥምቀት በዓላችን የዓለም ቅርስ ሆኖ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ስለተመዘገበ እንኳን ደስ አላችሁ” ብለዋል።“ኢትዮጵያ ከምትታወቅባቸው አንዱ በየዓመቱ ጥር 11 ቀን በመላ ሀገሪቱ ዳር እስከ ዳር ከልሂቅ እስከ ደቂቅ በኅብረት፣ በአንድነት፣ በሰላም፣ በስምምነትና በፍቅር ታቦቱን አጅቦ ፈጣሪውን እግዚአብሔርን እያመሰገነ በየወንዙ፣ በየአደባባዩና በየመንገዱ በፍጹም ደስታ የሚያከብረው በዓለ ጥምቀት ክርስቶስ ነው” ብለዋል።ይህ በዓል በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ቤተ ክርስቲያኒቷ እና መንግስት እንደሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ሊቃውንትና ዓበይተ ሀገር ምሁራን በአጠቃላይ ምእመናንና ምእመናን የማያቋርጥ ጥረት ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወቃል ሲሉም ተናግረዋል።“በመሆኑም ይህ የዘመናት ህልም እና ጥረት በዛሬው ዕለት በእግዚአብሔር ፈቃድ እውን ሆኖ ስለተመዘገበ ለደስታችን ወሰን የለውም” ሲሉም ገልፀዋል።“ይህ በዛሬው ዕለት የተፈጸመው ታሪካዊ ጉዳይ የቤተ ክርስቲያናችን፣ የሀገራችንና የሕዝባችን ስም በዓለም ላይ ደምቆና ጐልቶ እንዲታወቅ የሚያደርግ ነው” ያሉት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፥ እንዲሁም ሀገሪቱን በቱሪዝም ክፍለ ኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንድትሆን ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ እገዛ ያደርጋልም ብለዋል።“ይህም እውን ሊሆን የሚችለው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የሀገሪቱ ባህልና የቱሪዝም ተቋም እንዲሁም በየሀገሩ የሚገኙ የቤተ ክርሰቲያናችን መሪዎችና አምባሳደሮች ስለበዓሉ ታላቅነት፣ ተወዳጅነትና ዕሴት ያለማቋረጥ የማስተዋወቅ ሥራ ሲሠሩ እንደሆነ ግንዛቤ ሊወሰድበት ይገባልም” ነው ያሉት።በመሆኑም የበዓለ ጥምቀት በዩኔስኮ መመዝገብ ለዚህ ሃይማኖታዊና ሀገራዊ ተልእኮ ዕውቅና በመስጠት ረገድ የላቀ ሚና ስላለው በዓሉን፣ ሃይማኖቱን፣ ባህሉንና ሥነ በዓሉን በማስተዋወቅ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ አክለውም ሳምንቱ ለኢትዮጵያ ታላላቅ ሥራዎችን የሠሩ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ሰዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና አግኝተው የተሸለሙበት መሆኑንም አንስተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የዓለም የኖቤል ሽልማታቸውን ተቀዳጅተው ወደ መንበረ መንግሥታቸው በገቡበት ቀን የበዓለ ጥምቀት በዩኔስኮ መመዝገቡ ይፋ መሆኑ ልዩ ክሥተት እንደሚያደርገውም ገልፀዋል።“ዕውቅና አግኝቶ የተመዘገበው የጥምቀት ክርስቶስ በዓል እናንተው የአባቶቻችሁን እምነትና ባህል፣ ሥርዐትና ታሪክ ጠብቃችሁ በየዓመቱ በምታከብሩት ውብና ሳቢ፣ ማራኪና ተወዳጅ የአከባበር ሥርዐት የተገኘ መሆኑን ተገንዝባችሁ በቀጣይነትም ከነበረው ምንም ሳይጓደል በየዓመቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማድረግ የጠበቃል” ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል።", "passage_id": "c9ff358d1964584ac3c3d4fc683db047" }, { "cosine_sim_score": 0.41997861862182617, "passage": "የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ 15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓልን በብሔራዊ ትያትር አዳራሽ “እኩልነትና ህብረ- ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል አከበሩ፡፡የበዓሉን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው እንደገለጹት የዘንድሮው በዓል ከሌላው ለየት የሚያደርገው ህብረ ብሔራዊነታችንን የምናደምቅበት እና ከመቼውም በተለየ ሁላችንም ለጋራ ብልጽግና የምንጓዝበት መንገድ ላይ በመሆናችን ብለዋል፡፡ሚኒስትሯ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን አከባበር ሲታሰብ ልዩነት ብቻ ሳይሆን በውስጡ በአንድነት የሚታይ ውበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡በዓሉ የብሔራዊ ትያትር የባህል ቡድን የብሔር ብሔረሰብ ባህላዊ ሙዚቃ በማቅረብ ለበዓሉ ድምቀት መስጠቱ ተጠቅሷል፡፡ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሃብታሙ ሲሳይ በበኩላቸው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ ከህገ መንግስቱና ከወቅታዊ ጉዳዮች ጋር አዛምደው የስፖርት ዘርፍ የውይይት ሰነድ አቅርበው ውይይት እንደተካሄደበት ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "c2835db289a92a6cdab2ed361c727dee" }, { "cosine_sim_score": 0.41868358850479126, "passage": "\nበአዲስ አበባ ከተማ ከቀናት በፊት በትምህርት ቤቶች፣ በክፍለ ከተሞችና በተለያዩ አደረጃጀቶች «በብዝሃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት» በሚል መሪ ቃል 13ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነበር። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግሥት የፀደቀበትን ቀን ተከትሎ ህዳር 29 ቀን በየዓመቱ በሚከበረው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላይ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለነበራቸው ሚና እና ስለበዓሉ ያላቸውን ስሜት ያነጋገርናቸው አንዳንድ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች በበዓሉ አስፈላጊነት ላይ ቢስማሙም ዓላማውን የሳተ ነው ይላሉ።", "passage_id": "37e91670eefcdb507c503c3d3f12822e" }, { "cosine_sim_score": 0.41588956117630005, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት ላደረጉት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የጋራ ታሪካዊ ምዕራፍ እናክብር በሚል መሪ ቃል የእራት ግብዣ ተካሄደ፡፡የእራት ግብዣው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፊሪያት ካሚል፣ የሀይማኖት መሪዎችና የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በብሄራዊ ቤተ መንግስት ተከናውኗል።ግብዣው ኢትዮጵያና ኤርትራ ለሁለት አስርት ዓመታት የነበረባቸውን ልዩነት በመፍታት ግንኙነታቸውን ማደሳቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል የሰላም ሽልማት ካገኙ በኋላ መካሄዱ ልዩ ያደርገዋል ተብሏል።በእራት ግብዣው ላይ የሁለቱን ሀገራት የእርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ የኪነ ጥበብ ስራዎች ቀርበዋል።የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለሁለት ቀናት በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ በተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።", "passage_id": "77ad01153263e2c9ebb482978760c0d6" }, { "cosine_sim_score": 0.41245579719543457, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ለማክበር እየተደረገ ባለው ዝግጅት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው።ውይይቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ እና የክልል ምክር ቤት አፈጉባኤዎች በተገኙበት በቢሾፍቱ ነው እየተካሄደ ነው የሚገኘው።በኮቪድ 19 ምክንያት የአከባበር ለውጥ የተደረገበት የዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎትና የህዝብ ለህዝብ ግንኙትና ትስስርን በሚያጠናከሩ መርሃ ግብሮች ሊከበር መታቀዱ ተገልጿል።በዚህም በዓሉ በክልሎች የሚከበር ሲሆን በተናጠል እያደረጓቸው ያሉ ስራዎችንም አቅርበዋል።ወቅታዊ ችግሮች ፈተና ቢሆኑም በዓሉ እርስ በእርስ ከመተዋወቅ ባለፈ የትስስር ተምሳሌት በመሆኑ በበቂ ዝግጅት ለማክበር እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውንም ገልፀዋል።በሀብታሙ ተክለስላሴ", "passage_id": "c3345f1dc4946f75d9774f38856b2906" }, { "cosine_sim_score": 0.4094844460487366, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት በትግራይ የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ስግብግቡን የመቀሌ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ መሆኑን አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ገጻቸው ይፋ እንዳደረጉት እርምጃው ከማንም በላይ ሰፊውን ትግራዋይ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።መንግስት የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ ወንድምና እህት ትግራዋይን ማንነታቸውን ያማከለ ለምንም አይነት ሕገወጥ ድርጊት ሰላባ እንዳይሆኑ የማድረግ ኃላፊነት በሁሉም ኢትዮጵያዊ ዘንድ እንዳለበት ከአደራ ጭምር ጋር አሳስባለሁ ብለዋል።", "passage_id": "6cee709a9478793dd193fead0e7d6092" } ]
3cf6744f9944f3194a4ac45001bc09b6
f4015ddcd5b0006cef1b9d6873f7700a
የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል የልጃገረዶች ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይከበራሉ
የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል ጨዋታዎች በዋግ ኽምራ፣ በላል ይበላ እና በቆቦ ከዛሬ ነሐሴ 16 እስከ 21/2011 ዓ.ም ይከበራሉ።በበዓሉ ለመታደም በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ ትናንት ማምሻውን ሰቆጣ ከተማ ገብቷል።ለልኡካኑ የሰቆጣ ከተማና እና አካባቢዋ ነዋሪዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። የየወረዳዎቹ ሻደይ ባህላዊ ተጫዋች ቡድኖችም በባህሉ ዜማና ጨዋታዎች ታጅበው ነው የአቀባበል ያደረጉላቸው። ሰቆጣም ከዋዜማው ጀምሮ የሻደይ ጨዋታን መከወን ጀምራለች።የዘንድሮው የሻደይ በዓል "ሻደይ ባህላችን ለዘላቂ ልማትና ሰላማችን" በሚል መሪ ሀሳብ ነው የሚከበረው።የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል የልጃገረዶች ጨዋታዎች ባለፈው ዓመት በክልል ደረጃ ባሕር ዳር ላይ መከበሩ ይታወሳል። በዚህ ዓመት ደግሞ ከክልል ባለፈ አዲስ አበባ ላይም እየተከበረ ነው። በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎችም እንደሚከበር ታውቋል።በአዲስ አበባ በፓናል ውይይት በየክፍለ ከተሞች ሲከበር የቆየው በዓሉ የፊታችን ነሐሴ 19/2011 ዓ.ም በሚሊኒዬም አዳራሽ ይከበራል፤ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ ለማስፈርም ጥረቱ ቀጥሏል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32666/
[ { "cosine_sim_score": 0.461023211479187, "passage": "ለሁለተኛ ጊዜ ለሚካሄደው የትግራይ ዋንጫ የእጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት በትግራይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፅሕፈት ቤት ይከናወናል።እስካሁን ድረስ ሰባት ተሳታፊዎችን ያሳወቀው ይህ ውድድር በቀጣይ ቀናት አንድ ተጨማሪ ተሳታፊን አክሎ በስምንት ክለቦች መካከል ይካሄዳል ተብሎ ሲጠበቅ ቀድሞ በወጣው መርሃግብር መሰረትም ውድድሩ እሁድ ጥቅምት 30 ይጀምራል።በውድድሩ ተጋባዦቹ ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨምሮ የዓምናው አሸናፊ መቐለ 70 እንደርታ፣ ስሑል ሽረ፣ ደደቢት፣ አክሱም ከተማ እና ሶሎዳ ዓድዋ እንደሚሳተፉ ሲረጋገጥ በቀጣይ ቀናትም ስምንተኛ ተሳታፊ ቡድን ውድድሩን የሚቀላቀልበት ዕድል የሰፋ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።", "passage_id": "629546523df9c153e2098e9175693c5b" }, { "cosine_sim_score": 0.45805835723876953, "passage": "የአሸንዳ /አውርስ በዓል በትግራይ ክልል በመከበር ላይ ይገኛል፡፡በዓሉ “አሸንዳ/አውርስ የሰላም፣ አንድነትና ልማት ተምሳሌት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በመከበር ላይ ነው የሚገኘው።በዓሉ በክልሉ በሚገኙ ከተሞች እና የገጠር ወረዳዎች በሙሉ በመከበር ላይ የሚገኝ ሲሆን፥ በአሁኑ ሰዓትም በክልል ደረጃ በዓቢይ ዓዲ ከተማ እየተከበረ ነው።በበዓሉ ላይም የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ደኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሰረት፣ በትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አብረሃም ተኸስተን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የክልል እና የፌደራል የስራ ሃላፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።በዓቢይ ዓዲ ከተማ በመከበር ላይ በሚገኘው በዓል ላይም ከሰቆጣ የመጡ ልኡካንም በመሳተፍ ላይ እንደሚገኙ ታውቋል።አሸንዳ/አውርስ በዓል ከ8 ሰዓት ጀምሮ በክልል ደረጃ ከፍተኛ የፌደራል እና የክልል አመራሮች በተገኙበት በመቐለ ከተማ በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበርም ይጠበቃል።በትግራይ ክልል በነሃሴ ወር የሚከበረው የአሸንዳ፣ ማሪያ እና ዓይኒ-ዋሪ በዓላት የክልሉን ባህል፣ ትውፊትና የቱሪዝም መስህቦች በማስተዋወቅ ረገድ የላቀ ስራ የሚሰራበት ፕሮግራም ነው።አሸንዳ እና ማሪያ ከነሃሴ 16 ጀምሮ የሚከበር ሲሆን፥ ዓይኒ-ዋሪ ደግሞ ነሃሴ 24 2011 ዓ.ም በአክሱም ከተማ እና አካባቢው የሚከበር የልጃ ገረዶች በዓል ነው።በዓሉ በህዝቦች መካከል ሰላም፣ አንድነት እና ፍቅር እንዲኖር ከሚሰጠው ጠቀሜታ በተጨማሪ ለቱሪዝም መስህብነት በማገልገል ለኢኮኖሚው አስተዋዕኦ እንዳለው ይታወቃል።እንደ ኤፍቢሲ ዘገባ አሸንዳ/አውርስ በዓል የፊታችን ነሃሴ 26 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የሚከበር ይሆናል።", "passage_id": "bdaf23d19557d8524e71461dd4ad47ea" }, { "cosine_sim_score": 0.45489054918289185, "passage": " •ባህሎችን፣ የፖለቲካ ማረቂያ፤ የሰላምና አንድነትም ማረጋገጫ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸባሕርዳር፡- በአማራ ክልል ሲከበር የቆየው የሻደይና አሸንድዬና ሶለን በዓል ትናንት በባህርዳር ከተማ ከ7መቶ ሺህ በላይ ህዝብ በተገኘበት የማጠቃለያ በዓል ተካሂዷል። ይሄንና መሰል ባህሎችንም የፖለቲካ ማረቂያ፣ በህዝቦች መካከልም ሰላምና አንድነትን ማረጋገጫ አድርጎ መጠቀም እንደሚገባም ተጠቁሟል። በበዓሉ ማጠቃለያ ወቅት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው፤ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና ሌሎችም የፌዴራልና የክልል የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። በወቅቱም፣ የአሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል በዓል ምንም እንኳን የልጃገረዶች በዓል ቢሆንም በአንድነትና አብሮነት መከበሩ የአንድነት፣ የሰላምና አብሮነት ማሳያ ነው። በመሆኑም ይሄንና መሰል ባህሎችን በአግባቡ አልምቶ መጠቀምና ለአገርና ህዝብ የጋራ ጉዞ ማረጋገጫ ማድረግ ያስፈልጋል። ባህሉ ከአገር አልፎ የዓለም ቅርስ እንዲሆን የሚያስችል ሥራ የሚከናወን ሲሆን፤ በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረትም የድርሻቸውን የሚወጡ ይሆናል። አዲስ ዘመን ያነጋገራቸው የበዓሉ የሥራ ኃላፊዎችና ተሳታፊዎች በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ ባህሎችን በመጠበቅና በማልማት ለፖለቲካ ማረቂያ፣ ለተጣላ ፖለቲከኛም ማስታረቂያ እና ማህበራዊ እሴቶችን ማበልጸጊያ ማድረግ ይገባል። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንግሥት ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰማኸኝ አስረስ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ ቀደም ሲል እንደነዚህ አይነት ባህሎችን ለፖለቲካ ፍጆታ በማዋል በህዝብ መካከል ቅሬታን በመፍጠር ያልተገባ ነገር ይፈጸማል። አሁን ግን በማህበረሰቡ እገዛ ይህ ባህል አንድነትን መስበኪያ፣ እሴትን ማበልጸጊያ ከመሆኑ ባሻገር የተጣላ ፖለቲከኛን ማስታረቂያ እየሆነ መጥ ቷል።እንደ አቶ አሰማኸኝ ገለጻ፤ የፖለቲካ አመራሩ ራሱን ለማስተካከልና ከህዝቡ ጋር ለመዛመድ ከፈለገ ለባህሉ ራሱን ማስገዛት አለበት። በባህል መስራትና ለባህሉ ብልጽግና መቆም ይጠበቅበታል። ህዝቡንም በባህሉ መምራት አለበት። ይህ ካልሆነ ግን ፖለቲካና ፖለቲከኝነት እንዲሁም መሪነት ጥያቄ ውስጥ ይገባል። በመሆኑም ከአሁን ጀምሮ ባህል ከፖለቲካ ጋር እንዴት ተዛምዶ መራመድ እንደሚገባው መረዳት ይገባል። የትኛውም አካባቢ ላይ የሚፈጠር ችግር የህዝቡ ሳይሆን የፖለቲካ አመራሩ እንደሆነ የሚናገሩት አቶ አሰማኸኝ፤ ለምሳሌ፣ ተመሳሳይ ባህልና እሴት ባላቸው በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል ያለውን የፖለቲካ ችግር በፖለቲካዊ ውይይት መፈታት ቢገባም፤ የባህል እሴቶችን አካቶ መጠቀሙ ችግሮችን በማርገብ ይበልጥ ውጤት ያመጣል።አፋጣኝ መፍትሄም ያስገኛል። አቶ አሰማኸኝ እንደሚሉት፤ ባህል በፖለቲካ ሊሸረሸር አይገባውም። ይልቁንም የፖለቲካ አመራሩን በራሱ መስመር ውስጥ አስገብቶ ማንነቱን እያየ እንዲሰራ ማድረግ ይኖርበታል። ለዚህ ደግሞ ዋና ተዋናይ ማህበረሰቡ መሆን አለበት። የተሳሳተውን እያረመ ያለውን ባህል አስጠብቆ የፖለቲካ አመራሩም እንዲጠብቀው ግፊት ማድረግ ይኖርበታል። የፖለቲካ ሊሂቃኑ ራሱን ባለማየቱና ህዝቡ የሚፈልገውን ባለመረዳቱ የሚፈጠረውን ችግር ለማስቀረትም ልሂቃኑ የህዝቡን አብሮነት ሳይነኩ በባህል እየተቃኙ መስራትን መልመድ አለባቸው። የፖለቲካ ፍላጎትን በህዝብ ላይ ከመጫን ወጥቶም ህዝቡን ማዕከል በማድረግ መስራት ይገባል። ባህል ማንነትን ገላጭ፣ የኢኮኖሚያዊና ፖለቲካ አቅጣጫ አመላካች፣ ማህበራዊ መስተጋብርን አረጋጋጭ መሆኑን የሚናገሩት የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛት አብይ በበኩላቸው፤ ይህ የሚሆነው ግን ፖለቲካ ያለባህል ሊገነባ እንደማይችል ማመን ሲጀመር፣ አድካሚ ውጣ ውረዶችንም በባህል ተደግፎ ማለፍ እንደሚቻል መገንዘብ ሲኖር መሆኑን ገልጸዋል። በዚህ አግባብም በአማራ ክልልና በትግራይ መካከል ያለው የፖለቲካ ችግር በባህል መተሳሰብ እንዳይሻክር እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። የሁለቱን ክልሎች የባህል ትስስርና መስተጋብር ጥብቅ መሆኑን የሚያነሱት አቶ ግዛት፤ በሁለቱም ክልሎች በአንድነት የሚከበረው የልጃገረዶች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ መሆኑንም አብራርተዋል። ለዚህም የእኔነት ቀርቶ የእኛ እንዲሆን በዚህ ባህል ዙሪያ ክልሎቹ በጋራ እየሰሩ እንደሆነ ገልጸዋል። ባህል ደግሞ ለእድገት እንጂ ለውድቀት የማይተባበር ሁሌ አንድነት፣ ሰላምና ፍቅርን የሚይዝ በመሆኑም፤ ለፖለቲካ ሳይሆን ለብልጽግና መጠቀም እንደሚገባ አሳስበዋል። በተለይም በሁለቱ ክልሎች የሚከበረው የልጃገረዶች በዓል ለሁለቱ ክልሎች ትብብር የማይተካ ሚና ስላለው መጠቀሙ ለነገ የማይባል ሥራ እንደሆነ ገልጸዋል። ‹‹አሸንዳ የትግራይ ሶለን፣ ሻደይና አሸንድዬም የአማራ ሳንል የአገር ሀብት መሆኑን አምነን ባህሉ ትክክለኛ ሚናውን እንዲወጣ ሁላችንም የበኩላችንን ማድረግ አለብን፤›› ያሉት ደግሞ ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የባህል ኢንዱስትሪ ባለሙያው አቶ አደራጀው አዳነ ናቸው። እርሳቸው እንዳነሱት፤ የእኛ እንጂ የእኔ አይጠቅም። ባህሎች ደግሞ ሁልጊዜ የእኛነት ሰባኪ ናቸው። በዚህም ባህልን የህዝብ ትስስርን ማጠናከሪያ፣ ትክክለኛ ማንነትን ማሳያ፣ አንድነትንና ሰላምን ማረጋገጫ ማድረግ ይገባል። ከፖለቲካ ጫንቃ ተላቆ ፖለቲካውን ጭምር መስመር ማስያዝ ስለሚገባም ህዝቡ የበኩሉን ማድረግ ይጠበቅበታል።  አዲስ ዘመን ነሃሴ 20/2011ጽጌረዳ ጫንያለው", "passage_id": "15a70ec443fdf586aa9a7171621e5e3b" }, { "cosine_sim_score": 0.4443788528442383, "passage": " ‹‹ባዲገዝ›› ከወሎ ባህላዊ ትውፊቶች አንዱ ነው። በጥቅምት ወር የሚከበረው ይህ በዓል ‹‹መተጋገዝ›› የሚል ጽንሰ ሐሳብ እንዳለው እና ‹‹ የእሸት ሳምንት›› ተብሎም እንደሚጠራ የሀገር ሽማግሌዎች ይናገራሉ። ይህ ህዝብ ገራገር ነው። ነገሩም የግንባር ስጋ ነው። በየተግባራቱ መካከል ፈጣሪውን ይለምናል። ቀየው፣ ሰፈሩ እምነቱ፣ ወጉ፣ባህሉ በአጠቃላይ ሀገሩ አማን (ሰላም) ይሆን ዘንድ ዱአ (ጸሎት) ያደርጋል። ሰላም፣ ፍቅርና ውዴታ (ሙሀባ) የሁሉም ነገር መሰረት መሆኑን ቀድሞ የተገነዘበ ማህበረሰብ ይመስላል። ፋና ቴሌቭዥንን መነሻ ያደረገው የባህል ቅኝቴን እንዲህ አቀረብኩላችሁ። መሬት ያበቀለው እርዚቅ (በረከት) ለፍሬ መድረሱ የሚበሰርበት ‹‹የእሸት መቅመስ በዓል›› ነውም ይሉታል። አረንጓዴ ሆኖ በማሳው ላይ ይታይ የነበረው እህል (አዝመራ) ፍሬ አድርሶ ሲወይብ፣ ጭራ የነሰነሰው የበቆሎ ሽጉጥ ከጮርቃነት አልፎ ፈልፍላችሁ ቃሙኝ ቃሙኝ ሲል፤ ጥንቅሹ ገለባውን አበጭጮ ቀንድሻችሁ መልጣችሁ ኮርሽሙኝ ኮርሽሙኝ ሲል፣ አገዳና ቅጠሉ ወይቦ የባቄላው እምቡጥ ሲሸት፣ የአተሩ እሸት ለ‹‹እንኩቶ›› ሲበቃ፣ ሽምብራውም ጠርጥሩኝ ጠርጥሩኝ ሲል፤ ዱባው ከሚከልሉት ቅጠሎች በላይ ሆኖ እዩኝ ግመጡኝ በሚልበት ወቅት የሚከበር ድንቅ የመዋደድ በዓል ነው። ባዲገዝ ሲከበር ሁሉም ለቀጣዩ አመት በሰላም መድረስ ይችል ዘንድ ዱአ ይደረጋል። በሽታ፣ ችግር፣ መፈናቀል እንዳይኖር በምትኩም መዋደድ፣ አንድነት፣ ፍቅር፣ ሙሐባ በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲነግስ ፈጣሪ ይለመናል። በአንድ ላይ በፍቅር የሚሰባሰበው እንዲሁ ሰው ብቻ አይምሰላችሁ እሸትም ጭምር እንጂ። ማህበረሰቡ ከየማሳውና ከየጓሮው ካበቀለውና ካፈራው አዝመራ ያለውን እሸት ቀጥፎ ይዞ ይመጣል። የበቆሎው፣ የጥንቅሹ፣ የአተሩ፣ የባቄላው፣ የዱባው፣ የማሽላው፣ የፓፓያው፣ የብርቱካኑ፣ የሀባቡ፣ የብትሮሎሚው ምን አለፋችሁ የሁሉም እሸት አይቀርም። ማር ያለውም ማሩን ያቀርባል። እንስቶች ተለይተው የሚቀሩ አይምሰላችሁ። ጉፍታቸውን (ስካርፕ) ከራስ ጸጉራቸው እስከ ትከሻቸው ድረስ በረዥሙ መልበሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ሙጌራ ጋግረውና ቡና አፍልተው ይዘው ይመጣሉ። ለተራራቁት መሰባሰቢያ፣ መገናኛና መመራረቂያ ስልት ሆኖ ማህበረሰቡን በፍቅር አንድ ያደርጋል። የሁሉም ፈጣሪና ሁሉን የማድረግ አቅም ባለቤት ለሆነው ‹‹አላህ›› ፈጣሪ ምስጋና በማቅረብ የፈጠራቸውን ሕዝቦች፣ የፈጠራትን ምድር፣ የፈጠረውን አለም እና ከታላላቅ እንስሳት እስከ ትናንሽ ነፍሳት ድረስ ፍጥረታቱን በሰላምና በፍቅር ከአመት አመት እንዲያኖር ይለመናል፤ ዱአ (ጸሎት) ይደረጋል።ከማህበረሰቡ መካከል ዘንድሮ ላይ ሆኖ በቀጣይ አመት በሰላምና በጤና መድረስ እንዲችል ወይም ደግሞ በልቡ ያሰበውን የከጀለውን (በልቡ የፈለገውን) እንዲያሟላለት ለፈጣሪው ቃል (አሃድ) ሊገባ ይችላል፤ ስለት ይሳላል ማለት ነው። በዚያ በገባው ቃል መሰረትም አቀርባለሁ፣ አደርጋለሁ ያለው ነገር (በግ፣ፍየል፣ዶሮ … ወዘተ) በዚህ የመሰባሰቢያ የእሸት ቀመሳ ዕለት ያቀርባል። የተሰባሰበው ማህበረሰብም ያንን በጧት ቁርስ እንዲመገብ ተደርጎ ዱአ ይጀመራል። ሳያነጣ፣ ሳያሳጣ፣ ሳያገረጣ፣ አሳምሮ፣ ሀገርን አማን አድርጎ፣ የሰውንም የእንስሳቱንም ጤና ጠብቆ እንዲያኖር ፈጣሪ በብርቱ ይጠየቃል። ክፉ ነገር በሀገርና በሕዝቦች ላይ እንዳይከሰት፣ ከአዛውንት እስከ ወጣት በሰላምና በጤና እንዲኖር፣ ከሰው እስከ ሀገር ጎረቤት ድረስ ሰላም እንዲሆን ለፈጣሪ ጥሪ ይተላለፋል። ጸሎት (ዱአ) ይደረጋል። አዎ የወሎ ሕዝብ ልቡ አዛኝ ነው። ልቡ ሩህ ሩህ ነው። ለሰው ጥላቻን ማሰብ ነውር ነው፤ የተወገዘ ተግባር ነው። ከፈጣሪ የሚያካክድ የተወገዘ ተግባር ተደርጎ ይቆጠራል። በእምነት፣ በዘር፣ በጾታ፣ በአመለካከት፣ በሀብት…ወዘተ ድንበር መከለልን አያውቃቸውም፤ አይወድም፤ አብዝቶ ይጸየፋል። በባዲገዝ ስርዓትም የሚከወነው ይሄው ነው።አጃኢብ የሚያሰኘው ደግሞ፡- እያንዳንዱ የማሕበረሰብ ክዋኔዎች ፍጹም ፍትሃዊ ናቸው። አንዱ በሌላው ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ አይደሉም። የአለማት ጌታ ከሆነው አላህ (ፈጣሪ) ጋር የሚያጋጩ ተግባራት ፍጹም የተከለከሉ ናቸው። ፈጣሪ የማይወደው ተግባር የሰውም ልጅ የማይወደው ተደርጎ ይወሰዳል። ለዚህም ነው ባዲገዝ ሲከበር እምነትና ጾታ ተለይቶ አይደለም። ታላላቅ የሀገር ሽማግሌዎች ዱአ የሚያደርጉትም ለሁሉም ፍጡራን ነው፤ ትንንሽ ነፍሳት ሳይቀር። ለሀገርና ለሕዝብ ሰላም፣ አንድነት፣ መዋደድ፣ ብልጽግና፣ እድገት፣ ልዕልና ክብር ፈጣሪ የሚለመንበት ነው። የደረሰው እሸት በአንድ ተሰብስቦ በጋራ ይበላል። በአንድ ላይ ሁሉም በፍቅር እንዲኖር፣ መነጣጠል እንዳይገጥመው ለፈጣሪ በጋራ የሚጸለይበት ወቅትም ነው። በሀገር ላይ የሚያንዣብቡ ችግሮች እንዲወገዱ እና ሰናይ ጊዜ እንዲመጣ ፈጣሪ በጽኑ ይለመናል። ማህበረሰቡም ተዋድዶ፣ ተፋቅሮና ተከባብሮ እንዲኖር በባህሉ መሰረት በሀገር ሽማግሌዎች አማካኝነት በፈጣሪ ስም ይመረቃል። ከምርቃቶቻቸውም በጥቂቱ ጀባ ልበላችሁ። ‹‹በነፋስና በዝናብ መልክ መጥፎ እንዳይመጣ፣ በሰማይም ሆነ በምድር የመጣን መጥፎ እዚያው እንክት፣ ድቅቅ፣ እርግፍ አድርግ፤ ነቅለህ ጣል። በሰውም፣ በእንስሳትም፣ በሀገርም ለመጣ በዱአ መክት፣ ተነቃነቅ፣ ጠብቅ፣ በሀገርም በሰውም ላይ መጥፎ ያሰበና ጅል ስራ ያሰበን ትሪ በል (ለይተህ አስወግድ)፣ ጎድን በል፣ ለኢባዳ ለኢባዳ (ለነፍስ እንጂ ለስጋ ያልሆነ)፣ ከበሬ በታይ ጎድን በል፣ ከበሬ በታይ ጎድን በል፣ ከፈር በታይ ከፈር በታይ ነቅለህ ጣል፣ አንድ ላይ ተነቃነቅ፣ አንድ ላይ ትመም፣ ሲሉም በሚያምር ምንጣፍ ላይ ለበዓሉ የተሰባሰቡ ሽማግሌዎች ይመርቃሉ። ማህበረሰቡም በአንድ ዜማ ‹‹አሚን፣ አሚን፣ አሚን›› በማለት ምርቃቱን ይቀበላል። ሌላውም ቀበል ብሎ አገር አማን ይሁን፣ ወረርሽኙም ይጥፋ፣ ነገርን፣ አዚምን፣ ትካዜን በሩቅ፣ ሁልጊዜም በፍቅር እንድንኖር አላህ ያድርገን! በማለት ምርቃቱን ያዥጎደጉዳል። ማህበረሰቡ በዓሉን መሰረት አድርጎ በሚሰባሰብበት ጊዜ ከፈጣሪው የአንድነት፣ የሰላም፣ የጤና፣ የሐብት፣ የፍቅር መለመኛ አጋጣሚ አድርጎ ይጠቀምበታል። ወገን ለወገኑ እና ለሀገሩ ፈጣሪውን እና ፈጣሪውን ብቻ በመለመንና በመማጸን የሚያከብረው በዓል ነው። ለእኔ ማለትን በመተው ለእኛ የሚል አስተሳሰብን የሚያጎለብት ምርጥ የባህል ትውፊት ነው። አጃኢብ ያሰኛል። በዚህ ወቅት በመካከላችን የሚስተዋሉ የረከሱ የአስተሳሰብ ሸቀጦችን እና እኩይ ድርጊቶችን አሽቀንጥሮ ለመጣል ያግዛል። ‹‹እኔ ከሞትኩ ሰርዶ ….›› የሚሉ ራስ ወዳድነት ባህሪ የተጠናወታቸውን አካላት የሚያስተምር ነው። ለሀገርና ለወገን አንድነት ማሰብን ያስተምራል። በአጠቃላይ በጎ ራዕይና ተስፋ ለሀገርና ለወገን እንዲደርስ ፈጣሪን መለመኛና ማመስገኛ የፍቅር፣ የመዋደድና አንድነት በዓል ነው። አዲስ ዘመን ጥቅም4/2012 ሙሐመድ ሁሴን", "passage_id": "19d1f347598817a5df82f8caea877cae" }, { "cosine_sim_score": 0.4396706819534302, "passage": "ዘመናዊ የስፖርት ውድድሩ ከየካቲት 24/2012 እስከ መጋቢት 6/2012 ዓ.ም በወልዲያ ከተማ ይካሄዳል፡፡የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ከየካቲት 7 እስከ 15/2012 ዓ.ም ዘመናዊ የስፖርት ውድድሮችን ሲያካሂድ ቆይቷል፡፡ በብሔረሰብ አስተዳደር ደረጃ ከሚሴ ከተማ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው ውድድር ከአማራ ከልል 5 ወረዳዎች እና ከ2 የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ከ650 በላይ ስፖርተኞች ተሳትፈውበታል፡፡ ቴኳንዶ፣ እግር እና መረብ ኳስ፣ ጠረጴዛ ቴኒስን ጨምሮ በ11 የስፖርት አይነቶች ውድድር መካሄዱን የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር የስፖርት ተጠሪ ጽህፈት ቤት የስፖርት ቡድን መሪ አቶ ፀጋዬ በቀለ ተናግረዋል፡፡ውድድሩ የብሔረሰብ አስተዳደሩን የስፖርት አቅሙን ለመፈተሽ እንዳስቻለውም ነው የተናገሩት፡፡ ከየካቲት 24/2012 እስከ መጋቢት 6/2012 ዓ.ም በወልዲያ ከተማ በሚካሄደው ክልል አቀፍ ውድድር ላይ ዋንጫን ለማንሳት የሚያስችል ዝግጅት ማድረጋቸውንም አቶ ፀጋዬ አስታውቀዋል፡፡በሁሉም ውድድሮች ብቁ ዳኛ አለመኖሩ ችግር እንደነበረም አቶ ፀጋዬ ተናግረዋል፡፡ወደፊት በቂ ስልጠና በመሥጠት ችግሩን ለመቅረፍ እንደሚሠሩም ነው የተናገሩት፡፡ ትናንት በተጠናቀቀው ውድድር ከሚሴ ከተማ የአጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል፡፡ዘጋቢ፡- ይማም ኢብራሂም ከከሚሴ", "passage_id": "a5b503619812e04edc624e7aa71aa025" }, { "cosine_sim_score": 0.4278425872325897, "passage": "ሀገር አቀፍ የትምህርት ቤቶች ውድድር በስፖርቱ እድገትና ውጤት ሁለንተናዊ ሚና እንዳለው ይታመናል። የስፖርት ፖሊሲውም ይሄንኑ መሰረት በማድረግ በትኩረት አቅጣጫው ካደረጋቸው አበይት ጉዳዮች ውስጥ ህብረተሰቡ በሚኖርበት፣ በሚማርበትና በሚሠራበት አካባቢ በስፖርት እንቅስቃሴ ተሳታፊ የሚሆንበት ሁኔታ እንዲሚመቻች ያትታል። በትምህርት ቤቶች ከሚደረገው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በተጓዳኝ በሀገር አቀፍ ደረጃ ስፖርታዊ ክንውን በማዘጋጀት ፍሬያማነቱን በትምህርት ቤቶች ውድድር ይመዝናል። ውድድሩ ተማሪዎች የላቀ የስፖርት ችሎታቸውን በስፖርታዊ ጨዋነት ታንፀው የሚያቀርቡበት፣ የሚታዩበትና የተሻሉት ፍላጎታቸው ከታከለበት ባሉት የሀገራችን የስፖርት አካዳሚዎች፣ ክለቦች በየስፖርት ዲስፕሊኑ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚታዩበትን እድል የሚፈጥር፣ ለኦሎምፒክ ራሳቸውን የሚያጩበት ትልቅ መድረክ እንደሆነ ይታመናል። ለነገይቱ ኢትዮጵያ ስፖርት ውጤት ትልቅ ተስፋ እንዳለው የሚታመነው አገር አቀፉ የትምህርት ቤቶች ውድድር ለ3ኛ ጊዜ በትግራይ ክልል አዘጋጅነት በመቀሌ ከተማ ተዘጋጅቷል። «በትምህርት ቤቶች ስፖርት ውድድር የተማሪዎችን ማህበራዊ ሰላምና ግንኙነት ማጠናከር፤ የአብሮነት ባህልን ማዳበር» በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው ሀገር አቀፍ የትምህርት ቤቶች ውድድር ለሀገሪቱ ስፖርት ውጤታማ የሆኑ ታዳጊዎች የሚታዩበት መድረክ ይሆናል የሚል ተስፋ የሰነቀ ነው። በሌላ ወገን፤ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች ውድድር ተማሪዎች የላቀ የስፖርት ችሎታቸውን በስፖርታዊ ጨዋነት ታንፀው የሚያቀርቡበት ትልቅ አጋጣሚ የሚፈጥር እንደሆነ ይጠበቃል። በመሆኑም በዘንድሮ ውድድር ከምንም በላይ ስፖርታዊ ጨዋነት ችግር እንዳይፈጠር ተሳታፊ ክልልሎቸም ሆኑ አዘጋጁ ክልል ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጉ ተነግሯል። ተሳታፊዎች አጋጣሚውን እንደመልካም እድል በማየት የእርስ በእርስ ግንኙነታቸውን የሚያጠናክሩበት ትልቅ አውድ እንደሚሆን ከስፖርታዊ ክንውኑ በተጓዳኝ የሚጠበቅ ውጤት ይሆናል። በዚህ መንፈስ ከመጋቢት 15 ቀን 2011 ዓ.ም በይፋ በመቀሌ ስታዲየም የተጀመረው ውድድር በከፍተኛ ፉክክርም እንደቀጠለ ይገኛል። እስከ ትናንት በነበረው ቆይታ የምድብና ዙር እንዲሁም የፍጻሜ ጨዋታዎች ተከናውነዋል። በሴቶች ቼስ ስፖርት የዙር ውድድር ድሬዳዋ ከአማራ ጨዋታቸውን ያከናወኑ ሲሆን የአማራ ክልል ድሬዳዋን 3ለ1 ረትቷል። በእለቱ የተከናወነው ሌላው የቮሊቦል ጨዋታ ነበር። በቮሊቦል የምድብ ውድድር በወንዶች ኦሮሚያ ከደቡብ ተገናኝተው ደቡብ 3ለ1 በሆነ ውጤት ኦሮሚያን ረትቷል። ትግራይ ሀረሪን 3ለ0 ሲያሸንፍ፤ አዲስ አበባ አማራን 3ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ጋምቤላ ከአፋር ክልል ጋር ባደረገው ጨዋታ ጋምቤላ በጨዋታ ብልጫ ጭምር 3 ለ0 በመርታት የምድብ ጨዋታቸውን በድል ጀምረዋል። በውድድሩ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሴቶቸ እግር ኳስ አማራና ተግራይን ያገናኘ ሲሆን፤ አዘጋጁ ክልል የ3ለ1 ሽንፈት ደርሶበታል። በወንዶች የቅርጫት ኳስ ውድድር አዲስ አበባ ከደቡብ ያደረጉት ጨዋታ በእጅጉ ትኩረት የሳበ ነበር። ብርቱ ፍክክር በታየበት በዚህ ጨዋታ አዲስ አበባ ደቡብን 39 ለ 52 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በተመሳሳይ፤ አማራ ከሀረሪ 28 ለ 39፣ ጋምቤላ ከትግራይ 41 ለ 53፣ ኦሮሚያ ከድሬዳዋ 44 ለ 28 በሆነ ውጤት አሸናፊ ሆነዋል። በአትሌቲክስ፤ የወንዶች ርዝመት ዝላይ ኦሮሚያ 1 እና 3ኛ ደረጃን ሲይዝ ፣ትግራይ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ማሸነፍ ችለዋል። በ100 ሜትር ወንድ አማራ፣ ኦሮሚያ እና ደቡብ ከ1 እስከ 3 ያለውን ደረጃ ሲይዙ በሴቶች አማራ 1ኛ እና 3ኛ ደረጃ በመያዝ ሲያሸንፍ፤ ኦሮሚያ 2ኛ ደረጃ አግኝቷል። በሴቶች ኦሮሚያ 1ኛ እና 2ኛ ሲይዙ፤ ትግራይ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል። በ800 ሜትር ወንዶች ኦሮሚያ፣ አማራ እና ትግራይ ከ1 እስከ 3 ያለውን ደረጃ ሲይዙ፤ በሴቶች ኦሮሚያ አሸናፊ ሲሆን የትግራይ ተወዳዳሪዎች 2ኛ እና 3ኛ ሆነዋል። በዲስከስ ውርወራ ሴቶች፤ ኦሮሚያ1ኛ ሲወጣ አማራ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ይዞ ሲያጠናቀቅ፤ በ110 ሜትር መሰናክል ወንዶች አማራ አሸናፊ ሲሆን፤ ኦሮሚያ 2ኛ 3ኛ ደረጃ ይዟል።በዝግጅቱ ፍጻሜያቸውን ያገኙ ውድድሮች ሲኖሩ፤ አትሌቲክስ የፍፃሜ ውድድር በ5000 ሜትር ወንዶች ኦሮሚያ ወርቅ፣ ትግራይ የብርና ነሀስ ፣ ስሉስ ዝላይ ኦሮሚያ የወርቅ፣ ትግራይ የብር፣ አማራ የነሀስ ሜዳሊያ ማሸነፍ ችለዋል። በአሎሎ ውርወራ ሴቶች ኦሮሚያ የወርቅ፣ የብርና የነሀስ ተሸላሚ ሲሆኑ በ3000 ሜትር አማራ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሲሆን፤ ትግራይ የብርና የነሀስ ተሸላሚ ሆኗል። በሴቶች ርዝመት ዝላይ ውድድር አማራ ወርቅ፣ ኦሮሚያ ብርና ነሀስ አሸናፊ ሆነዋል። በሴቶች ብስክሌት የግል ክርኖ ውድድር ትግራይ የወርቅ እና የብር፣ አማራ የነሃስ ሜዳሊያ አሸናፊ ሲሆኑ፤ በወንዶች አዲስ አበባ የወርቅ ፣ ትግራይ የብር እና የነሃስ ተሸላሚ ሆነዋል።በመቀለ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው 3ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ቤቶች ውድድር እስከ መጋቢት 28 ቀን 2011 ዓ.ም ይቀጥላል። በውድድሩ ሰባት ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች የሚሳተፉ ሲሆን፤ አማራ 565፤ ኦሮሚያ 507፤ አዲስ አበባ 650፤ ድሬዳዋ 239፤ ደቡብ 405፤ ሀረሪ 107፤ አፋር 79 ፤ ጋምቤላ 128 እና አዘጋጁ ትግራይ ክልል 473 የስፖርት ልዑካንን እያሳተፉ ይገኛሉ። የሶማሌና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በበጀት ችግር ምክንያት በዚህ ውድድር አልተሳተፉም።አዲስ ዘመን መጋቢት 18/2011በ ዳንኤል ዘነበ –", "passage_id": "c64435bd8c41fe676bac5fc131ad5a49" }, { "cosine_sim_score": 0.41908395290374756, "passage": "የውድድር ዓመቱ ከመጀመሩ በፊት ከሚከናወኑ ውድድሮች አንዱ የሆነው የአማራ ዋንጫ ጥቅምት መጀመርያ ላይ ለማካሄድ እንደታቀደ ታውቋል።በ2009 ከተደረገ በኋላ ባለፈው ዓመት ሳይከናወን የቀረው ውድድር ዘንድሮ በክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን፣ ኤቢ ማስታወቂያ እና ሳራ ትሬዲንግ ትብብር የሚከናወን ይሆናል። በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም የሚከናወነው ይህ ውድድር ከሌሎች መሰል ውድድሮች የተለየ አካሄድ በመከተል በዙር መልክ ተከናውኖ በነጥብ ከፍተኛ የሆነው ክለብ ቻምፒዮን ይሆናል።ከጥቅምት 3-11 ለማከናወን የታሰበው ውድድር ላይ የሚካፈሉት ክለቦች እስካሁን እንዳልተለዩ ነገር ግን ባህር ዳር ከተማ፣ ፋሲል ከነማ፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሲዳማ ቡና የመሳሰሉ ክለቦችን ለማሳተፍ እንደታሰበ አዘጋጆቹ ገልፀዋል።", "passage_id": "23089edb714f50e6ea2e8f69612a887d" }, { "cosine_sim_score": 0.4187687039375305, "passage": "(ይህ ዜና የተላከው ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የህዝብ ግንኙነት ነው) በዘጠኝ ክልላዊ መስተዳድሮች እና በሁለት የከተማ አሰተዳደሮች 22 ቡድኖች መካካል ከነሃሴ 16 ቀን 2007 ዓ.ም ጀምሮ በአዳማ አበበ በቂላ እና በአዳማ ዪኒቨርስቲ ስታድየሞች ሲካሄድ የሰነበተው ኮፓ ኮካ ኮላ የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የታዳጊ ህፃናት እግር ኳስ ውደድር በሁለት የፍፃሜ እግር ኳስ ውድድሮች እንዲሁም በተለያዩ ደማቅ የመዝጊያ ስነ ስርዓቶች ታጅቦ ነገ ነሃሴ 24 ቀን 2007 ዓ.ም ይጠናቃቃል፡፡\nየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና የፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን ከኮካ ኮላ ኢንተርናሽናል ኩባንያ/ COCA-COLA CENTRAL EAST AND WEST AFRICA LIMITED/ጋር በመተባበር ያዘጋጁትና በአይነቱ የመጀመሪያ በሆነው ሀገር አቀፍ ውድድር ላይ የዘጠኙ ክልላዊ መስተዳድሮች እንዲሁም የሁለት ከተማ አስተዳደሮች ምርጥ 22 የህፃናት ቡድኖች በሁለቱም ፆታ ተካፋይ ሆነውበታል፡፡\nተተኪና ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ምርጥ ተጫዋቾችን በስፖርት አካዳሚዎች ለማሰልጠን የሚስችል ምልመላ በተካሄደበት በዚህ ሀገር አቀፍ ውድድር በክልል እና በከተማ አስተዳድሮች ደረጃ በ64 የወንዶች እና በ54 የልጃገረዶች ቡድኖች መካከል የማጣሪያ የውስጥ የተካሄደ ሲሆን በምርጦቹ 22 ቡድኖች መካካል ባለፈው ቅዳሜ የተጀመረው ሻምፒዮና ነገ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በአዳማ ዪኒቨርስቲ ስታድየም በሚካሄዱ ሁለት የፍጻሜ ግጥሚያዎች እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡በስድስት ምድቦች ተከፍሎ ለሰባት ቀናት በተካሄዱት የዙር እና የጥሎ ማለፍ ውድድሮች በወንዶች የኢትዮጵያ ሶማሌ እና የአፋር እንዲሁም በልጃገረዶች የአማራ እና የኦሮሚያ ቡድኖች ለፍፃሜው የዋንጫ ጨዋታዎች መድረስ ችለዋል ፡፡\nበመዝጊያው ስነ ስርዓት ላይ ልዩ የሙዚቃ እና የዳንስ ትርኢት የሚቀርብ ሲሆን ለአሸናፊ ቡድኖች ለተሳታፊዎች በተጨማሪም ለኮከብና ምስጉን ስፖርተኞች የዋንጫ የሜዳሊያ እንዲሁም የተለያዩ የማበረታቻ ሽልማቶች ኮካ ኮላ ኩባንያ ማዘጋጀቱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ውድድሩን በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ በኮፓ ኮካ ካላ ኢንተርናሽናል ኩባንያና በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መካከል ሁሉን አቀፍ ስምምነት በግንቦት 2007 ዓ.ም የተፈረመ ሲሆን የውድድሩ አጠቃላይ ወጪ በኮካ ኮላ ኩባንያ ስፖንሰርነት ተሸፍኗል፡፡", "passage_id": "48c6fec63fe6c4af91386696e2fa3d30" }, { "cosine_sim_score": 0.40654581785202026, "passage": "የ2008 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ነገ ይጀመራል፡፡ከሁለት ዞኖች በተውጣጡ 10 ክለቦች መካከል የሚካሄደው የማጠቀለያ ውድድሩ ከሰኔ 11-26 የሚካሄድ ሲሆን የምድብ ድልድሉ በውድድሩ ደንብ መሰረት ወጥቷል፡፡የምድብ ድልድልደደቢት ፣ ሲዳማ ቡና ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ድሬዳዋ ከተማ ፣ መከላከያሀዋሳ ከተማ ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ አርባምንጭ ከተማ ፣ ኢትዮ ኤሌትሪክ ፣ ዳሽን ቢራየዕጣ ማውጣት ስነ ስርአቱ ዛሬ 11:00 ላይ በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ አቶ አበበ ገላጋይ ፣ የሊግ ኮሚቴ አባላት ፣ የዳኞች ማህበር ፣  የክልሉ ፀጥታ አካላት ፣ የቡድን መሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡በዚህም መሰረት በመክፈቻ ጨዋታዎች ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንዲሁም ኤሌክትሪክ ከዳሽን ቢራ በሀዋሳ ኢንተርናሽናል ስታድየም ይፋለማሉ፡፡ለ15 ቀናት በሚቆየው ውድድር በየምድብ ጨዋታዎች 1 ቡድን የሚያርፍ ሲሆን ከመክፈቻው በኀላ የሚደረጉ ጨዋታዎች ወደ ሀዋሳ ከተማ ስታድየም (ሰው ሰራሽ ሜዳ) ይዞራሉ፡፡ የነገ ጨዋታዎች08:00 ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ10:00 ኤሌትሪክ ከ ዳሽን ቢራ ", "passage_id": "af88e6adf76656577b6f1ea02279fa01" }, { "cosine_sim_score": 0.4020782709121704, "passage": "ወደ አንደኛ ሊግ የሚያድጉ ክለቦችን ለመለየት የሚከናወነው የኢትዮጵያ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሀዋሳ ከተማ ከነሀሴ 6 ጀምሮ ይካሄዳል። ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ባገኘነው መረጃ መሠረት 33 ክለቦች በውድድሩ የሚካፈሉ ሲሆን የሁለት ክለቦች (*) መካፈል እስካሁን አልተረጋገጠም። 6 ክልሎች እና ሁለት የከተማ አስተዳደር ክለቦችም ይሳተፋሉ። ተሳታፊ ክለቦች የሚከተሉት ናቸው፡-አዲስ አበባ (7) – ካልዲስ ኮፊ፣ ኮልፊ ቀራንዮ፣ የቄራ አንበሳ፣ ሲልቫ፣ አ.አ ውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት፣ ኢሰማ፣ ቴክኖ ሞባይልኦሮሚያ (5) – ዶዶላ ከተማ፣ አሰላ ከተማ፣ ገርበ ጉራቻ ከተማ፣ ኦሮሚያ ፖሊስ፣ ኩርቻ ከተማ\nአማራ (5) – ጎንደር ውሃ ስራ፣ ቡሬ ከተማ፣ ዳንግላ ከተማ፣ ገንደ ውሃ፣ ቆቦ ከተማደቡብ (5) – ሾኔ ከተማ፣ ሀዳሮ ከተማ፣ አንጋች ከተማ፣ አንሌሞ ወረዳ፣ አረካ ከተማ ትግራይ (3) – መቐለ ከተማ ቢ፣ ወልዋሎ ቢ፣ ገንፍል ውቅሮ ከተማ ቤንሻንጉል (4) – መንጌ ቤንሻንጉል፣ ሶጌ ከተማ፣ ግልገል በለስ ከተማ፣ መተከል ፖሊስድሬዳዋ (3) – ዋልያ፣ ድሬ ካባ፣ ገንደ ተስፋጋምቤላ (3) – መኩዬ ከተማ፣ አልዋሮ ከተማ*፣ ናንልቾ*የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓቱ በነገው እለት 08:00 ላይ ሲካሄድ የመክፈቻ ጨዋታዎች ደግሞ እሁድ ይከናወናሉ።ፎቶ – የአምና የውድድሩ አሸናፊ ጉለሌ ክፍለከተማ", "passage_id": "49ee51f1693b3c23e1522eb4bce365ce" }, { "cosine_sim_score": 0.3947460949420929, "passage": "ባለፉት ስድስት ወራት በሠራተኛው መካከል ሲካሄድ የቆየው የበጋ ወራት ውድድር የፊታችን እሁድ ይጠናቀቃል። ከአስር በላይ በሆኑ ስፖርታዊ ውድድሮች ሠራተናውን ሲያፋልም የነበረው የስፖርት መድረክ ከሌላው ጊዜ በተለየ በአጓጊ ውድድሮች እንደሚፈፀም የኢሰማኮ የስፖርት ክፍል ሃላፊ አቶ ዮሴፍ ካሳ ተናግረዋል። በፍፃሜው ውድድሮች በተለይም በአንደኛ ዲቪዚዮን እግር ኳስ እሁድ ዕለት አሸናፊውን ለመለየት የሚካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች በጉጉት የሚጠበቁ ናቸው። አስራ ስድስት ነጥቦችን ይዞ የደረጃ ሰንጠረዡን እየመራ የሚገኘው ኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ጥዋት 2፡30 ላይ በጎፋ ሜዳ አስር ነጥብ ካለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። በተመሳሳይ ሰዓት ኢትዮ ቴሌኮም አስራ ሦስት ነጥብ ይዞ አስራ ሁለት ነጥብ መሰብሰብ ከቻለው ሙገር ሲሚንቶ ጋር ወሳኝ ጨዋታ ያደርጋል። የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ጨዋታውን ማሸነፍ ከቻለ በአስራ ዘጠኝ ነጥቦች የሌሎችን ውጤት ሳይጠብቅ ቻምፒዮን መሆኑን ያረጋግጣል። ኢትዮ ቴሌኮም ተጋጣሚውን አሸንፎ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ከተሸነፈ ሁለቱም ቡድኖች በእኩል አስራ ስድስት ነጥብ ላይ ስለሚቀመጡ ቻምፒዮኑን ለመለየት ሌላ የፍፃሜ ጨዋታ ማስፈለጉ አይቀርም። ስለዚህ የእሁዱ ጨዋታ ለሁለቱ የሠራተኛ ቡድኖች ወሳኝና በጉጉት የሚጠበቁ ሆነዋል። በሁለተኛ ዲቪዚዮን እግር ኳስ ውድድር የፍፃሜ ተፋላሚዎቹ የተለዩ ሲሆን ጠዋት 4፡30 በጎፋ ሜዳ በሚደረገው ጨዋታ ቻምፒዮኑ ይለያል። አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክና ቃሊቲ ብረታብረት ፋብሪካ የፍፃሜው ጨዋታ ተፋላሚዎች መሆናቸውን ቀደም ብለው አረጋግጠዋል። የእግር ኳስ ውድድሮች እሁድ ቢጠናቀቁም የቤት ውስጥ ውድድሮች ቀደም ብለው ቅዳሜ ዕለት በተለያዩ ሜዳዎች ይቋጫሉ። በሴቶች ቮሊቦል 8፡ 00 ላይ በሙገር ሜዳ የፍፃሜ ጨዋታ ይኖራል። በዚህ የፍፃሜ ፍልሚያም አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካን የሚገጥም ይሆናል። በተመሳሳይ ሜዳ ከሴቶቹ የፍፃሜ ጨዋታ በኋላ በወንዶች መካከል ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ከብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪከ ጋር የፍፃሜ ጨዋታ ያደርጋሉ። በጠረጴዛ ቴኒስ ሴቶች አንደኛ ዲቪዚዮን የፍፃሜ ውድድር ኢትዮ ቴሌኮም አንበሳ አውቶብስን 8፡00 ላይ በብርሃንና ሰላም ሜዳ ይገጥማል። በተመሳሳይ በወንዶችም ኢትዮ ቴሌኮም ብርሃና ሰላም ማተሚያ ድርጅትን የሚገጥም ይሆናል። በሁለተኛ ዲቪዚዮን ጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ደግሞ አዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል ከብርሃና ሰላም ማተሚያ ጋር እንደሚገጥም ታውቋል። ህብረተሰቡ በሚኖርበትና በሚሠራበት አካባቢ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን በማዘውተር ጤናማ እንዲሆን የስፖርት ፖሊሲው ይደነግጋል። ሠራተኛው ማህበረሰብ በብዙ ተቋማት በሚሠራበት አካባቢ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ በስፋት ሲሳተፍ ባይስተዋልም ዓመታዊ የሠራተኞች ስፖርት ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ይታያል። ይህም የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) በዓመት የተለያዩ መርሐ ግብሮች የሚያከናውናቸው የተለያዩ የስፖርት መድረኮች ናቸው። ከነዚህ የኢሠማኮ የስፖርት መድረኮች ትልቅ ትኩረት የሚሰጠውም ዓመታዊው የሠራተኞች የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር በጉልህ ተጠቃሽ ነው። የሠራተኞች የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር በአገራችን ስፖርት ታሪክ መካሄድ ከጀመረ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረና አንጋፋ ከመሆኑ ባሻገር አገርን ወክለው የመካከለኛና ምስራቅ አፍሪካ (ሴካፋ) ዋንጫን ጨምሮ በሌሎች ዓለም አቀፍ መድረኮች መሳተፍ የቻሉ ስፖርተኞችን ያፈራ ስለመሆኑ ይነገራል።አዲስ ዘመን ግንቦት 29/2011", "passage_id": "162946e5652e3a2f923a9c24cfbc4080" }, { "cosine_sim_score": 0.39312639832496643, "passage": "አንዴ ሞቅ ሌላ ጊዜ ቀዝቀዝ በማለት የሚከበረው የቡሄ በዓልና ጨዋታ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በተለይ በከተሞች መቀዛቀዙ በርትቶበታል፤ የዘንድሮውም ከአምናና ካቻምናው እምብዛም የተለየ እንደማይሆን አዲስ ማለዳ ካሰባሰበችው ዳሰሳና አስተያየት መገንዘብ ተችሏል።“ሃሌ ሉያ አንተ ሰው ሆይ\nቡሄ መድረሱን ሰምተሃል ወይ…\nመስማቱንማ ሰምቼ ነበር\nከሱ ቢያደርሰኝ ልዑል እግዚአብሔር” ይላሉ፤ እንዲህ ከቡሄ መዳረሻ ቀናት ላይ የተገኙ ቡሄን የናፈቁ ቀደምት ልጆችና ወጣቶች። በአርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን እምነትና አስተምሕሮ ላይ መሠረቱን አድርጎ መቆያውን በማኅበረሰብ እሴት ላይ ያኖረው የቡሄ በዓል ከአንድ ቀን በኋላ ይከበራል።“ቡሄ ካለፈ የለም ክረምት፤ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት” እንዲሉ፤ ከዓመቱ ዝናባማ ወቅት የመለያያው ዋዜማ ቡሄ በተቀዛቀዘ ስሜት ቢሆንም እየተጠበቀ ነው።\nቡሄ የሚለው ቃል ትርጓሜ “ገላጣ፣ መላጣ” ነው ሲሉ መዛግብት ያስረዳሉ። በዓሉን ለማክበር መነሻ ምክንያት የሆነው በሃይማኖቱ አስተምሕሮ መሠረት ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረታቦር አምላክነቱን መግለጡ ነው። ለዚህም ነው በዓሉ ደብረታቦር እየተባለ የሚጠራው። ደብረ ታቦር የግዕዙ አጠራር ሲሆን በአማርኛ የታቦር ተራራ እንደማለት ነው። የታቦር ተራራ የሚገኘው አሁን ፍልስጥኤም ተብሎ በሚጠራው አገር ሲሆን ይህም ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስት ደቀመዛሙርቱን ይዞ የወጣበት፤ ሙሴና ኤልያስም በተገኙበት ብርሃነ መለኮቱ የገለጠበት ተራራ ነው።ከመንፈሳዊ የበዓሉ አከባበር ጎን ለጎን ባሕላዊ ክንዋኔዎች ደግሞ አሉ። እናቶች ሙልሙል መጋገራቸውና በዓሉን አስመለክተው ሙገሳ ለሚያሰሙ እንዲሁም ለሚጨፍሩ ልጆች መስጠታቸው፣ የጅራፍ ጩኸት፣ ምሽት ላይ የሚደረገው የችቦ ማብራት ሥነ ስርዓትም ከበዓሉ አከባበር የሚጠቀሱ ክዋኔዎቸ ናቸው። እነዚህም ተግባራት ለብቻቸው ተገንጥለው የሚገኙ ሳይሆን በምሳሌና በማስታወሻነት ከመሰረታቸው ጋር የተሳሰሩ ናቸው። የችቦውንና የሙልሙሉን ነገር ታድያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሊቃውንት ሲያስረዱ ተከታዩን ይላሉ፡-“ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን በገለጠበት ዕለት እረኞች ከብርሃኑ የተነሣ እየተገረሙና እየተደነቁ ወደ ቤት አልተመለሱም ነበር። የልጆቹን መዘግየት ያዩ ወላጆች ችቦ አብርተውና ዳቦ ይዘው ፍለጋ ወጥተዋል። ‘ቡሄ’ ለሚሉ ልጆች ሙልሙል ዳቦ የሚሰጠውና በበዓሉ ችቦ የሚበራውም ከዚህ ታሪክ በመነሣት ነው። ለክርስትና ልጅ፣ ለአማች፣ ለምራት፣ ለዘመድ አዝማድ ዅሉ የቡሄ ዳቦ ይሰጣል። ልጆችም ዳቧቸውን እየገመጡ ጅራፍ ሲገርፉ ይውላሉ። የጅራፉ መጮኽ የድምፀ መለኮት ምሳሌ ሲኾን፣ ጅራፉ ሲጮኽ ማስደንገጡም ነቢያትና ሐዋርያት በድምፀ መለኮት መደንገጣቸውንና መውደቃቸውን ያስታውሳል።”ይህን ተከትሎ የቡሄ በዓል በከተማ እንዲሁም በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች ደምቆ ይከበራል። በተለይም በተለምዶ የቆሎ ተማሪዎች የሚባሉ ወይም የአብነት ተማሪዎች “ስለ ደብረ ታቦር” እያሉ እህል በመለመንና ገንዘብ በማዋጣት የሚበላውንና የሚጠጣውን አዘጋጅተው፤ ቅኔ እየዘረፉና እየተቀባበሉ፤ በዕለቱ ሊያስቀድሱ ወደ ቤተክርስትያን ከሔዱ ምዕመናን ጋር ያከብሩታል።ከአንድ ዓመት በፊት የቡሄ በዓል በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባሕል ማዕከል ሲከበር፤ የቴአትር ምሩቅ የሆኑት ወንድሜነህ ላዕከማርያም የበዓሉን ባሕላዊና ሃይማኖታዊ ይዘት በተመለከተ ጥናታዊ ወረቀት አቅርበው ነበር። በዚህም የቡሄ በዓል በተለይ ለማኅበረሰቡ የጨመረውን እሴት ጠቅሰዋል። አያይዘውም ሃይማኖታዊ መሠረት ያላቸው ክብረ በዓላት መኖራቸውን በማስታወስ፤ ወደ ማኅበረሰቡ የሚገቡበትና አግልግሎት የሚሰጡበት የየራሳቸው መንገድ አላቸው ብለዋል።የደብረታቦር ወይም የቡሄ በዓልም በዛ መሠረት በልጆችና በማኅበረሰቡ መካከል የሚያስተሳስርና የሚያጋራ ባሕል በመሆን እያገለገለ ነው። ቡሄ ሃይማኖታዊ በዓል ከመሆን አልፎ የማኅበረሰቡ፤ ከዛም ተሻግሮ አከባበሩም ባሕል ከመሆን ደረጃ ላይ ደርሷል። ያም ብቻ አይደለም፤ ለሥነ ቃል ያበረከተውንም አስተዋጽዖ ወንድሜነህ በጥናታቸው ሳይጠቅሱ አላለፉም። እዚህ ላይ ታድያ የቡሄ በዓል ላይ ወጣቶች የሚያቀርቧቸው ግጥሞች ይዘትና ዓይነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተቀየረ መሆኑን አንስተዋል።“ባሕል ይፈጠራል፤ ያድጋል እንዲሁም ይሞታል›› ያሉት ወንድሜነህ፤ ይሁንና እንዲህ ያሉ በዓላት ማኅበረሰባዊ መሠረታቸው እንዳለ ሆኖ ሃማኖታዊም ሆነ ታሪካዊ መሠረታቸውን ሊለቁ እንደማይገባ አሳስበዋል። በአንጻሩ ግን አሁን ላይ የቡሄ በዓል በተለይም ለሥነ ቃል ከሚኖረው ፋይዳ አንጻር በብዛት ከመሠረቱ ተፋትቶ ይታያል። ነባሩ ትውፊት በገጠራማዋ ኢትዮጵያ ነው የቀረው፤ ብዙ ልጆች በዚህ በዓል ገንዘብ ለመሰብሰብ ስለሚሽቀዳደሙ የበዓሉን ታሪካዊ አመጣጥ የማያውቁት ብዙዎቸ ናቸው የሚሉ ንግግሮች ይደመጣል።ለዚህም አንዱ መገለጫ እንደተባለው ለቡሄ ልጆች የሚያሰሟቸው የጭፈራ ግጥሞች ተጠቃሽ ናቸው። በደብረታቦር ከተማ አስተዳደር የባሕል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት የባሕል እሴቶች ልማት ባለሙያ በላይ ኃይለማርያም ደብረታቦር/ቡሄ በደብረታቦር ከተማ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል መሆኑን ለአዲስ ማለዳ ገልጸዋል። የከተማዋ ነዋሪዎች ከነሐሴ 13 ቀን ጀምሮ “ቡሄ ጊዮርጊስ” ተብሎ እስከሚጠራው ነሐሴ 23 ድረስ ለቀናት፤ ልጆችም በየቤቱ እየዞሩ በመጨፈር ሲያከበብሩት ይቆያሉ።“በየቤቱ ለሚጨፍሩ ልጆች ድሮ ድሮ የሚሰጠው ሽልማት ሙልሙል ዳቦ ነበር፤ በኋላ ግን ወደ ገንዘብ ተለወጠ” የሚሉት ባለሙያው፤ እሱ ብቻ ሳይሆን አሁን ላይ “እዛ ማዶ አንድ ጀሪካን….የኔማ እገሌ ሊሔድ ነው አሜሪካን” ዓይነት የቡሄ በዓል የልጆች ጭፈራ ግጥሞች ፋይዳ የሌላቸው መሆናቸውንም ጠቅሰዋል። ይህንንም ለማስተካከልና የቀደመውን ለመመለስ ካለፈው ኹለት ዓመት ወዲህ፤ በተለይም ከደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን በዓሉ ትውፊታዊ ይዘቱ እንዲመለስ እንዲሁም ያለውን ጠብቆ እንዲቆይ በማድረግ በኩል እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ ነው ብለዋል።“መጣና በዓመቱ…… ኧረ እንደምን ሰነበቱ\nየጌታዬ ሰቀላ…… ተሸልሟል በአለላ\nየእመቤቴ አዳራሽ…… ተሸልሟል በሻሽ\nክፈት በለው በሩን…… የጌታዬን\nክፈት በለው ተነሳ…… ያንን አንበሳ” የሚሉ የጭፈራና ዝማሬ መግቢያዎች እንዲሁም ነባሮቹን ግጥሞች የጠቃቀሱት በላይ፤ “እነዚህ ማሞገሻዎቹ ራሳቸው ሞገስ አላቸው” ብለዋል። እነዚህ ግጥሞች ባሕሉን የሚያስታውሱ፣ መሠረቱን የሚያነሱ ሐሳቦች ናቸው ሲሉም አክለዋል።ይህን ለማስተካከልና ወደ ቀደመ ነገሩ ለመመለስ መፍትሔው ከተቋማት የሚገኝ ብቻ አይደለም። በተለይ በየአካባቢው ያሉ በዕድሜ የገፉ ትላልቅ ሰዎች ለልጆቹ ሥነቃሉን ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል ያሉት በላይ ናቸው። ግድፈቱና ስህተቱ ከልጆቹ አለማወቅና አለመነገር የሚመነጭ በመሆኑና፤ ልጆችም ከአባቶቻቸው ያልተቀበሉትን ሊሰጡ ስለማይችሉ ለብዙኅን ተደራሽ የሆነ ድምጽ ያላቸው ጸሐፍትም የቀደመውን እንዲያሳውቁ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።ከዚህም ባለፈ ሙዚቀኞችም ከቡሄ ጋር የተገናኙ ሥራዎችን ለአድማጭ ሲያደርሱ እነዚህን ሥነ ቃሎች መጠቀማቸው፤ ትውፊታዊውን የበዓሉን አከባበር ወደ ነበረበት ይመልሳል ሲሉ ጠቅሰዋል። በባሕልና ቱሪዘም በኩል ግን የሚቀሩ ብዙ ሥራዎች ቢኖሩም ቡሄን በተመለከተ ስንኞችን በመበተን እየተሠራ ነው ብለዋል። እስከአሁን ግን ባሕልና ቱሪዘም ቢሮዎችን ጨምሮ በዚህ ላይ ኀላፊነቱን የተወጣ እንደሌለ ነው ከአዲስ ማለዳ ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሱት።የዘንድሮን የቡሄን በዓል አከባበር በተመለከተ የሚኖረውን ክዋኔም አያይዘው የገለጹት በላይ፤ ከቀደመው ዓመት ጀምሮ “ደብረታቦርን በደብረታቦር” በሚል መሪ ሐሳብ ሲካሔድ የነበረው አከባበር ይቀጥላል ብለዋል። ከሃይማኖቱ ተቋሙ ጋር በመሆን እንዲሁም መገናኛ ብዙኀንን በመያዝ ይህን አጠናክሮ መቀጠልንም እቅድ አድርገዋል። “መገናኛ ብዙኅን መስኮቶች ናቸው፤ አንዳንዴም ራሳቸውም ቢሆኑ በር አንኳክተው ማየት አለባቸው” ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። በተለይም ቸል የተባሉና ያልተነኩ ባሕላዊ እሴቶችን በማውጣት የመገናኛ ብዙኀን ሚና ላቅ እንደሚል አስታውሰዋል። ቡሄን በተመለከተ ግን በተለይ ለሙዚቃ ባለሙያዎች የቀደመውንና መሠረቱን ሳይረሱ እንዲሠሩ በማለት ጥብቅ አደራቸውን በአዲስ ማለዳ በኩል አስተላልፈዋል።ቅጽ 1 ቁጥር 41 ነሐሴ 11 2011", "passage_id": "4aa92b6cb6c7b21d29e7cd417be19a30" }, { "cosine_sim_score": 0.3920994699001312, "passage": "በከፍተኛ ሊግ ክለቦች መካከል የሚደረገው የደቡብ ክልል ሠላም ዋንጫ ነገ በሀላባ ከተማ አዘጋጅነት ይጀመራል።ለአራተኛ ጊዜ የሚደረገው ይህ ውድድር በካስቴል ቢራ ስፖንሰርነት ያለፉትን ሦስት ዓመታት ሲደረግ የቆየ ሲሆን ዘንድሮ መጠሪያ ስያሜው ላይ ለውጥ በማድረግ ደቡብ የከፍተኛ ሊግ ክለቦች የሠላም ዋንጫ ወደሚል በመሸጋገር ከነገ ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት እየተደረገ ይቆያል።በውድድሩ ላይ በክልሉ የሚገኙ አስራ ሁለት ክለቦች ተካፋይ ይሆናሉ ተብሎ የታሰበ ቢሆንም ከበጀት ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እክል በመሆናቸው ስድስት ክለቦችን ብቻ ያሳትፋል ሲሉ አቶ ደመላሽ ይትባረክ የደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ሀላባ ከተማ፣ ሀምበሪቾ ዱራሜ፣ ቡታጅራ ከተማ፣ ዲላ ከተማ፣ ከምባታ ሺንሺቾ እና እስካሁን ምላሽ ያልሰጠው ደቡብ ፖሊስ በውድድሩ ይሳተፋሉ ሲሉም ፕሬዝዳንቱ ጠቁመዋል፡፡የዕጣ ማውጣት ስነስርአቱ ዛሬ አመሻሽ ከወጣ በኃላ ነገ ከሰዓት በሚደረግ የመክፈቻ መርሀግብር ውድድሩ ይጀምራል፡፡ዘንድሮ ሊደረግ ታስቦ የነበረው እና ባለፉት ተከታታይ አመታት የተከናወነው በፕሪምየር ሊግ ክለቦች መካከል ይደረጋል ተብሎ የነበረው ውድድር ሳይካሄድ መቅረቱ ይታወሳል፡፡", "passage_id": "b7eae07414bfec8f51eae8982879135a" }, { "cosine_sim_score": 0.3916209042072296, "passage": "ከነሀሴ 20 እስከ ጳጉሜ 1 ቀን 2008 በቢሾፍቱ ከተማ የሚደረገው ውድድር የእጣ ማውጣት ስነ ስርአት ዛሬ ጠዋት የተካሄደ ሲሆን በውድድሩ ሒደት ዙርያ ውይይትም ተደርጓል፡፡በሁለቱም ፆታ የተደረገው ድልድል ይህን ይመስላል፡፡ወንዶችምድብ ሀአዲስ አበባ ፣ ድሬዳዋ ፣ ኦሮምያ ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝምድብ ለሀረሪ ፣ አማራ ፣ ኢትዮ ሶማሌምድብ ሐአፋር ፣ ጋምቤላ ፣ ደቡብሴቶችምድብ ሀኢትዮ ሶማሌ ፣ ኦሮምያ ፣ ደቡብ ፣ አፋርምድብ ለጋምቤላ ፣ ሐረሪ ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝምድብ ሐድሬዳዋ ፣ አዲስ አበባ ፣ አማራከየምድባቸው 1 ደረጃ ያገኙ ክልሎች ወደ ግማሽ ፍጻሜ ሲያልፉ በጥሩ 2ኝነት የሚያጠናቅቅ አንድ ክልል ግማሽ ፍጻሜውን ይቀላቀላል፡፡የማጠቃለያ ውድድሩ ይፋዊ የመክፈቻ ስነ ስርአት ነገ የሚደረግ ሲሆን ዛሬ የሴቶች ውድድሮች ተጀምረዋል፡፡07:30 ለምለም ተስፋ ሜዳ ላይ ጋምቤላ ከ ሐረር ያደረጉት ጨዋታ በጋምቤላ የበላይነት ተጠናቋል፡፡ ሐረር በፎዚያ ሰኢድ የ8ኛ ደቂቃ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችሉም ኝቦኝ የም በ19 እና 65ኛው ደቂቃ ባስቆጠረቻቸው ግቦች ጋምቤላን ወደ መሪነት አሸጋግራለች፡፡ ዮዲት ልኡልሰገድ በ74ኛው ደቂቃ ሐረርን አቻ ስታደርግ አርያት ኡኮት በ76 እና 80ኛው ደቂቃ አከታትላ ባስቆጠረቻቸው ግቦች ጋምቤላን መሪ አድርጋለች፡፡ በመጨረሻም መደበኛው 80 ደቂቃ ተጠናቆ በጭማሪው ሁለተኛ ደቂቃ ኝቦኝ የም ሐት-ትሪክ የሰራችበትን ግብ ከመረብ አሳርፋ ደምቃ ውላለች፡፡ ጨዋታውም በጋምቤላ 5-2 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡በተመሳሳይ 09:30 ቢሾፍቱ ሜዳ ላይ ሊጀመር የታቀደለት የአፋር እና ኢትዮ ሶማሌ ጨዋታ የሶማሌ ቡድን መሪ ዘግይቶ በመድረሱ በ15 ደቂቃ ዘግይቶ ተጀምሯል፡፡1-1 በሆነ አቻ ውጤት በተጠናቀቀው ጨዋታ ሀና ሰለሞን በ43ኛው ደቂቃ ኢትዮ ሶማሌን ቀዳሚ ስታደረግ ሀናን የሱፍ በ51ኛው ደቂቃ አፋርን በቅጣት ምት ግብ አቻ አድርጋለች፡፡09:30 ለምለም ተስፋ ሜዳ ላይ አዲስ አበባ ድሬዳዋ ላይ ፍፁም የበላይነቱን አሳይቶ 5-0 አሸንፏል፡፡ከአአ የድል ግቦች መሳይ ጉታ (በ54ኛ እና 62ኛ ደቂቃ) ሁለት ግቦች ስታስቆጥር ማህደር ወልዴ (18ኛ) ፣ ትዕግስት ሰለሞን (24ኛ) እና ቤተልሄም ሽመልስ (80+1ኛ) ቀሪዎቹን ግቦች ከመረብ አሳርፈዋል፡፡09:45 ቢሾፍቱ ሜዳ ላይ ኦሮሚያ ደቡብን 2-0 አሸንፏል፡፡ በጠዋታው ጥሩ ስትንቀሳቀስ የዋለችው ድርሻዬ መሃመድ በ4ኛው ደቂቃ ቀዳሚውን ስታስቆጥር ተቀይራ የገባችው መቅደስ ተስፋዬ በ75ኛው ደቂቃ ሁለተኛውን አክላለች፡፡*ማስታወሻበዚህ ውድድር ተጋጣሚዎች የሚጫወቱት ሙሉ 90 ደቂቃ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሳይሆን 80 ደቂቃ ነው፡፡የነገ ጨዋታዎች ፕሮግራም (ወንዶች)ቅዳሜ ነሀሴ 21 ቀን 200805:00 ድሬዳዋ ከ ኦሮምያ (ቢሾፍቱ ሜዳ)07:00 ሐረሪ ከ አማራ (ቢሾፍቱ ሜዳ)09:00 አፋር ከ ጋምቤላ (ቢሾፍቱ ሜዳ) ", "passage_id": "ea586ffb2a3cb05290f4c9fbed5493ca" }, { "cosine_sim_score": 0.3898659348487854, "passage": "የአማራ ክልል “የባህል ስፖርት አባት” እየተባለ ይጠራል። በተደጋጋሚ በሚደረጉ ሀገር አቀፍ የባሕል ስፖርት ውድድሮች በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅም ይስተዋላል። ለአብነት ያህልም በ2011ዓ.ም ኦሮሚያ ክልል አምቦ፣ በትግራይ ክልል-መቀሌ እና በሶማሌ ክልል- ጅግጅጋ በተደረጉ ሀገር አቀፍ የባህል ስፖርት ውድሮች በሦስቱም የቀዳሚነቱን ደረጃ ይዞ ነበር ያጠናቀቀው። ቀዳሚ ሆኖ ማጠናቀቁ ብቻ ሳይሆን ከተከታዮቹ ክልሎች እና ከተማ አስተዳድሮች ያለው የነጥብ ልዩነትም ሰፊ ነበር። ክልሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሻለ የባሕል ስፖርት እንቅስቀሴ ቢኖረውም ባለው ሀብትና አቅም ልክ ግን ባሕሉን ማሳደግ አልቻለም።", "passage_id": "3b2cf87e450425d68f889c035959afa1" }, { "cosine_sim_score": 0.3824373781681061, "passage": "በድሬዳዋ  አልፎ አልፎ  የሚስተዋለውን  የሰላም  መደፍረስ  በኢትዮጵያውያን ባህላዊ የእርቅ ስርዓት እልባት ለመስጠት የሚያስችል የሰላም ፌስቲቫል ሊካሄድ ነው፡፡ነሃሴ 04 ቀን 2011 ዓ.ም. የሚካሄደው ፌስቲቫሉ በድሬዳዋ ተወላጆች የተዘጋጀ ሲሆን ባህላዊ የዛፍ ስር እርቅ ስነስርዓት የሚደረግበት መሆኑንም አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡ኢትዮጵያ የርካታ እሴቶች ባለቤት፣ ከህዝቦቷም አልፎ ለዓለም የሚበቃም የቱባ ባህል ባለቤት ሃገር ናት፡፡ ባህላዊ የሽምግልና ስነስርዓት ደግሞ ከነዚህ ቱባ እሴቶች መካከል የሚጠቀስ ነው፡፡የኢትዮጵያ የሽምግልና ባህል እንደየህዝቦቷ አከባቢያዊ ወግ ቢለያይም ፍትህን በመስጠት ግን ከሳይንሳዊው የዘመናዊው የፍርድ ቤቶች ሂደትም ተፎካካሪ መሆኑን በርካቶች ይመሰክራሉ፡፡በድረዳዋ ያለ፣ ለዘመናት ጥቅም ላይ ሲውል የነበረም፤ የተኮራረፈን በፍጹም ይቅርታ የሚያስታርቁበት “muka jala” ወይም “Geed Hoost” የሚሉት የዛፍ ስር የእድርቅ ስርዓት በዚህ ረገድ የሚነሳ አንዱ ተምሳሌት ነው፡፡ሰው ሁሉ በስብዕናው ብቻ ተከባብሮ እንደሚኖርባት በርካቶች ሲመሰክሩላት የነበረው፣ ብዙዎችም የፍቅር ከተማ ሲሉ የሚያነሷት ድሬዳዋ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የሰላም እሴቷ መሸርሸር መጀመሩ አሳስቦናል ያሉት ተወላጆቿ፣ ለህዝቦቿ የለመዱት ፍቅር ይመለስላቸው ዘንድ ነሃሴ 04 ቀን 2011 ዓ.ም፣ የዛፍ ስር ባህላዊ የእርቅ ፌስቲቫል ተሰናዳ፡፡የኢትዮጵያዊ አንድነት ተምሳሌት ድሬዳዋ በተዘነጉቱ ባህሏ የእርቅ እሴቷ ተምሳሌታዊ ሰላሟን ታሰፍን ዘንድ፤ የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶች፣ እናቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች እና የተለያዩ የማህበረሰብ ተወካዮች በዚሁ ፌስትቫል ታዳሚ ይሆናሉ፡፡ ድሬ ዳዋም ከራሷ የተረፈን ሰላምና ፍቅር ለሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎችም ታተርፍ ዘንድ ልጆቿ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡በዚህ የካበተ ባህላዊ የአብሮነትና የፍቅር እሴቷ ዳግም የፍቅር ተምሳሌትነቷንም ለመላው ኢትዮጵያ እንደምታስተምር በተለያዩ ዓለማትና የኢትዮጵያ ክፍል ባሉ ልጆቿ ትልቅ ተስፋ አለ፡፡", "passage_id": "1fa653823c99f80f9e71a773c429c39b" } ]
7dbeb8e1b66fe5a5a5427a849fde2be2
fdf2e85a36298364562466351512d1e6
ኢትዮጵያ በኢንዶኔዢያ- አፍሪካ የመሰረተ ልማት ዓለም አቀፍ ጉባኤ እየተሳተፈች ነው
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የከተማ ልማትና ኮንስራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በባሊ ኢንዶኔዢያ በመካሄድ ላይ ባለው የኢንዶኔዢያ- አፍሪካ የመሰረተ ልማት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡በጉባዔው  በተካሄደው የፓናል ውይይት ማብራሪያ የሰጡት  ኢንጂነር አይሻ ባለፉት አስርት ዓመታት ኢትዮጵያ ጠንካራ የኢከኖሚ ዕድገት ማሰመዝገቧን ተናግረዋል፡፡በተለይም በመሰረተ ልማት ልማት ያላትን ተሳትፎ ይበልጥ ውጤታማና ተወዳዳሪ ለማድረግ እየሰራች መሆኗንም ገልፀዋል፡፡በመንገድ መሰረተ ልማት ፣ በባቡር ሐዲድ ፣ በብሔራዊ ሎጅስቲክስ ልማት ፣ በትራንስፖርት ዘርፍና በአየር ትራንስፖርት ዘርፎች የተመዘገቡት ውጤቶች አስደናቂ መሆናቸውን ሚኒስትሯ ለጉባኤው ተሳታፊዎች  አብራርተዋል፡፡በተለይም  የኢትዮጵያ የባቡር ኮርፖሬሽኑ ዋና ከተማዋን ከጂቡቲ ወደብ ጋር የሚያገናኝ የ 656 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር መዘርጋቱንና ይህም ወደ ጅቡቲ ወደብ ለመድረስ ይፈጅ የነበረውን የ 84 ሰዓታት ቆይታ ጊዜ ወደ 10 ሰዓታት ድረስ ለመቀነስ መቻሉንም አንስተዋል፡፡የኢትዮጵያ መንግስት የግንኙነት ትስስርን እና መሠረተ ልማቶችን ለማጎልበት ብሎም የአካባቢያዊ ና የአለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴዎችን ለማሳደግ የኢትዮ-ቴሌኮም ፣ የኢትዮጵያ የመርከብና የሎጂስቲክስ አገልግሎት እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድን የመሳሰሉ በመንግስት የተያዙ ኩባንያዎችን በከፊል በግል ለማዞር የሚያችል ዕቅድ መዘርጋቱን ገልጸዋል ፡፡የኢትዮጵያ መንግስት ከኢንዶኔዥያና ከህዝቧ ጋር በመሰረተ ልማትና በሌሎች ዘርፎች ለጋራ ብልፅግናና ልማት እንደምትሰራ መናገራቸውን ከኢፌዴሪ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡የኢንዶኔዢያ- አፍሪካ የመሰረተ ልማት ጉባኤ በየዓመቱ ኤንዶኔዢያ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትስሰስር ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳየች ላይ የሚመክር ጉባኤ ነው፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23913/
[ { "cosine_sim_score": 0.4345623552799225, "passage": "የመጀመሪያው  የኢትዮጵያ የባቡር ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ የመጀመሪያው  የኢትዮጵያ ጉባኤው ከመስከረም 7 እስከ 8 የሚካሄድ ሲሆን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከተለያዩ አለም አቀፍ አማካሪዎች ጋር በመሆን ያዘጋጀው እንደሆነ ታውቋል፡፡በጉባኤው ከአሜሪካ  ከደቡብ አሜሪካ አውሮፓ እስያ እና አፍሪካ የሚመጡ የካበተ ልምድ ያላቸው አልሚዎች  የባቡር ኩባንያዎች እና ቴክኖሎጂ አቅራቢዎች  እንዲሁም የአየር ንብረት ፋይናንስ ተቋማትና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ተቋማት ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡ጉባኤው አልሚዎቹ መንግስት በባቡር ዘርፍ ወደፊት ከግል ዘርፉ ጋር በጣምራ ለመስራት በሚያስቀምጠው አቅጣጫ ተቋማቱ ፍላጎት እንዲያሳዩ ይሰራል ሲል የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ከዚህ ባሻገር ለመንግስትም ልምድ ያላቸውን ኩባንያዎች ለማግኘት በር ከፋች እንደሚሆን ተገልጿል ። ( ምንጭ: የምድር ባቡር  ኮርፖሬሽን ያገኘነው  መረጃ ያመላክታል)", "passage_id": "dec72f609ff87101eaf48d024658af01" }, { "cosine_sim_score": 0.4300752282142639, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ኢፒቲሳ ከተባለ ዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅት ጋር በሚያከናውነው የመንገድ ደህንነት ግምገማ ጥናት ዙሪያ ውይይት አካሄደ።ደህንነታቸውን ባልጠበቁ መንገዶች ምክንያት የሚከሰተውን የትራፊክ አደጋ ለመከላለከል በሀገሪቱ የተመረጡ መንገዶች ላይ የመንገድ ደህንነት ግምገማ በማካሄድ የማሻሻያ ስራዎችን ለመስራት ታስቧል።በዚህ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ኢፒቲሳ ከተባለ ዓለም አቀፍ የስፔን አማካሪ ድርጅት ጋር የመንገድ ደህንነት ግምገማ ጥናት እያከናወነ ነው።ድርጅቱ አደጋ በብዛት በሚከሰትባቸው በተመረጡ 10 የመንገድ ኮሪደሮች ከአዳማ አዋሽ፣ ከሚሌ ጋላፊ፣ ከመቐለ አዲግራት፣ ከአዲስ አበባ ኮምቦልቻ፣ ከአዲስ አበባ ደብረማርቆስ፣ ከአዲስ አበባ ነቀምት፣ ከአዲስ አበባ ጅማ፣ ከሻሸመኔ ሶዶ፣ ከሻሸመኔ ዲላ እንዲሁም የአዲስ አዳማ የክፍያ መንገዶች ጨምሮ የ2 ሺህ ኪሎ ሜትር የግምገማ ጥናቶቹን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል።ድርጅቱ በተመረጡት ኮሪደሮች ላይ በሁለቱም የመንገድ አካፋዮች የተንቀሳቃሽ ምስል (ቪዲዮ) መረጃ በመውሰድ የመንገድ ፍተሻ አድርጓል።በመሆኑም መንገዱ በሚያቋርጥባቸው 79 ወረዳዎች ላይ በአጠቃላይ 8 ሺህ 166 በትራፊክ ፖሊስ ጽህፈት ቤት በየዕለት የተመዘገቡ የትራፊክ አደጋ መረጃዎችን በመልቀም እና  በኮሪደሮቹ ላይ ያለውን የዓመት አማካይ የትራፊክ መጠንን በመውሰድ የትንተና ሪፖርት ለትራንስፖርት ሚኒስቴር የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ጽህፈት ቤት ማቅረቡም ታውቋል።በትንተናው መሰረት ከ2 ሺህ ኪሎ ሜትሩ መንገድ ውስጥ የመንገድ ደህንነት ኦዲት የሚሰራባቸውን ሶስት የኮሪደር መስፈርቶች፣ በቀጣይ ስልጠና ለመስጠት በተዘጋጀው የመነሻ ምክረ ሃሳብ ውይይት መደረጉን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "bdbc45c9ce56aa6c136188d95d152ee9" }, { "cosine_sim_score": 0.41453951597213745, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የአፍሪካ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፎረም እና 6ኛው የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ፎረም በዚምባቡዌ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ፎረሙ “በመጪው አስር ዓመታት በብልጽግና የምትለወጥ አፍሪካ” በሚል መሪ ቃል ነው በቪክቶሪያ ፎልስ ከተማ በመካሄድ ላይ የሚገኘው፡፡እስከ መጪው ሃሙስ በሚቆየው ፎረም ላይም ኢትዮጵያ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በመወከል እየተሳተፈች ይገኛል፡፡ፎረሙ በአፍሪካ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘላቂ ልማት ግቦች እና የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ ዙሪያ ያሉ እንቅስቃሴዎችን መገምገም እና መልካም ተሞክሮዎችን መለዋወጥ ላይ አላማ ያደረገ ነው፡፡እንዲሁም በፎረሙ ማጠቃለያ የሚለዩ ምክረ-ሀሳቦችን ወደ ፊት ለሚካሄዱ የአፍሪካ ዘላቂ ልማት ግቦች፣ የመሪዎች ፎረም እና ለዓለም የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ፎረም ማቅረብ ላይ ያተኮረ እንደሆነ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "717da16324fb7709f360595adfa120a8" }, { "cosine_sim_score": 0.4102230370044708, "passage": "የኢፌዴሪ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በዓለም ባንክ ድጋፍ ተጠቃሚ ከተሞች ተቋማዊ መሠረተ ልማት እንቅስቀሴ ዙሪያ እየመከረ ነው። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ከክልልና ከፌደራል ተንቀሳቃሽ ባለሙያዎች ጋር ነው እየመከረ የሚገኘው።በውይይቱ በኢትዮጵያ ከተሞች የሚገኙ ባለድርሻዎች እየተሳተፉ ነው፤ ፕሮግራሙ ጠንካራና ደካማ አፈፃፀሞችን የሚገመግሙ ይሆናል።የዓለም ባንክ የከተሞች ተቋማዊና መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ባሉ 117 ከተሞች ነው ተግባራዊ እየሆነ የሚገኘው። ፕሮግራሙ በ2001ዓ.ም በ19 ከተሞች የጀመረ ሲሆን ከጊዜ ወደ ጊዜ አድማሱን እያሰፋ እንደሚገኝ በኢፌድሪ ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የፕሮግራሙ አስተባባሪ አቶ አለመሰየሁ አሊቶ ለአብመድ ተናግረዋል።", "passage_id": "457b702284f41ab56bad6a51f7e7841f" }, { "cosine_sim_score": 0.39876991510391235, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የሚመራው የኢትዮጵያ ልዑክ 10ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው።10ኛው የዓለም የከተሞች ፎረም በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አቡዳቢ ከተማ እየተካሄደ ነው።በፎረሙ ላይ በተባበሩት መንግስታት ዩ ኤን ሀቢታት ዋና ዳይሬክተር ማይሙና ሞሀድ ሸሪፍን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ሚኒስትሮች፣ የከተሞች ልማት የስራ ሀላፊዎች፣ ከንቲባዎች እና ምሁራን እየተሳተፉ ነው።ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ ፎረም ላይ የተለያዩ መድረኮች፣ የልምድ ልውውጦችና አውደ ርዕይ እንደሚካሄድም ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ", "passage_id": "e5aae58afc72be217cf90c5f8d909080" }, { "cosine_sim_score": 0.3967467248439789, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በዓለም አቀፉ የትምህርት ጉባኤ ላይ በበይነ መረብ እየተሳተፉ ነው፡፡ጉባኤው በጋና፣ የኖርዌይ፣ እንግሊዝ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ማዕከል (ዩኔስኮ) በ ጋራ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።ጉባኤው ስለ ትምህርት ፋይናንስ፣ በኮቪድ 19 ምክንያት የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ስለመክፈት፣ የአካቶ ትምህርት፣ የመማር ማስተማር ሂደትና እና በዲጅታል ትምህርት ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል።በጉባኤው ላይ በ2021 የዓለም የትምህርት የትኩረት መስክ ምን መምሰል እንዳለበት ቀጣይ አቅጣጫና ውሳኔ እንደሚተላለፍ ይጠበቃል፡፡በጉባኤው ላይ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች፣ የትምህርት ሚኒስትሮች እና ዓለም አቀፍ ፖሊሲ አውጭዎች ተሳታፊ መሆናቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "335063c6f4e91f9ba28c0322c4cfb6cf" }, { "cosine_sim_score": 0.3961098790168762, "passage": "ኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረክባለች።ሊቀመንበርነቱን የተረከቡት በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ናቸው።ቡድኑ ተለዋዋጭ በሆነው ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መድረክ ለታደጊ አገሮች ድምጽ መሰማት የሚያደርገው ጥረት የሚደንቅ መሆኑን የተጠቀሱት አምባሳደር ዲና ፤  በእርሳቸው የሊቀመንበርነት ዘመንም ቡድኑ በተባበሩት መንግስታት ስርዓት ውስጥ የታዳጊ አገሮች ጥቅም ለማስጠበቅ እና ድምፃቸውን በጋራ ለማሰማት የሚደርገው  ሚና ተጠንክሮ እንሚቀጥል ገልጸዋል።የተባበሩት መንግስታት ቀጣይነት ያለው ልማት ዋነኛ ምሰሶዎች የሆኑትን በቀጣይነት ተጠናክረው መፈፀም እንዳለባቸው እና ኢትዮጵያ ለዚህ ቁርጠኛ መሆኗንም አስታውቀዋል።ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ተጋላጭነት ፎረም ሊቀመንበር እንደመሆኗ  የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ፕሮግራም በአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆኑ አገራት ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት በጋራ እንደምትሰራ እና ድርሻዋን እንደምትወጣ አምባሳደር ዲና  ገልፀዋል። ", "passage_id": "8f18c38f840bc6d9ba54c5b89d4aa9ca" }, { "cosine_sim_score": 0.39544016122817993, "passage": " አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ ያለውን የኔትዎርክ መሰረተ ልማት ለማሟላት ሆነ ከሳይበር ደህንነት ጋር ተያይዞ እንደ አገር የሚከናወኑ ሥራዎችን በእውቀት ላይ ተመስርቶ ማገዝ የሚችል ህብ ረተሰብ ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን የጅማ ዩኒቨ ርሲቲ ገለጸ። በዩኒቨርሲቲው የሲስኮ ኔትዎርኪንግ አካዳሚ በዘርፉ መምህራን አቅም ግንባታ ላይ ያተኮረ የሁለት ቀን የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የአይ.ሲ.ቲ ዳይሬክተር እና የሲስኮ ኔትዎርኪንግ አካዳሚ ተጠሪ ዶክተር ግሩም ከተማ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ በርካታ የኔትዎርክ ባለሙያ ቢኖርም ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች ይዘው የሚወጡት እውቀትና ኢንዱስትሪው የሚፈልገው ክህሎት እምብዛም የተጣጣመ ባለመሆኑ ተጨ ማሪ ሥልጠናዎችን እንዲወስዱ ይደረጋሉ። በዚህ ረገድ ተቋሙ የዘርፉ ባለሙያዎች በእውቀት ላይ ተመስርተው በአገሪቱ የኔትዎርክ መሰረተ ልማት ዝርጋታ እንዲያከናውኑ እና በእውቀት ላይ የተመሰረተ የሳይበር ጥቃት መከላከል መፍትሔ እንዲሰጡ ለማስቻል የሚያግዙ ተግባራት እያከና ወነ ይገኛል። ዶክተር ግሩም እንደሚሉት፤ ዩኒቨርሲቲው ሥራውን ከአሜሪካው የአይ.ቲ ሃርድ ዌርና ሶፍት ዌር አምራች ሲስኮ ጋር በመተባበር የሚያከናውን ሲሆን፤ አካዳሚውና ማስተባበሪያውም በኢትዮ ጵያ ውስጥ ያሉ አካዳሚዎች የዘርፉን የሰው ኃይል በጥራትም ሆነ በብዛት ማሰልጠን እንዲችሉ እየደገፈ ይገኛል። የእለቱ መድረክም በዘርፉ ባሉ መልካም ተግባራትና ችግሮች ላይ በመምከር በቀጣይ የተሻለ ሥራ ለመሥራት የሚያስችሉ መፍትሔዎችን ማፈላለግና የእርምት ርምጃዎችን ለመውሰድና ከዘመኑ ጋር ለመራመድ የሚያግዙ፤ ለአዳዲስ ችግሮች አዳዲስ መፍትሔዎች የሚፈል ቅባቸው ውይይቶች የሚከናወኑበት ነው። እንደ ዶክተር ሳሙኤል ገለጻ፤ በመከላከያ ሪፎርምም የሳይበር ደህንነት ትኩረት የተሰጠው ዓለም አቀፋዊ የሳይበር ጥቃት በቀላል የሚ ሰነዘሩ መሆኑን ተከትሎ የሚመጡ ችግሮችን ለመከላከልና የአገርን ደህንነት ለመጠበቅ ነው። ከዚህ አኳያ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚ በአገሪቱ የኔትዎርክ መሰረተ ልማትና የሳይበር ደህንነት ላይ የሚከናወነውን ተግባር የሚያግዝ በእውቀት ላይ የተመሰረተ ህብረተሰብ ለመፍጠር እየሠራ ይገኛል። ከመከላከያ ጋር ላለው ሥራ ውጤታማነትም የደብረ ዘይትን የመከላከያ ኢን ጂነሪንግ ኮሌጅ በመምረጥ ከመከላከያ አባላት፣ ከኢንጂነሪንግ ኮሌጁና ከኢንሳ ለተውጣጡ ባለ ሙያዎች የመጀመሪያ ዙር የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጥቷል። ዩኒቨርሲቲው በተለይም በ2011 በጀት ዓመት በዚሁ በሳይበር ደህንነት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ሲሆን፤ ባለሙያዎችም ስለ ሳይበር ሴኩሪቲ አጠቃላይ እውቀት እንዲኖራቸው ሥልጠና እየሰጠ ነው። አካዳሚው በ1998 በኢትዮጵያ ሲጀምር ከተመረጡ 10 አካዳሚዎች አንዱ የሆነው ጅማ ዩኒቨርሲቲም፤ ከማስተባበር ሥራው በተጓዳኝ በእስካሁን ጉዞው በዩኒቨርሲቲው አካዳሚ ብቻ ከ13ሺ በላይ ባለሙያዎችን አሠልጥኗል። በቀጣይም ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመነጋገር ማንኛውም መሥሪያ ቤት ከሳይበር ደህንነት ጋር በተያያዘ ሊያውቃቸው በሚገቡ ነገሮች ላይ ሥልጠና ይሰጣል። የዩኒቨርሲቲው የማስተባበር ሂደት ኢት ዮጵያን ብቻ ሳይሆን ሶማሊያና ጅቡቲን የሚ ጨምር ሲሆን፤ በሶማሊያ አራት አካዳሚዎች አሉት። በኤርትራም ለመክፈት እቅድ አለው። አሠልጣኞችም በዩኒቨርሲቲው ሥልጠና እየወ ሰዱ ሲሆን፤ ይሄን ዓይነት ትብብር መኖሩም ዩኒቨርሲቲው በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በእነዚህ አገራትም በዘርፉ የሠለጠነ የሰው ኃይል እንዲኖር በእውቀት ላይ የተመሰረተ ሥራ እንዲለመድ የድርሻውን እያበረከተ ይገኛል። ይሄም የኔትዎርክ መሰረተ ልማቶችንም ሆነ የሳይበር ጥቃትን የመከላከል ሥራዎች አንድም በእውቀት ላይ ተመስርተው እንዲከናወኑ ያግዛል፤ ሁለተኛም ለሚፈጠሩ ችግሮችም በእውቀት ላይ የተመሰረተ መፍትሔ ለመስጠት ያስችላል።አዲስ ዘመን መጋቢት 25/2011በወንድወሰን ሽመልስ", "passage_id": "600a963fcfdb7442409014bde5a7a9fc" }, { "cosine_sim_score": 0.3952024579048157, "passage": "አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ ኢትዮጵያን በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍ ልማት ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች።በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከህንድ የመንገድ ትራንስፖርት እና የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሚኒስትር ሽሪ ኒቲን ጋዲካሪ ጋር ተወያይተዋል።አምባሳደር ትዝታ በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያና ሕንድ መካከል በኢንቨስትመንት፣ በንግድ ፣ በአቅም ግንባታ እና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለረጅም ጊዜ ለቆየው ግኑኝነታቸው አድናቆታቸውን ገልጸዋል ።የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚ ውስጥ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማስፈን ለሚያግዘው የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቁልፍ ነው ብሎ እንደሚያምን በዚሁ ወቅት አንስተዋል።የህንድ መንግስት በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚቋቋመው ለስራ እድል መፍጠሪያ ማእከል ግንባታ ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው፥ ይህ ድጋፍ በተለይም ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ልማት ዘርፍም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።ሚኒስትሩ በበኩላቸው ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን መልካምና የቆየ ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገልጸዋል።የጥቃቅንና፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ በህንድ የኢኮኖሚ እድገት ላይ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን ገልጸው፥ የዚህ ክፍል ልማትና እድገት የገንዘብ አቅምን ከማሳደግ ጀምሮ የስራ እድሎችን ለመፍጠር በጣም ወሳኝ ነው ብለዋል።በዘርፉ ኢትዮጵያ ለምታከናወነው ስራዎች የህንድን ልምድና ተሞክሮ ለማጋራት ቃል ገብተዋል።በተጨማሪም ህንድ ለታዳጊ አገራት የሚመች እና አነስተኛ የካፒታል ወጪን በመጠቀም ምቹ የሆነ መንገድ ለመገንባት የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንዳላት ገልጸው፥ በዚህም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ሰፊ እድል እንዳለም ጠቁመዋል ።በመጨረሻም በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጎልበት በተጠቀሱት ዘርፎች የሚደረገውን ተሳትፎ አጠናክሮ ለመቀጠል ሁለቱ ወገኖች ስምምነት ላይ ደርሰዋል ።", "passage_id": "d21590f66b7af4f0b2de1f51b44da1c3" }, { "cosine_sim_score": 0.39510491490364075, "passage": "ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳንን በኢኮኖሚ ለማስተሳሰር ከተያዙ ግዙፍ ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የመንገድ አውታር ግንባታ፣ በኢትዮጵያ በኩል እየተካሄደ ነው፡፡ ደቡብ ሱዳንም ይኼንን ፕሮጀክት ዕውን ለማድረግ ከኢትዮጵያ ጋር መክራለች፡፡ኢትዮጵያ ከሚዛን ዲማ፣ ከዲማ ራድ ድረስ የመንገድ አውታር ግንባታ በማካሄድ ላይ ትገኛለች፡፡  ከሚዛን ዲማ ድረስ ያለውን 91 ኪሎ ሜትር መንገድ የቻይና ኩባንያ የሆነው ኤምሲሲ፣ ከዲማ የድንበር ከተማ እስከሆነው ራድ ድረስ ያለውን 62 ኪሎ ሜትር መንገድ የኢትዮጵያ መንገዶች ኮርፖሬሽን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሳምሶን ወንድሙ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እነዚህ ፕሮጀክቶች ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በመገንባት ላይ ናቸው፡፡ ፕሮጀክቱ በሚቀጥለው ዓመት ይጠናቀቃሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አቶ ሳምሶን ጨምረው ገልጸዋል፡፡ከራድ እስከ ደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ድረስ ያለውን መንገድ የደቡብ ሱዳን መንግሥት ያከናውናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ለአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ በዚህ ሳምንት አዲስ አበባ የሚገኙት የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በሁለቱ አገሮች ኢኮኖሚያዊ ግንኙነትና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር ተነጋግረዋል፡፡ሁለቱ መሪዎች የኢትዮጵያንና የደቡብ ሱዳንን ግንኙነት ለማጠናከር አገሮቹ የመሠረተ ልማት ግንባታ በተለይም የመንገድ፣ የባቡርና የነዳጅ ማጣሪያ ግንባታዎችን በጋራ ለማካሄድ መክረዋል፡፡ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ አላቸው ተብለው ከሚታመኑ ኮሪደሮችና ጎረቤት አገሮች ጋር በመንገድና በባቡር በመተሳሰር ላይ ትገኛለች፡፡ ለመተሳሰርም የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተነድፈው እየተሠሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ከደቡብ ሱዳን ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ኢትዮጵያ (ጋምቤላ) በማስገባት የነዳጅ ማጣሪያ የማቋቋም ዕቅድ ተይዟል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ለፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ባቀረቡላቸው ግብዣ መሠረት ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በቅርቡ አዲስ አበባ ተመልሰው የሚመጡ ሲሆን፣ በዚያን ወቅት ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የተለያዩ ስምምነቶችን ይፈርማሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡    ", "passage_id": "1387708155c2af63a9313a4bb5a97648" }, { "cosine_sim_score": 0.388423889875412, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሶማሌ ክልል የተለያዩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በዛሬው እለት በይፋ አስጀምረዋል።በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያው ላይም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ተገኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቅድሚያ ከጎዴ ቀላፎ ፈርፈር ሎት ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታን ነው በይፋ ያስጀመሩት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃም “ዛሬ በሶማሌ ክልል ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጭ የሚደረግባቸው እና ከ300 ኪሎ ሜትር የሚበልጥ ርዝማኔ ያላቸውን መንገዶች ግንባታ አስጀምረናል ብለዋል”።ከእነዚህም ውስጥ ከ270 ኪሎ ሜትር በሚበልጥ ርዝማኔው የጎዴ -ቀላፎ ሎት -1 ፣ የጎዴ -ሐርጌሌ ሎት እና የያአሌ -ዳና ሎት -3 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ያካተተ መሆኑንም አስታውቅዋል።የመንገድ ግንባታዎቹ  በ4 ዓመታት ውስጥ የሚጠናቀቅ መሆኑንም አስታውቀዋል።የመንገድ ግንባታው ሲጠናቀቅ የአካባቢውን ነዋሪዎች ከማገናኘት ባሻገር፣ የጎዴ ከተማን የልማት ማዕከል ለማድረና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።በተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጅግጅጋ -ገለለሽ -ደጋሀምዶ የመንገድ ግንባታ ስራንም በዛሬው እለት በይፋ አስጀምረዋል።መንገዱ 166 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፥ ከዚህም ውስጥ ከጅግጅጋ ገለለሽ ያለው 56 ኪሎ ሜትር ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ቀሪው ከገለለሽ- ደጋሀመዶ- ሰገግ ያለው 110 ኪሜ ግንባታን ደግሞ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።ለግንባታው 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ተመድቧል።ግንባታውንም ሀገር በቀል በሆነው ቢአይካ ጀኔራል ቢዝነስ የሚገነባ መሆኑንም ኢዜአ ዘግቧል። ", "passage_id": "4bad88052ef7fec71b807fdd9100bd68" }, { "cosine_sim_score": 0.3876423239707947, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተሞች መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም በ44 ከተሞች ተግባራዊ ሲደረግ መቆየቱን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ከ44ቱ ከተሞች በተጨማሪ የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አዳዲስ 73 ከተሞችን ጨምሮ መዳረሻውን በ117 ከተሞች ማስፋቱን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡ፕሮግራሙ በ859 ሚሊዮን ዶላር በጀት ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝም ገልጿል፡፡የከተሞችን ተቋማዊና የመሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራምን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ በፕሮግራሙ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል ተብሏል፡፡የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ዙሪያ ከሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለተውጣጡ ከፍተኛ አመራሮች በቢሾፍቱ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መደረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡በፕሮግራሙ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የከተሞች ገቢ ማሻሻያ፣ ፈንድ ሞቭላይዜሽንና ፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ አምላኩ አዳሙ እንደተናገሩት በክልሉ በፕሮግራሙ ተጠቃሚ የሆኑ ሶስት ከተሞች መኖራቸውን ጠቁመው ፕሮግራሙን በዕውቀት ለመምራት ክልሉ እንደ አዲስ የተዋቀረ በመሆኑ ወደ ክልሉ የመጡ አዳዲስ አመራሮች በፕሮግራሙ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማድረግ የተዘጋጀ መድረክ መሆኑን ገልፀዋል፡፡በመድረኩ የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የዘርፉ የቢሮ ሃላፊዎች፤ የዞን አመራሮች፤ የፕሮግራሙ ተጠቃሚ ከተሞች እንዲሁም ከንቲባዎችና ስራ አስኪያጆች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ፕሮግራሙ ከታህሳስ 03 ቀን 2013 ዓም ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት የሚቀጥል ሲሆን በመድረኩ የከተማ ልማት ፖሊሲን ጨምሮ የተለያዩ ሰነዶች ቀርበው ሰፊ ውይት የሚደረግ ይሆናል፡፡የከተሞች መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም (ULGDP I and II ) በ44 ከተሞች ተግባራዊ ሲደረግ የቆየ ሲሆን በተጨማሪ የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አዳዲስ 73 ከተሞችን ጨምሮ መዳረሻውን በ117 ከተሞች በማስፋት በ859 ሚሊዮን ዶላር በጀት ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "2f42c824c5544c5232b0f619ea6cbc9c" }, { "cosine_sim_score": 0.3869752883911133, "passage": "ኢትዮጵያ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄድ የአለም ፖስታ ህብረት ልዩ ጉባኤ እንድታዘጋጅ የተመረጠች ሲሆን ከ1 ሣምንት በላይ በሚዘልቀው ጉባኤ ከ3 ሺህ በላይ እንግዶች ከዓለም ዙሪያ እንደሚሳተፉ  ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ግደይ ገ/ዮሐንስ ከትላንት በስቲያ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ በቅርቡ በቱርክ በተካሄደው 26ኛው የአለም የፖስታ ህብረት ኮንግረስ ላይ ኢትዮጵያ ከ2 አመት በኋላ የሚደረገውን የህብረቱን ልዩ ጉባኤ እንድታዘጋጅ በከፍተኛ ድምፅ መመረጧን አስታውቀዋል፡፡ ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የሃገሪቱን ገፅታ ለመገንባት፣ ሃገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታገኝ፣ በአለማቀፍ ቱሪዝም አገሪቱን ለማስተዋወቅ ሃገሪቱ በፖስታ አገልግሎት ያላትን አቅም ለዓለም ለማሳየት ይጠቅማል ተብሏል፡፡ በጉባኤው ላይ ከ192 አባል ሃገራት የተውጣጡ የፖስታ አገልግሎት ሚኒስትሮች፣ ዋና ዳይሬክተሮች፣ የፖስታ ኤክስፐርቶች፣ ታዛቢዎች፣  አለማቀፍ ተቋማትና ህብረቶች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በፖስታ አገልግሎት ኢትዮጵያ 4 አለማቀፍ እውቅናዎች ማግኘቷን የጠቆሙት ስራ አስኪያጁ በአገልግሎት ጥራት የ ‹‹ቢ›› ደረጃ ማግኘቱን አስታውቀዋል፡፡ በአሁን ወቅት የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት 16 ሺህ ያህል የአገልግሎት መስጫ ማዕከላትን ለመክፈት እየተንቀሣቀሰ መሆኑን የጠቀሡት አቶ ግደይ፤ በ2 ዓመት ጊዜ ውስጥም ለግለሰብ ደንበኞች የቤት ለቤት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል እቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡ ድርጅቱ አምና ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱንና በዘንድሮ ዓመትም ወደ 1.2 ቢሊዮን ብር ገደማ ብር ለማግኘት ማቀዱን ስራ አስኪያጁ ጠቁመዋል፡፡ የፖስታ ድርጅት ዘመን አመጣሽ ቴክኖሎጂዎችን ለመወዳደር የተለያዩ ስልቶችን ነድፎ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ጠቁመው፤ በየአመቱም ገቢውን በከፍተኛ መጠን እያሣደገ ለመጓዝ እንዳቀደ ተናግረዋል፤ አቶ ግደይ፡፡", "passage_id": "cf9b631c96b335e5645cc40c2ee8062d" }, { "cosine_sim_score": 0.38581931591033936, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2012 ዓ/ም (አብመድ) ዓለም አቀፍ የሲቪል አቬሽን ድርጅት ከተመሠረተ 75ኛ ዓመቱ ነው፤ በጉባኤውም ከመሥራች ሀገራት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ በትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ተወክላ እየተሳተፈች ነው፡፡ኢትዮጵያ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ዘርፍ እያበረከተች ላለው አስተዋጽኦ በተለይም በ‹ኢንተርናሽናል ሬቨኑ ፓሴንጀር ሬት› 90 ከመቶ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ 36 የዓለም ሀገራት ውስጥ አንዷና በአፍሪካም በቀዳሚነት ደረጃ የምትገኝ መሆኗ በጉባኤው መነሳቱትን ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ በማኅበራዊ ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡", "passage_id": "7216a25f01b457a492fe4ec129069875" }, { "cosine_sim_score": 0.38536399602890015, "passage": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ አራተኛውን የዓለም አቀፍ የሲቪል አቪየሽን ሲምፖሲየም ከሚያዚያ 3 አስከ 5፣2009ዓ.ም. በአዲስ አበባ እንደሚያስተናግድ ተገለጸ፡፡ዛሬ በአየር መንገዱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተመለከተው በሲምፖሲየሙ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች ከሁሉም የዓለም ክፍሎች ይገኛሉ፡፡የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ሲምፖሲየሙ በአፍሪካ ምድር ሲዘጋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ሲምፖሲየሙ በሚካሁዱባቸው ቀናትም አዲሱና ዘመናዊው የካርጎ ተርሚናል እንደሚመረቅ ታውቋል፡፡ ተርሚናሉ በዓመት አስከ 650 ሺህ ቶን ዕቃ በማጓጓዝ የአፍሪካ የካርጎ ማዕከል እንደሚሆንም አቶ ተወልደ አክለው ገልጸዋል፡፡አየር መንገዱ 95 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችና 20 የሀገር ውስጥ የበረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ በዓለም አቀፉ ደረጃም በቅርቡ ሰባት መዳረሻዎች አየር መንገዱ በቅርቡ እንደሚበርም ተመልክቷል፡፡በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ እንደተገለጸው አየር መንገዱ ከግማሽ ቢሊየን ዶላር በላይ በመመደብ የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራዎችን እያከናወነ ነው፡፡ 371 መኝታ ቤቶች ያሉት የሆቴል ግንባታም 40 በመቶው እንደተጠናቀቀና በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡በአፍሪካ ግንባር ቀደሙ የአፍሪካ አቪዬሽን ግሩፕ ለመሆን የተነሳው የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ የ25 በመቶ ዕድገት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው በጀት ዓመት 6 ቢሊየን ብር እንዳተረፈ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡", "passage_id": "28ae0deeb9294163e4003c239a4931cd" }, { "cosine_sim_score": 0.38131505250930786, "passage": "ኢትዮጵያና ሩዋንዳ በጤና፣ በትምህርት፣ በቱሪዝም፣ በህግ፣ በጸጥታ፣ በባህልና ስፖርት፣ በሚድያና ኮሚዩኒኬሽን እንዲሁም በውኃና ኢነርጂ ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ሁለቱም መሪዎች ትናንት በኪጋሊ ተፈራርመዋል ፡፡መሪዎቹ ስምምነቶችን ለመተግበር ቁርጠኝነታቸውን የገለጹ ሲሆን፤በአከባቢያዊና አህጉራዊ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ አብረው ለመስራትም ተስማምተዋል ፡፡የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳላኝ በዚሁ ጊዜ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ በገጠር ልማት የተመዘገቡ ውጤታማ ስራዎች ልምድ መቅሰማቸውን ገልጸዋል ፡፡በተለይም በዘመናዊ ሰፈራ ፕሮግራም፣ በገጠር የቤቶች ልማት፣ በግብርና ሽግግርና በመሬት ልማት የምትወስዳቸው ጠቃሚ ልምዶች መሆናቸውን አብራርተዋል ፡፡ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ በበኩላቸው ሁለቱም ሀገራት አጋርነታቸውን ይበልጥ በማጠናከር ያላቸውን ተሞክሮ የሚለዋወጡበትና ህዝባቸውን ተጠቃሚ የሚያደርጉበት  መሆኑን ነው ያስገነዘቡት ፡፡የአገራቸውን ኢኮኖሚያዊ እድገት ለማፋጠን እንደሚፈልጉ ያጠቆሙት ፕረዚዳንቱ ይህንን ዕውን ለማድረግ ደግሞ ከኢትዮጵያ ፈጣን ልማት ብዙ የሚሟራቸው ስኬታማ ስራዎች አንዳሉ አስረድተዋል ፡፡የሩዋንዳ መንግስት የህዝብ ፍላጎት ማዕከል አድርገቶ እንደሚሰራ የጠቆሙት ፖል ካጋሜ፤  ለዚህም ህዝባቸውን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስትራቴጂዎችን ነድፈው እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን ነው ያስታወቁት ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት በሰሜት ሩዋንዳ የሚገኝ የተፋሰስ ልማት ስራም የጎበኙ ሲሆን የሶስት ቀን ጉብኝታቸውን አጠናቀው ዛሬ ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በኪጋሊ ትናንት ዕለት ኤምባሲዋን ከፍታለች ፡፡ምንጭ -ዘ ኒውስ ታይምስ", "passage_id": "2e83bc1268d3a3d783984af72e2d7892" } ]
7e52d33d9aa03468f41a4fa45a4a3278
bdaf23d19557d8524e71461dd4ad47ea
የአሸንዳ /አውርስ በዓል በትግራይ ክልል እየተከበረ ነው
የአሸንዳ /አውርስ በዓል በትግራይ ክልል በመከበር ላይ ይገኛል፡፡በዓሉ “አሸንዳ/አውርስ የሰላም፣ አንድነትና ልማት ተምሳሌት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በመከበር ላይ ነው የሚገኘው።በዓሉ በክልሉ በሚገኙ ከተሞች እና የገጠር ወረዳዎች በሙሉ በመከበር ላይ የሚገኝ ሲሆን፥ በአሁኑ ሰዓትም በክልል ደረጃ በዓቢይ ዓዲ ከተማ እየተከበረ ነው።በበዓሉ ላይም የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ደኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሰረት፣ በትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አብረሃም ተኸስተን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የክልል እና የፌደራል የስራ ሃላፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።በዓቢይ ዓዲ ከተማ በመከበር ላይ በሚገኘው በዓል ላይም ከሰቆጣ የመጡ ልኡካንም በመሳተፍ ላይ እንደሚገኙ ታውቋል።አሸንዳ/አውርስ በዓል ከ8 ሰዓት ጀምሮ በክልል ደረጃ ከፍተኛ የፌደራል እና የክልል አመራሮች በተገኙበት በመቐለ ከተማ በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበርም ይጠበቃል።በትግራይ ክልል በነሃሴ ወር የሚከበረው የአሸንዳ፣ ማሪያ እና ዓይኒ-ዋሪ በዓላት የክልሉን ባህል፣ ትውፊትና የቱሪዝም መስህቦች በማስተዋወቅ ረገድ የላቀ ስራ የሚሰራበት ፕሮግራም ነው።አሸንዳ እና ማሪያ ከነሃሴ 16 ጀምሮ የሚከበር ሲሆን፥ ዓይኒ-ዋሪ ደግሞ ነሃሴ 24 2011 ዓ.ም በአክሱም ከተማ እና አካባቢው የሚከበር የልጃ ገረዶች በዓል ነው።በዓሉ በህዝቦች መካከል ሰላም፣ አንድነት እና ፍቅር እንዲኖር ከሚሰጠው ጠቀሜታ በተጨማሪ ለቱሪዝም መስህብነት በማገልገል ለኢኮኖሚው አስተዋዕኦ እንዳለው ይታወቃል።እንደ ኤፍቢሲ ዘገባ አሸንዳ/አውርስ በዓል የፊታችን ነሃሴ 26 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ የሚከበር ይሆናል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32667/
[ { "cosine_sim_score": 0.5431433916091919, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 15ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል በሐረሪ ክልል ተከበረ።በዓሉ “የህዝቦች እኩልነትና አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል መከበሩን ከክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዝግጅቱ ላይ የአጎራባች ሶማሌ ክልል፣ የድሬዳዋ መስተዳድር እንግዶች እና የክልል የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች ተገኝተዋል።በዓሉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በህወሓት ጁንታ ላይ ድል በተቀዳጀበትና መላው የኢትዮጵያ ህዝቦች ደስታቸውን እየገለፁ ባሉበት ቀን ማግስት መከበሩ ድርብ ደስታ መፍጠሩንም ቢሮው አስታውቋል።", "passage_id": "e4acce9a10824d718f7a54e01b515114" }, { "cosine_sim_score": 0.519780158996582, "passage": "ሁለተኛው የትግራይ አለም አቀፍ የዳያስፖራ ፌስቲቫል በመቐለ መካሄድ ጀመሯል፡፡ፌስቲቫሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል በተገኙበት ነው የተከፈተው፡፡የትግራይ አለም አቀፍ የዳያስፖራ ፌስቲቫል የክልሉን ህዝብ ከድህነት ለማላቀቅ በሚያስችል ጉዳዮች ላይ በማተኮር የሚካሄድ መሆኑን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡የመክፈቻ ስነ ስርዓት የፌስቲባሉ አካል የሆነ አውደ ርዕይ በዛሬው እለት በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር በደብረፂዮን ተከፍቷል፡፡የትግራይ አለም አቀፍ ዳይስፖራ ፌስቲቫል ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ ", "passage_id": "a5b2f435298d225de9f4504bc8f65574" }, { "cosine_sim_score": 0.5007005929946899, "passage": "በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ህገ መንግሥታዊ ስርዓትን ተከትሎ በብቃትና በውጤታማነት የተከናወነ ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትግራይ ክልል ስላለው አጠቃላይ ሁኔታ በቀጣይ ለምክር ቤቱ ሪፖርት እንደሚያቀርቡም አፈጉባኤው ጠቅሰዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንም ለዓመታት በብሔር ብሔረሰቦች ሲነግድ ከከረመው የህወሓት ቡድን ሽንፈት ማግስት መከበሩ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።\n\n", "passage_id": "79a37faaf9ee5e7eb0e7392a19f2894a" }, { "cosine_sim_score": 0.4967314898967743, "passage": "\nበያመቱ በዚህ ዕለት፥ የሕዳር ወር በገባ አራተኛው ሃሙስ ቤተሰቦች ተሰባስበው፤ የሕይወትን ትሩፋቶች፤ ጸጋና በረከቶች በማወደስ ምሥጋና በማቅረብ የሚያከብሩት ብሔራዊ ክብረ-በዓል ነው።ክብረ-በዓሉ ዘመን የጠገበ መሆኑን በማስታወስ የተንደረደረው የዕለቱ ርዕሰ አንቀጽ፤ ከመጀመሪያዎቹ እንግሊዛውያን ሠፋሪዎች አንዳንዶቹ ወዲህ ወደ ሰሜን አሜሪካ ከገቡበት እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1620ዎቹ እምብዛም ለሰዎች መኖሪያ በማያመቸው ጫካና እጅግ የከፉ የክረምት ወራት አሳልፈው የመጀመሪያውን ያማረ የሰብል ምርት መሰብሰብ መቻላቸውን ተከትሎ የገጠማቸውን መልካም ዕድል ለማወደስ ፋታ ከወሰዱበት ጊዜ አንስቶ መከበር መጀመሩን ይጠቁማል።", "passage_id": "69381487a003f3ff09b42b7772bec06f" }, { "cosine_sim_score": 0.49373260140419006, "passage": "የጥምቀት በዓል በመላ አገሪቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት  ተከበረ።በተለይም በዓሉ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ዘአክሱም ወጨጌ ዘመንበረ ተክለ ኃይማኖትን ጨምሮ የተለያዩ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ካህናት፣ ምዕመናንና የውጭ ሀገር ጎብኝዎች በተገኙበት ተከብሯል።በዓሉ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማንያን በተጨማሪ በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ዘንድም በድምቀት ተከብሯል።በጃንሜዳ በተከናወነ ስነ ስርዓት ላይ ለምዕመናኑ የ2011ዓ.ም የጥምቀት በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ “እኛ ኢትዮጵያውያን የተፈጥሮ ሀብቶቻችን ልንገለገልባቸው፤ አካባቢያዊ ክልሎችን ልንተዳደርባቸው እንጂ ልንጋጭባቸው አይገባም” ብለዋል።መለያየት፣ ጠማማነትና የተመሰቃቀለ ማህበራዊ ህይወት ሀገራችንን ብሎም ዓለምን እየተፈታታነ እንደሆነ በመግለጽ፥ ሰው በመሆናችን ብቻ ተስማምተን፣ ተጋግዘን፣ ተዋደን፣ በአንድነትና በእኩልነት በመኖር ፋንታ በዘር፣ በጎሳ፣ በቋንቋና በመልክዓ ምድር እየተከፋፈልን እርስ በርሳችን እንዳንጎዳዳ መጠንቀቅ ይገባናል ሲሉ አስገንዝበዋል።ሰው ከሰው የበለጠ ማንነት እንደሌለው ለማስረዳት እግዚአብሄር ሁላችንም ሰው ተብለን እንድንጠራ አድርጓል ብለዋል።በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ የተከበረው በዓል ድምቀትም የኢትዮጵያውያን መተባበር፣ መከባበርና መደጋገፍ መሆኑን በመጠቆም ተለያይቶና ተጣልቶ ድምቀትም ውበትም የሌለ መሆኑን ነው የተናገሩት።ለዚህም የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ታዋቂ ሰዎች በየአካባቢያቸው የሚሳሳቱን፥ በተለይም ወጣቶችን በመገሰፅና በመምከር ከልዩነት ይልቅ አንድነትን ማጠናከር እንዳለባቸው አሳስበዋል።ወጣቶችም የመደማመጥ፣ የመታዘዝና ርህራሄ ባህላቸውን እንዲያሳድጉ መክረዋል።ከትናንት የከተራ በዓል ጀመሮ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ቱሪስች በበዓሉ ላይ የታደሙ ሲሆን፥ ተመሳሳይ በዓል በተለያዩ ሀገራት የሚከበር ቢሆንም የኢትዮጵያዊያንን ያህል ትኩረት የሚስብ የሌለ መሆኑን ቱሪስቶች ተናግረዋል።በበዓሉ አከባበር ላይ የኢትዮጵያን አለባበስ፣ ጭፈራና ለእምነታቸው የሚሰጡት ትኩትረት የቱሪስቶችን ቀልብ መሳቡን ጎብኚዎቹ ይነገራሉ።ከትናንት የከተራ በዓል ጀምሮ የታደሙት ቱሪስቶቹ ኢትዮጵያ ይህንን ስርዓት በመጠበቅና በመንከባከብ ለዓለም ማስተዋወቅ እንዳለባት አሳስበዋል።የተለያዩ የሀገሪቱን የቱሪስት መስህብ ቦታዎች የመጎብኘት እቅድ ያላቸው ቱሪስቶቹ ከትናንት የከተራ በዓል ጀምሮ ይሁንኑ ጉብኝታቸውን በደስታ መጀመራቸውንም ነው የተናገሩት።በዓሉ ከአዲስ አበባ ውጪ የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ በርካታ ምዕመናንና ምዕመናት እንዲሁም፥ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች በተገኙበት በጎንደር፣ ላሊበላ፣ አክሱምና በሌሎች አካባቢዎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነትተከታዮች፣ አድባራትና ገዳማት በድምቀት ተክብሯል።የጥምቀትና የከተራ በዓላት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተካታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊና የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ ነው። (ኤፍ.ቢ.ሲ) ", "passage_id": "a5781d1b6af231abe29b8c371d62d844" }, { "cosine_sim_score": 0.4924852252006531, "passage": "አዲስ አበባ፡- ባህልን ጠብቆ ማቆየት አንድነትን፣ መተባበርንና ለአንድ ዓላማ አብሮ መቆምን ማሳያ በመሆኑ፤ ሁሉም ይሄን ተገንዝቦ በጋራ ልንንከባከባቸው እንደሚገባ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። ትናንት በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደ የአሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል በዓል ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት፣ ድንበር የለሹን ባህልና ቅርስ ጠብቆ ማቆየት አንድነትንና መተባበርን እንዲሁም ለአንድ ዓላማ መቆምን ማሳያ ነው። በመሆኑም ባህሎችን ጠብቆ ማቆየትና ከኢትዮጵያ አልፎ የዓለም ሀብት እንዲሆኑ ለማድረግ ሁሉም የሚጠበቅበትን መወጣት ይኖርበታል። እንደ ፕሬዚዳንቷ ገለጻ፣ አሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለን በዓል ምንም እንኳን የሴቶች በዓል ቢሆንም በርካታ ወንዶችም መሳተፋቸው ኢትዮጵያ ላላት የባህል እሴት ያላቸውን ክብር የሚያሳይ ነው። ኢትዮጵያ ደግሞ በርካታ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ያሏት፤ ከአፍሪካ ቀዳሚ በመሆንም በርካታ ቅርሶችን በዩኔስኮ አስመዝግባ የዓለም ቅርስ ያደረገች አገር ናት። እነዚህ ቅርሶች ደግሞ የኢትዮጵያውያን ብቻ ወይም የአንድ ቦታ ብቻ አይደሉም። የአሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለን በዓልም የአንድ፣ የሁለት ወይም የሶስት ክልል ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ብሎም የዓለም ቅርስ እንዲሆን እንደ መስቀል በዓል፣ እንደ ፊቼ ጨምባላላ፣ እንደ ገዳ ስርዓት ሁሉ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣና በመተባበርም በዩኔስኮ ለማስመዝገብ መስራት ይጠበቅበታል። ‹‹ቅርሶች አሉን ስንል ለዘመናት እነዚህ ቅርሶች እንዲቆዩ የታገሉ እናቶችና አባቶቻችን ያወረሱን ናቸው። ለብዙ መቶ ዓመታት ባላቸው እውቀት፣  ሰርተውና ገንብተው እንደገናም ንብረት እንዲሆኑ፤ ለትውልድም እንዲተላለፉ አድርገው ያቆዩልን ናቸው›› ያሉት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፤ እነዚህን ቅርሶች ድንበር የለሽ መሆናቸውን እና ባህልን ጠብቆ ማቆትም የአንድነት፣ አብሮነትና ለአንድ ዓላማ በጋራ መቆየትን ማሳያ መሆኑን ተገንዝቦ ባህሎችን ተንከባክቦ ማቆየት የዚህ ትውልድ ኃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል። የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለን በዓል ሴቶችን የሚመለከትና ለሴቶችም ነጻነትን የሚሰጥ እንደመሆኑ በየዓመቱም ለሁለትና ሶስት ብሎም ለሳምንት ከማክበር በዘለለ የሴቶች ነጻነት ዓመቱን ሙሉ ማክበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ለሴቶች መሰረታዊ መብቶች መከበር መስራት እንደሚገባ በመግለጽም፤ ቀጣዩ ዓመትም የሴቶችን እምርታ ወደፊት ማስኬጃ መሆን እንደሚገባው ተናግረዋል። በበዓሉ\nላይ\nየክልሉ\nፕሬዚዳንት\nአቶ\nተመስገን\nጥሩነህ፣\nየአዲስ\nአበባ\nከተማ\nከንቲባ\nኢንጂነር\nታከለ\nኡማ፣\nየባህልና\nቱሪዝም\nሚኒስትሯ\nዶክተር\nሂሩት\nካሳውን\nጨምሮ\nየክልሉና\nየፌዴራል\nመንግሥት\nኃላፊዎች\nተገኝተዋል።\n አዲስ ዘመን ነሃሴ 20/2011ግርማ መንግሥቴ ", "passage_id": "6abf0ce4b939798bbe7c57b820863885" }, { "cosine_sim_score": 0.48042723536491394, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን አከባበር ዙሪያ እየመከረ ነው፡፡ምክር ቤቱ በአከባበሩ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ነው በአዳማ እየመከረ የሚገኘው፡፡ከሳምንት በፊት ምክር ቤቱ በዘንድሮው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል ላይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የአከባበር ለውጥ እንደተደረገበት ማስታወቁ የሚታወስ ነው፡፡ይህን ተከትሎም ከዚህ ቀደም በአንድ ክልል አዘጋጅነት የሚከበርበት መንገድ ቀርቶ ከኅዳር 15 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በወጣ መርሀ ግብር በየክልሉ እንደሚከበርም ነበር ያስታወቀው፡፡", "passage_id": "61e5ffa075c8ffc7907ac2994c4caab6" }, { "cosine_sim_score": 0.4734496772289276, "passage": " ዋለልኝ አየለ አዲስ አበባ፡- በየዓመቱ ህዳር 29 ይከበር የነበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ሰላምና አንድነትን በሚሰብኩ የሰላም አምባሳደሮች ዓመቱን ሙሉ እንደሚከበር ተገለጸ። በጭፈራ ብቻ ሲከበር የቆየው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ሰላምና አንድነትን ሊያመጣ በሚችል መንገድ መከበር እንደሚኖርበት ተጠቆመ ። ኢስት አፍሪካ ኢንተርቴይመንት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ጋር በመተባበር በዓሉን አስመልክተው ከትናንትበስቲያ በሰጡት መግለጫ ፣ የኢስት አፍሪካ ኢንተርቴይመንት የሁነቶች አደራጅ አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እንደገለጹት፤ በዚህ ዓመት በሚከበረው 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ‹‹ቆንጂት አንድነት›› የተሰኘ የቁንጅና ውድድር ይካሄዳል። ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ሦስት ሦስት ቆነጃጅት ተወዳድረው አሸናፊዎች በየክልላቸው የሰላም አምባሳደር ይሆናሉ ብለዋል። የሚመረጡት የሰላም አምባሳደሮች ሰላምና አንድነትን በመስበክ ብሄራዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ ሥራዎችን ይሠራሉ።የማጠቃለያ ዝግጅቱም የፊታችን ዕሁድ ህዳር 27 ቀን በሸገር ፓርክ እንደሚካሄድ ጠቁመው፣ የሚመረጡት ቆነጃጅት የመጡባቸውን አካባቢዎችና የወከሏቸውን ብሄሮች ባህልና ትውፊት እንደሚያስተዋውቁ አስታውቀዋል። በአምባሳደርነታቸውም እስከሚቀጥለው ዓመት ድረስ በየአካባቢያቸው ከሚገኙ ወጣቶች ጋር በሰላም ዙሪያ ይሠራሉ። ይህም በአገሪቱ ሲሸረሸር የቆየውን ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲስተካከል ይረዳል ብለዋል። ለ15ኛው የብሄር\nብሄረሰቦች ቀን የየክልል\nተወካዮች ወደ አዲስ\nአበባ እየመጡ መሆኑን\nየገለጹት አቶ ቢኒያም፤\nብሄሮቻቸውን ወክለው የሚመጡት\nቆነጃጅት የአገር አንድነት\nላይ የሚያተኩር ሥልጠና\nእንደሚሰጣቸው ተናግረዋል። የኢስት አፍሪካ ኢንተርቴይመንት ባለቤት አቶ ሞቲ ሞሮዳ በበኩላቸው፤ ‹‹ቆንጂት አንድነት›› በሚል የሰላም አምባሳደር መሰየም ያስፈለገው በሰላም ጉዳይ በአብዛኛው ወጣቶች ላይ መሥራት ስለሚያስፈልግ ነው ብለዋል። የአገሪቱን ሰላም የማይፈልጉ ቡድኖች ለጥፋት የሚጠቀሙት ወጣቶችን ነው። ወጣቶች ላይ ስለሰላምና አንድነት በቂ ግንዛቤ ለመፍጠር የተሻለ እንደሚሆን አጋጣሚ እንደሚፈጥር ጠቁመዋል። በመድረኩ ላይ የተገኘው አርቲስት ቀመር የሱፍ በሰጠው አስተያየት፤ እስከዛሬ የነበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን የሚታወቀው በዘፈንና ጭፈራ ነው፤ የዘንድሮውን ልዩ የሚያደርገው የኢትዮጵያን ውጫዊና ውስጣዊ ውበት በሚያሳይ መልኩ ለማክበር መታሰቡ ነው ብሏል። የኢትዮጵያን ውስጣዊ ውበት ማስተዋወቅ ያስፈልጋል። አንድ ሰው ዓመቱን ሙሉ የኢትዮጵያን ብሄር ብሄረሰቦች ቢዞር አንድም ቀን ተመሳሳይ ምግብ ሳይደግም የተለያየ ምግብ ሊመገብ የሚችልበትን ዕድል የሚፈጥር እንደሆነ ገልጿል። ይህን ደግሞ የኢትዮጵያ ድንቅ መገለጫ እንደሆነ አመልክቷል። ‹‹እኔ ኦሮሞ ነኝ፣ ኦሮምኛ ነው የምዘፍነው፤ ይሄንን ባህሌን የኢትዮጵያ ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች እንዲወዱልኝና እንዲያከብሩልኝ ከፈለኩኝ ወደ እነርሱ መቅረብ አለብኝ›› ያለው አርቲስት ቀመር፤ የየትኛውም ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ባህልና ወግ የሚከበረውና የሚጠበቀው የሌላውን ሲያከብርና ወደሌላው ሲቀርብ መሆኑን ገልጿል። በቆንጂት አንድነት የቁንጅና ውድድር ላይ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የደም ልገሳ እንደሚደረግ። ቆነጃጅቱ የሰላም አምባሳደር በሚሆኑበት ዓመት ሌሎች የበጎ አድራጎት ሥራዎችን እንደሚሠሩ በመግለጫው ተጠቅሷል።አዲስ\nዘመን ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ.ም", "passage_id": "9369d9c9e820a226f2dbddaf9815996c" }, { "cosine_sim_score": 0.4650896191596985, "passage": "በኢትዮጵያና በጎረቤት ሀገራት የተከበረው  ይኸው የመውሊድ በዓል በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ እና የሀገሪቱ ሶስተኛ ትልቅ ከተማ በሆነችው ጊዛ በዓሉ በአደባባይ እንደ ቀድሞ እንዳይከበር  የሃገሪቱ የሱፊ ጠቅላይ ሸንጎ አስጠንቅቋል፡፡ሸንጎው በዓሉ በአደባባይ እንዳይከበር ያስጠነቀቀው ባለፈው ህዳር 15 ቀን በሰሜናዊ ግብፅ በሚገኘው ሲናይ አል ራውዳ መስጊድ ላይ የተፈፀመውን የሽብር ጥቃት ተከትሎ መሆኑን ኢጅብት ስትሬትስ የተሰኘ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል፡፡ከዚህ ቀደም በሃገሪቱ ጥንታዊ ከተማ ካይሮ ከሳላሕ አል ጃፋሪ መስጊድ ጀምሮ እስከ አል ሑሴን መስጊድ ድረስ የሚከበረው የነብዩ መሐመድ የልደት በዓል ዘንድሮ በተመሳሳይ እንዳይካሄድ የተከለከለው በጥቃቱ ሰለባ የሆኑ ግብፃውያን ሙስሊሞች ሃዘን ላይ በመሆናቸው ነው ሲሉ የሱፊ ሸንጎ ቃል አቀባይ አህመድ ካንዲል አስረድተዋል፡፡አል ራውዳ መስጊድ ላይ በተፈጸመው ጥቃት ፀሎት ሲደርጉ የነበሩ 305 ምእመን የተገደሉ ሲሆን 128 ሰዎች ደግሞ አካላዊ ጉዳት እንደደረሰባቸው ይታወቃል ፡፡ስለ ጥቃቱ በግልጽ ሃላፊነት የወሰደ አካል ባይገኝም የአሸባሪው ቡድን አይ ኤስ ሰንደቅ አላማ በጥቃቱ ወቅት መታየቱን ከመገናኛ ብዙሀን የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ክስተቱን ተከትሎ የሃገሪቱ ፕሬዝዳንት አል ሲሲ የሶስት ቀናት ብሔራዊ የሀዘን ቀን ማወጃቸውን እና አሽባሪዎች ይንቀሳቀሱበታል ተብሎ በሚታሰብበት የሲናይ ግዛት አካባቢ የአየር ጥቃት እዲፈጽም የግብጽ አየር ኃይልን ማዘዛቸው ይታወሳል፡፡የአሏህ መልእክተኛ የሆኑት የነብዩ መሐመድ የልደት በዓል መውሊድ በሒጅራ አቆጣጠር በ7ኛው ምእተ ዓመት መጀመሪያዎቹ አካባቢ አል ሙዘፈር በተባሉ የዒር ቢል ንጉስ መከበር መጀመሩን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡በሂጅራ አቆጣጠር ሶስተኛው ወር በሆነው የረቢአል አወል የተወለዱት ነብዩ ሙሐመድ የልደት በዓል መውሊድ በየዓመቱ  የእምነቱ ተከታዩች ባሉበት በተለያዩ የዓለም ሃገራት ላይ ይከበራል፡፡", "passage_id": "872ff2fd36c63277b89a2957194d349d" }, { "cosine_sim_score": 0.46442753076553345, "passage": "17ኛው የኢትዮጵያ አርብቶአደሮች በዓል ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት አዘጋጅነት በጂንካ ከተማ በተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡በዛሬው ዕለት በሰላም ሚኒስቴር፣ በደቡብ ክልል እና በጂንካ ዩኒቨርሲቲ የጋራ አዘጋጅነት የአርብቶአደሩ ማኅበረሰብ ተወካዮች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የዩኒቨርሲቲ ምሁራንና ተማሪዎች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በአርብቶ አደሩ ህይወት ላይ ያተኮሩ የፓናል ውይይቶች ተካሂዷል፡፡በውይይቱ ላይ የአርብቶአደር ልማት የፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች ሰነድ እና አብሮነትና የግጭት አፈታት በአርብቶ አደሩ ማኅበረሰብ የሚሉ ጥናቶች ነው ቀርበው ውይይት የተደረገባቸው፡፡በፓናል ውይይቱ ከሀገራችን የአርብቶአደር አካባቢዎች ተወክለው የመጡ አርብቶአደሮች እንደ የአካባቢዎቻቸው ነባራዊ ሁኔታ የተለያዩ ጥያቄዎችን ያነሱ ሲሆን በሰላም ሚኒስቴር የፌዴራሊዝምና ተመጣጣኝ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታው ዶክተር ስዩም መስፍን ለጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ከፌደራልና ከክልል የተገኙ የበዓሉ ታዳሚዎች ከጂንካ 220 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ዳሰነች አካባቢ የሚገኙ አርብቶ አደሮች እና የኦሞ ወንዝን ተከትሎ የተሠሩ የልማት ስራዎችንም ጎብኝተዋል።በዓሉም በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩን ቀጥሏል፡፡ (ምንጭ፡-የሰላም ሚኒስቴር)", "passage_id": "f41978e357f4cf4d6973fef886cb37c6" }, { "cosine_sim_score": 0.4600685238838196, "passage": "በትግራይ ስታዲየም ዙርያ በሚካሄደው ሃይማኖታዊ በዓል ምክንያት የቀን ለውጥ እንዲደረግበት ባለሜዳው ቡድን መቐለ 70 እንደርታ ከአንድ ሳምንት በፊት ለአወዳዳሪው አካል ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ጨዋታውም ሰኞ የሚካሄድበት ዕድል የሰፋ እንደሆነ ከአወዳዳሪው አካል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በስታድየም አከባቢ ባለው ሃይማኖታዊ በዓል ምክንያት የሰው መጨናነቅ እና የመንገድ መዘጋጋትን ጨምሮ ሌሎች ተመሳሳይ ችግሮችም እንዳያጋጥሙ የቀን ለውጥ የሚደረግበት ይህ ጨዋታ ቀድሞ ቅዳሜ እንዲካሄድ ጥያቄ ቢቀርብም በዛን ቀን ስሑል ሽረ ከአዳማ ከተማ ከሚያደርጉት ጨዋታ ጋር ስለሚደራረብ ነው ጨዋታው ሰኞ እንዲካሄድ የታሰበው።©ሶከር ኢትዮጵያ", "passage_id": "5004e9322a50e0e841f840fa9156f799" }, { "cosine_sim_score": 0.4591802954673767, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስቀል በአልን በተለመደው ብዛት ተሰባስቦ ማክበር የኮሮና ቫይረስ ተገላጭነትን ስለሚያሳድግ ከፍተኛ ጥንቃቄ አንዲደረግ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ።የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ አድርገዋል።ከዚህ ቀደም በነበረው ልምድና ስርአት በዓሉ በበርከታ የሀገር ውስጥ እና ለበአሉ ሲሉ ከተለያዩ ሀገራት በሚሰባሰቡ ሰዎች ደምቆ ይከበር የነበረ ቢሆንም፤ ዘንድሮ ግን ወቅታዊው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በነባሩ ድምቀት በዓሉን ለማክበር አልፈቀደም።የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ እንደሚሉት፤ በሀገር አቀፍ ደረጀ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች እየጨመረ በመምጣቱ የበዓሉን ታዳሚዎች መጠን መቀነስ አስፈልጓል።በዓሉ በዚህ መልኩ ቢከበር ይሻላል የሚለው ሀሳብም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስተያን ጋር ውይይት ተደርጎበት ከውሳኔ ላይ ተደርሷል ብለዋል።በመሰል በዓላት ወቅት ህብረተሰቡ ወደ ተለያዩ አከባቢዎች አንደሚንቀሳቀስ ያነሱት ሚኒስትር ፌኤታዋ፤ ህብረተሰቡ እንደ አለምም እንደ ሀገርም ያለንበትን የወረርሽን ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንቅስቅሴዎችን መገደብ እንዳለበት ገልፀዋል።አስገዳጅ የሆኑ ሁኔታዎች ሲኖሩ ደግሞ አስፈላጊውን የጥንቃቄ መንገድ መተግበር ይገባል ብለዋል።የመስቀል በዓል በተለየ ትኩረት እና ድምቀት ከሚከበርባቸው ክልልች መካከል የአማራ እና ደቡብ ክልል ይጠቀሳሉ።የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ታሪኩ በላቸው በክልሉ በየቀኑ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እያደገ በመምጣቱ በዓሉን በቀደመ ልማድ በስፋት ተሰባስቦ ማክበር ለበለጠ አደጋ ያጋልጣል ነው ያሉት።በመሆኑም ህብረተሰቡ ይህን እንዲገነዘብ በመገነኛ ብዙሃን ከሚተላለፉ መልእክቶች ባሻገር በእምነት ተቋማት፣ በባለሞያዎች እና በአመራሮች አማካኝነት የማስተማር ስር እየሰራ ነው ብለዋል።የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ አጥናው ካውዛም በክልሉ በየእለቱ በቫይርሱ የሚያዙ ሰዎች መጠን እየጨመረ መሆኑን የሚያሳይ ቢሆንም ፤ የህብረተሰቡ የመጠንቀቅ ልምድ ግን መጨመር ሲገባው ቀንሷል ነው ያሉት።በደቡብ ክልል የመስቀል ደመራ በዓልን ለማክበር ወደ ቤተሰብ የመጓዝ ሰፊ ልማድ አንደመኖሩ ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ ይህ ልምድ አንዲቀየር ክልሉ ሰፊ የማስተማር ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል።የጤና ቢሮ ሀላፊዎቹ እንዳሉት ነባሩን ልምድ እና ባህል መተው ቀላል ባይሆንም አደጋውን ግምት ውስጥ በማስገባት ህብረተሰቡ እራሱን ከሚየሳጣው አላስፈላጊ ድርጊት በመቆጠብ በዓሉን አንዲያከብር ጠይቀዋል።በትእግስት አብርሀም", "passage_id": "da00a61e7ecef9dfe2ec609e76f43f5f" }, { "cosine_sim_score": 0.4513170123100281, "passage": "\nበአዲስ አበባ ከተማ ከቀናት በፊት በትምህርት ቤቶች፣ በክፍለ ከተሞችና በተለያዩ አደረጃጀቶች «በብዝሃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት» በሚል መሪ ቃል 13ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነበር። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግሥት የፀደቀበትን ቀን ተከትሎ ህዳር 29 ቀን በየዓመቱ በሚከበረው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላይ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለነበራቸው ሚና እና ስለበዓሉ ያላቸውን ስሜት ያነጋገርናቸው አንዳንድ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች በበዓሉ አስፈላጊነት ላይ ቢስማሙም ዓላማውን የሳተ ነው ይላሉ።", "passage_id": "37e91670eefcdb507c503c3d3f12822e" }, { "cosine_sim_score": 0.4447352886199951, "passage": "በስዊዘርላንድ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ለ11ኛ ጊዜ በድምቀት መከበሩን በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡በዓሉን በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ከ100 በላይ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን “ህገ-መንግስታችን ለዲሞክራሲ አንድነታችንና ለህዳሴያችን”  በሚል መሪ ቃል ማክበራቸው ተገልጿል፡፡በዓሉ የህዝቦች እኩልነት፣ አብሮ የመኖርና የመቻቻል ዕሴቶችን ለማጎልበት ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው በስዊዘርላንድ የኢፌዲሪ ቋሚ መልዕክተኛ ተወካይ አቶ ዮሴፍ ካሳ ገልፀዋል፡፡የዘንድሮ በዓል ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጠናክር የተሀድሶ እንቅስቃሴ እየተካሄደ ባለበት ወቅት መከበሩ የተለየ እንደሚደርገው ተወካዩ ተናግረዋል፡፡‹‹ልዩነታችን ጌጥና ውበት ከመሆኑም በላይ የጥንካሬያችን ምንጭ እና የአንድነታችን ምሰሶ መሆኑን በተግባር ማየት ተችሏል›› ያሉት ተወካዩ ተከታታይና ፈጣን ዕድገትን ማስመዝገብ መቻሉን አስረድተዋል፡፡በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባትና ቀድሞ ወደ የነበረችበት የስልጣኔ ማማ ለማውጣት የህዳሴ ጉዞው ተጠናክሮ መቀጠሉን አቶ ዮሴፍ አስረድተዋል፡፡መንግስት የጀመረው የህዳሴ ጉዞና የልማት ስራዎች ዕውን እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል፡፡መንግስት ለህዝቡ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት ቀልጣፋና ፍትሃዊ አስተዳደር በተሻለ ደረጃ ለማረጋገጥ በሚያደርገው ጥረት የኢትዮጵያ ዳያፖራዎች በእውቀትና በቴክኖሎጂ የተደገፉ አዳዲስ አሰራሮችና የሙያ ድጋፍ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትጵያዊያን የጠባብነትና የትምክህት አስተሳሰቦች ሰለባና መሳሪያ ከመሆን ተቆጥበው በጥፋት ሀይሎች የሚከናወኑ አፍራሽ እንቅስቃሴዎችን በማጋለጥ የሰላም አምባሳደርነት ሚናቸውን እንዲወጡም ጥሪ ቀርቧል፡፡የበዓሉ ተሳታፈዎች በበኩላቸው በዓሉ የኢትዮጵያዊነት መንፈስን ለማጠናከር፣ እኩል ተሳትፎና የጋራ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት ፣ የተገኙ ድሎችን አጠናክሮ ለመቀጠልና ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ቃላቸውን የሚያድሱበት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡በበዓሉ ላይ ‹‹ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነትና ሕብረብሔራዊነት በኢትዮጵያ ፌዴራል ስርዓት›› በሚል ርዕስ ገለፃና ውይይት ተደርጓል፡፡ በሐረሪና በኢትዮጵያ ሶማሌ ኮሚኒቲ የተዘጋጀ ባህላዊ ምግብ የቀረበ ሲሆን በኮሚኒቲው የሴቶች ሊቀ መንበር ወይዘሮ ሰዓዳ ፈሲህ ዝርዝር ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ የሻማ ማብራትና የዳቦ ቆረሳ ሥነ-ስርዓት ተካሄዷል፡፡", "passage_id": "6240127f66a87e3047bfb623f4b975f0" }, { "cosine_sim_score": 0.4427962899208069, "passage": "በትናንትናው ዕለት የተከበረው የደመራ በዓል በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። እጅግ በርካታ ቁጥር ያለው የሃይማኖቱ ተከታዮች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ መቀመጫቸውን ኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉ\nየውጭ ሀገራት ዲፕሎማቶች እና የተለያዩ ሀገራት ጎብኚዎች የታደሙበት የመስቀል ደመራ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን\nገልጿል። በያዝነው ዓመት በርካታ ህዝብ የታደመባቸው ሃይማኖታዊ እና ስፖርታዊ ዝግጅቶች በሰላም መከበራቸውን ያስታወሰው ኮሚሽኑ\nየደመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ህብረተሰቡ ላደረገው ቀና ትብብር ምስጋናውን አቅርቧል።አዲስ ዘመን መስከረም 17/2012", "passage_id": "4f2d6ecb673cd97822fe8499f1c91692" }, { "cosine_sim_score": 0.44263631105422974, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 5ኛ ሳምንት አንድ ጨዋታ መቐለ ላይ ተካሂዷል።በትግራይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 1 ለ 0 አሸንፏል።ለመቐለ 70 እንደርታ አማኑኤል ገብረሚካኤል የማሸነፊያ ጎሏን አስቆጥሯል።ውጤቱን ተከትሎም ወልዋሎና መቐለ 70 እንደርታ ሊጉን በእኩል 10 ነጥብ በጎል ክፍያ ተበላልጠው ይመሩታል።", "passage_id": "71d75fd9578849a2d861f39cd2a901cf" } ]
ba6c19f1d97269672d2a877898d1bdb8
b4543bd0ee5016fb9835a6b083fc6188
አምስት የአውሮፓ ሕብረት ሀገራት ስደተኞችን ሊቀበሉ ነው
አምስት የሚሆኑ የአውሮፓ ሕብረት አባል ሃገራት፤ ስፔን፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሉክዘምበርግ እና ፖርቹጋል በጣሊያን ደሴት ላምፔሱዳ የደረሱ ስደተኞችን ሊቀበሉ መሆናቸው ተገለፀ።ስደተኞቹን የጫነችው የእርዳታ መርከብ ተቀባይ በማጣቷ ለሳምንታት በሜዲትራኒያን ባህር ላይ ስትዋልል ቆይታ ጣሊያን ላምፔሱዳ የደረሰችው ባለፈው ማክሰኞ እንደነበር ተገልጿል።የአገሪቷ አቃቤ ሕግ መርከቧ እንድትለቀቅ ትዕዛዝ ማስተላለፈቻውን ተከትሎ ቁጥራቸው ወደ አንድ መቶ የሚጠጉ ስደተኞችን ያሳፈረችውና 'ባለሽበት ቆይ' የተባለችው መርከብ እንድትንቀሳቀስ ተፈቅዶላታል።ምንም እንኳን ከስደተኞቹ መካከል ህፃናትና በጠና የታመሙ ሰዎች ቢኖሩም የአገር ውስጥ ሚንስትሩ ማቴዎ ሳልቪኒ "ከዚህ በኋላ ወደቦቻችን ለስደተኞች ዝግ ናቸው።" በማለት ስደተኞቹ ከመርከቧ እንዳይወርዱ ለሦስት ሳምንታት ያህል ተከልክለው ቆይተዋል።ቀደም ሲል 10 ስደተኞች ደሴቷ ጋር በዋና እንደርሳለን በሚል ተስፋ ከመርከቧ ዘለው ባህር ውስጥ መግባታቸው ተጠቅሷል።በሥፍራው የሚገኙት ስደተኞችም ቆስለውና በፋሻ ተጥቅልለው ይታዩ እንደነበር ኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል ዘግቧል።ከስደተኞቹ መካከል አንዱ "ልቀውስ ትንሽ ቀርቶኝ ነበር" ሲል የነበረበትን ሁኔታ ለዜና ወኪሉ ገልጿል።እንደ ሮይተርስ የዜና ወኪል ከሆነ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን እነዚህን ስደተኞችን የሚቀበሉ ሃገራትን ሲያፈላልግ ቆይቷል።በመጨረሻም ስደተኞችን የጫነችው ሁለተኛዋ የእርዳታ መርከብ፤ ለ13 ቀናት በሜዲትራኒያን ባህር ላይ ከቆየች በኋላ ሃገራቱ ከአደጋው የተረፉትን ከ100 በላይ ስደተኞች ለመቀበል ፈቅደዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/34129/
[ { "cosine_sim_score": 0.5889795422554016, "passage": "ሊብያ ውስጥና በሌሎችም የዓለም ክፍሎች መውጫ አጥተው የሚገኙ ዜጎቻቸውን ለመመለስ የናይጀሪያው ፕሬዚዳንት ሙሐማዱ ቡሃሪ ቃል ገብተዋል።ሚስተር ቡሃሪ ዜጎቻቸውን ለመመለስ ያሰቡት የሃገራቸውን ማኅበራዊና ምጣኔኃብታዊ መርኃግብሮችን በማስፋት እንደሆነ ተናግረዋል።ቡሃሪ ይህንን ያሳወቁት አይቮሪ ኮስት ውስጥ ለተሰበሰቡ የአፍሪካና የአውሮፓ መሪዎች ነው።የዚህ ስብሰባ ዋነኛ አጀንዳ የፍልሰት ጉዳይ ሲሆን በተለይ ሊብያ ውስጥ በባሪያ ፍንገላ ገበያ ላይ ምንጫቸው የምዕራብ አፍሪካ ሃገሮች የሆኑ ፍልሰተኞች ሲሸጡ የሚያሳይ ቪድዮ በመገናኛ ብዙኃን ከወጣ ወዲህ ጉዳዩ የመሪዎቹን ትኩረት ሙሉ በሙሉ መሳቡ ተነግሯል።በስብሰባው ላይ ከተናገሩት መካከል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ የፍልሰትን ጉዳይ አጥብቆ የመያዝን ፈተናዎችና ዕድሎች ጠቋቁመዋል። ", "passage_id": "2e975b82d89e74ec97f12c8e2d226219" }, { "cosine_sim_score": 0.5803719758987427, "passage": "የምሥራቅ አፍሪቃ አገሮች በስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ላይ የጋራ ራእይና እቅድ እንዲኖራቸው ለማስቻል የታለመ የሁለት ቀናት ውይይት አዲስ አበባ ላይ ተጀምሯል።የስደተኞች አንዷ መዳረሻ በሆነችው የወቅቱ የአውሮፓ ሕብረት ፕሬዝዳንት ጣልያን አነሳሽነት የሚካሄደው ይህ ውይይት በአጭርና ረዥም ጊዜ የሚተገበሩ ግቦች ያመነጫል፤ ተብሎ ተጠብቋል።በሌላ በኩል የካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ-ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ ትላንት ስትራስበርግ ፈረንሳይ ለሚገኙት የአዉሮፓ ፓርላማና ምክር ቤት ንግግር ስለ ስደተኞች ሰብአዊ መብትና መከበር ንግግር አድርገዋል።ርእስ ሊቃነ-ጳጳሱ በሁለቱም ስፍራዎች ባደረጉት ንግግር አዉሮፓ የቆመችለትን ሰብአዊ መብትን የማክበር መርህና ዴሞክራዊ እንድታከብር ጥሪ አድርገዋል።የሮማው ርዕሰ ሊቃነ-ጳጳስ በ25 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአውሮፓ ተቋማት ያሰሙትን ንግግር ተንተርሶ የተጠናቀረ ዘገባ ነው።በርዕሶቹ ላይ የተጠናቀሩትን የእነዚህን ዘገባዎች ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ፤ ", "passage_id": "37d2a122952cc12f6a1982882729f606" }, { "cosine_sim_score": 0.5768679976463318, "passage": "የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ከ320 ሚሊየን ብር በላይ እርዳታ አድርጓል፡፡እርዳታው ቀደም ሲል አገሪቱ ለጀመረችው የማህበራዊ ኃላፊነት መርሐ ግብር ማስፈፀሚያ የሚውል ነው ተብሏል፡፡የእርዳታ ስምምነቱን በኢትዮጵያ በኩል የገንዘብ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በአውሮፓ ህብረት በኩል ደግሞ የልዑካኑ የትብብር ኃላፊ ሚስተር ኤሪካ ሃበርስ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበበ ተፈራርመዋል፡፡", "passage_id": "982eb3c51afad3cfee99065fdb60dae3" }, { "cosine_sim_score": 0.5707358121871948, "passage": "ጣልያን መንግሥት ሕይወታቸውን ባተረፈው መርከብ ውስጥ የነበሩትን በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ፍልሰተኞችን አልቀበልም በማለቱ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን መንግሥቱን ከማውገዛቸው ጋር በተያያዘ ኢጣልያ ዛሬ የፈረንሳዩን አምባሳደር ጠርታ አነጋግራለች።ጣልያን በዓለምቀፍ ሕግ መሰረት ፍልሰተኞቹን የመቀባል ግዴት አለባት ብለዋል ማክሮን። አብዛኞቹ ፍልሰተኞች ከሰሀራ በመለስ ካሉት የአፍሪካ ሀገሮች የተሰደዱ ናቸው።የፈረንሳይ መንግሥት ቃል አቀባይ ቤንጃሚን ግሪቬክስ በተናገሩት መሰረት የኢጣልያ መንግሥት በእንዲህ አይነት ሰብዓዊ ህኔታ ላይ ያሳየው ባህሪ ኃላፊናት የጎደለው ነው ሲሉ ለካቢኒያቸው አስገንዝዋል።አዲሱ የጣልያን የአገር አስተዳደር ሚኒትር ማቲዬ ሳለቪኒ ዛሬ ለህግ መወሰኛ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር ፈረንሳይ ራስዋ ብዙ ተጨማሪ ፍልሰተኞችን መቀበል አለባት። ማክሮን ከቃላት ወደ ተግባር ማምራት ይኖርባቸዋል የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።", "passage_id": "6b257ecc9d7e5bf0fa493247044c2e61" }, { "cosine_sim_score": 0.5690211057662964, "passage": "የአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት መሪዎች ባደረጉት ስብሰባ ኮሮናን ለመከላል የሚያግዝና ለቀጣይ ሰባት ዓመታት የሚሆን በጀትን አጽድቀዋል፡፡ መሪዎቹ ከአርብ ጀምሮ ለስብሰባ ቢቀመጡም እስከ 11ኛው ሰዓት ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም ነበር፡፡ ዩሮ ኒውስ በዘገባው “አሁን ላይ መሪዎቹ የደረሱት ስምምነት አውሮፓ ጠንካራ መሆኗን ያመለክታል” ብሏል፡፡\nመሪዎቹ ከኮሮና ቫይረስ በኋላ ያለውን የኢኮኖሚ ቀውስ መከላከል የሚያስችል በጀት ከመመደብ አልፎም በብዙ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የሕብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡዙላ ቮን ደር ላየን አስታውቀዋል፡፡\nየኮሮና ቫይረስ በአውሮፓ ሀገራት ላይ ከፍተኛ ቀውስን ሲያስከትል የአውሮፓ ሕብረት ፈጥኖ አልደረሰም በሚል ሲተች ቢቆይም አሁን ግን ሰፊ ውይይት ማድረጉ ተገልጿል፡፡\nትናንት ከሰዓት የቀጠለው ይህ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን ማስተላለፉን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ በዚህም ከኮሮና ቫረስ ወረርሽኝ ጉዳት ለማገገሚያ የሚሆን 750 ቢሊዮን ዩሮ ያጸደቀ ሲሆን ይህም በብድርና በሥጦታ ለአባል ሀገራቱ እንደሚዳረስ ነው ሥምምነት ላይ የተደረሰው፡፡ በኮሮና ቫረስ እጅጉን በተጎዱና ገንዘብ ቆጣቢ በሚባሉት አባል ሀገራት መካከል ከረር ያለ ክርክርና መከፋፈል እንደነበር ቢቢሲ ዘግቧል፡፡\n360 ቢሊዮን ዩሮ የሚሆን ገንዘብ ለአባል ሀገራቱ በብድር እንዲሰጥ የተወሰነ ሲሆን የዚህ ወለድም አነስተኛ ይሆናል ነው የተባለው፡፡ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰባቸው ሀገራት ደግሞ 390 ቢሊዮን ዩሮ እንዲሰጣቸው የተወሰነ ሲሆን ጣሊያንና ስፔን ደግሞ ዋነኛ ተቀባዮች እንደሚሆኑ ነው የዩሮ ኒውስና ቢቢሲ ዘገባ የሚመለክተው፡፡\nቀደም ሲል በኮሮና ቫይረስ ለተጎዱ ሀገራት 500 ቢሊዮን ዩሮ በድጋፍ መልክ እንዲሰጥ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም በገንዘብ ላይ ጠንካራ አቋም እንዳላቸው የሚገልጹት ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ ኦስትሪያ፣ ኔዘርላንድስ እና ፊንላንድ በስጦታ የሚሰጠው ገንዘብ ከ 375 ቢሊዮን ዩሮ መብለጥ የለበትም በሚል ተቃውመዋል፡፡ ጣልያንና ስፔን ደግሞ ከ400 መቶ ቢሊዮን ዩሮ ማነስ የለበትም የሚል ክርክር ቢያነሱም በስተመጨረሻ ከ750 ቢሊዮኑ 390ው በስጦታ እንዲበረከት ከስምምነት ተደርሷል፡፡\nህብረቱ ለቀጣይ ሰባት ዓመታት ከ1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዩሮ በላይ በጀትም አጽድቋል፡፡ በዚህም መሰረት ባጠቃላይ 1 ነጥብ 82 ትሪሊዮን ዩሮ ለኮሮና ማገገሚያና ለሰባት ዓመት የሚሆን በጀት በህብረቱ ጸድቋል፡፡ ይህ የአባል ሀገራቱ ስብሰባ የተካረረ ውይይት የነበረበት ቢሆንም ለአውሮፓ ግን ታሪካዊ ነው አስብሏል፡፡ የሕብረቱ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሸል ስምምነቱ የህብረቱን ጥንካሬ የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡\nየፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን “ይህ ዕለት ለአውሮፓ ታሪካዊ ነው” ሲሉ የቤልጀም ጠቅላይ ሚኒስትር ሶፊ ዊሊምስ “አውሮፓ በወደፊት ዕጣው ላይ እንዳሁኑ አስቦና ተግብሮ አያውቅም” በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡\nየሕብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡዙላ ቮን ደር ላየን በበኩላቸው “አሁን ታሪካዊ እርምጃ ወስደናል ፤ በዚህም መኩራት አለብን፡፡ ነገር ግን አሁንም በጣም ጠቃሚ እርምጃዎችን መውሰድ ይቀረናል” ብለዋል፡፡ የኔዘርላድስ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩቴ ስምምነቱ የሚደነቅ መሆኑን ጠቅሰው “በውይይቱ የነበሩ ልዩነቶችንም ዕውቅና ልንሰጣቸው ይገባል ተፈጥሯዊ ናቸውና” ብለዋል፡፡\nአርብ ዕለት የተጀመረው ይህ ስብሰባ ለ 90 ሰዓት ያህል ንግግር የተደረገበትና በአውሮፓውያኑ 2000 በፈረንሳይ ኒስ ከተማ ከተደረገው ስብሰባ በኋላ ረጅሙ እንደሆነም ነው የተገለጸው፡፡\n", "passage_id": "709dbb5fea8eb6deec956b509aa4b8bd" }, { "cosine_sim_score": 0.5600183010101318, "passage": "አሜሪካ ስደተኞችን ፍርድ ቤት ሳታቀርብ ወደመጡበት አገር መመለስ ልትጀምር ነው\nየአሜሪካ መንግሥት የስደተኞች ፍርድ ቤትን አልፎ ስደተኞችን በፍጥነት ወደ መጡበት አገር ለመመለስ የሚያስችል መመሪያ ማውጣቱ ተገለጸ።\nበአዲሱ ደንብ መሰረት ማንኛውም ማስረጃ የሌለው ስደተኛና በተከታታይ ለሁለት ዓመት አሜሪካ ውስጥ እንደነበር ማረጋገጥ ያልቻለ ግለሰብ ወደ መጣበት አገር እንዲመለስ ይደረጋል።\nፖሊሲው ዛሬ ይፋ ተደርጎ በሁሉም የአሜሪካ ግዛቶች በአፋጣኝ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል ተብሏል።\nአሜሪካን ሲቪል ሊበርቲስ ዩኒየን የተባለ የመብት ተሟጋች ቡድን ፖሊሲውን በመቃወም ፍርድ ቤት ወስዶ ለመሟገት ማሰቡን ተናግሯል።\nየአሜሪካ የስደተኞች ፖሊሲ ከጊዜ ወደ ጊዜ ጥብቅ እየሆነ እየመጣ መሆኑን የሚያስረዱ አካላት አገሪቱ በደቡብ በኩል ከሜክሲኮ ጋር በሚያዋስናት አካባቢ የምታደርገውን በመጥቀስ የጉዳዩን አሳሳቢነት ያብራራሉ።\nየአገር ውስጥ ደህነንነት መሥሪያ ቤቱ ተጠባባቂ ዋና ጸሀፊ ኬቨን ማክአሌናን፤ \"ይህ ለውጥ በድንበር አካባቢ ያለብንን ጫናና የአቅም ጉዳይ ያነሳልናል\" ሲሉ አሞካሽተውታል።\nአክለውም \"ቀጣይነት ላለው የስደተኞች ቀውስ ምላሽ የሚሰጥ\" ብለውታል።\nየአሜሪካ የስደተኞች ጉዳይ ላይ ትንታኔ የሚሰጡ ባለሙያዎች በበኩላቸው, ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለ2020 ምርጫ ስደተኞችን መቆጣጠርን ቁልፍ ጉዳይ ለማድረግ መወሰናቸውን ያሳያል ይላሉ።\nከዚህ ቀደም ሰዎች ወደ መጡበት አገር ወዲያውኑ እንዲመለሱ የሚደረገው ከአሜሪካ ድንበር በ160 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ውስጥ ሲገኙና አሜሪካ ከገቡ ከሁለት ሳምንት በታች የሆናቸው ከሆኑ ብቻ ነበር።\nበአገሪቱ የትኛውም አካባቢ የሚገኙ ስደተኞች ወይንም ከሁለት ሳምንት በላይ የሆናቸው ግለሰቦች ጉዳያቸው ወደ ፍርድ ቤት ተመርቶ ሕጋዊ ውክልና የማግኘት መብታቸው ተጠብቆ እንዲቆዩ ይደረግ ነበር።\nአዲሱ ሕግ ግን ማንኛውም ስደተኛ በየትኛውም የአገሪቱ ስፍራ ቢገኝ በቁጥጥር ስር ከዋለ ያለ ጠበቃ ውክልና ወደመጣበት እንዲመለስ ይደረጋል። \nጥገኝነት ለመጠየቅ የሚያበቃ ምክንያት ያላቸው፤ የጥገኝነት ጉዳዮችን የሚከታተለውን ባለሙያ የማናገር መብት አላቸው ይላል።\nሰኞ ዕለት ፖሊሲው በተዋወቀ በሰአታት ውስጥ የመብት ተሟጋች ድርጅቱ አሜሪካን ሲቪል ሊብረቲስ ዩኒየን ጉዳዩን ፍርድ ቤት በመውሰድ ለመሞገት ማሰቡን አስታውቋል።\n\"ይህንን የትራምፕ እቅድ ለማስቆም በፍጥነት ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት ወስደን ክስ እንመሰርታለን\" ሲሉ በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።\n\"በአሜሪካ ለረዥም ጊዜ የቆዩ ስደተኞች በትራፊክ ደህንነት ጥሰት ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ሰዎች ያነሰ በፍርድ ቤት የመከራከር እድል አላቸው\" ሲሉም ምሬታቸውን ገልፀዋል።\nበሲቪልና ሰብዓዊ መብቶችን ጉባኤ ፕሬዝዳንት የሆኑት ቫኒታ ጉፕታ፣ የፕሬዝዳንት ትራምፕን እቅድ የስደተኞች ጉዳይ የሚያየውን ተቋም \"ወረቀታችሁን አሳዩን ወደሚል ፈርጣማ ኃይል\" እየቀየሩት ነው ብለዋል።\nየሕግ ባለሙያ የሆኑት ጃኪ ስቲቨንስ በበኩላቸው፣ ወደመጣችሁበት አገር ተብለው ከሚመለሱ ሰዎች መካከል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው እንደሚገኙበት ገልፀዋል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "995e213fe5d09db5453b19f650e07885" }, { "cosine_sim_score": 0.5421584844589233, "passage": "የአፍሪካ ኅብረት የያዝነውን የአውሮፓ 2016 ዓ.ም “የአፍሪካ የሰብዓዊ መብቶች ዓመት” ብሎ ሰይሞታል።ከዚህ አንፃር በአዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኅብረቱ የመሪዎች ሃያ ስድስተኛ ጉባዔ የሚያሣልፋቸው ውሣኔዎችና ደንቦች በአባል ሃገሮች የማይከበሩበት ሁኔታ መኖሩ ፈታኝ መሆኑን አስታውቋል።በጉባዔው ላይ የሚሣተፉ የሃገሮች መሪዎች በአዲስ አበባ ይገኛሉ። ዩናይትድ ስቴትስም በዚሁ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ላይ ተገኝታለች። የዩናትድ ስቴትስ ልዑካን ቡድን የሚመራው በዓለም አቀፉ የልማት ኤጀንሲዋ - ዩኤስኤአይዲ ዋና አስተዳዳሪ መሆኑንም ታውቋል።እስክንድር ፍሬው አርብ ከአዲስ አበባ የላከውን ዘገባ ከዚህ በታች ካለው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "388c2ec52d3a19b979a1ed1ffd95a4ae" }, { "cosine_sim_score": 0.5324838757514954, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንት ባራክ ኦባማ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 71ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ጎን በስደተኞች ጉዳይ ላይ የመሪዎች ጉባዔ እ.አ.አ. በመጪው መስከረም ወር ያስተናግዳሉ።በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር ከቋሚ የድርጅቱ ተወካዮች እንዲሁም ስብሰባውን አብረው ከሚያስተናግዱት ካናዳ፣ ኢትዮጵያ፣ ጀርመን፣ ዮርዳኖስ፣ ስዊድን ተወካዮችና ከመንግሥታቱ ድርጅት ዋና ጸሀፊ ባን ኪ ሙን ጋር ተገናኝተው ተነጋግረዋል ሲሉ የብሄራዊ ጸጥታ አማካሪ ሱዛን ራይስ ገልጸዋል።ጉባዔውን የሚያስተናግዱት መሪዎች የጉባዔውን አላማ ለማራመድ በቅርብ ተባብረው ለመስራት ቃል እንደገቡም ጠቁመዋል።በአለም ደረጃ 20 ሚልዮን የሚሆኑ ሰደተኞች ስላሉ ሰደተኞቹን የመርዳትና ደህንነታቸዋን የመጠበቁ ተግባር አለም አቀፍ ጥረት ያስፈልገዋል። ጉባኤውን የሚመሩት ሁሉም አለመ አቀፍ ማኅበረሰብ ሰደተኞቹን ለመርዳትና ለመጠበቅ የበለጠ መስራት እንደሚያስፈልግ ይገነዘባሉ ሱሉም ሱዛን ራይስ አውስተዋል።ከፍተኛ ብዛት ያላቸው ስደተኞች አደገኛና ህገ-ወጥ የሆነ ዘዴ እየተጠቅሙ እንደሆኑ በገቡባቸው ሀገሮችም ለህጋዊ የስራና የትምህርት እድል ተደራሽነት እንደማያጘኑ ሱዛን ራይ ባወጡት መግለጫ ጠቅሰዋል።", "passage_id": "099bfe71ed62dfb49cc837f373b6ec49" }, { "cosine_sim_score": 0.5286879539489746, "passage": "የበዙት አፍሪካዊያን የሆኑ ፍልሰተኞችን ያሳፈረች መርከብ ዛሬ ስፔን ወደብ ላይ ተጠግታለች።መርከቢቱን ስፔን ያስጠጋቻት ጣልያንና ማልታን ጨምሮ ብዙ የአውሮፓ ሃገሮች ፍልሰተኞቹን እንደማያስተናግዱ ካሳወቁ በኋላ ነው።ባለፈው ታኅሣስ 12 ከሊብያ ዳርቻ የተነሱትን ፍልሰተኞች ሜዲቴራኒያን ባሕር ላይ ደርሰው ያጀቧቸው “የተዘረጉ ክንዶች” የሚባል የረድዔት ድርጅት ባልደረቦች ናቸው።መርከቢቱ ላይ የነበሩት 310 ፍልሰተኞች ስፔን ወደብ እንደደረሱ ወደ ሕክምና ተቋማት ተወስደዋል።ከተዘረጉ እጆች ውጭ ያሉ ሌሎችም ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ድንኳኖችን በማቅረብና በመትከል እያገዙ መሆናቸው ታገልጿል። ", "passage_id": "ef67eb29705317ef6e7ade3aaa0c226f" }, { "cosine_sim_score": 0.5225683450698853, "passage": "የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ፍልሰተኞችን በምዕራብ ሀገሮች ለማስፈር ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጋር አድርገውት የነበረውን ሥምምነት እየሰረዙ መሆናቸውን ዛሬ አስታወቁ።ኔታንያሁ ስደተኞቹን በምዕራብ ሀገሮች ለማስፈር ሥምምነት ማድረጋቸውን ያስታወቁት ትላንት ሰኞ ነበር። ከሰአታት በኋላ ግን ለምሬቶች ጆሮአቸውን ከሰጡና ሁኔታዎችን ከገመገሙ በኋል ሥምምነቱን እየሰረዙ መሆናቸውን አስታወቁ።መጀመርያ ላይ በተደረገው ስምምነት መሰረት 16,250 የሚሆኑ ፍልሰተኞች ወደ ካናዳ፣ ኢጣልያና ጀርመን ሊላኩ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። ኋላ ግን ጀርመን አሪካውያን መጤዎችን ስለማስፈሩ እቅድ እማውቀው ነገር የለም ማለትዋ ተግልጿል።እስራኤል ውስጥ በ 35,000 የሚገመቱ አፍሪካውያን ሰደተኞች አሉ። አብዛኞቹ በአለም ደረጃ አስከፊ የሰብአዊ መብት አያያዝ አላቸው ከሚባሉት ሀገሮች መካከል ከምትፈረጀው ኤርትራ ወይም በጦርነት ከላሸቀችው ሱዳን የተሰደዱ ናቸው።", "passage_id": "d4ae1ffcb6a8e520d386aeb3add45ccd" }, { "cosine_sim_score": 0.5099468231201172, "passage": "የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በመንግሥታት በተላለፉት የእንቅስቃሴ ገደቦች መመሪያ እና የሰዓት እላፊ ውሳኔዎች ምክኒያት በከተማ የሚኖሩ ስደተኞች መሰረታዊ ፍላጎታቸውን ማሟላት ባለመቻላቸው በከፍተኛ ሁኔታ ተጎጂ መኾናቸን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር) አስታወቀ።የድርጅቱ ቃል- አቀባይ ቻርሊ ያክስሊ ለአሜሪካ ድምፅ ስለ ሁኔታው ሲናገሩ እነዚህ በከተማ ውስጥ የሚገኙ ስደተኞች ራሳቸውን ለማዳን ሲሉ ለከፍተኛ ዕዳ፣መዳረጋቸውን ተናግረዋል። “እንደ ወሲብ ንግድ ወይም የሕፃናትን ጉልበት ለብዝበዛ ወደሚዳርጉ ተስፋ አስቆራጭ ውሳኔዎችም ሊያመሩ ይችላሉ” ሲሉ አስጠንቅቀዋል። አያይዘውም “የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እየተወሰዱ ባሉ እርምጃዎች የንግድ ተቃማት እንዲዘጉ ወይም የሥራቸውን ስፋትና ጊዜ እንዲቀንሱ በመደረጉ ምክኒያት ከተሞች ውስጥ የሚገኙ ስደተኞች ከሥራቸው ተፈናቅለዋል። አብዛኞቹ ስደተኞች በቀን ሥራና መደበኛ ባልሆነ የንግድ ሥራ ዘርፎች ተሰማርተው የነበሩ በመሆናቸው ወረርሽኙ ከመከሰቱ በፊትም ኑሮአቸው ከእጅ ወደ አፍ ነበር።” ያሉት ቃል አቀባዩ ያክስሊ “አብዛኞቹ ከተማ ውስጥ የሚኖሩ ስደተኞች ደግሞ በጣም በተጨናነቀና ፅዳታቸው ባልተጠበቀ አካባቢ ውስጥ የሚኖሩ በመሆናቸው ለቫይረሱ ስርጭ በጣም ተጋጭ ናቸው።” ብለዋል። ቃል- አቀባዩ ቻርሊ ያክስሊ አያይዘው በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ የሚኖሩት በሺህዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች በቆሸሹና በቂ የሆነ ንፁህ የውሃ አቅርቦት በሌለበት አካባቢዎች የሚኖሩ በመሆናቸው በየጊዜው እጃቸውን መታጠብ አይችሉም ብለዋል። በአፍሪካ ቀንድና በታላላቅ ሐይቆች አካባቢ የሚገኙ መንግሥታት ለኮቪድ -19 ምላሽ ያወጡት እቅድ ስደተኞችን ያካተተ መሆኑን ያስታወሱት ቃል አቀባዩ። “በዚህም ምክኒያት እነዚህ ስደተኞች ከዜጎች እኩል ምርመራ እና ሕክምና ማግኘት ይችላሉ።” ብለዋል ።“ስለዚህ ዛሬ ለመንግሥታት የምናቀርበው ጥሪ እነዚህ የከተማ ላይ ስደተኞች በዝቅተኛ ደረጃ ያሉ ዜጎችን ታሳቢ ባደረጉ የሴፍቲ ኔት ፕሮግራሞች እንዲታቀፉ ነው።” ያሉት ቻርሊ ያክስሊ “ይህም ለመኖር የሚያስፈልጋቸውን መሰረታዊ ነገር የሚያሟሉበት የእርዳታ ገንዘብ እንዲያገኙ፣ የቤት ኪራይ እንዲከፍሉ፣ መጠለያ እንዲኖራቸውና ምግብም መግዛት እንዲችሉ ያደረጋቸዋል።” ብለዋል። የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር) እንደሚለው በወረርሽኙ ምክኒያ ምግብ ወደ አገር ውስጥ ማስገባት አዳጋች በመሆኑ የምግብ ዋጋ እንዲጨምር አድርጓል። በተጨማሪም በኢትዮጵያ፣ በኬንያ እና በሶማሊያ የተዛመተው የአንበጣ መንጋ እያደረሰ ባለው የሰብል ውድመት ምክኒያት፤ ረሃብ ሊከሰት ድህነትም ሊስፋፋ ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት አለ። ይህ በቀጠናው ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እያሽቆለቆለ የሚገኘውን ችግር የባሰ ደረጃ ከመድረሱ በፊት የሕይወት አድን እርዳታዎችን ለማድረግ 126 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያፈልገው ገልጿል። ለዚህ እርዳታም ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ክፍል እንዲረባረብና የእርዳታ እJune እንዲዘረጋ ጠይቋል።", "passage_id": "ce7f3a089ff254d0dfd7b619c562297c" }, { "cosine_sim_score": 0.5093053579330444, "passage": "የሜዲቴራንያን ባህር እያቋረጡ ወደ ምዕራብ አውሮፓ ሀገሮች የሚሄዱ ፍልሰተኞች ቁጥር፥ እ አ አ በ 2015 ዓም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት መጨመሩ ተረጋግጧል። ከፍተኛውን ቁጥር የያዙት፥ ባሻር አል አሳድንና ጽንፈኛ ሙስሊሞችን እየሸሹ ያሉት ሦሪያውያን ሲሆኑ፥ በሁለተኛ ደረጃ ያለችው አነስተኛዋ ኤርትራ ናት። የኤርትራ ፍልሰተኞች ቁጥር ከኢትዮጵያውያኑ፥ ሱዳናውያኑና ሱማሌዎቹ ፍልሰተኞች ይበልጣል። ኤርትራውያኑ እንደሚሉት፥ ለሕገወጥ አስተላላፊዎች እስከ 3 ሺህ ዶላር ይከፍላሉ። አውሮፓ ለመድረስም፥ አደገኛውን የጎረቤት ሀገሮች ማቆራረጥ ይገደዳሉ።የአሜሪካ ድምፁ David Arnold ለምን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኤርትራውያን ሀገራቸውን እየጣሉ የሚወጡበትን ሁኔታ ለማወቅ፥ የፍልሰተኞች ጉዳይ ባለሞያና አንድ ሌላ በቅርቡ አሥመራን ግብኝተው የተመለሱ ምሁር አነጋግሯል።በተከታታይ ካዘጋጀው ቅንብር የመጀመሪያውን ክፍል ሰሎሞን ክፍሌ እንደሚከተለው ያቀርበዋል። ", "passage_id": "1bf1dfa743adde871c5f922c292b884a" }, { "cosine_sim_score": 0.5024732351303101, "passage": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዓለም ዙሪያ ኮሮናቫይረስን ለመከላከል በየሃገሩ በተወሰዱት ዕርምጃዎች ምክንያት፤ ለረጅም ጊዜ ከባህር ላይ ለመውረድ ያልቻሉ ከሦስት መቶ ሽህ በላይ የንግድ መርከብ ሰራተኞችን ለመርዳት እየሞከረ ነው።በዚህ ሁኔታ ባህር ላይ ያለ አንድ የንግድ መርከብ ካፒቴን የመንግሥታቱ ድርጅት ባሰባሰበው ውይይት ላይ ተማጽኖውን አሰምቷል።የመርከብ ድርጅቶች ዋና ሥራ አስፈፃሚዎችንና የሃገሮች የትራንስፖርት ባለሥልጣናት ባሰባሰበው ውይይት ላይ ባሰማው ተማጽኖ ከአንድ ዓመት በላይ ከባህር ላይ ያልወረዱ መርከበኞች መኖራቸውን ገልጿል።", "passage_id": "f942aea4db7d61ae7e84a0b194ec91fb" }, { "cosine_sim_score": 0.49731242656707764, "passage": "የተባበሩት መንግሥታት በሊቢያ የተፈጸመው ጥቃት የጦር ወንጀል ሊሆን እንደሚችል ገለጸ፡፡በሊቢያ የስደተኞች ማቆያ ላይ በደረሰ የአየር ጥቃት በትንሹ 44 ስደተኞች መሞታቸውን እና ቢያስ 130 ሰዎች ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው የሊቢያ መንግሥት አስታውቋል።ከሞቱት መካከል አብዛኞቹ አፍሪካውያን ስደተኞች ናቸው ተብሏል።በተባበሩት መንግሥታት እውቅና የተሰጠው የሊቢያ መንግሥት ለጥቃቱ በጄነራል ካሊፍ ሃፍታር የሚመራውን ቡደን ተጠያቂ አድርጓል።የተባበሩት መንግሥታት ኃላፊዎች ከመዲናዋ ወጣ ባለ የስደተኞች ማቆያ ላይ የደረሰውን ጥቃት የጦር ወንጀል ሊያስብለው የሚችል መስፈርቶች አሟልቷል ብለዋል።ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሊቢያ ወደ አውሮፓ መሻገር ለሚፈልጉ ስደተኞች መነሻ ሆናለች።ሊቢያን ለረዥም ጊዜ ሲያስተዳድሯት የነበሩት ሙአመድ ጋዳፊ እ.ኤ.አ በ2011 ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ አገሪቱ በግጭት እየታመሰች ሲሆን፤ የተለያዩ የጦር አበጋዞች በሚቆጣጠሯቸው ስፍራዎች ተከፋፍላም ትገኛለች። በርካታ ስደተኞች በመንግሥት እስር ቤቶች ውስጥ ታጉረው ይገኛሉ።የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የሆኑት ሚሼል ባቼሌት ማክሰኞ ዕለት ጥቃት የተሰነዘረበት እስር ቤት በሊቢያ ለሚንቀሳቀሱ የጦር ቡድኖች በሙሉ በስፍራው ሲቪል ሰዎች ብቻ እንደሚኖሩበት መረጃ ተላልፏል ብለዋል።\"ይህ ጥቃት የተፈጸመበተን ሁኔታ ስንመለከት በትክክልም ከጦር ወንጀለኝነት ጋር የሚስተካከል ነው\" ብለዋል። በመጠለያው ላይ ጥቃት ሲሰነዘር ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን ኮሚሽነሯ ጨምረው ተናግረዋል።የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በጥቃቱ እጅግ ማዘናቸውን እና ጥፋተኞችን ወደ ፍርድ ለማቅረብ ገለልተኛ አጣሪ ቡድን ጉዳዩን እንዲመረምር አዘዋል።የኤኤፍፒ ዘገባ እንደጠቆመው የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ካውንስል የተፈጸመውን ጥቃት በማውገዝ መግለጫ ለማውጣት ቢሰበሰብም ተሳታፊዎች ሳይስማሙ ስበሰባው ተጠናቋል። እንደዘገባው ከሆነ የአሜሪካ ተወካዮች በመግለጫው ላይ ፊርማቸውን ከማኖራቸው በፊት ከዋሽንግተን ፍቃድ ማግኘት ይኖርብናል ማለታቸው መግለጫው እንዳይወጣ አድርጓል።ታጅኡራ የሚባለው እስር ቤት 600 ስደተኞችን በውስጡ የያዘ ሲሆን፣ ማክሰኞ ዕለት የተፈጸመው ጥቃት ያነጣጠረውም በእስር ቤቱ ላይ ነበር።ከተጎጂዎቹ መካከል ሴቶች እና ህጻናት እንደሚገኙበት የተባበሩት መንግሥታት ባልደረባ ለቢቢሲ ተናግረዋል።የሊቢያ መንግሥት የጤና ሚኒስትር የሆኑት ዶ/ር ካሃሊድ ቢን አቲያ ጥቃቱ የተሰነዘረበትን ስፍራ ለቢቢሲ ሲገልጹ \"ሰው በየስፍራው ነበር፣ መጠላያ ካምፑ ወድሟል፣ ሰዎች እያለቀሱ ነው፣ አከባቢው በደም ተሸፍኗል፣ መብራት ተቋርጧል\" ብለዋል።በሺዎች የሚቆጠሩ በሊቢያ ተሻግረው አውሮፓ ለመድረስ የሚያስቡ ስደተኞች የሚቆዩት መንግሥት በሚቆጣጠራቸው የስደተኛ ማቆያዎች ሲሆን፣ አብዛኞቹ መጠለያዎች የሚገኙት ከአማፂያን ጋር ጦርነት በሚደረግባቸው ስፍራዎች ነው።በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች የእነዚህ መጠለያ ጣቢያዎች አያያዝ ትችት ይቀርብበታልም ነው የተባለው። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "a55d4a66656c53152f175419ccb2479c" }, { "cosine_sim_score": 0.4956204295158386, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጀት (ተ.መ.ድ.) በርካታ ሀገራት ከሳምንት በፊት በጀርመን በርሊን በሊቢያ ላይ የጦር መሳሪያ ማእቀብ ለመጣል የደረሱትን ስምምነት እየጣሱ መሆናቸውን ማስታወቁን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡\nየ ተ.መ.ድ. የሊቢያ መልእክተኛ እንደተናገሩት ከሆነ ባለፉት 10 ቀናት ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የጫኑ በረራዎች በምእራባዊና በምስራቃዊ ሊቢያ በሚገኙ የአየር ማረፊያዎች ሲያርፉ ተስተውለዋል ብለዋል፡፡\nየማእቀቡ መጣስ ሊቢያን ወደ ከፋና ወደተባባስ ጦርነት ሊያስገባት እንደሚችል ተ.መ.ድ አስጠንቅቋል፤ ማእቀቡን የትኞቹ ሀገራት እንደጣሱት ግን ግልጽ አላደረገም፡፡\n የበርሊኑ ጉባኤ አላማም የሊቢያ ተፋላሚ ኃይሎች ወደ ስምምነት እንዲደርሱና የተ.መ.ድ. የመሳሪያ ማእቀብ እንዲከነር ነበር፡፡ በጉባኤው ላይ ከዩናይትድ አረብ ኤሚሬትስ፣ከግብጽ፣ ከቱርክ እንዲሁም ከአሜሪካ፣ ከፈረንሳይ፣ ከእንግሊዝና ከአዉሮፓ ህብረት የተውጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣናት ተገኝተው ነበር፡፡\nየቀድሞው የሊቢያው መሪ ሙአማር ጋዳፊ እ.ኤ.አ በ2011 ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ ሀገሪቱ ወደ ቀዉስ ዉስጥ መግባቷ የሚታወስ ነው፡፡\n በተ.መ.ድ. እውቅና ያለው የብሔራዊ ስምምነት መንግሰት በአንድ ወገን፣ በጄነራል ከሊፋ ሀፍታር የሚመራው የሊቢያ ብሔራዊ ጦር በሌላ ወገን በመሆን ሊቢያ በእርስበእርስ ጦርነት እንድትታመስ አድርገዋታል፡፡\nሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች በጥር መጀመሪያ ሳምንት ተኩስ ለማቆም ተስማምተዋል፡፡\n\n\n\n", "passage_id": "e99b2de3b9134f4f1c05a34aeaf1d927" }, { "cosine_sim_score": 0.48988696932792664, "passage": " አውሮፓዊቷ አገር ጀርመን የሰው ሃይል ፍላጎቷን በአግባቡ ለማሟላት በመጪዎቹ አራት አስርት አመታት ጊዜ ውስጥ በየአመቱ ቢያንስ 260 ሺህ ያህል ስደተኞች እንደሚያስፈልጋጓት አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡ጀርመን አብዛኛው የህዝቧ በእርጅና ዘመን ምዕራፍ ላይ የሚገኝ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የተፈጠረባት የሰራተኛ የሰው ሃይል እጥረት እየተባባሰ እንደሚገኝ የዘገበው ዘ ኢንዲፔንደንት፤ ይህንን ክፍተት ለመሙላት በየአመቱ ከ260 ሺህ በላይ የሌሎች አገራት ስደተኞችን አስገብታ ወደ ስራ ማሰማራት እንደሚገባት በጥናቱ መገለጹን አስታውቋል፡፡ጀርመን የሰው ሃይል ፍላጎቷን ለማሟላት በየአመቱ ማስገባት ከሚጠበቅባት ስደተኞች መካከል 146 ሺህ ያህሉ የአውሮፓ ህብረት አባል ያልሆኑ አገራት ዜጎች መሆን እንዳለባቸውም ብሬልስማን ፋውንዴሽን የተባለው ተቋም ያወጣው ጥናት አመልክቷል፡፡ የጀርመን የህዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ እስከ 2016 ድረስ ከ30 በመቶ በላይ ይቀንሳል ተብሎ እንደሚገመት የጠቆመው ጥናቱ፣ ይህም የአገሪቱን ኢኮኖሚ አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ አገሪቱ ስደተኞችን በማስገባት የሰው ሃይል እጥረቷን ማቃለል እንደሚገባትና ለዚህም ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር የስደተኞች ፖሊሲ ማሻሻያዎችን ማድረግ እንደሚኖርባት መክሯል፡፡", "passage_id": "332c1e1caedfef92e74b120e02588105" } ]
9e6ce4c7a2be1536c0b687a260eabf00
215677edc62de55e10b803b4ed2bd031
ሊድ አሲድ ለአካባቢ አየር ንብረት ለዉጥ የሚያበረክተዉን አስተዋፅኦ ለመቀነስ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ለማዘጋጀት ዉይይት ተካሄደ
ባገለገሉ ባትሪዎች ዉስጥ የሚገኘዉ ሊድ አሲድ ለአካባቢ አየር ንብረት የሚያበረክተዉን አስተዋፅኦ ለመቀነስ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ለማዘጋጀት ዉይይት ተካሄደ፡፡በአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለዉጥ ኮሚሽን የፖሊሲ ፤ ደረጃዎች ጥናትና ዝግጅት ጀነራል ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አየለ ሄገና በዉይይት መድረኩ ላይ እንዳሉት ኢትዮጵያ ባለፉት 30 አመታት የአየር ንብረት ለዉጥን ተፅዕኖ ለመከላከል የተለያዩ ተግባራትን ስታከናዉን ቆይታለች፡፡ባለፉት 2 አመታትም የተለያዩ ከጉዳዩ ጋር የተያያዙ አዋጆችና ደንቦች ማሻሻያ እንዲደረግባዉ መደረጉን አዉስተዉ በቀጣይ ወደተግባር ለሚገባዉ የፍኖተ ካርታ ዝግጅት መንግስት የበኩሉን እንደሚወጣ ገልፀዋል፡፡የሊድ አሲድ በአለም አቀፍ ደረጃ 977 ቢሊየን ዶላር በማሳጣት ተፅዕኖ እንደሚያደርስ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ በአፍሪካም 134.7 ቢሊየን ዶላር የሚገመት ጉዳት ማድረሱንና ይህም በአህጉሩ 4 በመቶ ለሚሆነዉ የምርት መቀነስ ምክኒያት መሆኑ ተመልክቷል፡፡ይህ አሲድ በኢትዮጵያም 4 በመቶ ሃገራዊ ምርት እንዲቀንስ የበኩሉን አስተዋጾ ማበርከቱ ተነግሯል፡፡ፍኖተ ካርታዉ በመጀመሪያ ዙር 1.1 ሚሊየን ዩሮ ከባለድርሻ አካላት ተመድቦለት ወደተግባር እንደሚገባ ተገለፀ፡፡በዉይይቱ ላይ የአዉሮፓ ህብረት፤ በሃይል አቅርቦት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡ 
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23914/
[ { "cosine_sim_score": 0.4523414671421051, "passage": "ብሄራዊ ሜትዮሮሎጂ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ የአየር ትንበያ መረጃ አጠቃቀምን በማሻሻልና መረጃዉን ለአርሶአደሩ በወቅቱ እንዲደርስ በማድረግ በግብርና ምርትና ምርታማነት ላይ ከፍተኛ ለዉጥ ማምጣት እንደሚቻል አመለከተ፡፡የብሔራዊ ሚትዮሮሎጂ ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር አቶ ዱላ ሻንቆ እንዳሉት ካለፉት 10 አመታት ጀምሮ ወቅታዊ የግብርና ሚትዮሮሎጂ ኤጀንሲ መረጃዎችን ለግብርናው ዘርፍ ማድረስ ስለተቻለ በስራው ላይ ውጤት በማምጣት ላይ ይገኛል፡፡የግብርና ምርታማነት ማሳደግ የሚቻለው የአየር ትንበያ መረጃዎችን በሁሉም ደረጃ ከሚገኙ የግብርና ስራዎች ጋር በማቆራኘት ስንጠቀምበት በመሆኑ ይህም በስፋት እየተሰራበት እንደሚገኝ አቶ ዱላ ሻንቆ ጠቁመዋል፡፡ በትግራይ ክልል በአምስት ወረዳዎች ተተግብሮ ውጤታማ የሆነው የሚትዮሮሎጂ መረጃ ተሞክሮ በደቡብ ክልልም ለመተግበር እንዲቻል ሶስት ወረዳዎችን የመምረጥ ስራ ተስርቶ ለመተግበር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡በአገራችን ያለው የሚትዮሮሎጂ መረጃ ግንዛቤ አነስተኛ በመሆኑ በዘርፉ ላይ ጉዳት ያደረሰ መሆኑን የጠቆሙት ምክትል ዳይሬክተሩ በቀጣይም መረጃውን የማድረስ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ስራ ሊሆን ይገባል ብለዋል፡፡ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተሳስሮና ተቀናጅቶ መስራቱ እታች ያለውን አርሶአደር ተጠቃሚ ያደርጋልም ብለዋል፡፡\n የአየር ሁኔታ ትንበያን አስመልክቶ በአመት ሶስት ጊዜ በማድረግ ሁሉንም ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ያለፈውን በመገምገምና የቀጣዩን ትንበያ የሚመለከት መረጃ በመስጠት ኤጀንሲዉ እየሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት እና ምርታማነትን በማሳደጉ ረገድ የስምምነት ሰነድ መፈራረሙ የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ በቀጣይ አብረው ለመስራት የሚያስችል መሆኑም ተመልክቷል፡፡በጉዳዩ ላይ በተካሄደዉ አገር አቀፍ የዉይይት መድረክ ላይ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው በተሳታፊዎች ውይይት እንደተደረገባቸዉም ጠቁመዋል፡፡", "passage_id": "1040e138f471ee2ba472355f070ea002" }, { "cosine_sim_score": 0.4465065896511078, "passage": "በአየር ንብረት ለውጥና ሊወሰዱ ይገባል በተባሉ እርምጃዎች ላይ የተነጋገረው ሃያኛው የወገኖች ስብሰባ - COP 20 በላቲን አሜሪካዋ ሃገር ፔሩ ዋና ከተማ ሊማ ባለፈው ሣምንት ተካሂዷል፡፡በጉባዔው ላይ ተገኝተው የተናገሩት የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኬሪ ተሣታፊዎቹ ዳፕሎማቶች፣ ሳይንቲስቶች፣ ኢኮኖሚስቶች እና ሌሎችም የሥራ ኃላፊዎች በየሃገሮቻቸው ውስጥ በሕዝብ ተመርጠው ሥልጣን ላይ ያሉ ባለሥልጣናት ሁሉ የተፈጥሮ አካባቢን ደኅንነትና የአየር ንብረት ለውጥን በሚመለከቱ ጉዳዮች ተጠያቂ እንዲያደርጉ አሳስበዋል፡፡“በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ላይ ማንም የመንግሥት ባለሥልጣን ፊቱን ሊያዞር አይገባም” ብለዋል ሚስተር ኬሪ፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "d5ab6667f81c24d9941f9ca0cc8fa06c" }, { "cosine_sim_score": 0.4305463433265686, "passage": "ከ47 አገራት በተዉጣጡ ተሳታፊዎች እየተከበረ የሚገኘዉ ኢኖቬት ኢትዮጵያ ሳምንት አንዱ መርሃ ግብር የሆነዉ ኢኖቬሽን አፍሪካ ዲጂታል ጉባኤ ዛሬ በሸራተን ሆቴል በማካሄድ ላይ ነዉ፡፡በጉባኤዉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ደረጃ ከቴክኒክ መሰረተ ልማት አንፃር የተሻለ ቢሆንም ከዜጎች ተጠቃሚነት አኳያ ግን ዉስንነቶች እንዳሉባት ተናግረዋል፡፡ለዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠትና በተለይ በተወሰኑ ዘርፎች ላይ ይበልጥ በማተኮር ክፍተቱን ለመሙላት መታቀዱንም ጠቁመዋል፡፡በአፍሪካ ህብረት ኮመንዌልዝ የአይቲዩ ቡድን ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር ባሻር ጋዋንዶ በበኩለቸዉ በአፍሪካ በየአመቱ ከ75 ቢሊየን ዶላር በላይ በዲጂታል ቴከኖሎጂ እንደሚንቀሳቀስ ጠቁመዉ ዘርፉ የሚጠይቀዉን መሰረተ ልማት ይበልጥ በማሟላት ለአህጉሩ ኢኮኖሚ እድገት የሚኖረዉን ድርሻ ይበልጥ ማሳደግ እንደሚቻል ገልፀዋል፡፡ዲጂታል ቴክኖሎጂ በአፍሪካ በየአመቱ 20 በመቶ እድገት እያሳየ ሲሆን አብዛኛዉ ተጠቃሚዎቹ ከ24 ዓመት በታች የሆኑ እንደሆኑም ተመልክቷል፡፡በአፍሪካ የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት 22 በመቶ ብቻ ሲሆን ተደራሽነቱም ገና 6 በመቶ ነዉ፡፡ቴክኖሎጂዉን በመጠቀም ናይጀሪያና ደቡብ አፍሪካ ቀዳሚዉን ስፍራ ይይዛሉ፡፡", "passage_id": "26105a788c810933f648ea24622758c5" }, { "cosine_sim_score": 0.427669882774353, "passage": "የምርጫዉን ውጤት የገመገሙልን በባልቲሞር ሞርጋን ስቴት ዮኒቨርሲቲ የፓለቲካ ሳይንስ መምህር ዶክተር ጌታቸዉ መታፈሪያ የፕሬዚደንት ኦባማ የአገርና የዉጪ ፓሊሲዎች ላይ ከፍተኛ እንድምታ ይኖረዋል ብለዋል። ከፊታችን ጥር ወር ጀምሮ በሁለቱም ምክር ቤቶች ማለትም በመምሪያዉና በመወሰኛዉና ክፍሎች የአብላጫ ድምጽ የሚኖራቸዉ ሬፑብሊካዉያን ሲቃወሙዋቸዉ የነበሩ ለምሳሌ እንደ ፕሬዚደንት ኦባማ የጤና ጥበቃ ሕግ ያሉትን ሊሽሩ እንደሚችሉ ተናግረዋል። የሆነ ሆኖ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ድምጽን በድምጽ የመሻር ስልጣን እንዳላቸዉ ይታወቃል። ", "passage_id": "8575df3d7a90f61297c916c88ffb0015" }, { "cosine_sim_score": 0.4125588834285736, "passage": "የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በጉባኤዉ መክፈቻ ሥነ ሥርአት ላይ ባሰሙት ንግግር ‘ንግድ፥ ቴክኖሎጂንና ኢንቨስትመንትን በትክክልለኛዉ መሪህ ተግባር ላይ ካዋልነዉ ሁሉንም ዜጋ ተጠቃሚ ማድረግ የሚችል ዕድገት ማስመዝገብ እንችላለን’ በማለት ተናግረዋል።በመክፈቻ ሥነ ሥርአቱ ንግግር ያካሄዱት የኬንያዉ ፕሬዝዴንት ኡሁሩ ኬንያታ ሃገሮች ነጻ የንግድ ቀጠና ሥምምነትን ወደ ተግባር እንዲለዉጡ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።ለ6 ቀናት የሚቆየዉ የዓለም ኢኮኖሚ ዕድገት ቀጣይነት ላይ በማትኮር የተወያየ ሲሆን በተለይ የልማት ፖሊሲ አፈጻጸም አሁን ለተከሰተዉ የዓለም ዕድገት ወደ ኋላ መጓተት ሰበብ ነዉ ሲል ገልጿል።ጉባኤው በሚቀጥሉት 4 ቀናትም በዝቅተኛ የዕድገት ደረጃ ላይ የሚገኙት ሃገሮች ከዓለም ኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸዉን አጀንዳ ላይ ይወያያል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "91afe6465da613aaa12337253a97a07a" }, { "cosine_sim_score": 0.3998846113681793, "passage": "አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ኮቪድ 19 ስርጭት መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ የልምድ ልዉዉጥና ዉይይት ለ8ተኛ ጊዜ በቪዲዮ መካሄዱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።በዚህ የቪድዮ ውይይት ላይ በሲዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ዲሪባ ኩማ እና በኔዘርላንድ የኢትዮጵያ  አምባሳደር አቶ ሚሊዮንን ጨምሮ በርካታ ምሁራንና ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ከኖርዊይ፣ ከጄኔቭ፣ ከለንደን፣ ከኒዮርክና ከሀገር ውስጥ መሳተፋቸው ተገልጿል።በውይይቱም የኮቪድ 19 ስርጭት በመከላከል ረገድ የተለያዩ ሀገራት ተሞክሮ የቀረበ ሲሆን÷ በኦኮኖሚ የሚደርሰዉን ተፅዕኖ ከመቀነስ አንፃርም ሊሰሩ በሚገባቸዉ ሥራዎች ላይ ሰፊ ዉይይት ተደርጓል።ከዚያም ባለፈ የሀገራቸዉን ህዝብ በማስተባበርና በተቀናጀ መልኩ ዳሽ ቦርድ በማዘጋጀት ዉጤታማ ሥራ መሠራቱን በልምድ ልዉዉጡ ወቅት  ተገልጿል።ህብረተሰቡም በቤት ከመቀመጥ ጀምሮ የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎትን በመጠቀምና የእግር ጉዞን በማድረግ ዉጤማ ሥራ መስራቱን አንስተዋል።በሌላ በኩል በሎጀስትክስ ዘርፍ የተሠማሩ አካላትን ደህንነት ማስጠበቅ ላይ ትኩረት በማድርግ የሠሩ መሆናቸዉን አዉስተዉ ይህም ለሀገራችን እጅግ ጠቃሚ ስለመሆኑ በዉይይቱ ተነስቷል።የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ  በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት÷ከመጀመሪያዉ ጀምሮ እስካሁን ድረስ የተደረገው የልምድ ልዉዉጥ  በትራንስፖርት ዘርፍ የኮቪድ 19 መከላከል ላይ መደረግ ስላለበት ተሞክሮ በርካታ ትምህርት የተወሰደበት በመሆኑና በርካታ ልምዶችም በኢትዮጵያ እየተተገበረሩ መሆኑን አብራርተዋል።በቀጣይም በሚሠሩ ሥራዎች ላይ ዉይይቱ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁመው ÷በቀጣይ ሥራዎችን በቴክኖሎጅ ከማስደገፍ ጀምሮ መልካም ዕድሎችን አሟጦ ለመጠቀም እንደሚሠራ  መናገራቸውን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "c126dc31140a7c52da24a61eb554900c" }, { "cosine_sim_score": 0.3974633812904358, "passage": "የኤሌክትሪክ  እና  የኤሌክትሮኒክስ  ቆሻሻዎች  አያያዝና አወጋገድ በጥንቃቄ እና ቴክኖሎጂው በሚያዘው መሠረት እንዲሆን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአከባቢ ፕሮግራም አሳሰበ፡፡በተለዋዋጯ ዓለም ቴክኖሎጀውም በፍጥነት እየተበራከተ እና እያደገ ይገኛል፡፡ ከኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች በሚወጡ አደገኛ ቆሻሻዎች ሳቢያ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት አስቀድሞ ለማስቀረት ቆሻሻዎች በአግባቡ እንዲሰበሰቡ መደረግ  እንዳለበት  ይገለጻልቆሻሻዎች መልሰው በጥቅም ላይ እንዲውሉ\" እንዲጠግኑ\" እንዲነጣጥሉ እና እንዲወግዱ የሚያስችል ሀገራዊ ስርዓት እንዲኖር  የዓለማችን ሀገሮች የበኩላቸውን ጥረት ሲያደርጉ ይሰተዋላሉ፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ በዘርፉ ህግ እስከማውጣት ድረስ ደርሳለች፡፡በተለይ አህጉረ ኤዠያ  64 በመቶ የሚሆነውን መልሶ ጥቅም ላይ እንዲውል በማደረገ ረገድ የሄደችበት ርቀት በመጀመርያ ደረጃ ያስቀምጣታል፡፡ በተለይ ደግሞ ቻይና እና ህንድ በዘርፉ ተጠቃሽ ናቸው፡፡የዓለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ህብረት ያወጣው መግለጫ እንደሚያመለክተው የኤሌክተሮኒክስና እና ኤሌክተሪክ ወዳቂ ቁሶች  እና አገልጎሎት ያቆሙ ግብዓቶች  በአከባቢ ላይ የሚፈጥሯቸው ችግሮች ብርካታ እና አስከፊ  በመሆኑ የአወጋገድ ስርዓቱ ጥንቃቄ የተሞላበት ሊሆን እንደሚገባ ያሳስባል፡፡በፍጥነት እያደገ የወጣውን ቴክኖሎጂ ተከትሎ ከጥቅም ውጪ የሚሆኑ የቴክኖሎጂ ተረፈ ምርትም እድገት አስከፊ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአከባቢ ፕሮግራም አስተባባሪ እንደገለፀው ከሆነ እኤአ በ2017 ብቻ 50 ሚሊዮን ቶን የቴክኖሎጂ ተረፈ ምርቶች የተወገደ ሲሆን ከ2015 በ20 በመቶ ጨምሯል፡፡በርካታ ሀገራት የቴክኖሎጂ ወጤቱ ውስብስብ በመሆኑ እንዴት እንደሚወገድ እና እንዴት በድጋሚ ጥቅም ላይ ማዋል እናዳለባቸው ባለመወቃቸው ጥፋቱ እየበረከተ መጥቷል፡፡ ይህ ለአከባቢ ደህንነት ጠንቅ የሆነው ቆሻሻ በርካታ ታዳጊ ሀገራት እየጎዳ ይገኛል፡፡ ", "passage_id": "41d03adebe31bdad023d5ed81cc3b559" }, { "cosine_sim_score": 0.3972851634025574, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲ እንዲሁም የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ይፋ ሆነ።የብሄራዊ ትራንስፖርት ፖሊሲ፣ የሎጅስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲ እና የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂን የሚመለከት መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው።የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ዓመታት በአማካኝ አስር በመቶ የኢኮኖሚ እድገትና ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር እድገት ይመዘገብባቸዋል ተብለው ከሚታሰቡ ሃገራት አንዷ መሆኗን ተናግረዋል።በተለይም የትራንስፖርት ዘርፉ ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ከፍተኛ በመሆኑ የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እንዲቻል ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ቀረፃ ላይ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን አንስተዋል፡፡በዚህ ረገድ የብሄራዊ ትራንስፖርት ፖሊሲው መርህ ካደረጋቸው ጉዳዮች የዘርፉ አጠቃላይ ልማትና እድገትን የሚደግፍ፣ ደህንነታቸው የተጠበቀ ብሎም ከብክነትና ከአካባቢ ብክለት የፀዳ አገልግሎት መስጠት እንደሚገኙበት ጠቅሰዋል፡፡ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎችና አገልግሎቶችን ተፈጥሯዊ ሥነ ምህዳርን የማይጎዱ ማድረግ እንዲሁም ዘመናዊ፣ ፈጣን፣ ወጪ ቆጣቢና ተደራሽ የማድረግና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ግንባታዎችን ለማበርከት የተዘጋጀ መሆኑንም ጠቁመዋል።የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂው መንገዶችን ለሰዎች በሚመች ሁኔታ እንዴት መጠቀም እንደሚቻል የሚያሳይና ተደራሽነት፣ ፍትሀዊነትና ዘላቂ ልማትን መሰረት አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑንም ነው የገለፁት። እነዚህን ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በመተግበር በቀጣይ ዓመታት አጠቃላይ የሃገሪቱን የመንገድ ሽፋንና ጥራት ለማሻሻል ይሰራል ብለዋል።በመርሀ ግብሩ የህዝብ ተወከዮች ምክር ቤት አባላት፣ የፌደራልና የክልል አመራሮችና የልማት አጋሮችን ጨምሮ ሌሌችም ባለድርሻ አካላት መገኘታቸውን የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል።", "passage_id": "7373dff381b91d0eca7265d4408d3478" }, { "cosine_sim_score": 0.3930313289165497, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በመንግሥታቱ ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የስብሰባ ማዕከል ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ የአደገኛ ዕፆች አጠቃቀም እና መከላከል ፖሊሲ አፈጻጸም ላይ የሚመክር አውደ ጥናት እየተካሄደ ይገኛል።አውደ ጥናቱ የኢፌዴሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አደገኛ ዕፆችና ወንጀሎች መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት በጋራ ያዘጋጁት ነው።የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሊያ ከበደ፥ የአደገኛ ዕፆችን ዝውውርና ወንጀልን ለመከላከል የዓለም እና ሃገር አቀፍ ባለድርሻ አካላት ጥምረት ወሳኝ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ በበኩላቸው፥ ባለስልጣኑ አደገኛ ዕፆችን ለመቆጣጠርና የዜጎችን ጤንነት ለመጠበቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ተናግረዋል።በአውደ ጥናቱ ላይ ከ40 በላይ ሃገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ሲሆን፥ ተሞክሮዎችና ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ይደረጋል ተብሏል።አደገኛ ዕፆችን ለመቆጣጠር ሀገር አቀፍ ፖሊሲና ስትራቴጂ ለማዘጋጀት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የቴክኒክ ቡድን እንደሚዋቀር መገለጹን ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒትና ቁጥጥር ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "4c32fee303bc20e869334675c4911070" }, { "cosine_sim_score": 0.3869912326335907, "passage": "የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያ ያለውን የጤና ችግር ሊያባብስ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰት ከፍተኛ ሙቀት፥ ድርቅ፥ በእጅጉ የተዛባ ዝናብና የሚከተለው ጎርፍ፥ አገሪቱን ለተለያዩ የጤና ቀውሶች ሊዳርጋት እንደሚችል ጠቆመ።", "passage_id": "b54fe1e022d40ee4a6b40f9f5fd0302b" }, { "cosine_sim_score": 0.38066166639328003, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በመንግሥታቱ ድርጅት የልማት ፕሮግራም አካባቢያዊ ቢሮ ተወካይ ጋር ተወያዩ፡፡ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከአካባቢያዊ ቢሮ ተወካይ ጋር በኢትዮጵያ በሚካሄደው የለውጥ ሂደት ላይ ነው የመከሩት፡፡  በዚህም ከለውጥ ሂደቱ ጋር በተያያዘ ተቋሙ አስተዋጽዖ ማበርከት በሚችልባቸው መንገዶች ዙሪያ መወያየታቸው ተገልጿል፡፡ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከተመድ የልማት ፕሮግራም ተወካይ በተጨማሪ ከሌሎች የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ፕሬዚዳንቷ በቀድሞው የመንግሥታቱ ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባንኪሙን እና በኔዘርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ከተቋቋመው የአየር ንብረት ኮሚሽን የስራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል።( ምንጭ: ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ) ", "passage_id": "85623fb03b74c79910ced7533870f570" }, { "cosine_sim_score": 0.37347328662872314, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የማህበራዊና የባህርይ ለውጥ ተግባቦት ጉባኤ እየተካሄደ ነው።ጉባኤው የማህበራዊ እና የባህርይ ለውጥ ተግባቦት ከጤና ባሻገር በሚል መሪ ቃል እተካሄደ ሲሆን፥ ከነገ በስቲያ ይጠናቀቃል።የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን በዚህ ወቅት እንዳሉት በማህበራዊ እና የባህርይ ለውጥ ተግባቦት በጤናው ዘርፍ ከእናቶችና ህፃናት ሞት ቅነሳ እንዲሁም ተላላፊ በሽታዎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ ውጤት ቢመዘገብም አሁንም ያልተፈቱ የጤና ችግሮች መኖራቸውን አንስተዋል።ችግሮቹን ለመፍታትም በተዋረድ ያሉ የጤና ባለሙያዎች እና ጤና ተቋማት በትኩረት መስራት አለባቸው ብለዋል።በጉባኤው ጥናታዊ ጽሁፎች የሚቀርቡ ሲሆን፥ አነቃቂ ንግግሮች እና የልምድ ልውውጥ እንደሚደረግ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በተጨማሪም በእነዚህ ቀናት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከሚከናወኑ ጥናታዊ ምርምሮች እንዲሁም መንግስታዊና መንግስታዊ ባልሆኑ ተቋማት በማህበረሰቡ ውስጥ የሚተገበሩ የተግባቦት ስራዎች ጋር የማጣመር፣ የመፈተሸና ለበለጠ ለስኬት የማዘጋጀት አቅጣጫ ይቀመጣል።", "passage_id": "ecbd8cf0bf0df08c4d14203757f3590f" }, { "cosine_sim_score": 0.3706580400466919, "passage": "ባለፈው ታሕሳስ ወር ፓሪስ ላይ በተካሄደው በዓየር ንብረት ለውጥ ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ጉባዔ የተሳተፉ የዓለም መሪዎች የአፍሪቃን መልክዓ ምድርና የዓየር ጠባይ ከውድመት ለማዳን በታለመ ውጥን በመጪው አምስት ዓመታት ውስጥ ለጥቅም የሚውል የ4 ቢልዮን ዶላር እርዳታ ለመስጠት ቃል ገብተዋል።ያም እርዳታ፥ በእንግሊዝኛ መጠሪያው(Great Green Wall) በግርድፉም “ታላቁ አረንጓዴ ግድግዳ” የሚል ሥያሜ ለተሰጠውና በሰሃራ እና በሰሃል የበረሃማነትን መስፋፋት ለመከላከል ከሰሃራ ደቡባዊ ጫፍ አንስቶ በአሕጉሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የደን አጥር ለማጠር የታለመውን ውጥን ማገዝ ይጨምራል።ከሰሃራ ደቡብና ሰሜን ከሚገኙ ሃያ አገሮች የተውጣጡ፤ የመስኩ አዋቂዎችና የአነስተኛ የአካባቢ ተቋማት አባላት ያሉባቸው ልዑካን በዕቅዱ ዙሪያ ለመምከር በሴኔጋሏ ዋና ከተማ ተሰብስበዋል።የሴኔጋሉ የከባቢ ሁኔታዎችና የዓየር ጠባይ ጉዳዮች ሚንስትር አብዱላየ ባቢ ባልዴ በጉባዔው መክፈቻ ባሰሙት ንግግራቸው ከዕቅዱ ጀርባ ስላለው ሃሳብ አስረድተዋል።“'ታላቁ አረንጓዴ ግድግዳ'የደን አጥር ከማጠርም በላይ ነው፤” ይላሉ የሴኔጋሉ ሚንስትር። “የተሻለ የመሬት አጠቃቀም ብልሃትን በማስተዋወቅ የሳሃራ-ሳህል ዞን’ን ጠቀሜታ ከፍ ማድረግ ጭምር ነው።” ብለዋል።እቅዱ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀረበው እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2005 ዓ.ም ሲሆን፤ በጊዜው የቀድሞው የሴኔጋል ፕሬዝዳንት አብላዪ ዋዴ የተለየ ትኩረት ሰጥተው አስተዋውቀውታል። ዓላማውም የሰሃራ በረሃ ወደ ደቡብ የሚያደርገውን መስፋፋት ለመከላከል ከሴኔጋል እስከ ጅቡቲ የሚዘረጋውን በብዙ ሺህ ኪሎ ሜትሮች የሚለካ ምድር በደንና አረንጓዴ ተክል ለመሸፈን የተያዘ እቅድ ነው።የበረሃማነት መስፋፋትና የለም መሬት መሸርሸር በአካባቢው የደቀኑትን የምግብ እጥረትና የጸረ-ሽብር ቡድኖች መጠናከር ለመቋቋምና ብሎም የደህንነት ዋስትናን ለማረጋገጥ ጭምር ነው።እንደ ባለ ሞያዎቹም ተጨማሪ አስተያየት፤ ጉባዔው:- ለፕሮዤው የተሰጠውን ልዩ ትኩረትና የፖለቲካ ፍቃደኝነት የሚያሳይ ነው።አልፋ ጃሎ ከዳካር ለአሜሪካ ድምጽ ያጠናቀረውን የዚህን ዘገባ ዝርዝር አሉላ ከበደ ይዞ ቀርቧል። ", "passage_id": "df61f4c1e8b9dc36684f1246718018ae" }, { "cosine_sim_score": 0.3706257939338684, "passage": "አየር ንብረት ለውጥ በይነ መንግሥታት ኮሚቴ ባወጣው ሪፖርት የአየሩ ግለት ውቅያኖሶች መሞቅ የባህር ጠለል ከፍታ መጨመር የበረዶ ንጣፎችና ክምር በረዶዎች እየሳሱ መሄድን አፋጥኑዋል። ሌሎችንም የተፈጥሮ አካባቢ ችግሮችን እየከሰተ መሆኑን ገልጿል።በዚህ ምዕተ ዓመት ማብቂያ የባህር ጠለል ከፍታ በአንድ ሜትር ገደማ እንደሚጨምር ያስጠነቀቀው ሪፖርት ይህ የአሳዎችን ቁጥር የበረዶ መጠን ይቀንሳል። ይበልጡን የከፉ የውቅያኖስ ማዕበሎችንና እና ኤል ኒኞ የመሳሰሉ ተለዋዋጭ የአየር ሁኔታዎችን ይከስታል ብሉዋል።", "passage_id": "b9a09630355c13f4bc4171a4ee71aea4" }, { "cosine_sim_score": 0.3645220994949341, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አማካሪ ኢቫንካ ትራምፕ እና የልዑካን ቡድናቸውን በጽህፈት ቤታቸዉ ተቀብለዉ በጋራ ጉዳዮች ላይ  ተወያይተዋል።ትናንት ኢትዮጵያ የገቡት ኢቫንካ ትራምፕ ያገራቸዉ መንግስት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም ለማጎልበት የታቀደውን የሴቶች ዓለም አቀፍ ልማት እና ብልጽግና ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ነዉ።(ምንጭ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት) ", "passage_id": "7120633fd1f9cb51d6cab993b1b79f20" }, { "cosine_sim_score": 0.35956740379333496, "passage": "– ኢትዮጵያ ናአይስላንድ በከርሰ ምድር ሀይል ጥናትና የዘርፉን ልማት አቅም ለመገንባት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡አይስላንድ በአለማቀፍ የልማት ኤጀንሲዋ በኩል በኢትዮጵያ በኩል የሚካሄዱ የከረሰ ምድር ሀይል(geothermal energy) አቅም የመለየትና ቴክኒካው የአቅም ግንባታ ድጋፍ ለማድረግ ያስችላታል፡፡ስምምነቱ በአይስላንድ መንግስትና በአለም ባንክ የሚያካሄዱ የከርሰ ምድር የሀይል ልማት ፕሮጀክት አንዱ ክፍል እንደሆነ ተወስቷል፡፡ኢትዮጵያ እስከ 5 ሺህ ሜጋዋት የሚደርስ ከፍተኛ የከርሰ ምድር ሀይል አቅም እንዳላትም ተገልጾዋል፡፡ የአሁኑ ስምምነትም ኢትዮጵያ ከካርቦን ልቀት ነፃ የሆነ የሀይል አቅርቦት አቅም ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት ያሳድገዋልም ተብሏል፡፡ስምምነቱ ኤጀንሲው በሩዋንዳ ከሚያካሄደው ተመሳሳይ ፕሮጀክት ቀጥሎ ሁለተኛው ነው ተብሏል፡፡ (አይስላንድ ሪቪው)", "passage_id": "00e0fed82cd94dedae76d3a560fe0b62" } ]
c1bf7dd9cb763d1d5308fd24194ad98d
14bb71eac3c86404534eae8ebb645af7
ም/ቤቱ ባካሄደው 73ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
ም/ቤቱ ባካሄደው 73ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈምክር ቤት በቅድሚያ በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ተዘጋጅተው በቀረቡ ከፍተኛ ደረጃ የድንጋይ ከሰል ማዕድን እና አነስተኛ ደረጃ የክሮማይት ማዕድን ማምረት ፈቃድ ስምምነቶች ላይ የተወያየ ሲሆን፤ ስምምነቶቹ በህጉ መሰረት መሟላት የሚገባቸው ጉዳዮች ከተሟሉ በኋላ እንደተዘጋጁ ተገልጿል፡፡ምክር ቤቱም በቀረቡት የከፍተኛ እና የአነስተኛ ደረጃ የማዕድን ማምረቻ ፈቃድ ስምምነቶች ላይ ከተወያየ በኋላ በስራ ላይ እንዲውሉ መወሰኑ ተመልክቷል፡፡በመቀጠልም ምክር ቤቱ በሰው የመነገድና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት የተደረገበት ሲሆን፤ በዚህ ዙሪያ የሚደርሱ ወንጀሎች በዜጎች ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትሉ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ወንጀሎቹን ለመከላከል የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ለውሳኔ አቅርቧል፡፡ምክር ቤቱም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በዝርዝር ከተወያየ በኋላ ማሻሻያዎችን በማዕከል ይፀድቅ ዘንድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ ወስኗል፡፡እንዲሁም የማሪታይም ጉዳይ ባለስልጣን የተለያዩ የማሪታይም አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚያወጣውን ወጪ ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ የአገልግሎቱ ቀጥተኛ ተጠቃሚ የሆነው ተገልጋይ እንዲሸፍን ለማድረግ የሚያስችል የህግ መሰረት መኖሩ አስፈላጊ መሆኑን በመግለፅ፤ የገንዘብ ሚኒስቴር የአገልግሎት ክፍያውን ለመወሰን የሚያስችል ረቂቅ ደንብ አዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ ያቀረበ ሲሆን፤ ምክር ቤቱም ደንቡ ላይ ተወያይቶ በስራ ላይ እንዲውል መወሰኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31310/
[ { "cosine_sim_score": 0.581346869468689, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 82ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።ምክር ቤቱ በስብሰባው በአሁኑ ጊዜ በአለም አ   ቀፍ ደረጃ ኮቪድ-19 በወረርሽ ደረጃ በከፍተኛ ሁኔታ በመስፋፋት በሰው ህይወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ በማንሳት  የተለያዩ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ ጉዳቶችን እያደረሰ እንደሚገኝ ተመልክቷል፡፡ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፋ የመጣው ይህ የቫይረሱ ስርጭት በሰዎች ጤናና ህይወት እያስከተለ ካለው መጠነ ሰፊ ጉዳት አንጻር በተለመደው የመንግስት መደበኛ አሰራር መቆጣጠር ወደ ማይቻልበት ደረጃ ተደርሷል ነው ያለው፡፡በመሆኑም ይህን ሁኔታ በቁጥጥር ስር ለማድረግና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ ብሎም ለማስወገድ የሚኒስተሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በ30/7/2012 ዓም አውጇል፡፡በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሰረታዊ የሚባሉ ጉዳዮችን የያዘ ሲሆን ዝርዝር ጉዳዮች በተለይም ስለሚደረጉ የመብት እገዳዎችና ክልከላዎች እንዲሁም መሰል ተግባራት በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ እንደሚወሰን ከመደንገጉም በላይ የህገ-መንግስቱ ድንጋጌ አንቀፅ 93/4/ም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዝርዝር ደንብ እንደሚያወጣ ተደንግጓል፡፡በእነዚህ ህጋዊ መነሻዎች አግባብ የኮቪድ-19 ሥርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 3/2012 ማስፈፀሚያ ደንብ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ጥልቅ ውይይት ከተደረገበት በኋላ አንዳንድ ማስተካከያዎችን በማከል በሙሉ ድምጽ አፅድቆታል። ", "passage_id": "42752db4aa5db3b11ad33411da772097" }, { "cosine_sim_score": 0.5769840478897095, "passage": "– የኢህአዲግ ም/ቤት ባደረገው መደበኛ ስብሰባ በተጠናቀቀው አመት በድርጅትና በፖለቲካ ፣በልማትና መልካም አስተደሳደር ረገድ የተከናወኑ የድርጅትና የመንግስት ተግባራትን ገምግሟል፡፡ም/ቤቱ በትላንት ውሎው ባለፈው አመት የተያዘውን ዕቅድ አፈጻጸም ጥንካሬና ጉድለት ከእድገትና ትራንስፎርሜሽን  እቅድ አንጻር በዝርዝር የፈተሸ ሲሆን ለቀጣይ ተመክሮ የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡በበጀት አመቱ በገጠር በመስኖ ልማት፣ በተፋሰስ ልማት ፣ በሰብልና በእንስሳት ሀብት  ልማት እንዲሁም በከተሞች በሲቪል ሰርቪስ የለውጥ አገልግሎት፣ በማሀበራዊ ልማት ፣ በትምርትና በጤና፣ በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት እንዲሁም በፍትህ ስርአት ማሻሻያና በመልካም አስተዳደር ረገድ ሠራዊት ለመገንባት የተካሄደውን ርቀትና የተገኘውን ውጤት በዝርዝር ተመልክቷል፡፡በአመቱ በተያዙ ተግባራት የተመዘገበው ውጤት አወንታዊ እንደነበረና በየደረጃው የነበረው አመራርና የድርጅት አባላት እንዲሁም መላ የአገሪቷ ህዝቦች ያደረጉት ርብርብ ከፍተኛ ግምት የተሰጠው መሆኑን አረጋግጧል፡፡በዚህም መሰረት በአራቱም የኢህአዴግ ክልሎች በገጠር በነበሩ ተግባራት የልማት ሠራዊት ለመገንባት በተያዘው እቅድ መሰረት የታላቁን መሪ የአረንጓዴ ልማት ራዕይ ለማሳካት በተፋሰስ ልማት ረገድ በሁሉም ክልሎች ሠራዊት ለመገንባት የተቻለ ሲሆን በትግራይ ቀደም ሲል የተፈጠረው የልማት ሠራዊት በሰብል ልማትም በተሟላ መልኩ ተጠናክሮ መቀጠሉን ያረጋገጠው ኢህአዴግ ም/ቤት በሌሎች ክልሎችም በሰብል ልማት መስክ ምርጥ አፈፃፀም የነበራቸው ዞኖች፣ ወረዳዎች እንዲሁም የድርጅት መዋቅሮችና ግንባር ቀደም የአመራር አባላትና አባላት መበራከታቸውን ም/ቤቱ ተመልክቷል፡፡በሌሎች ክልሎች በገጠር ልማት ስራዎች የልማት ሠራዊት ለመገንባት የታያዘው እቅድ በሁሉም አካባቢዎች ምቹ ሁኔታ የተፈጠረበት መሆኑን የገመገመው የኢህአዲግ ም/ቤት በየአካባቢው የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር ወደ ሁሉም መዋቅሮች የማስፋት ስራ በፍጥነት እንዲከናወን አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ በመልካም አስተዳደር ረገድም በየደረጃው የለውጥ ሰራዊት በመገንባት የልማት ተግባራትን ለማሳካት የተደረገው ጥረትም እንደየተቋማቱ አመራር በተለያየ ደረጃ የሚገለጥ ለውጥ መታየቱን የተመለከተው የኢህአዲግ ም/ቤት  በዚህ ረገድ በቀጣይ የህዝቡን እርካታ የሚያጎናፅፍ ስር ነቀልና ተቋማዊ ለውጥ የማምጣቱ ስራ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ አስምሮበት አልፏል፡፡በአመቱ በከተሞች ከነዋሪ ህዝብ ጋር የተካሄዱ የውይይት መድረኮች ከነዋሪው ጋር  በመግባባት መንፈስ የተፈፀሙ ከመሆናቸውን ባሻገር ድርጅቱና በእርሱ የሚመራው መንግስት  ከፍተኛ ግብአት ያገኙባቸውና ም/ቤቱ ይሀው በቀጣይም ተጠናክሮ  እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡   በሰራዊት ግንባታ ረገድ በሁሉም ተግባራት በድርጅት ክንፍ የነበረው እንቅስቃሴ እጅግ አበረታች መሆኑን የገመገመው ምክር ቤቱ በመንግስትና በህዝብ ክንፎች ላይ በቀጣይ ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት በሚስችል መልኩ ርብርብ እንዲደረግ አሳስቧል፡፡ በከተሞች ሰፍኖ የቆየውና ካበረከቱት አስተዋፅኦ በላይ የመጠቀምና በአቋራጭ የመክበር ፍላጎትና ለዚሁ የተመቸው ነባራዊ ሁኔታ በልማታዊ ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲቀየር የተጀመረው ሥራ መላውን ህዝብ በሚያሳትፍና ተጠቃሚነቱን በሚያረጋግጥ አኳሃን ሳይቆራረጥ ሊቀጥል እንደሚገባም አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ባለፈው አመት መላ የክልሉን ህዝቦች ያሳተፈው የአካባቢ/ የዞን፣ የወረዳና የቀበሌ ም/ቤቶች አባላት ምርጫ ፍፁም ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊና በህዝቡ ዘንድ ተዓማኒነትን ባተረፈ አኳሀን   በመፈፀሙ መላ የሃገሪቷን ህዝቦች ያመሰገነው የኢህአዴግ ም/ቤት ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ራዕየችንን እንዲሳካ ህዝቡ ለሰጠው ድምፅ ተገቢውን ዋጋ በመስጠት እንደሚረባረብ አስታውቋል፡፡በገጠርም ሆነ በከተሞች የሚታየውን ሥራ አጥነትና የሚባክነውን ጉልበትና ጊዜ ወደተጨባጭ ተግባር በማሰማራት ለሃገሪቷ እድገት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲያበረክቱ ለማስቻል የተያዘው የስራ ፈጠራ ተግባር በተለያየ ደረጃ እንደሚገኝ የሚገመገመው የኢህአዴግ ም/ቤት ቀጣይ በዚህ ረገድ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራም አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ መላ የሃገራችን ህዝቦችና መንግስት በድርጅታችን መሪነት ዋነኛ ጠላታችን የሆነውን ድህነት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመላቀቅ የሞት ሽረት ትግል እያደርጉ ባሉበት በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱን ህዝቦች አብሮ ተባብሮና ተቻችሎ የመኖር የነበረ እሴትን የሚንድና የመንግስትን ትግስት በሚፈታተን የሚገለፀው የሀይመኖት አክራሪነት በህገመንግስቱ የተደነገጉ መብቶችና ነፃነቶችን በመፃረር የሚካሄዱ በመሆናቸው በዚህ መልኩ የሚገለፅ የአክራሪነት ዝንባሌዎችና ተግባራት ጊዜ ሳይሰጣቸው እልባት እንዲያገኙ እንዲደረግ ወስኖ በዚህ ረገድ የመንግስቱ መርሆዎች የሀይማኖትን ነፃነት በሚያረጋግጥ አኩኋን የእለት ተለት ተግባር መሳሪያ በማድረግ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ርብርቡ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡በሰላማዊ መንገድ ከሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር የነበረው ግንኝነት ከአካባቢና ከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች ምርጫ ስራ ጋርም ተጠናክሮ መቀጠሉን የገመገመው የኢህአዴግ ም/ር ቤት ሰላማዊ አማራጩን ተከትለው ለአገራችን ዴሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ አስተዋጽኦ ማበርከት ከሚችሉ ሃይለ  ጋር በጋራ የመስራቱ ሂደት ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገርጧል፡፡", "passage_id": "d73eadb0d8149ddd69ac379705c07b1b" }, { "cosine_sim_score": 0.5642927885055542, "passage": "የትግራይ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ በትላንትና ውሎው በክልሉ የ2011 ዓ.ም የስራ እቅድ ላይ ተወያይቶ አፀደቀ።በዚህ አመት በክልሉ ለኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ትራንስፎርሜሽን እና ዴሞክራታይዜሽን ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ዶክተር ደብረጽዮን ተናግረዋል።ከዚህ ባለፈም በክልሉ የሚታየውን የመጠጥ ውሃ እጥረት ለመቅረፍ የተጀመሩ ስራዎችን ማጠናከር እና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት የውጭ ሃገራት ተሞክሮን ወስዶ ለመስራት ጥረት እንደሚደረግም ነው የተናገሩት።መንገድ ባልገባባቸው 124 የገጠር ቀበሌዎች በዚህ አመት በክረምት እና በጋ የሚያገለግሉ መንገዶች እንዲሰራ እቅድ መያዙንም አስረድተዋል።የእናቶች እና ህፃናትን ሞት ለመቀነስ እንዲሁም የመድሃኒት እና የህክምና ቁሳቁሶችን እጥረት ለማቃለል በዚህ አመት በትኩረት ይሰራልም ነው ያሉት።የትምህርት ጥራትን ማሻሻል ላይ እና በጎልማሶች ትምህርት ልዩ ስራ ይሰራል ያሉት ዶክተር ደብረጽዮን፥ በሁሉም ዘርፎች የሚሰሩ ስራዎች በጥናት፣ እውቀት እና ቴክኖሎጂ የታገዙ እንደሚሆኑም አስረድተዋል።በእቅድ ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ከምክር ቤቱ አባላት የተነሱ ሲሆን፥ በተለይ እቅዱ ሰፊ ከመሆኑ አንፃር በአፈፃፀሙ ዙሪያ ክፍተት እንዳይታይ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ተብሏል።ዶክተር ደብረጽዮን በበኩላቸው በክልሉ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመሙላትና የድህነት መጠኑን ለመቀነስ ሰፊ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል።በክልሉ በስብሰባ ምክንያት የሚስተጓጎል የመንግስት አገልግሎት የለም ያሉት ዶክተር ደብረጽዮን፥ በዚህ ምክንያት የመንግስት ስራ በሚያስተጓጉሉ ሰራተኞች እና አመራሮች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስረድተዋል።ምክር ቤቱም በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የቀረበውን የስራ እቅድ በሙሉ ድምፅ ያፀደቀ ሲሆን የክልሉን የከፍተኛ ፍርድ ቤት እቅድም አድምጧል::ምክር ቤቱ በዛሬው እለትም ቀጥሎ የሚካሄድ ሲሆን፥ የክልሉን ዋና ኦዲተር እቅድ እና የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል:: (ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "da9658c85d64517c8c161d3cf72d8412" }, { "cosine_sim_score": 0.5505471229553223, "passage": "የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል።ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው መደበኛ ስብሰባው በቀደመው የ5ኛ አመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ እና 2ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ የሰፈሩ ቃለ ጉባኤዎችን መርምሮ በሙሉ ድምጽ ያፀደቀ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ ገምግሞም አፅድቋል።በመደበኛ ስብሰባውም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ የጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ለምክር ቤቱ ማብራሪያና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል ባቀረቡትም የውሳኔ ሀሳብ በቦርዱ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ የመራጮች ምዝገባ የሚጀምረው ከሚያዚያ 14 ቀን 2012 ዓ.ም ቢሆንም በሀገሪቱ ውስጥ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሣቢያ በርካታ ህዝብዊ እንቅሰቃሴዎች በመገደባቸው የምርጫው ጊዜው በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ማካሄድ እንዳልተቻለ ገልጸዋል።የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው የምርጫ ቦርድ ከዚህ በፊት ምርጫውን ለማካሄድ የሚችልበትን የጊዜ ሰሌዳ በግልጽ ለህዝብ ገልጸዋል፡፡ ይሁን እንጂ ወረርሽኙ በአለምና በአገራችን በመከሰቱ መንግስት ቅድሚያ ለሕዝብና ለሀገር በሚል በርካታ እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል፡፡ ሲለሆነም ቦርዱም ከዚህ ጊዜ ምርጫ ማካሄድ እንደማይቻል መግለጹን ተገቢነው ብለዋል፡፡በቀረበው አጀንዳ ላይ የምክር አባላት የተለያዩ አስተያየት እየሰጡ ሲሆን ቦርዱ የምርጫ ጊዜውን ማራዘሙ ተገቢ ቢሆንም በአገሪቱ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝ ነው ለማለት ይቻላል ወይ? የሚል ጥያቄ አዘል አስተያየት ቀርቧል፡፡ በርካታ ቁጥር ያላቸው የምክር ቤት አባላት በሽታው ወረርሽኝ እንደሆነና መንግስት ወረርሽን መሆኑን አምኖ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከማወጁ በላይ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ መዝጋቱንና ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችን መገደቡን ጠቁመው ቦርዱ ያቀረበውን ውሳኔ ተቀብሎ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መምራቱን አግባብ መሆኑን አብራርተዋል፡፡ይህም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አደራሽ እያካሄደ የሚገኘው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ሀሳቦች ላይ የተሰጡ ውሳኔዎችን መርምሮ እንደሚያጸድቅ ተጠብቆ የነበረ ሲሆን በዚህም መሰረትየምክር ቤቱ አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ታገሴ ጫፎ ቦርዱ ተጠሪነቱ ለምክር ቤቱ መሆኑን ጠቁመው ቦርዱ በራሱ የስልጣን ወሰን ውሳኔ መስጠቱን የመጨረሻውሳኔም የምክር ቤቱ መሆኑን ጠቁመው ለድምጽ አቅርበዋል፡፡ ውሳኔውንም ምክር ቤቱ በአንድ ተቋሞና በ18 ድምጸ ታዕቅቦ ወስኗል፡፡ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ የመፍትሄ ሀሳብ እንዲያቀርብ ለህግ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴውሳኔ ቁጥር 8/2012 ሆኖ በ3 ተቃውሞ እና በ7 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል፡፡ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳዑዲ የልማት ፈንድ መካከል ለሁለተኛው አገር አቀፍ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ሳኒቴሽንና ሃይጂን ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ረቂቅ ወደ ሁለታኛ ንባብ እንድሸጋገር አዋጅ ቁጥር 1192/2012 ሆኖ በሙሉ ድምፅ ማፅደቁም ታውቋል፡፡በተጨማሪም ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኮሪያ ኤክስፖርት- ኢምፖርት ባንክ መካከል ለአዳማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ የልዕቀት ማዕከል መመስረቻ ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ወደ ሁለታኛ ንባብ ተሸጋግሮ እንድ ጸድቅ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በመቀብል ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 1194/2012 ሆኖ በሙሉ ድምፅ ጸድቋል፡፡እንዲሁም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳዑዲ የልማት ፈንድ መካከል ለደብረማርቆስ-ሞጣ የመንገድ ስራ ማሻሻያና ማሳደጊያ ፕሮጄክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ ወደ ሁለታኛ ንባብ ተሸጋግሮ እንዲጸድቅ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በመቀብል ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 1195/2012 ሆኖ በሙሉ ድምፅ ጸድቋል፡፡በተጨማሪም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ መካከል ለቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጄክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ወደ ሁለታኛ ንባብ ተሸጋግሮ እንድ ጸድቅ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በመቀብል ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 1196/2012 ሆኖ በሙሉ ድምፅ ጸድቋል፡፡ምክር ቤቱ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ለመደንገግ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ተወያይቶ ለሰው ሃብት ልማትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር እየታ የወሳኔ ሃሳብ ቁጥር 36/2012 ሆኖ በሙሉ ድምጽ መርቶታል፡፡ ", "passage_id": "9c99c060746eba2fabe4ad1b1e0a81da" }, { "cosine_sim_score": 0.5311031937599182, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል።በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አደራሽ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባውም የተለያዩ ውሳኔዎችን መርምሮ አጽድቋል።ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሐሳብን ተመልክቷል።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ የጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ አቅርበዋል።የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ ባቀረቡት የውሳኔ ሀሳብም በቦርዱ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ የመራጮች ምዝገባ የሚጀምረው ከሚያዚያ 14 ቀን 2012 ዓ.ም ቢሆንም፤ በሀገሪቱ ውስጥ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሣቢያ በርካታ ህዝብዊ እንቅሰቃሴዎች የተገደቡ በመሆኑ የምርጫው ጊዜው በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ማካሄድ እንደማይቻል ገልጸዋል።የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፥ የምርጫ ቦርድ ከዚህ በፊት ምርጫውን ለማካሄድ የሚችልበትን የጊዜ ሰሌዳ በግልጽ ለህብረተሰበሱ ማስታወቁን አስታውሰዋል።ይሁን እንጂ ወረርሽኙ በአለምና በአገራችን በመከሰቱ መንግስት ቅድሚያ ለሕዝብና ለሀገር በሚል በርካታ እርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል፤ ሲለሆነም ቦርዱም ከዚህ ጊዜ ምርጫ ማካሄድ እንደማይቻል መግለጹን ተገቢነው ብለዋል።ቦርዱ የምርጫ ጊዜው እንዲራዘም ምክረ ሀሳብ ማቅረቡ ተገቢ ቢሆንም በሀገሪቱ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝ ነው ለማለት ይቻላል ወይ? የሚል ጥያቄ አዘል አስተያየት አቅርበዋል።በርካታ ቁጥር ያላቸው የምክር ቤት አባላት በሽታው ወረርሽኝ እንደሆነና መንግስት ወረርሽን መሆኑን አምኖ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከማወጁ በላይ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ መዝጋቱንና ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችን መገደቡን ጠቁመው ቦርዱ ያቀረበውን ውሳኔ ተቀብሎ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መምራቱን አግባብ መሆኑን አብራርተዋል።የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፥ ቦርዱ ተጠሪነቱ ለምክር ቤቱ መሆኑንና የመጨረሻ ውሳኔም የምክር ቤቱ መሆኑን ጠቁመው የቀረበውን የመፍትሄ ሀሳብ ለድምጽ አቅርበዋል።በዚህም መሰዘረት ምክር ቤቱ ውሳነውንም ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በአንድ ተቋሞና በ18 ድምጸ ታዕቅቦ በአብላጫ ድምፅ አጽድቆታል።በመቀጠልም ምክር ቤቱ ምርጫን በተመለከተ የመፍትሄ ሀሳብ እንዲያቀርብ ለህግ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በ3 ተቃውሞ፣ በ7 ድምፀ ተአቅቦና በአብላጫ ድምጽ መርቷል።ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳዑዲ የልማት ፈንድ መካከል ለሁለተኛው አገር አቀፍ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ሳኒቴሽንና ሃይጂን ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።ኢትዮጵያ ከኮሪያ ኤክስፖርት – ኢምፖርት ባንክ ጋር ለአዳማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የልህቀት ማዕከል መመስረቻ፤ ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ለደብረ ማርቆስ – ሞጣ የመንገድ ሥራ ማሻሻያና ማሳደጊያ ፕሮጀክት፤ ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ለቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነቶችን ተመልክቶ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ለመደንገግ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሰው ሃብት ልማትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር እየታ በሙሉ ድምጽ መርቶታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "9fb080a0a667114ad04c758436826f13" }, { "cosine_sim_score": 0.5309327244758606, "passage": "የአማራ ብሄራዊ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በባህር ዳር እየተካሄደ ይገኛል።ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 7 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ ቆይታ የሚያደርግ ሲሆን በቆይታው በ2010 ዓ.ም በጀት አፈጻጸም ሪፖርት እንዲሁም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2010 በጀት የ11 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን አቅርቦ ይወያያል።የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በ2009/2010 በጀት ዓመት ኦዲት የተደረገ የ2009 በጀት ሂሳብ ኦዲት ውጤት ሪፖርትም ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል።የምክር ቤቱ አፈጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰሙ ማሞ የምክር ቤቱ አባላት የዜጎች ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ መስራት አለባቸው ብለዋል።አባላቱ በየአካባቢያቸው ለሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍትሄ እንዲያገኙም ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቅሰው የተጀመረውን ለውጥ ለማጠናከርም ምክር ቤቱ ሀላፊነቱን እንዲወጣ አሳስበዋል።ምክር ቤቱ የተለያዩ ዳኞች ሹመትም ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። (የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት)", "passage_id": "bb921c20e2818dbca3d5cbf4e9f35ba8" }, { "cosine_sim_score": 0.5204184651374817, "passage": "አዲስ አበባ፦ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን በተመለከተ ከተቀመጡ አራት አማራጮች መካከል የህገ-መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ። \nየኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ልዩ ስብሰባውን ትናንት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያካሄደ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫን በተያዘለት ጊዜ ማካሄድ እንደማይችል ማስታወቁን በተመለከተ የቀረቡ የመፍትሄ አማራጮችን ተመልክቶ ከቀረቡት አማራጮች መካከል የህገ-መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ መጠየቅ የሚለውን የውሳኔ ሃሳብ አጽድቋል። \nየህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ\n የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ የተነሳ 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን አለመቻሉን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበው የውሳኔ ሃሳብ በምክር ቤቱ መጽደቅን ተከትሎ ቀጣይ ህገመንግስታዊ የመፍትሄ ሃሳብ እንዲያቀርብ በተመራለት መሰረት ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳቡን የንዑስ ኮሚቴው ሰብሳቢ ተወካይ አቶ አበበ ጌዴቦ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። \nየቅድመ ምርጫ ዝግጅቶችና ምርጫ በሚደረግበት ወቅት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ \nየሚያስገድድ ሁኔታ ቢከሰት፤ በዚህ የተነሳም ምርጫ ማድረግ የማይቻል ቢሆን የምርጫ ዘመናቸው ያበቃው ምክር ቤቶችና የአስፈጻሚው አካል የስራ ዘመን ምን ይሆናል? የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲታወጅ ምክንያት የሆነው ክስተት ከተወገደ በኋላ በምን ያህል ጊዜ ምርጫ ሊከናወን ይገባል? ለሚሉት ጥያቄዎች ህገ መንግስቱ ምላሽ አለመስጠቱን አቶ አበበ አስረድተው፤ የገጠመውን ችግር በመፍታት ረገድ ክፍተት አለበት እንደሚያስብልም ተናግረዋል፡፡ \nአቶ አበበ ቋሚ ኮሚቴው ምርጫን በተመለከተ ያቀረባቸው የመፍትሄ ሃሳቦች ላይ የተቀመጡ ሶስት አንቀጾች ላይ የህገ መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ የውሳኔ ሃሳብ ማቅረቡን አስታውቀዋል። \nየውሳኔ ሃሳቡ የህገ መንግስቱ አንቀፅ 54/1 አንቀፅ 58/3 እና አንቀፅ 93 ከህገ መንግስት ዓላማ እና ግቦች እንዲሁም መሰረታዊ መርሆች ጋር ለማስተሳሰር ትርጉም እንዲሰጥባቸው የሚል ህገ መንግስታዊ የመፍትሄ ሃሳብ አቅርበዋል፡፡ \nበቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ የምክር ቤት አባላት ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን የሰጡ ሲሆን፤ በውሳኔ ሃሳቡ ላይ ሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ለምን እንዲሳተፉ አልተደረገም? በህገ መንግስቱ ስለምርጫ በግልጽ የተቀመጠ ውሳኔ ለምን ህገ መንግስታዊ ትርጉም አስፈለገው የሚሉ ጥያቄዎችንም አንስተዋል።\n ሌሎች የምክር ቤቱ አባላት ምክር ቤቱን መበተን፣ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገግ፣ ህገመንግስት ማሻሻልና ህገመንግስታዊ ትርጓሜን መጠቀም እንደሚቻል ማስቀመጣቸውን ጠቁመው፤ ቋሚ ኮሚቴው ህገ መንግስታዊ ትርጓሜን መሰረት በማድረግ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ተገቢነት እንዳለው ተናግረዋል። \nከዚህ ቀደም ሕዝቡ ያላመነባቸው አዋጆችና ህገ መንግስታዊ ማሻሻዎች ይደረጉ እንደነበር ያስታወሱት የምክር ቤቱ አባል አቶ ተስፋዬ ዳባ፤ ህገ መንግስቱን መሰረት አድርጎ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መቃረን ተገቢነት የለውም ብለዋል። \nበህገ መንግስቱ አንቀጽ 102 ምርጫን ማካሄድ የፌዴራል መንግስትና የምርጫ ቦርድ ሥልጣንና ተግባር መሆኑን ጠቁመው፤ ቦርዱ ምርጫን ለማራዘም ያቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ተገቢና ህገ መንግስታዊ ነው፤ ከዚህ ውጭ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ኢ-ህገ መንግስታዊ ናቸው ብለዋል። \nየምክር ቤቱ አባል አቶ ጫላ ለሚ በበኩላቸው፤ ምክር ቤቱ የሚወያይትበት አጀንዳ ሀገርንና ሕዝብን የሚጠቅም እንዲሁም ህገመንግስታዊ መሆኑን አመልክተው፤ ቋሚ ኮሚቴው ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መቀበል ተገቢ መሆኑን ገልጸዋል። \nከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ማብራሪያ የሰጡት አቶ አበበ ጌዴቦ፤ ኮሚቴው የተሰጠውን ሃላፊነት ተቀብሎ ከህገ መንግስቱ ጋር የማይጣረስና አማራጭ የመፍትሄ ሃሳብ ያቀረበ መሆኑን ገልጸው፤ ምክር ቤቱም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቀብሎ እንዲያጸድቅ ጠይቀዋል። \nምክር ቤቱ የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን በተመለከተ የተቀመጡ ሶስት አንቀጾች ላይ የህገ መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አማራጭ መርምሮ በ25 ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።\nአዲስ ዘመን ሚያዝያ 28/2012\nዘላለም ግዛው", "passage_id": "68d0a446648384391ecde5b9910bacba" }, { "cosine_sim_score": 0.520380973815918, "passage": "የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ ስድስተኛ መደበኛ ጉባኤውን ጀመረ።ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅዶች በጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ስለመፈጸማቸው ትኩረት ሰጥቶ እንደሚገመግም ተመልክቷል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ይርሳው ታምሬ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ምክር ቤቱ  የአስፈጻሚ አካሉን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል።ለአስፈጻሚ አካሉና ለዳኝነት ዘርፉ የሚመደበው በጀት በአግባቡ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በመከታተል ያረጋግጣል።ችግር ካለም በክትትልና ቁጥጥር አሰራሩ የእርምት እርምጃ ይወስዳል።የመንግስት ተቋማት በሕብረተሰቡ ዘንድ እርካታ ለመፍጠርና ለልማትና ለመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የተፋጠነ ምላሽ ለመስጠት የተሃድሶ ንቅናቄ ማካሄዳቸውን አስታውሰዋል።በእዚህ ጉባኤም ከተሃድሶው ማግስት የመጡ ለውጦችና የተገኙ መልካም ልምዶች ከዋና ዋና ተግባራት ጋር ተያይዘው እንደሚገመገሙም ጠቁመዋል።በተጨማሪም \"ያለፉት ስድስት ወራት የልማትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት እየተመራ ስለመሆኑ ጉባኤው ትኩረት ሰጥቶ ይመክርበታል\" ብለዋል አፈ ጉባኤው።በስድስት የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት የተቋማት ሪፖርት ቀድሞ እንዲታይ ከመደረጉም በላይ እስከ ቀበሌ ድረስ በተካሄደ የመስክ ምልከታ የተስተዋሉ ችግሮች፣ መልካም ተሞክሮዎችና ስኬቶች ተለይተው ለጉባኤው እንዲቀርቡ ይደረጋል።አቶ ይርሳው እንዳሉት፣ የምክር ቤቱ አባላት ከተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ወደ መረጣቸው ሕዝብ ሄደው በተለያዩ መድረኮች ከ113 ሺህ 400 በላይ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ውይይት በማካሄድ ግብዓት ተሰብስቧል።የተነሱ ችግሮች በየደረጃው ትኩረት እንዲሰጥባቸውም ከሦስት ሺህ 600 በላይ አመራሮች ጋር በመምከር አመራሩ መፍታት የሚችለውን ኃላፊነት እንዲወስድና ከአቅም በላይ የሆኑት የጋራ አቅጣጫ እንዲቀመጥባቸው መደረጉን ገልጸዋል።አቶ ይርሳው እንዳሉት ጉባኤው የክልሉ ሕዝብ የልማት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ በመጣበት ማግስት መካሄዱ ልዩ ያደርገዋል።ምክር ቤቱ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል ሲሆን ከአስፈጻሚ አካሉ ሪፖርት ባሻገር የዳኝነት አካሉና የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች ሪፖርት ቀርቦ እንደሚመከርበት ለማወቅ ተችሏል።በተጨማሪም ጉባኤው የተለያዩ አዋጆችን፣ ውሳኔዎችንና ሹመቶችን ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "b77141a0bf6bcdf8309dd3d319d7dc0c" }, { "cosine_sim_score": 0.5100181102752686, "passage": "ከህወሓት ጋር ለድርድር መቀመጥ የፌዴራል መንግስት በህገ መንግስቱ መሰረት የተሰጠውን ኃላፊነት ማቅለል ነው ሲል የፌዴሬሽን ምክር ቤት አሳሰበ፡፡\nምክር ቤቱ የፌዴራል መንግስቱን ጣልቃገብነት በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል፡፡\nህወሓት በሃገሪቱ መከላከያ ሰራዊት እና በአጎራባቹ የአማራ ክልል ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ ህግና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን እንዲያስከብር ለፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ የሚገባበትን ፍቃድ መስጠቱን ያስታወቀው ምክር ቤቱ አንዳንዶች ህግ የማስከበሩን ዘመቻ እንደ እርስበርስ ጦርነት በመቆጠር ለድርድር ጥሪ አቅርበዋል ብሏል፡፡\nሆኖም ከህወሓት ጋር ለድርድር መቀመጡ “የፌዴራል መንግስቱ ህገ መንግስቱንና የፌዴራል ስርዓቱን ለመጠበቅ የተሰጠውን ህገ መንግስታዊ ኃላፊነት ማቃለል” እንደሆነም ነው ያስታወቀው፡፡\nበብረት የታገዘ አመጽ መቀሰቀስ፣ ከሌሎች ክልሎች ጋር ያሉ ችግሮችን ሰላማዊ ባልሆኑ መንገዶች ለመፍታት መሞከር እና የፌዴራሉን የሰላምና የጸጥታ ሁኔታ ማናጋት የፌዴራል መንግስቱ በክልሎች ጣልቃ እንዲገባ ሊጋበዝ የሚችልባቸው ህገ መንግስታዊ ምክንያች እንደሆኑም ምክር ቤቱ አብራርቷል፡፡\nበትግራይ ክልል የነበረውን ሰራዊት ያጠቃውና የዘረፈው ህወሓትም እነዚህኑ የፌዴራል መንግስቱ ጣልቃ እንዲገባ የሚጋበዝባቸውን ምክንያቶች ያሟላ ህገ ወጥ ድርጊት መፈጸሙንም ነው የገለጸው፡፡\nህገ መንግስታ ስርዓቱን አደጋ ላይ ከጣሉት ከእነዚህ አካላት ጋር መደራደሩ የፌዴራል መንግስቱን ኃላፊነት ማቃለል ይሆናል ሲልም በአጽንኦት ገልጿል፡፡\n“ይህ እንዲሆን የሚፈቅደው ህገ መንግስት በራሱ በህወሓት ንቁ ተሳታፊነት ተዘጋጅቶ መጽደቁንም ማስታወሱ ይጠቅማል”ም ነው ምክር ቤቱ ያለው፡፡\nበዚህ ምክንያት “ህወሓት የፌዴራል መንግስቱን ጣልቃ ገብነት ሊሞግት አልያም እንደራደር ሊል የሚችልበት አግባብ” እንደሌለም አስቀምጧል፡፡\nበተጨማሪም የፌዴራል መንግስቱ ለድርድር ይቀመጥ ማለቱ “ለህወሓት ህጋዊና ሞራላዊ የእኩልነት ደረጃ”ን እንደመስጠት ተደርጎ እንደሚቆጠርም ነው ያስቀመጠው፡፡\nሊደራደሩ የሚችሉበት “ህጋዊም ሞራላዊም አግባብ የለም”ም ብሏል፡፡\nየፌዴራል መንግስቱ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለመታደግ እየሰራ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡\nይህ ሳይሆን ቀርቶ የፌዴራል መንግስቱ ህገ መንግስታዊ ስልጣኑን ተጠቅሞ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለመታደግ ካልቻለ እና መደራደርን ከመረጠ ወደ ፊት እጅግ አደገኛ ሁኔታ እንደሚገጥመው አሳስቧል፡፡\nይህ ማለት ሌሎች የፌዴሬሽኑ አካል የሆኑ የክልል መንግስታት የፌዴራሉን መንግስት ያለ ማንም ከልካይነት መገዳደር እንዲችሉ መፍቀድ ማለት እንደሆነም ነው ምክር ቤቱ “ሊታለፍ የሚችል” እንዳልሆነ በመጥቀስ ያሳሰበው፡፡\n\n", "passage_id": "d2f650fad9368b79d7a44b87b63fe37c" }, { "cosine_sim_score": 0.5077099800109863, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በክልሉ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማውጣት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ። የትግራይ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ የክልሉ መንግስት አዋጁ በተሻሻለው የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ህግ መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ 8 እንዲሁም አንቀፅ 103 ንዑስ አንቀፅ 1 መሰረት መውጣቱን አስታውቀዋል። በዚህም የክልሉ መንግስት ካቢኔ ስራ አስፈፃሚ በትናንትናው እለት ምሽት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ውሳኔዎችን ማሳለፉን ገልፀዋል። ምክትል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል በሰጡት መግለጫም ዝርዝር ውሳኔውን ይፋ ያደረጉ ሲሆን፥ በዚህም መሰረት፤ • በትግራይ ክልል ከገጠር ወደ ከተማ፤ ከከተማ ወደ ገጠር እንዲሁም ከከተማ ወደ ከተማ የሚደረጉ ዝውውሮች ተከልክለዋል። • ህዝብ በብዛት የሚሰበሰብባቸው የገበያ ማዕከላት፤ ማህበራዊ ግንኙነቶች የሚከናወንባቸው እንደ ሰርግ፣ ተስካር እና መሰል ክንውኖች እንዲሁም በክልሉ የሚደረጉ የእግር ኳስ ጨዋታዎች ተከልክለዋል። • የንግድ ተቋማት፣ የመዝናኛ ስፍራዎች፣ ጫት ቤቶች፣ የምሽት መዝናኛ ክለቦች እና ሌሎችን ህዝብ በብዛት የሚሰበሰብባቸው ተቋማት እንዲዘጉ ተወስኗል። • በክልሉ የሚካሄዱ ማናቸውም ስብሰባዎች መታገዳቸውንም ገልፀዋል • የመንግስት ሰራተኞችን በተመለከተም ነብሰ ጡር እና የሚያጠቡ እናቶች፣ እድሜያቸው ለጡረታ የተቃረቡ እና ለረጅም ጊዜ የቆየ የጤና እክል ያለባቸው ሰዎች በቤታቸው ሆነው እንዲሰሩ መወሰኑንም አስታውቅዋል። • መንግስታዊ አገልግሎት የሚሰጡ ቢሮዎችና ጽህፈት ቤቶችን በተመለከተ በሚያወጡ መርሃ ግብሮች ስራቸውን የሚያከናውኑ ይሆናል ብለዋል። ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል በመግለጫቸው በማከልም ውሳኔው በትግራይ ክልል ደረጃ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የተቋቋመ ግብረ ኃይል ያጠናው 22 ጉዳዮችን የያዘ ጥናት ላይ መሰረት ተደርጎ የተወሰነ መሆኑንም ገልፀዋል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተላለፈው ውሳኔዎች ከዛሬ ጀምሮ ለ15 ቀናት የሚቆይ መሆኑንም አስታውቀዋል።", "passage_id": "dafd0a996cd8fc17a3582c05e02f3193" }, { "cosine_sim_score": 0.49308913946151733, "passage": "ምክር ቤቱ በቀረበው ረቂቅ በጀት ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ እንዲጸድቅ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለውሳኔ አስተላልፎታል ።በጀቱ ከዚህ አመት አንጻር ሲታይ የ13 ነጥብ 7 በመቶ እድገት አሳይቷል።የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወሰነው ቀመር መሰረት የፌደራሉ መንግስት ለክልሎች የሚሰጠው የድጋፍ በጀት መጠን መወሰን እንዳለበት አመልክቷል።ከፌደራል በጀት ውስጥ ለመደበኛ ወጪ 68 .8 ቢሊዮን ብር፣ ለካፒታል ወጪ 105 .7 ቢሊዮን ብር፣ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ 87.8 ቢሊዮን፣ እንዲሁም ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ 12 ቢሊዮን ብር እንዲሆን ተመድቧል።በጀቱ ከ2009 እስከ 2013 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ ኢኮኖሚ ፊዚካል ማዕቀፍ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆ ለበጀት ዝግጅት መነሻ በማዕቀፍነት እንዲያገለግል መደረጉንም አመልክቷል።በጀቱ በአግባቡ ለተመደበለት ዓላማ ህግና ስርአትን ተከትሎ በቁጠባ ስራ ላይ እንዲውልና የተጀመረውን ልማት አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችል የገቢ አሰባሰብ ስርአት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ምክር ቤቱ አሳስቧል(ኤፍ ቢ ሲ)።", "passage_id": "f71fd81770d27917d5511cc2e8bcdda0" }, { "cosine_sim_score": 0.49017512798309326, "passage": "የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2012 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 386 ቢሊየን 954 ሚሊየን 965 ሺህ 289 ብር እንዲሆን ውሳኔ አሳለፈ።የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 71ኛ መደበኛ ስብሰባው በ2012 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።በዚህ መሰረትም በ2012 በጀት ዓመት በፌደራል መንግስት ለሚከናወኑ ስራዎች አገልግሎት የሚያስፈልገውን በጀት አፅድቆ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ወቅት ላይ ስራ ላይ ማዋል አስፈላጊ መሆኑና የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወሰነው ቀመር መሰረት የፌዴራል መንግስት በጀት 386 ቢሊየን 954 ሚሊየን 965 ሺህ 289 ብር እንዲሆን ተወስኗል።ከዚህ ውስጥም ለመደበኛ ወጪዎች 109 ቢሊየን 468 ሚሊየን 582 ሺህ 456 ብር፣ ለካፒታል ወጪዎች 130 ቢሊየን 710 ሚሊየን፣ 876 ሺህ 568 ብር ፣ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ 140 ቢሊየን 775 ሚሊየን 506 ሺህ 265 ብር እና ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፅሚያ ድጋፍ 6 ቢሊየን ብር በድምሩ 386 ቢሊየን 954 ሚሊየን 965 ሺህ 289 ብር እንዲሆን ተመድቧል።ምክር ቤቱ በቀረበው ረቂቅ በጀት ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ተቀብሎ ይፀድቅ ዘንድ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ መወሰኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "2be7721d37bc22187581df688107ca70" }, { "cosine_sim_score": 0.4891865849494934, "passage": "አዲስ አበባ፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ ያጸደቀ ሲሆን፤ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ የመፍትሄ ሃሳብ\n እንዲያቀርብ ለህግ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። \nትናንት በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት በተካሄደው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 15ኛ መደበኛ ስብሰባ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ የጠቅላላ\n ምርጫን የተመለከተ የውሳኔ ሃሳብ ማብራሪያ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። ምክር ቤቱም በቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ በመወያየት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫን ማካሄድ አልችልም በማለት ያቀረበውን የውሳኔ\n ሃሳብ በአንድ ተቃውሞ እና በ18 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቆታል። \nወይዘሪት ብርቱካን የውሳኔ ሃሳቡን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፤ በቦርዱ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ የመራጮች ምዝገባ የሚጀምረው ከሚያዚያ 14 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ቢሆንም፤ በሀገሪቱ ውስጥ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሣቢያ በርካታ ህዝባዊ እንቅስቃሴዎች የተገደቡ በመሆኑ የምርጫ ሂደቱን በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ማካሄድ አልተቻለም። ይሄን ተከትሎም የውሳኔ ሃሳቡን ለምክር ቤቱ እንዲያቀርቡ ሆኗል። \nየውሳኔ ሃሳቡን ያደመጡት የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፤ የምርጫ ቦርድ ከዚህ በፊት ምርጫውን ለማካሄድ የሚችልበትን የጊዜ ሰሌዳ በግልጽ ለህብረተሰቡ ማስታወቁን በማስታወስ፤ ወረርሽኙ በዓለምና በአገራችን መከሰቱን ተከትሎ መንግሥት ቅድሚያ ለሕዝብና ለሀገር በሚል በርካታ እርምጃዎችን እየወሰደ ባለበት በዚህ ወቅት ቦርዱም ከዚህ ጊዜ ምርጫ ማካሄድ እንደማይቻል መግለጹ ተገቢ እንደሆነ ተናግረዋል። \nይሄን ተከትሎም ምክር ቤቱ ባብላጫ ድምጽ ያጸደቀውን የውሳኔ ሃሳብ፣ መርምሮ የመፍትሄ ሃሳብ እንዲያቀርብበት ለህግ፣ ፍትህና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ\n ኮሚቴ ውሳኔ ቁጥር 8/2012 ሆኖ በ3 ተቃውሞ እና በ7 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ መርቶታል። \nምክር ቤቱ በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ከማጽደቁም በተጨማሩ፤ ሌሎች ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።፡ በዚህም መሰረት፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳዑዲ የልማት ፈንድ መካከል ለሁለተኛው አገር አቀፍ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ ሳኒቴሽንና ሃይጂን ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። \nኢትዮጵያ ከኮሪያ ኤክስፖርት – ኢምፖርት ባንክ ጋር ለአዳማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የልህቀት ማዕከል መመስረቻ፤ ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ለደብረ ማርቆስ – ሞጣ የመንገድ ሥራ ማሻሻያና ማሳደጊያ ፕሮጀክት፤ ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ለቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል። የኤሌክትሮኒክስ ትራንዛክሽንን ለመደንገግ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። ለመረጃዎቹ ኢቢሲ እና ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንን ዋቢ አድርገናል።ገጽ አዲስ ዘመን ሚያዝያ 23/2012\nበጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "88e70bbac0b35a4f44d3c4b05dff155c" }, { "cosine_sim_score": 0.4872422218322754, "passage": "የኢህአዴግ ምክር ቤት የ2008 የቀሪ ጊዜያት የትኩረት አቅጣጫዎችንና ውሳኔዎችን በማስተላለፍ መደበኛ ስብሰባውን አጠናቀቀ።ምክር ቤቱ የ2008 የድርጅትና የመንግስት ስራዎች እቅድ ያለፉት ወራት አፈጻጸም በመገምገም የቀሪ ጊዜያት አቅጣጫዎችንና ውሳኔዎችን በማስተላለፍ ለሁለት ቀናት ያካሄደውን መደበኛ ስብሰባ ማምሻውን አጠናቋል።ህዝቡ የሉአላዊ ሥልጣን ባለቤትነቱን የሚያረጋግጥባቸው የህዝብ ምክር ቤቶች ህግ ከማውጣት፣ አስፈፃሚውን አካል ከመከታተልና ከመቆጣጠር አንፃር አበረታች እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንደሚገኙ በመገምገም በቀጣይ አቅማቸውን ለማጎልበት የሚያስችል አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡የሚዲያ ተቋማት በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች የጋራ መግባባት በመፍጠር ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታው ሚናቸውን በብቃት ይወጡ ዘንድ የአቅም ግንባታ ሥራ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባም ምክር ቤቱ አፅንኦት ሰጥቶታል።በህጋዊና በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ምክር ቤት እያደረጉት ያለውን ተሳትፎ ለማጠናከር የሚያስችሉ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተመልክቷል፡፡ምክር ቤቱ በ2008 በጀት አመት የ11 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ከተቀመጠው ግብ አኳያ የእቅድ አፈጻጸሙን በአትኩሮት በመገምገም የቀሪ ጊዜያት አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡ከባለፈው ዓመት ጀምሮ በአንዳንድ የአገራችን አካባቢዎች የተከሰተው ኤልኒኖ በግብርና ዕድገት ላይ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ የበለጠ ለመቀነስ በቀሩት ወራት በበልግ እና የመኽር ዝናብ ግብርና፣ የአርሶ አደር የመስኖ እና የግል ባለሃብቶች እርሻ ሥራዎች የላቀ አፈፃፀም ለማስመዝገብ መረባረብ እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥቶታል፡፡በማኑፋክቸሪንግ፣ በኮንስትራክሽንና በአገልግሎት ዘርፎች የሚታየው እንቅስቃሴ ተጠናክሮ የቀጠለ በመሆኑ ለዕድገቱ መልካም አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው የሚጠበቅ መሆኑን ተመልክቷል፡፡የኢኮኖሚ ዕድገቱን በትክክል መገመት የሚቻለው የበጀት ዓመቱ ከተጠናቀቀ በኋላ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የባለፉት ወራት አዝማሚያዎች እንደሚያሳዩት ኢኮኖሚው በያዝነው አመትም ፈጣን ዕድገት እንደሚያስመዘግብ የሚጠበቅ መሆኑን ምክር ቤቱ አመላክቷል፡፡በማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ተግባራዊ በተደረጉ የፊሲካልና የገንዘብ ፖሊሲዎች እንዲሁም በተወሰዱ እርምጃዎች የዋጋ ንረቱ በነጠላ አሃዝ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ መቻሉን የገመገመው ምክር ቤቱ፥ የተረጋጋ የዋጋ ግሽበትን ጠብቆ ለማስቀጠል ጥብቅ የሞኒተሪና የፊስካል ፖሊሲዎችን ማስቀጠል እንደሚገባም አመላክቷል፡፡ኤክስፖርትን በመጠን፣ በጥራት እና በዓይነት በማሳደግ የወጪ ንግድ አፈፃፀሙን ለማሻሻል በቀጣይ ትኩረት የሚሰጠው መሆኑን ምክር ቤቱ አስምሮበታል፡፡ ኢንዱስትሪ ዞኖችና ኢንዱስትሪ ፓርኮች በተቀመጠላቸው ዕቅድ መሠረት ተጠናቀውና አስፈላጊው መሠረተ ልማቶች ተሟልተውላቸው ወደ ሥራ እንዲገቡ የማድረግ ሥራም እንደሚሰራ አመላክቷል፡፡በማህበራዊ ልማት ዘርፍ በጤናና ትምህርት እንዲሁም የመንገድ፣ የባቡርና ሌሎች የመሠረተ ልማት ሥራዎችን አፈፃፀም በጥልቀት የገመገመው ምክር ቤቱ፥ በቀሪው ጊዜያት ሥራዎቹ ተጠናክረው የሚቀጥሉበትን አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡መንግስት 16 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድቦ ድርቁ ባጠቃቸው አከባቢዎች ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የተቀናጀ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የተመለከተው የኢህአዴግ ምክር ቤት፥ በቀጣዮቹ ወራትም ድርቅን በዘላቂነት ለመከላከል የሚያስችሉ ሥራዎች ከእለት ደራሽ የእርዳታ ሥራዎች ጋር ተቀናጅተው መተግበር እንዳለባቸው አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡የኢህአዴግ አመራርና አባላት እንዲሁም መላው ህዝብ የተጀመረውን ልማት ቀጣይነቱን በማረጋገጥና መልካም አስተዳደር ለማስፈን የተጀመሩ ሥራዎችን በማጎልበት የግንባር ቀደምትነት ሚናቸው አጠናክረው እንዲቀጥሉም ድርጅቱ ጥሪውን አቅርቧል።", "passage_id": "1763ed4c9271659d59dceb1f8365a5dd" }, { "cosine_sim_score": 0.48449480533599854, "passage": ":- የህዝብ ተወካዮች ምክር የኦዲት ግኝትን ተከትሎ ተጠያቂነት እንዲኖር የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሐሳብ አፀደቀ። የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በበጀት ዓመቱ 1 ሺ 653 ምርመራ ሲያካሂድ መቆየቱን አስታውቋል አምስተኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው አራተኛ ዓመት የሥራ ዘመን አርባ ስድስተኛ መደበኛ ስብሰባ የመንግሥት ወጭ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን የኦዲት ግኝት ተከትሎ ተጠያቂነት እንዲኖር የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሐሳብ በሁለት ድምጸ ተአቅቦ በድምጽ ብልጫ አጽድቋል። የውሳኔ ሐሳቡ የጸደቀው በአብዛኞቹ ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች የሀብት አስተዳደርና አጠቃቀም መንግሥት ከዘረጋው አሠራርና ሥርዓት ያፈነገጡ በመሆናቸው ነው። የመንግሥት ወጭ\nአስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ መሐመድ የሱፍ የውሳኔ ሐሳቡን አስፈላጊነት አስመልክተው እንደተናገሩት፤ የዋና ኦዲተር ግኝትን ተከትሎ በባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ላይ የእርምት እርምጃና ማስተካከያ እንዲካሄድ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ተግባራዊ እየተደረጉ አይደለም። ከዚህም በኋላ ወደ ተግባር ሊገባ እንደሚችል ምንም መተማመኛ የለም። በመጋቢት ወር ባለበጀት መሥሪያ ቤቶቹ በተገኙበት የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ችግሩን ለመቅረፍ አቅጣጫ ቢያስቀምጡም ተግባራዊ ባለመደረጉ ችግሩ እየገዘፈ መጥቷል። ለዚህ ደግሞ የኦዲት ግኝቱን ተከትሎ የማስተካከያ እርምጃ በማይወስዱ ሃላፊዎች ላይ የተጠያቂነት እርምጃ አለመወሰዱ ዋናው ምክንያት ነው። በመሆኑም እርምጃዎች በመንግሥት በኩል እንዲወሰዱ የውሳኔ ሐሳብ እንዲቀርብ በምክር ቤቱ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የውሳኔ ሐሳቡ ቀርቦ ፀድቋል። የውሳኔ ሐሳቡም ለሀብት ብክነት ምክንያት የሆኑ አሠራሮችንና ሕግን ያልተከተሉ የመንግሥት ወጪዎች ላይ መንግሥት አስቸካይ እርምጃ እንዲወስድ፤ ከዚህ ቀደም የተፈፀሙ የሀብት ብክነትና ምዝበራ እንዲሁም የአሠራርና የሕግ ጥሰት በተመለከተ በሕግ አግባብ እርምጃ ተወስዶ የህዝብና የመንግሥት ገንዘብ እንዲመለስ እንዲደረግ፤ ሕግና አሠራርን የጣሱ በየደረጃው የሚገኙ ሃላፊዎች ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ፤ ሕግና አሠራር ያልተዘረጋላቸው ጉዳዮች የኦዲት ግኝቶችን መነሻ በማድረግ በኦዲት የማሻሻያ አስተያየቶች መሰረት እርምጃ እንዲወሰድ ሲሆን፤ ለዚህም የሚያስችለውን ግልጽ መርሐ ግብር መንግሥት እንዲያዘጋጅና የተወሰደውን እርምጃና የተገኘውን ውጤት በየሦስት ወሩ ለምክር ቤቱ እንዲያቀርብ የሚያስችል እንደሆነ ሰብሳቢው ተናግረዋል። በዕለቱ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የበጀት ዓመቱን የአስራ አንድ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የተጠቃለለ ሪፖርት አቅርቧል፡፡ በበጀት ዓመቱ ተቋሙ 1 ሺ 403 የአቤቱታ መዝገቦችን እና ከ2010 ዓ.ም የዞሩ 250 መዝገቦች ላይ ምርመራ ሲያካሂድ መቆየቱን ዋና እንባ ጠባቂው ዶክተር እንዳለ ሃይሌ ተናግረዋል። እንደ ዋና እንባ ጠባቂው ማብራሪያ፤ ምርመራ ከተካሄደባቸው 1 ሺ 653 መዝገቦች መካከል ለ1\nሺ 347ቱ እልባት መስጠት ተችሏል። ቀሪዎቹ 306 መዝገቦች ምርመራቸው በሂደት ላይ መሆኑንም ጠቁመዋል። ይሄ እንዳለ ሆኖ የ 41 መዝገቦችን ውሳኔ\nበተመለከተ ተቋሙ የሰጠውን የመፍትሄ ሐሳብ ተግባራዊ ያላደረጉ አስፈፃሚ አካላት በመኖራቸው ጉዳዩን በምክር ቤቱ ለሕግ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ማስተላላፋቸውንም አስታውሰዋል። የቋሚ ኮሚቴው\nዋና ሰብሳቢ ወይዘሮ\nየሺመቤት ነጋሽ በበኩላቸው\nተፈፃሚ ባልሆኑት ጉዳዮች\nላይ እንዲሁም በሎጀስቲክና\nበጀት ረገድ ተቋሙ\nየገጠሙትን ችግሮች ለመቅረፍ\nምክር ቤቱ እንደሚሠራ\nበመግለጽ፤ ስለ እንባ\nጠባቂ ተቋም የሥራ\nድርሻ በህዝቡ ዘንድ\nብቻ ሳይሆን በመንግሥት\nአመራር አካላትም በኩል\nያለው ግንዛቤ ዝቅተኛ\nበመሆኑ ግንዛቤ ማስጨበጥ\nላይ ብዙ መሥራት\nእንደሚጠበቅ አሳስበዋል። በተጨማሪም\nተቋሙ በክልል ያሉ ቅርንጫፎቹን ቁጥር መጨመርና\nአሁን ያሉትንም በሰው\nሃይልና በግብአት በማጠናከር\nያለውን ክፍተት ለመቀነስ\nመሰራት እንዳለበት አስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን ሰኔ 14/2011", "passage_id": "55c3f68a861d979949d74583604f70f2" }, { "cosine_sim_score": 0.4712122082710266, "passage": "የትግራይ ክልል ምክር ቤት አምስተኛ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን ነገ ማካሄድ እንደሚጀምር የምክር ቤቱ ሕዝብ ግንኙነትና ኮንፍረንስ አገልግሎት ዳሬክቶሬት አስታወቀ፡፡የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ ታረቀ እንደገለጹት፤ምክር ቤቱ ጉባኤውን የሚያካሂደው ከጥር 25 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት ነው።በጉባኤውም የክልሉ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚን የስድስት ወራት ሪፖርት እንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድቤትና ዋና ኦዲተር ሪፖርትን አዳምጦ ከተወያየ በኋላ ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አቶ ሙሉጌታ አመልከተዋል።ከዚህ በተጨማሪ  በጉባኤው አዳዲስ አዋጆች እንደሚፀድቁ ይጠበቃል ነው ያሉት።ለምክር ቤቱ ከሚቀርቡ ስድስት አዋጆች መካከል የቴምብር ቀረጥ አከፋፈል ግልጽና ፍትሀዊ ለማድረግ የቀረበ አዋጅ እንደሚገኝበት አቶ ሙሉጌታ ገልጸዋል።ምክር ቤቱ መሬት ለሌላቸው ወጣቶችና ለአርሶ አደሮች የግብርና ፓኬጅ ማስፈጸሚያ ከደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ የ450 ሚሊየን ብር የብድር ዋስትና ለመስጠት የቀረበ አዋጅን ተመለክቶ እንደሚያጸድቅም ነው የጠቆሙት፡፡ለመጪው የመኸር ወቅት አገልግሎት የሚውል የአፈር ማዳበሪያ መግዣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ975 ሚሊየን ብር የብድር ዋስትና ለመስጠት የቀረበ አዋጅም ለምክር ቤቱ ቀርቦ ይጸድቃል ተብሏል።ምክር ቤቱ በጉባኤው በዳኞች ሹመትና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ እንደሚያፀድቅ አቶ ሙሉጌታ ገልፀዋል።(ኢዜአ)", "passage_id": "9f59130ae78f51f8ae461f1abcbcad85" } ]
31f897b3c77b7ac6e87e10d81f7a70fa
222c77a2482855da801ae9f362f45559
የኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንትና የእንግሊዝ የዓለም አቀፍ ልማት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩኒሌቨር ኩባንያን ጎበኙ
የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ልማት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሎክ ሸርማ በኢስተርን እንደስትሪ ዞን የሚገኘውን የዩኒሌቨር ኩባንያን ጎብኝተዋል፡፡አቶ ሽመልስ አብዲሳና የብሪታኒያ የዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ በኢንዱስትሪ ዞኑ ባደረጉት ጉብኝትም የዩኒሊቨር ኩባንያ ስራዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል።ዓለም አቀፍ ተቋም የሆነው ዩኒሊቨር ኩባንያ በዱከም በሚገኘው ኢስተርን ኢንደስትሪያል ዞን ውስጥ ለምግብነት እና ለመዋብያነት የሚያገለግሎ ምርቶችን እያመረተ ለገበያ በማቅረብ ላይ ይገኛል።ኩባንያ ኢስተርን ኢንደስትሪያል ዞን ባለው ፋብሪካም ከዚህ ቀደም ክኖር የምግብ ማጣፈጫ፣ ላይፍ ቦይ የንፅህና መጠበቂያ ሳሙና እና ቫዝሊን ሎሽን እያመረተ ይገኛል። (ምንጭ:-የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ0
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23912/
[ { "cosine_sim_score": 0.3169759511947632, "passage": "በውሃ ሀብት አጠቃቀም ላይ የሚያተኩረውና በናይሮቢ ለአለፉት ሦስት ቀናት ሲደረግ የነበረው ብሉ ኢኮኖሚ ኮንፍረንስ ዛሬ ተጠናቋል። በኮንፍረንሱ ላይ ከ184 ሀገራት የተወጣጡ ዲፕሎማቶችና የመንግሥት ኃላፊዎች እንደተሳተፉበት የዝግጅቱ አስተባባሪርዎች ገልፀዋል።ኢትዮጵያም በኮንፍረንሱ ላይ ያላትን ልምድ ለተሳታፊዎች እንዳጋራች በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአሜርካ ድምፅ ገልፀዋል። ", "passage_id": "3c1c924a8ad874e66e22e7e8e2dcbc35" }, { "cosine_sim_score": 0.30911076068878174, "passage": "የእንግሊዝ ፓርላማ አባላት በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የጤና ኤክስቴንሽን ሥራዎችን መነሻ በማድረግ ከመስከረም 17 እስከ 21 ቀን 2008 ዓ.ም. ድረስ የሚቆይ ጉብኝት በማድረግ ላይ መሆናቸው ታወቀ፡፡ በጉብኝታቸው በሕፃናት ጤና ክብካቤና በሕፃናት ሞት ቅነሳ ተግባራት ላይ እንደሚመክሩ ታውቋል፡፡ሪፖርተር ከዓለም ጤና ድርጅት ባገኘው መረጃ መሠረት፣ በዶ/ር ፊሊፓ ዊፎርድ እንዲሁም በጆናታን ኦትስ የተመራው የእንግሊዝ ፓርላማ አባላት ቡድን፣ አገሪቱ በሚሊኒየሙ የልማት ግቦች አፈጻጸም ላይ ያሳየችውን ውጤቶች፣ በሴት የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የተከናወኑ ተግባራት ለመገምገም ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እስከ ክልል የጤና ቢሮዎች ድረስ ተዘዋውሮ እንደሚያነጋግር ታውቋል፡፡ሰኞ መስከረም 17 ቀን 2008 ዓ.ም. በመስቀል በዓል ቀን ከዓለም የጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ጽሕፈት ኃላፊዎች ጋር በፖሊዮ በሽታ ላይ የተነጋገረው የዶ/ር ዊትፎርድ ልዑክ፣ ኢትዮጵያ ዳግመኛ በማገርሸት ለበርካቶች ሥጋት የሆነውን ፖሊዮ ለመግታት ያደረገችው ጥረት ትልቅ እንደነበር በዓለም ጤና ድርጅት በኩል ተገልጾላቸዋል፡፡በዚህ ወር ከፖሊዮ በሽታ ነፃ መሆኗ በዓለም ጤና ድርጅት የታወጀላት ናይጄሪያን ጨምሮ ኢትዮጵያና ሌሎች አገሮች፣ ፖሊዮን ከአፍሪካ ለማጥፋት ብርቱ ተግባር እንደፈጸሙ ተነግሮላቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶ/ር ፒዬር ፕፔሌ፣ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ የዓለም ጤና ድርጅት ፖሊዮ አስተባባሪ ዶ/ር ሳም ኦኪሮር ከእንግሊዝ የፓርላማ አባላት ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ኢትዮጵያን ከሌሎች አገሮች ጋር በመሆን ፖሊዮን ከአፍሪካ ቀንድ ለማስወገድ መልካም የሠሩ በማለት ገልጸዋታል፡፡ይሁንና የፓርላማ አባላቱ በአብዛኛው በፌደራልና በክልሎች እየተተገበሩ የሚገኙ ብሔራዊ የጤና ክብካቤ ሥርዓቶችንና ማኅበረሰብ አቀፍ የጤና ፕሮግራሞችን መከታተል የጉብኝታቸው ዋናው ዓላማ መሆኑ ቢገለጽም፣ በሌሎችም ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር እንደሚነጋገሩ ይጠበቃል፡፡ ይህ ቢባልም ግን ከመንግሥት ወገን ስለፓርላማ አባላቱ ጉብኝት የተሰጠ ማብራሪያ የለም፡፡ዶ/ር ዊትፎርድ ከ25 ዓመታት በላይ በሕክምና ሙያ ያገለገሉና ከጥቂት ወራት በፊት በእንግሊዝ በተካሄደው ምርጫ የስኮትላንድ ብሔራዊ ፓርቲን በመወከል ፓርላማ የገቡ ሴት ናቸው፡፡ አብዛኛው ፖለቲካዊ ሥራቸው በጤና መስኮች ላይ ያተኮረ በመሆኑም የፓርቲያቸው የጤና ዘርፍ ቃል አቀባይ በመሆንም እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡", "passage_id": "c27ce94bf8c8c37b0fd5d953b8819b5c" }, { "cosine_sim_score": 0.30905890464782715, "passage": "የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት/አይ. ኤም .ኤፍ/ ዋና ዳይሬክተር ክሪስቲን ላጋርድ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገቡ።ዳይሬክተሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም ተከስተ፣ የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዢ ዶክተር ዮሐንስ አያሌው፣ የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎች እንግዶች አቀባባል አድርገውላቸዋል።ዛሬ ይፋዊ የሥራ ጉብኝታቸውን ጀምረዋል፡፡የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም ተከስተ የዋና ዳይሬክተሯ ጉብኝት ዓላማ ኢትዮጵያ በኢኮኖሚው ዘርፍ እያስመዘገበች ያለውን እድገት ለመረዳት መሆኑን ገልጸዋል።በተጨማሪም ጉብኝቱ  ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት እውቅና የሚሰጥና ከተቋሙ ጋር ያላትን ትብብር የሚያጠናክር እንደሆነም አስረድተዋል።ዋና ዳይሬክተር ክርስቲን ላጋርድ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና ከተለያዩ የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ኃላፊዋ በአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽንና የአፍሪካ ህብረት ተገኝተው ንግግር የሚያደርጉ ሲሆን፤ የዱከም የኢንዱስትሪ ፓርክንና የሃምሊን የፌስቱላ ሆስፒታልን እንደሚጎበኙ ታውቋል።ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አባል የሆነችው የዛሬ 72 ዓመት እ.ኤ.አ. ታህሳስ 27 ቀን 1945 ሲሆን፤ ከድርጅቱ 189 አባል አገሮች አንዷ ናት።ባለፉት 72 ዓመታት በተለይም እ.ኤ.አ. ከ1996 – 2010 ባሉ ዓመታት፣ ኢትዮጵያ በዓለም የገንዘብ ድርጅት አማካኝነት ልዩ የብድርና የቴክኒክ እርዳታ እንዲሁም የውጭ ዕዳ ጫና ቅነሳና ስረዛ ድጋፍ አግኝታለች።(ኢዜአ)", "passage_id": "5bee087bb3c0c80098477cca98851d36" }, { "cosine_sim_score": 0.3065733015537262, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከኤምቲኤን የስራ ኃላፊዎች ጋር ኩባንያው በኢትዮጵያ መሰማራት በሚችልበት ሁኔታ ተወያዩ።በውይይቱ የኩባንያው ሀላፊዎች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ውስጥ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አስታውቋል።ኩባንያው የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በከፊል ወደ ግል ለማዞር እንቅስቃሴ መጀመሩን ተከትሎ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂው ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየቱ ተነግሯል።ዶክተር ሙላቱ የመንግስት ድርጅቶቹ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ወደ ግል የማዞር ሂደቱ ነፃና ግልፅ በሆነ መንገድ የሚካሄድ እና የሀገሪቱን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ እንደሚሆን ከኩባንያው ሀላፊዎች ጋር በተወያዩበት ወቅት ገልፀዋል።እንዲሁም በፕራይቬታይዜሽን ሂደቱ በሌሎች ሀገራት የተከሰቱ ችግሮች እንዳይደገሙ በትኩረት እንደሚሰራ ገልጸዋል ፡፡( ምንጭ:የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት) ", "passage_id": "ed2dd9fdd9f5eff88921aeb22cfba4e3" }, { "cosine_sim_score": 0.3025128245353699, "passage": "‘ቻይና ፋውንዴሽን ፎር ፖቨርቲ አሊቬሽን’ በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ቢሮ መክፈቱን የተመለከተ መርሃግብር ተካሂዷል።በመርሃግብሩ ላይ በኢትዮጵያ የቻይና መንግሥት ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ታን ጂያን ኢትዮጵያ ድህነትን ለመቀነስና ኢኮኖሚዋን ለማሻሻል ይፋ ያደረገችውን አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው እውን እንዲሆን የቻይና መንግሥትና ሕዝብ እንደሚደግፉት አስታውቀዋል፡፡  ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግብን ለማሳካት የምታደርገውን ጥረትና በቅርቡ ይፋ ያደረገችውን የአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሐ ግብር የቻይና መንግሥትና ሕዝብ ለማገዝ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።በፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ምክትል ፕሬዝዳንት ዋንግ ሺንዙይ በበኩላቸው ፋውንዴሽኑ ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ ከሚሠሩ አገር በቀልና ዓለም አቀፍ ግብረሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባባር በትምህርት ቤት ምገባ፣ በንጹህ ውሃ አቅርቦትና በሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ በ74 ሚሊዮን ብር ወጪ 27 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ ማድረጉን ተናግረዋል።‘ቻይና ፋውንዴሽን ፎር ፖቨርቲ አሊቬሽን’ በቀጣይ የዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ኢትዮጵያ በትምህርት፣ በንጹህ መጠጥ ውሃና ሃይጅን፣ በኢኮኖሚ ዕድገት ያስቀመጠችውን ግብ ዕውን እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሠሩ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አስረድተዋል።ፋውንዴሽኑ ቢሮውን በኢትዮጵያ መከፈቱን ይፋ ባደረገበት ወቅት ‘ፓንዳ ፓክ’ ብሎ በሰየመው ግብረ ሰናይ መርሐ ግብር 43 ሺህ የደብተር ቦርሳዎች ከትምህርት ቁሳቁሶቹ ጋር ለተለያዩ አገር በቀል ግብረሰናይ ድርጅቶች አስረክቧል።ፋውንዴሽኑ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ በሚያንማር፣ ኔፓል፣ ሱዳን ኡጋንዳ እና ካምቦዲያ ዘላቂ ፕሮጄክቶችን ከፍቶ እየሰራ ነው፡፡ኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩበትን 50ኛ ዓመት በተያዘው ዓመት ለማክበር በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ አምባሳደሩ ጠቁመዋል። የቻይና መንግሥት ባለፉት 50 ዓመታት ከመሠረተ ልማት ግንባታና ከኢንቨስትመንት ትብብር በተጨማሪ በርካታ የሰብዓዊ ልማት ድጋፎችን ለኢትዮጵያ ማድረጉን አስረድተዋል።     ", "passage_id": "42236944c5eb3169b79c3f1fc7cafb0e" }, { "cosine_sim_score": 0.28889816999435425, "passage": " – የኢትዮጵያ ልማት በአእምሯዊ ንብረት መደገፍ እንዳለበት የአለም አቀፉ አእምሯዊ ንብረት ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፍራንሲስ ጌሪ አስታወቁ።ዳይሬክተሩ የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት ማታ አዲስ አበባ ገብተዋል።አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዴኤታ በአቶ መሐሙዳ አህመድ ጋአስ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዳይሬክተር በአምባሳደር ነጋሽ ክብረትና በኢትዮጵያ አእምሮአዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር በአቶ ብርሀኑ አዴሎ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።ዋና ዳይሬክተሩ ዶክተር ፍራንሲስ ጌሪ በአቀባበል ስነስርአቱ ላይ እንደተናገሩት ዓለማችን በቴክኖሎጂ እየረቀቀች የመምጣቷ ሚስጥር በአእሞአዊ ንብረት ዘርፍ የሚደረገው ልማትና ጥበቃ ነው፡፡    ኢትዮጵያ በልማት እያደጉ ካሉ አገራት መካከል አንዷ መሆኗን ጠቅሰው ይህ ልማት በአእምሯዊ ንብረት መደገፍ አለበት ብለዋል።የአለም አእምሯዊ ንብረት ድርጅት የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት የተለያዩ ፕሮጀክቶች እንዲቀረፁና ተግባራዊ እንዲሆኑ ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን ገልፀዋል፡፡በኢትዮጵያ  የሚያደርጉት ይፋዊ የስራ ጉብኝትም የተጀመሩትን ፕሮጀክቶች ያሉበትን የአተገባበር ደረጃ በመገምገም በቀጣይ ስራዎች ዙሪያ ውይይት ለማድረግ እንደሆነ ገልፀዋል።    የአእምሯዊ ንብረት ጀማሪ አካዳሚ፣ የቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ድጋፍ ማእከል ሮጀክት ቲ አይ ኤስ ሲ፣ የቢሮ አውቶሜሽን፣ የብሄራዊ ምሁራዊ ንብረት ፖሊሲ ማሳደግ፣ ተስማሚ ቴክኖሎጂዎች መፍጠር እና መጠቀም የተሰኙ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ ውስጥ የተጀመሩና በመተግበር ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ናቸው።    ዋና ዳይሬክተሩ በቆይታቸው ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝና ከሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመገናኘት በአእምሯዊ ንብረት ዘርፍ እና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።    እንደ ኢዜአ ዘገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም በመገኘት ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣጡ ምሁራንና ኃላፊዎች ገለፃ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።    ", "passage_id": "b30991445e9edb819e26a66d022138a8" }, { "cosine_sim_score": 0.28779664635658264, "passage": "ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንውሚ አዴሲናን ጋር በፅህፈት ቤታቸው ተወያዩ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግሥትን ቀዳሚ የልማት ትኩረት እና ፍላጎትን ለሬዝዳንቱ አብራርተዋል፡፡የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲናን በበኩላቸው ባንኩ ለኢትዮጵያ በግብርና እና በማህበራዊ ዘርፎች ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀዋል፡፡(ምንጭ፡-የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)", "passage_id": "7ec8711e90e2c2de35f050cb0da0f9e2" }, { "cosine_sim_score": 0.287151038646698, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ የተመራ ልዑክ በሲዳማ ክልል የማዕድን ቁፋሮ የሚካሄድባቸውን ስፍራዎች በዛሬው እለት ጎብኝቷል።ኢንጂነር ታከለ በጉብኝታቸው ከሀዋሳ 180 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የገናሌ ወንዝ ገባር በሆነው በሎጊታ ወንዝ ዳር ወርቅ ለማውጣት በሂደት ላይ የሚገኘውን የሲዳማ ጎልድ ማይኒንግ ኩባንያን መመልከታቸውን በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ አስታውቀዋል።ኩባንያው በአካባቢው ተወላጆችና ነዋሪዎች ባለቤትነት የሚመራ እና የሚበረታታ ነው ያሉት ሚኒስትሩ፥ የወርቅ ፋብሪካው ከሁለት ወር በኋላ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ እንደሚጀምርም ገልፀዋል።ይሁን እንጅ አካባቢው ከፍተኛ የመንገድና የመሰረተ ልማት ችግር ያለበት በመሆኑ ችግሩን መፍታት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ጋር መወያየታቸውንም ገልጸዋል።በስፍራው ከመሰረተ ልማት ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴርም ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።“የማዕድን ኢንዱስትሪው በሚገባው መጠን እንዲያድግ፣ ዘርፉም ለሃገሪቱ ዕድገት የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ቴክኖሎጂና የሰው ዕውቀት በማከል በኢንዱስትሪ ደረጃ እንዲያድግ ማስቻል ይገባል” ብለዋልም ኢንጂነር ታከለ።", "passage_id": "45096b48b53ba5d42c855b86b655b39d" }, { "cosine_sim_score": 0.2870533764362335, "passage": "ታሪካዊው የአባ ጅፋር ቤተ መንግሥት ከእርጅና ብዛት በመጎዳቱ እድሳት እንደሚያስፈልገው ተደጋጋሚ ጥሪ መቅረቡ ይታወሳል። ዩናይትድ ስቴትስ ከኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል መንግሥትና ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር ተባብረው እድሳቱን ለማካሄድ በተስማሙት መሠረት ፕሮዤው ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።ጅማ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክል ሬይነር መገኘታቸውን ጠቅሶ ባልደረባችን ሙክታር ጀማል ተከታዩን ዘገባ ልኳል።። ", "passage_id": "6294e2e028a1c8132b26cd319acca7c2" }, { "cosine_sim_score": 0.28638437390327454, "passage": "አዳማ ከተማ በቢራ ምርቶቹ ከሚታወቀው ዩናይትድ ቢቨሬጅስ ጋር ይፋዊ የውል ስምምነት ሐሙስ ያደርጋል።የመጠጦች አምራች ኩባንያው አንበሳ ቢራን ለገበያ በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን የፊታችን ሀሙስ በአዳማ ሮቢ ሆቴል የሚድያ አካላት በተገኙበት ከአዳማ ከተማ ክለብ ጋር የአምስት ዓመት የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት የሚፈፅም ይሆናል። የስፖንሰር ሺፑ ዋና አላማ ቡድኑን እና የኢትዮጵያ ስፖርትን መርዳት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን በውስጡ ያካተታቸው ጉዳዮች ሀሙስ በሚኖረው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ይገለፃል ተብሏል።© ሶከር ኢትዮጵያ", "passage_id": "b1a6591037287d244d1b59b46b24bd7b" }, { "cosine_sim_score": 0.28605255484580994, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጀምስ ደድሪጅ ጋር በሁለትዮሽ የሃገራቱ ግንኙነት መጠናከር እና ሌሎች የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የሚገኙትን የብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጀምስ ደድሪጅን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።በዚህ ወቅትም በሁለትዮሽ የሃገራቱ ግንኙነት እና በሌሎች የጋራ ጉዳዮች ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡ከዚህ ባለፈም የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝን ለመዋጋት በሚደረግ ትብብርና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ወረርሽኙን ለመከላከል በርካታ ጠንካራ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።", "passage_id": "f4ba7c8abba73b315c8c8d5b89d7ea07" }, { "cosine_sim_score": 0.2768329083919525, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ የስልክ ውይይት አካሄዱ። የውጭ ጉዳይ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት በትግራይ ክልል እያካሄደ ስለሚገኘው ዘመቻ ለቲቦር ናዥ ገለፃ አድርገዋል። የህወሃት ወታደራዊ አቅም ሲጠፋ ፣ ጥቃት የተፈፀመባቸውን የመከላከያ ሰራዊት አባላት ነፃ ሲወጡ እና በክልሉ የህግ የበላይነት ሲረጋገጥ ዘመቻው እንደሚያበቃ ለአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትሩ ገልፀዋል። እንዲሁም በትግራይ ክልል መንግስት ስላወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እና ከአዋጁ ጋር ስለተያያዙ ስራዎችም ገለፃ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ቲቦር ናዥ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ሰላም በቀጠናው ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በስኬት በመጠናቀቁም ለቲቦር ናዥ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።", "passage_id": "d7a11bb023ca496a384a466d44c1b154" }, { "cosine_sim_score": 0.2739502787590027, "passage": "ዶክተር ቴድሮስ ኣድሓኖም ለዓለም ጤና ድርጅት የሚያስፈልጉ መሪ መሆናቸውን የዩ ኤስ አይ ዲ የቀድሞ አማካሪ ገለጹ ፡፡የዩ ኤስ አይ ዲ የቀድሞ አማካሪና በአሁኑ ጊዜ ደግሞ  ዓለም ዓቀፍ የልማትና ማህበራዊ ጉዳይ ፕሮጀክቶችን  በግላቸው የሚያማክሩት ኒኮሌ ሺይግ ሁፊንግተን በተሰኘው ድረ ገጽ ባሰፈሩት ጽሁፍ የቀድሞው የኢፌዴሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስትርና  የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ዶክተር ቴድሮስ ኣድሓኖም ለዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተርነት የሚመጥኑ ተወዳዳሪ ናቸው ብለዋል፡፡የዓለም ጤና ድርጅት በታሪኩ  እንደ እርሳቸው በተሻለ መልኩ ሊመራ የሚያስችል እውቀት፣ ክህሎትና የስራ ልምድ ያለው መሪ  ሊያገኝ እንደማይችል  ነው አማካሪዋ በጽሁፋቸው ያሰፈሩት፡፡ምርጫው ሊካሄድ ከሶስት ሳምንታት ያነሰ ጊዜ መቅረቱን የጠቆሙት አማካሪዋ የዓለም መሪዎች በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀድሞ የጤና ጥበቃ ሚኒስትርና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ የሆኑትን አፍሪካዊ መሪ የመምረጥ እድል እንዳላቸው በጽሁፋቸው ጠቁመዋል፡፡ለዚህም ለስራ ጉዳይ ወደ ኢትዮጵያ በተመላለሱበት ጊዜ  በዶክተር ቴድሮስ ኣድሓኖም አመራር ሰጪነት የተከናወኑ  ስራዎችንና በዓይናቸው የተመለከቷቸውን ለውጦች በዝርዝር አስቀምጠዋል፡፡አማካሪዋ ዶክተር ቴድሮስን ያወቋቸው እኤአ በ2005 ዓ.ም ለአሜሪካው ግሎባል ኤድስ ይሰሩ በነበረበት ወቅት አዲስ አበባ ተዘጋጅቶ በነበረ ጉባኤ ላይ እንደ ነበር ያስታውሳሉ፡፡በጉባዔው ላይ ዶክተር ቴድሮስ በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አማካኝነት በሀገራቸው ላይ ሊያመጡ ባሰቡት ለውጥ መማረካቸውንም ይገልጻሉ፡፡ለዚህ ደግሞ ሴቶችን በጤና ልማት ሰራዊትነት ግንባር ቀደም አድርገው ማሰለፋቸውን አድንቀዋል፡፡እኤአ በ2010 የዩ ኤስ አይ ዲ ከፍተኛ አማካሪ በነበሩበት ጊዜ የአሜሪካ ዓለም ዓቀፍ የጤና ኢንቨስትመንትን እንቅስቃሴ ለመመልከት ኢትዮጵያን ጨምሮ በሶስት ሀገራት ጉብኝት አድርገዋል ፡፡በጉብኝታቸውም ፕሮግራሙ በተለይ በገጠሪቱ የሀገሪቱ ክፍል በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል፣ ወረርሽኖችንና ድንገተኛ የጤና እክሎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል የጎላ አስተዋጽኦ ማበርከቱን በአካል ተዘዋውረው ለመመልከት መቻላቸውን መስክረዋል፡፡አማካሪዋ እአአ በ2016 ስልጠና ለመስጠት ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ገልጸው በዚህኛው ጉብኝታቸው ደግሞ በሀገሪቱ የተተገበረው የጤና ፕሮግራም የህጻናትን ሞት በሁለት ሶስተኛ፣ የኤች አይ ቪ ኤይድስ ስርጭቱን በ90 ከመቶ፣ ከወባ ጋር በተያያዘ የሚከሰትን ሞት በ75 ከመቶ አንዲሁም በሳንባ ነቀርሳ የሚከሰትን ሞት በ64 ከመቶ ለመቀነስ ማስቻሉን ስለመረዳታቸውም አብራርተዋል፡፡በሁለቱም ጉብኝታቸው ከዶክተር ቴድሮስ ጋር መነጋገራቸውን የገለጹት አማካሪዋ ግብረ መልሶችን በጥንቃቄ የማድመጥ ክህሎታቸውንና  ስለጎበኟው አካባቢዎች የነበራቸውን እውቀት አድንቀዋል፡፡ዶክተር ቴድሮስ ያካበቱት ልምድና እውቀት ድርጅቱን ለመምራት የሚያስፈልጉ ወሳኝ ሰው መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ስለመሆኑ በጽሁፋቸው አስፍረዋል፡፡የሁሉንም ዜጋ ጤንነት ለማረጋገጥ ዶክተር ቴድሮስን መምረጥ የተሻለ አማራጭ መሆኑንም ነው አማካሪዋ ኒኮሌ ሺይግ የጠቆሙት-(ኢዜአ)፡፡", "passage_id": "8934a9531d12ac3015f74a8fdc41fd65" }, { "cosine_sim_score": 0.27236324548721313, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ከካናዳ የፓርላማ አባላት ፣ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ሃላፊዎች ፣ኢትዮ ካናዳዊያን ኔትወርክ ለማህበራ ድጋፍ ስራ አስፈጻሚ አባላትናሌሎች ተሳታፊዎች በተገኙበት በዌብናር ውይይት አካሂደዋል።በውይይቱም ኢትዮጵያ በተለይ ከለውጡ ቀደም ብሎ በአገሪቱ የተቀጣጠለውን ህዝባዊ አመፅና ይህንኑ ተከትሎ በአገሪቱ ለውጥ መምጣቱን ገልጸዋል።ለውጡን ተከትሎም መንግስት አገሪቱን ለማረጋጋትና የህዝብ ጥያቄን ለመመለስ መንግስት የፖለቲካ እስረኞች መፍታት፣ የፖለቲካ ምህዳር የማስፋት፣ አሳሪ የሆኑ የህግ ማእቀፎችን የማሻሻል፣ ምርጫ ቦርድን እንደገና ገለልተኛ ሆኖ እንዲዋቀርና በገለልተኛ ሰው እንዲመራ የማድረግ፣ የተለያዩ የኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ጨምረው አስረድተዋል፡፡አምባሳደሯ አያይዘውም ይህ ሁሉ ሲሆን ጽንፌኛው የህወሃት ቡድን በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖርና በለውጡ ያጣውን ስልጣን መልሶ ለመያዝ እንዲቻለው በማሰብ በመሸገበት ሆኖ የተለያዩ ቡድኖችን በመመልመል፣ በማደራጀት፣ በማሰልጠንና ገንዘብና ሚሽን ሰጥቶ በማሰማራት ብሔርን ከብሔር እንዲሁም ሃይማኖትን ከሃይማኖት ለማጋጨት ከፍተኛ እኩይ ተግባር ላይ ተሰማርተው ሲሰሩ የነበሩ እና በመጨረሻም በስሜን ዕዝ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን አብራርተዋል።ጽንፈኛው የህወሃት ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት ላይ የፈፀመውን ክህደት ተከትሎ መንግስት የሀገሪቱን ህገመንግስት ለማስከበርና አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በዝርዝር አስረድተዋል፡፡ከዚህ እርምጃ ቀደም ብሎም መንግስት ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁሉንም አማራጮች ተጠቅሞ ያደረውን ጥረትና ቡድኑ እምቢተኛ በመሆኑ አለመሳካቱን ጨምረው ገልጸዋል ።መንግስት የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ ትግራይ ክልል መቀሌን ጨምሮ በመንግስት ቁጥጥር ስር መሆኑና ወንጀለኞቹን ለህግ የማቅረብ ስራ እየተካሄደ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡የፓርላማ አባላቱም የተሰጣቸው ገለፃና ማብራሪያ ሁኔታውን በደንብ እንዲረዱ እንዳደረጋቸው ጠቁመው÷ በህግ ማስከበሩ ሂደት ሰብዓዊ ቀውሶችን ለመቀነስ ትኩረት መስጠት ያለበት መሆኑንና በካናዳ በኩል አስፈላጊው ድጋፍ ሲኖር እንዲገለፅላቸው ጠይቀዋል።ኢትዮጵያ ከካናዳ ብዙ የምትወስዳቸው ልምዶች መኖራቸውና ለአብነትም በመልሶ ማቋቋም፣ ብሔራዊ መግባባትን ከማስፈንና በቀጣይ ምርጫም ልምድ የማካፈል ጋር ተያይዞ ካናዳ ማገዝ የምትችልባቸው መስኮች መሆናቸው እንደተገለጸላቸው በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "3f7ea14eb5562187ae6e47bd68498388" }, { "cosine_sim_score": 0.2712499797344208, "passage": " በቆዳ ቀለማቸው ምክንያት በዓለም ባንክ ውስጥ ለከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ እንዳይወዳደሩ የተደረጉት ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶ/ር ዮናስ ብሩ በተቋሙ ውስጥ የሚፈፀመውን ዘረኝነት በመቃወም ከ2 ሳምንት በላይ በረሃብ አድማ ላይ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ጣልቃ እንዲገባ እና ድምፁን እንዲያሰማ በደብዳቤ ተጠይቋል፡፡ ላለፉት 7 ዓመታት በዓለም ባንክ ውስጥ የአለማቀፍ ንፅፅሮሽ መርሃ ግብርን በምክትል ስራ አስኪያጅነት የመሩት ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ዮናስ፤ ተቋሙ ላወጣው የመወዳደሪያ መስፈርት ብቁ መሆናቸውን ጠቅሰው ራሳቸውን ለቦታው በእጩነት ቢያቀርቡም አፍሪካዊ በመሆናቸው ብቻ ተቀባይነት ማጣታቸው ተጠቁሟል፡፡ ከዓለም ባንክ አመራሮች “አውሮፓውያን አንተን የመሳሰሉ ጥቁር አፍሪካውያንን በከፍተኛ የስልጣን ቦታ ተቀምጠው ማየት አይፈልጉም” የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ዶ/ር ዮናስ ይናገራሉ፡፡ ጉዳዩን ወደ አሜሪካ ፍ/ቤት ለመውሰድ አስበው እንደነበር የሚገልፁት ዶ/ር ዮናስ፤ የዓለም ባንክ ያለመከሰስ መብት እንዳለው በመረዳታቸው ተቋውሟቸውን በተለያየ መንገድ ለመግለፅ መወሰናቸውን ጠቁመዋል፡፡ የመጀመሪያ አማራጭ ያደረጉት ደግሞ የረሃብ አድማ ማድረግ ነው፡፡ ላለፉት ሁለት ሳምንታትም በረሃብ አድማ ላይ የሚገኙት ዶ/ር ዮናስ፤ ይህን ተቋውሟቸውንም ለተለያዩ መገናኛ ብዙኃን እያሳወቁ ነው፡፡ የዶ/ር ዮናስን ተቃውሞ የደገፉት የቀድሞ የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ኮኔት ቹሲሊኒ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፃፉት ደብዳቤ “ዜጋዎን በባዕድ ሃገር በረሃብ አድማ ከመሞት ይታደጉ” ብለዋል፡፡ ዶክተሩ ባለፉት 40 ዓመታት በአሜሪካ ሲኖሩ ኢትዮጵያዊነታቸውን ክደው አሜሪካዊ ዜግነት ማግኘት እየቻሉ አላደረጉም ሃገራቸውን በተግባር የሚወዱ ሰው ናቸው ያሉት ጠቅላይ አቃቤ ህጉ፤ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ጉዳይ ይመለከትዎታልና መንግስትዎ ነገሩን በአንክሮ ተመልክቶ፣ ድምፁን እንዲያሰማ እጠይቃለሁ” ብለዋል፡፡ ለዚህ ሃገር ወዳድና ለሰብአዊ ክብሩና ለማንነቱ የሚታገል ምሁር፣ የኢትዮጵያ መንግስት ድምፅ ሊሆነው ይገባል ያሉት ጠቅላይ አቃቤ ህጉ፤ ይህን ግልፅ የሆነ ዘረኝነት የዓለም ማህበረሰብ በይፋ እንዲቃወመውም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ዶ/ር ዮናስ ብሩ በዓለም ባንክ የንፅፅሮሽ ፕሮግራም ውስጥ ም/ስራ አስኪያጅ ሆነው በቆዩባቸው ያለፉት 7 ዓመታት ከ80 በላይ በሆኑ  የዓለም ሃገራት ተዘዋውረው ማገልገላቸውን መረጃው ይጠቁማል፡፡ የአለም ባንክ የዓለምን ሁኔታ እየገመገመ በየ4 ወሩ የሚያወጣውን በጥናት ላይ የተመሰረተ መረጃ፤ አሃዞችን በመተንተን የሚያጠናክሩትና ሂደቱን የሚመሩት ዶ/ር  ዮናስ እንደነበሩ ተመልክቷል፡፡ይህ ስራቸውም ተገቢውን እውቅናና ክብር እንዳያገኝ በቆዳ ቀለማቸው ምክንያት አድልዎ መደረጉን በመቃወም ላለፉት 2 ሳምንታት በረሃብ አድማ ላይ እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ የመሰረቱት የኢኮኖሚ አማካሪ ጉባኤ ማቋቋሚያ ሰነድን ካዘጋጁ ኢትዮጵያውያን መካከልም ዶ/ር ዮናስ ብሩ ይገኙበታል ተብሏል፡፡  ", "passage_id": "3934d957720176bbd9c3a5d4d2a20ac8" }, { "cosine_sim_score": 0.2695498466491699, "passage": "ወርቅነሽ ደምሰውየኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ የዲያስፖራውን ተሳትፎ ለማጠናከር ፣ የዲያስፖራ ማህበረሰብ ተሳትፎ ያለበት ሁኔታና በቀጣይ ዘላቂ ስትራቴጂ ለማዘጋጀት ሀገር አቀፍ ጥናት ማከናወን በሚያስችል ሁኔታ ላይ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር እየሰራ ይገኛል። በዚህም የዲያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰሩ ያሉ ጥሩ ተሞክሮ ካላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ጅግጅጋ፣ሃዋሳና ወሎ ዩኒቨርስቲዎችን በተወሰኑ መልኩ ለመቃኘት ወደድን በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ የዲያስፖራ ተሳትፎ አስተባባሪ ረዳት ፕሮፌሰር ትዕንግርቱ ገብረጻዲቅ እንደሚናገሩት፤ የዲያስፖራ ተሳትፎ ፕሮጀክት እኤአ በ2019 የተጀመረና ሲቲ አሊያንስ በሚባል ድርጅት የሚደገፍ ነው። ዲያስፖራው ከፍተኛ የከተሞች የልማት አጋር ቢሆንም፤ ለረጅም ጊዜ የዲያስፖራውን ተሳትፎ በማሳደግ በኩል ከተሞች እጥረት እንደነበረባቸው ይናገራሉ። በፕሮጀክቱ የጂግጅጋ ከተማ እንደ ፓይለት በመወሰድ የዲያስፖራውን ተሳትፎ ለማሳደግ ፤ የክልሉ አስተዳደር፣ የክልሉን ዲያስፖራና ኢንቨስትመንት ቢሮ አቅማቸውን እንዲያጎለበት ለማድረግ የተለያዩ ሥራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል ። በዚህ ፕሮጀክት ወደ አስራ ሁለት የሚጠጉ ተግባራት ያሉ ሲሆን ፤ ከእነዚህ ውስጥ አንዱ ኢትዮጵያ የዲያስፖራ ፖሊሲ ነው። ፖሊሲው ከወጣ በኋላ ወደመሬት ወርዶ ለማስፈጸም የሚያስችል አሠራር ያልተዘረጋለት በመሆኑ በጂግጅጋ ከተማ ላይ ስትራቴጂ በመንደፍ በተለይ ክልሉ የዲያስፖራ ተሳትፎ ለማሳደግ የሚረዱ የተለያዩ ሁኔታዎች ላይ እገዛ በማድረግ እየሰራ ይገኛል። እንደ ረዳት ፕሮፌሰር ትዕንግርቱ ገለጻ፤ የከተማዋን ዲያስፖራ አቅም ማጎልበት የሚያስችሉ ሥራዎች መስራትና ሀገር አቀፍ የሱማሌ ዲያስፖራ ንቅናቄ በመፍጠር ዲያስፖራው ክልሉን በልማት እንዲያግዝ የማድረጉ፤ በተለይ በክልሉ ያሉ ከተሞችን ልምድ እንዲወስዱ በማድረግ ብዙ ሥራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል። በዚህም ለመጀመሪያ ጊዜ በሱማሌ ክልል የዲያስፖራ ተሳትፎ ስትራቴጂ የተዘጋጀ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ጋር በመሆን ይህንን ስትራቴጂ ወደ ሀገር አቀፍ ደረጃ ለማሳደግ ታልሞ እየተሰራ ነው ። ከዚህ በፊት የዲያስፖራ ስትራቴጂ ከላይ ወደ ታች የሚወርድበት አካሄድ ሲከተል እንደነበር የጠቆሙት ረዳት ፕሮፌሰሩ ፤ አሁን ግን በክልል ላይ ተሞክረው ውጤታማ የሆኑ ስትራቴጂዎች በማሳደግ ወደ ሀገር አቀፍ ደረጃ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ሌላው ፖሊሲ ላይ ያሉ ክፍተቶች በመለየት መከለስና አሁን ያሉ ነባራዊ ሁኔታዎች አዳዲስ ለውጦች ያካተተ ፖሊሲ ሀገሪቷ እንዲኖራት ማስቻል ላይ እየተሠራ መሆኑን ጠቁመው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የዲያስፖራ ኢንቨስትመንትና ተሳትፎ ሁኔታ በመለየት ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች የዲያስፖራን ተሳትፎ እንዲያሳድጉ የሚያደርጉ የድጋፍ ሥራዎች የሚሰሩበት ሁኔታዎች መኖራቸውን ያብራራሉ። በጂግጂጋ ዩኒቨርሲቲ ከዲያስፖራ ጋር ተያይዞ በሀገር አቀፍ ደረጃ መስፋት የሚችል ጥሩ ተሞክሮ ያለው ነው፤ ሌሎች ክልሎችም ከሱማሌ ክልል አስተዳደር ጋር ልምዶችንና አሠራሮችን መውሰድ የሚችሉበት እድል አለ። ዩኒቨርሲቲው በዲያስፖራ ላይ ምርምር የሚያደርጉ ብዙ ባለሙያዎች ስላሉት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰሩ ሥራዎች ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን ጠቁመው፤ ዩኒቨርሲቲዎች አቅሙ ላላቸው የከተማ መስተዳድሮችና ክልሎች ደግሞ ያንን አቅም በደንብ አውጥተው መጠቀም እንዲችሉ ድጋፍ ያደርጋል።በሱማሌ ክልል የዲያስፖራ ተሳትፎ እኤአ ከ2016 ጀምሮ በጣም ጥሩ የሚባል እንቅስቃሴዎች አሉት የሚሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ በተለይ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከፍተኛ የሆነ የዲያስፖራ ኢንቨስትመንት መኖሩን ይጠቁማሉ። የክልሎች ኢንቨስትመንት ከክልሉ ሰላምና ነባራዊ ሁኔታ ጋር በጣም የተገናኝ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ሌሎች አዳዲስ ሪፎርሞች ሲመጡ የዲያስፖራው ተሳትፎ በዚያው ልክ እየጨመረበት የሚመጣበት ሁኔታ መኖሩን ጠቁመው፤ በቅርብ ጊዜያት ከኮቪድ በኋላ በተወሰነ መልኩ በክልሉ የዲያስፖራው ተሳትፎ መቀዛቀዙን ይናገራሉ ። ይህንን የተቀዛቀዘ ሁኔታ መልሶ ለማነቃቃት በቅርብ ሀገር አቀፍ የሆነ የሱማሌ የዲያስፖራ ፎረሞች የሚካሄድ ሲሆን፤ እነዚህ ፎረሞች በዋናነት በዲያስፖራው በኩል ያሉ ችግሮችንና በክልሉ በኩል መልካም አጋጣሚዎችን አቅሞች በማጠናከር የሚሰሩ ሥራዎች መሆናቸውን አስረድተዋል ።የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የምርምር ዳይሬክተር ዶክተር ታፈሰ ማቲዮስ እንደሚናገሩት፤ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ደቡብ ክልል የነበረውን የዲያስፖራ ተሳትፎና ኢንቨስትመንት በተመለከተ ያሉበት ደረጃና እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችንና በቀጣይነት ሥራውን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችል ጥናት ተደርጓል። ይህ ጥናት በቀጣይ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለው የዲያስፖራ ተሳትፎ ለመጨመር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያለው ነው። ኢትዮጵያ ያስቀመጠችውን ሀገራዊ ራዕይ ለማሳካት መጠቀም ካለብን አቅም አንደኛው ዲያስፖራው ነው። የአፍሪካ ሀገራት ይህንን አቅም በሚገባ በመጠቀም የተለያዩ ተቋማትን አደራጅተው የሚጠቀሙ ሲሆን፤ በኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ኤጀንሲው እንኳን ከተቋቋመ ገና ሁለት ዓመት ነው። ፖሊሲ ከወጣ ስምንት ዓመት ያህል ያስቆጠረ ቢሆንም ፤ ወቅቱ የሚጠይቀውን ሁኔታ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በድጋሚ ታይተው ወደ ሥራ መግባት እንዳለበት ይገልጻሉ። ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው ጥናት ባለሙያዎችን በመመደብ ጥናቱን በጥሩ ሁኔታ ለመስራት ተነሳሽነት እንዳለው ተናግረዋል። እንደ ዶክተር ታፈሰ ገለጻ፤ የዲያስፖራ ፖሊሲው ስትራቴጂዎች ስለሚያስፈልጉት ስትራቴጂዎቹ በየጊዜው መከለስ አለባቸው። ዲያስፖራው የበለጠ ውጤታማ እንዳይሆን ማነቆ የሆኑት ከመሠረተ ልማት ጋር፣ ከመንግሥት ቢሮክራሲና ከብድር ጋር የተገናኙ ችግሮች መኖራቸውን ጠቁመዋል። በጥናቱ እንደተመላከተው ፍቃድ አውጥተው ወደ ሥራ የሚገቡት ዲያስፖራዎች የሚፈለገውን መጠን ውጤታማ እየሆኑ ባለመሆናቸው ፤ ክትትልም እንደሚያስፈልጋቸው ጠቁመው፤ ሰፋፊ መሬቶችን ይዘው ወደ ሥራ ያልገቡ በኢንቨስትመንት ሥም የተለያዩ ጥቅሞች ካገኙ በኋላ ለተወሰነ ጊዜ ከግብር ነጻ የሆኑት እንኳን በሚፈለገው መልኩ ውጤታማ አለመሆናቸውን ይገልጻሉ። ይህንን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ መከታታል የሚያስፈልግ ሲሆን፤ ለዚህ የሕግ ማዕቀፍ መኖሩ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሰው፤ ጥናቱ እነዚህና መስል ችግሮችና የመፍትሔ ሀሳቦች ያመላከተ ነው። በወሎ ዩኒቪርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተርና የኮሙኒኬሽንና የጆርናሊዝም መምህር ተስፋዬ በዛብህ እንደሚገልጹት፤ በውሎ ዩኒቨርሲቲ የዲያስፖራ ተሳትፎን ለማሳደግ ዓለም አቀፍ የዲያስፖራ ምሁራን መማክርት ተቋቁማል። ይህ ምሁራንን የያዘ መማክርት ዩኒቨርሲቲውን በምርምር በቴክኖሎጂ ሽግግር ተማሪዎች በማማከር መምህራን እያመጡ በማስተማርና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች እንዲሁም በአካባቢ በኢንቨስትመንት ዙሪያ አቅዶ ለመስራት የተዘጋጀ ትልቅ ድርጅት ነው። ድርጅቱ ወደፊት ከአካባቢ አልፎ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተለያዩ ስራዎችን ለማከናወን አቅዶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። ዲያስፖራው ከኢንቨስትመንቱ አልፎ በመማር ማስተማሩ በቴክኖሎጂ ሽግግር ሆነ በሌሎች ነገሮች ኢንቨስት ከማድረግ በፊት በሀገር ዙሪያ ያለው አመለካከት ላይ የሚሰራበት ሁኔታ መኖሩን አስረድተዋል ። በሀገር ውስጥ ብዙ ለውጦችና የፖለቲካ ውጣ ውረዶች ይኖራሉና የፖለቲካ ውጣ ውረዶች ወጥ የሆኑ ነገሮች ባለመኖራቸው ለዲያስፖራው ማነቆ ሆኖበት አልፎ ያሉት መምህር ተስፋዬ፤ አሁን ላይ ያለውን የተሻለ ለውጥ አጠናክሮ በማስቀጠል ዲያስፖራ ሀገሩ ገብቶ መስራትና ማልማት እንዲችል ማድረግ ያስፈልጋል።አዲስ ዘመን ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም ", "passage_id": "69b754f613fc51873c53aa9d7a2b53b5" } ]
c62d22792111193c49d3c19d27c3af6a
7c514a94a9050b17c85fce65ffe020d5
የአዲሱ የትምህርት መዋቅር 6-2-4 በሚል ማሻሻያ መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲሱ የትምህርት መዋቅር 6 ዓመት የአንደኛ ደረጃ፣ 2 ዓመት የመለስተኛ ትምህርት እንዲሁም 4 ዓመት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሆን መወሰኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ጥላዬ ጌቴ በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ከዚህ በፊት የነበረው የትምህርት ፖሊሲ የውጭ ናፋቂና ሀገር በቀል እውቀቶችን ከመስጠት አንፃር ውንነቶች እንዳሉ በመረዳት የትምህርት ስርዓቱ የሃገሪቱን አንድነት የሚያስቀጥል፣ ከማህበረሰቡና ከተማሪው ጋር የተጣጣመ እንዲሁም ሃገር በቀል እውቀቶችን መሰረት ባደረገ መልኩ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡ሚኒስትሩ በመግለጫቸው አዲሱ የትምህርት መዋቅር በሶስት ክፍሎች ተመድቦ እንደሚሰራ ጠቅሰው፥ 6 ዓመት የአንደኛ ደረጃ ትምህርት፣ 2 ዓመት የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሁም 4 ዓመት ደግሞ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሆን ተወስኗል ብለዋል።ተማሪዎች 6ኛ ክፍልን ሲያጠናቅቁ ክልላዊ ፈተናን የሚፈተኑ ሲሆን፥ ከዚህ በፊት ክልላዊ ፈተና የነበረው 8ኛ ክፍል ደግሞ ሃገራዊ ፈተና ይሆናልም ተብሏል።ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት በግል ዘርፍ ተይዞ የቆየው የቅድመ መደበኛ ትምህርት (የህጻናት ማቆያን ጨምሮ እስከ ኬጂ) በግልና በመንግስት እንዲያዝ ይደረጋል ነው የተባለው፡፡ከዚህ ቀደም ሲሰጥ የቆየው የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አይኖርም የተባለ ሲሆን፥ የ12ኛ ክፍል ፈተና ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ሊሆንም ላይሆንም እንደሚችል ተጠቁሟል። በተጨማሪም የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠናዎች ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላ እንደሚጀምሩ ተገልጿል።በዚህም ተማሪዎች በቴክኒክና ሙያ ትምህርት መርሃ ግብር ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 8 (እስከ ሶስተኛ ዲግሪ) ደረጃ ድረስ መማር እንደሚችሉም በመግለጫው ወቅት ተነስቷል።የመምህራን ድልድልን በተመለከተም መምህራኑ ያላቸውን የትምህርት ደረጃ መሰረት ባደረገ መልኩ ይተገበራልም ነው የተባለው።ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው መምህራን፣ ለሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ሁለተኛ ዲግሪ (ማስተርስ) እንዲሁም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሁለተኛ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያላቸው መምህራን የሚመደቡ ይሆናል።ፍኖተ ካርታው ከ3 እስከ 5 አመታት የሚፈጅ በሆንም መሰረታዊ ተብሎ የተለዩ ጉዳዮች በቀጣይ አንድ ወር በመጨርስ ወደ ትምህርት ማዕቀፉ በእቅድ ደረጃ እንዲገባ ይደረጋል በ2012 አጠቃላይ ስራው አልቆ በ2013 ወደ ትግበራ ይገባል፡፡ፍኖተ ካርታው ከትምህርት ጋር በተያያዘ የሚነሱ ቅሬታዎችንና  ያልተካተቱ ጠቃሚ ጉዳዮች ከማከተቱም በሻገር ትውልዱን ኢትዮጵያዊ  አውቀት እንዲኖረው ያደርጋል ተብሎም ይታሰባል፡፡ለሀያ አራት ዓመታት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ እንዲሁም እስትራቴጂ ያመጣቸው በጎ ለውጦች ቢበዙም  ዘመኑን  ያላማከለ እንዲሁም  ከፍተቶች ያሉበት በመሆኑ ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርትና ስልጠናው ፍኖተ ካርታ ሲዘጋጅ ቆይቷል፡፡ፍኖተ ካርታውን የሚመለከታቸው አካላት ካዘጋጁት በኋላ ከአምስት አመት በፊት ለህዝብ ይፋ ሆኖ  ምክክር ተደረጎበታል፡፡ከምክክሩና  በኋላም ከ357 በላይ ቢሻሻሉ የተባሉ የመፍትሔ ሀሳቦች የተሰበሰቡ ሲሆን፣ በዋናነት  36ቱ መሰረታዊ ሆነው ተገኝተዋል፡፡ ከእነዚህም ባሻገር በትምህርትና ስልጠናው ፍኖተ ካርታ ከተቀመጡት 37 የመፍትሄ አቅጣጫዎች መካከል ከቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጀምሮ በተመረጡት 13 የርብርብ መስኮች ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የትምህርት ሚኒስቴሩ ዶ/ር ጥላዬ ጌቴ  ገልፀዋል።የትምህርት ሚኒስትሩ መግለጫቸው ከቀጣዩ የትምህርት ዘመን ጀምሮ መንግስት በመልካም እሴት፣ ስነ ምግባርና በብቃት የታነጸ ዜጋን ለማፍራት እንደሚሰራ ተናግረዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32664/
[ { "cosine_sim_score": 0.5827903747558594, "passage": "የከፍተኛ ትምህርት ጥራትን ማስጠበቅ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት እንደሆነ የትምህርት ሚንስቴር ገለጸ፡፡በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ የሥርዓት፣ ግብዓትና አመራር መስኮችን በመለየት በትኩረት እየሰራ ነው፡፡ጥራቱን በጠበቀ የትምህርት ሒደት ያለፉ ዜጎች በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፉ የሥራ መስክ ተወዳዳሪ፣ ብቁና ተፈላጊ መሆን ሲችሉ የትምህርት ጥራት ተጠብቋል ለማለት ያስችላል ብለዋል ዶክተር ሳሙኤል፡፡ይህንም ዕውን ለማድረግ በተለይም በሁለተኛው የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ዓመታት ከአንደኛ ደረጃ የትምህርት እርከን ጀምሮ አስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ድረስ ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ነው፡፡እንደ ዶክተር ሳሙኤል ገለፃ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ዓመት መጨረሻ ላይ 602ሺህ ተማሪዎች 33ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንን ለማፍራት እንደታቀደና ከነዚህም ውስጥ 70 በመቶ ያህል የሁለተኛ ዲግሪ ቀሪዎቹ 30 በመቶዎቹ ደግሞ የሶስተኛ ዲግሪ እንዲኖራቸው ለማድረግ እየተሰራ ነው፡፡አሁን ላይ 26ሺህ በሥራ ላይ ያሉ መምህራን እንደሆኑና 6ሺህ አካባቢ የሚሆኑት ደግሞ በትምህርት ላይ እንደሆኑ ተመልክቷል፡፡ በበቂ ሁኔታ የተማረ የሰው ኃይል ማፍራት በተለይም ኢትዮጵያ ለተያያዘችው የኢኮኖሚ ሽግግር ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ የትምህርት ጥራት የሀገሪቱ የርብርብ ማዕከል ሆኖ ይቀጥላል፡፡ በሁሉም የትምህርት እርከን መምህራንን በብዛትና በብቃት ማፍራት ከመንግስት ከፍተኛ በጀት እየተመደበ የታቀደውን ግብ ለማሳካት መልካም ዕድል ይፈጥራል ብለዋል፡፡በተጨማሪም መምህራንን በሀገር ውስጥና ውጪ በማስተማር የመምህራንን ጥራት ለማሳደግ እየተሰራ ነው፡፡ ለአብነት ያህልም በተያዘው በጀት ዓመት 5ሺህ ያህል መምህራን ለከፍተኛ ትምህርት እንደተላኩና ከዚህ ውስጥ 4ሺህ ለሁለተኛ ዲግሪ፣ 1ሺህዎቹ ደግሞ ለሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች እንደሆነ ታውቋል፡፡በተጨማሪም ለሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በሀገር ውስጥ መምህራንን ለማፍራት ሀገሪቷ ያላት አቅም ውሱን ስለሆነ የመጀመሪያ ትውልድ ዩኒቨርሲቲ ተብለው በሚጠሩት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን በማስተማር በዕቅዱ ላይ የተቀመጠውን ግብ ለማሳካትና ከ2010ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ተግባር ለመግባት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡በቂ መምህራን በጥራት ከማፍራት ጎን ለጎንም ለትምህርቱ ሒደት ትኩረት በመስጠት ተማሪ ተኮር የሆነ የትምህርት ሥርዓት በመዘርጋት፣ የትምህርትና ቴክኖሎጂ ሰራዊት በመገንባት፣ ተማሪዎች እርስበእርስ የሚገነባቡበት፣ መምህራንም ተማሪዎችን የሚያበቁበት ሥርዓት እንዲያሰፍኑና የትምህርት ኮርሶቹም ዕውቀት፣ ክህሎትና አመለካከትን የሚያስጨብጡ ሊሆኑ ማስቻል ሌላው የትኩረት ዘርፍ ነው፡፡የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማረጋገጥ በተለይም ቴከኖሎጂን ለመቅዳት፣ ማሻሻል እና ለመፍጠር የትምህርት ጥራት ወሳኝ በመሆኑ ዩቨርሲቲዎች በቂ የሶስተኛ ዲግሪ መምህራን በማፍራት ጉልህ ድርሻ ሊኖራቸው ይገባል ብለዋል፡፡ በዚህም ለማሕበረሰቡ ችግር ፈቺ ምክር ሐሳቦችንና የቴክኖሎጂና የምርምር ሥራዎች ላይ ልዩነት ለማምጣት እንደሚቻል ታውቋል፡፡ከላይ የተጠቀሱት ቁልፍ ተግባራት በአግባቡ መተግበር ባለመቻላቸው የትምህርትን ጥራት አስካሁን ማረጋገጥ እንዳልተቻለ ዶክተር ሳሙኤል ገልጸዋል፡፡ የትምህርት ጥራት እውን ለማድረግ የትምህርት አመራሩም ከታችኛው የትምህርት አመራር አስከ ከፍተኛው ድረስ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሞት የሽረት ጉዳይ በማድረግ ሊሰሩ እንደሚገባም ዶክተር ሳሙኤል በአንከሮ ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "6bc71c89522c775d90bfc99b51312194" }, { "cosine_sim_score": 0.5685503482818604, "passage": "የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2011 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል፡፡በመንግስትም ሆነ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2011 ዘመን በመደበኛ ሆነ መደበኛ ባልሆነ የትምህርት ዘርፍ ትምህርታቸውን መከታተል እንዲችሉ 295 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ትምህርታቸውን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው እንዲከታተሉ መወሰኑን ገልጿል፡፡በመደበኛ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንዲማሩ የተወሰነላቸው ተማሪዎች ቁጥር 149 ሺህ 823 ሲሆኑ ከነዚህም መካከል 98 ሺህ 567 የተፈጥሮ ሳይንስ 51 ሺህ 256 የሚሆኑት የህብረተሰብ ሳይንስ ተማሪዎች መሆናቸውን ጠቅሷል፡፡በዚህም በመደበኛ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት የ2011 የመግቢያ መስፈርት መደበኛ እና የማታ ተማሪዎች ለወንድ በተፈጥሮ ሳይንስ 362 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 345 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡መደበኛ እና የማታ በህብረተሰብ ሳይንስ ለወንድ 345 እና ከዚያ በላይ ለሴት 335 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡ለታዳጊ ክልል ተማሪዎች፣ አርብቶ አደር አካባቢ ተወላጆች እና በፀጥታ ምክንያት ትኩረት የተሰጣቸው ተማሪዎች መግቢያ ውጤት ለወንድ በተፈጥሮ ሳይንስ 345 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሴት 330 እና ከዚያ በላይ ሲሆን በህብረተሰብ ሳይንስ ለወንድ 335 እና ከዚያ በላይ እና ለሴት 320 እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተወስኗል፡፡ለግል ተፈታኞች ለወንድ በተፈጥሮ ሳይንስ 375 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 370 እና ከዚያ በላይ ሲሀፖን በህብረተሰብ ሳይንስ ደግሞ ለወንድ 375 እና ከዚያ በላይ ለሴት 270 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች ለወንድ በተፈጥሮ ሳይንስ 275 እና ከዚያ በላይ፣ ለሴት 265 እና ከዚያ በላይ ሲሆን በህብረተሰብ ሳይንስ ደግሞ ለወንድ 275 እና ከዚያ በላ ለሴት 265 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡እንዲሁም ለዐይነስውራን ተማሪዎች በህብረተሰብ ሳይንስ ለወንድ 210 እና ከዚያ በላይ ለሴት 200 እና ከዚያ በላይ ሆኗል፡፡በ2010 የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ትምህርት ብቃት መመዘኛ 281 ሺህ 974 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ (ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "4aab6b52b0149f6333e74ea7f87018de" }, { "cosine_sim_score": 0.5469101667404175, "passage": "አዲስ አበባ፤  ነሐሴ 24/2006 (ዋኢማ) – አገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል የተማሪዎች ውጤትን ዛሬ ይፋ አደረገ።የኤጀንሲውን መግለጫ ጠቅሶ እንደዘገበው በ2006 ዓ/ም በመደበኛ፣ በማታና በግል የሁለተኛ ደረጃ አገራዊ ማጠቃለያ ፈተና ከወሰዱ 888 ሺህ 417 ተማሪዎች መካከል 271 ሺህ 838ዎቹ የመስናዶ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ተወስኗል።ከነዚህ ውስጥ 136 ሺህ 373 (50 ነጥብ 6 በመቶ) ሴቶች ናቸው።የመደበኛና የማታ ወንድ ተማሪዎች የመሰናዶ መርሃ ግብር መግቢያ 2 ነጥብ 57ና ከዛ በላይ ፣የአርብቶ አደርና ታዳጊ ክልል የወንዶች መግቢያ 2.43 እና ከዛ በላይ እንዲሆን መወሰኑን የተገለጸ  ሲሆን ሁሉም የመደበኛ፣ የማታና፣ የአርብቶ አደርና ታዳጊ ክልል ሴት ተማሪዎች የመሰናዶ መርሀ ግብር መግቢያ ነጥብ 2 ነጥብ 14ና ከዛ በላይ ሆኗል።", "passage_id": "a867f402a0dbf8e26f904f126553cb2d" }, { "cosine_sim_score": 0.5317503213882446, "passage": "የ2012 የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ በነገው ዕለት ይፋ እንደሚደረግ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በ2011 ዓ.ም የዩኒቨርስቲ መግቢያ ማለትም /የ12ኛ ክፍል ፈተና / ለመውሰድ ከተመዘገቡት 322 ሺህ 717 ተማሪዎች መካከል 319 ሺህ 264 የሚሆኑት ፈተናውን ወስደዋል፡፡የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች መግቢያ የሚወሰነው በአራት መሰረታዊ የትምህርት አይነቶች ውጤት መሠረት አድርጎ እንደሆነ መገለፁ ይታወሳል፡፡ይህ የሆነውም የተጋነነ የፈተና ውጤት በመታየቱ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴርና የክልል የትምህርት ቢሮ ከቀናት በፊት በጋራ በሰጡት መግለጫ  መናገራቸውም አይዘነጋም፡፡ ", "passage_id": "5a7e9d9722a09c6e6f29c62cc4cdee0a" }, { "cosine_sim_score": 0.5272393822669983, "passage": "የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ለመደገፍ የክትትልና ቁጥጥር ማዕቀፍ መዘጋጀቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ በዛሬው እለት ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር ምክክር ያደረገ ሲሆን በግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት ላይ የሚታዩ ችግሮችና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተደርጓል።በመድረኩ ላይ የትምህርት ጥራት ችግር፣ የመረጃ አያያዝ ችግር፣ደንብና መመሪያ ጠብቆ ያለመሥራት፣ ወጥነት ያለው የውጤት አሠጣጥ ያለመኖር እና ሌሎች ችግሮች በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ እንደሚስተዋልበት ተነስቷል፡፡በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ወልደማርያም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዜጋን በመቅረጽና ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፍላጎት የሚሆን የተማረ ኃይል እንደሚያበረክቱ ገልጸው አሁን ላይ በግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በኩል የሚታዩ ችግሮችን መፍታት የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱን ተናግረዋል።ለዚህም የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ለመደገፍ የክትትልና ቁጥጥር ማዕቀፍ መዘጋጀቱን የተናገሩት ሚኒስትሯ ከዚህ ባለፈ በሁለቱ አካላት መካከል የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለማስተካከል የሚያግዝ ራሱን የቻለ ዳይሬክቶሬት ማዘጋጀቱንና የመማክርት ጉባኤ መቋቋሙን ገልጸዋል።ይህም ከዚህ በፊት ከነበረው በበለጠ ትኩረት በመሥጠትና አብሮ ለመሥራት የሚያስችል አሠራሮች እየተዘረጋ እንደሆነና ከዚህ ባለፈም በመንግስት በኩል ለግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ይደረጋልም ነው ያሉት።  የተቋማትን ፍትሃዊ ተደራሽነትን ማሳደግ፣ ሥልጠናዎችን በመሥጠትና ልምድ ልውውጦችን በማድረግ የአመራሩንና ፈፃሚውን ብቃት ማሻሻል፣ ልዩ ልዩ ማዕቀፎችንና ደረጃዎችን በማዘጋጀት ተግባራዊ ማድረግ፣ የመረጃ አያያዝ ችግሮችን መቅረፍ፣ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበራት ጋር በቅንጅት መሥራት እንዲሁም የድጋፍና ክትትል ሥርዓትን ማጠናከር በቀጣይ ትኩረት የሚሰጥባቸው ሥራዎች እንደሆኑ በመድረኩ ላይ ተጠቁሟል፡፡የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም ከመንግስት በኩል የሚደረገው ድጋፍና ክትትል አናሳ መሆኑን አንስተው አሁን ተስፋ ሰጪና ጥሩ ጅምር እንዳለው ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "36163cdd2ba9d7c014365c1e286e5085" }, { "cosine_sim_score": 0.5219584703445435, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትምህርት ሚኒስቴር የተላላፈው ከ 8ኛና 12ኛ ክፍል ውጪ ያሉ ተማሪዋች ነፃ ዝውውር ተማሪዋች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ለማበረታታት ያለመ መሆኑ ተገልጿል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ÷ ውሳኔው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የትምህርት መርሃ ግብር ሲጀመር ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ለማበረታታት እና ወረርሽኙ የፈጠረውን ጫና ለመቀነስ የታሰበ ነው ብለዋል። በአሁን ሰዓት ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ያለነው ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት መመለስ ላይ ነው ያሉት ሚኒስትሩ÷ በቀጣይም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ከተመለሱ በኋላ የትምህርት ጥራቱ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ ተናግረዋል። የትምህርት ጥራቱን በዘላቂነት ለመፍታትም በ 2014 ዓ.ም ወደ ተግባር የሚገባ አዲስ ስርዓተ ትምህርት እየተዘጋጀ መሆኑም ነው የገለጹት ። በነፃ ዝውውር የተዘዋወሩ ተማሪዋች የትምህርት ምዕራፉ ሲጀመር በተዘዋወሩበት የትምህርት ክፍል ባለፈው የትምህርት ምዕራፍ ላይ ማካካሻ ወስደው ቀጣዪን የትምህርት መርሃ ግብር የሚቀጥሉ ይሆናል ማለታቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ። ", "passage_id": "d8978a67691812905cca97d3b157bb65" }, { "cosine_sim_score": 0.5198903679847717, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ የመጨረሻ ግምገማ እየተደረገ ነው።የግምገማው አላማ የኮሮና ቫይረስን እየተከላከሉ መደበኛውን ትምህርትና ስልጠና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስቀጠል ነው ተብሏል።በግምገማ መድረኩ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ፣ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ የግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚዳንቶች፣ የቦርድ ሰብሳቢዎች፣ የሰላምና ጸጥታ ተቋማት ተወካዮች እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ እንዳሉት ከፍተኛ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ሰላማዊ እና የተረጋጋ አሰራር መፍጠር እንዲችሉ የሚመለከታቸው አካላት ሊያግዟቸው ይገባል።የሳይንስ እና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማቱ ሰላማዊ እና ጤናማ እንዲሆኑ ከተለመደው አሰራር ወጣ ባለ መልኩ እንደሚሰራ ተናግረዋል።የትምህርት ተቋማቱ የፈጠራ እና እውቀት ማእከል እንጂ የጫጫታ፣ የሁከት እና ግጭት መፈጠሪያ መሆናቸው ሊያበቃ ይገባልም ብለዋል።በይስማው አደራው", "passage_id": "05fc65c255c8a5f3018d33a8a5a13f3a" }, { "cosine_sim_score": 0.5128141045570374, "passage": "ትምህርት ሚኒስቴር በ2010 ዓ.ም. የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ አምጥተው ከኦሮሚያ ክልል ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲና ከሶማሌ ክልል ወደ ኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበው ለነበሩ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች አዲስ ምደባ ማውጣቱ ታወቀ፡፡የሪፖርተር ምንጮች እንደጠቆሙት የኦሮሚያ ክልል በተደጋጋሚ ጊዜ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት በ2010 ዓ.ም. ከክልሉ ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው የነበሩ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች፣ በአገሪቱ ውስጥ ባሉ ሌሎች ዩነቨርሲቲዎች ተመድበዋል፡፡  ከሶማሌ ክልል በኦሮሚያ ውስጥ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበው የነበሩ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በአገሪቱ ባሉ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች መመደባቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡በትምህርት ሚኒስቴር ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ላይ እንደተገለጸው በጅግጅጋና በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድበው የነበሩ የ2010 ዓ.ም. ተማሪዎች አዲስ ምደባ ተሠርቶላቸዋል፡፡ በዚህም መሠረት ዓርብ ጥቅምት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. አዲሱን ምደባ ይፋ አድርጓል፡፡ጉዳዩን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንደያዙትና በቅርቡ በጉዳዩ ላይ መግለጫ እንደሚሰጡ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በበኩላቸው፣ በ2010 ዓ.ም.  በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው የነበሩ የክልሉ ተማሪዎች በአገሪቱ ውስጥ ባሉ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች መመደባቸውን አረጋግጠዋል፡፡‹‹የክልሉ መንግሥት ለትምህርት ሚኒስቴር ይህንን ጥያቄ ያቀረበበት ዋነኛ ምክንያት ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ የክልሉ ተማሪዎች ላይ ጉዳት እየደረሰባቸው ስለሆነ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹በክልሉ ያለው የፀጥታ ሁኔታ ይሻሻላል የሚል ተስፋ ነበረን፡፡ ነገር ግን እስካሁን ሊሻሻል ስላልቻለ ይህን ጥያቄ ለማቅረብ ተወስኗል፤›› ሲሉ አክለዋል፡፡‹‹እኛ እንዲመለሱ አዘን ሳይሆን ልጆቹ የአካልና የሥነ ልቦና ጉዳት እየደረሰባቸው በመሆኑ ጥለው መጥተዋል፡፡ ስለዚህ የፀጥታው ችግሩ እስኪፈታ ድረስ አመራሮች የችግሩን ጥልቀትና መጠን ገምግመው የያዙት አቋም ነው፤›› ብለዋል፡፡ ከሦስት ሳምንት በፊት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ የኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች፣ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው መሄድ እንደሌለባቸው ተቃውሟቸውን ለሁለት ቀናት ያህል ሲገልጹ እንደነበር የሪፖርተር ምንጮች ጠቁመዋል፡፡በተመሳሳይ ሁለተኛ ዓመትና ከዛ በላይ ስላሉ ተማሪዎችም የኦሮሚያ ክልል ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የፌዴራል መንግሥት ተቋማት ጋር እየተወያየ መሆኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ሆኖም እስካሁን በጉዳዩ ላይ የተደረሰ ስምምነት አለመኖሩን ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡ ኦሕዴድ በሰባተኛው ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ስምምነት ላይ ከደረሰባቸው ጉዳዮች መካከል፣ ከሶማሌ ክልል ጋር ያለውን አስተዳደራዊ ወሰን በሕዝብ ውሳኔ መፍታት አንዱ ነው፡፡ ይህ ጉዳይ ግን አሁንም በሁለቱ ክልሎች መካከል እየተደረገ ያለውን ውይይት ችግር ውስጥ እንዳይከተው የሚሠጉ አሉ፡፡  በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየታቸውን እንዲሰጡ የሶማሌ ክልል የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊን ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡", "passage_id": "c79fdf274ebafc7a4b5f8e2e80ef7d70" }, { "cosine_sim_score": 0.5091595649719238, "passage": "መንግስት ፍትሐዊ የሆነ የትምህርት ተደራሽነትን ለማምጣት ሲሰራ መቆየቱን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።የተደራሽነት ፖሊሲው በተጨባጭ በከፍተኛ ትምህርት መስክ ለውጥ በማምጣት በአገሪቱ ዘለቄታዊ የሕዳሴ ጉዞ እንዲረጋገጥ ማስቻሉ ተገልጿል።በአሁኑ ወቅት የትምህርት ተደራሽነትን ከማስፋት ጎን ለጎን ጥራትን ለማምጣትና ብቃት ያለው የሰው ኃይል ለማፍራት የስርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞች እየተካሔዱ መሆኑ ተገልጿል።የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ጥላዬ ጌቴ በአገሪቱ ከ23 ዓመት ወዲህ የትምህርት ሽፋኑን ለማሳደግ በተከናወኑ ተግባራት በአሁኑ ወቅት 29 ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ድረስ በትምህርት ገበታ ላይ እንዲገኙ አድርጓል።በርካታ ዜጎች የመማር ዕድል ማግኘታቸው የአገሪቱን የተማረ የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ሚኒስትሩ አስረድተዋል።መንግስት በሁሉም አካባቢዎች የዜጎችን የመማር እድል በማረጋገጥና የትምህርት ተቋማት እንዲከፈቱ በማድረግ ተደራሽነት ላይ ሲሰራ መቆየቱንም አንስተዋል።በአሁኑ ወቅት ከ38 ሺህ በላይ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ ከ1ሺህ በላይ የግልና የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ተቋማት እንዲሁም 50 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መኖራቸውን ገልጸዋል።በአገሪቱ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ተደራሽነት ላይ መንግስት ሲሰራ የቆየ ሲሆን ከነዚሁ ተቋማት የሚወጡ ዜጎች እስከ ወረዳ ባለው መዋቅር አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን አብራርተዋል።የተቀረጸው የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ በከተማና በገጠር ያለውን የተደራሽነት ልዩነት በመፍታት ፍትሐዊነትን ለማረጋገጥ ማስቻሉን ዶክተር ጥላዬ ተናግረዋል።የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የሕልውና ጉዳይ መሆኑን ያመለከቱት ሚኒስትሩ የሚሰለጥነው የሰው ኃይል የመንግስት ተግባራትን ለማስፈጸም ብቻ ሳይሆን ለግሉ ዘርፍ እድገት የማይተካ ሚና እንደሚያበረክትም አስረድተዋል።መንግስት የዜጎችን መብት ለማረጋገጥ በተለያየ ደረጃ በ51 የአፍ መፍቻ ቋንቋ ትምህርት እንዲሰጥ ያደረገ ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረጉንም ገልጸዋል።የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲው በተተገበረባቸው ያለፉት አመታት የትምህርት ጥራትና ተገቢነትን ከማረጋገጥ አንፃር በርካታ ተግዳሮቶች ማጋጠማቸውን ያስታወሱት ሚኒስትሩ ችግሮቹን ለመፍታት ስርዓተ ትምህርቱን ቀጣይነት ባለው መልኩ ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። (ኢዜአ)", "passage_id": "679a03c13fe2793d8262c73deae904a4" }, { "cosine_sim_score": 0.5037559270858765, "passage": "አዲስ አበባ፡-  በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ሚኒስቴሩ ትናንት በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የሚታዩ ችግሮችና በቀጣይ ሊወሰዱ የሚገቡ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስመልክቶ ከተቋማቱ ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡በዕለቱ በተቋማቱ ላይ የሚታዩ ችግሮችንና ቀጣይ አቅጣጫዎችን በሚመለከት መወያያ ጽሁፍ ያቀረቡት የሚኒስቴሩ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ክትትልና ድጋፍ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ፀጋዬ ጫኔ እንዳሉት፤ በተቋማቱ ውስጥ የትምህርት ጥራት፣ ደንብና መመሪያ ጠብቆ ያለመሥራት ችግሮች ይስተዋላሉ፡፡ከትምህርት ጥራት ችግሮች መካከል በርቀት ትምህርት ዘርፍ ዕውቅና ከተሰጣቸው ማዕከላት ውጭ በገጠር ወረዳዎች ቲቶሪያል በማይሰጥበት ሁኔታ ትምህርት መስጠት፣ ተማሪዎች ለፈተና ሲቀመጡ መፅሐፍ እያገላበጡ መሥራት፣ በከፍተኛ ደረጃ መኮራረጅና በቡድን መሥራት በዚህም የውጤት ግሽበት መታየት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቂ ቤተ መፅሐፍት ቤተ ሙከራ የመሳሰሉት ግብዓቶች  ሳይሟሉ የትምህርት ተቋም መክፈትም በጥራት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደሩ መሆናቸውን ባለሙያው ያመላከቱት፡፡ከዚህ በተጨማሪም ህግና መመሪያን ተከትሎ አለመሥራትም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዋነኛ ችግር እየሆነ መምጣቱን ባለሙያው ገልጸዋል፡፡ ፕሮግራም ከፍቶ ተማሪ ሳያስጨርሱ መልሶ መዝጋት፣ የተፈቀደውን የትምህርት ኮርስ ተማሪዎች ሳያጠናቅቁ ዲግሪ መስጠት፣ ተማሪዎች ማስረጃ ሲጠይቁ ፈተናህ ጠፍቷል በሚል እንደገና ተጨማሪ ገንዘብ ማስከፈል፣ ያልተፈቀደ  የትምህርት ፕሮግራም ከፍቶ ማስተማር የመሳሰሉት ከችግሮቹ መካከል በዋነኝነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች በበኩላቸው ከከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ ተገቢው ድጋፍና ክትትል እንደማይደረግላቸው፣ ከፈቃድ አሰጣጥና እድሳት ጋር ተያይዞም ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ችግርና ሙስና መኖሩን፣ እንዲሁም በርካታ የማያሰሩ አዋጆችና አሰራሮች መኖራቸውን እንደ ችግር አንስተው እንዲስተካከልላቸው ጠይቀዋል፡፡የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም አድማሴ በበኩላቸው በባለሙያ እጥረት ምክንያት አሁን ያሉት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ ድጋፍና ክትትል በማድረግ የጎደላቸውን ግብዓት እንዲያሟሉ በቅርብ ተከታትሎ ድጋፍ  አለማድረጉን አመላክተዋል፡፡የኤጀንሲውን የሰው ኃይል ለማሟላት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፣ በዚህም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የድጋፍና ክትትል ማዕቀፍ በቅርቡ ተዘጋጀቶ የተጠናቀቀ መሆኑንና በውይይት ዳብሮ ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል፡፡ የኤጀንሲውን አሰራር በተመለከተ የቀረቡትን ችግሮች ለመፍታትም በቀጣይ ሰፊ ውይይት እንደሚደረግና ችግሮቹም ካሉ ለማስተካከል አጠቃላይ የአሰራር ማሻሻያ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ወልደማርያም በበኩላቸው፤ በዘርፉ ያሉትን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ለመፍታት መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዚህም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበር በቅንጅት የሚሠሩበት የአጋርነት ማዕቀፍ በማዘጋጀት በሥራ ላይ እንዲውል የሚደረግ ይሆናል ብለዋል፡፡አላሠራ ያሉ አዋጆች መመሪያዎች ተሻሽለው እንዲከለሱ በማድረግ ሥራ ላይ እንደሚውሉ ተናግረዋል፡፡ የትምህርት ጥራትን ሊያስጠብቁ የሚችሉ ስታንዳርዶች ከሚመለከተው አካል ጋር በጋራ በማዘጋጀት በሥራ ላይ እንዲውል ይደረጋል ብለዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 23/2011በይበል ካሳ", "passage_id": "86109c9892be2d09613bf4acada98ab0" }, { "cosine_sim_score": 0.500077486038208, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲሱ ስርዓተ-ትምህርት ተማሪዎች 12ኛ ክፍልን ሲጨርሱ የሙያ ባለቤት እንደሚሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በአጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ የሙያ ትምህርቶችን በሁሉም የሙያ ዘርፎች በመስጠት የተማረ እና በዘርፉ እውቀት ያለው ባለሙያ እንዲፈጠር ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን ብለዋል።ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ የትምህርት ዘርፉ የ10 ዓመት ዕቅድ ውይይት በሚያካሄድበት ወቅት ነው።በውይይቱ ላይ አጠቃላይ ትምህርት አንዱ የሙያ መማሪያ ዘርፍ እንዲሆን ትምህርት ሚኒስቴር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተነግሯል።ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ሙያ ያለው ተማሪን ለመፍጠር በቀጣይ የሙያ ትምህርቶች ከመደበኛ ትምህርት ጋር በተጣጣመ መልኩ ጎን ለጎን እንደሚሰጥም ተገልጿል።በዚህም ተማሪዋች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ የሙያ ባለቤት ይሆናሉ ተብሏል።ከዚህም በተጨማሪ የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆኑ ትምህርቶች በቀጣይ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የተነሳ ሲሆን፥ ይህን ለማስፈፀም የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ የትምህርት\nዘርፍ ተቋቁሟል።እውቀትን ወደ ታች በማውረድ ለሁሉም ተደራሽ እንዲሆን ማድረግ የ10 ዓመቱ አንዱ\nየዕቅድ አካል መሆኑንም በውይይቱ ላይ መነሳቱን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "c9a3602c07b5d7f1859844947e9694aa" }, { "cosine_sim_score": 0.4873202443122864, "passage": "አዲስ አበባ፡- መጪው የ2012 ዓ.ም በሀገሪቱ የተለያዩ ኩነቶች የሚከናወኑበት በመሆኑ ከዚያ ጋር ተያይዞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የትምህርት መስተጓጎል እንዲሁም አላስፈላጊ ሁከቶች እንዳይከሰት ጠንካራ ሥራ መሰራቱን የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሰላማዊ እና የተረጋጋ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር በተለየ ሁኔታ መዘጋጀታቸውን አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ገልጸዋል፡፡ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ ግጭቶች፣ ሁከቶች እና ሞት ትልቅ ትምህርት ሰጥተው ስላለፉ ከዚህ በኋላ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይደገሙ ጠንካራ ሥራ ተሰርቷል፡፡ ዶክተር ሳሙኤል እንዳሉት ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ የመማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊ ያደርግልኛል ያለውን ሰነድ አዘጋጅቷል፡፡ ሰነዱ በአገሪቱ ከሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች ጋር ውይይት የተደረገበት ሲሆን እያንዳንዱ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ኃላፊ ነት፣ መብትና ግዴታን የያዘ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ተማሪዎች ወደየተመደቡበት ተቋም\nሲሄዱ በሰነዱ ዙሪያ\nእንደሚወያዩበት የተናገሩት ሚኒስትር\nዴኤታው ተማሪዎች መብት\nእና ግዴታቸውን የሚያውቁበት\nመሆኑን አስረድተዋል፡፡ «ተማሪዎችም ሆኑ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማንኛውም ፀረ ሰላም ኃይል ሃሳብ ማስፈጸሚያ አይደሉም» ያሉት ዶክተር ሳሙኤል ተማሪዎች ለትምህርት እንደሄዱ ሁሉ ትምህርታቸውን በአግባቡ ተከታትለውና ዓላማቸውን አሳክተው መውጣት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡ የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ\nእና የውጭ ግንኙነት\nዳይሬክተር ዶክተር የሺመቤት\nቦጋለ እንዳሉት፣ ባለፈው ዓመት በተማሪዎች መካከል አለመግባባትና የተለያዩ ግጭቶች ተከስተዋል፡፡ በዚህም ምክንያት ትምህርት ለአንድ ሳምንት ያክል መስተጓጎሉን ጠቅሰው ይህንን መሰል ችግሮችን ለመቅረፍ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ማህበረሰቡ እንዴት እና በምን ሁኔታ መንቀሳቀስ እንዳለባቸው በግልጽ የሚያሳይ ሰነድ ማዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡ እንደ ዳይሬክተሯ ገለጻ\nየ2012 ዓ.ም\nየትምህርት ዘመንን ሰላማዊ\nእና የተረጋጋ ለማድረግ\nከመቼውም ጊዜ በተለየ\nመልኩ ተማሪዎቹ ወደከተማዋ\nሲገቡ ጀምሮ አቀበባል በማድረግ እና ከገቡም በኋላ ተማሪዎችን ጨምሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ጠንካራ ውይይት ለማድረግ ተቋማቸው ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቀል፡፡ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታፈረ መላኩ በበኩላቸው በ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ሥራውን ማጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊ ለማድረግ ግብዓት በማሟላት ከአገልግሎት ጋር የሚነሱ ቅሬታዎችን ለማስቀረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ለሚመጡ ተማሪዎች ከአካባቢው ማህበረሰቡ ጋር በመሆን ደማቅ አቀባበል ከተደረገላቸው በኋላ በሰላማዊ መማር ማስተማሩ እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንደሚደረግ ገልጸዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲው ዙሪያ ከሚገኙ ሱቆች ጋርም በተለየ መልኩ ለመወያየት እቅድ መያዛቸውን ገልጸው የከተማዋ ወጣቶች እንዲሁም ማህበረሰቡ የውይይቱ አካል እንደሚሆኑም አስታውቀዋል፡፡አዲስ ዘመን ነሃሴ 26/2011አብርሀም ተወልደ ", "passage_id": "3ef34bb204aaead83b6d1f556845c58c" }, { "cosine_sim_score": 0.4833605885505676, "passage": "በከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የስኮላስቲክ አፕቲቲዩድ የፈተና ውጤት ላይ የነበረው ችግር መስተካከሉንና ውጤቱም ይፋ መሆኑን፣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ከዓርብ ነሐሴ 10 ቀን 2011 ዓ.ም. ምሽት ጀምሮም ተፈታኞች ውጤታቸውን ማየት ጀምረዋል፡፡ በፈተና ውጤቱ ላይ ችግር የተፈጠረው የአንዱ ኮድ ከሌላ ኮድ ተቀያይሮ በመታረሙ እንደሆነ የተናገሩት የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርዓያ ገብረ እግዚአብሔር፣ ሲታረሙ ችግር የተፈጠረባቸው ኮድ 21 እና 22 እንደነበሩ ገልጸዋል፡፡ መልሶቹን ወደ ማረሚያ ማሽኑ ያስገቡ ሰዎች የሁለቱን ማለትም 21 እና 22 ኮዶች በማቀያየራቸው የተፈጠረ ችግር እንጂ፣ ሌላ የቴክኒክ ጉድለት አለመኖሩን ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡ በሌሎች የትምህርት ውጤቶች አንዳችም ችግር እንዳልተገኘ አስታውቀዋል፡፡ ነገር ግን በፈተናው የመልስ ቁልፍ ምክንያት የተፈጠረው የዕርማት ችግር ተስተካክሎ፣ በኤጀንሲው ድረ ገጽና በ8181 የአጭር ጽሑፍ መልዕክት አማካይነት ውጤቱ መለቀቁን ኤጀንሲው አስታውቋል፡፡ ውጤቱ ማክሰኞ ነሐሴ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. ይፋ እንደተደረገ ተማሪዎች፣ ወላጆችና ትምህርት ቤቶች ለኤጀንሲው ቅሬታ እንዳቀረቡ፣ ይህንንም ተከትሎ ኤጀንሲው በነጋታው የማጣራት ሥራ መጀመሩን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ በሌሎች ፈተናዎችም ላይ ተመሳሳይ ማጣራት ተደርጎ ምንም ዓይነት ችግር አለመኖሩ እንደተረጋገጠም አስረድተዋል፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከወሰዱ 319,264 ተማሪዎች መካከል እንደገና የታረመላቸው፣ ኮድ 21 እና ኮድ 22 የስኮላፕቲክ አፕቲቲዩድ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ነው፡፡ በስህተት የታረመላቸውም ሆኑ በስህተት ኤክስ የተደረገባቸው ውጤታቸው እንደ አዲስ ይስተካከልላቸዋል ተብሏል፡፡ነሐሴ ማክሰኞ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. ይፋ በተደረገው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት 645 ከፍተኛው ነጥብ ሆኖ እንደተመዘገበ፣ 59 ተማሪዎች ደግሞ ከ600 ነጥብ በላይ እንዳስመዘገቡ ኤጀንሲው አስታውቆ ነበር፡፡ ፈናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 322,717 ተማሪዎች መካከል የተፈተኑት 319,264 ሲሆኑ፣ ከእነዚህ ውስጥ 48.59 በመቶ የሚሆኑት ከ350 በላይ ውጤት ማምጣታቸው የሚታወስ ነው፡፡የስኮላስቲክ አፕቲቲዩድ እንደገና የታረመላቸው የ159,632 ተማሪዎች ውጤት እነዚህን ቁጥሮች በከፊል የቀየረ ሆኗል፡፡ለኤጀንሲው ቅሬታ ያቀረቡ ተፈታኞች ቁጥር አሥር ሺሕ መድረሱ ታውቋል፡፡ ቅሬታ አቅራቢዎች ቅጽ ተሰጥቷቸው ከሞሉ በኋላ ውጤቱን እንዲጠብቁ ተነግሯቸው ወደ መጡበት ተመልሰዋል፡፡ ተፈታኞቹ ውጤቱ ይፋ ሲደረግ ያልጠበቁት ውጤት እንደገጠማቸው ገልጸው፣ ኤጀንሲው የተፈጠረውን ስህተት ማረም አለበት ብለዋል፡፡ ኤጀንሲውም ይህንን ችግር የሚከታተል ኮሚቴ ማቋቋሙን አስታውቋል፡፡", "passage_id": "5d9c34dd409ffd5d9d1d5c334e4dd00a" }, { "cosine_sim_score": 0.4751257300376892, "passage": "የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገቡና በመምርነት ሙያ የሚሰለጥኑ ተማሪዎችን ውጤት መሰረት በማድረግ መመልመል እንደሚገባ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ሰልጣኖች ለመምህርነት ለመመልመል ከፍተኛ ውጤትና ፍላጎት ሊኖራቸው እንደሚያስፈልግ ነው የትምህርት ሚኒስቴር የ2011 በጀት ዓመት ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ያስታወቀው፡፡በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የቅድመ መደበኛ ትምህርትና የጎልማሶች ትምህርት ላይ በቂ ስራ አለመሰራቱም ተጠቁሟል፡፡በተለይም በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን የሚሆኑ ተማሪዎች ትምህርት ማቋረጣቸው የተገለጸ ሲሆን፤ በቀጣይ መፍትሄ እንደሚበጅለት የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ጥላዬ ጌቴ ገልጸዋል፡፡በ2012 በጀት ዓመት መምህራን የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለመመለስ እንደሚሰራ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡በተለይም የመምህራንን ጉዳይ በተመለከተ ከመምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ጥናት እየተካሄደ መሆኑንና ጥናቱ እንዳለቀ ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ መገለፁን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "c3510f23d562c110b1ec7d28ab023031" }, { "cosine_sim_score": 0.4705725312232971, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማሩን ሂደት እንደገና ለማስቀጠል የሚያስችል አቋም ላይ እንደሚገኙ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተላከው የምርመራ ቡድን አረጋግጧል::የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስን ግምት ውስጥ በማስገባት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት የሚጀምሩበትን ቁመና የሚገመግም ቡድን ወደየተቋማቱ መላኩ ይታወቃል::በዚህ መሰረት ወደ ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች የተላኩ የግምገማና ክትትል ቡድኖች ተቋማቱ በጤና ሚኒስቴር የወጣውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶች ተግባራዊ በማድረግ ትምህርት የማስጀመር አቋም ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ዝግጅት የገመገመው ቡድን መሪ አቶ ከበደ ግዛው እና የዲላ ዩኒቨርሲቲ ዝግጅት ለመገምገም የተላከው ቡድን መሪ አቶ ጌታቸው ተፈራ ዩኒቨርሲቲዎቹ ተማሪዎች በግቢዎቹ በሚኖራቸው ቆይታ አካላዊ ርቀታቸውን እና ንጽህናቸው ጠብቀው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚያስችል በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡የመመገቢያ ቤቶችን፣ ቤተ መጻሕፍት፣ ቤተ ሙከራዎችን እና ላውንጆችም የኮሮና ቫይረስ ኬሚካል ርጭት የተደረገባቸው መሆኑንም ነው የገለጹት፡፡በተጨማሪም የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አስተማማኝ የውሃ አቅርቦት እንዲሁም ማስክ እና ሳኒታይዘር መዘጋጀቱንም ተናግረዋል፡፡ ሌሎች ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ አገልግሎቶች እንዲሁም የፀጥታ እና ደህንነት ጉዳይም አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት እንደተደረገበትም ተመላክቷል፡፡የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ዝግጅት የገመገመው ቡድን መሪ አቶ ጫኔ አደፍርስ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው በመማሪያ፣ በማደሪያ እና በሌሎች አገልግሎት መስጫ ክፍሎች እና ስፍራዎች ተማሪዎች አካላዊ ርቀታቸውን ጠብቀው እንዲስተናገዱ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን አስረድተዋል፡፡ለለይቶ ማቆያ ሲያገለግሉ የነበሩ ክፍሎች፣ መመገቢያ ቤቶች፣ ቤተ መጻሕፍት እና ቤተ ሙከራዎችም የኮሮና ቫይረስ ኬሚካል ርጭት ተደርጎባቸዋል ነው ያሉት፡፡ውሃን ጨምሮ ለንፅህና መጠበቂያ የሚያገለግል ሳኒታይዘር እንዲሁም የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች አቅርቦትመሟላቱን የገለጹት አቶ ጫኔ፣ ለተማሪዎች አገልግሎት ለሚሰጡ ሰራተኞች ስለ ቫይረሱ ግንዛቤ እንዲኖራቸው መደረጉን አንስተዋል፡፡ደባርቅ፣ ደብረታቦር እና አርሲ ዩኒቨርሲቲዎችም ትምህርት መጀመር እንደሚችሉም ተገልጿል፡፡በመላኩ ገድፍ", "passage_id": "3799a50fbe552b34429488ccd2ffb922" }, { "cosine_sim_score": 0.46688181161880493, "passage": "የአዳማ ዩኒቨርስቲ በአጠቃላይ  ተማሪዎች የዘመኑን ትምህርት  በመልካም  መንፈስ  እንዲጀምሩ የሚያስችል   ደማቅ የአቀባበል መርሃ ግብር  ማዘጋጀቱን አስታወቀ ።  የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ለሚ ጉታ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹ የዘመኑን ትምህርት በመልካም መንፈስ እንዲጀምሩ  የአቀባበል መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።ባለፉት ሦስት ወራት የተማሪዎች የምግብ፣ የመኝታ፣ የጤና፣ የቤተ መጻህፍትና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎቶችንም አሟልቷል።ሠላማዊ የመማር ማስተማሩ ሂደት ዘንድሮ በተሳካ ሁኔታ እንደሚካሄድ እምነታቸውን ገልጸዋል። ተማሪዎቹ የአዳማ ከተማ ማህበረሰብን ችግሮችን የሚፈቱበት ዕቅድ ማዘጋጀቱንና ከተማሪዎች ጋር በሚደረገው ውይይት መግባባት ላይ ሲደረስበት ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ይገባል ብለዋል።በያዝነው የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲው የመግቢያ ፈተና ከወሰዱት 4 ሺህ 500 ተማሪዎች ውስጥ ፈተናውን ያለፉት አንድ ሺህ 500 ተማሪዎችን መቀበሉን ዶክተር ለሚ ተናግረዋል።ከነዚህም 1 ሺህ 300 የሚሆኑት የምህንድስና ተማሪዎች ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ ናቹራል አፕላይድ ሳይንስ ተማሪዎች ናቸው።እንደ ፕሬዚዳንቱ ገለፃ ዩኒቨርሲቲው 8 ሺህ አዲስና ነባር ተማሪዎችን ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ባሉት መርሐ ግብሮቹ ለማስተማር ዝግጅት አጠናቋል።የአዳማ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ እንዲሪስ በበኩላቸው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹ በትምህርታቸው ምርጥ ሳይንቲስት ሆነው በመውጣት ለአገራቸውና ለወገናቸው ኩራት እንዲሆኑ አሳስበዋቸዋል።ተማሪ ሳሌም ግርማ በሠጠችው አስተያየት የአቀባበል ሥነ ሥርዓት መማረኳን ገልፃ፣ በቆይታዋ ከስሜታዊነት በመራቅና በምክንያታዊነት የመጣችለትን ዓላማ ለማሳካት እንደምትተጋ ገልጸለች።ሌላው የአንደኛ ዓመት ተማሪ ጌሹ ፍቅረማርያም በበኩሉ ዩኒቨርሲቲው አዲስ አበባ ድረስ ትራንስፖርት በመመደብ ድጋፍ እንዳደረገላቸው ገልፆ፣ ቆይታው ከማንኛውም አሉታዊ እንቅስቃሴ ነፃ በመሆን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መዘጋጀቱን ይናገራል።", "passage_id": "644bcbbe259abbd53caba45a9fb5b446" } ]
89bdb5d082c7a14820878f39fa1633b7
7a97772a530923523dee5ff782a0fb29
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የአየርላንድ አምባሳደር ሚስ ሶንጃ ሃይላንድን አሰናበቱ
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የአየርላንድ አምባሳደር ሚስ ሶንጃ ሃይላንድን አሰናበቱ፡፡አምባሳደሯ ባለፉት ሁለት ዓመታት ቆይታቸው በኢትዮጵያና በአየርላንድ መካከል የነበረው ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ላደረጉት አሳተዋፅኦ ፕሬዝዳንቷ አመስግነዋል፡፡ በቀጣይ ለሚኖረው ግንኙነትም በተግባር ካዩት እውነታ ተነስተው በኢትዮጵያ ያለውን የሀገር ግንባታ እንቅስቃሴ እንዲደግፉ ጠይቀዋል፡፡ተሰናባቿ የአይርላንድ አምባሳደር ሚስ ሶንጃ ሃይላንድ በበኩላቸው፣ በቆይታቸው በኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ለተደረገላቸው ሁለንተናዊ ድጋፍ አመስግነው በጤና፣ በትምህርት፣ በኢንቨስትመንትና ሌሎች ዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የበኩላቸውን ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡ መረጃው የፕሬዝዳንት ጽጽቤት ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31303/
[ { "cosine_sim_score": 0.4890481233596802, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስሎቬኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርያን ሳሬች ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የስራ መልቀቂያቸውን ለሃገሪቱ ፓርላማ ያስገቡ ሲሆን፥ ጠቅላላ ምርጫ እንዲካሄድም ጥሪ አቅርበዋል።እርሳቸው የሚመሩት ጥምር ፓርቲ በፓርላማው አቅም እያጣ መምጣት ለመልቀቃቸው ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል።እንደ እርሳቸው ገለጻ ፓርቲው በፓርላማው የውሳኔ ሃሳብ ለማሳለፍ መቸገሩ ህዝቡ ከመንግስታቸው የሚጠብቀውን ለማሟላት የሚደረገውን ጥረት ፈታኝ ያደርገዋል።ጉዳዩን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ አሁን ባለው ሁኔታ የህዝቡን ፍላጎት ማሟላት አልችልም ብለዋል።ከዚህ አንጻርም በሃገሪቱ የህዝቡን ፍላጎት ባማከለ መልኩ ጠቅላላ ምርጫ እንዲካሄድ ለፓርላማው ባስገቡት የመልቀቂያ ደብዳቤ ጠይቀዋል።በፈረንጆቹ 2018 አምስት ግራ ዘመም ፓርቲዎች ጥምር መንግስት መመስረታቸው ይታወሳል።ጥምር ፓርቲው በፓርላማው ካለው 90 ወንበር 43 መቀመጫዎችን ብቻ አሸንፏል።አሁን ላይ በፓርላማው አብላጫ መቀመጫ ያለው የስሎቬኒያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ አዲስ መንግስት ለመመስረት ጥረት ሊያደርግ ይችላል እየተባለ ነው።ፓርቲው ጥምረት ሳይመሰርት በፓርላማው 26 መቀመጫዎች ያሉት ሲሆን፥ ጥምረት ከመሰረተ አዲስ መንግስት የማቋቋም አቅም አለው ተብሏል።ይህ የማይሳካ ከሆነ ግን ምርጫው ሊካሄድ ይችላል ነው የተባለው።ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀደም ብሎ የሃገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር አንድሬህ ቤርቶንሴልጅ ስልጣን መልቀቃቸውን የሃገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል።ምንጭ፦ አልጀዚራ", "passage_id": "77a1d580915095ef9927b30b54ea163d" }, { "cosine_sim_score": 0.48377034068107605, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በደቡብ ሱዳን አዲስ ልዩ ተወካይ መሾሙን አስታወቀ፡፡የድርጅቱ ዋና ፀኃፊ ባን ኪሙን የኒውዚላንድ ተወላጅ የሆኑትን ሚስተር ዴቪድ ሼረርን በደቡብ ሱዳን የድርጅቱ ልዩ ተወካይ አድርገው መሾማቸውን አስታውቀዋል ፡፡ሚስተር ዴቪድ ሼረር ቀደም ሲል በደቡብ ሱዳን የድርጅቱ ልዩ ተወካይ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩትን ዴንማርካዊ ሚስ ኤለን ማርጋሬት ሎጅን ነው የተኩት፡፡ሚስ ማርጋሬት የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ በመወጣት በተጠናቀቀው ህዳር ወር የሥራ ዘመናቸውን ማጠናቀቃቸውን የመንግስታቱ ድርጅትን ሪፖርት በመጥቀስ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ተሰናባቿ ልዩ ተወካይ በደቡብ ሱዳን ቆይታቸው ላበረከቱት አስተዋፅዖ በዋና ፀኃፊው ምስጋና እንደቀረበላቸው ተመልክቷል፡፡በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሠላም አስከባሪ ኃይል አዛዥ ኬኒያዊው ሌቴናል ጄኔራል ጆንሰን ሞጎዋ ባለፈው ወር ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ዘገባው ጨምሮ አስታውሷል፡፡አዛዡን ከኃላፊነታቸው ለመነሳት ያበቃቸው የመንግስትና የተቃዋሚ የፀጥታ ኃይሎች በንፁኃን ዜጎች የሚያደርሱትን ጥቃት መከላከል ባለመቻላቸው እንደሆነ ጠቅሷል፡፡በአካባቢው የሰብዓዊ እርዳታ የሚሰጡ አካላትም በሚፈለገው መጠን ተንቀሳቅሰው ድጋፍ ለማድረግ መቸገራቸው ነው የተገለፀው፡፡ይህን ኃላፊነት በአግባቡ ባለመወጣታቸው ባን ኪሙን የጦር አዛዡን ከኃላፊነት እንዲነሱ አድርገዋል ነው የተባለው ፡፡ባለፈው ሐምሌ ወር በተፈፀመ ጥቃት ጋዜጠኞች መሞታቸውና የእርዳታ ድርጅት ሴት ሠራተኞች መደፈራቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡የመንግስታቱ ድርጅት በደቡብ ሱዳን 13ሺ የሠላም አስከባሪ ኃይል ማሰማራቱ ይታወቃል፡፡", "passage_id": "e7835d8a950d54611dad650f996d33fc" }, { "cosine_sim_score": 0.48122209310531616, "passage": "የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤዋ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሒም ሕገ መንግሥት ከሚፈቅደው ውጪ አምባገነናዊ መንግሥት ሲመሰረት ተባባሪ ላለመሆን በገዛ ፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን አስታወቁ። የአፈጉባኤዋን ስልጣን መልቀቅ በተመለከተ ወ/ሮ ኬሪያ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት የአገሪቱን \"ሕገ መንግሥት በየቀኑ ከሚጥስና አምባገነንነትን ከሚያራምድ ቡድን ጋር ለመስራት ፈቃደኛ ስላልሆንኩ ነው\" ብለዋል። አፈጉባኤዋ ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳሉት በስልጣን ላይ ያለው ወገን \"ሕገ መንግሥቱን በግላጭ ተጥሷል አምባገነናዊ መንግሥት ወደ መመስረት ገብቷል\" ሲሉ ከሰዋል። ለዚህም እንደማሳያ ያስቀመጡት ስልጣን ላይ ያለው መንግሥት ያለምርጫ በስልጣን ላይ ለመቆየት ሲል በሕገ መንግሥቱ ውስጥ ያለ ክፍተትን በመፈለግ \"አንዱን አንቀጽ ከሌላው ጋር በማጋጨት ክፍተት እንዲገኝና አማራጭ እንዲፈለግ\" ጥረት ተደርጓል ብለዋል። በስልጣን ላይ ያለው አካል ካለሕዝብ ውሳኔ ባለበት ለመቆት መወሰኑንና ይህንንም ሕጋዊ ለማድረግ ክፍተት በመፈለግ ሕገ መንግሥታዊ ከሆነው መንገድ ውጪ \"ባልተለመደ አካሄድ ሕገ መንግሥቱ እንዲተረጎም ግፊት እየተደረገ ነው\" ሲሉ ተናግረዋል። ይህም አስቀድሞ የተወሰነ መሆኑን ጠቅሰው \"ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ነው\" ብለዋል። ጨምረውም ይህ ተግባራዊ እንዲሆን ውሳኔውን በማይቀበሉት ላይ \"ማስፈራሪያና ዛቻ\" እየተካሄደ መሆኑን ጠቅሰዋል።በዚህም ሳቢያ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሲሆኑ \"ሕገ መንግሥቱን የማክበር የማስከበር አደራ ስለተቀበልኩ፤ ሕገ መንግሥቱ ተጥሶ አምባገነናዊ መንግሥት ሲመሰረት ተባባሪ ላለመሆን\" ሲሉ በፈቃዳቸው ስልጣናቸውን እንደለቀቁ ተናግረዋል። ጨምረውም \"በሕገ መንግሥት ትርጉም ሽፋን የአምባገነናዊ ሥርዓት ሕግ የሚጥስ ድርጊትን ላለመተባበር ወስኛለሁ\" ብለዋል ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም። ከሁለት ዓመት በላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ ሆነው ያገለገሉት ወ/ሮ ኬሪያ ስለውሳኔያቸው በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳሉት ይህ እርምጃ የአገሪቱ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የስልጣን ባለቤትነትን የሚጥስ ነው ብለዋል። ቢቢሲ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ስለ አፈጉባኤዋ ሥራ መልቀቅ ለማጣራት ባደረገው ጥረት ምክር ቤቱ የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ገልጿል።የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕዝብ ግንኙነት ምክትል ኃላፊ አቶ ገብሩ ገብረ ሥላሴ ለቢቢሲ የአፈ ጉባኤዋን ከሥራ መልቀቅ በተመለከተ የቀረበ ነገር እንደሌለ ተናግረዋል። ቢሆንም ግን አፈ ጉባኤዋ ሥልጣናቸውን መልቀቃቸውን በሚመለከት የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎችን መመልከታቸውን ገልጸው፤ በጽህፈት ቤቱ በኩል ግን የቀረበ ይህንን የሚያረጋግጥ ነገር የለም ብለዋል። የትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ የሆነው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የሥራ አስፈጻሚ አባል የሆኑት ወይዘሮ ኬሪያ በአፈ ጉባኤነት የሚመሩት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አነጋጋሪ በሆነው የሕገ መንግሥት ትርጉም ጉዳይ ላይ በቅርቡ ምላሽ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ", "passage_id": "37c0667659444815c47b95d7df90446b" }, { "cosine_sim_score": 0.47170552611351013, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዶክተር ሙክታር ከድርን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው ሾመዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ሹመቱን የሰጡት በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው መሠረት  መሆኑን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "d493e174ca1e63a0f54e50de02c77991" }, { "cosine_sim_score": 0.4493260979652405, "passage": " አለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት በዜጎች ላይ ኢ-ሰብዓዊ የወንጀል ድርጊቶችን ፈጽመዋል በሚል ክስ መስርቶባቸው የነበሩትን የቀድሞውን የአይቬሪኮስት ፕሬዚዳንት ሎራን ባግቦን በነጻ ማሰናበቱን አስታውቋል፡፡አለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት እ.ኤ.አ በ2010 በአይቬሪኮስት የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ፣ በአገሪቱ በተቀሰቀሰውና ለወራት በዘለቀው የእርስ በእርስ ግጭት በርካታ ቁጥር ባላቸው ዜጎች ላይ ከፍተኛ ወንጀሎችን ፈጽመዋል በሚል ተከስሰው የነበሩትን የ73 አመቱን ሎራን ባግቦን ባለፈው ማክሰኞ በነጻ ማሰናበቱን የዘገበው ኒውዮርክ ታይምስ፤ ውሳኔው በብዙዎች ዘንድ ያልተጠበቀ መሆኑን ገልጧል፡፡ባለፈው ማክሰኞ በሄግ የተሰየመው ችሎት የመሃል ዳኛው፣ ባግቦ ነጻ መሆናቸውን ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ፣ በችሎቱ ታድመው የነበሩ የባግቦ ደጋፊዎች በደስታ መፈንጠዛቸውን ያስታወሰው ዘገባው፣ የምስራቹ ወደ አገሪቱ የኢኮኖሚ ከተማ አቢጃን በቅጽበት ደርሶ ጎዳናዎች በደስታ በሚዘምሩ የባግቦ ደጋፊዎች መሞላታቸውንም አመልክቷል፡፡በአንጻሩ ደግሞ በባግቦ ዘመን የተቀሰቀሰው የእርስ በእርስ ግጭት ቤተሰቦቻቸውን ያሳጣቸውና ተጠቂ ያደረጋቸው በርካታ አይቬሪኮስታውያን በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ክፉኛ መቆጣታቸውንና አለማቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናልም ውሳኔውን መቃወሙን ዘገባው አስረድቷል፡፡እ.ኤ.አ በ2000 ወደ ስልጣን ላይ የወጡትና አገሪቱን ለእርስ በእርስ ጦርነት በመዳረግና በአምባገነንነት የሚታወቁት ሎራን ባግቦ የአገሪቱ ህግ ከሚፈቅድላቸው ውጭ ለተጨማሪ አምስት አመታት በስልጣን ላይ ከቆዩ በኋላ፣ በ2010 በተካሄደው ምርጫ ቢሸነፉም በጠመንጃ ስልጣን ላይ ለመቆየት በማሰብ አገሪቱን ለደም መፋሰስ መዳረጋቸውንና በስተመጨረሻም ተዋርደው መውረዳቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡", "passage_id": "de0f825ef68b31c62105971a8b9262a4" }, { "cosine_sim_score": 0.43782612681388855, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫ ጉዳዮች ላይ የደህንነት ኃላፊያቸውን ማሰናበታቸውን አስታወቁ፡፡ከኃላፊነት የተባረሩት ክሪስ ክሬብስ የበይነ መረብ ደህንነትና የጸጥታው ኤጀንሲ የመሰረተልማት ኃላፊ ነበሩ፡፡ትራምፕ ኃላፊውን ያባረሩት ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል የሚያቀርቡትን ክስ ውድቅ በማድረጋቸው ነው ተብሏል፡፡ፕሬዚዳንቱ እስካሁን በምርጫ መሸነፋቸውን ያላመኑ ሲሆን በአንጻሩ ክሪስ ክሬብስን ጨምሮ ምርጫውን የሚመሩ ኃላፊዎች በአሜሪካ ታሪክ ደህንነቱ የተጠበቀ ምርጫ እንደነበር ይፋ አድርገዋል፡፡የኃላፊው መባረር በዴሞክራቶች ዘንድ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን የጆ ባይደን ቃልአቀባይ ኃላፊው የሀገሪቱን የምርጫ ደህንነት ማረጋገጥ በመቻላቸው ምስጋና ሊቸራቸው ይገባል ብለዋል፡፡ከምርጫ ኃላፊው በተጨማሪ ባለፈው ሳምንት የመከላከያ ሚኒስትሩ ማርክ ኤስፐርን ከስልጣን አንስተዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ ስልጣናቸውን ለቀጣዩ ፕሬዚዳንት ከማስረከባቸው በፊት የኤፍ ቢ አይና የሲ አይ ኤ ዳይሬክተሮችንም ከስልጣን ሊያነሱ ይችላሉ እየተባለ ነው፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲ ", "passage_id": "3f91fe08ec2eaede84640d789592b060" }, { "cosine_sim_score": 0.4357149302959442, "passage": "የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ዛይድ ወልደገብርኤና እና ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው አቶ ዓለማዮህ ጎጆ በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተመልክቷል ፡፡ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳው የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኢታ አቶ ዓለማየሁ ጎጆ በቁጥጥር ስር ውለዋል ፡፡አቶ ዓለማዮህ ጎጆ በሚኒስቴሩ የተቀናጀ የፋይናንስ ስርዓትን ለመዘርጋት የፌደራል ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ይሁንታ ሳያገኙ ስራውም እንዲከናወን ሳይፈቀድ አንድ ድርጅት ተጠቁሟል በሚል ብቻ በ20 ሚሊየን ዶላር ስራው እንዲከናወን በማድረግ በሙስና በመጠርጠራቸው በምክንያትነት በህግ ተይዘዋል ፡፡አቶ ዓለማዮህ ያለጨረታ መስራት ብቻ ሳይሆን ስራው ሳይጠናቀቅ እንደተገባደደ በማስመሰል ክፊያ እንዲፈጸም አድርጓል በሚል መጠርጠራቸውን የፌደራል ጠቅላይ ዋና ዓቃቤ ህግ አቶ ጌታቸው አምባየ ለምክርቤቱ ባቀረቡት ሪፖረት ነው ፡ ፡ለዚህ ድርጅት 8 ተሽከርካሪዎች ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ ከማድረጋቸውም በተጨማሪ ተሽካካሪዎቹ የባንክ ብድር መውጪያ ብድር እንዲፈቀድላቸው በማስያዢያነት እንዲያያዙ ማድረጋቸውን ነው ሪፖርቱ ያመለከተው ፡፡በተያያዘም በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ህንጻ ውስጥ 7ኛና 8ኛ ወለል ላይ ያለውን ያለመነም ጨረታ 2ነጥብ 2 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚያወጣ ስራም ለሌላ ተቋም መስጠታቸውን  ገልጸዋል ፡፡አቶ ዓለማዮህ ጎጁ በበኩላቸው ለዘጠኝ ዓመታት በሚኒስትር መስሪያቤቱ ማገልግላቸውን ጠቁመው፤ መንግስት በሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ ገልጸዋል ፡፡ይሁን እንጂ ጉዳያቸው በአስተዳደርና ፖለቲካዊ መድረክ ላይ ቢታይ የተሻለ ትክክለኛ መረጃ ይወጣ ነበር ያሉት አቶ ዓለማዮህ የአገሪቱ የፍትህ ስራ ይህንን ዕውነታ ያወጠዋል የሚል እምነት እንዳላቸው ነው ያስገነዘቡት ፡፡በተመሳሳይም አቶ ዛይድ ባለስልጣን መስሪያቤቱን ለረጅም ዓመታት በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ መቆየታቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ በስራ በነበሩበት ወቅት ፈጽመዋል በተባሉት የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ፡፡የዛሬን ጨምሮ መንግስት በአገሪቱ ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩትን በጀመረው ዘመቻ በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎች ቁጥር 50 መድረሱ ለማወቅ ተችሏል ፡፡", "passage_id": "515fcad29bb451a0ee6bc6d301e50910" }, { "cosine_sim_score": 0.4314765930175781, "passage": "የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በማገልገል ላይ የነበሩት ወ/ሪት ሌሊሴ ነሜ፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ።ወ/ሪት ሌሊሲ ወደ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የተዘዋወሩት የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሆነው ላለፉት ሁለት ዓመት ገደማ ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ አበበ አበባየሁ፣ በራሳቸው ፈቃድ ከኃላፊነታቸው በመልቀቃቸው ነው።የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር በመሆን የተሾሙት ወ/ሪት ሌሊሴ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለሁለት ዓመት ገደማ ያገለገሉ ሲሆን፣ ከዚያ አስቀድሞ በኦሮሚያ ክልል የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኃላፊ ሆነው ሠርተዋል።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር በመሆን ላለፋት ዓመታት ያገለገሉት አቶ አበበ፣ ከዚያ አስቀድሞ በጠቅላይ ሚኒስትር በአማካሪት ሠርተዋል፡፡ በጥቅሉ ለአምስት ዓመታት በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነቶች ላይ ሲያገለግሉ ቆይተዋል። ሪፖርተር ያነጋገራቸው አቶ አበበ በፈቃዳቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ኃላፊነታቸውን እንደለቀቁ ገልጸው፣ ከማክሰኞ ሰኔ 16 ቀን 2012 ዓ.ም. አንስቶም መልቀቂያቸው ተቀባይነት አግኘኝቶ መሰናበታቸውን ገልጸዋል። አቶ አበበ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይም ከኃላፊነት መልቀቃቸውን የገለጹ ሲሆን፣ ቀጣይ የሥራ ሕይወታቸው ከመንግሥት ኃላፊነት ውጪ እንደሚሆንም አስታውቀዋል።ከነበሩበት ኃላፊነት በፈቃዳቸው ሲለቁም በተለያዩ የመንግሥት ኃላፊነቶች አገራቸውን እንዲያገለግሉ ለፈቀዱላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከፍተኛ ምሥጋናቸውን ገልጸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩን እምነት በማግኘታቸውና በኃላፊነት ቆይታቸው ወቅትም ለነበራቸው ወንድማዊነትና ያልተቆጠበ ድጋፍም አመሥግነዋል። አቶ አበበ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ በመሆን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ያገኙ ሲሆን፣ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ በዓለም አቀፍ ንግድና ኢንቨስትመንት ሕግ አግኝተዋል። በተጨማሪም ከብሪታንያ ደንዲ ዩኒቨርሲቲ በኢነርጂ ሕግና ፖሊሲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ሆነው የተተኩት ወ/ሪት ሌሊሴ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ከፍተኛ አመራሮች መካከል በዕድሜ በጣም ወጣቷ ናቸው። ወ/ሪት ሌሊሴ በሲቪል ምሕንድስና የመጀመርያ ዲግሪያቸውን ያገኙ ሲሆን፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በቢዝነስ አስተዳደር አግኝተዋል።", "passage_id": "873241423c4778c4305432bfc85c35cd" }, { "cosine_sim_score": 0.4221055507659912, "passage": " -በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ ልዩ መልእክተኛ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር ዲባባ አብደታ የሹመት ደብዳቤያችውን ለፊሊፒንስ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አቀረቡ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን በማላካኛንግ ቤተ-መንግስት በመገኘት ለፕሬዝዳንት ሚስተር ቢኒጎ ሰ.አኩይኖ አቅርበዋል።በዚሁ ወቅት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የሁለትዮሽ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በተመለከተ ውይይት አድርገዋል፡፡በአሁኑ ወቅትም ግንኘነቱ ጠንካራ በሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በማውሳት ይሄው ተጠናክሮ እንዲቀጥል እንደሚሰሩ አምባሳደሩ አረጋግጠዋል፡፡የፊሊፒንስ ባለሀብቶችም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት፣ ንግድና ቱሪዝም መስኮች ተሳትፎ እንዲያደርጉና በትብብር እንዲሰሩ ጠይቀዋል ሲል ኢሬቴድ ዘግቧል።", "passage_id": "efd17582874f4be1fde90baf0d58c7dd" }, { "cosine_sim_score": 0.42172521352767944, "passage": " “ህገ-መንግስቱን በማክበር ለተተኪው ስልጣን የምለቅበት ጊዜ ላይ ነኝ” ላለፉት 12 አመታት ሲሼልስን የመሩት ፕሬዚዳንት ጄምስ ሚሼል ከወራት በፊት የተደረገው የአገሪቱ ህገ መንግስታዊ ማሻሻያ የስልጣን ዘመናቸው ማብቃቱን የሚያረጋግጥ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ፣ በሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ስልጣን እንደሚለቁና ለተተኪው እንደሚያስረክቡ ማስታወቃቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገበ፡፡የ72 አመቱ ፕሬዚዳንት ጄምስ ሚሼል ባለፈው ማክሰኞ በአገሪቱ ብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ባደረጉት ንግግር፣ ለ12 አመታት አገሪቱን አስተዳድሬያለሁ፤ አሁን ህገ-መንግስቱን በማክበር ስልጣኔን ለተተኪው መሪ የማስረክብበት ጊዜ ነው፤ አዲሱ መሪ ሲሼልስን ወደቀጣዩ የልማት ምዕራፍ ያሸጋግራታል ብዬ አምናለሁ ሲሉ መግለጻቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡ ከዚህ በፊት መምህር ሆነው ያገለገሉት ፕሬዚዳንቱ፤በሚያዝያ ወር 2004 በምክትል ፕሬዚዳንትነት ወደ ስልጣን መምጣታቸውንና ከ2014 እስካሁን በፕሬዚዳንትነት እየሰሩ እንደሚገኙ የጠቆመው ዘገባው፣ ባለፈው ታህሳስ ወር ላይ በተደረገው ምርጫ አሸንፈው ለሶስተኛ የስልጣን ዘመን አገሪቱን መምራት መቀጠላቸውን ገልጧል፡፡ባለፈው ሚያዝያ ወር ላይ የአገሪቱ ብሄራዊ ምክር ቤት የፕሬዚዳንትና የምክትል ፕሬዚዳንትን የስልጣን ዘመን ሁለት ዙር ብቻ እንዲሆን መወሰኑ፣ ባለፈው አመት ሁለተኛ የስልጣን ዘመናቸውን የጨረሱትን ፕሬዚዳንቱን ስልጣናቸውን እንዲለቁ መነሻ እንደሆናቸውም ዘገባው አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንቱን በመተካት አገሪቱን የመምራት ስልጣኑን የሚረከቡት፣ በአሁኑ ወቅት የሲሼልስ ምክትል ፕሬዚዳንት የሆኑት የ54 አመቱ ዳኒ ፋኦሬ እንደሚሆኑም ዘገባው አክሎ ገልጧል፡፡", "passage_id": "d11a6f03762325a9b8141366538bea9a" }, { "cosine_sim_score": 0.4178202748298645, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ መንግስታቸው በራሱ ፍቃድ ስልጣን መልቀቁን አስታወቁ።ባሳለፍነው ሳምንት ማክሰኞ በዋና ከተማዋ ቤሩት በደረሰው ፍንዳታ በርካታ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው።ይህንን ተከትሎም በፍንዳታው የተናደዱ ሊባኖሳውያን አደባባይ በመውጣት ለተከታታይ ቀናት በሀገሪቱ መንግስት ላይ ቁጣቸውን ሲያሰሙ ቆይተዋል።በተቃውሞ ላይ የሚገኙ የሀገሪቱ ዜጎች አሁን ያለው የመንግስት አመራሮች በሙስና ተጠምደው የሀገሪቱን ዜጎች ረስተዋል፤ በመንግስት መዘናጋት ነው ፍንዳታው የደረሰው ሲሉም ይወቅሳሉ።በመንግስታቸው ላይ ተቃውሞ የበረታባቸው የሊባኖሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሰን ዲያብ ትናንት ምሽት በሀገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ቀርበው ካቢኔያቸው በሙሉ በራሱ ፍቃድ ስልጣን መልቀቁን አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሰን ዲያብ የመንግስታቸው ስልጣን መልቀቅ ደብዳቤንም ለሊባኖሱ ፕሬዚዳንት ሚሼል አውን አስረክበዋል።መልቀቂያውን የተቀበሉት ፕሬዚዳንቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ሀሰን ዲያብ ካቢኔ አዲስ መንግስት እስኪመሰርት ድረስ በባላደራ መንግስትነት ስልጣን ላይ እንዲቆይ ጠይቀዋል ነው የተባለው።ባሳለፍነው ሳምንት በሊባኖሷ ቤሩት የደረሰው ፍንዳታ የተከሰተው ጥንቃቄ በጎደለው መንገድ ለበርካታ ዓመታት በተከማቸ 2 ሺህ 750 ቶን የሚመዝን አሞኒዬም ናይትሬት በተባለ ንጥረ ነገር እንደሆነ ተነግሯል።በቤሩቱ ፍንዳታ ምክንያትም ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ቁጥር 220 መድረሱን እና 110 ሰዎች ደግሞ የገቡበት እንደማይታወቅ እንዲሁም ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ደግሞ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት መድረሱ ተነግሯል።ምንጭ፦ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "b33c0a3b781268b059219f38fa94900e" }, { "cosine_sim_score": 0.41224831342697144, "passage": "– የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፓብሊክ መንግስት በስዊዘርላንድ ያለውን የዲፕሎማቲክ ውክልና በማስፋት መቀመጫው ዙሪክ ሆኖ የጀርመንኛ ተናጋር ካንቶኖችን የሚሸፍን የክብር ቆንስል ሾመ፡፡የክብር ቆንስል ሆነው የተሾሙት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሜደ ክሪስቲያን በሪማን  እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 23 ቀን 2014 በክቡር አምባሳደር ምኒልክ ዓለሙ ጌታሁን መኖሪያ ቤት ለኢትዮጵያውያንና ለጄኔቫ ዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ በመገኘት የሹመት ደብዳቤአቸውን ተቀብለዋል፡፡አምባሳደር ምኒልክ ዓለሙ ጌታሁን የሹመት ደብዳቤ በሰጡበት ወቅት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሜደ ክሪስቲያን በሪማን   ይህን ኃላፊነት መቀበላቸውን በማመስገን፣ ጠንካራ የኢትዮጵያ ወዳጅ እንደሆኑ፣ አሁን የተሰጣቸውን የውክልና ኃላፊነት በመጠቀም ደግሞ በኢትዮጵያና በስዊዘርላንድ መካከል የኢንቨስትመንት፣ የንግድ፣ የቱሪዝም እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዲጠናከር አበክረው እንደሚሰሩ እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡ፕሮፌሰር ዶ/ር ሜደ ክሪስቲያን በሪማን  በበኩላቸው የረጅም ዘመናት ባለፀጋና የተለያዩ ባህሎችና ታሪኮችን ባለቤት የሆነችውን አገር የክብር ቆንስል ሆነው ለማገልገል የተሰጣቸውን ዕድል ከልብ በማመስገን ለሁለቱ አገር ህዝቦች ጥቅም ተግተው እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ወዳጅነታቸውም የቆዬ እንደሆነና እስካሁን ድረስ ከኢትዮጵያዊው ፕሮፌሰር ሰይፈ ኃይለማርያም ጋር በመሆን በየጊዜው ወደ ኢትዮጵያ በመመላለስ ነፃ የህክምና እና የሥልጠና አገልግሎት እንደሚሰጡ ገልጸዋል፡፡በዝግጅቱ ከነበሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን ጋር የተዋወቁ ሲሆን የተሰጣቸውን ኃላፊነት ከኢትዮጵያዊው ማህበረሰብ እና ከስዊዘርላንድ የንግድና የሙያ ማህበረሰብ አባላት ጋር በመተባበር ተግተው ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚጥሩ ገልጸዋል፡፡ (አይጋፎረም)", "passage_id": "fda8e82064c9cc23d53fb2efbb58f9d0" }, { "cosine_sim_score": 0.41034358739852905, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የፐብሊክ ሰርቪስ ቀንን በማስመልከት በመንግስታቱ ድርጅት አዘጋጅነት በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል\n።\nበዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግርም የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ተቋማትን ለመገንባት ወሳኝ ድርሻ እንዳላቸው ጠቅሰው ሚናቸውም ከፖለቲካዊ ልዩነት በላይ የሚሻገርና የሀገርን ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል፡፡ በመሆኑም የታማኝነትንና የቅንነት እሴቶችን ሊላበሱ እንደሚገባ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡የፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ሲታሰብ ዓለም ከፍተኛ ቀውስ በገጠማት በዚህ ወቅት በሰዎች ህይወት ላይ ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈል ላይ ለሚገኙ የህዝብ አገልጋዮች ክብር በመስጠት ሊሆን እንደሚገባም አንስተዋል፡፡መላውን የስራ ዘመናቸውን በሀገር ውስጥና በውጭ በተለያዩ ሃላፊነቶች በማገልገል ማሳለፋቸውን የጠቀሱት ፕሬዚዳንቷ ይህንን ከማድረግ የበለጠ የሚያኮራ ነገር እንደሌለ ገልጸዋል፡፡መረጃው የፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ነው#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "8138b468b2d236d499296f837dc7385b" }, { "cosine_sim_score": 0.408489853143692, "passage": "የቀድሞው የታይላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የታክሲን ሺንዋትራ ቀንደኛ ደጋፊ የሆኑ ሰውዬ፣ የአንድ የሌላ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ስም በማጥፋት ተከሰው ቀሪ ሕይወታቸውን ወህኒ ቤት ሊያሳልፉ መሆናቸው ተሰማ።በስም ማጥፋት የተወነጀሉትና ወህኒ የሚወርዱት ጃቱፖርን ፕሮምፓን በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቢሂስት ቪጃጂቫ እአአ በ2010 የተቃውሞ ሰልፍ በተካሄደበት ወቅት ባንኮክ ላይ ንግግር ሲያደርጉ፣ \"ነፍሰ-ገዳይ\" ብለው በመናገራቸው ነው ክስ የተመሰረተባቸው።እናም የታይላንዱ ጠቅላይ ፍንርድ ቤት፣ ጃቱፓርን ጥፋተኛ ብሎ በይኖባቸዋል።ቀደም ብሎ ችሎት የተካሄደባቸው ሁለት የበታች ፍርድ ቤቶች ግን ክሱን ውድቅ አድርገውት እንደነበርም ተገልጧል፡፡", "passage_id": "50bd097571fa0a135774ef5a6306b5ad" }, { "cosine_sim_score": 0.40338850021362305, "passage": "የምክር ቤቱ አስቸኳይ ጉባኤ አዲስ ተጨማሪ የካቢኔ አባላትን ከመሾሙም ሌላ ሁለት አዋጆችን በማጽደቅ፤ የአንድ የምክርቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ጉባኤው ትናንት ካጸደቃቸው አዋጆች መካከል የክልሉ ህብረት ስራ ማህበራት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ድህነትን ለመቀነስ የሚያስችለው የግብርና ግብአት መግዣ የሚውል የ1 ነጥብ 1 ቢልዮን ብር ብድር ዋስትና አዋጅ አንዱ ነው ፡፡ብድሩ የክልሉ መንግስት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሚፈፅመው ውል የሚከናወን ሲሆን ፤እያንዳንዱን የገጠር ወረዳ በማስተባበር የሚሰራ መሆኑን ነው የተመለከተው ፡፡ብድሩ በአንድ ዓመት ውስጥ የሚመለስ መሆኑን ረቂቅ አዋጁን ለምክር ቤቱ አቅረበው ያስጸደቁት የበጀትና ኦዲት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ንጉሰ ለገሰ ገልጸዋል።እንዲሁም የእርሻ መሬት የሌላቸው የገጠር ወጣቶች በተለያዩ ስራዎች ተሰማርተው ኑሯቸውን እንዲያሻሽሉ ለማስቻል በክልሉ መንግስት ዋስትና 450 ሚልዮን ብር ከደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ብድር እንዲያገኙ ምክር ቤቱ ያጸደቀው ሌላው አዋጅ ነው ፡፡በርዕስ መስተዳድሩ አቶ አባይ ወልዱ አቅራቢነት  ትናንት የተሾሙት  አዳዲስ የቢሮ ሀላፊዎች፣ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም   የክልሉ ዋና ኦዲተር  ናቸው፡፡በትግራይ ክልል በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃዎች የተሾሙት የካቢኔ አባላት ህዝብን ለማገልገል ባላቸው ፍላጎትና ብቃት ተመዝነው መሆኑን ነው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አባይ ወልዱ የገለጹት ፡፡አዲስ የተሾሙ የካቢኔ አባላት ህዝብን ለማገልገል ካላቸው ፍላጎት በተጨማሪ የፖሊሲና ስትራቴጂ  እውቀታቸው መመዘኛ ሆኖ መቅረቡን ርዕስ መስተዳድሩ ጠቁመዋል፡፡የአመራር ብቃታቸውና የትምህርት ዝግጅነታቸው ፤ ከኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብና ተግባር የፀዱ መሆናቸው በዝርዝር መታየቱን ርዕስ መስተዳድሩ አስታውቀዋል፡፡ከቢሮ ሀላፊነት የተነሱ የካቢኔ አባላትም የሚመጥናቸው  ሃላፊነትና ቦታ እንደተሰጣቸው አቶ አባይ ለምክር ቤቱ  አስረድተዋል ፡፡የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳት የነበሩ ወይዘሮ ሕሪቲ ምሕረተአብ በጡረታ እንዲሁም ምክትላቸው የነበሩ አቶ ገብሩ ዘነበ ደግሞ በህመም ምክንያት ከቦታቸው ተነስተዋል ነው ያሉት- (ኢዜአ )። ", "passage_id": "2cebad8d5c62a8b68b1d582bc0379885" }, { "cosine_sim_score": 0.39900684356689453, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- በደርግ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ፍቅረስላሴ ወግደረስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደዘገበው፤ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሻምበል ፍቅረስላሴ ከትናንት በስቲያ በ75 ዓመታቸው ነው ህይወታቸው ያለፈው።ሻምበል ፍቅረስላሴ ወግደረስ፣ አየር ኃይልን በመወከል ደርግን ከመሠረቱት ሰዎች መካከል አንዱ ሲሆኑ፤ በኋላም ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ ናቸው። ከረጅም የእሥር ህይወት በኋላ “እኔና አብዮቱ” እና “እኛና አብዮቱ” የተባሉ ሁለት መጽሐፍትን ለአንባቢያን አቅርበዋል።ሻምበል ፍቅረስላሴ ወግደረስ፣ የተወለዱት ሐምሌ 7 ቀን 1937 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ማሰልጠኛ ወጣት ካዴት ሆነው በመግባት በ1955 ዓ.ም የተመረቁ ሲሆ፤ በአሜሪካ ሀገርም ስልጠና ወስደዋል።በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች ሀገራቸውን ያገለገሉት ፍቅረስላሴ፣ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ (ኢሰፓ) አደራጅ ኮሚቴና የደርግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና ከጳጉሜን 5 ቀን 1979 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 29 ቀን 1982 ዓ.ም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን አገልግለዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 5/2013", "passage_id": "fab3e3b0e567ed156bcde07ec75d1da2" } ]
cd33325a6d8dfd6525f7ab1962b1b628
5a714a6d2038a0f972df06caf787fbd8
ሱዳን ለሦስት ዓመታት ለሚቆየው የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች
ሱዳን ለሦስት ዓመታት ለሚቆየው የሽግግር መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች።አዲስ የተሾሙት ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሃምዶክ የሽግግር መንግሥቱ መሪ በመሆን ቃለ መሃላ የፈፀሙ ሲሆን፣ በቃለ መሃላቸው በአገሪቱ ያለውን ሰላም ማረጋገጥ እና ለምጣኔ ሐብታዊ ቀውሶች እልባት መስጠት ቅድሚያ የሚሰጡት ጉዳይ እንደሆነ ገልፀዋል።ሌተናንት ጄነራል አብደል ፈታህ አብደልራህማን ቡርሃን ለሉዓላዊ ምክርቤቱ መሪ ሆነው መምራት ከጀመሩ በኋላ የተሾሙት ጠቅላይ ሚንስትሩ እስከ ቀጣዩ የአገሪቷ ምርጫ ድረስ እንደሚያስተዳድሩ ተገልጿል።የሉዓላዊ ምክር ቤቱና ሃምዶክ በቃለ መሃላ ሥነስርዓቱ ላይ ሱዳን ኦማር አል በሽር ሥልጣን በኋላ ከወታደራዊ አገዛዝ ሥርዓት የተላቀቀችበት የመጀመሪያው ጊዜ ብለውታል።ተቃዋሚ ፓርቲዎችም በበኩላቸው አሁን የተመሰረተው መንግሥት በአገሪቷ የነበረውን የወታደራዊ አገዛዝ ሥርዓት እንዲያከትም ያደርገዋል በማለት ተስፋ ሰንቀዋል።ጠቅላይ ሚንስትር ሃምዶክ ከአውሮፓዊያኑ 2011 ጀምሮ በተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ የምጣኔ ሐብት ባለሙያ ሆነው አገልግለዋል።መንግሥት ቅድሚያ ሰጥቶ ከሚሰራቸው ተግባራት መካከል፤ ጦርነትን ማስቆም፣ ዘላቂነት ያለው ሰላም መገንባት፣ የምጣኔ ሐብት ቀውስን መፍታት እና ሚዛናዊነቱን የጠበቀ የውጭ ፖሊሲ መገንባት እንደሆኑ ሃምዶክ ለሮይተርስ ዜና ወኪል አስታውቀዋል።ባለፈው ዓመት ሃምዶክ የአገሪቷ የገንዘብ ሚኒስቴር እንዲሆኑ ከሥልጣን በተወገዱት ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር የታጩ ሲሆን ጥያቄው ሳይቀበሉት መቅረታቸውን ኤ ኤፍ ፒ የዜና ወኪል ዘግቧል።በሱዳን የተፈጠረው ቀውስ የጀመረው ባለፈው ዓመት መጨረሻ አካባቢ ሲሆን አገሪቷን ለ30 ዓመታት ያስተዳደሩት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን እንዲወርዱ በመጠየቅ ነበር።የሲቪል መንግሥት እንሻለን የሚሉ የአገሪቷ ዜጎች ለወራት ተቃውሟቸውን ያሰሙ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያትም የበርካቶች ሕይወት ማለፉ ይታወሳል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33327/
[ { "cosine_sim_score": 0.5034404993057251, "passage": "የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዘዳንት ሳልቫ ኪርና የቀድሞው አማፂ መሪ ሪክ ማቻር የሽግግር የአንድነት መንግስት ለመመስረት መስማማታቸውን ገልጸዋል፡፡\nምንምእንኳን ሁለቱ መሪዎች በመካካላቸዉ ያለውን ልዩነት ከተቀመጠው ቀነገደብ በፊት መፍታት ባይችሉም መንግሰት ለመመስረት መስማማታቸዉን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡\nበተባበሩት መንግስታት ድርጅትና በአሜሪካ ጫና ምክንያት ኪርና ማቻር ለአምሰት አመታት የዘለቀውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማቆምና ታህሳስ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. የአንድነት መንግስት እንዲመሰረት ባለፈው አመት ተስማምተው ነበር፡፡\nነገርግን ሁለቱ መሪዎች የተቀመጠውን ቀነገደብ በ100 ቀናት መግፋታቸው፣ አሜሪካ ከሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ወዲህ ከፍተኛ የስደተኞች ችግር የፈጠረው የእርስ በእርስ ጦርነት ያገረሻል በሚል ስጋት አምባሳደሯን እንድትጠራ አስገድዷታል፡፡\n", "passage_id": "de1ca20f44d268d0f670d6dac17b6590" }, { "cosine_sim_score": 0.5018566846847534, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማሊ የቀድሞ የመከላከያ ሚኒስትሯን ባ ንዳዎን የሀገሪቱ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት አድርጋ ሾመች፡፡የወታደራዊ መንግስት መሪው ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው መሾማቸውን ከሀገሪቱ የሚወጡ የዜና አውታሮች ዘግበዋል፡፡አዲሱ የሽግግር መንግስት ምርጫ ተካሂዶ ህዝባዊ መንግስት እስከሚመሰረት ድረስ ይቆያል ተብሏል፡፡ከአንድ ወር በፊት የማሊው ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡባካር ኬዬታ  በሀገሪቱ ወታደሮች በቁጥጥር ስር ውለውስልጣን መልቀቃቸውን በመግለፅ ፓርላማው መበተናቸው የሚታወስ ነው፡፡ይህንንም ተከትሎ ወታደራዊ መንግስቱ ሀገሪቷን ሲመራት ቆይቷል፡፡ሆኖም ከአፍሪካ ህብረት፣ ከቀጠናው አገራት ከተባበሩት መንግስታትና ከተለያዩ ወገኖች ውግዘት ሲቀርብበት ሰንብቷል፡፡ባለፈው ሳምንትም የቀጠናው አገራት ጊዜያዊው ፕሬዚዳንት ከህዝቡ በኩል እንዲመረጥ አጽንዖት ሰጥተው ማሳሰባቸው ነው የተነገረው፡፡አሁን ይፋ በሆነው ውጤትም ወታደራዊ መንገስቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንት መምረጡ ተገልጿል፡፡ ምንጭ፡-አልጀዚራ", "passage_id": "42e7ef09e7d7e393f49e28e70f53bbd9" }, { "cosine_sim_score": 0.48912572860717773, "passage": "የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ልዩ መልእክተኛ በመሆን ካርቱም የሚገኙት አምባሳደር ሙሐመድ ድሪር ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ወታደሩ በቁጥጥር ስር ያዋላቸውን የፖለቲካ እስረኞች ለመልቀቅ ተስማምቷል።ተቃዋሚዎች አሁንም የሲቪል አስተዳደር እንዲመሰረት እየጠየቁ ነው።በተቃዋሚዎችና በወታደሩ መካከል እየተደረገ የነበረው ውይይት የተቋረጠው በርካታ ተቃዋሚ ሰልፈኞች መገደላቸውን ተከትሎ ነበር። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ተቃዋሚዎች በጠሩት ሕዝባዊ አመፅ በርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የስራ ማቆም አድማ ተመትቷል።ሐኪሞች የተገደሉት 118 ሰዎች ናቸው ሲሉ የመንግሥት ባለስልጣናት ግን 61 ሰዎች ከልዩ ኃይሉ በተተኮሰ ጥይት መሞታቸውን ይናገራሉ።ወታደሮች የካርቱምን አውራ ጎዳናዎች የሚጠብቁ ሲሆን በርካታ የንግድ ተቋማት ተዘግተዋል።ማክሰኞ እለት ኢትዮጵያ አሸማጋይ ሆና በተቀመጠችበት ጠረጴዛ ሁለቱም ወገኖች የሲቪል አስተዳደር ለመመስረት ተስማምተዋል።ተቃዋሚዎችም ከዛሬ ጀምሮ ዜጎች በሥራ ገበታቸው ላይ እንዲገኙም ጥሪ አቅርበዋል።ሕዝባዊ አመፁን በቅድሚያ የጠራው የሱዳን የሙያ ማህበራት ዜጎች ወደ ሥራ ገበታቸው ይመለሱ የሚለውን ስምምነት ተቀብሎታል።ወታደራዊ ኃይሉ በይፋ ውይይቱን ለመቀጠል መስማማት አለመስማማቱን አልተናገረም።ነገር ግን የሽግግር መንግሥቱ አባል የሆኑት ሳላህ አብደልካሀልክ ለቢቢሲ ፕሮግራም እንደተናገሩት ከተቃዋሚዎች ጋር ስልጣንን እኩል ለመጋራት ስምምነት ላይ ሳይደረስ አልቀረም ብለዋል።ቢሆንም ግን አሁንም የሽግግር መንግሥቱ ሊቀመንበር ከወታደሩ እንዲሆን እንደሚፈልጉ አልሸሸጉም።ወታደራዊ ኃይሉ ፕሬዝዳንት ኦማር አል በሺርን ከስልጣን በማውረድ ላይ ቁልፍ ሚና የተጫወተ ሲሆን በርካታ የወታደሩ ሹማምንቶች አሁንም በእስር ቤት ይገኛሉ ሲሉ ተናግረዋል።ነገር ግን የሽግግር መንግሥቱ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመደራደር ዝግጁ ነው ሲሉ አክለዋል።በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የአሜሪካ ልዑካን ቡድን ወደ ሱዳን እንደሚያቀናና ሁለቱ ወገኖች ንግግር እንዲጀምሩ ለማድረግ እንደሚጥር አስታውቆ ነበር።የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሁለቱ ወገኖች ጉዳያቸውን በጠረጴዛ ዙሪያ ተወያይተው እንዲፈቱ ለማግባባት ወደ ሱዳን ማቅናታቸው ይታወሳል።አንዳንድ ከሱዳን የሚወጡ ሪፖርቶች እንደሚያሳዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ 15 አባላት ያሉት የሽግግር ምክር ቤት እንዲቋቋምና ስምንት አባላቱ ከተቃዋሚዎች ሰባቱ ደግሞ ከወታደሩ እንዲሆን ሀሳብ ማቅረባቸው ይነገራል።/ቢቢሲ/", "passage_id": "d687527e0c2d0199c671160e53b8c3df" }, { "cosine_sim_score": 0.4694828391075134, "passage": "ከሁለት ሳምንት በፊት ዳግም በደቡብ ሱዳን ያገረሸውን ግጭትና አሳሳቢ ብጥብጥ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ኃይል በመጠቀምም ቢሆን ለመፍታት በወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር ኢትዮጵያ አማካይነት የቀረቡት አማራጮች፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ በአፍሪካ ኅብረትና በአሜሪካ ጭምር ተቀባይነትን ቢያገኝም ኡጋንዳና የደቡብ ሱዳን መንግሥታት ግን ተቃርነውታል፡፡ ባለፈው ሳምንት ሐምሌ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. የተሰበሰበው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (IGAD) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም መሪነት ተሰብስቦ ካቀረባቸው የውሳኔ ሐሳቦች መካከል፣ በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ሰላም አስከባሪ ኃይል ሰላም መፍጠር የሚያስችለው ተዋጊ ኃይል በሥሩ እንዲያካትት እንዲፈቀድለት መጠየቁ አንዱ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት በደቡብ ሱዳን ጉዳይ የኢትዮጵያን አቋም እንዲያብራሩ ሪፖርተር ጥያቄ ያቀረበላቸው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹የደቡብ ሱዳን ጉዳይ አሳሳቢ ሆኗል፣ ዳፋውም ለኢትዮጵያ ሰፊ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ደቡብ ሱዳን ‹‹ወደ ለየለት መተራረድ›› ውስጥ እየገቡ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ጌታቸው፣ ኢትዮጵያ እንደ ወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበርነቷ ብሎም በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የተመድ ሰላም አስከባሪ ኃይል ዋና አዛዥ እንደመሆኗ በአሁኑ ወቅት የተፈጠረውን ቀውስ ጠንከር ያለ ዕርምጃ በመውሰድ መፍታት እንደሚያስፈልግ አቋም መያዟን አስረድተዋል፡፡ ይህንንም መሠረት በማድረግ ከኢጋድ አባል አገሮች ጋር ውይይት ተደርጐበት መስማማት ላይ እንደተደረሰና የተመድ የፀጥታው ምክር ቤትም ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ሩዋንዳ ተጨማሪ ኃይል ለመላክ እንዲዘጋጁ ማሳወቁን ገልጸዋል፡፡ ይህንን መሠረት በማድረግ ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ዕርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል፡፡ ባለፈው ሐምሌ 9 እና 10 ቀን 2008 ዓ.ም. የአፍሪካ ኅብረት 27ኛ መደበኛ ጉባዔውን በሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ ባደረገበት ወቅት ሌሎች ጉዳዮችን ሰርዘው በጉባዔው እንደተገኙ የተናገሩት የተመድ ዋና ጸሐፊ ባንኪ ሙን፣ የደቡብ ሱዳን መሪዎችን ወቅሰዋል፡፡ ባንኪ ሙን በሩዋንዳ ቆይታቸው ለአፍሪካ መሪዎች ባደረጉት ንግግር፣ የደቡብ ሱዳን መሪዎችና ከአገሪቱ ጦር ኃይል ኤታ ማዦር ሹም እስከ ታችኛው ሰንሰለት ያሉ ወታደራዊ መኮንኖች ለድርጊታቸው ተጠያቂ መሆን እንዳለባቸው አስታውቀዋል፡፡ በይፋ ካደረጉት ንግግር በተጨማሪ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር የተወያዩ መሆኑን፣ የዋና ጸሐፊው ቃል አቀባይ በትዊተር ገጻቸው አረጋግጠዋል፡፡ የአገሪቱ የጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ኃይል መጠቀምን አስመልክቶ ያቀረቡትን አማራጭ ሙሉ ለሙሉ መቀበላቸውን ቃል አቀባዩ ገልጸዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሁለቱ አመራሮች በደቡብ ሱዳን ላይ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ መጣል እንዳለበት፣ በደቡብ ሱዳን በተቀሰቀሰው ብጥብጥ ዋነኛ ተዋናይ የሆኑት አካላት ላይም ማዕቀብ መጣል፣ እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የሚገኘውን ሰላም አስከባሪ ኃይል ማጠናከር እንደሚገባና ይህንንም ለፀጥታው ምክር ቤት በምክረ ሐሳብነት ማቅረባቸውን ጠቁመዋል፡፡ የተመድ ዋና ጸሐፊ ባንኪ ሙን በመቀጠል ከኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ጋር የተናጠል ውይይት ማድረጋቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በዚህ ውይይታቸው ወቅትም ባንኪ ሙን ግልጽ አድርገው የተናገሩት ተመድ በደቡብ ሱዳን ላይ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ እንደሚጥል፣ የግጭቱ ተሳታፊዎችን በመለየት ማዕቀብ መጣል፣ የደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባን ከጦር መሣሪያ ማፅዳትና ትጥቅ ማስፈታት ይገኝበታል፡፡ ከውይይቱ በኋላ የኡጋንዳን አቋም በተመለከተ የፕሬዚዳንት ሙሴቬኒ ጽሕፈት ቤት መግለጫ አውጥቷል፡፡ መግለጫው እንደሚጠቁመው ኡጋንዳ የታቀደውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ፈጽሞ የማትቀበለው መሆኑን ነው፡፡ ‹‹የጦር መሣሪያ ማዕቀብ መጣል ማለት የአገሪቱን መከላከያ ኃይል ማፍረስ ነው፤›› በማለት ፕሬዚዳንቱ ተቃውማቸውን ገልጸዋል፡፡ በኪጋሊ በተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ስብሰባ ላይ ያልተሳተፉት የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ከጁባ ባወጡት መግለጫ፣ በኢጋድም ሆነ በተመድ ዋና ጸሐፊ የቀረበውን በደቡብ ሱዳን የተሰማራውን የሰላም አስከባሪ ኃይል ለማጠናከር ተጨማሪ ኃይል የማሰማራት ዕቅድን ፈጽሞ እንደማይቀበሉት በመግለጽ ላይ ይገኛሉ፡፡ በደቡብ ሱዳን የሚገኘው 12,000 የተመድ ሰላም አስከባሪ ኃይል በቂ መሆኑንም ይገልጻሉ፡፡ ይህ ንግግራቸውም በሌላ መንገድ ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ጋር አንድ ያደርጋቸዋል፡፡ የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ለአገሪቱ ጋዜጦች በሰጡት መግለጫ፣ የደቡብ ሱዳን መንግሥት ሰላም የማስከበር ዕርዳታ ከኡጋንዳ ከጠየቀ የአገራቸው ጦር እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ የኡጋንዳ ልዩ ፍላጐትን የመጋፈጥ ፈተና በግጭት ጉዳዮች ላይ ሰፊ ትንታኔዎችንና ምክረ ሐሳቦችን በመስጠት የሚታወቀው ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ፣ የኡጋንዳን ፍላጐት ፖለቲካዊም ኢኮኖሚያዊም ነው በማለት ይገልጸዋል፡፡ የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ከሱዳን አቻቸው ፕሬዚዳንት ሐሰን ኦማር አል በሽር ጋር የቆየ ቁርሾ እንዳላቸው ይነገራል፡፡ የዚህ መነሻም ፕሬዚዳንት አል በሽር የኡጋንዳ አማፂ የሆነው ሎርድ ሬዚዝስታንስ አርሚን ከማስጠለል ባለፈ ትደግፋለች በሚል ነው፡፡ ለዚህ ምላሽም ኡጋንዳ የደቡብ ሱዳን ነፃ አውጪ ጦርን ስትደግፍ ቆይታለች፡፡ ይህ የቆየ ግጭት አሁንም ድረስ በመዝለቅ ሁለቱም ፕሬዚዳንቶች እያንዳንዱን የአዲሲቷን ደቡብ ሱዳን ውሳኔ መከታተልና ተፅዕኖ መፍጠር ይፈልጋሉ፡፡ ፕሬዚዳንት አል በሽር የደቡብ ሱዳን የወቅቱን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንትንና የሳልቫ ኪር ተቀናቃኝ ዶ/ር ሪክ ማቻር ፓርቲ የሆነውን ከደቡብ ሱዳን ነፃ አውጪ ጦር የተገነጠለውን ተቃዋሚ ቡድን በጦር መሣሪያ እንደሚረዱ፣ ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ በትንታኔው ገልጾታል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2013 የመጀመሪያው ግጭት በደቡብ ሱዳን ሲከሰትም ከየትኛውም የጐረቤት አገር ጦሯን ቀድማ በመላክ በደቡብ ሱዳን ዋና ጁባ ከተማ ያሠፈረችው ኡጋንዳ ነች፡፡ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ በኢትዮጵያ ከዓመት በፊት ይፋዊ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት በጉዳዩ ላይ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ በደቡብ ሱዳን መጨራረስ እንዳይከሰትና የኡጋንዳን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ጦራቸውን መላካቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚሁ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ወቅትም በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የኡጋንዳ ጦር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ጦርም እንደሚገኝ ለመጀመሪያ ጊዜ መግለጻቸውን ሪፖርተር በወቅቱ መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ፕሬዚዳንት ሙሴቬኒ በወቅቱ እንደተናገሩት ከኢጋድ አባል አገሮች የሚውጣጣው ሰላም አስከባሪ ጦር ወደ ደቡብ ሱዳን ሲደርስ፣ የኡጋንዳ ጦር እንደሚወጣ ጠቁመው ነበር፡፡ ፕሬዚዳንቱ የተናገሩትን እ.ኤ.አ. በ2015 መጀመሪያ ላይ ተግባራዊ ቢያደርጉም፣ በቅርቡ በድጋሚ የኡጋንዳ ጦር ድንበር አቋርጦ ደቡብ ሱዳን በድንገት ተገኝቷል፡፡ ይህ የኡጋንዳ ድርጊት በኢትዮጵያ ከሚመራው የሰላም አስከባሪ ጦር ትዕዛዝ ውጪ ከመሆኑም በላይ፣ ዓላማው ምን እንደነበር በግልጽ እንደማይታወቅ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ይህም በኢትዮጵያ መንግሥት መሪነትና በኢጋድ አባል አገሮች በተለይም በኬንያና በሩዋንዳ ተሳትፎ የሚደረገውን ሰላም የማስከበርና የሰላም ስምምነቱን የመተግበር ኃላፊነት የሚያስተጓጉል መሆኑን ምንጮች ይገልጻሉ፡፡ የደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሪክ ማቻር ፓርቲ (SPLM/IO) የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኮአት ጋቱት ለሪፖርተር በላኩት መግለጫ፣ የኡጋንዳ ጦር ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ታማኝ ወታደሮች ጋር በመሆን የፓርቲያቸውን ወታደሮች እየወጉ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የኡጋንዳና የደቡብ ሱዳን ድንበር በሆነችው ኒሙል ሙሉ በሙሉ የኡጋንዳ ጦር መቆጣጠሩን፣ እንዲሁም በጁባ የኡጋንዳ ጦር መስፈሩን መግለጫው ያስረዳል፡፡ የኡጋንዳ ፕሬዚዳንት ግን ጦራቸው ወደ ደቡብ ሱዳን የገባው በደቡብ ሱዳን የሚገኙ በርካታ የአገሪቱ ዜጐች የግጭቱ ሰለባ እንዳይሆኑ ለማስወጣት መሆኑን ይገልጻሉ፡፡ ኡጋንዳ በደቡብ ሱዳን ያላት ሌላ ፍላጐት ኢኮኖሚያዊ መሆኑን የሚያሳየውም ይኼ ነው፡፡ በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ነጋዴዎች በደቡብ ሱዳን የሚንቀሳቀሱ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በኡጋንዳ ታዋቂ የሆነው ዘ ሞኒተር ጋዜጣ ሰሞኑን እንደዘገበው፣ በደቡብ ሱዳን በተከሰተው ግጭት ኡጋንዳ በየቀኑ 3.3 ቢሊዮን የዩጋንዳ ሽልንግ ወይም አንድ ሚሊዮን ዶላር እያጣች ነው፡፡ ኡጋንዳ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሟን ለማስከበር በደቡብ ሱዳን የረዘመ እጇን በሰደደችበት በአሁኑ ወቅት፣ በአካባቢው ሰላም ማስፈንን ዋነኛ ተልዕኮና ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ፍልሰት የመቀነስ ድርብ ዓላማ ያደረገችው ኢትዮጵያ በሶማሊያ፣ በሱዳን፣ በሱዳንና በደቡብ ሱዳን አዋሳኝ በሆነችው አቢዬ የተጣለባት የሰላም የማስከበር ኃላፊነት አለባት፡፡ በተጨማሪም በኤርትራ በኩል ካለባት የደኅንነት ሥጋት በተጨማሪ በደቡብ ሱዳን ሌላ ፈተና ከኡጋንዳ ጋር ገጥሟታል፡፡", "passage_id": "39790efa198fd822dc5dace1ddd6316b" }, { "cosine_sim_score": 0.46374934911727905, "passage": "በሱዳን መንግስት እና አማጺያን መካከል የመጨረሻ የሰላም ስምምነት መስከረም 22 በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ እንደሚፈረም የሰላም ድርድሩ ኃላፊ ገለጹ፡፡\nየድርድር ቡድኑ ኃላፊ እና የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት የፀጥታ ጉዳዮች አማካሪ የሆኑት ቱት ጋትሉዋክ “ጥቅምት 2 (በአውሮፓውያኑ) በመንግስት እና በሰላም ድርድሩ ሂደት ውስጥ ባሉ ወገኖች መካከል የተደረገው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ፊርማ የሚደረግበት ቀን ነው” ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡\nየሱዳን ባለሥልጣናት እና የአማጺ ቡድኖች ጥምረት የሆነው የሱዳን አብዮታዊ ግንባር (ኤስ.አር.ኤፍ./SRF) ፣ በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን በተለይም በምዕራብ ዳርፉር የተከሰተውን ግጭት ለማስቆም የታቀደ ታሪካዊ የሰላም ስምምነት በአውሮፓውያኑ ባለፈው ነሐሴ 31 ጁባ ውስጥ ተፈራርመዋል፡፡\nእ.ኤ.አ. በ 2011 የተቋቋመው ኤስ.አር.ኤፍ. በጦርነት ከተጎዳው የምእራብ ዳርፉር ክልል እና እንዲሁም ከደቡብ የሀገሪቱ ክፍል የብሉ ናይል እና የደቡብ ኮርዶፋን ግዛቶች አማጺያንን ያሰባሰበ ነው፡፡\nየሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሃምዶክ በጁባ በተደረገው ድርድር ለመስማማት ፈቃደኛ ካልሆነው የሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ-ሰሜን (ኤስ.ፒ.ኤል.ኤም./SPLM-N) አማጺ ቡድን ጋር በኢትዮጵያ ውስጥ የተለየ ስምምነት መፈራረማቸውን የሁለቱ ወገኖች ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡\nየሱዳን የረጅም ጊዜ መሪ ኦማር አልበሽር ፣ ለወራት የዘለቀውን ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ፣ እ.አ.ኤ. ሚያዚያ 2019 ከስልጣን ሲወገዱ ወደ ኃላፊነት የመጣው የሱዳን የሽግግር መንግስት ከዓማጺያን ቡድኖች ጋር የሰላም ስምምነት ላይ መድረስን ቀዳሚ ተግባሩ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል፡፡\nስምምነቱ በዋነኝነት በፀጥታ ፣ በመሬት ባለቤትነት ፣ በሽግግር ፍትህ ፣ በስልጣን ማጋራት እና በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው የተሰደዱ ሰዎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ ነው፡፡ በተጨማሪም የአማጺ ኃይሎችን ማፍረስ እና ተዋጊዎቻቸውን ወደ ብሔራዊ ጦር ስለማቀላቀልም ይመለከታል፡፡\nእ.ኤ.አ. በ 2003 አማጺያን መሳሪያ ካነሱ በኋላ በዳርፉር ብቻ በተካሄደው ውጊያ 300,000 ያህል ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡\nከጥቅምት 2019 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ደቡብ ሱዳን በሱዳን መንግስት እና በዳርፉር ፣ ደቡብ ኮርዶፋን እና ብሉ ናይል ግዛቶች በሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች መካከል ሽምግልና ስታደርግ ቆይታለች፡፡\n\n", "passage_id": "1ea2d00dadc7d50fe6cca0cd27f34e61" }, { "cosine_sim_score": 0.46197691559791565, "passage": "የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ልዩ መልዕክተኛ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ ወደ ደቡብ ሱዳን አቅንተው ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያይተዋል፡፡\nውይይቱ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ እና በደቡብ ሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል የጋራ የልማት ፕሮጀክቶችን ማከናወን በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡\nየደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቢትሪስ ካሚሳ ከውይይቱ በኋላ ለመገናኛ ብዙኃን ባደረጉት ንግግር፣ ኃይለማርያም ደሳለኝ በኢትዮጵያ ስላለው የፖለቲካ ሁኔታ እና አሁን በሀገሪቱ መረጋጋት እየተፈጠረ ስለመሆኑ አስረድተዋል፡፡\nሚኒስትሩ ቢትሪስ ካሚሳ እንዳሉት ፣ ከኢትዮጵያ ጋር የሚከናወኑ የጋራ የልማት ፕሮጄክቶችን እንዲከታተሉ የተለያዩ ሚኒስትሮችን ሰይመዋል፡፡\nሀገሪቱ ሰላምና መረጋጋት በማግኘቷ ፣ ጊዜው ፊቷን ወደ ልማት የምታዞርበትስለመሆኑ ሚስትሩ መናገራቸውንም የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡\nአቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በበኩላቸው የአፍሪካን ቀንድ ማህበረሰብ ወደ አንድነት በማምጣት የኢኮኖሚ ፣ መሰረተ ልማት እና ንግድ እንዲሁም የኢንቨስትመንት ትስስርን ለመፍጠር ከአመራሩ ጋር ተቀራርበው እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡ ፡፡\nበደቡብ ሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነትም ለፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ገልጸዋል፡፡\nፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት በደቡብ ሱዳን መረጋጋትን ለማምጣት የሰጡትን አመራርም አቶ ኃይለማርያም አድንቀዋል፡፡\n\n", "passage_id": "8961cfa2c674e26ba06ee5241ee6b41f" }, { "cosine_sim_score": 0.4577525556087494, "passage": "አንድ የቀድሞው የሱዳን ሕዝባዊ ነፃ አውጪ ጦር ኤስፒኤልኤ መሪ፣ “የተባበረ የደቡብ ሱዳን ግንባር” የሚል አዲስ የሽምቅ ተዋጊ ቡድን ማቋቋማቸው ተገለፀ።ጀነራል ፖል ማሎንግ አወን ትናንት ሰኞ ይፋ ባደረጉት መግለጫቸው፣ አዲስ ያቋቋሙትን ግንባር ተግባርና ፕሮግራሞች ዘርዝረዋል። በዚህም፣ ሙስናን በጥበብና በዘዴ ለመዋጋት፣ የጅምላ ግድያን ለማስቆምና ሀገሪቱም ፍትህ፣ ነፃነትና እኩልነት ወደሰፈነባት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለማሸጋገር እንደሚጥሩ አመልክተዋል።የግንባሩ ቃል አባይ ደ ጆን ከናይሮቢ ኬንያ ለቪኦኤ እንደገለፁት፣ የግንባሩ ግብ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ሰላምን መመስረት ይሆናል።", "passage_id": "cca28607a7eaa22c0a4afd4b5755ab61" }, { "cosine_sim_score": 0.44524526596069336, "passage": "በሀገሪቱ ሴቶች ለከፍተኛ ኃላፊነት ራሳቸውን እያበቁ እንዲቀጥሉም ተነግሯል፡፡ሩዋንዳ ባለፈው ረቡዕ ካቢኔዋን እንደገና ስታዋቅርና አዳዲስ ባለስልጣናትን ስትሾም የሴቶችን ቁጥር ከ52 በመቶ ወደ 55 በመቶ አሳድጋለች፤ የካቢኔ አባላቱን ቁጥርም ከ27 ወደ 29 ከፍ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ ከ29 የካቢኔ አባላት 16 ሴቶች መሆናቸውም ታውቋል፡፡\nየሩዋንዳ ሕገ መንግሥት በማናቸውም የውሳኔ መስጫ እርከኖች ሴቶች ቢያንስ በ30 በመቶ እንዲወከሉ ይደነግጋል፡፡ ከሰሞኑ አዲስ ከተሾሙ አራት ሚኒስትሮችም የትምህርት፣ የሥርዓት ፆታና ቤተሰብ እንዲሁም የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትሮች ሆነው የተሾሙት ሦስት ሴቶች ናቸው፡፡\nበሴቶች መብት ዙሪያ የሚሠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የሩዋንዳን ተግባር አድንቀዋል፤ በቀጣይም ተተኪ ወጣት ሴቶችን ማብቃትና ወደ መሪነት ማምጣት ላይ አተኩሮ መሥራት እንደሚገባ መክረዋል፡፡\nየሴቶች ብቁ ሆኖ መገኘት ለከፍተኛ ኃላፊነት እንዳበቃቸው የገለጹት የመብት አቀንቃኞቹ ወደፊትም ሴቶች በትምህርታቸውና በመሪነት ብቃታቸው ተሽለው በመገኘት የሚመጥናቸውን የኃላፊነት ቦታ ለማግኘት ዝግጁ እንዲሆኑ አሳስበዋል፡፡\nምንጭ፡- ኒው ታይምስ\nበአብርሃም በዕውቀት", "passage_id": "513302aae53b2a5945c4c52ae561a974" }, { "cosine_sim_score": 0.44459909200668335, "passage": "ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ሱዳን በተካሄደዉ የዕርቅ ምክክር መድረክ ላይ ከጥቂት ወራት በፊት የሲቪል መንግስት ለመመስረት የተፈረመዉን ስምምነት አንስትዉ ዛሬ በሱዳን የሽግግር መንግሥት እና የሱዳን ታጣቂዎች ቡድን መካከል የተጀመረዉ የሰላም ድርድር በሁለቱም ወገኖች ሰላም ለማምጣትና ዕርቅ ለማዉረድ ያላቸዉን ፍላጎት ማሳያ ነዉ ብለዋል::ሁለቱም ወገኖች ስምምነት ላይ ደርሰዉ ያላቸዉን አቅም አካታች የሆነችና የበለጸገች ሱዳን ለመገንባት እንዲያተኩሩ ጥሪ አቅርበዋል::ጠቅላይ ሚንስትሩ በደቡብ ሱዳን የነበራቸዉን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት መሪዎች ምክክር መድረክ አገባደዉ አዲስ አበባ መመለሳቸውን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "eb2f7e0a6f164f2ff17d57abf10efd68" }, { "cosine_sim_score": 0.4441836178302765, "passage": "አምባሳደሩ ትናንት ጁባ ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል የሀገሪቱ መሪዎች የሰላም ውሉን ተግባራዊ ማድረግ ላይ ማትኮር አለባቸው ያ ካልሆነ ግን ዩናይትድ ስቴትስ ማዕቀቦቹን ልታጠናክር ትችላለች ብለዋል።አምባሳደሩ “ተቃዋሚው መሪ ሪያክ ማቻር ተገኙም አልተገኙ የአንድነት መንግሥቱ በተያዘለት የኅዳር ወር የጊዜ ገደም ይቋቋማል” ሲሉ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በቅርቡ ላወጡት መግለጫ የሰጡት የቁጣ ምላሽ፡፡እኛ ስለኅዳር 12 ስናስብ ተገኙም፣ አልተገኙ አንልም በኛ አመለካከት ኅዳር አሥራ ሁለት በሰላም ሥምምነቱ መሰረት ሁሉም ወገኖች የሚሳተፉበት የአንድነት መንግሥት ተግባራዊ የሚሆንበት የጊዜ ገደብ ነው። ሌላኛው ወገን በሌለበት በሰላም ሥምምነቱ መሰረት የተቋቋመ የአንድነት መንግሥት አይኖርም ብለዋል። ", "passage_id": "ee817f04e495eb2b9bf63d53de7b5276" }, { "cosine_sim_score": 0.4390929937362671, "passage": "የሶምልያ ምክር ቤት ዛሬ ሳይታሰብ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐሰን ዐሊ ኻየርን የትምምን ድምጽ በመንፈግ ከስልጣን እንዳነሳቸው የምክር በቱ አፈ-ጉባይ ገልጸዋል። አፈ-ጉባኤ ሞሐመድ ሙርሳል አብዱራሕማን የጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት “ውጤታማ አይደልም” በሚል ነቅፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከስልጣን ለማውረድ 170 የምክር ቤቱ አባላት ደግፈዋል። የተቃወሙት 8 ብቻ ናቸው ።ስለሆነም ፕረዚዳንቱ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስት እንዲሾሙ እንጠይቃለን ሲሉ አፈ ጉባኤው አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩና መንግስታቸው የተገቡትን ብሄራዊ ቃሎችን ለመተግበር አልቻሉም በማለት ነቅፈዋል።", "passage_id": "4a5bc43b52cb1219882032aefcf5e2e1" }, { "cosine_sim_score": 0.43904048204421997, "passage": "ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት ለሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች አዲስ የድርድር ሀሳብ ማቅረባቸዉ ተነገረ። አዲሱ እቅድ የሲቪል አመራሮች አብላጫዉን ቦታ የሚይዙበት መንግስት እንዲመሰረት ያለመ በመሆኑ ወታደራዊ መንግስቱን ሲቃወሙ ለነበሩት ተቃዋሚ ኃይሎች አስደሳች ነዉ ተብሏል።አገሪቱን ለ30 አመታት የመሯት ኦማር አልበሽር ከተወገዱ በኋላ ወታደራዊ መንግስት ሀገሪቱን መቆጣጠሩ ምቾት የነሳቸዉ ሱዳናዊያን የሲቪል መንግስት ስልጣን እንዲይዝ በብርቱ መጠየቃቸዉን ቀጥለዋል።በሀገሪቱ የተከሰተዉን ፖለቲካዊ ቀዉስ ተከትሎም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተፋላሚ ኃይሎች ችግራቸዉን በንግግር እንዲፈቱ ለማስቻል ጥረቶችን በማድረግ ላይ መሆናቸዉ ይታወሳል። የአፍሪካ ህብረትም ቢሆን ሱዳናዊያን ለችግራቸዉ በጠረጴዛ ዙሪያ ቢመክሩ ይበጃቸዋል ሲል ጠንካራ ምክረ ሀሳብ አቅርቧል።ሆኖም ወታደራዊ መንግስቱም ሆነ ተፋላሚ ኃይሎች በቀረበላቸዉ የሰላም መንገድ ለመጓዝ የሄዱት ርቀት እምብዛም አይደለም። በዚህም ዛሬም በሱዳን ምድር ዘላቂ መረጋጋት ሊመጣ አልቻለም።ታዲያ የሀገሪቱ ቀጣይ እጣ ፈንታ እንደነ የመንና ሶርያ እንዳይሆን ስጋት የገባቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና የአፍሪካ ህበረት አዲስ የድርድር ሃሳብ ለሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ማቅረባቸዉ ተነግሯል።ወታደራዊ መንግስቱ ስልጣኑን ለሲቪል መንግስት እንዲያስረክብ የሚጠይቁት ኃይሎች ትላንት ይፋ ያደረጉት መረጃ እንዳመላከተዉ ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት በሱዳን ያለዉን ችግር ለመቅረፍ ያለመ አዲስ የድርድር ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል።አዲስ የቀረበዉ ምክረ ሀሳብ በአብላጫዉ የሲቪል መሪዎች የተካተቱበት የሽግግር መንግስት በሱዳን እንዲመሰረት የሚጠይቅ በመሆኑ የሱዳን ተቃዋሚዎችን ያስደሰተ ቢሆንም፣ አዲስ የሚመሰረተዉ መንግስት በምን መልኩ እንደሚዋቀር ግን ዝርዝር ጉዳዮች አለመታወቃቸዉ ተገልጿል።  አዲሱ ምክረ ሀሳብ የሱዳን ወታደራዊ ጀነራሎች ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት በሱዳን የሽግግር መንግስት አወቃቀር ዙሪያ አዲስና አካታች የሆነ ምክረ ሀሳብ እንዲያቀርቡ መጠየቃቸዉን ተከትሎ የመጣ ስለመሆኑ ታዉቋል።በአዲሱ እቅድ መሰረት ለሶስት አመታት የሚዘልቅ 15 አባላት ያሉትና በአብላጫዉ የሲቪል መሪዎች የተካተቱበት የሽግግር መንግስት የሚዋቀር ይሆናል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የህግ አዉጪ አካላት አወቃቀር ምን እንደሚመስል የታወቀ ነገር የለም።ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ በቀረበዉ የድርድር ሃሳብ መሰረት 300 አባላት ያለዉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲዋቀርና ከዚህ ዉስጥም 67 በመቶ የሚሆኑት የምክር ቤቱ አባላት የወታደራዊ መንግስቱን ከሚቃወሙት የነፃነትና ለዉጥ ጥምረት እንዲካተቱ ያለመ ነበር።ቀሪዉ 33 በመቶ ደግሞ ከቀድሞዉ ፕሬዝዳንት አልበሽር ናሽናል ኮንግሬስ ፓርቲ ዉጪ ያሉ ሌሎች ተፎካካሪ የፖለቲካ ኃይሎች እንዲካትት ያቀደ ነበር።ይህን በኢትዮጵያ የቀረበዉን ምክረ ሀሳብ የተቃዋሚ ኃይሎች ቢቀበሉትም ወታደራዊ አስተዳደሩ በእቅዱ ላይ ቅሬታ እንዳለዉ በመግለፁ አዲስ ምክረ ሀሳብ ማቅረብ ግድ ብሏል። በእርግጥ አዲሱን ምክረ ሀሳብ የሱዳን ተፋላሚዎች ይቀበሉት አይቀበሉት እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።እስካሁን በሱዳን በተቀሰቀሰዉ ህዝባዊ ተቃዉሞ ቢያንስ የ128 ዜጎች ህይወት ማለፉ ይነገራል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።", "passage_id": "7ab8ad28edde680120c6fbf3a132d353" }, { "cosine_sim_score": 0.43697667121887207, "passage": "የሱዳን የሽግግር መንግሥት በግጭት በሚታመሰው በምዕራብ ዳርፉር ግዛት ከሚንቀሳቀሱ አማጺ ቡድኖች ጋር የሰላም ሥምምነት ላይ መድረሱ ተገለጠ።ስምምነቱ ከሰባት ዓመታት በፊት ከሱዳን በተገነጠለችው በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ዛሬ መፈረሙን የሽግግሩ የሥልጣን ክፍፍል መንግሥት አስታውቋል።ሥምምነቱ የተደረሰው የፍትህ እና የዕኩልነት ንቅናቄ እና የሱዳን ነጻ አውጪ የጦር ሰራዊትን ከሚያቅፈው የሱዳን አብዮታዊ ግንባር ጋር መሆኑንም አመልክቷል።ግንባሩ በአጎራባቾቹ ደቡብ ኮርዶፋን እና ብሉ ናይል ክፍለ ግዛቶች የተዋጉ አማጺ ቡድኖችንም ያካተተ ነው።በደቡብ ሱዳን ሽምግልና የተደረሰው ስምምነት ለአማጺ ቡድኖቹ የፖለቲካ ውክልና እንዲኖራቸው፣ ተዋጊዎቻቸው በብሄራዊ የፀጥታ ኃይሉ እንዲዋሃዱ የኢኮኖሚና የመሬት ይዞታ መብታቸውም የሚረጋገጥበት እንደሚሆን ተጠቁሟል። ስምምነቱን አንፈርምም ያሉ ሁለት አማጺ ቡድኖች መኖራቸውም ተገልጿል።", "passage_id": "07b2f5a9d0848ec001e1c0a51cd0bf52" }, { "cosine_sim_score": 0.4368354380130768, "passage": " የሱዳን ወታደሮች በሃይል በያዙት የድንበር አካባቢ በርካታ ንጹሃን ኢትየጵያውያንን መግደላቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ያስታወቀ ሲሆን የሱዳን መንግስት የተፈጠረውን ችግር በዲፕሎማሲያዊ ውይይት ለመፍታት እንደሚፈልግም ገልጿል፡፡ ደቡብ ሱዳን በበኩሏ የሱዳን መንግስት ውይይትን እንዲያስቀድም አሳስባለች።የሱዳን ወታደሮች በከባድ መሳሪያና መካናይዝድ ጦር በመታገዝ በድንበር አካባቢ ወረራ መፈፀማቸውን ጠቁሞ፤ በዚህ ወቅትም በርካታ ንጹሃን መግደላቸውን ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያስታወቀው።በአካባቢው በግብርና ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን አርሶ አደሮች ሃብትና ንብረታቸውን መዘረፋቸውንና  በርካቶች በሱዳን  ወታደሮች መገደላቸውን  ያመለከተው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ለሀገራቸው መገናኛ ብዙኃን መግለጫ የሠጡት የሱዳኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦማር ቃመር አልዲን በበኩላቸው፤ የሃገራቸው ጦር አወዛጋቢ ሆኖ የቆየውን  የአልፋሽቃ አካባቢን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩንና ከእንግዲህ በኋላ ችግሩ ሊፈታ የሚችለው በዲፕሎማሲያዊ ውይይት  ብቻ መሆኑን ነው የተናገሩት ፡፡ቀደም ሲል የኢትየጵያ መንግስትም በተመሳሳይ ችግሩን ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ውይይትን እንደሚያስቀድም የገለፀ ሲሆን እስከ አሁን ሁለቱ ሃገሮች በጉዳዩ ላይ አለመምከራቸው ተጠቁሟል። ", "passage_id": "c0e835f5c97ba5656308ab11cce6b65f" }, { "cosine_sim_score": 0.42028218507766724, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) በሥራ ላይ ላሉና ለተሰናበቱ ስምንት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የአምባሳደርነትን ሹመት ሰጡ፡፡የአምባሳደርነት ሹመት የተሰጣቸው በቅርቡ ከደኢሕዴን ሊቀመንበርነታቸው በፈቃዳቸው የለቀቁት የግብርናና እንስሳት ሀብት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ዓለማየሁ ተገኑ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ የነበሩት አቶ ያለው አባተ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ፣ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት አቶ አብዱልፈታህ አብዱላሂ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት አቶ ዮናስ ዮሴፍ፣ እንዲሁም አቶ እሸቱ ደሴና አቶ አዛናው ታደሰ ናቸው፡፡የፕሬዚዳንቱ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ ስምንቱም ተሿሚዎች ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደሮች በመሆን ኢትዮጵያን በተለያዩ አገሮች እንደሚወክሉ አስታውቋል፡፡ በተለያዩ ኃላፊነቶች በመንግሥት ሥራ ላይ የቆዩት ተሿሚዎቹ፣ በየትኛው አገር ኢትዮጵያን እንደሚወክሉ ግን ማብራሪያ አልተሰጠም፡፡ ", "passage_id": "023a4235fa9bc29fb6d76eb917bfe629" }, { "cosine_sim_score": 0.41980427503585815, "passage": "የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ያቀረቧቸውን አዳዲስ የካቢኔ አባላት ሹመት ዛሬ አፀደቀ።እንዲሁም ከአዲሱ ካቢኔ በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ለመጀመሪያ በሚባል ደረጃ 50 በመቶ ወይም ከ20 የካቢኔ አባላት ውስጥ አስሩ ሴቶች ናቸው።ከቪኦኤ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት - በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ረዳት ተጠሪ ሚኒስትር ደኤታ አቶ አማኑኤል አብርሃም የዛሬውን የካቢኔ ሹም ሽር ለየት የሚያደርገው ከአሁን በፊት የነበሩና ከዚህ በኋላ የማይቀጥሉ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች መኖራቸው ነው ብለዋል።አዲሱ የካቢኔ አባላት የተመረጡትም በብቃት፣ በልምድ፣ በትምህርት ዝግጅት እና ለውጥን መምራት እንደሚችሉ ታምኖባቸው መሆኑንም አስረድተዋል። የነበሩት 28 የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ወደ 20 መቀነሳቸውም ለየት ያደርገዋል ብለዋል። ", "passage_id": "94a89c85a8d2961720580a524f51048e" } ]
04f0c276df0fd8e0d9d084c68f99609f
9bca2fb52da29a04078ce44f5e4d4529
ቻይና እና ሩሲያ የተመድ ጸጥታው ምክር ቤት በአሜሪካ ሚሳኤል ሙከራ ዙሪያ ስብሰባ እንዲጠራ ጠየቁ
ቻይና እና ሩሲያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጸጥታው ምክር ቤት በአሜሪካ ሚሳኤል ሙከራ ዙሪያ ስብሰባ እንዲጠራ መጠየቃቸው ተገለጸ፡፡ አሜሪካ ባሳላፍነው ሰኞ የመካከለኛ ርቀት ሚሳኤሎችን የማልማትና የመጠቀም ፍላጎት እንዳላት መግለጫ መስጠቷ ይታወሳል፡፡ ቤጅንግ እና ሞስኮ ጉዳዩ ለዓለም አቀፉ ሰላምና መረጋጋት ስጋት በመሆኑ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ እንዲመክር ጥያቄ ማቅረባቸው ተገልጿል፡፡ በሳለፍነው ሰኞ የአሜሪካ መከላከያ በሰጠው መግለጫ የመካከለኛ ርቀት ሚሳኤል ሙከራ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ሙከራው ከ500 ኪሎ ሜትር ርቀት በላይ ኢላማውን መምታት መቻሉም ነው በመግለጫው የተመላከተው፡፡ የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር ማርክ ኢስፐር ለፎክስ ኒውስ በሰጡት ቃለ ምልልስም የሚሳኤል ሙከራው ለቻይና እና ሩሲያ ብሎም ለሰሜን ኮሪያ መልዕክት የሚያስተላልፍ ነው ማለታቸውን ዘገባው አስታውሷል፡፡ አሜሪካ በቀዝቃዛው ጦርነት ከተፈራረመችው የመካከለኛው ርቀት ሚሳኤል መጠቀም ከሚከለክለው ስምምነት መውጣቷን ይፋ ካደረገች በኋላ ሙከራው የመጀመሪያው መሆኑምን ዘገባው ያስረዳል፡፡ (ምንጭ፡-አልጀዚራ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33988/
[ { "cosine_sim_score": 0.5719047784805298, "passage": "የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሰሜን ኮሪያን  ጫና ውስጥ ይከታል ያለውን ከባድ ማዕቀብ  ለመጣል መወሰኑን ይፋ አድርጓል ።  በአንፃሩ ሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ሙከራዋን እንደማታቋርጥ አስታወቀች፡፡  የሰሞኑን አሜሪካና ሰሜን ኮሪያ  ሀገራት ውጥረት ተከትሎ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ 100 ሴናተሮቻቸውን ጠርተው በሰሜን ኮሪያ ላይ መከተል ስለሚገባቸው አዲስ አካሄድ መክረዋል፡፡የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ሬክስ ቲለርሰን የመከላከያ ሚንስትሩ ጅም ማቲስ እና የሀገሪቱ ብሄራዊ ደህንነት ተቋም ዳይሬክተር ዳን ኮትስ በጋራ ሆነው ትራምፕ ያሳለፉትን ውሳኔ ለመገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል፡፡በዚህ ውሳኔ መሠረት አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር አሁንም ሰላማዊ ለሆነ ድርድር ያላትን ቦታ ክፍት አድርጋ ትቆያለች ነገር ግን ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ሊሰነዘሩ የሚችሉ ማናቸውም ጥቃቶችን ለመመከት ዝግጁ በመሆን ራሳችንን እና አጋሮቻችንን መጠበቅ አለብን ሲሉ ሶስቱ የአሜሪካ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ሰላማዊ በሆነ መልኩ የኮሪያ ልሳነ ምድር ከኑክሌር ጦር መሳሪያ እንዲፀዳ ትፈልጋለች ያሉት ባለስልጣናቱ አሁን ከመቸውም ጊዜ በላይ ሀገሪቱን ጫና ውስጥ የሚከት ማዕቀብ መታሰቡንም በመግለጫው ይፋ አድርገዋል፡፡በሌላ በኩል የሰሜን ኮሪያ ሰብአዊ መብት ተቋም ዳይሬክተር የሆኑት ሶክ ኮል ዎን ለ ሲ ኤን ኤን በሰጡት መግለጫ በሀገሪቱ ምንም አይነት የሰብአዊ መብት ጥሰት የለም ካሉ በኋላ ሀገራቸው የኑክሌር ሙከራዋን አታቆምም ማለታቸው አስገርሟል፡፡ በተለይ አሜሪካ ትንኮሳዋን እስካላቆመች ሰሜን ኮሪያ ራሷን ለመከላከል ትዘጋጃለች ነበር ያሉት፡፡ሰሜን ኮሪያ እስካሁን 5 ጊዜ የኑክሌር ጦር መሳሪያ የሞከረች ሲሆን በቅርቡ ለስድስተኛው እየተዘጋጀች መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ (ምንጭ: ሲኤን ኤን) ", "passage_id": "235cc8c9821019a7c5da911e99b28b9b" }, { "cosine_sim_score": 0.5631178617477417, "passage": "የሰሜን ኮሪያ እና ደቡብ ኮሪያ መሪዎች ልክ የዛሬ ሳምንት ፊት ለፊት ተገናኝተው እንደሚወያዩ ተገልጸዋል፡፡ሁለቱ መሪዎች በወታደር አልባዋ ቀጠና ተገናኝተው ሲነጋገሩ የውይይታቸው አብይ ጉዳይ ፕዮንግያንግ የኒውክለር መርሃ ግብሯን በምትገታበት አግባብ ዙሪያ ይመክራሉ ነው የተባለው፡፡የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርብ ግዜያት ከሰሜን ኮሪያ አቻቸው ኪም ጆንግ ኡን ጋር ለመወያየት ፍቃደኛ መሆናቸውን ተከትሎ ጉዳዩ ከደቡብ ኮሪያዋ መዲና ሴዑል በመነሳት እስከ ዋሽንግተን እና ቤጂንግም ተወስቷል፡፡ይህ የሁለቱ መሪዎች ግንኙነት ለዓመት እና ከዚያም በላይ በጸብ ቢዘልቅም መሪዎቹ የሻከረውን ግንኙነታቸውን በሰላም ይደመድሙታል መባሉን ተከትሎ ከፍና ዝቅ እያለ የቀጠለው የሀገራቱ ግንኙነት አሁንም በታለመለት ሁኔታ ስለመሄዱ ምንም ማረጋገጫ የለውም፡፡እዚህ ላይ አብይ ጥያቄ ሆኖ የሚነሳው ደግሞ እውን ኪም ጆንግ ኡን የኒውክለር ማብለያ ግንባታቸውን ለመተው ፈቃደኛ ናቸው ወይ? የሚለው ነው፡፡የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣናት የነገሩኝ ነው በሚል የቻይና መንግስት መገናኛ ብዙሃን  የኪም አስተዳደር የኒውክለር ግንባታውን በመገደብ የሴኡልና ዋሽንግተንን ጥያቄ ለመመለስ መዘጋጀታቸውን አውስቷል፡፡እንደውም የደቡብ ኮሪያው ፕሬዝዳንት ሙን ጄኢን እንደገለጹት ሰሜን ኮሪያ የረጂም ግዜ ፍላጎቷ የነበረውን የአሜሪካ ወታደራዊ ሀይል ከደቡብ ኮሪያ መውጣትን የኒውክለር ግንባታዋ የማስቆም ድርድር አካል አድርጋ አታቀርበውም፡፡የቻይና የዜና አውታር ዥኑዋም ፕሬዝዳንት ኪም የሚሳኤል ግንባታቸውን ለመግታት መወሰናቸውን በቤጂንግም ተናግረዋል ሲል ነው የዘገበው፡፡  የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕም የኮሪያን ልሳነ ምድር ከኒውክለር ስጋት ለማውጣት ይህኛው አጋጣሚ በመልካምነቱ የሚነሳ ነው ብለውለታል፡፡ነገር ግን እውን ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና የሴዑሉ አቻቸው ሙን ጄኢን ከፕዮንግያንጉ አለቃ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ስገናኙ የሚያነሱዋቸው ነጥቦች ተመሳሳይ ልሆኑ ይችላሉ ወይ የሚለው ጥያቄም ገና መልስ ያሻዋል፡፡ላለፉት አስርት ዓመታት ዋሽንግተን እና ሴኡልን በአንድ ቋንቋ ያነጋገራቸው ትልቁ ጉዳይ ፕዮንግያንግ የኒውክለር ሲጋቱን እንዴት መግታት እንደምትችል የማሰላሰሉ ጉዳይ ነው፡፡ይህንንም ፕሮግራም CVID ማለትም ምሉእ፣ ግልትና የማያዳግም የሰሜን ኮሪያ ኒውክለር መርሃ ግብር መግታት ይሉታል፡፡ ይህ ቋንቋ በተለይ ከጎሮጎሳውያኑ 2006 ወዲህ  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት ቋንቋም ሆኖ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡በዚህ ቋንቋ ውስጥ የሰሜን ኮሪያ የኒውክለር መርሃ ግብር የማስቆም ስራ ብቻ ሳይሆን መልሶ የማያንሰራራ እንዲሆንም ያለው ፍላጎት ይነበባል፡፡የቀድሞው የአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከቪን ሩድ ገለልተኛ ተቋም የኒውክለር ፕሮግራሙን መገታት የሚያሳዩ እርምጃዎች ዝርዝር ማስቀመጥ ይኖርበታል ሲሉ ነው ለሲኤንኤን የተናገሩት፡፡በአውሮፓዊያኑ 1991 የተፈረመው የፕዮንግያንግና ሴዑል የዲኒውክላራይዜሽን መርሃ ግብር ለሰሜን ኮሪያ የተገባው በኒውክለር ከሚገኘው ገቢ ፈንታ በእርዳታ የመደገፉ ቃል ሳይተገበር በመቅረቱ የኪም ጆንግ ሀገርም ቃሏን በማጠፍ ወደ ኒውክለር መርሃ ግብር ግንባታዋ መመለሷ የሚዘነጋ አይደለም፡፡የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግን ይህኛው ስምምነት ከዚያም ይለያልና ለድርድሩ ስኬት ተስፈኞች ነን ብለዋል፡፡ነገር ግን የሰሜኖቹ አና ደቡብ ኮሪያ የዲኒውክላራይዜሽን ግንዛቤ እንዳይለያይ ስጋት አለ፤ ሚስተር ሙን ጄኢን ያ አይሆንም ሲሉ ሚስተር ኪም ግን በቤጂንግ ስለዚህ ስናገሩ የኒውክለር መርሃ ግብሩ ሲገታ በሰሜን ኮሪያ ብቻ ሳይሆን በመላው የኮሪያ ልሳነ ምድር መሆን እንደሚገባው በመገንዘብ ነው ይላሉ  የቀድሞ የአሜሪካ ልዩ ሃይል ኮሎኔሉ ዴቪድ ማክስዌል፡፡ፕዮንግያንግ ለዚህ አይነቱ ውይይት ስትሰናዳም ይህ የመጀመሪያው አይደለምና ብዙም እርግጠኛ መሆን አያስፈልግም የሚሉ ወገኖችም በርካታ ናቸው፡፡በደቡብ ኮሪያ የሰፈረው ከ28 ሺህ በላይ የአሜሪካ ወታደራዊ ሀይልም ፕዮንግያንግን ምቾት የሚነሳት ሌላኛው ጉዳይ መሆኑ ለስምምነቱ እንቅፋት እንዳይሆን ተሰግቷል፡፡ያም ሆነ ይህ ፕሬዝዳንት ትራምፕና ኪም ጆንግ ኡን ከአንድ ወር በኋላ ከመገናኘታቸው አስቀድሞ የሁሌቱ ኮሪያውያን መሪዎች የዛሬ ሳምንት በታሪካዊቷ ፓንሙንጆም ሲገናኙ ለመላምቶቹ የተሸለ ፍንጭ መስጠታቸው አይቀረ ነው ተብሎ ተተንብይዋል፡፡ (ምንጭ፤ ሲኤንኤንና ቦስተን ሄራልድ)", "passage_id": "032853b4c424e51d0c53608aeff1d36a" }, { "cosine_sim_score": 0.5614567399024963, "passage": "ሴኡል፣ ቶኪዮና ቤጂንግ ዋሸንግተንና ፒዮንግያንግ እንዲወያዩና በመካላቸው ያለው ችግር እንዲፈታ ለማድረግ መስማማታች ተሰምቷል፡፡\nሦስቱ ሀገሮች በቻይ በነበራቸው ጉባዔ በሁለቱ አገሮች መካከል ንግግር እንዲጀመር ለማድርግ መስማማታቸውን የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃኢን አስታውቀዋል፡፡\nየአሜሪካው ፕሬዚዳን ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በተደጋጋሚ ቢገናኙም ንግግራቸው ግን ካለውጤት መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡\nበደቡብ ምዕራቧ የቻይና ከተማ የተገናኙት የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኬኪያንግ፣ የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤና የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ ኢን በዋሸንግተንና በፒዮንግያንግ መካከል ተግባቦት እንዲኖር አንሰራለን በማለት ነው የተስማሙት፡፡\nዋነኛ የንግግር ማጠንጠኛዎች ይሆናሉ የተባሉት ደግሞ የኒዩክለር መርሃ ግብርና ዘላቂ ሰላም እንደሚሆኑ ነው ከውይይቱ በኋላ የተገለጸው፡፡\nየሶስቱም አገራት መሪዎች በጋራ በሰጡት መግለጫ በኮሪያ ልሳነ ምድር ሰላም እንዲሰፍን በጋራ እንሰራለን ብለዋል፡፡ በአካባቢው ሰላም እንደሚያስፈልግ እናምናለን ያሉት መሪዎቹ በዋናነት ይህ ሰላም የሚመጣው ደግሞ ንግግሮችና ውይይቶች ሲደረጉ ነው ብለዋል፡፡\nቻይና የሰሜን ኮሪያ ዋነኛ የንግድ አጋር ብትሆንም ከሰሞኑ ግን ፒዮንግያንግ የሚሳኤልና የኒዩክለር ሙከራ ማድረጓ ቤጂንግን አስቆጠቷል፡፡\nበሰሜን ኮሪያ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ስቴቨን ቤይጉን በቻይና ባደረጉት የሁለት ቀናት ጉብኝት ከቻይና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ጋር ተነጋግረዋል፡፡\nቀደም ሲል በሰሜን ኮሪያ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ቻይና ከሩሲያ ጋር ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ሰነድ ማቅረቧ ይታወቃል፡፡ ይሄም ቻይና ከወዳጇ ሰሜን ኮሪያ ጋር ያላት ወዳጅነት እንዳይቀዘቅዝባት በመስጋት ያደረገችው ነው፡፡\nምንጭ፡- ኤዥያን ሪቪው\n", "passage_id": "8fb40c952ac7a7fabe1ad203bc9cb89e" }, { "cosine_sim_score": 0.5558636784553528, "passage": "የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው አቻቸው ሺ ጂን ፒንግ ጋር እንደሚወያዩ አስታወቁ።ፕሬዚዳንቱ በቀጣይ ወር ጃፓን በሚካሄደው የቡድን 20 አባል ሃገራት ስብሰባ ላይ ከጂንፒንግ ጋር እንደሚወያዩ ነው ነው ያስታወቁት፡፡በጃፓን አደርገዋለሁ ያሉት የሁለትዮሽ ውይይት ምናልባትም ውጤታማና አስደሳች ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል፡፡የትራምፕ የእንወያያለን መግለጫ ሁለቱ ሃገራት የገቡት የንግድ ፍጥጫ እየተባባሰ በመጣበት ወቅት የተሰጠ ነው።አሜሪካ 200 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባላቸው የቻይና ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥን የጣለች ሲሆን፣ ቻይና በአንጻሩ 60 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባላቸው የአሜሪካ ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ለመጣል መዘጋጀቷን አስታውቃለች።ዋሽንግተን በበኩሏ በቀጣይ ወር 300 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባላቸው የቻይና ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ለመጣል ስለማሰቧም ተነግሯል፡፡( ምንጭ፡- ሪውተርስ)", "passage_id": "bd245419f1f8e9bb611bb0c3ae99081c" }, { "cosine_sim_score": 0.5544161796569824, "passage": " የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን፤ የአገሪቱ ጦር ወረራ ቢፈጸምበት በአስተማማኝ ሁኔታ መመከት የሚችልበት ወቅታዊ ዝግጁነት እንዳለው የሚያረጋግጥ፣ አፋጣኝ ፍተሻ እንዲደረግና አየር ሃይሉ ለጦርነት ብቁ በሆነ መልኩ እንዲዘጋጅ ድንገተኛ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘግቧል፡፡የአገሪቱን የመከላከያ ሚኒስትር ሰርጌ ሾይጉን ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ ፕሬዚዳንት ፑቲን የአገሪቱ የመከላከያ ተቋማትና ወታደሮች ለጦርነት ዝግጁ መሆናቸውን ለመገምገም የሚያስችል ምርመራ እንዲደረግ ባለፈው ማክሰኞ ያዘዙ ሲሆን፣ የአገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናትም ጦሩን ዝግጁ የማድረግ ስራ መጀመሩን አረጋግጠዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ ይህንን ትዕዛዝ ያስተላለፉት ሩስያ ከአንዳንድ የኔቶ አባል አገራትና ከሌሎች የአለማችን ሃያላን አገራት ጋር ያላት ግንኙነት ውጥረቱ እየጨመረ ባለበት ወቅት ነው ያለው ዘገባው፤ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕም በቅርቡ የሩስያን ወታደራዊ ዘመቻዎች መኮነናቸውን አስታውሷል፡፡ሩስያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወታደራዊ እንቅስቃሴዋንና ዝግጁነቷን እያስፋፋች መምጣቷንና በአዲሱ የፈረንጆች አመት 2017፣ የጦር ታንኮችን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግን ጨምሮ ወታደራዊ አቅሟን ይበልጥ ለማጠናከርና ለማስፋፋት አቅዳ እየሰራች እንደምትገኝም ዘገባው ጠቁሟል፡፡", "passage_id": "a30bb401d04c46a0c6654be5355e572a" }, { "cosine_sim_score": 0.542240560054779, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት በሰሜን ኮሪያ ላይ የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ተከትሎ ቻይና በሃገሯ የሚገኙ የሃገሪቱ ንግድ ተቋማትን እንደምትዘጋ ገልጻለች፡፡የኮሪያ ልሳነ ምድር ውጥረትም እንደቀጠለ ነው፡፡ሰሜን ኮሪያ ስድስተኛዋን የሃይድሮጅን ቦምብ ሙከራ ማካሄዷን ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በቅርቡ በሃገሪቱ ላይ አዲስ ማዕቀብ መጣሉ ይታወቃል።ፒዮንግያንግ ወደ ውጭ በምትልካቸው የጨርቃጨርቅ ምርቶች ላይ ክልከላ መጣል እና ወደ ሀገሪቱ የነዳጅ ምርት አለመላክ የሚለው ዋነኛው የማዕቀቡ ትኩረት ነው።በፒዮንግያንግ ላይ አዲስ የተጣለውን ማዕቀብ ተከትሎም የሃገሪቱ ዋና የንግድ ሸሪክ የሆነችው ቻይና በሃገሯ የሚገኙ የሰሜን ኮሪያ የንግድ ድርጅቶችና ወኪሎችን በ120 ቀናት ውስጥ ወይም እስከ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ጥር 1 ድረስ አዘጋለሁ ብላለች።የቻይናው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉካንግ ድርጅቶቹን ለመዝጋት የወሰነው በቅርቡ የፀጥታው ምክር ቤት በሰሜን ኮሪያ ላይ በጣለው አዲስ ማዕቀብ መሰረት ነው ብለዋል።ከሰሜን ኮሪያ ጋር በትብብር የተመሰረቱና ከቻይና ውጭ ያሉ የሽርክና ተቋማትም ይዘጋሉ ተብሏል፡፡ባሳለፍነው ሳምንትም ቻይና ከሰሜን ኮሪያ ጋር ባላት የንግድ ግንኙነት ላይ ቅነሳ ማድረጓን አስታውቃ አንደነበር ይታወሳል፡፡የቻይናን እርምጃ ተከትሎ ከፒዮንግያንግ በኩል የተሰጠ አስተያየት የለም፡፡በአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕና በሰሜን ኮሪያው ፕሬዝደንት ኪም ጆንግ ኡን የቃላት ጦርነት የታጀበው የኮሪያ ልሳነ ምድር ውጥረት አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡የቀድሞ የሲአይኤ ተንታኝ ጁንግ ፓክ የፕሬዝደንት ትራምፕና የፕሬዝደንት ኪም ጆን ኡን ንግግርና አጸፋ ፕሮፓጋንዳ ነው ይላሉ፡፡የሰሜን ኮሪያ ዜጋ የሆነውና አሁን በስደት ላይ ሚገኘው የፖለቲካ ተንታኙ ካንግ ምዩንግ ዱ በበኩላቸው አንዳቸው ከአንዳቸው በመሻል ቆም ብለው ለምን አያስቡም ይላሉ፡፡", "passage_id": "4d58188939ffca5ccb9044bb73c0511d" }, { "cosine_sim_score": 0.5296667814254761, "passage": " አሜሪካ ለታይዋን መሳሪያ የመሸጥ እቅዷን ባስቸኳይ እንድታቆም መጠየቋን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የገለጸ ሲሆን ቻይና ህጋዊና አስፈላጊ ምላሽ ልትሰጥ እንደምትችል አስጠንቅቀዋል፡፡\nበቻይና ይህን ያለችው ከአሜሪካ ጋር የፖለቲካ ውዝግብ ውስጥ በገባችበት ወቅት ነው፡፡\nየቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛዎ ሊጂያን ይህን መልስ የሰጡት አሜሪካ ለታይዋን ሶስት ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች ልትሸጥ አስባለች የሚል ጥያቄ መነሳቱን ተከትሎ መሆኑን ሲጂሲኤን ዘግቧል፡፡\nየአሜሪካ የጦር መሳሪያ ሽያጭ አንድ ቻይና የሚለውን መርህ የሚጥስና፣የሶስት ቻይና አሜረካ የጋራ መግለጫ በእጅጉ የሚጥስ መሆኑንና የአለምአቀፍ መሰረታዊ መርሆችን የሚጥስ መሆኑን ዛዎ ተናግረዋል፡፡\nቻይና የአሜሪካ እንቅስቃሴ ከባድ መሆኑን እንድትገነዘብ ትፈልጋለች፤ አሜሪካ በአንጻሩ ለቻይና ማሳሰቢያ ቦታ አለመስጠቷ በተደጋጋሚ ተነግሯል፡፡\n\n\n\n\n", "passage_id": "bf009cdae49b9c821299de31cd22bd21" }, { "cosine_sim_score": 0.5281621217727661, "passage": " ከሰሞኑ ሌላ የሚሳኤል ሙከራ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው ተብሏል ሰሜን ከኮርያ በቅርቡ ያደረገቺው ስድስተኛው የኒውክሌር ሙከራ ባስከተለው የመሬት መንቀጥቀጥና የዋሻ መደርመስ አደጋ ሳቢያ ከ200 በላይ የኒውክሌር ጣቢያው ሰራተኞች ለህልፈተ ህይወት መዳረጋቸውን የጃፓኑ የቴሌቪዥን ጣቢያ የአሻይ ዘገበ ሲሆን የሰሜን ኮርያ መንግስት ግን ሃሰት ነው ሲል አስተባብሏል፡፡አገሪቱ ባለፈው መስከረም ወር መጀመሪያ ላይ ፑንጌሪ ከተባለውና በሰሜን ምዕራብ ግዛቷ ከሚገኘው የኒውክሌር ጣቢያ ካደረገቺው የኒውክሌር ሙከራ ጋር በተያያዘ በጣቢያው ዋሻ ውስጥ በሬክተር ስኬል 6.3 የመሬት መንቀጥቀጥና ፍንዳታ መፈጠሩንና 100 ያህል ሰራተኞችን ወዲያውኑ መግደሉን የዘገበው ሮይተርስ፤ ከሁለት ሳምንታት በኋላ በደረሰ ሌላ አደጋም ሌሎች ከ100 በላይ ተጨማሪ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ መነገሩን አመልክቷል፡፡የሰሜን ኮርያ የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ጉዳዩን በተመለከተ ከትናንት በስቲያ ባሰራጨው ዘገባ፤ መረጃው መሰረተ ቢስና አገሪቱ በኒውክሌር ፕሮግራም ላይ እያስመዘገበች ያለውን እመርታ ለማጠልሸት ሆን ተብሎ የተሰራጨ ወሬ ነው በማለት ማስተባበሉን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ በተያያዘ ዜናም የደቡብ ኮርያ የስለላ ተቋም፣ ሰሜን ኮርያ በቅርቡ ሌላ የሚሳኤል ሙከራ ልታደርግ በዝግጅት ላይ መሆኗን የሚያመላክት መረጃ አግኝቻለሁ ማለቱን ሮይተርስ ከትናንት በስቲያ ዘግቧል፡፡የስለላ ተቋሙ በሰሜን ኮርያ የሚሳኤል ፕሮግራም ተቋማት አካባቢ አዲስ ሙከራ ለማድረግ የሚያስችል ዝግጅት እየተጧጧፈ መሆኑን የሚያሳይ በቂ ማስረጃ አግኝቻለሁ ማለቱን ዘገባው ጠቁሟል፡፡ ", "passage_id": "3ac372020adac5d8c2c67bef5d992cf7" }, { "cosine_sim_score": 0.5151293873786926, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ኢራንን የኒውክለር ባለቤት እንዳትሆን ከሚያግዳት ስምምነት አሜሪካ መውጣት የለባትም ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ጉተሬዝ ከሁለት አመት በፊት የተደረሰው ይህ ስምምነት ተግባራዊነቱን የሚፈታተን ችግር ከተፈጠረ  በሚፈጠረው አለመስማማት ጦርነት የሚቀሰቀስበት እድል ሰፊ ነው ብለዋል፡፡የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቀድሞውንም እንዲህ ካለው ስምምነት መደረስ አልነበረበትም ሲሉ በብርቱ ይቃወማሉ፡፡በቅርቡ ደግሞ እስራኤል ኢራን እየዋሸችና ስምምነቱን እያከበረች አይደለም የኒውክለር ፕሮግራሙ እንደቀጠለ ነው ማለቷ ጥርጣሬውን ከፍ አድርጎታል፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊው አንቶኒዮ ጉተሬዝ ደግሞ ስምምነቱ ዲፕሎማሲያዊ ድል የተገኘበት ነው በማለት መፍረስ እንደለለበት የሚያሰይ አቋማቸውን አንጸባርቀዋል፡፡እጅግ ፈታኙ ግዜ ያሉት ይህ ውዝግብ የሚታይበትን ወቅት አማራጭ እስክናገኝ ስምምነቱ እንዲቀጥል ከመፍቀድ ውጭ መፍትሄ አይኖረንም  ነው ያሉት፡፡የኢራን ኒውክለር ስምምነት አሁን ሊቀለበስ እንደሚችል የሚሸተው አየር ያስታውቃል ይላሉ ተንታኞች፡፡ምክንያት ብለው ያስቀመጡት ደግሞ እስራኤል በድብቅ የኒውክለር ፕሮግራሙ መቀጠሉን የሚያሳይ መረጃ ማውጣቷ እንዲሁም የኒውክለር ፕሮግራሙ እውነትም በውሸት ላይ ተመስርቶ የኦባማ  አስተዳደር የሰራው ስህተት ነው ሲሉ አዲሱ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ መናገራቸው ከቀረቡ ማስረጃዎች ናቸው፡፡አውሮፓዊያኑ የአሜሪካ አጋር አገራት ፈረንሳይ እንግሊዝና ጀርመን ስምምነቱ እንዲቀጥል ያላቸው ፍላጎት ደግሞ ስምምነቱ እንዳይቀለበስ ያስችላል ከሚባሉ ምክንያቶች አንዱ ሆኖ ተጠቅሷል፡፡በ2015 ኢራን እና ሀያላኑ አገራት የደረሱበት ይህ የኒውክለር ፕሮግራም ኢራንን የኒውክለር ባለቤት እንዳትሆን የሚያስችል እንዲሁ ከሀያላኑ አገራት የጣለባት ማዕቀብ ተነስቶ ኢራን ኢኮኖሚዋን መታደግ የሚያስችላት ነው፡፡አለም አቀፉ የአቶሚክ ቦምብ ተቆጣጣሪ ድርጅት እስካሁን ኢራን ግዴታዋን እየተወጣች መሆኑን በማረጋገጥ ስምምነቱ እንደቀጠለ ነው፡፡ነገር ግን የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤናሚን ኔታንያሁ 55 ሺ ገጽ ላይ 183 ሲዲ ላይ ያረፈ መረጃ አለን ሲሉ ኢራን መዋሸቷን ለአለም አሳውቀዋል፡፡የኒውክለር ፕሮግራሙ አማድ በሚል መጠሪያ ቀጥሏል ብለዋል የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር በመረጃቸው፡፡የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከሰምምነቱ ለመውጣት ያስቀመጡት ቀነ ገደብ 9 ቀናት ብቻ ነው የሚቀሩት፡፡ኢራን የምታጎለብተውን የኒውክለርና ባለስቲክ ሚሳኤል ለመከላከል ብቻ የተደረሰው ሰምምነት አያስደስታቸውም፡፡በመካከለኛው ምስራቅ ለምትፈልገው የበላይነት ስትል ኢራን የምትደግፈው ሽብርተኝነት እና ተቀዋሚ ሀይሎችንም ታሳቢ ማድረግ ነበረበት ሲሉ ቁጭታቸውን ይገልጻሉ፡፡ኢራን በበኩሏ ለሬዝዳንት ትራምፕ ማስፈራሪያ ቦታ አልሰጠችውም፡፡ፕሬዘዝንት ሀሰን ሮሀኒ ሰባት አገራት ያደረጉትን ስምምነት ፕሬዝዳነት ዶናልድ ትራምፕ የመቀልበስ መብት የላቸውም ብለዋል፡፡ ስምምነቱን እየጣሱ ነው ሲሉም ከሰዋል፡፡ኢራን የኒውክለር ፕሮግሟን የምታካሂደው ለሀይል ፍላጎት ማሟላት እንጂ ለጦርነት ናፍቆቷ እንዳይደለ ብትገልጽም ሰሚ ጆሮ አለማግኘቷን አስታውሶ የዘገበው ቢቢሲ ነው፡፡", "passage_id": "99b3f37e0df2953abbbf71b1437d2080" }, { "cosine_sim_score": 0.5141312479972839, "passage": " ቻይና ባለፈው ወር በተመድ ማዕቀብ ከተጣለባት ሰሜን ኮርያ ጋር ስታከናውነው የቆየቺውን የተለያዩ የውድ ማዕድናት ምርቶች ግዢና የነዳጅ ሽያጭ ለማቋረጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የንግድ ማዕቀቦችን መጣሏን አስታወቀች፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው፤ሰሜን ኮርያ የውጭ ንግድ ምርቶች ሁለት ሶስተኛውን ያህል በመግዛት የምትታወቀው ቻይና፣ የሰሜን ኮርያ ዋነኛ የወጪ ንግድ ምርቶች የሆኑትን ወርቅና ሌሎች ውድ ማዕድናት ላለመግዛት ወስናለች፡፡ የቻይና መንግስት ከሰሜን ኮርያ የግዢ ማዕቀብ ከጣለባቸው ምርቶች መካከል ብረት፣ ወርቅ ቲታኒየም እንደሚገኙበት የጠቆመው ዘገባው፣ ሰሜን ኮርያ በ2013 ለውጭ ገበያ ካቀረበቺው ምርት 65 በመቶ የሚሆነውን የገዛቺው ቻይና እንደሆነች አስታውሷል፡፡ቻይና ከዚህ በተጨማሪም ለሰሜን ኮርያ የአውሮፕላን ነዳጅ መሸጥ እንደማይቻል ከሰሞኑ ባወጣቺው ማዕቀብ ወስናለች ያለው ዘገባው፣ ማዕቀቡ በሰሜን ኮርያ የወጪ ንግድ ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተጽዕኖ ይፈጥራል መባሉን ገልጧል፡፡ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና የቻይናው አቻቸው ዢ ጂፒንግ ባለፈው ሳምንት ዋሽንግተን ውስጥ በተካሄደው አለማቀፉ የኒውክሌር ደህንነት ጉባኤ ላይ ተገናኝተው በሰሜን ኮርያ የኒውክሌር እንቅስቃሴ ላይ ቻና ለመፍጠር መስማማታቸውን ያስታወሰው ዘገባው፣ አሜሪካ ቻይና በሰሜን ኮርያ ላይ የጣለቺውን የንግድ ማዕቀብ በደስታ እንደተቀበለቺውም አክሎ ገልጧል፡፡", "passage_id": "29ea813eb14694514ab98d165b5681da" }, { "cosine_sim_score": 0.5088106393814087, "passage": "የሰሜንና የደቡብ ኮርያ ተደራዳሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ ከሚመራ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕዝ ጋር ሆነው ዛሬ የመጀመሪያ ንግግር እያካሄዱ ናቸው። ሁለቱን ኮርያዎችን በሚለየው ከባድ ምሽግ ባለበት ቦታ ውስጥ ከወታደራዊ እንቅስቃሴ ነፃ በሆነው ቀጠና ነው የተሰበሰቡት።የሰሜንና የደቡብ ኮርያ መሪዎች ባለፈው ወር ሦስተኛ ስብሰባ ባካሄዱበት ወቅት የጣምራ ፀጥታ ቀጠና የተባለውን እአአ በ1953 የኮርያው ጦርነት ሲያበቃ ሦስቱ ወገኖች ሲቆጣጠሩት የቆየውን ቦታ ከወታደራዊ ይዘት ለማፅዳት ተስማምተዋል። የማፅዳቱ ተግባር እስከ ታኅሣስ ወር ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲከናወን ይጠበቃል። የተቀበሩ ፈንጂዎችን ማስወገድ፣ የጥበቃ ኬላዎችን ማንሳት፣ የሥለላና ሌሎች ወታደራዊ ዕቃዎችን ማራቅ ያካተተ ነው።", "passage_id": "dd5545ac32c6f71b07c470f41f469157" }, { "cosine_sim_score": 0.507230281829834, "passage": "ቻይና እና አሜሪካ የገቡበት የንግድ ጦርነት መፍትሄ እስኪበጅለት ድረስ አሜሪካ የቀረጥ ጭማሪ ማድረጓን እንድታቆም ቻይና አስጠነቀቀች፡፡የቻይናዉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የሀገሪቱ ከፍተኛ የንግድ ተደራዳሪ ሊዉ ሂ ሁለቱ ሀገራት ለገቡበት የንግድ ዉዝግብ አንዳች ስምምነት ሳይፈፅሙ አሜሪካ ከቻይና በምታስገባቸዉ ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ መጣሏ ተገቢ አይደለም ሲሉ ወቅሰዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በለፈው አርብ እለት በዋሺንግተን ዲሲ የተካሄደዉንና በሁለቱ ሀገራት ወቅታዉዊ የንግድ ግንኙነት ላይ የመከረዉን ዉይይት ካጠናቀቀቁ በኋላ ለሀገራቸዉ ብዙሀን መገናኛዎች በሰጡት መግለጫ ነው ይህን የተናገሩት።በዉይይት የሁለቱም ሀገራት ተደራዳሪዎች የጋራ አቋም መያዝ ተስኗቸዉ ያለ ስምምነት መለያየታቸዉም ነው የተገለጸው።የሲኤንኤን ዘገባ እንዳመላከተዉ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከዚህ ቀደም የቀረጥ ጭማሪ ባልተደረገባቸዉ የቻይና ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ የመጣሉ ሂደት እንዲጀመር ለሀገራቸዉ የንግድ ተደራዳሪ ሮበርት ላይትዘር ትዕዛዝ ማስተላለፋቸዉ ተሰምቷል።ተጨማሪ ቀረጡ 3መቶ ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በሚገመት የምርት መጠን ላይ የሚጣል ስለመሆኑም ተነግሯል።የቻይናዉ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዉ ሂም ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያሰፍን አንዳች ስምምነት እስኪፈራረሙ ድረስ አሜሪካ ተመሳሳይ የታሪፍ ጭማሪ ከማድረግ እንድትቆጠብ ጠይቀዋል።በሁለቱ ወገኖች መካከል የሚደረገዉ የንግድ ድርድር በቤጂንግ እንደሚቀጥል የገለፁት የቻይናዉ ተደራዳሪ ሊዉ ሂ ፣ የቤጂንጉ ድርድር የተሻለ መግባባት የሚፈጠርበት እንደሚሆንም ተስፋ አድርገዋል።", "passage_id": "8d2655c37b13bdb5a63a02e7fea6b428" }, { "cosine_sim_score": 0.506505012512207, "passage": "ቻይና ለሁለተኛ ጊዜ የተሳካ የሚሳኤል ማክሸፊያ መሣሪያዋን ሙከራ ማካሄዷን  አስታወቀች ።የሚሳኤል ማክሸፊያ መሳሪያዋ ለሀገሪቱ መከላከያ ኃይል ብርታት ሊሆን የሚችል እንጂ የትኛውንም ሀገር የሚነካ አይደለም ስትልም ቻይና ገልፃለች፡፡ቻይና አለምን እያመሳት የሚገኘውን የሚሳኤል ቴክኖሎጅን ማክሸፍ የሚችል መሣሪያዋን የተሳካ ሙከራ ማድረጓን ነው የሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  የተናገሩት፡፡ቻይና አሁን ሙከራ ያደረገችው የፀረ ሚሳኤል መሣሪያ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን የቻይናን መከላከያ ኃይል የሚያጠናክር እና ራሷን ከጥቃት ለመከላከል በሚል እንጂ ማንንም ሀገር ለመጉዳትም ሆነ ለማስፈራራት ታስቦ የተሰራ አለመሆኑንም አስታውቀዋል፡፡አሁን ላይ ቻይና በሁሉን አቀፍ መንገድ ዘመናዊ ሚሳኤሎችን እየገነባች ያለች ሀገር መሆኗ ይ ይገለጻል ፡፡ሀገሪቱ ከዓለም ተወዳዳሪነት የማይገኝለትን ሚሳኤልም ለማምረት ጥናት እያደረገች የምትገኝ መሆኗ የተነገረ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥም ከጠፈር ላይ ሳተላይትን መምታት የሚያስችል የባልስቲክ ሚሳኤል እና የተወነጨፉ ሚሳኤሎችን በቀላሉ ማክሸፍ የሚያስችል መሳሪያዎች ይገኙበታል፡፡እነዚህ የሚሳኤል ፕሮግራሞች በፕሬዝዳንት ዠ ፒንግ ፖሊሲ ውስጥ ትልቅ ትኩረት የተሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸው ተገልጿል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለሮይተርስ በሰጡት መረጃ መሰረት ደግሞ  አሁን ቻይና ሰርታ ለሙከራ ያበቃችው የፀረ-ሚሳኤል ቴክኖሎጂ ሙከራ የተደረገው በቻይና ድንበሮች ላይ ነው፡፡ሙከራውም የታለመለትን ግብ መቷል፣ነገር ግን ማንንም ሀገር ለማጥቃት በማሰብ አይደለም ይልቁንስ ቻይና ራሷን ለመከላከል እንዲያስችላት የተደረገ እንጂ ብለዋል፡፡ቻይና ከቅርብ አጋሯ ሩሲያ ጋር በመሆን በተደጋጋሚ አሜሪካ በደቡብ ኮሪያ በገነባችው የፀረ ሚሳኤል ግንባታ ላይ ተቃርኖዋን ስታሰማ መቆየቷ ይታወቃል፡፡ ይህ ግንባታ ግን የቻይናን ፀረ ሚሳኤል ቴክኖሎጂ ምርምር በቦታው ላይ ሊያስቀረው እንደማይችል እየገለጸች ትገኛለች፡፡ባሳለፍነው የፈረንጆቹ አመት ቻይና እና ሩሲያ በጋራ በመሆን የጋራ የፀረ ሚሳኤል ቴክኖሎጂ ለመገንባት መስማማታቸው የሚታወስ ነው፡፡አሜሪካ  በደቡብ ኮሪያ የገነባችው የጸረ ሚሳኤል ቴክኖሎጂ ግን ጠንካራ ራዳር ያለው በመሆኑ ቻይናን በመጠኑም ቢሆን ሳያስፈራት እንዳልቀረ ነው የሚነገረው፡፡ ይህ የአሜሪካ የፀረ ሚሳኤል ቴክኖሎጂም ከደቡብ ኮሪያ በቀጥታ ቻይናን በርብሮ ለማየት የሚያስችል መሳሪያ የተገጠመለት በመሆኑ ለቻይና ደህንነት ስጋት እንደሚፈጥርም ነው እየተነገረ ያለው፡፡አሜሪካ እና ደቡብ ኮሪያ ግን አሜሪካ በደቡብ ኮሪያ የገነባችው የፀረ ሚሳኤል ቴክኖሎጂ ግንባታ የሰሜን ኮሪያን ኒዩክለር መርሃ ግብር ለማክሸፍ ታልሞ የተሰራ እንጂ በማንም ሀገር ደህንነት ላይ ስጋት አይፈጥርም እያሉ ነው፡፡ቻይና የፀረ ሚሳኤል ቴክኖሎጂን አተኩራ መሥራት የጀመረችው እንደ አውሮፓዊያኑ የዘመን ቀመር ከ2010 ጀምሮ ሲሆን እንደዚህ አይነት ቴክኖሎጂዎች ደግሞ ለሀገሪቱ ብሄራዊ ደህንነት እና ለወታደራዊ ኃይሏ መጠናከር ወሳኝ መንገድ መሆኑ እየተገለጸ ነው ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ", "passage_id": "60bfd04317769937d27f12f6ff7a09fa" }, { "cosine_sim_score": 0.5034617185592651, "passage": "ግብፅና ሩስያ ሽብርተኝነትን በጋራ ለመከላከል ተስማምተዋል።የግብፁ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሹክሪ እና የሩስያ አቻቸዉ ሰርጌ ላቭሮቭ በሞስኮ ተገናኝተዉ ሀገራቱ ሽብርተኝነትን በጋራ መከላከል በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡የግብፅ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣዉ ይፋዊ መግለጫ ቃል አቀባዩ አህመድ አቡ ዘይድ እንዳሉት፥ የሁለቱ ሀገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሰኞ እለት በሞስኮ ተገናኝተዉ ሀገራቱ ተባብረዉ በጋራ መስራት በሚችሉባቸዉ ጉዳዮች ላይ ስለመምከራቸዉ ታዉቋል።ቃል አቀባዩ አክለዉም የሀገራቱ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በቀጠናዉ ወቅታዊ ሁኔታ በስፋት ስለመምከራቸዉ ገልፀዋል።በተለይም በሶርያ፣ ሊቢያና የመን ስላለዉ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በጥልቀት ስለመምከራቸዉ ተነግሯል።ከአከባቢያዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች በዘለለም የአሜሪካ ከ2015ቱ የኢራን ኒዉክሌር ስምምነት መውጣት ሌላዉ የግብፅና ሩስያ የምክክር አጀንዳ ነበር ተብሏል።በተለይም ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን የኒውክለር ስምምነት ሀገራቸዉን ማስወጣታቸዉ በመካከለኛዉ ምስራቅም ሆነ በአለም ፖለቲካ ላይ ሊያስከትል ስለሚችለዉ አደጋና የፖለቲካ አሰላለፍ ለውጥ ዙርያ በስፋት ተወያይተዋል ነዉ የተባለዉ።ወቅታዊዉ የፍልስጤምና የእስራኤል ጉዳይ ሌላዉ የሀገራቱ የዉጭ ጉዳይ ምኒስትሮቹ የምክክር ርዕሰ ጉዳይ ነበር።በዉይይቱ የግብፁ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሹክሪ አዝጋሚ የነበረዉ የሀገራቸዉ የምጣኔ ሀብት እድገት አሁን ላይ መሻሻሎችን እያሳየ ስለመምጣቱና በግብፅና ሩስያ መካከል የሚደረገዉ የንግድ ልዉዉጥ በፈረንጆቹ 2017 ከ6 ነጥብ 7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ መድረሱንም ገልፀዋል።የግብፁ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቡ ዛይድ እንዳሉት እስከ ጥር 2018 ባለዉ ጊዜ ብቻ ሩስያ በ424 ካምፓንዎች አማካይነት 66 ነጥብ 5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚገመት የኢንቨስትመንት ስራዎችን በግብፅ በመስራት ላይ ትገኛለች።ሀገሪቱ ከተሰማራችባቸዉ ዘርፎችም ቱሪዝም፣ ግንባታ፣ ኢንዱስትሪ፣ የመገናኛና መረጃ ቴክኖሎጂና ግብርና ዋነኞቹ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሆናቸዉ ታዉቋል።  አሁን በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለዉ የኢንቨስትመንት ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገርና ሀገራቱ በሁሉም ረገድ የሚያደርጉት ትብብርና ድጋፍ እንዲጠናከር የሀገራቸዉ ፍላጎት ስለመሆኑም ቃል አቀባዩ ገልጸዋል።በቀጣይ ከፈረንጆቹ ግንቦት 21 እስከ 23 በሞስኮ በሚደረገዉ የሀገራቱ የጋራ የምጣኔ ሀብት ጉባኤ ላይም ሌሎች ተጨማሪ የስምምነት ውሎች እንደሚፈረሙም የሀገራቱ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በምክክራቸዉ ወቅት ተናግረዋል።የሁለቱ ሀገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴሮችና የመከላከያ ሚንስቴሮች ተሳታፊ የሚሆኑበት የአሁኑ ዉይይትም አራተኛዉ መሰል ውይይት ሲሆን፥ ከዚህ ቀደም በህዳር 2013 በካይሮ፣ በየካቲት 2014 በሞስኮና በግንቦት 2017 ደግሞ ዳግም በካይሮ ዉይይቶች ተካሂደዉ እንደነበር ተነግሯል። (ሳዑዲ ፕረስ ኤጀንሲ)", "passage_id": "a0d8ce454cc363e9f89c2b0425f87721" }, { "cosine_sim_score": 0.5029268264770508, "passage": "የፊታችን ዓርብ የሚደረገው የሰሜን ኮሪያና የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ የመጨረሻ ግብ ሰሜን ኮሪያ የኒኩሌር ጦር መሣሪያ መርኃ ግብሯን ሙሉ በሙሉ እንድታቆም ማድረግ መሆኑን ዋይት ሃውስ ዛሬ አስታውቋል።በስብሰባው ላይ ለመገኘት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕም ወደዚያው እንደሚጓዙ ይታወቃል።ዋሺንግተን በፕዮንግያንግ ላይ ከፍተኛ ጫና የማሳደር ዘመቻዋን እንደምትገፋበትም የዋይት ሃውሷ ቃል አቀባይ ሳራ ሃከቢ ሳንደርስ ዛሬ ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።“የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ኒኩሌር የጦር መሣሪያና አሕጉር አቋራጭ ሚሳይሎች ሙከራዎቻቸውን ለማቆም መወሰናቸውን ማስታወቃቸው በትክክለኛ አቅጣጫ እየተደረገ ያለ ታላቅ እርምጃ ነው” ብለዋል ሚስ ሃከቢ ሳንደርስ።", "passage_id": "fd03127ef23f25f0029bf37e8aa83337" }, { "cosine_sim_score": 0.5012521743774414, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አውስትራሊያ ቻይና በልዩ ትኩረት የምትከታተለውን እና አሜሪካ፣ ጃፓን እና ህንድ በቤንጋል የባህር ዳርቻ የሚያካሂዱትን ወታደራዊ ልምምድ ተቀላቀለች።አውስትራሊያ ከፈረንጆቹ 2017 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የምትቀላቀለው እና ሀገራቱ ህዳር ወር ላይ የሚያካሂዱት የማልባር የባህር ላይ ወታደራዊ ልምምድ በቻይና በኩል በበጎ አይን እንደማይታይ እየተነገረ ነው።የአውስትራሊያ መከላከያ ሚኒስትር ሊንዳ ሬይንኖልድስ በቀጣዩ ህዳር ወር የሚደረገው ወታደራዊ ልምምድ፥ ለበለፀገ እና ክፍት ለሆነ ኢንዶ -ፓሲፊክ አካባቢ የተደራጀ መፍትሄ የሚቀርብበት ወታደራዊ ልምምድ ነው ብለዋል።ይህ የሀገራቱ ልምምድ በአካባቢው ተፅዕኖዋን እያሳረፈች ለምትገኘው ቻይና አፀፋ ለመስጠት ያለመ መሆኑም ይነገራል።የህንድ መከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ ልምምዱ ቻይና እና ህንድ ስትራቴጂካዊ ፉክክር እያደረጉበት በሚገኘው የዓረቢያን ባህር እና የቤንጋል የባህር ወሽመጥ አካባቢ የሚከናወን መሆኑን አስታውቋል።ቻይና ባለፉት ጥቂት አስርት ዓመታት በማይናማር፣ ሲሪ ላንካ ፣ ፓኪስታን እና ባንግላዲሽ ላይ ተፅዕኖ ለመፍጠር መሞከሯ በህንድ ላይ ስጋት ማጫሩን መረጃዎች ያመላክታሉ።ይህ ወታደራዊ ልምምድ በቻይና እና አውስትራሊያ ዲፕሎማቲክ፣ በአሜሪካ እና ቻይና መካከል ደግሞ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም በቻይና እና ህንድ መካከል ወታደራዊ ውጥረት በተፈጠረበት ወቅት የሚደረግ ነው ተብሏል።ምንጭ÷ አልጀዚራ", "passage_id": "3b32fc4cb99037df167fd0657ad0f383" } ]
4c3d480b95c90f5fadf1051f7a8e3ffb
2dd63f1560f4437a32cfcf106baff03f
ወ/ሮ ሂሩት ዘመነ አዲስ አበባ ከሚኖሩ የኢጋድ አባል አገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ
የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሂሩት ዘመነ ዛሬ ነሀሴ 14 ቀን 2011 ዓም አዲስ አበባ ከሚኖሩ የኢጋድ አባል አገራት አምባሳደሮች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።የኢጋድ አባል አገራት አምባሳደሮች በቀጠናው ሰላምን በማስፈን ዘላቂ ልማት ለማስመዝገብ በሚደረገው እንቅሰቃሴ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ አሳስበዋል።አምባሳደሮቹ በበኩላቸዉ በቀጠናው በተለይም በደቡብ ሱዳን ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፈን እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ ከግብ እንዲደርስ የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡ሚኒስትር ዴኤታዋ  ውይይቱ በዋናነት የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ፈራሚ አካላት በነገው እለት በአዲስ አበባ ከሚያደርጉት ስብሰባ ጋር በተያያዘ ያለውን ቅድመ ዝግጅት ስራ በተመለከተ መረጃ መለዋወጥ ላይ ያተኮረ መሆኑን ነው የገለፁት።በውይይቱ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የሱዳን፣ የሶማሊያ፣ የጅቡቲ፣ የኬንያ እና የኡጋንዳ አምባሳደሮች መሣተፋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31300/
[ { "cosine_sim_score": 0.5742494463920593, "passage": "ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አድርገዋል።ሚኒስትሩ ገለጻውን ለጂቡቲ፣ ኤርትራ፣ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ቡሩንዲ፣ ርዋንዳ፣ ኡጋንዳ እና ደቡብ አፍሪካ አምባሳደሮች ነው ያደረጉት።በገለፃቸው፣ የህወሓት ጁንታ በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ ጥቃት ከፈጸመ በኋላ መንግስት በክልሉ የወሰደውን ህግ የማስከበር ዘመቻ አምባሳደሮቹና የየሃገራቱ መሪዎች ያሳዩትን ድጋፍ አድንቀዋል።ደቡብ አፍሪካ እንደ አፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበርነቷ በቀጠናው ሰላምን ለማምጣት የምትጫወተው ሚናም የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።ሚኒስትሩ በገለጻቸው ዘመቻው ንጹሃን ላይ የከፋ ጉዳት ሳይደርስ እና መንግስት በክልሉ ህግና ስርአትን ለማስፈን የያዘውን እቅድ ማከናወን በሚያስችለው አግባብ በፍጥነት መጠናቀቁንም ለአምባሳደሮቹ አስረድተዋል።አሁን ላይም መንግስት በክልሉ ቴሌኮምን ጨምሮ ሌሎች መሰረተ ልማቶችንና የሰብአዊ ድጋፍ ማቅረብ የሚያስችሉ አማራጮችን መዘርጋትና ማረጋገጥ እንዲሁም ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን የመመለስ ስራ እያከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።መንግስት በክልሉ ከተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑንም አንስተዋል።አምባሳደሮቹም መንግስት ህግ የማስከበር እርምጃውን ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጉዳት ሳይደርስ በፍጥነት በማጠናቀቁ አድናቆታቸውን ገልጸዋል።አያይዘውም መንግስት ለተጎዱ ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ ለማድረስ የሚያደርገውን ጥረት እንደግፋለን ብለዋል።ኢትዮጵያ የቀጠናው “የሰላም መልሕቅ” መሆኗን በመጥቀስም የየሃገራቱ መሪዎች ከኢትዮጵያ መንግስት ጎን እንደሚቆሙ ተረጋግጧል፡፡(ምንጭ፡-የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)", "passage_id": "b8c5233045755b6d12ae316094361248" }, { "cosine_sim_score": 0.5719089508056641, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች ስለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ገለጻ ተደረገላቸው።የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ለአምባሳደሮቹ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ዙሪያ ገለፃ ለአምባሳደሮቹ ገለፃ አድርገዋል።በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ እየተካሄደ ባለው ገለጻ የታላቁ የህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደት እና በግድቡ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና በግብፅ መካከል ሲደረጉ የነበሩ ድርድሮች ተነስተዋል።በዚህም በግድቡ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና በግብፅ በአሜሪካ እና በዓለም ባንክ ታዛቢነት የተደረጉ ውይይቶች ልምን ስኬታማ አልሆኑም የሚለው ላይ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።በዚህም በዋሽንግተን በነበረው ድርድር ላይ አሜሪካ እና የዓለም ባንክ የነበራቸው ሚና ታዛቢነት ነበር፤ በኋላ ላይ ግን የአደራዳሪነት ሚናን መያዝ ፈለጉ ለዚህም ስኬታማ አልሆነም ብለዋል።በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና በግብፅ መካከል ሲደረጉ በነበሩ ድርድሮች ላይ ኢትዮጵያ በግድቡ ዙሪያ ግልፅነት ለመፍጠር ከፍተኛ አቋም ይዛ ስትሰራ መቆየቷን እና በዚህም በግድቡ ዙሪያ ከ153 በላይ ሰነዶችን ማቅረቧነም አስታውቀዋል።የታላቁ ህዳሴ ግድብ በየትኛውም ሀገር ላይ ተጽዕኖ እንደማያደርስም በመግለፅ፤ የተፈጥሮ ሀብትን በትብብር መጠቀም ያስፈልጋል፤ ኢትዮጵያም በዚህ መርህ ነው እየተንቀሳቀሰች ያለችውም ብለዋል።በአጠቃላይ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ፣ ለምስራቅ አፍሪካ ብሎም እንደ አህጉር ለአፍሪካ ምን አይነት ጠቀሜታ አለው የሚለው ላይም ማብራሪያ ሰጥተዋል።መድረኩን ማዘጋጀት ያስፈለገበት ዓላማም በግድቡ ዙሪያ የሚነሱ ውዠንብሮችን እና የተሳሳቱ አስተያየቶችን ለማረም እንዲሁም አፍሪካውያን በጋራ በመሆን አፍሪካዊ መፍትሄ አንዲያበጁ መሆኑንም ተነስቷል።በገለፃው ላይ የተካፈሉ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ እና በህዳሴ ግድብ ዙሪያ እየተከተለች ያለው አካሄድ አድንቀዋል።ግብፅ በግድቡ ዙሪያ እየተከተለች ያለው አካሄድ ትክክል አለመሆኑን በመግለጽ፤ ብቸኛው አማራጭና መፍትሄ ድርድር ብቻ መሆኑንም አስታውቅዋል።ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ መስጠት ያስፈልጋል ያሉት አምባሳደሮቹ፥ በህዳሴ ድግብ ዙሪያ አደራዳሪ የሚያስፈልግ ከሆነም የአፍሪካ ሀገራት እና የአፍሪካ ህብረት ይህንን የመወጣት አቅም እንዳላቸውም ገልፀዋል።የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 73 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ ከፊታችን ሐምሌ ወር ጀምሮ ውሃ መያዝ እንደሚጀምር መገለፁም ይታወሳል።በአልአዛር ታደለየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "5df17cd1003b10a605b1b0c9dada0b27" }, { "cosine_sim_score": 0.5608688592910767, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅርቡ በኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተሾሙት አምባሳደሮች ምደብ ቦታ በዛሬው እለት ይፋ ተደረገ።ኢትዮጵያን በተለያዩ አገራት የሚወክሉ 15 አዳዲሰ አምባሳደሮችን ሹመት የካቲት 24 ቀን 2012 ዓም ይፋ መደረጉ የሚታወስ ሲሆን፥ በዚሁ መሰረት አምባሳደሮቹ የሚመደቡባቸው አገራት ከዚህ በሚከተለው መሰረት ተወስኗል።ባለሙሉ ስለጣን አምባሳደሮች፦1. አምባሳደር ብርሁኑ ፀጋዬ አውስትራሊያ ካንቤራ2. አምባሳደር ያለም ፀጋይ ኩባ ሃቫና3. አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ቤልጄም ብራሰልስ4. አምባሳደር ዶክተር ማርቆስ ተክሌ ግብጽ ካይሮ5. አምባሳደር ባጫ ጊና ሞሮኮ ራባት6. አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ሱዳን ካርቱም7. አምባሳደር ምህረታብ ሙሉጌታ ኤርትራ አስመራ8. አምባሳደር ነብያት ጌታቸው አልጀሪያ አልጀርስ እንዲሁም9. አምባሳደር ተፈሪ መለስ እንግሊዝ ለንደን እንዲሰሩ ተመድበዋል።እንዲሁም አምባሳደሮች1. አምባሳደር አድጎ አምሳያ ስዊድን ስቶክሆልም ምክትል ሚሲዮን መሪ2. አምባሳደር ጀማል በከር ባህሬን ማናማ ቆንስል ጄኔራል3. አምባሳደር አብዱ ያሲን ሳኡዲ አረቢያ ጄዳ ቆንስል ጄኔራል4. አምባሳደር ለገሠ ገረመው ካናዳ ኦታዋ ቆንስል ጄኔራል5. አምባሳደር እየሩሳሌም አምደማርያም የተባበሩት አረብ ኢሚሪቶች ዱባይ ቆንስል ጄኔራል6. አምባሳደር ሽብሩ ማሞ አሜሪካ ሚኒሶታ ቆንስል ጄኔራል እንዲሰሩ ተመድበዋል።አምባሳደሮቹ በተመደቡባቸው ሀገራት የፕሮቶኮል አሰራር መሰረት አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቅቆ በቅርቡ\nወደ ምድብ ቦታቸው ተንቀሳቅሰው ስራቸውን በይፋ የሚጀምሩ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\n", "passage_id": "ebfccc7a3e78956929d6b8001ed61f3a" }, { "cosine_sim_score": 0.5588500499725342, "passage": "ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ። 1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን – አሜሪካ ዋሽንግተን2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ – ቻይና ቤጂንግ3. አምባሳደር አስቴር ማሞ – ካናዳ ኦታዋ4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም – ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና – ስዊድን ስቶኮልም6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ – የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ – ኳታር ዶሃ8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ – ኢንዶኔዥያ ጃካርታ9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ – ሩዋንዳ ኪጋሊ10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን – ፈረንሳይ ፓሪስ11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ – ሱዳን ካርቱም12. አምባሳደር አቶ እውነቱ ብላታ – ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።", "passage_id": "389556235926fc0aa3aff77b276e8981" }, { "cosine_sim_score": 0.5506123900413513, "passage": "የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የውጭ ግንኙነት እና ዓለም ዓቀፍ ትብብር ሚኒስትር ሼክ አብዱላሂ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር በሁለቱ አገራት ግንኙነት ዙሪያ ተወያይተዋል።ሁለቱ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት በኢትዮጵያና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መካከል ብዙ ያልተነኩ የትብብር መስኮች እንዳሉ አመለክተው በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት በንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝም  የበለጠ ለማጎልበት ከመግባባት ደርሰዋል።ሁለቱ ሚኒስትሮች በአገሮቹ መሀከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሻገር ተስማምተዋል።ዶ/ር ወርቅነህ ኢትዮጵያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጋር የላትን ግንኙነት ትኩረት እንደሚትሰጥ ገልፃዋል።ሁለቱ ሚኒስትሮች ያለ ህጋዊ የመኖሪያና የስራ ፈቃድ በአገሪቱ የሚኖሩ ኢትዮጵዊን  ዜጎች የሚሰሩበት ሁኔታ ዙሪያም ተወያይተዋል።ዶ/ር ወርቅነህ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝታቸው ከአገሪቱ  ሰራተኛና የሰው ሃብት ሚኒስትር መወያየታቸው ይታወሳል። እንዲሁም የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚገኘውን የኢፌዲሪ ኤምባሲን የስራ እንቅስቃሴ እና የዜጎች አገልግሎት አሰጣጥን ተመልክተዋል።  ምንጭ-  ", "passage_id": "1aa52b6a8b244e9790259fba102e6b7d" }, { "cosine_sim_score": 0.5504693984985352, "passage": "ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጽ/ቤት የአፍሪካ ህብረት ልዩ ተወካይን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።በቅርቡ በተባበሩት መንግስታት ጽህፈት ቤት የአፍሪካ ህብረት ልዩ ተወካይ ሆነው የተሾሙት ሀና ሰርዋ ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅን በመተካት የተሰየሙ ሲሆን የጉብኝታቸው ዓላማም ለፕሬዝዳንቷ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት ለማስተላለፍና ልምዳቸውን ለመካፈል መሆኑን ገልጸዋል።ቀደም ሲልም በተባበሩት መንግስታት የናይሮቢ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጄነራል ኃላፊነትን ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴን ተክተው መሥራታቸውንም ተናግረዋል።ሀና ሰርዋ አክለውም ፕሬዝዳንቷ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአፍሪካ ቢሮና በሌሎች ኃላፊነቶች ላይ የነበራቸውን የመሪነት ሚናም “በጣም ጥሩ” እንደነበር አንስተዋል።በቀጣይም የተባባሩት መንግስታት ድርጅት ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር የሚሠሩዋቸውን ስራዎች የተሻለ ለማድረግ በመመካከር እንሰራለን ነው ያሉት።በፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ከፍተኛ ባለሙያ አቶ አብርሃም ግርማይ በተባበሩት መንግስታት ጽህፈት ቤት የአፍሪካ ህብረት ልዩ ተወካይ የሆኑት ሀና ሰርዋ በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ እንደሚደግፉ መናገራቸውን ጠቅሰዋል።በቀጣይም የተባበሩት መንግስታት ከአፍሪካ ጋር በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር መስራት በሚችልባቸው መንገዶች ላይም መወያየታቸውን ገልጸዋል።ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅም በኢትዮጵያ ታሪክ ሴቶች መሪ የመሆን ልምድ መኖሩንና ለሌሎች አገራትም ለአብነት የሚጠቀስ መሆኑን ማንሳታቸውን አክለዋል።(ኢዜአ) ", "passage_id": "9324ec1720ede98909547c043e6d2c5f" }, { "cosine_sim_score": 0.546769380569458, "passage": "የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ከፕሬዚደንት  ሳልቫኪር  ጋር   ውይይት  ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ የኢጋድ ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች አሁድ እለት ጁባ በመገኘት ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ተገናኝተው በሀገሪቱ ሰላምን ለማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ስለመምከራቸው ተገልጸዋል፡፡ የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ቢሮ የወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የኢጋዱ ቡድን ተልእኮ  በሀገሪቱ መንግስትና በአማጺያን መካከል ያለውን አለመግባባት በማጥበብ ቀጣዩን የሰላም ድርድር ውጤታማ እንዲሆን መንገድ መጥረግ ነው፡፡ይህ የኢጋድ ሚንስትሮች ጉብኝት የመጣው የሰላም ድርድሩ ወደ መጪው ግንቦት ወር ከ17 እስከ 21 መተላለፉ ከተነገረ ከቀናት በኋላ ስለመሆኑም ተመላክቷል፡፡ አሜሪካ፤ እንግሊዝ፤ ኔዘርላንድ፤ ኖርዌይ እና ሌሎች ለጋሾች ቀጣዩ የደቡብ ሱዳን የመጨረሻው የሰላም ድርድር ውጤታማ ይሆን ዘንድ ኢጋድ ከፍተኛ ጫና እያሳደሩ ይገኛሉ ነው የተባለው፡፡    እኤአ በ2013 የተጀመረው የደቡብ ሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ከ100 ሺ በላይ ሰዎችን ህይወት እንደቀጠፈ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡", "passage_id": "d028b9089948a594be000fb5a58850bb" }, { "cosine_sim_score": 0.5391268730163574, "passage": "አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የሚወክሉ አምባሳደሮች የሸገርን ማስዋብና የእነጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል ።በጉብኝቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ በአመታዊው የአምባሳደሮች ስብሰባ ላይ የተካፈሉ አምባሳደሮችና የቆንሥላ ፅህፈት ቤት ኃላፊዎች ተሳትፈዋል ።በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት አምባሳደሮችም ÷ ፕሮጀክቶቹ ልዩ ስሜትን እንደፈጠሩባቸው ገልፀው÷ ሀገርን በሚገባው ልክ ለማስተዋወቅ የሚጠቅሙ የትውልድ አሻራዎች ማሳያ ናቸው ብለዋል።ፕሮጀክቶቹ በብዙ መንገድ ገጽታን ከመቀየራቸውም በላይ የመቻል አብነት የሚሆኑ ናቸውም ነው ያሉት።ከዚያም ባለፈ ሀገርን ለማስተዋወቅ ለሚደረገው ወሳኝ ስራም ግዙፍ ሚና ይኖራቸዋልም ብለዋል።በሀብታሙ ተ/ስላሴ\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "1071a59ac22050d77a17ca003349e449" }, { "cosine_sim_score": 0.5329862833023071, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር በሃገሪቱ ዘለቂ ሰላምን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።በውይይታቸውም በሃገሪቱ የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደት ላይ የተደረሰው ስምምነት እንዲተገበር በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስረድተዋል።ከዚህ ባለፈም ከደቡብ ሱዳን በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ተፈናቅለው በኢትዮጵያ መጠለላቸውን በመጥቀስ፥ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በኢትዮጵያ ላይ በሚያሳርፈው ተፅዕኖ ዙሪያም መክረዋል።ከዚህ አንጻርም የደቡብ ሱዳን ሰላም ለኢትዮጵያና ለአካባቢው ሃገራት ቁልፍ መሆኑንም በዚህ ወቅት ገልጸዋል።በሌላ በኩል ከጁቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ ጋር ባደረጉት ውይይት ደግሞ በመሰረተ ልማት ማሻሻያ በተለይም ከወደብ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ምክክር አድርገዋል።ከዚህ ባለፈም የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎትን ቀልጣፋ ማድረግ በሚቻልበት አግባብ እንዲሁም በምጣኔ ሃብታዊ ውህደት ዙሪያም ተወያይተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ጋርም በአህጉራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአልጄሪያው ፕሬዚዳንት አብዱልመጂድ ቲቦን ጋር የምስራቅ አፍሪካን እና የሳህል ቀጠናን ትስስር ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክር አድርገዋል።መሪዎቹ በኢትዮጵያ እና በአልጄሪያ መካከል ያለው የመደመር ግንኙነት ለሁለቱም ሀገራት የሚጠቅም ትብብርን የማስገኘት አቅም እንዳለውም አንስተዋል።በስላባት ማናዬትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "114e5ed9a6e4e8ea93fb58735a4b5b82" }, { "cosine_sim_score": 0.530480146408081, "passage": "ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡በኪጋሊ ከተካሄደው የአለም አቀፉ የስርአተ ጾታ ጉባኤ ጎን ለጎን ነው መሪዎቹ የተወያዩት፡፡መሪዎቹ ሁለቱ ሀገራት ሁለንተናዊ ግንኙነታቸውን ይበልጥ በሚያጠናክሩበት ሁኔታ ላይ የሀሳብ ልውውጥ ማድረጋቸውን ከኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ፅ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡በሌላ በኩል ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት የመጠለያ ጉዳዮች ድርጅት ሃላፊ የሆኑትን ማይሙና ሞድ አግኝተው አነጋግረዋል፡፡ድርጅቱ በኢትዮጵያ እየሰራ ስላለው ስራ በዝርዝር ተነጋግረዋል፡፡ፕሬዚዳንቷ በተጨማሪም በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሶማሊያ ድጋፍ ሰጪ ቢሮ ሃላፊ የሆኑትን ሊዛ ፊሊፒቶን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡", "passage_id": "44d9cf1c939028a456db74ef1de013ba" }, { "cosine_sim_score": 0.5281423926353455, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ዛሬ ከብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላትን አወያይተዋል፡፡በውይይታቸውም ወይዘሮ ሙፈሪያት እርቀ ሰላም ኮሚሽኑ ተቋማዊ ነፃነቱ የተጠበቀና በየትኛውም ጉዳይ በስራቸው ጣልቃ የማንገባ ቢሆንም በጋራና በትብብር የምንሰራቸው ጉዳዮች በመኖራቸው የሚና መደበላለቅ ሳይኖር ተቀራርቦና ተጋግዞ መስራት ስለሚያስፈልግ የተዘጋጀ ውይይት ነው ብለዋል፡፡የሰላም ግንባታ ስራው ህዝብ ተኮር መሆን አለበት ያሉት ወይዘሮ ሙፈሪያት ልሂቃን ላይ ያልተንጠለጠለ ፖለቲካ መገንባት ያስፈልገናልም ብለዋል፡፡በቀጣይም የሰላም ሚኒስቴር እና ብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰፊ የህዝብ፣ የልሂቃን እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የውይይት መድረኮችን በመክፈት የሰላም እና የእርቅ ስራ በትብብር የሚሰራ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ኮሚሽኑ በዚህ አመት ወደ ህዝብ በመግባት ወደ መሬት የወረዱ ስራዎችን ለማከናወን ዝግጁ መሆኑም ተገልጿል፡፡የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴ እኛ የምንሰራው ዘላቂ ትውልድ ተሸጋሪ ሰላም ለማረጋገጥ ነው ብለዋል፡፡የኮሚሽኑ አባላትም የሰላም ሚኒስቴር በሃገሪቱ ሰላም ለማስፈን እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀው ፤ ተቋሙን እንደ ዋነኛ አጋር የምንመለከተው ነው ማለታቸውን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "4a95faf0c9d8089fff4cbd616ee82f24" }, { "cosine_sim_score": 0.5263360738754272, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፦ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ ድርጅት ኃላፊዎች ጋር የበይነ መረብ ውይይት አካሂደዋል። ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንዳመለከተው፣ በውይይቱ ላይ ሬና ገላኒ፣ በተባበሩት መንግስታት ዋና መስሪያ ቤት የሰብዓዊ ድጋፍ ዳይሬክተር፣ ዶክተር ካትሪን ሶዚ፣ በተባበሩት መንግስታት አስተባባሪና የሰብዓዊ ድጋፍ የኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ የኢትዮጵያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተካፍለዋል። ሚኒስትሯ በሰሜናዊ የኢትዮጵያ ክፍል በተካሄደው የህግ ማስከበር ሂደት እንዲሁም ከወታደራዊ ህግ የማስከበር ሂደት ቀድሞ ሰላምን በሰለጠነ መልኩ በውይይት ለማምጣት ስለተሄደው ረጅም ርቀት ሰፊ ገለጻ አድርገዋል። በሰላም ማስከበር ሂደቱም ንጹሃን እንዳይጎዱና መሰረተ ልማት እንዳይፈርስ ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ የተሞላበት ዘመቻ እንደተካሄደ አስረድተዋል። ሬና ገላኒ በበኩላቸው ስለተደረገላቸው ገለጻ አመስግነው በኢትዮጵያ መንግስት ንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰውን አደጋ ለመቀነስ የተደረገውን ጥረት አድንቀዋል። በመጨረሻም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንደሁልጊዜውም ሰብዓዊና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ድጋፎችን ከመንግስት ጋር በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።አዲስ ዘመን ህዳር 26 ቀን 2013 ዓ.ም", "passage_id": "4c1a47f74e3ffbc3801ee865164143ae" }, { "cosine_sim_score": 0.5230289101600647, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ በእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ጄኔራል ከሆኑት አምባሳደር እያንት ሽሌይን ጋር ተወያዩ።ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ አምባሳደር እያንት ሽሌይን በትናንትናው እለት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ የኢትዮጵያና የእስራኤል ግንኙነት በጠንካራ መሰረት ላይ የተገነባ ነው ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በእስራኤል ይፋዊ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ሁለቱ ሀገራት በሳይበር ደህንነት፣ በዘመናዊ ግብርና እንዲሁም በዓሳ ምርት ዙሪያ የተፈራረሟቸውን ስምምነቶች ከዳር ለማድረስ በኢትዮጵያ በኩል የተከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ አብራርተዋል።አምባሳደር እያንት ሽሌይን በበኩላቸው፥ በኢትዮጵያና በእስራኤል መካከል ያለው ግንኙነት ታሪካዊና በጠንካራ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የታገዘ ነው ብለዋል።እስራኤል በውሃ አጠቃቀም ዙሪያ ያላትን ሰፊ ልምድ ለኢትዮጵያ ለማካፈልም ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በእስራኤል ጉብኝት ባደረጉት ወቅት የተፈረሙ ስምምነቶች ወደ ተግባር እንዲቀየሩ እስራኤል ቁርጠኛ መሆኗን በመግለፅ፤ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ጥናት የሚያደርጉ የእስራኤል ባለሙያዎች በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገልፀዋል።", "passage_id": "b5bda80833fbccd2f90f660f399b4518" }, { "cosine_sim_score": 0.513187050819397, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከፈረንሳይ ከፍተኛ የቢዝነስ ልዑካን አባላት ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡የቢዝነስ ልዑካኑ ሃያ ከሚሆኑ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ የፈረንሳይ ተቋማት የተውጣጡ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ድርጅቶቹ በሎጅትቲክስ ኔትወርክ፣ በባቡር ቴክኖሎጅ፣ በንፁህ ውሃ አቀርቦት፣ በድጅታል ደህንነት መሳሪያዎች አምራችነት፣ በነዳጅ አቅርቦት፣ በታዳሽ ኃይል እና በመሳሰሉት ዘርፎች የሚሰሩ ዓለም አቀፍ ተቋማት መሆናቸውም ተብራርቷል፡፡ኢትዮዮጵያ ውስጥ ያለው ዘርፈ ብዙ የኢንቨስትመንት እድል በስፋት ለመሳተፍ ፍላጎታቸውን እንዳነሳሳቸው ልዑካኑ ቡድኑ በውይይቱ ወቅት ገልጿል፡፡ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ በበኩላቸው ለሀገር ውስጥና ለውጭ ኢንቨስተሮች አመቺ የሆነ የኢንቨስትመንት መሰረተ ልማት እና አሰራር ለመዘርጋት መንግስት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ (ምንጭ፡-የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት) ", "passage_id": "1cf45232fd38f98c666515cae494835c" }, { "cosine_sim_score": 0.5126487016677856, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንስ ቲመርማንስ ጋር ተወያዩ።በቆይታቸውም የኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት የትብብር መስኮች ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል።በዚህም በዋናነት በታዳሽ ሀይል፣ በአየር ንብረት እና በውሃ አቅርቦት ስርዓት፣ በደን ልማት፣ በግብርና ምርታማነት እንዲሁም ሌሎች ዘርፎች ላይ መወያየታቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።በውይይቱም የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንስ ቲመርማንስ የኢትዮጵያ መንግስት በዘርፉ ያከናወናቸውን ተግባራት አድንቀዋል።የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በቀጣይ ጊዜያትም በዘርፉ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት በማጠናከር እንደሚሰራም አረጋግጠዋል።", "passage_id": "67da7607a152e4bdca44c45554dce233" }, { "cosine_sim_score": 0.5096356272697449, "passage": "የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው መቀማጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላትና የዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር በዛሬው ዕለት ትውውቅ አድርገዋል።ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ በፈጣን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሽግግር ባለችበት በዚህ ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው መመረጣቸው ታሪካዊ እድልና ታላቅ አገራዊ ሃላፊነት መሆኑን ገልጸዋል፡፡በዚህ የሽግግር ወቅት የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ እያደረገ ላለው ድጋፍና አጋርነት አመስግነው ይህንም አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው ለውጥ ከሯሷ አልፎ ቀጣናዊ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈንና የኢኮኖሚ ትስስር ለማምጣት ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊና በዓለም ዓቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያደርገው መስተጋብር በእራሳቸው ዘመንም የበለጠ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዝያ 10 ቀን 2011 ዓ.ም ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር አድርጎ መሾሙ የሚታወስ ነው።", "passage_id": "791e2ccaf4a414171021856ae38b6ca1" } ]
298135669aeec01c5a9fc5cffc55db79
fdb3957196db739cf771df7df9a9b579
በአቶ አብዲ መሐመድ ዑመር የክስ መዝገብ  የተከሰሱ ሰዎች ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ተወሰነ 
የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ የወንጀል ችሎት በቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ መሐመድ ዑመር የክስ መዝገብ ተጠቅሰው ያልተገኙ 11 ተከሳሾች ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ብይን ሰጠ።በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥሪ ተደርጎላቸው ሳይቀርቡ በሌሉበት ጉዳያቸው እንዲታይ ከተበየነባቸው ተከሳሾች የክልሉ ልዩ ኃይል አዛዥ የነበሩት ጄኔራል አብዱራህማን አብዱላሂ፣ ሻለቃ ሼክ ሙክታር እና ሄጎ የተሰኘውን የአመፅ ቡድንን በምክትልነት ሲመሩ ነበር የተባሉት የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ መሐመድ አህመድ ይገኙበታል።ችሎቱ ከነዚህ በተጨማሪ በክስ መዝገቡ የመኖሪያ አድራሻ ተፈልገው ያልተገኙ ሌሎች 7 ተከሳሾችም እንዲቀርቡ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥሪ እንዲደርሷቸው ትዕዛዝ ሰጥቷል።በተሻሻለው ክስ ላይ 1ኛው ተከሳሽ የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ ዑመር ከጠበቆች ጋር ተማክሬ የክስ መቃወሚያ አቀርላሁ ብለዋል።ጉዳያቸውን በአካል እየተከታተሉ ከሚገኙ 14 ተከሳሾች የተፋጠነ ፍትሕ ተጠቃሚ መሆን አልቻልንም፤ ጉዳያችንን ፍርድ ቤቱ በትኩረት ይመልከትልን በማለት አመልክተዋል።ችሎቱ የክስ መዝገቡ በጋራ የሚታይ በመሆኑ የተከሳሾች የግል አቤቱታ የክስ መቃወሚያ እና ከሌሎች መሰል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የተጠቀሰውን ጊዜ ሊቆጠር ችሏል ብሏል፡፡ 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31296/
[ { "cosine_sim_score": 0.5421528220176697, "passage": "የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር በዋሉት በእነ አቶ አለማየሁ ጉጆ መዝገብ የተካተቱ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ እንዲመሰረት አዘዘ።በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር  ሚኒስትር ዴኤታ በነበሩት በአቶ አለማየሁ ጉጆ መዝገብ ሥር ያሉ 16 የሙስና ተጠርጣሪዎች ናቸው ።ሆኖም ባሳለፍነው ዓርብ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር አማካሪ የነበሩት አቶ ደጉ ላቀው በመካተታቸው ቁጥሩ ወደ 17 አድጓል።ፍርድ ቤቱ በእነዚህ ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ እንዲመሰረት አዟል።ፖሊስ የአቶ ደጉ ጉዳይ በእነ አቶ አለማየሁ ጉጆ መዝገብ ሥር ተጨምሮ እንዲታይ ያደረገበትን ምክንያት ለፍርድ ቤቱም አስረድቷል። በዚሁ መሰረት ተጠርጣሪው እስከ 500 ሚሊዮን ብር ጉዳት ማድረሳቸውን አብራርቷል።ከአቶ ደጉ በተጨማሪ ሁለት ያልተያዙ ተጠርጣሪዎች መኖራቸውን የገለጸው ፖሊስ፤ የአቶ ደጉን ቃል አለመቀበሉንም በዝርዝር አስረድቷል። ይህንም በመጥቀስ ለተጠርጣሪዎች ዋስትና እንዳይሰጣቸውና ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት እንዲሰጠው ጠይቋል።ይሁን እንጂ ግራና ቀኙን የመረመረው ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትእዛዝ በእነ አቶ አለማየሁ ጉጆ መዝገብ  የተካተቱ ተጠርጣሪዎች ላይ  ክስ ተመስርቶ በመስከረም 12 ቀን 2010 ዓ.ም እንዲቀርብ አዟል።ቀሪ የምርመራ ሥራዎች በተሰጡት 11 ቀናት ውስጥ ጎን ለጎን እንዲከናወኑ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ሰጥቷል።ፍርድ ቤቱ በወይዘሮ ፀዳለ ማሞ መዝገብ ሥር የሚገኙ አምስት ተጠርጣሪዎች ላይም እስከ አርብ ድረስ ክስ ተመስርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ አስተላልፏል።ፖሊስ ተጨማሪ መያዝ ያለባቸው ተጠርጣሪዎች እንዳሉ፣ የፎረንሲክ ምርመራ እና የወጪ ማመሳከሪያዎችን ጨምሮ የተለያዩ ሥራዎች እንደሚቀርቡ ቢያስረዳም በፍርድ ቤቱ ውድቅ ሆኗል።ይሁን እንጂ ከዚህ ቀደም ቀጠሮ ሲሰጥ የክስ ማቅረቢያ ቀን ቀንሶ መስጠቱን የገለፀው ፍርድ ቤቱ፤ እስከ አርብ ድረስ የክስ ማቅረቢያ ቀን ተሰጥቷል።በጋራ የተጣመረው የአቶ ሲሳይ ሃይለሚካኤል እና የአቶ ታምሩ ታደሰ መዝገብን የተመለከተው ፍርድ ቤቱ፤ ፖሊስ ያቀረበው የተጨማሪ የምርመራ ቀን ውድቅ በማድረግ እያንዳንዳቸው በ10 ሺ ብር ዋስ ወጥተው ጉዳያቸው በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ወስኗል።ፖሊስ \"ተጠርጣሪዎችን በዓይን አይቶ በመለየት ምስክርነቱን የሚሰጥ ምስክር አለኝ የቀጠሮ ቀን ይሰጠኝ\" ቢልም፤ ፍርድ ቤቱ ፖሊስ  የተጠርጣሪዎቹን ፎቶ በማሳየት ምስክሩን እንዲያስመርጥ ወስኗል።ፖሊስ የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም ይግባኝ በማለቱ ተጠርጣሪዎች በ48 ሰዓታት ውስጥ ሐሙስ እንዲወጡ ያዘዘው ፍርድ ቤቱ፤ ተጠርጣሪዎች ከአገር እንዳይወጡም አግዷል።ከተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ \"ከጠጠርና ብረታ ብረት በተያያዘ ከ20 ሚሊዮን ብር ጉዳት አድርሰዋል\" በሚል የተጠረጠሩት የእነ አበበ ተስፋዬ መዝገብ በነገው ዕለት እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ አዟል።የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሁለተኛ የወንጀል ችሎት ዛሬ ጠዋት በዋለው ችሎት የእነ አቶ አለማየሁ ጉጆ መዝገብን ጨምሮ ስድስት መዝገቦችን ተመልክቷል-(ኢዜአ) ። ", "passage_id": "7568b5ff5633379aae1713850352457f" }, { "cosine_sim_score": 0.5397748351097107, "passage": "በሰብዓዊ መብት ጥሰት ወንጀል ክስ የቀረበባቸው እና በአቶ ጌታቸው አሰፋ መዝገብ የሚጠሩት ተከሳሾች ያቀረቡትን የዋስትና መብት ይከበርልን ጥያቄ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ውድቅ አደረገው፡፡አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ ባልተያዙት 4 ተከሳሾች ፌዴራል ፖሊስ መጥሪያ አለማድረሱን ተከትሎ በአድራሻቸው አፈላልጎ መጥሪያ እንዲያደርሳቸው ለሁለተኛ ግዜ ችሎቱ በድጋሜ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡የፌዴራል ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት በድጋሚ ትዕዛዝ የሰጠው ሚያዚያ 30 በተሰጠው ትዕዛዝ መጥርያው ከፍርድ ቤት ወጪ ባለመሆኑ ነው።አሁን ግን ፍርድ ቤቱ የፌዴራል ፖሊስ መጥሪያውን ባሉበት እንዲያደርስ ጠቅላይ አቃቢ ህግም ጉዳዩን እንዲከታተል ትዕዛዝ ሰጥቷል።የዚህን ውጤት ለመጠባበቅና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ትዕዛዝ ለመስጠት ፍርድቤቱ ለግንቦት 16 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ፡፡ ", "passage_id": "ef123967a9ec62c57c74da6b18ea52ee" }, { "cosine_sim_score": 0.5338796377182007, "passage": "በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ላለፉት ሦስት ዓመታት በእስር ላይ በሚኙት በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የመጨረሻ የክስ መዝገብ ቁጥር 141352 ላይ ብይን ለመስጠት፣ የሁለት ወራት ቀጠሮ ተሰጠ፡፡ ጊዜው መርዘሙን በመግለጽ ተከሳሾቹ ተቃውመዋል፡፡ በመዝገቡ ከመቶ በላይ ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃል ሰፊ መሆኑን፣ ማለትም በአንድ ምስክር ከ12 ቀናት በላይ የተሰጠን የምስክርነት ቃል መርምሮ ብይን ለመስጠት ጊዜ እንደሚያስፈልግ ፍርድ ቤቱ ገልጾ፣ ከዚያ ባነሰ ጊዜ ሊሠራ እንደማይቻል በማስታወቅ ለሰኔ 13 ቀን 2008 ዓ.ም. ለመጨረሻ ብይን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ተከሳሾቹ ሌሎች ሁለት የክስ መዝገቦች ያሉዋቸው ቢሆንም፣ የመዝገብ ቁጥር 141354 ለሚያዚያ 20 የመዝገብ ቁጥር 141356 ለሚያዚያ 28 ቀን 2008 ዓ.ም. ለብይን ቀጠሮ ተይዘዋል፡፡ ለሁለት ወራት በተቀጠረው የክስ መዝገብ አቶ መላኩ ፈንታ፣ አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ፣ አቶ መርክነህ ዓለማየሁ፣ አቶ አስመላሽ ወልደማርያም፣ አቶ ነጋ ገብረ እግዚአብሔር፣ አቶ ከተማ ከበደ (ኬኬ)፣ አቶ ስማቸው ከበደ፣ ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ፣ ኮሎኔል ሃይማኖት ተስፋዬ፣ አቶ ወልደ ሥላሴ ወልደ ሚካኤልና ሌሎችም የተካተቱበት የክስ መዝገብ 141352 ሲሆን፣ የሕገ መንግሥት ጥያቄም ተነስቶበታል፡፡የክስ መዝገቦቹን በማየት ላይ የሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት፣ አዲስ የወጣውን የገቢዎችና ጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006ን ተከትሎ፣ አዋጁ ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንደሚቃረን በመግለጽ ለሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ የላከው ቢሆንም፣ አጣሪ ጉባዔው ከሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 22(2) ጋር እንደማይጋጭ ገልጾ ለፍርድ ቤቱ መልሶለታል፡፡ነገር ግን ተከሳሾቹ አቤቱታቸውን በድጋሚ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት በማቅረባቸው፣ ምክር ቤቱ ከወር በፊት ተሰብስቦ ባደረገው ክርክር ለሁለት በመከፈሉ ጉዳዩ በድጋሚ እንዲታይ ለቋሚ ኮሚቴው ተመርቶ ውጤቱ በመጠበቅ ላይ ነው፡፡የገቢዎችና ጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አዋጅ ቁጥር 622/01ን ሙሉ በሙሉ እንደሻረው በአንቀጽ 181(1) ላይ ስለተደነገገና በአዋጅ ቁጥር 622/01 ወንጀል የነበሩ በአዋጅ ቁጥር 859/2006 ወንጀል መሆናቸው ቀሪ እንደሆነ ስለተደነገገ፣ ተከሳሾቹ ተከሰው የሚገኙበት ወንጀል እንዲሰረዝላቸው መጠየቃቸው ተገቢ መሆኑን በተደጋጋማ እየገለጹ ይገኛሉ፡፡አጣሪ ኮሚሽኑ አዲሱ አዋጅ ቁጥር 859/2006 ከወጣበት ዓላማ አኳያ እንጂ፣ በቀድሞ አዋጅ ቁጥር 622/01 ለተከሰሱ ወይም ለተቀጡ ሰዎች እንደሚጠቅም ወይም እንደማይጠቅም ተደርጎ መታየት እንደሌለበት አብራርቷል፡፡ተከሳሾቹ ግን ባቀረቡት መከራከሪያ ነጥብ እንዳስረዱት፣ አዋጅ ሲወጣ የሆነን ቡድን ወይም ግለሰብ ለመጥቀም ወይም ለመጉዳት ተብሎ አይወጣም፡፡ እንደዚያ የሚወጣ ከሆነ የሚያደላ (አድሎአዊ) አዋጅ ስለሚሆን ‹‹ሁሉም ዜጎች በሕግ ፊት እኩል ናቸው፣ ምንም ዓይነት ልዩነት ሳይደረግባቸው በሕግ ፊት እኩል ጥበቃ ይደረግላቸዋል›› የሚለው የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 25 ድንጋጌን እንደሚጥስ በመግለጽ ተከራክረዋል፡፡ በመሆኑም የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 22(2)ን ስለሚቃረን፣ ምክር ቤቱ ሊያርመው እንደሚገባ ጠቅሰው አመልክተዋል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ አዲሱ አዋጅ ቁጠር 859/2001ን በመጠቀም በተመሳሳይ ፍርድ ቤትና ተመሳሳይ ወንጀል ተከሰው የነበሩ በርካት እስረኞች፣ ወንጀል መሆኑ ቀርቶላቸው ከእስር መፈታታቸውን በመግለጽ ሕጉ ለሁሉም ዜጎች እኩል እንዲተገበር በማሳሰብ አመልክተው ነበር፡፡የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ከወር በፊት ባደረገው ክርክር ከፊሎቹ ሕጉን መሠረት አድርጎ ፍርድ ቤቱ መሥራት እንዳለበት በመግለጽ ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንደማይጋጭ ሲከራከሩ፣ ከፊሎቹ ደግሞ አዋጁ በአንቀጽ 182 መሸጋገሪያ አንቀጽ ላይ ቀደም ብለው የተጀመሩ ጉዳዮችን እንደማይመለከት ስለሚገልጽ ‹‹በሕጉ መሠረት›› የሚለው እንደማይሠራና ጭራሽ ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንደማይጋጭ በመግለጽ መከራከራቸውን፣ በፌዴሬሽን ምክር ቤት የሕገ መንግሥት ትርጉምና መብቶች ዳይሬክተር አቶ ተወልደ ወልዱ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ሁለቱም ወገኖች የሕገ መንግሥት ትርጉምን በሚመለከት የሚናገሩት ነገር ተመሳሳይ ቢሆንም ለተወሰኑት፣ ‹‹ሕጉን መሠረት አድርጎ ፍርድ ቤቱ መሥራት አለበት›› የሚለው ምን ማለት እንደሆነ ተጨማሪ ማብራሪያ ለመስጠት ጉባዔው እየሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የምክር ቤቱ ውሳኔ ምንም ይሁን ምንም የፍርድ ቤቱን ሥራ ሊያቆመው እንደማይችል የተናገሩት አቶ ተወልደ፣ እየሠራ ውሳኔውን መጠበቅ እንደሚችል ውሳኔው ‹‹አይመለከታቸውም›› ከተባለም የተላለፈባቸው ውሳኔ ውድቅ ሊደረግላቸው እንደሚችል፣ ወይም ፍርድ ቤቱ የሰጠው ብይን እንደሚፀና አስረድተዋል፡፡ በቅርቡ በግንቦት ወር ውስጥ ምክር ቤቱ ውሳኔ እንደሚሰጥም ገልጸዋል፡፡ ፍርድ ቤቱን ሪፖርተር አነጋግሮ፣ ‹‹እኛ ሥራችንን እየሠራን ነው፡፡ ባለን ጊዜና መሄድ ባለበት ፍጥነት እየሠራንና እየጨረስን ነው፡፡ ወደ ምክር ቤት መሄዱ ሥራችንን እንድናቆም አላደረገንም፤›› ሲሉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንትና የተከሳሾችን የክስ ሒደት በሰብሳቢ ዳኝነት የሚመሩት አቶ በሪሁ ተወልደ ብርሃን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ", "passage_id": "2f1fa36d14a84dba53fb1a35c3cf0013" }, { "cosine_sim_score": 0.5295298099517822, "passage": "አቶ ጃዋር መሀመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ እና አቶ ሐምዛ አዳነን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርበዋል።ችሎቱ አቃቤ ሕግ በከፈተው የቅድመ ምርመራ መዝገብ ላይ የምስክሮች ቃል እንዲሰማ ለነሃሴ 4/2012 ዓ.ም መቅጠሩን የህግ አቶ ከድር ቡሎ ገልፀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ጋዜጠኛ መለሰ ዲሪብሳ፣ ከንያዊው ጋዜጠኛ ያሲን ጁማን እና ዘጠኝ ሰዎች በዋስ እንዲለቀቁ ፍርድ ቤቱ ትናንት ወስኗል።ችሎቱ በጪብሳ አብዱልከሪም እና በጁምባ ያሲን መዝገብ የተከሰሱ ሰዎች በዋስ ትዕዛዝ ቢያስተላልፍም የታሳሪ ቤተሰቦች የዋስትና ማስከበሪያ ክፍያ ከፈፀሙ በኋላ ለተጨማሪ ምርመራ እንደሚፈልጋቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንደነገራቸው የቤተሰብ አባላት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።\n ", "passage_id": "ea3b3ab22cd8ffadb1acd870e32046fb" }, { "cosine_sim_score": 0.5078957676887512, "passage": "– በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱት  የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ ዛሬ በፌደራሉ ከፍተኛ  ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት  ቀርበዋል። 31 ተከሳሾች የሚገኙበትን የእነ መላኩ ፈንታ መዝገብን በተመለከተ ሶሰት ጉዳዮችን ለመመልከት ነው ችሎቱ ዛሬ የተሰየመው።መዝገቡ በቅድመ ክስ ወይስ በመደበኛ  ይመራ የሚለውን ጉዳይ የተመለከተ ሲሆን፥ ክሱ ውስብስብነት የሌለው በመሆኑ በመደበኛ ይመራ የሚል ትእዛዝ ሰጥቷል።በዛሬው ችሎት አንደኛ ተከሳሽ መላኩ ፈንታ በሚኒስትር ማዕረግ የባለስልጣኑ ዳይሬክተር የነበርኩ በመሆኔ በበፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 28/88 መሰረት ጉዳዬ ሊታይ የሚገባው በጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል።አቃቢ ህግ በበኩሉ ተከሳሹ ለጥቅማጥቅም ሲባል በሚኒስትር ማዕረግ ተባሉ እንጂ ሲሰሩ የነበሩት በባለሰልጣን መስሪያ ቤት ነው ብሏል።ፍርድ ቤቱም አሉ የተባሉ አዋጆችንና ደንቦችን ተመልክቶ ትእዛዝ ለመስጠት ለነገ በስቲያ ቀጠሮ ሰጥቷል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "f6afd24e6e90fbbec2318a6b8a3b11f2" }, { "cosine_sim_score": 0.5063518285751343, "passage": "በተጠረጠሩበት ከፍተኛ የሙስና ወንጀል በሦስት መዝገቦች ክስ የተመሠረተባቸው እነ አቶ መላኩ ፈንታ፣ በመዝገብ ቁጥር 141352 ከቀረቡባቸው 93 ክሶች ውስጥ በስድስት ክሶች መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ ውሳኔ የተሰጠ ቢሆንም፣ ውሳኔውን የተቃወመው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይግባኝ ጠየቀ፡፡የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ዓቃቤ ሕግ የመሠረተባቸውን ክስ በሰውም ሆነ በሰነድ ሊያስረዳባቸው እንዳልቻለ በመግለጽ ሐምሌ 26 ቀን 2008 ዓ.ም. አቶ መላኩ ፈንታና አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ በተወሰኑ ክሶች፣ አቶ ስማቸው ከበደና አቶ ነጋ ገብረ እግዚአብሔር ከተጠረጠሩበት የሙስና ክስ ሙሉ በሙሉ፣ አቶ ከተማ ከበደ የባንክና የፋይናንስ ተቋማት ሥራን በመተካት አራጣ የማበደር ወንጀል ፈጽመዋል በማለት ዓቃቤ ከመሠረተባቸው ክስ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም፣ ኅዳር 7 ቀን 2009 ዓ.ም. ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ አቅርቧል፡፡ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ለይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ያቀረበው ስድስት የመቃወሚያ አቤቱታዎችን ነው፡፡ ከላይ ከተጠቀሱት ተከሳሾች በተጨማሪ አቶ መርክነህ ዓለማየሁ፣ አቶ እሸቱ ግረፍ፣ አቶ አስፋው ሥዩም፣ የአቶ ገብረዋህድ ባለቤት ኮሎኔል ሃይማኖት ተስፋዬ፣ አቶ አስመላሽ ወልደ ማርያም፣ አቶ ጌቱ ገለቴ (በሌሉበት)፣ አቶ ገብረ ሥላሴ ገብሬና አቶ ወልደ ሥላሴ ወልደ ሚካኤልም ላይ የይግባኝ አቤቱታ አቅርቧል፡፡፡ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመጀመሪያ የመቃወሚያ አቤቱታ ያቀረበው በጂኤች ሲሜክስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባለቤት አቶ ስማቸው ከበደ ላይ ነው፡፡ እንደ ዓቃቤ ሕግ አቤቱታ አቶ ስማቸው በ2003 ዓ.ም. ለሆቴል አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን ከቀረጥ ነፃ አስገብተዋል፡፡ ነገር ግን ዕቃዎቹን ከታለመላቸው ዓላማ ውጪ እየተገለገሉበት የተገኙ ቢሆንም፣ ከአቶ መላኩና ከአቶ ገብረዋህድ ጋር ባላቸው የጥቅም ግንኙነት የፈጸሙት ተግባር ሕገወጥ መሆኑ በኦዲት የተረጋገጠ ቢሆንም፣ ምርመራና ክስ እንዳይጀመርባቸው መደረጉን ዓቃቤ ሕግ ለሥር ፍርድ ቤት ማስረዳቱን በአቤቱታው ገልጿል፡፡ የሰነድና የሰው ምስክሮችም ቢያሰማም፣ አቶ ስማቸው ፈጽመውታል ተብለው የተጠረጠሩበት ወንጀል፣ በአዋጅ ቁጥር 622/2001 አንቀጽ 163 መሠረት በአስተዳደራዊ ቅጣት የሚታይ መሆኑንና ወንጀል መሆኑ ቀሪ እንደሆነ የሥር ፍርድ ቤት በውሳኔው መግለጹን፣ ዓቃቤ ሕግ በአቤቱታው ጠቁሟል፡፡ በተጠቀሰው አዋጅ ከአንቀጽ 166 እስከ 174 ድረስም በጉምሩክ ወንጀልነት ከተፈረጁትም ውስጥ አለመካተቱንም የሥር ፍርድ ቤት በውሳኔው ማስቀመጡንም አክሏል፡፡በተጨማሪም የሥር ፍርድ ቤት አዲስ የወጣውን የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006ን መሠረት አድርጎ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 22(2) እና በወንጀል ሕግ ቁጥር 5(2) ድንጋጌ መሠረት ክሱ እንዲቋረጥ ማድረጉን ዓቃቤ ሕግ በመቃወም የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ውድቅ ተደርጎ ተከላከሉ እንዲባልለት ሰፊ ዝርዝር የይግባኝ አቤቱታውን ለይግባኝ ሰሚው ችሎት አቅርቧል፡፡ዓቃቤ ሕግ በሁለተኛ ደረጃ የይግባኝ አቤቱታ ያቀረበባቸው በአቶ ገብረዋህድ፣ በአቶ አስመላሽ፣ በአቶ መላኩ፣ በአቶ ነጋ፣ በአቶ ጌቱ፣ በአቶ ገብረ ሥላሴና በአቶ ወልደ ሥላሴ ላይ ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ በአቤቱታው ያቀረበው ተቃውሞ ከቀረጥ ነፃ ወደ አገር ውስጥ ከገባ ሲሚንቶ ጋር በተያያዘ ክስ ላይ ተገቢ ያልሆነ ውሳኔ የሥር ፍርድ ቤት መስጠቱን በመግለጽ ነው፡፡የሲሚንቶን እጥረትና ዋጋ ለማረጋጋት ለቤቶች ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ ታስቦ ወደ አገር ውስጥ ከቀረጥ ነፃ የገባ ሲሚንቶ ለሦስተኛ ወገን በማስተላለፍ፣ መንግሥት ከቀረጥና ታክስ ክፍያ ሊያገኝ ይችል የነበረውን ከ21.6 ሚሊዮን ብር በላይ ማሳጣታቸውን በሰውና በሰነድ ማስረዳቱን ጠቁሟል፡፡ የሥር ፍርድ ቤት ግን እንዳላስረዳ በመግለጽ፣ በአግባቡ ሳይመረምር ተከሳሾቹ መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ እንዲሰናበቱ የሰጠው ውሳኔ አግባብ አለመሆኑን ገልጿል፡፡ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ውድቅ ተደርጎ ተከሳሾቹ ተከላከሉ እንዲባሉለት ሰፋ ያለ አቤቱታ ለይግባኝ ሰሚው ችሎት አቅርቧል፡፡አቶ ገብረዋህድ፣ አቶ መርክነህ፣ አቶ እሸቱና አቶ አስፋው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ላይ የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመቃወም በሦስተኛ ደረጃ አቤቱታ ያቀረበው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ፣ አዋሽ መቅረጫ ጣቢያ ላይ ማንነቷ ካልታወቀች ግለሰብ ላይ ከተያዙ ኮንትሮባንድ ካሜራዎች ውስጥ ሦስት ሶኒ ዲጂታል ካሜራዎች ጋር በተያያዘ በሥር ፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ ላይ ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ ካሜራዎቹ መወሰዳቸውን የሰነድና የሰዎች ማስረጃዎችን አቅርቦ ያስመሰከረ ቢሆንም፣ የሥር ፍርድ ቤት ክሱን ውድቅ አድርጎ በነፃ ማሰናበቱ ተገቢ ባለመሆኑ ተከላከሉ እንዲባልለት ዝርዝር አቤቱታውን አቅርቧል፡፡አቶ ገብረዋህድና ባለቤታቸው በተከሰሱበት በሕገወጥ የተገኘን ገንዘብ ሕጋዊ ማስመሰል ወንጀልን በሚመለከት የሥር ፍርድ ቤት ኮሎኔል ሃይማኖት የተከሰሱበትን የሕግ አንቀጽ በመለወጥ፣ ተከላከሉ የተባሉበትን ውሳኔም ዓቃቤ ሕግ ተቃውሟል፡፡ በክሱ ባቀረበው ዝርዝር ሁኔታ በማስረጃዎች ማረጋገጡን ገልጾ፣ በሥር ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ ውድቅ ተደርጎ ተከሳሾቹ በስማቸው ተመዝግቦ የሚገኘው ንብረትና ገንዘብ በሕገወጥ የተገኘ መሆኑን ማስመስከሩ ተረጋግጦለት ተከላከሉ እንዲባልለት በዝርዝር አቤቱታውን አቅርቧል፡፡ዓቃቤ ሕግ በመጨረሻ ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ በኬኬ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ባለቤት አቶ ከተማ ከበደ ላይ ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ በአቤቱታው እንዳስረዳው፣ አቶ ከበደ በአዋጅ ቁጥር 83/1986 አንቀጽ 59(1)ሸ መሠረት ለባንክና የፋይናንስ ተቋማት የተሰጠን ሥልጣን በመተላለፍ፣ በሕገወጥ መንገድ የባንክ ሥራን ሲሠሩ መገኘታቸውን በመጥቀስ ክስ ማቅረቡን አስታውሷል፡፡ በሰነድና በሰው ምስክሮችም ማረጋገጡን ጠቅሶ በአቤቱታው አቅርቧል፡፡ ነገር ግን ፍርድ ቤቱ አቶ ከተማ የባንክ ሥራን ተክተው አለመሥራታቸውንና የአራጣ ማበደር ወንጀል እንዳልፈጸሙ በመግለጽ በነፃ ያሰናበታቸው በመሆኑ፣ ውሳኔውን እንደሚቃወም ገልጿል፡፡ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔም ውድቅ ተደርጎ ተከላከሉ እንዲባልለት ዓቃቤ ሕግ በአቤቱታው አስታውቋል፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም የዓቃቤ ሕግ ይግባኝን ያስቀርባል በማለት፣ ተከሳሾቹ በይግባኙ ላይ መቃወሚያ ካላቸው እንዲያቀርቡ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ", "passage_id": "d824cac64151a1c62f1360c24c7f5fa6" }, { "cosine_sim_score": 0.5006473660469055, "passage": " ‹‹የምስክር ትንሽ ትልቅ የለውም›› አቶ በቀለ ገርባየፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በመሠረተባቸው የሽብር ተግባር ወንጀልና ከባድ የማነሳሳት ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠባቸው አቶ ጉርሜሳ አያኖ፣ አቶ አዲሱ ቡላላ፣ አቶ ደጀኔ ጣፋና አቶ በቀለ ገርባ፣ በመከላከያ ምስክርነት የቆጠሯቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ቀሩ፡፡ተከሳሾቹ አባልና አመራር የሆኑበትን የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) የፖለቲካ ድርጅት በሽፋንነት በመጠቀም፣ በሰው ሕይወትና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስና በኃይል የፖለቲካ ሥልጣን ለመያዝ የሚንቀሳቀሰው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አባል በመሆን፣ ዓላማውን ለማሳካትና፣ በአገሪቱ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ ማድረጋቸውን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቅሶ ማስመስከሩ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ እንደ ክሱ ማስረዳቱን ፍርድ ቤቱ ገልጾ፣ በሰጠው ብይን ሦስቱ ተከሳሾች በሽብርተኝነት አዋጁ አንቀጽ 3(3፣4፣ እና 6) ሥር የተደነገገውን ማለፋቸውን ማስረዳት መቻሉን ጠቁሞ እንዲከላከሉ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል፡፡ የአቶ በቀለ ገርባን ግን ወደ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 257 (ሀ) በመቀየር በከባድ ማነሳሳት እንዲከላከሉ ብይን መስጠቱ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ተከሳሾቹ የመከላከያ ምስክር እንዳላቸው ለፍርድ ቤቱ ገልጸው፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔን አቶ አባዱላ ገመዳን፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳን፣ ምክትላቸውን ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እና ሌሎችንም በመከላከያነት ቆጥረው ነበር፡፡ ምስክሮቹ መጥሪያ እንዲደርሳቸውና የመከላከያ ምስክርነቱ ከማክሰኞ ጥቅምት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ እንዲሰማም ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ጥቅምት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ተከሳሾቹ የቀረቡ ቢሆንም፣ የመከላከያ ምስክሮች አልቀረቡም፡፡የእነ አቶ በቀለ ገርባ ጠበቃ አቶ አመሐ መኰንን ቀጠሮው ቀደም ብሎ የተሰጠ መሆኑን አስታውሰው፣ ለምን እንዳልቀረቡም ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ መጥሪያው ወጪ እንዳልተደረገ ገልጾ፣ መመካከርና ማየት እንዳለበት በማስታወቅ ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠት አስፈላጊ መሆኑን ገልጿል፡፡በዚህ መሀል አቶ በቀለ መናገር እንደሚፈልጉ አመልክተው ሲፈቀድላቸው፣ ‹‹በምስክሮች አቀራረብ ላይ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ የምስክር ትንሽና ትልቅ የለውም፡፡ እኛ በእስር ቤት ዕቃ አይደለንም፡፡ መጥሪያ አልደረሰም ከተባለ መጻፍ ነው፤›› በማለት ተናግረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ አቶ በቀለ ለተናገሩት ምላሽ ሳይሰጥ ለኅዳር 6 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "08d4cf4d25c514465f20fac14e10b9fb" }, { "cosine_sim_score": 0.4960640072822571, "passage": "– የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ህግ እነ መላኩ ፈንታ በተከሰሱበት አንድ መዝገብ ክሶችን ነጣጥሎ እንዲያቀርብ በታዘዘው መሰረት ዛሬ ክሱን አሻሽሎ አቀረበ፡፡ተሸሽሎ የቀረበው የክስ መዝገብ መላኩንና ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስን ጨምሮ 14 ተከሳሾችና ዘጠኝ ክሶችን ያካተተ ሲሆን ቀድሞ የነበረው የክስ መዝገብ 31 ተከሳሾችና 28 ክሶች ነበሩበት፡የመንግስትን ሥራ በማያመች ሁኔታ መምራት፣ ስልጣንን ያላግባብ መጠቀም፣ ጉቦ መስጠትና ምንጩ ያልታወቀ ሃብት ማካበት በተከሳሾቹ ላይ ከተመሰረቱባቸው ክሶች መካከል ይገኙበታል፡፡ በቀድሞው መዝገብ የነበሩት ሌሎች 14 ተከሳሾች ጉዳያቸው ተነጣጥሎ የሚታይ ሲሆን እያንዳንዳቸው የተመለከተ ክስ ዓቃቤ ሕግ በፍርድ ቤቱ ሬጅስተራር በኩል አዲስ መዝገቦች እንዲከፍት የከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት በዛሬው ውሎው ትዕዛዝ ሰጥቷል፡በቀድሞው መዝገብ ከቀረቡ 28 ክሶች መካከል 23 ክሶችን አሻሽሎ እንዲያቀርብ፣ ከዚህ በተጨማሪም 14 ተከሳሾች ላይ የተመሰረቱት ክሶች ተነጣጥለው እንቀርቡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15 ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ መስጠቱ ይታወሳል፡፡ ይህን የይነጣጠል ትዕዛዝ በመቃወም የኮሚሽኑ ዓቃቤ ህግ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢልም ፍርድ ቤቱ ይግባኙን ሰኔ 24፣ 2006 ባሳለፈው ውሳኔ ውድቅ ማድረጉ ይታወሳል፡ለዚህም ነው የኮሚሽኑ ዓቃቤ ህግ ይሻሻሉ የተባሉ ክሶችን በማሻሻል ይነጣጠሉ የተባሉትን ክሶች በመነጣጠል ያቀረበው፡፡ ተሸሽለዋል የተባሉት ክሶች ዛሬ ለተከሳሾች በፍርድ ቤት የተነበቡ ሲሆን፣ በክሶቹ ላይ የተከሳሾችን አስተያየት እና የዓቃቤ ህግን ምላሽ ተቀብሎ ብይን ለመስጠት ለሐምሌ 11፣ 2006 ተለዋጭ ቀጠሮ ፍርድ ቤቱ ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "8aa1e617fa2176fbf04b60c978990ceb" }, { "cosine_sim_score": 0.493184357881546, "passage": "– የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ መላኩ ፈንታ እና ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ አንድ የክስ መዝገብ ላይ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ያሳለፈው የክስ ይነጣጠል ትዕዛዝ እንዲታገድ አዘዘ፡፡እግዱ ያተለላለፈው የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ህግ የከፍተኛ ፍርድ ቤት የክስ ይነጣጠል ትዕዛዝ ላይ ቅር በመሰኘት ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰኔ 9 የይግባኝ ማመልከቻ በማስገባቱ ነው፡፡ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጉዳዩ ሁለቱንም ወገኖች አከራክሮ ክሶቹ ሊነጣጠሉ ይገባል ወይስ አይገባም በሚለው ላይ ውሳኔ እስኪያስተላልፍ የከፍተኛ ፍርድ ቤት የክስ ይነጠል ትዕዛዝ እንዳይፈፀም ባለፈው ሀሙስ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት በፃፈው የእግድ ደብዳቤ አሳውቋል፡፡ እስከ ሰኔ 23 ድረስም ለጉዳዩ እልባት እንደሚሰጥ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በእግድ ደብዳቤው ላይ አመልክቷል፡፡የኮሚሽኑ ዓቃቤ ህግ መላኩን ጨምሮ በ66 ተከሳሾች ሶስት የክስ መዝገቦች የከፈተ ሲሆን የእግድ ትዕዛዝ ባልተላለፈባቸው ሁለቱ መዝገቦች ላይ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት የተከሳሾችን የእምነት ክህደት ቃል ትላንት መቀበል ጀምሯል።የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ በመጀመሪያ የተጠየቁት አቶ መላኩ በጠበቃቸው አማካኝነት የእምነት ክህደት ቃል ለመስጠት ስላልተዘጋጁ ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡“ከደንበኛዬ ጋር ተነጋግሬ ያልተስማማንባቸው ጉዳዮች ስላሉ በተለዋጭ ቀጠሮ የእምነት ክህደት ቃል እንድንሰጥ ይፈቀድልን” ሲሉ የአቶ መላኩ ጠበቃ ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል፡፡ዓቃቤ ህግ በበኩሉ ክሱ ለወራቶች ሲንከባለል የቆየ ከመሆኑ አንፃር የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ተጨማሪ ቀጠሮ ሊሰጥ አይገባውም ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾች የእምነት ክህደት ቃል ሲሰጡ የተመሰረተባቸውን ክስ ተረድተው ሊሆን እንደሚገባ በማስታወስ የአቶ መላኩ ጠበቃ የጠየቁትን ተለዋጭ ቀጠሮ ፈቅዷል፡፡ በተመሳሳይም የአቶ ገብረዋህድ ጠበቆች ከተመሰረተባቸው ክሶች ብዛት አንፃር የእምነት ክህደት ቃል ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ያቀረቡትንም ጥያቄ በመቀበል ለሰኔ 18 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል፡፡ለሎች ተከሳሾች ግን በእለቱ የእምነት ክህደት ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን ሁሉም የቀረበባቸውን ክስ ‘ድርጊቱን አልፈፀምንም ጥፋተኛም አይደለንም ሲሉ’ ክደዋል፡፡ በእለቱ ያልተገኙት ሁለት ተከሳሾች ብቻ ሲሆኑ አንደኛው አቶ ከተማ ከበደ በዘውዲቱ ሆስፒታል ህክምና በመከታተል ላይ በመሆናቸውን ከማረሚያ ቤት ከተላከ ደብዳቤ ፍርድ ቤቱ አረጋግጧል፡፡ ሌላኛው አቶ ጌቱ ገለቴ ሲሆኑ ጉዳያቸው በሌሉበት የሚታይ ተከሳሽ ናቸው፡፡     ", "passage_id": "fe8bb01b275e6c67abe434aae29d849e" }, { "cosine_sim_score": 0.4925667643547058, "passage": "በሶማሌ ክልል ተፈጽመዋል በተባሉ ግድያዎች፣ በሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ የሕዝብ ሀብት ለግል ጥቅም በማዋል፣ በዘረፋና በሌሎች ምክንያቶች የክልሉ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) ጨምሮ፣ በወንጀል የተጠረጠሩ ሰባት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ አቶ አብዲ ሰኞ ነሐሴ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. በቦሌ ክፍለ ከተማ ደሳለኝ ሆቴል በስተጀርባ በኪራይ ከሚኖሩበት ቤት በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሲሆን፣ የክልሉ የሴቶችና ሕፃናት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ራህማ መሐመድን ጨምሮ አምስት የተለያዩ ቢሮ ኃላፊዎች ማክሰኞ ነሐሴ 22 ቀን 2010 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡በክልሉ ሐምሌ 28 እና 29 ቀን 2010 ዓ.ም. በተፈጸመ ከፍተኛ የሆነ የግድያ፣ ዘረፋና የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በመፈጸማቸው  ፌዴራል መንግሥት በሕገ መንግሥቱ መሠረት ጣልቃ በመግባት ተጨማሪ ጉዳት ሳይደርስ ማስቆሙ ይታወሳል፡፡ የክልሉ ገዥ ፓርቲ የኢትዮጵያ ሶማሌ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢሶሕዴፓ) አመራሮች፣ ምሁራን፣ የሃይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች በተገኙበት ውይይት መደረጉ ይታወሳል፡፡ በፕሬዚዳንቱና በከፍተኛ ባለሥልጣናት መሪነት ከፍተኛ የሆነ ወንጀል መፈጸሙ በመረጋገጡ ተጠያቂ መሆን አለባቸው የተባሉትን ሰባት ባለሥልጣናት ያለመከሰስ መብት፣ የክልሉ ምክር ቤት እሑድ ነሐሴ 20 ቀን 2010 ዓ.ም. ማንሳቱ አይዘነጋም፡፡ በመሆኑም የክልሉን የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር፣ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ጀማል ቀሎንቢ፣ የሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ራህማ መሐሙድ፣ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም መሐመድ፣ የውኃ ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሰሌቅ አብዱላሂ፣ የጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኢብራሂም መሐመድና የኢሶሕዴፓ የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ዑመር አብዲ ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት የባለሥልጣናቱ ያለመከሰስ መብት ያነሳው በክልሉ ከተሞች ተነስቶ በነበረው ቀውስ እጃቸው እንዳለበት በመረጋገጡ፣ በሕግ መጠየቅ ስላለባቸው መሆኑን አስታውቋል፡፡ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ረቡዕ ነሐሴ 23 ቀን 2010 ዓ.ም. ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡም ተጠቁሟል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሕግ ጥላ ሥር የሚገኙት የክልሉ ባለሥልጣናት በቶሎ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ፣ ሌሎች በቁጥጥር ሥር መዋል ያለባቸው ባለሥልጣናትም ለሕግ እንደሚቀርቡ፣ በአቶ አብዲ አመራር ተቋቁሟል የሚባለው ‹‹ሔጎ›› በመባል የሚታወቀው የወጣት ቡድን አባላትና መሪዎቹ በቅርቡ በክልሉ ውስጥ ፈጽመውታል በተባለው ግድያ፣ ዘረፋና የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ የተሳተፉ ተለይተው እንደሚጠየቁ ተሰምቷል፡፡አቶ አብዲ ባለፉት አሥር ዓመታት የሥልጣን ቆይታቸው በተጠረጠሩባቸው ወንጀሎች ግብረ አበር የሆኑ ሌሎች ግለሰቦችም፣ ከሕግ ተጠያቂነት እንደማያመልጡ ታውቋል፡፡", "passage_id": "4cd81f03d6f5cfb5932b190fc60b52de" }, { "cosine_sim_score": 0.4852055013179779, "passage": "አቃቤ ሕግ በነሶሊያና ሺመልስ ላይ የመሠረተውን ክስ አሻሽሎ ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ አቅርቧል።ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ክሱ መሻሻሉን መርምሮ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጥቷል።የተከሣሽ ጠበቃ ግን አቃቤ ሕግ ክሱን አሻሽሎ አቅርቧል የሚል እምነት የለኝም ብለዋል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "2030b08ecc5b14e6e3d1fae68f5d643b" }, { "cosine_sim_score": 0.48314398527145386, "passage": "እሁድ ነሐሴ 20 ቀን 2010 ዓ.ም. ያለመከሰስ መብታቸው በሶማሌ ክልል ምክር ቤት የተነሳባቸው የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ ሙሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ)፣ ዛሬ ሰኞ ነሐሴ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ከአቶ አብዲ ጋር ያለመከሰስ መብታቸው የተነሳባቸው የክልሉ የሴቶችና ሕፃናት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ራህማ ሐይባ፣ የክልሉ የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ጀማል አህመድ፣ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም አድን ሳባ፣ የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ አቶ ኢብራሂም መሐመድ ሙባረክ፣ የክልሉ ምክር አባላት አቶ ዴክ አህመድ ቡራሌና አቶ ዑመር መሐመድ ናቸው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለመጀመርያ ጊዜ ቅዳሜ ነሐሴ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የፕሬዚዳንቱ ጉዳይ በሕግ የሚታይ እንደሆነ  አስታውቀ ነበር፡፡ በሶማሌ ክልል ይፈጸም የነበረው የሰብዓዊ መብት ጥሰት በፊልም የሚታይ ልብ ወለድ እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረግ አይመስልም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ታሳሪዎች የሚጠበቅባቸውን ብቻ ሳይሆን ከሚጠበቅባቸው በላይ እንዲናዘዙ  ከአንበሳ፣ ከጅብና ከነብር ጋር እንደሚታሰሩ ገልጸዋል፡፡ ይህ ድርጊት በታሳሪዎቹ ላይ ይፈጽም የነበረው ለማስፈራራት እንደነበረም ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "3fbcd0ab80719b665a48f66d9de4c509" }, { "cosine_sim_score": 0.47692757844924927, "passage": "– የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት በእነ መላኩ ፋንታ የተጠርጣሪ መዝገብ ላይ ለ4ኛ ጊዜ የተጠየቀውን የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፡፡በዚህ መዝገብ  ከነበሩ የተጠርጣሪዎች አቶ ማርክነህ አለማየሁ አሽሽተውት የነበረውን 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ገንዘብ በማሸሽ ሂደት ተሳትፈዋል በሚል የተያዙት ሁለት ተጠርጣሪዎች ምርመራቸው በመጠናቀቁ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በዋስ እንዲለቀቁ አመልክቷል፡፡ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህግ የጠየቀውን ተጨማሪ የ14 ቀን ቀጠሮ መፈቀዱ በደንበኞቻቸው ላይ የዋስትና መብት እያሳጣቸው መሆናቸውን ጠበቆች አስረድተዋል፡፡ይህም አቃቤ ህግ በተሰጠው የጊዜ ቀጠሮ በአግባቡ ባለመጠቀሙ እንደሆነ ነው የገለፁት ፡፡መርማሪው ክፍል በተሰጠው የጊዜ ቀጠሮ ከአራጣ ማበደር ጋር የተያያዙ በቂ ማስረጃዎችንና ጥቆማዎችን መመርመሩን አስታውቋል፡፡ በሁሉም መዝገቦች ላይ 96 የቃል ምስክሮችን መቀበሉንና ነገር ግን 74 የቃል ምስክሮች እንዲሁም 60 ሙያዊ ትንታኔ የሚሰጡ ምስክሮችን ቃል መቀበል እንደሚቀረው አስረድቷል፡፡ክርክሩን ያዳመጠው ከፍተኛው ፍርድ ቤት የምርመራ ቡድኑ ቀደም ብሎ በተሰጠው የጊዜ ቀጠሮ መሰረት መስራት የሚገባውን ያህል እንደሰራ አረጋግጧል፡፡ይሁን እንጂ ወደፊትም የሚቀሩ ስራዎች በመኖራቸው የተጠየቀው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ መፍቀዱን ገልጿል፡፡ፍርድቤቱም የተጠርጣሪዎችን የዋስትና ጥያቄ ባለመቀበል ተለዋጭ ቀጠሮውን ለሀምሌ 2/2005 ዓም ሰጥቷል፡፡ (ኢሬቴድ)", "passage_id": "8e14fdffc9720f344adcc6b0d7f3fd22" }, { "cosine_sim_score": 0.4737764000892639, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ጃዋር መሃመድና አቶ በቀለ ገርባ አንድ ላይ እንዲገናኙ ያቀረቡትን አቤቱታ ተከትሎ አፈፃፀሙን ለመመልከት በተሰጠው ቀጠሮ መሰረት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ተወካይም ቀርበው ትእዛዙ መፈፀሙን አብራርቷል።እነ አቶ ጃዋር መሃመድና አቶ በቀለ ገርባም ትእዛዙ መፈፀሙን ገልፀዋል።የአቶ ሀምዛ አዳነ (ቦረና) እና የአቶ ሸምሰዲን ጠሃ ጠበቃ ለችሎቱ ደንበኞቹ 30 ደቂቃ ብቻ አየር እያገኙ መሆኑን በመግለፅ፤ ከ30 ደቂቃ በላይ የፀሃይ ብርሃን እና አየር እንዲያገኙ ትእዛዝ እንዲሰጥለት ጠይቋል።የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎትም በቂ አየር እና የፀሃይ ብርሃን እንዲያገኙ ትእዛዝ ሰጥቷል። በታሪክ አዱኛ", "passage_id": "cc114b4a17b8573f1398134cc6706f84" }, { "cosine_sim_score": 0.469148725271225, "passage": "የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የበታች ፍርድ ቤት በነ ሃብታሙ አያሌው ላይ የሰጠውን ብይን አቃቤ ሕግ በመቃወም ያቀረበውን ይግባኝ ተቀብሏል፡፡እሥር ላይ የሚገኙ አምስት ተከሣሾች ሲሆኑ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ሁለቱ ብቻ መሆናቸው ታውቋል፡፡ የቀሩት ያልቀረቡበት ምክንያት አልተገለፀም፡፡​ችሎቱ የሁለቱን ወገኖች የቃል ክርክር ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ለሙሉው የመለስካቸው አምሃ የአዲስ አበባ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "042d2415f97400f31041e914199d2cb4" }, { "cosine_sim_score": 0.4546048045158386, "passage": "በአቶ አያና ጉርሜሳ የክስ መዝገብ የተካተቱት እነ አቶ በቀለ ገርባ በመከላከያ ምስክርነት የቆጠሯቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ አቶ አባዱላ ገመዳ፣ አቶ ለማ መገርሳ፣ ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እና ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ቀርበው እንዲመሰክሩ ያቀረቡትን ጥያቄ፣ ፍርድ ቤቱ ውድቅ በማድረጉ በተከሳሾቹ ተቃውሞ ቀረበ፡፡ተከሳሾቹ በመከላከያ ምስክርነት ከቆጠሯቸው ከፍተኛ ባለሥልጣናት ውስጥ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ጽሕፈት ቤት በደብዳቤ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ጽሕፈት ቤቱ በሰጠው ምላሽ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካለባቸው አገራዊ ሥራ አንፃር ጊዜ ኖሯቸው ሊቀርቡ ስለማይችሉ፣ ንግግራቸውን ከተናገሩበት ቦታ ከመቅረፀ ድምፅ መውሰድ እንደሚቻል መግለጹን ፍርድ ቤቱ አስታውቋል፡፡  የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናትም አስቸኳይ አገራዊ ስብሰባ ላይ መሆናቸውን የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ጽሕፈት ቤት ገልጾ፣ ተለዋጭ የመመስከሪያ ጊዜ እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱን በደብዳቤ መጠየቁን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ፍርድ ቤቱ ጥር 3 ቀን 2010 ዓ.ም. በሁለቱ ምላሾች ላይ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሳይቀርቡ የቀሩት፣ ባቀረቡት በቂ ምክንያት መሆኑን ማረጋገጡን ፍርድ ቤቱ በትዕዛዙ ገልጿል፡፡ በመቀጠልም በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት ባለሥልጣናት እንዲቀርቡ፣ ‹‹ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መስጠት ይችላል? ወይስ አይችልም?›› የሚለውን ከተገቢው የሕግ ድንጋጌዎች አንፃር መመርመሩንም አስረድቷል፡፡ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 124፣ 125 እና 94(1 እና 2ለ)፣ እንዲሁም የፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 118 መሠረት መመርመሩን በትዕዛዙ ገልጿል፡፡ በምርመራውም ፍርድ ቤቱ የደረሰበት ውሳኔ ከፍተኛ ሥራ ያለባቸውን የመንግሥት ባለሥልጣናት በረባ ባልረባው ነገር እንዲቀርቡ ማድረግ፣ ሥራቸውን በአግባቡ እንዳይወጡ ማድረግ መሆኑን ገልጿል፡፡ አቶ ጉርሜሳ አያኖ፣ አቶ ደጀኔ ጣፋና አቶ አዲሱ ቡላላ ተከላከሉ የተባሉት በፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 7(1) መሠረት መሆኑን፣ አቶ በቀለ ገርባ ደግሞ በወንጀል ሕግ 257(ሀ) መሠረት መሆኑን አስታውሶ፣ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀርበው ይመስክሩ ማለት ጉዳዩን ከማዘግየትም በተጨማሪ፣ ተገቢነት እንደሌለውም በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ባለሥልጣናቱ እንዲቀርቡ ማዘዝ እንደማይገባው ትዕዛዝ መስጠቱንና በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡ የቀረበውን ጥያቄ እንዳልተቀበለው ብይን መስጠቱን አስታውቋል፡፡ የተከሳሾቹ ጠበቃ አቶ አመሐ መኮንን ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት አስተያየት፣ ባለሥልጣናቱን በምስክርነት የቆጠሩት የሥራ ጫና እንዳለባቸው ሳያውቁ ቀርተው ወይም በቸልተኝነት ሳይሆን፣ ለችሎቱ አስረድተውና ፍርድ ቤቱም አምኖበት ሁለት ጊዜያት እንዲቀርቡ ትዕዛዝ መስጠቱን አስታውሰዋል፡፡ በመከላከያ ምስክርነት ከተቆጠሩት ውስጥ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም በስተቀር ሌሎቹ ቀርበው ለመመስከር ፈቃደኛ ሆነው፣ በተባለበት ቀን በአገራዊ ሥራ ምክንያት ሌላ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ጠይቀው እያለ፣ ፍርድ ቤቱ አልተቀበልኩትም ለምን እንዳለ እንዳልገባቸው አስረድተዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የአቶ አመሐን አስተያየት ከሰማ በኋላ በሰጠው ምላሽ፣ የተጠሩት ሰዎች ፈቃደኛ ናቸው ወይስ አይደሉም ሳይሆን፣ የተጠሩበት ምክንያት ጠቃሚ ነው ወይስ አይደለም የሚለው የሚታይ መሆኑን ሲገልጽ፣ ከተከሳሾቹ ተቃውሞ መቅረብ ጀመረ፡፡ ተከሳሾቹ አንድ ላይ በመሆን ባሰሙት ተቃውሞ ፍርድ ቤቱ ሐሳባቸውን ካልተቀበላቸው ፈርዶባቸው ውሳኔ እንዲነበብላቸው ተይቀዋል፡፡ ይኼ ታሪካዊ ውሳኔ መሆኑን፣ የመከላከያ ምስክሮቹን የጠሯቸው በ2008 ዓ.ም. በኦሮሚያ ክልል ተፈጥሮ የነበረው አመፅ የኦነግ ድርጊት ነው ወይስ የሕዝብ ጥያቄ ነው የሚለውን እንዲያስረዱላቸው እንደነበር ተከሳሾቹ እየጮኹ ገልጸዋል፡፡ ባለሥልጣናቱ የተጠሩት ራሱ ፍርድ ቤቱ አምኖበትና ትዕዛዝ ሰጥቶበት መሆኑን በማስታወስ፣ ይኼ የሕዝብ ጥላቻን የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ አገሪቱ ወዳልተፈለገ አቅጣጫ እየሄደች ያለችውም በእንደዚህ ያለ አሠራር ምክንያት መሆኑንም አክለዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ የመንግሥት አመራሮችን (በየወረዳውና ክልሉ ያሉ) አስመስክሮ ለምን እነሱ እንደተከለከሉ እንዳልገባቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ለከሳሽም ሆነ ለተከሳሽ እኩል ነው ብለው እንደማያምኑ አቶ በቀለ ገልጸው፣ ‹‹በረባ ባልረባው እያላችሁ ህሊናችንን አትጉዱት፤›› ብለዋል፡፡ የፍርድ ቤቱን ድራማ መስማት እንደሌለባቸው፣ በፍርድ ቤቱ ውሳኔ እየሞቱ መሆኑን በመግለጽ፣ በድጋሚ ወደ ፍርድ ቤት እንደማይቀርቡም ተናግረዋል፡፡ ላለፉት 26 ዓመታት ሕዝቡ ችግር ውስጥ መሆኑንና እነሱም ሞተው በእነሱ ላይ መቆም እንዳለበት ከገለጹ በኋላ፣ በኦሮሚኛ ቋንቋ ጮክ ብለው መዝፈን ጀመሩ፡፡ ረዘም ላለ ደቂቃ ሲዘፍኑ ከቆዩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በችሎት የፈጠሩትን ሁከት አስመልክቶ ችሎት በመድፈር ወንጀል የጣለባቸውን የስድስት ወራት ቅጣት ለማንበብ ሲጀምር፣ ‹‹አናዳምጥም፣ ግደሉን ሞት በእኛ ይብቃ፡፡ ወደ ልጆቻችን መተላለፍ የለበትም . . . ›› በማለት ሁሉም በአንድ ድምፅ እየተናገሩ ማዳመጥ ባይቻልም፣ ችሎቱ በእነሱ ላይ የጣለውን ቅጣት እንብቦ ሲጨርስ፣ በመዝገቡ ላይ ፍርድ ለመስጠት ለጥር 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡          ", "passage_id": "ca5a903523551409605e7e7ce42b7229" } ]
4df5c744c59e8be7206c45b89262410a
982a1599277e8a4eb68e6e1495574875
የመቐለ ከተማ ሴቶች የአሸንዳ በዓልን ምክንያት በማድረግ ችግኝ ተከሉ
የመቐለ ከተማ ሴቶች የአሸንዳ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዛሬ በሰማዕታት ሐውልት ግቢ ችግኝ ተከሉ። ሴቶቹ ችግኞቹን የተከሉት በዓሉን ከማድመቅ በተጨማሪ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የአረንጓዴ ልማት ፕሮግራምን ለማሳካት እንደሆነም ተገልጿል።ሴቶቹ ችግኞቹን ተንከባክበው ለማጽደቅ እንደሚሰሩም ተገልጿል።በተከላው ከተሳተፉት ሴቶች መካከል ወይዘሮ ፅጌ አብርሃ የሴቶች የነጻነት መገለጫ የሆነውን በዓል ለማድመቅና መነሳሳትን ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።እንዲሁም የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር የጀመሩትን የአረንጓዴ ልማት ፕሮግራም ከዳር እንደሚያደርሱ ተናግረዋል።ሌላዋ አስተያየት ሰጪ ኮማንደር አበባ ነጋሽ በበኩላቸው በችግኝ ተከላው የተሳተፉት በአረንጓዴ ልማት መርሐ ግብር  ስኬት ተሳትፏቸውን  ለማረጋገጥ መሆኑን ገልጸዋል።ሴቶች በሁሉም መስኮች ከተሰማሩ የማያሳኩት ሥራ እንደሌለ ለማሳየትና በዓሉን ለማድመቅ ነው ብለዋል።የትግራይ ክልል ሴቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር የትምወርቅ ገብረመስቀል እንዳሉትም ችግኝ ተከላው የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለአረንጓዴ ልማት ፕሮግራም ስኬት የነበራቸውን ታላቅ አስተዋጽኦ ለማስታወስ የተዘጋጀ ነው። 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32662/
[ { "cosine_sim_score": 0.475180983543396, "passage": "ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አዲሱን ዓመት 2012 ምክንያት በማድረግ ከተለያዩ የህፃናት ማሳደጊያዎች ለተውጣጡ ታዳጊዎች የአልባሳት ስጦታ እና የምሳ ግብዣ አደረጉ፡፡ቀዳማዊት እመቤቷ ከ18 የህፃናት ማሳደጊያዎች ለመጡ 650 ለሚሆኑ ታዳጊዎች የአልባሳት ድጋፍ በማድረግ ታዳጊዎቹ መተሳሰብ፣ መረዳዳት እና አብሮነትን እንዲላመዱ ለማስቻል በቤተ-መንግስት አዲስ ዓመት ዋዜማን በሚኒሊክ አዳራሽ አክብረዋል፡፡ታዳጊዎቹም በቤተመንግስት ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተሰራ ያለውን የእድሳት ስራና ታሪካዊ አሻራዎችን ጎብኝተዋል፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተዘጋጀው ክብረ በዓል ላይ የቁርስ እና የምሳ ግብዣ ለህፃናቱ የተደረገ ሲሆን ህፃናቱም የተለያዩ ትዕይንቶችን አቅርበዋል።ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከዚህ በፊት ከ400 በላይ ለሚሆኑ ህፃናት በተመሳይ ድጋፍ አድርገው በዓሉን በጋራ አክብረዋል፡፡ ", "passage_id": "76e3202b90feeaee0a2f197448905719" }, { "cosine_sim_score": 0.47042855620384216, "passage": "የአሸንዳ በዓልን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉን የትግራይ ክልል የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ፡፡የትግራይ ህዝብ የማንነት መገለጫና ትልቅ ባህላዊ ባህላዊ ዕሴት የሆነውን የአሸንዳ በዓል በቅርስነት የማስመዝገቡ ጥረት ጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የቢሮው ኃላፊ አቶ ገብረ ሚካኤል መለስ ተናግረዋል፡፡ባለፈው ዓመት በተከበረው የአሸንዳ በዓል ላይ የዩኔስኮ አመራሮች መገኘታቸውን የገለፁት ኃላፊው የአሸንዳ በዓልን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያችል ምቹ ሁኔታ እንዳለ መገንዘባቸውን ተናግረዋል፡፡ሴቶች በተለየ መልኩ ነፃነታቸውን የሚገልፁበት በዓል በዓለም ዓቀፍ ደረጃ እንደሌለ የዩኔስኮ አባላት ዕውቅና መስጠታቸውን አቶ ገብረ ሚካኤል ገልፀዋል፡፡ይህ ዕውቅና በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በቅርስነት ለማስመዝገብ በቂ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል-ኃላፊው፡፡ በዓሉ በዋናነት በመቀሌ የሚከበር ሲሆን በአክሱምና ዓብይ ዓዲ ከተሞች በድምቀት እንደሚከበር ነው ያስረዱት፡፡የበዓሉን ሂደት ለመታዘብ ለመዘገብ አሶሼትድ ፕሬስ፣አናዶሉ፣ሮይተርስና ሲሲተቪን  የመሳሳሉ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት መቀሌ መግባታቸውን ኃላፊው ገልፀዋል፡፡ በዚህም ሂደቱን ለዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ በስፋት ያስረዳሉ፡፡የዩኔስኮ አባላት የሚሳተፉበት ትልቅ ዐውደ ጥናት የሚካሄድ ሲሆን የባህልና ቱሪዝምና ምሁራንም ይሳተፋሉ፡፡ በዚህ ላይ ስለ አሸንዳ ምንነትና ታሪካዊ አመጣጥ በስፋት እንደሚዳሰሰስ ኃላፊው ገልፀዋል፡፡ከነሐሴ 15 እስከ ነሐሴ 25 2008 ዓ.ም የሚከበረው የአሸንዳ በዓል እየጸቀረፀ በዶክመነት ይያዛል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ሥራ ይከናወናል፡፡ ሰፊ የማስተዋወቅ ሥራ እየተሰራ ነው፡፡በማህበራዊ ሚዲያዎችና በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የማስተዋወቅ ሥራ ይሰራል፡፡", "passage_id": "2da6f322efd70be2869fa38af21787d3" }, { "cosine_sim_score": 0.4648984372615814, "passage": "“በትግራይ ክልል በነበረው ሕግ የማስከበር ተግባር ሴቶች ቆራጥነታቸውንና ጀግንነታቸውን በተግበር አሳተዋል” የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ወርቅሰሙ ማሞባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 20/2013 ዓ.ም (አብመድ) በሥርዓተ-ፆታ እኩልነትና ሴቶችን በማብቃት ላይ የሚሠራው እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካል የሆነው (ዩኤን ውሜን) ጋር በመተባበር በመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ ውይይት በባሕር ዳር ተካሂዷል፡፡የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ወርቅሰሙ ማሞ “ስለ ሴቶች የምርጫ ተሳትፎ ስናወራ ለሴቶች ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ለሀገሪቱ ካለው ፋይዳ አንፃር መታየት አለበት” ብለዋል በውይይቱ የመክፈቻ ንግግራቸው፡፡ ሴቶች በሁሉም መስክ ተሳታፊነታቸውን ከፍ በማድረግ ባላቸው ብቃት ሀገርን የመቀየር ሚና እንዲወጡ ማድረግ እንደሚገባም አስረድተዋል፡፡እንደ አፈ ጉባኤዋ ገለጻ በትግራይ ክልል በነበረው ሕግ የማስከበር ተግባር ላይ የነበሩ ሴቶች ቆራጥነትንና አልሸነፍ ባይነትን በተግበር አሳተዋል፤ ሴቶች ከሕግ ማስከበሩ በተጨማሪ በልማቱም እያደረጉት ያለው ተሳትፎ ከራስ አልፎ ለሌሎች የመሆንን ሚስጥር እያሳየ ነው፡፡በተለይ ደግሞ ሴቶችና ሠላም የማይነጣጠሉ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የአማራ ክልል ሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ወይዘሮ አስናቁ ድረስ ከአሁን በፊት የነበሩ ምርጫዎች ላይ የሴቶች ተሳትፎ አናሳ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ አሁንም ከሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ በርካታ ተግባራት መከናወን አለባቸው ብለዋል፡፡በአስፈጻሚነት ቦታ ያለው አካል ሴቶች ከወንዶች ጋር እኩል ተሳትፎ ይኖራቸዋል ብሎ አለማመንም በዋናነት የሚታይ ችግር እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡ አቅም ያላቸው ሴቶች እንዲኖሩ በመሥራት በኩልና በሚመጥን ቦታ በማስቀመጥ በኩልና እድሉን አግኝተው ቦታ ከያዙ ደግሞ የበለጠ ውጤታማ እንዲሆኑ በማድረግ በኩል ውስንነቶች እንዳሉ ኀላፊዋ ገልጸዋል፡፡እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ በማኅበረሰቡ፣ በሴቶቸና በሥራ ኀላፊዎች ጠንካራ ሥራ መሥራት ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ በዩኤን ውሜን ኢትዮጵያ ሴቶችን ወደ አመራርነት የማምጣትና የፖለቲካ ተሳታፊነታቸውን የማሳደግ ፕሮግራም ኀላፊ ደሴት አበበ ከሁን በፊት በነበረው ምርጫ የሴቶች ድርሻ በምክር ቤት 38 በመቶ በክልል 47 በመቶ መድረሱን ጠቅሰዋል፡፡ ወደ ዞኖችና ወደ ወረዳ ግን ከ30 በመቶ በታች መሆኑንም አንስተዋል፡፡ይህን ችግር ለመቅረፍ መሠራት አለበት ብለዋል፡፡ እስካሁንም አጫጭር ስልጠናዎች ሲሰጡ መቆየታቸውን እና በቀጣይ ዘላቂነት ባለው መንገድ ለማስቀጠል እየሰሩ እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡ ሴቶች በቀጣዩ ምርጫ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲቀርቡ ጥረት እንደሚደረግም ኀላፊዋ ተናግረዋል፡፡ከተመረጡ በኋላ የአካባቢው ተጽእኖ ወደ ኋላ እንዳይጎትታቸው የለውጥ አመራር ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ “የሴቶችን የአመራር እና የፖለቲካ ተሳትፎ በመጪው ምርጫ ማሻሻል” በሚል መሪ ሀሳብ ሀገር አቀፍ ዜና ውይይቱ ተካሂዷል። በውይይቱ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሚዲያ ተቋማት ፣ የምክር ቤት አመራሮች አና ሌሎች አካላት ተገኝተዋል።", "passage_id": "8c934006411b9cd72fc87b1638e7e613" }, { "cosine_sim_score": 0.462770938873291, "passage": "ሶለላዬ ሶለላዬ\nሶለላው፣ አንተን አይደለም\nወይ የማነሳሳው፣ ቀና ብለህ እየኝ\nየሰው ጡር አለው፤… በአዲስ አበባ ከተማ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች በተለይም ልጃገረዶችና ሴቶች በተዋበው አልባሳቸው በቡድን በቡድን\nሆነው ጣዕመ ዜማ ያለው ባህላዊ ጨዋታ እያሰሙ በኢንተር ኮንትኔንታል ሆቴል የተገኙ ታዳሚዎችን ያዝናናሉ፤ ባህሉንም ያስተዋውቃሉ፡፡\nየአማራ ሴቶች ማሕበር\nያዘጋጀው ይህ መርሐ ግብር በየዓመቱ በወርሐ ነሐሴ በተለይም ከ16 እስከ 21 የሚከበረውን የአሸንድዬ ፣ ሻደይና ሶለላ ባህላዊ\nየልጃገረዶች ጨዋታ ምክንያት በማድረግ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ የተዘጋጀ ነው፡፡ ከነሐሴ 1 ቀን ጀምሮ በክፍለ ከተማና\nበወረዳ ደረጃ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር የቆየው ይህ በዓል በትናንትናው ዕለትም የበዓሉን ዋዜማ በማስመልከት በፓናል ውይይቶችና\nበተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ በበዓሉ ላይ የተለያዩ የፌዴራልና የክልል ባለስልጣናት ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና\nየንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር እንዳወቅ አብጤ እንደገለጹት፣ የአማራ ህዝቦች ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፉ የቆዩ የበርካታ\nታሪካዊ ፣ ሃይማኖታዊ፣ ትውፊታዊና ባህላዊ እሴቶች ባለቤት መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ልጃገረዶች እንዲህ በህብረ ቀለማት ባሸበረቁ\nአልባሳቶችና ጌጣጌጦች ደምቀው የሚያከብሩት የአሸንድዬ፣ሻደይና ሶለል ጨዋታ  የአማራ ህዝብ ካሉት በርካታ መገለጫዎች መካከል አንዱ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ ይህ በዓል በአዲስ አበባ በእንዲህ\nመልክ መከበር መጀመሩም በህዝቦች ትግል የመጣው ለውጥ ውጤት መሆኑ መታወስ እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡ አሸንዳ ከሚባል የሣር ዓይነት ስያሜውን ያገኘው ይህ በዓል ለልጃገረዶች የነጻነት ማብሰሪያ፣ የውበት መግለጫ\n፣ የመተጫጫ፣ የመሪነትና የተመሪነት ጥበብ መቅሰሚያ፣ የአብሮነትና የደግነት እሴት መገለጫ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ ባህል በዋናነት\nየማንነት መገለጫ ቢሆንም አንድነትን ፣መተሳሰብን ፣መተጋገዝንና ፍቅርን ያጎለብታልም ብለዋል። የአማራ ሴቶች ማሕበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ሰብሳቢ ክብርት\nወይዘሮ ጸዳለ መኮንን በበኩላቸው የአማራ ህዝብ ተዘርዝሮ የማያልቁ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት መሆኑን በመግለጽ እነዚህን\nውብና ድንቅ ባሕሎች በተገቢው መንገድ በመንከባከብ፣ በማሳደግ፣ በመጠበቅና በማስተዋወቅ ከትውልድ ወደ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ\nተናግረዋል። የአማራ ሴቶች ማሕበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍም በህዝቦች መካከል መቀራረብ ለመፍጠር፣ አብሮነትን ለማሳደግና ለኢትዮጵያ\nህዝቦች ለማስተዋወቅ በማሰብ በዓሉ በመዲናዋ እንዲከበር መድረጉን ገልጸዋል። በዓሉን በእውቀት ላይ ተመስርቶ ለማሳደግም እንዲህ\nአይነት መሰል የፓናል ውይይቶች አስፈላጊ መሆናቸውን ገልጸዋል። በፓናል ውይይቱ ይህ ሃይማኖታዊና ባህላዊ መነሻ ያለው የልጃገረዶች\nጨዋታ በተለያዩ የአማራ አካባቢዎች የተለያየ ስያሜ እንዳለውና ማህበራዊ ፋይዳውም የጎላ እንደሆነ ተነስቷል። በውይይቱ ከተሳታፊዎች\nከተነሱ ጥያቄዎች ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች ለተመሳሳይ ተግባር የተሰጡ ሶስት ስያሜዎች በአንድ ስያሜ የሚጠቃለሉ? በበዓሉ ላይ ልጃገረዶቹን\nበተለያየ ድርጊት የሚያጅቡ ወጣቶችም በመኖራቸው በዓሉ እነሱንም እንዲያካትት ቢደረግ? የሚሉ ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል።\nበዓሉ ከዛሬ ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት በልጃገረዶች ጨዋታ ሲከበር ቆይቶ እሁድ ነሐሴ 19 ቀን\nሚሊኒየም አዳራሽ በሚደረግ ደማቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።አዲስ ዘመን ነሐሴ 16/2011ኢያሱ መሰለ ", "passage_id": "25f1382f95d3d6db67bdfb57c0fd4038" }, { "cosine_sim_score": 0.4609079658985138, "passage": "የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ባህሎቻችን ከማህበራዊ ፋይዳቸው በተጨማሪ የመስህብ ሀብትነታቸውን በማሳደግ ኢኮኖሚያዊ ፋዳቸው እንዲጎለብት የማድረግ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡\nየአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሂሩት ካሳው እንደአሸንዳ ያሉ ባህላዊ እሴቶች ከቱሪዝም ፋየዳቸዉ አንፃር ሊለሙ እንደሚገባ ጠቁመዉ ባህላዊ ክዋኔዉ ከ1980ዎቹ ዓ.ም በፊት በደቡብና ሰሜን ጎንደርም ይከበር እንደነበር መረጃዎች እንዳሉ ገልጸው በሌሎች የክልሉም ሆነ የሀገሪቱ ክፍሎች መታወቅና ያለመታወቁ ሰፊ ጥናት ያስፈልገዋል ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የአሸንዳ፣ የሻዳይና የሶለል በዓል በዋግ በሰሜን ወሎና ደቡብ ወሎ ዞኖች ከነሐሴ 16 እስከ ነሓሴ 18 በድምቀት እንደሚከበርም ገልጸዋል፡፡\nዶ/ር ሂሩት አያይዘውም በዓሉን በመጠበቅ ከትውልድ ትውልድ በማስተላለፍና በማስፋፋት ብሎም አገራዊ ሃብት በማድረግ ከተቻለም በዓለማቀፍ ቅርስነት እንዲመዘገብ በማድረግ ከማህበራዊ ፋይዳው ባሻገር ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው እንዲጎለብት ማድረግ የቢሮው ቀዳሚ ተግባር እንደሚሆን አመልክተዋል፡፡ \nእንደ ቢሮ ኃላፊዋ በማህበረሰቡ ውስጥ የመቻቻልና የፍቅር መንፈስ ከመፍጠሩም በላይ በየዓመቱ የበዓሉን አከባባር ድምቀት በመጨመር ዞን ከዞንና ክልል ከክልል ትስስር የሚፈጠርበት መድረክ ይሆናል ፡፡\nበቆየው ባህላችን ሴቶች ከጓዳ የመውጣት ዕድል ያልነበራቸው ቢሆንም፣ በእነዚህ የበዓላት ቀናት በአደባባይ ወጥተው የነጻነት ፍላጉታቸውን የሚገልጹበት ብቸኛ ቀን በመሆኑ ሴቶች በናፍቆት የሚጠብቁትና ልዩ ትርጉም ያለው ነውም ብለዋል፡፡\n በዓሉ በተለይ ያላገቡ ሴት ልጃገረዶች በመሪ ተዋናኝነት የሚተውኑት በብዙ የአካባቢያቸው ወጣት ተመልካች ዓይን የሚገቡበት፣ ተስፋን የሚሰንቁበትና መጻኤ እድላቸውን የሚያማትሩበት ዕለት በመሆኑ ለሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳለዉ ተመልክቷል፡፡", "passage_id": "b305baf39cde44eaa3ec67af6e5fb9f6" }, { "cosine_sim_score": 0.4532448947429657, "passage": "የጎንደር ከተማ ወጣቶች በአካባቢ ጽዳት የበጎ አድራጎት ሰራዎችን እያከናወኑ ነው።የጎንደር ከተማ ወጣቶች ከተማቸውን አስውበው እንግዶቻቸውን ለመቀበል ከማለዳው 12 :30 ጀምሮ የተለያዩ አካባቢዎችን እያፀዱ ይገኛሉ።ከከተማዋ የተለያዩ ተቋማት የተወጣጡ ወጣት ሰራተኞችም በጋራ ሆነው ሲያጸዱ ተመልክተናል።ወጣቶቹ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አደረጃጀት ፈጥረው ተግባራትን ለማስተባበር እና ባህላቸውን በስነ ስርዓት ለማስተዋወቅ ዝግጁ መሆናቸውንም ለአብመድ ተናግረዋል።ዘጋቢ፦ ኃይሉ ማሞ", "passage_id": "0c9fe0aafc78ae8d90e0c729db5e0899" }, { "cosine_sim_score": 0.45210063457489014, "passage": "የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ስድስት ሴቶች ያሉበትን ዘጠኝ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን ሾመ።ምክር ቤቱ የገንዘብ ሚኒስትር የነበሩትን ዶ/ር አብርሃም ተከስተን የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ያረገ ሲሆን አፈ ገባዔና ምክትል አፈጉባዔ ሰይሟል፤ ለመቀሌ ከተማም አዲስ ከንቲባ ሾሟል።በሦስት ቀናት ጉባዔው የፋይናንስ አዋጅ አፅድቋል፤ የሦስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ገምግሟል፤ የ2011 ዓ.ምን ዕቅድ ፈትሿል።ክልሉ ካሉት 17 የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ዘጠኙ ሴቶች ናቸው። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "c697dffbc640d9bbe3e4bd38f95300ff" }, { "cosine_sim_score": 0.44547462463378906, "passage": "ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በተሠራው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ዓለምአቀፍ ሽልማት መቀዳጀቷ የበለጠ ስራ እንድንሰራ አነሳስቶናል ሲሉ የክልሉ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ዶክተር እያሱ አብርሃ በበኩላቸው ሽልማቱ የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲ በአለም ደረጃ ሞዴል እየሆነ ስለመምታቱ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ሽልማቱ ወደመቐለ ከተማ ሲገባ ከትግራይ ክልል ሁሉም ዞኖች እንዲሁም የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች በተገኙበት አቀባበል ተደርጎለታል፡፡", "passage_id": "e28b555f3ce61c2f9f6d19ad29975906" }, { "cosine_sim_score": 0.41835087537765503, "passage": "አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ህብረተሰቡ በየአካባቢው የተተከሉ ችግኞችን በመንከባከብ የአረንጓዴ አሻር መርሃግብሩን ውጤታማ ማድረግ ይገባል ሲሉ ገለጹ።የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ እና ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በክልሉ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ መርሃግብር አካሂደዋል።በዚሁ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሯ ÷ ችግኞችን መትከል ብቻ ሳይሆን በዘላቂነት እንፀዲጸቁ እንክብካቤ ማድረግ ይገባል ብለዋል።ለዚህም የበጎ ፍቃደኛ ወጣቶች እና የሚመለከታቸው አካላትን በማሳተፍ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች እየተገኘን ለተተከሉ ችግኞች እንክብካቢ በማድረግ የማነቃቃት ስራ እያከናወንን እንገኛለንም ነው ያሉት ።በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ከሚገኘው ተግባር ጎን ለጎን ለችግኞች እንክብካቤ በማድረግ የዲሞክራሲ፣ የሰላም እና የልማት ጠንቅ ሊሆኑ የሚችሉ አረሞችን እየነቀልን ለመሄድ የሚያችል ተግባርን እየፈፀምን እንገኛለን ብለዋል።በተለይም በቀጣዮቹ ወቅቶች ችግኞች እንዳይደርቁ ከማድረግ አንፃር ህብረተሰቡ በየአካባቢው የተተከሉ ችግኞችን በመንከባከብ የሀገራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ውጤታማ ማድረግ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።በመርሃግብሩ ከተሳተፉት መካከል የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ሀላፊዋ ወይዘሮ አሚና አብዱልከሪም በበኩላቸው÷ ክረምቱ መጠናቀቁን በማመላከት በተለይም በቀጣዮቹ ወቅቶች የተከልናቸው ችግኞች እንዳይደርቁና የታለመላቸውን ግብ እንዲመቱ ተገቢውን እንክብካቤ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።እንደ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በበጋው የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎትም ችግኞችን የመንከባከብ ስራ በትኩረት ይሰራልም ሲሉ ተናግረዋል።በክረምት የተከላቸው ችግኞችን በዘላቂነት እንዲፀድቅ እንክብካቤ እያደረገ መሆኑን የገለፀው ደግሞ በእለቱ ከተሳተፉ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች መካከልም ከአሚር ኑር ወረዳ ነዋሪው ወጣት ስንታየሁ ተሾመ ነው።በቀጣይም እሱና ሌሎች የክልሉ ወጣቶች በአካባቢያቸው ሰላምን ከማስፈን ተግባር ጎን ለጎን ለተተከሉ ችግኞች እንክብካቤ እንደሚያደርጉመናገራቸውን ከሀረሪ ክልላዊ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "6fc027bbb93cf67cdf8ceb28e0ffab84" }, { "cosine_sim_score": 0.3976914882659912, "passage": "የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመቀሌ ከተማ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ወደ መደበኛ ስራቸው መመለሳቸውን በማስመልከት ውይይት አካሄደ፡፡በውይይቱም በመቀሌ ከተማ በሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ሲሰሩ የነበሩ በርካታ ሰራተኞች ተሳትፈዋል፡፡ሰራተኞቹም የህግ ማስከበር ዘመቻው በተካሄደበት ወቅት ከአንድ ወር በላይ በቤታቸው መቆየታቸውን ተናግረዋል፡፡ሰራተኞቹ ‘የመንግስት ሰራተኛ የህዝብ አገልጋይ እንጂ የፖለቲካ አራማጅ አይደለም’ ያሉ ሲሆን፤ ወደ መደበኛ ስራቸው ለመመለስም ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡በአሁኑ ወቅት በመቀሌ ከተማ የሚገኘው ሰላም ስራቸውን በአግባቡ ለመስራት የሚያስችል በመሆኑ ህዝብ የማገልግል ስራቸውን ለመጀመር ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል ሲል የዘገበዉ ኢዜአ ነዉ፡፡", "passage_id": "4f321c7da53aea53e828d03c4cac7ff0" }, { "cosine_sim_score": 0.39473360776901245, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰመራ ዩኒቨርሲቲ እና በዱብቲ ሆስፒታል ጉብኝት አድርገዋል።ፕሬዚዳንቷ በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት ጉብኝት ከዩኒቨርሲቲው ከተውጣጡ ሴት ተማሪወች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።በተጨማሪም በሰመራ ከተማ የሚገኘውን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት በመጎብኘት የማስፋፊያ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።በተመሳሳይ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በዱብቲ ወረዳ የሚገኘውን የዱብቲ ሆስፒታል መጎብኘታቸውን ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታልበዚህም በከተማዋ የሚገኙ ከኤች አይ ቪ/ኤድስ ጋር የሚኖሩ ዜጎች ማህበራትን እንቅስቃሴ ተመልክተዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰመራ በሚከበረው የኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን ላይ ለመሳተፍ በትናንትናው ዕለት አፋር ክልል ሰመራ ከተማ መግባታቸው ይታወሳል።", "passage_id": "f2a60dac927c44920668b03b83f8d7a3" }, { "cosine_sim_score": 0.3944023549556732, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በአዲግራት ከተማ የህወሓት ጁንታ ያደረሰውን ጉዳት ጎብኝተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የአዲግራት ከተማ ሰላም እየተመለሰ እንደሆነም ተነግሯል፡፡ኢዜአ እንደዘገበው፤ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ እና በትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ የተመራ ልዑክ በአዲግራት ዩኒቨርሲቲና በአዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ውድመት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡በጉብኝቱም የህወሓት ጁንታ ለህዝብ የማያስብ እና ከህዝብ አብራክ የወጣ የማይመስል የጥፋት ቡድን መሆኑን በመሰረተ ልማቶች ላይ ባደረሰው ጥፋት ማሳየቱ በግልጽ እንደታየ የተገለጸ ሲሆን፤ የህወሓት ጁንታ በአዲግራት ዩኒቨርሲቲ ዝርፊያ ከመፈጸም አልፎ የቀረው ንብረት ለመጪው ትውልድ እንዳያገለግል ሰባብሮ እና ከጥቅም ውጪ አድርጎ መፈርጠጡም ተነግሯል።በአዲግራት ከተማ በሚገኘው አዲስ መድሃኒት ፋብሪካም ተመሳሳይ ድርጊት የፈጸመ ሲሆን፤ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዶክተር ሙሉ ነጋ ቡድኑ በህዝብና በመንግስት ንብረት ላይ የከፋ ጉዳት ማድረሱን ጠቁመዋል፡፡ የቡድኑ የህገወጥ ድርጊት ሰለባ የነበረችው የአዲግራት ከተማ ሰላም በአሁኑ ወቅት እየተመለሰ እንደሆነም ተናግረዋል።በቀጣይ በትግራይ ክልል አጠቃላይ በህወሓት ጁንታ የደረሱ ጉዳቶች ተጠንተው ለፌዴራል መንግስት ቀርበው መፍትሄ እንዲያገኙ የሚደረግ ስለመሆኑ የተጠቆመ ሲሆን፤ የጉብኝት ልዑኩ የአካባቢውን ሰላም ለመጠበቅና የፈረሰውን የመንግስት መዋቅር መልሶ ለማቋቋም ከአዲግራት ከተማ ወጣቶች ጋር ምክክር አድርገዋል፡፡ በምክክር መድረኩ በጋራ ለመስራት የሚያስችል መግባባት ላይ ተደርሷል።አዲስ\nዘመን ታህሳስ 13/2013", "passage_id": "097a510b2f5bdaf32d9d5ecc7f0cac2c" }, { "cosine_sim_score": 0.39279913902282715, "passage": "ባሕር ዳር፡- ጥር 11/2012ዓ.ም (አብመድ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ በንግግራቸው መጀመሪያ ጎንደር ወጣቶች ለበዓሉ ድምቀት እያደርጉት ላለው ቀና ትብብር እና በጎ ፈቃደኝነት አመሥግነዋል፡፡ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ በማይዳሰስ ቅርስነት በመመዝገቡ ማግስት ጎንደር ተገኝተው በማክበራቸው መደሰታቸውንም ፕሬዝዳቷ ገልጸዋል፡፡የኢትዮጵያ ሌሎች በዓላትንም በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሠራ መሆኑን ፕሬዝዳንት ሳኅለወርቅ ተናግረዋል፡፡ የጥምቀት በዓል ከመስቀል፣ ከገዳ ሥርዓትና ፍቼ ጨምበላላ ቀጥሎ በዓለም የማይዳሰሱ ቅርስነት አራተኛ ሆኖ መመዝገቡን በመጥቀስ ‹‹የእንኳን ደስ አለን›› መልዕክትም አስተላልፈዋል፡፡ ይህ ታላቅ እርምጃ ስለኢትዮጵያና ሕዝቦቿ በጎ ገጽታ ለመገንባት ለሚደረገው ዓለም አቀፋዊ እንቅስቃሴ በጎ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "57a7a897dad07199d01675e36b4a3836" }, { "cosine_sim_score": 0.39148223400115967, "passage": "– በትግራይ ክልል በመጪው ሀምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም 12 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ቀን ለመትከል እቅድ ተይዞ ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ሙዑዝ ሀይሉ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፣ በትግራይ ክልል ሁሉም አካባቢዎች በተያዘው የክረምት ወቅት 80 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል እንክብካቤ ለማድረግ መታቀዱንና ወደስራ መገባቱን ተገልጿል። በሀገር አቀፍ ደረጃ ሀምሌ 22 ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ለተያዘው እቅድ ክልሉ የራሱን ድርሻ ለመወጣት በእለቱ 12 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ። እያንዳንዱ ወረዳ የራሱን እቅድ በማዘጋጀትና የቦታ ልየታን ያጠናቀቀ ሲሆን በእለቱ በሚከናወነው የችግኝ ተከላም አርሶ አደሮች፣ ተማሪዎች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች፣ የስፖርት ማህበራትና ክለቦች፣ የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። ስራው ወጥነት ባለው መልኩ በታቀደው ልክ ለመፈፀም ከሁሉም ወረዳዎች ጋር የአንድ ቀን ምክክር ተደርጎ የመተግበሪያ እቅዱ ወደታች እንዲወርድ የተደረገ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ሙዑዝ፣ ችግኞቹ የሚኖራቸውን ስነ ምህዳራዊጠቀሜታ ለህብረተሰቡ በማስገንዘብ በባለቤትነት እንክብካቤ እንዲደረግ መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል። ችግኞችን መትከል ብቻም ሳይሆን እንዲፀድቁ አስፈላጊውን ሁሉ እንክባቤ እያደረግን ነው ያሉት አቶ ሙዑዝ ለዚህም ከዝናብና ውሃ አቅርቦት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመፍታት የውሃ ማቆር ስራዎችን በመስራት ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።በክልሉ የክረምት የችግኝ ተከላ ፕሮግራሙ ማጠናቀቂያ የሚሆነው የሀምሌ 22ቱ ፕሮግራም ሲሆን\nየሚተከሉ ችግኞች ወደ ደን ሀብትነት ተቀይረው ለኢኮኖሚው እድገት የራሳቸውን ድርሻ እንዲወጡ ለማድረግ ህብረተሰቡ ችግኞቹን በበጋ ወራት ውሃ በማጠጣትና ከእንስሳት ንክኪ በማራቅ ለአካባቢያዊ እንክብካቤ ስራው የራሱን ድርሻ እንዲወጣ ዳይሬክተሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።በክረምቱ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 4 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ ተይዞ ስራው እየተከናወነ ሲሆን በመጪው ሀምሌ 22 ቀን2011 ዓ.ም ደግሞ በአንድ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ውጥን መያዙ ይታወቃል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 11/2011", "passage_id": "9dd72be9f802cbdc6dd863db1816b7a4" }, { "cosine_sim_score": 0.3913131058216095, "passage": "የመስቀል የደመራ በዓል የኮሮናስርጭትን ታሳቢ ባደርገ መልኩ በአስመራ ተከብሯል። የመስቀል የደመራ በዓል የተወሰኑ የሃይማኖት መሪዎችና አባቶችህ ብቻ በተገኙበት ትናንት እሁድ በአስመራ ተከብርዋል። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በበዓሉ መገኘት ያልቻሉ ሰዎች ከደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን የተካሄደውን የአባበር ሥርዓት በኤርትራ ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ከየቤታቸው ተከታትለውታል።።\n", "passage_id": "2e62ba33509c7f0feb1dc25222cf97ce" }, { "cosine_sim_score": 0.3882497549057007, "passage": "በትናንትናው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የጀመሩት ደደቢቶች የግራ መስመር ተከላካዩ ዳዊት ዕቁበዝጊን አስፈርመዋል።ያለፈውን የውድድር ዓመት በአክሱም ከተማ ያሳለፈው ተጫዋቹ ከዚህ ቀደም ወልዲያ እና መቐለ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሲያድጉ የቡድኖቹ አባል የነበረ ሲሆን ከአሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት ጋርም ለአራተኛ ጊዜ በድጋሚ የሚሰራ ይሆናል።ከተጠቀሱት ክለቦች በተጨማሪ በወልዋሎ የተጫወተው የመስመር ተከላካዩ የደደቢት ስድስተኛ ፈራሚ ሲሆን የአሰልጣኙ ቀዳሚ ምርጫ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።", "passage_id": "1a006dee90c6a1d45c0f6924df172db4" } ]
03f59ab317ffe5a3adf97c5f01ae6132
a65963efea008799304d0a58c35de08b
ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልእኮ በብቃት ማስፈም እንዲችል አዋጅና ደንቦችን የሚያሻሽል ረቂቅ አዘጋጀ
የፌዴራል የስነምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የተሰጠውን ተልእኮ በብቃት ማስፈም እንዲችል አዋጅና ደንቦችን የሚያሻሽል ረቂቅ አዘጋጅቷል፡፡አዲስ በመዘጋጀት ላይ ካለው የከፍተኛ መንግሥት ባለስልጣናት የስነ ምግባር ደንብ በተጨማሪ በሀብት ማሳወቅና ማስመዝገቢያ እንዲሁም የስነምግባር መኮንኖች አሰራርን ለመወሰን በወጣው ደንብ ላይ ረቂቅ ማሻሻያዎች መዘጋጀታቸውን ኮሚሽኑ ገልጿል።ኮሚሽኑ የባለፈውና የቀጣይ በጀት አመቱን እቅድና አፈጻጸም አስመልክቶ በጋራ ከሚሰሩ የጸረሙስና ጥምረት አካላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሀብት ማስመዝገብ ላይ ያለው አፈጻጸም ደካማ መሆኑ በመድረኩ ተነስቶ ተገምግሟል።ኮሚሽኑ በስሩ የምርመራና አቃቤ ህግ ስራን አቀናጅቶ አለመስራቱ  ውጤታማ እንዳይሆን  አድርጎታል ተብሏል፡፡በሌላ በኩል ሙስና በሃገሪቱ ያለበትን ደረጃ ለማወቅ ያስችላል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት 3ኛው ሃገር አቀፍ የሙስና ቅኝት  ጥናት መጀመሩን  ኮሚሽኑ አስታውቋል።ከዚህ በተጨማሪም ሀገራዊ የፀረ ሙስና ፖሊሲና ስትራቴጂ የዝግጅት ሂደት መጀመሩንም ነው ኮሚሽኑ የገለፀው።የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አየልኝ ሙሉዓለም እንዳሉት የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅን ጨምሮ ተቋማዊ የውስጥ አሠራርን የተመለከቱ መመሪያዎች ተዘጋጅተው ውይይት እየተደረገባቸው ነው።ብልሹ ስነ ምግባርንና ሙስናን የመዋጋቱ ስራ በተቋማዊ አደረጃጀት ብቻ የሚሳካ ባለመሆኑ የህብረተሰቡንና የሚመለከታቸው አካላትን የተቀናጀ ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሠራ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32663/
[ { "cosine_sim_score": 0.542375385761261, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተቋቋመበት አላማ አንፃር የተጣለበትን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።ምክር ቤቱ በስብሰባው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የ2012 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን አድምጧል።ሪፖርቱን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ፥ ኮሚሽኑ ከተቋቋመ 15 ዓመታትን ቢያስቆጥርም ከዚህ ቀደም በነበሩ ፖለቲካዊ እና ተያያዥ ምክንያቶች የሚጠበቅበትን ሃላፊነት በተገቢው መንገድ እየተወጣ አለመሆኑን አስታውሰዋል።ችግሩን ለመቅረፍም በአሁኑ ወቅት ኮሚሽኑን በአዲስ መልክ የማዋቀር እና የማደራጀት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።በዚህ መሰረት የተቋሙን አቅም እና ውስንነቶች እንዲሁም የሚስተዋሉ የህግ ማዕቀፍ ክፍተቶች እና ውስንነቶችን ማሻሻል የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት መደረጉን በሪፖርታቸው አመላክተዋል።የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ከወጣ 20 ዓመት በላይ ያለፈው መሆኑን ያስታወሱት ኮሚሽነሩ፥ አዋጁን አሁን ከምንገኝበት ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታ አንፃር ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።የሚዘጋጀው የማሻሻያ አዋጅም በተባበሩት መንግስታቱ ድርጅት በሚታወቀው እና የሁሉም ሀገራት ሰብዓዊ መብት ተቋማት በሚመሩበት ዓለም አቀፋዊ መርህ የሚቃኝ መሆኑንም አብራርተዋል።የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት አላማ አንፃር የተጣለበትን ሃላፊነት በተገቢው ሁኔታ ለመወጣት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አዋጁን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።አዋጁ በሰው የመነገድ፣ ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር እና በህገ ወጥ መንገድ ለስራ ወደ ውጭ ሀገር መላክ ወንጀል፥ በዜጎች አካል፣ ህይወት እና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ እና ለሰብዓዊ መብት ጥሰት መከላከል የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።ከዚህ ባላፈም ወንጀሉን ለመከላከል፣ ወንጀል ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ፣ የተጎጂዎች ጥበቃና መልሶ ማቋቋም በተለይም ለወንጀሎቹ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደርግና የተጎጂዎችን ዕድሜ፣ ጾታና ልዩ ፍላጎት ያማከለ ስራ መስራት እና ዓለም አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑ ተመላክቷል።በአወል አበራ", "passage_id": "dfebd2a860b0ee0a168013cd2566c755" }, { "cosine_sim_score": 0.5404486656188965, "passage": "ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ማኅበረሰባዊና ፖለቲካዊ ግጭቶች ምክንያት በሕዝቦች መካከል የተደራረቡ የቁርሾ ስሜቶችን ለማከም፣ እውነትና ፍትሕ ላይ መሠረት ያደረገ ዕርቅ እንዲወርድ የሚሠራ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ሐሙስ ኅዳር 20 ቀን 2011 ዓ.ም. ለፓርላማ ቀረበ። ኮሚሽኑን ለማቋቋም ያስፈለገው በተለያዩ የታሪክ አጋጣሚዎች የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ሌሎች በደሎች ተጠቂ የሆኑ ወይም ተጠቂ ነን ብለው የሚያምኑ ዜጎች፣ በደላቸውን የሚናገሩበትና በደል ያደረሱ ዜጎች ላደረሱት በደል በግልጽ በማውጣት ይቅርታ የሚጠይቁበት መንገድ በማበጀትና ዕርቀ ሰላም በማውረድ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መሆኑን ረቂቁ ይገልጻል። የኮሚሽኑ ሰብሳቢ፣ ምክትል ሰብሳቢና አባላት በጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅራቢነት በፓርላማ የሚሾሙ ሲሆን፣ ኮሚሽኑም ገለልተኛ ሆኖ እንዲቋቋም እንደሚደረግና በኃላፊነት የሚቆየውም ለሦስት ዓመታት እንደሚሆን ረቂቁ ያስረዳል።ፓርላማው ረቂቁን ከተመለከተ በኋላ በደል የፈጸመ እንዴት በበጎ ፈቃድ ሊገኝ ይችላል? ከፖሊስና ከዓቃቤ ሕግ ሥልጣናት ጋር አይጋጭም ወይ? የሚሉ ጥያቄዎች በዝርዝር እንዲታዩ ለውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። በተመሳሳይ የማንነትና የወሰን አስተዳደር ኮሚሽን ለማቋቋም ሌላ ረቂቅ አዋጅ  ለፓርላማው ቀርቧል። የፓርላማው አባላት በዚህ ረቂቅ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ በዋነኝነት ያነሱት ጥያቄ፣ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን ጋር ይቃረናል የሚል ነው፡፡ ይህም አዋጅ ለዝርዝር ዕይታ ለቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል። ", "passage_id": "ed006ba0d9cd400a39761a697f0c9a77" }, { "cosine_sim_score": 0.5341392755508423, "passage": "የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ከጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የደረሱትን ከአስተዳደር ወሰኖች፣ ራስን በራስ ከማስተዳደርና ከማንነት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን የመለየት ሥራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡‹‹ከጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ በሁሉም መልኩ የደረሱን ጥያቄዎች አሉ፤›› ያሉት የኮሚሽኑ ምክትል ሰብሳቢና ምክትል ኮሚሽነር ኡስታዝ አቡበከር አህመድ፣ ‹‹ከደረሱን ጥያቄዎች መካከል እኛን የሚመለከቱና የማይመለከቱን አሉ፡፡ ልየታውን ካበቃን በኋላ ዝርዝሩን በቅርቡ ይፋ እናደርጋለን፤›› ብለዋል፡፡ኮሚሽኑ የተቋቋመበትን የአስተዳደር ወሰን፣ የማንነትና ራስን በራስ የማስተዳደር ውዝግቦችን ወደ መፍታት እንዲሸጋገር እንዲቻለው አባላቱን በአራት ንዑሳን ኮሚቴዎች አደራጅቶ ወደ ሥራ እንደገባ አስታውቋል፡፡ ንዑሳን ኮሚቴዎቹ የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮች፣ የማንነት ጉዳዮች፣ ራስን በራስ ማስተዳደርና አማራጭ የፖሊሲ ሐሳብ የሚያፈልቅ ተብለው መደላደላቸውን የገለጹት ኮሚሽነሩ ጣሰው ገብሬ (ዶ/ር) ናቸው፡፡     ‹‹አንድነትን የሚያስጠብቅና ልዩነትን የሚያከብር ጥናት ነው የምናደርገው፤›› ያሉት ኮሚሽነሩ፣ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ከተመረጠ በኋላ ጥናት ወደ ማድረግ እንደሚገባ፣ ለተነሳው ጥያቄም በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ምክረ ሐሳብ  እንደሚያቀርብ ገልጸዋል፡፡ ከተቋቋመ አራት ወራት ያስቆጠረው ኮሚሽኑ የአስተዳደር ወሰን፣ የማንነትና ራስን በራስ ከማስተዳደር ጋር የተያያዙ በሕዝቦች እኩልነትና ፈቃድ ላይ የተመሠረተ አንድነት ሥር እንዲሰድና እንዲዳብር ለማድረግ ሊወስዱ ስለሚገባቸው ዕርምጃዎች፣ አስተዳደራዊ ወሰኖች በቀጣይነት የሚወሰኑበትንና የሚለወጡበትን መንገድ በተመለከተ አግባብነት ያላቸውን ሕገ መንግሥታዊ መርሆዎች ያገናዘበ ሥርዓት እንዲዘረጋ፣ ወይም የሕግ ማሻሻያ እንዲዘረጋ ጥናት በማድረግ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤትና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክረ ሐሳብ የማቅረብ፣ ጎልተው የወጡና በፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና በፌዴራል መንግሥት የሚመሩለትን የአስተዳደራዊ ወሰን ውዝግቦችን መርምሮ የውሳኔ ሐሳብ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የማቅረብ፣ ከአስተዳደራዊ ወሰኖች ጋር በተያያዘ የተነሱ ግጭቶችን ፈትቶ፣ በአጎራባች ክልሎች መካከል ያለው መልካም ግንኙነት የሚታደስበትን መንገድ የማመቻቸት፣ አስተዳደራዊ ወሰኖችና አካባቢያቸው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነባቸው የልማትና የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሄድባቸው እንዲሆኑ፣ አስተዳደራዊ ወሰኖችን የተመለከተ የፖሊሲ ማዕቀፍ የማመንጨትና መሰል ተግባራትን እንዲያከናውን ኮሚሽኑ በአዋጅ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ ኮሚሽኑ በ2012 ዓ.ም. መሬት ላይ የወረደ ሥራ ለማከናወን ዝግጁ መሆኑም ተገልጿል፡፡ 41 አባላት ያሉት ኮሚሽኑ የተጣሉበትን አገራዊ ኃላፊነቶች ለመወጣት የሰው ኃይል የማሟላት ሥራ ማከናወኑን፣ በተፈቀደለት 4.08 ሚሊዮን ብር መሠረታዊ የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን ማሟላቱን ማክሰኞ ጳጉሜን 5 ቀን 2011 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "13229dbbc29191f44e9cb26b3b10421a" }, { "cosine_sim_score": 0.5217921137809753, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል። የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ነው። በዚህም በህግ፣ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበ ረቂቅ አዋጅን ጨምሮ ሌሎች አጀንዳዎችን ተመልክቷል።  የቋሚ ኮሚቴው ተወካይ አቶ አበበ ጎዴቦ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አስመልክተው ባቀረቡት ሪፖርት፥ የሽብር ድርጊት በሰው ህይወት፣ አካል እና ስነ ልቦና እንዲሁም ንብረትና ማህበራዊ መስተጋብር ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ተጽእኖ አብራርተዋል። ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ ከጠቅላይ ዓቃቤ ህግ የስራ ሃላፊዎች፣ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተውጣጡ የፍትህ አካላት፣ ከህዝብ እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ዝርዝር ውይይት ማድረጉን አንስተዋል።  በዚህም ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ መሰጠቱን እና ለረቂቅ አዋጁ ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦች መገኘታቸውን አውስተዋል። ረቂቅ አዋጁ መንግስት የህዝብን ሰላምና ደህንነት ከሽብር ድርጊት እንዲጠብቅ፣ ጠንካራ የቅድመ መከላከልና ቁጥጥር ስራዎችን እንዲሰራና አጥፊዎች ላይ ተመጣጣኝ ቅጣት የሚያሰጥ ጠንካራ የህግ ማዕቀፍ በመዘርጋት እንዲተገብር የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል። የመንግስት አካላት የግለሰቦችን መብትና ነፃነት ከደፈሩ ተጠያቂነት የሚያስከትልባቸውና የሽብር ወንጀል ተጠቂዎች የሚካሱበትንና የሚቋቋሙበትን ስርዓት የሚፈጥር እና ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ አዎንታዊ ሚና የሚጫወት ህግ እንደሚሆንም ጠቁመዋል።ሀገሪቱ የምትገኝበት ቀጠና ለሽብር ድርጊት የተጋለጠ በመሆኑና ከውስጥም ከውጭም ስጋቶች በመኖራቸው መንግስት ወንጀሉን እንዲከላከልና እንዲቆጣጠር የሚያስችለው የህግ ማዕቀፍ እንዲኖረው ቋሚ ኮሚቴዎቹ እንደሚፈልጉ በውሳኔ ሃሳባቸው አመልክተዋል። የምክር ቤቱ አባላትም የቀረበውን ሪፖርት በተመለከተ መስተካከል ይገባቸዋል ያሏቸውን ሃሳቦች አቅርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል። በመጨረሻም ምክር ቤቱ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1176/2012 በአንድ ድምጸ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ አጽድቋል። በተጨማሪም ምክር ቤቱ በዛሬ መደበኛ ስብስባው የቀረቡለትን ስድስት ረቂቅ አዋጆች በመመርመር ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ለዝርዝር እይታ መርቷል። የፌደራል መንግስት ፕሮጀክቶች አስተዳደርና አመራር ስርዓትን ለመደንገግ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፣የሜርኩሪ ንጥረ ነገር ችግር ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተዘጋጀው የሚናማታ ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፣ ዓይነ ስውራን ለንባብ የእይታ ችግር ላለባቸው እና በመደበኛ የንባብ ስልት ለማንበብ አካላዊ ችግር ላለባቸው ሰዎች የቀለም ጽሁፍ ህትመት ስራዎችን ተደራሽነት ለማመቻቸት የወጣው የማራካሽ ስምምነት ረቂቅ አዋጅ ከእነዚህ መካከል ናቸው። እንዲሁም በኢትዮጵያና በኳታር መንግስት መካከል የተፈረመውን የኢንቨስትመንት ማስፋፋት እና ጥበቃ ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ፣ በአፍሪካ ህዝቦች እና ሰዎች መብቶች ቻርተር የአፍሪካ አረጋውያን መብቶች ፕሮቶኮል ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅና በአገር ውስጥ የተፈናቀሉ ሰዎችን ጥበቃና ድጋፍ ለማድረግ የአፍሪካ ካምፓላ ስምምነትን ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ አስተያያት ተሰጥቶባቸውና በምክር ቤቱ አባላት በሙሉ ድምጽ ተወስነው ለዝርዝር እይታ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች የተላኩ ረቂቅ አዋጆች ናቸው።", "passage_id": "7938b0c9b76b06c7507e289eeeb7807a" }, { "cosine_sim_score": 0.5072224140167236, "passage": "ተጠሪነቱን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ፓርላማ የሚያሸጋግር ረቂቅ ቀርቧልየፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን እስከ በ2008 ዓ.ም. ድረስ ተሰጥተውት የነበሩ  የሙስና ወንጀልን የመመርመርና ክስ የመመሥረት ኃላፊነቶች  እንዲመለሱለት፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቤቱታውን አቀረበ።ኮሚሽኑ  ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት እንደ ዋንኛ መሣሪያ የነበሩ በተለይም የሙስና ወንጀልን የመመርመርና ተጠርጣሪ ላይ ክስ የመመሥረት ኃላፊነቶች፣ በ2008 ዓ.ም. በአዋጅ ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና ለፌዴራል ፖሊስ በመሰጠቱ ምክንያት ተቋሙን ጥርስ የሌለው አንበሳ እንዳደረገው ተጠቁሟል።ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም የነበሩት ኃላፊነቶች እንዲቀሩ በመደረጉ የነበረውን ተደማጭነቱን ከመቀነስ ባለፈ፣ ጀምሯቸው የነበሩ የክስና የምርመራ ሥራዎች ሳይቋጩ በመቅረታቸው፣ አሁን ሊኖረው የሚገባው ቁመና ላይ እንዳይገኝ እንዳደረጉት የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽነር አቶ ፀጋ አራጌ ለሪፖርተር አስረድተዋል።ኮሚሽኑ ሦስት ዋና ዋና ዓላማዎችን ይዞ መቋቋሙን የገለጹት ኮሚሽነሩ በተለይም  የሥነ ምግባር ግንባታ፣ የቅድመ ሙስና መከላከልና ከእነዚህ አልፎ የሚመጣውን በሕግ መከላከል ተግባር የነበረ ቢሆንም፣ ከኮሚሽኑ ያላግባብ  እንዲቀማ መደረጉን ተናግረዋል።ይሁን እንጂ ሦስተኛውን ኃላፊነት በመነጠቁ  በአገር አቀፍ ደረጃ የሚደረገውን የሙስና ትግል  ውጤታማ ማድረግ እንደተሳነ፣  መንግሥትም  አስፈላጊውን ጥናት አድርጎ  እንዲመልስላቸው መጠየቃቸውን ተናግረዋል፡፡ ከሰሞኑ ኮሚሽኑን እንደ ገና በማቋቋም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የነበረውን ተጠሪነት፣ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማድረግ የሚያሻሽለው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት ተደርጓል።የምክር ቤቱ የሕግና ፍትሕ ቋሚ ኮሜቴ በረቂቅ አዋጁ ላይ ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ጥር 5 ቀን 2012 ዓ.ም. ውይይት  አካሂዷል።በውይይቱ የተሳተፉት ፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ አቶ የምሥራች ከተማ፣ ኮሚሽኑ እስከ 2008 ዓ.ም. ድረስ  የነበረው ሥልጣንና ኃላፊነት  በተለይም ጥቆማ መቀበል፣ ምርመራ ማድረግ፣ ክስ መመሥረት፣ ንብረት ማስመለስና እስከ መውረስ ድረስ የሚያሠራውና የተደራጀ እንደነበር ገልጸዋል።ይሁን እንጂ እነዚህ ሥልጣንና ኃላፊነቶች በመውሰዳቸው፣ በኮሚሽኑ ግርማ ሞገስና ትግሉ  ላይ ጥላ እንዳጠላበት በግልጽ መመልከት ይቻላል ብለዋል።ኮሚሽኑ ራሱን ችሎ አገራዊ የፀረ ሙስና ትግሉን በመሪነት እንዲቀጥል የማይደረግ ከሆነ፣ አሁን ተሻሽሎ በወጣው ረቂቅ አዋጅ እነዚህ ኃላፊነቶች ካልተመለሱ ምንም ዓይነት መሻሻል አይኖረውም ብለዋል።አቶ የምሥራች አክለውም እነዚህ ኃላፊነቶች ካልተመለሱ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግም ሆነ የፌዴራል ፖሊስ፣  ለሙስና ከባለቤቱ የበለጠ ለወንጀሉ ትኩረት እንደማይሰጡና የሚቀርቡ ጥቆማዎች መስመራቸውን ጠብቀው እንደማይሄዱ አስረድተዋል።ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ተስፈዬ ዳባ፣  ለኮሚሽኑ ተሰጥተው የነበሩት የምርመራና ክስ የመመሥረት ኃላፊነትና ሥልጣን  ከመጀመሪያም ከተቋሙ የተወሰደበት መንገድ አግባብና ትክክል አልነበረም ብለዋል።በወቅቱ ኮሚሽኑ ድፍረት አብዝቶ ይደፈራሉ ተብለው  የማይታሰቡ አመራሮችንና ጄኔራሎችን መነካካትና መመርመር በመጀመሩ እንደነበር አስታውሰው፣ አሁን እንደሚወሳው ቀላል ጉዳይ አልነበረም ሲሉ ተናግረዋል።ቢሮዎች ተሰብረው መረጃ ተወስዶ የጠፋበት ጊዜ እንደነበር የጠቆሙት ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ፣ ተቋሙ እጁ ተጠምዝዞ ኃላፊነቱ መወሰዱን ገልጸዋል።ይሁን እንጂ አሁን ተሻሽሎ የመጣው ረቂቅ አዋጅ ከኢንዶኔዥያ አሠራር  ልምድ በመውሰድ የተዘጋጀ እንደሆነ አቶ ተስፋዬ ተናግረዋል።", "passage_id": "b72b8e9ba79f0d068004bd7f8a162c02" }, { "cosine_sim_score": 0.5046703815460205, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሂዷል።ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባውም የተለያዩ አጀንዳዎችን ተመልክቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል።ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የተጓደሉ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመትን የተመለከተ ሲሆን፥ በዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የቀረቡለትን የተጓደሉ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላትን ለማሟላት አምስት አባላቶችን ሹመት አጽድቋል።በዚህም መሰረት ሬቭናንድ ደረጀ ጀምበሩ፣ አቶ ደመላሽ ያደቴ፣ ዶክተር እዝራ አባተ፣ ወይዘሮ ፋጡማ ሀሴ እና ጋራድ ኩልሜ መሃመድ በተጓደሉ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላትን ምትክ ተሹመዋል።ሹመታቸው የፀደቀው አምስቱ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላትም በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈፅመዋል።ምክር ቤቱ በመቀጠልም የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአፍሪካ ሕብረት ሰንደቅ ዓላማ፣ መዝሙር እና የአፍሪካ ቀን ረቂቅ አዋጅ በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ተመልክቷል።በዚህም ረቂቅ አዋጁ ላይ የተወያየው ምክር ቤቱ የአፍሪካ ሕብረት ሰንደቅ ዓላማ፣መዝሙር እና የአፍሪካ ቀን አዋጅን አጽድቋል።ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ እና በጂቡቲ ሪፐብሊክ መካከል የተደረገውን በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የፍትሕ ትብብር ስምምነት እንዲሁም በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ መስጠት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ ረቂቅ አዋጆችንም ተመልክቷል።ረቂቅ አዋጆቹ ላይ የተወያየው ምክር ቤቱ ከጂቡቲ ሪፐብሊክ ጋር የተደረገውን በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የፍትሕ ትብብር ስምምነት እንዲሁም በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ መስጠት ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን አጽድቋል።በተመሳሳይ ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ መንግስት እና በሩዋንዳ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል የተደረገውን በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የፍትሕ ትብብር ስምምነት በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን አሳልፎ መስጠት ስምምነት ረቂቅ አዋጆችንም ተመልክቷል።ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጆቹ ላይ ከተወያየ በኋላም አፅድቋቸዋል።የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የእቃዎች ሽያጭ ውሎች ስምምነት ረቂቅ አዋጅንም የተመለከተው ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ አጽድቆታል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ የማዕድን ሥራዎች አዋጅን ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን እንዲሁም የልዩ የመንግስት ዕዳ ሰነድ ረቂቅ አዋጅን ተመልክቶም ማጽደቁ ታውቋል።በኢትዮጵያና በኳታር መንግስት መካከል የተፈረመውን የኢንቨስትመንት ማስፋፋት እና ጥበቃ ስምምነት ረቂቅ አዋጅን በኢትዮጵያ እና በአለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ለበረሃ አንበጣ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጅንም አጽድቋል።እንዲሁም ለኮሮና ቫይረስ አስቸኳይ ጊዜ ምላሽ እንዲያግዝ ለሁለተኛው የኢትዮጵያ የእድገትና ተወዳዳሪነት የልማት ፖሊሲ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ በኢትዮጵያ መንግስት እና በአለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ማጽቀዱ ነው የተገለፀው።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "b576b4bebc77998f10f6575cd3c372f3" }, { "cosine_sim_score": 0.498151034116745, "passage": "በኢትዮጵያ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች አስተዳደር አዋጅ በ2004ዓ.ም ቢወጣም፤ ደንብና መመሪያ ስላልነበረው በስራ ላይ ማዋል እንዳልተቻለ ይታወቃል። የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽንም ችግሩን ለመቅረፍ መመሪያውን በረቂቅ ደረጃ ያዘጋጀ ሲሆን፤ የሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል። በ1990ዓ.ም\nየወጣው የኢትዮጵያ ስፖርት\nፖሊሲ፤ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ\nማከናወን የዜጎች መብት\nመሆኑን ይጠቁማል። በመሆኑም\nህብረተሰቡ በሚኖርበት፣ በሚማርበትና በሚሰ ራበት\nአካባቢ በስፖርት እንቅስቃሴ\nተሳታፊ የሚሆንበትን ሁኔታ\nማመቻቸትና ለዚህ ዓላማም\nየስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች\nእንዲስፋፋ ማድረግ አስፈላጊ\nነው። በዚህ መሰረትም በአሁኑ\nወቅት በመላ ሀገሪቷ\nየስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎች\nበተለያየ ደረጃ በስፋት\nበመገንባት ላይ ይገኛል።\nይሁን እንጂ የማዘውተሪያ ሥፍራዎቹ ወጥ\nበሆነ መንገድ እንዲተዳደሩ እየተደረገ አይደለም።\nአንዳንድ ማዘውተሪያዎች በስፖርት\nምክር ቤት እየተዳደሩ\nየራሳቸውን ገቢ ሲያመነጩ፤\nሌሎች ደግሞ በመንግስት\nመዋቅር እንዲሁም ባስገነቧቸው ተቋማት ሥር\nነው የሚገኙት። የማዘውተሪያ ስፍራዎቹ ወጥ\nበሆነ መንገድ እንዲተዳደሩ እንዲሁም የባለቤትነት መብት እንዲኖራቸው የመተዳደሪያ አዋጁ\nቢወጣም አዋጁን ተግባራዊ\nለማድረግ ደንብና መመሪያ\nባለመዘጋጀቱ እንዲሁም ለአስፈጻሚ\nአካላት በቂ ግንዛቤ\nባለመፈጠሩ የስፖርት ማዘውተሪያ\nየነበሩ ስፍራዎች ለሌላ\nዓላማ እየዋሉ ይገኛሉ።\nይህ መሆኑ ደግሞ\nበህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ\nቅሬታ መፍጠሩን እና\nአሉታዊ ተጽእኖም ሲፈጥር\nመቆየቱን ኮሚሽኑ በድረገጹ\nአስነብቧል። የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን\nችግሩ እልባት እንዲያገኝና ህብረተሰቡም በቂ\nየማዘውተሪያ ስፍራዎችን በማግኘት\nጤንነቱን እንዲጠብቅ፣ ሀገሪቷ\nከስፖርት የምትጠብቀውን ውጤት\nእንድታገኝ እንዲሁም የስፖርት\nማዘውተሪያ ስፍራዎች በቂ\nጥበቃ እንዲኖራቸው አዋጁን\nተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል\nረቂቅ ደንብ በማዘጋጀት\nበአዳማ ከተማ ለውይይት\nማቅረቡ ታውቋል። በውይይቱ ላይ የህዝብ\nተወካዮች ምክር ቤት\nማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ\nኮሚቴ፣ ከክልል አስተዳደር\nጽህፈት ቤት፣ ከክልል\nምክር ቤት ማህበራዊ\nዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ\nአባላት፣ ከክልል የገጠርና\nከተማ ልማት አስተዳደር\nቢሮ ኃላፊዎች፣ ከከተማ\nልማት ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ፣ ከፍትህ\nእና መሬት አስተዳደር\nየሚመለከታቸው ባለሙያዎች፣ የክልል\nስፖርት ኮሚሽን እና\nየስፖርት ማህበራት አመራሮች\nተሳታፊዎች ሆነዋል። በመድረኩ ላይ ንግግር\nያደረጉት የኢፌዴሪ ስፖርት\nኮሚሽን ኮሚሽነር ርስቱ\nይርዳ፤ የስፖርት ማዘውተሪያ\nስፍራዎችና መዝናኛ ቦታዎች\nአልፎ አልፎ እንደ\nአላስፈላጊ እና ትርፍ\nአድርጎ የማየት እንዲሁም\nበሰበብ አስባቡ ለሌሎች\nአገልግሎቶች እንዲውሉ የማድረግ\nዝንባሌዎች የሚታይ በመሆኑ\nበአርቆ አሳቢነትና በሰለጠነ\nአስተሳሰብ መምራት የሁሉም\nየጋራ ኃላፊነት ነው\nማለታቸውም ተጠቅሷል። እንደ ኮሚሽነሩ ገለጻ ረቂቅ አዋጁ በባለ ሙያዎች ከተገመገመና ሃሳብ ከተሰጠበት በኋላም ወደ ሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚመራ ይሆናል። ጸድቆ ወደ ሥራ ሲገባም፤ የይዞታ ማረጋገጫ ባለማግኘታቸው በርካታ ህብረተሰብ የሚሳተፍባቸውና ስመ ጥር ስፖርተኞችን ያፈሩ ታዋቂ ማዘውተሪያዎች ለግል ባለ ሃብቶችና ሌሎች ግንባታዎች ተላልፈው ሲሰጡ የነበረውን አሰራር ያስቀራል። የማዘውተሪያ ሥፍራዎች ከተገነቡ በኋላ፤ ለመጠበቅ፣ ለማደስ፣ ለማስፋፋት እንዲሁም ለማልማት የመንግሥት በጀት መጠበቅ ይቀራል። ረቂቅ አዋጁ የራሳቸውን ገቢ ማመንጨት እንዲችሉ የሚያደርግና በዚህ ረገድ ያለውን ችግር እንደሚፈታም ተስፋ ተጥሎበታል።አዲስ ዘመን መጋቢት 26/2011 ብርሃን ፈይሳ", "passage_id": "657f707a24995c07c02d603c535134af" }, { "cosine_sim_score": 0.4724935293197632, "passage": "የትግራይ ክልል የራሱን የምርጫ ኮሚሽን ለማቋቋም የሚያስችለው አዋጅ እንዲሁም የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ አዘጋጅቶ ለውይይት ማቅረቡን ቢቢሲ ያገኘው መረጃ አመለከተ።በአገሪቱ በዚህ ዓመት ማብቂያ ላይ ሊካሄድ ታቅዶ ባለው የወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ምርጫው ወደ ሌላ ጊዜ እንዲዘዋወር ቢወሰንም የትግራይ ክልል ግን ስድስተኛውን ዙር ምርጫ ለማካሄድ እንደወሰነ ማሳወቁ ይታወሳል። በዚህም በክልሉ ለማካሄድ ዕቅድ ከተያዘለት ክልላዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ሁለት የሕግ ረቂቅ ሰነዶች ተዘጋጅተው ማክሰኞ ሰኔ 23/2012 በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ለመወየያያት ቀጠሮ መያዙን ለማወቅ ተችሏል።ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ምክክር ከሚደረግባቸው ረቂቅ ሰነዶች አንዱ የምርጫና የምርጫ ሥነምግባር ረቂቅ አዋጁ 130 አንቀጾችን የያዘ ነው ተብሏል።ሁለተኛው ሰነድ ደግሞ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የምርጫ ኮሚሽን ለማቋቋም ለማደራጀት እንዲሁም ስልጣኑንና ተግባሩን ለመወሰን የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ ነው።ይህ አዋጅ 33 አንቀጾችን የያዘና 27 ገጾች ያሉት ሰነድ መሆኑን ቢቢሲ ያገኘው መረጃ ያሳያል።በኢትዮጵያ የአገራዊ ምርጫ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ነሐሴ ወር ላይ የነበረ ቢሆንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከሰት ጋር ተያይዞ ማካሄድ እንደማይችል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል።ምርጫው ወደ 2013 ዓ.ም ሲራዘም ተቃውሟቸውን ካሰሙ አካላት መካከል የትግራይ ክልል አንዱ ሲሆን በክልሉ ወቅቱን ጠብቆ ምርጫ ለማካሄድ መወሰኑን በማስታወቅ ለምርጫ ቦርድ ጥያቄ አቅርቦ ነበር።ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የክልሉን ጥያቄ ውድቅ ካደረገ በኋላ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትግራይ ክልል ለማካሄድ የጠየቀውን የክልላዊ ምርጫ ለማስፈጸም የሚያስችለው ሁኔታ የለም ቢልም፤ የትግራይ ክልል የሚያቋቁመው አካል ምርጫውን እንደሚያስፈጽም የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አማኑኤል አሰፋ ለቢቢሲ በወቅቱ ገልፀዋል።ይህንንም ተከትሎ በትግራይ ክልል 6ኛው ምርጫ እንዲካሄድ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ሦስት የፖለቲካ ድርጅቶች ተሳታፊ የሚያደርጋቸው የጋራ ምክር ቤትና የምርጫ ተቋም እንዲቋቋም ለክልሉ መንግሥት ጥያቄ አቅርበው ነበር።የክልሉ ምክር ቤትም የመስከረም ወር ከማብቃቱ ቀደም ብሎ ምርጫ እንዲካሄድ መወሰኑ ይታወሳል። ", "passage_id": "4c18b11ad80614ac5ea92ed4a8eb6f30" }, { "cosine_sim_score": 0.471439391374588, "passage": "ካለፈው ሰኔ ጀምሮ ሲያካሂድ የቆየውን የዳሰሳ ጥናት የፊታችን ግንቦት እንደሚያጠናቅቅና ምክረ ሐሳብም እንደሚያቀርብ የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አስታወቀ።ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚቀርበውም አንተም ተው፣ አንችም ተይ ዓይነት መፍትሔ ሳይሆን በጥናት ላይ የተመሰረተ ምክረ ሐሳብ ነው ብለዋል የኮሚሽኑ ፅ/ቤት ዳይሬክተር አወል ሁሴን።ከአስተዳደር ወሰን እና ከማንነት ጋር በተያያዘ ለሚፈጠሩ ግጭቶች የመጨረሻ እልባት ለመስጠት እንዲያስችል ነው ኮሚሽኑ በየካቲት 2011 በአዋጅ የተቋቋመው።\n", "passage_id": "ba7738cd1dd60e94440375c7e3ba0098" }, { "cosine_sim_score": 0.46351751685142517, "passage": "የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽሕፈት ቤን በተሻለ የሚያደራጅና ሥልጣን የሚሰጥ አዋጅ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀረበ፡፡በ1995 ዓ.ም. እና በ1997 ዓ.ም. የተሻሻለውን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽሕፈት ቤት በድጋሚ በአዲስ መልክ መደንገግ ካስፈለገባቸው ምክንያቶች አንዱ፣ በአገሪቱ አንድ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ለማቀላጠፍ፣ በአገሪቱ የሚከናወነው ሰነድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ተግባር ወጥ ሆኖ አገር አቀፋዊና ዓለም አቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀ አደረጃጀት ለመፍጠር መሆኑን፣ የረቂቅ አዋጁ አባሪ ሰነድ ያስረዳል፡፡ ሁለተኛው ዋና ምክንያት ደግሞ የሰነድ ማረጋገጥና መመዝገብ አገልግሎት፣ ካላግባብ በተረጋገጡ ሰነዶች አማካይነት የሚደርሱ ጉዳቶችና የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር መሆኑን ይገልጻል፡፡የሰነድ አረጋጋጭ ተቋማት ሠራተኞች አቅደው፣ በቸልተኝነት ወይም ባለማወቅ በሚፈጽሟቸው ስህተቶች ምክንያትና ተገልጋዮች ይዘዋቸው በሚቀርቡ ሕገወጥ  ሰነዶች ምክንያት፣ መረጋገጥ ያልነበረባቸው ሰነዶች ያላግባብ ከዚህ ቀደም ሲረጋገጡ እንደነበረ አባሪ ሰነዱ ያስረዳል፡፡ይኼ በመሆኑም የማኅበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በዋናነትም ንብረት የማፍራት፣ የመጠቀምና በሕጋዊ መንገድ የማስተላለፍ መብት በማዛባት ሕገወጦች ተጠቃሚ የሚሆኑበት ክፍተት መፈጠሩን ያስረዳል፡፡ይኼንንም ለማስቀረት ይቻል ዘነድ በረቂቅ አዋጁ አንቀጽ 25 ላይ ያላግባብ የተረጋገጡና የተመዘገቡ ሰነዶችን አግዶ ለማቆየት የሚደነግግ አንቀጽ እንዲካተት አድርጓል፡፡‹‹ጉዳዩ በሚመለከተው ሰው አመልካችነት ወይም በተቋሙ በራሱ አነሳሽነት ሰነድ ያላግባብ ተረጋግጦ መመዝገቡ በበቂ ማስረጃ ሲደረስበት ሰነዱ በአስቸኳይ ካልታገደ በቀር፣ ሊደርስ የሚችለው ጉዳት በቀላሉ ሊመለስ የማይችል መሆኑ ሲረጋገጥ ተቋሙ አረጋግጦ በመዘገበው ሰነድ ላይ ጊዜያዊ የዕግድ ትዕዛዝ ሊያስተላልፍ ይችላል፤›› የሚል አንቀጽ በረቂቁ ተካቷል፡፡ሰነድ ያላግባብ ተረጋግጧል የሚባለው የዝምድና እና የጥቅም ግንኙነት ባላቸው ሰነድ አረጋጋጮች የተረጋገጠ እንደሆነ፣ መሠረታዊ የሆኑ የማረጋገጥና የምዝገባ መሥፈርቶች ወይም ፎርማሊቲዎች ሳይሟሉ ተላልፈውና ሕጋዊ ያልሆኑ ሰነዶችን በማቅረብ የተረጋገጡ እንደሆነ ነው በማለት ረቂቁ ይገልጻል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የተደረገው ሌላ ማሻሻያ ያለ ምስክር አስፈላጊነት ሰነዶችን ማረጋገጥና ሰነዶችን መመዝገብ የሚቻልበት አሠራር ረቂቁ የሚፈቅድ መሆኑ ነው፡፡የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን ባለቤትነት በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የሚደረጉ ውሎች፣ በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ላይ የዋስትና መብት ለማቋቋም የሚደረጉ ውሎችና የኑዛዜ ሰነዶች በሁለት ምስክሮች ፊርማ መደገፍ እንደሚገባው ግዴታ ሲጥል፣ ሌሎች እንዲረጋገጡና እንዲመዘገቡ የሚቀርቡ ሰነዶች በምስክሮች መፈረም ሳያስፈልጋቸው ሊረጋገጥ እንደሚችል ይገልጻል፡፡ በዚህ ረቂቅ አዋጅ መሠረት የፌዴራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ተቋም አዲስ አበባና ድሬዳዋን ጨምሮ የሚመሠረት ሲሆን፣ ክልሎችም በአዋጁ መሠረት የየራሳቸውን ተመሳሳይ ተቋም መመሥረት ይጠበቅባቸዋል፡፡በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙት ሁሉም ተቋማት በጋራ መሥራትና የተቀናጀ አገር አቀፍ የመረጃ ቋት እንዲፈጥሩ፣ የዚህ ኃላፊነትም የፌዴራል መንግሥቱ ተቋም እንደሚሆን ረቂቁ ይገልጻል፡፡ፓርላማው በጉዳዩ ላይ የመጀመርያ ውይይት ካካሄደ በኋላ ለዝርዝር ዕይታ ለሕግ፣ ፍትሕና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል፡፡", "passage_id": "37a9062c9bd97ea8d3497fa05d19d11e" }, { "cosine_sim_score": 0.4573575556278229, "passage": "• ማቋቋሚያ አዋጁን ያሻሽላል\n• የሰብዓዊ መብት ጥሰትን መቶ በመቶ ለማስቆም ይሰራልአዲስ አበባ፡- የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች የተቋቋሙበትን አዋጅ ለማሻሻል በመቶ ቀናት ዕቅዱ ይዞ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡\nየፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ዋና ዳይሬክተር አቶ ጀማል አባሶ እንደገለጹት፤ በመቶ ቀናት ዕቅድ ውስጥ ከተያዙት ጉዳዮች መካከል መስሪያ ቤቱ የተቋቋመበትን አዋጅ ማሻሻል አንዱ ነው፡፡ ይህን ተግባራዊ ማድረግ እንዲቻልም በአዋጁ ውስጥ አሉ የተባሉ ችግሮችን በማጥናት ማሻሻያዎች ተደርገው ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ከዚሁ አዋጅ የሚቀዱ የተለያዩ መመሪያዎችና ደንቦችም በርካታ ማሻሻያዎችን የሚፈልጉ ናቸው፡፡ እነዚህ መመሪ ያዎችና ደንቦች የተወሰኑት በተቋሙ የሚጸድቁ ሲሆን ሌሎቹ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚጸድቁ ናቸው።\nመመሪያና ደንቦቹን ለማሻሻልም የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ባደረገው ዝግጅት የተለያዩ የማስተካከያ ርምጃዎች ተወስደዋል ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፣በዚህም የሰብዓዊ መብት ጥሰትን መቶ በመቶ ለማስቆም እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ ከተሰሩት ሥራዎች መካከል፣ ማንኛውም ታራሚ ማረሚያ ቤት ከደረሰ በኋላ ምንም ዓይነት የህግ ጥሰት እንዳይፈጸምበት፤ የምርመራ ሥራ በተቋም ውስጥ እንዳይካሄድ፤ ከተቋሙ ውጭ የሆነ ማንኛውም አካል ወደ ማረሚያ ቤት ውስጥ እንዳይገባ፤ ታራሚው ማረሚያ ቤት ግቢ ከረገጠ በኋላ ነጻ ሆኖ እንዲቆይ፤ እንዲሁም ከፍርድ ቤት ችሎት ውጭ የትም ቦታ እንዳይወሰድ የሚያደርጉ ሥራዎች በዋናነት የሚጠቀሱ መሆናቸው ዋና ዳይሬክተሩ አብራርተዋል፡፡ከመልካም አስተዳደር ጋር በተገናኘ መሻሻል የሚገባቸው በርካታ ጉዳዮች እንዳሉ ተጠንቷል ያሉት አቶ ጀማል፣በጥናቱ ከተለዩት ችግሮች መካከልም የምግብ አቅርቦት፤ የጤናና የትራንስፖርት አቅርቦት በሰፊው ችግር ታይቶባቸዋል ፣እነዚህንና መሰል ችግሮች ለመቅረፍ በመቶ ቀናት ዕቅድ ውስጥ በዋናነት ተይዘው እየተሰራባቸው መሆኑንም ገልጸዋል፡፡አዲስ ዘመን ታህሳስ 10/2011ፍሬህይወት አወቀ", "passage_id": "17f30a92e3657c650e1bb2ff84073661" }, { "cosine_sim_score": 0.45358091592788696, "passage": " የብሔራዊ ስፖርት ምክር ቤትን በአዲስ መልክ ለማቋቋም የሚረዳ መስራች ጉባኤ ተካሄደ። ምክር ቤቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 446/2011 ድንጋጌ መሰረትም የሃገሪቷን ስፖርት በበላይነት የሚመራ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም ከነበረው በተሻለ አደረጃጀት ወደ ተግባር ለመግባት እንደሚያስችልም ተጠቁሟል። የኢትዮጵያን ስፖርት ለመምራት ለኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር እንዲሁም ስፖርት ኮሚሽን ከተሰጠው ኃላፊነትና ተግባር ባሻገር በሚኒስትሮች ምክር ቤት የብሔራዊ ስፖርት ምክር ቤት በማቋቋም ስፖርቱ ስለሚዳብርበት፣ ስለሚስፋፋበትና ስለሚመራበት ሁኔታ የተደነገገ መሆኑ ታውቋል።የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጉባኤውን በማስጀመር የስራ መመሪያ ሰጥተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት መንግስት የተጠበቀውን ያህል ባይሆንም ለዘርፉ ድጋፉን ሲያደርግ ቆይቷል፤ ለወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል። ዘርፉ በተለያዩ ጫና ዝግመታዊ ለውጥ ውስጥ መግባቱን ተከትሎ ችግሮች ቢስተዋሉም በውስን ስፖርቶች ግን አሁንም ሃገርን በማስጠራት ላይ ይገኛል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የስፖርት ዘርፍን ተወዳዳሪነት ለማላቅ፣ የህዝብ ኃላፊነትን ለማጎልበት፣ ዘርፉ እውቀት ባላቸው እንዲመራ የማድረግና ሁሉም ነገር በተወዳዳሪነት፣ በግልጽነትና በተጠያቂነት እንዲሁም በውጤታማነት ብቻ መመራት እንደሚኖርበትም ጠቁመዋል። እንደ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፃ በስፖርቱ ዘርፍ ፋይዳቸው ሚዛን በሚደፋ ጉዳዮች ላይ በማተኮር በህጻናትና ታዳጊዎች በማተኮር ሃብትና ጉልበት በሚጠይቀው ሁሉ ዘርፉን ማዘመን የግድ ነው። ምክር ቤቱም ከዚህ አኳያ ኃላፊነቱን ለመወጣት ተጠናክሮ ወደ ተግባራዊነት ሊገባ ይገባል። የምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢዋ የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው በበኩላቸው እንደገለፁት ምክር ቤቱ ምስረታ ስፖርቱ ደረጃውን በጠበቀና ወቅቱ በሚጠይቀው መልኩ እንዲመራ ያደርጋል። መንግሥት እስከ ታችኛው አደረጃጀት በመውረድና ከዘርፉ ጋር ተቀራርቦ ለመስራት የሚያግዝ በመሆኑ በስፖርቱ የሚስተዋለውን ማነቆ ለመፍታት ያስችላል። ከዚህም ባለፈ ስፖርቱ ከእስካሁኑ በጠነከረ ሁኔታ እንዲጓዝ፣ አስተማማኝና ሰላማዊ ሆኖ እንዲካሄድ እንዲሁም ለኢኮኖሚው ጠንካራ መሰረት እንዲጥል የምክር ቤቱ መመስረት የሚረዳ መሆኑንም አብራርተዋል።ስፖርቱ በ1990 በተቀረጸው ፖሊሲ መሰረት ከመጓዝ ይልቅ በርካታ ስር ነቀል መፍትሄ የሚፈልጉ ችግሮች ያሉበት በመሆኑ እንዲሁም እንደሚጠበቀው በጥሩ ቁመና ላይ አለመገኘቱ አዲስ ፍኖተ ካርታ መቀረጹንም በማቋቋሚያ ጉባኤው ላይ ተገልጿል። በፍኖተ ካርታው ላይ እንደተገለጠው ከሆነም የስፖርት ፖሊሲው በአፈጻጸም በኩል ችግሮች እንዳሉበት ተጠቁሟል። ስፖርት አደረጃጀቱ ብቃትና ጠንካራ አለመሆን፣ የማህበረሰብ ስፖርት ተሳትፎ አናሳ መሆን፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች፣ ትጥቅና ቁሳቁስ እጥረት፣ የስፖርት ባለሙያዎች ልማት ጥራትና አቅርቦት ችግር፣ የላቁ ስፖርተኞች ልየታና ልማት ችግሮች፣ ከስፖርት ውድድሮች፣፣ ከትምህርትና ምርምር ጋር ተያይዞ የሚታይ ችግር እንዲሁም እስካሁን ያልተሰራበት የስፖርት ለማህበራዊ ልማትና ለሃገር ብልጽግና አለማዋል ዋናዋናዎቹ ችግሮች መሆናቸው በሰነዱ ላይ ተዘርዝሯል።በመፍትሄ ሃሳብ ደረጃም በስፖርት ፖሊሲው ላይ ክለሳ ማድረግ፣ የአደረጃጀት ማሻሻያ፣ ዓለም አቀፍ ህግጋትን ህዝብ ወደሚረዳው ቋንቋ በመተርጎም ተደራሽ ማድረግ፣ የገንዘብ አቅርቦትና የሃብት ክምችትን ማሳደግ፣ የላቁ ስፖርተኞች ልየታ ልማት፣ የሃገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳታፊነትን ማሳደግ፣ ዘመናዊ የስፖርት ትምህርትና ስልጠና መስጠት እንዲሁም ስፖርትን ለማህበራዊ ልማትና ለሃገር ብልጽግና ለማዋል የሚያስችሉ ዘዴዎችን ተግባራዊ ማድረግ የሚሉት ተጠቅሰዋል። ከዚህ ጎን ለጎንም ብሔራዊ የስፖርት ሙዚየም መገንባት አስፈላጊ መሆኑም ተመልክቷል።የቀረበውን ፍኖተ ካርታ ተከትሎ በምክር በተሳታፊዎች ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦች ተሰንዝረዋል። በምክር ቤቱ ማቋቋሚያ የስፖርት ባለሙያዎችን ባካተተ መልኩ አለመሆኑ ቅሬታ የፈጠረ ሲሆን፤ የተጠሪና የፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የሥራ ድርሻ ተለይቶ በፍኖተ ካርታው ላይ መቅረብ እንዳለበት ተጠቁሟል። ይህ ችግርም ከዓለምና ሃገር አቀፍ ስፖርት ማህበራቱ ጋር ለመስራት ችግር እንደሆነበት እና ለአሰራር ምቹ እንዲሆን ራሱን መቻል እንደሚገባ ተገልጿል። መንግሥት ለሌላው ዘርፍ የሚሰጠውን አይነት ትኩረት መስጠት እንደሚገባውና ስፖርቱ ራሱን እስኪችል ማገዝ እንደሚገባም በውይይቱ ተሳታፊዎች ተነስቷል። የባለሃብቶች ተሳትፎ አናሳ መሆንን ተከትሎ በዘርፉ ተሳታፊ እንዲሆኑ ማበረታቻ ቢደረግ፣ ለትልልቅ ስታዲየሞች መተዳደሪያ የሚሆን ደንብ አለመኖር፣ ስፖርታዊ ውድድሮች የችግር ምክንያት በመሆናቸው በፍኖተ ካርታው ላይ አቅጣጫ ሊቀመጥለት እንደሚገባም ተጠይቋል። በፖሊሲው ላይ የህዝባዊ አደረጃጀቱ በአማተሮች እንዲመራ የሚጠቁም ቢሆንም ለስፖርቱ ውጤታማነት አመራሩ ከፊል ፕሮፌሽናል መሆን እንደሚገባውም ተገልጿል። በአካል ጉዳተኞች ዙሪያም ፍኖተ ካርታው የተሻለ ትኩረት እንዲሰጥ፣ ስፖርተኞች ማበረታቻ አለመኖር ከብሄራዊ ቡድን እያራቃቸው በመሆኑ ቢታሰብበት፣ በየክልሉ ያሉ ስታዲየሞች ደረጃ ከመስፈርት በታች በመሆኑ ትኩረት ቢሰጠው እንዲሁም ስፖርቱን ከሰላምና ጠና መድረክነቱ ባለፈ በቱሪዝምና ገቢ ማግኛ መንገድ ማሳደግ ቢቻል የሚሉ ሃሳቦች ተንጸባርቀዋል። በመድረኩ ማጠቃለያ ላይም የተነሱ አስተያየቶችን በማካተት ሪፎርሙ እንደሚሻሻልም ተጠቁሟል።በማቋቋሚያ ጉባኤው ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው፣ በሚኒስቴሩ የስፖርት ዘርፍ ዲኤታ አቶ ሃብታሙ ሲሳይ፣ የስፖርት ኮሚሽነሩ ኤልያስ ሽኩር፣ ምክትል ኮሚሽነሩ ጌታቸው ባልቻ፣ የክልልና ከተማ አስተዳደር ስፖርት ቢሮ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ፣ ሃገር አቀፍ ስፖርት ማህበራት ፕሬዚዳንቶችና የጽህፈት ቤት ኃላፊዎች፣ ለስፖርቱ እድገት ጉልህ ሚና ያላቸው የክብር እንግዶችና ባለድርሻዎች ተገኝተዋል። አዲስ ዘመን ጥቅም5/2012 ብርሃን ፈይሳ", "passage_id": "0831fa608e665eddf7a18af32f2a4656" }, { "cosine_sim_score": 0.4521803557872772, "passage": " አዲስ አበባ ፦ የፌደራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ሙስናን ለመከላከልና ለመዋጋት የሚያስችላቸውን የሦስትዮሽ የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራ ረሙ። የፌደራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አየልኝ ሙሉዓለም እንደተናገሩት፤ ተቋማቱ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ መፈረማቸው ቀደም ሲል አብረው እየሠሩ እንዳልነበረ መወሰድ የለበትም። የመግባቢያ ሰነዱ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ የሙስና መከላከልን፣ የሙስና ወንጀሎች መለየትን፣ ወንጀሎችን መመር መርን፣ ተጠርጣሪዎች መክሰስን፣ ማስቀጣት እንዲሁም በሙስና የተመዘበረውን ሀብትና ንብረት በማስመለስ ተቋማዊ ቅርፅ የተላበሰ አሠራር ለመፍጠር የሚያግዝ ነው። በአንድ ተቋም የሚገኙ ለሌላው ተሰማሚ ተቋም አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ማስተላለፍ የሚቻልበትን ሥርዓት ለመዘርጋት የሚ ያስችል መሆኑን የገለፁት ደግሞ የፌደራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ተኮላ አይፎክሩ ናቸው። በተቋማቱ መካከል የሚደረጉ የመረጃና የሙያዊ ድጋፍ ዓይነ ቶችን በግልፅ የሚያመላክት መሆኑንም ገልፀዋል። የፌደራል ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በበኩላቸው፤ የመግባቢያ ሰነዱ እነዚህ ሦስት ተቋማት በሕግ የተሰጣቸውን ስልጣንና ኃላፊነት በመመርኮዝ የሚደረጉ ስርቆቶችና መሰል ብልሹ አሠራሮችን ለመከላከልና ለመዋጋት ተባብረው የድርሻቸውን በመወጣት የበለጠ ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል። «እስከ ዛሬ የነበረውን አሠራር ወደ ተቋማዊ ቅርፅ በማምጣት የተሻለ ሥራ ለማከናወን እንደሚያግዝ እናምናለን» ብለዋል። የጋራ መግባቢያ ሰነድ በሙስና መከ ላከል ሥራዎች ላይ የተመሰረተ እንደሆነ ገልፀዋል። የመረጃ ልውውጦች፣ የሚዘጋጁ ወይም ሊቀረፁ ስለሚገባቸው የፀረ ሙስና ሕጎች፣ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣ አገር አቀፍ የሙስና ጥናትና ምርምር ውጤት አውደ ጥናቶችና ሴሚናሮች፣ የመፈፀም አቅም ግንባታ፣ ሙያዊ ምክክሮችና የተሞክሮዎች ልውውጥ እንዲሁም የሀብት ማሳወቅ፣ ማስመዝገብና ተያያዥ ሥራዎችና መሰል ሞያዊ መደጋገፎች ላይ ትኩረት የሚያደርግ ነው ተብሏል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከናወነውን የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ሥራ ዎች ውጤታማ በማድረጉ ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረውም ተገ ልጿል።አዲስ ዘመን ነሃሴ 11/2011  ዳንኤል ዘነበ ", "passage_id": "002075d70755daf74db1cd679c54a6cb" }, { "cosine_sim_score": 0.45121341943740845, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት እያካሄደ ያለው ሪፎርም ተልዕኮውንና የስራ ባህሪውን ግምት ውስጥ በማስገባት ግልፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ፕሮፌሽናል ተቋም በመመስረት ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡የብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል የተቋሙን የ100 ቀን እቅድ አፈጻጸም በተገመገመበት ወቅት አገልግሎት መስሪያ ቤቱ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ባካሄደው የሪፎርም ስራ ተቋሙን እንደገና ለማቋቋም የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ አጠናቋል ብለዋል፡፡ረቂቅ አዋጁ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ አሁን ያለው የተቋሙ ስያሜ በአዲስ ይቀየራል ያሉት ሲሆን አዋጁን መነሻ በማድረግም ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች እንደ አዲስ መቀረፁ ተጠቁሟል፡፡በተጨማሪም አገልግሎት መስሪያ ቤቱ ለቀጣዮቹ 10 ዓመታት የሚመራበት ስትራቴጂክ ዕቅድ ማጠናቀቁን ኮሚሽነር ደመላሽ ተናግረዋል፡፡ስትራቲጂክ ዕቅዱ ተቋሙ ከፖለቲካ ገለልተኛ፣ ብሄራዊ ጥቅምን እንዲሁም የህዝብን ሰላምና ደህንነት የሚያስከብር ትውልድ ተሻጋሪ ፕሮፌሽናል የመረጃ ተቋም እንዲሆን አቅጣጫ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡የብሄራዊ የደህንነት ስጋቶችን በተደራጀና ተቋማዊ በሆነ መልኩ ለመከላከል የሚያስችል የብሄራዊ ደህንነት ስጋቶች ምላሽ አሰጣጥ ስርዓትን ጨምሮ ሌሎች ሰነዶች ጭምር በሪፎርም ሂደቱ ተዘጋጅተው በተለያየ ደረጃ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ባለፉት ወራት ተልዕኮውን የሚመጥንና ከታወቁ ዓለም አቀፍ አቻ የመረጃ ተቋማት ጋር ተወዳዳሪ የሚያደርገው አሰራርና አደረጃጀት ከመፍጠር አንፃርም በርካታ ስራዎች በሪፎርም ማዕቀፍ ስራ ተከናውነዋል ነው የተባለው፡፡ለአብነትም በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ሊደርሱ የሚችሉ ስጋቶችንና ሊፈጸሙ የሚችሉ አሻጥሮችን እንዲሁም ከባድ የመልካም አስተዳደር ጉድለቶችን ለመከላከል የሚያስችሉ አስፈለጊ መረጃዎች ለሚመለከተው አካል የሚያቀርብ የኢኮኖሚ ደህንነት ዋና መመሪያ በአዲስ መልክ ተደራጅቶ ወደ ስራ እንዲገባ መደረጉ ተገልጿል፡፡ኮሚሽነሩ ሙያዊ ብቃትን ፣ የትምህርት ውጤትንና ስነ-ምግባርን እንዲሁም የብሄርና የፆታ ስብጥርን ግምት ውስጥ በማስገባት ከተለያዩ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምሩቃንን በመመልመልና በመረጃ ኪነሙያ በማስልጠን ወደ ስራ እንዲገቡ የማድረግ ተግባራት በሪፎርሙ እንደተከናወኑ ገልፀዋል፡፡የሰው ሀይል አቅምን ከማሳደግ አንፃር ሰራተኞች በአገር ውስጥና በውጭ የተለያዩ ስልጠናዎችንና የትምህርት ዕድሎችን አግኝተዋልም ተብሏል፡፡በቀጣይ ለሰው ሀይል አቅም ግንባታ ትኩረት በመስጠትም ቀድሞ የነበረውን የስልጠና ተቋም በከፍተኛ የትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ ፕሮግራሞቹን በማስገምገም በኮሌጅ ደረጃ በማሳደግ የብሄራዊ የመረጃ ኮሌጅ በሚል ስያሜ በአዲስ መልክ እንዲደራጅ እና ወደ ስራም እንዲገባ መደረጉ ተብራርቷል፡፡ኮሌጁ በቀጣይ በተለያየ ደረጃ የሚገኙ ባለሙያዎችን ለማፍራት ትልቅ እድል እንደሚፈጥር ይጠበቃል፡፡የአገልግሎት መስሪያ ቤቱ በተሻለ የቴክኖሎጂ አቅም ለማደራጀት ልምድና አቅሙ ካላቸው አቻ አለም አቀፍ የመረጃ ተቋማት ጋር በተደረሰ ስምምነት በርካታ ስራዎች እና አቅሞች እየተፈጠሩ እንደሚገኙም ገልፀዋል፡፡የተቋሙን የሪፎርም ስራዎች ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ባለፈው ወር ከአመራሮችና ከሰራተኞች ጋር ጥልቅ ውይይቶችና ግምገማዎች እንደተደረጉ ታውቋል፡፡በዚህም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ስምሪት የተሻለ አፈፃፀም ላሳዩት የማበረታቻ እንዲሁም የስነ ምግባር ችግር የታየባቸውን ግለሰቦች ከስራ የማገድ፣ ጉዳያቸውም በህግ አግባብ እንዲታይ የማድረግና በሌሎችም ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎች እንደተወሰዱ ተጠቁሟል፡፡አገልግሎት መስሪያ ቤቱ ሪፎርሙን ተከትሎ በሁሉም ዘርፎች ያመጣቸውን ውጤቶች በቅርቡ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ሁሉንም ዜጎች በፍትሃዊነት የሚያገለግል የመረጃ ተቋም ለመፍጠር እየተደረገ ባለው ጥረት ህዝቡ በባለቤትነት ከተቋሙ ጎኑ እንዲቆም ተቋሙ ጥሪ አቅርቧል፡፡ከብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ተቋሙ የሪፎርም ስራዎችን ያከናወነው ከሃገራዊ ለውጡ ጋር ተያይዞ በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ አለመረጋጋቶች ከቁጥጥር ውጭ ሆነው የብሄራዊ ደህንነት ስጋት ምንጭ እንዳይሆኑና የከፋ ሰብዓዊ ቀውስ እንዳያስከትሉ መረጃዎችን በመሰብሰብና በመተንተን ለመንግስት ውሳኔ በግብአትነት እንዲውሉ ከማድረግ ባሻገር በአለም አቀፍ ደረጃና በቀጣናው ስጋት የሆነው ሽብርተኝነት በአገሪቱ ላይ ደቀኖት የነበረውን አደጋ በማስቀረት ረገድ ተቋማዊ ተልእኮውን እንደተወጣ ተገልጿል", "passage_id": "029810a7d47549a86d245d265b7e4e25" }, { "cosine_sim_score": 0.44307222962379456, "passage": "የጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግና የፍትህ አማካሪ ጉባዔ ፅህፈት ቤት ምርጫ ቦርድን እንደገና ለማቋቋም ባወጣው ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ምሁራንና ሲቪክ ማህበራት ጋር  ምክክር አድርጓል፡፡ረቂቅ አዋጁ እንደገና የተዘጋጀውም ምርጫ ቦርዱ ከዚህ በፊት የነበሩበትን ክፍተቶች በማሻሻል ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎችን በእኩል እንዲያሳትፍ ለማድረግ እና የአፈፃፀም ብቃቱን ለማሳደግ ታስቦ ነው ተብሏል።ለምክክር የቀረበው የምርጫ ቦርድን መልሶ ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ከዚህ ቀደም የወጣውን አዋጅ 532/99 በማሻሻል በቀጣይ የሚዳበሩ ጉዳዮችን የዳሰሰ ሲሆን በውስጡም አራት ምዕራፎችና 32 አንቀጾች እንደተካተቱበት ተገልጿል፡፡ አዋጁ እንደ አዲስ የሚቋቋመውን ቦርድ ዓላማ፣ ኃላፊነትና ተግባርን አካቶ የተዘጋጀ ሲሆን የቦርዱ አባላት የስራ ድርሻም በጽህፈት ቤቱ ቴክኒካል ስራዎች ላይ ያተኮረ ይሆናል ነው የተባለው።በውይይት መድረኩ ላይ በቀረበው በዚህ ረቂቅ  አዋጅ ላይም የፖለቲካ ፓርቲዎች መሻሻል በሚገባቸው ነጥቦች ላይ ሀሳብ የሰጡ ሲሆን አዋጁን ለማፅደቅ ህገመንግስቱንና የምርጫ ህጉን ወደ ኋላ ተመልሶ መፈተሽ እንደሚገባም አንስተዋል፡፡በተጨማሪም ምርጫን የሚያስፈጽም አካል በኮሚሽን ይቋቋም የሚሉ ሓሳቦችም ተነስተዋል፡፡የጠቅላይ አቃቤ ህግ የህግና የፍትህ አማካሪ ጉባዔ ፅህፈት ቤት ሰብሳቢ የሆኑት ፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ ረቂቅ አዋጁ በቀጣይ የግብዓት ሓሳቦች ተካተውበት ለአጽዳቂ አካል እንደሚቀርብ ገልጸዋል፡፡ከዚህ በፊት የቦርዱ አባላት አሰያየም በጠቅላይ ሚኒስትር ቀርቦ በቀጥታ ለህዝብ ተወካች ምክር ቤት የሚፀድቅ እንደነበር ይታወቃል።በተሻሻለው ረቂቅ ላይ ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዘጠኝ አባላትን የያዘ ገለልተኛ ኮሚቴ ያዋቅራል።ኮሚቴውም ለቦርድ አባላት የሚያስፈልገውን የቁጥር መጠን በእጥፍ ጨምሮ በመመልመል ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲያቀርብ ይደረጋል ተብሏል።በመቀጠልም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ከመከሩ በኋላ የቦርዱን ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ በመለየት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ የሚያፀድቅ ይሆናል።", "passage_id": "92823cdb4a66c7091e394d6817e7ae0e" }, { "cosine_sim_score": 0.4407185912132263, "passage": "የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ከተለያዩ አገራት በልማት፣በህልና በግብርና ትብብሮች የተስማማባቸውን ረቂቅ አዋጆች ለቋሚ ኮሚቴዎች መምራቱን አስታወቀ ፡፡የኢትዮጵያ መንግሰት ከሱዳን መንግሰት ጋር በመንገድ፣ በአየር ትራንሰፖርት፣ በደን ልማት ጥበቃ እና ቁጥጥር ዙሪያ ያደረገውን ስምምነት ለማጽደቅ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል ፡፡እንዲሁም መንግስት ከጋቦን፣ ከጋናና ከኮሞሮስ ጋር የጠቅላላ ትብብር ለማድረግ የተስማማባቸው ረቂቅ አዋጆችም እንዲሁ ፡፡በቱሪዝም ዘርፍ ከአልጄሪያ ጋር፣ በባህል ዘርፍ ከኬንያ ጋር በግብርና ዘርፍ ደግሞ ከኩዌት ጋር የተደረጉ ስምምነቶችም በዝርዝር እንዲታዩ ነው የወሰነው ፡፡ከጁቢቲና ኬንያ ጋር ደግሞ የባቡር ሃዲድ መስመር ዝርጋታን አስመልክቶ መንግስት ከሃገሪቱ ጋር በረቂቅ አዋጅ የተስማማው ለቋሚ ኮሚቴዎች ለዝርዝር እይታ ነው የላከው ፡፡ከኮሪያና ከአየርላንድ ጋር የአየር ትራንስፖርት ስምምነትም በተመሳሳይ ቋሚ ኮሚቴዎች ይመልከቱት ብሏል ምክርቤቱ ፡፡", "passage_id": "66581015b3dc997e31cd04124c2e89b1" } ]
62d6584434ce1456f93982c8c59bcdfe
242f77da3bfe3a0c0655cc4e8325e30c
የግብርና ሚኒስቴር ከቻይና አቻው 4 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የግብርና መሳሪያዎች ተበረከቱለት
የቻይናው ግብርናና ገጠር ጉዳዮች ሚኒስቴር ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የግብርና መሳሪያዎችና ቁሳቁስ ለግብርና ሚኒስቴር አበርክቷል፡፡ርክክቡ ሲካሄድ የቻይናው አምባሳደር ሚስተር ታን ጄይን እንዲሁም በኢትዮጵያ በኩል የግብርናው ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ተገኝተዋል፡፡ርክክብ ከተደረገባቸው መሳሪያዎች መካል ትራክተር፣ ዘር መዝሪያ ማሽን፣ የአፈር መከስከሻ ማሽን፣ የሩዝና ስንዴ መውቂያ ማሽን፣ የጥጥ ዘር መፈልፈያ፣ ጀነሬተሮች እና የቢሮ መገልገያ እቃዎች ይገኙባቸዋል፡፡መሳሪያዎቹ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅና ግብርናን ለማዘመን ከፍተኛ ሚና ያላቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡የቻይና መንግስት ለኢትዮጵያ ግብርና እድገት እያደረገ ላለው ድጋፍ የግብርናው ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ከፍተኛ ምስጋና ማቅረባቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23911/
[ { "cosine_sim_score": 0.46007993817329407, "passage": "የኢትዮጵያ ሞተርና ኢንጂነሪንግ ኩባንያ አክሲዮን ማሕበር (ሞኤንኮ) ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ ሶስት ፒክአፕ መኪኖችን በስጦታ መልክ አበረከተ፡፡በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ ዛሬ የተገኙት የገንዘብና ኤኮኖሚ ልማት ትብብር ሚኒስትር ዶክትር አብርሃም ተከስተ ግምታቸው 8ነጥብ25 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ዘመናዊ ፒክአፕ መኪኖቹን ቁልፍ ከሞኤንኮ ሥራ አስፈፃሚ ተረክበዋል ፡፡በዚሁ ወቅት ዶክተር አብረሃም እንደገለጹት ፤ለሞኤንኮ ምስጋናቸውን ካቀረቡ በኋላ በቀጣይም ኩባንያው ድጋፉን አጠናክሮ እደሚቀጥል እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡ሌሎች እንደ ሞኤንኮ ሁሉ የግል ኩባንያዎችም ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እያበረከቱት ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡መኪኖቹ ግድቡን ለማጠናቀቅ የሚያስፈልገውን ገንዘብ ለማስገኘት የገቢ ማሳባሰቢያ አማራጮች በመሆን ጉልህ ድርሻ እንደሚኖራቸው ነው የገለጹት ፡፡የሞኤንኮ ሥራ አስፈፃሚ  ክሪስ ዲ ሙይንክ በበኩላቸው ፤ ሞኤንኮ በኢትዮጵያ የትርንስፖርት አገልግሎት ላይ ያለውን አሰተዋጽኦ ከማገዝ ባሻገር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ አስኪጠናቀቅ ድረስ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል፡፡ኩባንያው ቀደም ሲል 900 ሺህ ብር የሚያወጣ ቶዮታ ያሪስ በስጦታ መልኩ እንዳበረከተና የ23 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ እንዳከናወነም ሥራ አስፈጻሚው አንስተዋል፡፡ዘንድሮ ለግድቡ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ሁለት ቢሊየን ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ እተየሰራ እንደሆነ ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ የሕዝብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ 11 ሺ የሚሆኑ ወጣቶችና 350 የዘርፉ ባለሙያዎች ቀንና ማታ በግንባታው ላይ እየተሳተፉ እነደሆነ ይታወቃል፡፡የመሰረት ድንጋዩ መጋቢት 24፣ 2003 የተቀመጠው የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን ላይ 54 በመቶ እንደደረሰ መገለጹን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡\n ", "passage_id": "94c8a0bccd903e8053007dc9a0113a54" }, { "cosine_sim_score": 0.46000686287879944, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃክ ማ ለአፍሪካ ሀገራት የተበረከቱ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶች ዛሬ አዲስ አበባ ደርሰዋል።በዚህም ለአፍሪካ ሀገራት የተላኩ 4 ነጥብ 6 ሚሊየን ማስኮች፣ 500 ሺህ ናሙና መውሰጃ እና መመርመሪያዎች፣ 300 የመተንፈሻ መሳሪያዎች፣ 200 ሺህ አልባሳትና 200 ሺህ የፊት መሸፈኛዎች ነው አዲስ አበባ የደረሰው።በተጨማሪም ከድጋፍ ውስጥ 2 ሺህ የሙቀት መለኪያዎች፣ 100 የሰውነት መለኪያ መሳሪያዎች እንዲሁም 500 ሺህ ጥንድ የእጅ ጓንቶችም ይገኙበታል።በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ እና ሎጅስቲክ አገልግሎት በተደረገው የርክክብ ስነ ስርዓት ላይ የኢትዮጵያ መንግስት እና የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።ጃክ ማ በመጀመሪያው ዙር ለእያንዳንዱ የአፍሪካ ሃገር ቫይረሱን ለመለየት የሚረዱ 20 ሺህ መመርመሪያዎች፣ 100 ሺህ የፊት ጭምብል፣ የህክምና ባለሙያዎች የሚለብሷቸው 1 ሺህ መከላከያ ልብሶች ድጋፍ ማድረጋቸው ይታወሳል።በተመሳሳይ በሁለተኛው ዙር ድጋፍም 500 የመተንፈሻ መሳሪያዎች (ቬንትሌተር)፣ 200 ሺህ የፊት መሸፈኛዎችና የህክምና ሙሉ ልብሶች፣1 ሚሊየን ናሙና መውሰጃ ፣ 2 ሺህ የሰውነት ሙቀት መለኪያ እና 500 ሺህ ጓንቶች ለአፍሪካ ሀገራት ልከዋል።#የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "5e5e590fcc922a8e223af945e4f7f2ac" }, { "cosine_sim_score": 0.4513198733329773, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግሎባል ላይፍ ሼሪንግ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት 33 ሚሊየን ብር የሚገመት ኮቪድ 19ን ለመከላከል የሚያግዙ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና ለኮቪድ 19 መከላከል የሚውሉ አልባሳትን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡", "passage_id": "8da1a137e151fc9496ad1e379fb2f9bb" }, { "cosine_sim_score": 0.4406668245792389, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የግብርና ሚኒስቴር እና የትምህርት ሚኒስቴር ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ አደረጉ።በሀገሪቱ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ተከትሎ በቀረበው ጥሪ መሰረት በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 2 ሚሊዮን ብር የሚገመት የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።የግብርና ሚኒስቴር ደግሞ 1 ሺህ ኩንታል ስንዴ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፥ የትምህርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ ለሁሉም የመንግስት ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃግብር የሚያግዝ ዘመናዊ ኢንዱስትሪያል ስቶቭ ድጋፍ አድርጓል።ከተቋሞቹ የተደረገውን ድጋፍ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ እንዳወቅ አብጤ እና የአዲስ አበባ የብልፅግና ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ከኢ/ር ታከለ ኡማ ጋር በጋራ በመሆን ተቀብለዋል።ኢንጅነር ታከለ ኡማ ተቋማቱ ባደረጉት ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበው በተለይ የትምህርት ሚኒስቴር ያደረገው ዘመናዊ ኢንዱስትሪያል ስቶቭ ለትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃ ግብር በእጅጉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።የግብርና ሚኒስቴርም ከዚህ ድጋፍ በተጨማሪ አስተዳደሩ በቅርቡ ተግባራዊ ላደረገው የከተማ ግብርና ዘርፍ አስፈላጊውን እገዛ በማድረግ ላይ መሆኑን ኢንጅነር ታከለ ኡማ ማናገራቸውን ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "b26c031463ae9055abd19e27fbabfd4f" }, { "cosine_sim_score": 0.43811240792274475, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እያደረሰ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ ማ በጋራ በወሰዱት ኢኒሼቲቭ አማካኝነት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአፍሪካ ለመከላከል የሚያግዙ የሕክምና መርጃ ቁሳቁሶች ድጋፍ አዲስ አበባ መግባቱ ይታወሳል።አየር መንገዱም የህክምና መርጃ ቁሳቁሶችን ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ወደ ተለያዩ ሃገራት በእቃ ጫኝ አውሮፕላኖቹ እያደረሰ ይገኛል።እስካሁንም ከተደረገው ድጋፍ ግማሽ ያህሉን ወደ ሃገራቱ ማድረሱም ነው የተገለጸው።ቀሪው የህክምና ቁሳቁስ ስርጭትም በቀጣይ ቀናት ከየሃገራቱ የአውሮፕላን ማረፊያ ፍቃድ ሲገኙ የሚቀጥል ይሆናልም ነው የተባለው።ስርጭቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራርና የሥርጭት ሥራውን ለመከታተል በተቋቋመው ኮሚቴ አማካኝነት እየተከናወነ እንደሚገኝም ተገልጿል።ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ ማ ለ54 የአፍሪካ ሀገራት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የሚውል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸው ይታወሳል።በዚህም እያንዳንዱ የአፍሪካ ሃገር ቫይረሱን ለመለየት የሚረዱ 20 ሺህ መመርመሪያዎች፣ 100 ሺህ የፊት ጭምብል፣ የህክምና ባለሙያዎች የሚለብሷቸው 1 ሺህ መከላከያ ልብሶችን ጨምሮ የተለያዩ ድጋፎች ይደረግለታል።ድጋፉም በኢትዮጵያ አማካኝነት ለሁሉም የአፍሪካ ሃገራት እየተዳረሰ ይገኛል።", "passage_id": "0788b20172a069f1ed0d8dadc6340177" }, { "cosine_sim_score": 0.4337082803249359, "passage": "አዲስ አበባ፡- ጃፓን ኢትዮጵያ በምጣኔ ሃብትና ማህበራዊ ጉዳዮች ለምታደርገው የልማት እንቅስቃሴ የሚውል የ2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ሰጠች። የእርዳታ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሚስተር ዴሱኬ ማሱናጋ\nእና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ ትናንት በገንዘብ ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራርመዋል። በስምምነቱ ወቅት\nእንደተገለፀው፤ የእርዳታው ገንዘቡ ኢትዮጵያ በምጣኔ ሃብትና ማህበራዊ ጉዳዮች ለምታደርገው የልማት እንቅስቃሴ አጋዥ እንዲሆን የታሰበ\nሲሆን፣ በዋናነት በአዲስ አበባ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የህክምና ቁሳቁስ ለማቅረብ ይውላል። አምባሳደር ዴሱኬ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ የጃፓን መንግሥት የኢትዮጵያን\nየልማት እንቅስቃሴ በመደገፍ ረገድ ንቁ ተሳትፎ እያደረገ ይገኛል። በተለይም ኢትዮጵያን ለመደገፍ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ለጤናው\nዘርፍ ቅድሚያ ይሰጣል። ኢትዮጵያ የሕዝቦቿን ሕይወት ለማሻሻል በምታከናውነው ዘርፈ ብዙ የልማት ፕሮግራሞች ጃፓን የበኩሏን አስተዋፅኦ\nበማበርከት ላይ ትገኛለች። በጤና፣ ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ መሰረተ ልማት፣ ትምህርትና ሌሎችም ዘርፎች\nላይ ጃፓን ለኢትዮጵያ ድጋፍ ማድረጓን እንደምትቀጥልበት አምባሳደሩ አብራርተዋል። ጃፓን አሁን የሰጠችው እርዳታም በተመሳሳይ ኢትዮጵያ\nየጤናውን ዘርፍ ለማሻሻል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ ያለመ ሲሆን፣ በተለይም በሆስፒታሎች የመጀመሪያ ደረጃ የሕክምና ጥራትንና\nየወሊድ አገልግሎትን ለማሻሻል እንደሚረዳ ተናግረዋል። በሆስፒታሎች\nያሉ የሕክምና ቁሶች እጥረት በጤና ሚኒስቴር ከተለዩ በኋላ እንደ አስፈላጊነታቸው እንደሚቀርቡ ታውቋል። የሕክምና ቁሶቹ ከሆስፒታሎች\nበተጨማሪ የሕክምና ትምህርት ለሚሰጡ የሕክምና ተቋማት ለማስተማሪያነት እንዲጠቀሙት ታስቦ እንደሚሰራጭም አምባሳደሩ አስረድተዋል።\nየኢፌዴሪ\nሚኒስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ፣ የድጋፉ አላማ መንግሥት የህክምና አገልግሎቱን ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት ለመደገፍ መሆኑ\nመግለጻቸው የኢዜአ ዘገባ አመልክቷል።ድጋፉ በዩኒቨ ርሲቲዎችና የህክምና ስልጠና በሚሰጡ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል\nመንግሥት እያደረገ የሚገኘውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑንም ጠቅሰዋል። እንደ\nሚኒስትር ዴኤታው ገለጻ፣ ጃፓን ለኢትዮጵያ የምታደርገው ድጋፍ አገሪቱ ቅድሚያ ከምትሰጣቸው የልማት ሥራዎች ጋር የተጣጣመ ነው።የሁለቱ\nአገራት የኢኮኖሚ ትብብርም ለበርካታ ዓመታት የዘለቀና የሚደረገው የልማት ድጋፍም እየተስፋፋ መጥቷል። በቅርቡ\nጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በጃፓን የሚያደርጉት ጉብኝት የአገራቱን ኢኮኖሚያዊ ትብብርና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማጠናከሩ\nረገድ ሚና እንደሚኖረውም አቶ አድማሱ ጠቁመዋል። የጤና\nሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳህራላ አብዱላሂ በበኩላቸው ግዥ ከሚከናወንባቸው የህክ ምና መሳሪያዎች መካከል እንደ ማይክሮስኮፕ፣ ማሞግራፊ፣\nኢንዶስኮፒና ሌሎች እጥረት ያለባቸው መሳሪያዎች እንደሚገኙበት መግለጻቸውን ኢዜአ በዘገባው አመል ክቷል። የሁለቱ አገራት የምጣኔ\nሃብት ትብብር የጀመረው እ.ኤ.አ በ1970ዎቹ ነው። እ.ኤ.አ ከ1974ዓ.ም ወዲህ ጃፓን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የልማት ትብብር\nበተለያየ መልኩ ማሳደግ ችላለች። አዲስ ዘመን ቅዳሜ፣ ነሀሴ 4/2011 ቦጋለ አበበ", "passage_id": "f1832e00e048ba5ec49faadd08ccc265" }, { "cosine_sim_score": 0.42840689420700073, "passage": "ከ4.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ማዳኑን ጠቁሟልለ2013 በጀት ዓመት የሚሆን 1.8 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ በ650 ሚሊዮን ዶላር ለመግዛትና ለአርሶ አደሩ ለማቅረብ መዘጋጀቱንና መወሰኑን፣ የኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ኮርፖሬሽኑ ለሪፖርተር እንደገለጸው የአፈር ማዳበሪያ ግዥውን ለመፈጸም ነሐሴ 26 ቀን 2012 ዓ.ም.ጨረታ አውጥቷል፡፡ የማዳበሪያ ዓይነቶቹም 710,728 ሜትሪክ ቶን ዩሪያ፣ 278,515.5 ሜትሪክ ቶን ኤንፒኤስ፣ 8,982. ኤንፒኤስዜድኤንቢና 727346.5 ሜትሪክ ቶን ኤንፒኤስፒ መሆናቸውንም ጠቁሟል፡፡ በጨረታው የሳዑዲ ዓረቢያ፣ የቻይና፣ የደቡብ ኮሪያ፣ የዱባይና የሞሮኮ ማዳበሪያ አምራች ኩባንያ ኦሲፒ አሸናፊ መሆናቸውን ገልጿል፡፡የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላለፉት አምስት ዓመታት በ47 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን የጠቆመው ኮርፖሬሽኑ፣ በየዓመቱ በአማካይ 24 በመቶ እያደገ መምጣቱን ጠቁሟል፡፡ በመሆኑም የ2013 በጀት ዓመት የማዳበሪያ አቅርቦት ከ2012 በጀት ዓመት ግዥ ጋር ሲነፃፀር በ1,451,785 ሜትሪክ ቶን ወይም 24 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ገልጿል፡፡ ከተመሠረተ አምስት ዓመት የሞላው የኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ባደረጋቸው የአሠራር ማሻሻያዎች ቀጥታ ከአምራቾች መግዛት በመቻሉ፣ በአጠቃላይ 4,520,162,420 ብር ወጪ መቀነስ መቻሉን አስታውቋል፡፡ በተጨማሪም ለሰብል ዘመኑ የሚሆን 459,784,350 ብር የሚያወጡ የተለያዩ አግሮ ኬሚካሎች፣ ፀረ አረም መድኃኒቶች፣ የመርጫ መሣሪያዎችና የፈሳሽ ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ለማቅረብ መዘጋጀቱን አስረድቷል፡፡ የግብር ሜካናይዜሽን አገልግሎት ከማጠናከር አንፃር፣ የአርሶ አደሩንና የሰፋፊ እርሻዎች የምርት ብክነትና ጊዜ ከመቆጠብ አኳያ 22 አዳዲስ የምርት ማሰባሰቢያ ኮምባይነሮች ግዥ መፈጸሙንም አክሏል፡፡", "passage_id": "7e8955a25dfc12bcaa2c70589b4cc1f2" }, { "cosine_sim_score": 0.41890254616737366, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ እና ኢትዮሊዝ ከተሰኘ ድርጅት ጋር ግብርናን ሜካናይዝድ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።ስምምነቱን በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ፣ የኢትዮሊዝ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ጪምዶ አንጫላ ተፈራርመውታል።ስምምነቱ ሰፋፊ መሬቶች ላይ ቴክኖሎጅን በመጠቀም በድህረ ምርት አሰባሰብ የሚያጋጥም የምርት ብክነትን በመቀነስ የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ መቀየርን ኣላማው ያደረገ መሆኑን፥ በሚኒስቴሩ የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ ተናግረዋል።የኢትዮሊዝ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ የብዙ መስህብ ባለቤት መሆኗን ጠቅሰው የግብርናውን ዘርፍ ለማሳደግ በድርጅቱ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።ድርጅቱ በዋናነት ግብርናን ሜካናይዝድ በማድረግ ምርትና ምርታማትን ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቁመው፥ በሙከራ ፕሮጀክቶች ላይ ስምንት ከፍተኛ ጀኔሬተር እና ዘጠኝ ትራክተር በመስጠት ስራ መጀመራቸውን እንዲሁም 48 ትራክተሮች ደግሞ በመግባት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።በቀጣይም ድርጅቱ የሜካናይዜሽን ስራን አጠናክሮ በማስቀጠል ለአርሶ አደሮች የእርሻ መሳሪያዎች እና የተለያዩ የግብርና ግብአቶችን እንደሚቀርብም አስረድተዋል።የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ጪምዶ አንጫላ ባደረጉት ንግግር፥ በግብርናው በኩል ያሉት ችግሮችን በመለየት 300 ወረዳዎች የኩታ ገጠም እርሻ እንዲጠቀሙ መደረጉን ጠቅሰዋል።ከዚህ ውስጥ እያንዳንዳቸው 9 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚያወጡ 10 ሙሉ የሜካናይዜሽን ሰርቪስ ሊሰጡ የሚችሉ ተቋማት መገንባታቸውን ከግብርና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "fdef7d06662ed2f2d328e2f11dd8940c" }, { "cosine_sim_score": 0.4188920259475708, "passage": "መንግሥት 400 ሺሕ ቶን ስንዴ ለመግዛት ባወጣው ጨረታ ኢንትሬድ የተባለ የእንግሊዝ ኩባንያ ለአንድ ቶን ስንዴ 296 ዶላር ዝቅተኛ ዋጋ ሰጠ፡፡ማክሰኞ ጥቅምት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. ረፋድ ላይ በተከፈተው ጨረታ ስድስት የዓለም አቀፍ የስንዴ አቅራቢዎች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ኢንትሬድ ያቀረበው አነስተኛ የመሸጫ ዋጋ የአጠቃላይ ስንዴውን መግዣ ዋጋ 3.19 ቢሊዮን ብር አድርሶታል፡፡በዚህ በሦስት የተለያዩ ሎቶች ተከፋፍሎ ለወጣው ዓለም አቀፍ ጨረታ 43 አቅራቢዎች የመጫረቻ ሰነድ ገዝተው የነበሩ ቢሆንም፣ ስድስቱ ብቻ ሰነዳቸውን ማስገባታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡በሦስት ሎቶች ማለትም ሎት አንድ 200 ሺሕ ቶን፣ ሎት ሁለት 100 ሺሕ ቶን፣ እንዲሁም ሎት ሦስት 100 ሺሕ ቶን እንዲይዙ ተደርገው በወጣው በዚህ ጨረታ ተጫራቹ የመሸጫ ዋጋቸውን አቅርበዋል፡፡ በዚህ መሠረት ኢንትሬድ ለሦስቱም ሎቶች ከ296 ዶላር እስከ 312 ዶላር ዋጋዎችን ለአንድ ቶን ስንዴ ሰጥቷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ዝቅተኛ የተባሉት ዋጋዎች 296 ዶላር፣ 297 ዶላርና 298 ዶላር ናቸው፡፡ሌላው በዚህ ጨረታ የተሳተፈው ፕሮሚሲንግ ኢንተርናሽናል የተባለ ኩባንያ በበኩሉ፣ 297.30 ዶላርና 298.05 ዶላር ዝቅተኛ ዋጋዎችን ለአንድ ቶን ስንዴ መሸጫ አቅርቧል፡፡ በዚህ ጨረታ ላይ የተሳተፉት ፊኔክስ ኮምዲቲና ቦንጅ የተባሉ ሁለት ተጫራቾች ያቀረቡት የመሸጫ ዋጋ ላይ የመገባበያ ገንዘቡን ዓይነት አለመግለጻቸውን፣ በጨረታ መክፈቻ ወቅት ለተጫራቾች ተገልጿል፡፡ ‹‹ሁለቱም ኩባንያዎች የመገባበያ ገንዘቡን ዓይነት የመጫረቻ ሰነዶች ላይ አልገለጹም፡፡ እኛም በመመዝገባችን በቀጣይ ውሳኔ እንሰጥበታለን፤›› ሲሉ ግዥውን እየፈጸመ ያለው የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የግዥ ሥራ ሒደት ባለቤት አቶ ሰለሞን በትረ ተናግረዋል፡፡  የግዥ አገር ውስጥ የሚገባው 400 ሺሕ ቶን ስንዴ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ ባለው ድርቅ ምክንያት ተረጂ ከሆኑት 8.5 ሚሊዮን ሰዎች ውስጥ 5.4 ሚሊዮን ለሚሆኑት የዕለት ደራሽ ዕርዳታ ይውላል ተብሏል፡፡ግዥው ከተፈጸመ በኋላ ስንዴው ናዝሬት፣ ኮምቦልቻ፣ ደሴ፣ መቀሌና ድሬዳዋ ለሚገኙ የእህል መጋዘኖች ይከፋፈላል፡፡ አሸናፊው ኩባንያ ስንዴዎቹን በራሱ የትራንስፖርት አገልገሎት ማለትም በመርከብ ወደ ጂቡቲ ወደብ ያደርሳል፡፡ ‹‹የጨረታ ውጤቱን በቅርቡ ገምግመን እናሳውቃለን፤›› ሲሉ አቶ ሰለሞን ተናግረዋል፡፡  ", "passage_id": "e604c0af04a7fd803b543302abe6b553" }, { "cosine_sim_score": 0.41816094517707825, "passage": " – የኢትዮጵያ መንግስትና አለማቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ የ85 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ብድሩ ለሶስተኛው ምዕራፍ የሀገሪቱ የአብቶ አደር ማህበረሰብ የልማት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል እንደሆነ ተገልጿል።በአሁኑ 1ኛ እና 2ኛው ምዕራፍ ፕሮጀክቶች በስኬት የተጠናቀቁ ሲሆን፥ ፕሮጀክቶቹ ማህበረሰብ ተኮር በሆነ እና የተሻሻለ መሰረታዊ አገልግሎት በመስጠት የአርብቶ አደሩን ድህነት ለመቀነስ እንደሚረዱ ታውቋል፡፡ፕሮጀክቱ 4 ነጥብ 7 ሚሊዮን የሚጠጉ አርብቶ አደሮችን እና ከፊል አርብቶ አደሮችን ተጠቃሚ በማድረግ የማህበረሰቡን የነፍስ ወከፍ ገቢን በማሳደግ እና በማረጋጋት የተሻሻለና የተመጣጠነ የምግብ አቅርቦት፣ የጤናና የትምህርት አገልግሎት በመፍጠር እንዲሁም በአካባቢ ልማት ውሳኔ ሰጪነት ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ በማድረግ የህብረተሰቡን ኑሮ እንደሚያሻሽለውም  ይታመናል፡፡ሶስተኛው ምዕራፍ  የአርብቶ አደር ማህበረሰብ የልማት ፕሮጀክት ተግባራዊ  መሆን ሲጀምርም በዘርፉ የሀገሪቱን  የፖሊሲ ጉዞ ወደፊት እንዲራመድ ይረዳዋል፡፡ላለፉት አስርት ዓመታት የኢትዮጵያ መንግስት ግብርናን እና የገጠር ልማትን ማዕከላዊ የፖሊሲው አቅጣጫው በማድረግ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን፥ ስምምነቱ የአርብቶ አደሩን ልማት በማሳደግ  የተሻለ ገበያ፣ የውሃ እና የምግብ ደህንነት ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።", "passage_id": "b43ca1afc717122c49d48ecb771c9751" }, { "cosine_sim_score": 0.41752728819847107, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የአቅም ግንባታ እና ስልጠና የሚውል 150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አፀደቀ፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፍ ደረጃውን የጠበቀ ደረጃ ሶስት የባዮሴፍቲ ቤተ ሙከራ ከተሟላ መሳሪያ ጋር ለመገንባት፣ በሁሉም ክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች የሚገነባ 15 ደረጃ ሁለት የባዮሴፍቲ ቤተ ሙከራ ከተሟላ መሳሪያ ጋር ለመገንባት፣ በክልል እና በከተማ መስተዳድር የሚገኙ 8 ቤተ ሙከራዎችን ሙሉ መሳሪያ ለማሟላት ይውላል ተብሏል።እንዲሁም ብሄራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መከላከያ አስተዳደር ስርዓትን ለማጠናከር፣ ብሄራዊና የክልል እና ከተማ አስተዳደር የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከር፣ ለፀረ ተህዋስያን መድኃኒት፣ መቆጣጠሪያ ማዕከላት ለማጠናከር እና ለሰራተኛ የአቅም ግንባታ እንደሚውል የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚን አማን ገልፀዋል፡፡", "passage_id": "8e2a7fc2eb6bd69d26683016704c88e9" }, { "cosine_sim_score": 0.4154094457626343, "passage": "አዲስ አበባ:- የግብርና ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት የአርሶአደሩን ምርታማነት የሚያሳድጉ የግብርና ግብዓቶችን በወቅቱ ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ገለጸ። \nበሚኒስቴሩ የግብርና ግብዓት ግብይት ዳይሬክተር አቶ መንግሥቱ ተስፋ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ሚኒስቴሩ በተያዘው በጀት ዓመት የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት የሚያሳድጉ የተለያዩ የግብርና ግብዓቶችን ተደራሽ ለማድረግ 29 ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር ከብሔራዊ ባንክ አስፈቅዶ በወቅቱ ተደራሽ እያደረገ ይገኛል። \nአቶ መንግሥቱ የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከሚያበረክቱ የግብርና ግብዓቶች የአፈር ማዳበሪያ፣ የተለያዩ ምርጥ ዘሮችና የጸረ ተባይና የአረም ኬሚካሎች መቅረባቸውን ጠቅሰው፤ ክልሎች በተያዘው በጀት ዓመት 17 ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እንዲቀርብላቸው ጥያቄ ማቅረባቸውን ጠቁመዋል።\nእርሳቸው 322ሺ ኩንታል ማዳበሪያ ከዚህ በፊት ቀርቦ ሳይሰራጭ የተቀመጠ በመኖሩ ክልሎች እንዲቀርብላቸው ጥያቄ\n ባቀረቡት መሠረት ተጨማሪ ማዳበሪያ ተገዝቶ መቅረብ እንዳለበት ጠቁመው፤ 14 ነጥብ 5 ኩንታል ማዳበሪያ ከሦስት አገራት በአንድ ዙር ተገዝቶ 97 በመቶው ተጓጉዞ ወደብ መድረሱን ተናግረዋል። \nከዚህ ውስጥ ደግሞ 82 በመቶው ወይም 11 ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ኩንታሉ ወደ ተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች መጓጓዙን ዳይሬክተሩ ጠቁመው፤ ከከረመው ጋር ተደምሮ 15ነጥብ 19 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ በክልሎች እጅ መግባቱን አመልክተዋል።\nበክልሎች እጅ ከገባው ውስጥ ነባሩን ጨምሮ 12 ነጥብ 27 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ በህብረት ሥራ ማህበራት እጅ የገባ ሲሆን፤ ከዚህ ውስጥ ስምንት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ኩንታሉ ደግሞ ለአርሶ አደሩ ተሰራጭቶ ጥቅም ላይ እየዋለ እንደሚገኝ ተናግረዋል። \nይህም ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ከቀረበው የማዳበሪያ ስርጭትና አቅርቦት ጋር ሲነጻጸር በመጠንና በወቅቱ መቅረቡ ላይ ብልጫ እንዳለው ገልጸው፤ አምና በተመሳሳይ ወቅት 11 ሚሊዮን ኩንታል የማዳበሪያ ግዢ ከተፈጸመው አንጻር የዘንድሮው በሦስት ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ ብልጫ ያለው ሲሆን፤ አምና በዚህ ወቅት ተገዝቶ ወደብ ከቀረበው ጋር ሲነጻጸር የአንድ ነጥብ ዘጠኝ\n ሚሊዮን ኩንታል ብልጫ እንዳለው አስረድተዋል። \nበአጠቃላይ በክልሎች አንድ ነጥብ 42 ሚሊዮን ኩንታል የምርጥ ዘር ጥያቄ የቀረበ ሲሆን፤ አንድ ነጥብ 036 ሚሊዮን ኩንታል ምርጥ ዘር መሰብሰብ መቻሉን አቶ መንግስቱ ጠቁመው፤ ከዚህ ውስጥ 757ሺ ኩንታል ለህብረት ሥራ ማህበራትና ለቀጥታ የዘር ግብይት ከቀረበው ውስጥ 336ሺ 878 ኩንታሉ ወይም 44 በመቶው ለአርሶ አደሮች መሰራጨቱን ተናግረዋል።\nአቶ መንግሥቱ ክልሎች 837ሺ 658 በሊትርና በጠጣር የሚለኩ የጸረ አረምና ተባይ ኬሚካሎችን ይቅረብልን ብለው ጥያቄ ማቅረባቸውን ጠቁመው፤ 50ሺ ሊትር ጸረ አረም ፓላስ ኬሚካል በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ተጓጉዞ አዲስ አበባ ገብቶ ክልሎች ኮታቸውን እየወሰዱ እንደሚገኙ ገልጸዋል። \nቀሪዎቹ ኬሚካሎች በተያዘው እቅድ መሠረት ወደ አገር ውስጥ እንደሚገቡ አቶ መንግሥቱ ጠቅሰው፤ ሚኒስቴሩ የጸረ አረምና ተባይ ኬሚካሎች ፍላጎትን ለመፍታት ለመጀመሪያ ጊዜ ያቀረበ ሲሆን፤ ይህም ከግሉ ዘርፍ በተጨማሪ በመንግሥት በኩልም የኬሚካል ግብዓቶች መቅረቡ ይስተዋሉ የነበሩ የአቅርቦት ችግሮች ተፈትተው አርሶ አደሩ ኬሚካሎቹን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያገኝ ያስችለዋል ብለዋል።\nአዲስ ዘመን ሰኔ 17/2012ሶሎሞን በየነ", "passage_id": "619291026e9d90026abf9d06152991ec" }, { "cosine_sim_score": 0.41517379879951477, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የ2 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተለት።ብሄራዊ ቡድኑ ትናንት የኒጀር አቻውን 3 ለ 0 ማሸነፋን ተከትሎ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በጋራ ሽልማቱን ማበርከታቸው ተገልጿል።ሽልማቱ ቡድኑ በቀጣይ የሚያደርጋቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ ለአፍሪካ ዋንጫ እንዲያልፍ ለማበረታታት እና ለማነሳሳት  መሆኑ ተመላክቷል።ከዚህ በተጨማሪም ኮሚሽኑ ብሔራዊ ቡድኑ ትናንት ባስመዘገበው ውጤት ለቡድኑ የምሳ ግብዣ አድርጓል ።የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር  አቶ ኤሊያስ ሽኩር በፕሮግራሙ ላይ÷ብሔራዊ ቡድኑ ትናንት ያሳየው ጨዋታ እና ያስመዘገበው ውጤት ትርጉሙ ትልቅ ነው ብለዋል ።በተለይም ካለው ወቅታዊ ሁኔታ አኳያ ቡድኑ የመጀመሪያውን ጎል አስቆጥሮ ተጫዋቾቹ ደስታቸውን የገለጹበት መንገድ ለመከላከያ ክብር እቆማለሁ በሚል መሪ ቃል በዕለቱ ከተካሄደው መርሃ ግብር ጋር ተያይዞ ትልቅ ትርጉም ነበረውም ነው ያሉት፡፡አያይዘውም ቡድኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተሰባስቦ እና ተገቢውን ልምምድ በማድረግ እንዲሁም ፌዴሬሽኑ ያመቻቸውን የወዳጅነት ጨዋታ ተጠቅሞ ያስመዘገበው ውጤት እንዳኮራቸውም ገልጸዋል፡፡በመሆኑም በቀጣይ ብሔራዊ ቡድኑ ለሚያደርገው ጨዋታ እንደመንግስት እና ኮሚሽን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል።የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በበኩላቸው÷ ብሔራዊ ቡድኑ ባስመዘገበው ውጤት መደሰታቸውን  ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "3361515613aee80b129e6dd6758acb4d" }, { "cosine_sim_score": 0.4008396565914154, "passage": "በከፍተኛ ደረጃ የሚታየውን የጥጥ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ መንግሥት 3,500 ቶን ከውጭ እንዲገዛ መወሰኑን ምንጮች ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በዓለም በጥጥ አምራችነቷ ከምትታወቀው ፓኪስታን እኩል ለጥጥ ምርት ምቹ የሆነ መሬትና ተስማሚ አየር ቢኖራትም፣ ለአገሪቱ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎችን የጥጥ ፍላጎት ማሟላት አልተቻለም፡፡ባለፈው ዓመት በመላ አገሪቱ የቀረበው የጥጥ ምርት 60,000 ቶን መሆኑን የገለጹ ምንጮች፣ ይህ የጥጥ ምርት ለአገሪቱ ፋብሪካዎች ሊበቃ ካለመቻሉም በተጨማሪ የምርቱ ጥራት ደረጃ የወረደ መሆን በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ የሆኑ ፋብሪካዎች ፍላጎትን ማግኘት እንዳልተቻለ ገልጸዋል፡፡ በዚህ ምክንያት በአገሪቱ የሚገኙ የጨርቃ ጨርቅ ኩባንያዎች በርካቶቹ እየሠሩ የሚገኙት ከጠቅላላ አቅማቸው በአርባ በመቶ ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በተጨማሪም ከጠቅላላ ምርታቸው 80 በመቶውን ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚገባቸው ፋብሪካዎች ምርቶቻቸውን አገር ውስጥ ሲሸጡ መገኘታቸውን ተናግረዋል፡፡ ለጥጥ እጥረቱ መንስዔ የፍላጎትና የአቅርቦት መጠኑ አለመመጣጠኑ ዋነኛ ምክንያት ሲሆን፣ የአገር ውስጥም ሆኑ የውጭ ባለሀብቶች በጥጥ ማምረት ዘርፍ እንዲሳተፉ መንግሥት ጥሪ ቢያቀርብላቸውም ምላሻቸው ግን አርኪ ሊሆን አልቻለም፡፡የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎቹ ጋር በተደጋጋሚ በመወያየት የችግሩ ምንጭ ጥራት ያለውና በቂ የጥጥ ግብዓት ባለመገኘቱ ደፍረው ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ መግባት እንዳላስቻላቸው፣ ቢገቡም ለስማቸው ጥሩ እንደማይሆን፣ በዚህም ሳቢያ አገር ውስጥ ገበያ ላይ ማተኮራቸውን፣ ይኼም ከኪሳራ ለመዳንና  ፋብሪካዎቻቸውን ሙሉ ለሙሉ እንዳይቆሙ መሆኑን መረዳቱን ምንጮች ገልጸዋል፡፡የተገኘው ምክንያት አጥጋቢ በመሆኑ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጉዳዩን ለካቢኔ እንዳቀረበውና የዘንድሮን የጥጥ ፍላጎት በመጠኑም ቢሆን ሊቀርፍ የሚችል ጥራት ያለው ጥጥ ከአሜሪካ እንዲገዛ መወሰኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በዚሁ መሠረት ግዥውን እንዲፈጽም በቅርቡ የተቋቋመው የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት መታዘዙ ታውቋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ገበያ የአንድ ኪሎ ግራም የጥጥ ዋጋ 33 ብር አካባቢ ሲሆን፣ በዚሁ ሥሌት መንግሥት 3,500 ቶን ጥጥ ለማስገባት ከ115 ሚሊዮን ብር በላይ ሊያወጣ ይችላል ተብሎ እንደሚገመት ምንጮች ገልጸዋል፡፡በዚህ የጥጥ ግዥ ላይ መንግሥት ሊቸገር የሚችለው ከጂቡቲ ወደብ ወደ መሀል አገር ለማመላለስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተሽከርካሪዎችን ማሰማራት ሊሆን እንደሚችል ምንጮች ገልጸዋል፡፡ 1,000 ቶን ጥጥ ለማጓጓዝ 142 ተሽከርካሪዎች እንደሚያስፈልጉ ጠቅሰዋል፡፡ በዚሁም መሠረት 3,500 ቶን ጥጡን ለማጓጓዝ 497 ተሽከርካሪዎች ያስፈልጋሉ፡፡መንግሥት ለአምስት ዓመታት ከቀረፀውና በመጠናቀቅ ላይ በሚገኘው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውስጥ ዝቅተኛ አፈጻጸም ካሳዩት ዘርፎች መካከል የጨርቃ ጨርቅ ዘርፍ በዋናነት የሚጠቀስ ነው፡፡ መንግሥት ዕቅዱን ይፋ ባደረገበት ወቅት ከዚህ ዘርፍ ይገኝ የነበረው 23.3 ሚሊዮን ዶላር ነበረ፡፡ በዕቅዱ ላይ ግን ይህንን ገቢ ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ቢታለምም፣ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ መድረስ የተቻለው 130 ሚሊዮን ዶላር ብቻ ነው፡፡", "passage_id": "e5935800d4613d32894addecd213b152" }, { "cosine_sim_score": 0.3962089717388153, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግና የተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች ከወር ደሞዛቸው በማዋጣት ለኮቭድ-19 መከላከል ስራ የ3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ።በተጨማሪም ካሁን በፊት በእርዳታ የተሰጠውን 21 ሺህ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ 160 የኬሚካል ምርጫ መሳሪያ እና 10 የሙቀት መለኪያ ቴርሞ ሜትር ድጋፍ አድርጓል።የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ እና ኬሚካል መርጫዎቹ ለፌደራል ፖሊስ፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ እና ለፌደራል ማረሚየ ቤቶች አስተዳደር የሚሰጡ ናቸው ተብሏል።እንዲሁም 3 ሚሊየን ብሩ ደግሞ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለተቋቋመው ለብሔራዊ ድጋፍ አሰባሰብ ኮሚቴ የሚሰጥ መሆኑም ነው የተገለፀው።የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤም “ይህንን በመሰሉ የዜጎች መልካም ተግባርና የጋራ ርብርብ ወረርሽኙን ከሀገራችን በማጥፋት ታሪክ እንደምንሰራ አልጠራጠረም” ብለዋል በድጋፍ መስጠት ስነ ስርዓቱ ላይ።ድጋፉ ተልዕኳቸው የተሳካ እንዲሆን፣ እንዲያግዝና የቫይረሱን ስርጭት መቀነና መከላከል ላይ የጸጥታ ሃይሉ አረአያ እንዲሆን ለማድረግም ጭምር እንደሆነ ነው የጠቆሙት።የጸጥታ አካላት የቫይረሱን ስርጭትና የአስቸኳይ ግዜ አዋጁን ለማስፈጸም የሚያደርጉትን ርብርብ ስኬታማ እንዲሆን ህብረተሰቡ ለደንብና ለመመሪያ ተገዥ ሆኖ ሊያዛቸው ይገባልም ብለዋል።የብሔራዊ የድጋፍ አሰባሰብ ኮሚቴ የሃብት አሰባሰብ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ኮሮናቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ርብርብ በርካታ ተቋማት፣ ባለኃብቶችና ግለሰቦች ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን በማንሳት በተለይም ቫይረሱን ለመከላከል ግንባር ቀደም ሆነው ህዝብን ለሚያገለግሉ የጸጥታ አካላት መሆኑ የዛሬው ድጋፍ ለየት ያደርገዋል ብለዋል።በለይኩን ዓለም", "passage_id": "9bdacbb51eb268ba8e3b435aa0c92b2b" }, { "cosine_sim_score": 0.3950203061103821, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ፣ የአሜሪካን እና የእንግሊዝ መንግስት እና ኤፍ.ሲ.ዲ.ኦ የተባለ ልማታዊ ድርጅት በጋራ በመሆን የኮሮና ቫይረስ ህክምና ለመስጠት የሚያገለግሉ 380 የመተንፈሻ መሳሪያዎችን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አድርገዋል፡፡የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ድጋፉን አስመልክተው ባደረጉት ንግግር በሀገራችን ስርጭቱ እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሳሳቢነትን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት የአሜሪካና የእንግሊዝ መንግስት የኮቪድ ህክምና ለመስጥት አስፈላጊ የሆነውን የመተንፈሻ መሳሪያዎች ድጋፍ ማድረጋቸው ብዙዎችን ከሞት እንድንታደግ ይረዳል ብለዋል፡፡የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት በኢትዮጵያ ተወካይ ሚካኤል ሰርቫዲዬ በበኩላቸው የመተንፈሻ መሳሪያዎቹ በፅኑ ህሙማን ክፍል ለሚገኙ ታካሚዎች አስፈላጊ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡በድጋፍ ከተገኙት 380 የመተንፈሻ መሳሪያዎች መካከል 100 የሚሆኑት በቅርቡ ለተመረቀው የአዲስ አበባ ኮቪድ 19 ፊልድ ሆስፒታል የሚሰጡ መሆናቸውን ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "e683788c4287e121b675c87d37bf1e11" } ]
7c66cbe769e1cb45c356e261c0d563e5
459d7c28add12f1b09727b3888e6d82f
ኢትዮጵያና አሜሪካ የሕግ ማስከበር እና የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ስምምነት ተፈራረሙ
የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪሀት ካሚልና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬይኖር መንግሥቶቻቸውን ወክለው የሕግ ማስከበር እና የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ስምምነት ተፈራርመዋል።ስምምነቱም ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱና ለፌደራል ፖሊስ እንዲሁም ለፍትህና ሕግ ማስከበር አካላት ድጋፍ በመስጠት የሕግ ማስፈጸም እና የፍትሕ ዘርፉን ለማሻሻል ያለመ መሆኑን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31298/
[ { "cosine_sim_score": 0.41187232732772827, "passage": "በአሜሪካ ኤምባሲ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት 62 አሜሪካ የሰላም ጓድ አባላት በኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የእንግሊዝኛ ቋንቋን ለማስተማርና ሌሎች ኅብረሰተብ አቀፍ ድጋፎችን ለመስጠት ቃለ መሃላ ፈጸሙ፡፡የአሜሪካ ኤምባሲ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ መሠረት መስከረም 7 ቀን 2007 ዓ.ም. በተካሄደው የቃለ መሃላ ሥነ ሥርዓት የሰላም ጓድ አባላቱ በትግራይ፣ በአማራ፣ በአሮሚያና በደቡብ ክልሎች ውስጥ በሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምርህርት ቤቶች እንግሊዝኛ ቋንቋን ከማስተማር ባሻገር፣ በበጎ ፈቃደኛነት የተለያዩ ማኅበረሰብ ተኮር ፕሮጀክቶችን ለማስፈጸም ቃለ መሃላ ፈጽመዋል፡፡የእንግሊዝኛ ቋንቋን በኢትዮጵያ ትህምርት ተቋማት የማስፋፋት ዓላማ ይዞ የተነሳው ፕሮጀክት አካል የሆኑት የበጎ ፈቃድ የሰላም ጓዶች፣ ከዘጠነኛ እስከ 11ኛ ባሉት ክፍሎች እየተመደቡ እንደሚያስተምሩ ታውቋል፡፡ ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ከሚሰጠው የቋንቋ ትምህርት በተጨማሪ ለመምህራን ሥልጠናዎችን እንደሚሰጡም ይጠበቃል፡፡ከዚህ በተጨማሪም በማኅበረሰብ አቀፍ ፕሮጀክቶች በኩል ከሕዝብ ጋር በመተባበር የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲሰባሰብ በማስተባበር፣ ለማኅበረሰቡ በፆታ እኩልነት ላይ ያተኮሩና ሌሎች ከትምህርት ክፍለ ጊዜ ውጪ ባሉ ተግባራት ላይ ተሳትፎ እንደሚያደርጉ ኤምባሲው አስታውቋል፡፡የሰላም ጓዶቹ የሦስት ወራት የቅደመ ማስተማር ሥልጠናዎችን ጨምሮ የማስተማሪያ ሥልቶችን፣ የትምህርት ሥነ ዘዴዎችንና የአራት ቀናት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተግባራዊ የማስተማር ልምምድ ማድረጋቸውን የአሜሪካ ኤምባሲ ገልጾ፣ በሆለታና አካባቢው ለሚገኙ አንድ ሺሕ ያህል ተማሪዎች የክረምት ወራት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ሲሰጡ መቆየታቸውን አስታውቋል፡፡የሰላም ጓዶች በየተመደቡባቸው ክልሎች ተሰማርተው በሕዝቡ መካከል ሲኖሩ በቀላሉ ለመግባባት እንዲያስችላቸው ሲባል የአማርኛ፣ የትግርኛና የኦሮምኛ ቋንቋ ሥልጠና መከታተላቸውም ታውቋል፡፡   ", "passage_id": "ecd2dc95c210005d8eaaa9343765dea6" }, { "cosine_sim_score": 0.4065696597099304, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ጽንስ ማቋረጥ በህግ የተፈቀደ ሲሆን ሴቶች ድርጊቱን እንዳይፈጽሙ ለመከላከል የራሳቸውን የቁጥጥር ህጎች ያወጡ አንዳንድ ክፍላተ ሀገር አሉ። የትናንቱ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ለጽንስ ማቋረጥ መብት ተሟጓቾች አስደስቷዋል ።አምስት ለሶስት በሆነ የድምጽ ብልጫ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የሰጠው ይህ ውሳኔ በሩብ ምዕተ ዓመት ውስጥ ከሰጣቸው የጽንስ ማቋረጥ መብት ብይኖች ከፍተኛው መሆኑ ተመልክቷዋል።ፍርድ ቤቱ በዚህ ብይኑ የቴክሳስ ክፍለ ሀገር ክሊኒኮች የክፈለ ሀገርዋ ወግ አጥባቂ ፖለቲከኞች ዓላማ ክሊኒኮቻችንን ለማዘጋት ነው ሲሉ ያቀረቡትን ሙግት ተቀብለዋል። የጽንስ ማስገወድ መብት ደጋፊዎች ትናንት ዋሽንግተን ዲስ ውስጥ ተሰባስበው ደስታቸውን ገልጸዋል።የደቡብ ምስራቅዋ ክፍለ ሀገር ቴክሳስ የጽንስ ማቋረጥ ኣገልግሎትየ የሚሰጡ ክሊኒኮች በአቅራቢያቸው ባለ ሆስፒታል ታካሚዎቻቸውን አስገብተው ለማከም የሚያስችል ውል ሊኖራቸው ይገባል። በሆስፒታል ደረጃ የሚሰራባቸው በውድ ዋጋ የሚገዙ መሳሪያዎች እንዲኖራቸው ያስገድዳል። ፍርድ ቤቱ ህገ መንግስቱን በሚጻረር መንገድ የሴቶችን መብት የሚጥስና በህክምናም ኣላስፈላጊ ነው በማለት በአብላጫ ድምጽ ውድቅ አድርጎታል። የቴክሳስ አገረ ገዢ ዳን ፓትሪክ ውንጀላውን ኣይቀበሉም።እንደያውም የኛ ሕጎች ዓላማቸው የሴቶችን ጤና ለመጠበቅ ነው በማለት ይከራከራሉ። ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የትናንቱን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ የሴቶችን የስነ ተዋልዶ መብት ላይ የተደነቀረ ከህገ መንግስት ውጭ የሆነ እንቅፋት የሚያስወግድ ውሳኔ ነው በማለት ደስታቸውን ገልጸዋል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "ca413a1ef35cf99c0cdeae8fe3c5e42a" }, { "cosine_sim_score": 0.4058464467525482, "passage": "በዩናይትድስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ፊት የተጀመረው የክስ ሂደት ሁለተኛ ሳምንት ሙግት ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡በክሱ ሂደት ላይ አሜሪካውያን የያዙትን የተከፋፈለና የተለያየ አቋም በአደባባይም በተለያዩ አጋጣሚዎችም እያንጸባረቁ ናቸው፡፡ሪፖርተራችን ካሮላይን ፕሬሱቲ ክሱ እየታየ ባለበት የተወካዮች ምክርቤቱ ደጃፍ ላይ የወጡ ደጋፊና ተቃዋሚ ሰልፈኞችን ተመልክታለች ብዙዎቹንም አነጋገራለች።\n", "passage_id": "4e5559e838d047c13f8dd43bd138a581" }, { "cosine_sim_score": 0.40388184785842896, "passage": "ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከውጭ የንግድ ተቋማት የሚያገኟቸው ክፍያዎችን የማፅደቅ ህገ-መንግሥታዊ ሥልጣናችንን ረግጠዋል ሲሉ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ የዩናይትድ ስቴትስ ዲሞክራት እንደራሴዎች ክሥ አሰምተዋል፡፡የፕሬዚዳንቱ የንግድ ወለድ “የገንዘብ አከፋፋል ህግን ይጥሳል” የሚሉ ሌሎች ሁለት ክሦችም ተመሥርተውባቸዋል።ሪፖርተራችን ካተሪን ጊብሰን ከተወካዮች ምክር ቤት ያጠናቀረችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "3e63752042da8616792a0b532e48d6e4" }, { "cosine_sim_score": 0.4004461169242859, "passage": "ኢትዮጵያና ኬንያ በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ብርሀኑ ጸጋዬ የኬንያውን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተቋም ልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ በንግግራቸው ኢትዮጵያና ኬንያ የረጅም ጊዜ ግንኙነት ያላቸው አገራት በመሆናቸው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ ሲሰሩ መቆየታቸውንና፤ እየሰሩ መሆናቸውንም ተናግረው ግንኙነታቸው ለሌሎች አፍሪካ አገራት ምሳሌ መሆን የሚችል ነው ሲሉ ገልጸዋል፡፡አክለውም ከዚህ ቀደም ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከኬንያው አቻቸው ጋር በድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ በጋራ ለመስራት መነጋገራቸውን አውስተው፤ ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና በድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ዜጓቿን ለከፋ አደጋ እየተጋለጡ በመሆኑ፤ በዚህም በኬንያና በኢትዮጵያ ድንበር በኩል አቋርጠው ወደ ደበብ አፍሪካና፣ ታንዛኒያና እንዲሁም ወደ ሌሎች አገሮች ለመሔድ ሲሉ ለጉዳት እየተዳረጉ በመሆኑ በትኩረት በጋራ ልንሰራ ይገባል ብለዋል፡፡በሌላ በኩል ሽብርተኝነትን፣ ሙስናን በሙስና ምክንያት ሀብት የማሸሽ ወንጀሎችን በጋራ በተጠናከረ መልኩ መከላከል እንደሚያስፈልግ እና የኬንያ መንግስትም በዚህ ረገድ ያለውን ልምድ እና እወቀት በማጋራት በኩል የራሱን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት እንዲሁም በአቅም ግንባታና በቴክኒካል ድጋፍ በኩልም እገዛ እንድታደርግ ጠይቀዋል፡፡የኬንያው አቃቤ ህግ ጽ/ቤት ዳይሬክተር ኑረዲን መሀመድ ሃጂ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት በታሪኳ የተለየች አገር መሆኗን ተናግረው፣ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና ፖለቲካው ዘርፍም እያደረገች ያለውን ለውጥ አድንቀዋል፡፡በተለይም ኢትዮጵያ በሙስና ላይ ያላት ቁርጠኛ አቋምና እየወሰደች ያለውን እርምጃ አድንቀው፣ አገራቸው ኬንያም እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ በዚህ ረገድ ጠንካራ አቋም በመያዝ ለለውጥ ለመስራት ዝግጁ መሆኗን ጠቅሰው፤ ሁለቱም አገራት ያላቸውን የጋራ ወዳጅነት ለማጠናከርና ለማስቀጠል እንዲሁም ለአገራቱ ደህንነት ሲባል በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና በድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ለመፈራረም መምጣታቸውን ገልጸዋል፡፡ሀገራቱ የተለያዩ ልምዶችን እየተለዋወጡ በአቅም ግንባታና በቴክኒክ ድጋፍም እየተረዳዱ እንደሚሰሩ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ዐቃቤ ሕግ ማህበር አባል እንዲትሆን ጥሪ አቅርቧል፡፡በመጨረሻም ኢትዮጵያ በጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ በአቶ ብርሀኑ ጸጋዬ እንዲሁም ኬንያ ፤ በኬንያ አቃቤ ህግ ጽ/ቤት ዳይሬክተር ኑረዲን መሀመድ ሃጂ በኩል የስምምነት ሰነዱን ተፈራርመዋል፡፡ (ምንጭ:-ጠቅላይ አቃቤ ሕግ)", "passage_id": "55fb73f2f126782ca073d46bbe2f2795" }, { "cosine_sim_score": 0.3946763873100281, "passage": "ባለፈው ሰኞ ከተጀመረው ሦስተኛው ፋይናንስ ለልማት ጉባዔ ጎን ለጎን፣  ከሰሃራ በታች ለሚገኙ የአፍሪካ አገሮችን የኃይል አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ይፋ ባደረጉት ‹‹ፓወር አፍሪካ ኢንሼቲቭ›› ላይ ለመተባበር፣ አሜሪካና የአውሮፓ ኅብረት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ስምምነቱን የተፈራረሙት በጉባዔው ለመሳተፍ የተወሰነውን የአሜሪካ ልዑክ የመሩት ገንዘብ ሚኒስትር (ትሬዠሪ ሴክሬተሪ) ሚስተር ጃኮብ ጂ ሊው እና የአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብርና ልማት ኮሚሽነር የሆኑት ኔቭን ሚሚካ ናቸው፡፡ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ እ.ኤ.አ. በጁን 2013 ይፋ ያደረጉት ኢንሼቲቭ ከሰሃራ በታች ለሚገኙ አፍሪካውያን የኃይል አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ የሰባት ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ሲሆን፣ 1,000 ሜጋ ዋት የማመንጨት ዕቅድ የያዘ ነው፡፡ በዚህ የፕሬዚዳንቱ ኢንሼቲቭ ተጠቃሚ ከሚሆኑ የአፍሪካ አገሮች መካከል ደግሞ ኢትዮጵያ አራት ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ ንዋይ የሚፈስባት ተቀዳሚ አገር ናት፡፡እ.ኤ.አ. በ2014 አሜሪካና የአውሮፓ ኅብረት በአፍሪካ የኃይል አቅርቦት በመፍጠር ለመተባበር በተስማሙበት መሠረት፣ የመግባቢያ ስምምነቱ መፈረሙ ይፋ ተደርጓል፡፡በመግባቢያ ስምምነቱ መሠረት የአውሮፓ ኅብረት ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ማለትም እ.ኤ.አ. እስከ 2020 ድረስ 2.8 ቢሊዮን ዶላር ለሰሃራ በታች ለሚገኙ የአፍሪካ አገሮች የኃይል አቅርቦት እንደሚለግስ፣ እንዲሁም በኢንቨስትመንትና በብድር አቅርቦት እስከ 20 ቢሊዮን ዩሮ እንደሚያቀርብ ተጠቁሟል፡፡    ", "passage_id": "8a3733df75408977e1156c5efcb528f9" }, { "cosine_sim_score": 0.3838721513748169, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ዛሬ ካምቦድያ ውስጥ ከባለስልጣኖች ጋር ተከታታይ ስብሰባ ባካሄዱበት ወቅት ዋናዎቹ የንግግር ነጥቦች በሰብአዊ መብት ላይ ያላቸው ስጋትና የጋራ ንግድ ጉዳይ እንደነበር ታውቋል።ካምቦድያ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሚኖራትን የግንኙነት መሰረት ፍጻሜ ላይ ለማድረስ በሰብአዊ መብት፣ በአጠቃላይ ነጻነትና በመልካም አስተዳደር ረገድ ማሻሽል የማሳየትዋ ጉዳይ ወሳኝ እንደሚሆን ጆን ኬሪ አስገንዝበዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የካምቦድያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁን ሰን (Hun Sen) እና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ከም ሶካ (Kem Sokha) ከሚገኙባቸው ባለስልጣኖች ጋር በተናጠል ተገናኝተው ከተነጋገሩ በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ነው ይህ ያሉት።", "passage_id": "b106bb10e3ed5590d25f0e82362378a9" }, { "cosine_sim_score": 0.3812108039855957, "passage": "የዩናይትድ ስቴት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአሜሪካ የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው ማመልክቻቸው በኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ውድቅ የተደረገባቸው \"ይግባኝ የማለት ሕገመንግሥታዊ መብት የላቸውም\" ሲል ወስኗል፡፡ሰኔ 18/2012 ዓ.ም. የተላለፈው ይህ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ብዙዎቹን ጥገኝነት ጠያቂዎች ከሃገር ማባረር ለሚፈልገው የአሁኑ አስተዳደር ድርጊቱን እንዲገፋበት የሚያበረታታው መሆኑ ተዘግቧል፡፡\n", "passage_id": "9c2cecc8dba7985dd7aab318f4046275" }, { "cosine_sim_score": 0.3794042468070984, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ በዓለሙ ድርጅት የሰላም ጥበቃ ተልዕኮ አፍሪካ ውስጥ የምትጫወተውን ሚና እየመረመረች ነው። ብሄራዊ የፀጥታ አማካሪው ጆን ቦልተንና የመከላከያ ሚኒስትሩ ጂም ማቲስ ዩናይትድ ስቴትስ አፍሪካ ውስጥ ያሏትን ወታደሮችና በአህጉሪቱ የመደበችውን በጀት ወደ ሌላ አካባቢ ለማዞር እየመከሩ ነው ተብሏል።የብሄራዊ ፀጥታ አማካሪው ጆን ቦልተን ትላንት ያስተዳደሩን አዲስ የአፍሪካ ፖሊሲ ሲያስተዋውቁ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ከእንግዲህ በኋላ “የማይረባ፣ ስኬታማ ያልሆነና ተጠያቂነት የሌለው” ሲሉ ለገለፁት በአፍሪካ ለተባበሩት መንግሥታት የሰላም ጥበቃ ተልዕኮ ድጋፍ አትሰጥም ብለዋል።በዓለም ዙሪያ ለተባበሩት መንግሥታት የሰላም ጥበቃ ተልዕኮ ከፍተኛውን የገንዘብ መዋጮ የምትከፍለው ዩናይትድ ስቴትስ ናት። ለ2010 – 2011ዓ.ም ለአንድ ዓመት ከተመደበው የ6 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር በጀት አንድ ሦስተኛውን የምትሸፍነው ዩናይትድ ስቴትስ ናት።", "passage_id": "92d505942e6f0b1cf51a034aecdda102" }, { "cosine_sim_score": 0.3784162998199463, "passage": "የኢትዮጵያና የአሜሪካ ግንኙነት ውጣ ውረድ የበዛበት ነበር ሲሉ የፖለቲካ ሣይንስ ምሁሩ ዶ/ር ጌታቸው መታፈሪያ ገለፁ፡፡ዶ/ር ጌታቸው “ኢትዮጵያና አሜሪካ፤ ታሪክ፣ ዲፕሎማሲ፣ ትንታኔ የሚል መፅሐፍ ፅፈዋል፡፡የኢትዮጵያና የአሜሪካ ግንኙነት ውጥን የተቋጠረው በ26ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ቴኦዶር ሩዘቬልት ጊዜ መሆኑን ጠቁመው ባለፉት ከአንድ መቶ አሥር ዓመታት በላይ ለሚሆን ጊዜ የሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት በዲፕሎማሲ፣ በንግድ፣ በትምህርት፣ በወታደራዊ መስኮች፣ መተሣሰሩንና ሲጠብቅና ሲላላ መቆየቱን አመልክተዋል፡፡ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያን መጎብኘታቸውን እንደሚፈልጉ የተናገሩት ዶ/ር ጌታቸው መታፈሪያ በአፍሪካ ላይ የተከተሉት ፖለቲካ ግን ያሣዘናቸው መሆኑን ገልፀዋል፡፡ለዝርዝሩ የተያያዙትን የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "c6ee5fef14cf4b74e8589706fd640c93" }, { "cosine_sim_score": 0.3692493736743927, "passage": "በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያዊ አሜሪካውያን በዛሬው እለት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ደጃፍ የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደዋል።“በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች እየተወሰደ ያለው ጥቃት ይቁም። ግድያዎቹ በገለልተኛወገን ይጣሩ።” የሚሉ እና ሌሎች በርካታ ጥሪዎች የጠየቁበትን ደብዳቤ ለዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ያስገቡት ሰልፈኞች፤ በመቀጠልም በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ የተነጣጠሩ ሁለት የሕግ ረቂቆች ወደ ቀረቡባቸው የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤቶች አቅንተዋል።“በራሱ የማይተማመን አስተዳደር አገር በሽብር ይመራል! አምባገነንነትን መደገፍ ይቁም!” የሚሉና ሌሎች ልዩ ልዩ የተቃውሞ መፈክሮችን እያሰማ ነው፤ ከዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የተነሳው ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ ፖሊስና ሥርዓት አስከባሪዎች እንደታጀበ፤ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ያቀናው።በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤቶች ከቀረቡት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ካተኮሩት ረቂቅ ሕጎች አንዱ ነገ ይጸድቅ ይሆናል የሚል ተስፋ ከሰልፎኞቱ ዘንድ አሳድሯል።", "passage_id": "7c17e01d389a48b6abb38e4a7e666c2c" }, { "cosine_sim_score": 0.3594030439853668, "passage": "በዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የአፍሪካ ጉዳዮች ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር የሆኑት የካሊፎርኒያዋ እንደራሴ ኬረን ባስ ሰሞኑን በኢትዮጵያ በታዋቂው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ላይ በተፈጸመው ግድያና ከግድያው ተከትሎ የተቀሰቀሰውን ሁከት በተመለከተ መግለጫ አውጥተዋል።ለኢትዮጵያዊው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ቤተሰብ ከሱ መገደል ተከትሎ በተፈጠሩ ሁከቶች ሰለባ ለሆኑትም ሰዎች ቤተሰቦች ሃዘኔን እገልፃለሁ ብለዋል።የካሊፎርኒያዋ ዲሞክራት የየዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባል ኬረን ባስ በመግለጫቸው አስከትለውም የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምፆች ሊሰሙ ይገባል፤ ህዝቡ በሰላማዊ መንገድ የመሰባሰብ መብቱ መከበር አለበት ብለዋል።በሀገሪቱ አሁን ያለው ወቅታዊ ሁኔታ እጅግ ውጥረት የነገሰበት እና ዜጎች ቁጣ ላይ የሚገኙበት ነው ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ አባልዋ መንግሥት ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን የሚሰራ ፍትሃዊ መፍትሄ አቅርቦ መምራት የሚገባበት ወቅት ነው ብለዋል፤የኢትዮጵያ መንግሥት በያዛቸው የለውጥ ሥራዎቹ እንዲቀጥል እና የኢንተርኔት አገልግሎት መዝጋቱን እንዲያቆም አበረታታለሁ ብለዋል።አክለውም መንግሥት ለዓመታት በጎሳ ብጥብጥ በዳሸቀው አካባቢ ሰላምና መረጋጋትን እንዲያሰፍን ጥላቻና ሁከት በመቀስቀስ በሀገሪቱ ክፍፍል እንዲፈጠር ምክንያት የሆኑትን በአፋጣኝ ለፍርድ እንዲያቀርብ የሚያበረታቱ መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የአፍሪካ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበሯ ገልጸዋል።", "passage_id": "774813677d760ec2311c1d1058ae4a0c" }, { "cosine_sim_score": 0.35715651512145996, "passage": "ብዙ የአፍሪካ ሀገሮች፥ የሕጻናት መብቶችን ለማክበር የገቡትን የ 1990 ውን ዓለምአቀፍ ድንጋጌ በተግባር ሲያውሉ አይታዩም ሲል፥ አንድ የተባበሩት መንግሥታት የመብቶች ቃፊር ኮሚቴ አስታወቀ።ጎጂ ባህላዊ ልምዶችና ሌሎች የሰብዓዊ መብቶች ረገጣዎች በመላ አፍሪካ በስፋት ቀጥለዋል ሲልም ቡድኑ ጨምሮ ገልጿል።ሊሳ ሽላይን ከጄኔቫ ያጠናቀረችው ዘገባ አለ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "9faf5c4979b73e185f4513940112fc43" }, { "cosine_sim_score": 0.3546920716762543, "passage": "በእርግጥ አለማችን አንድ እየሆነች በመምጣቷ አሜሪካዊያን ወጣቶችና አዳጊዎች ዛሬ የሚጋፈጧቸው ፈተናዎችና ችግሮች ለኢትዮጵያና አፍሪካ እንዲሁም ሌሎችም ወጣቶች ፍጹም ልዩ በሆነ ኑራቸው፤ አንድነትን ሊያገኙበት የሚችሉበትም ነው።“አንድ በጣም የሳበኝ ጉዳይ አፍሪካ አሜሪካዊያንን ለመርዳት ሲሰራ ሁሉንም ነው አብሮ ያቀፈው፣ በአብሮነት ያገናኘው። አሁን እኮ ሁሉም ሰው ተስማምቶ ይኖራል፤ እጅም ይጨባበጣል” ናይላ ባንክስ 12 ዓመት“በርካታ ጊዜ አስረውታል። ብዙ ሰው ተስፋ ለመቁረጥ መታሰር ይበቃዋል። እሱ ግን ቀጠለ፤ ያሰበውን እስኪያሳካ ድረስ አላቆመም።” ጆናታን ዊሊያምስ 14 ዓመት; በጣም የሚገርምና አሪፍ ሰው ነው። ሁሉንም ነገር በሰላም ነው ያከናወነው፤ ያለምንም አይነት ሁከት። ለኔ እንዲህ ያለ መሪ በጣም ይስበኛል አርዓያም ይሆነኛል። የሊንዳ ማርቲኔዝ 14 ዓመት። “ሰዎች እርስበርስ የሚተያዩበት መንገድ አሁንም የተለያየ ነው። ማለቴ የቆዳ ቀለማቸውን አስቀድመው ያያሉ፤ ይሄ ለኔ መቅረት ያለበት ነገር ነው።”“ብዙ የዘር ንግግሮች አሉ። ለምሳሌ ኢስያዊያን መንዳት አይችሉም ምናምን የሚሉ። ይሄ በጣም ደስ የማይል ነገር ነው። በዚህ ዘመን እንዲህ ያለ ንግግር ይሰማል። ጋር ነው የሚያጋባኝ ምክንያቱም ዛሬ ብዙ ሰው ተከባብሮ ነው የሚኖረው።” ጁሊያ ሊንክ “ብዙ ወጣቶች ይሄንን ታሪክ እንደተሰጣቸው ቆጥርው ችላ እንዲሉት እንፈልጋለን። ለዚህም ምክንያት አለው። እኛ በ1963 ዓ.ም. ይሰማን የነበረው አይነት መድሎና በደል ለአሁኑ ትውልድ እንዳይተላለፍ ስለሆነ የታገልንው። እነዚህን መብቶች ሲኖሩባቸው እንጂ ሲታገሉላቸው ማየት የቀደምንውን አያስደስተንም።” የሲቪል መብት ተሟጋቿና በኮንግረስ የዋሽንግተን ዲሲ ወኪል ኤለኖር ሆልምስ ኖርተን“ለነጭ ወንዶች፣ ለጥቁር ወንዶች፣ ለነጭ ሴቶች፣ ለጥቁር ሴቶች … ማብቂያ የሌላቸውን ልዩነቶች አጥብቄ እጠላ ነበር።” ኮንግረስማን ጆን ሉዊስ“በመንገድ ላይ እንኳን አንድ ነጭ ሰው ከፊት ለፊት ከመጣ፤ መንገድ መልቀቅ አለብህ። ይሄ ብቻ አይደለም እስኪያልፉ ድረስ ማጎብደድም ይጠበቅብሻል። ይሄን ያላደረገ ሰው፤ ክብር አሳጣሃኝ ተብሎ የደበደባል ወይንም ይታሰራል።” የሲቪል መብት ታጋት ሆሊስ ውትኪንስ ", "passage_id": "ee21439770252b0e5de8eed4a71e34d2" }, { "cosine_sim_score": 0.353909432888031, "passage": "ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በዛሬው እለት በዋሽንግተን ዲሲ የተከፈተውንና በዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ከአፍሪቃ መሪዎች ጋር የሚያደርጉትን ጉባኤ በመቃወም አደባባይ ወጥተዋል።“በኢትዮጵያ የሚታየው የሰብዓዊ መብት ረገጣ እንዲቆም አዎንታዊና ተጨባጭ ግፊት በማድረግ ፋንታ፤ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶቹን አራማጆች በመደገፍ ሁኔታው ይበልጥ እንዲባባስ እያደረገ ነው፤” ሲሉ ከተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስ ግዛቶች የመጡ መሆናቸውን ያስታወቁት የሰልፉ ተሳታፊዎች የኦባማን አስተዳደር ኮንነዋል።", "passage_id": "6bc739f1d8e442f9fb4d3bca535acdee" }, { "cosine_sim_score": 0.35208138823509216, "passage": "ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ በሚገኝ አንድ ታሪካዊ ቤተ ክርስትያን ውስጥ በተካሄደ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የሜሪላንድ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ክሪስ ቫን ሃለን “ዶናልድ ትራምፕ የነፃነት ኃውልትን እንዲቀብሩ አንፈቅድላቸውም” ብለዋል።በሌላ በኩል ደግሞ የሲቪል መብቶች ታጋይና ተሟጋቹ አል ሻርፕተን እዚያው ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ “አንገፋም” በሚል የተሰየመ ሰልፍ መርተዋል።የቺካጎና አካባቢዋ የእሥላማዊ ድርጅቶች ምክር ቤት መሥራቹ ባሳም ኦስማን ደግሞ በሞቀ ድጋፍ ለተቀበሏቸው ሙስሊም ምዕመናን በፀሎት መክፈቻ ላይ ንግግር ባደረጉበት ወቅት “ጌታ ሆይ፤ ይህቺ ምድር ያንተ ምድር ናት፤ የትራምፕ ምድር አይደለችም” ብለዋል።ሎስ አንጀለስ ከተማ ውስጥ ደግሞ የፍቅርና እንክብካቤ የፍልሰተኞች መብቶች ጥምረት የሚባል ድርጅት ቃል አቀባይ ሆርሄ ማሪዮ ካብሬራ “ትራምፕ ማኅበረሰባችንን ሲያጠፉ እጆቻችንን አጣጥፈን እንደማንቀመጥ ለአስተዳደራቸው ማሳሰቢያ እናስተላልፋለን” ብለዋል።የቬርሞንቱ ሴናተር በርኒ ሳንደርስም ተመራጩ ፕሬዚዳንት ‘እሠርዘዋለሁ’ እያሉ ያሉትን “ለአቅም ተመጣጣኝ” በሚል መጠሪያ የሚታወቀውን የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን የጤና ጥበቃ አገልግሎት ዋስትና ሕግ እንዳይነኩ የሚጠይቁ ሰልፎችን እያስተባበሩና እየመሩ ናቸው።ሚስተር ትራምፕ የፊታችን ዓርብ ቃለ-መሃላ በፈፀሙ ማግስት ከመላ ዩናይትድ ስቴትስ የሚሰበሰቡ ሁለት መቶ ሺኽ የሚሆኑ ሴቶች በአስተዳደራቸው ላይ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚወጡ ታውቋል።", "passage_id": "6076b379ca9be8c939161856a4a54c77" } ]
c44f5c7231468258f3743ebf4e82b982
d69904632eba03cb6c2c7b324b02e290
ዛምቢያ ቀረጥ ያልከፈሉ ተሽከርካሪዎችን በድሮን እያደነች ነው ተባለ
የዛምቢያ ግብር ባለሥልጣናት ቀረጥ ያልከፈሉ ተሽከርካሪዎችን በድሮን እያደነች ነው ተባለ፡፡ባለሥልጣናቱ ቀረጥ ሳይከፍሉ እቃዎችን የሚያዘዋውሩ ከባድ መኪናዎችን ለመቆጣጠር ድሮኖችን መጠቀም መጀመራቸው ነው የተገለጸው፡፡ባሳለፍነው ቅዳሜና እሁድ የዛምቢያ ገቢዎች ባለሥልጣን በድሮኖች በመታገዝ ከዋናው መንገድ በመውጣት ተደብቀው የነበሩ ሰባት ተሽከርካሪዎች መያዛቸውን አስታውቀዋል።"ድሮኖቹ የፍተሻ ሠራተኞች በማይደርሱባቸው እንዲሁም አደጋ ባለባቸውና ጥንቃቄን በሚጠይቁ ቦታዎች ድረስ በመግባት አሰሳ ያደርጋሉ" ሲሉ የዛምቢያ ገቢዎች ባለስልጣን የኮሚዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ ቶፕሲይ ሲካሊንዳ ለቢቢሲ ተናግረዋል።በዚህ ሰባት ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ሥር በዋሉበት ፍተሻ ድሮኖቹ 'ካፒሪ ስርነጅ' በተባለ መንገድ በመግባት ማሰስ የጀመሩ ሲሆን፣ ዋናው የተሽከርካሪ መንገድ ባዶ ሆኖ አግኝተውታል፤ ከዚያም ከዋናው መስመር 14 ኪሎሜትር በሚርቅ ጥሻ ውስጥ አመላክተዋል።በዛምቢያ ወደ ደቡብ አቅጣጫ የሚጓዙ ተሽከርካሪዎች በአብዛኛው ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ማላዊ፣ ወይም ታንዛኒያ የሚመጡ ናቸው።ኃላፊው ሲካሊንዳ እንዳስታወቁት አብዛኞቹ ተሽከርካሪዎች በጣም በርካታ እቃዎችን ይጭኑና ወደ ፍተሻ ጣቢያው ሲቃረቡ በትንንሽ መኪና ቀንሰው ይጭናሉ ይህም ባለሙያዎቹ ጥርጣሬ ውስጥ እንዳይገቡ ምክንያት ሆኗል።የዛምቢያ የገቢዎች መሥሪያ ቤት ቴክኖሎጂን በመጠቀም ገቢውን ለማሳደግ ተስፋ እንዳለው የቀረጥ ባለሥልጣናት ጨምረው ተናግረዋል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/32902/
[ { "cosine_sim_score": 0.43994075059890747, "passage": "በዛምቢያ በማዕድን  ፍለጋ  ዘርፍ  የተሰማሩ  31  ዜጎቿ  ያላግባብ መታሰራቸው  ቀር እንዳሰኛት ቻይና ገለጸች  ።ዛምቢያ በበኩሏ ቻይናውያኑ ህግን በመተላለፋቸው ምክንያት ነው ለእሥር መዳረጋቸውን ተናግራለች ፡፡ ቻይናውያን መታሠራቸው የሁለቱን አገራት ግንኙነት እንዳያሻክር ተሰግቷል፡፡ዛምቢያ በማዕድን ፍለጋ ላይ የተሳተፉ ዜጎቿ በዛምቢያ ባለስልጣናት ለእስር መዳረጋቸውን በመጠቆም ቻይና ለዛምቢያ ወቀሳ አቅርባለች፡፡በዛምቢያ በማዕድን ፍለጋ ዘርፍ የተሰማሩ 31 ዜጎቿ ያለአግባብ መታሰራቸው ቻይናን ቅር አሰኝቷል፡፡የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ከፍተኛ ባለሥልጣን ዛምቢያ ቻይናውያኑን ለማሠር ምንም ምክንያትና ማስረጃ የላቸውም በማለት ድርጊቱን አውግዘዋል፡፡ቻይናውያኑ በአናሳ ዕድሜ ላይ የሚገኙ ልጆችን ቀጥረዋል እንዲሁም ያለተፈቀደ የሚሸት ዕፅዋትን ይዘው ተገኝተዋል በሚል መከሰሳቸውን ቢቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ቻይና በዛምቢያ በተለይም በመዳብ ማዕድን ዘርፍ በከፍተኛ ደረጃ ኢንቨስት እንደምታደርግ መረጃው ይጠቁማል፡፡ቻይናውያኑ ከዛምቢያ መዲና ሉሳካ በስተሰሜን 420 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቺንጎላ ከተማ ነው በቁጥጥር ሥር ውለው የታሰሩት፡፡የዛምቢያ የአገር ውስጥ ሚኒስትር ስቴፈን ካፕዮንጎ ‹‹ወደ ዛምቢያ የሚመጡ የውጭ ዜጎች የአገሪቱን ህግ አክብረው ሊሰሩ ይገባል፡፡ ህግን ሲተላለፉ ዝም ብለን አናያቸውም፡፡ ህግ የሚጥሱ አካላት ተጠያቂ ይሆናሉ›› በማለት ቻይናውያኑ የታሰሩት ህግን ተላልፈው በመገኘታቸው እንደሆነ ገልፀዋል፡፡በቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ሊን ሶን ጊታን ህገ ወጥንትን መከላከል ተገቢነቱ እንደማያጠያይቅ ገልፀው ዜጎቻቸው የታሰሩበት ምክንያት ግን በማስረጃ የተደገፈ አይደለም ብለዋል፡፡ክሱን በተመለከተ ማንም ዓይነት ማስረጃ አለመቅረቡን ቻይና ማስታወቋን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ለእስር ከተዳረጉት ውስጥ ነፍሰ ጡርና በወባ በሽታ እየታመሙ ያሉ ሰዎች እንደሚገኙባቸው ተመልክቷል፡፡   እኤአ በ2010 ሁለት የቻይና የማዕድን ኩባንያ ሥራ አስኪያጅ ሠራተኞች ላይ በተተኮሰ ጥይት የግድያ ሙከራ ተደርጎ  እንደነበር ይታወሳል፡፡       ከሁለት ዓመት በፊት በዛምቢያ የከሰል ማዕድን ዘርፍ አካባቢ በተነሳ ተቃውሞ አንድ የቻይና ኩባንያ  ሥራ አስኪያጅ በዛምቢያ የማዕድን ሠራተኞች መገደላቸው  በተለያዩ  መገናኛ ብዙሃን  መዘገቡ የሚታወስ ነው ፡፡ ", "passage_id": "7adbe035ece39ef99e8c8553e1320587" }, { "cosine_sim_score": 0.43011370301246643, "passage": "በውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም ላይ እየተሠራበት ያለው አዲስ አሠራር አገሪቱን ለከፍተኛ ወጪ እየዳረገና ኩባንያዎችንም አላስፈላጊ ወጪ እያስወጣ መሆኑ ተገለጸ፡፡ከውጭ ምንዛሪ እጥረቱ ጎን ለጎን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያጋጠመው ነው የተባለው ችግር ኩባንያዎች ከውጭ የተለያዩ ምርቶችን ገዝተው ለመግባት ሌተር ኦፍ ክሬዲት (ኤልሲ) ሲከፍቱ ግዥውን ለመፈጸም መጀመርያ ኢንቮይሱ ከተያያዘለት ኩባንያ ውጭ ግዥ መፈጸም አይቻልም ከመባሉ ጋር የተያያዘ ነው፡፡  ከጥቂት  ወራት በፊት በተጀመረው በዚህ አሠራር ጉዳት እየደረሰብ ነው ያሉ ኩባንያዎች እንደቀድሞ ኤልሲው በሚፈቀድበት ወቅት ከሌሎች ኩባንያዎች  ዋጋ በማወዳደር ለመግዛት ይቻል የነበረውን ዕድል አሳጥቶናል ይላሉ፡፡ አንድ ውጭ ምንዛሪ የጠየቀ ኩባንያ መግዛት ያለበት የውጭ ምንዛሪውን ለማግኘት ኤልሲ ሲከፍት ምርቱን ለመግዛት መጀመርያ ካስመዘገበውና ኢንቮይሱን ከሰጠው ኩባንያ ብቻ ነው የሚል ግዴታ መጣሉ አግባብ እንዳልነበርም ያስረዳሉ፡፡ ቀድሞ ከሚሠራበት አሠራር ውጭ ከሌላ ኩባንያ የተሻለ ዋጋ ቢገኝ እንኳን መጀመርያ ኢንቮይሱ ከገባለት ኩባንያ ብቻ መሆን አለበት የሚለው አሠራር ዕቃ አቅራቢዎቹን የበለጠ እየጠቀመና ዋጋ እንዲያንሩም ዕድል የሰጣቸው በመሆኑ መቸገራቸውን ይገልጻሉ፡፡በዚህ አሠራር ተጎጂ መሆናቸውን የገለጹ አንድ ባለኢንዱስትሪ እንዳመለከቱትም ለኢንዱስትሪያቸው የጥሬ ዕቃ ለመግዛት መጀመርያ ኢንቮይሱ የገባለት የውጭ ኩባንያ መለወጥ አይችልም የሚለው አሠራር በተሻለ ዋጋ ከሌላ ኩባንያ ለመግዛት የነበራቸውን ዕድል አሳጥቷቸዋል፡፡ ምርጫ ስላልነበራቸውም ጥሬ ዕቃውን በውድ ዋጋ ለመግዛት መገደዳቸውን በመጥቀስ መንግሥት ይህንን አሠራር ማስተካከል እንዳለበት ይገልጻሉ፡፡ባለኢንዱትሪው ኤልሲውን ከፍቶ የውጭ ምንዛሪውን ለማግኘት ከሦስት እስከ ስድስት ወሮች ስለሚፈጅ አቅራቢዎቹ ቀድመው ከሰጡት ዋጋ በላይ ዋጋ እየጠየቁበት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ገዢ ኩባንያዎች ግን ዋጋው ቢለወጥም እንኳን ምርቱን ሊያስገቡ የሚችሉት በተፈቀደላቸው የውጭ ምንዛሪ መጠን ብቻ በመሆኑ በዋጋ ለውጡ ምክንያት የምርት መጠኑን ቀንሰው እንዲገዙ እያስገደዳቸው እንደሆነ አመልክተዋል፡፡ በተሻለው ዋጋ እንግዛ ቢሉ ደግሞ እንደገና ወረፋ መጠበቅ ስለሚኖርባቸው በውድ ዋጋ መግዛት እንደመረጡ አስተያየት ሰጪው ተናግረዋል፡፡የውጭ ምንዛሪ ዘግይቶ መፈቀዱና አዲሱ አሠራር ያስከተለባቸውን ችግር ያብራሩት ሌላ ነጋዴ ደግሞ የውጭ ምንዛሪው ከመፈቀዱ ከ20 ቀን በፊት ኩባንያው ዋጋውን ያስወድዱብናል ብለው በመፍራት ዋጋውን እንዲያስተካክልላቸው ሲጠይቁ  ዋጋው እንደጨመረ ይገለጽላቸዋል፡፡ኤልሲ ሲከፍቱ ከውጭ ለማስገባት ያቀዱትን ጥሬ ዕቃ አቅራቢው ኩባንያ በወቅቱ ተሰጥቷቸው የነበረው ዋጋ በአንድ ቶን 1,190 ዶላር ነበር፡፡ የውጭ ምንዛሪው ሲፈቀድ ግን ዋጋው 1,310 ዶላር እንደደረሰ ይናገራሉ፡፡ ‹‹በዚህ ዋጋ መግዛት ባያወጣም መግዛት ግድ ነበር፤›› ይላሉ፡፡ ‹‹በወቅቱ ግን የተሻለ ዋጋ የሚያቀርብልን ሌላ ኩባንያ ብናገኝም ከሌላ ኩባንያ ለመግዛት አዲሱ አሠራር የሚከለከል በመሆኑ በተወደደ ዋጋ ገዝተናል፤›› ብለዋል፡፡  ኤልሲው ተከፍቶ እስከተከፈቀደበት ጊዜ ድረስ ዋጋው በዚህን ያህል ልዩነት ማሳየቱም በአንድ ቶን ተጨማሪ ወደ 120 ዶላር መክፈላቸውንና ከአጠቃላይ ግዥውም ተጨማሪ 79,360 ዶላር መክፈላቸውን ተናግረዋል፡፡ይህ አሠራር ባይኖር ግን ኩባንያዎች ይህንን ያህል ወጪ ሳያወጡ በተሻለ ዋጋ ምርቱን ይገዙ እንደነበርም ተናግረዋል፡፡ ይህንን ችግር ለመንግሥትም ጭምር አመልክተን መፍትሔ አላገኘንም የሚሉት እኚሁ ነጋዴ ኤልሲ በተፈቀደበት ወቅት ያገኘነው አነስተኛ ዋጋ ከቀድሞው ኢንቮይስ ጋር በማያያዝ በተሻለው ዋጋ እንድንገዛ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት አለማግኘቱን አስታውሰዋል፡፡ ‹‹ይህም በመሆኑ በአንድ ዙር ግዥ ብቻ ከ1.5 ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ ወጪ አስወጥቶናል፡፡ አገሪቱም ያላግባብ የውጭ ምንዛሪ እንዲባክን አድርጓል፤›› በማለት ችግራቸውን አስረድተዋል፡፡ ይህ ችግር የብዙዎች ቢሆንም የኢትዮጵያ ኬሚካል ውጤቶች አምራቾች ዘርፍ ማኅበር የችግሩን አሳሳቢነት በመጠቀስ ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ለብሔራዊ ባንክ አቤት ብሏል፡፡ ማኅበሩ ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የላከው ደብዳቤ በውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም ላይ ስላጋጠመ ችግር መፍትሔ ሊሰጥበት እንደሚገባም አመልክቷል፡፡ እንደ ማኅበሩ ደብዳቤ በሚፈቀደው የውጭ ምንዛሪ አፈጻጸም ላይ ሁለት ፈታኝ ጉዳዮች የማኅበሩን አባላት እያጋጠማቸው ነው፡፡ ያለውን ችግር የሚያሳይ አባሪም አያይዟል፡፡በደብዳቤው የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት ቀደም ሲል በንግድ ባንኮች ተራ ለመጠበቅ ከሚገባው ዋጋ ማቅረቢያ ኢንቮይስ በስተቀር ምንዛሪው በሚፈቀድበት ወቅት ከአዲስ አቅራቢ (ዝቅተኛ ዋጋ) ኢንቮይስ ማቅረብ ተቀባይነት ማግኘት አለመቻሉ አንዱ ችግር መሆኑ ተጠቅሷል፡፡ሁለተኛው ችግር ደግሞ ተራ ለመያዝ ባንክ ከገቡት የጥሬ ዕቃ ዝርዝር ውስጥ እንደወቅታዊነቱና እንዳስፈላጊነቱ አቀያይሮ ለመጠቀም የሚያስችል አሠራር መመርያ ለንግድ ባንክ መድረስ አምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አላስፈላጊ ወጪና አገሪቱ አግባብ ያልሆነ የውጭ ምንዛሪ ወጪ እንድታወጣ እያደረገ መሆኑን የሚጠቁም ነው፡፡አሁን ባለው ተጨባጥ ሁኔታ የውጭ ምንዛሪ ጥያቄው መቼ እንደሚፈቀድ ስለማይታወቅና በሚፈቀድበት ወቅት ደግሞ የጥሬ ዕቃው ዋጋ ሊጨምር ወይም ሊቀንስ የሚችል በመሆኑ አስቀድሞ በአቅራቢዎች መካከል ተገቢን ውድድር በማድረግ አሸናፊውን ድርጅት መርጦ ከአቅራቢዎች ጋር ውል ለመግባት እንዳልተቻለም የማኅበሩ ደብዳቤ ያመለክታል፡፡ ምክንያቱም ቀድሞ የሚደረገው ውል ቢበዛ ከአንድ ወር በላይ ስለማይሠራ ኤልሲው ዘግይቶ በሚፈቀድበት ወቅት ብዙ አቅራቢዎች ቀድሞ የሰጡትን ዋጋ ስለሚጨምሩ ነው፡፡ ማኅበሩ የዋጋ ውድድሩ የውጭ ምንዛሪው ሲፈቀድና ለግዥ ሲወሰን ቢካሄድ ችግሩ እንደሚፈታ እምነቱንም ገልጿል፡፡በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገርናቸው የባንክ የሥራ ኃላፊዎች የብሔራዊ ባንክን መመርያ እያስፈጸሙ ቢሆንም፣ አሠራሩ ነጋዴዎች ላይ ችግር መፍጠሩን ሳይጠቁሙ አላለፉም፡፡ በሌላ በኩል ግን አሠራሩ የተለወጠው ማጭበርበሮችን ለመቀነስ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ", "passage_id": "1120f943e2e8bb8b07cb925d846dc76a" }, { "cosine_sim_score": 0.4268549084663391, "passage": "ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ውስጥ እየተያዘ ያለው ኮኬይን በከፍተኛ መጠን እየጨመረ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ የአደገኛ ዕፅ መቆጣጠሪያ ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ፀጋዬ ወልደ ሕይወት ባለፈው ሳምንት በተካሄደ የውይይት መድረክ ላይ ነው ይህንን የገለጹት፡፡በሌሎች አገሮች በባህር ትራንስፖርት አማካይነት በወደብ በኩል በሚገባው መጠን ልክ፣ በሻንጣና በተለያዩ መንገዶች የኢትዮጵያ አየር መንገድን በመጠቀም ለማስገባት ሲሞከር እየተያዘ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ እ.ኤ.አ. ከ2011 በፊት የኮኬይን መጠን ብዙም ችግር እንዳልነበር፣ በተለይም ከተጠቀሰው ጊዜ በኋላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የብራዚል ሳኦፖሎ በረራን ተከትሎ ቦሌ ኤርፖርት የሚያዘው የኮኬይን መጠን በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ኮማንደር ፀጋዬ ጠቁመዋል፡፡እሳቸው እንደገለጹት የአየር መንገዱን የደቡብ አሜሪካ በረራ ተከትሎ ኢትዮጵያ ከደቡብ አሜሪካ ወደ አውሮፓና እስያ ኮኬይን ለማስተላለፍ በወንጀለኞች ተመራጭ መተላለፊያ መስመር እየሆነች ነው፡፡ ‹‹ከ2011 በፊት ግን እንደዚህ ተመራጭ መተላለፊያ አልነበረችም፤›› ብለዋል፡፡ይህ ከፍተኛ የኮኬይን መጠን ሥጋት እየፈጠረ እንዳለና ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ የአገር ውስጥ የኮኬይን ሥርጭትም መጨመሩ ተገልጿል፡፡ ኮኬይን በማዘዋወር በቁጥጥር ሥር ከሚውሉ የውጭ አገር ዜጐች አብላጫውን ቁጥር የሚይዙት ናይጄሪያውያን መሆናቸውን ኮማንደር ፀጋዬ ተናግረዋል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2014 ብቻ 66 የውጭ አገር ዜጐች በቁጥጥር ሥር ውለው 141 ኪሎ ግራም ኮኬይን እንደተያዘ ገልጸዋል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2016ም 42 የሚሆኑ ጉዳዮች በማጋጠማቸው ከፍተኛ መጠን ያለው ኮኬይን ተይዟል፡፡በሌላ በኩል ኮማንደሩ እንደገለጹት፣ በአገር ውስጥ ካናቢስን በስፋት በማብቀል የገቢ ምንጭ የማድረግ እንቅስቃሴም አሳሳቢ ሆኗል፡፡ ይህም የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ገበያን ዒላማ ያደረገ ነው ተብሏል፡፡ ካናቢስን በተለያዩ ዘዴዎች በፖስታ ቤት የመላክ እንቅስቃሴዎች እየታዩ መሆናቸውን፣ ላኪዎች የተቀባዩን ትክክለኛ አድራሻ በማስፈር የራሳቸውን ግን ሐሰተኛ ስለሚያደርጉ እነሱን ተጠያቂ ማድረግ አስቸጋሪ መሆኑን አመልክተዋል፡፡በመድረኩ ተሳታፊ የነበሩ የአዕምሮ ሕክምና ባለሙያዎች፣ ቀደም ባሉት ዓመታት ብዙም ያጋጥም ያልነበረው የኮኬይን ጉዳይ በአሁኑ ወቅት እየበዛ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር መስፍን አርዓያ፣ ‹‹ለብዙ ዓመታት በአዕምሮ ሕክምና አሳልፌያለሁ፡፡ በኮኬይን ጉዳይ ግን ተቸግሬ አላውቅም ነበር፤›› በማለት አደገኛው ዕፅ በዜጐች የአዕምሮ ጤና ላይ እያደረሰ ያለውን ተፅዕኖ አስረድተዋል፡፡የተሻሻለው የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀጽ 525 አደገኛ ዕፅ ወደ አገር ውስጥ ለማስገባትም ሆነ ለማስወጣት መሞከር ከአሥር ዓመት የማያንስ ጽኑ እስራትና ከ200,000 ብር የማይበልጥ መቀጮ እንደሚያስቀጣ ያስረዳል፡፡   ", "passage_id": "41f40aeb63274a910b7accaa4cfdb010" }, { "cosine_sim_score": 0.41456276178359985, "passage": "ሥራ በጀመረ በወራት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ ማደረጉን ገልጿልከወራት በፊት የተመረቀውና 580 ሚሊዮን ዶላር ወጪ እንደጠየቀ የሚነገርለት የጂቡቲ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ፣ 100 ሺሕ ቶን የጫኑ መርከቦችን ለማስተናገድና ዓመታዊ አቅሙም ከስምንት ሚሊዮን ቶን በላይ በመሆኑ ከነባሩ የተሻሻሉ አገልግሎቶችንና አሠራሮችን ይዞ መምጣቱን የወደብ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ወደቡ ከአስተዳደር ጀምሮ በሚተገብራቸው ሲስተሞችና የኦፕሬሽን ሥራዎች ከአፍሪካ ዘመናዊ ሊያሰኘው የሚችል አቋም እንዳለው የገለጹት የዶራሌ ሁለገብ ወደብ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዋሂብ ዳሂር አደን ናቸው፡፡ መርኮች የሚቆሙባቸው ስድስት ማቆሚያ ቦታዎቸን ጨምሮ በሚቆሙበት ሥፍራ አገልግሎት ለሚሰጡ መሣሪያዎችና ልዩ ልዩ ፋሲሊቲዎች ማሟያ፣ እስከ 72 ሚሊዮን ዶላር ወጪ መደረጉን ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልጸዋል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ የዶራሌ ወደብን ከኢትዮጵያ የተጓዙ ጋዜጠኞች እንዲጎበኙ ዕድሉን ያገኙ ሲሆን፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለጋዜጠኞች ባብራሩት መሠረት፣ የጂቡቲ መንግሥት ለወደቡ ግንባታ 580 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ ለአገልግሎት ያበቃው ጂቡቲ ለኢትዮጵያ ዋነኛዋ የባህር በር ሆና እንድታገለግል ለማስቻል ነው፡፡ በመሆኑም ከነባሩ ይልቅ አዲሱ ወደብ በርካታ መሻሻሎችን በማምጣት የተቀላጠፈ የወደብ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታውቀዋል፡፡ ለአብነት ሲጠቅሱም ነባሩ የጂቡቲ ወደብ እስከ 48 ሺሕ ቶን ክብደት ያላቸውን መርኮች የማስተናገድ አቅም ሲኖረው፣ አዲሱ የዶራሌ ወደብ ግን እስከ 100 ሺሕ ቶን ክብደት ያላቸውን ወደቦች የማስተናገድ ብቃት አለው፡፡ ይህ ደግሞ ትልልቅ መርከቦችን በመከራየት የጭነት ወጪን ለመቀነስ እንደሚያስችል ሚስተር አደን አብራርተዋል፡፡በዓመት እስከ 8.8 ሚሊዮን ቶን ጭነት የማስተናገድ አቅም ያለው የዶራሌ ሁለገብ ወደብ ለመኪና፣ ለደረቅ ጭነትና ለጠቅላላ ካርጎ የሚውል የ45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቀዋል፡፡ የወደብ አገልግሎት ዋጋው እንዲቀንስ የጂቡቲ ወደብ በወሰነው መሠረት፣ የዋጋ ቅናሽ የተደረገው ባለፈው ሳምንት እንደሆነ አስታውቀው በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገልጸዋል፡፡ ሥራ ከጀመረ ወዲህ 220 መርኮችን በወደቡ እንዲተላለፉ በማድረግ 1.7 ሚሊዮን ቶን ዕቃ ማስተናገዱ የተገለጸለት የዶራሌ ወደብ፣ መርከቦች በወደቡ የሚያደርጉትን ቆይታም በሦስት እጅ ዝቅ እንዳደረገው ጠቁመዋል፡፡ በነባሩ ወደብ መርከቦች በመቆሚያ ቦታቸው እስከ 20 ቀናት ለመቆየት እንደሚገደዱ፣ በአዲሱ ወደብ ግን የቆይታ ጊዜያቸው ወደ ሰባት ቀናት በማጠሩ የመርከቦችን የወደብ ላይ ቆይታ በመቀነስ ደንበኞች ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችል አቅም መፍጠሩም ተብራርቷል፡፡ የአንድ መርከብ የወደብ ላይ ቆይታ እንደ መርከቡ ትልቅነት በአማካይ ከ17 ሺሕ እስከ 25 ሺሕ ዶላር በቀን እንደሚያስከፈል የገለጹት ሚስተር አደን፣ መርከቦች በወደብ ቆይታቸው ወቅት እያንዳንዷ ሰዓት ከወጪ አንፃር ቦታ እንዳላትና የዶራሌ ወደብም ይህንን ወጪ ከቀድሞው ወደብ በተሻለ አገልግሎት ለመቀነስ ማስቻሉን ይናገራሉ፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የኢትዮጵያን 50 ሺሕ ቶን ማዳበሪያ ጭና በዶራሌህ ወደብ ስታራግፍ የታየችው ማሪያ የተሰኘችው መርከብ፣ ከሞሮኮው ኦሲፒ አፍሪካ የተገዛውን ማዳበሪያ ጭናለች፡፡ በወደቡ ብትን ደረቅ ጭነት ለማራገፍ የሚያግዙ ክሬኖች ከመርከቧ የሚዝቁትን ማዳበሪያ ወደ ማሸጊያ ማሽኖች እየገለበጡ፣ በ50 ኪሎ ግራም እያሸጉ ያወጣሉ፡፡ በወደቡ የማዳበሪያውን የኬሚካል ይዘትና ትክክለኛ ልኬት የሚፈትሹ የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ኢንስፔክተሮች ለሪፖርተር እንዳስረዱት፣ መርከቧ ላለፉት 22 ቀናት በወደቡ ቆማለች፡፡ ምክንያቱ ደግሞ እየታሸገ የሚወጣውን የማዳበሪያ ጭነት የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች እንደ ልብ ባለመቅረባቸው ነው፡፡ የዶራሌ ወደብ በ690 ሔክታር መሬት ላይ የተንጣለለ፣ 23 ሔክታር የሚሸፍን የኮንቴይነር ተርሚናል ማስተናገጃ የተገነባበት ነው፡፡ 53 ሔክታር የጠቅላላ ካርጎ፣ 20 ሔክታር የብትን ጭነት፣ እንዲሁም 15 ሔክታር የመኪና ጭነት የሚስተናገድበት የወደብ ክፍል ያለው ይህ ወደብ የ45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉ ከተገዘበ ጀምሮ አስመጪዎችና ላኪዎች የቅናሹን ተግባራዊነት በጉጉት እንዲጠባበቁ እንዳደረጋቸው ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "3457e56632c586b5f403a4cbb7f4a5b9" }, { "cosine_sim_score": 0.4099438786506653, "passage": "ሲኖትራክ በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ቻይና ሠራሽ የጭነት ተሽከርካሪ ምክንያት የሚከሰተው አደጋ እየተባባሰ በመምጣቱ፣ የአደጋውን መነሻ በመለየት ዕርምጃ ለመውሰድ መንግሥት  ጥናት የሚያካሂድ ግብረ ኃይል ማቋቋሙ ተሰማ፡፡የፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን ምንጮች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለሥልጣኑ ሲኖትራክ የተባለው ተሽከርካሪ በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች የሚያደርሰው አደጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መሆኑን በመረዳቱ፣ ለአደጋው መንስዔ የተባሉትን ምክንያቶች የሚያጠና ቡድን አሰማርቷል፡፡ ቡድኑ ጥናቱን በአጭር ጊዜ አጠናቆ እንዲያቀርብ ተነግሮታል፡፡ ምንጮቹ ‹‹አስቸኳይ›› የተባለው ጥናት ምን ያህል ጊዜ እንደሚፈጅና ከጥናቱ በኋላ ስለሚወሰዱ ዕርምጃዎች ከመግለጽ ግን ተቆጥበዋል፡፡ ነገር ግን ቡድኑ በዋነኝነት የችግሮቹ መነሻ ከተሽከርካሪው የቴክኒክ ክፍሎች ወይስ ከአሽከርካሪዎች መሆኑን አጥንቶ ያቀርባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሲኖትራክ አስመጪዎችና አከፋፋዮች ችግሩን ከተሽከርካሪው የቴክኒክ ባህሪይ ጋር ያያይዙታል፡፡ ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ በአንድ አስመጪ ድርጅት የሚሠሩ መካኒክ ችግሩን ሲገልጹ፣ ‹‹ተሽከርካሪው የተሻለ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ቢኖረውም፣ የፍሬን መቆጣጠሪያው ችግር ያለበት በመሆኑ፣ የተሽከርካሪውን ፍጥነት ከክብደቱ አንፃር መቆጣጠር ስለማይቻል ብዙ ጊዜ ለአደጋ ተጋላጭ ነው፤›› ብለዋል፡፡ እንደ ባለሙያው ገለጻ የተሽከርካሪው ፍሬን በቶሎ የሚታዘዝ ባለመሆኑ፣ አሽከርካሪዎች ባህሪውን ቀድመው ካመረዳት የተነሳ መቆጣጠር ይሳናቸዋል፡፡በሌላ በኩል አቶ ዘለዓለም ክፋይ የተባሉ የግል ተሽከርካሪ ባለቤትና አሽከርካሪ ግን፣ ችግሩ ከአሽከርካሪዎች የሥልጠና ማነስና ልማዳዊ የማሽከርከር ባህሪይ ጋር የሚያያዝ መሆኑን ይገልጻሉ፡፡ ‹‹መኪናዎቹ ዘመናዊና ከፍተኛ ፍጥነት ያላቸው ናቸው፡፡ ነገር ግን አሽከርካሪዎች ቀድሞ ባላቸው የማሽከርከር ልምድ ብቻ ስለሚያሽከረክሩና ለእንዲህ ዓይነት ተሽከርካሪ ምንም ዓይነት የተለየ ሥልጠና ስለማይወስዱ ለችግሩ ይጋለጣሉ፤›› በማለት ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡የትራፊክ አደጋን በተመለከተ መረጃዎችን በመስጠት የሚታወቁት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ረዳት ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ በበኩላቸው፣ አደጋው በአብዛኛው የሚደርሰው ከተሽከርካሪው የቴክኒክ ችግር ብቻ ሳይሆን፣ ከአሽከርካዎች ብቃት ማነስ መሆኑን የአብዛኞቹ የትራፊክ ፖሊሶች ሪፖርት እንደሚያመለክት አስታውቀዋል፡፡ረዳት ኢስፔክተሩ ምንም እንኳ ወቅታዊ የትራፊክ አደጋዎችን በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን በመስጠትና የግንዛቤ ትምህርቶችን በማሰራጨት ቢታወቁም፣ ራሳቸው በቅርቡ የሲኖትራክ አደጋ ሰለባ ሆነው እንደነበርና በአጋጣሚ መትረፋቸውን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡በሌላ በኩል ችግሩ ከተሽከርካሪዎችና ከአሽከርካሪዎች አልፎ እንደሚታይና ከገበያው ሥርዓት ጋር የሚያያዝ በመሆኑ፣ መንግሥት ጥናቱን ሰፋ አድርጎ ማየት እንዳለበትም የሚገልጹ የዘርፉ ባለሙያዎች አሉ፡፡ በተለይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ከተሽከርካሪው ዋና አከፋፋዮች አንዱ የሆነው አግታ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ግርማይ ገብረአረጋዊ፣ ‹‹ችግሩ በስፋት ሊታይ ይገባዋል፡፡ በተለይ መንግሥት ተሽከርካሪዎቹ ወደ አገር ውስጥ ስለሚገበቡበት ሁኔታ፣ የመለዋወጫ ዕቃዎች አገባብና አጠቃቀም፣ እንዲሁም በገበያው ውስጥ ያለውን አጠቃላይ አሠራር በጥንቃቄ ሊያየው ይገባል፤›› ሲሉ አሳስበዋል፡፡ ከዚህም ባሻገር ለተሽከርካሪው እዚህ አገር የሚከናወነው የመገጣጠም ሥራ ትክክል ነው ወይ ብሎ ሊያጣራም ይገባዋል ሲሉ የሚጠይቁት አቶ ግርማይ፣ በዚህ ዘርፍ ውስጥ ክፍተት እንዳለም ተናግረዋል፡፡የትራፊክ አደጋ በየዕለቱ አሳሳቢ ደረጃ እየደረሰ መምጣቱን አብዛዎቹ የሚስማሙበት ሲሆን፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በሲኖትራክ ተሽከርካሪ የሚደርሰው አደጋ እየከፋ መምጣቱን ሪፖርቶች ያሳያሉ፡፡ ችግሩ ከአዲስ አበባ አልፎም የክልል ቢሮዎችንም እያሳሰበ መሆኑን አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡እንደ ኃላፊው የካቲት 20 ቀን 2007 ዓ.ም. የክልሎች ትራንስፖርት ባለሥልጣን ኃላፊዎች በአዲስ አበባ ተገኘተው ሲኖትራክ የጭነት ተሽከርካሪ በየክልላቸው እያደረሰ ያለውን ጉዳት፣ ለባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ካሳሁን ኃይለ ማርያም ገልጸዋል፡፡ በተለይ የኦሮሚያ ክልል ተወካይ በክልላቸው በአንድ ወር ውስጥ ደረሱ ያሉዋቸውን አራት አሰቃቂ አደጋዎች በማውሳት፣ የችግሩን አሳሳቢነት ማስረዳታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ከሁለት ሳምንት በፊት 12 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ቡራዩ አካባቢ ከሲኖትራክ ጋር ተጋጭቶ ሚኒባሱ መሉ በሙሉ በመቃጠሉ፣ የ11 ተሳፋሪዎች ሕይወት ማለፉን መዘገቡ ይታወሳል፡፡ በተጨማሪም በዚሁ ዓመት ኅዳር ወር ከአዳማ ወደ አዋሽ ይጓዝ የነበረ አይሱዙ አውቶብስ ከሲኖትራክ ጋር በመጋጨቱ ከ38 በላይ ተሳፋሪዎች መሞታቸው ለአብነት ይጠቀሳል፡፡", "passage_id": "24e289e07d9d1205625182224303b1d1" }, { "cosine_sim_score": 0.40063780546188354, "passage": "ሕገወጥ የመድኃኒት ዝውውር የጤና ዋስትና ሥጋት መሆኑ ተገለጸኢትዮጵያ ከጎረቤት አገሮች ጋር በምትዋሰንባቸው የድንበር ንግድ ቀጣናዎች የሚካሄደው ሕገወጥ ንግድ፣ አገሪቱን ለውጭ ምንዛሪ ኪሳራና ለማኅበራዊ ደኅንነት ችግር እየዳረገ መሆኑ ተመለከተ፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተቋቋመውና በርካታ የዘርፍ መሥሪያ ቤቶችን ያካተተው የፀረ ኮንትሮባንድና ሕገወጥ ንግድ መከላከል ግብረ ኃይል፣ ሰሞኑን በአዳማ ከተማ በዚህ ጉዳይ ላይ መክሯል፡፡ይኼንን ውይይት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑና የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሞገስ ባልቻ መርተዋል፡፡ዘጠኙም ክልሎችና ሁለቱ የከተማ መስተዳድሮች የ2009 ዓ.ም. ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን፣ በአጠቃላይ በኮንትሮባንድና በሕገወጥ ንግድ ላይ ለሁለት ቀናት ውይይት ተደርጓል፡፡አቶ ሞገስ እንደገለጹት፣ በኮንትሮባንድ በርካታ ዕቃዎች እየገቡና እየወጡ ነው፡፡ ይኼም አገሪቱን በከፍተኛ ደረጃ የውጭ ምንዛሪ እያሳጣና በማኅበራዊ ደኅንነት ላይም ችግር እየፈጠረ ነው ብለዋል፡፡ኢትዮጵያ ኤክስፖርት አድርጋ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ልታገኝ ከምትችልባቸው የግብርና ምርቶች መካከል የቁም እንስሳት፣ ቡናና የተለያዩ የቅባት እህሎች፣ ወርቅ፣ ኦፖልና ኤመራልድን ጨምሮ የተለያዩ ውድ ማዕድናት በሕገወጥ መንገድ ከአገር እየወጡ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ከውጭ ደግሞ ታክስ ሊከፈልባቸው የሚገቡ በርካታ የኢንዱስትሪ ምርቶች፣ ደረጃቸውን ያልጠበቁና የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው መድኃኒቶችና ምግቦች ወደ አገር እንደሚገቡ ተገልጿል፡፡በውይይቱ ወቅት እንደተነሳው የገቢና የወጪ ኮንትሮባንድ ንግድ አገሪቱ በርካታ የውጭ ምንዛሪ እንድታጣ ከማድረጉም በላይ፣ ሕገወጥ የመድኃኒት ዝውውር የማኅበረሰቡን የጤና ዋስትና አደጋ ውስጥ ከቶታል፡፡የኢትዮጵያ የምግብ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት ሄራን ገረባ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት፣ የሕገወጥ መድኃኒት ዝውውርና የምግብና የመድኃኒት ጥራት መጓደል የኅብረተሰብን ጤና አደጋ ውስጥ ከቶታል፡፡ በችግሩ ምክንያት በርካታ ሰዎች አልጋ እየያዙ ነው፡፡‹‹የመድኃኒትና የምግብ ጥራት መጓደል ከአሸባሪነትም በላይ ነው፤›› ሲሉ የችግሩን ክብደት ገልጸውታል፡፡የፖለቲካ ቁርጠኝነት መሳሳት፣ የፍትሕ አካላት በጥፋተኞች ላይ ተገቢውን ቅጣት አለመጣል፣ የፀጥታ አካላት ቁርጠኛ አለመሆን፣ የተወሰኑትም ለድርጊቱ ተባባሪ መሆን ተጠቃሽ ችግሮች ሆነው ቀርበዋል፡፡‹‹ያለ ፖለቲካ ትግል ኮንትሮባንድንና ሕገወጥ ንግድን ማቆም አስቸጋሪ ነው ጉዳዩ ያለ ፖለቲካ ቁርጠኝነት የሚስተካከል ባለመሆኑ ቁርጠኛ መሆን ያስፈልጋል፤›› ሲሉ አቶ ሞገስ የችግሩን ስፋት ገልጸዋል፡፡የፍትሕ ተቋማት ደግሞ በኮንትሮባንድና በሕገወጥ ንግድ ተሰማርተው በተገኙ አካላት ላይ ለጉዳዩ በቂ ክብደት እየሰጡ አለመሆኑም ተገልጿል፡፡ ‹‹የፍትሕ ተቋማት የኮንትሮባንድና የሕገወጥ ንግድ በአገሪቱ ሰላም፣ ልማት እንዲሁም በሰው ልጆች ጤና ላይ የሚያሳድሩትን ተፅዕኖ ያለማስተዋል ችግር ታይቷል፡፡ ለተጠያቂዎች የሚሰጠው ዋስትናና ቅጣት ለዛቻ ከሚሰጠው ቅጣት ጋር እኩል ነው፤›› ሲሉ አንድ የግብረ ኃይሉ አባል ተናግረዋል፡፡የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር አሰፋ በዩ በወቅቱ እንደገለጹት በፌዴራል ፖሊስ፣ በክልል ፖሊስና በጉምሩክ መዋቅሮች እጃቸውን ያስገቡ አካላት አሉ፡፡‹‹በፌዴራል ፖሊስ በኩል ከ80 በላይ አመራሮችና አባላት ተይዘው ዕርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡ በክልሎችም ተመሳሳይ ዕርምጃ ተወስዷል፤›› ሲሉ ኮሚሽነር አሰፋ ተናግረዋል፡፡የዛሬ ዓመት መስከረም 30 ቀን 2009 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተገኙበት የተካሄደው የብሔራዊ የኤክስፖርት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ የኮንትሮባንድ ንግድ አሪቱን ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለ በመሆኑ፣ ሕገወጥ ንግዱን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረ ኃይልና ኮማንድ ፖስት ይኼን ችግር እንዲፈቱ ኃላፊነት ሰጥቶ ነበር፡፡በተለይ ወርቅ የት እንደሚሄድ፣ እንዴት እንደሚሄድ፣ በየት በኩል እንደሚሄድ፣ ማን እንደሚረከብ እንዲታወቅና ዕርምጃ እንዲወሰድ ኮሚቴው መመርያ አውጥቶ ነበር፡፡በከፍተኛ መጠን ወደ ውጭ የሚወጣውን የወርቅ ኔትወርክ በመበጣጠስ የኮንትሮባንድ ንግዱን የመቆጣጠር ጉዳይ እንዲጠናከር፣ በዚህ ረገድ ከፀረ ኮንትሮባንድ ግብረ ኃይል ጋር የሚደረገው ቅንጅት በዕቅድ ላይ ተመሥርቶ እንዲካሄድ፣ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የኤክስፖርት አስተባባሪ ኮሚቴ መመርያ ሰጥቶ ነበር፡፡ነገር ግን ይኼ መመርያ ከተሰጠ ከዓመት በኋላ በተካሄደው የግብረ ኃይሉ ስብሰባ አሁንም የወርቅ ኮንትሮባንድ መቀጠሉ ተመልክቷል፡፡የማዕድን፣ ነዳጅና ተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ቴዎድሮስ ገብረ እግዚአብሔር በወቅቱ እንደገለጹት፣ ወርቅ የመግዛት ሥልጣን የተሰጠው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም ገበያ ዋጋ አምስት በመቶ ጭማሪ አድርጎ ይገዛል፡፡‹‹ነገር ግን ኮንትሮባንዲስቶች ከዚህ በላይ እየከፈሉ ማዕድኑን ኬንያ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ዱባይ፣ ቻይና፣ ህንድ ወስደው ይሸጡታል፤›› ሲሉ የችግሩን ስፋት ገልጸዋል፡፡‹‹በተለይ ወርቅ አነስተኛ ሆኖ ትልቅ ገንዘብ የሚያወጣ በመሆኑ ችግሩ ጎልቷል፤›› ሲሉ አቶ ቴዎድሮስ አስረድተዋል፡፡የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁ ተገኑ እንደገለጹት፣ የኮንትሮባንድ ንግድና ሕገወጥ ንግድ የማይቀለበስ ችግር አይደለም፡፡ ይኼ ችግር ካልተቀለበሰ ግን ከፍተኛ አደጋ ስላለው በቅንጅት ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡   ", "passage_id": "f9ac5d892f3e7334440bf5184dd91596" }, { "cosine_sim_score": 0.3995935618877411, "passage": "በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከውጭ ወደ አገር ቤት የሚመጡ መንገደኞችን በመጠባበቅ የትራንስፖርት አገልግሎት ወይም ትብብር ለመስጠት በማስመሰል የተጓዦችን ሻንጣና ሌሎች ንብረቶችን የሚዘርፉ ሌቦች ለመቆጣጠር ጥረት ቢደረግም፣ ዘራፊዎች በየጊዜው ስልታቸውን እየቀያየሩ መምጣታቸው አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የኢትዮጵያ የኤርፖርቶች ድርጅት ገለጸ፡፡ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ኃላፊዎች እንዳሉት ከሆነ፣ በኤርፖርት አካባቢ የትራንስፖርት አገልግሎት በሕጋዊ መንገድ ተደራጅተው የሚሠሩት የታክሲ ማኅበራት በተባራሪ ሌቦች የተነሳ ስማቸው መጥፋቱ እንደሚያሳስባቸው ለድርጅቱ እየገለጹ ነው፡፡የሻንጣ ሌቦች በተለይ ከዓረብ አገሮች ተመላሽ ሴት ተጓዦች ላይ በዋነኛነት በማነጣጠር የስርቆት ወንጀሉን እየፈጸሙ ሲሆን፣ ለዚህ የስርቆት መባባስ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ ጉዳዮች መካከል ወንጀለኞቹ ከተያዙ በኋላ የሚተላለፍባቸው የሕግ ቅጣት አነስተኛ መሆን ተጠቃሽ እንደሆነ ምንጮች ተናግረዋል፡፡በኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጀት የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ወንድም ተክሉ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ድርጅታቸው ከታክሲ ማኅበራት፣ ከፀጥታ ተቋማትና ከሚመለከታቸው ሌሎች አካላት ጋር በየጊዜው እየተመካከሩ የሌቦችን መንገድ ለመዝጋት ቢሞክሩም፣ በየጊዜው ስልታቸውን እየቀያየሩ ዘረፋውን ቀጥለዋል፡፡በተለይ በከተማ ውስጥ ብቻ አገልግሎት መስጠት የሚጠበቅባቸው ባለታክሲዎች ኤርፖርት ድረስ በመምጣት ተጓዦችን በአነስተኛ ዋጋ እንደሚያደርሱዋቸው በማግባባት እንዲሁም ስልክ በማስደወል የሚተባበሩ በመምሰል እየዘረፉ መሆኑን አቶ ወንድም አስረድተዋል፡፡በመደበኛነት የታክሲ ትራንስፖርቱን አገልግሎት መስጠቱ ሥራም የሚከናወነው በባለ ቢጫ ታክሲዎች ቢሆንም፣ ዋጋቸው ከመደበኛ ታክሲዎች ታሪፍ ከፍ ያለ በመሆኑ ተጓዦች ለዋጋ ቅናሽ ሲሉ የከተማ ታክሲዎችን በሚመርጡባቸው ጊዜ ለዝርፊያው እንደሚጋለጡ ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ለዚሁም በቅርቡ በተደረገ የጋራ ምክክር ጉባዔ ላይ የታክሲ ማኅበራትም ሆኑ ባለንብረቶቹ የዋጋ ማስተካከያ ለማድረግ ፍላጎት ማሳየታቸው፣ ችግሩን ለመቅረፍ ከሚረዱ መፍትሔዎች አንዱ ሊሆን እንደሚችል አቶ ወንድም ገልጸዋል፡፡ተደራጅተው ከኤርፖርቶች ድርጅት ዕውቅና አግኝተው በጋራ እንደሚሠሩ የሚናገሩ ባለታክሲዎች በበኩላቸው ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከከተማ በሚመጡ ተባራሪ ታክሲዎችና በግብረ አበሮቻቸው የሚፈጸሙ ዝርፊያ የእነሱንም ስም እያጠፋው መሆኑ አሳስቧቸዋል፡፡የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ ወንጀሉን ከምንጩ አድርቀናል ብሏል፡፡  የፖሊስ ኮሚሽንና የከባድ ወንጀል መርማሪ የሆኑት ኮማንደር ዓለማየሁ አያልቄ በአካባቢው ሲዘርፉ የኖሩት ሕገወጦች በአብዛኛው ማረሚያ ቤት እንደሆኑና ዋና ምንጫቸውን ማድረቃቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም አብዛኛው ዘራፊዎች ከመያዛቸው ባሻገር የዘረፏቸው ዕቃዎችና ንብረቶቻቸው በሕግ ተወርሰው በኤግዚቢትነት መያዛቸውን አመልክተዋል፡፡መርማሪው ይህን ይበሉ እንጂ ሪፖርተር በአውሮፕላን ማረፊያው አካባቢ በመዘዋወር ያናገራቸው የታክሲ አሽከርካሪዎችና በዚያው አካባቢ በሥራ ላይ የሚገኙ ታዛቢዎች እንደገለጹት፣ ከዓረብ አካባቢ በሚመጡ ሴቶች ላይ የሚፈጸመው ዝርፊያ እየተለመደ መምጣቱንና ሌሎችም የራሳቸውን ኔትወርክ ዘርግተው እየተንቀሳቀሱ ነው፡፡ ዋና መርማሪው ግን አለ የተባለውን ኔትወርክ መኖሩን የሚያሳይ ነገር እስካሁን አለማየታቸውን ገልጸው፣ ሊኖር የሚችል ከሆነም ዕለት ከዕለት የፀጥታ ኃይሎች እንደሚከታተሉት ጠቁመዋል፡፡ሰኔ 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ረፋድ ላይ መገናኛ አካባቢ ዝርፊያ ተፈጽሞባት ስታለቅስ አግኝቶ ሪፖርተር ያነጋገራት ወጣት ሴት ስሟን መጥቀስ ባትፈልግም፣ ቅዳሜ ጠዋት ለአራት ዓመታት በሳዑዲ ዓረቢያ በቤት ሠራተኝነት ስታገለግል ቆይታ መምጣቷን ገልጻለች፡፡ ከአውሮፕላን ወጥታ ሻንጣዋን በመያዝ የምትጠብቀውን ዘመዶቿን በመፈለግ ላይ እንዳለች አንድ ወጣት ጠጋ ብሎ ምን ልርዳሽ ብሎ እንዳነጋገራትና ዝርፊያውን የመፈጸም ሒደቱ እንደተጀመረ አመልክታለች፡፡የሚቀበላትን ሰው እየፈለገች መሆኑን ስትነግረው ስልክ ልደውልልሽ በማለት ሊተባበራት እንደሚፈልግ ከገለጸላት በኋላ የስልክ ቁጥሩን መዝግቦ በተንቀሳቃሽ ስልኩ ደውሎ ያገናኛታል፡፡ ነገር ግን ደውሎ ያገናኛት ሰው መኪና እንደላከላትና አሽከርካሪውም ወደ ቤት እንደሚያመጣት ይነግራታል፡፡ የተነገራት አሽከርካሪም ወዲያው ከደረሰ በኋላ ሁለት ትላልቅ ሻንጣዎቿን በመጫን የመኪናውን ሞተር አስነስቶ ወሰደኝ በማለት ትገልጻለች፡፡ነገር ግን ይኼው አሽከርካሪ ከዓረብ ተመላሽ መንገደኞች ካርድ መቁረጥ እንዳለባቸው እንደነገራትና ከዚያም መገናኛ አካባቢ ወደሚገኘው የውልና ማስረጃ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ወስዷት ሰልፍ እንድትሰለፍ፣ ከዚያም እንደሚጠብቃትና ቆርጣ እንድትመጣ ይነግራታል፡፡ ነገር ግን ከደቂቃዎች በኋላ እንደተሰወረባት በእንባ እየታጠበች ስልክ በመደወል እንደተባበራት በገለጸችው ሰውና በአሽከርካሪው ሙሉ ዕቃዋን መሰረቁን ገልጻለች፡፡ተጎጂዋ ለሪፖርተር እንደገለጸችው በሁለቱ ሻንጣዎች ውስጥ በርከት ያሉ አልባሳት፣ ጫማዎች፣ አራት ስማርት ፎን የሞባይል ቀፎዎችና ከ2,700 ሪያል (15,650 ብር) በላይ ገንዘብ ጨምሮ መዘረፉንና ባዶ መቅረቷን አስረድታለች፡፡ስልክ በማስደወል ሊተባበሩ የሚችሉ በማስመሰል ተጓዦችን የሚዘርፉ ሌቦች በተደጋጋሚ ማስተዋላቸውን ያረጋገጡት የኤርፖርቶች ድርጅት ኃላፊው ነገሩን ለመቅረፍ ተጓዦች ከአውሮፕላን እንደወጡ ነፃ የስልክ አገልግሎትና ሲም ካርድ በቀጥታ በግዢ የሚያገኙበትን መንገድ ለማቅረብ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "d88a20320a1f334d6a9536b7ae1e1727" }, { "cosine_sim_score": 0.3897605538368225, "passage": "የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በመስከረም 2010 ዓ.ም. መጨረሻ ያወጣው የውጭ አቅራቢዎች የዱቤ ሽያጭ (ሰፕላየርስ ክሬዲት) መመርያ፣ አገር በቀል ፋብሪካዎችን ያገለለና ለውጭ ኩባንያዎች ያደላ ነው በማለት የብረት ፋብሪካዎች ማኅበር ተቃውሞ አቀረበ፡፡      የኢትዮጵያ መሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች ማኅበር፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመርያ ቁጥር FXD/47/2017 በመቃወም ቀዳሚ ሆኗል፡፡      ማኅበሩ ሐሙስ መጋቢት 6 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ለሚመለከታቸው መንግሥታዊ ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ፣ ‹‹የውጭ አቅራቢዎች ዱቤ ሽያጭ (ሰፕላየርስ ክሬዲት) መመርያ ቁጥር FXD47/2017 አገር በቀል አምራቾችን ያገለለ በመሆኑ፣ ለከፍተኛ ኢፍትሐዊ የንግድ ውድድር የሚዳርግ ነው፤›› ብሏል፡፡      ማኅበሩ በደብዳቤው እንደገለጸው፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ. ከኦክቶበር 3 ቀን 2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ያወጣው የውጭ አገር ብድርና የዱቤ ሽያጭ አቅርቦት መመርያ አንቀጽ 4 ላይ እንደተደነገገው፣ ኤክስፖርት አድራጊዎችንና የውጭ አገር ኩባንያዎችን ብቻ በተናጠል ተጠቃሚ የሚያደርግ ሥርዓት ዘርግቷል፡፡      በብረታ ብረት ዘርፍ በተደረገው የዳሰሳ ጥናት የውጭ አቅራቢዎች የዱቤ ሽያጭ መመርያ፣ በአገር በቀል አምራቾች ላይ ከተጋረጡ ከፍተኛ ወቅታዊ አደጋዎች ተርታ ይመደባል ሲል ማኅበሩ አስታውቋል፡፡      የውጭ ምንዛሪ ችግር በዘላቂነት የሚፈታው የኤክስፖርት አቅም ሲገነባ ቢሆንም፣ የውጭ አቅራቢዎች የዱቤ ሽያጭ አሠራር በውጭ ምንዛሪ እጥረት የሚሰቃዩ አገሮች በጊዜያዊ መፍትሔነት የሚጠቀሙበት አሠራር መሆኑ ይታወቃል፡፡      ሰባ አራት ከፍተኛና መካከለኛ የብረታ ብረት ፋብሪካዎችን በአባልነት ያቀፈው ማኅበሩ እንደገለጸው፣ በሥሩ ያሉት ፋብሪካዎች በአገሪቱ በተከሰተው የውጭ ምንዛሪ እጥረት ምክንያት የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ባለመኖሩ ሙሉ አቅማቸውን ቀርቶ ሩቡን እንኳ ማምረት ተስኗቸዋል፡፡      ‹‹ፋብሪካዎቹ ከአቅም በታች ለማምረት ተገደው በመዳከር ላይ ይገኛሉ፤›› በማለት የገለጸው የማኅበሩ ደብዳቤ፣ ‹‹ይህንንም የጥሬ ዕቃ ዕጦት በጊዜያዊነት መፍትሔ ለመስጠት ጥረት ከማድረግ ጎን ለጎን፣ መንግሥት የረዥም ጊዜ ስትራቴጂካዊ መፍትሔዎች ለማፈላለግ በሚያደርጋቸው ጥረቶች ንቁ ተሳትፎ እያደረግን ነው፤›› በማለት ማኅበሩ ይገልጻል፡፡      ይሁንና የኤክስፖርት ማበረታቻና የገቢ ምርቶችን የመተካት ጥረትን መመርያው በተገቢው መጠን አመጣጥኖ ያላስተናገደ ከመሆኑም በላይ፣ ለአገር ውስጥ ገበያ የሚያመርቱ የውጭ አገር ኩባንያዎችን በልዩ ሁኔታ ድጋፍ በመስጠት፣ የአገር ውስጥ አምራቾችን ከጨዋታ ውጪ ሊያደርግ የሚችልበት ሁኔታ መፈጠሩን ማኅበሩ ገልጿል፡፡      ‹‹መንግሥት በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ላይ የአገሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ዋና ምሶሶ የአገር ውስጥ ባለሀብቱ መሆኑን በግልጽ ቢያስቀምጥም፣ ይህ መመርያ ግን በተቃራኒው የቆመ ነው፤›› በማለት ማኅበሩ ብሔራዊ ባንክን ተችቶ፣ ‹‹ከዚህ በተጨማሪ ከውጭ አገር የመጡ ኩባንያዎች ሊኖራቸው ከሚችለው የተሻለ የዓለም አቀፍ የንግድ ትውውቅና ግንኙነት አንፃር፣ የአቅራቢዎች ዱቤ ሽያጭ ድጋፍን ለመጠቀም የሚኖራቸው ዕድል ሰፊ ከመሆኑ ጋር ተዳምሮ በአንድ በኩል የሚያስከትለው ተፅዕኖ ከግምት ውስጥ ያልገባበት መመርያ መሆኑን ማኅበሩ ገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ብሔራዊ ባንክ ተመሳሳይ ምርት የሚያመርቱ አገር በቀል አምራቾች ጥሬ ዕቃ የሚያገኙበት ዕድል ጎን ለጎን ሊያስብበት የሚገባ ጉዳይ ቢሆንም፣ መመርያው ይህን ጉዳይ ቦታ አልሰጠውም በማለት ማኅበሩ ገልጿል፡፡ ‹‹የውጭ አቅራቢዎች የዱቤ ሽያጭ መመርያ የውጭ አገር ኩባንያዎች የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ለአበዳሪ የሚመልሱበት የብድር አከፋፈል ሥርዓት ከአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ሆኖ ሳለ፣ አገር በቀል ኩባንያዎችን በማግለል ለውጭ አገር ኩባንያዎች ብቻ በተናጠል መፈቀዱ ፍትሐዊነት የጎደለው ነው፤›› ብሏል፡፡ ‹‹ከውጭ ምንዛሪ እጥረት አንፃር ሲታይ በተመሳሳይ ሥራ የተሰማሩ አገር በቀል ኩባንያዎች በአጭር ጊዜ ፍትሐዊ ያልሆነ የሀብት ክፍፍል እንዲኖር በማድረግ፣ ገና በለጋ ዕድሜ የሚገኙትን አገር በቀል ኩባንያዎች ከውድድር ውጪ ሊያደርግ ይችላል፤›› በማለት ማኅበሩ ሥጋቱን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ መሠረታዊ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሰለሞን ሙሉጌታ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ ከነዳጅ ቀጥሎ ትልቁ የውጭ ምንዛሪ የሚጠቀም ነው፡፡ ‹‹ነገር ግን ለዘርፉ የውጭ ምንዛሪ የቀረበው ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ላይ ነው፡፡ ፋብሪካዎች በጥሬ ዕቃ አለመኖር ሥራ በማቆምና ባለማቆም መካከል እየዋለሉ የሚገኙ ቢሆንም፣ ብሔራዊ ባንክ አድሎአዊ መመርያ ማውጣቱ ግን አደገኛና እጅግ ጎጂ ነው፡፡ መንግሥት ጉዳዩን በአጽንኦት ሊመለከት ይገባል፤›› በማለት አቶ ሰለሞን የችግሩን መጠን ገልጸዋል፡፡ ", "passage_id": "4bceb1ec92ad45e80e21d299e5a0c1e7" }, { "cosine_sim_score": 0.38496091961860657, "passage": "አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን መጠቀም መጀመሯ የድንጋይ ከሰል እና የብረት ምርቶች እጥረትን በመቀነስ የልማት ፕሮጀክቶችን ሥራ ለማፋጠን ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ።የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸብር ኖታ እንደገለጹት፤ ጅቡቲ ካሏት ወደቦች ውስጥ አንዱ የሆነው የታጁራ ወደብ ኢትዮጵያ መጠቀም ጀምራለች። ወደቡ የከሰል ድንጋይ እና ብረት ምርቶች ወደኢትዮጵያ ለማስገባት ታልሞ የተገነባ ነው። በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ ወደቡን መጠቀም መጀመሯ የድንጋይ ከሰል እና የብረት ምርቶችን የሚፈልጉ የልማት ሥራዎችን ለማፋጠን ትልቅ ሚና እንደሚኖረው ይታመናል። እንደ አቶ አሸብር\nገለጻ፤ የድንጋይ ከሰል\nምርት በተለይ ለሲሚንቶ\nፋብሪካዎች እና ለተለያዩ\nአምራች ፋብሪካዎች የኃይል\nአቅርቦት በመስጠት ምርትን\nለማሳደግ ይረዳል። የብረት\nምርቶችም ለህዳሴ ግድብ እና\nሌሎች ትላልቅ ፕሮጀክቶች\nእንዲሁም ለኮንስትራክሽን ሥራዎች\nዋነኛው አስፈላጊ ግብዓት\nነው። በዚህ ረገድ\nኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን\nተጠቅማ በዋነኛነት ምርቶቹን\nማስገባት መጀመሯ በግብዓት\nእጥረት ይፈጠር የነበረውን\nየልማት ሥራዎች መጓተት\nለመቀነስ የበኩሉን አስተዋጽኦ\nያደርጋል። ኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት እየተጠቀመችበት ከሚገኘው ከዋናው የጅቡቲ ወደብ ጋር ሲነጻጸር የታጁራ ወደብ የ13 ኪሎ ሜትር ርቀትን እንደሚቀንስ የገለጹት አቶ አሸብር፤ ወደቡ ለኢትዮጵያ ያለው ቅርበት የተሽከርካሪዎችን ምልልስ በመቀነስ ምርቶች በፍጥነት ለማስገባት እንደሚያስችል ተናግረዋል። ወደወደቡ የሚወስደው እና ከወደቡ ወደኢትዮጵያ የሚያስገባው መንገድም ደረጃን በጠበቀ መልኩ የተገነባ በመሆኑ ለእቃ ጫኝ ተሽከርካሪዎችም አመቺ መሆኑን አስረድተዋል። በወደቡ ያለው የአገልግሎት\nአሰጣጥ እና የማሽነሪ\nአቅርቦት ዘመናዊ በመሆኑ\nከመርከብ ላይ አንድ\nቀን 5ሺ 670 ቶን\nእቃ ማራገፍ የሚያስችል\nአቅም መኖሩን ተናግረዋል።\nይህም በፍጥነት ምርቶቹን\nወደኢትዮጵያ ለማስገባት እና\nለሚፈለገው አገልግሎት ለማዋል\nዓይነተኛ ሚና እንዳለው\nአቶ አሸብር ገልጸዋል። እንደ\nአቶ አሸብር ገለፃ፤\nቀደም ባለው ጊዜ\nየታጁራ ወደብ ግንባታ\nየተጀመረው የኢትዮጵያን የፖታሽ\nምርት ወደውጭ ሀገራት\nለመላክ ነበር። ይሁንና\nበጅቡቲ ወደብ ላይ\nየድንጋይ ከሰል ምርት\nከሌሎች ምርቶች ጋር\nአብሮ በሚራገፍበት ወቅት\nበተለይ የምግብ እና\nየፋርማሲውቲካል ምርቶች ላይ\nአሉታዊ ተጽዕኖ መፍጠሩን\nለማወቅ ተችሏል። በወደቡ\nየድንጋይ ከሰል በሚራገፍበት\nወቅትም በዙሪያው የሚገኙ\nሌሎች ምርቶች ላይ\nጥቁር ብናኝ እየተራገፈ\nበመሆኑ መንግሥት ምርቱን\nለብቻው ማስገባት እንደሚገባ\nወስኗል። በመሆኑም የድንጋይ\nከሰሉ ሲገባ ተጽእኖ\nየማያደርስበት ምርት የብረት\nምርት በመሆኑ በዋናነት\nሁለቱ ምርቶች በታጁራ\nወደብ እንዲገቡ እየተደረገ\nይገኛል። የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ቀደም ብሎ በ90 ሚሊዮን ዶላር ተገንብቶ ያለሥራ የተቀመጠውን የጅቡቲ ወደብ ኢትዮጵያ መጠቀም ከመጀመሯ ጋር ተያይዞ በርካታ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ተገቢውን የኮሮና ቫይረስ ጥንቃቄ እያደረጉ ምርቶችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ናቸው።አዲስ ዘመን ሐምሌ 25 ቀን 2012 ዓ.ም በጌትነት ተስፋማርያም\n", "passage_id": "54fd36bc7bbf92ba67882227f30f4187" }, { "cosine_sim_score": 0.3847397565841675, "passage": "ከአገር ኢኮኖሚ ዕድገት ጋር ተያይዞ የኬሚካሎች ዝውውርና ክምችት እየተስፋፋ በመሄዱ፣ የተለያዩ ኬሚካሎች ብክለት ሥጋት እየጨመረ እንደመጣ ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው ማክሰኞ መስከረም 29 ቀን 2011 ዓ.ም. በጁፒተር ሆቴል በተከፈተው ዓለም አቀፍ የኬሚካል ደኅንነትና አስተዳደር ጉባዔ ላይ ነው፡፡ ዓለም አቀፍ የኬሚካል መሣሪያዎች መከላከል ድርጅት ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ በማካሄድ ላይ ባለው ሥልጠና፣ አገሮች ጅምላ ጨራሽ ኬሚካል መሣሪያዎችንና አደገኛ ኬሚካሎችን እንዴት መቆጣጠር እንደሚችሉ ሰፊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በሥልጠናው ላይ የታሰተፉ ባለሙያዎች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኬሚካል መሣሪያዎች ዝውውር በኢትዮጵያ አሳሳቢ ባይሆንም ከግብርና ቴክኖሎጂዎችና አምራች ኢንዱስትሪ መስፋፋት ጋር የአደገኛ ኬሚካሎች ብክለት ሥጋት እየጨመረ መጥቷል፡፡ አሳሳቢ የሆኑ የኬሚካል ብክለት ሥጋቶች በሁለት መንገዶች እንደተጋረጡ ባለሙያዎች ተናግረዋል፡፡አንደኛ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወደ አገር ውስጥ ገብተው የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸው ተከማችተው የሚገኙ አደገኛ ኬሚካሎች ናቸው፡፡ እነዚህ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ፀረ ተባይ፣ ፀረ አረም፣ ማዳበሪያዎችና ሌሎች የተለያዩ ኬሚካሎች ሲሆኑ፣ በአዲስ አበባና በተለያዩ የክልል ከተሞች ተከማችተው ይገኛሉ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ጥቅም ላይ እንዳይውል የተከለከለው ዲዲቲ ብቻ ከ1,400 ቶን በላይ በአዲስ አበባ፣ በአዳማና በሐዋሳ ከተሞች ተከማችቶ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ የአደገኛ ኬሚካሎች አስተዳደርና አወጋገድ ሥርዓት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ያልነበረ በመሆኑ፣ በማንና እንዴት እንደገቡ የሚገልጽ ሰነድ የሌላቸው በርካታ አደገኛ ኬሚካሎች በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ተከማችተው እንደሚገኙ ባለሙያዎቹ አስረድተዋል፡፡የኬሚካሎች ምዝገባ፣ የአወጋገድ ሥርዓትና ማስወገጃ ተቋም ወይም ቦታ ባለመኖሩ እነዚህ ኬሚካሎች ለማኅበረሰብ ጤናና አካባቢ አደገኞች ናቸው ተብሏል፡፡ በሁለተኛ ደረጃ የተጠቀሰው ብክለት ከተለያዩ ፋብሪካዎች በሚወጡ ዝቃጮች ነው፡፡ በተለይ ከቆዳ፣ ከቀለምና ከጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎች የሚወጡ እንደ ሜርኩሪና ሊድ ያሉ ከባድ ብረቶች ወንዝ ውስጥ በመግባት፣ በሰው ልጅ ጤና ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያደርሱ ባለሙያዎቹ ተናግረዋል፡፡በአዲስ አበባና በአካባቢዋ የሚገኙ የቆዳና የቀለም ፋብሪካዎች ከውኃ ጋር ተቀላቅለው የሚወጡ አደገኛ ኬሚካሎችን ወደ ወንዞች በመላክ፣ በአካባቢና የሰው ልጆች ላይ ከፍተኛ ቀውስ በመፍጠር ላይ እንደሆኑ ይገልጻሉ፡፡ እነዚህ እንደ ሜርኩሪና ሊድ ያሉ በውኃና አፈር ውስጥ ገብተው ለረዥም ጊዜ መቆየት የሚችሉ አደገኛ ኬሚካሎች ካንሰር ሊያመጡ እንደሚችሉ፣ በተለይ በአቃቂ ወንዝ ላይ ከፍተኛ ብክለት እየተከሰተ በመሆኑ ናሙና ተወስዶ ምርምር ሊካሄድ እንደሚገባ፣ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሚገኙ ወንዞች ዳርቻ የሚመረቱ አትክልቶች ጉዳይ ትልቅ ትኩረት የሚሻ ጉዳይ መሆኑን ባለሙያዎች ገልጸዋል፡፡በስብስባው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዮሐንስ ድንቃየሁ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የአገልግሎት ጊዜ ያለፈባቸው አደገኛ ኬሚካሎች በአገር ውስጥ ሊወገዱ አይችሉም፡፡ ኬሚካሎቹ ሊወገዱ የሚችሉት ወደተመረቱበት አገር ተልከው እንደሆነ የገለጹት አቶ ዮሐንስ፣ ይህን ለማድረግ በጀት እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል፡፡ በተከማቹ ኬሚካሎች ላይ የሚሠራ ግብረ ኃይል በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት መቋቋሙን የገለጹት አቶ ዮሐንስ፣ ኬሚካሎቹ የት እንደሚገኙና ዓይነታቸውና መጠናቸውን ለይቶ ኬሚካሎቹን ለማስወገድ የሚያስፈልገው የበጀት መጠን አጥንቶ ለማቅረብ እንቅስቃሴ መጀመሩን ተናግረዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ ከግብርናና እንስሳት ሀብት ሚኒስቴርና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ተባብሮ በመሥራት ላይ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል ሃላላ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ በኬሚካል ምርት አጠቃቀምና ዝውውር ላይ ቁጥጥር ለማካሄድ የሚያስችል የኢንዱስትሪ ኬሚካል ምዝገባና አስተዳደር አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆ ወጥቷል፡፡ በአካባቢ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር የተረቀቀው አዋጅ ከውጭ የሚገቡና በአገር ውስጥ የሚመረቱ ኬሚካሎች በማዕከልነት መመዝገብና መቆጣጠር የሚያስችል እንደሆነ የገለጹት አቶ ሳሙኤል፣ በቀጣይ ደንቦችና መመርያዎች ወጥተውለት ሥራ ላይ እንደሚውል ተናግረዋል፡፡‹‹ኬሚካሎችን የመከታተልና መቆጣጠር ኃላፊነት ለኢንስቲትዩቱ የተሰጠ በመሆኑ ከአካባቢ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ለመሥራት በዝግጅት ላይ ነን፤›› ብለዋል፡፡ ይህ ትልቅ ኃላፊነት የተጣለበት የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት፣ የኬሚካል ምርመራዎች የሚያካሂድበት አንድም ቤተ ሙከራ እንደሌለው ባለሙያዎች  ይናገራሉ፡፡ ከተመሠረተ አራት ዓመታት የሆነውና ትልቅ አገራዊ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ቤተ ሙከራ የሌለው በመሆኑ ሥራውን በብቃት ለመወጣት እንደሚቸገር ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡አቶ ሳሙኤል ለትችቱ በሰጡት ምላሽ ኢንስቲትዩቱ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ቤተ ሙከራዎችን እንደሚጠቀም ገልጸው፣ በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በተሰጠ መመርያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚሰጣቸው ቦታ የዋና መሥሪያ ቤትና የቤተ ሙከራ ሕንፃ መገንባት እንደሚጀምር ገልጸዋል፡፡ በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው የፖለቲካ አለመረጋጋት የአዲስ አበባ አስተዳደር የግንባታ ቦታ ለማዘጋጀት ተስኖት እንደነበር ገልጸው፣ ይህ ችግር አሁን በመቀረፉ ቦታው ተዘጋጅቶ ወደ ግንባታ እንደሚገባ ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል፡፡‹‹የኢንስቲትዩቱን አቅም እንገነባለን፡፡ የራሳችን ቤተ ሙከራም ይኖረናል፡፡ እስካሁን ግን የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችን ቤተ ሙከራዎች ስለምንጠቀም፣ የቤተ ሙከራ አለመኖር ሥራችንን ከመሥራት አያግደንም፤›› ብለዋል፡፡", "passage_id": "86cfb0e9124d5d12e2f0b06e052d37c0" }, { "cosine_sim_score": 0.38206058740615845, "passage": "በአገሪቱ እየተባባሰ ከመጣው የውጭ ምንዛሪ እጥረት ጋር ተያይዞ የተፈጠረው ጫና፣ የቆዳ ኢንዱስትሪውን እየፈተነው በመምጣቱንና አምራቾችን ከገበያው እያስወጣቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ማኅበር አስታወቀ፡፡የማኅበሩ አመራሮች በተለይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ፋብሪካዎች ለምርት የሚያስፈልጋቸውን ግብዓትና የመለዋወጫ ዕቃዎች ከውጭ ማስገባት ባለመቻላቸው፣ ፋብሪካዎቻቸውን መዝጋት የጀመሩ ሲሆን፣ በርካቶች ደግሞ ከማምረት አቅማቸው በመውረድ እስከ አሥር በመቶ ብቻ እያመረቱ ናቸው፡፡የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ታጠቅ ይርጋ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለፉት ጥቂት ወራት ብቻ ከአራት የሚበልጡ አምራቾች ፋብሪካቸውን ሙሉ ለሙሉ የዘጉና ምርት ያቆሙ ሲሆን፣ በርካታ ፋብሪካዎች የማምረት አቅማቸው እስከ አሥር በመቶ በመውረዱ ጥሬ ቆዳ መግዛትም እያቆሙ ነው፡፡እንደ አቶ ታጠቅ ማብራርያ አምራቾች ለምርቶቻቸው የሚያስፈልጓቸውን ግብዓቶች በተለይም ኬሚካል በማስገባት የሚያስፈልጋቸው የውጭ ምንዛሪ በሚፈልገው ጊዜም ሆነ መጠን ለማግኘት የተቸገሩ ሲሆን፣ በንግድ ባንክ በኩል ያለው አሠራር ዘርፉን ባይተዋር ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡ለዚህም ማሳያ ማኅበሩ በአባልነት ካቀፋቸው አምራቾች ተጨማሪ አቶ ታጠቅ ራሳቸው በሚያስተዳድሯቸው ታዋቂ ፋብሪካዎች በአሁን ሰዓት ምርት መቀነሳቸውንና የጥሬ ቆዳ ግዢ ሙሉ ለሙሉ ማቆማቸውን ጠቅሰዋል፡፡ለቆዳ ፋብሪካዎች የሚያስፈልጉት ኬሚካልና የመለዋወጫ ዕቃ በምንዛሪ እጥረት ካለማግኘታቸው በተጨማሪም፣ በአገር ውስጥ የሚመረተውን የጨው ግብዓትም በበቂ ሁኔታ ለማግኘት መቸገራቸውን ጠቅሰዋል፡፡እንደ ማኅበሩ ፕሬዚዳንት ሁሉ ሌሎች አምራቾችም በዘርፉ የገጠማቸውን ፈተናና ውጣ ውረድ በግል ያላቸውን ምሬት ገልጸዋል፡፡ ለአብነትም የኢትዮጵያ ቆዳ ልማት አክሲዮን ማኅበር ኃላፊው አቶ መስፍን ለማ ለሪፖርተር እንዳስረዱት፣ ፋብሪካቸው ጥሬ ቆዳን ለማቆየት የሚያስፈልገው የጨው ምርትም ሆነ ፓውደር የተባለውን ኬሚካል በበቂ መጠን ለማግኘት በመቸገሩ፣ የተገዙ ጥሬ ቆዳዎችን እስከ መጣል ድረስ ተገደዋል፡፡ምንም እንኳን የጨው ምርት ከአገር ውስጥ ገበያ የሚቀርብ ቢሆንም፣ ከጥቂት ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓት ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በሞኖፖል እንዲቀርብ መደረጉ ለአምራቾች ችግር መፍጠሩን አንስተዋል፡፡ምንም እንኳ አምራቾች የጨው አቅርቦትን በተመለከተ ከንግድ ሚኒስቴርና ከኢግልድ ኃላፊዎች ጨምሮ በመወያየት ችግሮችን ለምፍታት ቢሞክሩም፣ በአቅርቦት በኩል ባለው ክፍተት ዘርፉን እየፈተነው መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ኬሚካልን በተመለከተ ያለው ችግር የከፋ መሆኑን የሚጠቅሱት አቶ መስፍን፣ የውጭ ምንዛሪ ለማግኘት ከሰባት ወር እስከ አንድ ዓመት ለመቆየት መገደዳቸውን አምርረው ጠቅሰዋል፡፡ በአማራጭነትም የኬሚካል ግብዓት ከአገር ውስጥ ለማሟላት ቢፈልጉም በበቂ መጠን ካለመገኘቱ ባሻገር ብቸኛ አምራቹ የሆነው ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እጥረት ጋር በተያያዘ የአቅሙን ያህል ማምረት አለመቻሉን አስረድተዋል፡፡እንደ እሳቸው ማብራርያ ደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካ የቆዳ አምራቾችን ለመርዳት ብዙ እርቀት መጓዝ ያለበትን የኃይል እጥረት ለመቅረፍ በራሱ ወጪ ኬብል እስከ መዘርጋት ቢደርስም፣ ከብሔራዊ የኤልክትሪክ ቋት (National Grid) ስላልተለቀቀለት ጥረቱ አለመሳካቱን ታውቋል፡፡በተመሳሳይ የባህር ዳር ቆዳና የእጅ ጓንት ፋብሪካ፣ የሞጆ ቆዳ ፋብሪካ ኃላፊዎችም ያለባቸውን ተመሳሳይ ችግር በመግለጽ፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረቱ አገራዊ ችግር ቢሆንም በመንግሥት በኩል ለአምራች ኢንዱስትሪ የተሰጠው ትኩረት ፍትሐዊ አለመሆኑን ገልጸዋል፡፡የባህር ዳር የቆዳ ውጤቶችና የእጅ ጓንት አምራች ፋብሪከ ኃላፊ አቶ ግዛው አሰፋ ሲገልጹ፣ የቆዳ አምራች ኢንዱስትሪው ሀብት ፈጣሪ በመሆንና ከፍተኛ የሥራ ዕድል እያበረከተ ያለ ዘርፍ ቢሆንም በመንግሥት ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ዘርፍ ውስጥ እንደመሆኑና እንደሚወራለት ያህል የሚገባውን ትኩረት እየተሰጠው አለመሆኑን ይገልጻሉ፡፡‹‹ይህ ዘርፍ እስከ 90 በመቶ የሚሆነውን ምርት ለውጨ ገበያ እያቀረበ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም መንግሥት ብዙ ለሚያወራለት የሥራ ፈጠራ ትርክት የቆዳ ኢንዱስትሪው በአሥርሺዎች የሚቆጠር ሥራ እየፈጠረ ነው፡፡ ነገር ግን በውጭ ምንዛሪ በኩል ያለብንን ችግር ከቁብ ቆጥሮ መፍትሔ ለመስጠት በንግድ ባንክ በኩል ምንም ፍላጎት የለም፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡ከውጭ ምንዛሪ እጥረቱ ባሻገር ከዓመት በፊት ለኢንዱስትሪው ወይም ለፋብሪካዎቹ የሚያስፈልጉ የመለዋወጫ ዕቃዎች ከቀረጥ ነፃ ይገቡ የነበረ ቢሆንም፣ በቅርቡ ከቀረጥ ነፃ ማበረታቻ መነሳቱ ለአምራቾች ሌላ ፈተና መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል፡፡ለዚያውም የቀረጥ ነፃ ማበረታቸውን ሲያነሳ ለአምራቹ እንኳን ሳያውቅና ቅድመ ምክክር ሳይደረግ መወሰኑን ጨምረው ገልጸዋል፡፡ የውጭ ምንዛሪ እጥረቱን በተመለከተ ሲያብራሩ እንኳን ምንዛሪ ለማግኘት ኤልሲ ለመክፈት በራሱ እስከ አራት ወራት እንደሚፈጅባቸው የጠቀሱት አቶ ግዛው፣ የንግድ ባንክ የአገልግሎትና ለግንባታ ዘርፍ ቅድሚያ በመስጠት የቆዳ ዘርፉ የአበርክቶውን ያህል ፍትሐዊ የምንዛሪ አቅርቦት እየተነፈገው ነው ሲሉ ወቅሰዋል፡፡ አምራቾቹ በማኅበራቸው በኩል ችግሩን ለመፍታት በመንግሥት ትኩረት እንዲሰጠው ያደረጉትን ጥረት ሪፖርተር ለማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቅርቦላቸው ነበር፡፡ በሰጡት ምላሽም አቶ ታጠቅ ሲያስረዱ ‹‹በተደጋጋሚ ጥረት አድርገናል፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሪን ከሚመለከተው ክፍል ኃላፊዎች የተሰጠን ምላሽ በጣም ተስፋ አስቆራጭ ነው፡፡ አይደለም እናንተ፣ ሚኒስትሩ [የንግድ ሚኒስትሩ] እንኳን ቢመጡ የተለየ ነገር የምናደርገላችሁ ነገር የለም ብለውናል፤›› ሲሉ አቶ ታጠቅ ገልጸዋል፡፡አሁን ያለውን ችግር መንግሥት ወደ ኋላ መለስ ብሎ ካልፈተሸና ካላሻሻለ፣ በርካታ የማኅበሩ አባሎቻቸውም ሆኑ እሳቸው የሚያስተዳድሯቸው ፋብሪካዎች ከገበያ ውጪ ሊሆኑ እንደሚችሉ፣ እንዲሁም በርካታ ሠራተኞቻቸውን ማቆየት የማይችሉበት ደረጃ ስለሚደርሱ ከአምራችነት ወደ ሌላ የንግድ ዘርፍ ሊገቡ እንደሚችሉ ሥጋታቸውን ገልጸዋል፡፡ ", "passage_id": "e7e0fbf989fba74d9bfc1f9611ce4685" }, { "cosine_sim_score": 0.37682321667671204, "passage": "በተለምዶ ሰማያዊ ላዳ ታክሲዎች የሚባሉ ተሽከርካሪዎች፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ሙሉ ለሙሉ በአዲስ እንደሚተኩ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ 10,500 የላዳ ታክሲዎች ባለንብረቶች መኖራቸውንና አስተዳደሩ ባመቸላቸው ዕድል ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተገኘ የብድር አገልግሎት መሠረት የሚቀየሩ መሆኑን፣ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ በድሉ ሌሊሳ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡የብድር አገልግሎቱ የመጀመርያ ክፍያ 20 በመቶ መሆኑን የገለጹት አቶ በድሉ፣ ጠቅላላ ክፍያው በአምስት ዓመታት ውስጥ እንዲያጠናቅቁ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡  ባለንብረቶቹ በአንድ ዓመት ውስጥ የሚቀይሩት አዲስ መኪና ዓይነቶች በአገር ውስጥ የሚገጣጠሙ ተሽከርካሪዎች መሆናቸውን ምክትል ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡አቶ በድሉ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የከተማ አስተዳደሩ የከተማዋን ገጽታ ለማስተካከል የላዳ ታክሲዎችን በዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ለመቀየር ነው፡፡ከታኅሳስ 24 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዝግ የቁጠባ ደብተር በአምስት ቅርንጫፎች እንዲከፍቱ የሚያደርግ ሲሆን፣ የቅየራው የመጀመርያው ምዕራፍ እንደሚሆንም ጠቁመዋል፡፡ የአዲስ አበባ ላዳ ታክሲዎች 185 ማኅበራት ያሏቸው ሲሆን፣ ማኅበራቱ ተወካዮች ሰብሳቢ አቶ ቢኒያም መለስ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ አጠቃላይ የብድር ስምምነቱ የመኪናው ዓይነት ከታወቀ በኋላ የሚደረግ ይሆናል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለሥልጣን ቃል በገቡት መሠረት ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን የገለጹት አቶ ቢንያም፣ የወለዱን ምጣኔን በተመለከተ 9.5 በመቶ መሠረት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የሚቀየሩት ተሽከርካሪዎች በላዳ ታክሲ አሽከርካሪዎች ምርጫ መሠረት 80 በመቶ የሚሆኑት ባለ አምስት ወንበር እንደሚሆኑና 20 በመቶዎቹ ደግሞ ባለ ሰባት ወንበር መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ የላዳ ታክሲዎችን በአዲስ የመተካት እንቅስቃሴው በቅርቡ የሚጀመር ሲሆን አዲስ የሚተካው ተሽከርካሪም ዘመናዊና ለከተማ ውበት ማራኪ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡", "passage_id": "32711704890067d3b22c05a9b617773e" }, { "cosine_sim_score": 0.37289243936538696, "passage": "አንጋፋው የሲሚንቶ አምራች የሆነውና በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሥር የሚተዳደረው የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር በምርታማነቱ ላይ ትልቅ ሳንካ እንደፈጠረበት አስታወቀ፡፡በተደጋጋሚ የሚገጥመው የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ሲሚንቶ በማምረት ላይ ተፅዕኖ መፍጠሩንና ማሽኖች ለብልሽት እንደሚዳረጉበት፣ ይህም ለምርት መቋረጥና ለከፍተኛ ወጪ እንደዳረገው ፋብሪካው አስታውቋል፡፡ የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ጥናትና ልማት ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ተባባል ውድነህ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ለገጠር ኤሌክትሪክ አቅርቦት ተብሎ ከሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ከተተከለ ትራንስፎርመር የተቀጠለ የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር በመኖሩ በገጠር ቀበሌዎች መስመር ላይ የቴክኒክ ችግር በተፈጠረ ቁጥር ችግሩ ወደ ፋብሪካውም መስመር ይመጣል፡፡‹‹የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በፋብሪካው ምርታማነት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አሳድሯል፤›› ያሉት አቶ ተባባል፣ ከፋብሪካው ትራንስፎርመር ላይ ለገጠር ቀበሌዎች ተብሎ የተዘረጋው መስመር የሚነጣጠልበት ሁኔታ እንዲመቻች፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማመልከታቸውንና በኮሚቴም ደረጃ በተደጋጋሚ መነጋገራቸውን ገልጸዋል፡፡የአገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እመርታ ባሳየበት ወቅት የተፈጠረውን የሲሚንቶ እጥረት በመመልከት የሙገር ሲሚንቶ በ138 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ሰፊ የማስፋፊያ ፕሮጀክት በማካሄድ የማምረት አቅሙን 150 በመቶ በማድረስ በዓመት ወደ 2.2 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ አሳድጓል፡፡ ይሁን እንጂ ባለበት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር ምክንያት በማስፋፊያ ፕሮጀክቱ የተተከለውን አዲስ ፋብሪካ ሙሉ በሙሉ መጠቀም እንዳልተቻለ የኩባንያው ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ከአዲስ አበባ ሰሜን ምዕራብ 90 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ቢሆንም፣ ለገበያ ቅርበት ሲባል የፋብሪካው ሁለተኛ ክፍል የሆነው ወፍጮና ሲሚንቶ ማሸጊያ በታጠቅ አካባቢ ተገንብቷል፡፡ አቶ ተባባል እንዳሉት በታጠቅ ሁለት ትልልቅ እያንዳንዳቸው በሰዓት 105 ቶን የመፍጨት አቅም ያላቸው ማሽኖች የተተከሉ ቢሆንም፣ በኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር ምክንያት በግማሽ አቅም ብቻ እየሠሩ ነው፡፡ ‹‹በታጠቅ እየሠራን ያለነው በ50 በመቶ አቅም ብቻ ነው፡፡ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ከኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር ተደጋጋሚ ጥረት እያደረግን ነው፤›› ብለዋል፡፡ታጠቅ ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ፋብሪካውን እንደጎዳው የሚናገሩት አቶ ተባባል፣ ሙገር ዋና ፋብሪካው ላይ የክሊንከር ምርት በሙሉ አቅም ማምረት እንዳልተቻለ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ይህ ሊሆን የቻለው በጥሬ ዕቃ አቅርቦት በኩል በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ምክንያት ከኳሪ የጥሬ ዕቃዎች ዝግጅት በአግባቡ ማካሄድ ባለመቻሉ ነው፤›› ብለዋል፡፡አክለውም በኃይል መቆራረጥ ምክንያት ውድ የሆኑ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ክፍሎች እንደሚቃጠሉ፣ መሣሪያዎቹን ከውጭ በትዕዛዝ ለማስመጣት ረዥም ጊዜ እንደሚወስድ ገልጸዋል፡፡በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን አዲስ አበባ ዲስትሪክት ኃላፊ አቶ አንድነት ደጉ ለሪፖርተር በሰጡት ምላሽ፣ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመር ለብቻው የተተከለ በመሆኑ ከገጠር መስመር ጋር አይገናኝም ብለዋል፡፡ ‹‹ብሬከር የመለየት ሥራ በቅርቡ ሠርተናል፡፡ የገጠር መስመሩ ለብቻ ተለይቶ የሚያስወጣ ተሠርቷል፤›› ያሉት አቶ አንድነት፣ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካን አልፎ የሚሄድ 120 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር የእንጨት ምሰሶዎች በኮንክሪት ምሰሶ የመለወጥ ሥራ እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ታጠቅ ፋብሪካ ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እጥረት በተመለከተ አቶ አንድነት የሰብስቴሽን አቅም ውስንነት መኖሩን አምነዋል፡፡ ‹‹የፋብሪካው ማስፋፊያ ከስምንት ዓመት በፊት ሲሰሠራ ከነበረው የሲሚንቶ እጥረት አኳያ፣ አዲሱ ፋብሪካ በአፋጣኝ ወደ ሥራ እንዲገባ ከመንግሥት በተሰጠ መመርያ አማካይነት ሰብስቴሽን ሳይገነባ ነው የኤሌክትሪክ መስመር በቀጥታ የተሰጠው፤›› ያሉት አቶ አንድነት፣ በአሁኑ ወቅት ገፈርሳ ያለው ሰብስቴሽን ከፍተኛ የአቅም ውስንነት እንዳለበት ገልጸው፣ ይህን ችግር ለመቅረፍ የሰብስቴሽን ማሻሻያ ሥራ እየተከናወነ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡‹‹ችግሩን ለመፍታት ሁላችንም እየተረባረብን ነው፡፡ የሰብስቴሽኑ ግንባታ ሥራ በመጠናቀቅ ላይ በመሆኑ መስመር የማገናኘት ሥራ በቅርቡ ይሠራል፡፡ ለፋብሪካው ብቻ ሳይሆን ለኅብረተሰቡም ስለምንፈልገው በጉጉት እየጠበቅን ነው፤›› ብለዋል፡፡በዓመት 2.2 ሚሊዮን ቶን ሲሚንቶ የማምረት አቅም ያለው ሙገር ሲሚንቶ የአቅሙን ከ55 እስከ 60 በመቶ ያህል እየተጠቀመ እንደሆነ ታውቋል፡፡ በቀድሞ ወታደራዊ መንግሥት በ1976 ዓ.ም. የተቋቋሙ ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ በምሥራቅ ጀርመን ባለሙያዎች የተተከለ የጀርመን ቴክኖሎጂ ነው፡፡ በ1990 ዓ.ም. የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካንና የአዲስ አበባ ሲሚንቶ ፋብሪካን በማዋሀድ እንደ አዲስ በ334.7 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ሦስት የምርት መስመሮች ሲኖሩት የመጀመሪያው እ.ኤ.አ. በ1984፣ ሁለተኛው በ1990 እና በ2011 ሥራ ጀምረዋል፡፡በአሁኑ ወቅት ሙገር ሲሚንቶ የሚተዳደረው በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሥር ነው፡፡ ኮርፖሬሽኑ የአገሪቱን የኬሚካል አምራች ንዑስ ዘርፍ ልማት እንዲያስተባብርና እንዲመራ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እ.ኤ.እ. በ2012 በ21.7 ቢሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን፣ ከሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ በተጨማሪ በማጂ ዞን የሚገኘውን የተፈጥሮ ጎማ ዛፍ ልማት ምርትና የዩሪያ ልማት ፕሮጀክቶችን ያስተዳድራል፡፡ሙገር ሲሚንቶ ባለፉት ዓመታት ትርፋማ ሊሆን አልቻለም፡፡ ለዚህም አንደ ዋነኛ ምክንያት የሚጠቀሰው ፋብሪካው ሲጠቀም የነበረው የፈርነስ ነዳጅ ለከፍተኛ ወጪ ስለዳረገው እንደሆነ አቶ ተባባል አስረድተዋል፡፡ ባለፈው ዓመት የፈርነስ ነዳጅ መጠቀሙን አቁሞ ወደ ድንጋይ ከሰል በመዞሩ፣ በአሁኑ ወቅት በወደ ትርፋማነት በመሸጋገር ላይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ፋብሪካው በብር ምንዛሪ ማሽቆልቆል ከቻይናው ኤግዚም ባንክ ለማስፋፊያው ፕሮጀክት የተበደረውን ብድር ክፍያ ፈታኝ እንዳደረገበት ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ፋብሪካው የጎማ ዛፍ ፕሮጀክቱንና ዋና መሥሪያ ቤቱን (የኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን) በገንዘብ የሚደግፍ በመሆኑ፣ ከፍተኛ ኃላፊነቶች የተጣሉበት እንደሆነ አቶ ተባባል ገልጸዋል፡፡ ‹‹ይሁን እንጂ ይህን ሁሉ ተቋቁሞ የድንጋይ ከሰል መጠቀም ከጀመረ በኋላ ወደ ትርፍ በመምጣት ላይ ይገኛል፤›› ብለዋል፡፡ ", "passage_id": "c8c92271b7af41dc58629e8698a3eb26" }, { "cosine_sim_score": 0.37194252014160156, "passage": "ከ6ወር በላይ በወደብ የቆዩ ኮንቴነሮች ይወረሳሉ መባሉን ባለሀብቶች ተቃወሙ የኢትዮጵያ መንግስት ለጅቡቲ ወደብ ኪራይ በወር ከ300-400 ሚሊዮን ብር እየከፈለ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን የኮንቴነሮች ከወደቡ በፍጥነት ያለመጓጓዝ መንግስትን ለተጨማሪ ወጪና የአሰራር መስተጓጐል እየዳረገው መሆኑ ተጠቆመ፡፡ በሀገር ውስጥ የተቋቋሙትን ደረቅ ወደቦች በመጠቀም ቀደም ሲል ከወደብ እቃዎችን ለማንሳትና ለማጓጓዝ ይፈጅ የነበረው ጊዜ እያጠረ ቢሆንም ሀገር ውስጥ ባሉ ደረቅ ወደቦች ላይ የተከማቹ ኮንቴነሮች በተሠጣቸው የጊዜ ገደብ ባለመነሳታቸው የቦታ መጣበብ ከመፈጠሩም በላይ መንግስት ሊያገኝ የሚገባውን ጥቅም እያሣጣው እንደሆነ ተጠቁሟል። በጅቡቲ ወደብ ለአነስተኛ ኮንቴነር በቀን ከ107 ብር በላይ ለኪራይ የሚከፈል ሲሆን ለትልቁ ኮንቴነር በቀን ከ236 ብር በላይ ኪራይ እንደሚከፈል የጠቀሱት የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አህመድ ቱሣ፤ ሀገሪቱ በአመት እስከ 5 ቢሊዮን ብር ለኮንቴነር ማስቀመጫ ቦታ ኪራይ እንደምትከፍል ተናግረዋል። መንግስት በቀን ለኮንቴነሮች ማስቀመጫ በሚል ለጅቡቲ ወደብ የሚያወጣውን ወጪ ለመቀነስ ከወደቡ በፍጥነት እቃዎችን ለማጓጓዝ ጥረት እያደረገ መሆኑን የጠቀሱት አቶ አህመድ፤ 2600 ያህል ተሽከርካሪዎች ኮንትራት ወስደው እቃዎቹን ወደ ሀገር ውስጥ ደረቅ ወደቦች እያጓጓዙ መሆኑንና በቀን 400 ያህል ተሽከርካሪዎች እቃ ጭነው ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ በዚህ መንገድ በወር እስከ 16ሺህ ኮንቴነር ወደ ሀገር ውስጥ እየተጓጓዘ መሆኑን ሃላፊው ጠቅሰዋል፡፡ በዚህ አመት እስካሁን 12ሺህ ያህል የተለያዩ ተሽከርካሪዎችም ወደ ሀገር ውስጥ መግባታቸውን የጠቀሱት አቶ አህመድ፤ “ያገለገሉ” በሚል እየገቡ ያሉ ተሽከርካሪዎች በጉሙሩክ አቀራረጥ ላይ መጭበርበሮችን እየፈጠሩ እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን፤ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው በደረቅ ወደቦች ተከማችተው በሚገኙ ኮንቴነሮችና ተሽከርካሪዎች ዙሪያ ከአስመጪዎች ጋር ባለፈው ረቡዕ ባደረገው ውይይት ላይ የባለስልጣኑ የጉምሩክ ዘርፍ ሃላፊዎች አንድ ከውጭ የገባ እቃ በደረቅ ወደቦች ሊቆይ የሚገባው እስከ ሁለት ወር ብቻ መሆኑን በመጠቆም ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑ ኮንቴነሮችና ተሽከርካሪዎች ግን ከ3 ወር እስከ 4 አመት ገደማ ድረስ በየደረቅ ወደቦቹ ተከማችተው እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡ በሞጆና በገላን ደረቅ ወደቦች ከሁለት ወር በላይ የሆናቸው 1100 ያህል ኮንቴይነሮችና ቁጥራቸው በውል ያልተጠቀሰ ተሽከርካሪዎች ተከማችተው እንደሚገኙ የጠቀሱት የስራ ሃላፊዎቹ፤ ከእነዚህ ውስጥ እያንዳንዳቸው ከ3 እስከ 68 ያህል ኮንቴነሮች ያላቸው ባለሃብቶችና ድርጅቶች ይገኙባቸዋል ብለዋል፡፡ እቃ ከህግ አግባብ ውጪ በወደቦቹ አከማችተዋል የተባሉ 69 አስመጪ ድርጅቶችም ተለይተው መታወቃቸውን የባለስልጣኑ የስራ ሃላፊዎች ጠቁመዋል፡፡ህጉ ከሚፈቅደው ጊዜ ገደብ በላይ በወደቦቹ ኮንቴነርና ተሽከርካሪ አከማችተዋል ከተባሉትና በውይይት መድረኩ ላይ ከተገኙ በርካታ ባለሀብቶች መካከል ከ20 በላይ የሚሆኑት በጉዳዩ ላይ ያላቸውን አስተያየት እንዲሁም ያለባቸውን ችግር የገለፁ ሲሆን አብዛኞቹ እቃቸውን ለመውሰድ የገንዘብ እጥረት፣ የመረጃ ልውውጥና በባንክ አካባቢ የተፈጠሩ ችግሮች እንቅፋት እንደሆነባቸው አስረድተዋል፡፡ አንድ የኮንስትራክሽን እቃዎች አስመጪ ድርጅት ተወካይ፤ ከመንግስት የኮንስትራክሽን ስራ የሚኮናተሩ ባለሀብቶች መንግስት ገንዘብ በአስፈላጊው ጊዜ ስለማይለቅላቸው ከውጭ እንዲገባላቸው ያዘዙትን እቃ በተፈለገው ጊዜ እየተረከቧቸው ባለመሆኑ ኮንቴነራቸው በወደብ ላይ ለመዘግየቱ ምክንያት እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ “መንግስት በነዚህና በመሳሰሉ ምክንያቶች በደረቅ ወደቦች ላይ የሚዘገይ ኮንቴነሮችን እወርሳለሁ ማለቱ ተገቢ አይደለም” ያሉት የድርጅቱ ተወካይ፤ ልማትን አበረታታለሁ የሚል መንግስት ንብረት ወርሶ ባለሀብቱን ከማዳከም ይልቅ እቃው በቆየ ቁጥር በቀን የሚከፈለውን የኪራይ መጠን ቢጨምርብን የተሻለ አማራጭ ነው ሲሉ ሀሳብ ሰጥተዋል፡፡ የድርጅታቸው 13 ኮንቴነር በደረቅ ወደብ ላይ እንደሚገኝ የጠቀሱት ሌላው ባለሀብት በበኩላቸው፤ ነጋዴዎች በደረቅ ወደብ ያሉ ኮንቴነሮችን አውጥተው ሸቀጦችን ለገበያ ካቀረቡ በኋላ የሚጠበቅባቸውን የጉምሩክ ክፍያ እንዲከፍሉ ቢደረግ ለችግሩ መፍትሄ ሊሆን እንደሚችል አስረድተዋል፡፡ በተመሳሳይ ሌሎች ባለሀብቶችም በደረቅ ወደብ የተያዘው እቃቸው ተለቆላቸው፣ እቃውን ሸጠው የመንግስትን ድርሻ እንዲከፍሉ እንዲመቻችላቸውና የባንክ ብድር እስኪያገኙ የእፎይታ ጊዜ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ኩባንያቸው የተሽከርካሪ ጎማዎችን እንደሚያስመጣ የጠቀሱ ሌላው አስተያየት ሰጪ ባለሀብት፤ በሀገሪቱ ያለው የጎማ ገበያ ከፍተኛ ፉክክር ያለበት በመሆኑ ለተለያዩ ጎማ ፈላጊዎች የዱቤ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑንና በርካቶች የሚፈለግባቸውን የዱቤ ክፍያ ስላልፈፀሙላቸው ከውጭ ያስመጡትን ምርት መረከብ እየተሳናቸው መሆኑን በመጠቆም መንግስት ያለባቸውን ጫና ተገንዝቦ፣ የእፎይታ ጊዜ እንዲሰጣቸው ተማፅነዋል። እኚሁ ባለሀብት ከውጪ ምንዛሬ ጋር የተያያዘ ችግርም በንግድ ስራቸው ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጥሮባቸው እንደነበር ጠቅሰው አሁን ላይ መጠነኛ መሻሻሎች መታየታቸውን ገልፀዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የንግድ መቀዛቀዝ እንዳለ በአፅንኦት ያስረዱት ባለሃብቶቹ፤ የመረጃ ልውውጥ ድክመት እንዳሉ ጠቁመዋል፡- ከውጭ ያዘዙት እቃ እነሱ ሳያውቁ በባህርና ሎጀስቲክ መስሪያ ቤት በኩል ተጓጉዞ ሀገር ውስጥ ከገባ ቀናቶች ከተቆጠሩ በኋላ እቃችሁ መጥቷል እንደሚባሉ በመግለጽ፡፡ የባለሀብቱን አስተያየት ያዳመጡት በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የጉምሩክ ዘርፍ ም/ዳይሬክተር አቶ ሞገስ ባልቻ በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ፤ “እቃውን አውጥተን እንጠቀምና የሚጠበቅብንን ክፍያ ለመንግስት እንፈፅም” በሚል ከባለሀብቶቹ የቀረበው ሀሳብ በጉምሩክ ህጉ የሚያስኬድ አለመሆኑን ጠቁመው፤ ተቋማቸው ያሳለፈውን የመጨረሻ ውሳኔ ለተሰብሳቢዎቹ ይፋ አድርገዋል፡፡ ከ6 ወር በላይ የቆዩ ኮንቴነሮች ከግንቦት 1 ጀምሮ እንዲወረሱ ውሳኔ ላይ መደረሱን ያስታወቁት ምክትል ዳይሬክተሩ፤ ከ2 ወር እስከ 6 ወር የቆዩ እቃዎችን ባለሀብቶቹ በ1 ወር ጊዜ ውስጥ የሚፈለግባቸውን የጉምሩክ ስነ ስርአት አጠናቀው ማውጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ ይህን ውሳኔ ተከትሎ ከተሰብሳቢዎቹ ከፍተኛ ተቃውሞ የቀረበ ሲሆን “ከግንቦት 1 ጀምሮ ንብረታችሁ ተወርሷል ለማለት እዚህ ድረስ መጥራት አልነበረባችሁም፤ በሚዲያ ልትገልፁ ትችሉ ነበር” ሲሉ አማርረዋል፡፡", "passage_id": "74ebb3aeb651a6cacab4e78368b4955d" }, { "cosine_sim_score": 0.36885714530944824, "passage": "የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደንበኞችን የኃይል ፍጆታ መጠን ከመለካት ባለፈ የኃይል ሥርጭት ብክነትን፣ ብልሽትና ሌሎችም ሆን ተብለው በኃይል ማሠራጫዎች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን የሚያጋልጡ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቆጣሪዎችን ከሁለት የቻይና ኩባንያዎች በዕርዳታ ተረከበ፡፡  የኢትየጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአገሪቱ ከሚያከናውናቸው የኤሌክትሪክ ኃይል ማሠራጫ መስመሮች ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ በተለይ በአዳማ ከተማ ተገጥመው ሙከራ እንደሚደረግባቸው የሚጠበቁና ለቤት ውስጥ፣ ለንግድና ለኢንዱስትሪዎች መገልገያነት የሚወሉ 95 ዘመናዊ ሜትር ቆጣሪዎችን ከሁዋዌና ከቻይና ኤሌክትሪክ ፓወር ኢኪዩፕመንት ኤንድ ቴክኖሎጂ ከተባለው ኩባንያ ተበርክተውለታል፡፡በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኢነርጂ ማኔጅመንት ኃላፊ አቶ ጋሻውበዛ አበራ ለጋዜጠኞች እንዳብራሩት፣ ከሁለቱ የቻይና ኩባንያዎች የተበረከቱት ዘመናዊ ቆጣሪዎች ከዚህ ቀደም ቤት ለቤት እየተዞረ ይደረግ የነበረውን የቆጣሪ ንባብ ሥራን ጨምሮ፣ ደንበኞች ለተገለገሉበት የኃይል መጠን ትክክለኛውን ሒሳብ እንዲከፍሉ፣ የተጠቀሙት ትክክለኛ የኃይል መጠን ምን ያህል እንደሆነ በተጨባጭ መረጃ አስደግፈው እንደሚሰጡ ይጠበቃል ብለዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችና በአገልግሎት ሒሳብ አሰባሰብ ላይ የሚታዩ ብክነቶችን ጨምሮ ሌሎችም ጠቀሜታዎችን እንደሚያስገኙ የሚታሰቡት ዘመናዊ ቆጣሪዎቹ፣ በሁለት ወራት ውስጥ ሙከራ ተደርጎባቸው ውጤታቸው እንደሚታይ አቶ ጋሻውበዛ አስረድተዋል፡፡ሁዋዌ ኩባንያና ቻይና ኤሌክትሪክ ፓወር ኢኪዩፕመንት ኤንድ ቴክኖሎጂ ኩባንያ የለገሱት ቆጣሪ በናይጄሪያ ተሞክሮ የኃይል ማሠራጫ ብክነት ከነበረበት 46 በመቶ ወደ 11 ከመቶ እንዲቀንስ ማስቻሉ ተነግሮለታል፡፡ በተመሳሳይ የኃይል ፍጆታን ለመለካት ከሚደረገው ቆጠራ አኳያም በአማካይ ከ53 በመቶ ያላነሰ ብክነት ይታይ እንደነበርና ይህም ወደ 9.2  ከመቶ እንዲቀንስ ማስቻሉ ተነግሮለታል፡፡በኢትዮጵያ በጠቅላላው የሚታየው የኃይል ብክነት መጠን 20 በመቶ እንደሚገመት የገለጹት አቶ ጋሻውበዛ፣ በአሜሪካው ማኬንዚ ኩባንያ አማካይነት እየተካሄደ ያለው ጥናት የብክነት መጠኑ ምን ያህል እንደሚሆን በተጨባጭ ሊያረጋግጠው እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአሁኑ ወቅት 2.5 ሚሊዮን ደንበኞች እንዳሉት የገለጹት የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጎሳዬ መንግሥቴ፣ ይህ ቁጥር ከአምስት ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችል አስረድተዋል፡፡ ይሁንና በኃይል ሥርጭት፣ በአቅርቦት መጓደልና በተደጋጋሚ መቆራረጥ ምክንያት ከፍተኛ ቅሬታ የሚቀርብበት በመሆኑም የደንበኞችን ዕርካታ ለማምጣት ዘመናዊ የቆጣሪ ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ ሌሎችም ማሻሻያዎችን ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል፡፡ ከቻይና ኩባንያዎች በተጨማሪ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን፣ እንዲሁም አገር በቀሉ ዲቨንተስ ኩባንያ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቆጣሪዎችን ገበያ ላይ ለማዋል ሙከራ በማድረግ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡", "passage_id": "da5a39c810dcbba4cb347dc7c37e8b4e" }, { "cosine_sim_score": 0.3681805431842804, "passage": "ንግድ ሚኒስቴር ከ19,000 ሜትሪክ ቶን በላይ ቡና ሰውረዋል በማለት እንዲታገዱ ያደረጋቸው 24 ነጋዴዎች፣ ዕግዱን በመቃወም ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቀረቡ፡፡ነጋዴዎቹ ግንቦት 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ባቀረቡት አቤቱታ የንግድ ሚኔስቴር ዕገዳ አግባብ አለመሆኑን በመግለጽ መከራከርያቸውን አቅርበዋል፡፡የታገዱ ነጋዴዎች አቤቱታ ማጠንጠኛ በመጀመርያ ደረጃ ንግድ ሚኒስቴር የማገድ ሥልጣን የለውም፣ የማገድ ሥልጣን ያለው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ነው፣ ባለሥልጣኑም ቢሆን ዕግድ ከማውጣቱ በፊት ማሳወቅ ይኖርበታል የሚል ነው፡፡ነጋዴዎቹ የተጠረጠሩበት ሕገወጥ የተባለ ተግባር ካለ ራሳቸውን የሚከላከሉበት ዕድል ወይም በአዋጁ የተሰጣቸው የመስማት መብት ሊከበር እየተገባ፣ ሳይከበር ቀርቶ ዕግድ መጣሉ አግባብ እንዳልሆነ አስታውቀዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የታገዱት ነጋዴዎች ቡና ሰብስበው ለምርት ገበያ የማያቀርቡ መሆናቸውን፣ በምርት ገበያ በኩል ያቀረቡት ቡናም ለ54 ቡና ላኪዎች በመሸጡ እነሱን እንደማይመለከታቸው ነው የሚናገሩት፡፡‹‹ቡናው በምርት ገበያ በኩል ለላኪዎች የተሸጠ በመሆኑ፣ ልንጠየቅ አይገባም መጠየቅ ካለባቸው ቡና ላኪዎቹ ናቸው፤›› የሚል ሐሳብ አንፀባርቀዋል፡፡የንግድ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አያና ዘውዴ ለኢትዮጵያ ምርት ገበያ፣ ‹‹በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባላቸው ወንበር እንዳይገበያዩ ስለማድረግ›› በሚል ርዕስ በጻፉት ደብዳቤ፣ ‹‹የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለደንበኞች ወንበር በማዘጋጀት መሥፈርቶችን ያሟሉ፣ የአባልነት መቀመጫ በመያዝ አባሉ በቀጥታ ለራሱ የሚገበያይ ወይም ደግሞ በአባልነት መቀመጫው ውልን መሠረት በማድረግ ሌሎች ቡና ላኪዎች እንዲገበያዩ ያደርጋል፡፡ በዚህ መሠረት ከ2000 ዓ.ም. እስከ 2008 በጀት ዓመት አጋማሽ ድረስ፣ 24 የምርት ገበያው አባል ነጋዴዎች ግብይት የፈጸሙላቸው 54 ቡና ላኪዎች ለኤክስፖርት የገዙት 19,343,84 ሜትሪክ ቶን ቡና የሰወሩ መሆኑ ተረጋግጧል›› ብለዋል፡፡‹‹ይህ ድርጊት ደግሞ የቡና ግብይት በሚመራባቸው ሕጎች የተከለከለና በወንጀል የሚያስቀጣ ከመሆኑም ባሻገር፣ በቡና ግብይት ሥርዓትና በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ያስከትላል፡፡ በአባልነት ወንበራቸው ቡናው እንዲሰወር የተባበሩ አካላት በፈጸሙት የወንጀል ድርጊት ተባባሪነት በሕግ የሚጠየቁበት ሁኔታ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የምርት ገበያው አባላት (24) ግብይት እንዳይፈጽሙ እንዲታገዱ፤›› በማለት ሚኒስትር ዴኤታው የጻፉት ደብዳቤ ያመለክታል፡፡የተሰጣቸውን ዕውቅና በአግባቡ ባልተጠቀሙ ነጋዴዎች ላይ ዕርምጃ መውሰድ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ኃላፊነት ነው በማለት፣ ነጋዴዎቹ ንግድ ሚኒስቴር ሊያግዳቸው እንደማይገባ መከራከርያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበዋል፡፡በእርግጥ ንግድ ሚኒስቴር ይህ ሥልጣን እንደሌለው ዘግይቶ በመረዳቱ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ይህንን ኃላፊነት ወስዶ በሥሩ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ትዕዛዝ እንዲሰጥ ማድረጉን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ባለሥልጣኑ በአግባቡ ሥራቸውን የማያከናውኑ አባላትን እስከ 180 ቀናት ለማይበልጥ ጊዜ የማገድ ሥልጣን አለው፡፡ የታገዱት ነጋዴዎች በበኩላቸው ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፍት ቤት ባቀረቡት አቤቱታ፣ አዋጁ የሰጣቸው የመስማት መብት እንደተጣሰባቸው አስታውቀዋል፡፡የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ አንቀጽ 19 የባለሥልጣኑ መመርያዎችና ድንጋጌዎች በግብይት ፈጻሚው መጣሱን በማሳየት ከ180 ቀን ላልበለጠ ጊዜ ዕውቅናን የማገድና የመሰረዝ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ዕውቅና በሚታገድበት ወይም በሚሰረዝበት ጊዜ ለዕውቅና ያመለከተ ማንኛውም ሰው ወይም ዕውቅናው የታገደበት ወይም የተሰረዘበት የምርት ግብይት ፈጻሚ፣ በተሰጠው ውሳኔ ላይ ያለው ሐሳብ የመስማት ዕድል ይሰጠዋል ይላል፡፡ነጋዴዎች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ባቀረቡት አቤቱታ የመደመጥ መብታቸው እንደተጣሰ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ዕርምጃ ከመወሰዱ በፊት ልንጠየቅና ሐሳባችንን እንድናስረዳ መደረግ ነበረበት፤›› በማለት ነጋዴዎቹ ቅሬታቸውን አቅርበዋል፡፡ የነጋዴዎቹ ቅሬታ በመቀጠል 24 ኩባንያዎች ቡና ለምርት ገበያ የሚያቀርቡ ሆነው፣ ከእነሱ ቡና የገዙ 54 ቡና ላኪዎች ደግሞ ወደ ውጭ ኤክስፖርት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ‹‹ነገር ግን ተጠያቂ የተደረግነው ከገበሬ ቡና ሰብስበን ለምርት ገበያ የምናቀርበው መሆናችን አግባብ አይደለም፤›› የሚል ቅሬታም አቅርበዋል፡፡በሌላ በኩል 7.6 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ከ19 ሺሕ ሜትሪክ ቶን በላይ ቡና ተሰወረ የተባለው ከ2000 ዓ.ም. እስከዚህ ዓመት አጋማሽ ድረስ ነው፡፡ ንግድ ሚኒስቴር ለስምንት ዓመታት የት ነበር? ምን ሲሠራ ከረመ? የሚል ጥያቄም እየተነሳ ይገኛል፡፡የዘርፉ ተዋናዮች ቡና የመሰወር እንቅስቃሴ መኖሩን በተደጋጋሚ ቢገልጹም ሰሚ አለማግኘታቸውን እየተናገሩ ነው፡፡የታገዱት የምርት ገበያ አባላት በርካታ ውል ያሏቸውና ይህ ዕግድም የገነቡትን መልካም ስም የሚያበላሽ በመሆኑ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፍት ቤት ፍትሕ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡", "passage_id": "291506071a1cafb141381b04b92cecf9" } ]
4d017611d6e72850179aca489eb27e6c
471016ee9772f625f38647278297913d
የጦር መሳሪያ በተሽከርካሪ ሲያዘዋውር የተያዘው ተከሳሽ በ2 ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ
ተከሳሽ አብዱራህማን ዩኑስ ከሚመከለተው የመንግስት ፈቃድ ውጪ ወደ ሀገር እንዳይገቡ ገደብ የተደረገባቸው የጦር መሳሪያዎችን በተሸከርካሪ ደብቆ ወደ ሀገር ሊያስገባ ሲል ተይዞ ዐቃቤ ሕግ በመሰረተው ክስ በእስራት ተቀጥቷል፡፡ተከሳሽ 53 ቱርክ ስሪት ሽጉጦችንና 35 ሺህ 766 ጥይቶችን የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-A50931 አ.አ በሆነ ላንድክሩዘር መኪና ደብቆ ወደ ሀገር ሊያስገባ ሲሞከር በተደረገው ክትትል በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ክልል ልዩ ቦታው ጣፎ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተሸከርካሪው ላይ በተደረገ ፍተሻ ተይዟል፡፡ተከሳሽ ክሱ በችሎት ተነቦለት እንዲረዳ ከተደረገ በኃላ ድርጊቱን ክዶ በመከራከሩ ዐቃቤ ሕግ እንደ ክሱ አቀራረብ ምስክሮች አሰምቷል፡፡ፍርድ ቤቱም መዝገቡን መርምሮ ተከሳሽ ሽጉጥና ጥይት በመኪና ደብቆ በፍተሻ ስለመያዙ በመረጋገጡና መከላከልም ባለመቻሉ በተከሰሰበት ድንጋጌ ጥፋተኛ መሆኑን በይኗል፡፡የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ወንጀል ችሎት መዝገቡን መርምሮ የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት በመመልከት ተከሳሽ በ2 ዓመት ጽኑ እስራት እና በ5 ሺህ ብር መቀጮ እንዲቀጣ ወስኗል፡፡ምንጭ፡- ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32661/
[ { "cosine_sim_score": 0.5396833419799805, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኖሪያ ቤቱ ፈንጅና ቦምብ ተገኝቶበታል የተባለውና ገብረመስቀል ወልደምህረት የተሰኘው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡ግለሰቡ በዛሬው ዕለት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ሁለተኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት የተጠርጣሪውን ጉዳይ ተመልክቷል፡፡መርማሪ ፖሊስ ባደረኩት ምርመራ ተጠርጣሪው በማህበራዊ ድረ-ገጽ ላይ ‘‘የፌደራል መንግስት መቀጠል የለበትም’’ በሚል ቅስቀሳ ሲያደርግ እንደነበር በማስረጃ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ከህወሓት ጸረ-ሰላም ቡድን ተልዕኮ ተቀብሎ ሲንቀሳቀስ ነበር ያለው መርማሪ ፖሊስ በመኖሪያ ቤቱ ባደረገው ብርበራ ፈንጅና ቦምቦች ማግኘቱን አስረድተዋል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ ለሚያደርገው ተጨማሪ ምርመራ 14 ቀን እንዲሰጠው ጠይቋል፡፡ተጠርጣሪው በበኩሉ 20 ዓመት አዲስ አበባ መኖሩን በመጥቀስ በመኖሪያ ቤቱ መሳሪያ መገኘቱን እንደሚያምንና ሌላ የወንጀል ተሳትፎ እንደሌለው በማስረዳት ተከራክሯል፡፡ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤቱም መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለታህሳስ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡በታሪክ አዱኛ", "passage_id": "cf2d49e14c0f7d8869ec679409758124" }, { "cosine_sim_score": 0.5357694029808044, "passage": "በመተማ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሊገባ የነበረ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር ሚሊሻ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አራጋው አዛናው እንደገለጹት የጦር መሳሪያው የተያዘው የነዳጅ ማመላለሻ ተሸከርካሪው ልዩ ቦታው ሆርሸዲ  ሲደርስ ባጋጠመው የመገልበጥ አደጋ ነደጁ በመደፋቱ ነው።በዚህም 98 ክላሽን ኮቭ፣ 3 ብሬንና 1ሺህ 294 የቱርክ ሽጉጥ ከ120 የክላሽ ጥይት ጋር መያዝ መቻሉን ተናግረዋል፡፡የጦር መሳሪያው የተያዘው ኮድ 3 -93875 ኢት በሆነ የነዳጅ ቦቴና በተሳቢው ውስጥ መሆኑንም አመልክተዋል።በአደጋው ቀላል ጉዳት ያጋጠመው አሽከርካሪው በመተማ ሆስፒታል ህክምና ተደርጎለት በቁጥጥር ስር መዋሉንም ኃላፊው ተናግረዋል።ከህብረተሰቡ በተደጋጋሚ ጊዜ በቦቴ መኪናዎች ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እንደሚጓጓዝ መረጃ ቢደርስም የነዳጅ ተሸከርካሪዎችን አስቁሞ ለመፈተሽ አስቸጋሪ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል።ወጣቱና የአካባቢው ህብረተሰብ ከጥቆማ መሥጠት ጀምሮ በቁጥጥር ስር የዋለውን የጦር መሳሪያ ተሸክሞ ፖሊስ ጽህፈት ቤት በማድረስ በኩል ላደረጉት አስተዋፅኦ አመስግነው መሰል የመከላከል ስራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። የገንዳውኃ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት የወንጀል ምርመራ ዋና የስራ ሂደት ባለቤት ኢንስፔክተር ክንድነው አሰፋ በበኩላቸው “ይህ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ወደ መሀል አገር  ቢገባ ኖሮ  ሰላምን በማወክ ከፍተኛ ውድመት ያስከትል ነበር” ብለዋል።የተሽከርካሪ ባለንብረቶች በሚቀጥሯቸው አሽከርካሪዎች ላይ ከፍተኛ ክትትል በማድረግ ችግሩን ለመቆጣጠር በሚደረገው እንቅስቃሴ ተባባሪነታቸውን እንዲያሳዩ ጠይቀዋል፡፡የነዳጅ ጭነት ተሸከርካሪዎች ከሱዳን ሲወጡ ተፈትሸው የሚወጡበት መንገድ በመንግስት በኩል እንዲሰራም ጠይቀው በድንበር ዋና ዋና መተላለፊያ በሮች ላይም ጥናትንና መረጃን መሰረት ያደረገ ክትትል እንደሚደረግ አስረድተዋል።በአካባቢው  ከፍተኛ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር እንዳለ የገለጹት ኢንስፔክተር ክንድነው  በቀጣይ ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን የቁጥጥሩ ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡(ኢዜአ)  ", "passage_id": "1b447e540703cc068ae901773b3ef8be" }, { "cosine_sim_score": 0.5232325792312622, "passage": "በአዲስ አበባ ባለፉት 16 ቀናት በመኪና እና ቤት ለቤት በተደረገ ፍተሻ በርካታ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ መያዙን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።ማህበረሰቡም ተጥሎ የሚያገኘውን የጦር መሳሪያ ጉዳት እንዳያደርስበት ከመነካካት በመቆጠብ በአቅራቢያው ለሚገኝ የጸጥታ ኃይል ሪፖርት ማድረግ ይኖርበታል ተብሏል።የአዲስ አባባ ፓሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግኑኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፈንታ ለኢዜአ እንደገለጹት፣ ቤት ለቤት በተደረገ ፍተሻ የእጅ ቦንብን ጨምሮ 26 ክላሽኮቭ ጠመንጃና 732 መስል ጥይቶች በቁጥጥር ስር ውሏል።በፍተሻው 129 የተለያዩ ሽጉጦችና 1 ሺህ 388 መሰል ጥይቶች እንዲሁም 27 የተለያዩ ጠመንጃዎች መያዛቸውን ገልጸዋል።በፍተሻው የጸጥታ አካላት የደንብ ልብሶች መገኘታቸውንም ኮማንደር ፋሲካ ተናግረዋል።የመገናኛና ወታደራዊ ሬዲዮዎችም በቁጥጥር ስር ከዋሉት መሳሪያዎች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።በእግረኛና በመኪናዎች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻም 41 የተለያዩ አይነት ሽጉጦች ከ254 መሰል ጥይቶቻቸው ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል።በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የእጅ ቦምቦች፣ ጠመንጃ፣ ሽጉጥና ጥይቶች ተጥለው የተገኙ ሲሆን፣ በተለይ ቦምቦች በሰዎች ላይ ሞትና ጉዳት ያደረሱ መሆኑን ገልጸዋል።ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን በቁጥጥር ስር የማዋሉን ሂደት ፖሊስ ያጠናክራል ያሉት ኮማንደር ፋሲካ፣ ህዝቡም መረጃና ጥቆማ የመስጠት ሚናውን እንዲቀጥል ጠይቀዋል።በተለያዩ ቦታዎች ወድቀው የሚገኙ የጦር መሳሪያዎች ጉዳት እንዳያደርሱ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበትም መክረዋል።ከቀናት በፊት በልደታ ክፍለ ከተማ ወድቆ ያገኙትን ቦንብ የነካኩ በጎዳና ላይ የሚኖሩ ልጆች ሞትና ጉዳት ማስከተሉን ለአብነት አንስተዋል።በመሆኑም ህብረተሰቡ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ወድቀው በሚያገኝበት ጊዜ ከመነካካት በመቆጠብ በአቅራቢያው ለሚገኝ የጸጥታ አካላት ሪፖርት ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል።ፖሊስ የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ በሚደረገው እንቅስቃሴ የህዝቡ ድጋፍና ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል።በአዲስ አበባ የፀጥታ ሃይሉ ከማህበረሰቡ ጋር በመቀናጀት እያደረገ ባለው ፍተሻ እስካሁን 25 ቦምቦች፣ 4 ፈንጂ፣ 17 የተለያዩ ጠመንጃዎች ከመሰል ጥይቶቻቸው ጋር በተለያዩ አካባቢዎች ተጥለው መገኘታቸው ታውቋል።", "passage_id": "bcbfdb472db79dde3d980e0179a4103d" }, { "cosine_sim_score": 0.5163401365280151, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤት እና በንግድ ሱቅ ላይ በደረሰ የመኪና አደጋ የ10 ዓመት ህፃን ህይወት ሲያልፍ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።አደጋው የደረሰው በሲኖትራክ ተሽከርካሪ ሲሆን፥ ተሽከርካሪው የመንገድ ጠርዝ ስቶ አንድ ላይ ተያይዘው የሚገኙ የመኖሪያ ቤት እና የንግድ ሱቅ ጥሶ በመግባት ባደረሰው አደጋ ወደ ሱቁ ተልኮ የመጣ አንድ የ10 ዓመት ህፃን ልጅ ህይወት ማለፉን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ መርማሪ ምክትል ሳጅን ታምራት መስፍን ተናግረዋል፡፡በአደጋው በሁለት ግለሰቦች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት እንዲሁም ከፍተኛ የንብረት ውድመት መድረሱንም ነው የተናገሩት፡፡የንብረት ጉዳት የደረሰባቸው በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ሌሎች ህፃናትን ይዘው ባይሸሹ ጉዳቱ እጅግ የከፋ ሊሆን ይችል ነበር ተብሏል፡፡በሰው ህይወትና በንብረት ላይ የሚደርሰውን አደጋ ለመቀነስ አሽከርካሪዎች በሀላፊነት ስሜት ሊያሽከረክሩ እንደሚገባም ምክትል ሳጅን ታምራት መስፍን መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡", "passage_id": "fb623e1dcb683837634c83011bb9de50" }, { "cosine_sim_score": 0.514343798160553, "passage": "ከባለቤቱ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት 4 ግለሰቦችን በጦር መሳሪያ ተኩሶ የገደለው የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።ተጠርጣሪው የግድያ ወንጀሉን የፈፀመው መስከረም 1 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡30 በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ጨርጨር ጊርጎስ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው ብሏል ኮሚሽኑ በፌስቡክ ገጹ ባሰፈረው መረጃ።ተጠርጣሪው ረዳት ሳጅን መልህቁ መኪ የተባለ የፖሊስ አባል ሲሆን ከባለቤቱ ጋር በትዳር ለሁለት ዓመት አብረው ሲኖሩ በመካከላቸው በተፈጠረ አለመግባባት ከ15 ቀን በፊት ባለቤቱ ወደ ቤተሰቦቿ ቤት መሄዷን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ጄላን አብዲ ገልጸዋል።ከባለቤቱና ከቤተሰቦቿ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት ምክንያት በማድረግ ተጠርጣሪው የፖሊስ አባል ለስራ የታጠቀውን መሳሪያ ይዞ ወደ ባለቤቱ ቤተሰቦች ቤት በመሄድ የሚስቱን እናት ፣የእንጀራ አባቷን፣ የእህቷን ባል እና የቤት ሰራተኛን በአጠቃላይ 4 ግለሰቦችን ተኩሶ በመምታት ህይወታቸው እንዲያልፍ አድርጓል ብሏል ፖሊስ።ግለሰቡ ወዲያውኑ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን የተለያዩ ማስረጃዎችን በማሰባሰብ የምርመራ ሂደቱ የተጀመረ መሆኑን እና ምርመራውንም በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ለሚመለከተው የፍትህ አካል እንደሚላክ ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።''የአዲስ ዓመት የበዓል አከባበር በሰላም እንዲከናወን መላው የፖሊስ አባላትና የፀጥታ ሃይሉ ሌት ከቀን ሃላፊነታቸውን በቁርጠኝነት ሲፈፅሙ ብለሹ ስብዕና ባለው አንድ የፖሊስ አባል የተፈፀመው ተግባር ኮሚሽኑን በእጅጉ ያሳዘነ ከመሆኑም ባሻገር የፖሊስ አባላቱን እና የፀጥታ ሃይሉን የማይወክል ነው'' ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ጄላን አብዲ ገልጸዋል።", "passage_id": "8fdaa8b2936c47086833cdc67cca41bd" }, { "cosine_sim_score": 0.507032036781311, "passage": "ከሁለት ወራት በፊት የካቲት 18 ቀን 2009 ዓ.ም. ከሌሊቱ 9፡30 ሰዓት ላይ በተፈጠረ አለመግባባት፣ ጃን ካርሎ ጉላ የተባለ ጣሊያናዊ ወጣት ገድሏል የተባለ ግለሰብ ግንቦት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. በቦሌ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ክስ ተመሠረተበት፡፡የወንጀል ሕግ አንቀጽ 540 ማለትም ‹‹ማንም ሰው አገዳደሉ በአንቀጽ 539 የተመለከተውን ያህል ከባድ ወይም በአንቀጽ 541 የተመለከተውን ያህል ቀላል ባልሆነ ሁኔታ አስቦ ሌላውን ሰው የገደለ እንደሆነ፣ ከአምስት እስከ 20 ዓመታት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል›› ተብሎ የተደነገገውን በመተላለፍ፣ በጣሊያናዊው ወጣት ላይ ግድያ መፈጸሙን ከሳሽ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ጣሊያናዊውን ወጣት ገድሏል ተብሎ በዓቃቤ ሕግ ክስ የተመሠረተበት ብሩክ ጫኔ ታዬ የሚባል ወጣት ሲሆን፣ ወጣቱ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 809 በመተላለፍ የተከለከለ የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘቱምን ጠቅሶ ዓቃቤ ሕግ ሁለተኛ ክስ አቅርቦበታል፡፡በክስ አመሠራረቱ ላይ ምርመራውን በሠራው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንና በከሳሽ ዓቃቤ ሕግ መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር ሪፖርተር ከምንጮች አረጋግጧል፡፡ አለመግባባቱ የተፈጠረው የኮሚሽኑ የምርመራ ቡድን ምርመራውን እንዳጠናቀቀ፣ የምርመራ ሰነዱን ለዓቃቤ ሕግ ሲያስተላልፍ ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 543 ማለትም ‹‹በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል›› የሚለውን በመጥቀሱ መሆኑ ታውቋል፡፡ኮሚሽኑ የተጠቀሰው የሕግ አንቀጽ ተገቢነት እንደሌለው በመጥቀስ ለፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይግባኝ በማለቱ፣ ይግባኙ ተቀባይነት አግኝቶ አንቀጹ ወደ 540 ተቀይሮ ክሱ መመሥረቱ ታውቋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ክሱን ካነበበ በኋላ ዓቃቤ ሕግ የሰነድና የቪዲዮ ማስረጃዎችን ለተከሳሽ እንዲሰጥ ትዕዛዝ በመስጠት ለግንቦት 9 ቀን 2009 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ሟች ጃን ካርሎስ ጉላ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሦስት ልዩ ሥፍራው ፍሬንድሺፕ ኢንተርናሽናል ሆቴል ሥር በሚገኘው ኤቪ ናይት ክለብ ውስጥ በመዝናናት ላይ እያለ ስልክ ተደውሎለት ሲወጣ፣ በተኩስ መገደሉንና የካቲት 21 ቀን 2009 ዓ.ም. ጄኔራል ዊንጌት ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋም ፊት ለፊት በሚገኘው የካቶሊካውያን መካነ መቃብር የቀብር ሥርዓቱ መፈጸሙን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡ ", "passage_id": "f725136e1cfcf0a8979309f323a1314c" }, { "cosine_sim_score": 0.5054186582565308, "passage": "አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለአንድ ዓመት የኤሌክትሪክ ሀይል ስርቆት ሲፈጽም የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።የሀይል ስርቆቱን ሲፈፀም የቆየው ግለሰብ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው ዮቴክ ኮንስትራክሽን ህንጻ አካባቢ መሆኑ ተገልጿል ።በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ስለሺ ሸንቁጤ ÷ ተጠርጣሪው ግለሰብ በእንጀራ ንግድ ላይ የተሰማራ መሆኑን ገልጸዋል።ግለሰቡ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንብ እና አሰራር ውጪ የኤሌክትሪክ ሃይል ከቀጥታ መስመር በመቀጠል ለ365 ቀናት ያለአግባብ ሲጠቀም መቆየቱንም ተናግረዋል።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቁጥጥር ሰራተኞ ወደቦታው ሄደው ባደረጉት ማጣራት ግለሰቡ በገንዘብ ሲተመን 55 ሺህ 668 ብር በድርጅቱ ላይ ጉዳት ማድረሱን እና ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "7ea564e8f6e92393c56ec2478c855303" }, { "cosine_sim_score": 0.5028203725814819, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሮጌ ጫማ ለማደስ በተከራዩት ቤት ውስጥ መትረየስና ክላሽንኮቭ ጠመንጃ ደብቀው የተገኙ ሁለት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።ፖሊስ መምሪያው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ሳጥን ተራ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በአንድ የአሮጌ ጫማ ማደሻ ቤት ላይ ባደረገው ፍተሻ ሰባት ክላሽንኮቭ እና አንድ መትረየስ ጠመንጃ ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር ይዞ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዲቪዚዮን ኃላፊ ኮማንደር ጌታነህ በቀለ ገልፀዋል።ፖሊስ የመሳሪያውን ምንጭ እና ለምን ተግባር ሊውል እንደነበር ለማወቅ ምርመራውን መቀጠሉን ኃላፊው አስረድተው ተጠርጣሪዎቹ ፍርድ ቤት ቀርበው የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው በማረፊያ ቤት ይገኛሉ ብለዋል።አዲስ በፀደቀው የጦር መሳሪያ አዋጅ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ማዘዋወርም ሆነ ይዞ መገኘት የሚያስከትለው ቅጣት ከፍተኛ መሆኑ ወንጀሉን ለመከላከል የራሱ ጠቀሜታ ይኖረዋል ማለታቸውን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "4d578a4305962baa408b51846a1d238a" }, { "cosine_sim_score": 0.4991360902786255, "passage": "ከቻድ ዋና ከተማ እንጃሚና ወደ አዲስ አበባ መንገደኞችን አሳፍሮ ይበር በነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ውስጥ፣ ተጓዦችን በመደብደብ ወንጀል የተጠረጠረው የሱዳን ዜጋ ክስ ተመሠረተበት፡፡በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ክስ የተመሠረተበት ሱዳናዊው አህመድ አልሼክ እድሪስ የ19 ዓመት ወጣት ሲሆን፣ ጥቅምት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በበረራ ላይ በነበረው የበረራ ቁጥሩ ኢት-938 የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ውስጥ፣ ሆን ብሎ ሚስተር አርክ ምርዶቻይን የተባሉ የእስራኤል ዜጋን መደብደቡን ዓቃቤ ሕግ የመሠረተው ክስ ያስረዳል፡፡ወጣቱ ሱዳናዊ ሆን ብሎና የኃይል ድርጊት ለመፈጸም አስቦ ባደረገው የድብድብ ድርጊት፣ ተሳፋሪው ከመጐዳታቸውም በተጨማሪ ሌሎች መንገደኞችን ከፍተኛ ሥጋት ውስጥ ከቶ እንደነበር ክሱ ይገልጻል፡፡በወቅቱ በበረራ ላይ የነበረው አውሮፕላን ውስጥ ችግር ይፈጠራል የሚል ሥጋት በሁሉም መንገደኞች ውስጥ የተፈጠረ ቢሆንም፣ በመንገደኞቹ ዕርዳታና በተደብዳቢው ግለሰብ ትዕግሥት አውሮፕላኑ በሰላም ማረፉ ተመልክቷል፡፡ በመሆኑም ግለሰቡ በፈጠረው የሚበር አውሮፕላንን ሥጋት ውስጥ የመጣል ወንጀል መከሰሱን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ ተከሳሹ ዋስትና ተከልክሎ በማረሚያ ቤት ሆኖ ክሱን እንዲከታተል ፍርድ ቤቱ በማዘዝ፣ ለየካቲት 17 ቀን 2008 ዓ.ም. የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለመስማት ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡    ", "passage_id": "635e534cee2cfb0da5e701de64e77449" }, { "cosine_sim_score": 0.4849811792373657, "passage": "የአሸባሪው ኦነግ አባል በመሆን የሽብር ተግባር ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ በቁጥጥር ስር ውለው ከተከሰሱ 21 ግለሰቦች መካከል 16ቱ ላይ ከአራት እስከ 13 አመት የሚደርስ ጽኑ እስራት ቅጣት ተወሰነባቸው ።ከ21ዱ ተከሳሾች መካከል 1ኛ ኦላና ከበደ፣ 2ኛ ወልዴ ሞቱማ፣ 3ኛ አርገም ሲሳን ጨምሮ 16 ተከሳሾች ላይ ነው ዛሬ ቅጣቱ የተላለፈው።ተከሳሾቹ እድሜያቸው ከ18 እስከ 49 የሚደርሱና አዲስ አበባን ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል ሶስት ዞኖች የተለያዩ ወረዳዎች ነዋሪዎች ናቸው።የጠቅላይ አቃቢ ህግ ክስ እንደሚያመለክተው ተከሳሾቹ በሃይል የሃገሪቱን ህዝቦች አንድነት የማፈራረስ እና የኦሮሚያ ክልልን ከፌዴሬሽኑ የመገንጠል አላማን ይዘው ተንቀሳቅሰዋል።በዚህም የሃገሪቱን መሰረታዊ ፖለቲካዊ፣ ህገ መንግስታዊና ኢኮኖሚያዊ ተቋማትን ለማናጋትና ለማፈራረስ ከሚንቀሳቀሰው እና ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር /ኦነግ/ ብሎ በሚጠራው ሽብርተኛ ድርጅት ውስጥ አባል ሆነው መንቀሳቀሳቸውም ተጠቅሷል።ራሳቸውን በህዋስ በማደራጀትና የስራ ክፍፍል በማድረግም፤ ሌሎች አባላትን በመመልመል ምዕራብ ሸዋ ዞን አድአ በርጋ ወረዳ ኦሎን ኮሚ አካባቢ በሚገኘው በሩዴ ጫካ ውስጥ ለሚገኘው የሽብር ድርጅት ታጣቂዎች የስንቅና ትጥቅ ድጋፍ ማድረጋቸውም በክሱ ተዘርዝሯል።ቀድሞ ከእነርሱ ጋር ይተባበር የነበረ ግለሰብ እና የሽብር ድርጅቱ እንቅስቃሴ የተሳሳተ ነው በማለት ከመንግስት ጋር ይሰራል የሚሉትን ግለሰብ ለመግደል ተልዕኮ መቀበላቸውንም ክሱ ያስረዳል።በውጭ ከሚገኘው የሽብር ድርጅቱ ገንዘብ በመቀበልም፥ ግለሰቡ የሚኖርበትን ቤት በማጥናት ለመግደል በተደጋጋሚ ወደሚኖርበት ቤት ተንቀሳቅሰው ተልእኳቸውን መፈጸም ሳይችሉ ቀርተዋል።በመጋቢት ወር 2007 ዓ.ም ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያሉ ተከሳሾች አላማቸውን ለማሳካት በበሩዴ ጫካ ውስጥ በመግባት የሽብር ድርጊቱን በተደራጀ መልኩ ለመፈፀም ምርጫ አካሂደዋል።በዚህም የቡድን ሃላፊ፣ ገንዘብ ያዥ፣ ሊቀ መንበር እና ምክትል ሊቀ መንበር በመምረጥ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ለሚገኘው 6ኛ ተከሳሽ አብዲሳ ኢፋ ሪፖርት አድርዋል።በዚሁ ወር ጃለታ ለሚ ለተባለ የኦነግ ሽብር ቡድን አባል ስልክ በመደወልም የ2007 ዓ.ም ምርጫ ውጤት ሲገለጽ፤ ምርጫው ተጭበርብሯል ብለን ህዝቡን ለማሳመጽ ቅስቀሳ እናደርጋለን የሚል ተልዕኮ በመቀበል መንቀሳቀሳቸውም በክስ መዝገቡ ተጠቅሷል።ተከሳሾቹ የተለያዩ የጦር መሳሪያ፣ ገንዘብና የተለያዩ ቁሳቁሶችም በእጃቸው ተገኝቷል።ወደ ኬንያ በመሄድም በተለያዩ አካባቢዎች ከሽብር ድርጅቱ አመራሮች ጋር በመገናኘት የተለያዩ ስልጠናዎች መውሰዳቸውን አቃቢ ህግ በመዝገቡ ጠቅሷል።በአጠቃላይ አቃቢ ህግ በ21ዱ ተከሳሾች ላይ በተናጠልና በቡድን አራት ከሽብር ወንጀል ጋር የተያያዙ ክሶችን መስርቶባቸዋል።የግራ ቀኙን የተመለከተው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎትም፥ ከ21ዱ ተከሳሾች መካከል 16ቱ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ አሳልፏል።በዚህም 1ኛ ተከሳሽን በ13 አመት ጽኑ እስራት፣ 2ኛ ተከሳሽን በ12 አመት ጽኑ እስራት ሲቀጣ፥ 4ኛ፣ 6ኛ፣ 8ኛ፣ 10ኛ፣17ኛ እና 19ኛ ተከሳሾችን በአራት አመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት እንዲሁም 7ኛ እና 18ኛ ተከሳሾችን ደግሞ በአራት አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል።መከላከያ ምስክር አቅርበው ያልጨረሱት 3ኛ፣ 5ኛ፣ 20ኛ እና 21ኛ ተከሳሾች ደግሞ መከላከያ ምስክር ማሰማታቸውን ቀጥለዋል-(ኤፍ ቢ ሲ) ።", "passage_id": "79b8e1e57248c2c830ad1e566e0fe0ce" }, { "cosine_sim_score": 0.48422497510910034, "passage": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነውንና የበረራ ቁጥሩ ET-702 ቦይንግ 767 አውሮፕላን በመጥለፍ፣ ከመዳረሻው ውጪ እንዲያርፍ በማድረግና ተሳፋሪዎችን ለአደጋ በማጋለጥ ወንጀል ክስ የተመሠረተበት ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን አበራ፣ በሌለበት በ19 ዓመታት ከስድስት ወራት በጽኑ እስራት እንዲቀጣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መጋቢት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. ወሰነ፡፡ዳኛ ዮሴፍ ኪሮስ፣ ዳኛ ማጫሽወርቅ ነገደና ዳኛ ኃይሉ ኤራጎ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 20ኛ ወንጀል ችሎት በተከሳሽ ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን ላይ ባስተላለፉት ቅጣት እንዳብራሩት፣ ረዳት አብራሪው ዋና አብራሪ ፓትሪዚዮ ባርቤሪ መፀዳጃ ቤት ሲገቡ፣ የመፀዳጃ በሩን በመቆለፍ በሱዳን አድርጎ ወደ ጣሊያን ሮም ይበር የነበረውን አውሮፕላን አቅጣጫውን ያላግባብ ቀይሯል፡፡ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈቃድ ውጪ ወደ ስዊዘርላንድ አየር ክልል ውስጥ በማስገባት ተሳፋሪዎቹንና የአውሮፕላኑን ሠራተኞች ሕይወት አደጋ ላይ እንዲወድቅ አድርጓል፡፡ በመጨረሻ በስዊዘርላንድ (ያለ መዳረሻው) ጄኔቭ ከተማ እንዲያርፍ አድርጓል፡፡ በመሆኑም የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ረዳት አብራሪው በአገር ውስጥ ባይኖርም፣ ከላይ የተጠቀሰው ድርጊት ወንጀል በመሆኑ ተሳፋሪዎችን ለአደጋ በማጋለጥና በሕገወጥ መንገድ በጉዞ ላይ የነበረን አውሮፕላን የመያዝ ወይም የማገት ወንጀል መፈጸሙን በመግለጽ ክስ መቅረቡን በዝርዝር አስፍረዋል፡፡ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን የወንጀል ሕግ 507(1)፣ ማለትም ማንም ሰው በኃይል፣ በዛቻ ወይም  በማናቸውም ሌላ ማስፈራሪያ ዘዴ፣ በተንኮል ወይም በሌላ ሕገወጥ መንገድ በአገልግሎት ወይም በበረራ ያለ ወይም በማረፊያው የቆመ አውሮፕላንን አስቦ የያዘ ወይም በቁጥጥር ሥር ያዋለ፣ ከ15 እስከ 25 ዓመታት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚቀጣ የሚደነግገውን መተላለፉን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቅሷል፡፡ተከሳሹ አውሮፕላኑን በሕገወጥ ሁኔታ እንዲያርፍ ባደረገበት ስዊዘርላንድ እጁን ለመንግሥት ሰጥቶ በእስር ላይ መሆኑ የተሰማ ቢሆንም፣ ፍርድ ቤቱ በደረሰው ክስ መሠረት ተከሳሹን ፖሊስ አስሮ እንዲያቀርብ አዞ ነበር፡፡ ፖሊስ ፈልጎ ሊያገኘው እንዳልቻለ ለፍርድ ቤቱ ሲናገር፣ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 73ኛ ዓመት በቁጥር 253 በዕለተ ረቡዕ ዕትም ጥሪ እንዲደረግለት አስደርጎ ሊቀርብ ባለመቻሉ፣ ክሱ በሌለበት እንዲታይ ብይን ከሰጠ በኋላ ክሱ ረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን በሌለበት ቀጥሏል፡፡ዓቃቤ ሕግ በቀጥታ ያለምንም ተከራካሪና ተቃዋሚ ተከሳሹ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ በወቅቱ ዋና አብራሪ የነበሩትን ጣሊያናዊውን አብራሪ ሚስተር ፓትሪዚዮ ባርቤሪን፣ በዕለቱ የበረራ አስተናጋጆች ኃላፊ የነበሩትን ወ/ሮ ሜሮን ሙሉጌታንና የአውሮፕላኑ የበረራ አስተናጋጆች የነበሩትን ህሊና ሶሪ፣ ሜሮን ዳምጠውና ኤፍሬም ማሞ የተባሉ ምስክሮቹን አቅርቦ አሰምቷል፡፡ ከአየር መንገዱ ስለበረራ ቁጥር ET-702 በዕለቱ ስለነበረው የተከሳሹን የጤንነት ሁኔታ የሚያስረዳ ሰነድና ተከሳሹን በሚመለከት የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን የጻፈውን ደብዳቤም አቅርቧል፡፡ፍርድ ቤቱ ዓቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን ምስክሮችና ሰነዶች ሲመረምር፣ ተከሳሽ ረዳት አብራሪ ሆኖ መመደቡን፣ ጉዞው ከአዲስ አበባ ወደ ሮም መሆኑን፣ 193 መንገደኞችንና ዘጠኝ የአውሮፕላኑ ሠራተኞችን አሳፍሮ እንደነበር መገንዘብ መቻሉን ገልጿል፡፡ ሱዳን አየር ክልል ውስጥ እንዳለ አቅጣጫውን እንዲቀይር በመደረጉ፣ 223,336.46 ዩሮ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን ዓቃቤ ሕግ ካቀረበው የሰነድ ማስረጃ መረዳቱን ፍርድ ቤቱ በስፋት ዘርዝሯል፡፡ በመሆኑም ተከሳሹን መጋቢት 7 ቀን 2007 ዓ.ም. ጥፋተኛ ብሎታል፡፡ዓቃቤ ሕግ በረዳት አብራሪ ኃይለ መድኅን አበራ ላይ ያቀረበበት ሁለተኛ ክስ ተከሳሹ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 508(1) የተደነገገውን በመተላለፍ፣ የጠለፈውን አውሮፕላን በድንገትና በፍጥነት ሁለት ጊዜ “ከፍና ዝቅ” በማድረግ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ የምግብ ማቅረቢያ ቁሳቁሶች በመንገደኞቹ ላይ እንዲገለባበጡ በማድረግና አውሮፕላኑን አስጊ ሁኔታ ላይ መጣል ወንጀል መሆኑ በውሳኔው ላይ ሰፍሯል፡፡ ፍርድ ቤቱ ክሱን መርምሮ በሰጠው ውሳኔ፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች በረዳት አብራሪው የተፈጠረውን ነገር ያወቁት አውሮፕላኑ ስዊዘርላንድ ጄኔቭ ካረፈ በኋላ መሆኑን ገልጿል፡፡ በመሆኑም የተከሳሹ ድርጊት በማንኛውም በረራ ላይ ሊያጋጥም የሚችል ከሚባል ውጪ፣ በሕጉ እንደተጠቀሰው በሰዎች ላይ አካላዊ ጉዳት ያላደረሰና በአውሮፕላኑም ላይ አደጋ ሊያደርስ የሚችል ባለመሆኑና ዓቃቤ ሕግም እንደ ክሱ ያላስረዳ መሆኑን ገልጾ፣ ተከሳሹ ከሁለተኛው ክስ በነፃ እንዲሰናበት ወስኗል፡፡ፍርድ ቤቱ መጋቢት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. በሰጠው የ19 ዓመታት ከስድስት ወራት ጽኑ እስራት ፍርድ ላይ እንዳብራራው፣ የአውሮፕላኑ መንገደኞች ከቦታ ቦታ ሲጓጓዙ ወደ አውሮፕላኑ ከገቡበት ሰዓት ጀምሮ የሚፈልጉበት ቦታ እስከሚደርሱ ድረስ፣ ለሕይወታቸውና ለደኅንነታቸው የሚተማመኑት አውሮፕላኑን የሚያበሩትን ሰዎች ነው፡፡ በመሆኑም አብራሪዎችም በተጠበቁበት ኃላፊነት ልክ መገኘት ከምንም በላይ አስፈላጊ ነው፡፡ ተከሳሹ ለማንም የማይሰጥ ከባድ ኃላፊነት በአየር መንገዱ የተሰጠው ቢሆንም፣ የራሱን ፍላጎት ለማሟላት አስቦ ከእሱ የተሻሉትን ዋና አብራሪ ወደ አውሮፕላን መቆጣጠሪያ ክፍል እንዳይገቡ አድርጓል፡፡ አውሮፕላኑንም በሕገወጥ መንገድ ተቆጣጥሮ ከአምስት ሰዓት በላይ አብርሯል፡፡ ከመዳረሻው ቦታ ውጪ እንዲያርፍም አድርጓል፡፡ በምስክሮቹ እንደተገለጸው አውሮፕላኑ ጄኔቭ ካረፈበት ሁለትና ሦስት ደቂቃ ቢቆይ ኖሮ ነዳጅ በመጨረሱ በመንገደኞቹ ላይ ይደርስ የነበረው ከፍተኛ ጉዳት ከግምት ውስጥ ሲገባ፣ የወንጀል አፈጻጸሙ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚመደብ ሆኖ እንዳገኘው አብራርቷል፡፡ የወንጀል ደረጃው ከፍተኛ ስለተባለ ሊወሰንበት የሚገባውን መነሻ ቅጣት በቅጣት አወሳሰን መመርያው መሠረት ሲሰላ፣ 19 ዓመታት ከስድስት ወራት ጽኑ እስራት እስከ 21 ዓመታት ከስድስት ወራት ጽኑ እስራት የሚደርስ ቅጣት ሊጣልበት የሚችል መሆኑን ገልጿል፡፡የተከሳሹን የወንጀል አፈጻጸምና የነበረውን ከፍተኛ ኃላፊነት ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ በ19 ዓመታት ከስድስት ወራት ጽኑ እስራት መነሻ ቅጣት ይዟል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ቅጣቱ እንዲከብድ የቅጣት ማክበጃ ቢያቀርብም፣ ቀድሞ የፈጸመው የወንጀል ሪከርድ የሌለበትና ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 53612 ላይ በሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም፣ አንድ የቅጣት ማቅለያ መያዙንም ፍርድ ቤቱ አመልክቷል፡፡በተከሳሹ ላይ አንድ የቅጣት ማክበጃና አንድ የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶች ቢቀርቡም፣ በመነሻነት ከተያዘው ቅጣት በላይ ከብዶም ይሁን ቀሎ የሚወስንበት ምክንያት ባለመኖሩ፣ በመነሻ ቅጣቱ በ19 ዓመታት ከስድስት ወራት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ በሙሉ ድምጽ ፍርድ ቤቱ የቅጣት ፍርዱን ሰጥቷል፡፡", "passage_id": "0c2f5c093d0f2a9acfcec159260e5e19" }, { "cosine_sim_score": 0.4646587073802948, "passage": " ከአሜሪካ የተሰረቀውን ሚስጥራዊ ወታደራዊ መረጃ በድብቅ ለቻይና አሳልፎ ሰጥቷል የተባለው ቻይናዊ ፕሮፌሰር፤ በ200 አመታት እስር መቀጣቱን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘግቧል፡፡የኤሌክትሮኒክ የጦር መሳሪያዎችና የተዋጊ ጄቶች አፕሊኬሽኖችን እንደያዘ የተነገረለትን የኮምፒውተር ቺፕስ በድብቅ ወደ ቻይና ለመላክ በተደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ተሳትፏል በሚል ባለፈው አመት ጥር ወር ላይ በቁጥጥር ስር የዋለው ፕሮፌሰር ይሺ ሺሽ የራዳር፤ በቀረቡበት 18 ክሶች ሁሉ ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ የ200 አመታት እስር እንደተፈረደበት ዘገባው አመልክቷል፡፡ሎስ አንጀለስ ውስጥ በሚገኘው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ፣ የኤሌክትሪካል ምህንድስና መምህር የሆነው የ64 አመቱ ፕሮፌሰር ይሺ ሺሽ፤ ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ይህንን እጅግ ፈጣንና ልዩ የኮምፒውተር ቺፕስ ቻይና ውስጥ ለሚገኝ አንድ ኩባንያ አሳልፎ በመስጠቱ ቅጣቱ እንደተጣለበት ተነግሯል፡፡አገራዊ መረጃን አሳልፎ ከመስጠት ባለፈ የውጭ አገራት ኩባንያዎች ቴክኖሎጂውን ተጠቅመው የአሜሪካን ህልውና አደጋ ላይ የሚጥሉ አዳዲስ ወታደራዊ አፕሊኬሽኖችን የሚሰሩበትን ዕድል የሚከፍት አደገኛ ድርጊት ፈጽሟል የተባለው ፕሮፌሰሩ፤ ከዚህ በተጨማሪም የቻይና ኩባንያዎች የአሜሪካ ኩባንያዎችን ፈጠራዎችና ቴክኖሎጂዎች ተጠቅመው ያልተገባቸውን ጥቅም እንዲያገኙ የሚያደርግ ወንጀል ሰርቷል በሚል የእስር ፍርዱ እንደተወሰነባቸው ተገልጧል፡፡", "passage_id": "a2015464bcf702091ea609cbba284d86" }, { "cosine_sim_score": 0.45022162795066833, "passage": "የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከጥቅምት 23 እስከ 30 /2012 ሦስት የተለያዩ ቀናት ውስጥ 7 የተለያዩ አይነት የጦር መሳሪያዎች እና 197 መሰል ጥይቶች ከነተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው ጥቅምት23፣ 28 እና 30/2012 ከተለያዩ ሸቀጦች እና ጭነቶች ጋር በማድረግ ሕጋዊ ጭነት በማስመሰል ወደ ክልሎች ለማጓጓዝ ሲሞከር እጅ ከፍንጅ መያዙን ገልጿል። ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች በሕብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የገለፀው ኮሚሽኑ አሁንም ሕብረተሰቡ አጠራጣሪ ነገሮችን ሲያይ ለፖሊስ ጥቆማ እንዲያደርግ አሳስቧል።", "passage_id": "5621f8aee34e779d36f007577459a0c2" }, { "cosine_sim_score": 0.44958966970443726, "passage": "አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን መሀል ሜዳ ከተማ በአንድ ግለሰብ በተወረወረ ቦምብ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፋን ፖሊስ አስታወቀ።የከተማ አስተዳደሩ ፓሊስ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጥላሁን ደበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ድርጊቱ ትናንት ምሽት አንድ ሰዓት አካባቢ በከተማዋ 03 ቀበሌ በሚገኝ አንድ መጠጥ ቤት ነው የተፈጸመው።በተፈጸመው የቦምብ ጥቃትም የሶስት ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ ሶስት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል።ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ወደ ደብረ ብርሃን ሪፈራል ሆስፒታል ተልከው ህክም እየተደረገላቸው መሆኑንም ጠቁመዋል።ግለሰቡ ከፈጸመው የቦንብ ጥቃት በተጨማሪ በሽጉጥና በጩቤ 13 ሰዎችን ማቁሰሉ ተነግሯል።ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ ክትትል እያደረገ መሆኑን ዋና ኢንስፔክተር ጥላሁን ደበበ ተናግረዋል።በአበበ የሸዋልዑል", "passage_id": "717de06cf99ad1adb89925837f58dd33" }, { "cosine_sim_score": 0.44835537672042847, "passage": "ምንም ዓይነት ሕመም ሳይኖርበት ታማሚ በመምሰል መንገድ ላይ በመተኛት ሲለምን ነበር ተብሎ የተጠረጠረ ወጣትና ግብረ አበሩ፣ ከልመና ካገኙት 350 ሺሕ ብር ጋር በቁጥጥር ውለው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ተከሳሾቹ የ25 ዓመት ዕድሜ ያለው ወጣት ብርሃኑ ቦጋለ የሳንባ ሕመምተኛ በመሆን መንገድ ላይ የሚተኛ መሆኑን፣ የ26 ዓመት ዕድሜ ያለው ቢሻው የኔው የተባለው ግብረ አበሩ ደግሞ ልመናውን ያስተባብርለት ነበር ተብሏል፡፡ ሁለቱም በየካ ክፍለ ከተማ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ መሆናቸውን፣ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የመሠረባቸውን ክስ ያስረዳል፡፡በማታለል ወንጀል በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀራኒዮ ምድብ ወንጀል ችሎት ክስ የተመሠረተባቸው ሁለቱ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸው በክሱ የተገለጸው፣ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረጂ ቅርንጫፍ አካባቢ ነው፡፡ የሕዝብን ልብ በሚነካና የሐዘኔታ ስሜት በሚፈጥር የድረሱልን ዓይነት የማታለል ተግባር ላይ እንዳሉ፣ ፖሊስ ተጠራጥሮ ባደረገው ክትትል መያዛቸው ተገልጿል፡፡ተጠርጣሪዎቹ ፍርድ ቤት ቀርበው ዋስትና ተፈቅዶላቸው ለጥቅምት ወር 2009 ዓ.ም. የተቀጠሩ ቢሆንም፣ ‹‹ወንድማችሁን አትለፉት በሳንባ ሕመም የሚሰቃይ ወጣት…›› በማለት ሕዝብን በማሳዘን ልመናውን ሲያስተባብር ነበር የተባለው ቢሻው የኔው ድርጊቱን በማመን፣ ተሰብሮ እንዲታይለት ለፍርድ ቤቱ በማመልከቱ ሐምሌ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. የቅጣት ውሳኔ ተሰጥቶበታል፡፡ በመሆኑም በድርጊቱ ተፀፅቶ በማመኑና የፍርድ ቤቱንም የሥራ ጊዜ ባለመሻማቱ በአሥር ወራት ፅኑ እስራትና በ500 ብር እንዲቀጣ ተወስኗል፡፡የሳንባ ሕመምተኛ በመምሰል ነጠላ ለብሶ፣ ሻሽ አስሮና አፉን በበሽታ መከላከያ ሸፍኖ መሬት ላይ ተኝቶ የነበረው ብርሃኑ ቦጋለ፣ በቀጠሮው ጊዜ ጥቅምት ወር ላይ ይቀርባል፡፡ከሁለቱ ተከሳሾች ላይ የተገኘው 350 ሺሕ ብር ፖሊስ በኤግዚቢት እንደያዘው ለማወቅ ተችሏል፡፡", "passage_id": "3b427905912c526cb1fc1ab54089bb1f" }, { "cosine_sim_score": 0.4404985010623932, "passage": " መጋቢት(ኢዜአ) በኮረና ቫይረስ ምክንያት የተደነገገውን የትራንስፖርት እገዳ የጣሰው አሽከርካሪ የሞት አደጋ አደረሰ፡፡ የሚኒባስ አሽከርካሪው ትናንት በድሬዳዋ አስተዳደር ሀርላ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በአስተዳደሩ የተላለፈውን የህዝብ ትራንስፖርት እገዳ ጥሶ የሞት አደጋ አድርሷል፡፡ አሽከርካሪው ተሳፋሪዎችን ጭኖ ከሀረር ወደ ድሬዳዋ አቅጣጫ ይጓዝ ከነበረ FCR አይሱዙ ጋር ተጋጭቷል፡፡ግጭቱ ባደረሰው አደጋ በሚኒባስ ውስጥ ተሳፍሮ የነበረ አንድ ታዳጊ ወጣት ህይወት አልፋል ፡፡ አሽከርካሪው የአካል ጉዳት ደርሶበት የህክምና እርዳታ እየተደረገለት እንደሚገኝም ተገልጿል:: አሽከርካሪው ከአደጋው ቀደም ብሎ በፖሊስ አባላት ማሽከርከሩን እንዲያቆምና የጫናቸውን ተሳፋሪዎች እንዲያወርድ ቢጠየቅም ጥሶ በመሄድ፣ ከተወሰነ ጉዞ በኋላም በድጋሚ ሌሎች የፖሊስ አባላትን ጥሶ ለማለፍ ሲሞክር አደጋው መድረሱን ከድሬዳዋ ፖሊስ መረጃውን አግኝተናል፡፡ አዲስ ዘመን መጋቢት 26/2012", "passage_id": "6782decbedce9e6e4d1af66e6cab237c" } ]
bfaddc6489926597107a5a16b584bf5a
f094d0f1a768678f53f0869301d8de4e
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኳታር ምክትል ጠ/ሚርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ተወያዩጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከኳታር ምክትል ጠ/ሚርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ መሐመድ ቢን አብዱልራሕማን ቢን ጃሲም አል ታኒ ጋር ተወያዩ፡፡ሁለቱ ወገኖች ጠ/ሚሩ በመጋቢት ወር 2011 በኳታር ይፋዊ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት የተጀምረውን ውይይት በማስቀጠል በቁልፍ የሁለትዮሽ ትብብር ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል፡፡ሼክ መሐመድ ከዚህ ቀደም ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች በተለይም በሆቴል፣ ስኳር ፋብሪካ፣ በቱሪዝም ልማትና አዳዲስ የኩላሊት ሕክምና ማዕከላት ግንባታን ለማስጀመር ዝግጁነት እንዳለ መግለጻቸውን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያስረዳል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31297/
[ { "cosine_sim_score": 0.5834740400314331, "passage": "ሐሙስ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. አዲስ አበባ የገቡት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ዶናልድ ያማሞቶ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊና በአኅጉሪቱ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ያማሞቶ አገራቸው ለኢትዮጵያ ልዩ ትኩረት እንደምትሰጥ አስታውቀዋል፡፡በሁለቱ ኃላፊዎች መካከል የተካሄደው ውይይት የተከናወነው ዓርብ ሚያዝያ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ሲሆን፣ በዋነኛነት በሁለትዮሽ ጉዳዮች፣ በክፍለ አኅጉራዊና አኅጉራዊ አጀንዳዎች ላይ ተነጋግረዋል፡፡ ከውይይቱ በኋላ ሁለቱ ባለሥልጣናት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት አምባሳደር ያማሞቶ፣ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሰላምና ኢኮኖሚ ልማት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች ብለዋል፡፡ ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትና የልማት እንቅስቃሴዎች አጋርነቷን አጠናክና እንደምትቀጥልም ተናግረዋል፡፡ ከኤርትራ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ለቀረበላቸው ጥያቄ አምባሳደሩ ምላሽ ሲሰጡ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር እንደሚወያዩበት ገልጸዋል፡፡ ‹‹በአሁኑ ወቅት ምንም ማለት አልችልም፡፡ ዋሽንግተን ተመልሼ ከተወያየሁ በኋላ ዝርዝር መረጃ ሊኖር ይችላል፤›› በማለት ዝርዝሩን የሚናገሩት አገራቸው ከተመለሱ በኋላ እንደሚሆን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ አምባሳደር ያማሞቶ በኤርትራና በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት ካጠናቀቁ በኋላ በተለይ የኤርትራ ጉዳይን በተመለከተ ዋሽንግተን ሲመለሱ ዝርዝር መረጃ ይኖራል ቢሉም፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ጋር በዝግ መምከራቸው ታውቋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ (ዶ/ር) ‹‹ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ዶናልድ ያማሞቶ ጋር ተወያይተናል፡፡ ሁለቱ አገሮች በሁለትዮሽና በክፍለ አኅጉራዊ ጉዳዮች ላይ ለመተባበር ተስማምተናል፤›› በማለት በፌስቡክ ገጻቸው ይፋ አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያ የአሜሪካ ዋነኛ አጋር መሆኗን ያወሱት ዶናልድ ያማሞቶም አሜሪካ ለኢትዮጵያ ባላት ልዩ ትኩረት፣ ከሰላምና ፀጥታ በተጨማሪ በንግድና በኢንቨስትመንት በትብብር ለመሥራት እንደምትፈልግ አስታውቀዋል፡፡ ሪፖርተር የሁለቱ ባለሥልጣናት ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጠው ዓርብ ረፋድ ላይ እንደሆነ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ተገልጾለት ነበር፡፡ እንደገናም የሰዓት ለውጥ እንዳለና ጋዜጣዊ መግለጫው የሚሰጠው ዓርብ ከቀጥር በኋላ እንደሆነ የሚገልጽ መልዕክት ደርሶት ነበር፡፡ ሆኖም በሰዓቱ መግለጫው የት እንደሚሰጥ ለመጠየቅ ሲደውል መግለጫው በታቀደለት ሰዓት መከናወኑ ተገልጾለት፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን ለመታደም ሳይቻል ቀርቷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በአሜሪካ ኤምባሲ ጋባዥነት በወቅቱና በሥፍራው የተገኘው የሪፖርተር ጋዜጠኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ያደረገው ተደጋጋሚ ጥረት ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ ", "passage_id": "e79fe38b6dbdb9732ac767b453a3db66" }, { "cosine_sim_score": 0.5720717906951904, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ ጋር በስልክ ተወያዩ።ውይይታቸውም በትግራይ እየተካሄደ ባለው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ መሆኑንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዚሁ ወቅት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፥ የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል እየወሰደ ባለው ህግን የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል።በዚህም የህወሓት ጁንታ ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈፀሙን እና የጦር መሳሪያዎችን ለመዝረፍ ሙከራ ማድረጉን አስረድተዋል።የህወሓት ጁንታ ቡድን ተግባርም ወንጀል ብቻ ሳይሆን የሀገር ሉዓላዊነትን መዳፈር እንደሆነም ገለፃ አድርገዋል።የኢትዮጵያ መንግስት አሁን እያካሄደ ባለው ዘመቻም የወንጀለኛው የህወሓት ጁንታ ቡድን አባላትን ለህግ ማቅረብና በክልሉ የሀግ የበላይነትን ለማስከበር እንደሆነም አስታውቀዋል።የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ በበኩላቸው፥ የቱርክ መንግስት የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ህግን ለማስከበር ያሳለፈውን ውሳኔ ይገነዘባል ብለዋል።መንግስት በክልሉ እየወሰደ ያለው ህግን የማስከበር ዘመቻ የሲቪሎች ደህንነት ባስጠበቀ መልኩ በአጭር ጌዚ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ያላቸውን እምነትም ገልፀዋል።በመጨረሻም አቶ ደመቀ መኮንን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሆነው በመሾማቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልእክትም አስተላልፈዋል።", "passage_id": "d002daa520815b18bad0cafc53903133" }, { "cosine_sim_score": 0.5674318075180054, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር በሃገሪቱ ዘለቂ ሰላምን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።በውይይታቸውም በሃገሪቱ የሽግግር መንግስት ምስረታ ሂደት ላይ የተደረሰው ስምምነት እንዲተገበር በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስረድተዋል።ከዚህ ባለፈም ከደቡብ ሱዳን በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ተፈናቅለው በኢትዮጵያ መጠለላቸውን በመጥቀስ፥ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በኢትዮጵያ ላይ በሚያሳርፈው ተፅዕኖ ዙሪያም መክረዋል።ከዚህ አንጻርም የደቡብ ሱዳን ሰላም ለኢትዮጵያና ለአካባቢው ሃገራት ቁልፍ መሆኑንም በዚህ ወቅት ገልጸዋል።በሌላ በኩል ከጁቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ ጋር ባደረጉት ውይይት ደግሞ በመሰረተ ልማት ማሻሻያ በተለይም ከወደብ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ምክክር አድርገዋል።ከዚህ ባለፈም የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎትን ቀልጣፋ ማድረግ በሚቻልበት አግባብ እንዲሁም በምጣኔ ሃብታዊ ውህደት ዙሪያም ተወያይተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጊኒው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ጋርም በአህጉራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአልጄሪያው ፕሬዚዳንት አብዱልመጂድ ቲቦን ጋር የምስራቅ አፍሪካን እና የሳህል ቀጠናን ትስስር ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ምክክር አድርገዋል።መሪዎቹ በኢትዮጵያ እና በአልጄሪያ መካከል ያለው የመደመር ግንኙነት ለሁለቱም ሀገራት የሚጠቅም ትብብርን የማስገኘት አቅም እንዳለውም አንስተዋል።በስላባት ማናዬትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "114e5ed9a6e4e8ea93fb58735a4b5b82" }, { "cosine_sim_score": 0.5518406629562378, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል።በወቅቱም አቶ ደመቀ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በትግራይ ክልል ሁኔታ ላይ በመርህ ላይ የተመሠረተ አቋም በመውሰዳቸው ኢትዮጵያ ያላትን አድናቆት ገልጸዋል፡፡አያይዘውም በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ እና አሁናዊ ሁኔታ አብራርተዋል።በዚህም የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከህብረተሰቡ ጋር በመወያየት፣ የቢሮክራሲያዊ መዋቅርን እንደገና በማደራጀት እና በክልሉ ለሚኖሩ ህዝቦች መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዲመለሱ የማድረግ ኃላፊነቱን መወጣት መጀመሩን ገልጸዋል ፡፡በቅርቡም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ክልሉ ያደረጉት ጉብኝት እና ከጊዜያዊ አስተዳደር ጋር መወያየታቸው ክልሉ ቀስ በቀስ ወደ መደበኛ ሁኔታ እየተመለሰ መምጣቱን አመላካች ነው ብለዋል። አያይዘውም በክልሉ የተካሄደው የህግ ማስከበር ዋና ስራ መጠናቀቁን እና አሁን ላይ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር የማዋል የፖሊስ ስራ ብቻ መቅረቱን አስረድተዋል።አሁን የመንግሥት ዋና ትኩረት የተጎዱ መሠረተ ልማቶችን መልሶ የማቋቋም እና መልሶ መገንባት ነው ሲሉ አብራርተዋል።ከዚህ ጋር በተያያዘ መንግስት በአንዳንድ አካባቢዎች የስልክ እና የኤሌክትሪክ መስመሮችን መመለሱን ጠቁመው÷ የወደሙ መንገዶችን እና አውሮፕላን ማረፊያዎችን መልሶ ለማቋቋም ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡አቶ ደመቀ በክልሉ ያሉትን ሰብአዊ ጉዳዮች በተመለከተም በሀገር ውስጥ የተፈናቀሉ ዜጎችን ፣ በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን እና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የኤርትራ ስደተኞችን ሥጋቶች ለመፍታት ኢትዮጵያ ቁርጠኛ መሆኗን ጠቅሰዋል።ከዚህ ባለፈም በኢትዮጵያ በኤርትራ ስደተኞች ላይ የተነሱትን ስጋቶች በአግባቡ ምላሽ ለመስጠት መንግስት በቅርበት እያጠና መሆኑንም አረጋግጠዋል ፡፡\nየተባበሩት መንግስታት ባለሥልጣናት በበኩላቸው ÷ ዋና ጸሐፊው አንቶኒዮ ጉተሬዝ ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላም መልህቅ ነች ብለው እንደሚያምኑ እና የኢትዮጵያ መረጋጋት የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት እንደሆነ መግለጻቸውን ጠቁመዋል።ባለስልጣናቱ አያይዘውም አቶ ደመቀ ውይይቱን በማመቻቸታቸው ማመስገናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "0a93c990ebcc10b4bfc7ad75cf31914c" }, { "cosine_sim_score": 0.5491819381713867, "passage": " ከኅዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ አዲስ አበባ የገቡት የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና ከኢትዮጵያ አቻቸው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተገናኝተዋል፡፡የሁለቱ ሃገሮች መሪዎች ከወራት በፊት ኢኳቶሪያል ጊኒ ዋና ከተማ ማላቦ ላይ ያደረጉት ውይይት ለተሻለ ግንኙነት አዲስ ምዕራፍ የከፈተ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በጋራ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ለዝርዝሩ በመግለጫው ላይ የተገኘውን እስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡ለተጨማሪ መረጃና ማብራሪያዎች ከታች ያሉትን ማገናኛዎች እየተጫኑ ይከተሉ ", "passage_id": "dc07d62dfe096394c11970da528708e3" }, { "cosine_sim_score": 0.5402081608772278, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በጣሊያን ጉብኝታቸው ተቀማጭነታቸው ሮም ከሆኑ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ ከዓለም የእርሻና ምግብ ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ኩ ዶንገዩ፣ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ዴቪድ ባስሌይ እና ከዓለም አቀፍ የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዚዳንት ጊልበርት ሁንግቦ ጋር ነው የተወያዩት። በውይይታቸውም ድርጅቶቹ በኢትዮጵያ የጀመሯቸውን የልማት ፕሮጀክቶች ማጠናከር በሚችሉባቸው መንገዶች ዙሪያ እና ከሀገሪቱ ጋር ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ትብብር አጠናክሮ ማስቀጠል በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል። አቶ ገዱ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ከዴቪድ ባስሌይ ጋር በነበራቸው ውይይት ድርጅቱ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።  ከዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ኩ ዶንገዩ ጋርም ድርጅቱ በሀገሪቱ የተከሰተውን የበርሃ አንበጣ ለመከላከል ለሚሰሩ ስራዎች እና ለኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን የሚደረጉ ድጋፎች እና ትብብሮች በሚጠናከሩበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። እንዲሁም ከዓለም አቀፍ የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዚዳንት ጊልበርት ሁንግቦ ጋር ተቋሙ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ አጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ሶስቱም ሃላፊዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ለውጥ አድናቆት እንዳላቸው የገለፁ ሲሆን፥ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል። አቶ ገዱ ድርጅቶቹ እስካሁን ላደረጉት እና እና አሁንም ለሚያደርጉ ዘርፈ ብዙ ትብብር የተቋማቱን ሃላፊዎች በማመስገን ቀጣይ የክትትል ስራዎች እንደሚሰሩ ተናግረዋል።", "passage_id": "3370ba6c5104cc3c1ac32a1ec00729eb" }, { "cosine_sim_score": 0.5393505096435547, "passage": "– የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም የሉዘመበርግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚስተር ጄን አስቦርን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።ሚኒስትሮቹ በሁለቱ አገሮች ግንኙነት እንዲሁም በአፍሪካና በአውሮፓ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል። በአካባቢው ባሉ አገሮች የፀጥታ ጉዳይ በስፋት መምከራቸውን በተለይ በሶማሊያና በሱዳን ስላለው የፀጥታ ሁኔታ ውይይት ማካሄዳቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል።እንደ አምባሳደሩ ገለጻ በሁለቱ አገሮች ስላለው የኢኮኖሚና በአካባቢው በሚደረግ የሰላም ማስፈን ሂደት በጋራ ለመስራት በሚያስችል ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሄዷል። በተጨማሪም በሁለቱ ሱዳኖች መካከል አሁን ስላለው ልዩነቶችና ችግሮች ዶክተር ቴድሮስ ለሚኒስትሩ በዝርዝር ማስረዳታቸውን አስታውቀዋል። በአውሮፓ ህብረትና ሉዘመበርግ በኩል በሱዳኖች በአካባቢው አገሮች ስለሚካሄደው የፀጥታ ሁኔታና በቀጣይ ለመስራት ስለታቀደው ጉዳይም ሃሳብ መለዋወጣቸውን አብራርተዋል።", "passage_id": "b1166b10d516ba4fd4bbd64061fd3173" }, { "cosine_sim_score": 0.5391796231269836, "passage": "አዲስ አበባ፣ጥር 28፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት ልዩ መልዕክተኞች ጋር ተወያይተዋል።ሚኒስትሩ ከአየርላንድ መንግስት ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ኬኔት ቶምሰን እና ከፍልስጤም አስተዳደር ልዩ መልዕክተኛ እና የሰራተኛ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ዶክተር ናስሪ አቡጃሽ ጋር በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።ከአየርላንድ መንግስት ልዩ መልዕከተኛ ጋር በነበራቸው ውይይት ኢትዮጵያ ከአየርላንድ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እየሰራች መሆኑን አንስተዋል።እንዲሁም በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሁሉን አቀፍ ማሻሻያ በተመለከተ ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።አየርላንድ በኢትዮጵያ የምታካሂደውን የልማት ፕሮግራም አጠናክራ እንድትቀጥል እና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በስፋት ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሀገሪቱ መንግስት ድጋፍ እንዲያደርግም ጠይቀዋል።የአየርላንድ መንግስት ልዩ መልዕከተኛ አምባሳደር ኬኔት ቶምሰን በበኩላቸው፥ ሀገራቸው ኢትዮጵያ ለቀጠናው እና ለአካባቢው ሰላም የምታደርገውን ጥረት ታደንቃለች ብለዋል።አየርላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የገለጹት አምባሳደሩ፥ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ባለው ምቹ ሁኔታ የኢንቨስትመንት አውድ እንዲሰማሩ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።በተመሳሳይ አቶ ገዱ ከፍልስጤም አስተዳደር ልዩ መልዕክተኛ እና የሰራተኛ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ዶክተር ናስሪ አቡጃሽ ጋር ባደረጉት ውይይት፥ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ እና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ እያካሄዱ ያሉትን ውይይት በተመለከተ ገለጻ አድርገዋል።አምባሳደር ዶክተር ናስሪ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን እያደረገች ያለውን ሚና አድንቀዋል።በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ በሱዳን እና በግብጽ እየተካሄደ ያለው ውይይት በሰላም እንደሚጠናቀቅ እምነታቸው መሆኑንም ገለጸዋል።ፍልስጤም ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ ለመቀጠል እየሰራች ነውም ብለዋል ልዩ መልዕክተኛው።", "passage_id": "1e4f4d4072f68ca7f93f88d3e136bbda" }, { "cosine_sim_score": 0.5367374420166016, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት መሪ ሌተናል ጄነራል አብደል ፈታህ አብደልራህማን ቡርሃን ጋር በስልክ ተወያዩ።በነበራቸው ቆይታም ለኮቪድ19 ቀውስ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ በቅርበት ስለ መሥራት ዙሪያ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው አስታውቀዋል።በተጨማሪም በዚህ ፈታኝ ወቅት የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ስለ ማጠናከር እና በሱዳን ላይ የተጣለውን ማዕቀብ የማስነሳትን ሥራ ስለ መከወን ዙሪያ መምከራቸውንም ገልፀዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\n", "passage_id": "4e2e9e55190fa7ce00b98a3f4ff10bc8" }, { "cosine_sim_score": 0.5274754762649536, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት ማድረጋቸውን በትዊተር ገጻቸው ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ38ኛው አስቸኳይ የኢጋድ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ጅቡቲ ይገኛሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት፤ በ38ኛው አስቸኳይ የኢጋድ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ጅቡቲ መግባታቸውን ተከትሎ፤ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሓምዶክ፣ ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ፋርማጆ፣ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ሬቤካ ንያዴግ ዲ ማቢዮር ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። መሪዎቹ ጁቡቲ እየተካሄደ በሚገኘው 38ኛው አስቸኳይ የኢጋድ የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉ ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድም ከመሪዎቹ ጋር የተናጠል ውይይት አካሂደዋል። በዚህም የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና ከሶማሊያው ፕሬዚዳንት  መሀመድ\nፋርማጆ በተናጥል ካነጋገሯቸው\nበኋላ፤ ሁለቱን መሪዎች\nበአንድ ላይ በማምጣት\nአነጋግረዋል። ይሄንንም ‘’ከመሪዎቹ\nጋር በአካባቢያችን አንገብጋቢ\nበሆኑ ጉዳዮች ላይ\nበጠረጴዛ ዙሪያ በመወያየታችን\nደስ ብሎኛል’’ ሲሉ\nነው ጠቅላይ ሚኒስትር\nአብይ የገለጹት። በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የሚመራው የጉባዔው ተሳታፊ ልዑክ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ሲሆን፤ ጉባዔውም በአፍሪካ ቀንድ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳይ እንዲሁም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ዙሪያ የሚመክር ይሆናል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 12 ቀን 2013  ዓ.ም ", "passage_id": "28bfce8ecda1f44c6ec0c854ffb2f66e" }, { "cosine_sim_score": 0.5241457223892212, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላህ ሀመዶክ ጋር በዛሬው ዕለት ተወያዩ፡፡የገንዝብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡በተለይ ኢትዮጵያ እና ሱዳን በኢኮኖሚ እና በልማት ላይ ያላቸውን ትብብር ማጠናከርና ማሻሻል በሚችሉበት ሁኔታዎች እንደተወያዩ ነው ሱና የዘገበው፡፡", "passage_id": "7fcae55f75c4eac6cce8f3f6c2f7fea7" }, { "cosine_sim_score": 0.5237908363342285, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዮሽፉሚ ኦካሙራ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዩ መልዕክተኛው የሁለቱ አገራት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከርና በአፍሪካ የአከባቢ ሰላም ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡(ምንጭ:-ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)", "passage_id": "7938058259f264f7a69f09d8aed9d35d" }, { "cosine_sim_score": 0.5205417275428772, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አምባሳደር ዑመር ባሕር ማኔስ ከተመራው ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸውም የታላቁ ሕዳሴ ግድብ፣ የድንበር ማካለል፣ የኢትዮ ሱዳን የኢኮኖሚ ትሥሥርን ማጠናከር፣ የኮቪድ19 ወረርሽኝን ተጽዕኖ በጋራ መከላከልን ጨምሮ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ መክረዋል።ከዚህ ባለፈም የሃገራቱን ኢኮኖሚ በጋራ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል።በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አምባሳደር ዑመር ባሕር ማኔስ የተመራው ከፍተኛ ልዑክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት አዲስ አበባ መግባቱ ይታወሳል።በወቅቱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውለታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "c1c26f41444617e0c5c03d31380ac7ec" }, { "cosine_sim_score": 0.5181841254234314, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዦ ኢቭ ለድሪዮ ጋር ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ገለፃ አድርገውላቸዋል። በትግራይ ክልል የተጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ መድረሱን በተመለከተም በዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። መንግሥት በሃገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ዙሪያ የጀመረውን ህግ የማስከበር እርምጃ በጥንቃቄ ለማጠናቀቅ በትኩረት እንደሚመራ አስታውቀዋል። በዘመቻው ንፁሃን ዜጐችን ከከፋ አደጋ የመጠበቅ እና የመከላከል ዓላማ አስቀምጦ በሃላፊነት እንደሚያከናውንም አስረድተዋል። ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ድጋፍ ሰጪ አካላት በቀጠናው የሚንቀሳቀሱበት ነፃ ኮሪደር ክፍት የማድረግ ስራ በመንግሥት በኩል መመቻቸቱንም ጠቅሰዋል። አሁን ላይ መከላከያ ሰራዊት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ወንጀለኞች ለህግ በሚቀርቡበት አጀንዳ ዙሪያ ውይይት ተጀምሯልም ነው ያሉት። የተጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ መናገራቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "cb83ee27f2e6d402dfea813eda3f9489" }, { "cosine_sim_score": 0.5113410949707031, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፌደራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ከክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ጋር ተወያዩ፡፡ውይይቱ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል፡፡በዚህም በሃገሪቱ የጸጥታ ጉዳይና ባጋጠሙ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል፡፡", "passage_id": "13ecfb8a1ec29edc0bb1f315bf484738" }, { "cosine_sim_score": 0.5040848851203918, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከጣሊያኑ አቻቸው ሉዊጂ ዲማዮ ጋር ተወያዩ።ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በሁለትዮሽ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።ከዚህ ባለፈም ሃገራቱ በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ እንዲሁም በማህበራዊ ዘርፎች ባላቸው ግንኙነት ዙሪያ መወያየታቸውን በጣሊያን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።በዚህ ወቅትም የሃገራቱን ግንኙነት በማሳደግ፥ በልማት ትብብሮች፣ ኢንቨስትመንትና በቱሪዝም መስክ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው አግባቦች ላይ ሃሳብ ተለዋውጠዋል።በተጨማሪም በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ባሉ ክልላዊ ጉዳዮች እንዲሁም በዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ውይይት አድርገዋል።አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት ወደ ጣሊያን ማቅናታቸው የሚታወስ ነው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "99de9e3bf84446ba2d85edde58c19a14" } ]
d121ba09b55bfbdf66809442b0b8192b
fbdb68d7cc006275f5737ccefddba7d9
በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የለውጥ ስራዎችን ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው
በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የለውጥ ስራዎችን ማስጀመሪያ መድረክ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም በተገኙበት በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ነው፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በሀገራችን የመጀመሪያውን የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ከሶስት አመታት በላይ ከፈጀ የዝግጅት ምዕራፍ በኋላ ከ 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ፍኖተ ካርታው እስከ 2022 ዓ.ም የሚተገበር ሲሆን፣ 2012 ዓ.ም የመጀመሪያው የትግበራ አመት ይሆናል፡፡ ፍኖተ ካርታው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉ ችግሮችን ለይቶ መፍትሄዎችን አስቀምጧል፡፡የስርዐት ትምህርት አዘገጃጀት ይዘትና ትግበራ ችግር፣ የዩኒቨርሲቲዎች በተልእኮ አለመለየት፣ የትምህርት አደረጃጀት ችግር እና ሌሎችም አራት ችግሮች የተለዩ ሲሆን፣ በእነዚህ ችግሮች ምክንያትም የስነምግባርና የሞራል ውድቀት፣ ስርአት አልበኝነትና ምክንያታዊ አለመሆን፣ የስራ ጠባቂነትና ጥገኝነትን የመሳሰሉ ችግሮች በተማሪዎች ዘንድ ተስተውለዋል ተብሏል፡፡የአንደኛ አመት ተማሪዎችን የታሪክ፣ ጂኦግራፊና አንትሮፖሎጂ፣ የኮምፒውቴሽናል ክህሎት፣ የስነምግባር፣ የቋንቋ፣ የስነ ተግባቦት፣ ምክንያታዊነት፣ ቴክኖሎጂና አለምአቀፋዊ እውቀት ሊያስጨብጡ የሚችሉ ትምህርቶችን መስጠት፣ ዩኒቨርሲቲዎችን እንደ ተልዕኳቸው ትኩረት ማደራጀት ማለትም የምርምር፣ የአፕላይድ ሳይንስ እና ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲዎች አድርጎ ማደራጀት እና የዩኒቨርሲቲ ቆይታን አራት አመት እንዲሆን ማድረግ ለምህንድስና አምስት ለህክምና ስድስት አመት ለማስተርስ ዲግሪ ሁለት አመት እንዲሁም ለፒኤችዲ ዲግሪ ደግሞ አራት አመት ማድረግ ችግሮችን ከስር መሰረታቸው ለመፍታት በፍኖተ ካርታው የተቀመጡ የመፍትሄ ምክረ ሀሳቦች ናቸው ተብሏል፡፡ መረጃው የፕሬስ ኤጄንሲ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32658/
[ { "cosine_sim_score": 0.5794240832328796, "passage": "በሚኒስቴሩ የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ሳሙኤል ለዋልታ እንደገለጹት በአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የሚያስተምሩ መምህራንን ዕውቀት፤ ክህሎትና ብቃትን ለማሳደግ የተለያዩ ፕሮግራሞች ተግባራዊ እየተደረጉ ነው።መምህራን በማስተማር ዘዴው እንዲካኑ ለማድረግ የመምህራን አጫጭርና ረጃጅም  የትምህርት  ሥልጠናዎች ወሳኝ መሆናቸውን የገለጹት አቶ ደሳለኝ ማንኛውንም መምህር የማስተማር ችሎታው ተመዝኖ የሙያ ፈቃድ እንዲያገኝ ጥረት እየተደረገ  ነው ብለዋል ።የእያንዳንዱን መምህር አቅም ለማሳደግ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች የተከታታይ  የመምህራን ልማት መርሃ ግብር መዘርጋቱንና ይህም በሥራ  ላይ  ያሉ መምህራንን ብቃት በተግባር  ማሻሻሉ ታይቷል ብለዋል ።በመምህራን  መካከል የእርስ በእርስ የመማማር ሥልት  ተግባራዊ እየተደረገ  ነው ያሉት  አቶ ደሳለኝ ብቁ የሆኑ ነባር  ሞዴል መምህራን  ጀማሪ  መምህራንን ለማብቃት እየሠሩ  እንደሚገኙ  ገልጸዋል ።መንግሥት  በአሁኑ ወቅት የመምህራንን  የትምህርት  ደረጃ ለማሻሻል  በከፍተኛ ቁርጠኝነት  እየሠራ እንደሆነ ያብራሩት አቶ ደሳለኝ ባለፉት ሶስት  ዓመታት ሰርትፍኬት ያላቸውን መምህራንን  በሙሉ  ዲፕሎማ እንዲኖራቸው  ከማሠልጠን በተጨማሪ ዲፕሎማ ያላቸውን  መምህራን  በዲግሪ ማሠልጠን  መቻሉን ተናግረዋል ።በአሁኑ ወቅት በሃገሪቱ በሚገኙ የመንግሥት የአንደኛ ደረጃ ትምህረት ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን 90 በመቶ በላይ የሚሆኑት የዲፕሎማ የትምህርት ደረጃ እንዳላቸው ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።", "passage_id": "b22bc12fa56c8c795831691260241d9b" }, { "cosine_sim_score": 0.576650857925415, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው ህብረተሰብ ዓቀፍ የውይይት እና የተሳትፎ መድረክ ተካሄደ ። በዚህ ወቅት የሰላም ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ አለማየሁ እጅጉ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ግስጋሴ መንከባከብና ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር የሁሉም ታሪካዊ ሃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል። የምክክር መድረኩ በሰፊ ሃገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ የአመራሩን ሚና ዴሞክራሲያዊና አጋዥ ማድረግ፣ የለውጡ እሳቤ መዋቅራዊ ገጽታና አፈጻጸም ሂደት መሰረቶች ላይ ግንዛቤ ማዳበር እንዲሁም ከምክክር መድረኩ የተቀሰመውን ይዘትና ዘዴ ለአጋሮች ለማስተላለፍ እድል ማመቻቸትን ዓላማው አድርጓል፡፡ የምክክር መድረኩ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን አስተሳሰብና የስሜት ብልህነት ላይ ስልጠና፣ የሰላም ፖሊሲ፣ የብሄራዊ ምክክር ቅርጽ እና ሂደት ዙሪያ ጥናታዊ ጽሁፍና ውይይት ተደርጓል፡፡ ከዚህ ባለፈም የህግ የበላይነት እና የዜጎች ክብር እንዲሁም ተዛማጅ ርዕሶች ላይ ውይይት እንደሚካሄድ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡ በምክክር መድረኩ ላይ የክልል፣ የከተማ አስተዳደር፣ የዞን እና የወረዳ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡", "passage_id": "805cd8b8b1931fbaa47c136a014dec6e" }, { "cosine_sim_score": 0.566126823425293, "passage": "ምርምርና አዳድስ ፈጠራዎች ለዘላቂ ኢኮኖሚ በሚል ርዕስ 4ኛው የጥናት እና ምርምር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ተካሂደዋል፡፡በኮንፈረንሱም የተለያዩ ጥናታዊ ጥሁፎች ቀርበው ውይይት ተካሂደውባቸዋል፡፡የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ በኮንፈረንሱ ባደረጉት ንግግር አዳድስ የምርምር እና ፈጠራ ስራዎች ለሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ መሆናቸውን ገልጸው መንግስትም የሚካሄዱ ምርምሮችና ፈጠራዎችን የበለጠ ለማጠናከር ድጋፍ ያደርገዋል ብለዋል፡፡በሀገራችን ለሳይንስ እና ተክኖሎጂ ዘርፍ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ከተቋቋሙ ዩኒቨርስቲዎች አንዱ የሆነው የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፤ ጥናት እና ምርምሮች ኢንዲሁም አዳድስ ፈጠራዎችን ለማበረታት ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ኑርልኝ ተፈራ ገልጸዋል፡፡በኮንፈረንሱ ጥናታዊ ፅሑፍ ያቀረቡ ተመራማሪዎችም አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችንና ምርምር ውጤቶችን ለማሳደግ የመንግስት ድጋፍ እንደሚያሻ ጠቁመዋል፡፡", "passage_id": "5d316cd765b9594c04e48af8d0cf6aac" }, { "cosine_sim_score": 0.5583049058914185, "passage": "መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠይቀዋል፡፡የሰላም ሚኒስቴር ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ መምህራን የሰላም ውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡በዚህ የውይይት መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ  አካላት ተገኝተዋል፡፡ውይይቱ “ሰላምና ሀገር ወዳድ መምህራኖች ፤ ሰላምና ሀገር ወዳድ ተማሪዎችን ያፈራሉ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠይቀዋል፡፡በውይይቱ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል መምህራን ትውልድን መቅረጽ ካላቸው እድል አንፃር ሰላምን በመስበክ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያበርክቱ ይገባል ብለዋል፡፡ሀገራዊ ግንባታ ትምህርትና የተሟላ ስብዕና የሚጠይቅ በመሆኑም ለማህበረሰብ ስብዕናና የበለጸገ ትውልድን በመፍጠር ረገድ የመምህራን ሚና ክፍተኛ መሆኑንም ተናግረዋል።ትምህርት ቤቶች የሰላም ማዕድ ይሆኑ ዘንድም መምህራን እያከናዎኑት ያለውን ትውልድን የመቅረጽ ተግባር አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም ወይዘሮ ሙፈሪያት አሳስበዋል፡፡     በውይይቱ ላይ አስተያየት የሰጡት መምህራን በበኩላቸው ሰላም ሁሉንም የሚመለከት ጉዳይ በመሆኑ ሰላምን በመስበክና በማረጋገጥ ረገድ ከመንግስት ጋር በመሆን የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገልጸዋል፡፡በተለይም የስነ ዜጋ፣ ስነ ምግባርና የታሪክ ትምህርት መምህራን ለተማሪዎች በሚያቀርቡት ትምህርት ላይ ሚዛናዊና ኃላፊነት በተሞላበት መንገድ ማቅረብ እንዳለባቸውም ጠቁመዋል፡፡  መምህሩ በስነ ምግባር አርዓያ በመሆን ሰላምና ግብረ ግብነትን ሊሰብክ እንደሚገባም ተሳታፊዎቹ አንስተዋል፡፡በውይይቱ ላይ መምህራን በሰላም ግንባታ ዙሪያ ሚናቸው ምን ሊሆን ይገባል የሚል የመነሻ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል፡፡ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተወጣጡ ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ መምህራኖች በመድረኩ የተገኙ ሲሆን ውይይቱ እስከ ነገ እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡", "passage_id": "5f626392617ab67fe2a1ece5b43e83dd" }, { "cosine_sim_score": 0.5322074294090271, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በትምህርት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ መቅረቡን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ኘሮፌሰር ሂሩት ወልደማሪያም የተመራ ልዑክ በለንደን እየተካሄደ ባለው የትምህርት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ተሳትፏል።በመድረኩም ኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ አካሄዷን እንድታቀርብ ተመርጣ በፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም አማካኝነት አቅርባለች።በዚህም ፍኖተ ካርታው የሌሎች ሃገራት ተሞክሮ ላይ ጊዜ ወስዶ ጥናት መጠናቱና መዘጋጀቱ፣ የመንግሥት ቁርጠኝነት፣ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህዝብ በውይይት ማሳተፍ መቻሉ፣ 13 መሠረታዊ የለውጥ ሃሳቦች መለየታቸው እና የተግባር እቅድ መዘጋጀቱ፥ በተሳታፊዎች ዘንድ አድናቆት እንዲቸረው ማድረጉ ተጠቅሷል።ጉባኤው በየአመቱ ጥር ወር ላይ በለንደን ከተማ የሚካሄድ የትምህርት ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት መሆኑም ተገልጿል።በጉባኤው ላይ የ130 ሀገራት ሚኒስትሮች፣ ሚኒስትር ዲኤታዎች፣ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ የትምህርት ኃላፊዎች፣ በትምህርት ላይ የሚሰሩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ጨምሮ የሲቪክ ማህበራት እየተሳተፉ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "323c0230dbeefb45656679f46512c020" }, { "cosine_sim_score": 0.5291094779968262, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ የመማር ማስተማር ሂደቱን አስጀመሩ።በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ እና የ12 ክፍል የገጽ ለገጽ የማካካሻ ትምህርት ተጀምሯል።የመማር ማስተማር ሂደቱን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ እና ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዳግማዊ ሚኒሊክ መሰናዶ ትምህርት ቤት በመገኘት በይፋ አስጀምረውታል።የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ የመምህራንን ጫና ለመቀነስ እኔም አስተምራለሁ የሚለውን ንቅናቄ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በማስተማር አስጀምረዋል።በትምህርት ቤቱ በሚወጣ መርሃ ግብር መሰረት ለ45 ቀን የማስተማር ስራውን እንደሚከውኑ ገልፀዋል።ሌሎችም በመምህርነት ሙያ የሰለጠኑ ባለሙያዎች በመምህራን ላይ የሚኖረውን ጫና ለመቀነስ በበጎ ፍቃደኝነት የመማር ማስተማሩን ሂደት እንዲቀላቀሉ ጥሪ ማቅረባቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ተማሪዎች ከጤና ባለሙያዎች እና መምህራን የሚሰጣቸውን ምክር እና አቅጣጫ በአግባቡ እንዲተገብሩም ጥሪ አቅርበዋል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማሩ ሂደት እንዲሳካ ከዩኒፎርም ጀምሮ የመማሪያ ቁሣቁሶች እንዲሁም የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁሶች እንደሚያቀርብ ተናግረዋል።ምክትል ከንቲባዋ ተማሪዎች በትምህርት ክፍለ ጊዜያቸው ከኮቪድ -19 በተጨማሪ የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማስተጓጎል ከሚንቀሳቀሱ ጸረ ሰላም አካላት እንዲርቁ ጠይቀዋል።በተመሳሳይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በኮከበ ጽባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመገኘት የገጽ ለገጽ ትምህርቱን በይፋ አስጀምረዋል።", "passage_id": "3ec57693aca1beb483c8914dfb968b5c" }, { "cosine_sim_score": 0.5184593200683594, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ወጣቶች ሊግ አዘጋጅነት በሀገር ደረጃ በከተሞች እየተካሄደ ያለው አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ ዛሬ በአፋር ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው።በመድረኩ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ምሁራን ወጣቶች እየተሳተፋበት ሲሆን የሀገረ መንግስት ግንባታና የወጣቱ ሚና በሚል ርዕስ የተሰናዳ ነው።የሀገረ መንግስት ግንባታ ምንነት፣የኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደትና ትምህርት የሚወሰድባቸው ጉዳዮች፣የሌሎች ሀገራት የሀገረ መንግስት ግንባታ ልምዶች፣የሀገረ መንግስት ግንባታን እውን ማድረግ ይቻል ዘንድ የወጣቱ ሚና የሚሉ ነጥቦች ይዳሰሱበታል።ሰላምና ብልጽግና የተረጋገጠባት፣ዜጎች በእኩልነት ተንቀሳቅሰውና ሰርተው ህይወታቸውን የሚመሩባትን ኢትዮጵያ ማጠናከር ይቻል ዘንድ ሀገረ መንግስቱ ሊቆምባቸው የሚገባው ምሰሶዎች እየተመከረበት ነው።በመድረኩ የክልሉ አመራር እና ሌሎች እውቅ የፖለቲካ ሰዎች መሳተፋቸውን ከብልጽግና ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "d946d56dad00e03da7154b1caaf956ce" }, { "cosine_sim_score": 0.5181171894073486, "passage": "ትምህርት፣ የሰው ልጆችን የእውቀት አድማስ በማስፋት የድህነት ማስወገጃ እና ለአገር እድገት ሁነኛ መሳሪያ ፤ በሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ፈጠራም የሰው ልጆችን ህይወት ቀላልና ዘመናዊ የሚያደርግ የጥበብ አውድ ነው። በተለይም ለሰው ልጆች ለውጥና ለአገርም እድገት ሊያመጣ የሚችል በእውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት የበለጸገ የሰው ኃይልን በማፍራት ረገድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማይተካ ሚና አላቸው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በኢትዮጵያ 50 በመንግሥት የሚተዳደሩና አራት በግል የሚተዳደሩ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ 200 ያህል ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጆች (ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት) አሉ። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይሄን ማድረግ አለመቻላቸው፤ ይልቁንም በእውቀት፣ በክህሎትና በሚዛናዊ አስተሳሰብ የታነጸ ትውልድ ማፍሪያነታቸው ሳይሆን የግጭት አውድነታቸው እየጎላ ስለመምጣቱ ይነገራል። ይሄን ችግር ለመቅረፍና ዩኒቨርሲቲዎችም ለህዝቦች ለውጥና ለአገር እድገት የሚሰሩበትን አቅም ለመፍጠር የሚያስችሉ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይተዋል። በዚህ ረገድ በ2007 ዓ.ም ተጀምሮ አሁን ላይ መቋጫ አግኝቶ በ2012 የትምህርት ዘመን የሚተገበረው የትምህርት ፍኖተ ካርታ ዝጅግት አንዱ ነው። የዚህን ሰነድ ተጠናቅቆ ወደሥራ ለመግባት መዘጋጀትን አስመልክቶ ትናንት በሸራተን አዲስ ሆቴል በተዘጋጀ የባለድርሻዎች መድረክ ወቅት በቀረቡ ሰነዶች እንደተገለጸው፤ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምንም እንኳን ለህዝቦች ለውጥና ለአገር እድገት ጉልህ ሚና ያላቸው ቢሆኑም፣ ዘርፈ ብዙ ችግሮች አሉባቸው። ይሄም ተልዕኳቸውን በአግባቡ እንዳይወጡ፤ የሚያፈሩት የሰው ኃይልም በኢኮኖሚውና ኢንዱስትሪው ውስጥ የሚፈለገውን አቅም ይዞ እንዳይቀላቀል አድርጓል። በመሆኑም በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ተደርጎ የአንደኛ ዓመት ኮርሶችን ለመስጠት፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትንም በተልዕኮና በትኩረት በመለየት ከ2012 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የመውጫና የሽግግር ስትራቴጂ ተቀርፆ ይፈፃማል። ዩኒቨርሲቲዎችም በእውቀት የታነጹ ብቻ ሳይሆን በምክንያት የሚጓዙ ተማሪዎችን ለማፍራት የሚያስችል አቅም እንዲፈጥሩ፤ ተማሪዎችም ኃላፊነት ወስደው የሚንቀሳቀሱበትንና ሰላማዊ የመማር ማስተማር አውድ እንዲፈጥሩ የሚችሉበትን እድል ለመፍጠርም ይሰራል። የፍኖተ ካርታው ወደተግባር መግባትን አስመልክቶም በመድረኩ የተሳተፉ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች፣ የቦርድ አመራርና አባላት፣ እንዲሁም የዘርፉ ባለድርሻዎች ሰፊ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፤ በዩኒቨርሲቲዎች የነበሩ ችግሮችን በማሳያነት በማንሳትም ፕሬዚዳንቶች ለፍኖተ ካርታው ትግበራ ያላቸውን ዝግጁነት ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ተናግረዋል። ዶክተር ቶፊቅ ጀማል፣ የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ናቸው፡፡\nእርሳቸው እንደሚሉት፤ ፍኖተካርታው\nችግሮችን በጥልቅ ጥናት\nለይቶ የወጣ እንደመሆኑ\nበከፍተኛ ትምህርት ተቋማት\nያሉ ችግሮችን ከማቃለልና\nየትምህርት ጥራትን ከማምጣት\nአኳያ ጉልህ ፋይዳ\nአለው፡፡ ለምሳሌ፣ ዩኒቨርሲቲዎች\nእንደየአካባቢያቸው ተጨባጭ ሁኔታና\nእንዳላቸው አቅም ሊሰሩ\nሲገባ፣እስከ አሁን ሁሉም\nዩኒቨርሲቲዎች ላይ ሁሉም\nየትምህርት አይነት ሲሰጥ\nነበር፡፡ አሁን በዚህ መልኩ የተልዕኮና የትኩረት አቅጣጫ እንዲኖራቸው መደረጉ ተገቢ ብቻ ሳይሆን በህዝቦች ለውጥ፣ በአገር እድገትና የትምህርት ጥራት ላይ ውጤታማ ሥራ እንዲያከናውኑ ያደርጋቸዋል፡፡ ወራቤ ዩኒቨርሲቲም ከእስካሁን ጉዞው በመማር በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የሚጠበቅበትን ለመወጣት ራሱን አዘጋጅቷል፡፡ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታደሰ ቀነዓ በበኩላቸው እንደሚሉት፤ ዩኒቨርሲቲዎችን ባሳተፈ መልኩ የተዘጋጀው ፍኖተ ካርታ ለትግበራ መብቃቱ በዩኒቨርሲቲዎች የሚታዩ የጥራት፣ የአደረጃጀትና እየጎሉ የመጡ የሰላም ችግሮችን ለመፍታት ያስችላል፡፡ በመጀመሪያ ዓመት የሚሰጡ ኮርሶች በአብነት በመጥቀስ ሲያብራሩም በተማሪዎች ላይ በጎ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ናቸው ብለዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎችም በተልዕኮና በትኩረት አቅጣጫ ተለይተው እንዲሰሩ መደረጉም ለትምህርት ጥራትና የሃብት አጠቃቀም ውጤታማነት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ይናገራሉ፡፡ በተመሳሳይ ፍኖተ ካርታው ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ከተማሪዎችና የተማሪ ቤተሰብ ጀምሮ ድርሻ ወስደው እንዲሰሩ የሚያደርግ መሆኑን ጠቅሰው፣አምቦ ዩኒቨርሲቲም እነዚህን ለመተግበር፣ በተለይም ሁሉንም ያሳተፈ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ዓመት እንዲሆን የሚያስችል በቂ ዝግጅት አድርጓል ብለዋል፡፡ይህ ጥናትና ፍኖተ ካርታ ተሞክሮዎች ከውጭ አገር ብቻ ሳይሆን ከአገር ውስጥም እንደሚወሰዱ ያሳየ ስለመሆኑ የሚናገሩት የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው ፣ፍኖተ ካርታው ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ትኩረት የሰጠ፤ ግብዓትን ያላማከለ ውጤት የሚጠበቅበትን አካሄድም የሚቀይር መሆኑን ያብራራሉ፡፡ ዶክተር አረጋ አሁንም ቢሆን መምህራንን ከማብቃት፤ የዩኒቨርሲቲዎችን የአካዳሚክ ነጻነት ከማረጋገጥ፤ ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነትና ምደባ፤ እንዲሁም በግል ትምህርት ተቋማት ያሉ ተጨባጭ ሁኔታዎችን ተረድቶ ከመስራት ጋር የተያያዙ በትግበራ ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮችን በአግባቡ ተረድቶ መስራት ይገባል ይላሉ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህር ትሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም እንደሚሉት፤ መድረኩ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ውስጥ የሚገኙ ሁሉንም ባለድርሻዎች ያሳተፈ እንደመሆኑ፤ በቀጣይ በፍኖተ ካርታው ትግበራ ሂደት ሁሉም የበኩሉን ለመወጣትና በቅንጅት ለመስራት የሚችልበትን እድል የሚፈጥር ነው፡፡ ከዩኒቨርሲቲዎች የሚወጡ ምሩቃን ኢንዱስትሪው ውስጥ ብቁና ተወዳዳሪ የሚሆኑበትን አቅም በመፍጠሩ ሂደት ከትምህርት ጥራትም ሆነ የትምህርት ተገቢነት፤ ከዩኒቨርሲቲዎች የተልዕኮና የትኩረት አቅጣጫዎች፤ እንዲሁም ከሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት ጋር ያሉ ሥራዎች ተናጥላዊ ሳይሆን የተቀናጀ ሥራን የሚጠይቁ መሆናቸውን ያብራራሉ፡፡እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፤እነዚህ የትኩረት ነጥቦች የትምህርት ጥራትንና አግባብነት፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትንም ውጤታማነት የሚያረጋግጡ ናቸው፡፡ ለምሳሌ፣ በሥርዓተ ትምህርት ክለሳው የአንደኛ ዓመት ትምህርትን ያካተተ ሥርዓተ ትምህርት በሰፊ ጥናት ታግዞ ተዘጋጅቷል፡፡ ይህ ደግሞ ወደከፍተኛ ትምህርት የሚገቡ ተማሪዎች የእውቀትና ክህሎት አቅም እንዲፈጥሩ ብቻ ሳይሆን ፤ በመጀመሪያው ዓመት የሚሰጧቸው ኮርሶች ከሚዛናዊነት፣ ተግባቦትና ስነምግባር፣ ስለአገርና ዓለምአቀፍ ሁነቶች፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የሥራ ፈጣሪነት ክህሎት ጋር ያሉባቸውን ክፍተቶች ለመሙላት የሚያግዙ ናቸው፡፡ዩኒቨርሲቲዎችን በተልዕኮና በትኩረት አቅጣጫ እንዲሰሩ የማድረጉ ሂደትም፣ ቀደም ሲል ዩኒቨርሲቲዎች ያለበቂ የሰው ኃይል፣ ግብዓትና አቅም ሁሉንም በመስጠት የሚፈለገውን ውጤት እንዳያመጡ የሆኑበት አሰራርን በመቀየር፤ በተመረጡ መስኮች ላይ ጠንካራ አቅም ፈጥረው ተልዕኳቸውን እንዲያሳኩ የትምህርት ጥራቱንም እንዲያመጡ የሚያግዛቸው፤ የራሳቸውንም የልህቀት ማዕከል ለይተው እንዲያወጡ የሚያስችላቸው መሆኑን ያብራራሉ፡፡ ከሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደቱ ጋር በተያያዘም ሁሉም አካል የራሱን ሚና የሚወጣበትና ተጠያቂም የሚሆንበት አሰራር መዘርጋቱን ነው ያስታወቁት፡፡አዲስ\nዘመን ነሀሴ 14/2011 ወንድወሰን ሽመልስ", "passage_id": "fdf2f2ee37424ffc22591da016302e26" }, { "cosine_sim_score": 0.5089995861053467, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ባዛርና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት ተከፍቷል።በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጅነር እንዳወቅ አብጤ እና የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጋቱ ዳኛቸውን ጨምሮ የተለያዩ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።ባዛርና አውደ ርዕዩ “ቴክኒክና ሙያ የወጣቱ የስኬት በር በሚል መሪ ቃል” ለአምስት ተከታታይ ቀናት ይካሄዳል።በባዛሩ ላይ ከ500 በላይ ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ እንዲሁም የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎች እንደሚቀርቡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ተናግረዋል።ኢንጀነር እንዳወቅ አብጤ በበኩላቸው ተቋማት የግብርና ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በሚያደርጉት ጥረት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።የከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ ማሻሻያዎችን በማድረግ የማሰልጠኛ ተቋማቱን አቅም ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል።በሹመት አለማየሁ", "passage_id": "499ee328355cb630de25c37d83f25f82" }, { "cosine_sim_score": 0.5006219744682312, "passage": "የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማት የ100 ቀናት ዕቅድ የአፈፃፀም ግምገማ በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ እየተካሄደ ነው።በዛሬው ዕለት የቀጠለውን የሚኒስቴርና ተጠሪ መስሪያ ቤቶችን የ100 ቀን እቅድ አፈፃፀም ግምገማን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ መርተውታል።በመድረኩ ላይም እንደዚህ አይነት መድረኮች ለልምድ ልውውጥና መማማር ትልቅ አስተዋፅኦ ያላቸው መሆኑን ተናግረዋል።የጋራ አገራዊ ራዕይን በተቀናጀ መልኩ ለማሳካት ግለሰቦችንና ተቋማትን ተጠያቂ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስተሩ በቀጣይም ተመሳሳይ ወቅታዊ የእቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች የሚካሄዱ መሆኑን አንስተዋል።ከዚህ ባለፈም ለውጥ ያሳዩ የሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማትን በመጥቀስ ቅድሚያ የሚሠጣቸው ነጥቦች ላይ ቀጣይ አቅጣጫ የሠጡ መሆኑ ተገልጿል ። ( ምንጭ :ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈትቤት )", "passage_id": "da9047ef8bfe218562709daf3199abb7" }, { "cosine_sim_score": 0.49564024806022644, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ  9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኋላ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸዉን የሚጀምሩት በተለያየ  መደብ ተከፍለዉ እንደሚሆን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደ ማሪያም ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ የ2012 የትምህርት ዘመን ማካካሻና ማሟያ  ትምሀርትን ለመስጠት ተቋማት እየሰሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል።በመሆኑም ከትምህርት አሰጣጥ እስከ ቅበላ የተለያዩ መርሀ ግብሮች ተዘጋጅተዋልም ነው ያሉት ሚኒስትሯ።የትምህርት አሰጣጡ ሳምንቱም ሙሉ እስከ ምሽት የሚከናወን ሲሆን ከአራተኛ አመት በላይ ያሉና ተመራቂ ተማሪዎች በቅድሚያ እንዲገቡና ትምህርታቸዉን በኦንላይንና በገፅ ለገፅ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል ።በሌላ በኩል ደግሞ ቀድመዉ የገቡት መርሀ ግብራቸውን እንዳጠናቀቁ ከሶስተኛ አመትና ከዚያ በታች ያሉት ተማሪዎች በተመሳሳይ መንግድ ትምህርታቸዉን እንዲከታተሉ እንደሚደረግ ፕሮፌሰር ሂሩት አብራርተዋል።አያይዘውም የከፍተኛ ትምህርትም ይሁን አጠቃላይ ትምህርቱ የገፅ ለገፅ ተግባራዊ የሚደረገዉ የኮሮና ቫይረስ በጤና ሚኒስቴርና በሚመለከታቸዉ አካላት  ስጋትነቱ መቀነሱ ሲረጋገጥ መሆኑን ሚኒስትሯ ተናግረዋል።የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ይህን በጉጉት የሚጠበቀዉ የገፅ ለገፅ ትምሀርት ለማስጀመርና ወደ ቀደመዉ የኑሮ ስርአት ለመመለስ ወረርሽኙን መከላከል ላይ ተማሪዎች መምህራን እና ሁሉም ማህበረሰብ    ስርጭቱን መከላከል በኩል አሁንም ያለመዘናጋት እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።በሙሀመድ አሊ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።  ", "passage_id": "a1ff4f58f0add241f6f9b644905c4161" }, { "cosine_sim_score": 0.4925782084465027, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገዳ ስርዓት አበርክቶዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተካሄደ።በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የተካሄደው ኮንፈረንስ በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የገዳ እና የባህል ኢንስቲቲዩት የተዘጋጀ ነው፡፡በኮንፈረንሱ ላይ የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ከበደ ዴሲሳን ጨምሮ ሌሎች የስራ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች እና የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል።በመድረኩም የገዳ ስርዓት በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ፣ በሰላም እና በአፍሪካ ህዳሴ ላይ በሚኖረው ድርሻ ዙሪያ ምክክር ተደርጓል።የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ከበደ ዴሲሳ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግርም፥ የገዳ ስርዓት የዴሞክራሲ መሰረት መሆኑን አንስተዋል።የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የገዳ ስርዓት እና ሰላም ትምህርትን እስከ ሶስትኛ ዲግሪ በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮም የገዳ ስርዓት እና ሰላም ዘርፍ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የመስጠት እቅድ እንዳለው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ጫላ ዋታ አስታውቀዋል።", "passage_id": "f6e7d20d1005ebf9344f05abb39e3d9a" }, { "cosine_sim_score": 0.4902268946170807, "passage": " በተለያየ ዘመን የኖሩ ፈላስፋዎች፣ የስነ ጽሁፍ ሰዎችና የትምህርት ባለሙያዎች፣ ፖለቲከኞች፣ ወዘተ ትምህርት\nምንድ ነው? ለሚለው የተለያየ ብያኔ ሰጥተዋል፡፡ የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንትና የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ‹‹ትምህርት\nማለት እጅግ ሃይለኛው አለምን የመቀየሪያ መሣሪያችን ነው›› ብለውታል፡፡ እአአ ከ1844 እስከ 1922 የኖረው ፈረንሳዊ ጸሃፊና\nገጣሚ አናቶሌ ፍራንስ ደግሞ ‹‹ትምህርት ማለት ምን ያህል ሸምድደን በእምሮአችን ይዘነዋል፣አለያም ምን ያህል የመጻህፍትን ክፍሎች\nአንብበናል ሳይሆን የምናወቀውንና የማናውቀን ምን ያህል መለየት ችለናል የሚለውን መመለስ የሚያስችል ነው›› ሲል ገልጾታል፡፡ በትምህርት ቤቶች የሚሰጥ ትምህርት ዋነኛ ግብ ያለፉት ትውልዶች ያደረጉትንና የተማሩትን ብቻ መድገም\nሳይሆን ተማሪዎች አዳዲስ ነገሮች መስራትና ማበልጸግ እንዲችሉ ብቁ ማድረግ መቻል መሆን አለበት፡፡ ስለሆነም ሃገራትና መንግስታት\nእንደየሃገራቸው ተጨባጭ ሁኔታ ማሳካት የሚፈልጉትን ግብ ታሳቢ በማድረግ የትምህርት ስርዓት ቀርጸው ይሠራሉ፡፡ በዚህ ስርዓት የሚማሩ\nተማሪዎችም አለምን ለመቀየር፣ ክፉና ደጉን ለመለየት፣ ሃገርንና ህዝብን ወደ ብልጽግና ለመምራት፣ ስነምግባሩ የተጠበቀ ማህበረሰብ\nእንዲኖር ለማደረግ፣ ወዘተ በእውቀትና ክህሎት ይታነጻሉ፡፡ በሃገራችንም ዘመናዊ ትምህርት ከተጀመረ አንስቶ በርካታ ምሁራን ማፍራት ተችሏል፡፡ እነዚህ ምሁራን\nበየዘመናቸው የየራሳቸውን ስራ ሰርተዋል፤ እየሰሩም ነው፡፡ እነዚህ ምሁራን ለማፍራትም ወቅቱና ሁኔታው የሚፈቅደው ስርዓተ ትምህርት\nተተግብሯል፡፡ አሁን በስራ ላይ ያለው ስርዓተ ትምህርትም ሃያ አራት አመታትን አስቆጥሯል፡፡ ይህ ስርአተ ትምህርት ስኬትም ውስንነቶችም\nነበሩት፡፡ ስኬቶቹን ለማስቀጠል ውስንነቶቹን ደግሞ ለመቀነስ እኤአ 2030 ድረስ የሚተገበር የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅት\nተጠናቆ ለትግበራ ጫፍ ላይ ደርሷል፡፡ በስራ ላይ የቆየው የትምህርት ስርዓት 4ሺ የነበሩትን የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ወደ 39 ሺ፣278\nየነበሩትን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ወደ 3ሺ300፣ 16 የነበሩትን የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤቶች ወደ 1ሺ546፣ ሁለት\nየነበሩትን ዩኒቨርሲቲዎች ወደ 50 እንዲሁም 2 ሚሊዮን የነበሩትን ተማሪዎች ወደ 28 ሚሊዮን ማሳደግ አስችሏል፡፡ ይህ በመንግስት\nብቻ በተሰራ ስራ ነው፡፡ በእነዚህ አመታት በትምህርት የተገኘው ውጤት ሃገሪቱ ለተከታታይ አመታት ላስመዘገበችው ባለሁለት አሃዝ\nኢኮኖሚያዊ እድገት፣በጤናው ዘርፍ ለተገኘው ስኬት፣ወዘተ. የራሱ አስተዋጽኦ ነበረው፡፡ ይህ ስኬት እንደተጠበቀ ሆኖ ግን ውስንነቶችም\nነበሩበት፡፡ በትምህርት ተደራሽነት ላይ አበረታች ሥራዎች የተሠሩ ቢሆንም፣\nበትምህርት ጥራቱና አግባብነቱ ላይ ገና በርካታ ትኩረት የሚፈልጉ ጉዳዮች መኖራቸዉን መንግሥት፣ የትምህርት ባለሙያዎችና የማህበረሰብ\nአባላት በተለያዩ መድረኮች ሲያነሱና ሲጽፉ ቅሬታ ሲያሰሙ ቆይተዋል። ከውስንነቶቹ መካከል የተማሪዎች መሰረታዊ ክህሎትና እውቀት\nአለመያዝ፣ ተመርቀው ሲወጡም የብቃትና ክህሎት ውስንነት መኖር፣ የተግባቦትና የምክንያታዊነት ክህሎት  ውስንነት፣ ሀገር አቀፍና አለምአቀፋዊ ጉዳዮችን ያለማወቅና ያለመረዳት፣ የስራ\nፈጠራ ዝግጁነትና ተነሳሽነት ጉድለት እንዲሁም የስነ ምግባርና ግበረገብነት ህጸጾች መታየታቸው ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በተካሄደ ጥናት\nተለይቷል፡፡ ስለሆነም በዚሁ መሠረት ቀጣይ የትምህርት ሥርዓቱ እንዲሻሻል በመታመኑ የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ\nካርታ ዝግጅት ጥናት ተካሂዶ በሰነዱም ላይ በሀገር ደረጃ (በሁሉም ክልሎች፣ ከተማ መስተዳድሮችና በፌዴራል ባሉ ሴክተሮች) ከምሁራን፣\nከተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ከሕዝብ ጋር ግብዓት ማሰባሰቢያ ውይይቶች ተካሂደዋል፡፡ በሁለንተናዊ እድገታቸው የበቁና የላቁ ዜጎችን\nማፍራት እንዲቻልም የትምህርት ስርኣቱ ከአደረጃጀቱ ጀምሮ ከቅድመ መደበኛ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ መፈተሽና መሻሻል እንዳለበት\nዝርዝር ምከረሃሳቦች ቀርበዋል፡፡ በምክረ ሃሳቡ መሰረትም ፍኖተ ካርታ ተዘጋጅቷል፡፡ ይህ ፍኖተ ካርታ ከቅድመ መደበኛ ትምህርት ጀምሮ\nእስከ ከፍተኛ ትምህርት ድረስ በክህሎትና እውቀት፣ በስነ ምግባርና ግብረ ገብ እንዲሁም በስራ ፈጠራ ዝግጁነትና ተነሳሽነት፣ በተግባቦትና\nምክንያታዊነት ክህሎት ብቁ ዜጋ ለማፍራት የሚያስችል ነው፤ እስከ 2022 ዓ.ም/እኤአ 2030/ የሚተገበር ነው፡፡ ስለሆነም ውጤቱ\nበሂደት የሚታይ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡ የሁሉም ድጋፍና ርብርብም ይፈልጋል፡፡ የትምህርት ፋይዳው ዜጎችን በማህበራዊ፣ ስነ-ባህሪያዊ፣ አካላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ሙያዊና አእምሯዊ አቅም\nእንዲጎለብቱ፣ እንዲለሙ እና የላቁ እንዲሆኑ አካባቢያቸውን ሀገራቸውን ብሎም አለምን በበጎ እንዲለውጡ ማስቻል ነው። የኢትዮጵያ\nመንግስትም ሀገራችንና ህዝቦቿን ከድህነት ለማውጣት፤ የተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ ለማድረስ፡ ብቸኛው አማራጭ የሰው ሀይላችንን በማስተማርና\nበማሰልጠን መሆኑን በማመን ለትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ በጀት እየመደበ የዜጎችን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ\nነው፡፡ በዚህም\nመሰረት ፍኖተ ካርታው በተለይ በከፍተኛ ትምህርት በአእምሮ የጎለመሱ፣ በሙያቸው የበቁ፣ በመንፈሳቸው የተረጋጉ፣ በስነባህሪያቸው\nየበሰሉ፣ ምክንያታዊና ሚዛናዊ የሆኑ ስነምግባር ያላቸው የአገራቸውንና የማህበረሰባቸውን ታሪክና እሴቶች አውቀው በማክበርና በመጠበቅ\nኃላፊነት የሚሰማቸው፣ ለሀገራቸው እድገትና ለሕዝባቸው ልእልና የሚተጉና ለአራተኛው የኢንዱስትሪ አብዮት ከመዘጋጀት አልፈው የቴክኖሎጂ\nፈጣሪዎች፣ አልሚዎች፣ ተግባሪዎች የሚሆኑ ዜጎችን በመፍጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ተብሎ በትምህርት ሙያና በሌሎች\nዘርፎች ምሁራን በጥናት የተለዩና በየደረጃው ሰፊ ዉይይቶች የተካሄደባቸውና ስምምነት የተገኘባቸውን የኮርሶች ስብስቦች ከነ ይዘታቸው\nዝግጁ ሆነዋል፡፡ ከዩኒቨርሲቲ\nአመራሮችና ማህበረሰብ አባላት ጋር በተለይ ኮርሱን የሚሰጡ ባለቤት የትምህርት ክፍሎች ጋር ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ እነዚህም\nከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በአንደኛ አመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡ ስለሆነም ለትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታው\nትግበራ ስኬት ተማሪዎች፣ ወላጆች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበረሰብና መንግስት ተቀናጅተው ሊረባረቡ ይገባል፡፡አዲስ ዘመን ነሐሴ 14 ቀን 2011 ዓ.ም", "passage_id": "f50768b8c7eca53c2c8cc60d93c77832" }, { "cosine_sim_score": 0.4888370633125305, "passage": "“የትምህርት ሴክተሩ ከሙስና የፀዳ እንዲሆን እየተሠራ ይገኛል” ትምህርት ሚኒስቴርባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 22/2013 ዓ.ም (አብመድ) የትምህርት ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ 16ኛውን የፀረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ ባዘጋጀው በድረክ የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶክተር) በትምህርት ሴክተሩ ላይ የሙስና ሥራዎችን በመከላከል እና በማስቀረት በሥነምግባር የታነፀ ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየሠራ ይገኛል ብለዋል።በትምህርት ሥርዓቱም ግብረ ገብነት እንዲተገበር ትምህርት ሚኒስቴር እየሰራ እንደሆነም ተገልጿል።ሙስና ከገንዘብ ጋር ብቻ የተገናኘ ሳይሆን ጊዜን በአግባቡ አለመጠቀም በራሱ ሙስና ነው ያሉት ሚነስትሩ ለጊዜ ዋጋ በመስጠት ሀገራችን የጣለችብንን ሃላፊነት ልንወጣ ይገባል ብለዋል።በመድረኩ ላይ በፀረ ሙስና እንቅስቃሴዎች ዙሪያ ሰነድ ቀርቦ ተሳታፊዎች ውይይት አድርገውበታል።ቀኑ “የትውልድ ሥነ ምግባር ግንባታን በጠንካራ ዲሲፒሊን በመምራት ሌብነትና ብልሹ አሥራርን በመታገል የብልፅግና ጉዟችንን እናፋጥናለን” በሚል መሪ መልዕክት ነው ተከብሮ የዋለው።", "passage_id": "78a1955fe7bc8030f099c3a1a81d72e0" }, { "cosine_sim_score": 0.48653125762939453, "passage": "በግል ትምህርት ቤቶች ያለውን ትምህርት አሰጣጥና ጥራት ያለበትን ደረጃ ለማወቅ መንግሥትና የግል ትምህርት ቤቶች ተቀራርበው መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ\nየተዘጋጀውን የግል ትምህርት ቤቶች ኤግዚቢሽን ያዘጋጀው የኤድቬት አዲስ ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ብሌን ምስክር እንዳሉት፤ የግል ትምህርት ቤቶች ከመንግሥት ጋር ተቀራርበው በመስራት የትምህርት ጥራት እንዲመጣ መስራት አለባቸው፡፡ ለዚህም እንዲረዳ በግል ትምህርት ቤቶች መካከል ያለውን የትምህርት አሰጣጥና ጥራት ደረጃ ለማወቅ አላማ ያደረገ ኤግዚቢሽን እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡ በኤግዚቢሽኑ በአዲስ አበባ\nየሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች የሚሰጡት አገልግሎት እንዴት እንደሆነ፣ ብቁ ዜጋ ለማፍራት የትምህርት አሰጣጡ ምን እንደሚመስል፣ ወላጆች ልጆቻቸው ስለሚማሩበት ትምህርት ቤት ምን ያክል ያውቃሉ እንዲሁም በአሁን ወቅት በግል ትምህርት ቤቶች ላይ የሚነሱ ቅሬታዎች እንዴት ይታያሉ? የሚሉ ጉዳዮች በውይይት መልክ እንደቀረቡ ወይዘሮ ብሌን አመልክተዋል፡፡ በግል ትምህርት ቤቶች ኢግዚቢሽን ላይ በርካታ ትምህርት ቤቶች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቦላቸው እንደነበር በመጥቀስ፤ ከፈተና መቃረብና በሌሎች ጉዳዮች የተፈለገውን ያክል ትምህርት ቤቶች አለመሳተፋቸውን ጠቅሰዋል። በቀጣይ ዓመት በሚደረገው ኤግዚቢሽን ላይ ትምህርት ቤቶቹ እንዲሳተፉ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አበበ ቸርነት በበኩላቸው፤ ለአገሪቱ ትምህርት እድገት የግል ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረጉ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ ይህንን አስተዋፅኦ ይበልጥ ለማሳደግ የትምህርት አሰጣጣቸውን የሚያሳይ ኤግዚቢሽን መዘጋጀቱ ጥቅሙ የጎላ መሆኑን አመልክተዋል፡፡በግል ትምህርት\nቤቶች አካባቢ የሚነሱ\nየክፍያ መናሮችን ለመቆጣጠር\nከ2008 ዓ.ም ጀምሮ\nተግባር ላይ የዋለው\nመመሪያ ውጤት ማምጣቱን\nተናግረዋል፡፡ በቀጣይ ወላጆች\nከትምህርት ቤቶች ጋር ተቀራርበው\nየሚሰሩበት ሁኔታ ለማመቻቸትና\nየሚፈጠሩ ቅሬታዎችን ለመቀነስ\nየከተማ አስተዳደሩ የመፍትሄ\nሃሳብ እያዘጋጀ መሆኑን\nአስረድተዋል፡፡ በቀጣይ\nየግል ትምህርት ቤቶች\nአንድ ላይ በመሆን\nተመሳሳይ ኤግዚቢሽኖች በማቅረብ\nለኅብረተሰቡ ስለአሠራራቸው ማሳወቅ\nእንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡አዲስ ዘመን ሰኔ 3/2011", "passage_id": "d1e3039b211a3049f672e1015da9bafb" }, { "cosine_sim_score": 0.4844047427177429, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና ሲቪክ ማህበራት ለሰላም ግንባታ ያላቸውን ሚና የተመለከተው ውይይት ተካሄደ፡፡የሰላም ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪ ዶክተር አብዲ ዘነበ ሲቪክ ማህበራት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት እና የዳበረ ዴሞክራሲ ለመገንባት ትልቅ ሚና አላቸው ብለዋል።በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተጠሪ ተቋማት እና የስትራቴጂክ አጋርነት ማስተባበሪያ ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ሻንቆ ደለለኝ በበኩላቸው፥ የሰላም ሚኒስቴር ሲቪክ ማህበራት የውስጥ አሰራራቸውን እንዲያዘምኑ እና የሰላም ግንባታ ሚናቸውን እንዲወጡ እገዛ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በውይይቱ ላይ ሲቪክ ማህበራት ያሉባቸውን ተግዳሮቶች አስመልክቶ የጥናት ጽሁፍ የቀረበ ሲሆን፥ በመንግስትና በሲቪክ ማህበራት መካከል ጠንካራ መተማመን አለመኖሩ ተነስቷል፡፡ከዚህ ባለፈም ሁሉም ሲቪክ ማህበራት የተስማሙበት ሀገራዊ አጀንዳ አለመቀረፁ እንዲሁም የሲቪክ ማህበራት የራሳቸው የአቅም ውስንነት እና የእርስ በርስ ትብብር ማነስ በችግርነት ተጠቅሰዋል።በኢትዮጵያ በፌደራል ደረጃ የተመዘገቡ ከ2 ሺህ 500 በላይ የሲቪክ ማህበራት መኖራቸውን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "9206192c437a9607a1a04ea82ef9b460" } ]
ea8bc39e6fa56245ad7a594943fb9d8f
e72410a74b877de7766614e73221e56a
በምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኙ ክልሎች የጋራ መድረክ እየተካሄደ ነው
የምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መድረክ በአሶሳ እየተካሄደ ነው::የቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ የአማራ፣የኦሮሚያና የጋምቤላ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መድረክ ሲሆን፤ የክልሎቹ አፈ ጉባኤዎች፣ የቢሮዎች ሀላፊዎች፣ እንዲሁም የአራቱ ክልሎች ተጎራባች ዞኖችና ወረዳዎች አመራሮች በመታደም ላይ ናቸው፡፡የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከኦሮሚያ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ የሰላምና ልማት ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ጋር በትብብር መድረኩን አዘጋጅተዋል፡፡ፕሬስ ድርጅት እንደዘገበው የምዕራብ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ህዝቦች ሁለንተናዊ ሁኔታ፤ ፌዴራሊዝምና የሰላም እሴት ግንባታ፤ የቤኒሻንጉል ጉሙዝና የኦሮሚያ ዞኖችና ወረዳዎች የጋራ ልማትና ሰላም ስምምነት ይፈረማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32659/
[ { "cosine_sim_score": 0.47831910848617554, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 26ኛው የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች ስብሰባ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች ስብሰባ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ይሆናል።የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድን ጨምሮ ሌሎች የሁለቱ ሀገራት የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የመከላከያ አመራሮች እየተሳተፉ ነው።ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት የኢትዮ – ጅቡቲ ግንኙነት ከጋራ ድንበር አስተዳደር ባለፈ በደም የተሳሰረ መሆኑን ገልጸዋል፡፡የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አልማዝ መኮንን ሃገራቱ ያላቸው የኢኮኖሚ ፣ ማህበራዊ እና ደህንነትን የማስከበር የጋራ ግንኙነት ተጠናክሮ መሄድ እንዳለበት አውስተዋል።የውይይት መድረኩ የድንበር አስተዳደር፣ የንግድ ግንኙነት እና የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር ላይ ትኩረቱን በማድረግ ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው።", "passage_id": "370ba3a0e75bc975be3cb9a3110e1256" }, { "cosine_sim_score": 0.46880224347114563, "passage": "የሲዳማ ዞንን የክልልነት ጥያቄ ተከትሎ ካለፈው ሃሙስ አንስቶ በተቀሰስቀሰውና የበርካታ ሰዎች ሕይወት የጠፋባቸውን ግጭቶች፣ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የጸጥታ ሁኔታ፣ የግጭቶቹን መንስኤና ዘላቂ መፍትሄዎች አስመልክቶ የተካሄደ ውይይት ነው።ተወያዮች፡- አቶ ደጀኔ ወልደ አማኑኤል የቀድሞው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ መሥራች አባል የነበሩ .. አቶ ሽመልስ ኪታንቾ ደቡብ ኢትዮጵያ አረንዴ ኮከቦች ሕብረት ሊቀ መንበር እና ዶ/ር ፍስሃ አስፋው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማሕበረሰብ ጥናት ክፍል በመምሕርነት እንዲሁም በቀድሞው የብሔረሰቦች ጥናት ተቋም በባለሞያነት ያገለገሉ ናቸው።የፖለቲካ ጥያቄዎችን፣ በቡድኖች እና በግለሰቦች አማካኝነት ማንነትን ለይተው በንጹሃን ላይ የተነጣጠሩ ጥቃቶችንና እንዲሁም በወንጀሎቹ የሚጠየቁ ወገኖችን ጉዳይ አስመልክቶ የተነሱ ጥያቄዎችን ይመረምራሉ፤ ቀጣዩንም መንገድ ያመላክታሉ። ", "passage_id": "6037f156eea15e23f6230f1351a688c5" }, { "cosine_sim_score": 0.4569111466407776, "passage": " አሶሳ፡- ዘላቂ ሰላምንና የለውጡን ቀጣይነት ለማረጋገጥ የክልሎች የጋራ የልማትና የሰላም የትብብር መድረኮች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሃብታሙ ታዬ አስታወቁ። አፈ ጉባኤው አቶ\nሃብታሙ ታዬ የምዕራብ\nኢትዮጵያ ክልሎች የህዝብ\nለህዝብ ግንኙነቶችን ለማጠናከር\nየተዘጋጀ የውይይት መድረክ\nትናንት በአሶሳ ከተማ\nበተጀመረበት ወቅት እንደተናገሩት፤\nለዘመናት አብረው የኖሩትን\nወንድማማች ህዝቦችን እርስ\nበእርስ እንዲጠራጠሩና ግጭቶች\nእንዲፈጠሩ፣ዜጎችን ለህልፈትና ለመፈናቀል\nእንዲዳረጉ በማድረግ ተግባር\nበቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ\nየተሳተፉ አካላትን ለህግ\nለማቅረብ በተደረጉ ጥረቶች  የምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ከፌዴራል የጸጥታ ኃይሎችና ከህዝቡ ጋር በመተባበር በርካታ ተግባሮችን አከናውነዋል። በርካታ ተጠርጣሪዎችም ተጠያቂ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል። ‹‹የአካባቢውን ሰላምና ልማት አስተማማኝ ከማድረግና የለውጡን ቀጣይነት ከማረጋገጥ አኳያ አሁንም በርካታ ቀሪ ሥራዎች አሉ›› ያሉት አፈ ጉባኤው፤ የአካባቢውን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግና ልማትን ለማጠናከር የክልሎች የጋራ ትብብሮች ሊጠናከሩ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል። እንደ አቶ ሀብታሙ ማብራሪያ፤ ለአካባቢው ሰላምና ጸጥታ የህዝቦች መቀራረብ የማይተካ ሚና አለው። በመሆኑም ተኪ የሌላቸው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረኮችም በተከታታይ ሊካሄዱ ይገባል። ጽንፈኛ ብሄርተኝነትን በጋራ መታገልም ለነገ የማይባል ተግባር ነው።የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከኦሮሚያና አማራ ክልሎች ጋር የሁለትዮሽ የጋራ የልማትና የሰላም ስምምነቶችን በመፈጸም የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውኑ መቆየታቸውን የጠቀሱት አፈ ጉባኤው፤ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት ከ2011 ጀምሮ ትብብሩን ቀጣናዊ ለማድረግ መቻሉንም አስታውቀዋል። ‹‹ይህ መልካም ተሞክሮ ነው›› ያሉት አቶ ሃብታሙ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃም የመንግሥታትን ግንኙነት ለማጠናከር የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። በምክክር መድረኩ የምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ሁለንተናዊ ሁኔታ እንዲሁም የመንግሥታት ግንኙነት ጽንሰ ሀሳብ ላይ ያጠነጠኑ ጽሁፎች በዩኒቨርሲቲዎች ምሁራንና በመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ቀርበው ውይይት እየተደረገባቸው ነው።አዲስ\nዘመን ነሀሴ 14/2011 መላኩ ኤሮሴ", "passage_id": "3949967a1cf5339124f9b9787830dd0a" }, { "cosine_sim_score": 0.4506374001502991, "passage": "በሞያሌ አዋሳኝ ድንበር ዘላቂ ሰላም ላይ የሚሰራ ኮሚቴ በቅርቡ እንደሚቋቋም የሞያሌ አዋሳኝ ድንበር ክልላዊ ጉባኤ መድረክ ላይ ተገለጸ፡፡ለሁለት ቀናት በቆየው ጉባኤ ከኢትዮጵያና ኬንያ እንዲሁም ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተወከሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።ጉባኤው ለሞያሌ አጎራባች የሆኑ ማህበረሰቦች ግጭትን አስወግደው በሰላም የሚኖሩበትን ሁኔታ እውን ለማድረግ መክሯል፤ ባህላዊ የግጭት አፈታት መንገዶችን ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት አግባብ ላይም በስፋት ተወያይቷል፡፡በመድረኩ ላይ የሠላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዘይኑ ጀማል እንደገለጹት ኢትዮጵያና ኬንያ ያለምንም ግጭት ለዘመናት እንደኖሩ አስታውሰው፣ አገራቱ ረጅም የጋራ ድንበር፣ የጋራ ቋንቋና የጋራ ባህል ያላቸው መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ግጭቶች በድንበሩ አካባቢ እየሰተስተዋሉ ሲሆን፣ የግጭቶቹ ዋንኛ መንስኤ ድህነት መሆኑን አንስተዋል፡፡ ግጭቶቹ በነዋሪዎች ላይ ቀላል የማይባል ጉዳት አድርሰዋል ብለዋል፡፡ በመሆኑም ሠላምና ልማትን ዘላቂ በሆነ መልኩ ማረጋጋጥ መፍትሄ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡የሁለቱ አገራት መሪዎች፣ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድና ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ በተገናኙበት ወቅት በድንበር አካባቢ ያለውን ግጭት ለመፍታት መወያየታቸውንና ቁርጠኛ መሆናቸውን አቶ ዘይኑ አስታውሰዋል፡፡የኬንያ ፌዴራላዊ አስተዳደር ዋና ጸሐፊ ቱዌያ ሁሴን በበኩላቸው ሽብረተኝነት የሚፈጠረው ግጭቶች ባሉበት አካከባቢ መሆኑን ጠቁመው፣ የሁለቱም አገራት ዜጎች ሰላምና ልማትን በአካባቢው ለማረጋገጥ መስራት አለባቸው ብለዋል፡፡በአገራቱ መሪዎች ደረጃ እየተወሰዱ ያሉት መፍትሔዎች ሊበረታቱ እንደሚገባ ጠቁመው፣ ባሕላዊና ኃይማኖታዊ የግጭት መፍቻ ዘዴዎችም ጉልህ አስተዋፅኦ እንዳላቸው አክለው ገልጸዋል፡፡የአውሮፓ ሕብረት ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ለአካባቢው ድጋፉን እያደረገ እንደሆነ በመድረኩ ተጠቅሷል፡፡ ", "passage_id": "7862f204e6830811966e1d8c368151ea" }, { "cosine_sim_score": 0.43183645606040955, "passage": "አዳማ፤\nየኦሮሚያ እና የሱማሌ ክልል ህዝቦች በሰላምና በፍቅር አብረው ለመኖርና ለመስራት ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉባቸው ሁኔታ ላይ ትኩረት አድርጎ የሚመክር የህዝብ ለህዝብ መድረክ በኦሮሚያ ክልል በአዳማ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በምክክር መድረኩ፤ የሁለቱ ክልል ወንድማማች ህዝቦች የነበራቸውን መልካም ግንኙነት በማጉላት ቀጣይ የጋራ ስኬትና ጉዞን ማስቀጠል በሚችሉበት ሁኔታ እንደሚመክር ይጠበቃል፡፡ ችግሮችን በባህላዊ የችግር ማስወገጃ እሴቶች መፍታት፣ በሁለቱ ክልል ህዝቦች ወሰን አካባቢ ሰላም ማረጋገጥ፣ የዜጎችን የመዘዋወርና የመስራት መብቶችን ማስከበር፣ ጥቂት ፖለቲከኞች በሚፈጥሩት አጀንዳ እየተከሰተ ያለውን የእርስ በእርስ መጠራጠር በማስወገድ፣ በመከባበርና በመደጋገፍ ስኬትን እንዲፋጠን በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ ይጠበቃል፡፡ ከክልሉ የኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በሁለቱ ክልሎች ባለስልጣናትና የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል የሚካሄደው የህዝብ ለህዝብ መድረክ የሁለቱ ክልል ህዝቦች እንደ ቀድሞው በሰላምና በፍቅር ግንኙነታቸው የሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ያተኩራል፡፡ ሁለቱ ህዝቦች ረጅም ወሰን የሚካለሉ በመሆኑም በመካከላቸው ያለውን መልካም ግንኙነት በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ እንደሚመክሩም ነው የተገለጸው፡፡ ከዚህ ቀደም የተከሰቱ ችግሮች የሁለቱ ህዝቦች አጀንዳ አለመሆናቸውንና በተፈጠረው ችግር ማዘናቸውም ተገልጿል፡፡ ወደፊትም ተመሳሳይ ችግር እንዳይከሰት ጥንቃቄ ማድረግ ይገባልም ብለዋል፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊት እንዲፈጸም የሚጥሩ ሃይሎችን በማጋለጥ ለመተባበር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንደሚደረግም ነው የተብራራው፡፡አዲስ ዘመን ሚያዝያ 23/2011", "passage_id": "427f08f4695240a5e6b56b94218e0048" }, { "cosine_sim_score": 0.43138229846954346, "passage": "አዲስ አበባ፣ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር የክልሎችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር ባካሄደው የጥናት ግኝት ላይ ውይይት ማካሄዱን አስታወቀ።የሰላም ሚኒስቴር በክልሎች መካከል ያሉ ችግሮችን በመፍታት ግንኙነታቸውን ለማጠናከር በጥናት የተደገፉ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን በሚኒስቴሩ የፌደራሊዝም እና የልዩ ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ጀኔራል ፕሮፌሰር ደገፋ ቶሎሳ ተናግረዋል።የቅድመ ጥናቱ ዓላማ በክልሎች መካከል የትብብር ፎረም ክፍተቶችን በመለየት የመፍትሄ ሀሳቦችን ሰጥቶ ግንኙነታቸውን ማጠናከር መሆኑንም አስረድተዋል።የሰላም ሚኒስቴር የፌደራሊዚም እና የመንግስታት ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፀጋብርሃን ታደሰ በበኩላቸው፥ ጥናቱ በተጎራባች ክልሎች መካከል ያለው ግንኙነት የሚገኝበትን ደረጃ ለመለየት ታስቦ የተካሄደ ነው ብለዋል።ይህም የክልሎቹን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት፣ የፀጥታ ዘርፍ፣ የፋይናንስ፣ የትምህርትና የጤና የእርስ በእርስ ግንኙነትን ያካተተ መሆኑንም ጠቅሰዋል።ጥናቱ በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር፣ ትግራይና ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎች መካከል ያለውን የበይነ መንግስታት ግንኙነት ያለበት ሁኔታ ላይ ትኩረት ያደረገና ሶስት ቡድኖችን በማዋቀር መካሄዱም ተገልጿል።የጥናቱ ሪፖርት በውይይት መድረኮች የተሰጡ ተጨማሪ ግብዓቶችን የማጠናከር ሾል ከተሰራ በኋላ ለተጠቃሚዎች ይፋ ይደረጋልም ተብሏል።በውይይት መድረኩ የፌደራሊዝምና አርብቶ አደር ጉዳዮች ዘርፍ ባለሙያዎችና አመራሮች መሳተፋቸውን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "0e62844475187f8ce6d14e8089b8a827" }, { "cosine_sim_score": 0.42193087935447693, "passage": "የአማራ የሱማሌ ክልሎች ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ ከዛሬ (ሀምሌ 12/2011 ዓ.ም) ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በባህዳር ከተማ እንደሚካሄድ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩንኬሽን ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አስታወቁ፡፡ ዳይሬክተሩ አቶ አሰመኸኝ አስረስ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት፤ በሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት የሚመራ ኡስታዞችን፣ የጎሳ መሪዎችንና የሃይማኖት አባቶችን ያካተተው የልዑካን ቡድን ወደ ባህር ዳር ገብቷል፡፡ የአማራ ክልል ህዝብ ተወካዮች በሚገኙበት የሁለቱን ክልሎች ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ትስስር የሚያጠናክሩ የተለያዩ ውይይቶችና ጉብኝቶች ይካሄዳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ አቶ አሰመኸኝ ገልጸዋል፡፡ ‹‹የሁለቱ ክልሎች ህዝቦች አብሮነት ታሪካዊ ነው›› ያሉት አቶ አሰመኸኝ፤ ሁለቱ ህዝቦች የአገር ሉዓላዊነት ለማስከበር በተደረጉ ትግሎች በጋራ መሰወታቸውን አንስተዋል፡፡ ሁለቱ ህዝቦች የተዋለዱ መሆናቸውንም አንስተው.፤ የህዝቡ አብሮነት የሚቀጥል ነው\nብለዋል፡፡ እንደ አቶ አሰመኸኝ ማብራሪያ፤ የአማራ ክልል ከአጎራባች ህዝቦች ጋር የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ለማጠናከር የተለያዩ መድረኮችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ ይህንንም አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ ዳይሬክተሩ አክለውም እንደገለጹት፤ ሀምሌ 15 የክልሉ ምክር ቤት ጉባኤውን ይጀምራል፡፡ በጉባኤው የተለያዩ አጀንዳዎች ተቀርጸው ውይይት ይደረጋል፡፡ ከአጀንዳዎቹ መካከል የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ሹመት መርምሮ ያፀድቃል፡፡ የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በዓለ ሲመት ይካሄዳል፡፡ አዲስ ዘመን ሐምሌ 12/2011", "passage_id": "2e77992e9ff71b825df7521075771323" }, { "cosine_sim_score": 0.4150283634662628, "passage": "‹‹የአማራ አብሮነት እሴቶች ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ሐሳብ የተለያዩ አካላት በተገኙበት በአዲስ አበባ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የአማራ ክልል የበይነ መንግሥታት ቢሮ ኃላፊ ደስታ ተስፋው (ዶክተር) ‹‹አማራ የመቻቻልና የመከባበር እሴት ያለው አቃፊ ሕዝብ ነው፤ እውነታው ይህ ቢሆንም በተዛቡ ትርክቶች ምክንያት እንደጨቋኝ መታየቱ ተገቢ አይደለም›› ብለዋል፡፡ዶክተር ደስታ አብሮነት እና ጠንካራ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ለመፍጠር መሠራት እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡በመድረኩም የአማራ የአብሮነት እሴቶችና ተሞክሮዎች፣ የተሳሳቱ ትርክቶች ያስከተሏቸው ችግሮችና የመፍትሔ ሐሳቦች ውይይት ይደረግባቸዋል፡፡ዘጋቢ፡- ጽዮን አበበ -ከአዲስ አበባ", "passage_id": "dead6dee7549d3447f75a3be95280541" }, { "cosine_sim_score": 0.41185706853866577, "passage": "በአምስት ቡድኖች መካከል በቢሾፍቱ ከተማ የሚካሄደው የኦሮሚያ ከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ቡድኖች የሚካፈሉበት ውድደር ዛሬ ተጀምሯል።የኦሮሚያ ዳኞችና ኮሚሽነሮች ማኀበር ከኦሮሚያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀው በዚህ ውድድር አምስት ቡድኖች የሚካፈሉ ይሆናል። ገላን ከተማ፣ ቢሾፍቱ ከተማ፣ ባቱ ከተማ፣ ዱከም ከተማ እና ሞጆ ከተማ ተሳታፊ ቡድኖች ናቸው።የዛሬ ጨዋታ ውጤትቢሾፍቱ ከተማ 1–0 ሞጆ ከተማ\nገላን ከተማ 2–1 ዱከም ከተማሰኞ ኀዳር 22 ቀን 201208:00 | ገላን ከተማ ከ ባቱ ከተማ\n\n10:00 | ሞጆ ከተማ ከ ዱከም ከተማ​", "passage_id": "29982edee8cd2074d7193d5d3b73d1d6" }, { "cosine_sim_score": 0.40229278802871704, "passage": "የኦሮሚያ ክልልና የሱማሌ ክልል የህዝብ ለህዝብ የግንኙነት መድረክ በነገው ዕለት በአዳማ ከተማ እንደሚደረግ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ አድማሱ ዳምጠው ገለጹ፡፡መድረኩ በኦሮሚያ ክልልና በሱማሌ ክልል ህዝቦች መካከል የነበረውን ግንኙነት ማጠናከር ላይ ያተኮረ መሆኑን የገለጹት አቶ አድማሱ የኦሮሚያ ክልል ከሌሎች ክልሎች ጋር የሚያደርገው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት አካል መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከሱማሌ ክልል ወደ አዳማ የሚመጡ እንግዶች ዛሬ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ላይ አቀባበል ይደረግላቸዋል ነው ያሉት፡፡የኦሮሚያ ክልል ከቤኒሻንጉልና ከአማራ ክልሎች ጋር የጀመረውን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከሶማሌና ከሌሎች ክልሎች ጋር እንደሚቀጥልም አቶ አድማሱ ገልጸዋል፡፡በመድረኩ ላይ የፌዴራል መንግስት ተወካዮች፣ የክልል አመራሮችና የክልሎቹ ህዝቦች ተወካዮች ይገኛሉ ተብሏል፡፡", "passage_id": "fe7b426cdd579f83b6b8cad1b5886006" }, { "cosine_sim_score": 0.39775511622428894, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በጂቡቲ እየተካሄደ ባለውና በ3ኛው ዓለም አቀፍ አካታች እና የተመጣጠነ የትምህርት ጉባኤ ላይ እየተካፈለች ትገኛለች።በጉባኤው ላይ እየተሳተፉ የሚገኙ ሃገራት አካታች እና የተመጣጠነ ዓለም አቀፍ የትምህርት ድንጋጌ ትብብር ማዕቀፍ ቻርተርን ተፈራርመዋል።ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ አካታች እና የተመጣጠነ ትምህርት በ2030 ለመድረስ የተያዘውን ዘላቂ የልማት ግብ ለማሳካት ያግዛል ብለዋል።በጉባኤው ላይ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ወልደማርያምን ጨምሮ የደቡብ አሜሪካ፣ የካሪቢያን፣ የእስያ እና የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የትምህርት ሚኒስትሮች እየተሳተፉ ነው።ከዚህ ባለፈም የተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮችም የጉባኤው ተሳታፊዎች ናቸው።በጉባኤው ሃገራት ለዘርፉ የሚመድቡትን ገንዘብ እንዲያሳድጉ መጠየቁን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ", "passage_id": "aabeec9199e34eb47d590179d6da681d" }, { "cosine_sim_score": 0.3917357325553894, "passage": "በሌላ በኩል ደግሞ «ብሄር ተኮር ፌዴራሊዝም» ልዩነቶችን በማክበር የብሄር ብሄረሰቦችን ህገ መንግስታዊ መብት አስከብሯል የሚሉም አሉ።ቪዥን ኢትዮጵያን ኮንግረስ ፎር ዴሞክራሲ በአፅሮኦቱ ቪኢኮድ አሜሪካን አገር መቀመጫ ከአደረገው ከናሽናል ኢንዶውመንት ፎር ዴሞክራሲ «ኒድ»ጋር በመተባበር «የብሄር ተኮር ፌዴራሊዝም ተግዳሮቶቹና ተስፋዎቹ በኢትዮጵያ» በሚል ርዕስ አውደ ጥናት በሃዋሳ ከተማ አካሂዷል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)\n ", "passage_id": "3e320ab2035925c9a7f93e32379fd6b4" }, { "cosine_sim_score": 0.3880707621574402, "passage": "የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በደቡብ ሱዳን ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍን በኢትዮጵያ ውይይት አካሂዷል።ስብሰባውን ያዘጋጀው በደቡብ ሱዳን የሚገኘው የኢጋድ ጽህፈት ቤት ሲሆን፤ ለሁለት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ በስፋት መክሯል። ኢጋድ በላከው መግለጫ በምክክር መድረኩም  ከትምህርት ተቋማት፣ ከሲቪል ማኅበረሰብ እንዲሁም ከደቡብ ሱዳን ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የተውጣጡ 22 የሚሆኑ ምሁራንና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል።የኢጋድ ዋና ፀሐፊና የደቡብ ሱዳን ልዩ ተወካይ ፌስተስ ሞጌን ጨምሮ የመንግሥታቱ ድርጅት፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽንና የአውሮፓ ኅብረት ተወካዮችም ታድመዋል።የውይይቱ ዓላማ ባለፈው ሰኔ ኢጋድ አዲስ አበባ ላይ ባደረገው ስብሰባ የወሰነውን፣ የደቡብ ሱዳን ባለሙያዎች በማንኛውም ጊዜ ሾለ አገሪቷ ሠላም እየተወያዩ ሀሳብ ለመስጠት የሚያስችላቸውን ፎረም መመሥረት ነው።ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ በመንግሥት ወታደሮችና በሪክ ማቻር በሚመራው ተቀናቃኝ ኃይል መካከል በተከሰተ ግጭት ለበርካታ ሰዎች ሞትና ለስደት ምክንያት ሆኗል።(ኢዜአ)", "passage_id": "089c268fa1fbb199944c39a78db649ff" }, { "cosine_sim_score": 0.3834942877292633, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ጥላሁን ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የስራ ሀላፊዎች በሀላባ ዞን የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጉበኙ።በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራው ልኡክ በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በየዬ ቀበሌ የበቆሎ ሰብሎችን እና ሌሎች የበልግ አዝመራዎችን ጎብኝተዋል።የቀበሌው አርሶ አደሮች ለምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ካደረጉ በኋላ በአሁኑ ሰዓት የደረሰውን የበቆሎ እሸት ወደ ገበያ ለማድረስ የቫይረሱ ወረርሽኝ ችግር እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል፡፡የገጠማቸውን የገበያ ችግር እንዲፈታላቸውም መጠያቃቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ከአርሶ አደሮቹ ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ እንዳሉት የደረሱ ሰብሎችን ወደ ገበያ ለማቅረብ የገጠመውን ችግር ለመፍታት በክልሉ ህብረት ሾል ማህበራት በኩል የገበያ ትስስር ይደረጋል ብለዋል ፡፡", "passage_id": "e91998844bd642898694f0910e3a1e15" }, { "cosine_sim_score": 0.3828960061073303, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የመጀመሪያው የጥናት ኮንፈረንስ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና የክልሉ መንግስት ያዘጋጁት ኮንፈረንሱ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።የጥናት ኮንፈረንስ ላይ የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር  አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ፣ ከክልሉና ከተለያዩ የአለም ሀገራት ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ምሁራን ተሳታፊ ሆነዋል።ኮንፈረንሱ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በፓለቲካዊ፣ የማህበራዊና በዴሞክራሲ አስተዳደር ከተረጋገጡ ለውጦች አነፃር በሶማሌ ክልል ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ያለመ መሆኑን ኤስ አር ቲቪ ዘግቧል።ኮንፈረንሱ የተለያዩ ጥናታዊ ፅሁፎች ቀርበው በኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች  ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን", "passage_id": "f6b6a193c073a3e5d5ee42bb887ecc19" }, { "cosine_sim_score": 0.37634289264678955, "passage": "በአፋር ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያግዝ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ በጥሬ ገንዘብና በዓይነት ከባለሃብቶችና ተቋማት በድጋፍ መገኘቱን የክልሉ የኮኖና ቫይረስ መከላከል ግብረ ኃይል አስታወቀ።የግብረ ኃይሉ አባልና የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ መሃመድ ሀሰን እንደገለጹት የክልሉ መንግሰት በሽታውን ለመከላከል የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፣ ባለሃብቶችና ተቋማትን ያሳተፈ የሃብት ማፈላለግ ሾል ሲያከናውን ቆይቷል።", "passage_id": "a6fbfdaddf8359b4d0295993d869f2bc" } ]
3146314a35ba1728df613058493da64e
2f719718200252d4a70ce08dbde2f454
በነብርጋዴር ጄነራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
በእነ ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ ላይ የምርመራ ቡድኑ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ በጠየቀው ይግባኝ ላይ የባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ለመስጠት ለነሐሴ 16/2011 አ.ም የጊዜ ቀጠሮ ሰጠ።በእነ ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የክስ መዝገብ ላይ ሐምሌ 29/ 2011 ዓ.ም በነበረው የጊዜ ቀጠሮ የባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ውድቅ ማድረጉ ይታወሳል ። ይህን ተከትሎም የምርመራ ቡድኑ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ዛሬ ጠይቋል።የምርመራ ቡድኑ “አዳዲስ ተከሳሾች ተይዘዋል። ቃል እየተቀበልን ነው። በድርጊቱ ዋና ተከሳሾች ካልተያዙ ክስ መመስረት አንችልም። በህክምና ላይ ያሉትን ምስክሮች ቃል የመቀበል ስራ እየተከናወነ ነው። በፌዴራል ከሚካሄደው ምርመራም ጋር የሚያያዙ ጉዳዮች አሉ። የቀዳሚ ምርመራ የሚሰሙ ብዙ ምስክሮች እያሉን የቀረቡት ጥቂቶቹ ናቸው” በሚሉ ምክንያቶች ተጨማሪ የይግባኝ ጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል።የተከሳሾቹ ጠበቆች በበኩላቸው የጊዜ ቀጠሮው ይግባኝ የሚቀርብበት እንዳልሆነ እና ለምርመራ የተሰጠው የጊዜ ቀጠሮ በቂ መሆኑን በመግለጽ ይግባኙን ተቃውመዋል።ከፍተኛ ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ካደመጠ በኋላ በይግባኝ ክርክሩ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለነሐሴ 16/2011 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ቀጠሮ ሰጥቷል።(ዘገባው የአብመድ ነው)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31295/
[ { "cosine_sim_score": 0.578535795211792, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኮሎኔል ፍስሃ በየነን ጨምሮ አምስት የመከላከያ መኮንኖች በነበሩ ግለሰቦች ላይ ለተጀመረው ምርመራ ተጨማሪ 13 ቀናት ተፈቀደ።በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው የታዩት ተጠርጣሪዎች፤ በእነ ኮሎኔል ፍስሃ በየነ መዝገብ የተከሰሱት እነ ኮሎኔል ሃይላይ መዝገቡ፣ ሌተናል ኮሎኔል ሙዘይ ተሰሜ፣ ኮሎኔል ሰመረ በርሄ እና ሌተናል ኮሎኔል ባራኪ ጡማሎው ናቸው።ተጠርጣሪዎቹ የህወሓትና የጸረሰላም ቡድኖችን ተልዕኮ በመቀበል ህገ-መንግስቱንና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለመናድ ሲቀሳቀሱ ነበር ተብለው የተጠረጠሩ መሆናቸው ተገልጿል።መርማሪ ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የምርመራ ጊዜ የሰራውን ስራ ይፋ አድርጓል።በዚህም በአዲስ አበባ ተልዕኮ ተቀብለው በመደራጀት ሲንቀሳቀሱ እንደነበር እንዲሁም በሰሜን እዝ ጦር ላይ ጥቃት እንዲፈጸም በህቡዕ ኔትዎርክ በማቋረጥ ሲሰሩ እንደነበር በመረጃ አረጋግጫለሁ ብሏል ለችሎቱ።ተጠርጣሪዎቹ ከኦነግ ሸኔ አመራሮች ጋር በመገናኘት ለጸረ ሰላም ሃይሎች በመንግስት በጀት ስልጠና ሲሰጡ እንደነበር ባገኘሁት ማስረጃ አረጋግጫለሁ ያለው ፖሊስ፤ በመኖሪያ ቤታቸው በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባደረኩት ብርበራ በበርካታ ባንኮች የተከፈቱ በርካታ ገንዘብ የተዘዋወረበት ደብተሮች ማግኘቱን በመጥቀስ በዚህ ላይ ለማን እና መቼ ተዘዋወረ የሚለውን ጉዳይ እያጣራሁ ነው ብሏል።ቀሩኝ ባላቸው ስራዎቹም ከተለያዩ ባንኮች የገንዘብ ዝውውሩን በሚመለከት መረጃ ለማሰባሰብ፣ያልተያዙ ግብረ-አበሮቻቸውን በክትትል ለመያዝ ፤ የተለዋወጡትን የስልክ ልውውጥ በማስረጃ ለመለየትና ቀሪ ምርመራዎችን ለማከናወን ተጨማሪ ጊዜ ጠይቋል።1ኛ ተጠርጣሪ ኮሎኔል ፍስሃ በየነ እኔ ከወንጀሉ ጋር ግንኙነት የለኝም መርማሪ ፖሊስን በቀጣይ አዙሬ እዚሁ አቆመዋለሁ በማለት ሲዝቱ ተደምጠዋል።የቤተሰብ ቀለብ በመታገዱ ልጆቼ ተቸግረዋል ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ይስጥልኝ ሲሉም አቤቱታ አቅርበዋል።መርማሪ ፖሊስ በበኩሉ 1ኛ ተጠረጣሪው ኮሎኔል ፍስሃ ህገ -መንግስቱን በሃይል ለመናድ ሲንቀሳቀሱ እንደነበር መጠርጠራቸውን ተከትሎ አሁንም እየተናገሩ እና እያስፈራሩኝ ያሉት በሃይል ህገ-መንግስቱን ገልብጬ እዚህ አቆምሃለው ነው እያሉ እየዛቱበኝ ነው በማለት ፍርድ ቤቱ ይህን ዛቻ ይመዝግብልኝ ሲል አስገንዝቧል።ሌሎቹ ተጠርጣሪዎችም የቀረበው የጅምላ ክስ ነው፤ በተናጠል ተሳትፏችን ሊገለጽ ይፈገባል ሲሉ መቃወሚያ አሰምተዋል። የባንክ አካውንታቸው እንዳይንቀሳቀስ በመደረጉ ቤተሰቦቻቸው ለችግር እየተዳረጉ መሆኑን፣ ጠበቃ ለመቅጠር አቅም እንደሌላቸውና መንግስት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ ተጠርጣሪዎቹ ያቀረቡትን የባንክ አካውንት የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የሀብት ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ለምን እንዳልተለቀቀላቸው እንዲያስረዳ እና ጠበቃ ለማቆም አቅም የለንም ሲሉ የመንግስት ጠበቃ እንዲቆምላቸው 1ኛ ተጠርጣሪ ኮሎኔል ፍስሃ በየነ እና 5ኛ ተጠርጣሪ ሌተናል ኮሎኔል ባራኪ ጡማሎው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።የጡረታ ባንክ ደብተራችን ታግዷል ያሉት ተጠርጣሪዎቹ የጡረታ ደብተራቸው እንዲመለስላቸው በማዘዝ ለመርማሪ ፖሊስ ለተጨማሪ ምርመራ የ13ቱን ቀን ጊዜ ፈቅዷል።በታሪክ አዱኛ", "passage_id": "dcc370a25b57dc11b82fe11060d57bf4" }, { "cosine_sim_score": 0.5760724544525146, "passage": "‹‹እኛ ወታደራዊ ምርኮኞች ነን የፈለጋችሁትን አድርጉ››አቶ በረከት ስምዖንከጥረት ኮርፖሬት ድርጅቶች ጋር በተያያዘ በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ታስረው በሚገኙት አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ፣ ተጨማሪ ምርመራ ለሦስተኛ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ የተጠርጣሪዎቹን ጉዳይ በመመርመር ላይ የሚገኘው የክልሉ የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ በተፈቀደለት 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ውስጥ በአገር ውስጥና ውጭ አገር ከሚኖሩ ሦስት ሰዎች፣ የምስክርነት ቃል መቀበሉን ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል፡፡ በተጨማሪም በርካታና የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችን መሰብሰቡንም አክሏል፡፡ የተቋማቱን የኦዲት ሥራ አለማጠናቀቁን ዓቃቤ ሕግ አስረድቶ፣ የኦዲት ምርመራውን ለማጠናቀቅ በሥራ ላይ ያሉ ከ20 በላይ ባለሙያዎችን እያነጋገረ ቢሆንም፣ የተወሰኑት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ተጨማሪ ባለሙያዎች መፈለግና ማጠናቀቅ ስላለበት ተጨማሪ 14 ቀናት ስለሚያስፈልገው እንዲፈቀድለት ጉዳዩን ለሚከታተለው የባህር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ጥያቄውን አቅርቧል፡፡ለመጀመርያ ጊዜ በሁለት ጠበቆች ተወክለው የቀረቡት አቶ በረከትና አቶ ታደሰ ባቀረቡት መቃወሚያ እንደተናገሩት፣ ጉዳዩ ውስብስብ ሳይሆን ግልጽ ነው፡፡ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ቀደም ብሎ በዋለው ችሎት 14 ቀናት ያስፈቀደው ምርመራቸውን አጠናቀው ለመቅረብ በመሆኑ፣ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሊፈቀድለት እንደማይገባ ተከራክረዋል፡፡ ክርክራቸው ታልፎ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ የሚፈቀድ ከሆነም ከአምስት ቀናት ያልበለጠ እንዲሆን ጠይቀዋል፡፡ በተጨማሪም የተጠረጠሩበት ጉዳይ ዋስትና ስለማይከለክል የዋስትና መብታቸው እንዲፈቀድላቸውም ጠይቀዋል፡፡ የዋስትናን ጉዳይ በሚመለከት ቀደም ባሉት ችሎቶች በተጠርጣሪዎቹ ተጠይቆ ብይን የተሰጠበት በመሆኑ፣ በይግባኝ መጠየቅ ከሚቻል በስተቀር በተያዘው መዝገብ እንደማይቻል በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በተጨማሪ የምርመራ ቀኑ ላይ መዝገቡን መርምሮ ውሳኔ ለመስጠት በአዳር ለማክሰኞ መጋቢት 3 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ በነጋታው ሲሰየም፣ አቶ በረከትና አቶ ታደሰ የቀረቡት ያለ ጠበቃ ነበር፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ጠበቆቹ የቀሩት ዛቻና ማስፈራሪያ ስለደረሰባቸው መሆኑን ሊገልጹ ሲሞክሩ ፍርድ ቤቱ አስቁሟቸው፣ ቅሬታቸውን በጽሑፍ በጽሕፈት ቤት በኩል እንዲያቀርቡ በመንገር የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ከጠየቀው 14 ቀናት ውስጥ ስምንት ቀናት በመፍቀድ፣ ለመጋቢት 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ እነ አቶ በረከት ቅሬታቸውን በጽሑፍ እንዲያቀርቡ የተነገራቸው ቢሆንም፣ ‹‹እኛ ወታደራዊ ምርኮኞች ነን የፈለጋችሁትን አድርጉ›› በማለት እየተናገሩ ከችሎት ወጥተዋል፡፡ ", "passage_id": "8d2e8ab427c08f0f6e6d14e4742cc83c" }, { "cosine_sim_score": 0.5734790563583374, "passage": "የፈደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ የወንጀል ችሎት እነሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በትራክተር ግዢ ሂደት ፈፅመውታል በተባለው የሙስና ወንጀል ክስ  የአቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት ከግምቦት አንድ እስከ አስራ ሶስት ድረስ ቀጠሮ ይዟል፡፡በሌላ መዝገብ በመርከብ ግዢ ሂደት የተፈፀመውን ወንጀል አስመልክቶ አቃቤ ህግ ስልጣን ያለአግባብ መጠቀም እና የመንግስትን ስራ በማያመች ሁኔታ መምራት በሚል ያቀረባቸው ክሶች ተመሳሳይ በመሆኑ አንዱን እንዲመርጥ ትዕዛዝ በመስጠት ክሱ እንዲሻሻል  አዟል፡፡", "passage_id": "6d70ea52bcce12982879f7823debdbe7" }, { "cosine_sim_score": 0.558875560760498, "passage": "የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ከከፍተኛው ፍርድ ቤት እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ የመጨረሻ ትዕዛዝ ቢሰጥም ሊቀርቡ ያልቻሉት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ብይን ሰጠ፡፡ በብይኑ መሠረት የመከላከያ ምስክር ሆነው አይቀርቡም፡፡ በሽብር ድርጊት ወንጀል ክስ በተመሠረተባቸው በእነ ዘመነ ካሴ የክስ መዘገብ የተካተቱት አቶ አሸናፊ አካሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛ፣ አቶ ምንዳዬ ጥላሁንና አቶ አንሙት የኔዋስ ሲሆኑ፣ አቶ አንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡላቸው ሲከራከሩ ቆይተዋል፡፡ የመከላከያ ምስክሩ በተደጋጋሚ በማረሚያ ቤት እንደሌሉ በመገለጹና ሊቀርቡም ያልቻሉ መሆኑ ተጠቅሶ፣ የእሳቸው ምስክርነት መታለፍ ወይም እንዲቀር መደረጉን ማክሰኞ ሐምሌ 12 ቀን 2008 ዓ.ም. ተነግሯቸዋል፡፡ ተከሳሾቹ በዋናነት የተከሰሱበት ከአቶ አንዳርጋቸው ጋር በተያያዘ መሆኑን በማስረዳትና በፌዴራል ማረሚያ ቤት መሆናቸውን በተደጋጋሚ በመግለጽ እንዲቀርቡላቸው እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ የተከራከሩ ቢሆንም፣ የመከላከያ ምስክሩ ግን ሊቀርቡ አልቻሉም፡፡ የሰበር ሰሚው ችሎት ግንቦት 11 ቀን 2008 ዓ.ም. በሰጠው ትዕዛዝ አቶ አንዳርጋቸው ቀርበው መመስከር እንዳለባቸው ያስታወቀ ቢሆንም፣ ይገኙበታል የተባለው የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች፣ ‹‹አንዳርጋቸው ጽጌ የሚባል ታራሚ የለኝም›› ማለቱን በእሑድ ዕትም መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ተከሳሾቹ ባቀረቡት ተቃውሞ ምክንያት ፍርድ ቤቱ ሐምሌ 12 ቀን 2008 ዓ.ም. የመጨረሻውን ብይን እንደሚነግራቸው በሰጠው ቀጠሮ መሠረት፣ ምስክሩን በተደጋጋሚ እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ የተሰጠው የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር እንደሌሉ መግለጹን በማስታወስ፣ የመከላከያ ምስክሩ ታልፈው ሐምሌ 28 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍርድ እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡", "passage_id": "b873e50bd489b2e8f29006c111edbe06" }, { "cosine_sim_score": 0.554688036441803, "passage": "ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ በ14 ተከሳሾች ላይ አቃቤ ሕግ የተሻሻለ ክስ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል፡፡ተከሳሾች አቃቤ ሕግ ባቀረበው የተሻሻለ ክስ አስተያየት የለንም በማለታቸው የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡በእምነት ክህደት ቃላቸው ወንጀሉን አልፈፀምንም ጥፋተኛም አይደለንም ሲሉ ተከራክረዋል፡፡1ኛ ተከሳሽ ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው በ3 የተለያዩ ክሶች፣ 2ኛ ተከሳሽ ኮሎኔል በርሄ ወልደሚካኤል በ2 የተለያዩ ክሶች እንዲሁም ከ3ኛ እስከ 14ኛ ያሉ ተከሳሾች በአንድ የክስ አይነት ተከሰው የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡በተሻሻለው ክስ ከ1ኛ እስከ 5ኛ ያሉ ተከሳሾች በመንግስትና በህዝብ የተጣለባቸውን ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው በሕግ ከተሰጣቸው ስልጣን ባለፈ ከብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን አሰራር ውጭ ለመርከቦች ጥገና አስተዳደር የ544,702,623 ብር ጉዳት አድርሰዋል፡፡ከ6ኛ እስከ 14ኛ የተጠቀሱ ተከሳሾች ከ1ኛ ተከሳሽ ጋር የተለየ ቅርበት በመፍጠር የኮርፖሬሽኑን ወኪል በማደራጀትና ዱባይ በማስቀመጥ፣ ከፍተኛ ወጭ በማውጣት፣ ያለምንም ጨረታና ውድድር የግዥ መመሪያውን በመጣስ፣ ውል በመያዝና ለደላሎች ጭምር በመክፈል የ544,702,623 ብር ጉዳት በማድረስ መከሰሳቸውን ክሱ አስረድቷል፡፡የተሻሻለው የዐቃቤ ሕግ በ3ኛ ክስ 1ኛ ተከሳሽ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ብቻ የሚመለከት ሲሆን ተከሳሹ የማይገባውን ጥቅም ለማግኘትና ለማስገኘት በማሰብ ስልጣኑን በመጠቀም በዓለም አቀፍ ግልፅ ጨረታ መርከቦቹ መሸጥ አለባቸው የሚለውን የኮሚቴዎች ውሳኔ በማቋረጥ ለኤፔክስ ሺንግ ለተባለ ድርጅት እንዲሸጥ በማዘዙ መርከቦቹ ከተገዙበት 607,432.00 የአሜሪካን ዶላር አንሶ እንዲሸጥ በማድረግ ወንጀል መከሰሳቸውን ያስረዳል፡፡የተሻሻለው ክስ ሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኜው በሁለት ክሶች 2ኛ ተከሳሽ በአንድ ክስ እንዲከሰሱ በማድረግ ተሻሽሏል፡፡ተከሳሾች ዐቃቤ ሕግ በዛሬው ዕለት ባቀረበው የተሻሻለ ክስ አስተያየት የለንም በማለታቸው የዕምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ተደርገዋል፡፡ተከሳሾች በእምነት ክህደት ቃላቸው ወንጀሉን አልፈፀምንም ጥፋተኛም አይደለንም ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ ተከሳሾች ጥፋተኛ አለመሆናቸውን ክደው በመከራከራቸው እንደ ክሱ አቀራረብ በክሱ ላይ የተጠቀሱት የሰው ማስረጃዎች እንዲሰሙና እና ማስረጃዎቹም እንዲመረመሩ በማለት ጠይቋል፡፡የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 15ኛ የወንጀል ችሎት የዐቃቤ ሕግን የሰው ምስክሮች ለመስማትና ማስረጃዎችን ለመመርመር ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2011 ቀጠሮ መያዙ ታውቋል፡፡በችሎቱ ያልቀረቡ 2ኛ ተከሳሽ ኮሎኔል በርሄ ወልደሚካኤል፣ 7ኛ ተከሳሽ ኮሎኔል መሀመድ ብርሃን፣ 13ኛ ተከሳሽ ሚስተር ዋሀድ ራፍ እንዲሁም 14ኛ ተከሳሽ ኡስማን አብዱ እስካሁን በፖሊስ ቁጥጥር ስር ባለመዋላቸው በጋዜጣ ጥሪ የተላለፈላቸው መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡(ምንጭ፡- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ)", "passage_id": "76b6340c8fe1d90f759f398e16b7ee03" }, { "cosine_sim_score": 0.5290461778640747, "passage": "ፍርድ ቤቱ በሙስና ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር በዋሉ የሜቴክ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ ።በሙስና የተጠረጠሩ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ሠራተኞች በትናንትናው ዕለት ፍርድ ቤት ቀርበዋል።ሰሞኑን በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ግለሰቦች የቀረቡት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ ወንጀል ችሎት ነው።በሙስና ወንጀል እነ ብርጋዴየር ጀኔራል ጠና ቁርዲ፣ ብርጋዴር ጄነራል በረኸ በየነ፣ ብርጋዴር ጄነራል ጥጋቡ ፈትለአብ እና ብርጋዴር ጄነራል ሀድጉ ገብረጊዮርጊስን ጨምሮ 28 ተጠርጣሪዎች ናቸው ፍርድ ቤት የቀረቡት።መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ ሀላፊነት ስፍራ ሲሰሩ የግዢ መመሪያን ባለመከተል እና 3ኛ ወገን እና ራሳቸውን ለመጥቀም በማሰብ ከባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት 28 ዓመት ያገለገሉና ጥቅም የማይሰጡ ናቸው የተባሉ መርከቦችን በመግዛት፣ መርከቦቹ ዱባይ እና ጂቡቲ እንዲጠገኑ 29 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ ማውጣታቸውን አስታውቋል።ጥገናውን ካከናወኑ ድርጅቶች እስከ 10 በመቶ ኮሚሽን በመቀበል ከፍተኛ ገንዘብ ወደ ውጭ ሀገራት ማሸሻቸውን እና ለግል ጥቅም ማዋላቸውን ፖሊስ ገልጿል።በተጨማሪም ሁለት መርከቦችን በህገ ወጥ ንግድ ማሳተፋቸውን ጠቅሷል።ከዚህ ባለፈም ለያዩ ማዳበሪያ ፋብሪካ የመሳሪያ ግዢ ሳይፈጸም ክፍያ እንዲፈጸም አድርገዋል ያለው ፖሊስ፥ እንዲሁም በፋብሪካው አፈር እንዲሸሽ 30 በመቶ የሲቪል ስራው በባለሙያ እንዲጠና መደረግ ሲገባው፤ ሳይጠና 3ኛ ወገንን ለመጥቀም በማሰብ ከፍተኛ ክፍያ በመፈፀም አፈሩ የሸሸ ሆኖ እንዲቀርብ ተደርጓል ብሏል ፖሊስ።በተጨማሪም በማይመለከታቸው የሆቴል ግዢ ላይ በመሰማራት ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ ወጪ ማድረጋቸውንም ነው ፖሊስ ያስታወቀው።ለታላቁ የህዳሴ ግድብ የምንጣሮ ስራ በአግባቡ ሳይሰራ ለተለያዩ ድርጅቶች ገንዘብ ከፍሏል ያለው ፖሊስ፥ የተወሰኑት ድርጅቶች ገንዘብ ተቀብለው ምንጣሮ ሳያከናውኑ መጥፋታቸውንም አስረድቷል።ተጠርጣሪዎቹ ቁርጥራጭ ብረቶችን ከተለያዩ የልማት ድርጅቶች ተረክበው በመሸጥና ለግል ጥቅማቸው በማዋል እንዲሁም ከስኳርና ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ጋር በተያያዘ በ21 መዝገቦች የተደራጀ መረጃ ቀርቦባቸዋል።መርማሪ ፖሊስ ውልና ክፍያ የተፈፀመባቸውን ሰነዶችን መሰብሰቡን እና ከ20 በላይ መቀበሉን በመጥቀስ፤ በተጠርጣሪዎቹ ላይ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።ተጠርጣሪዎች በበኩላቸው ከፍርድ ቤት መያዣ ውጭ መያዛቸውን እና በ48 ሰዓት ውስጥ ፍረድ ቤት አለመቅረባቸውን በማስረዳት፤ በዋስ ወጥተው ውጭ ሆነው ጉዳያቸውን ለመከታተል ጠይቀዋል።12ኛ ተጠርጣሪ ኮሎኔል አዜብ ታደሰ በበኩላቸው፥ “በወታደር ቤት አመንኩበትም አላመንኩበትም ትዕዛዝ አልቀበልም አይባልም” ብለዋል።የመርከቦቹ ሽያጭ የቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲያገለግሉ ከአለቆች በተሰጠ ትዕዛዝ መሰረት ያለግልጽ ጨረታ 12 ድርጅቶችን በኢንተርኔት ቀጥታ በማወዳደር ከፍተኛ ገንዘብ ላቀረቡ 8 ድርጅቶች መርከቡን ሸጠናል፤ ይህም የአለቆቻችንን ትዕዛዝ ለመፈፀም ነው ሲሉም ተናግረዋል።ፖሊስም ግለሰቦቹን በቁጥጥር ስር ያዋልኩት በፍርድ ቤት ትዕዛዝና በህጋዊ መንገድ ነው ያለ ሲሆን፥ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት ቅዳሜና እሁድ በመሆኑ በ48 ሰዓት ውስጥ ፍረድ ቤት ማቅረብ አለመቻሉን አስታውቋል።የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤትም የተጠርጣሪዎችን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ጊዜ የፈቀደ ሲሆን፥ ለህዳር 14 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።(ኤፍቢሲ) ", "passage_id": "aac4979a16d07b7e9171203c6f7cd6b8" }, { "cosine_sim_score": 0.5259765386581421, "passage": "ከአቶ ሴኩቱሬ መኝታ ቤት የተለያዩ የጦር መሣሪያዎች መገኘታቸውን ፖሊስ ገለጸየአቶ ሥዩም መስፍን ባለቤትና ልጅ ፍርድ ቤት ቀረቡበሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉና በተለያዩ የወንጀል ድርጊቶች የተጠረጠሩ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደባቸው፡፡ በኢሕአዴግ ውስጥ በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ ይሠሩ የነበሩትና ባለፉት ሁለት ዓመታት ግን የት እንደነበሩ ባይታወቅም፣ በቅርቡ ከሕወሓት አመራሮች ጋር በትግራይ ክልል እንደነበሩ የታወቀው አቶ ሴኩቱሬ ጌታቸው መኝታ ቤት ውስጥ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎች ሲገኙ፣ የአቶ ሥዩም መስፍን ባለቤትና ልጅ ፍርድ ቤት ቀርበው የምርመራ ጊዜ ተጠይቆባቸዋል፡፡የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚገናኝበትን ሬዲዮ መገናኛን በማቋረጥ ጥቃት እንዲርስበት በማድረግ ተጠርጥረው የታሰሩት ብርጋዴር ጄኔራል ገብረ መድኅን ፈቃዱ (ወዲ ነጮ) እና የመከላከያ አካዳሚ ኮሌጅ አመራር የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል አሊጋዝ ገብሬን ጨምሮን 11 ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ተጠርጣሪዎቹን ኅዳር 30 ቀን 2013 ዓ.ም. እና ታኅሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ያቀረባቸው ሲሆን፣ ቀደም ብሎ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ የሠራውን የምርመራ ሪፖርት ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡ የበርካታ ምስክሮችን ቃል መቀበሉንና በርካታ የሰነድ ማስረጃዎችን መሰብሰቡን አስረድቷል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በህቡዕ ድብቅ የፖለቲካ የጥፋት አጀንዳ የሚያራምድ አንድ ለ20 በሚል የተቋቋመ ቡድን ውስጥ ተሳትፎ እንደነበራቸውም አክሏል፡፡ ቀሪ የሰው ምስክሮችን ቃል ለመቀበል፣ የሰነድ ማስረጃዎችንም ለመሰብሰብና ሌሎች ግብረ አበሮችን ለመያዝ ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት እንዲፈቀድት ጠይቋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹም ባቀረቡት አቤቱታ መርማሪ ቡድኑ የሚፈልገውን ማስረጃ ሰብስቦ መጨረሱን ጠቁመው፣ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጠይቀዋል፡፡ የስኳር ሕመምተኛ መሆናቸውን በመግለጽ የስኳር መመርመሪያ መሣሪያ እንዲገባላቸውም ጠይቀዋል፡፡ የባንክ ሒሳባቸው የታገደ መሆኑን ጠቁመው፣ ቤተሰቦቻቸው ችግር ላይ በመሆናቸው የባንክ ዕግድ እንዲነሳላቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎቹ የጠየቁትን ዋስትና ውድቅ በማድረግ፣ ተጠርጣሪዎቹ እንዲገባላቸው የፈለጉት የስኳር መመርመሪያ መሣሪያ እንዲገባላቸው ወይም የሕክምና ክትትል እንዲደረግላቸው፣ የባንክ ሒሳባቸውን ዕግድ በሚመለከት ዕግዱ እንዲጣል ያደረገው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ምክንያቱን እንዲገልጽ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ለመርማሪ ቡድኑም 12 ቀናት በመፍቀድ ለታኅሳስ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡በሌላ በኩል በሚኖርበት ቤት ውስጥ የተለያዩ የጦር መሣሪያ የተገኘበት የአቶ ሴኩቱሬ ልጅ ባለቤት ታኅሳስ 2 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ ተጠርጣሪው አቶ አብነት ኃይሉሸዋ የሚባል ሲሆን፣ የሚኖርበት ቤት ሲፈተሽ ሁለት የእጅ ቦምቦች፣ 17 ሽጉጦችና ሌሎችም የጦር መሣሪያዎች መገኘታቸውን የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ለፍርድ ቤት አስረድቷል፡፡ ተጠርጣሪው ለፍርድ ቤቱ እንደገለጸው፣ የጦር መሣሪያዎቹን በመኝታ ቤቱ ያስቀመጣቸው የባለቤቱ አባት አቶ ሴኩቱሬ እንጂ እሱ እንዳልሆነ አስረድቷል፡፡  መርማሪ ቡድኑ የተጠርጣሪውን ምላሽ በመቃወም ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው፣ ተጠርጣሪው አገርን በመክደት፣ በአገሪቱ ጥቃትና አመፅ እንዲቀሰቀስ ከሚሠሩ የሕወሓት ቡድን ተልዕኮ በመቀበል ሲሠራ እንደነበር የሚያስረዳ መረጃ መሰብሰቡን ገልጿል፡፡ በርካታ ምርመራዎችን መሥራቱን ጠቁሞ፣ በዚህም ከላይ ከተጠቀሱት የጦር መሣሪያዎች በተጨማሪ 30 የክላሽ ጥይቶችና በርካታ የጦር መሣሪያዎች ማግኘቱን አክሏል፡፡ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎችን ለቴክኒክ ምርመራ መላኩን ገልጾ፣ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀናት እንዲፈቀድት ጠይቋል፡፡ተጠርጣሪው በበኩሉ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው አቶ ሴኩቱሬ የባለቤቱ አባት መሆኑን፣ እሱ የሚኖርበት ቤት የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ለሌላ ሰው ስለተሰጠ፣ በአቶ ሴኩቱሬ ቤት ውስጥ እየኖረ ቢሆንም፣ የጦር መሣሪያዎቹ የተገኙት ዝግ በሆነው የአቶ ሴኩቱሬ መኝታ ቤት ውስጥ መሆኑንና እሱን እንደማይመለከተው ተናግሯል፡፡ የዋስትና መብቱ እንዲከበርለትም ጠይቋል፡፡ፍርድ ቤቱ የዋስትና ጥያቄውን ውድቅ በማድረግ ሰባት የምርመራ ቀናት በመፍቀድ ለታኅሳስ 9 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ታኅሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. በተመሳሳይ ፍርድ ቤት የቀረቡት የአቶ ሥዩም መስፍን ባለቤት ወ/ሮ ፈለገሕይወት በርሄና ልጃቸው አጋዚ ሥዩም ናቸው፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው፣ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፣ ‹‹ከመስከረም 30 በኋላ መንግሥት የለም፤›› በማለት ከሕወሓት ቡድንና ኦነግ ሸኜ ተልዕኮ በመቀበል፣ በአዲስ አበባ ሁከትና አመፅ ለመቀስቀስ ገንዘብ በማሠራጨትና ወጣቶችን በመመልመል ተጠርጥረው መሆኑን አስረድቷል፡፡ተጠርጣሪዎቹ እናትና ልጅ፣ በአቶ ሥዩም ስም በተመዘገበ የመንግሥት ቤቶችና በፀሐይ ሪል ስቴት በሚገኝ መኖሪያ ቤት ስለሚኖሩ የምርመራ ትዕዛዝ በማውጣት መመርመሩን ገልጿል፡፡ በመንግሥት ቤቶች ውስጥ ሁለት ሽጉጦች ማግኘቱን፣ በፀሐይ ሪል ስቴት በሚገኘው መኖሪያ ቤት ውስጥ ደግሞ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎችን ማግኘቱን አስረድቶ፣ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡ ተጠርጣሪ ወ/ሮ ፈለገ ሕይወት ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ፖሊስ አገኘሁ ያለው ሽጉጥ አንደኛው አቶ ሥዩም ራሳቸውን እንዲጠብቁበት የተሰጣቸው መሆኑንና ሁለተኛው ሽጉጥ ደግሞ በውጭ አገር በስጦታ የተበረከተላቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ልጃቸው አጋዚ የአዕምሮ ሕመምተኛ መሆኑንና እሳቸውም ታማሚ መሆናቸውን በመግለጽ፣ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጠይቀዋል፡፡ፍርድ ቤቱ የዋስትናውን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ለመርማሪ ቡድኑ ስምንት ቀናት በመፍቀድ ለታኅሳስ 9 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡           ", "passage_id": "23e10102c8ec9cf75dd51d22178f5d67" }, { "cosine_sim_score": 0.5209454894065857, "passage": "በሕጉ የክስ መመሥረቻ የመጨረሻ ቀጠሮ የተጠየቀባቸው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሹም የነበሩት አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ላይ ተጨማሪ ምርመራ ተፈቀደ፡፡ በተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ ለከሳሽ ዓቃቤ ሕግ የምርመራ መዝገቡን በማስረከቡ፣ የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ዓቃቤ ሕግ በሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪው አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ላይ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ መሥርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር፡፡ነገር ግን ዓቃቤ ሕግ ክሱን ሳይመሠርት በመቅረብ፣ ‹‹ጊዜው ሊበቃኝ ስላልቻለ ተጨማሪ 12 ቀናት ይፈቀድልኝ፤›› በማለት ማክሰኞ ጥቅምት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ፍርድ ቤቱን ጠይቆ አሥር ተጨማሪ ቀናት ተፈቅዶለታል፡፡ የኢፌዴሪ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 109 ድንጋጌ፣ ‹‹ዓቃቤ ሕጉ የፖሊስ ምርመራ መዝገብ በደረሰው በ15 ቀናት ውስጥ፣ በምርመራው መሠረት የሚገባ የመሰለውን ክስ አዘጋጅቶ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ያቀርባል፤›› ቢልም፣ ዓቃቤ ሕግ ግን የጊዜ ቀጠሮ ፍርድ ቤት (የቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት) በሰጠው 15 ቀናት ውስጥ ክሱን መሥርቶ አልቀረበም፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባልደረባ የነበሩት አቶ ተስፋዬ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በተደረገ የድጋፍ ሠልፍ ላይ ከተወረወረ ቦምብ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው፣ 131 ቀናት (ከአራት ወራት በላይ) ታስረው ይገኛሉ፡፡ ተጠርጣሪው ማክሰኞ ጥቅምት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ፍርድ ቤት የቀረቡት ከረፋዱ አምስት ሰዓት በኋላ ቢሆንም፣ ጉዳያቸው በዳኛ ጽሕፈት ቤት ጋዜጠኞች ሳይገቡ ታይቷል፡፡ የፍርድ ቤቱ ዳኛ በጋዜጠኞች ተጠይቀው ዓቃቤ ሕግ የምርመራውን ስፋትና የማስረጃዎችን ብዛት በመጥቀስ፣ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ክስ መሥርቶ መቅረብ እንዳልቻለ በመግለጽ፣ ተጨማሪ 12 ቀናት እንዲፈቀድለት መጠየቁን አስረድተዋል፡፡ አቶ ተስፋዬ የዓቃቤ ሕግን ጥያቄን መቃወማቸውንና ለመጨረሻ ጊዜ ክስ መሥርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ መስጠቱን በማስታወስ፣ ዓቃቤ ሕግ እየጠየቀ ያለው ጊዜ የበዛ መሆኑን እንዳመለከቱ ዳኛው ለጋዜጠኞች አስረድተዋል፡፡ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓቱ ከሚፈቅደው በላይ የክስ መመሥረቻ ጊዜ መፍቀዱ ተገቢ ስለመሆኑ የተጠየቁት ዳኛው፣ ‹‹በዚህ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ አልሰጥም፤›› ብለዋል፡፡ በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ ከጠየቀው ተጨማሪ ቀናት ውስጥ አሥር ቀናት በመፍቀድ ለኅዳር 7 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ መሰጠቱን አስታውቀዋል፡፡    ", "passage_id": "37ec644797b20e8e43681aa722bde37d" }, { "cosine_sim_score": 0.5133047103881836, "passage": "• 68 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ለመመስረት ዝግጅት ተጠናቋልአዲስ አበባ፡- ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በባህርዳር እና አዲስ አበባ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች\nላይ የተፈፀሙት ጥቃቶች በብርጋዴር ጀኔራል አሳምነው ፅጌ የተመራ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ መሆኑን፤ 68 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ\nለመመስረት ዝግጅት መጠናቀቁን የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ገለፀ፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ብርሀኑ ፀጋዬ ሰኔ 15 በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የሥራ\nባልደረቦቻቸው እንዲሁም በቀድሞ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አስመልክቶ ሲያካሂድ የነበረውን\nምርመራ ማጠናቀቁን አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት፣ በአማራ ክልል ሰኔ 15 ቀን 2011 በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር\nዶክተር አምባቸው መኮንን፣ አቶ እዘዝ ዋሴ እና አቶ ምግባሩ ከበደ ላይ የተፈፀመው ጥቃት በብርጋዴራል ጄኔራል አሳምነው ፅጌና ባልደረቦቻቸው\nለመፈንቅለ መንግሥት ተልዕኮ በተሰጣቸው አካላት የተፈፀመ መሆኑን በምርመራ ተረጋግጧል፡፡ብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ፅጌ እና ለመፈንቅለ መንግሥት ተልዕኮ በተሰጣቸው አካላት ከክልሉ ልዩ ኃይል የተውጣጡ ሰዎች\nበክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ስብሰባ ላይ እንዳሉ ዶክተር አምባቸው መኮንን በጥይት ተደብድበው ህይወታቸው እንዲያልፍ አድርገዋል\nብለዋል፡፡ እንዲሁም በአቶ እዘዝ ዋሴ ላይ በተመሳሳይ ጥቃት ህይወታቸውን እንዳለፈ የገለፁት ዓቃቢ ህጉ፤ በወቅቱ ጥቃት የተፈፀመባቸው\nአቶ ምግባሩ ከበደም ህክምና ላይ በነበሩበት ወቅት ህይወታቸው አልፏል፡፡ ጉዳዩንም በሰው እና በሰነድ መረጃ ማረጋገጥ እንደተቻለ\nአቶ ብርሀኑ አመልክተዋል፡፡ በጥቃቱ የ15 ሰዎች ሞት፣ በ20 ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት ማጋጠሙን የተናገሩት ዓቃቢ ሕጉ፤ ከዚህ ጥቃት ጋር በተያያዘ\n114 ክለሽንኮቭ፣ ሶስት ብሬን እና ሌሎች መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አመልክተዋል፡፡ ሌሎችምለጥቃቱ ጥቅም ላይ የዋሉ መሳሪያዎች ተለይተዋል ብለዋል፡፡\nከተጠርጣሪዎቹ መኖሪያ ቤት፣ መኪና፣ ፍላሽ ዲስክ እና ኮምፒዩተሮች የተገኙ መረጃዎች በኤግዚቢትነት መያዛቸውን ጠቅላይ ዓቃቢ ህጉ\nተናግረዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ላይ በቀድሞ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን እና ሜጀር ጄኔራል\nገዛኢ አበራ ላይ የተፈፀመው ጥቃት በብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ፅጌ የተመራው መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አካል ነው ያሉት አቶ ብርሀኑ፤\nዓላማው ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ግድያ ከተፈፀመ በኋላ ጥቃቱን ተከትሎ በስፍራው ይገኛሉ ተብሎ የተገመቱትን ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር\nሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላን በመግደል በሰራዊቱ ውስጥ መከፋፈል ለመፍጠር የታሰበ እንደነበርም ጠቁመዋል፡፡ በዚህም በባህር ዳር በከፍተኛ ሥራ ኃላፊዎች ላይ ግድያው ከተፈፀመ ከሰዓታት በኋላ ጄኔራል ሰዓረ\nመኮንን እና አብረዋቸው በነበሩት ሜጀር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ላይ በግል ጠባቂያቸው ግድያ ሊፈፀም እንደቻለ ጠቁመዋል፡፡ ይህ ጥቃት\nከሚያዚያ 2011 ጀምሮ ዝግጅት ሲደረግበት እንደነበር በምርመራው መረጋገጡን የተናገሩት ጠቅላይ ዓቃቤ ህጉ በብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው\nፅጌ እና በአክቲቪስቶች ዝግጅት የተደረገበት ወንጀል ነው ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ እንዳመለከቱት፤ በአሁኑ ወቅት የሰነድና የሰው ማስረጃ የተጠናቀቀባቸው ከባህርዳር\n55 እና ከአዲስ አበባ 13 ክስ ለመመስረት ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡ከዚህ ጥቃት\nጋር በተያያዘ በባህር ዳር 277 እንዲሁም 140 ተጠርጣሪዎች አዲስ አበባ ላይ በቁጥጥር ስር ውለው እንደነበር አስታውሰዋል::\nበእነዚህም ላይ በተካሄደው ምርመራ ከባህርዳሩ 45ቱ የወንጀል ተሳትፎዎቻቸው አነስተኛ መሆኑን ተከትሎ በምስክርነት ተለይተዋል ተብሏል::\nከአዲስ አበባዎቹ 140 ተጠርጣሪዎች 61ዱ በዋስትና መፈታታቸውን የገለፁት ጠቅላይ ዓቃቤ ህጉ 5ቱ ደግሞ ከመፈንቅለ መንግሥቱ መከራ\nውጭ ከጦር መሳሪያ ዝውውር ጋር ጉዳያቸው እንደተያያዘ ተጠቁሟል፡፡በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ ዘመን ህዳር 4/2012 ዓ.ም", "passage_id": "7dffb15e35437ab882a879168ab22645" }, { "cosine_sim_score": 0.5132472515106201, "passage": "በከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ሙስና ወንጀሎች ክስ የተመሠረተባቸው አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ፣ የአራት ግለሰቦች ክርክር በሌሉበት እንዲቀጥል ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ፣ አቶ አሰፋ በላይ፣ አቶ ሽሻይ ልዑልና አቶ አጽበሃ ግደይ የሚገኙት በትግራይ ክልል መሆኑ ከመገለጹ በስተቀር፣ ትክክለኛ አድራሻቸው ሊታወቅ ባለመቻሉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግ ትዕዛዝ መስጠቱ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ለአራቱም ተከሳሾች በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥሪ ቢደረግላቸውም ሊቀርቡ ባለመቻላቸው፣ ፍርድ ቤቱ ማክሰኞ ሐምሌ 9 ቀን 2011 ዓ.ም. በችሎት አስተናባሪ ሦስት ጊዜ እንዲጠሩ አድርጎ አለመቅረባቸውን ካረጋገጠ በኋላ፣ በአቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ የቀረበው የክስ ክርክር አራቱ ተከሳሾች በሌሉበት እንዲቀጥል ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ፍርድ ቤቱ ሌላው የሰጠው ትዕዛዝ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በተከሳሾች ላይ የቆጠራቸው 29 ምስክሮች ጥበቃ እንዲደረግላቸው ያቀረበውን ማመልከቻ፣ በምስክሮች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 699/03 አንቀጽ 6(2) ድንጋጌ መሠረት አሻሽሎ እንዲቀርብ ሰጥቶት በነበረው ትዕዛዝ ላይ ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ለምስክሮቹ ጥበቃ እንዲደረግለት የጠየቀውን ማመልከቻ እንዳላሻሻለ ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ፍርድ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 699/03 አንቀጽ 6(2) መሠረት እንዲያሻሽል ትዕዛዝ ቢሰጠውም፣ በተጠቀሰው አንቀጽ የሚቀርቡ ምስክሮች ማመልከቻ የሚፀድቀው በጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ እንደሆነ በአዋጁ ተደንግጎ ስለሚገኝ በመቸገሩ መሆኑን አስረድቷል፡፡ በአዋጁ አንቀጽ (23) ድንጋጌ መሠረት ፍርድ ቤቱ የመወሰን ሥልጣን ቢኖረውም፣ ደኅንነት ሲባል የምስክሮች ስም እስከ ውሳኔ ድረስ እንዳይገለጽና በመጋረጃ ጀርባ ሆነው እንዲመሰክሩ የሚለውን ድንጋጌ ማረጋገጥ እንጂ፣ የእያንዳንዱ ምስክር ስም ዝርዝር ሊደርሰው እንደማይገባ መሆኑን በመግለጽ ተከራክሯል፡፡ በመሆኑም ግልጽ በመሆኑና ለሕዝብ ክፍት ስለሆነ፣ የምስክሮች ደኅንነት ሥጋት ውስጥ ስለሚገባ ማቅረብ እንዳልቻለ አስረድቷል፡፡ፍርድ ቤቱ በበኩሉ ትዕዛዝ የሰጠው ዓቃቤ ሕግ የሚያሻሽለው ማመልከቻ የሚቀርበው ለችሎቱ ሳይሆን ለዳኞቹ መሆኑን አስረድቷል፡፡ እስከ ዕለቱ ድረስ ምንም የቀረበ የምስክሮች ጥበቃ እንደሌለ አስታውቆ፣ ወደፊት ክርክር ተደርጎ የሚወሰን ከሆነ እንደሚታይ አስታውቆ አልፎታል፡፡ተከሳሾችና የተከሳሾች ጠበቆችም አቤቱታቸውን ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል፡፡ ጠበቆቹ ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት ማመልከቻ ዓቃቤ ሕግ ከ160 በላይ ምስክሮችን የቆጠረ ቢሆንም፣ ማን በየትኛው የሰነድ ማስረጃና ክስ ላይ እንደሚመሰክር ለይቶ ስላልሰጣቸው ለመከራከር አስቸጋሪ እንደሚሆንባቸው አመልክተዋል፡፡ በትዕዛዝ እንዲሰጣቸውም ጠይቀዋል፡፡ተከሳሾች በበኩላቸው ይሠሩበት በነበረው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ውስጥ ይቆጥቡት የነበረ ገንዘብ ሊሰጣቸው ስላልቻለ፣ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ዓቃቤ ሕግ ምስክርነት ከሚሰጡበት ሐምሌ 18፣ 19፣ 23፣ 25 እና ነሐሴ 7 እና 8 ቀን 2011 ዓ.ም. በፊት ምስክሮቹ የሚመሰክሩበትን የክስና የሰነድ ማስረጃ ለይቶ እንዲያቀርብ (እንዲሰጣቸው) ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ተከሳሾች ያቀረቡት ጥያቄ በፍትሐ ብሔር የሚታይ በመሆኑ ለጠበቆቻቸው በጽሑፍ በማቅረብ በዚያ በኩል እንዲታይላቸው እንዲያደርጉ አስታውቋል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ችሎቱ የሚያየው የወንጀል ድርጊትንና ተያያዥ ጉዳዮችን በመሆኑ እንደሆነ አክሏል፡፡ ምስክሮችን ለመስማት በተያዘው ቀን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡  ", "passage_id": "a7deb66e25795129b9c9e5529d113d9d" }, { "cosine_sim_score": 0.48054149746894836, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ሜጀር ጄነራል ገብረመድህን ፍቃዱን ጨምሮ ሃገርን በመክዳት ወንጀልና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን ለመናድ በማሰብ ወንጀል የተጠረጠሩ የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡", "passage_id": "41d0fbe2a538ad340ac6be4404babaf8" }, { "cosine_sim_score": 0.47908568382263184, "passage": "በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው ፌዴራል ማረሚያ ቤት ሆነው በመከራከር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋናና ምክትል ዋና ዳይሬክቶች አቶ መላኩ ፈንታና አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስን ጨምሮ፣ ነጋዴዎች፣ ግለሰቦችና የንግድ ድርጅቶች ባነሱት ተቃውሞ ምክንያት ለትርጉም ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ተልኮ የነበረው ጉዳይ ባለመድረሱ ተጨማሪ ጊዜ ተሰጥቶ ተቀጠረ፡፡ተከሳሾቹ ባቀረቡት አቤቱታ መሠረት ጉዳዩ ለትርጉም ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የተላከው፣ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ኅዳር 30 ቀን 2007 ዓ.ም. አሻሽሎ ባወጣው አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 182 ምክንያት ነው፡፡አዲስ ተሻሽሎ የፀደቀው የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 የጉምሩክ ማጭበርበርና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ከወንጀል ነፃ በማድረጉ በአስተዳደራዊ ቅጣት እንዲታለፉ አድርጓል፡፡ ተከሳሾቹ ከተመሠረቱባቸው በርካታ ክሶች አብዛኛዎቹ በአዲሱ አዋጅ ተሽረውና ወንጀል መሆናቸው ቀርቶ፣ በአስተዳደራዊ ቅጣት እንዲታለፉ በመደረጉ ክሱ እንዲቋረጥላቸው ጠይቀዋል፡፡ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ፣ ባለሥልጣኑ ባሻሻለው አዲሱ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 182 መሠረት አዲሱ አዋጅ ከፀናበት ቀን በፊት የተጀመሩ ጉዳዮች ቀድሞ በነበረው ሕግ መሠረት ተፈጻሚ እንደሚሆኑ እንደሚገልጽ፣ የወንጀል ሕግ 411 (1) ደግሞ (የመንግሥት ሥራን በማያመች ሁኔታ መምራት) ዋስትናን ስለሚከለክል የተከሳሾች አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግለት ተቃውሞ ነበር፡፡ተከሳሾቹ ባነሱት መከራከሪያ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 22(2) ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የወጣ ሕግ ለተከሳሹ ወይም ለተቀጣው ሰው ጠቃሚ ሆኖ ከተገኘ፣ ከድርጊቱ በኋላ የወጣው ሕግ ተፈጻሚነት እንደሚኖረው በመደንገጉ የዓቃቤ ሕግ መከራከሪያ ነጥብ ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንደሚጣረስ በመግለጽ ተከራክረው ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱም ትርጉም እንዲሰጥበት ሥልጣን ወዳላቸው የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔና ፌዴሬሽን ምክር ቤት መርቶት ነበር፡፡ፍርድ ቤቱ ለትርጉም ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የላከበት ወቅት ፌዴሬሽኑ የሥራ ዘመኑን ለማጠናቀቅ አንድ ወር ሲቀረው የነበረ ቢሆንም፣ ፌዴሬሽኑ እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ ምላሽ እንዳልሰጠ ፍርድ ቤቱ አስታውቆ፣ ለአንድ ሳምንት በማራዘም ለሐምሌ 22 ቀን 2007 ዓ.ም. ቀጥሯል፡፡ ነገር ግን ፌዴሬሽኑ የሥራ ዘመኑን ጨርሶ ተበትኗል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ከሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ አሥራ አንድ አባላት መካከል ስድስቱ የሥራ ዘመናቸውን የጨረሱ ሲሆን፣ ሦስቱ ደግሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ተወካይ በመሆናቸው ከምክር ቤቱ የሥልጣን ዘመን ማብቃት ጋር ተያይዞ ውክልናቸው አብቅቷል፡፡ ይሁን እንጂ ፓርላማው ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. የሥልጣን ዘመኑ ከማብቃቱ ቀደም ብሎ የሥልጣን ዘመናቸው በተጠናቀቀ ስድስት የጉባዔው አባላት ምትክ ዕጩ ተሿሚዎችን በማፅደቅ ለአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ለሹመት መርቶታል፡፡", "passage_id": "ccc92ba5f80a1cf37a062f615959a378" }, { "cosine_sim_score": 0.47777289152145386, "passage": " በኦሮሚያ ክልል የሰንዳፋ ከተማ በኬ ወረዳ ፍ/ቤት፣ በአሀዱ ሬዲዮ ጣቢያ ላይ የቀረበውን ክስ ሊዳኝ ነው፡፡ ፍ/ቤቱ ጉዳዩ መታየት ያለበት የሬዲዮ ጣቢያው በሚገኝበት የፌደራል ከተማ ፍ/ቤቶች ነው በሚል ተከሳሾቹ ያቀረቡትን መቃወሚያ ፍ/ቤቱ ውድቅ አድርጐታል፡፡ ከወራት በፊት በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የተፈፀመውን የመልካም አስተዳደር ችግርና ህገወጥ የሙስና ተግባር የተመለከተ ዘገባ በሬዲዮ ጣቢያው መሰራጨቱ፣ “የስም ማጥፋት ወንጀል ፈጽሞብናል” ያለው ፍ/ቤቱ፤ በሬዲዮ ጣቢያው ዋና ስራ አስኪያጁ ጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ጋዜጠኛ ሊዲያ አበበ፣ በዜና ክፍል ኃላፊው ጋዜጠኛ ሱራፌል ዘለዓለም እንዲሁም ዘገባውን በሰራው ጋዜጠኛ ታምራት አበራ ላይ ላይ ክስ መስርቷል፡፡ ተከሳሾቹ የቀረበባቸው ክስ አግባብ አለመሆኑን በመግለጽ ለፍ/ቤቱ መቃወሚያቸውን ቢያስገቡም ፍ/ቤቱ መቃወሚያቸውን ውድቅ አድርጐ፣ የወረዳው ፍ/ቤት ጉዳዩን የማየት ስልጣን አለው ሲል ብይን ሰጥቷል፡፡ ተከሳሾቹም ለቀረበባቸው ክስ ምላሽ እንዲሰጡ ለሰኔ 27 ቀን 2011 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ሰኔ 19 ቀን 2011 ዓ.ም ፍ/ቤት ቀርበው የነበሩት አራቱ ተከሳሾች፣ ለፍ/ቤቱ ባቀረቡት መቃወሚያ፤ ሬዲዮ ጣቢያው የሚገኘው በፌደራሉ ዋና ከተማ ውስጥ በመሆኑና ዘገባው የተሰራጨውም በዚሁ ሬዲዮ ጣቢያ ስለሆነ ጉዳዩ መታየት ያለበት በፌደራሉ ከተማ ውስጥ በሚገኙ ፍ/ቤቶች ነው ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል፤ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከተው የብሮድካስት ባለስልጣን ስለ ጉዳዩ አንዳችም መረጃ ባላገኘበትና እኛም ስለ ዘገባው በዚሁ ባለስልጣን መ/ቤት በኩል የደረሰን ምንም አይነት ቅሬታና ማሳሰቢያ ሳይኖር ጉዳዩን ማየት በማይችል ፍ/ቤት በኩል ክስ ሊመሰረትብን አይገባም ብለዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በዘገባው ስሜ ጠፍቷል የሚለው ፍ/ቤቱ ስለሆነና ፍ/ቤቱ ራሱ ከሳሽ በሆነበት ጉዳይ ፈራጅም ሊሆን ስለማይገባ ክሳችን በሌላ ፍ/ቤት ሊቀርብና ፍትህ ልናገኝ ይገባል የሚል መቃወሚያ ለፍ/ቤቱ አቅርበው ነበር፡፡ ፍ/ቤቱ የቀረበውን መቃወሚያ ውድቅ አድርጐ፣ ጉዳዩ በወረዳው ፍ/ቤት ሊታይ ይችላል የሚል ብይን በመስጠቱ ተከሳሾቹ በሃያ ሺ ብር ዋስትና እንዲለቀቁና ለሰኔ 27 ቀን 2011 ዓ.ም ምላሻቸውን ይዘው እንዲቀርቡ አዟል፡፡ በፍ/ቤቱ ውሣኔ በእጅጉ እንዳሳዘናቸውና የመረጃ ነፃነት ህጉ በዚህ መጠን እየተጣሰ መሄዱ መጪውን ጊዜ አስፈሪና ተስፋ አስቆራጭ እንደሆነባቸው የጣቢያው ስራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "de8fac4a6d3b1f942285160133a261de" }, { "cosine_sim_score": 0.4762369394302368, "passage": "– የፌደራል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን እስካሁን ከተሰበሰቡት የሰነድ ማስረጃዎች በተጨማሪ 96 የቃል ምስክሮችን መቀበሉንና ተጨማሪ የ76 የቃል ምስክሮችን ማዳመጥ ስለሚቀረው የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው የፌዴራሉን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ጠይቋል፡፡ፍርድ ቤቱም በፌደራል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን መርማሪ በኩል የእያንዳንዱን ተጠርጣሪ የወንጀል ድርሻ ግልፅ ለማድረግ ተሞክሯል፤ ምርመራውም እድገት እያሳየ መጥቷል በማለት በእነ አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስ የተጠርጣሪዎች መዝገብ ለ4ኛ ግዜ የተጠየቀውን የጊዜ ቀጠሮ ፈቅዷል፡፡ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪዎችን የዋስትና መብት ጥያቄ ባለመቀበልም ተለዋጭ ቀጠሮውን ለሐምሌ 1/2005 አድርጓል፡፡ በዛሬው ችሎት የመከላከያ ሚኒስቴር የቀድሞ የስራ ሃላፊ የነበሩት ኮሎኔል ሃይማኖት ተስፋዬ በፊት ከተጠረጠሩበት የሰነድ ማሸሽ ወንጀል በተጨማሪ አዲስ የወንጀል ጭብጥም ተይዞባቸዋል፡፡ኮሎኔል ሃይማኖት ተስፋዬ በዚሁ የተጠርጣሪዎች መዝገብ ካሉት አቶ ነጋ ገብረእግዚአብሔር ንብረት በሆነው ሞኒት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ድርጅት የሂሳብ ክፍል ውስጥ በመስራት ላይ ሳሉ በገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ከፍተኛ ባለስልጣን የሆኑትን ባለቤታቸውን አቶ ገብረዋህድ ወልደጊዮርጊስን በመጠቀም የግብር ስወራ ወንጀል በመፈፀም ተጠርጥረዋል፡፡የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለችሎቱ የቃሊቲ ጉምሩክ ቅርንጫፍ የዋጋ ትመና ባለሙያ የነበሩትነ አቶ ባሹ ዘርጋውን አዲስ ተጠርጣሪ አድርጎ አቅርቧል፡፡ በዚህም የተጠርጣሪዎች ብዛት 61 ሆኗል፡፡ (ኢሬቴድ)", "passage_id": "d54d3ecceb506465d205e54e154844bb" }, { "cosine_sim_score": 0.47413766384124756, "passage": "እነ ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ ይቅርታ ተደረገላቸውበወልቃይት ምክንያት በተፈጠረ ውዝግብና ግጭት የሽብር ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው በሒደት ላይ የነበሩት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱና ንግሥት ይርጋ ክሳቸው ተቋረጠ፡፡ ከስምንት ዓመታት በፊት የዕድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት የሚገኙት ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ፣ ብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ጽጌ፣ ኮሎኔል ደምሰው አንተነህና ሌሎች ፍርደኞች በይቅርታ እንዲፈቱ፣ የፌዴራል ይቅርታ ቦርድ ወስኖ ለአገሪቱ ርዕሰ ብሔር ተላለፈ፡፡ ኮሎኔል ደመቀ በጎንደር ከተማ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ እንዳሉ በፀጥታ ኃይሎች ሲከበቡ፣ የተኩስ ልውውጥ ተደርጎ የሰው ሕይወት ማለፉ ይታወሳል፡፡ እሳቸውም ለፀጥታ ኃይሎች እጃቸውን መስጠታቸው አይዘነጋም፡፡ ፈጽመውታል የተባለውን የሽብር ወንጀል የማየት ሥልጣን ያለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢሆንም፣ ከሕዝብ ከፍተኛ ተቃውሞ በመሰማቱ የክልሉ መንግሥትና የፌዴራል መንግሥት ተነጋግረው፣ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን በውክልና እንዲያይ የሚያስችል ሥልጣን ስላለው ሲመረምር ከርሟል፡፡ ዓርብ የካቲት 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ኮሌኔሉ ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ፣ ፍርድ ቤቱ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን ቃልና የሰነድ ማስረጃ መርምሮ ፍርድ ለመስጠት ለየካቲት 22 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር፡፡ ነገር ግን መንግሥት በገባው ቃል መሠረት የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የኮሎኔል ደመቀንና ከእሳቸው ጋር የተከሰሱ ሌሎች ግለሰቦችን ክስ እንዲቋረጥ አድርጓል፡፡ በተመሳሳይ ክስ የጎንደር ወጣቶችን በማነሳሳት የግንቦት ሰባትን ዓላማ ለማስፈጸም ስትንቀሳቀስ ነበር ተብላ፣ ጉዳይዋ ወደ ፌዴራል ፍርድ ቤት ተልኮ ክሷን እየተከታተለች የነበረችው ንግሥት ይርጋም ክስ ተቋርጧል፡፡ ንግሥት የካቲት 6 ቀን 2010 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ቀርባ፣ የመከላከያ ምስክሮቿን አብሯት ከተከሰሰው ቴዎድሮስ ተላይ ጋር ከመጋቢት 11 እስከ 13 ቀን 2010 ዓ.ም. ድረስ ለማሰማት ቀጠሮ እንደተሰጣት መዘገባችን ይታወሳል፡፡በሌላ በኩል በሽብር ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው በ2002 ዓ.ም. የዕድሜ ልክ እስራት ተርዶባቸው በእስር ላይ የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ፣ ብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ጽጌ፣ ኮሎኔል ደምሰው አንተነህና ሌሎችም ፍርደኞች በይቅርታ ቦርድ ይቅርታ ተደርጎላቸው እንዲፈቱ ለአገሪቱ ርዕሰ ብሔር መተላለፉ ታውቋል፡፡ ዓርብ የካቲት 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ክሳቸው የተቋረጠላቸውና ይቅርታ የተደረገላቸው 101 ሰዎች ከእስር እንዲፈቱ መንግሥት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ የግንቦት ሰባት 56፣ የኦነግ ደግሞ 41 አባላት መሆናቸው ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "1a518b1a6cdc9c8d21a6f1e00888fe96" }, { "cosine_sim_score": 0.4740034341812134, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን የኮንስትራክሽን ስራ በሚል በድብቅ ምሽግ ሲሰሩ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል የተባሉት ሌተናል ኮሎኔል ኤፍሬም አብርሃን ጨምሮ 7 የመከላከያ መኮንኖች ፍርድ ቤት ቀረቡ።ተጠርጠሪዎቹ የመከላከያ ዶዘር ኦፕሬተር ሌተናል ኮሎኔል ኤፍሬም አብርሃ፣ 2ኛ ኮሎኔል ገብረ ጊዮርጊስ ገብረሚካኤል፣ ኮሎኔል ፍስሃ ግደይን ጨምሮ በአጠቃላይ 7 ተጠርጣሪዎች ናቸው ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው የታየው።በተጠረጠሩበት ሃገርን በመካድ ህገመንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለመናድ ሙከራ ወንጀል መርማሪ ፖሊስ ያከናወነውን የምርመራ ስራ ለችሎቱ አብራርቷል።ተጨማሪ ሶስት የምስክር ቃል ተቀብሎ ከምርመራ መዝገቡ ጋር ማያያዙንም ገልጿል።በተለይም በአንደኛ ተጠርጣሪ ላይ በተደረገ ምርመራ በተለያዩ ቦታዎች የትግራይ ልዩ ሃይል የመከላከያ ሰራዊትን ማጥቃት የሚቻልበትን ቦታ በመለየት ምሽግ ሲቆፍርና ሲያስቆፍር እጅ ከፍንጅ ተይዟል ያለው መርማሪ ፖሊስ ይሄው ተጠርጣሪ የወንጀሉ ተሳትፎ እንዳለው በሰው ምስክር ማረጋገጡንም አብራርቷል።ከ2ኛ አስከ 7ኛ ተራ ቁጥር በመዝገቡ የተካተቱ ተጠርጣሪዎችም ጥቃቱ ከመሰንዘሩ በፊት የሰሜን እዝ መከላከያ ሬዲዮን የማቋረጥ በየደረጃው ተሳትፎ የነበራቸው መሆኑን በመረጃ አረጋገጫለሁ ብሏል ።ከተጠርጣሪዎቹ የተከሳሸነት ቃል መቀበሉን የገለጸው መርማሪ ፖሊስ ለቀሪ የምርመራ ተጨማሪ 14 ቀን ጠይቋል።ተጠርጣሪዎቹ ሃገርን በታማኝነት ያገለገሉ መሆናቸውን ለችሎቱ ገልጸው በወንጀሉ ተሳትፎ እንደሌላቸው የተከራከሩ ሲሆን በዋስ እንዲፈቱም ጠይቀዋል።የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ችሎቱ መርማሪ ፖሊስ ከጀመረው ምርመራ አንጻር ተጨማሪ ቀናት እንደሚያስፈልገው ከግምት ውስጥ በማስገባት 11 ተጨማሪ ቀናትን ለምርመራ ፈቅዷል።በታሪክ አዱኛከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "9ebf5b0d9c2ded7403c2f944435ce870" } ]
82be198ac448fbed60ef19c3d03e8c59
b51ef2a18a3b2c813acf7160a7066921
የሱዳን ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አምስት የሉዓላዊ ምክር ቤት አባላትን ሰየሙ
የሱዳን ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አምስት የሉዓላዊ ምክር ቤት አባላትን ሰየሙ፡፡አባላቱ ዛሬ ቃለ መሀላ እንደሚፈፅሙ የተገለጸ ሲሆን፣ ከመሃላው በፊት ሀገሪቷን እያስተዳደረ የሚገኘው ወታደራዊው መንግስት ከሲቪል ተወካዮች በሁለት በልጦ አባል መርጦ አዘጋጅቷል፡፡አባላቱም በምክር ቤቱ ውስጥ ከፍተኛ ስልጣን የሚኖራቸው ይሆናሉ ነው የተባለው፡፡ሱዳን ሰላም አጥታ ለበርካታ ወራት ስትታመስ ከቆየች በኋላ ለህዝቡ ጥያቄ የመጨረሻ እልባት መፍትሄ ሰጭ የተባለለት የስምምነት ደረጃ ላይ ተደርሷል፡፡የሀገሪቷ የአስተዳደር አካል ከወታደራዊው አገዛዝ ይልቅ ህዝባዊ አካል ሀገሪቱን ሊያስተዳድር ይገባል የሚል ሀሳብ በተቃዋሚ የፖለቲካ አመራሮች ሲመራና ሲራመድ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡በዚህ ሀሳብ በገዥው ወታደራዊው መንግስት እና በህዝብ መካከል ከፍተኛ መተራመስ በመፈጠሩ ከ127 በላይ ሱዳናዊያንም ሞት እና ለባርካቶች አካላቸው ጉዳት ምክንያት ሆኗል፡፡ ሱዳን ሰላም እንድታገኝ እና በገዢው አካል መካከል ሰላም እንዲወርድ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት እንዲሁም የአፍሪካ ህብረት ጥረት ሲያደርጉም ቆይተዋል፡፡በስተመጨረሻም ሁለቱ አካላት ስምምነት ላይ ደርሰው ዛሬ መቋጫዉን ሊያገኝ ስልጣን ላይ ያለው ወታደራዊው መንግስት እና የሱዳን ተቃዋሚ የፖለቲካ አባላት የስልጣን ክፍፍል ሊያደርጉ የሉዓላዊ ምክር ቤት አባሎቻቸዉን መርጠው አዘጋጅተዋል፡፡ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አምስት ወታደራዊው መንግስት ከሲቪሊያኑ በሁለት ከፍ ብሎ ሰባት በምክር ቤቱ ውስጥ ከፍተኛ ስልጣን የሚኖራቸዉን አባሎቻቸዉን መርጠዋል፡፡በዘመነ አልበሽር ሱዳን በከፍተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ የሴቶች ተሳትፎ ያን ያህል ነበር፡፡ ከዚህ አካሄድ ለየት ባለ መልኩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በመረጧቸው አባላቶቻቸው ውስጥ ሴቶችን አካተዋል ነው የተባለው፡፡ሁለቱ አካላት ሰልጣን መጋራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ቅዳሜ ስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ የመጨረሻ መሃላ ሊፈፅሙ የምክር ቤቱ አባላቶቻቸዉን አዘጋጅተዋል፡፡አባላቶቹ በምክር ቤቱ ከፍተኛ ስልጣን የሚኖራቸው ቢሆንም ትልቁ ኃላፊነታቸው ለካቢኒው የሚሰሩ ነው የሚሆነው፡፡ ሱዳን አጥታ ለነበረው ሰላም እና ህዝቡ ሲያነሳ ለነበረው ጥያቄ መልስ የሚሰጥ ነው የተባለው ይህ ስምምነት ዛሬ ላይ በርካታ ሱዳናዊያን በካርቱም እና በሌሎች ከተሞች ጎዳና እንዲወጡ ምክኒያት ሆኗቸዋል፡፡ ደስታቸዉን ለመግለጽ እና የፊርማ ስምምነቱን ለማክበር ሲባል፡፡ሁለቱ አካላት ዛሬ የመጨረሻ ቃለ መሃላ የሚፈጽሙ ሲሆን፣ በስምምነታቸውም መሰረት ወታደራዊው ሽግግር መንግስት ለ21 ወራት ስልጣን ላይ የሚቆይ ሲሆን የሲቪሉ አካል ደግሞ ለሚቀጥሉት 18 ወራት ስልጣን በመጋራት በጋራ ሱዳንን ያስተዳድራሉ፡፡(ምንጭ፡-ሚድል ኢስት እና አልጄዚራ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33325/
[ { "cosine_sim_score": 0.4407336115837097, "passage": "ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) እያካሄደ ባለው 13ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ 11 የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መረጠ፡፡የድርጅቱ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በመሆን የተመረጡት ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር)፣ ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፣ አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ (አባይ ነብሶ)፣ አቶ ዓለም ገብረ ዋህድ፣ አቶ ጌታቸው አሰፋ፣ አቶ ጌታቸው ረዳ፣ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም፣ አብርሃም ተከስተ (ዶ/ር)፣ አክሊሉ ኃይለ ሚካኤል (ዶ/ር)፣ አቶ በየነ ምክሩና አዲስ ዓለም ባሌማ (ዶ/ር) ናቸው፡፡ ጉባዔው ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) እና ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር የድርጅቱ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል፡፡በተያያዘ ዜና፣ ድርጅቱ ዛሬ መስከረም 21 ቀን 2011 ዓ.ም. ጠዋት 55 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መርጧል፡፡ ሕወሓት በጉባዔው 65 ዕጩዎችን ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት አቅርቦ የነበረ ሲሆን፣ በተደረገው የድምፅ አሰጣጥ 55 አባላትን ለማዕከላዊ ኮሚቴ መርጧል፡፡በማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ከተመረጡት መካከል የድርጅቱ ሊቀመንበርና ትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር)፣ የቀድሞው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር፣ በፓርላማ የመንግሥት ተጠሪ አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትሩ አብርሃም ተከስተ (ዶ/ር)፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም፣ የትግራይ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ረዳኢ ሐለፎም፣ የቀድሞ የብሔራዊ ደኅንነትና መረጃ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ ይገኙበታል፡፡የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች የሆኑት ኦሕዴድና ብአዴን ስማቸውን ወደ ኦዴግና አዴግ ቢቀይሩም፣ ሕወሓት ስሙን እንደማይቀይርና የፓርቲውም ፕሮግራም አብዮታዊ ዴሞክራሲ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ካሁን ቀደም የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት 45 የነበሩ ሲሆን፣ ጉባዔያቸውን ያደረጉት ኦዴግ፣ አዴግና ሕወሓት የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን ቁጥር ወደ 55 አሳድገዋል፡፡ሕወሓት በጉባዔው 12 አንጋፋ የድርጅቱ አባላትን በክብር ማሰናበቱን አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "1907c1b10619ca669e8ca46b8a413aff" }, { "cosine_sim_score": 0.4399780035018921, "passage": "የሱዳን የተቃዋሚ ፓርቲው ህብረት ኤፍ ኤፍ ሲ ከህጋዊው የሽግግር ምክር ቤቱ ጋር ሲያደርግ በነበረው ድርድር ከስምምነት ሳደርሱ ቀርተዋል ተባለ፡፡የሱዳኑ ወታደራዊ የሽግግር ካዉንስልና የለዉጥና ነፃነት ተቃዋሚ ሃይል ፓርቲ ለሁለተኛ ጊዜ ሲያደርጉት በነበረው ድርድር ስምምነት ላይ ሳይደርሱ በመቅረታቸው የጋራ ምክር ቤት ለመመስረት የተደረገው ጥረት ውድቅ ሆኗል፡፡ሁለቱም ፓርቲዎች ህጋዊው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ለመምረጥም ወጥነው እነደነበር ነው የተገለጸው፡፡እሁድ በነበረው የምክር ቤቱ ዉሎ በባለሙያዎች የሚመራው የተቃዋሚዎች ህብረት ኤፍ ኤፍ ሲ ነጻ የምክር ቤቱ ፕረዚዳንት እንዲመረጥ ሃሳብ ቢያቀርብም በወታደራዊ ምክር ቤቱ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል ተብሏል፡፡በኤፍ ኤፍ ሲ ተቃዋሚ ህብረት እና በወታደራዊ ምክር ቤቱ መካከል የተፈጠረዉ ዉጥረት በዋናነት እያንዳንዱ ፓርቲ እኩል ተወካይ እንዲኖራቸዉ እና የሉአላዊ ምክር ቤቱ ሊቀመንበር ከየትኛዉ ወገን ይመረጥ የሚለዉ እንደሆነም ታዉቋል፡፡በሁለቱም ወገኖች በኩል ምንም እንኳን አስካሁን ከስምምነት ላይ ባይደረስም በዉይይታቸዉ መጨረሻ ላይ ግን የሱዳናዉያንን ጥያቄ ለመመለስና የሱዳኑ ለዉጥ ግቡን እንዲመታ የማያዳግም ስምምነት ላይ ለመድረስ እንደሚሰሩ ቃል መገባቱንም ሱዳን ትሪቡን አስነብቧል፡፡የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የጸጥታ ምክር ቤት እስከ ሰኔ 30 ድረስ ለሲቪል አመራር ስልጣን እንዲያስተላልፍ ቀነ ገደብ መስጠቱ የሚታወስ ነዉ፡፡በሌላ በኩል በሃገሪቱ በጥብጥና አላስፈላጊ ጦርነት ለማስነሳት ጥረት ሲያደርጉ በተገኙ ሃይሎች ላይ እርምጃ  እየተወሰደ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ይህ ደግሞ በተለይ አይ ኤስ የተሰኘዉን አክራሪ ቡድን ራሱን እንዲያደራጅና ሃገሪቷን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ ክፍተት እንደሚሰጣቸዉም በማሳሰቢያነት ተጠቅሷል፡፡የሱዳን ኮሙኒስት ፓርቲ ባወጣው መግለጫ የሉአላዊ ምክር ቤቱን ሊቀመንበርነት ለወታደራዊ ሃይሉ ለመስጠት በሚደረገዉ ማንኛዉም ስምምነት እንደማይስማማ ነው ያስታወቀው፡፡ፓርቲዎቹ ባወጡት የጋራ መግለጫ በሁለቱም አካላት በኩል ያለዉ የጋራ ኮሚሽኖች ከስምምነት  ለመድረስ ጥረቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት፡፡ (ምንጭ፡-ሱዳን ትሪቡን)      ", "passage_id": "236e2f80d0693294c98e1ec906b9cd4f" }, { "cosine_sim_score": 0.4336263835430145, "passage": "ኢህአዴግና ተፎካካሪ ሀገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድር የሚመሩበት የአሰራር ደንብ በማጽደቅ አደራዳሪዎቻውንም መረጡ  ፡፡በአዲስ አበባ ዛሬ ተወያይተው ያጸደቁት ደንብ ዋናውን የድርድር ሂደት ውጤታማ የሚያደርግ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎቹ አስታውቀዋል ፡፡የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በሆደ ሰፊነት ድርድሩን ሁሉም ሊጠቀምበት እንደሚገባም ነው ያስገነዘቡት ፡፡እነዚህ ሃገር ዓቀፍ ተቀዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ኢህአዴግ የአሰራር ደንቡን ተከትለው ድርድሩን በቋሚነት የሚመሩ ሶስት ቋሚ አደራዳሪዎችን መርጠዋል፡፡ፓርቲዎቹ በተጨማሪም የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጁ ሶስት ሰዎችን የመረጡ ሲሆን፤ በስምንት ዙሪያ ደረጉትን የቅድመ ድርድር ቃለ ጉባኤም አጽድቀዋል ፡፡በቋሚ አደራዳሪነት የተመረጡት ደግሞ አቶ አሰፋ ሀብተ ወልድ ከመኢአድ በሰብሳቢነት፤ አቶ ዋሲሁን ተስፋዩ ከኢዴፓ ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ፤ አቶ አለማየሁ ደነቀ ከአዲስ ትውልድ ፓርቲ በረዳት  ሰብሳቢነት በመሆን የሚያገለግሉ ናቸው ፡፡እነዚህ በአደራዳሪነት የተመረጡት ግለሰቦች በድርድሩ ሂደት የአደራዳሪነት ሚና ብቻ ሚጫወቱ ሲሆን፤ የፖለቲካ ፓርቲያቸውን በመወከል በተደራዳሪነት የማይቀርቡ መሆኑም ተገልጿል።የፖለቲካ ፓርቲዎቹ የአጀንዳ አደራጅ እና የሚዲያና የኮሚኒኬሽን ኮሚቴም በዲሞክራሲያዊ አገባብ መርጠዋል።የድርድሩ አጀንዳ አደራጆች አቶ አስመላሽ ገብረስላሴ ከኢህአዴግ፤ አቶ ገብሩ በርሄ እና አቶ መላኩ መሰለ ከተለያዩ ሃገር ዓቀፍ ተቀዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሆነው ተመርጠዋል፡፡በምርጫው ወቅትም ፓርቲዎቹ እህአዴግ ድርድሩን የጠራ በመሆኑ በአጀንዳ አደራጅ እና የሚዲያና የኮሚኒኬሽን ኮሚቴ ውስጥ በቀጥታ እንዲሳተፍ ተስማምተዋል።ፓርቲዎቹ በድርድር ደንቡ መሰረት ከነገ ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ የመደራደሪያ አጀንዳዎቻቸውን የአጀንዳ አደራጅ እና የሚዲያና የኮሚኒኬሽን ኮሚቴ እንደሚያስገቡም ታውቋል።ዋልታ እንደዘገበው ከ15 ቀን በኋላም አደራዳሪ ኮሚቴዎቹ ቀን በመወሰንና ለፖለቲካ ፓርቲዎቹ ጥሪ በማድረግ ስራቸውን እንደሚጀምሩም ነው የተመለከተው ።", "passage_id": "d67097afa55cf0ea19b7554dce946d14" }, { "cosine_sim_score": 0.41293781995773315, "passage": "የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡የሁለቱ ኮሚሽኖች መቋቋምና የአባላቱ መሾም ከአስተዳደር ወሰንና ከማንነት እንደዚሁም ከሰላም ጋር ተያይዞ የሚነሱና ሲጓተቱ የቆዩ ጉዳዮችን ለመፍታት እንደሚያግዝ በአብዛኞቹ የፓርላማ አባላት ታምኖበታል፡፡ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን መቋቋሙን ሲቃወም የቆየው ህወሓት ተወካዮች ግን፣ የአባላቱንም ሹመት ተቃውመዋል፡፡ ", "passage_id": "1a896954bb7b339e1ed6f32055702cb4" }, { "cosine_sim_score": 0.40919482707977295, "passage": "አረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ (አረና) እና በቅርቡ ወደ አገር ቤት የተመለሰው የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ (ትዴት) በጋራ ለመሥራትና በሒደት ደግሞ ወደ ውህደት ሊያደርሳቸው የሚያስችላቸውን ስምምነት፣ ሐሙስ ጥቅምት 15 ቀን 2010 ዓ.ም. መፈራረማቸውን የአረና ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጎይቶም ፀጋይ ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ስምምነቱን በአረና በኩል ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ጎይቶም ፀጋይ፣ እንዲሁም በትዴት በኩልም እንዲሁ በምክትል ሊቀመንበሩ አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን መፈራረማቸው ታውቋል፡፡በዚህም መሠረት ሁለቱ ፓርቲዎች በሚያግቧቧቸው የጋራ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የተስማሙ ሲሆን፣ በሒደትም በጋራ የመሥራቱ ነገር እስከ ውህደት እንደሚደረስ ተገልጿል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪን ተቀብሎ አገር ውስጥ የገባው ትዴት፣ አገር ውስጥ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ዝርዝር ውይይቶች ሲካሄዱ መቆየታቸውና ሐሙስ የተፈረመው ስምምነትም የዚሁ ድርድር ውጤት መሆኑን አቶ ጎይቶም አስረድተዋል፡፡ምንም እንኳን ውይይቶቹ ሲካሄዱ የነበሩት ትዴት አገር ቤት ከገባ በኋላ ቢሆንም፣ ሁለቱ ፓርቲዎች ከዚህ ቀደም ብሎም ቢሆን ኢመደበኛ ግንኙነትና ውይይቶች እንደነበራቸው ገልጸዋል፡፡ባለፈው ሳምንት የተፈረመው በጋራ የመሥራት ስምምነት በዋነኛነት በአራት መሠረታዊ ነጥቦች ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው፡፡ እነዚህም የመሬት፣ የብሔርና የአንቀጽ 39፣ እንዲሁም በአጠቃላይ የአገሪቱን ፖለቲካዊ ጉዳዮችና ተዋናዮችና የርዕዮተ ዓለም ጉዳዮችን የተመለከቱ እንደሆኑ አቶ ጎይቶም አስታውቀዋል፡፡በዚህም መሠረት የመሬት ጉዳይን በተመለከተ ሁለቱ ፓርቲዎች አንድ አቋም በመያዝ መሬት የሕዝብ ነው በሚለው ሐሳብ ተስማምተው፣ ይኼንንም ተፈጻሚ ለማድረግ በጋራ እንደሚሠሩ ተገልጿል፡፡‹‹በአተገባበር ላይ የተለያዩ ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ የግለሰብ ሊኖር ይችላል፣ የመንግሥትም ሊኖር ይችላል፣ እንዲሁም የማኅበረሰብም ሊኖር ይችላል፡፡ ነገር ግን እንደ አጠቃላይ መርህ መሬት የሕዝብ ነው በሚለው ላይ ተስማምተናል፤›› በማለት አቶ ጎይቶም አስረድተዋል፡፡የብሔርና የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 39 በተመለከተ ደግሞ የብሔር መብት በተሟላ መንገድ መከበር አለበት በሚለው ላይ ሁለቱም መስማማታቸውን፣ ነገር ግን ዋናው ነገር ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመገንባት የሚመለሱ ጥያቄዎች ናቸው ሲሉ ገልጸዋል፡፡‹‹አንደኛ መንግሥት መገንጠል መፍቀድ አለመፍቀዱ አይደለም ዋናው ችግር፡፡ ዋናው ችግር ዴሞክራሲያዊ ከመሆንና ካለመሆን ጋር የተያያዘ እንጂ፡፡ ችግሩም በዚህ መንገድ መፈታት አለበት፡፡ ነገር ግን የመገንጠል የመፍትሔ አቅጣጫ ከማስቀመጥ መወጣት አለበት፡፡ በኢትዮጵያ ሥር ሆነን ችግሮችን መፍታት መልመድ አለብን፤›› ሲሉ አክለው አብራርተዋል፡፡አጠቃላይ የአገሪቱን ፖለቲካዊ ጉዳዮችና ተዋናዮችን በተመለከተ ደግሞ በአገሪቱ የፖለቲካ ለውጥ ለማምጣት ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር መተባበር በሚለው ጉዳይ፣ ሁለቱም ፓርቲዎች ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተጠቁሟል ‹‹ከሌሎች ጋር በመተባበር ችግሮቻችንን በኢትዮጵያ ሥር ሆነን ነው የምንፈታው ስንል፣ እኛ በትግራይ ክልል ብንደራጅም ሌሎችም ያስፈልጉናል በሚል አቋም ነው፤›› በማለት አስረድተዋል፡፡ርዕዮተ ዓለምን በተመለከተ ደግሞ ምንም እንኳን ሁለቱ ፓርቲዎች የሚከተሉት ርዕዮተ ዓለም የተለያየ ቢሆንም፣ ማለትም አረና ሊበራል ዴሞክራሲ ትዴት ደግሞ ሶሻል ዴሞክራሲ እነዚህ ልዩነቶች እንቅፋት እንደማይሆኑ አቶ ጎይቶም ገልጸዋል፡፡‹‹የሁለቱን ፓርቲዎች የፖለቲካ ፕሮግራሞችና ዓላማ በዝርዝር ተመልክተናል፡፡ በዚህም መሠረት ከስምምነት ደርሰናል፡፡ ከዚህ አቅጣጫ ስንመለከተው ርዕዮተ ዓለም የስም ጉዳይ ነው የሚሆነው፤›› ብለዋል፡፡ሁለቱ ፓርቲዎች የጋራ መተዳደሪያ ደንብ ማዘጋጀታቸውን የገለጹት አቶ ጎይቶም፣ ቀጣይ ሥራዎችን ለማከናወን የሚቀረው ትዴት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አማካይነት ሕጋዊ የመሆን ጉዳይ ብቻ ነው ብለዋል፡፡አረና ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አባል ፓርቲዎች መሀል አንዱ ሲሆን፣ የተመሠረተው ከ1993 ዓ.ም. የሕወሓት ክፍፍል በኋላ ከፓርቲው በተባረሩ ነባር የሕወሓት ታጋዮች አማካይነት ነው፡፡ በተመሳሳይ  ትዴት ደግሞ በቀድሞው የሕወሓት ሊቀመንበር አረጋዊ በረኸ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ከ24 ዓመታት በፊት በውጭ አገር የተመሠረተ ፓርቲ ነው፡፡ ", "passage_id": "18aafbd0458eff303df27c2df4600b60" }, { "cosine_sim_score": 0.40555137395858765, "passage": "የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ላፀደቃቸው የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽንና ለዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባልነት፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ታጭተው የቀረቡለትን ግለሰቦች በአብላጫ ድምፅ አፀደቀ። ምክር ቤቱ ማክሰኞ ጥር 28 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀትር በኃላ ባካሄደው ስብሰባው አስቀድሞ የተመለከተው፣ ለአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን በዕጩነት የቀረቡለትን 41 አባላት ነው። ለምክር ቤቱ ተልኮ በነበረው በጠቅላይ ሚኒስትሩ የታጩ አባላት ዝርዝር ውስጥ ስምንት ያህሉ በተለያዩ ምክንያቶች በሌሎች ዕጩዎች እንዲተኩ መደረጉን፣ በምክር ቤቱ የመንግሥት ተጠሪ ተገልጾ ማንነታቸው ተዋውቋል። የዕጩዎቹ ዝርዝር በተለያዩ ሚዲያዎች ቀድሞ ሲገለጽ፣ አንዳንዶቹ ፈቃደኝነታቸው ሳይጠየቅ የታጩ መሆናቸውን በማኅበራዊ ድረ ገጾች ሲገልጹ ነበር፡፡ ከእነዚህም መካከል በአዲስ አበባ የዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝም መምህር አሰፋ ፍሰሐ (ዶ/ር) አንዱ ናቸው። ለምክር ቤቱ ተልኮ ከነበረው ዝርዝር ውስጥ እንዲተኩ የተደረጉ ስምንት ዕጩዎች በቀለ ከተማ (ፕሮፌሰር)፣ አቶ ፋንታሁን አየነው፣ ብርሃኑ በላይ (ዶ/ር)፣ አምባሳደር አብዱል ዋሴ፣ አሰፋ ፍስሐ (ዶ/ር)፣ ዳዊት መኮንን (ዶ/ር)፣ ይሰሐቅ አሰፋ (ፕሮፌሰር)፣ ዳዊት ወንድማገኝ (ዶ/ር) ናቸው። የምክር ቤቱ አባላት በቀረቡት ዕጩዎች ላይ ካሰሟቸው የተቃውሞ አስተያየቶች መካከል በዕጩነት የቀረቡት አባላት ሙሉ በመሉ ገለልተኛ አይደሉም የሚል ሲሆን፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ፖለቲከኞች በዕጩነት መቅረባቸው ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ ተከራክረዋል። በሌላ በኩል የአስተዳደር ወሰን ጥያቄ ከሚነሳባቸው አካባቢዎች በተወሰነ መጠን ሲወከሉ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ጭራሹኑ ባለመወከላቸው ሚዛን የጠበቀ አለመሆኑን ክርክር አድረገዋል፡፡ ዕጩዎቹ የብሔር ወይም የማንነት ውክልናን እንዲያሟሉ ሳይሆን በእውቀት ላይ በመመሥረት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ መሆኑን፣ ኃላፊነቱንም የሚወጡት በጋራ በሚሰጡት ውሳኔ እንደሆነ በመንግሥት ተጠሪው በኩል ምላሽና ማብራሪያ ተስጥቷል። ቀጥሎ ለቀረበው የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን በዕጩነት 42 አባላት የቀረቡ ሲሆን፣ ከእነዚህ መካከል በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ላይ ተቃውሞ በልዩ ሁኔታ ቀርቧል። ምክር ቤቱ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን የቀረቡትን አባላት በ22 ተቃውሞና በአራት ድምፅ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ ሲያፀድቅ፣ ለዕርቀ ሰላም ኮሚሽን የቀረቡትን አባላት በ16 ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡ ለአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን የተሰየሙ አባላት ዝርዝር ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) - የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ጥላሁን እንግዳ (ፕሮፌሰር) - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርጣሰው ገብሬ (ዶ/ር) - የቀድሞው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትወ/ሮ መዓዛ ብሩ - ጋዜጠኛ አምባሳደር ሸምሰዲን አህመድ - ዲፕሎማት ኦባንግ ሜቶ (ዶ/ር) - የሰብዓዊ መብት ተሟጋች መስፍን አርአያ (ዶ/ር) - በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያ ወ/ሮ አማረች አግደው - አማካሪኡስታዝ አቡበከር አህመድ - የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ አማካሪ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ  ወልደ አምላክ በእውቀት (ፕሮፌሰር) - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር  ነጋሶ ጊዳዳ (ዶ/ር) - ፖለቲከኛና የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት  ወ/ሮ ራሔል መኩሪያ -  ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) - ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) - ፖለቲከኛ  ደመቀ አጭሶ (ዶ/ር) - ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  ካሳሁን ብርሃኑ - ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብሩ ታረቀ (ፕሮፌሰር) - ፖለቲከኛ ያዕቆብ ኃይለ ማርያም (ዶ/ር) - ፖለቲከኛ  በቀለ ቡላዶ (ዶ/ር) - የሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር  አቶ ሌንጮ ለታ - ፖለቲከኛ  መረራ ጉዲና (ፕሮፌሰር) - ፖለቲከኛና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ - ፖለቲከኛ አቶ ጉደታ ገለልቻ -   አቶ አበበ እሸቱ - ፖለቲከኛ ጳውሎስ ሊቃ (ዶ/ር) - የሕክምና ባለሙያ አቶ ብርሃኑ ተስፋዬ  - የሕክምና ባለሙያ   ፍሰሐ ጽዮን መንግሥቱ (ፕሮፌሰር) - ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  አበራ ደገፉ (ዶ/ር) - መምህር  በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር) - ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  አቶ የሺዋስ አሰፋ - ፖለቲከኛ  አቶ ውብሸት ሙላት - የሕግ ባለሙያ  ወ/ሮ ወርቅነሽ ዳባ  አቶ ዘገየ አስፋው አሸብር ወ/ጊዮርጊስ (ዶ/ር) ዳዊት መኮንን (ዶ/ር) አቶ ባዩ በዛብህ አቶ በለጠ ሞላ  አቶ ዮናስ ዘውዴ  አብዱልባሲጥ ምንዳዳ  አብዱራሂም መሐመድ  በላይ ንጉሤ (ዶ/ር)ለዕርቀ ሰላም ኮሚሽን የተሰየሙ አባላት ዝርዝር ብፅዕ አቡነ አብርሃም - ከኦርቶዶክስ  ካርዲናል ብርሃነ እየሱስ - ከካቶሊክ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር እድሪስ - ከእስልምና ቤተ መንግሥቱ (ዶ/ር) - ከወንጌላዊያን ፓስተር ተስፋዬ ጋቢሶ - ከወንጌላዊያን ኡስታዝ አህመዲን ጀበል - ከእስልምና ወጣት ምሁራንአቶ ታምሩ ለጋ - ከኦርቶዶክስ ወጣት ምሁራን አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ - የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ምሕረት ደበበ (ዶ/ር) - ከሐሳብ መሪዎች  መጋቢ ሀዲስ እሸቱ ዓለማየሁ - ከሐሳብ መሪዎች  ጥበበ የማነ ብርሃን (የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶ/ር) - ከምሁራን  በየነ ጴጥሮስ (ፕሮፌሰር) - ፖለቲከኛ አበራ ዴሬሳ (ዶ/ር) - ከምሁራን  ኡባህ አደም (ዶ/ር) - ከምሁራን  ደስታ ሓምቶ (ፕሮፌሰር) - ከምሁራን  አሰፋ ኃይለ ማርያም (ፕሮፌሰር) - ከምሁራን  ደረጀ ገረፋ (ዶ/ር) - ከምሁራን አቶ ደበበ እሸቱ - ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች  ሙሴ ያዕቆብ (ዶ/ር) - ደራሲ ወ/ሪት ብሌን ሳህሉ - የሕግ ባለሙያአቶ ታምራት ኪዳነ ማርያም - የሕግ ባለሙያ ልዑል ራስ መንገሻ ሥዩም - ከአገር ሽማግሌዎች ቦጋለች ገብሬ (ዶ/ር) - በደቡብ ኢትዮጵያ ታዋቂ የበጎ አድራጎት ሰው አቶ አባተ ኪሾ - ከሲዳማ የአገር ሽማግሌዎች  ካኦ ደምሴ - ከአገር ሽማግሌዎች ብርሃኑ ነጋ (ዶ/ር) - ፖለቲከኛ ደራሲ አያልነህ ሙላቱ - ከኪነ ጥበብ  አትሌት ደራርቱ ቱሉ - የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን  ግደይ ዘርዓጽዮን (ዶ/ር) - ፖለቲከኛ  አህመድ ዘከርያ (ፕሮፌሰር) - ከምሁራን ኮሎኔል ጎሹ ወልዴ - ከታዋቂ ሰዎች ሡልጣን ሀንፍሬ አሊሚራህ - ከአገር ሽማግሌዎች አትሌት ገብረ እግዚአብሔር ገብረማርያም - ከአትሌቶች  ልዑል በዕደ ማርያም መኮንን - ከታዋቂ ሰዎች  ወ/ሮ ትርሐስ መዝገበ - ከበጎ አድራጎት  ደስታ ሐምቶ (ፕሮፌሰር) አቶ ዳሮታ ደጃሞ አባ ገዳ ጎበና ሆላ  ኃይለ ማርያም ካህሳይ (ዶ/ር)  ዘረሰናይ ዓለምሰገድ (ዶ/ር) ሰሎሞን አየለ ደርሶ (ዶ/ር) ወ/ሮ የትነበርሽ ንጉሤ", "passage_id": "1492cd38f443e23b20f65a1b351062de" }, { "cosine_sim_score": 0.40155458450317383, "passage": "– የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማእቀፍ 10 ሀገራትን ያቀፈ አከባቢያዊ ድርጅት ሲሆን የሀገራቱ የጋራ የውሃ ሀብት የሆነውን የናይል ተፋሰስ በእኩልነትና በዘላቂነት ለማልማት እና ለማስተዳደር ያለመ ነው፡፡የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ከሩዋንዳ የተረከበችው ደቡብ ሱዳን 21ኛው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ አስተናግዳለች፡፡የትብብር ጅማሮውን ህጋዊ እና ድርጅታዊ መዋቅር ለማስያዝ ከሚደረገው ጥረት ውሰጥ የሚካተተው የናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት እስከ አሁን በ 6 ሀገራት የተፈረመ ሲሆን ኢትዮጵያ ደግሞ ማእቀፉን በፓርላማዋ አፅድቃዋለች፡፡በደቡብ ሱዳን ጁባ በተካሄደውን የናይል ተፋሰስ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስበሰባ የተካፈሉት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ አለማየሁ ተገኑ  የትብብር ማእቀፉ የፈረሙ ሀገራት በፓርላማዎቻቸው እንዲያፀድቁት ጠይቀዋል፡፡ሚኒስትሩ አቶ ለማየሁ ተገኑ ለናይል ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ጅማሮ አባል ሀገራቱ የሚያደረጉትን የገንዘብ መዋጮ ግብፅ እና ሱዳን ለ 4 ተከታታይ አመታት ሳይከፍሉ የቆዩ ቢሆኑም ሱዳን በዚሀ አመት ክፍያውን ለመክፈል መስማማቷን ገልፀዋል፡፡ሱዳን ቀጣዩን የናይል የሚኒስትሮች ስብሰባ ለማዘጋጀት መጠየቋ ምክር ቤቱ አድንቆታልም ብለዋል፡፡ግብፅ በናይል ተፋሰስ ላይ የሚደረጉ ልማቶች የውሃ ደህንነቷ ላይ ስጋት ካላመጡባት በስተቀር እንደምትደግፍ ገልፃ ነገር ግን የትብብር ማዕቀፉን በመፈረም ረገድ የበፊቱ አቋሟ እንዳልቀየረች አቶ አለማየሁ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "b3a7dac2e3cb32b8426654c9ecd098bb" }, { "cosine_sim_score": 0.4014583230018616, "passage": "የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያና በሱዳን መንግሥታት መካከል በወንጀል የሚፈለጉ ግለሰቦችን አሳልፎ ለመስጠት የተፈረመውን ስምምነት ሰኔ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. በዋለው መደበኛ ጉባዔ አፀደቀው፡፡ከሁለት ሳምንት በፊት ለምክር ቤቱ ቀርቦ ወደ ውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተመራው የማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ በሁለቱ አገሮች በኩል ሰላምና መረጋጋት ለማስፈንና በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ሊቃጣ የሚችልን ወንጀል ለመከላከል ይረዳል ተብሏል፡፡ ለዝርዝር ዕይታ የተመራለት የውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር አቶ ተስፋዬ ዳባ፣ ስምምነቱ ኢትዮጵያ በውጭ ጉዳይና አገራዊ ደኅንነት ፖሊሲዋ ትኩረት ከሰጠችባቸው ጉዳዮች መካከል ሰላምና መረጋጋትን ለማረጋገጥ፣ ከጎረቤት አገሮች ጋር ተባብሮ ለመሥራትም ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም ምክር ቤቱ ስምምነቱ እንዲያፀድቀው የኮሚቴው አባላት በሙሉ ድምፅ መስማማታቸውን ጨምረው አስረድተዋል፡፡በተጨማሪም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለአገሮችና ለሕዝቦች ደኅንነት ሥጋት እየሆኑ ከመጡ ጉዳዮች ውስጥ የተደራጀ ወንጀል ድርጊቶች፣ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር፣ ሕገወጥ ንግድ፣ ሽብርተኝነት የመሳሰሉት ተጠቃሽ መሆናቸውን  በመጥቀስ የእነዚህን ወንጀሎች ፈጻሚዎች ከተጠያቂነት እንዳያመልጡ ያደርጋል ሲሉም አብራርተዋል፡፡በስምምነቱ መሠረት ሁለቱ አገሮች በብሔራዊ ሕጎቻቸው ከአንድ ዓመት ጀምሮ ሊያስቀጣ በሚችል ወንጀል ክስ የቀረበበት ወይም የተቀጣ ግለሰብን ለጠያቂው አገር አሳልፎ ለመስጠት ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡ ከላይ የተገለጸው እንዳለ ሆኖ የታክስ፣ የጉምሩክና የውጭ ምንዛሪን በተመለከቱ የወንጀል ድርጊቶች የተጠረጠረ ግለሰብ ተላልፎ እንዲሰጥ በሚጠየቅበት ጊዜ ጥያቄው በቀረበበት ወገን ሕግ መሠረት መሰል የግብር ወይም የቀረጥ ግዴታ አለመኖሩ የቀረበውን አሳልፎ የመሰጠት ጥያቄ ውድቅ ለማድረግ እንደማይቻል በስምምነቱ ተገልጿል፡፡የኮሚቴውን የውሳኔ ሐሳብ ያደመጠው ምክር ቤትም ያለ ተጨማሪ ጥያቄና ማብራሪያ በቀጥታ በሙሉ ድምፅ ተቀብሎ አፅድቆታል፡፡በተያያዘ ዜናም ቋሚ ኮሚቴው እንዲሁ ተመርቶለት የነበረውን በኢትዮጵያና በቱርክ በወታደራዊ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተፈረመውን ስምምነት አቅርቦ ምክር ቤቱ በሙሉ ድምፅ አፅድቆታል፡፡የቋሚ ኮሚቴው ሊቀመንበር በቀረቡት የውሳኔ ሐሳብ በሁለቱ አገሮች የመከላከያ ሚኒስትሮች በ1998 ዓ.ም. የተፈረመው ስምምነት አገሮቹ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓላማዎችና መርሆዎች ማዕቀፍ ውስጥ በመሆን ዓለም አቀፍ ግዴታቸውን ለመወጣት እንደሚያስችላቸው አቶ ተስፋዬ ለምክር ቤቱ አስረድተዋል፡፡እንዲሁም አገሮቹ በወታደራዊ ሥልጠናና ትምህርት፣ በመከላከያ ኢንዱስትሪ፣ ለአየር ኃይል፣ በምድር ጦርና በሎጂስቲክ ዙሪያ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ካስረዱ በኋላ ‹‹ቱርክ በምድር፣ በአየርና በባህር የተደራጀ ጠንካራ ወታደራዊ ኃይል ካላቸው አገሮች ውስጥ የምትመደብ በመሆኗ፣ የትብብር ስምምነቱ ለአገራችን የመከላከያ ሠራዊት ግንባታ ጠቀሜታው የጎላ ነው፤›› በማለት አስረድተዋል፡፡ምክር ቤቱም የውሳኔ ሐሳቡን ካደመጠ በኋላ ስምምነቱን በሙሉ ድምፅ አፅድቆታል፡፡", "passage_id": "82e71a70ce779dadba2b37c8d06aef8a" }, { "cosine_sim_score": 0.3981771171092987, "passage": "ዘንድሮ ለአምስተኛ ጊዜ በሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የሕወሓት/ኢሕአዴግ ከፍተኛ አመራሮች ከሆኑት መካከል አቶ ዓባይ ፀሐዬ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ዶ/ር አድኃነ ኃይለ አድኃናና አቶ ጌታቸው ረዳ በትግራይ ክልል በተለያዩ ዞኖች ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከመድረክ ዕጩዎች ጋር እንደሚወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡ከድርጅቱና ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በዘንድሮ አምስተኛ ዙር ምርጫ አቶ ዓባይ ፀሐዬ በስለኽለኻ (ምዕራብ ዞን)፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በብዘት (ምሥራቅ ዞን)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በአላማጣ (ደቡብ ዞን) ሕወሓት/ኢሕአዴግን ወክለው ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከአረና ትግራይ (መድረክ) ተወካዮች ጋር ይፎካከራሉ፡፡በሽሬ እንዳ ሥላሴ የአረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተካልኝ ታደሰ አቶ ዓባይ ፀሐዬን፣ በአዲስ አበባ የአረና ፓርቲ ተጠሪ አቶ ኪዳነ አመነ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን፣ እንዲሁም የአረና የደቡብ ትግራይ አካባቢ ተጠሪ አቶ ንጉሥ አብርሃ ደግሞ አቶ ጌታቸው ረዳን መድረክን ወክለው እንደሚፎካከሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡ከዚህ በተጨማሪም የቀድሞው የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር አድኃና ኃይለ አድኃና በማይጨው ከተማ ሕወሓት/ኢሕአዴግን ወክለው እንደሚወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ የአረና ትግራይ (መድረክ) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የምሥራቅ ዞን አስተባባሪ የሆኑት መምህር ፍፁም ግርሙ በአዲግራት ከተማ የኢሕአዴግ ዕጩ የሆኑትን ዶ/ር መብራህቱ መለስን ይፎካከራሉ፡፡ እንዲሁም የአረና ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረ ሥላሴ በሀገረ ሰላም (ተምቤን አበዓዲ) የምርጫ ጣቢያ የሕወሓት/ኢሕአዴግ ተወካይ የሆኑትን አቶ ብርሃኑ ገብረ ማርያምን ይፎካከራሉ፡፡በተያያዘ ዜና ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈት በኋላ የሕወሓት ሊቀመንበር የሆኑት የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ዓባይ ወልዱ፣ ያለምንም ተቀናቃኝ በአክሱም አካባቢ ለክልል ምክር ቤት ለምርጫ ይቀርባሉ፡፡መድረክን ወክለው ባለፈው አራተኛ ዙር ምርጫ አቶ ዓባይን የተፎካከሩት ወንድማቸው አቶ አውዓሎም ወልዱ እንደማይወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡ እንዲሁም ባለፈው ምርጫ መድረክን ወክለው በአደዋ ከአቶ መለስ ጋር ተፎካክረው የነበሩት የአረና ትግራይ ፓርቲ መሥራች ወ/ት አረጋሽ አዳነ በመቐለ ከተማ ለክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ ሲሆን፣ በእሳቸው ቦታ አቶ ተክላይ ታደለ ከሕወሓት ምክትል ሊቀመንበር ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር እንደሚፎካከሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡ቀደም ሲል ከሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴና ከሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰናበቱት ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ፣ በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾችና በተለያዩ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ወደ ፓርቲው ከፍተኛ አመራር እንዲመለሱ ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር ቢባልም፣በዘንድሮ ምርጫ እንደማይወዳደሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡አረና ትግራይ ለሉዓላዊነት ፓርቲ በትግራይ ክልል ከሚገኙት ሕወሓት ሙሉ ለሙሉ ከሚወዳደርባቸው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 38 ወንበሮች መካከል በሃያ ዘጠኙ ይፎካከራል፡፡ እንዲሁም ለክልል ምክር ቤት 74 ተወዳዳሪዎች ማቅረቡ ታውቋል፡፡ፓርቲው አባል የሆነበት መድረክን በመወከልም በአዲስ አበባ ከተማ ሦስት ተፎካካሪዎችን (አቶ ጎይተኦም ፀጋይ፣ አቶ ካህሳይ ዘገየና አቶ አብረሃ ካሳን) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዕጩነት ማቅረቡን ለማወቅ ተችሏል፡፡  ", "passage_id": "c54dadecfa64412fd84cfec8fd0ddaab" }, { "cosine_sim_score": 0.39540350437164307, "passage": "ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አዲሷን ፕሬዝዳንት ፌሊክስ ሲሼኬዲ ወደ ስልጣን ካመጣች ከሰባት ወራት በኋላ የጥምር መንግስት ካቢኔ አቋቁማለች፡፡ሀገሪቷ በ1960 ከቤልጅየም ነፃነቷን ካገኘች ወዲህ በታሪኳ የመጀመሪያ የሆነውን ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ህዳር ወር ላይ በተካሄደው ምርጫ ለማድረግ በቅታለች።አዲሱ ፕሬዝዳንት ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ፓርቲ ጋር በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪስተር ኢሉንጋ ለኤኤፍፒ፣ በመጨረሻም መንግስት እዚህ ተገኝቷል፤ ፕሬዝዳንቱ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል፣ በቅርቡም ስራው ይጀመራል ሲሉ ተናግረዋል።(ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "5ede18a2e242b5a8620b3f8235003498" }, { "cosine_sim_score": 0.3888591527938843, "passage": "በሱዳን መንግስት እና አማጺያን መካከል የመጨረሻ የሰላም ስምምነት መስከረም 22 በደቡብ ሱዳን መዲና ጁባ እንደሚፈረም የሰላም ድርድሩ ኃላፊ ገለጹ፡፡\nየድርድር ቡድኑ ኃላፊ እና የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት የፀጥታ ጉዳዮች አማካሪ የሆኑት ቱት ጋትሉዋክ “ጥቅምት 2 (በአውሮፓውያኑ) በመንግስት እና በሰላም ድርድሩ ሂደት ውስጥ ባሉ ወገኖች መካከል የተደረገው የሰላም ስምምነት የመጨረሻ ፊርማ የሚደረግበት ቀን ነው” ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡\nየሱዳን ባለሥልጣናት እና የአማጺ ቡድኖች ጥምረት የሆነው የሱዳን አብዮታዊ ግንባር (ኤስ.አር.ኤፍ./SRF) ፣ በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን በተለይም በምዕራብ ዳርፉር የተከሰተውን ግጭት ለማስቆም የታቀደ ታሪካዊ የሰላም ስምምነት በአውሮፓውያኑ ባለፈው ነሐሴ 31 ጁባ ውስጥ ተፈራርመዋል፡፡\nእ.ኤ.አ. በ 2011 የተቋቋመው ኤስ.አር.ኤፍ. በጦርነት ከተጎዳው የምእራብ ዳርፉር ክልል እና እንዲሁም ከደቡብ የሀገሪቱ ክፍል የብሉ ናይል እና የደቡብ ኮርዶፋን ግዛቶች አማጺያንን ያሰባሰበ ነው፡፡\nየሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሃምዶክ በጁባ በተደረገው ድርድር ለመስማማት ፈቃደኛ ካልሆነው የሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ-ሰሜን (ኤስ.ፒ.ኤል.ኤም./SPLM-N) አማጺ ቡድን ጋር በኢትዮጵያ ውስጥ የተለየ ስምምነት መፈራረማቸውን የሁለቱ ወገኖች ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡\nየሱዳን የረጅም ጊዜ መሪ ኦማር አልበሽር ፣ ለወራት የዘለቀውን ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ፣ እ.አ.ኤ. ሚያዚያ 2019 ከስልጣን ሲወገዱ ወደ ኃላፊነት የመጣው የሱዳን የሽግግር መንግስት ከዓማጺያን ቡድኖች ጋር የሰላም ስምምነት ላይ መድረስን ቀዳሚ ተግባሩ አድርጎ ሲሰራ ቆይቷል፡፡\nስምምነቱ በዋነኝነት በፀጥታ ፣ በመሬት ባለቤትነት ፣ በሽግግር ፍትህ ፣ በስልጣን ማጋራት እና በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው የተሰደዱ ሰዎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ ነው፡፡ በተጨማሪም የአማጺ ኃይሎችን ማፍረስ እና ተዋጊዎቻቸውን ወደ ብሔራዊ ጦር ስለማቀላቀልም ይመለከታል፡፡\nእ.ኤ.አ. በ 2003 አማጺያን መሳሪያ ካነሱ በኋላ በዳርፉር ብቻ በተካሄደው ውጊያ 300,000 ያህል ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡\nከጥቅምት 2019 (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ደቡብ ሱዳን በሱዳን መንግስት እና በዳርፉር ፣ ደቡብ ኮርዶፋን እና ብሉ ናይል ግዛቶች በሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ቡድኖች መካከል ሽምግልና ስታደርግ ቆይታለች፡፡\n\n", "passage_id": "1ea2d00dadc7d50fe6cca0cd27f34e61" }, { "cosine_sim_score": 0.38614621758461, "passage": "የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በነበረው መደበኛ ስብሰባ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ያቀረቡዋቸውን 16 እጩ የካቢኔ አባላት ሹመት አጸደቀ ፡፡የኢፌዴሪ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ለማሻሻል የቀረበ 1084/2010 ረቂቅ አዋጅን በሶስት ተቃውሞና በአንድ ድምጽ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አጸደቀ ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሴቶችን ተሳትፎ ማስፋት የሚያስፈልግ መሆኑን በመግለጽ፤ 6 ሚኒስትሮች ካሉበት ወደሌላ እንዲሰሩ 10 አዲስ ሆነው እንዲቀርቡ ጠይቀዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አዲሶቹ ተሿሚዎች የሚያሳዩዋቸው ጉድለቶች በምንም መልኩ የማይታለፉ መሆኑን አስገንዝበዋል ፡፡እነዚህም የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻልና ሙስናን መከላከል ብቻ ሳይሆን ገንዘብ፣ንብረትና ጊዜ ብክነትን የማስቀረት ግዴታ ያለባቸው መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አዲስ የካቢኔ አባላት እንደሚከተለው ቀርበው በምክርቤቱ ተቀባይነት በማግኘታቸው ቃለ መሓላ ፈፅመዋል ፡፡1ኛ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የግብርናና እንስሳት ሃብት ሚኒስቴር2ኛ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ የትራንስፖርት ሚኒስትር3ኛ ዶክተር ሂሩት ወልደማሪያም ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር4ኛ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የመንግስት ልማት ድርጅት ሚኒስትር5ኛ አቶ ዑመር ሐሰን በሚኒስቴር ማዕረግ የገቢዎችና ጉሙሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር6ኛ ወይዘሮ ኡባ መሐመድ ሁሴን የመገናኛና ኢንፎርሜን ቴክኖሎጂና ሚኒስትር7 ኛ ዶክተር አምባቸው መኮንን የኢንዳስትሪ ሚኒስትር8ኛ  አቶ መቱማ መቃሳ የሀገር መከላከያ ሚኒስትር9ኛ ወይዘሮ ፎዚያ አሚን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር10ኛ አቶ አሕመድ ሸዴ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር11ኛ አቶ ጃንጥራር አባይ የከተማ ልማትና ቤቶች ልማት ሚኒስትር12ኛ አቶ መለሰ አለሙ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር13ኛ አቶ ብርሃኑ ጸጋየ አበራ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ14ኛ ወይዘሮ ያለም ጸጋይ የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር15ኛ አቶ መላኩ አለበል አዲስ የንግድ ሚኒስትር16ኛ ዶክተር አሚር አማን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ", "passage_id": "598788550ac8404fe0a4fa85f24b92a5" }, { "cosine_sim_score": 0.38295286893844604, "passage": "የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጄኔራሎችን ከሥራ የማሰናበት ሥልጣን እንዲኖረው በረቂቁ ተካቷልበአገር መከላከያ ሠራዊቱ ውስጥ ከምድርና ከአየር ኃይል በተጨማሪ፣ የባህር ኃይልና የልዩ ዘመቻ ኃይል መደበኛ የሠራዊቱ ኃይሎች ሆነው እንዲደራጁ የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ኅዳር 18 ቀን 2011 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ የመከላከያ ሠራዊት ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የቀረበለት ሲሆን፣ ረቂቅ ሰነዱ በሥራ ላይ በሚገኘው የመከላከያ ሠራዊት ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ ከ28 በላይ አንቀጾች እንዲሻሻሉ ይጠይቃል። በዋናነትም በሥራ ላይ በሚገኘው አዋጅ መሠረት ከተደራጁት የምድርና የአየር ኃይሎች በተጨማሪ፣ የባህር ኃይልና የልዩ ዘመቻ ኃይል የመደበኛ ሠራዊት ተጨማሪ አደረጃጀቶች እንዲሆኑ በረቂቅ የሕግ ሰነዱ ተካቶ ቀርቧል። እንዳስፈላጊነቱም የሕዋና የሳይበር ኃይሎች ሊካተቱ እንደሚችል በረቂቁ የሕግ ሰነድ በማሻሻያነት ቀርቧል። ከዚህ ቀደም ከሠራዊቱ አባላት ብቻ ይደረግ የነበረው የመኰንኖች ምልመላ፣ ሠራዊቱን ከማዘመን አንፃር እክል ሊፈጥር የሚችል በመሆኑና የተሻለ ዝግጅት ባላቸው ወጣቶች ሠራዊቱን ለመገንባት በቀጥታ ከሲቪል ለመመልመል እንዲቻል በማሻሻያነት ቀርቧል። በሥራ ላይ የሚገኘው አዋጅ ከጡረታ መውጫ ዕድሜ በፊት በአሠራርና በማሻሻያ ለውጥ ወይም በአቅም ማነስ ምክንያት፣ ጄኔራል መኰንኖችን ከውትድርና አገልግሎት የማሰናበት ሥልጣን የሚሰጠው በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዥር ሹሙ አቅራቢነት ለአዛዦች ካውንስል ሲሆን፣ በቀረበው ማሻሻያ ጄኔራል መኰንኖችን የማሰናበት ሥልጣን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ወይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሆን ተካቷል። ከአገልግሎት ዘመን ጋር በተያያዘም ከተራ ወታደር እስከ ከፍተኛ ማዕረግ መሻሻሎች እንዲደረጉ በረቂቁ ተካቷል። በተጨማሪም ከዚህ ቀደም የሠራዊት አባላት ወደ መንግሥት የልማት ድርጅቶች ብቻ ያደርጉት የነበረው ዝውውር፣ ወደ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እንዲያደርጉ የሚያስችል ሊሆን እንደሚችል በማሻሻያነት ቀርቧል። አንዳንድ የምክር ቤት አባላት የባህር ኃይል አደረጃጀት በማሻሻያ መቅረቡ፣ ከአገሪቱ የባህር በር የሌላት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ሊተገበር የማይችል ስለሆነ አስፈላጊነቱ እንዲመረመር ጠይቀዋል። የወታደራዊ ፍርድ ቤት ሥልጣን ልቅ መሆኑ፣ ከአገር ደኅንነት ጋር የተያያዙ ከፍተኛ ሚስጥሮችን በተመለከተ፣ እንዲሁም ከመከላከያ ከግዥና ንብረት አስተዳደር ጋር በተያያዘ በሚስተዋሉ ክፍተቶች ላይ ተጨማሪ ምርመራ በቋሚ ኮሚቴ እንዲደረግ ተጠይቋል። ምክር ቤቱም የቀረበውን የመከላከያ ሠራዊት ረቂቅ አዋጅ ለዝርዝር ዕይታ ለውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል።", "passage_id": "60e79f9cf3693c7edbe3dc0213facb8e" }, { "cosine_sim_score": 0.3820730447769165, "passage": "አራቱ የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች ሊቃነ መናብርት ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደሚወዳደሩ ታወቀ፡፡አራቱ የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች ማለትም የሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት)፣ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን)፣ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) እና የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ሊቃነ መናብርት፣ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት በሚደረገው ውድድር እንደሚሳተፉ ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡በቅርቡ የኦሕዴድ ሊቀመንበር የሆኑት ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የብአዴን ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኰንን እና የደኢሕዴን ሊቀመንበር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ  ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ግምት የተሰጣቸው እንደነበሩ የሚታወስ ሲሆን፣ የሕወሓት ሊቀመንበርና የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ለመወዳደር ዕጩ ሆነው እንደሚቀርቡ የሪፖርተር ምንጮች ጠቁመዋል፡፡አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የሕወሓት ከፍተኛ አመራር ለሪፖርተር እንዳረጋገጡት፣  ደብረ ጽዮን (ዶ/ር) ተተኪ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን ይወዳደራሉ፡፡  ከዚህ በፊት በኢሕአዴግ ምክር ቤት ይሁንታ በማግኘት የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሕወሓት ተመርጦ እንደነበር አስታውሰው፣ አሁንም በምክር ቤቱ ይሁንታ ከተገኘ ለኢሕአዴግ ሊቀመንበርነትና ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደሚወዳደሩ አመራሩ ጠቁመዋል፡፡በተለያዩ መረጃዎች የሕወሓት ሊቀመንበር ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደማይወዳደሩ ሲናገሩ ቢሰማም፣ ‹‹የተለያዩ ሰዎች የተለያየ ሐሳብ ሊያወሩ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ሕወሓት ዕድሉን ካገኘ ሊቀመንበሩን በዕጩነት ከማቅረብ የሚያግደው ነገር የለም፤›› ሲሉ አመራሩ አስረድተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የካቲት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. ከጠቅላይ ሚኒስትርነትና ከኢሕአዴግ ሊቀመንበርነት ለመነሳት ጥያቄ ማቅረባቸው የሚታወስ ሲሆን፣ የኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች  ሊቃነ መናብርት በዕጩነት እንደሚቀርቡ ይታወቃል፡፡ለኢሕአዴግ ሊቀመንበርነትና ለአገሪቱ ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ከፍተኛ ተወዳዳሪ ለመሆን አዲስ ሊቀመንበር የመረጠው ኦሕዴድ፣ ከዚህ በፊት የፓርቲው ሊቀመንበር የነበሩትን አቶ ለማ መገርሳን አንድ ደረጃ ዝቅ በማድረግ ዶ/ር ዓብይን በሊቀመንበርነት መምረጡ አይዘነጋም፡፡ዓብይ (ዶ/ር) የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሆነው ከተመረጡ ጀምሮ የኢሕአዴግ ሊቀመንበርና ጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናሉ ተብሎ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል አንዱ ናቸው፡፡ ከአገር ውስጥ እስከ ውጭ ያሉ ሚዲያዎች እሳቸው ይሆናሉ በማለት፣ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል በግንባር ቀደምትነት እንደሚጠቀሱ ሲዘግቡ ነበር፡፡የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ለአንድ ወር ያደረገውን ስብሰባ ሲያጠናቅቅ አቶ ደመቀን በሊቀመንበርነት እንዲቀጥሉ መወሰኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡አቶ ደመቀ የብአዴን ሊቀመንበርና የአገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እያገለገሉ እንደሆነ የሚታወቅ ሲሆን፣ ተተኪው ጠቅላይ ሚኒስትርና የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ይሆናሉ የሚል ግምት እየተሰጣቸው ይገኛሉ፡፡ለአገሪቱ ተተኪ ጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናሉ ተብሎ ግምት የተሰጣቸው ሌላው ዕጩ አቶ ሽፈራው ሲሆኑ፣ የደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ለ24 ቀናት ባደረገው ስብሰባ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መርጧቸዋል፡፡አቶ ሽፈራው ከዚህ በፊት የደኢሕዴን ምክትል ሊቀመንበርና የኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ሲያገለግሉ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን፣ አቶ ኃይለ ማርያም ከኃላፊነት ለመነሳት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት የፓርቲው ሊቀመንበር እንዲሆኑ ተመርጠዋል፡፡ የሕወሓት ሊቀመንበርና የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ደብረ ጽዮን (ዶ/ር) ለተተኪው ጠቅላይ ሚኒስትርነት ይወዳደራሉ ተብሎ ብዙም ግምት ሲሰጣቸው ባይሰማም፣ በዕጩነት እንደሚቀርቡ ግን ለማወቅ ተችሏል፡፡", "passage_id": "5e2bd32aa6289ca5f122480106496f28" }, { "cosine_sim_score": 0.37314456701278687, "passage": "የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የፓርላማ አባላትና ዳኞች ብቻ ከኃላፊነት ሲነሱ ከጉስቁልና የራቀ ኑሮ እንዲኖሩና ለጥቃት ተጋላጭ እንዳይሆኑ ከለላ በሚሰጠው አዋጅ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲካተቱ የሚያደርግ ማሻሻያ ለፓርላማ ቀረበ፡፡አዋጅ ቁጥር 653/2001 ጥቅማ ጥቅሙ እንዲሰጥ የሚፈቅደው ከኃላፊነት ለተነሱ የአገር መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የምክር ቤት አባላትና ዳኞች ብቻ ነው፡፡የምክር ቤት አባላት የዚህ ጥቅማ ጥቅም መብት ተጠቃሚ ቢሆኑም፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ግን በአዋጁ ላይ አልተካተቱም ነበር፡፡ ‹‹የምክር ቤት አባላት የሚለው የአዋጅ ትርጓሜ በፌዴሬሽን ምክር ቤት በቋሚነት በመሥራት ላይ የነበሩትን የምክር ቤት አባላት ባለማካተቱ የአፈጻጸም ችግር አጋጥሟል፤›› በማለት አዋጁን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ማብራሪያ ይገልጻል፡፡እስካሁን የሚሠራባቸው ሕጐችና ተግባራዊ አፈጻጸሞች የሚያሳዩት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ እንዲሁም የቋሚ ኮሚቴ አባላት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴ አባላት ሆነው በቋሚነት የሚሠሩ አባላት ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም እንደሚያገኙ በየራሳቸው የውስጥ ደንቦችና መመርያዎች መቀመጡን የማሻሻያው ማብራሪያ ይጠቁማል፡፡የሁለቱም ምክር ቤት አባላት የደመወዝና ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞች ክፍያ በመንግሥት ውሳኔ መሠረት እኩልና ተመሳሳይ መሆናቸውን ደግሞ፣ የቀድሞው ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር በጥር ወር 2003 ዓ.ም. ለመንግሥት ተሿሚዎች ያደረገው 35 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ የምክር ቤት አባላትንም የሚያካትት መሆኑ በማብራሪያው እንደ ምክንያትነት ቀርቧል፡፡ በመሆኑም ከሦስተኛው ዙር የምርጫ ዘመን ጀምሮ በፌዴሬሽን ምክር ቤት በቋሚ አባልነት የሠሩ የምክር ቤት አባላት የጥቅማ ጥቅሙ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማሻሻያውን አቅርቧል፡፡ፓርላማው በተላከለት አዋጅ ላይ ሰሞኑን ይወያያል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ በምክር ቤቱ የሚፀድቅ ከሆነም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ውስጥ በቋሚ አባልነት የሚሠሩ አባላት ኃላፊነታቸውን በሚያጠናቅቁበት ወቅት የጥቅማ ጥቅሙ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሕግ ባለሙያዎች አዋጁ ከአምስት ዓመት በላይ ወደኋላ ሄዶ እንዲሠራ በረቂቅ ደረጃ የቀረበበት ሕጋዊ አግባብን ፓርላማው ሊያጤነው እንደሚገባ ይከራከራሉ፡፡ይህ የጥቅማ ጥቅም መብት በአዋጅ ለአገሪቱ ፕሬዚዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ሚኒስትሮች፣ ሚኒስትር ዲኤታዎችና ከላይ በተገለጹት ማዕረጐች የሚሠሩ የመንግሥት ተሿሚዎችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አካላትና ዳኞች ይገኙበታል፡፡ዓላማውም ከላይ የተዘረዘሩት ኃላፊዎችና ዳኞች ለአገርና ለሕዝብ ጥቅም የሚሠሩ በመሆናቸው፣ ከኃላፊነት ሲነሱ ከጉስቁልና የራቀ ኑሮ እንደኖሩ ማድረግና ለጥቃት ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥበቃና ከለላ መስጠት አስፈላጊ በመሆኑ እንደሆነ የአዋጁ ዓላማ ያስረዳል፡፡በ2001 ዓ.ም. የፀደቀው አዋጅ ለፓርላማ አባላት የሚፈቅደው ጥቅማ ጥቅም የጡረታ አበል፣ ከአንድ ዓመት ደመወዝ ያልበለጠ የሥራ ስንብት አበል፣ ከ18 ወራት ደመወዝ ያልበለጠ የመቋቋሚያ አበል ነው፡፡ ለምክር ቤቱ አፈ ጉባዔና ምክትል አፈ ጉባዔ እንዲሁም ለፓርቲ ተጠሪዎችና የመንግሥት ተጠሪዎች ግን መኖሪያ ቤት፣ ተሽከርካሪ፣ ደመወዝና ጥበቃ እንዲደረግላቸው ይደነግጋል፡፡         ", "passage_id": "e77c68acea62b9c2ca5075d5b2bdf18f" }, { "cosine_sim_score": 0.36860722303390503, "passage": "በሱዳን መፈንቅለ መንግስት ከትናንት በስቲያ ስልጣን የያዙት መከላከያ ሚንስትሩ አዋድ ኢቢን አውፍ በአንድ ቀናቸው ስልጣናቸውን ለቀቁ፡፡መከላከያ ሚንስትሩ የአንድ ቀን ስልጣናቸውን ለሌፍተናንት ጀነራል አብድል ፋታህ አብድራሀማን ማስተላለፋቸውንም በአገሪቱ ቴሌቪዥን አስታውቋል፡፡በሱዳን ጎዳናዎች ላይ ለተቃውሞ ሰልፍ የወጡ ሱዳናውያን መፈንቅለ መንግስቱን ያካሄዱት የጦር መሪዎችም ቢሆኑ የፕሬዝዳንቱ የቅርብ ሰዎች ናቸው በሚል ተቃውሞአቸውን ቀጥለዋል፡፡በሱዳን በተቀሰቀሰው ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ አገሪቱን ለ30 አመታት የመሩት ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር ከስልጣን ወርደው እስር ቤት መግባታቸው ይታወሳል፡፡የመከላከያ ሚኒስትሩ አዋድ ኢብን ኦውፍ በሀገሪቱ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ የሀገሪቱ ጦር ሀገሪቱን ለቀጣይ 2 ዓመታት የሽግግር ወቅት ይመራል ብለው ነበር፡፡የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር አልበሽር ጨምሮ የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ የመከላከያ ሚንስትርና ሌሎች ከፍተኛ ኃላፊዎችም እንዲታሰሩ መወሰኑንም አስታውቋል፡፡የአገሪቱን ህገ መንግስት መሰረዙን፣ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ እንዲካሄድ መወሰኑን፣ ለ3 ወራት የአስቸኳይ ጊዜ መታወጁንና የአገሪቱ መከላከያ ኃይል ለ2 ዓመታት የሽግግር ጊዜ እንዲመራ መወሰኑን ነው መከላከያው በሰጠው መግለጫ ያስታወቀው፡፡በሱዳን የተካሄደው የመንግስት ለውጥ የሀገሪቱን መሪ ከስልጣን ቢያስወግድም ከወታደራዊ ይልቅ ህዝባዊ መንግስት ይመስረት በሚል ህዝባዊ ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው፡፡ህዝባዊ ተቃውሞው የቀጠለው በአሁኑ ሰዓት አገሪቱን እየመራ ያለው ወታደራዊ መንግስት ያወጣውን ሰዓት እላፊ ወደ ጎን በመተው እንደሆነ ተነግሯል፡፡ሰልፈኞቹ ካርቱም በሚገኘው የአገሪቱ ጦር ሰራዊት ዋና መስሪያ ቤት አቅራቢያ ቀኑን ሙሉ በመቀመጥ ድምፃቸውን እንዲያሰሙ የተቃውሞው አስተባባሪዎች ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡በሱዳን የተካሄደውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ተከትሎም የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአገሪቱ ሁሉም አካላት ከግጭት እራሳቸውን እንዲያቅቡና መረጋጋት እንዲፈጥሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡(ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "b6ca35f2ccf806f6d815f26b3cc3e420" } ]
0ca9d275c446783afdaed2dcab7bf279
92ccac663eae894c8ca1df1cb8e60e3f
የከተማ አስተዳደሩ ም/ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በከተማዋ እየታደሱ የሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ በከተማ አስተዳደሩና በባለሀብቱ እየታደሱ የሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ፡፡በከተማ አስተዳደሩ 488 የመንግስት ትምህርት ቤቶች እየታደሱ የሚገኙ ሲሆን፣ አሁን ወደ መጠናቀቅ ምዕራፍ ላይ ደርሰዋል ነው የተባለው፡፡የትምህርት ቤቶቹ እድሳት ለተሻለ መማር ማስተማር እንዲኖር ከማድረግ ባሻገር ለተማሪዎችም ሆነ ለአስተማሪዎች የትምህርት ፍላጎት ማደግ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ተናግረዋል፡፡ከእድሳት እና ጥገና ስራዎች በተጨማሪ የከተማ አስተዳደሩ በየትምህርት ቤቶቹ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ለተማሪዎች የአረንጓዴ ቦታ እና ምቹ የመመገቢያ አዳራሾች በአዲስ መልክ የሚደራጁ ይሆናልም ነው የተባለው፡፡ምክትል ከንቲባው በጉብኝታቸው ወቅት በየትምህርት ቤቶቹ በዩኒቨርሲቲ መግቢያ ከፍተኛ ውጤት ካመጡ ተማሪዎች ጋርም ቆይታ አድርገዋል፡፡ከንቲባው በዛሬ ጉብኝታቸው በአስሩ ክፍለ ከተሞች የሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች እድሳት ሂዴትን ይጎበኛሉ ተብሏል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32657/
[ { "cosine_sim_score": 0.5882236957550049, "passage": "በምስራቅ ሸዋ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነባው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ፡፡ባሕር ዳር፡ ጥር 03/2013 ዓ.ም (አብመድ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ‘ኢፈ ሊበን’ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ።በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሊበን ጩቋላ ወረዳ ጎንጎ ቀበሌ ለምረቃ የበቃው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ አንድ ዓመት የወሰደ ሲሆን በዚህ ዓመት 220 ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይጀምራል።በክልሉ የዛሬውን ጨምሮ በሰሜን ሸዋ፣ በምዕራብ ሐረርጌና በምዕራብ ጉጂ ዞኖች በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ወጪ የተገነቡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ወደ ሥራ ገብተዋል።በተያዘው ዓመት በክልሉ ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብ ሸዋ፣ ምዕራብ ወለጋና ጅማ ዞኖች በጽሕፈት ቤቱ አማካኝነት ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ ታውቋል።በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የሚገነቡ ትምህርት ቤቶች ረጅም ርቀት ተጉዘው የሚማሩ ተማሪዎች በአቅራቢያቸው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የማስቻልና የትምህርት ተደራሽነት የማስፋት ዓላማ ያላቸው ናቸው።", "passage_id": "bc5d6f3fee37f57b8a6af6df9d355204" }, { "cosine_sim_score": 0.5789730548858643, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ውሃን ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከፍተዋል።ከሶስት ወራት በላይ ተዘግተው የቆዩት ትምህርት ቤቶች ዳግም ተከፍተው ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል።ወደ ትምህርት ገበታቸው የተመለሱት የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ናቸው ተብሏል።ፈተናው በኮሮና ቫይረስ ተፅዕኖ ሳቢያ ይሰጥበት ከነበረው ጊዜ ተራዝሞ ከቀጣዩ ሃምሌ ወር ጀምሮ ይሰጣል ነው የተባለው።ወደ ትምህርት ገበታቸው የተመሰሉ ተማሪዎች የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የወጡ መመሪያዎችን በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።እድሜያቸው ከ10 አመት በታች የሆኑ በሚሊየን የሚቆጠሩ ህጻናት ግን በዚህ አመት ወደ ትምህርት ገበታቸው ላይመለሱ ይችላሉ ነው የተባለው።ምንጭ፦ ቢቢሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "24822749c7b3bead2e4d866289f4008c" }, { "cosine_sim_score": 0.5660703182220459, "passage": "የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን መደወላቡና ደሎመና ወረዳዎች ተገኝተው የመሰረተ ልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።ምክትል ፕሬዚዳንቱ በጉብኝታቸው በመደወላቡ ወረዳ የተገነባውን የመደወላቡ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን መርቀው ሥራ ያስጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።በተጨማሪም በደሎመና ለሚገነባው የመስኖ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ እንደሚያስቀምጡ ታውቋል።በምክትል ፕሬዚዳንቱ የመሰረተ ልማት ጉብኝት ላይ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (የኦዲፒ) ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋን ጨምሮ የክልሉ የካቢኔ አባላትና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች መገኘታቸው ተመልክቷል።በተጨማሪም የኦሮሚያ ብሮድካስቲግ ኔትወርክ (ኦ.ቢ.ኤን ) የባሌ ኤፍኤም ሬድዮና ቴሌቪዥን ስርጭት የሚሆን ስቱዲዮ ለመገንባት በባሌ ሮቤ ከተማ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።አቶ ሽመልስ በትናንትናው ዕለት በክልሉ ወቅታዊ ጉዳይና በኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ላይ በባሌ ሮቤ ከተማ ከሕብረተሰቡ ጋር መወያየታቸው ይታወሳል መረጃዉ የኢዜአ ነዉ።", "passage_id": "26aa7479de93d2e223d4f989941c0445" }, { "cosine_sim_score": 0.5622254610061646, "passage": "ቀዳማዊት እመቤቷ ትናንት በሽሬ እንዳስላሴ ከተማ ለሚገነባው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡\nበሥነ-ሥርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤቷ እንደተናገሩት ፣የሚገነባው ትምህርት ቤት በተለያዩ ክልሎች ከሚገነቡት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አንዱ ነው።ለትምህርት ቤቱ ግንባታ የሚውለው በ20 ሚሊዮን ብር ወጪ በኢፌዴሪ ቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት እንደሚሸፈን ታውቋል።\nየትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል እንደገለጹት፤ የትምህርት ቤቱ ግንባታ ተጠናቆ ተማሪ እንዲቀበል የከተማዋ ህዝብ የተለመደውን ድጋፉን ማበርክት ይጠበቅበታል።የከተማዋ የአገር ሽማግሌዎች ተወካይ አቶ አረጋይ አየለ በከተማዋ ተጨማሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመገንባት ቀዳማዊት እመቤቷ በአካል ተገኝተው የመሰረት ድንጋይ በማኖራቸው ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልፀዋል።\n/ኢዜአ/አዲስ  ዘመን  ጥር 7/2011", "passage_id": "71c0bac0c7bed31914f944b68eb9b54f" }, { "cosine_sim_score": 0.5543851852416992, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ በሚገኙ የልማት ፕሮጀክት ግንባታዎች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ከኮንስትራክሽን ቢሮ፣ ከመንገድ ባለስልጣን እንዲሁም ከሜጋ ፕሮጀክት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመፍታት እና ልማትን ለማፋጠን ይቻል ዘንድ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተነድፈው በግንባታ ላይ መሆናቸው ይታወቃል፡፡በውይይቱ ፕሮጀክቶቹ በታቀደላቸው ዕቅድ መሰረት እየሄዱ እንደሚገኙ ማወቃቸውን ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል፡፡ነገር ግን ከአሁን በፊት ከነበረው የሥራ ሰዓት የተሻለ ርብርብ ማድረግ  እንደሚገባም ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አሳስበዋል፡፡እንዲሁም በውይይቱ ሊፈቱ የሚገቡ ችግሮች ተለይተው የተቀመጡ ሲሆን ፕሮጀክቶቹ በፍጥነት አልቀው ለህዝብ አገልግሎት እንዲሰጡ አቅጣጫ መቀመጡን ገልጸዋል፡፡በከተማዋ የተጀመሩ ሌሎች ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው የግንባታ ጊዜ እና ጥራት እንዲጠናቀቁ ከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል እንሚያደርግ ምክትል ከንቲባዋ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "4abd23ff4409173fdc8fb25f5fbdd494" }, { "cosine_sim_score": 0.5373997688293457, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በመገኘት የወሳኝ ኩነት አገልግሎት አሰጣጥን ተመልክተዋል።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በክፍለ ከተማው ወረዳ 09 በመገኘት የነዋሪነት መታወቂያ አሻራ በመስጠት የአገልግሎት አሰጣጡን መመልከታቸውን የከተማ አስተዳደሩ ፕሬስ ሰክረተሪያን ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።በተጨማሪም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴም የነዋሪነት መታወቂያ አሻራ መስጠታቸውም ተገልጿል።በአዲስ አበባ ከተማ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ በመገኘትም የወሳኝ ኩነት ምዝገባ አገልግሎት አሰጣጥ ያለበትን ሁኔታ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።", "passage_id": "db376dd193203e20581d8b440d08da67" }, { "cosine_sim_score": 0.5364139676094055, "passage": "የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከሀገራዊ ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነውን የኮይሻ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል።በተጨማሪም በጅማ ከተማ የተከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።የልዑካን ቡድኑ ጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።", "passage_id": "35d2d95534ea9b44aef250710e875e6d" }, { "cosine_sim_score": 0.5295935273170471, "passage": "በውይይታቸውም በቅርቡ ጎተራ አከባቢ ስለሚጀመረው ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ግንባታ ዙሪያ መክረዋል።ጎተራ አከባቢ የሚካሄደው ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ግንባታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የቻይናው ሲሲሲሲ በጋራ የሚያካሂዱት ነው።በውይይታቸውም የመኖሪያ መንደሩ የዲዛይን ስራን ጨምሮ የግንባታ ፖሊሲ እና ሁለቱ አካላት በጋራ በሚሰሩባቸው ማዕቀፎች ዙሪያ ምክክር አድርገዋል።በውይይቱ ወቅት የጎተራ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ግንባታ በቅርቡ በይፋ እንደሚጀመር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተናግረዋል።ጎተራ አከባቢ የሚገነባው ይህ የመኖሪያ መንደር የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የነበረበት ይዞታን ጨምሮ በጠቅላላው በ27 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ግንባታው በለገሃር ከሚገነባው ግዙፍ የመኖሪያ መንደር ግንባታ ቀጥሎ የከተማ አስተዳደሩ ሁለተኛው ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ግንባታ ፕሮጀክት እንደሆነ ይታወቃል።", "passage_id": "52971a56efa6f8f680e21f782caa283e" }, { "cosine_sim_score": 0.5259571075439453, "passage": "ተማሪዎች በየትምህርት ቤቱ የሚገኙት የጤና ባለሙያዎች እና መምህራን የሚሰጧቸውን ምክር ተግባራዊ በማድረግ ከኮቪድ-19 ራሳቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አሳሰቡ።ምክትል ከንቲባዋ ይህን ያሉት ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ከአምስተኛ ክፍል በላይላሉ ተማሪዎች የገፅ ለገፅ የትምህርት ማስጀመሪያ መረሃ ግብር ላይ ነው።\n", "passage_id": "2ed03c6b0f7873ead6ca0b07fcedb699" }, { "cosine_sim_score": 0.5205942392349243, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 28/2013ዓ.ም (አብመድ) በደቡብ ወሎ ዞን አልብኮ ወረዳ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት በ29 ሚሊዮን ብር የተገነባው አጠቃላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል።በወረዳው ጦሳ ፈላና ቀበሌ የተገነባው አጠቃላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2011 ዓ.ም ነበር ግንባታው የተጀመረው።ትምህርት ቤቱ በወረዳው ሁለት ብቻ የነበረው የትምህርት ቤት ቁጥር ከማሳደጉም ባለፈ ከ12 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዘው ይማሩ የነበሩ ተማሪዎችን እንግልት እንደሚያስቀር ታውቋል።በ29 ሚሊዮን ብር የተገነባው ትምህርት ቤቱ 18 የመማሪያ ክፍሎች፣ ሁለት ቤተ ሙከራዎችና ቤተ መጻሕፍት አለው።በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ይልቃል ከፋለ (ዶክተር) እና ሌሎች የክልሉና የዞኑ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡", "passage_id": "d1f255f87c714faea884c97344cf7cc0" }, { "cosine_sim_score": 0.5081573724746704, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስን በመከላከል ትምህርትን ለማስቀጠል እንዲቻል 32 ሺህ 108 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች መገንባታቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፥ በክልሉ ተጨማሪ 30 ሺህ ክፍሎችን ለመገንባት ታቅዶ ከእቅዱ በላይ 32 ሺህ 108 መገንባቱን አስታውቀዋል።በተጨማሪም የተለያዩ የውሃ እና የመፀዳጃ ቤት ግንባታዎችም መከናወኑንም አስታውቅዋል።ከመፅሃፍት ጋር በተያያዘም 1 ሚሊየን መጽሃፍት ለመሰብሰብ ታቅዶ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የተለያዩ አይነት መጽሃፍቶችን መሰብሰብ ተችሏል ብለዋል።በአጠቃላይ የተሰሩ ስራዎች በክልሉ ህብረተሰብ ተሳትፎ የተሰሩ መሆኑንም በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።በቀጣይም የ2013 የትምህርት ዘመን ትምህርት ለማስቀጠል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ዶክተር ቶላ ተናግረዋል።የተማሪዎች ምዝገባም እየተካሄደ ነው ያሉት ዶክተር ቶላ በሪሶ፥ በቀጣዮቹ ሁለት ሳምንታትም መዝገባው ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።መምህራንን በተመለከተ በክልሉ ከሚገኙ 13 የመምህራን ኮሌጆች 25 ሺህ 300 የ3ኛ ዓመት ተማሪዎችን የማጠቃለያ ቲቶሪያል በመስጠት ወደ ቅጥር ይገባሉ ተብሏል።በክልሉ በዚህ የትምህርት ዘመን 11 ነጥብ 2 ሚሊየን ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር እቅድ ተይዞ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።በተመሳሳይ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን 1 ሚሊየን 249 ሺህ ብር መለገሳቸውም በመግለጫው ላይ ተነስቷል።በተያያዘ ዜና ከወራት በፊት በሻሸመኔ በነበረው የፀጥታ ችግር ጉዳት ለደረሰበት ሉሲ ትምህርት ቤት የ100 ሺህ ብር እና የተለያዩ የትምህረት ገብአት ቁሳቁሶች በዛሬው እለት ተበርክቷል።ግብአቶቹን ያበረከተው የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ቢሮ እና የበክልሉ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች ማህበር ነው።በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ትምህረት በሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ፥ ትምህረት ቤቱ ከ4 ሺህ 200 በላይ ተማሪዎችና 315 ሰራተኞችን ያቀፈ በመሆኑ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነው ብለዋል።በዛሬው እለተም ከ100 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ፣ 69 አይነት 5 ሺህ መጽሃፍቶች፣ 20 ኮምፒውተሮች፣ 50 አረጓዴ ቦርድ፣ 100 ነጠላ ወንበሮች እና 100 ከዴስክ ጋር የተያያዞ ወንበሮች ተበርክተዋል።የሉሲ ትምህርት ቤት መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ዩሃንስ ወልዴ፥ ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው፤ ከቀድሞ በተሻለ ህዝብ ለማገልገል አንደሚሰሩ ተናግረዋል።በለይኩን ዓለም", "passage_id": "c3265a128b430a21ac66807eacdfb4ff" }, { "cosine_sim_score": 0.5073435306549072, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሸራተን ሆቴል አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የሸገር የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡በጉብኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡በቻይና መንግስት ድጋፍ የሚከናወነው እና የሸገር ማስዋብ ፕሮጀክት አካል የሆነው ይህ የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ መስከረም 20 ቀን 2012 ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት መጀመሩ የሚታወስ ነው፡፡በፕሮጀክቱ ከእንጦጦ ተራራ እስከ ባምቢስ ድልድይ ያለው 12 ኪሎ ሜትር ወንዝ እና የወንዝ ዳርቻዎች የሚለማ መሆኑ ታውቋል።እንዲሁም ከሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት ያለው 42 ስኩዌር ኪሎ ሜትር መሬት በፕሮጀክቱ ይለማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም በእንጦጦ ተራራ እስከ 100 ሺህ ሰው የሚያስተናግድ የመሮጫ እና የእግር ጉዞ መከወኛ ስፍራ እንደሚገነባም ነው የተነገረው፡፡በፕሮጀክቱ አምስት ግዙፍ ማዕከላት የሚገነቡ ሲሆን በዚህም መሰረት የስብሰባ፣ የጥበብ ማቅረቢያ ስፍራ፣ የህፃናት መዝናኛ ማዕከል እና የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ማዕከላት እንደሚካተቱበት ተጠቁሟል፡፡ከተጀመረ ሶስት ወራትን ያስቆጠረው ፕሮጀክቱ 45 በመቶ መጠናቀቁ የተገለፀ ሲሆን በግንቦት ወር እንደሚጠናቀቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በጉብኝቱ ወቅት ገልጸዋል፡፡በ29 ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወነው የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻዎች ልማት ፕሮጀክት በሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻዎች ልማት ፕሮጀክት አዲስ አበባ ከተማን ለሁለት ከፍለው የሚፈሱ ወንዞች ላይ ያተኮረ ሆኖ ከሰሜን አዲስ አበባ እንጦጦ ተራራ እስከ አቃቂ ወንዝ ያለውን 56 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ነው።በፕሮጀክቱ በሶስት ዓመታት ውስጥ 4 ሺህ ሄክታር መሬት እንደሚለማ የሚጠበቅ ሲሆን፥ ድልድዮች፣ ሰው ሰራሽ ሐይቆች፣ አረንጓዴ ቦታዎች፣ የመዝናኛ ማዕከላት፣ የውኃ ትራንስፖርት እና የንግድ ማዕከላትን ያካተተ ግንባታ እንደሚካሄድም ታውቋል።ፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ ከተማን የአረንጓዴ ሽፋን ከ0 ነጥብ 3 ወደ 7 በመቶ ከፍ የሚያደርግ መሆኑም ተነግሯል።በአላዛር ታደለ", "passage_id": "6624e814f69b523d273805c3837c1d2d" }, { "cosine_sim_score": 0.5056219100952148, "passage": "በ250 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሻሻልና የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ እውን ለማድረግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚገባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገልፀዋል።ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት የምንገኝበት ወቅት አለም በቴክኖሎጂ አንድ የሆነበት በመሆኑ በከተማችንም ደህንነቱና ጥራቱ የተጠበቀ ቴክኖሎጂን በማበልጸግ መተግበር ያስፈልጋል ብለዋል።የአገልግሎት መስጫ ዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ተግባራዊ መሆን አገልግሎት ፈላጊውን አካል የጊዜ፣ የጉልበትና እንግልት እንደሚቀንስ ጠቅሰው ብልሹ አሰራሮችን ለመከታተል ፋይዳው የጎላ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡የህብረተሰቡን አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ እውን ለማድረግ ዛሬ የተተገበሩ መሰል የዲጂታል የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችን በብዛት ማስፋፋት እንደሚገባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚንስትር ዴኤታ ዶክተር አህመዲን አህመድ በበኩላቸው፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተጀመረው የዲጂታል መሠረተ ልማት ዝርጋታ አበረታች በመሆኑን  ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ የወረፋ ማስጠበቂያ ሲስተም፣ ከተማ አቀፍ የሜይል ሲስተምና ሌሎች መሰል የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችንም ስራ አስጀምረዋል።በአዲስ አበባ ከተማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ አማካኝነት በ250 ሚሊዮን ብር ወጪ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የህብረተሰቡን አገልግሎት አሰጣጥ የማሻሻል የሚያስችሉ የኢ-ሰርቪስ መሰረተ ልማት ዝርታዎችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት መብቃታቸውን ከበአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕሬስ ሴክሬታሪያት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "f98e890df468fbf0210e8f18dbb5a020" }, { "cosine_sim_score": 0.49368220567703247, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ120 ነዋሪዎች 25 ቤቶችን አስረከበ፡፡ቤቶቹን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለ120 ነዋሪዎች የተገነቡትን 25 ቤቶችን አስረክበዋል፡፡ቤቶቹ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ጨርቆስ በሚባለው አከባቢ ለመኖር አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ለነበሩ አቅመ ደካማ ነዋሪዎች ኮንትራክተሮችን በማስተባበር የተገነቡ ናቸው፡፡ኢንጂነር ታከለ ኡማ ቤቶቹን ባስረከቡበት ወቅት የከተማ አስተዳደሩ ለኑሮ ምቹ የሆኑ የመኖሪያ መንደሮችን በሁሉም የኑሮ ደረጃ ላይ ላሉ ነዋሪዎች የማቅረብ ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ኢንጂነር ታከለ ቤቶቹን የገነቡ ኮንትራክተሮችን ያመሰገኑ ሲሆን ከሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን መኖሪያ ቤቶቹን ጎብኝተዋል፡፡የመኖሪያ ቤቶቹ በቂ የንጹህ ውሃ አቅርቦትን ጨምሮ የመጸዳጃ ቤቶች እና የጋራ የማብሰያ ስፍራን ያካተተ መሆኑን ከአስተዳደሩ ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "b8d9790a65a302900142dfe441936e74" }, { "cosine_sim_score": 0.4875662922859192, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉ ህንፃዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ ከመቸውም ጊዜ በላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ። በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ ህንፃዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቁ ባለሀብቶቹ ተግዳሮት በሆኑባቸው ጉዳዪች ላይ ኢ/ር ታከለ ኡማ በዘርፉ ከተሰማሩ ተቋራጮች፣ አማካሪዎች እና ሌሎች ዘርፉ ከሚመለከታቸው ባለድሻ አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ላይ በአራዳ፣ በቂርቆስ እና በቦሌ ክፍለ ከተሞች ላይ የሚገኙ ከባለ አንድ ወለል እስከ እስከ ባለ 10 ወለል ፎቆች ህንፃዎች ባሏቸው 17 ሳይቶችን መነሻ ያደረገ መነሻ ጥናት ቀርቧል። በጥናቱም በገንቢው፣ በመንግስት መዋቅሩና በባንኮች ላይ ያሉ ችግሮች ህንፃዎቹ በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቁ ተግዳሮት ሆነው መቆየታቸው ተነስቷል። አሁን ላይም በከተማዋ ከ10 ሺህ እስከ 15 ሺህ የሚሆኑ ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ህንፃዎችም እንዳሉም በመድረኩ ተገልጿል። የውይይቱ ተሳታፊዎች የባንክ ብድር አቅርቦትን ጨምሮ ከሊዝ አዋጅና መመሪያ እ የመሰረተ ልማት ቅንጅታዊ አሰራር አለመኖር እንዲሁም ሌሎች ከዘርፉ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ችግሮችን በዋናነት አንስተዋል። ኢንጂነር ታከለ ኡማ በበኩላቸው በከተማ አስተዳደሩ የሚከናወኑ ግንባታዎቹ የመዲነዋ አንጡራ ሃብት መሆናቸው ተናግረዋል። በግንባታው ዘርፍ የሚስተዋለውን ችግሮችን ለመቅረፍም የከተማ አስተዳደሩ ቁርጠኛ አቋም ያለው መሆኑን ነው የገለጹት። ለዚህም በከንቲባ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት መሬት አስተዳደር፣ ግንባታ ፈቃድ፣ ፕላን ኮሚሽን፣ መንገዶች ባለስልጣን፣ ኮንስትራክሽን ቢሮ እንዲሁም ከመሠረተ ልማት አገልግሎት አቅራቢ ተቋማት ያሉ ችግሮችን በግንባታ ስፍራዎቹ በመገኘት እልባት የሚሰጥ ቡድን አንደሚቋቋም አስታውቀዋል። ቡድኑ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ወደ ስራ የሚገባ መሆኑም ተመላክቷል። በትዝታ ደሳለኝ", "passage_id": "1e1b97dd91ed9464899ebad226016754" }, { "cosine_sim_score": 0.4867292046546936, "passage": " መሀመድ ሁሴንአዲስ አበባ፡- በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት አማካኝነት በመገንባት ላይ የሚገኙ ግንባታቸው ከዚህ ቀደም ተጠናቆ ለአገልግሎት ከበቁ ትምህርት ቤቶች ተጨማሪ የስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸውን ጽሕፈት ቤቱ አስታወቀ። የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን ፋንታ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የሚያስገነባቸው የትምህርት ተቋማት ፕሮጀክቶች በአብዛኛው በመጠናቀቅ ላይ ናቸው። ከዚህ ቀደም ግንባታቸው ተጠናቀው ስራ ከጀመሩት በተጨማሪ የስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል። ግንባታቸው ተጠናቆ ርክክብ የሚፈጸምባቸው ትምህርት ቤቶች በአፋር ክልል ዱብቲ፣ በጋምቤላ አኝዋክ ዞን፣ በቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ እና መተከል ዞን ፣ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ዞን 02 እና 06 ቀበሌዎች፣ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ደባርቅ ከተማ እና ዋግኸምራ ዞን ሳህላ ሰለምት ወረዳ የተገነቡ መሆናቸውን አመልክተዋል።ግንባታቸው ቀድመው የተጠናቀቁና ርክክባቸው ተፈጽሞ ስራ የጀመሩት አምስት ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ያስታወሱት ዳይሬክተሩ፤ በአማራ ክልል ጎንደር ሎዛ ቀበሌ፣ ደቡብ ወሎ ጦሳ ፈላና ቀበሌ (አልብኮ ወረዳ)፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሊበን ጭቋላ ቀበለ (ቢሾፍቱ አካባቢ)፣ ምዕራብ ጉጂ ዞን እና ሰሜን ሸዋ ዞን ውጫሌ ወረዳ ጃቴ ቀበሌ (ሙከጡሪ አካባቢ) የሚገኙት መሆናቸውንና አሁን ላይ ተማሪዎችን ተቀብለው በማስተናገድ ላይ እንደሆኑ ገልጸዋል። በተጨማሪም ግንባታቸው እስከ ታህሳስ 30/2013 ባለው ጊዜ ውስጥ የሚጠናቀቁ አራት ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የጠቀሱት ዳይሬክተሩ፤ ትምህርት ቤቶቹም በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሸካ ዞን፣ ጌዲኦ ዞን፣ ደቡብ ኦሞ እና በኦሮሚያ ክልል ሐዊ ጉዲና ወረዳ ሐሮ ቢሊቃ ቀበሌም እንደሚገኙ አስታውቀዋል። በአዲስ አበባ የተሰራው\nየሕጻናት ማሳደጊያ፣ በሰበታ ከተማ የሚገኘውን\nማየት የተሳናቸው ትምህርት\nቤት እና በተለያዩ\nክልሎች የተገነቡትን ክፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ገንብቶ ለማጠናቀቅ\nጽህፈት ቤቱ እስካሁን\n760 ሚሊዮን ብር ወጪ ማድረጉንአስታውቀዋል። ገንዘቡም ከተለያዩ የውጭ አገራት ረጂ ድርጅቶች የተገኘ መሆኑን ጠቁመዋል። በዚህ ዓመትም 10 ትምህርት\nቤቶችን ለመገንባት እቅድ ተይዞ የአምስቱ\nየግንባታ ቦታ መለየቱን\nየጠቀሱት አቶ ሙሉቀን፤\nየእነዚህ ፕሮጀክቶች ወጪ የሚሸፈነውም የኢፌዴሪ\nጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከመደመር\nመጽሀፍ ሽያጭ ያገኙትንና\nለጽህፈት ቤቱ ባበረከቱት\nገንዘብ መሆኑን አስታውቀዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 21/2013", "passage_id": "6aefcf1f956bdd3db8e17f245d84e6db" } ]
8620ab35fd6596430e56fc2ef49a9879
7dd49c46bfb74798ea2255933bbae3a2
በካቡል ከተማ አንድ ሠርግ ላይ የፈነዳ ቦንብ 63 ሰዎችን ሲገድል 180 ሰዎችን አቁስሏል
በአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ካቡል አንድ ሠርግ ላይ የፈነዳ ቦንብ 63 ሰዎችን ሲገድል 180 ሰዎችን አቁስሏል፡፡የዓይን እማኞች አንድ አጥፍቶ ጠፊ ቦንቡን ተሸክሞ መጥቶ እንዳፈነዳው የተናገሩት፡፡ቦንቡ የፈነዳው ቅዳሜ ምሽት 4፡40 ገደማ ሲሆን ሥፍራው ደግሞ የሺያ ሙስሊሞች የሚያዘውትሩት የካቡል ምዕራባዊ ክፍል ነው ተብሏል።ታሊባን 'እኔ እጄ የበለትም' ሲል አስተባብሏል። እስካሁን ለጥፋቱ ኃላፊነት የወሰደ ቡድን የለም። ራሳቸውን ከሱኒ ሙስሊሞች ጋር የሚያቆራኙት ታሊባን እና አይ ኤስ ከዚህ በፊት የሺያ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት መፈፀማቸው ይታወሳል።የአፍጋኒስታን ሃገር ውስጥ ሚኒስትር አደጋው ከደረሰ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ የሟቾችን እና የተጎጂዎችን ቁጥር ይፋ አድርገዋል።ወንዶች እና ሴቶች ለየብቻ ሆነው የሚስተናገዱበት የአፍጋኒስታን የሠርግ ሥነ-ሥርዓት በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች ይታደሙበታል።'አጋጣሚ ሆኖ ቦንቡ ሲፈነዳ እኔ ከሴቶች ጎራ ነበርኩ' የሚለው ሞሐመድ ፋርሃግ 'ከፍንዳታው በኋላ ሰዎች ሁላ እግሬ አውጭኝ እያሉ ሲወጡ ተመልክቻለሁ' ሲሉ ኤኤፍፒ ለተሰኘው የዜና ወኪል ተናግሯል።ከ10 ቀናት በፊት ካቡል ውስጥ በሚገኝ አንድ ፖሊስ ጣብያ የፈንዳ ቦንብ የ14 ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉ አይዘነጋም። ታሊባን ጥፋቱን የፈፀምኩት እኔ ነኝ ሲል ኃላፊነቱን ወስዷል።ባለፈው አርብ ደግሞ የታሊባን አለቃ ወንድም የሆነው ሂባቱላህ አኩንደዛዳ መስጅድ ውስጥ ሳለ በተመጠደ ቦንብ ሕይወቱ አልፏል።አፍጋኒስታን ውስጥ በርካታ ወታደሮች ያሏት አሜሪካ ከታሊባን ጋር ድርድር ውስጥ እንዳለች እና በጎ ጅማሬዎች እንደታዩ ዕለት አርብ ፕሬዝደንቷ ትራምፕ በትዊተር ገፃቸው ማወጃቸው አይዘነጋም። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/34128/
[ { "cosine_sim_score": 0.5228259563446045, "passage": "ታሊባን ትላንት ካቡል አቅራቢያ በሚገኝ ቁልፍ ወታደራዊ ካምፕ ላይ ባደረሰው ጥቃት ቢያንስ 36 ሰዎች ተገድለው ሌሎች 58 መጎዳታቸውን የአፍጋኒስታን ባለሥልጣናት አረጋገጡ።ታሊባን Mayዳን ከተማ ውስጥ ማሠልጠኛ ነው በተባለው ካምፕ ላይ ወረራውን ከፈፀመ ከ 24 ሰዓት በኋላ ነው የሰለባዎቹ ቁጥር ይፋ የተደረገው።አብዛኞቹ የጥቃቱ ሰለባዎች የመንግሥቱ የኮማንዶ ኃይሎች ናቸው ተብሏል። ወረራውን የፈፀምኩ እኔ ነኝ ሲል ታሊባን ኃላፊነቱን ወስዷል።", "passage_id": "509dac2de2271133139c0ca3e5683793" }, { "cosine_sim_score": 0.48649317026138306, "passage": "ሁለት አጥፍቶ ጠፊዎች ከማይድጉሪ ናይጀርያ ወጣ ብሎ በሚገኝ መስጊድ ላይ ባደረሱት ጥቃት 22 ሰዎች ሲገደሉ 17 ቆስለዋል።አጥፍቶ ጠፊዎቹ የወንድ ልብስ የለበሱ ሴቶች እንደሆኑ የአይን ምስክሮች ተናግረዋል። አንደኛዋ ዛሬ ማለዳ መስጊድ ውስጥ ገብታ ፈንጂውን እንዳፈነዳች ሌላዋ ደግሞ ከመስጊዱ ውጭ ሆና አስቅድሞ ከፈንዳው ፈንጂ በሚሸሹት ሰዎች ላይ እንዳፈነዳች ተገልጿል።ማይድጉሪ ቦኮ ሐራም የተባለው ጽንፈኛ እስላማዊ ቡድን አመጹን የጀመረበት ከተማ ተደርጋ ትታያለች። ቡድኑ በሰሜን ናይጀርያና በቻድ ባህር አከባቢ ባሉት ጎረቤት ሃገሮች ኒጀር፣ ቻድና ካሜሩን ጥቃቶች ሲያካሄድ ቆይቷል። የሀገሪቱ መንግስት ቡድኑን ለማጥፋት እየታገለ ነው። ለዛሬው ፍንዳታ እስካሁን ባለው ጊዜ ሃላፊነት የወሰደ የለም።", "passage_id": "d15486a99a3c9449710cd06e77277eec" }, { "cosine_sim_score": 0.4770161509513855, "passage": "በኢራቅ የሚገኘው ታላቁ የአልኑር መስጊድ በአሸባሪው አይ ኤስ መውደሙ ውግዘትን አስከትሏል፡፡እርምጃው የአሸባሪውን ቡድን ሽንፈት የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡ሞሱልን የማስለቀቁ ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሳቸውን የኢራቅ ወታደሮች ገልፀዋል፡፡የሰሜን ኢራቅ መዲና የሆነችው ሞሱል በፈረንጆቹ 2014 በፅንፈኛው አሸባሪ ድርጅት አይ ኤስ ቁጥጥር ሥር ዋለች፡፡የኢንዱስትሪ መንደር የሆነችው ሞሱል በተለይም የታሪካዊውና የታላቁ አል ኑር መስጊድ መገኛ መሆንዋ ስሟ ጎልቶ እንዲነሳ አድርጓታል፡፡አሸባሪው ድርጅት ይህችን ታሪካዊ ከተማ በመቆጣጠር ዜጎቿን ለስደትና እንግልት ከተማዋን ለውድመት ዳርጓል፡፡አሁንም ድረስ ስለመሞቱና መኖሩ ተጨባጭ ማስረጃ ያልቀረበበት የአሸባሪ ቡድኑ መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ በአል ኑር መስጊድ በመገኘት ነበር የመጀመሪያውን መልዕክት ያስተላለፈው፡፡አይ ኤስን ከከተማዋ ለማስለቀቅ የኢራቅ ወታደራዊ ክፍል በአሜሪካ መራሹ ጥምር ኃይልበመታገዝ ብርቱ ትግል ሲደርጉ ቆይተዋል፡፡በዚህም የረመዳን ፆም ከመፈታቱ በፊት ሞሱልን ከአይ ኤስ እጅ ነፃ ለማውጣት ታቅዶ ትግሉ ተፋፍሞ ቀጥሏል፡፡ከወር በፊት ደግሞ ‹‹ዘመቻ ሞሱል›› በሚል ሞሱልን የማስለቀቅ ዘመቻ ተጠናክሮ ተጀምሮ እንደነበር ይታወቃል ፡፡ዘመቻው የሚፈለገውን ውጤት ከማስመዝገቡ በፊት ታዲያ አሸባሪው አይ ኤስ ሽንፈቱን የሚያሳይ አሳዛኝ ዕኩይ ድርጊት ፈፅሟል፡፡800 ዓመት ያስቆጠረውን ታላቁን የአልኑር መስጊድን በማውደም የዕኩይ ድርጊት ፊታውራሪነቱን በተግባር አሳይቷል፡፡ለሞሱል ነዋሪዎች ደግሞ ኃዘኑ ድርብ የሆነባቸው ሲሆን፤ይህን ተከትሎም ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ድርጊቱን እያወገዘው ይገኛል ፡፡የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይደር አል አባዲ የአይ ኤስ ድርጊት ሽንፈቱን ማመኑን በግልፅ ያሳየ ነው ብለዋል፡፡ድል ሊመታ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ መድረሱን ሲረዳ የሰነዘረው  የፈሪ በትር መሆኑን ነው የገለፁት፡፡", "passage_id": "c95e96890d12cd69c4f8d79db39e1e85" }, { "cosine_sim_score": 0.47439712285995483, "passage": "ዛሬ በደቡባዊ ፊሊፒንስ በሚገኝ መስጊድ ላይ በተፈፀመ የፈንጂ ጥቃት ሁለት ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል። በሙስሊሙ ክልል የራስ ገዝ አስተዳደር እንዲኖር በህዝበ ውሳኔ ከፀደቀ በኋላ በመስጊድ ላይ ህይወት ያጠፋ ጥቃት ሲፈፀም ለሁለተኛ ጊዜ ነው።ጥቃቱ ማለዳ ላይ የተፈፀመው ዛምቦአንጋ በተባለች ከተማ ሲሆን አራት ሰዎች እንደቆሰሉ ታውቋል።ጆሎ በተባለው ቦታ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ፅንፈኛ ቡድን ኃላፊነት ወስዷል። የክልሉ ባለሥልጣኖች ግን የአቡ ሰያፍ ሥራ ነው ይላሉ። እስላማዊ መንግሥት ነኝ ለሚለው ቡድን ታማኝነቱን የገለፀው የአቡ ሳያፍ ኃይል ለአስርተ ዓመታት ያህል ሲያካሄድ በቆየው አመፅ በመቶዎች የሚቆጠሩ የቦምብ ጥቃቶች አካሂዷል፣ አንገት ሲቀላና የጠለፋ ተግባርም ሲፈፅም ኖሯል ተብሏል።", "passage_id": "7bf61963cb063a44d2395ad9c697d7f7" }, { "cosine_sim_score": 0.46269869804382324, "passage": "እሥላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ቡድን አጥፍቶ ጠፊዎች ሰሜናዊ ሊብያ ውስጥ በሚገኝ አንድ የነዳጅ ማውጫ ተቋም ላይ ዛሬ፤ ሰኞ ጥቃት ማድረሣቸው ተገለፀ፡፡ይሁንና አጥቂዎቹ በቶሎ መባረራቸውን የጦር ኃይል ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡ጥቃቱ ያነጣጠረው ነዳጅ ወደ ውጭ ሃገር የሚልከውን አል-ሲድራ ተቋም ሲሆን በፈጠረው ሁኔታ ሁለት ወታደሮች መገደላቸውም ታውቋል፡፡አይሲል ባሠራጨው የትዊተር መልዕክቱ ተዋጊዎቹ በአል ሲድራ ተቋም ላይ ጥቃት ያሄዱት “የግዜር ጠላቶች” በሚላቸው ኃይሎች ላይ በጀመረው ዘመቻ መሠረት መሆኑን ገልጿል፡፡ የዜና ዘገባችንን ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ። ", "passage_id": "cbf6cad7decb8f4795f14df088e29e16" }, { "cosine_sim_score": 0.45246025919914246, "passage": "የታሊባን ተዋጊዎች ማዕከላዊ አፍጋኒስታን ውስጥ በሚገኝ ወታደራዊ የጦር ካምፕ ውስጥ ከባድ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ፍንዳታና የጠመንጃ ጥቃቶችን አካሂደው 18 የደኅንት አባሎች መቁሰላቸው ተገለፀ።ባለሥልጣናት እንደገለፁት፣ ጥቃቱ የደረሰው ዛሬ ሰኞ ማለዳ ከካቡል 50 ኬሜ ርቀት ላይ ባለው የዋርዳክ ክፍለ ሀገር ዋና ከተማ ማኢዳን ሸሃህር ነው።የክፍለ ሀገሩ ጤና ጥበቃ ባለሥልጣንት ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ፣ አምቡላንሶች በጥቃቱ የሞቱትን 18 አስከሬኖች ጨምሮ ወደ 50 ያህል ቁስለኞችን ወደ አካባቢው ጤና ጣቢያ ማመላለሳቸውን ተናግረዋል።የዐይን ምስክሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚናገሩት፣ የሟቾች ቁጥር ከፍ ሊልም ይችላል።", "passage_id": "5b80404a4cdd3ec37eeef428f1e2079e" }, { "cosine_sim_score": 0.44898611307144165, "passage": "በካሜሩን የሰሜናዊ ክልል አስተዳዳሪ ሚዲያዋ ባከሪ መግለጫ መሠረት፥ ሁለት ወጣት አጥፍቶ ጠፊዎች ናቸው ትላንት ከመሸ ከናይጄሪያ ቦርኖ ግዛት ድንበር አቋርጠው የገቡት፡ አንደኛው የታጠቀውን ፈንጂ ወጣቶች ተሰብስበው ፊልም በሚያዩበት ስፍራ ሲተኩስ ሁለተኛው መስጊድ ውስጥ አፈንድቷል ሲሉም አስረድተዋል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "ebfb27d73916a4ae82b8fb7c6c2a2f35" }, { "cosine_sim_score": 0.4303867518901825, "passage": "የኢራቅ ጠቅላይ ሚንስትር ሃይደር አል አባዲ የመንግሥታቸው ሓይሎች ራሱን የእስልምና መንግሥት ብሎ ከሚጠራው ጽንፈኛ ቡድን ነጥቀው የተቆጣጥሩዋትን ቁልፍ ከተማ ራማዲን ዛሬ ጎብኝተዋል።የኢራቅ መንግሥት ቴለቭዢን ሚስተር አባዲ ራማዲ መጓዛቸውን ከመግለጽ በስተቀር ሌላ ዝርዝር አልተናገረም። አንድ የኢራቅ ወታደራዊ መኮንን ለአሶሲየትድ ፕሬስ እንደተናጋሩት ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአካባቢው የጸጥታና የአስተዳደር ባለስልጣናት ጋራ ተወያይተዋል።ዛሬ የኢራቅ ሓይሎች የእስልምና መንግሥት ተዋጊዎችን ከከተማዋ ሲመነጥሩ በየመንገዱ እና በህንጻው የተጠመዱ ቦምቦችን ሲያመክኑ ውለዋል። በከተማዋ ዳር ዳሩን ኣልፎ ኣልፎ ተኩስ እንደነበር ተዘግቧል።ባለፈው ግንቦት ራማዲ የእስልምና መንግሥት ቡድን እጅ መውደቋ ጽንፈኛውን ቡድን ለመመከት ሲሟሟቱ ለነበሩት ለጠቅላይ ሚኒስትር አባዲ መንግሥት እና ለጦር ሰራዊቱ ከባድ ምት እንደነበር አይዘነጋም።ትናንት ጦር ሰራዊቱ ከተማዋን መልሶ ከተቆጣጠረ በሁዋላ ታዲያ አባዲ በቴሌቭሺን ባደረጉት ንግግር መጪው የአውሮፓውያን 2016 ዓ.ም. የእስልምና መንግሥት ከኢራቅ የሚወገድበት ዓመት ይሆናል ሲሉ አውጀዋል። ቀጣይ ዒላማችን ደግሞ ሁለተኛዋ የኢራቅ ትልቋ ከተማ ደግሞ ትሆናለች ብለዋል።", "passage_id": "176bff1c00ee68ef9260f104bbc0fa43" }, { "cosine_sim_score": 0.4248771071434021, "passage": "አፍጋኒስታን ናንጋሃር ክፍለ ሀገር በደረሰው አጥፍቶ ጠፊ ቦምብ ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ሥድሳ ስምንት መድረሱን ባለሥልጣናቱ ገለፁ። ቀደም ሲል ሠላሳ ሁለት ሞተዋል ተብሎ ነበር።ጥቃቱ የደረሰው ምሥራቅ ናንጋሃር ውስጥ ዳካ የምትባል መንደር ነዋሪዎች የአካባቢው የፖሊስ አዛዥ ከሥራቸው እንዲነሱ በመጠየቅ ባደረጉት ሰልፍ ላይ መሆኑ ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "90ea12ac63151a6a965ea50e4fbee9d3" }, { "cosine_sim_score": 0.42283105850219727, "passage": "አፍጋኒስታን በሚገኘው ትልቁ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ሰፈር ላይ ዛሬ በፈነዳው ከባድ ቦምብና በተከፈተው የተኩስ ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው አብዛኞቹ ሲቪሎች መሆናቸው ታውቋል።የሀገሪቱ ወታደራዊ ባለሥልጣኖች በገልጹት መሰረት፣ አንድ አጥፍቶ ጠፊ፣ ፓርዋን በተባለው ክፍለ-ሀገር በሚገኘው፣ ባግራም የአውሮፕላን ማረፍያ አጠገብ ባለ፣ የማይሰራ ሆስፒታል በር ላይ፣ በፈንጂ የተሞላ መኪናን አፈነዳ። ታሊባን ለጥቃቱ ሃላፊነት ወስዷል።", "passage_id": "3d1165803f2ff3e4c9b593ea91a03323" }, { "cosine_sim_score": 0.40887150168418884, "passage": "አፍጋኒስታን ውስጥ፣ አንድ አጥፍቶ ጠፊ፣ ቦምብ የያዘች መኪናውን፣ ከአንድ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት /ኔቶ/ ወታደራዊ ተሸርካሪ ጋር ዛሬ በማላተም፤ አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን የውጪ አገር ወታደሮችና የአፍጋኒስታን ሲቪሎች ማቁሰሉን፣ ባለሥልጣናት አስታወቁ።በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በሚካሄደውና ባግራም ውስጥ በሚገኘው ወታደራዊ ጦር ሰፈር ላይ የደረሰውን ጥቃት፣ ታሊባን “እኔ ነኝ” ያደረግሁት ብሏል።የቆሰሉት ሰዎች ወዲያውኑ እዚያው ባርግራም ውስጥ ወደሚገኘው ሐኪም ቤት የተወሰዱ መሆኑንና፣ አደጋው ግን በማናቸውም ሕይወት ላይ የሚያሰጋ አለመሆኑ ታውቋል።", "passage_id": "8bc73893db50d55ebd745ad7f4e73402" }, { "cosine_sim_score": 0.4070035219192505, "passage": "የኢራቅ መንግሥት በአይ ኤስ ላይ ላይ ድልን በመቀዳጀት የሞሱል ከተማ ነፃ መውጣቱን  አስታወቀ፡፡በአሸባሪው ድርጅት የተያዙ ሁለት ቦታዎችም በቅርብ ቀን ነፃ እንደሚወጡ የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለጦሩና ለኢራቃውያን የምስጋናና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሞሱል ከአይ ኤስ ነፃ ብትወጣም ቡድኑን የመዋጋቱ ዘመቻ ግን ይቀጥላል ተብሏል፡፡ታሪካዊቷ የሰሜን ኢራቅ ከተማ ሞሱል ከ2014 የፈረንጆቹ ዓመት ጀምሮ ነበር በአሸባሪው ድርጅት አይ ኤስ ቁጥጥር ሥር የወደቀችው፡፡ፅንፈኛው አይ ኤስ የታሪካዊውና  የታላቁ አል ኑር መስጊድ መገኛ የሆነችውን ሞሱል በመቆጣጠር ነዋሪዎቹን ለእንግልትና ስደት ዳርጓል፡፡ አል ኑር መስጊድን ጨምሮ ሌሎች ታሪካዊና የከተማዋ መሰረተ ልማቶችን አውድሟል፡፡አሸባሪው ቡድን ሞሱልን መቀመጫ ከተማዬ ብሎ ከማወጅ ባለፈ በታላቁ አልኑር መስጊድ ፕሮፓጋንዳውን እስከ መንዛትም ደርሶ ነበር፡፡የኢራቅ ጦር ከተማዋን ከፅንፈኛው ቡድን ለማስለቀቅ ከባድ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ጥረቱ ውጤት አምጥቶም ባለፈው ጥር ወር ምስራቅ ሞሱልን ማስለቀቁ ይታወሳል፡፡ከሁለት ወር በፊት ደግሞ ምዕራባዊ ሞሱልን ከአይ ኤስ ለማስለቀቅ በአሜሪካ መራሹ ጥምር ኃይል በመታገዝ ትግሉ ተፋፍሞ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በዚህም የአይ ኤስ አቅም እየተዳከመ ሞሱል ነፃ የምትወጣበት ጊዜ እየቀረበ መሆኑን የሚያሳዩ ውጤቶች ሊመዘገቡ ችለዋል፡፡ባለፈው ወርሃ ጥቅምት 2016 የፈረንጆቹ ዓመት በከተማዋ ተሰማርቶ የነበረው ከስድስት ሺ በላይ የአይ ኤስ ሚሊሻዎች ቁጥር ወደ መቶዎች ወረደ፡፡ ጥምር ኃይሉ በአይ ኤስ የታገቱ በርካታ ንፁኃን ዜጎችንም ማስለቀቁ ተመልክቷል፡፡የሽንፈት ዋዜማ ላይ መድረሱን የተረዳው አይ ኤስ በበኩሉ ትልቅ ውግዘትን ያስከተለውን 850 ዓመት ገደማ ያስቆጠረውን ታላቁን የአልኑር መስጊድን በማውደም ዕእኩይ ድርጊቱን ለዓለም ያንጸባረቀ  በመሆኑ ብዙዎችን አሳዝኗል ፡፡ጥምር ኃይሉ አቅሙን በማጠናከር በአይ ኤስ ላይ ድልን በመቀዳጀትሞሱል ጨምሮ  ከሁለት ይዞታዎች ውጭ ከአይ ኤስ መዳፍ ነፃ መውጣቷ ነው የተነገረው፡፡ድሉን ተከትሎ የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይደር አል አባዲ ሞሱል በመገኘት ለጦር ኃይሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጦር ሃይሉ በተጨማሪ በተገኘው ድል ለኢራቃውያንም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ምንም እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሞሱል ከተማ መደበኛ የሆነ ንግግር ባያደርጉም የሞሱል ነዋሪዎች አደባባይ በመውጣት ደስታቸውን ገልፀዋል፡፡አሁን በአይ ኤስ ቁጥጥር ሥር የሚገኙት ሁለት ቦታዎችን በቅርብ ቀን ውስጥ በማስለቀቅ በአገር ዓቀፍ ደረጃ ሞሱል ነፃ የወጣችበት የድል በዓል በድምቀት ይከራል ብለዋል-ጠቅላይ ሚኒስትር አባዲ፡፡በአየር የሚሰነዘር ጥቃትና የተኩስ ልውውጥ በከተማዋ እየተሰማ እንደሆነም እየተነገረ ነው፡፡ሞሱልን ማስለቀቅ አይ ኤስን ድባቅ መምታት ባለመሆኑ ፅንፈኛውን ቡድን የመዋጋቱ ጥረት በቀጣይ የሚጠናከር እርምጃ ነው ብላለች ኢራቅ፡፡ ", "passage_id": "4ab96cbe13f86664918bbbdb53e98780" }, { "cosine_sim_score": 0.4044412076473236, "passage": " የኢራቅ መከላከያ ሚኒስትር አይሲስ በመባል የሚጠራው ጽንፈኛ አራጅ የሽብር ቡድን ምክትል መሪ የሆነው አቡአላ አልአፍሪ በህብረቱ ሀይሎች በተካሄደ የአየር ጥቃት ባለፈው ማክሰኞ መገደሉ ይፋ ተደርጓል፡፡  በዩቲውብ የተለቀቀው አጭር የቪዲዮ ፊልም እንደሚያሳየው፤ አቡ አላ አልአፍሪ የተገደለው በኢራቅ የታል አፋር ከተማ በሚገኝ አንድ መስጊድ ውስጥ ነው፡፡ አብዱራህማን ሙስጠፋ አልቃዱሊ በሚል ተለዋጭ ስም የሚታወቀውና በ1957 ሞሱል ከተማ ውስጥ የተወለደው አቡ አላ አልአፍሪ የኢራቅ የአልቃኢዳ ቡድን ምክትል መሪና የሞሱል ከተማ ክንፍ ዋና አዛዥ በመሆን አገልግሏል፡፡ የፊዚክስ መምህር የነበረው አቡ አላ አልአፍሪ፤ የኢራቅ የአልቃኢዳ ምክትል መሪ በነበረበት ወቅት በኦሳማ ቢንላደን  ዘንድ ከፍ ያለ ሞገስ ማግኘት የቻለና ለአይሲስ ከፍተኛ መሪነት በዋናነነት የታጨ ሰው ነበር፡፡ የቱርክሜን ብሔረሰብ አባላት ከሆኑ የአይሲስ ከፍተኛ መሪዎች ግንባር ቀደም የሆነው አቡአላ አልአፍሪ የአይሲስ ዋነኛ መሪ መሆን ያልቻለውና የመሪነቱ ስልጣን ለአቡበከር አልባግዳዲ የተሰጠው አቡበከር አልባግዳዲ የዘር ሀረጉ ከነብዩ ሞሀመድ የዘር ሀረግ ስለሚመዘዝ ብቻ ነው፡፡ አቡአላ አልአፍሪ ከመገደሉ በፊት በተፈፀመበት የአየር ጥቃት ክፉኛ ቆስሎ አልጋ ላይ የዋለውን የአይሲስ መሪ አቡበከር አልባግዳዲን ተክቶ ቡድኑን ሲመራ ነበር ተብሏል፡፡ አሜሪካ በቁጥጥር ስር ለማዋል በጥብቅ ከምትፈልጋቸው ዋነኛ አሸባሪዎች ውስጥ አንዱ መሆኑን በመጥቀስ “ጠቁሞ ላስያዘው” የ7 ሚ. ዶላር ወሮታ እከፍላለሁ ስትል የነበረ ሲሆን የአቡአላ አልአፍሪን መገደልን ገና አምና የተቀበለችው አትመስልም፡፡ የዚህን ነብሰ በላ አሸባሪ መሞት ባይኔ በብረቱ አይቼ ካላረጋገጥኩ በቀር የሰውየው መገደል ዜና ከሆዴ አይገባም ብላለች፡፡", "passage_id": "0f1aa24e39fe293b0b4bcb637365836f" }, { "cosine_sim_score": 0.40030691027641296, "passage": " ሳዑዲ አረቢያ ዛሬ በተካሄደው ዓመታዊው የሐጅ በዓል ላይ በደረሰ ትርምስና መረጋገጥ፥ በትንሹ 717 ሰው ሲሞት ከ 805 በላይ ሌሎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።በሀገሪቱ ባለሥልጣናት መግለጫ መሠረት፥ ዛሬ በሚና ከተማ አደጋው የደረሰው ምዕመናን የሰይጣን ምልክቶች፣ ሰራይ ወይም ሟርት እያሉ የሚጠሯቸውን አምዶች በጠጠር እየወገሩ በነበሩበት ወቅት ነው።ሁለት ሚሊዮን ሙስሊሞች ለፀሎት የተሰባሰቡበት የአራፋት ኮረብታ ሸለቆ ነብዩ መሐመድ ከ1,400 ዓመታት በፊት በሙስሊሞች መካከል እኩልነትና አንድነት እንዲኖር ለመጨረሻ ጊዜ ያስተማሩበት መሆኑ ይታመናል።የሳዑዲ አረቢያ የሲቪል መከላከያ ዳይሬክተር የሰለባዎቹን ቁጥርና በቃሬዛ ላይ ያሉ ሰዎች እርዳታ ሲሰጣቸው የሚያሳዩ ምስሎችን በትዊተር (Twitter) አሠራጭተዋል፡፡በሳዑዲ አረቢያ ባለፉት 25 ዓመታት የሐጅ በዓል ሲከበር በርካታ የሕዝብ መተራመስና መረጋገጥ ደርሶ ብዙ ሕይወት ጠፍቷል።ከሁሉም የከፋው ነው የተባለው የደረሰው 1,400 ያለቁበት የ 1990ው አደጋ መሆኑ ይታወቃል።ለአምስት ቀናት በሚዘልቀው ክብረ በዓል ምዕመናን በሜካ ታላቁ መስጊድ የሚገኘውን ጥቁር ካባ እየዞሩ ፀሎት ያደርሳሉ።አቅማቸው የሚፈቅድ ሙስሊሞች ሁሉ በሕይወት ዘመናቸው አንዴ በዚህ ከእምነቱ ምሰሶዎች አንዱ በሆነው የፀሎት ሂደት እንዲሣተፉ ይጠየቃሉ።", "passage_id": "2ef95a2ec4bb96ea82cd044a25ffb0d0" }, { "cosine_sim_score": 0.39762893319129944, "passage": "ካኖ በተባለችው የናይጄርያ ከተማ ላይ ሁለት ሮኬቶች ወድቀዋል ያደረሰው ጉዳት ግን አልታወቀም። ትናንት ዮላ በተባለች ገበያ ላይ በተፈጸመው የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች ተገድለዋል በትንሹ 70 የሚሆኑት ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ሲሉ ፖሊሶችና የቀይ መስቀል ባለስልጣናት ገልጸዋል። ባለፈው ወር ደግሞ ባካባቢው ካሉ ከተሞች ላይ በሚገኙ መስጊዶች በተፈጸመ የቦምብ ፍንዳታ 42 ሰዎች ተገድለዋል ከ100 በላይ የሚሆኑ ደግሞ ቆስለዋል።የናይጄርያና የአጎራባች ሃገሮች ወታደራዊ ሃይሎች በአከባቢው ቦኮ ሐራም (Boko Haram) የሚቆጣጠራቸው የነበሩ በርካታ ቦታዎች ካስመለሱ ወዲህ ጽንፈኛው ቡድን በአጥፍቶ መጥፋት ጥቃት ላይ አትኩሯል። ቡድኑ ሰሜን ምስራቅ ናይጄርያን ለመቆጣጠር ለስድስት አመታት ያህል ሲያካሄድ በቆየው ጥቃት ምክንያት ከሁለት ሚልዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከመኖርያቸው ተፈናቅለዋል። ", "passage_id": "83fdc6fe3458950b2730c52fede0f1cb" }, { "cosine_sim_score": 0.3950691223144531, "passage": "አፍጋኒስታን ዋና ከተማ ካቡል ውስጥ በሚገኝ አንድ ወታደታዊ አካዳሚ በደረሰ ጥቃት፣ 11 የአፍጋኒስታን ብሔራዊ ጦር ኃይል አባላት ሲገደሉ ሌሎች 16 መቁሰላተው ተገለፀ።ጥቃቱ በአካዳሚዎ ላይ ሳይሆን አካዳሚውን በሚጠብቁ ወታደሮች ላይ ያነጣጠረ እንደነበር፣ የአፍጋኒስታን መከላከያ ሚኒስቴር ቃልአባይ ዳወላተ ዋዚሪ አስታውቀዋል። ውጊያው፣ በማርሻል ፋሂም ብሔራዊ የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ ከሰዓት በኋላም ቀጥሎ መዋሉ ተሰምቷል።የመከላከያ ሚኒስቴሩ ቃልአቀባይ ዋዚሪ እንደተናገሩት፣ ጥቃቱን አምስት አጥፍቶ ጠፊዎች ናቸው ያደረሱት። ሁለቱ፣ በአካዳሚው መግቢያ በራፍ ላይ የታጠቁትን ቦምብ አፈንድተው ሲጋዩ፣ ወደ ቅጥር ጊቢው ለመግባት ከሞከሩት ከሦስቱ መካከል፣ ሁለቱ በብሔራዊው ጦር ተገድለው አንዱ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገልጧል።ራሱን ስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራው ነውጠኛ ቡድን ለጥቃቱ ኃላፊነት መውሰዱንም፣ “አማቅ” በተሰኘው ዜና አውታሩ አማካኝነት ይፋ አድራል።", "passage_id": "6140e500e0c1674610a402e8252420d4" } ]
f526033c11de4c5875b696672c701e7e
ba9fb1c1781eb2ab5610add702dd8efa
የመንግስታቱ ድርጅት ለሱዳን ህዝብ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
በሱዳን ህዝባዊ መንግስት እንዲመሰረት መደላድል የሚፈጥር ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጽሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ለአገሪቱ ህዝብ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሱዳን የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት ያደረገ ስምምነት መፈረሙን አስመልክቶ የድጋፍ መግለጫ አውጥቷል፡፡በዚህም የሱዳን ህዝብን የቆየ የዲሞክራሲና የሰላም ምኞት ለማሳካት ብሎም የአገሪቱን የሽግግር ጊዜ ለመደገፍ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቁርጠኛ መሆኑን የተቋሙ ዋና ጽሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናግረዋል፡፡አያይዘውም የአገሪቱን ኢኮኖሚ እንዲያገግም በማድረግ ዘላቂ ልማት ለማምጣት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡በሱዳን ወታደራዊ ምክር ቤትና በተቃዋሚ ሀይሎች መካል የተፈረመው የስምምነት ሰነድ ሁለቱ ኃይሎች ስልጣን በመጋራት የሽግግር መንግስት መመስረት የሚያስችላቸው ነው፡፡ስምምነቱ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ በተገኙበት ትላንት በካርቱም መፈረሙ ይታወቃል፡፡ (ምንጭ፦ ሽንዋ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33324/
[ { "cosine_sim_score": 0.4210655093193054, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ይበልጣል አዕምሮ ለሱዳን የመከላከያ ሚኒስትር ሌፍተናንት ጄኔራል ያሲን ኢብራሂም ያሲን አብደልሃዲ ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አድርገዋል፡፡አምባሳደሩ በገለጻቸው የሁለቱን ሀገራት የጋራ ድንበር ሰላምና ፀጥታ ለማረጋገጥ እንዲሁም በስደተኞች አያያዝ ዙሪያ በሱዳን መንግስት እየተደረገ ላለው ድጋፍ አመስግነዋል፡፡በመቀጠልም የትህነግ የጥፋት ቡድን ለ27 ዓመታት ስለፈፀመው ዝርፊያና ወንጀል በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ስለፈፀመው አስነዋሪ ጥቃት እና ተያያዥ ጉዳዮችን አብራርተውላቸዋል፡፡አምባሳደሩ በማያያዝም የህወኃት ቡድንን ወደ ፍትህ ለማምጣት መንግስት ስለወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ እና ሂደቱ ስለደረሰበት ደረጃ በዝርዝር ማንሳታቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገልጿል፡፡ሚኒሰትሩ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሱዳን የሰላም ሂደት ያበረከቱትን አስተዋፅዖ አስታውሰው ምስጋና አቅርበዋል፡፡የመከላከያ ሚኒስትር እንደ ጎረቤት ሀገር የኢትዮጵያን ሁኔታ በቅርበት እንደሚከታተሉ ጠቅሰው የኢትዮጵያ የሰላም ሁኔታ እንደሚያሳስባቸውና እንደ ኤርፖርት ያሉ የመሰረተ ልማት አውታሮችን ማፈራረስና ንፁሃን ዜጎችን መግደል ተቀባይነት የሌለው ተግባር መሆኑን ነው ያነሱት፡፡በመጨረሻም ህግ የማስከበሩ ሂደት ከደረሰበት ደረጃ አንፃር ችግሩ ባጠረ ጊዜ እልባት ያገኛል የሚል ተስፋ እንዳላቸው እንዲሁም የጋራ ድንበሩን ፀጥታና ደህንነት ለማስከበር ከኢትዮጵያ ጋር ይበልጥ ተቀራርበው የሚሰሩ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡", "passage_id": "8085203beff41c82a09b36a085474e58" }, { "cosine_sim_score": 0.41625291109085083, "passage": "በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ይዞት የሄደው የኢትዮጵያ የሰብዓዊ ዕርዳታ አውሮፕላን ዛሬ ከሰዓት በኋላ ካርቱም አየር ማረፊያ ደርሷል፡፡ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በሱዳኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦማር እስማኤል ቀመረዲን አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አደም መሀመድ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር ካርቱም ያቀናው ልዑክ አካል ናቸው፡፡\nየኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቀደም ሲል ድጋፍ ለማድረግ ኢትዮጵያ የገባችውን ቃል ወደ ተግባር ለመቀየር ወደ ሱዳን እንደሄዱ ገልፀው ሀገራቸው ከሱዳን መንግስት እና ህዝብ ጋር ያለውን አጋርነት በማረጋገጥ ከሱዳን ጎን ለመቆም ሙሉ በሙሉ ዝግጁ መሆኗን አስረድተዋል፡፡\nምንም እንኳን እንደሱዳን ሁሉ ኢትዮጵያም ባለፉት ሁለት ወራት የጎርፍ አደጋ ቢደርስባትም ለሱዳን ህዝብና መንግስት የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ያለውን ድጋፍ እና አጋርነት ለመግለጽ ወደ ካርቱም መሄዳቸውንም አቶ ገዱ ተናግረዋል፡፡\nኦማር ኢስማኤል ቀማርዲን በበኩላቸው በቀጣይነትም የበለጠ ትብብር እንዲደረግ ጥሪ በማቅረብ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድንን እንዳመሰገኑ የሱዳን ዜና ወኪል ዘግቧል፡፡\nእርዳታው 60 ቶን ምግብ እና መድሃኒት ያካተተ መሆኑም ነው በዘገባው የተጠቀሰው፡፡\nሱዳን በክረምቱ ከፍተኛ ዝናብ እና በዓባይ ወንዝ ሙላት በደረሰባት የጎርፍ አደጋ ከ100 በላይ ሰዎች የሞቱባት ሲሆን በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ወድመው ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህዝብ መፈናቀሉ ይታወሳል፡፡አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት መሪ አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን ጋር ተገናኝተው በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዙሪያ መወያየታቸውንም ገልጸዋል፡፡\n", "passage_id": "4dccbf3f222003e987227e04ef68fcba" }, { "cosine_sim_score": 0.4031175374984741, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታታት ድርጅት እውቅና ያለው የሊቢያ መንግስት የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲ ሲ ያስተላለፉት የጦርነት ጉሰማ ተቀባይነት የለውም አለ። አል ሲ ሲ በተባበሩት መንግስታታት ድርጅት እውቅና ያለው የሊቢያ መንግስት የግብፅ እና የጄኔራል ካሊፍ ሃፍታር ጦር ቀይ መስመርን እንዳያልፍ ሲሉ በትናትናው ዕለት ማስጠንቀቂያ አዘል መልዕክት አስተላልፈው ነበር። ቅዳሜ ዕለት በሊቢያ አቅራቢያ በሚገኘው የግብፅ አየር ሀይል ጣቢያ በተገኘቡት ወቅት እንደተናገሩት አስፈላጊ ከሆነ ተጨማሪ ጦር ወደ ሊቢያ ሀገራቸው እንደምትልክ ገልፀዋል። ይህንን ተከትሎ በተባበሩት መንግስታታት ድርጅት እውቅና ያለው የሊቢያ መንግስት የምክር ቤት አባል የሆኑት አብዱርሃማን ሻተር ሊቢያ ያልተቀበለችው የግብፅ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት በሊቢያ ዲሞክራሲን አደጋ ላይ ጥሏል ማለታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል። አብዱርሃማን ሻተር ከእኛ ላይ እጃችሁን አንሱ በየመን የፈፀማችሁትን አሰቃቂ ድርጊት እንዳትደግሙት ሲሉ ነው በትዊተር ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት። ግብፅ በሊቢያ የውስጥ ጉዳይ እጇን ካስገባች አራት አመት እንደሆናትም ገልፀዋል።", "passage_id": "57faa0faa9ac4130d42de2a69b37b827" }, { "cosine_sim_score": 0.388935923576355, "passage": "የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አሜሪካ ሱዳንን ሽብርተኝነት ከሚደግፉ ሀገሮች ዝርዝር ውስጥ ማስወጣቷን አድንቃለች፡፡\nየዩኤኢ ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ሱዳን ለዓመታት ከቆየችበት ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ገለልተኝነት በመውጣቷ ለሀገሪቱ መንግስት እና ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፏል፡፡\nሚኒስቴሩ ያወጣው መግለጫ አክሎም ይህ እርምጃ ለሱዳን ፀጥታ ፣ መረጋጋት እና ብልጽግና ከፍተኛ አስተዋፅዖ አለው ብሏል፡፡\nሱዳን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ መሰረዟ ከዛሬ ታህሳስ 5 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን በካርቱም የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ቀደም ሲል አስታውቋል፡፡\nየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ሱዳን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ መሰረዟ ከዛሬ ጀምሮ በፌዴራል መዝገብ እንዲታተም መፈራረማቸውንም ኤምባሲው ገልጿል፡፡ ሱዳን ከዝርዝሩ መሰረዟን የአሜሪካ ኮንግረስም ይፋ አድርጓል፡፡\nየሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ በትዊተር ገጻቸው “ዛሬ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በኋላ የምንወዳት ሀገራችን ስም ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ መውጣቷ ለህዝባችን ታውጇል ብለዋል፡፡ ዛሬ ሁሉንም ታሪካችንን ፣ የሕዝባችንን ሥልጣኔ ፣ የአገራችንን ታላቅነት እና የአብዮታችንን ንቃት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የምናሳይበት ነው” ሲሉም ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡\nየሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ም/ቤት ሊቀመንበር ሌ/ጄነራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃንም እንዲሁ ለህዝባቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡\n", "passage_id": "1fe3a85e5d5fa5ffe6ae9b35a3d96074" }, { "cosine_sim_score": 0.3887409269809723, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሜጀር ጄኔራል ገብረአድሃና ወልደአብዝጉ የአቢዬ ግዛት ሰላም አስከባሪ ኃይል አዛዥ አድርጎ መምረጡን አስታውቋል።የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬስ ይፋ እንዳደረጉት፥ ሜጀር ጄኔራል ገብረአድሃና ወልደእዝጉ ድርጅቱ በግዛቱ ላሰፈረው ሰላም አስከባሪ ኃይል አዛዥ ሆነው ተሹመዋል።ሜጀር ጄኔራል ገብረአድሃና የአገልግሎት ጊዜያቸውን ሚያዚያ 15 ቀን 2010 ዓ.ም የሚያጠናቅቁትን ሜጀር ጄኔራል ተስፋ ግደይ ኃይለሚካኤልን እንደሚተኩ ተገልጿል።የአገልግሎት ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት ሜጀር ጄኔራል ተስፋ ግደይ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በብቃትና በውጤታማ በማጠናቀቃቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ምስጋናውንና አድናቆቱን አቅርቧል፡፡/ኢዜአ/", "passage_id": "b30883f9cc208fbb9bb661b2edd23f98" }, { "cosine_sim_score": 0.3829275071620941, "passage": "የአፍሪካ ህብረት የሰላም ደህንነት ምክር ቤት በሱዳን የሚደረግ ማንኛውም ለውጥ የሀገሪቱን ህገመንግስት ያከበረ ሊሆን ይገባል አለ፡፡ምክር ቤቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ወታደራዊ ኃይሉ ስልጣን መያዙንና ለሁለት ዓመት እቆያለሁ ማለቱን አውግዟል ::ወታደራዊ ኃይሉ ስልጣኑን ለሲቪል በመስጠት ሽግግሩን ሰላማዊ እንዲያደርግም አሳስቧል::የሱዳን ህዝብ የለውጥ ፍላጎትን እንደሚያከብር የገለፀው የአፍሪካ ህብረት የሰላም ደህንነት ምክር ቤት ሂደቱ ግን ህግን ያከበረ ሊሆን ይገባል ብሏል::የአፍሪካ ህብረትም ሆነ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሱዳን ያለውን ሁኔታ በቅርብ በመከታተል ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ጠይቋል:: ", "passage_id": "e528f8df12807809a04f3a76cf59d3a0" }, { "cosine_sim_score": 0.37446457147598267, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔን ጨምሮ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውኃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ፥ “ለመላው ኢትዮጵያ ብሄሮች ፣ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች የህልውናችን መሰረት የሆነው ታላቁ የህዳሴ ግድባችን ውስብስብ ችግሮችን በማለፍ ገንብተን እነሆ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አለን” ብለዋል።“ይህም እኛ ኢትዮጵያዊያን በብዝሃነታችን በአንድነት ስንቆም የማንመክተውና የማንሻገረው እንቅፋቶች እንደማይኖሩ ያሳየንበት የጽናታችንና የጥንካረችን መገለጫ ብቻ ሳይሆን፤ መንግስት በብሄሮች፣ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ብሄራዊ ክብርና ጥቅም ላይ የማይደራደር መሆኑን ምክር ቤታችን ይገነዘባል” ሲሉም ገልፀዋል።ስለሆነም ግድቡ እስኪጠናቀቅና የመጨረሽ ሪቨን እስኪቆረጥ በተጀመረው ሀገራዊ መነቃቃት የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በፌዴሬሽን ምክር ቤትና በራሳቸው ስም ጥሪ አቅርበዋል።የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር አብረሀም በላይ በበኩላቸው፥ “የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመርያ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት ስላጠናቀቅን እንኳን ደስ አለን” ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።ዶክተር ኢንጂነር አብረሀም፥ “የህዳሴው ግድብ ከጥንስሱ ጀምሮ አሁን እስከደረሰበት ደረጃ ድረስ ብሎም እስኪጠናቅቅ ድረስ የተግባር ተመሳሌትነቱ በታሪክ ምሁራን በተደጋጋሚ ግዜ የሚነሳውንና የናይል ውሀ ከአመታት በኋላ የአገራት ግጭት መንስኤ ይሆናል የሚለውን የስጋት ትንተና የሚገዳደር፤ በተቃራኒውም በሀገራት መካከል መተማመንና መተባበር እድል ከተሰጠው ተአምራዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል የሚያስረዳ አዲስ በታሪክ ከዚህ በፊት ያልነበረ የውይይት አድማስ የሚያስተዋውቅ ሲሆን፤ ይህ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሌትም ጠንካራ የጉዳዩ ፀሐፊዎችን ወደ መስኩ በትብብር መነፅር ፍተሻ እንዲያማትሩ ከኢትዮጵያውያንና ከመንግስታቶቻቸቸው በተለየ ለሱዳን እና ግብፅ ሕዝብ የተበረከተ የወንድማማችነት የመተማመን እና የመተባበር ተነሳሽነት ገፀ በረከት በተግባር ሆኖ ጉባ ላይ መቆሙን አፍ አውጥቶ ይናገራል” ብለዋል።“በእስከአሁኑ ሒደት ፕሮጀክቱን ከመጠንሰስ ማለትም ከንጉሱ ግዜ ጀምሮ በኋላም ደፍረው የጀመሩትን በሒደት ቅብብሎሹም ፕሮጀክቱን የመሩትን መሪዎቻችንን እና አሁንም ብዙ ጫና እየሰሩ ያሉ ከፍተኛ የፖለቲካዊ አመራሮቻችን ዲፕሎማቶቻችንና የፊት መስመርና የደጀን የድርድር ሰዎቻችንን ሚዲያዎቻችንን ያለመታከት በመስዋእትነትም ጭምር ለፕሮጀክቱ የደከሙና በመስራት ላይ ያሉ የፕሮጀክት አመራሮቻችን እና በልዮ ልዮ የሙያ ዘርፍና በጉልበትም እያገለገሉ ያሉትን ነገን በፅኑ ተስፋ አድርገው ከመቀነት እስከ ካዝና ሀብትና ጉልበታቸውን ያለ ስስት በቦንድ ግዢና በልገሳ የሰጡና እየሰጡ ያሉትን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሐይማኖት መሪዎቻችንና የሐገር ሽማግሌዎች ወጣቶቻችንና ሴቶቻችን ምሁራኖቻችን የከበረ ምስጋና ይድረሳችሁም” ብለዋል።እንዲሁም ግድቡ ከውስጥም ሆነ ከውጭ ሊደርስ የሚችለውን ማንኛውንም ጥቃት ለመመከት ቀንና ሌሊት ያለእረፍት እየሰሩ ላሉ የደህንነትና የፀጥታ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የዉሃ ሙሌት መጠናቀቅን አስመልክቶ የተሰማውን ደስታ የገለፀ ሲሆን፥ ለመላዉ የኢትዮጵያ ህዝቦች እንኳን ደስ አላችሁ ሲል መልእክቱን አስተላልፏል።ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን በማስመልከት ለመላ ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ ያላችሁ በማለት ደስታ በታላቅ ገልጿል።ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ባስተላለፉት መልእክት፥ “በታሪክ ፊት እንደ አደዋ ድል ገኖ ለተከታይ ትውልድ የሚደርሰው ይህ አንፀባራቂ የዘመኑ ትውልድ አሻራ ለመላ ኢትዮጵውያን ወደር የለሽ ደስታን ያጎናጸፈ” መሆኑን ገልፀዋል።ይህ ታሪካዊ ክስተት ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለመላ አፍሪካውያንና በገዛ ሃብታቸው እንዳይጠቀሙ ለተገፉ የዓለም ህዝቦች የይቻላልን መንፈስ የሚያጎናጽፍ በመሆኑ የአገራችንን ገፅታ በዓለም መድረክ ከፍ አድርጎ ከማሳየቱ ባሻገር በቀጣይ ጊዜያት የዓለም ህዝቦች ይህንን ተሪካዊ ግድብ ለመጎብኘት ወደ ኢትዮጵያ እንዲጎርፉ እንደሚያደርግም ገልፀዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ። ", "passage_id": "ef19cc4d892b143a61965174a28d2b3e" }, { "cosine_sim_score": 0.37080705165863037, "passage": "\nበ33ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የተገኙት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በሰጡት መግለጫ በአፍሪካ አህጉር ማለትም በደቡብ ሱዳንና በሊቢያ ያለው ግጭት እንደሚያሳስባቸው ገልጸዋል፡፡\nግጭቶቹን ለመፍታት ከአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሀመት ጋር መነጋገራቸውንም ተናግረዋል፡፡\n ጉተሬዛ “ህዝባችሁን አስቡ፤ አክብሩ” በማለት ለደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች መልእክት አስተላልፈዋል፡፡\nየደቡብ ሱዳን ዜጎች ጉዳት እየደረሰባቸው ነው፤ “የስደተኞች ኮሚሽን ውስጥ ስሰራ ምን ያህል ይሰቃዩ እንደነበር አውቃለሁ ብለዋል፡፡”\nየሊቢያን ጉዳይ በተመለከተ አፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በትብብር ለመፍታት ይሰራሉ።\nበሊቢያ እርቅ እንዲኖርም በጋራ እንሰራለን ብለዋል ጉተሬዝ፡፡\nዋና ጸኃፊው የወቅቱ አንገብጋቢ ስለሆነውና በቻይና ሁዋን ግዛት ተከስቶ ወደ ተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ ባለው ገዳይ የኮሮና ቫይረስ በሽታ ላይ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን፣ በመልእክታቸውም በበሽታው ዙሪያ በትብብር መስራት እንጂ ማግለል አይገባም ብለዋል፡፡\nበአየር ንብረት ለውጥ አፍሪካ እየተጎዳች መሆኗንና የአንበጣ መንጋ በምስራቅ አፍሪካ ሃገራት እንደተከሰተ መስማታቸውንና ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ዋና ጸኃፊው ተናግረዋል፡፡\n\n\n", "passage_id": "243b502b5417fd7c694861bb0dd27784" }, { "cosine_sim_score": 0.36897748708724976, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌትን በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ዕለቱ ሃገራችን በታላቅ ጉጉት ለመስማት የምትጠብቀውን ብስራት የምትሰማበት መሆኑን አንስተዋል፡፡ከዚህ ባለፈም የኢትዮጵያውያን የአመታት ልፋት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ የደረሰበትና የህዳሴው ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት የተጠናቀቀበት ታሪካዊ ዕለት መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡በጋራ ጥረት ግድቡን እዚህ ደረጃ ስላደረስነው እንኳን ደስ አለን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ዕለት ኢትዮጵያውያን ዳግም ሃገር ተኮር ስራ ሰርቶ እንዴት ማሳካት እንደሚቻል አውቀናልም ብለዋል፡፡የግድቡን ግንባታ ማንም ባላመነብን ወቅት በራሳችን አቅም ላይ እምነት ኖሮን ማሳካት መቻላችንም ይበልጥ አስደሳች መሆኑንም ገልጸዋል፡፡አንዳንዶች በህዳሴው ግድብ ላይ ሙጭጭ ማለታችን የታችኛውን የተፋሰሱን ሃገራት ለመጉዳት በማለም የተሰራ ስራ ይመስላቸዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግድቡ የዚህ ትውልድ መለያ ማህተም፣ ሰርቶ የማሳካት ትዕምርትና የዘመናት ቁጭታችን መልስ ማግኘቱን የምናበስርበት ፋና መሆኑንም አስረድተዋል፡፡አንገታችንን ሊያስደፉ ሲከጅሉን ለነበሩ ሁሉ የጫኑብን የድህነትና የኋላ ቀርነት ሸክም አሽቀንጥሮ ለመጣል መቁረጣችንን ጮክ ብለን የምንናገርበት ድምጻችን ነውም ብለዋል በመልዕክታቸው፡፡ግድቡ ከእንግዲህ በሁለት እግራችን ለመቆም እንደማይሳነን ወደከፍታው ለማቅናት የመታጠፊያ ነጥባችን መሆኑን ዓለም በትክክል ይረዳል ብለው እንደሚገምቱም አውስተዋል፡፡አሁን ላይም ማንንም ሳናስቸግርና ማንንም ሳንጎዳ የመጀመሪያውን ዙር ውሃ መሙላት መቻሉንም አስታውሰዋል፡፡ኢትዮጵያ ግድቡ ለታችኛው የተፋሰሱ ሃገራት ከጉዳት ይልቅ ጥቅም እንደሚያስገኝ የተናገረችው አሁን እንደሚረጋገጥና ሲገነባም ሆነ ሲተዳደር ሱዳንንም ሆነ ግብጽን የመጉዳት አላማ እንደሌለም አስረድተዋል፡፡ለዚህም የመጀመሪያውን ዙር የውሃ ሙሌት ሁለቱ ሃገራት የሚያገኙት የውሃ መጠን ሳይቀንስ ማጠናቀቃችን ማሳያ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ለህዳሴው ግድብ ስኬት ከመዋጮ ጀምሮ በሙያቸው፣ በጉልበታቸውና በእውቀታቸው እንዲሁም በዓለም አቀፉ መድረክ በተደረገው ድርድር ለተሳተፉ አካላት እንዲሁም ለቀድሞዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከፍ ያለ ምስጋና አቅርበዋል፡፡አሁን ላይም በተገኘው ድል ሳይኩራሩ የተሻለ ስራ መስራትና መሻገር እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡", "passage_id": "3101d007ebbb8d230a16b6f24e888cbf" }, { "cosine_sim_score": 0.3671856224536896, "passage": "ኢትዮጵያና ሱዳን በድንበር ጉዳይ የጋራ መፍትሄ ለማበጀት የተፈራረሙትን ስምምነት ሱዳን መጣሷን የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ኮሚሽን አባላት ገለጹ።\nበኢትዮጵያ በኩል የተወከሉት የኢትዮ-ሱዳን የድንበር ኮሚሽን አባላት በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥተዋል።\nየኮሚሽኑ አባል አምባሳደር ኢብራሂም ኢድሪስ በመግለጫቸው ፣ ሁለቱ ሀገራት እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ 1972 በድንበር ጉዳይ የጋራ መፍትሄ ለማበጀት የተፈራረሙትን ስምምነት ሱዳን መጣሷን አብራርተዋል።\nስምምነቱ ፣ ሁለቱ ሀገራት በድንበር ጉዳይ የጋራ መፍትሄ እስኪያስቀምጡ ድረስ መሬት ላይ ያለው ነባራዊ ሁኔታ እንዲቀጥል ያስገድዳል።\nሆኖም ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሳ በመግባት የያዘችው መሬት ይህንን ስምምነት የሚጥስ መሆኑን አምባሳደር ኢብራሂም ኢድሪስ አብራርተዋል።\nየድንበር ጥሰቱ በግብርና ምርትና በንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ ዜጎችን ለመፈናቀል ዳርጓል ብለዋል።\nበመሆኑም ሁለቱ ሀገራት አለመግባባቱን ዓለም አቀፍ ህግንና የድንበር ስምምነትን በማክበር በሰላማዊ መንገድ በውይይት መፍታት ይኖርባቸዋል ብለዋል።\nሱዳን በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ገብታ መሬት መያዟ በሕግ የሚያስጠይቃት በመሆኑ በአስቸኳይ ለቃ የቀድሞው ነባራዊ ሁኔታ መመለስ እንዳለበት እና በ1972 የተደረሰውን ስምምነት እንድታከብር ጠይቀዋል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።\nሱዳን በአል ፋሻቃ ድንበር አካባቢ “በኢትዮጵያ ተይዞብኝ ቆይቷል” ያለችውን መሬት “በኃይል አስመልሻለሁ” ማለቷ ይታወሳል፡፡ “እስከ 70 በመቶ የሚሆነውን መሬቴን አስመልሻለሁ” ያለችው ሀገሪቱ “ገና የሚቀራት ይዞታ መኖሩንም” የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡\nበቅርቡ በካርቱም በተካሔደው የሁለቱ ሀገራት የከፍተኛ ፖለቲከኞች ስብሰባ ላይ ከተሳተፉ በኋላ የኢትዮጵያ ም/ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ፣ ሱዳን በትግራይ ክልል የሕግ ማስከበር ዘመቻ ከተጀመረ ከ6 ቀናት በኋላ ወረራ መጀመሯን አስታውቀዋል፡፡ በዚህም የሰዎችን ሞት ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶችም መድረሳቸውን ነው የገለጹት፡፡\nየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲም ትናንት በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ሱዳን ወደ ቀድሞ ይዞታዋ እንድትመለስ እና ድርድሩ እንዲቀጥል ኢትዮጵያ ለሀገሪቱ መግለጿን ይፋ አድርገዋል፡፡\n", "passage_id": "ac885267a0c4f70d63392334a046a165" }, { "cosine_sim_score": 0.3605075478553772, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በግፍ ለተገደሉ ከፍተኛ አመራሮች የኀዘን መግለጫ አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው በባህር ዳርና በአዲስ አበባ በሀገራችን ከፍተኛ የጦር እና የሲቪል አመራሮች ላይ በተፈፀመው ህገ-ወጥና ዘግናኝ ፋሽስታዊ ግድያ የተሰማቸውን ጥልቅና ልባዊ ኀዘን ገልጸዋል። አንድ ዓመት ባስቆጠረው የለውጥ ጉዞና የመደመር ጎዳና ላይ እያለን በጓዶቻችን ላይ የተፈፀመውን ልብ ሰባሪ ጥቃትና ሀገራችን የገጠማትን ብርቱ ፈተና ስናስብ ልባችን በከፍተኛ ኀዘን የሚደማው ያለምክንያት አይደለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰማእታቱ እንደ አለት የፀኑ፣እንደአልማዝ የጠነከሩ፣ሀገራቸውን ከምንም ነገር በላይ የማገልገል ዓላማን ያነገቡ፣ ዓላማቸውን ሳያሳኩ አንገታቸውን ላለማዞር የቆረጡ፣ይህንንም በተግባር ያረጋገጡ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ነበሩ ብለዋል። ከዚያ በላይ ልብን የሚያደማው እነዚህ ሰማዕታት የለውጡ የምስራች ገብቷቸው የሚገኘውን ሀገራዊ ዋጋ ተረድተው እኛንም ወደታያቸው ራዕይ ሊወስዱን አቅም የነበራቸው ግንባር ቀደም የለውጡ ታላሚዎች መሆናቸውን ስናስብ ነው ነገሩ ከምንጊዜውም የቀደመ ከምናስበውም ውጪ ልብ የሚያደማ ሆነብን ሲሉ ገልጸዋል። ሰማእታቱ ሀገርን አንድ ማድረግ፣ህዝብንም በሰላምና በዴሞክራሲ ጎዳና መውሰድ ከባድ መስዋዕትነት እንደሚጠይቅ ተረድተው ነበር ብለዋል። ሆኖም ግን ትግሉ ከሰውነት በታች ከወረዱ፣ ከስልጣን ውጪ ሌላ የማይታያቸው፣ ከመግደል ውጪ ሌላ ዕውቀት ካልዞረባቸው፣ ከጉልበት ሌላ መፍትሔ ከማይታያቸው፣ ከግል ጥቅም ባሻገር ለማየት ከማይችሉ ጋር እንደሚደረግ ተረድተነው ነበር በማለት በመግለጫቸው አትተዋል።ታላቂቱን ሀገር ማሳነስ፣የከበረውንም ህዝብ ማዋረድ ለግስጋሴያችን ልጓም፣ለመንገዳችን እንቅፋት ማኖር ሙያ የሚመስላቸው እዚህም እዚያም አሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከዴሞክራሲ ህዝብ ያተርፋል፤ እነሱ ግን ይከስራሉ፤ ከስልጣኔ ህዝብ ይጠቀማል፤ እነሱ ግን ይጎዳሉ፤ ከህብረ ብሄራዊነት ሀገር ይበለጽጋል፤እነሱ ግን ይደኸያሉ፤ በፍቅርና በይቅርታ ኢትዮጵያ ትታከማለች፤እነሱ ግን ይታመማሉ ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ለህዝብና ለሀገር መሥራት የሚችል ብርቱ ልብ፣ሰብዓዊ አንጀት፣ጠንካራ ክንድ፣ አርቆ አሳቢ አዕምሮ፣ አመዛዛኝ ህሊና፣ ጠቢብ ልቦና የላቸውም። አርበኝነታቸው ለአሉባልታና ለሀሜት፣ ጀግንነታቸው ለሴራና ለነገር፣ ጉብዝናቸው ለተንኮልና ለጭካኔ ነው። በአዕምሯቸው ካለው ሃሳብ ይልቅ በወገባቸው ያለው ዝናር፣በልባቸው ካለው ጥበብ ይልቅ በእጃቸው ያለው ሽጉጥ የሁሉም ነገር መፍትሔ ይመስላቸዋል። ሃሳቡን ማሸነፍ ሲያቅታቸው፣ሃሳቢን ለማጥፋት ተነሱ፤ አዕምሮ ሲጎድላቸው፣ባለአዕምሮን ለማጥፋት ቆረጡ፤ጥበብ ሲሰፋባቸው ጠቢባኑን ለማስወገድ ፈጠኑ፤ሀገር ወደ ዘመነ አብሮነት ስትጓዝ እነሱ ተቃራኒውን መረጡ፤በፈጣሪም ሆነ በሰው ዘንድ የተጠላውን መንገድ እንደተከተሉ አስምረውበታል። ሴረኞቹ ዓላማቸው ሦስት ነገሮችን ማሰናከል መሆኑ ወለል ብሎ እንደሚታይ የዘረዘሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባንድ በኩል የለውጡን ሐዋርያት በመግደል ለውጡን ማስቆም፣በሌላ በኩል ህዝባችንን በተሳሳተ ምስል እርስ በርሱ እንዳይተማመንና እንዲጠራጠር ማድረግ፣በሦስተኛ ደረጃም የፀጥታ ኃይሎቻችንን ሞራል እና ክብር በመንካትና አንድነቱን በጎጥ በመከፋፈል ሀገርን ለአደጋ ማጋለጥ ነበር ብለዋል። በሂደቱም ጀግኖቹ እንዲህ በቀላሉ ማጣት እንደ እግር እሳት ይለበልባል፣እንደጎን ውጋት ያሳቅቃል በማለት ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የተሰው ጀግኖችን ለማግኘት ስንት እንደደከመች፣ስንት እንደተሳለች፣ስንት ወጥታ እንደወረደች በማይረዱ በገዛ ልጆቿ ልጆቿን ማጣቷን እንስተዋል። በአገር እየኖሩ በአገር እየከበሩ ሀገር በማይገባቸው የልጅ ደመኞች ውድ ልጆቿን መቀማቷን ጠቅሰዋል። ያን የመሰለ ሀገርን የካደ ሰንካላ ክፉ ምኞት ሲጀምርም የከሸፈና የተሸነፈ አስተሳሰብ በመሆኑ ህዝባችን በተለመደ አገር ወዳድነትና በፅኑ የአርበኝነት መንፈስ በእንጭጩ አምክኖታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገሩና በወገኖቹ ጥቃት የማይደራደረው የኢትዮጵያ ህዝብ ከአባቶቹ እንደለመደው ከሀገሩ ልጆችና ከጀግኖቹ ጋር በአንድነት በመቆም ክፉውን ሴራ አክሽፎታል ብለዋል። በሁሉም አቅጣጫ ያሉ ፖለቲከኞቻችን በአንድነትና በፅናት በመቆም ኢትዮጵያዊነት እንደጥሬ ወርቅ ተፈጥሮ እንደ ጥሩ ወርቅ ነጥሮ እንደማይወጣ ዳግም መረጋገጡንና ክልሎች በጋራ በመቆም በመደጋገፍ የመኖርን ፋይዳ ማሳየታቸውን አውስተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ እንደገለጹት ሀገር በተስፋና በደስታ ዘመን ብቻ ሳይሆን በመከራና በችግር ዘመናትም ውስጥ እንደምታልፍ ከታሪክ ብቻ ሳይሆን ከመኖርም የምንረዳው ሐቅ ነው። ምንም እንኳን ሃሳበ ስንኩላን ሲነገራቸው ባይሰሙም፣ሲመከሩ ባያዳምጡም ምህረትና ይቅርታ ባይገኝላቸውም፣የሀገራችን ጠላቶች ደግመው ደጋግመው መገንዘብ የሚኖርባቸው አንድ ዘላለማዊ እውነት ሀገራችን አእላፋት አዝማናትን አልፋ አሁን በምትገኝበት የታሪክ ምዕራፍ የደረሰችው ጉዞዋ በፀጥታና በሰላም ውስጥ ብቻ ስለነበር አይደለም። ጨለማውንም እየገለጠች፣ ጉዳባውንም እየተሻገረች፣ማዕበሉን እያለፈች፣አቀበቱን እየዳኸች፣ በእሳትና በአውሎ ንፋስ መካከል እየሰነጠቀች በመጓዝ ጭምር አስረድተዋል። ኢትዮጵያ ቀጥና የማትበጠስ፣ተዳፍና እሳቷ የማይጠፋ፣ተናግታ የማትፈርስ፣ተናውጣ ስሯ የማይበጠስ ሀገር ናት ብለዋል። ህግ አክባሪ ዜጎቻችን ደግሞ ደጋግሞ በተለያዩ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማጠናከር መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንዲሠራ ሲመክሩ በጥሞና እንዳደመጡ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መግደል መሸነፍ ነው ስንል የሃሳብና የፖለቲካ አስተሳሰብ ልዩነት በሉዓላዊ ሃሳብ እንጂ በጥይት እንደማይሸነፍ በመረዳታችን ነበር ብለዋል። እንደእነሱ የፀብ ብረት መወልወልና ባሩድ መቀመም ስለማንችል ሳይሆን ታላቁ ጀግንነት ፍቅርና ይቅርታ፣እርቅና ሰላም ስለሆነ እንደሆነ አብራርተዋል። በሀገሪቱ አንድነት እና ሉአላዊነት፣ዘላቂ ጥቅምና ክብር ላይ ድርድርም ሆነ ትዕግስት ፈፅሞ አይኖረንም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እያለቀስን ብንቀጥል የጓዶቻችንና ዓላማ አናሳካም፤ ተስፋ ብንቆርጥ የጓዶቻችንን ሰንደቅ ከፍ አናደርገውም ሲሉ ገልጸዋል። ይልቁንም የገጠመን ፈተና እንዳይደገም አድርገን የህገ-ወጥነትን በሮች ሁሉ እንዘጋለን ማለታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያደረሰን መግለጫ ያመለክታል። ዘመን መፅሄት ሰኔ 2011 ", "passage_id": "799b419da5a5f13b423ae76495be0712" }, { "cosine_sim_score": 0.3561444878578186, "passage": "የሱዳንሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናንት ጄኔራል አብዱልፈታህ አል-ቡርሃን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው የግብፅ የደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል አባስ ካሚልን አስተናግደዋል፡፡ የሱዳን የደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል ሌተናንት ጄኔራል ጋማል አብደል መጅድም በውይይቱ ተሳትፈዋል።\nበሁለቱ ወገኖች በጋራ ጥቅም ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ከሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ግንኙነታቸውን ለማዳበር እና የጋራ ትብብርን ለማጎልበት በሚያደርጉት የጋራ ተግባር ዙሪያም ተወያይተዋል ነው የተባለው፡፡\n በውይይቱ ወቅት የሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ግብፅ በሁለቱ ሀገራት እና በሁለት ወንድማማች ህዝቦች መካከል ባለው ታሪካዊና የሁለትዮሽ ግንኙነት ማዕቀፍ የሱዳንን ህዝብ በመደገፍ ለምታሳየው ወዳጅነትአድናቆታቸውን እንደቸሩም ተገልጿል፡፡ ለግብፅ ፕሬዝዳንት ያላቸውን አድናቆት እና ምስጋናም ገልጸዋል፡፡\n የግብፅ ልዑካን ቡድን መሪ ሜ/ጄኔራል አባስ ካሚል ፣ ሱዳን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገሮች ዝርዝር በመውጣቷ ለሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንቱ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ሱዳንን የሽግግር ምዕራፏን እንድታጠናቅቅ ግብፅ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗንም ገልጸዋል፡፡\nየግብፅ ልዑካን አባላት ከሱዳን የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ሊቀመንበር ሀምዳን ደጋሎ ጋርም ተመሳሳይ ውይይት አድርገዋል፡፡ከሳምንት በፊት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ፣ በሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል ጦርነት እንዲፈጠር የሚሰሩ የውጭ ኃይሎች አሉ ማለታቸውን ተከትሎ ግብፅ ቅሬቷን ማሰማቷ ይታወሳል፡፡\nበአምባሳደር ዲና ንግግር ዙሪያ ማብራሪያ እንዲሰጡ የግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገሪቱ የኢትዮጵያ አምባሳደር ወኪልን ጠርቶ እንደነበርም ይታወሳል፡፡\nአምባሳደር ዲና “የሱዳንን ሰፊ መሬትን የያዙ አሉ፤ ግን ለሱዳን ተቆርቋሪ እየመሰሉ ይረብሻሉ” ያሉት ቃል አቀባዩ “ስማቸውን መናገር ግን አልፈልግም ፤ እናንተው ታውቋቸዋላችሁ” ሲሉ ማንነታቸውን በግልጽ ሳይጠቅሱ ማለፋቸው ይታወሳል፡፡\n “አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ግብጽን በተመለከተ ኃላፊነት የጎደለው አስተያየት ሰጥተዋል” ያሉት የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር አሕመድ ሀፊዝ “ግብፅ የግድቡን ግንባታ የምትቃወመው በሀገሪቱ ያለባትን ቀውስ ለማቀዝቀዝ ነው ማለታቸው ተገቢ አስተያየት አይደለም” ሲሉም ነው የገለጹት፡፡\nየኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በበኩላቸው “እኔ ቀጣናውን የሚረብሹ፤ ኢትዮጵያና ጎረቤቶቿን ማበጣበጥ የሚፈልጉ አካላት አሉ አልኩ እንጂ እከሌ ነው የሚል የሀገር ስም አልጠራሁም” ሲሉ ለአል ዐይን ኒውስ ተናግረዋል፡፡\n“ነገር ግን ሌባ እናት ልጇን ስለማታምን ይህንን የምናደርገው እኛ ነን ካሉ ምንም ማድረግ አንችልም” ሲሉም አምባሳደር ዲና በወቅቱ ተናግረዋል፡፡\n", "passage_id": "166d66d59ce4fab2e25382d7658372a5" }, { "cosine_sim_score": 0.35293370485305786, "passage": "አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ለኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝበ ክርስቲያን ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ለመላው ክርስቲያኖች ፆመ ልጓሙን ለመፍታት እና ለገና በዓል እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል።ፈጣሪ ሰላም ፣ ብልፅግና ፣ነፃነት እና አንድነት እንዲሰጥ ምኞቴ ነው ሲሉም ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "5455fcb2c70cef2474a03f9b15f57d68" }, { "cosine_sim_score": 0.3519948124885559, "passage": " የሱዳን ወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤትና የአገሪቱ ተቃዋሚ ሃይሎች ስልጣን ለመጋራት የሚያስችላቸውንና ለወራት የዘለቀውን ህዝባዊ ተቃውሞና ግጭት ያስቆማል ተብሎ ተስፋ የተጣለበትን  ስምምነት ባለፈው ማክሰኞ መፈራረማቸው ተዘግቧል፡፡ሁለቱ ሃይሎች አንድ ሌሊት ሙሉ ሲወያዩና ሲከራከሩ ቆይተው በስተመጨረሻ የተፈራረሙት ስምምነት፣ የአገሪቱ ከፍተኛው የስልጣን እርከን የሆነውን ሉዐላዊ የጋራ ምክር ቤት አቋቁሞ፣ ለሶስት አመታት ያህል እየተፈራረቁ ለማስተዳደርና  በቀጣይም አጠቃላይ አገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል እንደሆነ የዘገበው ቢቢሲ፤ የወታደራዊ ምክር ቤቱ ምክትል ሊቀ መንበር ሞሃመድ ሃምዳን ዶጋሊ ስምምነቱን “ታሪካዊ ክስተት” ሲሉ በአድናቆት መግለጻቸውን አመልክቷል፡፡ተቀናቃኝ ሃይሎቹ ከህገ መንግስት ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የሚያደርጉት ቀጣይ ስምምነት አርብ ዕለት ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ዘገባው ገልጧል፡፡ ሱዳንን ለ30 አመታት ያህል ያስተዳደሩት ኦማር አልበሽር ባለፈው ሚያዝያ ወር ላይ በህዝባዊ ተቃውሞ ከመንበራቸው መባረራቸውን ተከትሎ፣ ስልጣኑን የያዘው ወታደራዊ ምክር ቤት፣ ስልጣኑን በሲቪል ለሚመራ መንግስት ያስረክብ በሚል ሱዳናውያን ለወራት ተቃውሞ ሲያደርጉ እንደቆዩ ይታወሳል፡፡", "passage_id": "f49276a482aba128b479b8f517bc8a19" }, { "cosine_sim_score": 0.3513731360435486, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈዋል።ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱን ዓመት አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ በአዲሱ ዓመት ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሁሉም መስክ ኃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ በመልዕክታቸው ÷ሁላችንም ኢትዮጵያዊያን የትም እንሁን የት ለአገራችን ልናበረክተው የምንችለው ድንቅ ነገር አለን፣ ሃላፊነታችንን በአግባቡ ለመወጣት እንነሳ ብለዋል ፡፡በ2012 ዓመት በአገሪቱ በተከናወኑ ታላላቅ የልማት ስራዎች ህብረተሰቡ ላደረገው ተሳትፎ አድናቆታቸውን ገልጸው ÷ በቀጣዩ ዓመትም ይህ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አሳስበዋል።ለዚህም ህብረተሰቡ ከኮሮና ቫይረስ ራሱን መጠበቅ እንዳለበት አስገንዝበው ለጋራ ዕድገት አገራዊ አንድነትና መግባባትን ማጠናከር እንደሚገባ ነው የመከሩት።“አዲሱ ዓመት የሰላምና የልማት ተስፋዎቻችንን የምናፋፋበት ፤ የምናድግበት ፤ ችግሮቻችንን የምንቀርፍበት ፤ ግጭትና\nአለመግባባት ሳይሆን ምክንያታዊነትና መደማመጥ የሚንሰራፋበት ዓመት እንዲሆንልም ምኞቴን እገልጻለሁ” ብለዋል፡፡ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ያስተላለፉት ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧልበሀገር ውስጥና በየትኛውም የዓለም ክፍል የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ ከጥቂት ሰዓታት በኃላ 2012 ዓመተ ምህረትን ላይመለስ ተሰናብተን 2013ን እንቀበላለን፡፡እንኳን ለ2013 አዲስ ዓመት አደረሳችሁዓመቱ የሠላም ፤የጤና ፤ የአንድነትና የእድገት እንዲሆንልን ምኞቴን መግለጽ እወዳለሁ፡፡እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ ስል በዚህ ዓመት በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን ያጡና ይህችን ቀን ለማየት ያልታደሉ ወገኖቻችንን በማሰብ ጭምር ነው፡፡አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር አዲስ ህልምና ተስፋ የምንሰንቀው በተለምዶ የሚደረግ ስለሆነ አይደለም ፡፡ አዲስ ዓመት የአዲስ ዕይታ ምንጭ ነው ፡፡ በነበረውና በሚሆነው መካከል ትስስር የሚፈጥርልን ድልድይ በመሆኑ ነው፡፡ከድክመቶቻችን ፤ ስህቶቻችን ከተማርን መውደቅን በመነሳት ፤ መክሸፍን በስኬት ለማካካስ ትልቅ ጉልበት ስለሚሆነን ጭምር ነው፡፡2012 ነገን በተስፋ እንድናይ የሚያደርጉን መልካም ነገሮችን አይተንበታል፤ ሰምተንበታል፡፡ የሁላችንም የልብ ትርታ ያረፈበት የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሀ ሙሌትን አሳክተናል፡፡ እጅግ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን እንዲሁም ተጽኖዎችን ተቋቁመን ለዚህ በቅተናል፡፡ኢትዮጵያውያን በያለንበት ፤ በተሠማራንበት ሙያ ፤ ባለን እውቀትና አቅም ተባብረን እየተንቀሳቀስን እንገኛለን ፡፡ ሂደቱ ብዙ ነገሮችን አስተምሮናል ብየ አምናለሁ፡፡ ዘንድሮ በግድቡ ላይ የምንሰራው ተግባር ለአጠቃላዩ ውጤት ወሳኝ ነውና መላው ኢትዮጵያውያን በያላችሁበት ለዚህ ስኬት የተለመደውን ድጋፋችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ በዚህ አጋጣሚ ጥሪየን አቀርባለሁ፡፡በዓመቱ አጋማሽ ገደማ የመጀመሪያዋን ሳተላይት ወደ ህዋ መላካችን ፤ እጅግ በሚያሥደምም ሁኔታ መላው ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበትና 5 ቢሊዮን ችግኞችን መትከል የተቻለበት የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻም በኩራት ከምንናገራቸው መልካም ተግባሮቻችን መካከል ይጠቀሳሉ፡፡ እነዚህን እምርታዎችን ማስፋትና ማጉላት ይገባናል፡፡ በጋራ ጉዳዮቻችን ላይ ወደኃላ የምንለው አቅም ፤ ተነሳሽነት ፤ ሀብት እና እውቀት መኖር የለበትም።ከነዚህ በጎ ሥራዎች ጎን ለጎን በ2012 እጅግ ክፉ አጋጣሚዎችንም አሳልፈናል፡፡ ብስራትና እንቅፋት ተፈራርቀውብናል ፡፡ ዛሬና ትናንትን ባስተናገድንበት መንገድ ነገን መዝለቅ እንደማንችል ሁነኛ ትምህርት ያገኘንበት ዓመት ነው ብየ አምናለሁ፡፡ከመጋቢት መጀመሪያ ጀምሮ እየተስፋፋ የመጣው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በሀገራችን ከተከሰተ ወዲህ በሌሎች የአለም ክፍሎች ያስከተለው ጉዳት በእኛም ላይ እንዳይሆን እንደ ሀገር የሚቻለንን ስናደርግ ቆይተናል ፡፡ወረርሽኑ ወደ ሀገራችን ከመግባቱ በፊት የነበረውን የእፎይታ ጊዜ በመጠቀም አቅም የፈቀደው ዝግጅት በመንግስት በኩል ተከናውኗል፡፡በዋናነት ህብረተሰቡ ራሱን ከወረርሽኙ እንዲጠብቅ የህክምና ምክሮችን በማስተላለፍ ፤ ማህበራዊ ንቅናቄዎች እንዲፈጠሩ በማድረግ በተለይም በበሽታው የተነሳ ሊፈጠር የሚችለውን ኢኮኖሚያዊ ጫና በጋራ ለመከላከል ርብርብ ተደርጓል፡፡\nይህ ባይሆን ኖሮ ወረርሽኙ ሊያሥከትል ይችል የነበረውን መዘዝ እንዲህ በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ ይሁንና በወረርሽኙ የመጀመሪያ ወራት የታየው የተጠናከረ እንቅስቃሴ እየላላ መሄዱ ሁላችንንም ሊያሳስበን ይገባል፡፡ የምናየው የህብረተሰቡ መዘናጋት በጣም አስጨናቂ ነው ፡፡ ወረርሽኙ የጠፋ እስኪመሰል ድረስ ዜጎች ወደ ድሮው ማህበራዊ ግንኙነቶቻቸው ሲመለሱ ይታያል ፡፡ክስተቱ የማህበረሰባችንን ህግ አክባሪነት ባህል ብዙ የሚቀረው እንደሆነም አሳይቶናል፡፡የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ መጠቀም ላይ ጥሩ ለውጥ እየታየ ቢሆንም አጠቃቀማችን ግን ከህክምና ባለሙያዎች መመሪያ በአግባቡ አለመከተል ይታያል፡፡የዓለም የጤና ድርጅት እንደሚለው አሁን ካለው ሁኔታ አንጻር ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ከተቀመጡት አራቱ የመከላከያ መንገዶች መካከል የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መጠቀም ዋና ተመራጭ ነው ፡፡በቅርቡም በሀገራችን ይፋ የተደረገው የ”ማስክ ኢትዮጵያ” የአንድ ወር ዘመቻ ወረርሽኙ ከቁጥጥራችን ውጭ እንዳይወጣ ለምናደርገው እልህ አስጨራሽ ትግል ሁነኛ ክንዳችን ነው ብለዋል፡፡ዘመቻው የመጨረሻው ውጤት አይደለም፡፡ የምንፈልገው የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛን ህብረተሰቡ በአግባቡ እንዲጠቀም በማድረግ ወረርሽኙ የሚዛመትበትን መንገድ መዝጋት ነው ፡፡ሁላችንም የሚገባንን እናድርግ ፤የችግሩ ምክንያት ከመሆን ይልቅ የመፍትሄ አካል እንሁን፡፡ውድ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በ2012 ዓ.ም የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ካስከተለብን ችግር በላይ የዜጎቻችንን ውድ ህይወት ተቀጥፏል፡፡ እስከዚህ ድረስ ለምን ተጨካከን? ብለን በግልጽ ፤ በሀቅ መነጋገር ፤መወያየት ይኖርብናል ፡፡ የሰው ልጅ ሕይወት እጅግ ክቡር ነው፡፡ መርከስ የለበትም፡፡በምንም መልኩ ለእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ፊት መስጠት አይገባንም፡፡ በሀሳብ ፤ በአመለካከት መለያየት ያለና የሚኖር ጸጋ ነው ፡፡ ዴሞክራሲን ያጠናክራል እንጂ በተጻራሪው መታየት የለበትም ፡፡ሁላችንም የዚህች ሀገር ባለቤቶች ነን፡፡ የሀገራችን ጉዳይ በእኩል መጠን ያገባናል ፤ ይመለከተናል ፡፡ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን የትም እንሁን የት ለሀገራችን ልናበረክተው የምንችለው ድንቅ ነገር አለን፡፡ ይህን ሃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት እንነሳ፡፡በመጨረሻም አዲሱ ዓመት የሰላምና የልማት ተስፋዎቻችንን የምናፋፋበት ፤ የምናድግበት ፤ ችግሮቻችንን የምንቀርፍበት ፤ ግጭትና አለመግባባት ሳይሆን ምክንያታዊነትና መደማመጥ የሚንሰራፋበት ዓመት እንዲሆንልም ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡በድጋሚ እንኳን ለ2013 አዲስ አመት በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ፤ አደረሰንመልካም አዲስ ዓመትፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ፡፡", "passage_id": "3de140a6155ff8f1170f20ba84349b42" }, { "cosine_sim_score": 0.34761855006217957, "passage": " የሱዳን ወታደሮች በሃይል በያዙት የድንበር አካባቢ በርካታ ንጹሃን ኢትየጵያውያንን መግደላቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ያስታወቀ ሲሆን የሱዳን መንግስት የተፈጠረውን ችግር በዲፕሎማሲያዊ ውይይት ለመፍታት እንደሚፈልግም ገልጿል፡፡ ደቡብ ሱዳን በበኩሏ የሱዳን መንግስት ውይይትን እንዲያስቀድም አሳስባለች።የሱዳን ወታደሮች በከባድ መሳሪያና መካናይዝድ ጦር በመታገዝ በድንበር አካባቢ ወረራ መፈፀማቸውን ጠቁሞ፤ በዚህ ወቅትም በርካታ ንጹሃን መግደላቸውን ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያስታወቀው።በአካባቢው በግብርና ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን አርሶ አደሮች ሃብትና ንብረታቸውን መዘረፋቸውንና  በርካቶች በሱዳን  ወታደሮች መገደላቸውን  ያመለከተው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ለሀገራቸው መገናኛ ብዙኃን መግለጫ የሠጡት የሱዳኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦማር ቃመር አልዲን በበኩላቸው፤ የሃገራቸው ጦር አወዛጋቢ ሆኖ የቆየውን  የአልፋሽቃ አካባቢን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩንና ከእንግዲህ በኋላ ችግሩ ሊፈታ የሚችለው በዲፕሎማሲያዊ ውይይት  ብቻ መሆኑን ነው የተናገሩት ፡፡ቀደም ሲል የኢትየጵያ መንግስትም በተመሳሳይ ችግሩን ለመፍታት ዲፕሎማሲያዊ ውይይትን እንደሚያስቀድም የገለፀ ሲሆን እስከ አሁን ሁለቱ ሃገሮች በጉዳዩ ላይ አለመምከራቸው ተጠቁሟል። ", "passage_id": "c0e835f5c97ba5656308ab11cce6b65f" } ]
b0e470079a9bd7a21e66229b4e571690
ee4e8da8d63c8409821c3a8180eb38cc
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከሳዑዲ  አልጋወራሽ ሞሃመድ ቢን ሳልማን ጋር በስልክ ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከሳዑዲ አረቢያ አልጋወራሽ ሞሃመድ ቢን ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡በዚህን ወቅት የሳዑዲው አልጋወራሽ ኢትዮጵያ የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ስምምነት እንዲፈፅሙ  የነበራትን የሸምጋይነት ሚና አድንቀዋል።በተጨማሪም ኢትዮጵያ በቀጠናው ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት ሳዑዲ  እንደምትደግፍ መናገራቸውን የዘገበው የሳዑዲ ፕሬስ ኤጀንሲ ነው።የሱዳን ተቃዋሚዎችና ወታደራዊ ሃይል ስልጣን መጋራት የሚያስችላቸውን የመጨረሻ ስምምነት ከቀናት በፊት መፈራረማቸው ይታወሳል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31294/
[ { "cosine_sim_score": 0.5581480264663696, "passage": "የአቡዳቢ ልዑል አልጋ ወራሽና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ አዛዥ ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ አልናህያን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ካይሮ ገብተዋል፡፡\nሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ ካይሮ ሲደርሱ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱለፋታህ አልሲሲ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡\nልዑል አልጋ ወራሹ ከፕሬዚዳንት አልሲሲ ጋር በሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና ትብብር ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል፡፡ በሁለቱ ሀገራት በጋራ በሚሰሩ ሥራዎች፣ በቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውንም ነው ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ በትዊተር ገጻቸው ላይ ያሰፈሩት፡፡ ከግብፁ ፕሬዚዳንት ጋር ተገናኝተው በመነጋገራቸውም ደስተኛ እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡\nጠንካራ ግንኙነት ያላቸው የሁለቱ ሀገራት መሪዎች እ.ኤ.አ ከ2014 ጀምሮ አንዳቸው በሌላኛቸው በድምሩ 22 ጉብኝቶችን አድርገዋል፡፡\nየተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ከኢትዮጵያም ጋር የቆየ ወዳጅነት ያላት ሲሆን በተለይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያን መምራት ከጀመሩ ወዲህ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ተጠናክሯል፡፡ ባለፉት የሁለት ዓመት ከግማሽ ጊዜያት ዩኤኢ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የገንዘብ እና የኮሮናቫይረስ ህክምና ቁሳቁሶችን ጨምሮ የተለያዩ ድጋፎችን ማድረጓ ይታወቃል፡፡\nበቅርቡም ሼክ መሐመድ ቢን ዛይድ በማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻቸው “ወንድሜ” ያሏቸውን ጠ/ሚ ዐቢይን “ለሕዝቡ እና ለሀገሩ ለውጥ የሚታትር…” በሚል አድናቆታቸውን መግለጻቸው አይዘነጋም፡፡\n", "passage_id": "995bc293879d7761d0ae89d928b4bb01" }, { "cosine_sim_score": 0.5573530197143555, "passage": "የሳዑዲ አረቢያ አልጋ ወራሽ ልዑል ሞሐመድ ቢን ሳልማን በዚህ ሳምንት ዋሺንግተንን ይጎበኛሉ። ጉብኝቱን የሚያደርጉት የሃገራቸውና የኢራን ፉክክር እየተባባሰ ባለበት በዚህ ወቅት ነው።ሞሃመድ ቢን ሳልማን ወደዩናይትድ ስቴትስ የሚመጡት የአዲስቱ ሳዑዲ አረብያ ራዕያቸውን ለማስተዋወቅ ሲሆን፣ ነገ ማክሰኞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሲያነጋግሩዋቸው፣ በደምብ እንደሚቀበሉዋቸው ይጠበቃል።ሚስተር ትረምፕ የሱኒዎቹ ንጉሳዊ አስተዳደር ከሺያ መራሽዋ ኢራን ጋር ባላቸው ፉክክር በግልፅ ከነሱ ጎን መቆማቸው ሲታወስ፣ የሳዑዲው አልጋ ወራሽ ይህን አጋጣሚ ሊጠቀሙበት የቸኮሉ ይመስላል።አልጋ ወራሹ ለሲቢኤስ ቴሌቭዥን በሰጡት ቃል መጠይቅ የኢራኑን መሪ ከሂትለር ጋር ያወዳደሩ ሲሆን፣ ኢራን ኒውክሊየር መሳሪያ ከሰራች ሳዑዲም ፈጥና ትቀጥላለች ሲሉ አስታውቀዋል፡፡", "passage_id": "1d1e1f270f5379c0dabf60483a0e453a" }, { "cosine_sim_score": 0.5187435746192932, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋ የስራ ጉብኝት  ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አምርተዋል፡፡በቅርቡ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አልናህያ የሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የስራ ጉብኝት ማድረጉ ይታወሳል፡፡በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱ ሃገራት የተለያዩ የኢኮኖሚና የኢንቨስትመንት ስምምነት መፈራረማቸውም ይታወሳል፡፡", "passage_id": "66b35669489e68a68f50df533aed35b1" }, { "cosine_sim_score": 0.5143916606903076, "passage": "የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ጥር 01 ቀን 2010 ዓ.ም ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሰራተኛና የሰው ሃብት ሚኒስትር ናሲር ቢን ሐኒ አልሀሜሊ ጋር ተወያይተዋል።በዚህም በሁለቱ አገሮች የስራ ስምሪትን በተለመከተ የሰነድ ልውውጥ ሲደረግ እንደነበር በመጥቀስ ውይይቶቹን በማጠቃላል የመግባቢያ ስምምነት እንዲፈረም ተስማምተዋል።በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሁለቱ አገራት መካከል ላለው ግንኙነት እንደ ድልድይ ሆነው ማገልገላቸውን ሚኒስትሮቹ ገልፀዋል።ዶ/ር ወርቅነህ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግስትና ሕዝብ በአገሪቱ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ያደረጉትን መልካም አያያዝ እና የመብት አከባበር አመስግነዋል።የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሰራተኛና የሰው ሃብት ሚኒስትር ናሲር ቢን ሐኒ አልሀሜሊ በበኩላቸው አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር የስራ ስምሪት ስምምነቱ በአስቸኳይ እንዲፈረም እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።የስምምነቱ መፈረም ኢትዮጵያውያን በህጋዊ መንገድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ውስጥ የመስራት ዕድል ይፈጥራል።በተጨማሪም ሁለቱ ሚኒስትሮች ያለ ህጋዊ የመኖሪያና የስራ ፈቃድ በአገሪቱ የሚኖሩ ዜጎች ዙሪያም ተወያይተዋል። ", "passage_id": "f2e7251d92358c5101d5146073ef0473" }, { "cosine_sim_score": 0.509575366973877, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የኳታር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሞሐመድ ቢን አብዱራህማን አል ታን በጽቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።ሚኒስትር ዴኤታው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኳታር ኤሚር ሼህ ታሚም ቢን ሃማድ አልታኒ የተላከላቸውን መልዕክት አስተላልፈዋል።ሀገሪቱ በባህረ ሰላጤው ሀገራት የተፈጠረው ችግር በሰላማዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፍታት አስፈላጊ መሆኑን እንደምታምን የጠቀሰው ሚኒስቴሩ፤ ኢትዮጵያ የኩዌት ኤሚር ሼክ ሳባህ አል አህመድ አል ሳባህ የጀመሩትን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ትደግፋለች ብሏል፡፡በባህረ ሰላጤው አካባቢ ያለው ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ሀገሪቱ ሁኔታውን በቅርብ እየተከታተለች አቋሟን የምትገልፅ ሲሆን፤ ሰላም ለማምጣት ለሚደረገው ጥረት የበኩሏን ገንቢ ሚና እንደምትጫወት ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።የኳታሩ ኤሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒም ባለፈው ሚያዚያ ወር በኢትዮጵያ ጉብኝት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።በዚህም ሁለቱ አገራት በንግድ፣ ኢኮኖሚ እና ደህንነት ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል። ኢትዮጵያና ኳታር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2008የኳታር መገናኛ ብዙኃን በተለይም አልጄዚራ አሸባሪ ተብለው የተሰየሙ ድርጅቶችን በቀጥታ ይሁን በተዘዋዋሪ እንደሚደግፍ ኢትዮጵያ ይፋ በማድረጓ ግንኙነቱ እንዲቋረጥ መደረጉ የሚታወስ ነው ። የኳታሩ ኤሚር ሼክ ሀማድ ቢን ካሊፋ አል ታኒ ከሦስት ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ያደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ግን ሁለቱ አገራት ግንኙነታቸውን ዳግም እንዲያድሱ በር የከፈተ ሆኗል። ይህም በመሆኑ አገራቱ ተደጋጋሚ ቀረጥ በማስቀረት፣ በአየር ትራንስፖርት፣ በኢንቨስትመንት ከለላ፣ በባህል እና ንግድ ላይ ተባብረው ለመስራት 11 የመግባቢያ ስምምነቶችን ከዚህ ቀደም ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያና ኳታር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1995 ነው-(ኤፍ.ቢ.ሲ)። ", "passage_id": "3cda48064ba21bc7a5ca7f3a8f2c752e" }, { "cosine_sim_score": 0.5011587142944336, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ በሳኡዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ በተለያዩ ችግር ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 147 ኢትዮጵያዊያን  ዛሬ ጳጉሜ 5 ቀን 2012 ዓም ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።ኢትዮጵያዊያኑ  ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳዮች ዳ/ጄኔራል ወይዘሮ አልማዝ ገበያውን ጨምሮ ከተለያዩ መስሪያ ቤቶች የተወከሉ ባለሙያዎች ተገኝተው አቀባበል ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "99a0a5eb41707292a6410f6f8cf45bfa" }, { "cosine_sim_score": 0.4857708215713501, "passage": "– የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከሳውዲ አረቢያ ግንባር ቀደም ባለሃብትከሆኑት ናጂብ አልሁዌይዲ ጋር መክረዋል፡፡ሚንስትሩ በአልጄሪያ የነበራቸውን ቆይታ ካጠናቀቁ  በኋላ ነው ዛሬ ሰኔ 25/2005 ሳውዲ የገቡት፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው  ባለሃብቱ ናጂብ አልሁዌይዲ ለሚንሴትሩ በሙዝ እርሻና በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች በመሰማራት ለአለም ገበያ ለማቅረብ ያላቸውን ፍላጎት ገልፀዋል፡፡ በትውልድ ኢትዮጵያዊው  የሆነት የሳውዲው  ኢንቨስተር  ናጂብ አልሁዌይዲ እንዳሉት የኢትዮጵያ  ሙዝ ጥራቱ ከፍተኛ የሆነና በአለም አቀፍ ገበያ ላይ ከፍተኛ ተቀባይነት ያለውበመሆኑ በዘርፉ ተሰማርተው ለአለም ገበያ ማቅረብ እንደሚፈልጉ ገልፀውላቸዋል፡፡የሳውዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ  በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን  ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው በለሃብቱ ተናግረዋል፡፡ዶ/ር ቴዎድሮስም  በበኩላቸው በኢትዮጵያ  ስላሉ  ሌሎች የኢንቨስትመንት  አማራጮች ለናጂብ አልሁዌይዲ ገለጻ አድርገውላቸዋል ፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ከመጨው የረመዳን ፆም በሁዋላም  ናጂብ አልሁዌይዲ ከሌሎች የሳውዲ አረቢያ ባለሃብቶች ጋር ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ  ቃል ገብተዋል፡፡", "passage_id": "153b9a975a2db10311c2426fe15e33f0" }, { "cosine_sim_score": 0.4757070243358612, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውጭ ሀገራት በችግር ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ባሉበት ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑ ተገለፀ።በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልአዚዝ አህመድ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው እና የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያዊያን በሀገሪቱ እንደሚገኙ ገልጸዋል።ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ኖሯቸው በስራ ላይ የነበሩ ዜጎች በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ስራቸው በመቀዛቀዙ ችግር ውስጥ መግባታቸውንም አምባሳደሩ አንስተዋል።የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሳዑዲ የምግብ ባንክ፣ ከኢትዮጵያ ኮሚኒቲና ከሌሎች አጋሮች ጋር በመተባበር በየቤታቸው ምግብ እንዲደርሳቸው እየተደረገ ነው ብለዋል።በተመሳሳይ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያዊያን እንደሚገኙ በአገሪቷ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ ገልጸዋል።አምባሳደር ሱሌማን በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ስራ የፈቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በመጠለያ እንደሚገኙ እና ባሉበት ሆነው ድጋፍ እንዲያገኙ ከሀገሪቱ መንግስት፣ ከግብረ ሰናይ ድርጅቶች እና ከሌሎች አካላት ጋር እየተሰራ መሆኑንም ነው የገለፁት።በሕጋዊ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን መብት ለማስጠበቅ ከአገሪቷ መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን መግለፃቸውንም ኢዜአ ዘግቧል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "1f2bcb33088fe44c73f00b45c3c13ce5" }, { "cosine_sim_score": 0.474425733089447, "passage": "ከትናንት በስቲያ በተባበሩት አረብ ኢምሬትስት በኮሮናቫይረስ ተያዙ ከተባሉ የተለያዩ አገር ዜጎች መሀል ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውን የዚያው አገር የጤና ሚኒስቴር መግለጹ ይታወሳል። ይህንኑ በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ እንዲሰጡ ከቢቢሲ የተደወለላቸው በአቡዳቢ የአምባሳደሩ ተወካይ ወ/ሮ ኑሪያ መሐመድ \"እኛም እንደናንተው በሚዲያ ከመስማት ውጭ ምንም መረጃው የለንም\" ያሉ ሲሆን ዛሬ (እሑድ) ግን ለተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ኦፊሳሊያዊ ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናግረዋል። ለምንድነው ጥያቄውን ለማቅረብ የዘገያችሁት ተብለው የተጠየቁት በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ተጠባባቂ ሚሲዮን መሪ (charge' d' affaires) የአምባሳደሩ ተወካይ ኑሪያ መሐመድ \"ዛሬ ገና ነው ቢሮ የተከፈተው፤ ቅዳሜ ዝግ ነው እዚህ...\" ሲሉ መልሰዋል።የአምባሳደሩ ተወካይ ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን አሁን የት ሆስፒታል እንደሚገኙና የጤንነታቸውን ሁኔታ እንዲገልጹ በቢቢሲ ተጠይቀው \"ሁለቱ ኢትዯጵያዊየን ከየት እንደመጡና አሁን የት እንዳሉ ምንም መረጃ እንደሌላቸው ተናግረው እኛም ጉዳዩን እንደናንተው በሚዲያ ነው የሰማነው\" ብለዋል። \"የሚመለከተውን መሥሪያ ቤት ጠይቀናል፤ አዲስ መረጃ ካለ እንነግራችኋለን፤ ለጊዜው መረጃ አልሰጡንም\" ብለዋል።የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር 13 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ኮቪድ-19 ተጠቂዎች መሆናቸውን ደርሼበታለሁ ብሎ ነበር። ከነዚህ ውስጥ ሦስቱ የራሱ ዜጎች ናቸው። የተቀሩት ከሞሮኮ፣ ቻይና፣ ሕንድ፣ ታይላንድ፣ ሳኡዲና ኢትዯጵያ መሆናቸው ተዘግቦ ነበር። ከ13ቱ ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውን የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የጤናና የበሽታዎች መከላከል ሚኒስትር ከትናንት በስቲያ አርብ ዕለት ነበር ያሳወቀው። የኢትዮጵያ ኤምባሲ ግን 'ለጊዜው ዜጎቹ ስላሉበት ሁኔታ ምንም መረጃ የለኝም' ነው የሚለው።በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ከአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሌላ የዱባይ ቆንጽላ መረጃ ካለው በሚል ቢቢሲ ወደዚያው የደወለ ሲሆን \"ጉዳዩ አቡዳቢ ስለሆነ እኛ ምንም የምናውቀው ነገር የለም፤ 'እዚያው ጠይቁ' የሚል ምላሽ አግኝቷል።ሁለቱ ኢትዯጵያዊያን ስላሉበት ሁኔታ በተመለከተ የአቡዳቢም ሆነ የዱባይ ኤምባሲ ቢሮዎች ለጊዜው መረጃ የለንም ቢሉም የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሁኔታውን እየተከታለ መሆኑን ገልጾ ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን ለዓመታት እዚያው ይኖሩ የነበሩና በቅርቡ ወደየትኛውም አገር ጉዞ እንዳላደረጉ አረጋግጫለሁ ብሏል።የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሚኒስትር ዲኤታ ሊያ ታደሰ ዛሬ (እሑድ) ማለዳ በትዊተር ሰሌዳቸው ተያዙ ከተባሉት 13 ሰዎች 2ቱ ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውን አረጋግጠው ኢትዮጵያውያኑ ለረዥም ዓመታት የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ የኖሩና በቅርቡ ወደየትኛውም ሃገር ያልተጓዙ ናቸው ብለዋል።ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ደግሞ ከሁለቱ መካከል አንደኛው ግለሰብ ድጋሚ ተመርምረው ቫይረሱ እንደሌለባቸው ተረጋግጧል ሲሉ በትዊተር ገፃቸው አሳውቀዋል። የተበባበሩት አረብ ኢምሬትስ እስካሁን በአገሬ 45 ሰዎች በኮሮና መያዛቸውን ደርሼበታለሁ ብላለች። ከ45ቱ በተጨማሪ 18 አዳዲስ ተጠቂዎች እንደተገኙ የዓለም ጤና ድርጅት ድረ ገጽ ያትታል። በአሁኑ ሰዓት የኮሮና ተጠቂዎቹ ተለይተው ሕክምና እየተደረገላቸው እንደሆነም ተዘግቧል። ይህን ተከትሎ ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ለአራት ሳምንታት እንዲዘጉ ትዕዛዝ ተላልፏል። አልፎም ዜጎቿ ወደ ሌሎች ሃገራትን የሚያደርጉትን ጉዞ ገታ እንዲያደርጉ አሳስባለች።", "passage_id": "487823e28cd359933b468a211274f9a6" }, { "cosine_sim_score": 0.4704359173774719, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቤይሩት ከሚገኘው ቆንስላ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ አሳስበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤይሩት በደረሰው ከፍተኛ ፍንዳታ እና ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል።በሊባኖስ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሀገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም ቤይሩት-ሊባኖስ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤት ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ ነው ያሳሰቡት።ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤቱም በቤይሩት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ፍንዳታው ከተከሰተበት አካባቢ ራሳችውን እንዲጠብቁና እንዲርቁ፣ የአገሪቱን የዜና አውታሮች እንዲከታተሉ፣ መረጃዎችን እንዲለዋወጡ አሳስቧል።በተቻለ መጠን ከመኖሪያ ቤታቸው አካባቢ እንዲቆዩ ወይም ብዙ እንዳይርቁም ነው ፅህፈት ቤቱ ያሳሰበው።ትናትና በቤይሩት በተከሰተው ከፍተኛ ፍንዳታ የ100 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 4 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት አጋጥሟቸዋል።በከተማዋ ዳርቻ በሚገኝ ወደብ የተከሰተው ፍንዳታ ንዝረት መላ ከተማዋን ማናወጡን ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።ፍንዳታውን የተከሰተው በወደቡ አካባቢ ተካማችቶ የነበረ 2 ሺህ 500 ቶን የሚመዝን ኬሚካል ሲሆን ለስድስት ዓመታት ደህንነቱ ሳይጠበቅ ተከማችቶ እንደነበረ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማይክል አውን ገልፀዋል።", "passage_id": "6e673c285f2712897965b5511ee6ea08" }, { "cosine_sim_score": 0.4700610935688019, "passage": "የኳታር መንግስት የታካሚዎቹን የዓመት ወጪ በመሸፈን ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ መሆኑ ተገለጸየኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በመጋቢት 2011 አጋማሽ ላይ ኳታርን በጎበኙበት ወቅት በሆስፒታል ተኝተው የሚታከሙ ኢትዮጵያውያንን መጠየቃቸው ይታወሳል።ይህንንም ተከትሎ የኳታር መንግስት የታካሚዎቹን የዓመት ወጪ በመሸፈን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ከቤተሰቦቻቸው መሀል ሆነው ህክምናችውን እንዲከታተሉ ለማመቻቸት ቃል ገብቷል::ከእነዚሁ ታካሚዎች አንዱዋም ከመጋቢት 30 እስከ ሚያዝያ 4 ባሉት ቀናት አዲስ አበባ እንደሚገቡ ይጠበቃል::እንደሚታወሰው በሚያዝያ 2010 በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ባደረጉት ጉዞ ወሳኝ የህክምና ድጋፍ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን ጉዳይ ማሳካታቸውን ተገልጿል፡፡ምንጭ ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት", "passage_id": "3e4ede0fd9d5949551ef638bf5e3f41a" }, { "cosine_sim_score": 0.4689100682735443, "passage": "ከሳዑዲ አረቢያ የሚመለሱ ዜጎች በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ዳግም ለመሄድ በሚያደርጉት ጥረት ህይወታቸው አደጋ ላይ እየወደቀ እንደሆነ በሳዑዲ ቆይታ ያደረገው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበር ለዋልታ ገልጿል፡፡የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አብርሀም ስዩም በሳዑዲ ያለው ሁኔታ ለህጋዊ ስደተኞች ሳይቀር ከጊዜ ወደ ጊዜ አስቸጋሪ እየሆነ መጥቷል ያሉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ መንግስትና ህዝብ በጋራ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ባለፈው አመት መጨረሻ የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ የሌላቸው የውጭ አገር ዜጎች እንዲወጡ ያወጀው የምህረት አዋጅ መጠናቀቁን ተከትሎ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በግዳጅ እየተያዙ ከሀገሪቱ እንዲወጡ እየተደረገ ነው፡፡ይሁንና በምህረት አዋጁ ወቅትም ሆነ ከዚያ በኋላ ባሉት ጊዜያት ከሳውዲ የተመለሱ ዜጎች በህገ ወጥና ለህይወታቸው አደገኛ በሆነ መንገድ ሲመለሱ ይታያሉ ነው የተባለው፡፡ስለሆነም መንግስት እና ህዝቡ ከመገናኛ ብዙሀን ጋር በመሆን ዜጎችን ከሳውዲ ለማስወጣት የተደረገውን ርብርብ በመድገም በሀገር ውስጥ ተረጋግተው እንዲሰሩ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል፡፡ከዚሁ ጎን ለጎን  መንግስት ለስራ ወደ ውጭ ሀገራት ዜጎችን ለማሰማራት እያደረገው ያለውን እንቅስቃሴ ማፋጠን አለበትም ነው የተባለው፡፡", "passage_id": "a66c4a56221b87803f518192c461888d" }, { "cosine_sim_score": 0.4677531123161316, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ እና መብታቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ መግለጫ ሰጥተዋል። ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በመግለጫቸው በሳኡዲ አረቢያ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅ ከሳኡዲ ንጉስ እና ከሚመለከታቸው የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት በማድረግ፣ መብታቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስችሉ ስራዎች መሰራታቸውን አስታውቀዋል። በሌሎች የመካከለኛው ምስራቅ እና አፍሪካ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊውያንን መብት ለማስጠበቅ ከየሀገራቱ ከፍተኛ ሃላፊዎች እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተከታታይ ውይይቶች መደረጋቸውን ገልፀዋል። በችግር ላይ የሚገኙ እና ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ ለሚፈልጉ ዜጎች አስፈላጊው የሰነድ ዝግጅ በመደረግ ላይ እንደሚገኝም አምባሳደር ዲና አብራርተዋል። በሳምንቱ ውስጥ በሊባኖስ ቤሩት በከፍተኛ ችግር ላይ ይኖሩ የነበሩ 429 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን በመግለፅ ከእነዚህ 165ቱ በተለያዩ አካላት በተደረገ ድጋፍ ሙሉ ወጪያቸው ተሸፍኖ እንዲመለሱ የተደረጉ መሆኑን አንስተዋል። በመግለጫቸው የተለያዩ ጉዳዮችን ያነሱት ቃል አቀባዩ የሁለትዮሽ ግንኙት እና ታለቁ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ውይይቶች እንደነበሩ ተናግረዋል። በዚህም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያየያዘ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ላይ መሳተፋቸውን እንዲሁም ከደቡብ ሱዳንን ፕሬዚዳንታዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ንሂያል ደንግንሂያል መወያየታቸውን አስታውሰዋል። በተመሳሳይ ˝ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኳችን ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ሁሉም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎችና የሚሲዮን መሪዎች በተገኙበት ዓመታዊ የአምባሳደሮች ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ እንደሚገኝ በመግለጫቸው ላይ አንስተዋል። በስብሰባው ባለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያ የተደረገውን ሀገራዊ የለውጥ እርምጃ እና በመደመር ፍልስፍና ሀገራዊ ብልጽግናን ለማሳካት በርዕዮተ ዓለም፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ እንዲሁም በፖለቲካ ዘርፍ በተዘጋጁ ፖሊሲዎች ዙሪያ በሚኒስትሮች ስልጠናው መሰጠቱን አምባሳደር ዲና መግለፃቸውን ከሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በተመሳሳይ በተሻሻለው የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ላይ ውይይት መካሄዱን ፣ የዋናው መስሪያ ቤት እና የሚሲዮኖቸ ዓመታዊ የእቅድ አፈጻጻም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እየተደረገ መሆኑንና በበጀት አመቱ በተከናወነው የውጭ ግንኙነት ስራ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች ተለይተው በቀጣይ የሚስተካከሉ ጉዳዮች አቅጣጫ እንደሚቀመጥ አምባሳደር ዲና በመግለጫቸው አብራርተዋል።", "passage_id": "4aed5304af505189f79ccb735eeeb4fb" }, { "cosine_sim_score": 0.46621131896972656, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ፡፡ውይይቱ በዋናነት በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡በውይይታቸው ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እስራኤል ከተባበሩት ዓረብ ኢሚቴቶች እና ባህሬን ጋር ለደረሰችው ታሪካዊ ስምምነት ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡የተደረሰው ታሪካዊ ስምምነት በትውልድ ያለውን ፋይዳ በተመለከተም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይታቸው ወቅት ገልጸውላቸዋል፡፡በኢትዮጵያ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያን ወደ እስራኤል በሚመለሱበት ሁኔታና ተያያዥ ጉዳዮች ላይም መክረዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ሃገራቱ በግብርናው ዘርፍ በሚኖራቸው ትብብርና እስራኤል ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ ማጠናከር በምትችልበት ሁኔታ ላይም ተወያይተዋል፡፡ እንዲሁም ሃገራቱ ያላቸውን ግንኙነት ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር አድርገዋል፡፡", "passage_id": "308d789ff84c053ec9365032044a4b0d" }, { "cosine_sim_score": 0.4646713435649872, "passage": " በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ (ኢዜአ)፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሱዳኑ አቻቸው አብደላ ሀምዶክ ጋር ሀገራቱን በሚያስተሳስሯቸው የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። የሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሀምዶክ ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ትናንት አዲስ አበባ ገብተዋል::ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ\nሀምዶክ፣ በሁለት ቀን\nቆይታቸው በሁለቱ አገራት\nየጋራ ጉዳዮች በተለይም\nየሀገራቱን የሁለትዮሽና የኢኮኖሚ\nትብብር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች\nዙሪያ ላይ የሚመክሩ\nሲሆን፤ ትናንትናም ከጠቅላይ\nሚኒስትር አብይ ጋር\nተወያይተዋል። በቆይታቸው፣ ሁለቱ መሪዎች ከሁለትዮሽ ትብብር በተጨማሪ በአካባቢያዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩም ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቀደም ሲል በሱዳን ባደረጉት የሥራ ጉብኝት ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር አብዱልፈታህ አልቡርሃን እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር መወያየታቸው ይታወሳል።ኢትዮጵያና ሱዳን የሁለትዮሽ እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ከማጠናከር በተጨማሪ በአካባቢው ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር በጋራ እየሠሩ መሆኑ ይታወቃል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 5/2013", "passage_id": "9b68baa5f0ac122161b9972a3b5a0e8c" }, { "cosine_sim_score": 0.4474378228187561, "passage": "አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከየካቲት 5 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ከትናንት በስቲያ እኩለ ሌሊት ላይ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቆይታቸው ከኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ምክክር አድርገዋል፤ ከሀገራት መሪዎች ጋርም የሁለትዮሽ ውይይቶችና ስምምነቶችን ፈፅመዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያደረጉት ጉብኝት የኢትዮጵ ያውያንን ክብርና ጥቅም ያረጋገጠ ከመሆኑም ባሻገር የኢትዮጵያን ዲፕሎማሲያዊ ስኬት እና ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር ያላትን የጠበቀ ወዳጅነት በግልፅ ያሳየ ነበር፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው መጀመሪያ ላይ 300 ከሚሆኑ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የኮሙዩኒቲ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ውይይት ሀገር ከፍ የምትለው ዝቅ ብሎ ህዝብን ማገልገል ሲቻል እና የደሀውን ሀብት ከመስረቅ በመቆጠብ መሆኑን አስረድተዋል፡፡በውይይቱ በተለያዩ የቀጣናው\nሀገራት ዜጎች ከገቡበት\nችግር እንዲወጡ መፍትሄ\nመፈለግ ላይ ማተኮር\nእንደሚገባ ያስረዱት ጠቅላይ\nሚኒስትር ዶክተር አብይ፤\nበፌስቡክ የሚለቀቁ አሉባልታዎችን እያናፈሱ በዚያ ላይ ጊዜ ማጥፋት ለዳያስፖራውም ለሀገርም አይጠቅምም ብለዋል፡፡በዱባይ ሸባብ አልአህሊ\nስታዲየም ከመካ ከለኛው\nምስራቅ ሀገራት የተሰባሰቡ\nበርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ\nኢትዮጵያውያን በታደሙበት መድረክ\nተገኝተው የኢትዮጵያን የወደፊት\nብሩህ ተስፋ እና\nየዜጎቿን ብልፅግና የማረጋገጥ ጉዳይ አብራርተዋል፡፡ በመድረኩ ኢትዮጵያውያን ከመቼውም ጊዜ በተጠናከረ መልኩ ሀገራቸውን እንዲለውጡና ሰላማቸውን በማስጠበቅ የብልፅግና ጉዞውን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ሰርተው ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግም ብቻ ሳይሆን ለሌሎች ሀገራት ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የሚችሉበት ምቹ ሁኔታ በሀገር ውስጥ መኖሩን ለመድረኩ ተሳታፊዎች ያረጋገጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤የተመቻቸና ሰላማዊ ህይወት ለኢትዮጵያውያን የሰርክ ኑሮ ይሆናል ሲሉም ተደምጠዋል፡፡በመድረኩ ኢትዮጵያውያኑና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ደስታቸውን ሲገልፁ የነበረ ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የወደፊት እቅዳቸውንና የሚያልሟትን ኢትዮጵያን ስለገለፁላቸው መደሰታቸውን ተናግረዋል:: መድረኩ ኢትዮጵያዊ አንድነት ጎልቶ መታየት የቻለበትም ነበር፡፡ለዜጎች የስራ እድል ከመፍጠር አንፃር እኤአ ከኦክቶበር 20/2020 እስከ ኤፕሪል\n10/2021 ድረስ በዱባይ ከተማ በሚካሄደው ዱባይ 2020 አለምአቀፍ ኤክስፖ 10 ሺህ ኢትዮጵያውያን የስራ እድል እንዲፈጠርላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዱባይ ገዢ ሼክ ሼክ መሀመድ ቢን ረሺድ አልመክቱም ጋር በዱባይ በተወያዩበት ወቅት ስምምነት ላይ መደረሱን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሀላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በጉብኝቱ ማጠናቀቂያ ተናግረዋል፡፡ በዚህም በጥቂት ሳምንታት ውስጥ እነዚህን ዜጎች የመመልመልና ዝግጁ የማድረግ ስራ ከሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመሆን እንደሚከናወን አቶ ንጉሱ ገልፀዋል፡፡የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላለፉት 25 አመታት በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ለቤተክርስቲያን መስሪያ ቦታ ጥያቄ ስታቀርብ ብትቆይም መፍትሄ ሳያገኝ ቀርቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ውይይት የግንባታ ቦታው መፈቀዱ በርካቶችን አስደስቷል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ለሼክ መሀመድ ያቀረቡላቸውን የኢትዮጵያውያን የስራ ፈቃድ ፣ የአምልኮ እና የኮሙዩኒቲ ትምህርት ቤት ግንባታ ቦታዎችን የማግኘት ጥያቄዎችን እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮችን ምክትል ፕሬዚዳንቱ ከልዩ ልዩ ኃላፊዎች ጋር እንደሚመክሩበት ቃል መግባታቸውም ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ዲፕሎማሲያው ድል ተደርጎ የሚወሰድ ስኬት ነው፡፡ሼክ መሀመድ እንደተናገሩት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይና ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ የጀመሩትን ለውጥ በቅርበት እንደሚያውቁትና እንደሚከታተሉ ለውጡም ለኢትዮጵያ እና ለቀጣናው እየጫረ ላለው ተስፋ እውቅና እንደሚሰጡ ገልፀዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቆይታቸው በእነዚህ ሀገራት የመስሪያም ሆነ የመኖሪያ ሰነድ ሳይኖራቸው በደላሎች ተታለው የገቡና በልዩ ልዩ ምክንያት በችግር ውስጥ ከሚገኙ፣ ጥቃት ከደረሰባቸው እና በመጠለያ ውስጥ ካረፉ ሴት ኢትዮጵያውያን ጋር በችግሮቻቸው እና በመፍትሄዎች ዙሪያ በአቡዳቢ ውይይት አካሂደዋል፡፡ዜጎቹ ከሚደርስባቸው አካላዊና ስነልቦናዊ ጉዳት ባሻገር በእስር ቤቶች አስቸጋሪ ጊዜያትን ማሳለፍም ይጠበቅባቸዋል፡፡ ወደ ሀገራቸው መመለስም ሆነ በገቡበት ሀገር መስራት የማይችሉት እነዚህ ዜጎች በአጣብቂኝ ውስጥ ይወድቃሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በጉብኝታቸው የእነዚህ ዜጎች ስቃይ ይቆም ዘንድ የሀገራቱን መሪዎች ጠይቀዋል፡፡ ኢትዮጵያውያን በሚኖሩባቸው ሀገራት በዘርና በቋንቋ እየተከፋፈሉ አላስፈላጊ ጥላቻና ቁርሾ ውስጥ መግባታቸውን የታዘቡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ፤በኢትዮጵያዊ ስርዓትና ወግ መሰረት በመምከርና በማስታረቅም ጭምር አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ አድርገዋል፡፡ይህም ወቅታዊ የሀገሪቱ\nፈተና የሆነውን በብሄር\nየመከፋፈል ችግርን ለመቅረፍ፣\nኢትዮጵያዊ አንድነትን አስቀድሞ ከማስቀጠል አንፃር እና ለይቅርታ የተዘጋጀ ልብን በዜጎች ዘንድ በመፍጠር በኩል ትምህርት የተገኘበት ነበር፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና ልዑካቸው የዱባይ ኤክስፖ 2020 ሳይትን በዱባይ ከተማ ተገኝተው በጎበኙበት ወቅት ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኤክስፖን በምታዘጋጅበት ወቅት ሊከናወኑ ስለሚገባቸው ስራዎች ትምህርት መቅሰም ተችሏል፡፡የኤክስፖው አዘጋጆች ኢትዮጵያ ኤክስፖው ከሚካሄድባቸው ቀናት በአንዱ ቀን ታሪኳን፣ ባህሏን፤ ምግቧን፣ ምርቶቿን፣ ቅርሶቿንና የቱሪስት መስህቦቿን እንዲሁም ሁለንተናዊ ገፅታዋን ለአለም የምታስተዋውቅበት መድረክ የፈቀዱ ሲሆን፤ በዚህ እድል በመጠቀም የኢትዮጵያን ገፅታ የማሳየት እድል መገኘቱ ትልቅ አጋጣሚ ነው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ ሼክ መሀመድ ቢን አል ነኸን ጋር ሁለቱን ሀገራት ተጠቃሚ በሚያደርጉ የሁለትዮሽ፣ አካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በዚህም የሀገራቱ ግንኙነት አሁን የደረሰበትን ደረጃ በማድነቅ በቀጣይ የበለጠ እንዲጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው አልጋ ወራሹ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀውላቸዋል፤ ይህም የወደፊቱን የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ያጠናክረዋል፡፡በመጨረሻም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በእስር ላይ ያሉ እና አስፈላጊው ሰነድ ስለሌላቸው ከሀገራቱ መውጣት ያልቻሉ ዜጎች ተለቀው ወደ ሀገራቸው ይገቡ ዘንድ ባደረጉት መልካም ግንኙነት በጉብኝታቸው ማጠናቀቂያ 135\nኢትዮጵያውያንን ይዘው ወደ ሀገራቸው መልሰዋል፡፡ ድል እና ክብርን የተቀዳጀው የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ተስፋን የሚፈነጥቅ በሀገራቱ የሚኖሩ ዜጎቿን ሕይወትም የሚቀይር ሆኖ መጠናቀቁን አቶ ንጉሱ ተናግረዋል፡፡አዲስ ዘመን የካቲት 10/2012ድልነሳ ምንውየለት", "passage_id": "a0945b5d65adb0dc0c559054752e9416" } ]
b80697cc1054d753174d598532d2293d
78f92e9fa93023a528d9d494201ea1d0
ሦስት ዓመት የነበረው የዩኒቨርሲቲ የዲግሪ መርሀ ግብር ቆይታ ወደ 4 ዓመት ከፍ እንዲል ተወሰነ
ሦስት ዓመት የነበረው የዩኒቨርሲቲ የዲግሪ መርሀ ግብር ቆይታ ወደ 4 አመት ከፍ እንዲል ተወሰነ፡፡በ2012 ዓ.ም ወደ መንግሥትም ሆነ የግል ዩኒቨርሲቲዎች የሚገቡ አዲስ የመጀመሪያ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩት በ15 አዳዲስ ትምህርቶች መሆኑን የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አስታውቋል።በሦስት ዓመታት ይጠናቀቅ የነበረው የዲግሪ መርሀ ግብርም ወደ አራት ዓመት ከፍ እንደሚል ነው የገለጸው።በዚህ ሂደት እንዲያልፉ የሚደረጉትም በ2012 ዓ.ም ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች እንደሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2012 ዓ.ም ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሚሰጡት የትምህር ዓይነቶች ለሁሉም የትምህርት ክፍሎች የጋራ እንደሚሆኑ ታውቋል፡፡ትምህርቶቹም ተማሪዎች በአስተሳሰብ ምጡቅ እንዲሆኑ፣ ብዝሀነትን፣ የሀገርን ባህል፣ ሀገር በቀል ዕውቀቶችንና ታሪክ እንዲያውቁ የሚያደርጉ ናቸው ብሏል ኤጀንሲው፡፡የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራት፣ ስነምግባር እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በሚመለከት የሀገሪቱ የትምህርት ስርዓት እንዴት ይቃኝ? በሚል ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በምሁራን ሰፊ ጥናት ሲደረግና ሕዝብም ሲወያይበት መቆየቱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንዱአለም አድማሴ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ አስረድተዋል፡፡ በሂደቱም ማሻሻያ እና ለውጦች ተደርገዋል።በዚሁ መሰረትም በ2012 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች አዳዲስ የትምህርት ዓይነቶችን መስጠት እንዲችሉ ስምምነት ላይ ተደርሶ ለዚሁ ዝግጅት መደረጉን፣ አሁን ያለው ሁኔታም ትምህርቱን ለመጀመር የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32654/
[ { "cosine_sim_score": 0.5071598291397095, "passage": "ከግል ተቋማት ጋር በትብብር የሚሰጧቸውን የትምህርት ፕሮግራሞች እንዲያቋርጡ ማሳሰቢያ የተሰጣቸው የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ኦዲት መደረግ እንዳለባቸው የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ከግል ተቋማት ጋር በመተባበር ከዋና ካምፓሳቸው ውጪ በአዲስ አበባና በሌሎች አካባቢዎች ተማሪዎችን ተቀብለው ሲያስተምሩ የነበሩት ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ሐሮማያ ዩኒቨርሲቲና ጅማ ዩኒቨርሲቲ የአገርን ሀብት የሚያባክን አሠራር የሚከተሉ በመሆናቸው የግድ ኦዲት መደረግ እንዳለባቸው የገለጹት፣ የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞታ ናቸው፡፡ ኤቢኤች ከተባለ አማካሪ ተቋም ጋር በትብብር በአዲስ አበባ ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያስተምረውን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አሠራር በምሳሌነት ያቀረቡት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፣ በኤቢኤች ካምፓስ የሚማሩ ተማሪዎች በተርም 75 ሺሕ ብር እንደሚከፍሉና ከዚህም ውስጥ 52 በመቶ የሚሆነው ለኤቢኤች፣ ቀሪው ደግሞ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ገቢ የሚደረግበት አሠራር መኖሩን ገልጸዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው በአዲስ አበባ ካምፓሱ ለሚሰጣቸው የትምህርት ፕሮግራሞች ጅማ በሚገኘው ዋና ካምፓሱ የሚሠሩ መምህራንን አዲስ አበባ ድረስ እንደሚያመጣ፣ መምህራኑን ከዋና ሥራቸው ለሳምንታት የሚርቁበት ሁኔታም መኖሩን፣ በአዲስ አበባ ካምፓሱ በተማሪዎች የተጋነነ ክፍያ ከመጠየቁ ባለፈ የመንግሥት ሥራ እንዲበደል ማድረጉን፣ በፕሮግራሙም ከዩኒቨርሲቲው በተለየ ኤቢኤች የተባለው የግል ተቋም ተጠቃሚ መሆኑን ኤጀንሲው በማስረጃነት አቅርቧል፡፡ ከግል ተቋማት ጋር በትብብር የሚያስተምሩ ሌሎች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም መሰል ችግር እንደሚስተዋልባቸው በመግለጽ ኦዲት፣ እንዲደረጉ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ጠይቀዋል፡፡ ሐሙስ ነሐሴ 16 ቀን 2011 ዓ.ም. በኤጀንሲው ቅጥር በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አራቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከግል ተቋማት ጋር በትብብር የሚሰጧቸውን የትምህርት ፕሮግራሞች እንዲያቋርጡ በደረሳቸው ማሳሰቢያ መሠረት ሲያቋርጡ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ግን ማሳሰቢያውን አልቀበልም ማለቱ አግባብነት እንደሌለውም ገልጸዋል፡፡ ‹‹ፕሮግራማችን ኦዲት እንዲደረግ እንፈልጋለን፡፡ ምንም የምንደብቀው ነገር የለም፡፡ ኤጀንሲው ኦዲት ቢያደርገን ደስታችን ነው፤›› ያሉት የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጀማል አባፊጣ (ዶ/ር)፣ ዩኒቨርሲቲው የመንግሥትን ውሳኔ እንደማይጋፋ፣ ነገር ግን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተወያየ መሆኑን፣ ኤጀንሲው የፋይናንስ ጉዳይን በተመለከተ የሰጠው መረጃ ግን የተሳሳተ መሆኑን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡እንደ እሳቸው ገለጻ፣ ኤጀንሲው እንዳቀረበው ሳይሆን ከፕሮግራም ወጪ ቀሪ የሚገኘው ገንዘብ 52 በመቶ ለዩኒቨርሲቲው፣ ቀሪው 48 በመቶ ደግሞ ለኤቢኤች የሚሰጥ ነው፡፡ የፕሮግራሙ አስተባባሪ አቶ እዮብ ክፍሌ ከአንድ ተማሪ በተርም 75 ሺሕ ብር ክፍያ ይቀበላል ተብሎ በኤጀንሲው የተሰጠው መረጃም ስህተት እንደሆነ፣ ለሪፖርተር በስልክ በሰጡት ቃለ ምልልስ ገልጸዋል፡፡ እሳቸው እንደሚሉት፣ በካምፓሱ የድኅረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም የሚማሩ ተማሪዎች ለሁለት ዓመታት የትምህርት ፕሮግራም የሚከፍሉት አጠቃላይ ገንዘብ ከ100 ሺሕ ብር በታች ነው፡፡ እስካሁንም የሕክምና ተማሪዎችን በቅድመ ምረቃ የትምህርት ፕሮግራም ሁለት ጊዜ ካምፓሱ ተቀብሏል ብለዋል፡፡ የሕክምና ተማሪዎቹ በተለይም የመጀመርያ ባቾች በማስታወቂያ ዋጋ ቅናሽ ተደርጎላቸው በዓመት 120 ሺሕ ብር ወይም የአምስት ዓመት አጠቃላይ 600 ሺሕ ብር ይከፍላሉ ሲሉ አስረድተዋል፡፡ ሁለተኛው ባቾች ደግሞ በዓመት 135 ሺሕ ብር ወይም የአምስት ዓመት ጠቅላላ ክፍያ ደግሞ 675 ሺሕ ብር ነው፡፡ ከአምስት ዓመት በኋላ ተለማማጅ ሐኪም ስለሚሆኑ ለካምፓሱ የሚከፍሉት እንደማይኖር ገልጸዋል፡፡በካምፓሱ 70 የሕክምና፣ 700 የደኅረ ምረቃ ተማሪዎች መኖራቸውን የሚናገሩት አቶ እዮብ፣ ለአንድ ዲፓርትመንት በሴሚስተር አምስት መምህራን እንደሚያስፈልጉ፣ ለዚህ ፕሮግራም የሚመረጡ መምህራን ቢያንስ የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያላቸው እንደሆኑ፣ ወደ አዲስ የሚመጡትም እንደተባለው ሥራቸውን በድለው ሳይሆን ዕረፍት በሚሆኑባቸው ጊዜያት እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡ አጠቃላይ የካምፓሱ ዓመታዊ ገቢ ከ13 እስከ 15 ሚሊዮን ብር እንደሚደርስ፣ ከዚህ ውስጥ ትልቁ ወጪም ለመምህራን የሚከፈለው ክፍያ መሆኑን አቶ እዮብ አስረድተዋል፡፡ አንድ ክሬዲት አወር (ከሰኞ እስከ ዓርብ ወይም ቅዳሜና እሑድ ሙሉ ቀን የሚሰጥ) ለሚያስተምር አንድ መምህር 12,800 ብር እንደሚከፈል፣ ክሬዲት አወሩ በጨመረ መጠን የሚከፈለው ገንዘብም በዚያው ልክ እንደሚጨምር ጠቁመዋል፡፡ኤቢኤች ካምፓስ ከኤጀንሲው ዕውቅና ያላገኘ ከመሆኑ ባሻገር፣ ኤቢኤች የተባለው ተቋም በራሱ በመንግሥት ዕውቅና የሌለው ድርጅት እንደሆነ በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት  ተገልጿል፡፡ እንዲሁም ካምፓስ ለማቋቋም ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ፈቃድ ማግኘት ግድ ሆኖ ሳለ፣ ዩኒቨርሲቲው ግን ይህንን ተላልፎ በራሱ ጊዜ ካምፓስ አዲስ አበባ ውስጥ እንደከፈተና ይህም ፕሮግራሙ እንዲዘጋ አንድ ምክንያት መሆኑ በጋዜጣዊ መግለጫው ተገልጿል፡፡ኤቢኤች ዕውቅና የሌለው ተቋም ነው ለሚለው ክስ ምላሽ የሰጡት አቶ እዮብ፣ ኤቢኤች በካምፓሱ ለሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች የሎጂስቲክስ ድጋፍና የፋይናንስ አስተዳደር ላይ ብቻ ከመሳተፍ ባለፈ፣ በአካዴሚክ ጉዳይ ተሳትፎ እንደሌለው ገልጸዋል፡፡ ለዚህም ከኤጀንሲው ፈቃድ ማግኘት እንደማያስፈልገው ሞግተዋል፡፡ ከዚህም ሲያልፍ ድርጅቱ ከተለያዩ የአገር ውስጥ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና እንደ ሀርቫርድ ካሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ወስዶ እንደሚሠራ፣ ከተለያዩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ክፍሎች ጋር የሚሠራቸው ፕሮጀክቶች እንዳሉት፣ እንዲሁም ትልልቅ የአገር ውስጥ ፕሮጀክቶችን ወስዶ እንደሚሠራ፣ ዓመታዊ ገቢውም 100 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደሆነ፣ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር በሚሠራው ፕሮግራም የሚያገኘው አጠቃላይ ሁለት ሚሊዮን ብር ያህል እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ኤጀንሲው ግን ራሱ ኤቢኤችም ሆነ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በትብብር የተከፈተው አዲስ አበባ የሚገኘው ካምፓሱ ዕውቅና የሌለው በመሆኑ፣ ፕሮግራሞቹ ይታገዱ በሚል ሐሳቡ መፅናቱን ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ታምራት ገልጸዋል፡፡ ‹‹የተማሪዎቹን ዕጣ ፈንታ በማያበላሽ መንገድ ጉዳዩ እንዲታይ እየተመካከርን ነው፤›› ብለዋል፡፡ኤጀንሲው የግሉና የመንግሥት ተቋማት በትምህርት ዘርፍ አብረው የሚሠሩበት የአሠራር ሥርዓት እስኪዘጋጅ፣ የፋይናንስ ጉዳዮች አስተዳደርና የኦዲት ሁኔታ የሚታይበት ወጥ ሥርዓት እስኪዘረጋ መሰል የትብብር የትምህርት ፕሮግራሞች እንዳይተገበሩም አሳስቧል፡፡ ‹‹በቀላሉ ከፍተን፣ በቀላሉ የምንዘጋው ነገር ስላልሆነ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን ሰርኩላር በተመለከተ በጥልቀት እየተወያየን ነው፤›› ያሉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ጀማል (ዶ/ር)፣ ውሳኔው በተማሪዎችና በወላጆች ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ በጥሞና እንዲታይ ጠይቀዋል፡፡ ‹‹የመንግሥትና የግሉን ሴክተር ትብብር (ፐብሊክ ፕራይቬት ፓርትነርሽፕ) የሚከለክል መንግሥትም የመንግሥት አካልም የለም፤›› ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ ዩኒቨርሲቲው ከኤቢኤች ጋር ያለው ትብብር መንግሥትና የግሉ ዘርፍ በጋራ በሚሠራበት መርህ የሚመራ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ትብብሩ የተመሠረተውም በገበያ ጥናት ላይ ተመርኩዞ እንደሆነ፣ ዩኒቨርሲቲዎች ገቢ የሚያመነጩበት አሠራርም በመንግሥት የሚበረታታ መሆኑን በመግለጽ፣ ከግሉ ሴክተር ጋር በትብብር የሚሠሩ መሰል ሥራዎች የመንግሥትን አቅጣጫ የተከተሉ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡", "passage_id": "0941ca1500d3392d6567a0178d79a8bb" }, { "cosine_sim_score": 0.4735390543937683, "passage": "አዲስ አበባ፡- በመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አዳዲስ የተመደቡ ተማሪዎች በሙሉ ተመዝግበው መደበኛ የመማር ማስተማሩ ተግባር በተያዘለት መርሐ ግብር መሰረት እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እንደገለጸው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች በሙሉ ገብተውና አስፈላጊውን የምዝገባ ሂደት አጠናቅቀው መደበኛውን የትምህርት ፕሮግራም እየተከታተሉ ይገኛሉ። በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት የተማሪዎች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ደጀኔ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት ሚኒስቴሩ ባዘጋጀው የምደባ መመሪያ መሰረት ከሁሉም የአገሪቱ ክልሎች የማለፊያ ውጤት ያመጡና በአርባ አምስቱም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተደለደሉ ተማሪዎች በየተመደቡባቸው ተቋማት በመገኘት ትምህርታቸውን መከታተል ጀምረዋል፡፡ በወጣው ፕሮግራም መሰረት ከመስከረም 19 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የነባር፤ ከመስከረም 26 ጀምሮ የአዲስ ተማሪዎች ቅበላና ምዝገባ የተደረገ መሆኑን የሚገልጹት አቶ ብርሃኑ በተለያዩ ምክንያቶች ዘግይተው የደረሱ ተማሪዎችም ችግራቸው ታይቶ እንዲመዘገቡ መደረጉን ተናግረዋል። በያዝነው የትምህርት ዘመን\nበአርባ አምስቱም ዩኒቨርሲቲዎች\nበአጠቃላይ 142 ሺህ\n943 አዲስ ገቢ ተማሪዎች\nመመደባቸውን የሚናገሩት ዳይሬክተሩ ሁሉም በየተመደቡባቸው ተቋማት ተገኝተው መመዝገባቸውንና በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደሚገኙ ከየዩኒቨርሲቲዎቹ የደረሱ ሪፖርቶች እንደሚያመለክቱም ተናግረዋል። መደበኛ ትምህርቱም በተያዘለት ፕሮግራም መሰረት ተጀምሮ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል የሚሉት አቶ ብርሃኑ የፀጥታ ችግር አለ በሚባልበት ኦሮሚያ ክልልም የመማር ማስተማሩ ተግባር ያለምንም መስተጓጎል እየተከናወነ እንደሆነ ይናገራሉ። በየዩኒቨርሲቲዎቹ ማናጅመንትና ማህበረሰብ ከሚደረጉ ሰላምን የማስፈንና ጤናማ የመማር ማስተማር ድባብን የመፍጠር ተግባር በተጨማሪ የየዩኒቨርሲቲዎቹን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴና አጠቃላይ ሁኔታ የሚከታተል ግብረ ኃይል ተቋቁሞ የየተቋማቱን ውሎና አዳር እየተከታተለ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ እስከአሁን ምንም ዓይነት ችግር እንዳላጋጠመም ተናረዋል፡፡ ቀደም ሲል የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ተማሪዎቹ ወደአማራ ክልል ሄደው እንዳይመዘገቡ ጥሪ ማስተላለፉ ትክክል እንዳልነበር የጠቆሙት አቶ ብርሃኑ እነሱ ይህን የማለት ኃላፊነት እንደሌላቸውም ተናግረዋል። “ይህን የማድረግም ሆነ ያለማድረግ ኃላፊነት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ነው” ያሉት አቶ ብርሃኑ “ቢሮው አትመዝገቡ የሚል ጥሪ ቢያቀርብም ሁሉም ተማሪዎች ተመዝግበው ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ናቸው” ሲሉ ተናግረዋል።አዲስ ዘመን ህዳር 1/2012ግርማ መንግሥቴ ", "passage_id": "eae76ad6d879d1524318f00c9202ea9c" }, { "cosine_sim_score": 0.4732387661933899, "passage": " አዲስ አበባ፡- የግሪክ ኮሙዩኒቲ ትምህርት ቤት በተማሪዎች ላይ ያደርሳል በተባለው የተመሳሳይ ፆታ ወሲባዊ ትንኮሳና ቀለምን መሠረት ያደረገ የትውልድ አምካኝ ተግባር ላይ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ነሐሴ 1 ቀን 2011 ዓ.ም እንዲሁም ጥቅምት 26 ቀን 2012 ዓ.ም በተከታታይ በተሠራው ዘገባ የተካተተው መምህር ኃይሉ ፍቃዱ ትምህርት ቤቱ ያሳረፈባቸው ቅጣት እንዲነሳላቸው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወሰነ። የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የሥራ ክርክር ችሎት በቀን 08/05/2012 ዓ.ም በቁጥር የይ/መ/ቁ. 191477 ወጪ ባደረገው መዝገብ ግልባጭ ላይ እንደገለፀው፤ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 43 ንዑስ ቁጥር አንድ እና አምስት መሠረት መምህሩ የአንድ ዓመት ያልተከፈለ ውዝፍ ደመወዛቸው እንዲሰጣቸውና ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ አዟል። ጉዳዩ ለችሎቱ ሊቀርብ የቻለው የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ መሠረት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተዘጋውን መዝገብ አንቀሳቅሶ በትምህርት ቤቱ በትክክል የዘር መድልዖ መኖሩንና አለመኖሩን በተገቢው መንገድ ተጣርቶ ውሳኔ እንዲሰጥበት በማዘዙ ነው።ፍርድ ቤቱም ትዕዛዙን ተቀብሎ አስፈላጊ ማስረጃዎችን ከመረመረ፣ ምስክሮችንና የግራ ቀኙን ክርክር ካዳመጠ በኋላ የዘር መድልዖ መኖሩንና አለመኖሩን አጣርቶ ውሳኔ መስጠቱን መዝገብ ግልባጩ አስፍሯል። መምህሩ በገለጹት መልኩ በትምህርት ቤቱ ውስጥ በኢትዮጵያውያንና ከአገር ውጪ በመጡ ሠራኞች መካከል ልዩነት መፈጠሩን መልስ ሰጪ ሆኖ የቀረበው የትምህርት ቤቱ ምስክሮችም በማመላከታቸው የነበረው ልዩነት እንዳለ የሚያረጋግጥ መሆኑን አብራርቷል። የተፈፀመውን ድርጊት መምህሩ መናገራቸውን ሥም ማጥፋት ሊሆን ስለማይችል የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 14 ንዑስ ቁጥር አንድ (ረ) የሚደነግገው ከአሠሪ ሕገወጥ ድርጊት ውስጥ በብሔረሰብ፣ በፆታ፣ በሐይማኖት፣ በፖለቲካ አመለካከትና በሌላም ሁኔታ በሠራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ ነው የሚል በመሆኑ መልስ ሰጪ ይግባኝ ባይ የሥም መጥፋት ድርጊት ፈጽሟል በማለት የፈፀመው የሥራ ውል መቋረጥ ሕገወጥ ስንብት መሆኑንም በመዝገብ ግልባጩ አስቀምጧል። በመሆኑም መምህር ኃይሉ ወደ ቀድሞ ሥራቸውና ያልተከፈላቸው ደመወዛቸው እንዲሰጣቸው ተወስኖላቸዋል። ግሪክ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ‹‹ዜጎች በአገራቸው መማርም ሆነ መሥራት እንዳይችሉ በሚያደርግ ትምህርት አሰጣጥና በግብረሰዶም ተግባር ላይ ተሰማርቶ ትውልድ እያመከነ ነው›› በሚል ቅሬታ እንደቀረበበትና ነሐሴ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ‹‹ትምህርት ቤቱ ትውልድ ገንቢ ወይስ አምካኝ?›› በሚል ርዕስና ጥቅምት 26 ቀን 2012 ዓ.ም ደግሞ ትምህርት ሚኒስቴር መፍትሔ እንደሚሰጥ የገባው ቃል ከምን ደረሰ? በሚል መስተናገዱ ይታወሳል። በወቅቱ የቀረበበትን ቅሬታና አራት የተለያዩ ማህተሞች የመጠቀሙን እንቆቅልሽ በተመለከተ የትምህርት ቤቱ አስተዳደር ያስተባበለ ሲሆን፤ ትምህርት ሚኒስቴር ግን በትምህርት ቤቱ ተገኝቶ እንዳረጋገጠና የቅሬታውን ተገቢነት አምኖ መፍትሄ እንደሚሰጥ ገልፆ ነበር።አዲስ ዘመን ጥር 20/2012ፍዮሪ ተወልደ", "passage_id": "aeff7aa6c39bd3271ceef07df82b85fc" }, { "cosine_sim_score": 0.4682142436504364, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 12/2005 (ዋኢማ) – የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ብቃት መመዘኛ ፈተና ውጤት ይፋ አደረገ፡፡የኤጀንሲው መክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘሪሁን ዱርሳ በዘንድሮ አመት ተማሪዎች ያስመዘገቡት ውጤት ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር የተሻለ መሆኑንና በተለይም በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ 70 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ከ350 ነጥብ በላይ ማምጣታቸውን ተናግረዋል፡፡በትምሀርት ዘመኑ ፈተና ከወሰዱት 167 ሺ 365 ተማሪዎች መካከል 108 ሺ 736 ተማሪዎች ሶስት መቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ማምጣታቸውንም ምክትል ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል፡፡በመሆኑም ተማሪዎች ወጤታቸውን ከሀምሌ 12/2005 ጀምሮ በኤጀንሲው ድረ -ገፅ WWW.nae.gov.et  በኢንተርኔት ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በሞባይል ስልካቸው RTW በማስቀደም የምዝገባ መለያ ቁጥራቸውን በማስገባት 8181 ላይ አጭር የጽሑፍ መልእክት ቢልኩ ከያሉበት ቦታ ሆነው ውጤታቸውን ማወቅ ይችላሉ፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ የዩኒቨርሲቲዎችን የመቀበል አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡", "passage_id": "caf9a7a342b04c63543c95a80684ca48" }, { "cosine_sim_score": 0.4652295410633087, "passage": "በሚኒስቴሩ የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ሳሙኤል ለዋልታ እንደገለጹት በአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የሚያስተምሩ መምህራንን ዕውቀት፤ ክህሎትና ብቃትን ለማሳደግ የተለያዩ ፕሮግራሞች ተግባራዊ እየተደረጉ ነው።መምህራን በማስተማር ዘዴው እንዲካኑ ለማድረግ የመምህራን አጫጭርና ረጃጅም  የትምህርት  ሥልጠናዎች ወሳኝ መሆናቸውን የገለጹት አቶ ደሳለኝ ማንኛውንም መምህር የማስተማር ችሎታው ተመዝኖ የሙያ ፈቃድ እንዲያገኝ ጥረት እየተደረገ  ነው ብለዋል ።የእያንዳንዱን መምህር አቅም ለማሳደግ በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች የተከታታይ  የመምህራን ልማት መርሃ ግብር መዘርጋቱንና ይህም በሥራ  ላይ  ያሉ መምህራንን ብቃት በተግባር  ማሻሻሉ ታይቷል ብለዋል ።በመምህራን  መካከል የእርስ በእርስ የመማማር ሥልት  ተግባራዊ እየተደረገ  ነው ያሉት  አቶ ደሳለኝ ብቁ የሆኑ ነባር  ሞዴል መምህራን  ጀማሪ  መምህራንን ለማብቃት እየሠሩ  እንደሚገኙ  ገልጸዋል ።መንግሥት  በአሁኑ ወቅት የመምህራንን  የትምህርት  ደረጃ ለማሻሻል  በከፍተኛ ቁርጠኝነት  እየሠራ እንደሆነ ያብራሩት አቶ ደሳለኝ ባለፉት ሶስት  ዓመታት ሰርትፍኬት ያላቸውን መምህራንን  በሙሉ  ዲፕሎማ እንዲኖራቸው  ከማሠልጠን በተጨማሪ ዲፕሎማ ያላቸውን  መምህራን  በዲግሪ ማሠልጠን  መቻሉን ተናግረዋል ።በአሁኑ ወቅት በሃገሪቱ በሚገኙ የመንግሥት የአንደኛ ደረጃ ትምህረት ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን 90 በመቶ በላይ የሚሆኑት የዲፕሎማ የትምህርት ደረጃ እንዳላቸው ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።", "passage_id": "b22bc12fa56c8c795831691260241d9b" }, { "cosine_sim_score": 0.464067280292511, "passage": "አዲስ አበባ፡- በኮቪድ 19 ምከንያት በተቋረጠው ትምህርት ዙሪያ የተማሪዎች ቀጣይ እጣ ፋንታ አገር አቀፉ ኮማንድ ፖስት በሚያስተላልፈውና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት የሚወሰን መሆኑ ተገለጸ። የትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሯ ወይዘሮ ሀረጓ ማሞ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በቤት ውስጥ የሚሰጠው ትምህርት በሁሉም የአገሪቱ ክፍል በሚፈለገው ደረጃ ተደራሽ ነው ተብሎ ባይታመንም ብዙዎችን ከጭንቀት ለማላቀቅና ከትምህርት እርቀናል የሚል ስሜት እንዳይሰማቸው ለማድረግ አግዟል። ሆኖም ግን ትምህርቱና የቀጣይ ክፍል ዝውውር የሚወሰነው በኮሮና ወረርሽኝ መቆምና በመንግስት ውሳኔዎች መሰረት መሆኑን ተናግረዋል። \nየሬዲዮ እና የቴሌቪዥን የትምህርት ስርጭት በተለይ ክልሎች ላይ ሰፊ መሰናክል እንደሚያጋጥም የጠቆሙት ወይዘሮ ሀረጓ፤ በመብራትና በስርጭት ጥራት የተፈለገውን ያህል ትምህርቱን ማዳረስ አለመቻሉን ገልጸዋል። አሁን እየተሰጠ ያለው ትምህርት በምንም መልኩ ከመደበኛ ትምህርቱ ጋር የሚገናኝ አይደለም ያሉት ወይዘሮ ሀረጓ መደበኛውን ትምህርትም አይተካም ብለዋል። እንደ ዳይሬክተሯ ገለጻ፤ ትምህርቱ ሁሉንም ተማሪ የሚያቅፍበትና በእኩል ደረጃ ግንዛቤው የሚያዝበት ሁኔታ አለ የሚያስብል ስላልሆነ ከውጤት ጋር አያይዞ ለማስኬድ ከባድ ነው። የጥራት ጉዳይንም አደጋ ውስጥ ሊከተው ይችላል ብለዋል። \nቴሌቪዥንና ሬዲዮ የማያገኙ ተማሪዎችም ቀደም\n ሲል የተማሩትን ትምህርት ከደብተራቸው እና እጃቸው ላይ ያለውን መጽሐፍ በፕሮግራም እንዲያነቡ በማድረግ ቤተሰብ ሰፊውን ድርሻ ይዞ እየሰራ መሆኑ አስረድተዋል። \nየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ኃላፊው አቶ አበበ ቸርነት በበኩላቸው እንዳሉት፤የተማሪዎች የቀጣይ እጣ ፋንታ አገር አቀፉ ኮማንድ ፖስት በሚያስተላልፈውና ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት የሚወሰን ነው።\nተማሪዎች ከመምህራን ጋር ያላቸው ግንኙነት ሙሉ ለሙሉ በመቋረጡ ቤተሰብ ኃላፊነቱን ወስዶ ልጆቹን በተቻለ መጠን መደገፍ እንዳለበትም አሳስበዋል። በኮሮና ምክንያት ትምህርቱ ቢቋረጥም በሁለት የሬዲዮ ጣቢያዎችና በማህበራዊ ድረገጾች ተማሪዎች አቅማቸውን የሚያጎለብቱበትና ትምህርቱን አውቀው የሚሄዱበት ስርጭት እየተላለፈ ይገኛል። \nከሰባተኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚማሩ ተማሪዎች ሂሳብ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስና ኬሚስትሪ ትምህርት በቴሌቪዥን ይሰጣል፤ በኤፍኤም 94 ነጥብ 7 የሬዲዮ ጣቢያ ደግሞ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ክፍል ትምህርቱን እንዲያገኙ እየተደረገ ነው። በተመሳሳይ በቴሌግራምና ማህበራዊ ሚዲያዎች የስምንተኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን እስከ መፈተን የደረሱ ሥራዎች ተሰርቷል። የትምህርት ስርጭቱ በቋሚነት ቢከናወንም ተማሪዎቹ ራሳቸውን እንዲፈትሹ እንዲሁም ከትምህርቱ እንዳይርቁ ለማድረግ እንጂ ወደቀጣዩ ክፍል ለማዛወር እንዳልሆነ የሚናገሩት አቶ አበበ፤ ለቀጣይ ትምህርት ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ስለሚጠቅም በቀጣይም መሰጠቱ ይቀጥላል ብለዋል።\nአዲስ ዘመን ሰኔ 21/2012\nጽጌረዳ ጫንያለው", "passage_id": "e102ce8217f8fa294bd9bd69429845da" }, { "cosine_sim_score": 0.444247305393219, "passage": " የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ባልደረቦች የሆኑ ከመቶ በላይ ረዳት መምህራን ከሁለት ዓመታት በፊት ለጠየቁት የሥራ ዕድገት መልስ እስካሁን እንዳልተሰጣቸው እየተናገሩ ነው፡፡ቅሬታ አቅራቢዎቹ “ለከፍተኛ የትምህርት ደረጃ ዕድገት እንዳንወዳደር ተደርገናል፤ በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠውን የቤት ኪራይ አበልና ሌሎችም ጥቅማጥቅሞችን ተከልክለናል” ብለዋል፡፡የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሥርዓተ-ትምህርት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብዱልቃድር ከድር ለቪኦኤ በሰጡት ቃል “ረዳት መምህራኑ የትምህርት ደረጃ ዕድገት በውድድር እንዲሆን ሕግ ስለሚያዝ እንጂ መብታቸውን አልተከለከሉም” ብለዋል፡፡የቤት ኪራይ አበል መከልከላቸውን አስመልክቶ መምህራኑ ላነሱት ጥያቄ ሲመልሱ “ማግኘት እንደማይችሉ በሕግ ስለተደነገገ ነው” ብለዋል፡፡ለተጨማሪ የግርማይ ገብሩን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "722246c989a05aa82960667b374188b1" }, { "cosine_sim_score": 0.441891610622406, "passage": "ሠራተኞች የጳጉሜን ወር ክፍያ እንዲያገኙ የቀረበው ጥያቄም ተገቢነት የለውም ብሏልየፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች በየዓመቱ የደመወዝ እርከን እንዲያገኙ በሕግ እንዲወሰን የቀረበውን ጥያቄ ተግባራዊ ለማድረግ፣ የአገሪቱም ሆነ የመንግሥት አቅም እንደማይፈቅድ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች ሰኞ ጥቅምት 20 ቀን 2010 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለምክር ቤቱ በቀረበው፣ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ረቂቅ አዋጅ ላይ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው መንግሥት በየዓመቱ የደመወዝ እርከን ማሻሻያ ለማድረግ አቅም እንደሌለው የተናገሩት፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ረቂቅ አዋጁን በተመለከተ ዝርዝር ምልከታ በማድረግ ላይ ነው፡፡ ረቂቁን ያመነጨው የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር፣ ሚኒስትሮችንና ከፍተኛ አመራሮችን በመጥራት ውይይት አካሂዷል፡፡ በረቂቅ የሕግ ሰነዱ ላይ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች በየሁለት ዓመቱ የደመወዝ እርከን ማሻሻያ የሚደረግላቸው እንደሚሆን ተጠቅሷል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ግን የደመወዝ እርከን ማሻሻያው በየዓመቱ ለምን አልሆነም? ይህ ካልሆነ የኑሮ ውድነት ጫናውን ሠራተኛው እንዴት መቋቋም ይችላል? በማለት ጥያቄዎች አቅርቧል፡፡ የሕግ ሰነዱ የተረቀቀበት ምክንያት በመንግሥት ተቋማት ውስጥ ለውጥ ለማምጣት መሆኑን የጠቀሰው ቋሚ ኮሚቴው፣ ይህም በሥራ ምዘና ላይ ለውጥ የሚያመጣ እስከሆነ ድረስ ምዘናው በየዓመቱ ለምን አይካሄድም? ሲልም ጠይቋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ምላሽ የሰጡት የሚኒስቴሩ የሕግ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ተግይበሉ፣ ‹‹በአሁኑ ወቅት የደመወዝ እርከን ማሻሻያ በየዓመቱ ለማድረግ የመንግሥት አቅም አይፈቅደም፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹የመንግሥት ሠራተኛው ጳጉሜን ተከፋይ ሊሆን ይገባል፡፡ ካለው የኑሮ ውድነት አኳያ ለምን በነፃ ይሠራል?›› በማለት የማብራሪያ ጥያቄም ቀርቧል፡፡ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት አቶ ደረጀ፣ በአገሪቱ አሠራር መሠረት የበጀት ዓመቱ 12 ወራት እንደሆኑና ጳጉሜን እንደ ወር አይቆጠርም ብለዋል፡፡ የመንግሥት ሠራተኞች የወር ተከፋይ በመሆናቸውም ሊስተናገዱ የሚችሉት ባሉት 12 ወራት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በሌላውም የዓለም ክፍል ቢሆን ቀናት በተለያዩ ወራት ቢካተቱም 12 ወራት ብቻ እንደሚታወቁ አክለዋል፡፡ረቂቅ አዋጁ በአገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ የሥራ ምዘናና ለተመሳሳይ የሥራ መደብ እኩል ደመወዝ እንዲከፈል የሚያደርግ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በፌዴራል የመንግሥት ተቋማት የብሔር ተዋጽኦን ለማመጣጠን ያለመ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ", "passage_id": "2731dd356593161c8cb2ffc4e57039f5" }, { "cosine_sim_score": 0.4401305019855499, "passage": "“በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ታሪክ እንደ 2011 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ብዙ ልጆቻችንን ያጣንበት ዓመት ታይቶ አይታወቅም።” የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርባሕር ዳር፡ መስከረም 4/2012 ዓ.ም (አብመድ) በተያዘው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲዎች ሰላማዊ መማር ማስተማርን እውን ለማድረግ ዝግጅት መደረጉን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ዩኒቨርሲቲዎች ባለፈው የትምህርት ዘመን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ማለፋቸውን ሚኒስትር ዴኤታው ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ተናግረዋል፡፡ተማሪዎች በሐሳብ ልዕልና በመከራከር መተማመን ሲችሉ ከውጭ የሚነሱ ፖለቲካዊ ሁኔታዎችን ምክንያት በማድረግ ሲከሰቱ የነበሩ ትምህርታቸውን ማስተጓጎል፣ በቡድን መደባደብና መገዳደል አሳዛኝ ክስተቶች እንደነበሩ ፕሮፌሰር አፈወርቅ አስታውሰዋል፡፡“በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ታሪክ እንደ 2011 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ብዙ ልጆቻችንን ያጣንበት ዓመት ታይቶ አይታወቅም” ያሉት ፕሮፌሰር አፈወርቅ፣ ከዚህ በመማርም ከሁሉም የክልል አመራሮችና ከዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢዎች ጋር በ2012 የትምህርት ዘመን ሊወሰዱ በሚገባቸው ጥንቃቄዎች ላይ ውይይት መደረጉን ገልፀዋል።በዚህም እያንዳንዱ ወላጅ፣ ተማሪ እና በየደረጃው ያለ አስተዳደር ለሰላማዊ የመማር ማስተማሩ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "b6b6b6873f0eac4c1e4bd2b1a05295de" }, { "cosine_sim_score": 0.4379480481147766, "passage": "ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ያጋጠመው የፀጥታ መታወክም ለውጡን የማይደግፉ ኃይሎች የፈጠሩት የችግር ነፀብራቅ መሆኑን ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ወልደማርያም ለጋዜጠኞች አብራርተዋል፡፡ ", "passage_id": "611aced9ddcede3698be9c7050500650" }, { "cosine_sim_score": 0.4376060366630554, "passage": "በዳዊት እንደሻውበኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች በተፈጠረው ግጭት ምክንያት የሁለቱ ክልሎች የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየክልሎቻቸው እንዲመደቡ የተደረጉት በትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ እንጂ በክልሎች ጣልቃ ገብነት አይደለም ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ጥላዬ ጌቴ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እንደገና የተመደቡት የሁለቱ ክልሎች ተማሪዎች “ችግሩ መፍትሄ ሲያገኝ ወደ ነበሩበት ዩኒቨርሲቲዎች ይመለሳሉ፤” ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ክልሎች በዩኒቨርሲቲዎች ላይ ምንም ዓይነት የመወሰን ሥልጣን የላቸውም ያሉት ሚኒስትሩ እስካሁንም ክልሎች ጣልቃ ገብተው ያስተላለፉት ውሳኔ የለም ብለዋል፡፡ “የወሰንነው እኛው እና እኛው ነን” ሲሉም አክለዋል፡፡", "passage_id": "ca11c669996df609bba1e2585623a145" }, { "cosine_sim_score": 0.4329982101917267, "passage": "የነዋሪነት መታወቂያ የአገልግሎት ዘመን ወደ አራት ዓመት ከፍ ማለቱን የአዲስ አበባ ወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ።ከኅዳር 24 ጀምሮ በከተማዋ የሚሰጡ የነዋሪነት መታወቂያዎች ሳይታደሱ ማገልግል የሚችሉበት ዘመን ከኹለት ወደ አራት ዓመት ከፍ እንዲል ተወስኗል።ኤጀንሲው የባለጉዳይ ምልልስ እንዲሁም በሌሎች አገራት ያለውን ተሞክሮ ከግምት ውስጥ በማስገባት ማስተካከያ ማድረጉን ገልጿል።የዲጂታል መታወቂያውን በሁሉም ወረዳዎች ለማዳረስ የመብራት ብሎም የብይነ መረብ አገልግሎት መቆራረጥ እና ተደራሽ ያለሆነባቸው ወረዳዎች መኖር ወጥ አሰራር እንዳይኖር እንቅፋት ፈጥሮብኛል ብሏል።ዘገባው የአሐዱ ቴሌቪዥን ነው", "passage_id": "1f36b0721e97b45cf266df812de97bad" }, { "cosine_sim_score": 0.4326486587524414, "passage": "– ለካቢኔ አባላትና ለቦርድ አመራሮችም ሹመት ሰጥቷልአዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው 7ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል ። ምክር ቤቱ ለካቢኔ አባላትና ለቦርድ አመራሮችም ሹመት ሰጥቷል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ አበበች ነጋሽ ትናንት በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተደረገውን ስብሰባ አስመልክተው ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የከተማ አስተዳደሩ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ኅብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ መሆናቸውን ጠቅሰው የተማሪዎች ምገባ መርሐ ግብርም በተቋም ደረጃ እንዲመራ ማድረጉ ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል። የምክር ቤቱ አባልና የሴቶችና ህጻናት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሒሩት አጽብአ የውሳኔ አሳቡን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት አዋጁን ማጽደቅ ያስፈለገው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለቤትነት የሚተዳደሩ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተጀመረውን የተማሪዎች የምገባና የትምህርት መርጃ መሣሪያዎች አቅርቦት ሥርዓት ተቋማዊ በሆነ መልኩ ለመምራት በማስፈለጉ ነው። የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል፣ የምግብ እጥረትና የጤና ችግር ለመቅረፍ ያግዛል። ተሳትፏቸውን ለማሳደግና በችግር ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ያስችላል። ከምክር ቤቱ አባላት በተሰጡ እስተያቶችም የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ አዋጅ መጽደቁ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማገዝ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክትና ለትምህርት የሚሰጠውን ክብር እንደሚያሳድግ ተገልጧል።የተማሪዎችን የአመጋገብ ልዩነት መፍታት የሚደርስባቸውን የስነልቦና ጫና ለመቅረፍም የሚያስችል ነው ተብሏል። በዚህም መሰረት ተጠሪነቱ ለከንቲባው የሆነ አንድ ቦርድ እንዲቋቋምና የምገባ ሥርዓቱን በባለቤትነት እንዲመራ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምጽ ጸድቋል። በሌላ በኩል ምክር ቤቱ የአሥራ ዘጠኝ የቢሮ ኃላፊዎችና የሃያ አንድ የቦርድ አባላት ሹመትንም አጽድቋል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሹመቱ የተሰጠበትን ምክንያት ሲያስረዱም የከተማውን ህዝብ በቅንነትና በኃላፊነት ለማገልገል የተገባውን ቃል ለመፈጸም እንደሆነ ጠቅሰዋል። የአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጉዞም በአንድ በኩል በስኬት የታጀበ በሌላ በኩልም በፈተናዎች ውስጥ ያለፈ እንደነበር አስታውሰዋል። እንደከንቲባው ገለጻ እስከ አሁን በነበረው ሂደት ከከተማዋ ነዋሪዎች አበረታች ሀሳቦች ተሰጥተዋል። ይህንንም አጠናክሮ ለማስቀጠልና ክፍተቶችን ለመድፈን የሥራ ልምድና የትምህርት ዝግጅትን መሰረት ያደረገ ሹመት ለመስጠት አስገድዷል ብለዋል። በሹመት አሰጣጡ ላይ አስተያየት የሠጡ የምክርቤት አባላት ከስድስት ወር በፊት በሥራ አፈጻጸማቸው የተመሰከረላቸው የቢሮ ኃላፊዎች ያለምክንያት ከኃላፊነታቸው መነሳታቸው ተገቢ እንዳልሆነና ህጋዊ መሰረት የሌለው አካሄድ እንደሆነ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። በተሰጠው ምላሽም ከቦታቸው የተነሱ ባለስልጣኖች አንዳንዶቹ ለተሻለ ሥራ የታጩ እንደሆኑና አንዳንዶቹ ያሳዩት አፈጻጸም ዝቅተኛ በመሆኑ እንደሆነ ተገልጿል። በዚህም ምክንያት የካቢኔ ሹመቱ በ79 ድጋፍ፣ በሦስት ተቃውሞና በ7 ድምጸ ተሀቅቦ ጸድቋል። የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲን በተቋም ደረጃ ለመምራት እንዲያስችልም በበጎ አድራጎት ሥራና በተመሳሳይ ዘርፍ ከትምህርት ሥራው ጋር ቀረቤታ ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች በቦርድ አባልነት ተመርጠዋል። ኮሚቴዎቹ ከሃማኖት ተቋማት፣ ከአርቲስቶች፣ ከጋዜጠኞች፣ ከዩኒቨርሲቲ ምሁራንና ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የተመረጡ ናቸው። መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ አጀንዳዎችን የያዘ ሲሆን አምስት ሪፖርቶች የሚቀርቡበትና ሦስት አዋጆችም የሚጸድቁበት እንደሆነ ታውቋል።ስብሰባው ዛሬም ይቀጥላል።አዲስ ዘመን ጥር 16/2012ኢያሱ መሰለ ", "passage_id": "2a0ce9b61db77867565dbadff35ff364" }, { "cosine_sim_score": 0.42682865262031555, "passage": "የትምህርት ሚኒስቴር የ 2013 ዓ.ም. ትምህርት ዘመንን ለማስጀመር ትምህርት ቤቶች ከ ነሐሴ 20 2012 ዓ.ም. ጀምረው ተማሪዎችን እንዲመዘግቡ ማዘዙን ተከትሎ፣ የተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው። ላለፉት ስደስት ወራት ከጉዋደኞቻቸውና ከአስተማሪዎቻቸው ርቀው የከረሙ ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስና ትምህርታቸውን ለመቀጠል ጉዋጉተው እይጠበቁ ቢሆንም፣ በሀግሪቱ የኮሮና ቫይረስ ተያዦች ቁጥር በየእለቱ እያሻቀበ በሄደበት ወቅት፣ አብዛኞች ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ ለመወሰን መቸግራቸውን ይናገራሉ። በፈታኙ የኮሮና ወቅት የሚደረገውን የትምህርት አጀማመር አስመልክቶ ተማሪዎችን፣ ወላጆችንና መምህራንን አነጋግረናል።የአስር አመቷ ህፃን ተማሪ ሴንፐር መላኩ የምትማርበት ቪዥን አካዳሚ ትምህርት ቤት ከስድስት ወር በፊት በኮሮና ምክንያት ሲዘጋ የ 4ኛ ክፍል ተማሪ ነበረች። ያለፉትን ስድስት ወራትም በቤት ውስጥ በማንበብ፣ ቴሌቭዥን በማየትና፣ ስእሎችን በመሳል ጊዜዋን አሳልፋለች። በአዲሱ የትምህርት ዘመን ግን ሴንፐር ትምህርት ቤት ተከፍቶ ጉዋደኞቿንና አስተማሪዎቿን ለማግኘት ጉዋጉታለች።የሰንፔር አባት አቶ መላኩ ብርሃኑ ሴንፐርና ሁለተኛው የስድስት አመት ልጁ ሚካኤል፣ በኮሮና ምክንያት እቤት ውስጥ መዋላቸው ያሳደረባቸውን የስነ ልቦና ጫና በማስተዋሉ ትምህርት ቤት የሚመለሱበት ጊዜ እንደሚናፈቀው ይናገራል። በተለይ ደግሞ ሴንፐር ከትምህርትቤት መራቋ ያሳደረባትን ጭንቀት እንዲህ ይገልፀዋል።ትምህርት ሚኒስቴር፣ ካሳለፍነው አመት መገባደጃ ጀምሮ ለ2013 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ምዝገባ እንዲጀመር መመሪያ በሰጠው መሰረት ትምህርት ቤቶች ምዝገባ እያካሄዱ ነው። አንድ አንድ የግል ትምህርት ቤቶችም የቀነ ገደብ አስቀምጠው በዛን ግዜ ውስጥ ያልተመዘገቡ ልጆች በቀሪው አመት ትምህርት ቤት መግባት እንደማይችሉ ለወላጆች ማስጠንቀቂያ እየላኩ ይገኛሉ።ልጆቹን ገና ያላስመዘገበው መላኩ ግን የኮሮና ወረርሽኝ ቁጥሩ እየጨመረ ባለበት ሰዓት ልጆቹን ትምህርት ቤት ለመላክ ዝግጁ አይደለሁም ይላል።ትምህርት የሚጀመርበት ቀን በይፋ ባይነገርም የትምህርት ሚኒስቴር የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባ እንዲካሄድ ሲወስን፣ ትምህርት ቤቶችም በሀላፊነት አካላዊ ርቀትን ጠብቀው ለማስተማር የሚያስችላቸውን የንፅህና መጠበቂያዎችን ማዘጋጀት እንዲጀምሩ ምክር ሰጥቷል።በቤተልሄም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ11ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ስንዱ ተፈራ ከትምህርት ቤት ርቃ የቆየችባቸው ጊዜያት ያሳስባታል። በዚህም ምክንያት ትምህርት ቤቶች የራሳቸውን ጥንቃቄ ካደረጉ ተማሪዎች ማስክ በማድረግ፣ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ እና እጅን ቶሎ ቶሎ በመታጠብ ትምህርታቸውን መቀጠል ይቻላሉ ትላለች።ትምህርት ቤቶች ሲከፈቱ ኮሮናን ለመከላከል ምን ማድረግ አለባቸው በሚለው ጉዳይ ላይ ትምህርት ሚኒስትር ከግምት ውስት ካስገባቸው አማራጮች መሃል ትምህርት በፈረቃ እንዲሆን ማድረግ ነው።መላኩ ግን ንፅህና የመጠበቂያ መመሪያዎቹም ሆኑ ተማሪዎች በፈረቃ ይማሩ የሚሉት አማራጮች ተግባራዊነታቸው አጠራጣሪ ነው ይላል።በትምህርት መጀመር ጉዳይ በወላጆች ዘንድ የሚታየውን ግራ መጋባት ከስራ ገበታቸው ርቀው የከረሙት መምህራንም ይጋሩታል። በአንድ ክፍል ውስጥ በአማካኝ ከ 40-50 ተማሪዎች ያስተምሩ እንደነበር የነገረን በቦሌ ህብረተሰብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሂሳብ መምህር የሆነው ሙሉጌታ ታያቸው፣ መምህራን ወደ ስራቸው መመለስ ቢፈልጉም፣ የጤናው ጉዳይም ያሳስባቸዋል ይላል።በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መገኘቱ ከተረጋገጠ በኃላ፣ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ከመጋቢት ሰባት 2012 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው ቢቆዩም በድህረገፆች፣ ቴሌቭዥንና ሬዲዮ አማካኝነት ትምህርት ለማስቀጠል ሙከራ ሲካሄድ ቆይቷል። ከስምንተኛና እና 12 ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወሳጆች ውጪም ተማሪዎች በግማሽ ዓመት ውጤታቸው ወደ ቀጣዩ ክፍል እንዲዛወሩ ተደርጓል። የስምንተኛም ሆነ የ12 ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚካሄድ ግን እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።።\n", "passage_id": "d60d98589bf3617c42b520d69f183aab" }, { "cosine_sim_score": 0.42256203293800354, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኮረና ቫይረስ ስርጭት መስፋፋትን ተከትሎ መንግስት ያስቀመጠውን የግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ መመሪያ ተግባራዊ ባላደረጉኑ አራት የግል ትምህርት ቤቶች ለአንድ አመት የእውቅና ፍቃዳቸው መታገዱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስተወቀ።የከተማ አስተዳደሩ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሸዊት ሻንካ እንደገለጹት፥ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ የሆነው የኮረና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ የትምህርት ሚኒስቴር ከመጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ መወሰኑ ይታወቃል።በመሆኑም በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች የገጽ ለገጽ የትምህርት አገልግሎታቸውን እንዲያቋርጡና የአገልግሎት አሰጣጣቸውንም በተለያዩ መንገዶች እንዲያከናውኑ እና የሚያስከፍሉት የአገልግሎት ክፍያም ከ50 እስከ 75 በመቶ እንዲሆን መወሰኑ ይታወሳል።የወጣው መመሪያ ተግባራዊ መሆኑን ለማረጋገጥ በተደረገ ክትትል አብዛኞቹ የግል ትምህርት ቤቶች በመመሪያው መሰረት ተገቢውን ክፍያ በማስከፈል ላይ መሆናቸውን ነገር ግን 21 የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ከመመሪያው ውጪ ተገቢ ያልሆነ ክፍያ በመጠየቃቸው በአንድ ሳምንት ውስጥ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱን ገልጸዋል።በዚህም 17 ትምህርት ቤቶች ማስተካከያውን ተግባራዊ ማድረጋቸውን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሯ፥ ቀሪዎቹ 4 ትምህርት ቤቶች ግን የክፍያ መመሪያውን ተግባራዊ ለማድረግ ፍቃደኛ ስላልሆኑ በ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን አገልግሎት እንዳይሰጡ ለአንድ ዓመት እውቅና ፍቃዳቸው መታገዱን አስታውቀዋል።ፍቃዳቸው ከታገደባቸው የግል ትምህርት ቤቶች መካከል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሚገኙት ለምለም እና ሮማን ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የካ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ስሪ ኤም አካዳሚ እና አራዳ ክፍለ ከተማ የሚገኘው ገነት መሰረተ ክርስቶስ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን ወይዘሮ ሸዊት መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "a2204cb0e425463cb4711622e780c9be" }, { "cosine_sim_score": 0.4167748689651489, "passage": "የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ መምህራን ለትምህርት ዘርፉ መሻሻል ከፍተኛ አስተዋፅኦ አላቸው ብለዋል፡፡ይህ ዓለማ ይሳካ ዘንድም መምህራን የተረጋጋ ህይወት መኖር አለባቸው ነው ያሉት ሚኒስትር ዲኤታው፡፡ለዚህም መንግስት ከዓመታት በፊት የመምህራንን የመኖሪያ ቤት ችግር መቅረፍ የሚያስችል መርሃ ግብር ይፋ አድርጎ ወደ ስራ መግባቱን አስታውሰዋል፡፡በመርሃ ግብሩ መሰረትም ክልሎች እንደ የአካባቢያቸው ነባራዊ ሁኔታ ለመምህራን ቤት ወይም የቤት መስሪያ ቦታ የሚያቀርቡ ይሆናል ነው ያሉት፡፡ይሁን እንጅ አሁን ላይ የመርሃ ግብሩ አፈጻጸም በሀገር አቀፍ ደረጃ ዝቅተኛ መሆኑን ነው ዶክተር ገረመው የተናገሩት ፡፡የአፈፃጸሙ ደረጃ ከክልል ክልል፣ ከከተማ ከተማ እንዲሁም ከወረዳ ወረዳ የሚለያይ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትር ዲኤታው ለዚህም በርካታ መንስኤዎች መለየታቸውን አንስተዋል፡፡በዚህም የመልካም አስተዳደር ችግር፣ የመሬት አቅርቦት እጥረት፣ የካሳ ክፍያ ጉዳይ እና ፍትሃዊ ያልሆነ የመሬት እደላ ቀዳሚ ችግሮች መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡እነዚህን ችግሮች በፍጥነት በመቅረፍም መምህራንን የቤት ባለቤት ለማድረግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በመላኩ ገድፍ", "passage_id": "e774a97b2a51abdad461b3d1c86f9403" } ]
9fbad3d43f70f3a59dfeae8f7c0b66eb
251827161458c4b4f50a6eb12e1f9f62
ጳጉሜ ‘ጳጉሜን በመደመር’ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ይታሰባል
‘ጳጉሜን በመደመር’ በሚል መሪ ሀሳብ ሀገራዊ የመርሐ ግብር ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የመደመር ስድስት ምሰሶዎችን ባማከለ መልኩ  ጳጉሜን በመደመር ሀገር አቀፍ መርሃ ግብር መዘጋጀቱን ነው ፅህፈት ቤቱ ያስታወቀው፡፡ የተለያዩ የመንግስት አካላት የየዕለት እንቅስቃሴዎቹን ለማቀድ ፣ ለመምራት፣ ለማስተባበርና ለማስፈፀም ሀላፊነት ወስደው እየተንቀሳቀሱ መሆኑንም ጨምሮ ገልጿል እየፈፀሙ፡፡ በዚህም መሰረት  የጳጉሜን ስድስቱ ቀናት ስያሜ እና አስተባባሪዎች ይፋ የሆኑ ሲሆን ጳጉሜን 1 ብልፅግናን የወከለ ሲሆን በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስተባባሪነት፣ ጳጉሜን 2 ደግሞ የሰላም ቀን ሲሰኝ በሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፊሪያት ካሚል እንደሚመራ ነው የተገለፀው፡፡ ጳጉሜን 3 ሀገራዊ ኩራት የሚል ስያሜን ሲሰጠው በማስተባበር በኩል የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ሀላፊነቱን ወስደዋል፡፡ ጳጉሜን 4 ዲሞክራሲ የሚል ስያሜን በትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተሰጠ ሲሆን ዕለቱን በአስተባባሪነት የሚመሩት ይሆናል፡፡ ጳጉሜን 5 የፍትህ ቀን ሆኖ እንዲታሰብና  የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ እንደሚያስተባብሩት ተመልክቷል፡፡ የመጨረሻው እና የአዲስ አመት ዋዜማው ጳጉሜን 6 ደግሞ የሀገራዊ አንድነት ቀን ሆኖ ታስቦ እንዲውል ውሳኔ ተላልፏል፡፡ ህብረተሰቡም በእነዚህ ቀናት ሰፊ ተሳትፎ በማድረግ ወደ መጪው አዲስ አመት ተስፋን ሰንቆ ለመሻገር እንዲሰናዳ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ጥሪ አቅርቧል፡፡  
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31302/
[ { "cosine_sim_score": 0.4316760003566742, "passage": "ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የፍትህ ቀን “መደመር ለፍትህ” በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ “የህግ ተገዢ ነኝ!” በሚል መሪ ቃል ሲከበር የቆየው የፍትህ ወር ማጠናቀቂያ ዝግጅትም በዛሬው ዕለት ይካሄዳልም ተብሏል።ፍትህን ማረጋገጥ ለነገ ይደር የማይባል ስራ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በማህበራዊ ድረገፁ አስታውሷል፡፡ቀኑን ምክንያት በማድረግ ከ15 ሺህ በላይ ተሳታፊዎች የሚገኙበት ዝግጅት ከቀኑ ከ8፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከናወናል፡፡የዘንድሮ ጳጉሜን ቀናት በተለያዩ ዝግጅቶችና ርዕሰ ጉዳዮች እየተከበሩ መሆናቸው ይታወቃል፡፡", "passage_id": "2abc33d312a74544651804d0754ae755" }, { "cosine_sim_score": 0.4287765920162201, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመንግስት ዓላማ ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ንጋትን ማብሰር ፤ ግቡም ለሁሉም ሕዝብ ብሩህ ቀን እንዲመጣለት ማስቻል መሆኑን አስታወቁ።በፌስቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የብልጽግና መንገድ የማለዳውን ጀምበር ተከትሎ እየፈካ መጥቷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብርሃን ጸዳሎቹ ሙቀትና ፍካትን እያጎለበቱ ለብዙዎች ተስፋን መፈንጠቃቸውን ቀጥለዋል ብለዋል።እንዳንዱ ዜጋ በሀገሩ ደስታን፣ በሀገሩ ምቾትን፣ በሀገሩ ተስፋን እንዲጨብጥ የማድረግ ጉዞውም የማለዳዋን ፀሐይ ተከትሎ ሙቀትና ፍካቱ እየጨመረ ብሩህ የሆነው እኩለ ቀን ላይ ማድረስ ነው በማለትም ገልፀዋል።በዚያ በቂ ሙቀት፣ በቂ ብርሃን፣ በቂ ምቾት እንዳለ በማንሳትም ከጨለማ ይልቅ ብርሃን እንደሚያዋጣ የሚረዳው ህዝብ ለጥፋት መንገድ ተጓዦች ጀርባውን ሰጥቶ ሙሉ አቅምና ጉልበቱን ወደ ሁለንተናዊ ብልጽግና እንደሚያደርግም ነው የገለጹት።", "passage_id": "86918bd19afd324e76226fa9cf09e44a" }, { "cosine_sim_score": 0.4143000543117523, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ ዛሬ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በተከናወነ ስነ ስርዓት ተመረቀ።በአዲስ አበባ ሚሌኒየም አዳራሽ በተከናወነው የምረቃ ስነ ስርዓት ላይም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድን ጨምሮ የተለያዩ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ስለ መደመር መጽሃፍ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ መደመር ያለፈውን መልካም ወረት አጥብቆ መያዝን እንዲሁም የትናንትና ስህተቶችን ማረምን፤ ነገን የተሻለ ለማድረግ ማለምን በውስጡ ያየዘ ነው ሲሉም ተናግረዋል።መደመር ወደ ብልፅግና የምናደርገውን ጉዞ ያፋጥናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ ብልፅግናም መልካም ምኞትን ለልጆቻችን እንድናወርስ ያስችላል ብለዋል።መደመር ከሀገሪቱ ባህል፣ እሴት እና ማንነት መሆኑን በመግለጽ፤ በሀገርኛ መንገድ በሀገርኛ ቋንቋ ለእኛ እንዲመች ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑንም አስታውቀዋል።ኢትዮጵያውያን የሰው ፍልስፍና ከመተንተን እና ከመተርጎም ይልቅ የኛን ማሳደግ እና ለዓለም ማሳወቅ ይገባል ያሉ ሲሆን፥ መደመርን አንብበን ስንተችም ከማጥላላት ይልቅ ማባዛትን የሚይዝ ፍልስፍናን ይዞ መምጣት ይገባል ብለዋል።መደመር ሰው መሆን ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፤ መነሻውም መድረሻውም ሰው ነው፤ የሰው ልጅን አፈጣጠር በደንብ አጥንቶ የሚያውቅ ስለ መደመር በቀላሉ ሊረዳ ይችላል ብለዋል።ከዚህ ቀደም ከሶሻሊዝም ጀምሮ እስከ አብዮታዊ ዴሞክራሲ የነበሩ ፍልስፍናዎች የመደብ ክፍፍልን ጨምሮ በህዝብ እና በአርሶ አደሩ እንዲነገድ ያደረጉ ናቸው ያሉት ዶክተር አብይ፥ መደመር ግን ሁሉንም አቃፊ የሆነ ፍልስፍና መሆኑን አስረድተዋል።ከኖቤል ሽልማት ጋር በተያያዘም፥ ከሰሞኑ የተሸለሙት ሽልማቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ውጤት መሆኑን ገልፀው፥ የኢትዮጵያ ህዝብ በዓለም መድረክ ያገኘውን እውቅና ማስጠበቅ አለብን ብለዋል።በዚህ ሽልማት ምክንያት የኢትዮጵያ ስም በዓለም መድረክ ከፍ ብሏል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ አሁን በሰላም የተገኘውን ኖቤል በፊዚክስ፣ በኬሚስትሪ እና በሌሎች ዘፍሮች እንዴት እናምጣ የሚለው ላይ እንስራ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከፓርቲ ውህደት ጋር በተያያዘም፥ የኢህአዴግ ውህደት ጉዳይ ገና በውይይት ላይ እንዳለ እና ያለለቀ ጉዳይ መሆኑን አንስተዋል።በኢህአዴግ ውህደት ጉዳይ ጥናት የተደረገበት እና ለ1 ዓመት ከ6 ወር ገደማ ውይይት እየተደረገበት እንዳለም ገልፀዋል።ነገር ግን አንዳንዶች የኢህአዴግ ውህደት ሀገርን የመጨፍለቅ ስራ ነው የሚል የሚያሰራጩት መረጃ ተገቢ አይደለም፤ ኢህአዴግን ውህድ ፓርቲ ማድረግ ሀገርን መጨፍለቅ ከሆነ እስካሁን ኢትዮጵያ ተጨፍልቃለች ማለት ነው ብለዋል።በትግራይ ውስጥ የሚገኙ ብሄረሰቦች በህውሃት፤ በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙ ብሄረሰቦች በአዴፓ ስር እየተዳደሩ መሆኑን በምሳሌነት አንስተዋል።ደኢህዴን ከ56 በላይ ብሄረሰቦችን የሚወክል ፓርቲ ሆኖ ክልሉን እየመራ ባለበት ሁኔታ እንዴት ኢህአዴግ አንድ ፓርቲ ሆኖ ሀገርን መምራት ያቅተዋል ሲሉም ጠይቀዋል።ኢህአዴግ አንድ መሆን አቅቶት እንዴት አንድ ሀገር መገንባት እንችላለን ሲሉም ገልፀዋል።መደመር የሚለው ፍልስፍና ሀገርን ያጠፋል፤ እርስ በእርስ ያጫርሳል የሚል ሀሳብን በኢህአዴግ ውህደት ውስጥ ምን አመጣው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ መደመር አያዋጣም የሚል አካል ማባዛት የሚል ሀሳብ ይዞ መጥቶ ይሟገት እንጂ ሀገር ትጠፋለች ማለት ተገቢ አይደለም ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አክለውም ኢህአዴግ እንዴት ይዋሃዳል ምን ስያሜ ይኖረዋል የሚለው የእኔ ውሳኔ ሳይሆን የአባላቱ ነው ያሉ ሲሆን፥ በቅርቡ ግን የደረሰበትን ለህዝቡ ይፋ እናደርጋለን ሲሉም ተናግረዋል።በመጨረሻም በዚህ መርሃ ግብር ምክንያት በሚሌኒየም አዳራሽ የኤግዚቢሽን ፕሮግራም ለተቋረጠባቸው አካላት ይቅርታን የጠየቁ ሲሆን፥ የምረቃ ስነ ስርዓቱን ያዘጋጁ አካላትንም አመስግነዋል።በሙለታ መንገሻ", "passage_id": "0481c6487806bc8686da49cb0652da09" }, { "cosine_sim_score": 0.41174012422561646, "passage": "የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የአዲስ አበባ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ምዕመናንን በማሳተፍ ቦሌ ቡልቡላ አካባቢ በሚገኘው ስፍራ ላይ 7 ሺህ ችግኞችን ዛሬ ተክለዋል፡፡በችግኝ ተከላው መርሀ ግብር የተሳተፉ ምዕመናን እንደገለጹት ችግኝ ተከላው ወደ ትውልዶች የሚተላለፍ ተግባር ሆኖ ሊቀጥል ይገባል፡፡በሀገር አቀፍ ደረጃ 200 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ሐምሌ 22/ 2011 ዓ.ም በተጠራው ሀገራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንዲሳተፉም ለምዕመናኑ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በተያዘው የክረምት ወቅት 4 ቢሊየን ችግኞችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ሲሆን፣ አስካሁን 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኞች መተከላቸው ታውቋል፡፡ ", "passage_id": "4aa775f7c60781cd97566b6687010a4e" }, { "cosine_sim_score": 0.4035753011703491, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገበታ ለሃገር ለተካተተው የጎርጎራ ፕሮጀክት አንድ ቢሊየን ብር የሚያስገኝ “የንጉሥ እራት” የተሰኘ መርሃ ግብር በጎንደር ከተማ እንደሚዘጋጅ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ አስታወቁ።በጣና ሃይቅ ዳርቻ የምትገኘው ጥንታዊቷ የጎርጎራ ከተማ ‘በገበታ ለሃገር ፕሮጀክት’ ከሚለሙ ሶስት ስፍራዎች መካከል እንደ መሆኗ፥ በክልሉ የሚገኙ ባለሃብቶች የሚታደሙበት “የንጉስ እራት” የተሰኘ መርሃ ግብር በጎንደር ከተማ በማዘጋጀት አንድ ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እቅድ መያዙን ከንቲባው ተናግረዋል።መርሃ-ግብሩ መቼ እንደሚከናወንና የአንድ እራት ዋጋ ተመን ስንት እንደሚሆን በቅርቡ ይፋ እንደሚደረግም ገልጸዋል።ፕሮጀክቱ የቱሪዝም ልማትን በማሳደግ ለሥራ እድል ፈጠራና የኢንቨስትመንት ፍሰትን በመጨመር ፋይዳው የጎላ መሆኑንም ነው የተናገሩት።የአካባቢው ማህበረሰብ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ ጭምር ፕሮጀክቱን እንዲደግፍ የከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ከንቲባው ተናግረዋል።በ”ገበታ ለሃገር” ፕሮጀክት ከጎርጎራ በተጨማሪ በኦሮሚያ ክልል ወንጪና በደቡብ ክልል የኮይሻ ፕሮጀክቶች እንደሚለሙ የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "1d115f31e342dfe1a9fa094dc79ee4bd" }, { "cosine_sim_score": 0.4010838270187378, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ጠዋት የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ከአረጋውያን፣ ህጻናት እና አካል ጉዳተኞች ጋር በአንድነት ፓርክ አክብረዋል።በዚህ ወቅትም ቁሳዊ ሃብት ብቻውን ባለጸጋ አያደርግም፤ብልጽግና መስጠት እና መካፈልን የሚጨምር መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናግረዋል።መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ነው፣", "passage_id": "b50fbf4ca7ac5200961fb9d29c313634" }, { "cosine_sim_score": 0.397125780582428, "passage": "1-በአማራና ኦሮሞ ሕዝቦች ስም ተደራጅተው የሚንቀሳቀሱ ሰባት ፓርቲዎች በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ።ፓርቲዎቹም የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( አዴፓ) የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ኦዲፒ) የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ( ኦነግ)፣ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ( ኦፌኮ) ፣ የኦሮሚያ ብሄራዊ ፓርቲ (ኦብፓ) እና የአማራ ማህበራዊ ራዕይ ግንባር ናቸው።በኹለቱ ክልሎች እና ዩኒቨርሲቲዎች እየተፈጠሩ ያሉ ግጭቶች እንዲቆሙ የድርሻቸውን በመወጣት በአማራና በኦሮሞ ሕዝቦች አንድነት ላይ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል።(ፋና ብሮድካስቲንግ)\n .\n2-የዓለም የጤና ድርጅት “እጅግ በጣም ውድ” የሆነውን የኢንሱሊን ዋጋ ዝቅ ለማድረግ የሚያስችል መርሃ ግብር አስተዋውቋል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመድኃኒት አምራች ኩባንያዎች የተለያዩ የኢንሱሊን ዓይነቶችን እንዲያመርቱ ይፈልጋል። መድሀኒቱንም ራሱ ለመሞከር ፍላጎት እንዳለው ነው ድርጅቱ ያስታወቀው።ኢንሱሊን በፈረንጆቹ በ1923 ከተገኘ ወዲህ በአሜሪካ የመድሃኒቱ ዋጋ ከ1 ዶላር ወደ 300 ዶላር ማሻቀቡ ተገልጿል።(ኢቢሲ)\n .\n3-የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከአንድ ዓመት በፊት በባቡር ምህንድስና ሙያ በማስተርስ ደግሪ ያስመረቀወን የአንድ ተማሪ ድግሪ ሰረዘ።የማስተርስ ዲግሪዉ የተነጠቀው ተማሪም ለመመረቂያ ያቀረበው ፅሁፍ 76 በመቶው ከሌሎች የመመሪቂያ ፅሁፍ ጋር ተመሳስሎ መገኘቱን ተናግሯል። ዩኒቨርሲቲው የጥናታዊ ፅሁፎችን የአእምሮአዊ ንብረት ባለቤትነት የሚያረጋግጥበትን ቴክኖሎጂ ያስገጠመ ሲሆን በዚሁ ቴክኖሎጂም የተማሪዎችን ጥናታዊ ፅሁፍ ላይ ምርመራ ያደርጋል። 67 በመቶው ደግሞ ከአንድ የመመሪቂያ ፅሁፍ ጋር አንድ አይነት ሆኖ በመገኘቱ ማጭበርበሩን ሴኔቱ አረጋግጦ የማስተርስ ዲግሪዉ እንዲነጠቅ መወሰኑን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።(ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8)\n .\n4-የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች የአለባበስ ስርዐት መመርያ ህዳር 5/2012 ይፋ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን አስታወቁ።ይህ የአለባበስ ስርዐት የጤና ተቋማትን የአሰራር ሂደት ለመቀየር የተቀረፀው ያገባኛል የሪፎርም ስራ አንድ አካል ነው ያሉ ሲሆን በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥ የሆነ የጤና ባለሙያዎች የአለባበስ ስርዐት ማዘጋጀት በህመምተኛውና በጤና ባለሙያ መሀል ያለውን እምነትና ግልፅነት የሚያጠናክር እና የጤና ባለሙያውንና ተገልጋዩን ከኢንፌክሽን ለመከላከል የሚረዳ መሆኑም ተጠቁሟል።(ኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)\n .\n5-በተማሪዎች የዩኒቨርስቲ መግቢያ ወቅት ተማሪዎችን የትራንስፖርት እጥረት እና እንግልት እንዳይገጥማቸው አንስቶት የነበረውን የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች የኪሎ ሜትር ገደብ ወደ ነበረበት መመለሱን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታውቋል።(አዲሰ ማለዳ)\n .\n6-የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በሕገወጥ መሬት ወራሪዎች ምክንያት ዘመናዊ ቄራ መገንባት አለመቻሉን አስታወቀ።2012 ግንባታዉን ለማጠናቀቅ ዕቅድ የተያዘለትና ለ1ሺ 500 ሰዎች የስራ እድል ይፈጥራል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት ዘመናዊ የቄራ እስካሁን ግንታባው አልተጀመረም። ቄራው ይገነባበታል ተብሎ የተለየው መሬት ላይ ከ500 በላይ ሰዎች በሕገወጥ መንገድ በመስፈራቸው ምክንያትለግንባታው ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት በአነስተኛ ወለድ 70 ሚሊየን ዩሮ በብድር ግማሽ ሚሊዮኑ ደግሞ በእርዳታ ቢገኝም የመሬት ጉዳዩ መፍትሄ ባለማግኘቱ ገንዘቡን ማስለቀቅ እንዳልተቻለም የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ንብረቱ በቃ ተናግረዋል።(ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8)\n .\n7-አንድ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ተማሪ ህዳር 4/2012 ከምሽቱ 1 ሰዓት ገደማ ከዩኒቨርስቲው ውጪ ቀበሌ 09 ልዩ ስሙ ባሶ ትምህርት ቤት በሚባለው አከባቢ ጉዳት ደርሶበት ደብረ ብርሐን ሆስፒታል ገብቶ ሕክምና ቢደረግለትም ሕይወቱ ማለፉን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታዉቋል። (አዲስ ማለዳ)\n .\n8-በኢትዮጵያ በመንግስት እና በግል አጋርነት ጥምረት የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ተግባራዊ ሊደረግ ነው።ይህን እውን ማድረግ የሚያስችል ዝርዝር ጥናት እንዲደረግም በመንግስት እና በግሉ ዘርፍ የተቋቋመው የመንግስትና የግል አጋርነት ቦርድ ውሳኔ አሳልፏል።በቦርዱ ውሳኔ መሰረትም ለመጀመሪያ ጊዜ ከአዳማ – አዋሽ – ሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድን በጥምረቱ ለመገንባት የአዋጭነት ጥናት እንዲካሄድ ወስኗል።(ዋልታ)", "passage_id": "ce6583af7474b425f8fa47dc7d886313" }, { "cosine_sim_score": 0.3912734091281891, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎችን ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።“ጤናችን በእጃችን” በሚል በሮሃ እና ዳልበርግ ግሩፕ በተባሉ ድርጅቶች አነሳሽነት በመንግስት እና በግል ዘርፍ እንዲሁም በግብረሰናይ ድርጅቶች የጋራ ትብብር ለቀጣይ 6 ወራት የሚቆይ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል።የድጋፍ ፕሮጅክቱን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጂነር እንዳወቅ አብቴ እና የሮሃ አፍሪካ ዳይሬክተር ወለላ ሃይለስላሴ በጋራ አስጀምረዋል፡፡“ጤናችን በእጃችን” በሚለው ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከል ፕሮጀክት ተግባራዊ የሚደረገው በቅርቡ ይፋ በሆነው መንደርን መሰረት ያደረገ የብሎክ አደረጃጀት አማካኝነት መሆኑንም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕሬስ ሴክረተሪ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።በዚህም 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎችን ቀጥታ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ድጋፍ ይደረግላቸዋል ተብሏል።በተጨማሪም ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ በሆኑ ቦታዎች ላይ የባህሪ ለውጥ ለማምጣት ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እንደሚሰሩ ተገልጿል።ፕሮጀክቱ በመንግስት እና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የጋራ ቅንጅት በ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚተገበር መሆኑንም ታውቋል።የፕሮጀክቱ የሙከራ ጊዜ የሚያስፈልገውን 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በሮሃ ግሩፕ በኩል የተገኘ ሲሆን፥ ቀሪው 5 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ከለጋሽ ድርጅቶች የግሉ ዘርፍ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች እንደሚሰበሰብ ተገልጿል።የሚሰበሰበው ገንዘብም በአዲስ አበባ ከተማ ይበልጥ ተጋላጭ ናቸው ተብለው ለተለዩ አካባቢዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችሉ ቁሳቁሶች እንደሚከፋፈሉ ተገልጿል።በተጨማሪም ከስድስት የተለያዮ ተቋማት እና ግለሰቦች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚተመን የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ ተደርገጓል።በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጂነር እንዳወቅ አብቴ  በዚሁ ወቅት፥ የከተማ አስተዳደሩ ባለፉት ዙሮች ከመሰል በጎ ፈቃደኛ ተቋማት ግለሰቦች ያሰባሰበውን የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ኮቪድ 19 መከላከል ተግባርና በበሽታው ምክንያት ለችግር ተጋላጭ ለሆኑ ማሕበረሰብ ክፍሎች ሲያውለው ቆይቷል ብለዋል።ዛሬ የተደረገው ድጋፍም ለተመሳሳይ አላማ የሚውል መሆኑን በማንሳት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን እና ግለሰቦችን አመስግለዋል።በትዝታ ደሳለኝ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "7cf51d563607c9a0a6a02fc20c6d82a7" }, { "cosine_sim_score": 0.3874587416648865, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የተለያዩ ኃይማኖት አባቶች በተገኙበት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።\nየከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኃይማኖት አባቶች ጋር በመሆን መርሐግብሩን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ቅጥር ግቢ በይፋ አስጀምረዋል።\nየኃይማኖት አባቶቹ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በችግኝ ተከላው እንዲሳተፍና ተፈጥሮን እንዲጠብቅ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን፤ የተተከሉትን መንከባከብም መዘንጋት እንደሌለበት አሳስበዋል።\nኢንጂነር ታከለ ኡማ የሚተከሉት ችግኞች አካባቢን አረንጓዴ ከማድረግና ስነምህዳሩን ከማስተካከል አልፈው ምግብም መሆን የሚችሉ ናቸው ብለዋል።\nበዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ቢሊየን ችግኝ የሚተከል ሲሆን፤ በአዲስ አበባ ደረጃ ደግሞ 7 ሚሊየን ችግኝ የሚተከል ይሆናል።\nአዲስ ዘመን ግንቦት 29/2012", "passage_id": "cc95d280cc80ac67901b795be2c45e55" }, { "cosine_sim_score": 0.3839859962463379, "passage": "የመደመር እሳቤ አቅምን አሟጦ ብክነትን ቀንሶ በመጠቀም የጋራ ግቦች እውን የሚደረጉበት፣ የሀገር ህልውና የሚረጋገጥበት የንቃት መንገድ መሆኑን ዶክተር አብይ አህመድ ሰሞኑን ይፋ ባደረጉት መደመር መጽሐፍ ላይ ተብራርቷል። ዋነኛ ዓላማውም ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ድሎችን ጠብቆ ማስፋት፣ የተሠሩ ስህተቶችን ማረም እንዲሁም የመጪውን ትውልድ ጥቅምና ፍላጎት ማሳካት መሆኑም ተገልፀዋል። ‹‹መደመር›› ከችግር ትንተና አንፃር ሀገር በቀል መሆኑንና ከመፍትሔ ፍለጋ አንፃር ደግሞ ከአገር ውስጥም ከውጭም ተቀምሮ እንደተሰነደ ዶክተር አብይ በመጽሐፋቸው ይነግሩናል። ብያኔውን ሲያመለክቱም የማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎችን ጨምሮ ሁሉንም ግላዊና ማህበረሰባዊ የህይወት ዘይቤን የሚነካ እሳቤ ሲሆን፤ አላባዎቹ ኢትዮጵያ ልትሄድበትና ልትደርስበት የሚገቡ መንገዶችና መዳረሻዎች ናቸው ይላሉ። ባለፉት አራት ዓመታት የተቀጣጠለው ሀገራዊ ለውጥ ፍንትው አድርጎ ያሳየው ዘላቂና አፋጣኝ መፍትሔ የሚፈልጉ አገራዊ ተግዳሮቶች ለእሳቤው መዳበር ገፊ ምክንያቶች መሆናቸውንም ጸሐፊው ያስረዳሉ። በፌዴራል ጥናት ሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሠሩት የሕግ አማካሪና ጠበቃው አቶ ዝናቡ ይርጋ፤ ‹‹መደመር›› በባህሪው ርዕዮት አለመሆኑን፤ ከጽንሰ ሃሳቡ መረዳት የሚቻለው የካፒታሊስትነት ባህሪ ያለው፤ ነፃ ገበያን የሚያበረታታ፣ ለህዝባዊ ተሳትፎ ዕድል የሚሰጥ፣ ገበያ መር አስተሳሰብ ያለበት ነው ባይ ናቸው። አብዮታዊ ዴሞክራሲም ምሉዕ ርዕዮት እንዳልሆነና የማርክሲስት ሌኒኒስት ርዕዮት መሆኑን ያስታውሱና፤ እነማርክስ ካፒታሊዝምን ትተው ወደ ሶሻሊዝም ሥርዓት እንደመሻገሪያ ጀምረውት የነበረ የተሟላ ርዕዮት ያልነበረው ጽንሰ ሃሳብ መሆኑን ይጠቅሳሉ። ወደ ውህድ የሚሻገረው ፓርቲ አካታች የካፒታሊስት ርዕዮት እንደሚያቀነቅንና ህዝብና መንግሥት ተሳትፎ እንዲኖራቸው እንደሚያስችልም ይናገራሉ። በሕግና በፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን እንዲሁም በልማት ጥናት ሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሠሩት አቶ ዘሪሁን ጋሻውም፤ አብዮታዊ  ዴሞክራሲና መደመር አይነፃፀሩም ይላሉ። አብዮታዊ ዴሞክራሲ፤ ኢህአዴግ ከጊዜ በኋላ እመራበታለሁ ብሎ ያስቀመጠው ርዕዮተ ዓለም ሲሆን፤ በአመራሮች ደረጃም ቃሉን ከመጠቀም በዘለለ አስተሳሰቡን በበቂ ሁኔታ ግንዛቤ እንዳልተያዘበትም ይናገራሉ። መርሆዎቹ በተለያየ መንገድ መቀመጡን ይጠቁሙና፤ እንደ አገር የተደራጀ ሰነድ እንደሌለውና በዓለም አቀፍ ደረጃም ርዕዮተ ዓለሙ እንደማይታወቅ ይገልፃሉ። ከመደመር አተያይ ጋር አነፃፅሮ ለማስቀመጥ አይቻልም ባይ ናቸው። መደመር ዕሳቤ እንጂ ፍልስፍና ተደርጎ መታየት አይችልም የሚሉት አቶ ዘሪሁን፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ፅንሰ ሃሳብ ሲሆን፤ በዕራሳቸው መንገድ ለአገሪቱ አዋጪነቱን ካለፉበትና ካለው ነባራዊ ሁኔታ ተነስተው የፈጠሩት እንጂ በዓለም አቀፍ ደረጃ የማይታወቅ መሆኑን ይጠቁማሉ። በኃላፊነታቸው ደረጃ ያመጡት ሃሳብ ተቋማዊ አድርጎ ለማስቀጠል ማስፈፀሚያ ዕቅድ እንደሚያስፈልገው ያመለክታሉ። መደመር በርዕዮት ዓለም\nደረጃ ተግዳሮት አይኖረውም\nየሚሉት አቶ ዝናቡ\nደግሞ፤ የነፃ ገበያ\nሥርዓትን ይከተል የነበረው\nኢህአዴግም ምሉዕነት ባይኖረውም\nጀምሮት እንደነበረ ያመለክታሉ።\n ከ27 ዓመታት በላይ ጎራዎች ተለይተዋል የሚሉት አስተያየት ሰጪው፤ አክራሪ፣ ጠላትና ወዳጅ ኃይሎች የመደመር ትልቅ ተግዳሮት ናቸው። አስተሳሰባቸው ለዝቦ አብሮ መኖር፣ መረዳዳትና ኢትዮጵያዊነት ትርጉም እንዳለው በመገንዘብ ከጠባብነትና አግላይነት አስተሳሰብ የተሻለ መሆኑ እስኪታመን የመደመር ተግዳሮት ይሆናል። ህወሓት በውህድ አስተሳሰቡ ሃሳቡን አለማመኑ ሌላው ፈተና ይሆናል የሚሉት አቶ ዝናቡ፤ ቋንቋ መር የነበረው የክልል አወቃቀሩ ሌላው እንቅፋት ሊሆን እንደሚችልም ያመለክታሉ። ‹‹መደመር›› ጸሐፊው መሰባሰብንና ውህደትን ለመግለፅ የተጠቀሙበት ሃሳብ ነው የሚል እምነት እንዳላቸው ያመለክቱና፤ ከመበታተን ይልቅ፤ ኃይልን፣ እውቀትንና ጉልበትን አሰባስቦ መንቀሳቀስ የተሻለ ዕድል ለመፍጠር ያስችላል የሚል መሰረታዊ ፅንሰ ሃሳብ መያዙን አቶ ዘሪሁን ይጠቅሳሉ። አጠቃላይ ለውጡ የሚመራበት\nሰነድም ሆነ አቅጣጫ\nእንደሌለው ከተለያየ አቅጣጫ\nየሚነሳውን ትችት በተወሰነ\nመልኩ ሊመልስ ይችላል\nብለው ያመጡት ሃሳብ\nከሆነ ሃሳባቸውን በግልፅ\nማስቀመጥ አለበት ይሉና፤\nሃሳባቸውን በበቂ ሁኔታ\nአለመገለፁ ከተለያዩ አካላት\nትችት ሊገጥመው  እንደሚችልም ይናገራሉ። አቶ ዘሪሁን አንዳንዶች መደመርን የለውጡ ደጋፊ መሆን፤ አለመደመርን ደግሞ ተቃዋሚ በማድረግ በአረዳድ ያለው ክፍተትም ሌላው ሳንካ ሊሆን እንደሚችል በመግለፅም፤ በክልልም ደረጃ የህወሓት ኃይል ሃሳቡን ያለመቀበሉ አንድ ችግር ሊሆን እንደሚችል ይጠቅሳሉ። ሃሳቡ የተለየ መሆኑም ሌላው ፈተና እንደሚሆን ይናገራሉ። በጠቅላይ ሚኒስትሩና በአመራር ደረጃ ያሉ የተለያዩ አካላት የሚቀነቀነው ፍፁም የተለያየ ሊሆን ይችላል የሚል ሥጋትም አላቸው። አስተሳሰቡ በትክክል ከተተገበረ ዜጎችን አብሮ ያኖራል፣ እንዲደጋገፉ ዕድል ይፈጥራል፣ የእኛ የሚል አስተሳሰብ ያጎለብታል፣ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የውህድ ቤተሰቦች ውጤት መሆኑን እውቅና ይሰጣል ባይ ናቸው አቶ ዝናቡ። ተገልለው ለቆዩ አምስቱ ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ኢትዮጵያዊ እውቅና ይሰጣል፣ በመወለድ ሳይሆን በዕውቀት ለመምራት የሚያስችል አቋም የያዘ በመሆኑ ሌላው ስኬት ይሆናል ይላሉ። ‹‹ቁርሾዎችን በብሔራዊ እርቅ እፈታለሁ›› የሚለው ከልብ ወደ ተግባር ከተገባም ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ድርሻ ይኖረዋል። የሚያኮርፍ ኃይልን ቁጥርም ሊቀንስ እንደሚችልም ያመለክታሉ። ሐሳቡ የግለሰብ ነው ወይስ የአገር? የሚለው ጥያቄ ምላሽ አላገኘም የሚሉት አቶ ዘሪሁን፤ መጽሐፉ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ስም መውጣቱ የአገር ሃሳብ ሊያደርገው አይችልም ይላሉ። በቀደመው ተሞክሮ ሰነድ በግለሰቦቹ ስም እንደማይወጣ ያስታውሱና፤ ሃሳቡ የድርጅቱ እንደሆነና የመንግሥት ፖሊሲ አካል ተደርጎም እንደሚወሰድ ይገልፃሉ። ሐሳቡ ኢትዮጵያን ወደሚፈለገው ደረጃ ያሸጋግራታል? የሚለው ጥያቄ ያልተፈተነና የቀጣይ ጊዜ ፈተና ሊሆን ይችላል ብለው ሰግተዋል። ሃሳቡ እንደአገር የነበሩ እጥረቶች የሚሻሻሉበትን ሁኔታ መጠቆሙ መልካም መሆኑን ይጠቅሱና፤ አገሪቱን የሚጠቅም እንዲሆን ሁሉም አምኖበት ለተፈፃሚነቱ መረባረብ ይኖርበታል ባይ ናቸው። ዶክተር አብይ በመጽሐፋቸው መደምደሚያ፤ በመጽሑፉ የተካተቱ ሃሳቦችን ጨምሮ ቀለል ባለ መልኩ የመደመር መሰረታዊ ሃሳቦችና ሌሎች ሃሳቦችን ያካተተ መጽሐፍ በቅርቡ ለአንባቢ ይቀርባል።  አዲስ  ዘመን ጥቅምት 12/2012 ዘላለም ግዛው ", "passage_id": "973e6804b91f52e66bf851f274f0054b" }, { "cosine_sim_score": 0.36755287647247314, "passage": "የታላቁ ህዳሴ ግድብ አራተኛ ዓመት በአል በገቢ ማሰባሰቢያ፣ምሁራንን በሚያሳትፉ ሲፖዚየሞችና በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የህዳሴው ብሔራዊ ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ከታላቁ ህዳሴ ግደብ ኃይልን ወደ ብሔራዊ ቋት የሚያሰገባው የሃይል ማስተላለፊያ የመስመር ዝርጋታ 76 ከመቶ ተጠናቋል።የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አሰተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ከተማ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ከዚህ በፊት የተከበሩት ሶስት ባዕላት ህዝባዊ መነቃቃትና ብሔራዊ መግባባት ላይ ያተኮሩ ነበሩ።የዘንድሮው በዓል ለየት ባለ መልኩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶችን ያካተተ ሆኖ  የሃብት ማሰባሰብ ሰራዎች ላይ ትኩረት ያደርጋል።በበአሉ ወቅት ህብረተሰቡ አቅሙ በፈቀደው መንገድ በቦንድ ግዥና በሰማኒያ አንድ ዜሮ ዜሮ አጭር የጽሁፍ መልክት በመላክ አስተዋጽኦ የሚያደረግበት ”የቦንድ ሳምንት” ዝግጅትም ተካቷል።ባለሃብቶችንም ተሳታፊ የሚያደርግ የቦንድ ኮንፍረንስ ዝግጅት እንደሚኖረ የገለጹት ዳይሬክተሩ ዝግጅቱ በባለሃብቶች ተሳትፎ ዙሪያ የሚታዩ ከፍተቶችን ለመሙላት ያግዛል ብለዋል።በዚሁ ዝግጅት ላይ በመላ ሃገሪቱ ያሉ ባለሃብቶችን የማነቃቃት ሰራ የሚሰራ ሲሆን ሶስት ሺህ የሚደርሱ ባለሃብቶችን ለማሳተፍ መታቀዱን ገልፀዋል፡፡በዝግጅቱ ላይ ቦንድ ለመግዛት ቃል ገብተው ግዥ የፈጸሙ ባለሃብቶችን እውቅና የምስጋና ስነስርዓት የሚኖር ሲሆን እስካሁን በቃላቸው መሰረት ግዥ ያልፈፀሙ ባለሃብቶችን የሚያነቃቁ ፕሮግራሞች ይኖራሉ ።ሪቱ በውሃና በፖለቲካል ሳይንስ ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ምሁራኖች የሚሳተፉበት ሲምፖዚየም እንደሚካሔድም ጠቁመዋል፡፡በዝግጅቱ ላይ ለዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ክፍት እንደሚሆነ የጠቀሱት ዳይሬክተሩ ይህም ኢትዮጵያ በግድቡ ዙሪያ ተቀባይነቱዋን እንድታሰፋ የሚያግዝ ይሆናል።የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አቶ አለማየሁ ተገኑ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ከህዳሴው ግድብ ወደ ብሔራዊ ቋት የሚያሰገባው ባለ አምስት መቶ ኪሎ ቮልት የመስመር ዝርጋታ አፈፃፀም 76 በመቶ በመድረሱ በተያዘለት ጊዜ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡በተጨማሪም ውሃው በሚተኛበት የ246 ኪሎሜትር ቦታ ላይ ደለል እንዳይፈጠርና ”ሜይቴን” የተባለው በካይ ጋዝ እንዳይመነጭ የቁጥቋጦና የደን ምንጣሮ እየተከናወነ ይገኛል።ለዚሁ ስራም እስካሁን ከሃምሳ ሺህ ሄክታር በላይ መሬት መመንጠሩንም ገልጸዋል።በተፋሰሱ አካባቢዎች ግድቡን ከደለልና ከአካባቢ መራቆት ለመከላከል  በተካሔዱ ስራዎች 33 ሚሊዮን አርሶ አደሮችን በማሳተፍ  አስራ ሰባት ቢሊዮን ችግኞች ተተክለዋል።በአሁኑ ወቅት የግድቡ ግንባታ  አርባ ሶሰት በመቶ የተጠናቀቀ ሲሆን የቁፋሮ ስራዎች ተጠናቀው የኮንክሪት ሙሌት ሰራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ቀን መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "00bbf2ffb2b6dc220d7c27ba21ed1189" }, { "cosine_sim_score": 0.36702191829681396, "passage": "የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ‘የመደመር ጉዞ ወደ አሜሪካ’ የተሳካ እንዲሆን ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 21 ቀን 2010 ዓም ጀምሮ ለሶሰት ቀናት በአሜሪካ በሚያደርጉት ጉብኝት በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሎስ አንጀለስ እና ሚኒሶታ በመገኘት ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ጋር ይወያያሉ፡፡ጉብኝቱን ለማስተባበር በሶስቱ ከተሞች የተቋቋሙት አካላትም ዝግጅታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት በላከው መግለጫ ጠቅሷል።የውይይት መርሃ-ግብሩ የተዘጋጀው ሰሜን አሜሪካ ቢሆንም በመላው ዓለም የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት የዝግጅቱ አካል ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የውይይት መርሃ-ግብሩን በአገር ውስጥና በውጭ መገናኛ ብዙሃን በቀጥታ ለህዝብ ተደራሽ  ለማድረግም ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነም መግለጫው አመልክቷል።(ምንጭ: የውጭ ጉዳይ  ቃል አቀባይ  ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "1f5fac49fdf8eed020dc725021d9d283" }, { "cosine_sim_score": 0.3668953776359558, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተካሄደ ።በሚሊኒዬም አዳራሽ በተካሄደው የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች፣ ባለሀብቶች እና የህብረተሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።በመርሃ ግብሩ ላይም ከዚህ ቀደም ለብልፅግና ፓርቲ በተለያየ መልኩ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና ቀርቦላቸዋል።በተጨማሪም በመድረኩ ላይ ለፓርቲው ከ300 ሺህ ብር አንስቶ የተለያየ መጠን ያለው ገቢም ተሰብስቧል።በመድረኩ ላይ ፓርቲውን በመወከል ምስጋና ያቀረቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአርሶ አደሮች እስከ ከፍተኛ ባለሀብቶች ድረስ ለፓርቲው የገንዘብ ድጋፍ ማድጋቸውን በማንሳት አመስግነዋል።“ብልፅግና ከእናንተ የወሰደውን ሀብት ካለምንም መባከን ከመንግስት መጠቅም የሚገባውን እና ሲጠቀም የነበረውን አካሄድ አስተካክሎ ፓርቲና መንግስትን በለየ መልኩ ሀብቱን ትክክለኛ ቦታ ላይ በማዋል ዛሬ የሰጣችሁት በመደመር ብቻ ሳይሆን በመባዛት በሚቀጥለው ምርጫ አራት እጥፍ መስጠት እንድትችሉ የሚያበቃ ስራ የሚሰራ ይሆናል” ብለዋል።“ካለስስት አጋር የሆናችሁን መርከቧመድረስ ከሚገባት ቦታ አድረሰን እናኮራችኋለን ብለዋል” በመልዕክታቸው።“መነሻችን ልማት መድረሻችን ብልጽግና ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የማንፈልገውን ድህነት በስራ እናጠፋለንም ብለዋል።ብልፅግና ፓርቲ ባለሀብቶች ደጋፊ ብቻ ሳይሆን አባላት፣ አመራር እና መሪዎች ሊሆኑ ይገባል የሚል አቋም  መያዙንም አስታውቀዋል።የፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል፥ በተለያየ መልኩ ለብልፅግና ፓርቲ ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና እና እውቅናን ሰጥተዋል።ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል አክለውም፥ እስካሁን በተሰራው የገቢ ማሰባሰብ ስራም 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ማሰባሰብ መቻሉንም በመድረኩ ላይ ይፋ አድርገዋል።", "passage_id": "915384fd6e67c222b8b1cf8f0a1d4315" }, { "cosine_sim_score": 0.36607176065444946, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሸራተን ሆቴል አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የሸገር የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡በጉብኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡በቻይና መንግስት ድጋፍ የሚከናወነው እና የሸገር ማስዋብ ፕሮጀክት አካል የሆነው ይህ የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ መስከረም 20 ቀን 2012 ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት መጀመሩ የሚታወስ ነው፡፡በፕሮጀክቱ ከእንጦጦ ተራራ እስከ ባምቢስ ድልድይ ያለው 12 ኪሎ ሜትር ወንዝ እና የወንዝ ዳርቻዎች የሚለማ መሆኑ ታውቋል።እንዲሁም ከሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት ያለው 42 ስኩዌር ኪሎ ሜትር መሬት በፕሮጀክቱ ይለማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም በእንጦጦ ተራራ እስከ 100 ሺህ ሰው የሚያስተናግድ የመሮጫ እና የእግር ጉዞ መከወኛ ስፍራ እንደሚገነባም ነው የተነገረው፡፡በፕሮጀክቱ አምስት ግዙፍ ማዕከላት የሚገነቡ ሲሆን በዚህም መሰረት የስብሰባ፣ የጥበብ ማቅረቢያ ስፍራ፣ የህፃናት መዝናኛ ማዕከል እና የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ማዕከላት እንደሚካተቱበት ተጠቁሟል፡፡ከተጀመረ ሶስት ወራትን ያስቆጠረው ፕሮጀክቱ 45 በመቶ መጠናቀቁ የተገለፀ ሲሆን በግንቦት ወር እንደሚጠናቀቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በጉብኝቱ ወቅት ገልጸዋል፡፡በ29 ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወነው የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻዎች ልማት ፕሮጀክት በሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።የአዲስ አበባ ወንዞች ዳርቻዎች ልማት ፕሮጀክት አዲስ አበባ ከተማን ለሁለት ከፍለው የሚፈሱ ወንዞች ላይ ያተኮረ ሆኖ ከሰሜን አዲስ አበባ እንጦጦ ተራራ እስከ አቃቂ ወንዝ ያለውን 56 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ነው።በፕሮጀክቱ በሶስት ዓመታት ውስጥ 4 ሺህ ሄክታር መሬት እንደሚለማ የሚጠበቅ ሲሆን፥ ድልድዮች፣ ሰው ሰራሽ ሐይቆች፣ አረንጓዴ ቦታዎች፣ የመዝናኛ ማዕከላት፣ የውኃ ትራንስፖርት እና የንግድ ማዕከላትን ያካተተ ግንባታ እንደሚካሄድም ታውቋል።ፕሮጀክቱ የአዲስ አበባ ከተማን የአረንጓዴ ሽፋን ከ0 ነጥብ 3 ወደ 7 በመቶ ከፍ የሚያደርግ መሆኑም ተነግሯል።በአላዛር ታደለ", "passage_id": "6624e814f69b523d273805c3837c1d2d" }, { "cosine_sim_score": 0.36447179317474365, "passage": "አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ዕቅድን ለማሳካት ተጨማሪ 20 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ እየሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡መንግስት የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እቅዱን ለማሳካት ከአጋር ሀገራት የ10 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ያገኘ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገልፀዋል፡፡እቅዱን ለማሳካት ተጨማሪ 20 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ሚኒስቴሩ እየሰራ መሆኑን በመግለፅ ይህም በቅርቡ እንደሚጀመር ገልፀዋል፡፡ግብር ከፋዮችም ይህንን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በታመኝነትና በወቅቱ የሚጠበቅባቸውን ግብር በመክፈል ግዴታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል፡፡ቀሪውን የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ፕግሮራም ለማሰካት ተጨማሪ ገቢ ለመሰብሰብ የተዘጋጀውን እቅድ በቁርጠኝነት ማከናወን እንችላለን ብለዋል።", "passage_id": "a47f128f0886fa65830b6eb6b446115c" }, { "cosine_sim_score": 0.36235716938972473, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በፋና ኤፍ ኤም 98 ነጥብ 1 ላይ የመደመር መጽሐፍ በድምፅ እንደሚተረክ ገለፀ።በጣቢያው ዛሬ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በየዕለቱ መደመር መፅሃፍ የሚተረክ ሲሆን፥ አድማጮች ይህን የመፅሃፍ ትረካ እንዲያደምጡ ጋብዟል።በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተፃፈው “መደመር” መፅሃፍ ባለፈው ጥቅምት ወር ነበር የተመረቀው።", "passage_id": "bf0679a1bb1cafcf83f0c79fc967d925" } ]
c25681405f265453af06484b8d0ce4dd
1a89439c204a9510e7cab71e2ad13c08
ጠ/ሚ ዐቢይ በሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ሸንጎና የነፃነትና ለውጥ ኃይሎች መካከል በተደረገው የመጨረሻ የስምምነት ፊርማ ላይ ተገኙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ነሐሴ 11 ቀን 2011 ወደ ሱዳን ካርቱም በመጓዝ በወታደራዊ የሽግግር ሸንጎና በነፃነትና ለውጥ ኃይሎች መካከል የተደረገውን የመጨረሻውን የስምምነት ፊርማ ተከታተሉ::ይህ የመጨረሻው ስምምነት ወታደራዊ ያልሆነ መንግስት ለመመስረት መንገድ ከፋች ነው ተብሏል::ከስምምነት ፊርማው ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከነፃነትና ለውጥ ኃይሎች አባላት ጋር ተወያይተዋል:: አባላቱ  ለዚህ ስምምነት መፈረም የተጫወተችውን ሚና በማድነቅ እነዚህ ሕገ መንግስታዊና ፖለቲካዊ ስምምነቶች ለዘላቂ ዴሞክራሲያዊና ልማት መሰረት ይጥላል ብለዋል::ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በበኩላቸው፣ ይቅርታንና አንድነትን በመንከባከብ እንዲተጉ በማበረታታት ስኬታማ ውይይት መልካም መነሻ እንጂ ብዙ ስራ የሚጠይቀው መንገድ ከዚህ ቀጣዩ ነው ብለዋል::ሴቶች በፖለቲካ አመራር ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ ለዚህም አካታች እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተያያዘም የኢትዮጵያን ልምድ በማንሳት የነፃነትና የለውጥ ኃይሉ ይህንን 50-50 የፆታ አካታች ካቢኔ እንዲተገብሩ አስታውሰዋል::በሱዳን ስምምነት ፊርማው ስነስርዓት በማስከተል ባደረጉት ንግግር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሀገሪቱ በሚደረገው የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት ወቅት የሱዳን ህዝቦች የሰላማቸውና የክብራቸው ተንከባካቢዎች እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል::በሱዳን ጉዞአቸው ማብቂያም ከመቶ በላይ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ወደሌላ ሀገር ለመሻገር ሱዳን የቀሩ ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ይዘው ተመልሰዋል:: ከነዚህም ውስጥ በተለያየ ጥፋት እስር ቤት የነበሩም ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡ መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31293/
[ { "cosine_sim_score": 0.4777563810348511, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፊዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር አደረሱ።አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔት በተመለከተ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌትናልት ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን እና ለሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ አድርሰዋል::በዚሁ ወቅት ባደረጉት ውይይት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌትናልት ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን እና ለሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ለኢትዮጵያ ሰላምና አንድነት ያላቸውን ሙሉ ድጋፍ አረጋግጠዋል።ችግሩ ባጠረ ጊዜ እልባት ሊያገኝ እንደሚችል እምነታቸው መሆኑንም መግለፃቸውንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "8b8e6eb7e2ef3a173596468055010d9b" }, { "cosine_sim_score": 0.44537168741226196, "passage": "ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ሱዳን በተካሄደዉ የዕርቅ ምክክር መድረክ ላይ ከጥቂት ወራት በፊት የሲቪል መንግስት ለመመስረት የተፈረመዉን ስምምነት አንስትዉ ዛሬ በሱዳን የሽግግር መንግሥት እና የሱዳን ታጣቂዎች ቡድን መካከል የተጀመረዉ የሰላም ድርድር በሁለቱም ወገኖች ሰላም ለማምጣትና ዕርቅ ለማዉረድ ያላቸዉን ፍላጎት ማሳያ ነዉ ብለዋል::ሁለቱም ወገኖች ስምምነት ላይ ደርሰዉ ያላቸዉን አቅም አካታች የሆነችና የበለጸገች ሱዳን ለመገንባት እንዲያተኩሩ ጥሪ አቅርበዋል::ጠቅላይ ሚንስትሩ በደቡብ ሱዳን የነበራቸዉን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት መሪዎች ምክክር መድረክ አገባደዉ አዲስ አበባ መመለሳቸውን ከጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "eb2f7e0a6f164f2ff17d57abf10efd68" }, { "cosine_sim_score": 0.44021570682525635, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የብሔራዊ ድንበር ኮሚሽን በዛሬው ዕለት ተቀማጭነታቸው በሱዳን ለሆኑ ዲፕሎማቲክ ሚሽኖች፣ ቆንስላዎች እና የዓለምአቀፍ ድርጅቶች ተወካዮች ገለፃ አድርጓል።መድረኩ ላይ የተገኙት በሱዳን የኢ.ፌ.ድ.ሪ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ያለው የድንበር ጉዳይ ባሉ የሁለትዮሽ ስምምነቶች እና የጋራ የድንበር መድረኮች አማካኝነት በሰላማዊ መንገድ መፈታት እንዳለባቸው አሳስበዋል።በዚህ ረገድ ከዳግልሽ ተራራ በስተሰሜን ከሰፈራ እና ከእርሻ መሬት ጋር በተያያዘ የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት ሁለቱን ሀገራት የሚያስማማ የመፍትሔ ሃሳብ እንዲመጣ የሚደነግገው እና በሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በፈረንጆቹ ሐምሌ ወር 1972 የተደረገው የማስታወሻ ልውውጥ ከፍ ያለ ፋይዳ ያለው እንደሆነ በአጽንኦት አስረድተዋል።አያይዘውም በ1972ቱ የማስታወሻ ልውውጥ በተቀመጠው መሰረት የጉዊን መስመርን ዳግም ማካለል ከመጀመሩ በፊት ከዳግልሽ ተራራ በስተሰሜን ከእርሻ መሬት እና ሰፈራ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታት የጋራ ልዩ ኮሚቴው ሁለቱን ሀገራት የሚያስማማ የመፍትሔ ሃሳብ ያካተተ ሪፖርት ለጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ማቅረብ እንደሚኖርበት ገልጸዋል።ምንም እንኳ የጋራ ልዩ ኮሚቴው ሁለቱን ሀገሮች የሚያስማማ የመፍትሔ ሃሳብ ለማቅረብ ስምንት ዙር ስብሰባዎችን ቢያካሂድም ኃላፊነቱን ገና እንዳላጠናቀቀ ጠቁመዋል።በተጨማሪም አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ የኢትዮጵያ-ሱዳን ድንበር የጋራ ልዩ ኮሚቴ ስራ ባልተጠናቀቀበት ሁኔታ እና የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በጥቅምት ወር መጨረሻ ህግ ለማስከበር ወደ ትግራይ ክልል ያደረገውን ስምሪት እንደ መልካም አጋጣሚ መጠቀሙን አንስተዋል።በዚህ መሰረት የሱዳን ሰራዊት ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ዘልቆ በመግባት ንብረት ከመዝረፉ፣ ወታደራዊ እና የእርሻ ካምፖችን ከማቃጠሉ ባሻገር በኢትዮጵያውያን ላይ እስራት፣ ጥቃት እና ግድያ መፈጸሙ እንዲሁም በሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ማፈናቀሉን ጠቅሰዋል።ይኸውም የ1972 የማስታወሻ ልውውጥን በግልጽ የጣሰ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።አምባሳደሩ አክለውም በሁለቱ እህትማማች ሀገራት ጸንቶ ከቆየው አጋርነት እና ትብብር መንፈስ በተቃረነ መልኩ አጋጣሚውን በመጠቀም የኢትዮጵያ ብሔራዊ መከላከያ ሰራዊት ለቋቸው የወጣ ካምፖችን መቆጣጠሩን ገልጸዋል።አምባሳደሩ በተጨማሪም ሱዳን በችግር ውስጥ በነበረችበት ጊዜ ሁሉ ኢትዮጵያ ከሱዳን ህዝብ ጎን መቆሟን አውስተው፣ ኢትዮጵያ በውስጥ ጉዳይዋ በተጠመደችበት ወቅት ከሱዳን ሰራዊት የደረሰባት ጥቃት የሚገባት እንዳልነበረ መግለፃቸውን ከኤምባሲው ያገኘኘው መረጃ ያመለክታልአምባሳደሩ በገለጻቸው አክለውም የማስተካከያ እርምጃ በፍጥነት ካልተወሰደ፣ ታይቶ የማይታወቀው የሱዳን ሰራዊት ተግባር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ብሎም የጋራ ድንበሩን ዳግም የማካለሉን ስራ የሚያወሳስብ እና ለሁለቱ ሀገራት ህዝቦች እንዲሁም ለቀጠናው ከፍ ያለ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚኖረው መሆኑን አንስተዋል።አምባሳደሩ የኢትዮጵያ እና ሱዳን የድንበር ልዩነቱን ሁለቱ ሀገራት በገቧቸው ስምምነቶች እና ባሉ የጋራ የድንበር መድረኮች መሰረት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ኢትዮጵያ ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል።አምባሳደሩ አክለውም ለችግሩ ዘላቂ እልባት ለመስጠት፡ አንደኛ፣ የሱዳን ሰራዊት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፈጸመውን ወረራ በመቀልበስ በ1972ቱ የማስታወሻ ልውውጥ በተቀመጠው መሰረት ወደ ቅድመ-ህዳር 2020 እንዲመለስ፣ሁለተኛ፣ ወደ ድንበር ዳግም ማካለል ከመገባቱ በፊት የጋራ ልዩ ኮሚቴው በ1972 የማስታወሻ ልውውጥ መሰረት ከዳግሊሽ ተራራ በስተሰሜን ከሰፈራ እና እርሻ መሬት ጋር በተያያዘ የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት ሁለቱን ሀገራት የሚያስማማ የመፍትሔ ሃሳብ የማቅረብ ስራውን እንዲያጠናቅቅ፣ሶስተኛ፣ የጋራ ድንበሩን ዳግም ለማካለል ሁለቱ ሀገራት ያቋቋሟቸው የጋራ የድንበር ኮሚሽን፣ የጋራ የቴክኒክ የድንበር ኮሚቴ፣ እና የጋራ ልዩ ኮሚቴ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ እና ስራቸውን እንዲያጠናቅቁ ማድረግ ተገቢ እንደሆነ አጽንኦት ሰጥተዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! ", "passage_id": "9660e485a92d6ef7070029e28872b1cf" }, { "cosine_sim_score": 0.43246468901634216, "passage": "የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር አቶ ገዱ እንዳርጋቸው ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸውም በሱዳን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ እና በቀጣናው የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ሃሳብ ተለዋውጠዋል።አቶ ገዱ በቅርቡ በሱዳን የፖለቲካ ሃይሎች መካከል ተፈጥሮ በነበረው አለመግባባት ለማርገብና በአገሪቱ የፖለቲካ ኃይሎች የሰላም ድርድር እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ወደ ካርቱም በማቅናት እንዲሁም በእርሳቸው በኩል በተሰየሙት አምባሳደር ሞሃመድ ድሪር በኩል ስለተደረገው ጥረትና ስለተገኘው ገንቢ ውጤትም ለሊቀ-መንበሩ ገለጻ አድርገውላቸዋል።በተጨማሪም በደቡብ ሱዳን የሰላም ሂደት የመከረውን 68ኛውን የኢጋድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች ስብሰባ ዙሪያ የተወያዩ ሲሆን፣ ምክር ቤቱ ለሱዳን ሰላም መመለስ የኢትዮጵያን ጥረት መደገፉን አብራርተውላቸዋል።የአፍሪካ ህብረት በሱዳን ሰላምን ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተል ልዩ መልዕክተኛ መሰየሙ ይታወሳል። መረጃው የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ነው፡፡", "passage_id": "d98c5b4e22bd2e6b615203f1fe60ce17" }, { "cosine_sim_score": 0.42664775252342224, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለሥራ ጉብኝት በዛሬው እለት ወደ ሱዳን ካርቱም አቅንተዋል።ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽና በሌሎች ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።ጠ/ሚ ዐቢይ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለተፋሰሱ ሀገራትም አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ እና የሱዳን ህዝብም በህዳሴ ግድብ ተጠቃሚ ይሆናል ብለዋል።የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ በበኩላቸው በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረጉ ድርድሮች በቴክኒካል ውይይቶች እንደሚፈቱ እምነታቸውን ገልጸዋል።ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የመልማት ፍላጎቷን ሱዳን እንደምታከብር እና እንደምትደግፍ አብደላ ሀምዶክ ገልጸዋል።በተጨማሪም፣ ሁለቱ ሀገራት በሚያዋስናቸው ድንበሮች ላይ የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በውይይት ለመፍታት መግባባት ላይ ተደርሷል።መሪዎቹ በተለያዩ ቀጠናዊ ጉዳዮች እና የሁሉቱን ሀገራት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።", "passage_id": "626631a6bad4bbe9ce9cb8772bcfaf2e" }, { "cosine_sim_score": 0.42441803216934204, "passage": "የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጀነራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ለሁለት ቀናት ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል።የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እና ሌሎችም ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።የሱዳኑ የሽግግር መሪ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጋር ሆነው የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል ፥ ሊሎችንም የልማት ፕሮጄክቶች እንደሚጎበኙ ተገልጿል።ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን በኢትዮጲያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጋር የሁለቱን ሃገሮቻቸውን ግንኙነት በማጠናከር ላይ ያተኮሩ ውይይቶች እንደሚያደርጉ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ አመልክቷል ።", "passage_id": "973dd374e98121a7e3dc13e65305ebfc" }, { "cosine_sim_score": 0.4228180944919586, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አቶ ይበልጣል አዕምሮ ለሱዳን የመከላከያ ሚኒስትር ሌፍተናንት ጄኔራል ያሲን ኢብራሂም ያሲን አብደልሃዲ ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አድርገዋል፡፡አምባሳደሩ በገለጻቸው የሁለቱን ሀገራት የጋራ ድንበር ሰላምና ፀጥታ ለማረጋገጥ እንዲሁም በስደተኞች አያያዝ ዙሪያ በሱዳን መንግስት እየተደረገ ላለው ድጋፍ አመስግነዋል፡፡በመቀጠልም የትህነግ የጥፋት ቡድን ለ27 ዓመታት ስለፈፀመው ዝርፊያና ወንጀል በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ስለፈፀመው አስነዋሪ ጥቃት እና ተያያዥ ጉዳዮችን አብራርተውላቸዋል፡፡አምባሳደሩ በማያያዝም የህወኃት ቡድንን ወደ ፍትህ ለማምጣት መንግስት ስለወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ እና ሂደቱ ስለደረሰበት ደረጃ በዝርዝር ማንሳታቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገልጿል፡፡ሚኒሰትሩ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሱዳን የሰላም ሂደት ያበረከቱትን አስተዋፅዖ አስታውሰው ምስጋና አቅርበዋል፡፡የመከላከያ ሚኒስትር እንደ ጎረቤት ሀገር የኢትዮጵያን ሁኔታ በቅርበት እንደሚከታተሉ ጠቅሰው የኢትዮጵያ የሰላም ሁኔታ እንደሚያሳስባቸውና እንደ ኤርፖርት ያሉ የመሰረተ ልማት አውታሮችን ማፈራረስና ንፁሃን ዜጎችን መግደል ተቀባይነት የሌለው ተግባር መሆኑን ነው ያነሱት፡፡በመጨረሻም ህግ የማስከበሩ ሂደት ከደረሰበት ደረጃ አንፃር ችግሩ ባጠረ ጊዜ እልባት ያገኛል የሚል ተስፋ እንዳላቸው እንዲሁም የጋራ ድንበሩን ፀጥታና ደህንነት ለማስከበር ከኢትዮጵያ ጋር ይበልጥ ተቀራርበው የሚሰሩ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡", "passage_id": "8085203beff41c82a09b36a085474e58" }, { "cosine_sim_score": 0.42116016149520874, "passage": "ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ እየገነባችው ያለው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ “የሱዳንን ብሔራዊ ጥቅም” የሚያስጠብቅ በመሆኑ ሱዳን ድጋፍ እሰጣለሁ ማለቷን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አሰታውቋል፡፡\nየኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ምክትል የኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር በካርቱም በተወያዩበት ወቅት ነው ሱዳን ይህንን አቋም ማንጸባረቋን ኤምባሲው የገለጸው፡፡\nበጄነራል ብርሃኑ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሰሞኑ በጠቅላይ ሚኒስተር ሃምዶክ ላይ የተቃጣውን የግድያ ሙከራ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተላከ መልዕክትን ማድረሳቸውም ታውቋል።\nየልዑክ ቡድኑ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክ በተጨማሪም ከሱዳኑ መከላከያ ሚኒስትር ጄነራል ጀማለዲን ኦማር እና ከሱዳን ኤታማዦር ሹም ጄነራል ኡስማን መሃመድ ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡\n ጄነራል ብርሀኑ በቅርቡ በሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ የተቃጣው የግድያ ሙከራ ያወገዙ ሲሆን ኢትዮጵያ እንዲህ ባለው አስቸጋሪ ሁኔታ ከሱዳን ጎን እንደምትቆም አረጋግጠዋል፡፡\nበቅርቡ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ በአሜሪካ ሲያካሂዱት የነበረውን ድርድር ያለስምምነት ማጠናቀቃቸው የሚታወስ ነው፡፡ ድርድሩ ያለስምምነት የተጠናቀቀው ሶስቱ ሀገራት ይፈርሙታል የተባለውን የመጨረሻውን የስምምነት ሰነድ፣ ኢትዮጵያ አልፍርምም፤ ተጨማሪ ጊዜ ወስጄ በጉዳዩ ላይ ብሄራዊ ውይይት ማድረግ እፈልጋለሁ በማለት ወደ አሜሪካ ባለማቅናቷ ነው፡፡\nኢትዮጵያ፣ በግብፅ ጥያቄ መሰረት በግድቡ ድርድር ላይ ታዛቢ የሆነችው አሜሪካ ሚናዋ ከታዛቢነት ወደ አደራዳሪነት፣ ከአደራዳሪነት ወደ ሰነድ አርቃቂነት በመቀየሩ የድርድሩ መንፈስ ተገቢ አይደለም ብላ ተቃውሞዋን አሰምታለች፡፡\nግብጽ በአንፃሩ ስምምነቱን የፈረመች ሲሆን ኢትዮጵያ ባለመፈረሟ ትችት ሰንዝራለች፡፡ግብጽ ከትችት ባለፈም ኢትዮጵያን የሚኮንን የስምምነት ሰነድ በማዘጋጀት በአረብ ሊቅ እንዲያጸድቅ አድርጋለች፡፡\n ሱዳን በበኩሏ የአረብ ሊግን አቋም በጽኑ መቃወሟ ይታወሳል፡፡\n", "passage_id": "f54d05d8f06e74ff1e79c156713a50df" }, { "cosine_sim_score": 0.4211016297340393, "passage": "ዛሬ ጠዋት በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም የግድያ ሙከራ የተደረገባቸው የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በስልክ መወያየታቸው ተሰምቷል፡፡ የግድያ ሙከራው የተደረገው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስራ ቦታ ታጅበው በሚሄዱበት መንገድ ላይ መሆኑን ነው ባለቤታቸው ሙና አብደላ በትዊተር ገፃቸው ይፋ ያደረጉት፡፡\nከግድያ ሙከራው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ በሙሉ ጤንነት ላይ መሆናቸውን በይፋዊ የፌስቡክ ገጻቸው ያስታወቁ ሲሆን ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋርም በስልክ ተነጋግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ የተፈጸመባቸውን የግድያ ሙከራ “የሽብር ድርጊት” ሲሉ ገልጸውታል፡፡\nከግድያ ሙከራው በኋላ ሁለቱ ጠቅላይ ሚኒስትሮች በስልክ መነጋገራቸውን የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ዳይሬክትር አሊ ባክሂት ለአል ዐይን ገልጸዋል፡፡ የአብደላ ሀምዶክን ጤንነት ለማወቅ ስልክ የደወሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድም ድርጊቱ ሱዳን የጀመረችውን የለውጥ ሂደት ማስቆም አይችልም ብለዋል፡፡\n“በጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ላይ ዛሬ የተቃጣውን የግድያ ሙከራ አወግዛለሁ። የሱዳን ሕዝብ ሰላሙን ለማስጠበቅ ከፍተኛ ዋጋ ከፍሎ የሚደነቅ ርምጃ ወስዷል። እንዲህ ያሉ ክሥተቶች የሱዳንን መረጋጋትና የለውጥ ጉዞ ሊያደናቅፉ አይገባም።” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል፡፡\nሱዳናውያን በጠቅላይ ሚኒስትራቸው ላይ የተሞከረውን የግድያ ሙከራ በማውገዝ በካርቱም አደባባይ ወጥተዋል፡፡\nየምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታትም /ኢጋድ/ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ የተቃጣውን የግድያ ሙከራ አውግዟል፡፡ የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር ) በሰጡት መግለጫ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ላይ የተቃጣው የግድያ ሙከራ የሚወገዝ ነው ብለዋል፡፡ ሁሉም ሱዳናዊያን በሀገራቸው የተጀመረውን አካታች የፖለቲካ ውይይት እና ክርክር በማጠናከር ዘላቂ መረጋጋት፣ ሰላም እና ብልፅግና ለማረጋገጥ በጋራ እንዲሰሩም ኢጋድ ጥሪ አቅርቧል፡፡\nድርጊቱን ያወገዘው የአሜሪካ መንግስትም ለሱዳን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡\nዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ለሱዳን መንግሥትና ሕዝብ አስተማማኝ ሰላም እና ደህንነት እንዲሰፍን የጀመሩትን ጉዞ ከግብ እንዲያደርሱ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና የቁሳቁስ ድጋፍ መስጠቱን እንዲያጠናክርም ኢጋድ ጥሪ አቅርቧል፡፡\nግድያው የተሞከረው መኪና ላይ በተጠመደ ቦምብ ሲሆን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ መስሪያ ቤት ቅርብ ቦታ በሚገኘው ኮፐር በተባለ ድልድይ ላይ ነው፡፡\nየግድያ ሙከራውን በተመለከተ ፖሊስ ምርመራ መጀመሩም ተገልጿል፡፡\nአብዳለ ሀምዶክ ሱዳንን 30 ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ ሲያስተዳድሩ የነበሩት ኦማር ሀሰን አልበሽር በህዝባዊ ተቃውሞ እ.ኤ.አ. ሚያዚያ 2019 ከስልጣን መነሳታቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡\n", "passage_id": "94a0b6190712455ccf95139b0ab9437d" }, { "cosine_sim_score": 0.410308837890625, "passage": " በሽግግር ላይ የምትገኘው ሱዳን በሲቪልና በወታደራዊ አስተዳደር ስር መተዳደር ከጀመረች ወራት ተቆጥረዋል፡፡\nወታደራዊ የሽግገር ምክር ቤቱና ተቃዋሚዎች በደረሱት ስምምነት መሰረትም ሱዳን አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር መርጣለች፡፡\nየምጣኔ ሃብት ምሁሩና አዲሱ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር በሃገሪቱ ዴሞክራሲ እንዲመጣ፣ ሰላም እንዲሰፍን ብሎም ሱዳን በአገር ውስጥም በውጭም ያላት ገጽታ እንዲለወጥ ለማድረግ እንደሚሰሩ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡\nይህንን ተከትሎ ሱዳን ከአሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት እንዲሻሻል ለማድረግም ብዙ መስራታቸው ተነገሯል፡፡\nከውጭ አገራት ባለፈም በሱዳን ውስጣዊ ሰላም ላይ ትኩረት አድርገው እንደሚሰሩ ቃል መግባታቸው ይታወሳል፡፡\nከሰሞኑም ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በሱዳን ፖለቲካ ትልቅ ስም ያለው የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት ይዞታ በሆነውና በደቡብ ኮርዶፋን በሚገኘው ኩአዱ ጉብኝት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡\nጉብኝቱ ደግሞ ለርጅም ጊዜ በትጥቅ ትግል ውስጥ የቆየው ይህ ፓርቲ ወደ ሰላም እንዲመጣና በአገሪቱ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ሰላማዊ ንግግር እንዲኖር ለማድረግ ያለመ ነው፡፡\nአብደላ ሃምዶክ ወደ ስፍራው ያቀኑት በሱዳን ከአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ዶናልድ ቡዝ፣ ከብሪታኒያ አምባሳደር ኢፍራን ሲዲቅ፣ ከኖርወይ መልዕክተኛ ኢድሬ ስቴንሰን እና ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይርክተር ዴቪድ ቢሰሌይ ጋር በመሆን ነው፡፡\nከፍተኛ የሱዳን ባለስልጣን ወደ ስፍራዉ ሲያቀና ከ2011 በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የመጀመሪያ መሆናቸው ተገልቷል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩ በስፍራው ሲደርሱ ደማቅ አቀባባል እንደተደረገላቸው የተገለጸ ሲሆን ውይይትና ንግግር የሱዳን የፖለቲካ ባህል እንዲሆን መጠየቃቸው ተሰምቷል፡፡\nየንቅናቄው መሪ አብዱላዚዝ ኢል ሂሉ በበኩላቸው ወደ ሰላማዊ ንግግር ለመምጣት መዘጋጀቱንም የሱዳን ባህልና መረጃ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቀዋል፡፡\nቃል አቀባዩ እንዳሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኩአዱ ግብኝት ለሱዳን አዲስ ነገር ይዞ ይመጣል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና የንቅናቄው መሪ ውይይት ማድረጋቸውንም የሱዳን ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት መሪ አብዱላዚዝ ኢል ሂሉ ወደ ካርቱም እንዲመጡ መጋበዛቸውም ተሰምቷል፡፡\nአብደላ ሃምዶክ በሱዳን መሰረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ እንዲመጣ የአገሪቱ ዜጎች ለብሄራዊ እንድነትና መግባባት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት በሱዳን ብሉናይልና ደቡብ ኮረዶፋን ግዛት የሚንቀሳቀስ ንቅናቄ ነው፡፡\nፓርቲው ደቡብ ሱዳን በ2011 በውሳኔ ህዝብ ከሱዳን ስትነጠል የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት ግን ሱዳን ውስጥ እየታገለ የቆየ ንቅናቄ ነው፡፡\n", "passage_id": "b8f2008cdead5ce0f466b4abc08b3cba" }, { "cosine_sim_score": 0.40300995111465454, "passage": "ሱዳን ከእስራኤል ጋር የሰላም ስምምነት ላይ መድረሷን የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡\nስምምነቱን “ለአሜሪካና ለመላው አለም ትልቅ ድል ነው” ሲሉ ትራምፕ አድንቀውታል፡ሱዳን ከተባበሬት አረብ ኤምሬትና ከባህሬን ቀጥሎ ከእስራኤል ጋር ስምምነት በመፈረም ሶስተኛዋ የአረብ ሀገር ሆናለች፡፡\nፕሬዘዳንት ትራምፕ ሎሌች የአረብ ሀገራትም ከእስራኤል ጋር ስምምነት ይፈርማሉ ብለዋል፡፡\nከስምምነቱ በኋላ ሱዳን አሜሪካ እስራኤል የጋራ መግለጫ አውጥተዋል፡፡\nየአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የሱዳን ሉአላዊ የሽግግር ምክርቤት ፕሬዘዳንት አልቡርሃን፣ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኒታኒያሁ ሱዳን ወደ ዲሞክራሲ በምታደረገው ታሪካዊ መሻሻልና በቀጣናው ሰላምን ማስፈን በሚቻልበት ሁኔታ መክረዋል፡፡\nመግለጫው በአምባገነን መንግስት ስር መከራው ሲያይ የቆየ የሱዳን ህዝብ አሁን ኃላፊነት ተረክቧል፤ የሸግግር መንግስቱ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ወኔ አግኝቷል፤የዲሞክረሲ ተቋማትም እየገነባ ነው፤ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት አሻሽሏል ብሏል፡፡\nአሜሪካና እስራኤልም ከአጋሮቻቸው ጋር በመሆን የሰዱን ህዝብ የጀመረውን ዲሞክራሲ ተቋማት ግንባታ፤ሽብርን በመዋጋትና በሌሎችም ለማገዝ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ “ከዚህ ታሪካዊ ለውጥ አንፃር እና ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሱዳንን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ መንግስታት ዝርዝር ውስጥ ለማስወጣት ከወሰኑ በኋላ አሜሪካ እና እስራኤል በአዲስ ጅምር ከሱዳን ጋር አጋርነት ለመመስረት እና ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር ሙሉ ውህደቷን ለማረጋገጥ ተስማምተዋል” ሲልም መግለጫው ያትታል፡፡ሱዳን በአሜሪካ የሽብርተኝነት ደጋፊ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ በመካተቷ ምክንያት እ.ኤ.አ. ከ 1993 ጀምሮ የኢኮኖሚ ማዕቀብ ተጥሎባት ቆይታለች፡፡የጋራ መግለጫው አሜሪካ የሱዳንን ሉዓላዊነት ወደነበረበት ለመመለስ እና የሀገሪቱን የዕዳ ጫና ለመቀነስ ዓለም አቀፍ አጋሮችን የሚያሳትፉ እርምጃዎችን እንደምትወስድ ጠቁሟል ፣ ይህም የዕዳ ስረዛ ውይይቶችን እንደሚያካትትም ተገልጿል፡፡\n\n", "passage_id": "c7477adbe984acc1539e31250ddd6b81" }, { "cosine_sim_score": 0.40034475922584534, "passage": "ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን 5ተኛው የኢትዮ-ሱዳን ከፍተኛ የጋራ ኢኮኖሚ ትብብር ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ሱዳን ካርቱም ገብተዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ሲደርሱ የሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንት ኦስማን መሃመድ ዩሱፍ ኪቢር በወታደራዊ ማርሽ የታጀበ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።የኢትዮ~ሱዳን ከፍተኛ የጋራ ኢኮኖሚ ትብብር በሁለቱ ሃገራት የጋራ ስምምነት ወደ ሙሉ ትግበራ የገባው እኤአ በ2014 ሲሆን፤ የሁለቱ ሃገራት ትብብር በተለያዩ ዘርፎች የኢኮኖሚ ውህደትን ዕውን ለማድረግ ያለመ ነው። (ምንጭ፡-የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት)", "passage_id": "dd519dea51b851eb228993c56e387e0f" }, { "cosine_sim_score": 0.3802250623703003, "passage": "ባሕርዳር፡ ጥቅምት 10/2013 ዓ.ም (አብመድ) ከአውሮፓውያኑ 1993 ጀምሮ ሱዳን ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ስም ዝርዝር ውስጥ ተካታለች፡፡ ይህም የቀድሞው የአልቃይዳ መሪ ኦሳማ ቢንላደን የመንግስት እንግዳ ሆነው መኖራቸውን ተከትሎ የመጣ ነው፡፡የካሳ ክፍያው በአውሮፓውያኑ 1998 የአሜሪካ ኢምባሲ ላይ በአልቃይዳ ጥቃት ከመፈፀሙ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኬንያና ታንዛኒያ የተፈፀሙት ጥቃቶች ከ2 መቶ በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጠውበታል፡፡ሱዳን 3 መቶ 35 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ካሳ ከከፈለች በሀገራት ከሚደገፍ ሽብርተኝነት ስም ዝርዝር ውስጥ እንደሚያስወጡ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናግረዋል፡፡የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ገንዘቡ እንደተዛወረ አስታውቀዋል፤ነገር ግን በአሜሪካ በኩል ወዲያውን የመጣ የማረጋገጫ ምላሽ እንደሌለ ጠቁመዋል፡፡እንደ ቢቢሲ ዘገባ የካሳ ክፍያው ለአሜሪካውያን የሽብር ተጠቂዎችና ቤተሰቦቻቸው የሚከፈል መሆኑን ፕሬዝዳንት ትራምፕ ተናግረዋል፡፡በኪሩቤል ተሾመ", "passage_id": "ad15efe09657d0bc0ebc73b48d0efb98" }, { "cosine_sim_score": 0.38011327385902405, "passage": "በትግራይ ክልል የተጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ባቀድነው መሠረት እየሄደ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታውቀዋል።ህገወጡን ቡድን ትጥቅ ማስፈታት በክልሉ ህጋዊ አስተዳደር መመለስና በሽሽት ላይ ያሉ ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን ለፍርድ ማቅረብ ደግሞ የወታደራዊ የእርምጃው ዓላማዎች መሆናቸውን ጠቅሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈፀሙን ያስታወቁት ልክ የዛሬ ሳምንት ነበር። ወደ ስፍራው ተጉዘው የመጡት ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመው ጥቃት ታሪክ ይቅር የማይለው ነው ብለዋል።\n", "passage_id": "b444db9393112df275bd9f736cd434e6" }, { "cosine_sim_score": 0.37725508213043213, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)  የመጀመሪያው ዙር በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ – ጃክ ማ ኢንሽዬቲቭ አማካኝነት ለኢትዮጵያ እና ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ከሚሰራጩት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያዎች መካከል የመጀመሪዎቹ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል።የምርመራ ቁሶች እና የአፍ መሸፈኛ ጭምብሎች የሚገኙባቸው እነዚህን ቁሳቁሶች በኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ነው እየተጓጓዙ ያሉት።ድጋፉን በማስመልከት የድጋፉ ብሄራዊ ኮሚቴ አስተባባሪ ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት÷ ድጋፉ ኢትዮጵያ ዳግም በአህጉሪቱ መሪነቷን የተወጣችበት ነው ብለዋል፡፡ድጋፉ ወደ ሀምሳ አራቱም የአፍሪካ ሀገራት ያለምንም ክፍያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚያከፋፍል ይሆናልም ነው ያሉት፡፡አያይዘውም የድጋፉ መሰረት ሰብዓዊነት ቢሆንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚያራምዱት የመደመር ፍልስፍና አህጉራዊ አቅምን በጋራ  ለመጠቀም የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡በአፍሪካ ትልቅ አየር መንገድ ያላት ኢትዮጵያ አፍሪካን ለመርዳት ከዚህ የተሻለ ጊዜም እንደሌላትም ዶ/ር ሹመቴ አስታውቀዋል፡፡በድጋፉ ርክክብ ወቅት የተገኙት የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የደቡብ አፍሪካ በኢትዮጵያ አምባሳደር እና በኢትዮጵያ የጅቡቲ አምባሳደር ÷የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መንግስት ከጃክ-ማ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ይህንን ኢኒሼቲቭ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና የአሊ ባባ መስራች እና ባለቤት ጃክ ማ የአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚያደርጉት ጥረት የሚውል ድጋፍ ለማድረግና ለማሰራጨት  የዛሬ ሳምንት ማቋቋማቸው ይታወሳል፡፡ድጋፉ ለ54 የአፍሪካ ሀገራት ቫይረሱን ለመከላከል ለሚያደርጉት ጥረት የሚውል የህክምና ቁሳቁስ መሆኑንም ጃክ ማ በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል።ድጋፉም በኢትዮጵያ አማካኝነት ለሁሉም የአፍሪካ ሃገራት ይዳረሳል ነው የተባለው።በዚህ መሰረት ለእያንዳንዱ የአፍሪካ ሃገር ቫይረሱን ለመለየት የሚረዱ 20 ሺህ መመርመሪያዎች፣ 100 ሺህ የፊት ጭምብል፣ የህክምና ባለሙያዎች የሚለብሷቸው 1 ሺህ መከላከያ ልብሶች የሚከፋፈል ይሆናል።ዛሬ የገቡት ቁሳቁሶችም በመላው ኢትዮጵያ እንዲሁም እንዲደርሳቸው ለታሰበላቸው የአፍሪካ ሀገራት እስከ ፊታችን ማክሰኞ ድረስ ተሰራጭተው ይጠናቀቃሉ ተብሏል።ቀሪዎቹ ድጋፎችም በሚቀጥሉት ቀናት ወደ ኢትዮጵያ ገብተው የሚጠናቀቁ ይሆናል። በአልአዛር ታደለ", "passage_id": "350ee8a489fb0e5c0600dc0fb660b24d" }, { "cosine_sim_score": 0.37585532665252686, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር ተወያይተዋል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተመራ የልኡካን ቡድን በትናትናው ዕለት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጉ የሚታወስ ነው።በጉብኝቱም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽና በሌሎች ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።በውይይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ፥ ኢትዮጵያ እና ሱዳን ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን አንስተዋል።“ኢትዮጵያ እና ሱዳን አንድ ህዝብ፤ አንድ ቤተሰብ ነን” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ፥ ከህዳሴ ግድብ እና ከድንበር ጋር ተያይዘው የሚነሱ ጉዳዮች ተከታታይነት ባላቸው ውይይቶች የሚፈቱ ናቸው ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃም፥ “ዛሬ በካርቱም ባደረግነው ውይይት ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ያላትን አጋርነት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ በድጋሚ አረጋግጨላቸዋለሁ” ብለዋል።“የሁለትዮሽ ትሥሥራችንን ለማጠናከር ያሉንን ሰፊ አማራጮች በምንፈትሽበት በዚህ ወቅት፣ ለኢኮኖሚያዊ ትብብር፣ የጋራ እድገት እና ቀጣናዊ መረጋጋት ያለን ቁርጠኝነት ይቀጥላል” ሲሉም ገልፀዋል።የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክም በውይይቱ ላይ፥ ኢትዮጵያና ሱዳን ዘመናትን የተሻገረ ወዳጅነት እንዳላቸው በመጥቀስ፤ ግንኙነቱ ወደ ተሻለ ደረጃ ከፍ እንዲል እንደሚሰሩ ተናግረዋል።ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ የመጠቀም መብቷን ሱዳን እንደምታከብር ጠቁመው፤ በግድቡ ዙሪያ ያሉ ጉዳዮች በድርድርና ውይይት መፈታት እንዳለባቸውም አንስተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በካርቱም ቆይታቸው ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋርም ተወያይተዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "b055d327efa4fe5a163f366cf40efdaf" } ]
08146dc22bf3e437baa507017471437e
f5e509c7d7e54b57753c6b3c6f677181
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ በሱዳን የሽግግር መንግሥትን ምስረታ ስነ ስርዓት ላይ ለመታደም ካርቱም ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ  የሚመሩት ልዑክ በሱዳን የሽግግር መንግሥትን ምስረታ ስነ ስርዓት ላይ ለመታደም  ካርቱም ገብቷል።በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማኅበራዊ ገጹ እንዳስነበበው፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት ልዑክ ዛሬ ወደ ሱዳን ያቀናው በሱዳን የሽግግር መንግሥትን በይፋ ለመመሥረት በሚከናወነው ሥነ-ሥርዓት ለመታደም ነው፡፡ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ሐሰን ኦማር አልበሽር መንግሥት የሦስት አስርት ዓመታት ቆይታው በሕዝባዊ ተቃውሞ ተናግቶ ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት ሲመሠረት ሱዳን ወደ ቀውስ እንደምትገባ ብዙዎች ገምተው ነበር፡፡ነገር ግን ኢትዮጵያና የአፍሪካ ሕብረት ባደረጉት ተከታታይ ጥረት ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤቱና ሲቪል የፖለቲካ ፓርቲዎች የተሳተፉበት የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ በዚህም ሱዳን ወደ መረጋጋት እንደምትገባ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ የሽግግር መንግሥቱ ምሥረታ ላይ ለመገኘትም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ  የሚመሩት ልዑክ ዛሬ ጠዋት ካርቱም ገብቷል፤ ደማቅ አቀባበልም ተደርጎለታል ሲል የአማራ መገናኛ ብዙሃን ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31292/
[ { "cosine_sim_score": 0.5309654474258423, "passage": " በሽግግር ላይ የምትገኘው ሱዳን በሲቪልና በወታደራዊ አስተዳደር ስር መተዳደር ከጀመረች ወራት ተቆጥረዋል፡፡\nወታደራዊ የሽግገር ምክር ቤቱና ተቃዋሚዎች በደረሱት ስምምነት መሰረትም ሱዳን አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር መርጣለች፡፡\nየምጣኔ ሃብት ምሁሩና አዲሱ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር በሃገሪቱ ዴሞክራሲ እንዲመጣ፣ ሰላም እንዲሰፍን ብሎም ሱዳን በአገር ውስጥም በውጭም ያላት ገጽታ እንዲለወጥ ለማድረግ እንደሚሰሩ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡\nይህንን ተከትሎ ሱዳን ከአሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት እንዲሻሻል ለማድረግም ብዙ መስራታቸው ተነገሯል፡፡\nከውጭ አገራት ባለፈም በሱዳን ውስጣዊ ሰላም ላይ ትኩረት አድርገው እንደሚሰሩ ቃል መግባታቸው ይታወሳል፡፡\nከሰሞኑም ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በሱዳን ፖለቲካ ትልቅ ስም ያለው የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት ይዞታ በሆነውና በደቡብ ኮርዶፋን በሚገኘው ኩአዱ ጉብኝት ማድረጋቸው ተሰምቷል፡፡\nጉብኝቱ ደግሞ ለርጅም ጊዜ በትጥቅ ትግል ውስጥ የቆየው ይህ ፓርቲ ወደ ሰላም እንዲመጣና በአገሪቱ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ሰላማዊ ንግግር እንዲኖር ለማድረግ ያለመ ነው፡፡\nአብደላ ሃምዶክ ወደ ስፍራው ያቀኑት በሱዳን ከአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ዶናልድ ቡዝ፣ ከብሪታኒያ አምባሳደር ኢፍራን ሲዲቅ፣ ከኖርወይ መልዕክተኛ ኢድሬ ስቴንሰን እና ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይርክተር ዴቪድ ቢሰሌይ ጋር በመሆን ነው፡፡\nከፍተኛ የሱዳን ባለስልጣን ወደ ስፍራዉ ሲያቀና ከ2011 በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የመጀመሪያ መሆናቸው ተገልቷል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩ በስፍራው ሲደርሱ ደማቅ አቀባባል እንደተደረገላቸው የተገለጸ ሲሆን ውይይትና ንግግር የሱዳን የፖለቲካ ባህል እንዲሆን መጠየቃቸው ተሰምቷል፡፡\nየንቅናቄው መሪ አብዱላዚዝ ኢል ሂሉ በበኩላቸው ወደ ሰላማዊ ንግግር ለመምጣት መዘጋጀቱንም የሱዳን ባህልና መረጃ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቀዋል፡፡\nቃል አቀባዩ እንዳሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኩአዱ ግብኝት ለሱዳን አዲስ ነገር ይዞ ይመጣል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና የንቅናቄው መሪ ውይይት ማድረጋቸውንም የሱዳን ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት መሪ አብዱላዚዝ ኢል ሂሉ ወደ ካርቱም እንዲመጡ መጋበዛቸውም ተሰምቷል፡፡\nአብደላ ሃምዶክ በሱዳን መሰረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ እንዲመጣ የአገሪቱ ዜጎች ለብሄራዊ እንድነትና መግባባት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት በሱዳን ብሉናይልና ደቡብ ኮረዶፋን ግዛት የሚንቀሳቀስ ንቅናቄ ነው፡፡\nፓርቲው ደቡብ ሱዳን በ2011 በውሳኔ ህዝብ ከሱዳን ስትነጠል የሳውዝ ፒፕል ላይብሬሽን ሙቭመንት ግን ሱዳን ውስጥ እየታገለ የቆየ ንቅናቄ ነው፡፡\n", "passage_id": "b8f2008cdead5ce0f466b4abc08b3cba" }, { "cosine_sim_score": 0.5235661864280701, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ነሐሴ 11 ቀን 2011 ወደ ሱዳን ካርቱም በመጓዝ በወታደራዊ የሽግግር ሸንጎና በነፃነትና ለውጥ ኃይሎች መካከል የተደረገውን የመጨረሻውን የስምምነት ፊርማ ተከታተሉ::ይህ የመጨረሻው ስምምነት ወታደራዊ ያልሆነ መንግስት ለመመስረት መንገድ ከፋች ነው ተብሏል::ከስምምነት ፊርማው ቀደም ብሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከነፃነትና ለውጥ ኃይሎች አባላት ጋር ተወያይተዋል:: አባላቱ  ለዚህ ስምምነት መፈረም የተጫወተችውን ሚና በማድነቅ እነዚህ ሕገ መንግስታዊና ፖለቲካዊ ስምምነቶች ለዘላቂ ዴሞክራሲያዊና ልማት መሰረት ይጥላል ብለዋል::ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በበኩላቸው፣ ይቅርታንና አንድነትን በመንከባከብ እንዲተጉ በማበረታታት ስኬታማ ውይይት መልካም መነሻ እንጂ ብዙ ስራ የሚጠይቀው መንገድ ከዚህ ቀጣዩ ነው ብለዋል::ሴቶች በፖለቲካ አመራር ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ ለዚህም አካታች እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተያያዘም የኢትዮጵያን ልምድ በማንሳት የነፃነትና የለውጥ ኃይሉ ይህንን 50-50 የፆታ አካታች ካቢኔ እንዲተገብሩ አስታውሰዋል::በሱዳን ስምምነት ፊርማው ስነስርዓት በማስከተል ባደረጉት ንግግር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሀገሪቱ በሚደረገው የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት ወቅት የሱዳን ህዝቦች የሰላማቸውና የክብራቸው ተንከባካቢዎች እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል::በሱዳን ጉዞአቸው ማብቂያም ከመቶ በላይ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ወደሌላ ሀገር ለመሻገር ሱዳን የቀሩ ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ይዘው ተመልሰዋል:: ከነዚህም ውስጥ በተለያየ ጥፋት እስር ቤት የነበሩም ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡ መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ነው፡፡", "passage_id": "1a89439c204a9510e7cab71e2ad13c08" }, { "cosine_sim_score": 0.49675852060317993, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር በሱዳን ካርቱም ተገናኝተው ተወያዩ።ሁለቱ መሪዎች በነበራቸው ቆይታም በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።መሪዎቹ በውይይታቸው ወቅት በመከሩባቸው ተጨማሪ ጉዳዮች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ ይሠጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት ማምሻውን ነበር ሱዳን ካርቱም የገቡት። ፕሬዚደንት አልበሽር እና ሚኒስትሮች እንዲሁም ከፍተኛ ባለስልጣናት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባባል አድረገውላቸዋል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ጉብኝት ለሁለት ቀናት የሚቆይ መሆኑም ታውቋል።በቆይታቸውም ከኢትዮ-ሱዳን የንግድ ማህበረሰብ ጋር ተገናኝተው የሚወያዩ ሲሆን፥ የመስክ ጉበኝት እንደሚያደርጉም ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽር ባህር ዳር በተካሄደው ጣና ፎረም ጎን ለጎን ተገናኝተው መወያየታቸው ይታወሳል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በሱዳን ካርቱም የሚያደርጉት ጉብኝት ከሀገር ውጭ ያደረጉት ሁለተኛ ጉብኝታቸው ነው።(ኤፍቢሲ)", "passage_id": "138633d1181e4179dfc7d04592bebb0c" }, { "cosine_sim_score": 0.49490612745285034, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ሸንጎ መሪ ሌተና ጀነራል አብዱል ፈታሕ አል-ቡርሀን ጋር በስልክ ተወያዩ።ሁለቱ ወገኖች በሱዳን ሰላምና መረጋጋትን ለማምጣት ስለተጀመረው ሽምግልና ሂደት ዙሪያ በስልክ መወያየታቸወን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያስታወቀው።በውይይታቸው ወሳኝ የሆኑ ጉዳዮች እንዴት ይቀጥሉ በሚለው ላይ ትኩረት ማድርጋቸውም ነው የተመለከተው።አሁን ያለው ሁኔታ የተሻለ መፍትሄ እንደሚያገኝ ተስፋ እንዳላቸውም ሁለቱ ወገኖች አንስተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ባለፈው አርብ ወደ ሱዳን በማቅናት ከሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ሸንጎ መሪ ሌተና ጀነራል አብዱል ፈታሕ አል-ቡርሀን ጋር መወያየታቸው ይታወሳል።", "passage_id": "db94b89bf64ffc4ad6b3f8f13a1ee522" }, { "cosine_sim_score": 0.4914150536060333, "passage": " የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ካይሮ ገቡ።በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የሚመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ ካይሮ ያቀናው በኢትዮጵያና ግብጽ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ነው።የልዑካን ቡድኑ ትናንት ማምሻውን በካይሮ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የግብጹ ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ሞስተፋ ማድቦሊና የአገሪቷ ከፍተኛ ባለስልጣናት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ስድስተኛው የኢትዮጵያ እና የግብፅ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በመሪዎች ደረጃ ነገ ጥር 10 ቀን 2010 ዓ.ም በካይሮ ይካሄዳል።ትናንት በባለሙያዎች ደረጃ የተጀመረው የጋራ ኮሚሽኑ ስብሰባ ዛሬ በሚኒስትሮችም ቀጥሎ እየተካሄደ ነው።የኢትዮጵያና ግብጽ የጋራ ኮሚሽን ከሶስት ዓመት በፊት በአዲስ አበባ ባካሄደው 5ኛው ስብሰባ በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርናና በዓሳ ሃብት ልማት ለማከናወን የተላለፉ ውሳኔዎችን አተገባበርና በሂደት ላይ የሚገኙ ስራዎች በስብሰባው ይገመገማሉ ተብሎ ይጠበቃል።ኢዜአ", "passage_id": "787f82599658b08849ccaa5cfddf12b6" }, { "cosine_sim_score": 0.47312596440315247, "passage": "የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ጎንደር ከተማ ገቡ።መሪዎቹ በአማራ ክልል ለሚያደርጉት ጉብኝት ዛሬ ጎንደር ከተማ ሲገቡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድን ጨምሮ የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።በቆይታቸውም ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።የጎንደር ቆይታቸውን ሲያጠናቅቁ በባህር ዳር ከተማ ጉብኝት እንደሚያደርጉም ነው የሚጠበቀው።የመሪዎቹ ጉብኝት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሁለቱ መሪዎች አማራ ክልልን እንዲጎብኙ በይፋ መጋበዛቸውን ተከትሎ ነው።ግብዣው በአፍሪካ ቀንድ ሰላም ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ እየፈጠረ የሚገኘውን የለውጥ እንቅስቃሴና የኢኮኖሚ ትብብርን ለማመቻቸት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የሚያካሂዱት እንቅስቃሴ አካል ነው ተብሏል።መስከረም 2011 በአስመራ የተካሄደው የሶስትዮሽ ምክክር ተከታይ የሆነው ጉብኝት ውይይቱን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ያለመ ሲሆን፥ በጎንደርና ባህር ዳር የሚገኙ የልማት እንቅስቃሴዎችን ጉብኝትም ያካትታል። (ኤፍ.ቢ.ሲ) ", "passage_id": "8a068924432fad24c5343c8a03c91f40" }, { "cosine_sim_score": 0.4569626748561859, "passage": "ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት ለሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች አዲስ የድርድር ሀሳብ ማቅረባቸዉ ተነገረ። አዲሱ እቅድ የሲቪል አመራሮች አብላጫዉን ቦታ የሚይዙበት መንግስት እንዲመሰረት ያለመ በመሆኑ ወታደራዊ መንግስቱን ሲቃወሙ ለነበሩት ተቃዋሚ ኃይሎች አስደሳች ነዉ ተብሏል።አገሪቱን ለ30 አመታት የመሯት ኦማር አልበሽር ከተወገዱ በኋላ ወታደራዊ መንግስት ሀገሪቱን መቆጣጠሩ ምቾት የነሳቸዉ ሱዳናዊያን የሲቪል መንግስት ስልጣን እንዲይዝ በብርቱ መጠየቃቸዉን ቀጥለዋል።በሀገሪቱ የተከሰተዉን ፖለቲካዊ ቀዉስ ተከትሎም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተፋላሚ ኃይሎች ችግራቸዉን በንግግር እንዲፈቱ ለማስቻል ጥረቶችን በማድረግ ላይ መሆናቸዉ ይታወሳል። የአፍሪካ ህብረትም ቢሆን ሱዳናዊያን ለችግራቸዉ በጠረጴዛ ዙሪያ ቢመክሩ ይበጃቸዋል ሲል ጠንካራ ምክረ ሀሳብ አቅርቧል።ሆኖም ወታደራዊ መንግስቱም ሆነ ተፋላሚ ኃይሎች በቀረበላቸዉ የሰላም መንገድ ለመጓዝ የሄዱት ርቀት እምብዛም አይደለም። በዚህም ዛሬም በሱዳን ምድር ዘላቂ መረጋጋት ሊመጣ አልቻለም።ታዲያ የሀገሪቱ ቀጣይ እጣ ፈንታ እንደነ የመንና ሶርያ እንዳይሆን ስጋት የገባቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና የአፍሪካ ህበረት አዲስ የድርድር ሃሳብ ለሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ማቅረባቸዉ ተነግሯል።ወታደራዊ መንግስቱ ስልጣኑን ለሲቪል መንግስት እንዲያስረክብ የሚጠይቁት ኃይሎች ትላንት ይፋ ያደረጉት መረጃ እንዳመላከተዉ ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት በሱዳን ያለዉን ችግር ለመቅረፍ ያለመ አዲስ የድርድር ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል።አዲስ የቀረበዉ ምክረ ሀሳብ በአብላጫዉ የሲቪል መሪዎች የተካተቱበት የሽግግር መንግስት በሱዳን እንዲመሰረት የሚጠይቅ በመሆኑ የሱዳን ተቃዋሚዎችን ያስደሰተ ቢሆንም፣ አዲስ የሚመሰረተዉ መንግስት በምን መልኩ እንደሚዋቀር ግን ዝርዝር ጉዳዮች አለመታወቃቸዉ ተገልጿል።  አዲሱ ምክረ ሀሳብ የሱዳን ወታደራዊ ጀነራሎች ኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት በሱዳን የሽግግር መንግስት አወቃቀር ዙሪያ አዲስና አካታች የሆነ ምክረ ሀሳብ እንዲያቀርቡ መጠየቃቸዉን ተከትሎ የመጣ ስለመሆኑ ታዉቋል።በአዲሱ እቅድ መሰረት ለሶስት አመታት የሚዘልቅ 15 አባላት ያሉትና በአብላጫዉ የሲቪል መሪዎች የተካተቱበት የሽግግር መንግስት የሚዋቀር ይሆናል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የህግ አዉጪ አካላት አወቃቀር ምን እንደሚመስል የታወቀ ነገር የለም።ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ በቀረበዉ የድርድር ሃሳብ መሰረት 300 አባላት ያለዉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲዋቀርና ከዚህ ዉስጥም 67 በመቶ የሚሆኑት የምክር ቤቱ አባላት የወታደራዊ መንግስቱን ከሚቃወሙት የነፃነትና ለዉጥ ጥምረት እንዲካተቱ ያለመ ነበር።ቀሪዉ 33 በመቶ ደግሞ ከቀድሞዉ ፕሬዝዳንት አልበሽር ናሽናል ኮንግሬስ ፓርቲ ዉጪ ያሉ ሌሎች ተፎካካሪ የፖለቲካ ኃይሎች እንዲካትት ያቀደ ነበር።ይህን በኢትዮጵያ የቀረበዉን ምክረ ሀሳብ የተቃዋሚ ኃይሎች ቢቀበሉትም ወታደራዊ አስተዳደሩ በእቅዱ ላይ ቅሬታ እንዳለዉ በመግለፁ አዲስ ምክረ ሀሳብ ማቅረብ ግድ ብሏል። በእርግጥ አዲሱን ምክረ ሀሳብ የሱዳን ተፋላሚዎች ይቀበሉት አይቀበሉት እስካሁን የታወቀ ነገር የለም።እስካሁን በሱዳን በተቀሰቀሰዉ ህዝባዊ ተቃዉሞ ቢያንስ የ128 ዜጎች ህይወት ማለፉ ይነገራል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።", "passage_id": "7ab8ad28edde680120c6fbf3a132d353" }, { "cosine_sim_score": 0.4552958309650421, "passage": "ጠ/ር አብይ አሕመድ፣ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እናየሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድ አመሻሹን ባህርዳር ከተማ ገብተዋል፡፡መሪዎቹ ባህርዳር ከተማ ሲደርሱ የከተማዋ ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አደርገውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ራሳቸው መኪና እያሽከረከሩም መሪዎቹን የባህርዳርን ከተማ አዘዋውረው አስጎብኝተዋቸዋል። መሪዎቹ ዛሬ ማለዳ ላይ በጎንደር ከተማ ያደረጉትን ጉብኝት አጠናቀው ነው ባህር ዳር የገቡት።ጠዋት ጎንደር ከተማ በነበራቸው ቆይታ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና በደምቢያ ወረዳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ከሰዓት በኋላ የቡሬ የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክም ጎብኝተዋል።በባህር ዳር ከተማ በሚኖራቸው ቆይታም ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ሕህመድ ጋር የሶስትዮሽ ውይይት ያደርጋሉ። መሪዎቹ የሚያደርጉት ውይይት ለአፋሪካ ቀንድ ሰላምና የኢኮኖሚ ትብብር የሚፈጥር ሲሆን በክልሉም የሕዝብ ለሕዝብ ትብብር ያጠናክራል ሲሉ አንድ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን ገለፁ። ", "passage_id": "ebfd516c65647b47ca45776dde905f93" }, { "cosine_sim_score": 0.4517458975315094, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዶክተር አብይ አህመድ ዛሬ ከባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር ይወያያሉ  ።ትናንት ከጎንደርና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ውይይት ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማምሻውን ባህር ዳር ከተማ ዛሬ ገብተዋል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ማምሻውን ባህርዳር ከተማ ሲገቡ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣የሃይማኖት አባቶችና የከተማው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አደርገውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ  ከከተማው ነዋሪዎች፣የሃገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያደረጉ ነው ።ከውይይቱ በኋላም በከተማው ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የጣና ፎረም ላይ እንደሚካፈሉ ይጠበቃል።በዚህ መድረክ ላይ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁን ጨምሮ የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር አልባሽርና የሌሎች ሃገራት መሪዎችም ይታደማሉ። (ኢዜአ) ", "passage_id": "5da2aeb2ceed5f7598fce6e938a849cd" }, { "cosine_sim_score": 0.4490641951560974, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የኢጋድ አባል አገራት የመሪዎች የምክክር ስብሰባ ላይ ለመካፈል ጁባ ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካን ቡድናቸው ጁባ ሲደርሱ በፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲያት አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆን የሱዳን የሽግግር መንግስትን ከታጣቂ ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር ለማስታረቅ በሚደረግ የኢጋድ አባል አገራት የመሪዎች የምክክር ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ወደ ጁባ እንዳመሩ ነው የተገለጸው፡፡(ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር)", "passage_id": "4c69b2bd3dfa71985fdcd83371291018" }, { "cosine_sim_score": 0.43886831402778625, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለጥምቀት በዓል ጎንደር ከተማ ገቡ።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ጎንደር ሲደርሱም የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።በተመሳሳይ ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ለበዓሉ ጎንደር ገብተዋል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማም በተመሳሳይ ለበዓሉ ከተማዋ ደርሰዋል።በጎንደር ዛሬ የከተራ በዓል ነገ ደግሞ የጥምቀት በዓል በድምቀት ይከበራል።ለበዓሉ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እና የውጭ ሀገራት ጎንደር ከተማ በመግባት ላይ ይገኛሉ።ዛሬ ማለዳ ላይም ቁጥራቸው ከፍ ያለ የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች በበዓሉ ላይ ለመታደም ጎንደር ገብተዋል።የጥምቀት በዓልም በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ ዘንድሮ መመዝገቡ ይታወሳል። በሶዶ ለማ", "passage_id": "7220610c1981543b62c77c56fc230f98" }, { "cosine_sim_score": 0.43480491638183594, "passage": "በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ በሚገኘው በአንድ ጀምበር 200 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሀ ግብር ለመሳተፍ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ትላንት ማምሻውን ጎንደር ገብተዋል፡፡ፕሬዝዳንቷ ጎንደር ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ሙሉቀን አዳነና ሌሎችም ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ወጣቶች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ እስከ ምሽት 12፡00 የችግኝ ተከላ መርሀ ግብ ይካሄዳል፤ በዚህም 200 ሚሊዮን ችግኝ በመትከል አዲስ ዓለማቀፍ ክብረ ወሰን እንደሚመዘገብ ይጠበቃል፡፡ (ምንጭ፡- ኢ.ፕ.ድ) ", "passage_id": "6e4e37e8ff586aee617a38962f5e3a63" }, { "cosine_sim_score": 0.428866982460022, "passage": "አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎን ጋር በመሆን በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጉብኝት አካሄዱ።\nየሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ከትላንት በስቲያ ዕለት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።\nሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ዳልጎ በቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ምክክር አድርገዋል።\n በትላንትናው ዕለትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎን በአዳማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል።\nበጉብኝቱ ላይም የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ተሳትፈዋል።\nጉብኝቱን አስመልክቶም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው “ከሌተናል ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳግሎ ጋር በመሆን የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተናል” ብለዋል። \n“በዚህ የኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት፣ ኢንዱስ ትሪዎቻችን መደበኛ ሥራቸውን በጊዜያዊነት ቀይረው ለሁኔታው አስፈላጊ የሆኑ ምርቶችን በማምረት ለመቋቋም መቻላቸውን ተመልክተናል” ሲሉም ገልጸዋል።\nከጉብኝቱ በኋላም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎ በኢንዱስትሪ ፓርኩ ቅጥር ግቢ ውስጥ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማካሄዳቸውን ኤፍቢሲ ዘግቧል።\nአዲስ ዘመን ሰኔ 12/2012", "passage_id": "165ccdfd9d5d62429bc2bbf3320cace0" }, { "cosine_sim_score": 0.4250178635120392, "passage": "የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን  አልበሽር በዛሬው እለት በካይሮ ጉብኘት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ከግብፅ ፕሬዚዳንት ቢሮ የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ፕሬዚዳንት አብድል ፈታህ አልሲሲ በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዙሪያ ከሱዳኑ አቻቸው ጋር ይመክራሉ፡፡ሁለቱ መሪዎች  ከሶስት ወራት በፊት በአዲስ አባባ በተደረገው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ በውጪ ጉዳይ ሚኒስትሮቻቸው በኩል በደህንነትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ይታወሳል፡፡የግብፅ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ በቅርቡ በደቡብ ሱዳንና ኬኒያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸውም ይታወሳል፡፤ይህ በእንዲህ እንዳለ ባሳለፍነው ሳምንት ሱዳን የግብፅና ኢትዮጵያን የውጪ ጉዳይና የመስኖ ሚኒስትሮችን ለሁለት ቀናት ለማነጋገር በመጪው መጋቢት 21 2010 ዓም ግብዣ አቅርባለች፡፡ /ሚድል ኢስት ሞኒተር/", "passage_id": "272b71576c50027e5b1c29bd27aae03d" }, { "cosine_sim_score": 0.4235858619213104, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ \"በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ላይ ከአከባቢው ሚሊሻዎች ጋር የተከሰተውን ክስተት መንግስቱ በቅርብ እየተከታተለ ነው\" ብለዋል፡፡ \"ችግሮችን ለመፍታት ሁሌም ውይይትን የምንጠቀም በመሆኑ እንደዚህ ያሉ ክስተቶች የሁለቱን ሀገራት ትስስር አያቋርጡም\" ያሉም ሲሆን \"አለመስማማትን የሚደግፉ አካላት የታሪካዊ ግንኙነታችንን ጥንካሬ በግልጽ አይረዱም\" ሲሉም በትዊተር ገጻቸው ገልፀዋል፡፡የኢትዮጵያ ሚሊሺያዎች ወደ ሱዳን ግዛት ገብተው ጥቃት እንደፈጸሙ የሱዳን መንግስት መግለፁን ተከትሎ ነው ጠ/ሚኒስትሩ ስለጉዳዩ የገለፁት።የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በሱዳን ወታደሮች እና “በኢትዮጵያ ሚሊሻዎች” መካከል በተፈጠረው ግጭት ላይ ያተኮረ መግለጫ መስጠታቸው ይታወሳል፡፡ በመግለጫቸውም ማክሰኞ ታህሣሥ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ምሽት ላይ የሱዳን ወታደሮች በ ‘ጃባል አቡጢዩር’ አካባቢ ቅኝት አድርገው ሲመለሱ “ወደ ሱዳን ግዛት ገብተው አድፍጠው በነበሩ የተወሰኑ የኢትዮጵያ ሚሊሺያዎች ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል” ብለዋል፡፡ በዚህም ጥቃት የሰዎች ህይወት መጥፋት እና የንብረት ጉዳት መድረሱን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንስተዋል፡፡የሱዳን ጦርም ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዶክ አስቀድሞ ተመሳሳይ መግለጫ አውጥቷል።ይህን ጉዳይ በተመለከተ ለአል ዐይን አማርኛ በስልክ አስተያየት የሰጡት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፣ በኢትዮጵያ እና በሱዳን ድንበር ላይ መሰል ግጭቶች ከዚህ ቀደምም እንደሚነሱ ተናግረዋል፡፡በዚህ ሳምንት መጀመሪያ በሱዳን ታጣቂዎች እና በኢትዮጵያ ሚሊሻዎች የተፈጠረውን ግጭት ጨምሮ በሁለቱ ሀገራት ድንበር ጉዳይ ላይ በከፍተኛ አመራሮች ደረጃ ውይይት በመደረግ ላይ መሆኑን አንስተዋል፡፡ ላለፉት ጊዜያትም ውይይት ሲደረግ መቆየቱንና በዚህም ዘላቂ እልባት ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን ነው አምባሳደር ዲና ያብራሩት፡፡የኢትዮጵያ እና የሱዳን የጋራ የድንበር ኮሚሽን በሚቀጥለው ሳምንት ውይይት እንደሚያደርግ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "3baa88e345b4877dbf14ae51f8098c03" }, { "cosine_sim_score": 0.41965508460998535, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ህብረት ልዑክ ጋር መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዑኩን በጽህፈት ቤታቸው ነው ተቀብለው ያነጋገሩት፡፡ከልዑካኑ መካከል የቀድሞ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንT ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ፣ የቀድሞው የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ጆኣኪም ቺሳኖ፣ የቀድሞው የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ኪጋሌማ ሞትላንቴ ናቸው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና የአፍሪካ ህብረት ልዑካን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዑኩ በአፍሪካዊ ወንድማማች መንፈስ የኢትዮጵያ ሁኔታ አሳስቦት መምጣቱን አድንቀዋል፡፡በውይይቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡እንዲሁም ለሁለት ዓመታት ያህል ህወሓት ሃገሪቷን ለማተራመስ የሄደበትን ርቀትና መንግስት ያሳየውን ያላሰለሰ ሆደ ሰፊነት ለልዑካኑ አስረድተዋል፡፡ህወሓት በመከላከያ ሰራዊት በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ መንግስት ህግ የማስከበር ዘመቻውን መጀመሩን ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህግ የማስከበር ዘመቻው ንጹኀን በማይጎዱበት መልኩ በጥንቃቄ እየተከናወነ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡በክልሉ የተፈናቀሉ ዜጎችን ሰብዓዊ ድጋፍ የሚየስተባብር እና የሚመለከት ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱንም ለልዑካኑ አብራርተዋል፡፡እንዲሁም የሰላም ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች ጋር በመተባበር የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያደርግ አውስተዋል፡፡ከዚህ ባለፈም ከቀያቸው የተሰደዱ ተፈናቃዮችን ተቀብሎ ለማቋቋም አራት መቆያዎች ተዘጋጅተዋልም ነው ያሉት፡፡በትግራይ ክልል ህግን የተከተለ አስተዳደር እንደሚቋቋም ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጥፋት ቡድኑ ያወደማቸው መሰረት ልማቶችን መንግስት እንደሚገነባ አስታውቀዋል፡፡የጥፋት ቡድኑ በማይካድራ የፈጸመውን ግፍ የተሞላበት ድርጊት ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቡድኑ ወደ ህግ እንደሚቀርብም አጽንኦት ሰጥተው አብራርተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለኢትዮጵያ ወዳጆች ምስጋና አቅርበው በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሲቪል ማህበረሰብ፣ ከህብረተሰቡ ተወካዮች፣ ከሽማግሌዎች እና በክልሉ በህጋዊነት ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እንደሚወያዩም ነው የገለጹት፡፡", "passage_id": "be6e4832ac3c9603f6a28f9ee792db22" } ]
0f10341103d746180e7c6d733f4f18e9
a3f1423290663d9bde1897dd20ddc959
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የ2019 የዓለም የቱሪዝም ሽልማት አሸናፊ ሆኑ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ በሀገሪቱ ቱሪዝም ዘርፍ ባበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ የ2019 የዓለም የቱሪዝም ሽልማት አሸናፊ መሆናቸውን በብሪታኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።ሽልማቱንም የፊታችን ህዳር ወር ላይ በለንደን ከተማ በሚካሄደው የዓለም የቱሪዝም ሽልማት ስነ ስርዓት ላይ የሚቀበሉ ይሆናል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሀምሌ ወር መጨረሻ ላይ ከአለም የቱሪዝም ፎረም ፕሬዚዳንት ቡሉት ማግቺ ጋር መወያየታቸው ይታወቃል።በውይይታቸውም ተቋማቸው እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2020 የሚካሄደውን የአለም የቱሪዝም ፎረም በአዲስ አበባ ለማዘጋጀት ፍላጎት እንዳለው በሉት ማግቺ መናገራቸው በማስታወስ ኤፍ ቢሲ ዘግቧል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32652/
[ { "cosine_sim_score": 0.56337571144104, "passage": "የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ቀዳሚ የምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ውጤታማ የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ተቋም በመባል የአለም ዓቀፍ ዓመታዊ የኢንቨስትመንት ጉባኤ አሸናፊ ሆኗል።የኢንቨስትመንት ጉባኤው በየዓመቱ ኢንቨስትመንትን በመሳብ ረገድ ውጤታማ አፈፃፀም ያሳዩ ሃገራትን በማወዳደር የሚሸልም ተቋም ነው።ሽልማቱም በተመረጡ ዘርፎች ላይ የውጭ ባለሃብቶችን በመመልመል የቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰትን በማሳደግ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው ከፍተኛ የሆኑ ኢንቨስትመንቶችን በማስፋፋት አመርቂ ውጤት ላስመዘገቡ ሃገራትና የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ተቋማት የሚበረከት ነው።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በዚህ ሳምንት ዱባይ በተካሄደው ዓመታዊው የኢንቨስትመንት ኮንፈረንስ ላይ የ2018 ኢንቨስትመንት ጉባኤ ተሸላሚ የሆነው ሃገሪቱ ከምስራቅ አፍሪካ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨሰትመንትን በመሳብና በማስተዋወቅ ረገድ ውጤታማ መሆን በመቻሏ እንደሆነ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ አበበ አበባየው ገልጸዋል፡፡በኢትዮጵያ በውጭ ባለሀብቶች የሚመረቱ ምርቶች ያለቀረጥ አውሮፓ እና አመሪካ ሀገራት መግባት መቻላቸው የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትን በሀገሪቱ ማበረታታት መቻሉንም አቶ አበበ አስረድተዋል፡፡በዚህም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሩዋንዳ አቻው ጋር በመወዳደር የምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ውጤታማ የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ተቋም በመባል ለ2018 የተዘጋጀውን አለም አቀፍ ሽልማት ማሸነፉ ተገልጸዋል፡፡ከምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ኢትዮጵያን በመከተል ሩዋንዳ ሁለተኛ ደረጃን አግኝታለች፡፡ሽልማቱን በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄነራል ወይዘሮ እየሩሳሌም ዓምደማርያም ኮሚሽኑን በመወከል ተቀብለዋል።ሀገሪቱ በአመት አራት ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ከታቀደው በስድስት ወራት ውስጥ ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቷንም አቶ አበበ አስታውቋል፡፡በመድረኩ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የቤልጂየም፣ ህንድ፣ ሰርቢያ፣ ግብፅ፣ ጋና እና የስዋዚላንድ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ተቋማት በየክፍለ አህጉራቸው ቀዳሚ በመሆን እውቅና መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል።", "passage_id": "b869d8659b77f42258926a1fb76e214e" }, { "cosine_sim_score": 0.519851565361023, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከታይም መጽሔት የ2019 አንድ መቶ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ፡፡ታይም መጽሔት በየዓመቱ የተጽዕኖ ፈጣሪዎች ዝርዝር ማውጣት ከጀመረ 16ኛ ዓመቱ ሲሆን በዓለም ዙሪያ በመብት ተከራካሪነት፣ በፈጠራና ስኬት ደረጃ የተዋጣላቸው ያላቸውን ግለሰቦች ይሰይማል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በዘንድሮው አመትም ከ100 ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች መካከል በመሪዎች ዘርፍ መካተታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "81299a762f5cdccc4ec52853326bcf13" }, { "cosine_sim_score": 0.5147517919540405, "passage": "የአፍሪካ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር /አኖካ/ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአህጉሩን ከፍተኛ የስፖርት ሽልማት/ኦርደር ኦፍ ሜሪት/  አበረክቷል።በመድረኩ ላይ የተገኙት የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው “ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የስፖርትን ዘርፈ ብዙ ፋይዳ መጠቀም የቻሉ መሪ ናቸው” ብለዋል።ሽልማቱ የአፍሪካ አገራት መሪዎች ለኦሎምፒክ ስፖርት ማደግ ለሚያበረክቱት አስተዋጽኦ እውቅና የሚሰጥ ነው።በርካታ የአፍሪካ አገራት መሪዎች ይህንን ሽልማት ማግኘት ችለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ስፖርት ያሳዩት ድጋፍና ለኦሎምፒክ መንደር ግንባታ ያደረጉት የ3 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ለሽልማት እንዳበቃቸው በሥነ ስርዓቱ ላይ ተጠቁሟል።ሽልማቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመወከል የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው ተቀብለዋል፡፡ሚኒስትሯ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ስፖርት ያለውን ዘርፈ ብዙ ፋይዳ በሚገባ የሚጠቀሙ መሪ መሆናቸውን ተናግረዋል።ለአብነትም ስፖርትን በመጠቀም ላልተገባ ዓላማ ወደ ጽህፈት ቤታቸው ያመሩ የሠራዊት አባላትን ያረጋጉበትን ብልሃት አስታውሰዋል።ይህን በማድረግም ኢትዮጵያን ይገጥማት ከነበረው ብጥብጥ መታደግ ችለዋል ነው ያሉት።የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክት በሆነው የእንጦጦ ፓርክ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ሰፊውን ቦታ እንዲዙ መደረጉንም ጠቅሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለይ ወጣቶች ለስፖርትና ለበጎ አድራጎት ተግባራት ትኩረት እንዲሰጡ አርዓያ በመሆን ጭምር ትልቅ ስራ ማከናወናቸውንም ገልጸዋል።የአፍሪካ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት ሙስጠፋ ቤራፍ በበኩላቸው በቆይታቸው ኢትዮጵያ እንግዳ በማስተናገድ የተካኑ ሕዝቦችን ያቀፈች ታላቅ ሀገር መሆኗን መገንዘባቸውን ተናግረዋል።በኢትዮጵያ ቆይታቸው ለተደረገላቸው እንክብካቤም ምስጋና አቅርበዋል።በመድረኩ በአዲስ አበባ ለተካሄደው የአፍሪካ ኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማኅበር ጠቅላላ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቅ አበርክቶ ለነበራቸው ግለሰቦችና ተቋማት እውቅና መሰጠቱን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "55d2a49e5296e51a4a1223c86ebfedae" }, { "cosine_sim_score": 0.5023987293243408, "passage": "በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሐላፊ ንጉሱ ጥላሁን በሰጡት መግለጫ፤ \"ሽልማቱ የሚያዘናጋ ሳይሆን ለበለጠ ሥራ የሚነሳሳ እና ኢትዮጲያውያን አንድ ከሆንን ምን ማከናወን እንደምንችል ያመላከተ ነው\" ብለዋል።የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስሜት ያጋሩ የቅርብ ሰዎችም እንደዕዳ ይቆጠራል ማለታቸውን ገልጸዋል።የኖቤል የሰላም ሽልማቱ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ እና ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላቸውን ተሰሚነት የሚጨምር መሆኑን ደግሞ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል(እስክንድር ፍሬው ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)\n ", "passage_id": "69df62437bdfea025d0d84190855c780" }, { "cosine_sim_score": 0.4929816424846649, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 09/2012 ዓ.ም (አብመድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) የ2019 ኖቤል ሽልማት አሸናፊ መሆናቸውን አስመልክቶ ቅዳሜ ጥቅምት 08 ቀን 2012ዓ.ም በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት የተሰናዳ የደስታ መግለጫ መርሀ ግብር ላይ ድንገት የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ታዳሚ ለሆኑት ኢትዮጵያውያን ንግግር አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ‹‹ይሄ ግጥምጥሞሽ ነው… ‹ዲያስፖራው ዝግጅት አለው› ስባል ሠላምታ ለማቅረብ ነው የመጣሁት›› ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‹‹በጅቡቲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚለዩበት አንድ መለያ በሠላም መኖር፣ የአገሪቱን ሕግ ማክበር፣ ሥራ መውደድ፣ እርስ በእርስ መግባባት፣ የተቸገረን መርዳት ሲሆን ሁል ጊዜም የምትመሠገኑበትን ይሄንን መልካም ስማችሁን እንድታቆዩ አደራ እላችኋለሁ›› ብለዋል፡፡ ‹‹ጅቡቲ ሁለተኛ ቤታችን ነው›› ያሉት ዶክተር ዐብይ ‹‹ጅቡቲያውያኑ እኛን ይወዳሉ፤ እኛም ደግሞ አብዝተን እነሱን እንወዳቸዋለን›› ብለዋል፡፡ መደመር በጅቡቲ እና በኢትዮጵያ በግልጽ መታዬቱን ጠቅሰው ‹‹ይሄንን በሁለቱ አገራት መካከል ያለ ጥብቅ ወዳጅነት የምታጠናክሩ ድልድዮች ጀግና ኢትዮጵያውያን ስለሆናችሁ በታማኝነት፣ በጨዋነትና በፍቅር እዚህ ካለው ሕዝብ ጋር በመኖር የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር እያንዳንዱ ዜጋ እንደ አምባሳደር እንዲሠራ አደራ›› ብለዋል፡፡ስለ ኖቤል ሽልማቱ ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‹‹የኖቤል ሽልማቱ በአንድ ሰው ስም መነገር ስላለበት እንጂ ሽልማቱ የሁላችሁም ነው›› ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በኢኮኖሚ ማሻሻያ ሰፋፊ ሥራዎች መጀመሩንና በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ታላላቅ ምጣኔ ሀብት ከገነቡ ሀገራት መካከል አንዷ እንድትሆን እየሠራ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዕድገትና ብልጽግና የጅቡቲ፣ የሶማሊያ፣ የሱዳን፣ የኤርትራ ብልጽግና መሆኑንም አስገንዝበዋል፡፡ ‹‹በውስጣችንም በአጎራባች አገራትም ሠላም እንዲኖር እንሠራለን›› ብለዋል ዶክተር ዐብይ፡፡ በሚቀጥለው ምርጫ ‹‹ከተመረጥን እንሠራለን፤ ካልተመረጥን አቅፈን በማስረከብ አርዓያ የሆነ ሥራ እንሠራለን›› ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት ተሸንፎ ስልጣንን በሥርዓት ማስረከብ ከኖቤል የሚበልጥ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "e5eac88e2365e3f2cc19ca6e7b5fd81f" }, { "cosine_sim_score": 0.4808557629585266, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ባለፈው ሳምንት በኖርዌይ ኦስሎ ተገኝተው የተቀበሉት የሠላም የኖቤል ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ዜና ሆኖ ቆይቷል። በኢትዮጵያም ባለፈው ሳምንት ከሽልማቱ ጋር የተያያዙ በርካታ መድረኮች እየተካሄዱ ሽልማቱ ያስገኘውን ክብር ለመቋደስ ተችሏል። ኢትዮጵያ ሽልማቱን የልማቷ እና የሠላሟ ግብዓት ማድረግ እንዳለባትም የተለያዩ ወገኖች እየተገለፁ ናቸው። ሦስተኛ ዲግሪያቸውን በሠላምና\nደህንነት እየተከታተሉ ያሉት\nአቶ አበበ አይነቴ\nሽልማቱ መልካም አጋጣሚ\nመፍጠሩን ይገልፃሉ። ‹‹ይህን አጋጣሚ\nለሀገሪቱ ዲፕሎማሲያዊ ሥራ\nስትራጂክ በሆነ መልኩ\nመጠቀም ያስፈልጋል፤ የዲፕሎማሲ\nሥራ ማለት ሀገር\nውስጥ ያለው ሥራ\nውጤት ነው›› ይላሉ።\nሀገር ውስጥ የተጀመሩ\nሥራዎች እንዳሉም አመልክተው\nለዚህም የዴሞክራሲ ምህዳሩን\nለማስፋት እየተወሰደ ያለውን\nእርምጃ ለአብነት ይጠቅሳሉ።‹‹ከኤርትራ ጋር የተደረሰው ስምምነትም አገር ውስጥ የተሠራው ሥራ ውጤት ነው›› ያሉት አቶ አበበ፣ የፖለቲካ ምህዳሩን የማስፋቱ ሥራም በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ የተቃውሞ እንቅስቀሴያቸውን ኤርትራ ላይ ያደርጉ የነበሩት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ አስችሏል ይላሉ። ስለዚህ ትልቁ ቁልፉ ሥራ የሀገር ውስጡ ሥራ መሆኑን አምኖ ይህንኑ ሥራ አጠናክሮ መቀጠል ይገባል ብለዋል።የፖለቲካ ምህዳሩ መስፋቱንና አንድ እርምጃ ወደፊት መሄዱን በመግለጽ ይሄ ደግሞ በሕግ የበላይነት እና ሰብአዊ መብት ላይ ያልተጠበቁ ነገሮችን አምጥቷል የሚሉት አቶ አበበ፣ ይህን ለማረም ሽልማቱን አንደ ትልቅ መሣሪያ መጠቀም እንደሚቻል ይገልፃሉ። እንደ አቶ አበበ ገለፃ፤ ሽልማቱን ለዲፕሎማሲ ሥራ በግብዓትነት መጠቀም ይገባል። የተጀመሩ መልካም ሥራዎችን ለማስቀጠል ክፍተቶችንና ጉድለቶችን ማረም ላይ ትኩረት ለማድረግ እንደ መልካም አጋጣሚ መውሰድ ይቻላል።‹‹አንድ ወቅት ላይ የአፍሪካ የኢንዱስትሪና የኢኮኖሚ ዕድገት ተምሳሌት ተደርገን ነበር፤ በኋላ ደግሞ የግጭትና የሁከት ተምሳሌት ተደርገናል›› ያሉት አቶ አበበ፣ ገጽታችን ጠይሞ ጉራማይሌ ቅርጽ ይዞ እንደነበርም ያስታውሳሉ። ይህን ጉራማይሌ ገጽታ ለመቀየር የኖቤል ሽልማቱን እንደ ትልቅ ግብዓት መጠቀም እንደሚገባ ያስገነዝባሉ። ይህም ያንን የተበላሸ ገጽታ ለመቀየርና ዓለም አቀፍ ግንኙነቱን የበለጠ ለማጠናከር ዕድል ይፈጥራል ይላሉ። አቶ አበበ እንዳሉት፤ የሀገር ውስጥ ሰላምን ማረጋገጥና የሕግ የበላይነትን ማስከበር ይገባል። የዴሞክራሲ ምህዳር መስፋቱ በራሱ ግብ አይደለም። ዜጎች በነፃነት ያለሥጋት ያለፍርሃት በሕገ መንግሥቱ መሰረት በየትኛውም አካባቢ በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ ማስቻል ያስፈልጋል፤ በዚህም ላይ መሠራት ይኖርበታል። የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አምባሳደር ጥሩነህ ዜና ሽልማቱ ከነግለቱ መቀጠል እንዳለበት ጠቅሰው ይሄ ነገር ግለቱ ሳይቀዘቅዝ እንዲቀጥል ማድረግ አለብን ይላሉ። አምባሳደሩ እንደሚሉት፤ በዓለም አቀፍ ሁኔታ በሳምንታት ውስጥ ብዙ ነገር ይረሳል። ሌላ አዲስ ነገር ይመጣል። ዓለም እኛን ብቻ አይደለም የሚያስበው። በዓለም ላይ እየተፈፀሙ ያሉ ብዙ ሁኔታዎች አሉ። ስለዚህ እኛ እንዳንረሳ የተፈጠረውን መልካም ሁኔታ ተጠቅመን ሌሎች ነገሮችን እየጨመርን የኢትዮጵያ ስም በአዎንታዊ መልኩ እንዲነሳ ማድረግ ያስፈልጋል። ለእዚያ ደግሞ ምቹ ሁኔታዎች አሉ።አሁን እየያዙን ያሉት በጣም ትናንሽ ሁኔታዎች ናቸው ያሉት አምባሳደር ጥሩነህ፣ ብዙ ልናገር የማልችለውና የማላወቀው የፖለቲካ ሁኔታ አለ። ሰላምና ደህንነት እንዲጠበቅ ለማድረግ ደግሞ የፖለቲካ ሁኔታ ወሳኝ ነው። ይህ እንዴት እንደሚሻሻል አላውቅም፤ ይህ ሁኔታ ባለው መልኩ ከቀጠለ ጥሩ አይደለም።›› ብለዋል። የቱሪዝም ኢትዮጵያ የገበያ ልማት ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ እሸቱ የኖቤል ሽልማቱ ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ በኩል ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል የሚል እምነት ማሳደሩን ይገልፃሉ። ‹‹ ይህን ዕድል መጠቀም ይቻላል። የኖቬል ሽልማቱን ሥነ ሥርዓት መላው ዓለም ተከታትሎታል። በዓለም ደረጃ ትልቅ የማስተዋውቀው ዕድል አግኝተናል። ›› ያሉት አቶ ንጉሴ፣ ሀገሪቱን የማያውቃት ጭምር እንዲያውቃት ሊያደርግ የሚችል የማስተዋወቅ ሥራ እንደተሠራ አርጎ መውሰድ እንደሚቻል ይገልፃሉ። ‹‹ይህን ካፒታላይዝ ማድረግ ይቻላል፤ ይህን እየጠቀስን በምንሰራቸው የማስተዋወቂያ መሣሪያዎች ሁሉ እያነሳን ፣ በምናካሂዳቸው ሁሉም እንቅስቃሴዎች ውስጥ እያነሳን እንሠራለን። እንዴት እንጠቀማለን የሚለውን ወደፊት እናሳድገዋለን›› ሲሉ ያመለክታሉ። ከገበያ ልማት አኳያ ትልቅ ግብዓት መሆኑን ነው የተናገሩት።አዲስ ዘመን ታህሳስ 7/2012 ኃይሉ ሣህለድንግል ", "passage_id": "e03c5449e9f360b07039341710cb0674" }, { "cosine_sim_score": 0.47695112228393555, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ስለ ምጣኔ ሀብት ማገገምና ስለ አዲስ የዕድገት አቅጣጫ ባዘጋጀው “ታላቁ ዳግም ማስጀመሪያ” የኦንላይን ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡በዚህ ወቅትም የወረርሽኙን ዓለም አቀፋዊ ውስብስብንነት እና ለመላመድ ያለውን ፈተና ያስረዱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ችግሩ ሊፈታ የሚችለው በጋራ ርምጃዎች እና በዓለም አቀፍ ትብብር ብቻ ነው ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሁኑ ዓለም አቀፋዊ ገጽታ በታሪክ ውስጥ አዲስ አስተሳሰብ ፈጥሮአልም ነው ማለታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የጋራ ፍላጎትን በመወከል የዓዋቂ አስተሳሰብን እና ድፍረትን ሊጠቀም የሚችል የዓለም አቀፍ አመራር ክፍተት እንዳለ ገልፀዋል።", "passage_id": "26de3f183a9855664fc488321cefa090" }, { "cosine_sim_score": 0.470262348651886, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ አቡኑ መርቆሪዎስ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ አህመድ ላስገኟቸው ስኬቶች ምስጋና አቀረቡ፡፡ፓትርያርኩ ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በመገኘት መጪውን አዲስ ዓመት አስመልክተው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የእንኳን አደረስዎት ስጦታ አበረክተውላቸዋል፡፡ፓትርያርኩ በፅሑፍ ባስነበቡት መልዕክታቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ በተለይ ለሁለት ተከፍሎ የነበረው ሲኖዶስ ወደ አንድ በማምጣት አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን ገልጸዋል፡፡በመንግሥት ተይዘው የነበሩ የቤተ ክርስቲያን ሃብቶች ማስመለሳቸውን ተናግረዋል፡፡መንግሥት በአዲሰ አበባ ባስገነባቸው ፓርኮች በተለይ በአንድነት ፓርክ የቤተ ክርስቲያኗ ቅርሶች ለዓለም እንዲተዋወቁ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ”ኦርቶዶክስ ሀገር ናት” በሚል አማናዊ ምስክርነት ለቤተክርስቲያን ያላቸውን አለኝታነት ማሳየታቸውንም ፓትርያርኩ አስታውሰዋል፡፡አገር ችግር ላይ በወደቀችበት ወቅት በጥበብ በመምራት ረገድም ጉልህ አስተዋጽዖ ማበርከታቸውንም አቡነ መርቆሪዎስ ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ችግር በገጠማት ጊዜ ሁሉ ቤተክርስቲያኗ ጸሎትና ምልጃ እያወጀች አገር ፀንታ እንድትቆም መስራቷንና እየሰራች መሆኗን መስክረዋል፡፡በቀጣይ የተጀመረው መልካም ሥራ እንዲበዛና አገር እንድትበለጽግ አባቶች በፀሎት እንዲያግዟቸው ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ ", "passage_id": "572bc6d6b90c880cf45c8573d60ee323" }, { "cosine_sim_score": 0.46245306730270386, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ኢትዮጵያን ለጉብኝት ከመጡት 380 ሺህ 376 የውጭ ጎብኝዎች 1 ቢሊየን 424 ሚሊየን 174 ሺ 744 የአሜሪካን ዶላር መገኘቱን አሳወቀ፡፡ የኢፌዴሪ\nበባህልና ቱሪስም የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ገዛኽኝ አባተ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ አጋማሽ ከተለያዩ የዓለም ሀገሮች 380 ሺህ 376 ጎብኚዎች የመጡ ሲሆን፣ወደ አንድ ነጥብ አምስት ሚሊየን የሚጠጋ የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኝቷል፡፡ በበጀት ዓመቱ ከመቸውም ጊዜ የተሻለ የቱሪስት ፍሰት እንደነበርም ገልጸዋል፡፡ ሚኒስቴር\nመስሪያቤቱ ዲፕሎማቶችንና በተለያዩ ጉዳዮች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የውጭ ዜጎችን ታሳቢ ያደረገ እቅድ ይዞ እንደነበር ያወሱት ዳይሬክተሩ በተደረገው የማጥራት ሥራ ገቢው የተገኘው ለጉብኝት ከመጡት ብቻ እንደሆነ አመልክተዋል፡፡ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የቱሪስት መዳረሻዎችን የማልማት፣የሆቴል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ብቃት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ የማበረታታት፣አስጎብኚዎች የሀገር ግጽታን ሊገነባ የሚያስችል አገልግሎት እንዲሰጡ አቅም የመፍጠር ፣ ከተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ጋር ተቀናጅቶ የመሥራትና ቱሪዝምን አጠናክሮ የማስተዋወቅ ሥራዎች መሥራታቸው ለውጤታማነቱ አስተዋጽኦ ማበርከቱን አስረድተዋል፡፡ የቱሪዝም ዘርፉ ለኢኮኖሚው ዕድገት የሚኖረውን ሚና ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከ560 በላይ የሚሆኑ አስጎብኚ ድርጅቶችና ባለ ኮከብ ደረጃ ሆቴሎች በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ዘርፍ እንደተሰማሩ የጠቀሱት አቶ ገዛኽኝ ቱሪዝም ለሥራ ዕድል ፈጠራ ምን ያህል አስተዋጽኦ እያበረከተ እንዳለ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ ሚኒስቴሩ\nበመቶ ቀናት ካከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት መካከል የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ስትራቴጂ መንደፍ፣ የቱሪዝምን የመረጃ ሥርዓት ማዘመን እና ከተለያዩ ተቋማት ጋር ተቀናጅተው እየሠሩ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አሁን ባለው መዋቅር ሦስት ዘርፎች አጣምሮ እየሠራ ነው ያሉት ዳይሬክተሩ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርትን በማስተባበር እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡አዲስ\nዘመን መጋቢት 5/2011በኢያሱ\nመሰለ", "passage_id": "4bc67340f2986883449eb381635dc418" }, { "cosine_sim_score": 0.4580089747905731, "passage": "ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በተከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሽልማት መታጨቷ ተገልጿል።የአካባቢ ተፈጥሮ ሀብት ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂን ተግባራዊ በማድረግ ምርጥ ተብለው፥ በተባበሩት መንግስታት የበረሃማነት መከላከል ምክር ቤት ለመጨረሻ ዙር ውድድር ከታጩ ስድስት የዓለም ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ መመረጧ ነው የተነገረው፡፡የትግራይ ክልል ግብርና እና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አትንኩት መዝገቡ እንደገለፁት፥ በቀጣይ ሁለት ወራት በቻይና በሚካሄደው ዓለም አቀፍ ውድድርና ሽልማት ላይ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል በተከናወኑ ተግባራት በእጩነት መቅረቧን ተናግረዋል ።ኃላፊው \"ክልሉ ላለፉት 29 ዓመታት በረሃማነትን ለመከላክል በህዝብ ነፃ ጉልበት ባከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ፥ ያስመዘገበው ተጨባጭ ለውጥ በመረጋገጡ ሀገሪቱን ለእጩነት እንድተበቃ አድርጓታል\" ብለዋል ።በክልሉ በተካሄደው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ከ100 ሺህ ሄክታር የሚበልጥ መሬት ከጎርፍ መሸርሸር አደጋ ማዳኑን ለአብነት ጠቅሰዋል።በዘርፉ በየዓመቱ ህዝቡ የሚያደርገው የነፃ ጉልበት ተሳትፎ በአማካይ 8 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ግምት እንዳለው ኃላፊው አመላክተዋል።የአፈር መሸርሸርንና የአየር ንብረት መዛባትን ለመከላከል በየዓመቱ በአማካይ ከ147 ሚሊየን በላይ ችግኝ እንደሚተከልም ተናግረዋል ።( ኢዜአ) ", "passage_id": "5189aa92838cfb7453c4e138882c3576" }, { "cosine_sim_score": 0.4566669464111328, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአስር ዓመት ውስጥ የአፍርካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ተገለጸ።ለአቪዬሽን ኢንዱስትሪው አስቸጋሪ በሆነው የአፍሪካ ቀጣና እና ፈታኝ በሆነ ወቅት ባስመዘገበው ድንቅ ስኬት መሸለሙም ታውቋል።እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ እውነተኛው የፓን አፍሪካኒዝም ምሳሌ በመባል አድናቆት ተችሮታል።አየር መንገዱ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ያስመዘገበው ትርፍም የስኬት መንገዱን ያሳየ መሆኑ ነው የተገለጸው።ከዚህ በተጨማሪም አየር መንገዱ እንደ ቻይናና ዱባይ ባሉ ከፍተኛ የንግድ፣ የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት መዳረሻዎች ላይ የሚሰጠው አገልግሎት ተመራጭ እንዳደረገውም ተጠቁሟል።በአየር መንገዱ እየተካሄደ ያለው የማስፋፊያ ፕሮጀክትና በምቾት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙት ዘመናዊ አውሮፕላኖቹ አየር መንገዱን ከአፍሪካ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭ እንዳደረገውም ፍላይት ግሎባል መረጃ ያመለክታል። ", "passage_id": "0fbb0fcc11114f4b631501c7e05c2e44" }, { "cosine_sim_score": 0.45239007472991943, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 14/2005 (ዋኢማ) –  ኢትዮጵያ ሊጎበኙ ከሚገባቸው የዓለም ሀገራት በእንግዳ ተቀባይነት፣ በአስተማማኝ ሠላምና በርካሽ የኑሮ ሁኔታ ከተመደቡ አሥር ሀገራት አንዷ መሆን ቻለች። በቅርቡ ይፋ የሆነውና ከ500 በላይ ገጾችን ያካተተው የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም መረጃን በማጣቀስ የተካሄደው ጥናት ኢትዮጵያን በእንግዳ ተቀባይነቷ፣ በአስተማማኝ ሠላሟና ባላት ርካሽ የኑሮ ሁኔታ ከዓለም በ9ኛ ደረጃ ተቀምጣለች። ይህን ኢትዮጵያ ሊጎበኙ ከሚገባቸው 10 የዓለም ሀገራት አንዷ እንድትሆን አስችሏታል ጥናት አካሂዶ የምደባ ደረጃውን ይፋ ያደረገው ኪሜሻን የተሰኘ ድረ ገጽ እንዳመለከተው ሜቄዶኒያ፣ጆርጂያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ በተጠቀሱት መስፈርቶች በቅደም ተከተል ከአንድ እስከ ሦስተኛ ደረጃን ይዘዋል። ከዚህ አንፃር እስከ 15ኛ ደረጃ ባለው ምደባ የተካተቱ ሀገራት ጎብኚዎች ለጉብኝት ሲነሱ ቀዳሚ የሚያደርጋቸው እንደሆነም ተጠቁሟል ሲል ፋና ብሮድካስትንግ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "c2060ea4f3d7074539b1bbeab3f79335" }, { "cosine_sim_score": 0.4459955096244812, "passage": "የኳታር አየር መንገድ እኤአ በ2017 የዓለም  ምርጥ  አየር መንገድ በመሆን  ተመረጠ ።አየር መንገዱ በ2016 አሸናፊ የነበረውን የኤምሬትስ አየር መንገድን በመብለጥ ነው ለዚህ ክብር የበቃው፡፡አጋጣሚው በጎረቤቶቿ መገለል ለደረሰባት ኳታር መጽናኛ ሆኗታል፡፡በኳታር ላይ የበረራ ማዕቀብ ከጣሉባት ሃገራት መካከል አንዷ የሆነችው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ንብረት የሆነው የኤምሬትስ አየር መንገድ እኤአ በ2016 የዓለም ምርጡ የአየር መንገድ ተብሎ መመረጡ  ይታወሳል፡፡ይሁን እንጂ ለሽብርተኞች ድጋፍ ታደርጋለች በሚል ከጎረበቶችዋ የተለያዩ ማዕቀቦች የተጣሉባት የኳታር አየር መንገድ ግዙፎቹን የሲንጋፖርና ንብረትነቱ የጃፓን የሆነው አና የአየር መንገዶችን በማስከተል ነው በአንደኝነት የተቀመጠው፡፡የአምናው አሸናፊ ኤምሬትስ ወደ አራተኛ ደረጃ ያሽቆለቆለ ሲሆን የሆንግ ኮንጉ ካቲ ፓስፊክ፣ የታይዋኑ ኢቫና ሉፍታንዛ አየር መንገዶች ከ5ኛ እስከ 7ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡ኢትሃድ፣ ሃይናን እና ጋሩዳ ኢነዶኔሺያ ደግሞ ክ 8 እስከ 10ኛ ደረጃ ተሰቷቸዋል፡፡የኳታር አየር መንገድ በአንደኝነት ሲመረጥ ይህ ለ 4ኛ ጊዜው ነው፡፡ከዚህ ቀደም በ2011፣ 2012 እና በ2015 ማሸነፉ ይታወቃል፡፡ግዙፉ የብሪትሽ  አየር መንገድ ከጊዜ ወደ ጊዜ ደረጃው እያሽቆለቆለ ይገኛል፡፡እንደ አውሮፓዊያኑ የዘመን ቀመር በ2006 ዓም አሸናፊ የነበረው የብሪትሽ አየር መንገድ ዘንድሮ በ40ኛ ደረጃ ላይ መቀመጡ አስገራሚ ሆኗል፡፡ ባለፈው አመት 26ኛ እንደነበርም አይዘነጋም፡፡ቨርጂን አትላንቲክ፣ኤር ሊንጉስ፣ ኤሮ ፍሎትና የኖርዌይ አየር መንገድ ከብሪትሽ አየር መንገድ በላይ መሆን ችለዋል፡፡በተጨማሪም አላስካ አየር መንገድ ከ60ኛ ወደ 36ኛ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ76ኛ ወደ 48ኛ እና የሳዑዲ አየር መንገድ ደግሞ ከ82ኛ ወደ 51 ደረጃቸውን በማሳድግ ከፍተኛ መሻሻልን ያሳዩ ሆነው ተመዝግበዋል፡፡  ( ምንጭ: ቴሌግራፍ)  ", "passage_id": "4c52390eb491931541bf8d55e07df869" }, { "cosine_sim_score": 0.443035364151001, "passage": "ሰባተኛዉ አለም አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም ኢንቨስትመንት አዉደ ርዕይ ዛሬ በሚሊንየም አዳራሽ ተከፍቷል፡፡ኢትዮጵያ እያስተናገደችው ያለው አዉደ ርዕይ ለሶስት ቀናት እንደሚቆይ ታዉቋል፡፡የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ካሳዉ አዉደ ርዕዩን ሲከፍቱ እንዳሉት ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በመጠቀምና በማስተዋወቅ ከዘርፉ ተገቢዉን ጥቅም ማግኘት እንደሚገባት ጠቁመዋል፡፡በአዉደ ርዕዩ ላይ አለም አቀፍና ሃገራዊ ድርጅቶች ለዘርፉ የሚሆኑ ምርትና አገልግሎታቸዉን በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ፡፡አዉደ ርዕዩ አለም አቀፍ የንግድ ተቋማት በአፍሪካ የሚኖራቸዉን ተሳትፎ ለማሳደግም ያለመ እንደሆነ ተነግሯል፡፡", "passage_id": "fe394d4433b15efdf467ed945c92baa6" }, { "cosine_sim_score": 0.43652188777923584, "passage": "  ኢትዮጵያ ከሰሞኑ የኦስሎ የኖቤል ሽልማት በኋላ በዓለም ማህበረሰብ ዘንድ የሚኖራት ቦታና ገጽታ በእጅጉ እንደሚቀየር አስተያየት ሰጪዎች ተናገሩ፡፡በጠ/ሚሩ የኖቤል ሽልማቱ በውጭና በአገር ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በተለያየ አግባብ ደስታቸውን የገለፁ ሲሆን ጠ/ሚሩ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በመላው አለም ተበትነው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዜግነት ክብራቸውን ከፍ የሚያደርግ ስራ በታሪክ ውስጥ ሲመዘገብ አዩ፣ ልጆቻቸውም በባዕድ አገር በታሪካቸው ኮሩ›› ብለዋል፡፡ ባለፈው ማክሰኞ አስደማሚ የተዋጣለት የኖቤል ሽልማት ንግግራቸውን ለመላው የዓለም ህዝብ አቅርበው የ2019 የሰላም የኖቤል ሽልማታቸውን የተቀበሉት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤በማህበራዊ ገጻቸው ባሰፈሩት ማስታወሻ፤ ኦስሎ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ እስክትመስል ድረስ በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማና በኢትዮጵያ ባነሮች ተውባ መሰንበቷን፣ ሚዲያዎች ሁሉ በኩራት ስለ ኢትዮጵያ  መመስከራቸውን፣ በድህነት በጦርነትና ረሃብ የሚያውቋት አገራችንን በሌላ አዲስ ታሪክ ለማወቅ እንደቻሉ በመግለጽ የአለም አይኖች ሁሉ ኢትዮጵያ ላይ ተተክለው እንደሰነበቱ ጽፈዋል፡፡ የሽልማቱ ስነ ሥርዓት የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭትም ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የአለም ሕዝብ እንደተከታተለው፤ ይህም ለኢትዮጵያ መልካም ገጽታ ግንባታ የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡ ‹‹በመላው አለም ተበትነው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዜግነት ክብራቸውን ከፍ የሚያደርግ ስራ በታሪክ ውስጥ ሲመዘገብ አዩ:: ልጆቻቸው በባዕድ አገር በታሪካቸው ኮሩ:: አገራቸው በምሳሌነትና በአርአያነት ስትነሳ በአይናቸው ብሌን ተመለከቱ፤ ሰሙ፡፡  በአረብ አገር የሚኖሩ ዜጎቻችን አሰሪዎቻቸው ወደታች ሳይሆን ወደ ላይ እንዲያዩዋቸው የሚያደርግ ታሪክ በአለም አደባባይ ሲከወን እንባ በተሞሉ አይኖቻቸው አደነቁ›› ሲሉ ተርከዋል፡፡ ‹‹በኦስሎ ያገኘነው ክብር የአገራችን ጉዞ ከትናንት የዛሬው፣ ከዛሬውም የነገው እጅግ የተሻለ መሆኑን አመላክቶናል፤ ይህ ለኢትዮጵያውያን የመጀመሪያ እንጂ የመጨረሻ አይሆንም፡፡ በሰላም በሳይንስ በሥነ ጽሑፍ ገና ብዙ ኢትዮጵያውያን ወደ ኖቤል አገር ኖርዌይ ይመጣሉ›› ያሉት ጠ/ሚኒስትሩ፤ ‹‹ዛሬ ያገኘነውን አክብረን፣ አያሌ ኢትዮጵያውያን በአለም አቀፍ መድረኮች አገራቸውን እንዲያስጠሩ እንሰራለን ለዚህ ደግሞ ሁላችንም አገር የሚያስጠራ ጥረት እናድርግ›› ሲሉ ጥሪያቸውንም አቅርበዋል፡፡ ‹‹ፍቅርና ክብር የገባውን ሕዝብ ማገልገል ኩራትም ዕድልም ነው›› ያሉት ጠ/ሚኒስትሩ፤ አዲስ አበባ ሲደርሱ በተደረገላቸው አቀባበልም በእጅጉ መደሰታቸውን በመግለጽ ለህዝቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ‹‹አለም አገሬን ሲያከብራት አይቼ ወደ አገሬ በመመለሴ ደስ ብሎኛል›› ብለዋል - የኖቤል ተሸላሚው ጠ/ሚኒስትር፡፡ ከትናንት በስቲያ ማለዳ 12፡30 ቦሌ አየር ማረፊያ ከደረሱ በኋላ ለሕዝብ ባስተላለፉት መልዕክትም፤ ሽልማቱ ለኢትዮጵያ፣ ለኤርትራና ለምስራቅ አፍሪካ ያለው ትርጉም ከፍተኛ ነው ብለዋል። ሽልማቱም የብዙ እናቶች ለቅሶና ፀሎት ውጤት መሆኑንም አልሸሸጉም፡፡ “ሽልማቱ ሌሎች ችግሮችን ለመፍታት እንደ መነሻ የምንገለገልበት ነው” ሲሉም የኖቤል ሽልማታቸው የወደፊት ቀጣይ ጥቅምም እንዳለው ተናግረዋል፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ትውልድ የሚበላ ሾተላይ አለ፤ ይሄን ሾተላይ ማከም ያስፈልጋል›› ያሉት ጠ/ሚኒስትሩ፤ ወደ መሰላል የሚወስድ ሥራ  ላይ ልጆቻችን ካሉ ጎትቶ ማውረድ ሳይሆን ገፍተን ጫፍ እንዲደርሱ ማድረግ ከሁላችን ይጠበቃል” ሲሉ መክረዋል፡። “ኢትዮጵያም የብዙ ጀግኖች አገር እንደ መሆኗ፣ ጀግኖቻችን ደግፈን ወደ መሰላሉ እናውጣ” ብለዋል በመልዕክታቸው። በኖቤል ሽልማቱ ሥነ ሥርአት ላይ ባደረጉት ንግግር ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን የሰብዓዊነትን የመተባበር፣ የመደጋገፍ፣ የሰላም እሴት እንዳላቸው በመጥቀስ፤ አገሪቱን በመደመር እሳቤ ወደ ፊት ለማሻገር እየሰሩ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ የኖሪዌጂያን ኖቤል ኮሚቴ ሊቀ መንበር ቤሪት ራያሲስ አንደርሰን በሥነስርዓቱ ላይ ባቀረቡት ዘለግ ያለ ንግግር፤ ‹‹ኢትዮጵያ የሰው ዘር ምንጭ ናት፤ የመጀመሪያው ሆሞ ሳፒያን ከዚያ ተነስቶ ነው አለምን የሞላው፡፡ ከዚህ አንጻር እኛ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን ነን፡፡ አገራችሁ ኢትዮጵያም በፍፁም በምዕራባውያን ቅኝ ያልተገዛች ነች፤ ከአፍሪካ የተለየ የራሷ ታሪክ አላት፤ በዚህ የተነሳ ነው የአፍሪካ ሕብረት መዲና የሆነችው›› ሲሉ ኢትዮጵያን የክብርና የኩራት ማማ ላይ ሰቅለዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ሽልማቱን በተቀበሉባት ኖርዌይ ኦስሎ ከተማ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን በአደባባይ ደስታቸውን ሲገልፁ የሰነበቱ ሲሆን፤ በተለያዩ አለማት የሚገኙም በማህበራዊ ገፆቻቸውና በመገናኛ ብዙሃኃን ደስታቸውንና የኩራትና የክብር ስሜታቸውን አጋርተዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ከትናንት በስቲያ ወደ ሀገር ውስጥ ከተመለሱበት ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባ፣ ሐረር፣ ጅማ፣ ወላይታ ሶዶና በሌሎችም አካባቢዎች የደስታ መግለጫ ሠላማዊ ሠልፎች መካሄዳቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ታዋቂ ኢትዮጰያውያንና አንጋፋ ምሁራንም በሽልማቱ የተሰማቸውን ስሜት አጋርተዋል፡፡ የስነጽሑፍና ቋንቋ ምሁሩ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ “ዛሬ እንደ ሩዋጮቻችን በመሪያችን ተከበርን፣ ቀና አልን፣ “የፍትሃዊና ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር መለኪያዎች ነን” የሚሉት አውሮፓውያን፤ በአንድ ድምጽ “አንተ ወደ ሰላምና ዲሞክራሲ የሚወስደውን መንገድ ለሀገርህ መርጠሃል” አንተ ዲሞክራሲያዊና ሠላማዊ ማህበረሰብ ልትገነባ ጉዞ ጀምረሃል የሚሉት መሪ አገኘን” ሲሉ ደስታቸውን በፌስቡክ ገፃቸው ገልፀዋል፡፡ “የጠቅላይ ሚኒስትራችን የኖቤል ሽልማት ለኢትዮጵያውያን የማንቂያ ደውል ነው” ያሉት ዶ/ር በድሉ፤ “ይህ ደውል በአለም ላይ ያለንን ቦታ ያሳየ ነው፤ ይህ ደውል የሚገባንን የሚመጥነንን ፖለቲካዊ አስተዳደር ጅምር ያመላከተ ነው፤ ይህ ደውል ከእውነት ጋር እንድንታረቅ የሽምግልና ድምጽ ነው፤ ይህ ደውል የ1990ዎቹ ከፋፋይ የሴራ ፖለቲካ መሞትን የሚያበስር የመርዶ ድምጽ ነው፤ ይህ ደወል የጀመርነው የለውጥ መንገድ ብቸኛ አማራጫችን እንደሆነና ተጋግዘን ለግብ ማብቃት እንዳለብን የሚያስገነዝብ ድምጽ ነው” ብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በበኩላቸው በትዊተር ገፃቸው ባሠፈሩት ሃሳብ፤ “ኢትዮጵያችንን ከፍታ ላይ አስቀምጠውልናል፤ እኛ ዜጐቿ በጣም ኮርተናል፤ በእጅጉ እናመሰግናለን” ብለዋል፡፡ አያይዘውም “አገራችንን ያደረሱበት ደረጃ ላይ ለማቆየትና ይበልጥም እንድትራመድ ሁላችንም ድርሻ አለን ብዙ ስራ ይጠበቅብናል፡፡ ቆርጠን ተባብረን እንነሳለን” በማለትም ጥሪ አቅርበዋል” - ፕሬዚዳንቷ፡፡ጠ/ሚሩ ስለ ሰላም የተሸለሙትን የኖቤል ሽልማት ሜዳሊያና ዲፕሎማ በብሔራዊ ሙዚየም እንዲቀመጥ መወሰናቸውን ተከትሎ በነገው እለት ለብሄራዊ ሙዚየም ያስረክባሉ የተባለ ሲሆን ከሰሞኑ ወደ ኤርትራ በማቅናትም ከኤርትራ ሕዝብና ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ስኬቱን እንደሚያከብሩም ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ ጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ሜዳሊያና ዲፕሎማውን ለብሄራዊ ሙዚየም የሚያስረክቡት በቅርስነት እንዲቀመጥ መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል፡፡ አንጋፋው ምሁርና የዕድሜ ባለፀጋው ፕ/ር መስፍን ወልደ ማሪያም በፌስቡክ ገፃቸው ላይ እንዲህ ሲሉ ጽፈዋል፡- ‹‹አፄ ኃይለስላሴ ከእነግርማ ሞገሳቸው ከዙፋናቸው ከወረዱ በኋላ የኢትዮጵያ ስም እንዲህ በገናናነት ተሰምቶ አያውቅም፤ የኢትዮጵያውያን ልብ በኩራት አበጥ ብሎ አያውቅም፤ ኢትዮጵያዊነት ቀና ብሎ አያውቅም፤ አሁን ሳየው ትልቁ ቁም ነገር፣ ዐቢይ ሽልማቱን መቀበሉ አልነበረም፤ ሽልማቱ ትልቅ ነገር ነው፤ ከዐቢይ ስም ጋር ተቆራኝቶ እንደሚቀርም እርግጥ ነው፤ ለእኔ ዋናው ቁም ነገር ሆኖ ያገኘሁት ሽልማቱ ምክንያት የሆነለት የዐቢይ ንግግር ነው፤ የዐቢይ ንግግር በእንግሊዝኛ ከመሆኑ ሌላ ድንቅ፣ ልብን የሚነካና ኢትዮጵያዊ ሰውነትን ተላብሰው ‹‹እኛም ኢትዮጵያውያን ነን›› አሰኛቸው፤ የኢትዮጵያን ሰብዓዊነት የኢትዮጵያን የመንፈስ ልዕልና፣ የኢትዮጵያውያንን የማስተዋል ቅርስ፣ የኢትዮጵያውያን የአዕምሮም ሆነ የመንፈስ ችሎታና ብቃት በሚገባ ለአለም በሙሉ አሳይቷል፤ ንግግሩን ያላዳመጡት የዐቢይን ሰውነትና የአዕምሮ ችሎታ መገንዘብ ያቅታቸዋል፡፡ ዶ/ር ዐቢይ እግዚአብሔር ይባርክህ! መንገድህን ያቅናልህ››", "passage_id": "f2b3061495e53df6716baf9e6b4025df" }, { "cosine_sim_score": 0.43632152676582336, "passage": "አዲስ አበባ፡- የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ለሃገሪቱ የቱሪዝም  እድገት የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ድርጅት ጠየቀ፡፡የቱሪዝም  ዘርፍ ለማሳደግ ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር  ትናንት በተካሄደው ውይይት  የኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅት ዋና ዳይሬክተር  ወ/ት ሌንሴ  መኮንን  እንደገለጹት፣  ቱሪዝም ያለ ኪነጥበብ ባለሙያዎች እድገቱን ማፋጠን አዳጋች ነው፡፡ ከቱሪዝም  ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው ኪነ ጥበብ ሀገራዊ ወግ ባህልና እሴቶችን በማስተዋወቅና ከፍተኛ ሚና አለው፡፡የቱሪዝም ድርጅት በዘርፉ ከፍ ያለ ደረጃ ለመድረስ የኪነ ጥበብ ባለሙያውን ማሳተፍ አስፈላጊ እንደሆነና  ተቋማቸውም ለዚህ ትኩረት ሰጥቶ አንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡የድርጅት ምክትል ዳይሬክተር  አቶ ሰርፀ ፍሬስብሃት በበኩላቸው፣ ኪነ ጥበብ የቱሪዝም ዘርፍ በማሳደግ የላቀ ሚና እንዳለው ጠቁመው፣ ለዚህም ተቋማቸው በአዲስ መልክ የተጠናከረ ስራ ለመስራት እቅድ መያዙን አንስተዋል፡፡የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችም በጥበብ ስራቸው ውስጥ የሀገሪቱን መለያ/ብራንድ /እና ልዩ ልዩ እሴቶችን በማስተዋወቅ ለቱሪዝም ዘርፉ የላቀ ሚና ማበርከት እንደሚችሉ አመልክተዋል፡፡በውይቱ ላይ ተሰታፊ የሆኑ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችም  በኪነ ጥበብ በስራቸው ሀገራዊ ባህል ወግና እሴትን የተመለከቱ ጉዳየች ትኩረት አድረገው እንደሚሰሩና የቱሪዝም ዘርፍ ማደግ ለኪነ ጥበቡ ትልቅ ግብዓና መሆኑን ጠቁመዋል፡፡በኪነ ጥበቡ ለቱሪዝም ልዩ ጥኩረት ተሰጥቶ ከተሰራ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻልና በአንጻሩ ደግሞ የቱሪዝም  ሀብትን ማስተዋወቂያና ማሳያ የሆነው ኪነ ጥበብ ድጋፍ ሊደረግለት እንደሚገባ ጠቅሰዋል፡፡በተገኝ ብሩ  ", "passage_id": "8d219adeccbbeaec895571699a10f646" } ]
9453d5723ec499b9f9b8bf8d3e640da6
ca97aed92c4bd754f09b776913e8d3e7
የፅዳት ዘመቻ ተግባር ባህል ሆኖ እንዲቀጥልና ህብረተሰቡ ለሀገራዊ ጥሪ የሚያሳየው ምላሽ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለፀ
የፅዳት ዘመቻ ተግባር ባህል ሆኖ እንዲቀጥል እና ህብረተሰቡ ለሀገራዊ ጥሪ የሚያሳየው ምላሽ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለፀ፡፡አራተኛው ዙር ሀገር አቀፍ የጽዳት ዘመቻ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተከናውኗል፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ይፋ በተደረገው እና ወር በገባ የመጀመሪያው እሁድ በመላ ሀገሪቱ  የሚከናወነው የጽዳት ዘመቻ በአዲስ አበባ ከተማ ስቴድየም እና የኦሮሞ ባህል ማከል አካባቢ ተከናውኗል፡፡የኦሮሚያ ክልል የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች የተሳተፉበት የፅዳት ዘመቻ በአዲስ አበባ ኦሮሞ ባህል ማእከልና አካባቢው የተካሄደ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ስቴድየም ደግሞ የከተማው ነዋሪዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናትና የተለያዩ ተቋማት የጽዳት ስራውን አከናውኗል፡፡የኦሮሚያ ክልል ርአሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ሴፈዲን መሀዲ ንጽህናው በተጠበቀ አካባቢ የሚኖርና  በጥሩ አስተሳሰብ የተገነባ ማህበረሰብ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በጽዳት መረኃግብሩ የተሳተፉ አካላትም አካባቢን ከቆሻሻ ጽዱ በማድረግ ጥላቻና መጥፎ አመለካከቶችን ማስወገድ እንደሚገባ አንስተዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32655/
[ { "cosine_sim_score": 0.5050241351127625, "passage": "የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስራው እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥልም ኮሚሽኑ ጥሪውን አቅርቧል፡፡የ2012 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር ለወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ተግባሩ ልዩ ትኩረት በመሥጠትና ሙሉ የሰው ሃይሉን በማሰማራት ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር ተቀናጅቶ ወደ ተግባር መግባቱን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እንዳሉት በበዓላት ወቅት የሰው እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ከወትሮው በተለየ መልኩ ስለሚጨምር ይህንን ታሳቢ በማድረግ በገበያና በመዝናኛ ስፍራዎች እንዲሁም በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰትና ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ኮሚሽኑ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡፡ህብረተሰቡ የፀጥታ ጉዳይ የጋራ ጉዳይ መሆኑን ተገንዝቦ አስፈላጊውን ትብብር እያደረገ እንደሚገኝና ከዚህ ቀደም የተከበሩ ሃይማኖታዊ እና ብሄራዊ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ኮሚሽኑ አስታውሶ አሁንም እንደተለመደው ራሱን ከወንጀል እና ከትራፊክ አደጋ በመጠበቅ ለፀጥታ ሃይሉ የሚያደርገውን ትብብርና የሚሰጠውን ጥቆማ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አቅርቧል፡፡ህብረተሰቡ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘትም ሆነ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት መረጃ ለመስጠት በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 816 ወይም በ011-1-11-01-11 መጠቀም እንደሚችል ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡", "passage_id": "1c23e9be4485a0ba64a86ccf512911b3" }, { "cosine_sim_score": 0.5033749341964722, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ፀረ-ሰላም ኃይሎች እየሰሩ ያሉትን አገር የማፍረስ ሴራ የማስቆም የመቆጣጠርና የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታወቀ፡፡ የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ነገ በሚከበረው የኢሬቻ በዓል ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫውም በዓሉ በሰላም እንዳይከበር ለማድረግ ብሄርን ከብሄር ለማጋጨትና በዜጎች ዘንድ መተማመን እንዳይኖር ውዥንብር ለመፍጠር አንዳንድ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ከወዲሁ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ኮሚቴው አስታውቋል። በተጨማሪም በበዓሉ ላይ የተለያዩ ጉዳቶችን ለማድረስ ሽብር ፈፃሚ ኃይሎችን በመመልመል፣ በማሰልጠን እና በማስታጠቅ እየሰሩ መሆኑን የጠቀሰው ኮሚቴው ለጥፋት የተሰማሩ ውስን ኃይሎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ነው የገለጸው። የጥፋት ኃይሉ ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ የተለያዩ የሽብር ውዥብሮችን በመንዛት የለመደውን አገር የማፍረስ እኩይ ተግባሩን እንደቀጠለበትም ነው በመግለጫው የጠቀሰው።  በመሆኑም ይህ ውስን የጥፋት ኃይል በሀገሪቱ ለዘመናት የዳበረውን የመቻቻልና የአብሮነት እሴት ለማፍረስ ሌት ተቀን እየሰራ በመሆኑ ከዚህ ተግባር እንዲቆጠብ ብሄራዊ የፀጥታ አስተበባሪ ኃይሉ አስጠንቅቋል። ህብረተሰቡም በሀገሪቱ እየተፈጠረ ያለውን ሰላም ለማደፍረስ ውድመትና ሰቆቃ እንዲበዛ የሚታትረውን ኃይል እንደተለመደው ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በመሆን ሰላሙን እንዲያስከብር ኮሚቴው አሳስቧል፡፡  እንዲሁም በየደረጃው ያለው የጸጥታ ኃይል ፀረ-ሰላም ኃይሎች እየሰሩ ያሉትን አገር የማፍረስ ሴራ የማስቆም የመቆጣጠርና የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን የሚወጣ መሆኑንም ነው በመግለጫው የጠቀሰው። ኮሚቴው ማንኛውም ግለሰብ፤ ቡድን የአገሪቱን ህግ በማክበርና በማስከበር የዜግነት ግዴታውን ሊወጣ ይገባል ብሏል።  በተጨማሪም ህገወጥ እንቅሰቃሴ የሚያደርጉ አካላት ላይ ህግን የተከተለ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን ነው የገለጸው። የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴው ነገ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል የሰላምና የአብሮነት እንዲሆንም ምኞቱን ገልጿል።", "passage_id": "e05e99a1d2e7ebddb69ceef5cddedbed" }, { "cosine_sim_score": 0.49782371520996094, "passage": "፡- የአረንጓዴ አሻራ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ መሥሪያ ቤት ሠራተኞች በየካ ክፍለ ከተማ መድሃኒዓለም ፓርክ ልዩ ስሙ አንቆርጫ በተሰኘው ቦታ ትናንት አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ሕብረት ሥራ አጀንሲ ሠራተኛ የሆነው አቶ ቢኒያም አለበል በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፀው፤ የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄው እጅግ በጣም አስገራሚና የተሳካ ሲሆን የዚህ አጋጣሚ ተሳታፊ መሆኑ ደስተኛ እንዲሆን አድርጎታል። በዚህ ፓርክ ውስጥም 43 ችግኞችን በመትከል አሻራውን አስቀም ጧል። እነዚህ ችግኞች ፀድቀው በአይኑ ለማየት ስለሚፈልግ እንክብካቤ ያደርግላቸዋል። አቶ አለማየሁ መርሻ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ሠራተኛው እንዳለው፤ ‹‹ለአረንጓዴ አሻራው ንቅናቄ ዘመቻ የመንግሥት ሠራተኛው ምላሽ ከሚጠበቀው በላይ የሚደነቅ ነው። በእርግጥም ትክክል ነበር። ምክንያቱም ሀገራዊ የክተት ዘመቻው ታውጇል፤ ለዚህ ምላሽ መስጠት የዜግነት ግዴታ ነው። በመሆኑም የዘመቻው ተሳታፊ ሆኜ አሻራየን ማሳረፍ በመቻሌ ኮርቻለሁ። 31 ችግኝ ተክያለሁ። እንድ ታሪካዊ አጋጣሚም የምቆጥረው ነው። በዘመቻ ወጥተን ተክለን ዘወር ማለት የለብንም። ትኩረት ሰጥተን መንከባከብ አለብን›› ሲል አሳስቧል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ሠራተኛ የሆነችው ወይዘሮ መርዲያ አህመድ በበኩሏ፤ ‹‹እነዚህ ችግኞች አድገው በታሪክ መዝገብ ላይ የሀገሬ ስም በደማቁ ሲጻፍ ከጀርባው የእኔን ስም የምመለከተው ይመስለኛል። ስሜቴን ልነግርህ አልችልም። ልክ ለሀገሬ የጦር ግንባር ጥሪ ምላሽ የሰጠሁ ያህል ተሰምቶኛል። 22 ችግኝ ተክያለሁ። እንደምታየው በካፊያ እና በጭቃ ስለሆነ እየተከልን ያለነው በተገቢው እስኪፀድቅ ድረስ መከታተል ይጠይቃል። እኔ ይሄን ለማድረግ ቁርጠኛ ነኝ። ያልፀደቁ ችግኞች ካገኘሁም እተካቸዋለሁኝ ብዬ አስባለሁ። በአጠቃላይ የዚህ ታሪካዊ ዘተግባር ተሳታፊ በመሆኔ ዕድለኛ ነኝ። በቀጣይም ከልጆቼ እኩል ለመንከባከብ ጥረት አደርጋለሁ ስትል ሐሳቧን ገልፃለች። አዲስ ዘመን ሀምሌ 23/2011", "passage_id": "9f9e54ec8840f9baed214c63c635951d" }, { "cosine_sim_score": 0.4958094358444214, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡-\nየአዲስ አበባ ከተማ\nነዋሪዎች በመዲናዋ ለሚከናወኑ\nሁሉን አቀፍ ሥራዎች\nለሚያደርጉት ድጋፍ የከተማዋ\nምክትል ከንቲባ ምስጋና\nአቀረቡ፡፡ ነዋሪዎቹ ድጋፋቸውን\nአጠናክረው እንዲቀጥሉም ምክትል\nከንቲባ አዳነች አቤቤ\nጠይቀዋል። ጃን ሜዳን\nለሃይማኖታዊ በዓል በሚመጥን\nመልኩ የማዘጋጀት ስራ\nእየተከናወነ እንደሆነም ገልፀዋል። ኢዜኣ እንደዘገበው፤ ምክትል ከንቲባዋ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የከተማ አስተዳደሩን የተለያዩ ሥራዎች ሲያግዙ ቆይተዋል። በተለይም መከላከያ ሠራዊት ለህዝብ ሰላም፣ ደህንነት አብሮነት ለከፈለው መስዋዕትነት የደረሰበት ጥቃት የከተማዋን ነዋሪዎች ያስቆጣና በጋራ ያቆመ መሆኑን ገልጸዋል። ምክትል ከንቲባዋ፣ መከላከያ ሠራዊት “ራሱ እየሞተ እኛን ያኖረ ሠራዊት ነው” ያሉት ምክትል ከንቲባዋ የተፈጸመበት ጥቃት “እጅግ በጣም አሳፋሪና አስነዋሪ ተግባር ነው” ብለዋል። የከተማ አስተዳደሩ ያደረገውን ጥሪ ተከትሎ የመዲናዋ ነዋሪዎች ካደረጉት የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ በላይ ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን አክብሮት አሳይተዋል ነው ያሉት። ለአብነትም በአንድ ሳምንት ውስጥ ለመከላከያ ሠራዊት ከ 1ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ መቻሉ የከተማ አስተዳደሩ በአድናቆት የሚመለከተው መሆኑን አንስተዋል። ከዚህ ጎን ለጎንም ኅብረተሰቡ አካባቢውን ነቅቶ በመጠበቅ አጋር እንደነበር ገልጸው በየቀኑ ከሚደርሱት ጥቆማዎችም 98 በመቶዎቹ ትክክለኛ ጥቆማዎች እንደነበሩ አስታውሰዋል። የአዲስ አበባ ነዋሪ ኮቪድ 19ን መከላከል፣ ለተማሪዎች ምገባ፣ ለታላቁ ህዳሴ ግድብና ለሌሎችም በጎ ተግባራት በጥቂት ወራት ውስጥ በድምሩ ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን ጠቁመዋል። “የአዲስ አበባ ነዋሪ በጣም ተባባሪና አስተዋይ ነው” ያሉት ምክትል ከንቲባዋ ድጋፉን ይበልጥ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። ጃን ሜዳ የጥምቀት በዓል ብቻ የሚከበርበት ሳይሆን ሌሎችም በርካታ ማኅበራዊ ኩነቶች የሚካሄዱበት በመሆኑ በዚህ ደረጃ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን ጠቁመዋል። አሁንም የጥምቀት በዓል እየተቃረበ በመሆኑ ሥፍራውን ለሃይማኖታዊ በዓሉ በሚመጥን መልኩ ለማዘጋጀት የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ ገልጸዋል።በስፍራው በጊዜያዊነት ተዘዋውረው የቆዩ ነጋዴዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሃይሌ ጋርመንት አካባቢ የሚሰሩበት የገበያ ማዕከል ተገንብቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ጠቁመዋል። ስፍራው ሁሉንም የገበያ ተዋናይ፤ የግብዓት አቅራቢንም ጭምር ማዕከል ያደረገና ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል መሆኑን አስረድተዋል። የአትክልት ተራ ነጋዴዎችም ማፍረስና ማጽዳት ይጀመራል ከተባለበት ቀናት በፊት ሥራዎችን ከወዲሁ እያጠናቀቁ መሆኑን አንስተው፤ ለነጋዴዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።በሌላ በኩል ከ 1 ሺህ 400 በላይ ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ፣ ሱቆችና ሌሎች አገልግሎቶችን መስጠት የሚችለው የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት በመጠናቀቅ ላይ ነው ብለዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 6/2013 ", "passage_id": "5313d7fc3ae1401c55495a4cc8e83b16" }, { "cosine_sim_score": 0.4909096360206604, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ህዝብ አካባቢውን ነቅቶ በመጠበቅ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተሰናባቹ የክልሉ ርዕስ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህ አሳሰቡ።አቶ ተመስገን ጥሩነህ በዛሬው የምክር ቤት ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት “ትህነግ ባለፉት ዓመታት አሳፋሪ ድርጊቶችን ሲፈፅም ቆይቷል፤ አሁን ላይ ደግሞ የባሰውን አስነዋሪ ድርጊት እያከናወነ ይገኛል” ብለዋል።ትህነግ የኢትዮጵያ ህዝቦች እርስ በእርሳቸው ጥርጣሬ ውስጥ እንዲወድቁ፣ መከፋፈልና ዘረኝነት እንዲነግስ አልሞ ሲሰራ ቆይቷል ያሉት አቶ ተመስገን፤ በዚህም የተነሳ በሃገሪቱ ታርክ ታይቶ በማይታወቅ አግባብ በአሁኑ ወቅት ብዙ የተወሳሰቡና የተመሰቃቀሉ ችግሮች እንዲፈጠር መደረጉን ገልፀዋል።ችግሩ በረጅም ጊዜ የተፈጠረና ታስቦበት ሲሰራ የቆየ በመሆኑ በአንድ ጀምበር መፍታት እንደማይቻልም ተናግረዋል።“ችግሩን ለመፍታት ዋናውን የችግሩን ምንጭ ማጥፋት ወሳኝ በመሆኑም በአሁኑ ወቅት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማድረቅ በተቀናጀ አግባብ እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል”ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።“ቀደም ሲል በትህነግ ጽንፈኛ ቡድን ሲበደል የኖረው የኢትዮጵያ ህዝብ አሁን ላይ እራሱ በከፈተው ጦርነት በጋራ በመቆሙ ድል እየተነሳ ነው” ብለዋል።", "passage_id": "67b5c529138e7f36fa325e1593a20007" }, { "cosine_sim_score": 0.4857477843761444, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን እየተወሰደ ያለው ህግን የማስከበር ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ኮሎኔል አያሌው በየነ ገለጹ።ካለፈው ሃምሌ ወር ጀምሮ እስካሁን 280 ጸረ ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱንም ነው የገለጹት።የጁንታውን ተልዕኮ በማስፈጸም በዞኑ ውስጥ ዜጎችን በመግደል፣ በማፈናቀልና ንብረት በማውደም የተሰማሩ ቡድኖችን ለማጽዳት እርምጃው ይቀጥላል ብለዋል ኮሎኔል አያሌው ።ቀጠናው የአጎራባች ሃገራት አዋሳኝ ስለሆነ ለጠላት ሰርጎ ለመግባት አመቺ መሆኑና የጸረ ሰላም ሃይሎች ከህብረተሰቡ ጋር በመቀላቀላቸው ለይቶ ለማውጣት የአንዳንድ አመራሮች ቁርጠኝነት ማነስ ሁኔታውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማረጋጋት አስቸጋሪ እንዳደረገውም ተናግረዋል።ይሄን የጥፋት ተልዕኮ ለመደምሰስ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የፌደራል ፖሊስና የክልሉ ልዩ ሃይል ፖሊስ በመቀናጀት የዘመቻ ስራዎች እየተከናወነ መሆኑን ገልጸው ህብረተሰቡ ጠላትን አጋልጦ እንዲሰጥ የፖለቲካ አመራሩ እየሰራ ይገኛልም ነው ያለው።ቀጠናውን ወደ ነበረበት ሰላም ለመመለስ አጥፊዎችን በመደምሰስ እንዲሁም በጉዳዩ በአንድም ይሁን በሌላ መልኩ የተሳተፉ አካላትን ወደ ህግ በማቅረብ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት፡፡ባለፉት ሁለት ቀናት ህግን ለማስከበር በተደረገው የተቀናጀ ዘመቻ በማንዱራ 17፣ በዳንጉር 4 እና በጉባ 2 በአጠቃላይ 23 ጸረ ሰላም ሃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ከመተከል ዞን ኮሙዩኒኬሽን ያገነነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ", "passage_id": "e6f5e5dd40c34ed6b1d53f2e8ff9354e" }, { "cosine_sim_score": 0.4667985439300537, "passage": "ሕዝበ ሙስሊሙ ጽንፈኝነትንና አክራሪነትን በንቃት በመከላከል የሀገሪቱን ሰላምና ልማት ማስቀጠል እንዳለበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።ምክር ቤቱ ከሐረሪ ክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በአክራሪነትና ጽንፈኝነት መከላከል ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዛሬ ተጀምሯል።የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሼህ መሐመድ አሚን ጀማል እንዳስታወቁት በሐይማኖት ሽፋን የሚከሰቱ የአክራሪነትና የጽንፈኝነት ድርጊቶችን ለመከላከል ህዝበ ሙስሊሙ በቂ ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል።በዚህ መነሻነትም ምክር ቤቱ በጉዳዩ ላይ የተሻለ መረዳት እንዲኖር በየጊዜው በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ለሚገኘው ህዝበ ሙስሊም ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል።የአክራሪነትና ጽንፈኝነት ተግባር ውሎ አድሮ ወደ አሸባሪነት የሚቀየር ቢሆንም በተለያዩ የዓለም አካባቢዎች ህዝቡ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ አስቀድሞ የመከላከል ስራ ባለማከናወኑ ለችግሮች መባባስ ምክንያት ሆኗል።በዚህም ታላላቅ ሃገራትን ያፈራረሰውንና ለሀገራችን ሰላምና ለተጀመረው የህዳሴና የልማት ጎዞ እንቅፋት የሚፈጥረውን የአክራሪነትና የጽንፈኛነት ተግባር ነቅቶ መጠበቅ እንደሚገባ አስረድተዋል።ከመንግስት እውቅናና ከእስልምና ምክር ቤት ፍቃድ ውጭ በእስልምና ስም የሚከናወን ህዝቡን የማነሳሳትና ገንዘብ የማሰባሰብ ተግባር ህዝበ ሙስሊሙ በቸልታ እንዳያልፈው አስገንዝበዋል።የኢትዮድያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዋና ጸሀፊ ሀጂ አልፋድል አሊ ሙስጠፋ በበኩላቸው ሃይማኖትን ሽፋን ባደረገ አክራሪነትና ጽንፈኝነት ላይ የተጀመረው ትግል ህዝባዊ መሰረት እንዲኖረው ምክር ቤቱ በትኩረት እየሰራ ነው።የስልጠናው ዋና ዓላማም ችግሩ በሀገራችን ልማትና ሰላም ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመከላከልና ሁሉም በበቂ ግንዘቤ ላይ ተመስርቶ የበኩሉን ድርሻ እንዲያበረክት ለማስቻል መሆኑን ገልፀዋል።የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙራድ አብዱልሃዲ  መንግስት በአገሪቱ የሚከናውነው የሰላም የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ወደ ኋላ እንዳይመለስ አደጋዎችን በግልጽ በመለየት ሁሉም እንዲታገላቸው ማድረግ አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል።\"ኃይማኖትን ሽፋን ያደረገ አክራሪነትና ጽንፈኝነት አስተሳሰብና ድርጊቱን በመታገል ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ የበላይነት እንዲያገኝ ሁሉም ህብረተሰብ ኃላፊነቱ ሊወጣ ይገባል\"ብለዋል።ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሚሰጠው ስልጠና በሐረሪ ክልል፣በድሬዳዋ አስተዳደርና ምስራቅ ሐረርጌ ዞን የሚገኙ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አመራሮች ፣ ኡለማዎች፣የመጅሊስ ተወካዮች፣የመንግስት አመራርና ሌሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ-( ኢዜአ )።", "passage_id": "409404318a3951108abaa6ba93ff9cf2" }, { "cosine_sim_score": 0.46046239137649536, "passage": "አዲስ አበባ:- በኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ ምክንያት በርካታ ዜጎች ለችግር መዳረጋቸውን ተከትሎ ህብረተሰቡ እያደረገ ያለው ሰብአዊ ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ። \nትናንት የመሰረት በጎ አድራጎት ደርጅት ለ150 ቤተሰብ የተለያዩ ድጋፎችን ባበረከተበት ወቅት የአዲስ አበባ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወይዘሮ ሜሮን አራጋው እንደተናገሩት በኮቪድ 19 ኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት በርካታ ዜጎች የእለት ደራሽ ምግብ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል። ለዚህም በቢሮው በኩል እስካሁን መሰረት የበጎ አድራጎት ድርጅትን ጨምሮ በህጻናትና በሴቶች ላይ ከሚሰሩ ከሰላሳ መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር በመሆን የምግብና የንጽህና\n መጠበቂያ ቁሳቁሶችን አቅርቧል። ነገር ግን ችግሩ በመንግስት ድጋፍ ብቻ የሚሸፈን ባለመሆኑ ህብረተሰቡ የጀመረውን ድጋፍ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል። \nልጆች ከትምህርት ቤት እንዲቀሩ ቢደረግም በየሰፈሩ ተሰባስበው እየተጫወቱ ለቫይረሱ ተጋላጭ በሚያደርግ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውን የገለጹት ወይዘሮ ሜሮን ዜጎች በመንግስትና በጤና ሚኒስቴር የሚሰጡ መመሪያዎችን መተግበር እንደሚገባቸው አሳስበዋል። በተጨማሪም በሴቶች ላይ የሚደርሰው የቤት ውስጥ ጥቃት በመጨመሩ ፍርድ ቤቶች የቤት ውስጥ ጥቃትን ለማስተናገድ ክፍት እስከ መሆን ደርሰዋል ያሉት ሃላፊዋ ማህበረሰቡም ይህንን በመፈተሽ ሴቶችን ከጥቃት ለመታደግ እንዲንቀሳቀስ ጥሪ አቅርበዋል። \nየመሰረት በጎ አድራጎት ድርጅት መስራችና ዋና\n ዳይሬክተር ወይዘሮ መሰረት አዛገ በበኩላቸው ድጋፉ ከተለያዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች የተሰባሰበ እንደሆነ በመግለጽ አሁን ከሚደገፉት 150 ቤተሰቦች በተጨማሪ ሌሎች 800 ቤተሰቦችን ለመደገፍ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። ከዚህ ቀደምም ለ196 ቤተሰቦች የምግብና ንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ ማድረጋቸውንም በማስታወስ «እያለኝ አልራብም» በሚል መሪ ቃል የተጀመረው ለወገን የመድረስ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ተናግረዋል ። \nመሰረት የበጎ አድራጎት ድርጅት በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ወላጅ ያጡና ለችግር የተጋለጡ 1079 ህጻናትንና ለችግር የተጋለጡ 711 ሴቶችን እየደገፈና በንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ረገድም አምስት ሺ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ስራዎችን እየሰራ መሆኑም በፕሮግራሙ ተጠቁሟል ።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 30/2012ራስወርቅ ሙሉጌታ", "passage_id": "37ab18db9a3565dade0b1042f77032de" }, { "cosine_sim_score": 0.4546746015548706, "passage": "በተሰሩ ከፍተኛ የንቅናቄ ስራዎች ተቀዛቅዞ የነበረው ህዝባዊ ተሳትፎ ቀድሞ ወደነበረበት ሁኔታ እየተመለሰ እንደሚገኝ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሀይሉ አብርሃም በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ለህዳሴ ግድቡ ግንባታ የህዝቡ መዋጮ ተቀዛቅዞ የነበረው ከሀምሌ 2010 ዓ.ም እስከ ታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም ድረስ ነበር። በግድቡ ግንባታ ላይ ተነስተው በነበሩ ጉዳዮች ምክንያት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ተቀዛቅዞ ነበር። ከታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም በኋላ ግን ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪው ፅህፈት ቤት በመላ አገሪቱ የተለያዩ መድረኮችን በማካሄድ ለህብረተሰቡ በቂ መረጃ የመስጠት ስራ ሰርቷል።በዚህም አበረታች የሆኑ ውጤቶች የታዩ ሲሆን፤ አሁንም ድረስ ለህብረተሰቡ ስለ ግድቡ ግንባታ አጠቃላይ ሁኔታ ግንዛቤ እየተሰጠ ይገኛል። በተያዘው በጀት ዓመትም በርካታ መድረኮች የተከናወኑ ሲሆን፤ የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ዘጠነኛ ዓመት በማስመልከት የምሁራን፤ የወጣቶችና የህፃናት ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀዋል። በሌላ በኩል፤ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ይደረግ በነበረው ድርድር የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት አግባብ አለመሆኑን በምሁራን\nውይይት መነሳቱና ግልጽ መደረጉ ህብረተሰቡን እንዳነቃቃው አስረድተዋል። እንደ አቶ ሀይሉ ገለጻ፤ በአዲስ አበባ የሚገኙ ወጣቶች የህዳሴ ግድቡ ያለበት ደረጃ አስመልክቶ ሙሉ ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋል። ማብራሪያው ኢትዮጵያ እያደረገችው ባለው የዲፕሎማሲ ስራ ላይም ያተኮረ ነው።የታላቁ ህዳሴ ግድብ የብሄር ብሄረሰቦች ዋንጫ አዲስ አበባ የሚገኝ በመሆኑ፤ ዋንጫውን በየክልሎቹ በማዞር ገቢ ለማሰባሰብ እቅድ ተቀምጧል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ የእግር ኳስ ውድድርም በቅርቡ የሚጀምር ሲሆን፤ የእግር ኳስ ጨዋታው አቅም ያላቸው ክልሎችም የሚያዘጋጁት እና የሚገኙበት ይሆናል። ይሁን እንጂ፤ በአገራችን በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለጊዜው እንዲዘገይ ተደርጓል። \nየ“8100 A” አጭር የፅሁፍ መልዕክት በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ 20 ሚሊዮን ብር ያስገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ በመጥቀስ፤ እስካሁን ከ365 ሺህ በላይ ሰዎች አጭር መልዕክት መላካቸውን ጠቁመዋል። የመንግስት ሰራተኞችም ለግድቡ እስካሁን ድረስ ከደመወዛቸው እያዋጡ ሲሆን፤ አዳዲስ ሰራተኞች በፈቃደኝነት ላይ በተመሰረተ መልኩ ለግድቡ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።አዲስ ዘመን መጋቢት 14 /2012 \nመርድ ክፍሉ", "passage_id": "e31798237174c54ec762374b4867530b" }, { "cosine_sim_score": 0.44952332973480225, "passage": "በኦሮሚያ ክልል  አንዳንድ አካባቢዎች ካለፈው ሰኞ ጀምሮ እየተደረገ ያለው አድማ መላው የክልሉን ህብረተሰብ እንደሚጎዳ የኦህዴድ ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ፡፡ዶክተር አብይ ከኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት በተለይ ወጣቶች የጠላቶች መጠቀሚያ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው፡፡የገበያ አድማ ማድረግና የትራንስፖርት እንቅስቃሴን ማደናቀፍ በክልሉ ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረው ጫና ከባድ ነው ብለዋል፡፡የመብት ጥያቄን ማንሳት አግባብ ቢሆንም አድማና አመጽ ግን ትርፉ ድህነት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ደሃው ህብረተሰብ በሰላም ወጥቶ እንዲገባና ሰርቶ እንዲለወጥ ሰላም አስፈላጊ ነው ያሉት  የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ ይህ ተግባራዊ እንዲሆን የክልሉ ፖሊስ ሃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብለዋል፡፡የክልሉ ፖሊስ ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን የህዝቡን ሰላም እንዲደፈርስ ከሚያደርጉ ሃይሎች የመጠበቅ ሃላፊነቱን እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡የክልሉ መንግስት ህግን ለማስከበር ከመቼውም ጊዜ በላይ እንደሚሰራም ዶክተር አብይ አህመድ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "25d02429abe6a27de54d3df455ecf164" }, { "cosine_sim_score": 0.44282642006874084, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ ፦ የዘንድሮው የከተራና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስራው ስኬት እያደረገ ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል።ኮሚሽኑ የከተራና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ለማስቻል ያደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፣ የዘንድሮው የከተራና የጥምቀት በዓላት ያለ ችግር በሰላም እንዲከበሩ በቂ ዝግጅት አድርጎ ወደ ስራ ገብቷል።ኮሚሽኑ በዓላቱ በሰላም ተጀምረው እንዲጠናቀቁ ለወንጀል እና ትራፊክ አደጋ መከላከል ተግባሩ ልዩ ትኩረት በመስጠት በርካታ የሰው ኃይል ማሰማራቱን ገልፆ ፣ በታቦት ማደሪያ ስፍራዎች በተለይም በርካታ የበዓሉ ታዳሚዎች በሚገኙበት ጃን ሜዳ ጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያ ተከፍቶ አገልግሎት እንደሚሰጥ ገልጿል።ኮሚሽኑ ከበዓሉ መንፈስና ከህገ-መንግስቱ እንዲሁም ከህግ ጋር የሚቃረኑ የሌላን ወገን መብት የሚጋፉ መልዕክቶችም ሆኑ ድርጊቶች ፍፁም ተቀባይነት እንደሌላቸውና ይህን ሲፈፅሙ በሚገኙ ላይ በህግ አግባብ እርምጃ እንደሚወስድም አስታውቋል።ርችት መተኮስ ለፀረ-ሰላም ኃይሎች ምቹ ሁኔታን የሚፈጥር በመሆኑም ርችት መተኮስ ፍፁም የተከለከለ መሆኑን ገልጿል። በዓሉ በሚከበርበት ስፍራ ምንም አይነት የጦር መሳሪያ፣ ተቀጣጣይም ሆነ ስለት ነገሮችን ይዞ መንቀሳቀስ ክልክል እንደሆነ አመልክቶ ፣ የበዓሉ ታዳሚዎች   ሁኔታዎችን በአግባቡ ተገንዝበው ለፍተሻ ትብብር እንዲያደርጉ ጠይቋል። በዓሉ በሰላም እንዳይከበር አንዳንድ ፀረ-ሰላም ኃይሎች የብሔር ግጭት ለማስነሳት እንደሚንቀሳቀሱ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስቧል።ታቦታት በሚያልፉበት ወቅትም አሽከርካሪዎች የፀጥታ አካላት ለሚሰጧቸው ትዕዛዝ የተለመደ ትብብራቸውን እንዲያደርጉ ጥሪው አቅርቧል።ህብረተሰቡ በማንኛውም ወቅት ከፀጥታ ስራ ጋር ተያያዥ እና አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙትም ጥቆማ ለመስጠት እንዲሁም የፖሊስ አገልግሎትን ለማግኘት በስልክ ቁጥር 01-11-26-43-77 ፣\n01-11-26-43-59 ፣\n01-18-27-41-51 ፣\n01-11-11-01-11 እና በ991 ነፃ የስልክ መጠቀም እንደሚችል አስታውቀዋል።", "passage_id": "a72d1a97f5ee7e3aeefc93411f5bd0e2" }, { "cosine_sim_score": 0.4419749975204468, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ለውጥ አደንቃለሁ፤ እደግፋለሁ” በሚል መሪ ቃል በቦሌ እና የካ ክፍለ ከተሞች የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ፡፡በዛሬው ዕለት ማለዳ 12 ሰዓት ከ30 ጀምሮ የካ እና በቦሌ ክፍለ ከተሞች “የኢትዮጵያን ለውጥ አደንቃለሁ፤ እደግፋለሁ” በሚል መሪ ቃል የፅዳት ዘመቻ መርሃግብር መካሄዱን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡በየካ ክፍለ ከተማ በተካሄደ የፅዳት ዘመቻ “የተገነባች እንጂ የፈረሰች ሀገር ለትውልድ አናስተላልፍም” በማለት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከለውጡ አመራር ጎን በመቆም የተጀመሩ የልማት ስራዎችን በማጠናቀቅ እና የኢትዮጵያን ለውጥ ወደፊት በማስቀጠል አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል፡፡በተመሳሳይም በቦሌ ክፍለ ከተማ “የሀገሬን ለውጥ አደንቃለሁ” ዐቢይ ይምራ!፣”ሁላችንም ከለውጡ አመራር ጎን ነን” እና “ከመስከረም 30 በኋላ ጥቅምት አንድ ነው”በሚሉ መሪ ቃሎች የጽዳት ዘመቻ እና ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡", "passage_id": "aa4f5664afc594957f6eefe5bc1a2011" }, { "cosine_sim_score": 0.44050800800323486, "passage": "የመከላከያ ሰራዊት ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን ለውጥ እያሳየ የሚገኘውን ሰላም የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ዘውዱ በላይ ገለጹ።በሀረሪ ክልል 7ኛውን የመከላከያ ቀን በማስመልከት የዕዙ አባላት በልማትና በበጎ አድራጎት ስራዎች ሲያከብሩበት የነበረው ዝግጅት ተጠናቋል።በሀረር ከተማ ጨለንቆ ሰማዕታት መሰብሰቢያ አዳራሽ በተከናወነ የማጠናቀቂያ ስነ-ስርዓት ላይ አዛዡ እንዳሉት የሰራዊቱ አባላት ከክልሉና ከአጎራባች ከተሞች ነዋሪዎች ጋር በአንድ ዓላማ በመሰለፍ የልማትና የሰላም ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።በተለይ በክልሉ ይታዩ የነበሩ የሰላም፣ የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና ሌሎች ችግሮች ከአመራሩና ከህብረተሰቡ ጋር በመወያየት እየተቃለሉ በመሆናቸው የተሻለ ሰላም መስፈኑንና ለዚህም የህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ እንደነበረ ተናግረዋል።“ሰራዊቱም የለውጥ አካል እንደመሆኑና በሪፎርም ውስጥ እንደመገኘቱ አገርና ህዝብ የጣለበትን ትልቅ አደራ  በብቃት ለመወጣት የሰላም ሃይል ሆኖ ይቀጥላል” ሲሉ ተናግረዋል።የክልሉ ነዋሪዎች በተለያዩ መንገዶች የህብረተሰቡን ሰላም ለማወክና ግጭት ለመፍጠር የሚጥሩ ሀይሎችን መታገልና መከላከል እንደሚገባ ገልጸው ሰራዊቱም ከህዝቡ ጋር  የጀመረውን ሰላምን የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስረድተዋል።የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው በክልሉ አንድ አንድ የመልካም አስተዳደር ችግሮች አለመፈታታቸው፣ ህዝባዊ መድረክ በማዘጋጀት የህዝብ ጥያቄን ለመፍታት የሚከናወኑ የውይይት እንቅሰቃሴዎች መዳከማቸውን ተናግረዋል።በክልሉ የሪፎርም ስራዎች አለመጠናከር፣ከለውጡ ጋር የሚሄድ አመራር አለመሾም፤ ኪራይ ሰብሳቢና ኮንትሮባንዲስቶችን ለህግ የማቅረብ ስራ ላይ የሚታይ ክፍተት መፍትሔ የሚሻ ጉዳይ መሆኑንም ገልጸዋል።በውይይቱ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ “ህዝቡ የሚያነሳውን ጥያቄ ለመመለስና በክልሉ እየታየ የሚገኘውን አንጻራዊ ሰላም ለማጠናከር ከመቼውም ጊዜ በበለጠ የክልሉ መንግስት እየሰራ ነው” ብለዋል።ህብረተሰቡን ለማወያየት መድረኮች በሚፈለገው ደረጃ እየተዘጋጁ አለመሆናቸውን ጠቅሰው በቀጣይ ከወጣቶችና ሴቶች፣ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከሀይማኖት አባቶችና ከነዋሪዎች ጋር መድረክ በማዘጋት ችግሮችን የማቃለል ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።“የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና ሌሎች ስራዎች መከናወን የሚችሉት ሰላም ሲሰፍን ነው” ያሉት ርዕሰ-መስተዳድሩ “ህብረተሰቡ ከመንግስት ጎን በመቆም የጀመረውን ሰላምን የማረጋገጥ ስራ ማጠናከር ይገባል” ሲሉ አሳስበዋል።በመዝጊያው ስነ ስርዓት የክልሉና የምስራቅ ዕዝ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣የሀገር ሽማግሌና የሐይማኖት አባቶች፣አባገዳዎች ወጣቶች ተገኝተዋል።ለ15 ቀናት በክልሉ በተከበረው 7ኛው የመከላከያ ሰራዊት ቀን በዓል ሰራዊቱ 75 ዩኒት ደም ከመለገስ ባለፈ፤ በከተማው ለሚገኘው ሐረር የሀገር ልጅ በጎ አድራጎት ማህበር የ50 ሺ ብር ድጋፍ እንዲሁም የጽዳት ዘመቻና ሌሎች የልማትና የበጎ አድራጎት ስራ አከናውኗል።(ኢዜአ)", "passage_id": "ef69ccb8b7d1b26926b4efba3d811ae8" }, { "cosine_sim_score": 0.4392968714237213, "passage": "የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በክልሉ ለተጀመረዉ የልማትና መልካም አስተዳደር ንቅናቄ  የጎላ አስተዋፅኦ እንዳለዉ የአማራ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለጸ ፡፡የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ በአማራ ክልል ሁኔታ ከቅርብ አመታት ወዲህ እየተለመደ የመጣ ሲሆን በዋነኛነት ወጣቶችን ማዕከል ያደረገ የበጎ ፈቃድ ንቅናቄ ካለፉት አራት አምስት አመታት ወዲህ እየተጠናከረ መምጣቱ የቢሮዉ ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገልጸዋል ፡፡ \nበ2009 ዓመተ ምህረት ይኸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ3 ሚሊዬን በላይ ወጣቶችና ሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚሰጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚሰማሩበት የክረምት የሁለት ወራት የስምሪት መርሀ ግብር እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡በዋና ዋና የኢኮኖሚና ማህበራዊ ልማት መስኮች እንዲሁም በሌሎች የአገልግሎት መስኮች ስምሪት በማድረግ በጎ ፈቃደኞቹ ለህብረተሰቡ ጠቃሚ አገልግሎት እንደሚሰጡ አመልክተዋል ፡፡በጎ ፈቃደኞች ለህብረተሰቡ ከሚሰጡት ጠቃሚ አገልግሎት ባሻገር ራሳቸውም በሰርቶ መማር ሊበለፅግ የሚችል ልምድ እና ተመክሮ የሚያገኙ ሲሆን በሂደቱም ህዝባዊ ፍቅርን የሚገበዩበት መልካም አጋጣሚ  እንደሚሆን አቶ ንጉሱ ጥላሁን አስረድተዋል፡፡ \n የክልሉንና የሀገሪቱን ህዝቦች እንዲበለፀጉ የህዳሴ አቅጣጫ መቀየሱንና ወደ ተግባር መገባቱንና አዲሱ የልማትና የለውጥ ንቅናቄ በሁሉም መስክ የህዝቦችን ተሳትፎ እንደሚጠይቅ ጠቁመዋል፡፡የለውጥ ንቅናቄው አዳዲስ አስተሳሰቦችን መያዝ ብቻ ሳይሆን አስተሳሰቦቹ በተግባር ማሳየትና በተግባር ከሚገኘው እውቅት በመነሳትም መልሶ የተሻለ ስራ መስራት ይጠይቃል ብለዋል፡፡ለዚህም የእውቀት እና የጉልበት ኃይል ያስፈልጋል ያሉት ኃላፊው፤አሁን ባለው የልማት ዕድገት ደረጃችን ብዙ ስራዎች በጉልበት ኃይል የሚፈፀሙ መሆናቸውን ነው የገለጹት ፡፡በሌላ አገላለፅ የማሽንና ለሌሎች ቴክኖሎጅዎች ያልተስፋፉበት የእድገት ደረጃ ላይ በመሆናችን በዚህ ወቅት ሰፊ የጉልበት ኃይልን በቁጠባና በውጤታማነት መጠቀም እንደሚጠይቅ አስገንዝበዋል ፡፡ ባለፉት አመታት እድገትና ተደራሽነት የተስተዋለበት የበጎ ፈቃደኝነት ንቅናቄ እንደተካሄደና ወጣቶቹ እውቀታቸውንና ጉልበታቸውን አስተባብረው ወደ ህብረተሰቡ በመሄድ በተለያዩ የልማት ተግባራት ላይ ጉልበታቸውንና እውቀታቸውን በማቀናጀት የተሻለ ስራ መስራታቸውን ጠቅሰዋል ፡፡\n የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚሰጡት ወገኖችም ለህዝብ አገልግሎት በመስጠት መንፈሳዊ እርካታን ለመጎናፀፍና ለወደ ፊቱ የህይወት ዘመን ተመክሮን ለመቅሰም እንጅ ገንዘብ ለማግኘት አይደለም በማለት አድናቆታቸዉንም ገልፀዋል፡፡ \nተሳትፎዉን በታቀደና በተገቢ ዝግጅት የታገዘ ንቅናቄ ማስኬድ እንደሚያስፈልግና ይህ ማለት ሁሉም ወገኖች ችግሮቻቸውን አርመው ለመፍትሄው እንዲተጉና የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ጥራት ያለው የልማት ተደማሪ አቅም እንዲሆን መረባረብ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡", "passage_id": "8652e3c48497306fa756d91caad26408" }, { "cosine_sim_score": 0.4353663921356201, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ በሃገር አቀፍ ደረጃ በተጀመረው የማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ እና ምርመራ ዘመቻ እንቅስቃሴ ላይ ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡መንግሥት የ”ማንም” ዘመቻውን በይፋ ካስጀመረበት ጊዜ አንስቶ በሁሉም አካባቢዎች ሰፊ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑ በዚህ ወቅት ተገልጿል።በተግባር እንቅስቃሴ በሁሉም አካባቢዎች ወደ ተስተካከለ አፈጻጸም ለመምጣት የሚያስችሉ ስራዎች መስራት እንደሚጠይቅም በውይይቱ ተለይቷል።ከወረርሽኙ ስርጭት፣ ስፋት እና ፍጥነት አኳያ የመከላከያ መመሪያዎቹን ዳር እስከ ዳር ተግባራዊ የማድረግ ልምምድ አጠናክሮ ማስቀጠል ወሳኝ እንደሆነ መነሳቱንም በፌስ ገጻቸው አስፍረዋል፡፡", "passage_id": "852f9151299efd23c8deebeffc0034b5" }, { "cosine_sim_score": 0.43525823950767517, "passage": "የፀረ ሙሰና ትግሉን ይበልጥ በማጠናከር ለተሻለ ለውጥ መስራት እንደሚገባ የደቡብ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡የጽ/ቤቱ አመራሮችና ሰራተኞች በስነ -ምግባር የታነፀ ትውልድ ለሀገራዊ ህዳሴ በሚል መሪ ቃል 12ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በአል ማክበራቸውም ተመልክቷል፡፡የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ተወካይ አቶ ሲሳይ በቀለ እንደገለጹት የፀረ ሙስና ትግሉን ይበልጥ በማጠናከር ለተሻለ ለውጥ መስራት ይገባል፡፡ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት በሀገር እድገት ላይ የሚፈጥረው አሉታዊ ተጽዕኖ ከፍተኛ ነው ያሉት አቶ ሲሳይ በየደረጃው የሚፈጸሙ የሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን በመለየት የአመራሩና ፈጻሚው በጋራ ተቀናጅተው መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል ፡፡በተቋም ደረጃ በተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ላይ በየጊዜው ውይይት በማካሄድና በተለዩ ችግሮች ላይ የመፍትሄ አቅጣጫ በማስቀመጥ የተቋሙን የማስፈፀም አቅም ማጎልበት እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡የመልካም ስነ-ምግባር ድርጊቶች መስፈን በአንድ በኩል የህዳሴ ጉዟችን እንዲፋጠንና ዉጤታማ እንዲሆን የሚያስችል ሲሆን በሌላ መልኩ ደግሞ ሙስናንና ብልሹ አሠራሮችን እንዲቀንሱ በማድረግ የሚባክነው የመንግስትና የህዝብ ሀብት በልማት ላይ እንዲውል በማድረግ የህዳሴ ጉዟችን አስተማማኝና ስኬታማ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑን ጠቁዋል፡፡ከበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አንዳንዶች በሰጡት አስተያየት በሀገራችን የተጀመረው የህዳሴ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን በዕለት ተዕለት ተግባራችን መልካም ስነ-ምግባርን ተላብሰን ተገልጋያችንን ለማርካት የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት አስፈላጊውን ሁሉ እናደርጋለን ማለታቸዉን ተወካይ ሃላፊዉ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "521141f9ec2d664b18307086a6f444ea" } ]
725b024510f5a7cf8793af2462dcf7c2
800d2ecdc60dd0d85e55e49c2373241b
የኬንያው ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ በአዲስ አበባ በሚካሄደው የሰላም ፌስቲቫል ላይ ይሳተፋሉ
ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ከሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ኮሚቴ የበላይ ጠባቂ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ እና የኮሚቴው አባላት ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ኢትዮጵያውያን በምንም ሁኔታ ውስጥ ሆነው የማይለወጡ እና ለድርድር የማይቀርቡ የኬንያውያን ወዳጆች ናቸው ብለዋል።ኢትዮጵያ ከቅድመ-ነጻነት ጊዜ ጀምሮ የኬንያ የቁርጥ ቀን ወዳጅ እንደሆነች ያስታወሱት ፕሬዝዳንት ኡሁሩ፤ በኢትዮጵያ በጳጉሜን 2 እና 3፣ 2011 ዓ.ም በሚካሄደው ሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ፌስቲቫል ላይ "እንደ እንደራሳችሁ፤ እንደ ኢትዮጵያውያን ሆኜ እገኛለሁ" ብለዋል።መሪዎች ለሕዝቦቻቸው ሰላም እና ብልፅግናን እንጂ ውድቀትና ጥፋትን ማውረስ አይገባም ሲሉም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።የሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ፌስቲቫሉን ያዘጋጀው እና በበጎ ፈቃድ የተቋቋመው የሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ኮሚቴ አባላት ፕሬዚደንትዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፤ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ በኢትዮጵያ በሚካሄደው የሰላም ፌስቲባል ላይ እንዲታደሙ ጋብዘዋቸዋል።ኬንያ የኢትዮጵያ ወዳጅ ሀገር መሆኗን ያወሱት ዶ/ር ሙላቱ፤ ከኬንያ ግጭትን የማስወገድ ተሞክሮ እንዲያጋሩም ጠይቀዋል። ከፕሬዚደንቱ በተጨማሪ ለቀድሞ የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኢላ ኦዲንጋ በፌስቲቫሉ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ የቀረበላቸው ሲሆን፤ ለመሳተፍ ቃል ገብተዋል።ሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ኮሚቴ ሰላሟ እና ልማቷ የተረጋገጠ ኢትዮጵያን ለመፍጠር በሚል ዓላማ ከንግዱ ማህበረሰብ፣ ከኃይማኖት ተቋማት፣ ከስነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ ከወጣቶች እና ከሲቪል ማህበረሰብ አባላት የተዋቀረ ኮሚቴ ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32653/
[ { "cosine_sim_score": 0.5761303901672363, "passage": "በኬንያ እየተካሄደ  ባለው  ምርጫ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ  እየመሩ መሆኑ  ተገለጸ ።እስካሁን በተቆጠሩ ከ80 በመቶ በላይ የመራጮች ድምፅ ቆጠራ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ 55 በመቶ ገደማ ድምፅ ያገኙ ሲሆን ተፎካካሪያቸው ራይላ ኦዲንጋ 45 በመቶ ያህል እንዳገኙ ተገልጿል፡፡ይሁንና በተቃዋሚዎች በኩል ይህን ያልተሟላ ውጤት ትንበያ እንደማይቀበሉትና አንዳንድ አካባቢዎች ላይ መምራታቸውን ኦዲንጋ የተናገሩ ሲሆን የሀገሪቱ የምርጫና የድንበር ኮሚሽን የድምፅ ቆጠራው ሙሉ በሙሉ እስኪጠናቀቅ  ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠብቅ አሳስቧል፡፡በኬንያ የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ ሌሊቱን የአብዛኞቹ ምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ ቆጠራ የተካሄደ ሲሆን በውጤቱም በስልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በአብላጫ ድምፅ መምራታቸው ተገልጿል፡፡እስካሁን በተደረጉ የድምፅ ቆጠራዎች ኡሁሩ ሰባት ሚሊየን 618 ሺ 943 ድምፅ ያገኙ ሲሆን ይህም ወደ 55 በመቶ ገደማ ይይዛል፡፡ አንድ ተወዳዳሪ ለማሸነፍ ከ50 በመቶ በላይ ድምፅ ማግኘት ይጠበቅበታል፡፡የምርጫው ውጤት ወደ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ አሸናፊነት የሚያመላክት ቢሆንም የተቃወሚዎች ጥምረት ግን ውጤቱ ገና ባልተሟላበት ሁኔታ ይህን እንደማይቀበሉት ገልፀዋል፡፡በእስካሁኑ የመራጮች ድምፅ ቆጠራ 6 ሚሊየን 241 ሺ 496 ድምፅ ወይም 45 በመቶ ያህል በማግኘት ከኡሁሩ ኋላ እየተከተሉ ያሉት ራይላ ኦዲንጋ በበኩላቸው በበርካታ ጣቢያዎች መምራታችንን እናውቃለን ስለዚህ አሁን እየተገለፀ ያለው ያልተሟላ ውጤት ተቀባይነት የሌለው ነው ብለዋል፡፡የሀገሪቱ ገለልተኛ የምርጫና የድንበር ኮሚሽን በበኩሉ የቆጠራው ውጤት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ይፋ እስኪደረግ ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠባበቅ ጠይቋል፡፡", "passage_id": "97f365bb196c9cebdee9e5a10aae4859" }, { "cosine_sim_score": 0.568371593952179, "passage": "የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታና የኬኒያ ዋነኛ ተቃዋሚ መሪው ራይላ ኦዲንጋ በመካከላቸው ያለውን አለመግባባት አስወግደው በጋራ እንደሚሰሩ አስታውቀዋል፡፡ሁለቱ መሪዎች እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት በሀገሪቱ ለተከሰቱ ግጭቶች መፍትሄ ለመስጠት በማሰብ መሆኑም ነው የተነገረው፡፡ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና የኬንያ ዋነኛ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪው ራይላ ኦዲንጋ ለኬንያ ህዝብ ባደረጉት ንግግር  ልዩነታቸውን ትተው  ለህዝባቸው በህብረት ለመስራት በጋራ እንደሚንቀሳቀሱ አስታውቀዋል፡፡ሁለቱ መሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ ከመስጠታቸው አስቀድሞ የፕሬዝዳንቱ ቢሮ በሚገኝበት ሃራምቤ መገናኘታቸው ሲነገር ምንም አይነት የህዝብ ጥያቄ አለማስተናገዳቸው ተሰምቷል፡፡  በመካከላችን የነበረው የጎሳ ክፍፍል ዛሬ መቋጫ ያገኛል፤ እኔና ወንድሜ የነበረንን ክፍተት ለመድፈን ዝግጁ ነን ያሉት የመጀመሪያ ተናጋሪ የነበሩት ራይላ ኦዲንጋ ናቸው፡፡እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ነሐሴ 8 ቀን 2017 የተካሄደውን የኬንያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ የተቃዋሚ መሪው ራይላ ኦዲንጋ የፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታን በምርጫው አሸናፊነት በመቃወማቸው ሳቢያ በሀገሪቱ ሁከትና ብጥብጥ መንገሱ የሚታወስ ነው፡፡ይሁንና  ዛሬ የኦዲኤም ፓርቲ መሪ ራይላ ኦዲንጋ ኬንያ በሁከቶች ተዘፍቃ ከመስጠሟ  በፊት ጸብን ለማቆም ቆርጠው ስለመነሳታቸው እየተነገረ ይገኛል፡፡ከቀጣዩ የኬኒያ ትውልድ ወቀሳ እራሳችንን ማዳን አለብን፡፡ ወንድሜ እና እኔ አንድ ላይ ሁነን ይህ ተቃውሞ እዚህ ላይ ይቁም እንላለን፤ በሀገራዊ ልዩ ፍቅር የተሞሉት ኦዲንጋ ልዩነታችን ሀገራችንን ድምጥማጧን ሲያጠፋት ቁጭ ብለን ልንመለከት አንችልም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኬንያታ በበኩላቸው ኬንያ ከግለሰብም በላይ በመሆኗ የጋራ መግባባት ላይ ስለመድረሳቸው በመግለጽ መሪዎች የጎሳ ክፍፍልን ወደኋላ በመተው ክብ ጠረንጴዛ ላይ በመቀመጥ መነጋገርን ምርጫቸው ሊያደርጉ ይገባል ነው ያሉት፡፡ፕሬዝዳንቱ አክለውም ስምምነታቸው በሀገሪቱ በሚገኙ  እንደ ዌስት ፖኮት፤ማራክዌት እና ዋጂር መሰል ክልሎች ውስጥ የተከሰተውን ግጭት ለመፍታት ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኬንያታና የተቃዋሚ መሪው ኦዲንጋ በጋራ ሁነው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረስነው  ኬንያ ውስጥ ማንም ግለሰብ የበላይ ወይም የበታች እንደሆነ ሊሰማው አይገባም ብለን በማሰባችን ነው ያሉት፡፡   በፖለቲካዊ ርዮተ አለም ልዩነት ሊኖረን ቢችልም የኬኒያዊያን ጥቅም የማስቀደሙ ጉዳይ ግን ትልቁ ኃላፊነታችን በመሆኑ አንድ ልያረጉን በሚገባው ጉዳይ ላይ ተስማምተን መቀጠል እንዳለብን በማመናችን ነው ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኬንያታ በተያዘው አመት መጀመሪያ ላይ ከተቃዋሚ ቡድኖች ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ቢናገሩም ህገመንግስቱን የሚጻረር ድርጊት የሚፈጽም ማንኛውም መሪም ሆነ ግለሰብ ላይ ግን የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስዱ ሲያስጠነቅቁ መክረማቸው አይዘነጋም፡፡ፕሬዝዳንቱ አሁንም ቢሆን በምርጫ ዙሪያ እስከ ፈረንጆቹ የዘመን ቀመር 2022 ድረስ ምንም አይነት ድርድር ማድረግ እንደማይፈልጉ የተናገሩት ኮስተር ብለው እንደነበር የቅርብ እማኞች ያስረዳሉ፡፡ኬንውያኑ በፈረንጆች 2007 እና 2008 ራይላና ምዋየ ኪባኪ ባደረጉት አወዛጋቢ ምርጫ  ሳቢያ ወደ 1ሺ 300 ሰዎች ከተገደሉና 600 ሺ ሰዎች ከቀያቸው ከተፈናቀሉ ወዲህ ግጭትን አጥብቀው እንደሚፈሩ ይነገራል ሲል የዘገበው የኬናያው የዜና አውታር ዘ ስታር ነው፡፡  ", "passage_id": "8ddd498ab1e1553e17e9b2c45ea6e7d7" }, { "cosine_sim_score": 0.5404617786407471, "passage": "የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ጽንፈኝነትን በመዋጋት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ፡፡ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት ታሪካዊ የተባለለትንና ያልተጠበቀ ጉብኝት በአንድ መስጊድ ካደረጉ በኃላ ነው፡፡ፕሬዚዳንት ኬንያታ ትላንትና ማታ ጃሚያ መስጊድ ተገኝተው የረመዳን ጾም ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ባከበሩበት ወቅት ሙስሊሙ ማህበረሰብ ጽንፈኝነትን ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት የበኩሉን ሚና እንዲወጣ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ወንጀል እና ጽንፈኝነትን ለመከለካል ከመንግስት ጋር ተቀናጅቶ እንዲሰራ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡በአገሪቱ የትኛውም ዓይነት ጥቃት ቢፈፀም ጥቃት አድራሾቹ ሙስሊም ወይም ክርስቲያን ሳይሆኑ ወንጀለጆች ናቸው ብለዋል ፡፡ስለሆነም እንዚህ ወንጀለኞች የሙስሊሙም ሆነ የክርስቲያኑ ጠላቶች በመሆናቸው በጋራ ልንዋጋቸው ይገባል ብለዋል፡፡ኬንያ መሰረቱን ሶማሊያ ባደረገው አሸባሪው ቡድን አልሸባብ ተደጋጋሚ ጥቃት ደርሶባታል፡፡\nከጥቃቶቹ መካከል እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2015 በጋርሽያ ዩኒቨርሲቲ የደረሰው እና ለ150 ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው የሽብር ጥቃት ተጠቃሽ ነው ዘገባዉ ቢቢሲ ነዉ፡፡", "passage_id": "29f2d45d6022eb68eda172a21a6021b9" }, { "cosine_sim_score": 0.5183846354484558, "passage": "ኬንያ ውስጥ የሦስት ቀናት ጉብኝት በማካሄድ ላይ የሚገኙት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ከኬንያው ፕረዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በጋራ በሰጡት መግለጫ መሰረት በፀጥታና በግብርና መስክ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ተፈራርመዋል ሆኖም የስምምነቱ ይዘት በይፋ አልተገለፀም።የኬንያዉ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ሃገራቸዉ እንዲሁም በአፍሪካ ቀንድ ያሉ ሃገሮች እስራኤል በውሃ አጠቃቀም እና በቴክኖሎጂ ክህሎት ያላትን እዉቀት መጋራት እንደሚፈልጉ ጠቅሰዉ ኬንያ ዜጎቿን ወዴ እስራኤል በመላክ በማስተማር ላይ እንደሚትገኝም ተናግረዋል።የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ በበኩላቸዉ ሃገራቸዉ የቅድመ ስለላ ሥራ በማከናወን ብዙ የሽብር ጥቃቶችን ያከሸፈች ሃገር በመሆኗ ይህንን ክህሎት ለኬንያና ለሌሎች አፍሪካ ሃገሮች ማካፈል እንደሚትፈልግ ገልፀዋል።በዩጋንዳ የአፍሪካ ጉብኝታቸዉን የጀመሩት ኔታንያሁ ከኬንያ በመቀጠል በሩዋንዳ እና ኢትዮጵያ ጉብኝት እንደሚያካሂዱ ታውቋል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "0459909437f6eda80c20b11e3c4bd04f" }, { "cosine_sim_score": 0.49714821577072144, "passage": "ኢትዮጵያና ኬንያ ፖለቲካዊና ምጣኔ ኃብታዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የአገሮቹን እድገትና ብልፅግና ሊያፋጥኑ በሚያስችሉ የትብብር መስኮች ያላቸውን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ከስምምነት ላይ ደርሰዋል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኬንያ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት መሪዎች ባወጡት የጋራ መግለጫ፤ በግብርና ልማት፣ በኢንቨስትመንት፣ በትራንስፖርት፣ በቱሪዝም፣ በወታደራዊና ፀጥታ ጉዳዮች እንዲሁም ሽብርተኝነትን ለመከላከል በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን አስታውቀዋል። ከአይሲዮሎ – ሞያሌ – አዲስ አበባ የሚዘልቅ መንገድ እንዲሁም ከናይሮቢ አዲስ አበባ የሚደርስ የባቡር ትራንስፖርት ለመዘርጋት መስማማታቸውን በጋራ መግለጫቸው አመልክተዋል።በተጨማሪም የላሙ-ጋሪሳ-አይሲዮሎን እና የሞያሌ- ሀዋሳ-አዲስ አበባ መንገድ ፕሮጀክትን በጋራ ለመቆጣጠርና ለመከታተልም ከስምምነት ላይ መደረሳቸውን ገልፀዋል።የኬንያ መንግስት ኢትዮጵያ በላሙ ወደብ መሬት የምታገኝበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ቃል የገባ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መንግስትም በበኩሉ በሚያገኘው መሬት ላይ የሎጂስቲክ እንቅስቃሴ መገልገያዎችን የሚያለማ መሆኑን አረጋግጧል።   መሪዎቹ አክለውም  ሁለቱ አገሮች የሚዋሰኑባትን ሞያሌ \"የጋራ ከተማና የኢኮኖሚ እምብርት\" ለማደረግ የሚያስችል ፕሮጀክት ለመንደፍም ተስማምተዋል። ለፕሮጀክቱ ልማት የሚያስፈልገውን ወጪ በጋራ ለመሸፈን የተስማሙ ሲሆን፤ ተጨማሪ ኃብት ከሌሎች አካላት በጋራ ለማፈላለግም ከስምምነት ላይ ደርሰዋል። የኢትዮጵያና ኬንያ የግሉ ዘርፍ አካላት አገሮቹን ተጠቃሚ የሚያደርጉ አዋጭ ዘርፎችን በመለየት እንዲሰማሩ ለማበረታታት፤ በመካከላቸው ያለው የንግድና ኢንቨስትመንት ድባብ ምቹ እንዲሆን የየበኩላቸውን ጥረት ለማድረግም ቃል ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይና የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በዚሁ የጋራ መግለጫቸው የጋራ ወታደራዊ ስልጠናዎችን ለማካሄድ እንደዚሁም የእስረኞች ልውውጥ ለማድረግ መስማማታቸውን አስታውቀዋል።መሪዎቹ በአሁኑ ወቅት ለአደጋ ተጋላጭ በሆኑ ማህበረሰቦች መካከል እየተባባሰ የመጣውን አለመግባባት በመፍታት ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ለሚደረገው እንቀስቃሴ እንቅፋት ተብለው የተለዩ ተግዳሮቶችን ለመፍታት በድንበር አካባቢዎች ሁሉንም በሚያካትቱ የምጣኔ ኃብት ልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባም ከስምምነት ላይ ደርሰዋል።የድንበር ላይ የንግድ ልውውጥን ማጠናከር በአካባቢው ያለውን ህዝብ ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ሚና ያለው መሆኑም ተመልክቷል። አገሮቹ በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን በተለይም በጎረቤት ሶማሊያና ደቡብ ሱዳን አስተማማኝ ሰላምና ፀጥታ እንዲረጋገጥ ከአሁን በፊት እያደረጉት ያለውን የትብብር ጥረት ለማጠናከር ተስማምተዋል።በደቡብ ሱዳን ሰላም ለማምጣት የሚካሄደው ጥረት በመጓተቱ  መሪዎቹ ማዘናቸውንም ገልፀዋል።የደቡበ ሱዳን የፖለቲካ አመራር አባላት ከራሳቸው ጥቅም ይልቅ የህዝብን ጥቅም በማስቀደም በአገሪቷ ሰላም እንዲመጣ የበኩላቸውን እንዲወጡ ሁለቱ መሪዎች አሳስበዋል።ኢትዮጵያና ኬንያ  የደቡበ ሱዳን ሰላም እውን ይሆን ዘንድ በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) አማካኝነት እየተካሄደ ያለው የሰላም ድርድር ጥረት የተሳካ እንዲሆን ፅኑ አቋም ያላቸው መሆኑን አረጋግጠዋል።  አል-ሻባብ የተባለው የሽብር ቡድን በሶማሊያና በአካባቢው አገሮች ላይ ስጋት መሆኑ እንደቀጠለ መሆኑን መሪዎቹ አመልክተዋል።የሶማሊያን ሰላም ለማረጋገጥ ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ በቀጠናው ለተሰማራው የአፍሪካ ህብረት ሰላም ማስከበር ተልዕኮ (አምሶም) የሚያደርገው ድጋፍ በቂ አለመሆኑ ውጤቱ አመርቂ እንዳይሆን ማድረጉንም ገልጸዋል፡፡ (ኢዜአ)", "passage_id": "a995ae05851ed8c1ab1e7187650e7b1e" }, { "cosine_sim_score": 0.4934437870979309, "passage": "የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እና የኡጋንዳው አቻቸው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ አዲሱን የድንበር ማቋረጫ በተመለከተ በተቀናጀ መልኩ በጋራ ለማስተዳደር  መስማማታቸው ተመላክቷል፡፡ሁለቱ መሪዎች በቡሲያ ተገናኝተው በካናዳ እና ብሪታኒያ መንግስታት በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ሽልንግ የገንዘብ ድጋፍ የተገነባውን አዲሱን የድንበር ማቋረጫ በይፋ መርቀው መክፈታቸውም ነው የተነገረው ፡፡የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ክፍት ድንበርን በተመለከተ በተቀናጀ መልኩ ለመሥራት ቢስማሙም ዜጎቻቸውን ከውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት በሚከላከሉበት ሁኔታ ላይ ግን የተለያየ አቋም ስለመያዛቸው ነው የተመላከተው፡፡የኡጋንዳው መሪ ሙሶቬኒ በሀገሪቱ ያሉትን የተፈጥሮ ሀብቶች በተለይም በቪክቶሪያ ሀይቅ ያለውን የዓሳ ሀብት በመጠበቅ ረገድ በአካባቢው ወታደሮችን መላክን ምርጫቸው ማድረጋቸው ሲነገር፤  የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በበኩላቸው ዲፕሎማሲያዊ መላዎችን በመጠቀም የኬንያ ዓሣ አጥማጆች ህጎችን በማክበር ትላልቅ  ዓሳዎችን ብቻ እንዲያጠምዱ ጥሪ ሲያቀርቡ ይሰማሉ፡፡ከመጀመሪያው ጀምሮ የመሪዎቹ ንግግር ውህደትን ለመደገፍ ያላቸውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ የተነገረ ሲሆን፥ ፕሬዚዳንት ኬንያታ የኬንያ ዜጎች በሀገራቸው እንዳላቸው የመንቀሳቀስ መብት ሁሉ የምስራቅ አፍሪካ ዜጎችም በሀገሪቱ በነጻነት ለመንቀሳቀስ ይፈቀድላቸው ዘንድ የኢሚግሬሽን ቢሯቸውን እስከ መጋቢት መጨረሻ ድረስ ሁኔታውን እንዲያመቻች አዘዋል፡፡ይህም ፕሬዚዳንቱ አፍሪካውያን በአፍሪካ ውስጥ እንደልባቸው መንቀሳቀስ አለባቸው ብለው ካስቀመጡት የፖሊሲ አቅጣጫ  የመጀመሪያው እርምጃ መሆኑ ተገልጿል፡፡  እኛ አፍሪካውያን እንደ ሀገር ከተከፋፈልን በግዙፍ ኢኮኖሚያቸው ከሚታወቁት  እንደ ህንድ፣ቻይና እና መሰል ሀገራት ጋር መወዳደር አንችልም፤ ድንበሮቻችንን ክፍት ለማድረግ አንድ ላይ ልንሰራ ይገባል ብለዋል ።ለህዝቦቻችን እድገትና ብልጽግናን ለማምጣት ብቸኛው መንገድ ድህነት በላያችን ላይ እንዲነግስ ያደረገውን የውሸት ድንበር ማስወገድ ነው፤ነው ያሉት ፕሬዝዳንት ኬንያታ በንግግራቸው፡፡  ፕሬዚዳንቱ አክለውም የኋላ ታሪካችን የሚያሳየው በጋራ የኖርን ህዝቦች መሆናችንን ነው፤ቅኝ ገዥዎች ለራሳቸው እንዲመቻቸው በፈጠሩት ወሰን ሳቢያ ሰዎች እናትና አባቶቻቸውን ለመጠየቅ ድንበር ማቋረጥና ፓስፖርት ማሳየት ግዴታቸው ሆኗል ሲሉ ቁጭታቸውን ተናግረዋል፡፡በተመሳሳይም የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሞሶቬኒ በዚህ ጉዳይ ላይ ያላቸው አቋም ከኬንያው አቻቸው እንደሚጠነክር በመግለጽ፥ በድንበር ማቋረጥ ዙሪያ ሁኔታውን ለማሻሻል መስማማታችን እኛ አፍሪካውያን ከእንቅልፋችን መንቃታችንን ማሳያ ነው፤አፍሪካውያን ካልተዋሀድን በቅኝ ገዝዎች እንደገና ልንያዝ ሁሉ እንችላለን ሲሉ ስጋታቸውን ያስቀምጣሉ፡፡የሆነው ሁሉ እንዳለ ሆኖ ይህ ኬንያና ዩጋንዳ የተስማሙበት የጋራ ድንበሮችን ክፍት የማድረግ ውሳኔ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ጥሩ ተሞክሮ እንደሆነ ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ (ምንጭ: ዴይሊ ኔሽን)\n ", "passage_id": "8b1e8dd40558e8982a5b75b372e899b6" }, { "cosine_sim_score": 0.48518985509872437, "passage": "በኬንያ ዳግመኛ በተካሄደው  ምርጫ የተሳተፉ መራጮች ከተመዘገቡት ከ34 በመቶ እንደማይበልጡ የኬንያ ምርጫ ኮሚሽን ይፋ አድርጓል፡፡በዚህም ከነሐሴው ምርጫ የተሳታፊዎች ቁጥር እጅግ ቅናሽ ማሳየቱ ነው የተመለከተው፡፡በመጀመሪያው ምርጫ ከተመዘገቡት 80 በመቶዎቹ ድምጽ ሰጥተው እንደነበር መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ተቀዋሚው ራይላ ኦዲንጋ ደጋፊዎቻቸው በምርጫው እንዳይሳተፉ ጫና ማሳደራቸው ተፅዕኖ ማሳደሩን ቢቢሲ በዘገባው አትቷል፡፡በአንዳንድ አካባቢዎች ተቃዋሚዎች ከፖሊስ ጋር በፈጠሩት ግጭት በአራት አካባቢዎች ምርጫው ሳይደረግ ቀርቷል፡፡ረብሻ በተነሳባቸው አካባቢዎች የተቋረጠው ምርጫ ቅዳሜ እንዲካሄድ መወሰኑን  የአገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ኦዲንጋ ከምርጫው ራሳቸውን ቢያገሉም ፕሬዝዳንት ኬንያታ በሁለተኛው ምርጫም ተሳትፈዋል፡፡ በግጭቱም ሰዎች መሞታቸውና መቁሰላቸው ተዘግቧል፡፡", "passage_id": "4dab61c003030a61c439e2363db38058" }, { "cosine_sim_score": 0.4835861325263977, "passage": " አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 9ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያን እና የፓሲፊክ ሀገራት መሪዎች ስብሰባ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ነው።በአምባሳደር ማርቆስ ተክሌ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክም በስብሰባው እየተሳተፈ ይገኛል።በልዑኩ በአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ግሩም አባይ፣ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ መለስ አለም እና በገንዘብ ሚኒስቴር የአውሮፓ ህብረት ትብብር ዳይሬክተር አቶ በላቸው በየነ መካተታቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ", "passage_id": "5cb0380748c3734fe7eb845d700f68fc" }, { "cosine_sim_score": 0.4727274179458618, "passage": "የሱዳኑ ፕሬዚዳነት ኦማር አል በሽር ኡጋንዳ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑ ተገለጸ ።  ጉብኝቱ ከነገ አንስቶ ለሁለት ቀናት የሚቆይ መሆኑም ታውቋል፡፡ ሀገራቱ በንግድ እና ኢንቨስትመንት እድል፤ በኢሚግሬሽን፤ በአየር ትራንስፖርት፤ በአህጉራዊ እና በደህንነት ጉዳዮች ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል፡፡      ኡጋንዳና ሱዳን የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ከጊዜ ወደ ጊዜ በማጠናከር ላይ ናቸው፡፡ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ልዑክ ከአንድ ወር በፊት በኡጋንዳ ለሁለት ቀናት ጎብኝት አድርጎ ነበር፡፡በወቅቱ የኡጋንዳው አምባሳዳር ፓትሪክ ሙጋያ ሀገራቱ በካርቱም በተደረገው አምስተኛው የሚኒስትሮች የጋራ ውሳኔ ተግባራዊ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል፡፡ካርቱም በነበረው ውይይት በንግድ እና ለኢንቨስትመንት እድል፤ በኢሚግሬሽን፤ በአየር ትራንስፖርት፤ በአሁጉራዊ ጉዳዮች እና በደህንነት አጀንዳዎች ዙሪያ መክረው ነበር፡፡ የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ መስከረም 2015 በሱዳን የሁለት ቀናት ጉብኝት ማድረጋቸው የሚታወስ ሲሆን በወቅቱም ለትምህርት ባለሙያዎችና ለሲቪል ማህበረሰብ አካላት በምጣኔ ሃብታዊ ልማት እና የሰላም ግንባታ ችግሮች ዙሪያ ንግግር ማድረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡ ፕሬዝዳነት ሙሴቬኒ በታህሳስ 2016 ለሁለተኛ ጊዜ በካርቱም ተገኝተው ከፕሬዝዳንት አል በሽር ጋር የሀገራቱን ግኑኝነት የበለጠ ለማጠናከር ዳግም መክረው ነበር፡፡ሱዳን ከኡጋንዳ የቡና ምርት 20 በመቶውን ወደ ሀገሯ የምታስገባ ሲሆን 100 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ በማድረግ በዓለም ገበያ ትልቅ ድርሻ ያላት ሀገር ነች፡፡ከሱዳን የደረጃዎች እና የሥነ-ልክ ባለሞያዎች የተውጣጡ ልዑካን የኡጋንዳን የቡና ልማት ኤጀንሲ ጥራት ለማረጋገጥ ከሰባት ቀናት በፊት ወደ ካምፓላ አቅንተው ነበር፡፡ በቆይታቸውም ከሚኒስትሮችና ባለድርሻ ካላት ጋር በቡና ግብይት ዙሪያ መክረዋል፡፡ፕሬዝዳንት አል በሺር በነገው እለት በሚያደርጉት ጉብኝት በንግድ ሚኒስትሮች፤ በከፍተኛ ባለሥልጣናት እና ከተለያየ ዘርፍ ከተዉጣጡ ልኡካን ጋር ወደ ስፍራው ያቀናሉ ነው የተባለው፡፡በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱ ሀገራት የንግድ ፎረም እንደሚካሄዱ ይጠበቃል፡፡ በተመሳሳይ ኡጋንዳ ስድስተኛውን የጋራ ኮሚሽን በመጪው እኤአ በ2018 እንደምታስተናግድ ከወዲሁ ታውቋል፡፡ፕሬዝዳንት አልበሽር  ወደ ካምፓላ የሚያደርጉትን ይፋዊ ጉብኝት መጠናቀቅ ተከትሎ ከኡጋናዳ አቻቸው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ በጋራ መግለጫ እንደሚያወጡ ከወዲሁ የዘገበዉ ኒውስ ናዎ ነው ፡፡   ", "passage_id": "0158579a7471ec9c89782d661b3c73bc" }, { "cosine_sim_score": 0.47169414162635803, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኬንያ ፖለቲካ መሪዎች የሃገሪቱ ሰላም እንዳይረጋገጥ ከሚያደርጉ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ አሳሰቧል፡፡የምርጫ ውጤትን በማክበር ለሃገሪቱ ሰላምና ልማት መረጋገጥ ሁሉም አካላት የበኩላቸውን ደርሻ መወጣት  እንዳለባቸውም ድርጅቱ መልዕክት አስተላልፏል፡፡በኬንያ በተካሄደው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በሥልጣን ላይ ያሉት ኡሁሩ ኬንያታ 54 በመቶ ድምጽ በማግኘት በድጋሚ መመረጣቸውን ተከትሎ ተቀናቃኛቸው ራይላ ኦዲንጋ ምርጫው ተጭበርብሯል የሚል ቅሬታ አቅርበዋል፡፡ ምርጫው ነጻና ፍትሃዊ እንደነበር አህጉር አቀፍና ዓለም አቀፍ የታዛቢ ቡድኖች አረጋግጠዋል፡፡ምርጫውን በታዛቢነት የተከታተሉት አህጉርና ዓለም አቀፍ የታዛቢ ቡድኖች ምርጫው ነጻና ፍትሃዊ እንደነበር ቢያረጋግጡም ራይላ ኦዲንጋ ግን የምርጫውን ውጤት አልቀበልም በማለት በጥቂት የሃገሪቱ አካባቢዎች በደጋፊዎቻቸው በኩል ግጭት ተቀስቅሶ ከ20 በላይ ዜጎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ኦዲንጋ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን ውጤት ባለመቀበልም ጉዳዩን ይዘው ወደ ሃገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሚያመሩ ገልጸዋል።ራይላ ኦዲንጋ ከምርጫው ውጤት ቀደም ብሎ በምርጫው ምንም ቢፈጠር በፍርድ ቤት ይግባኝ እንደማይሉ ሲናገሩ እንደነበር ይታወሳል።ምንም እንኳ ከሰሞኑ ያደረጉት የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ በደጋፊዎቻቸው በኩል ምላሽ ባያገኝም ኦዲንጋ ደጋፊዎቻቸው የምርጫውን ውጤት ባለመቀበል ተቃውሞ እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ በርካታ አህጉርና ዓለም አቀፍ ተቋማት የኦዲንጋን ድርጊት ተቃውመዋል ።የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም የምርጫ ውጤቱን ተከትሎ በሃገሪቱ ሰላም ለማደፍረስና ብጥብጥ ለመፍጠር የሚሞከሩ አዝማሚያዎችን የኬንያ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች መከላከል እንደሚገባቸው አሳስቧል፡፡የመንግስታቱ ድርጅት ቃል አቀባይ ስቴፈን ዱጃሪክ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በተለይም ኦዲንጋ የምርጫውን ውጤት ባለመቀበል እያደረጉት ካለው ሃገሪቱን ወደ ስጋት የመክተት ስጋት መቆጠብ ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡የሃገሪቱ ፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች በበሰለና ዲሞክራሲያዊ በሆነ አግባብ የምርጫ ውጤትን አክበረው ሃገሪቱ የጀመረቻቸውን የሰላምና የልማት ስኬቶች ማጠናከር እንደሚገባቸውም ቃል አቀባዩ አሳስበዋል፡፡ኦዲንጋ ከዚህ ቀደም እኤአ በ2013 በሃገሪቱ በተካሄደው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ መሸነፋቸውን ተከትሎ የምርጫ ውጤቱን አልቀበልም በማለት ጉዳዩን ይዘው ወደ ፍርድ ቤት ቢያመሩም ሳይሳካላቸው እንደቀረ ይታወሳል።", "passage_id": "d54b1347b08ab04b022724d0f1bce331" }, { "cosine_sim_score": 0.4647894501686096, "passage": "ኬንያና ኡጋንዳ አዲስ የድንበር ማቋረጫ በተቀናጀ መልኩ በጋራ ለመሥራት መስማማታቸው ተገለጸ ።ሁለቱ ሀገራት በ40 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገነቡት የድንበር ማቋረጫ   በተቀናጀ መልኩ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን ተከትሎ የንግድ ግንኙነታቸው የበለጠ እንደሚጠናከር ታምኖበታል፡፡የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ እንደተናገሩት፥ ከሆነም የኢኮኖሚ አቅማችንን ለማጠናከር እና አቅማችንን ለማሳየት እንዳደጉት ሀገራት ሁሉ እኛም ትልቅ አቅም መፍጠር አለብን ብለዋል፡፡በኢኮኖሚ አቅማቸው ጠንካራ ከሆኑ የአለም ሀገራት ጋር መወዳደር አለብን ተወዳዳሪና ተፎካካሪ ለመሆንም እራሳችንን ማብቃት ይጠበቅብናል፡፡ትልቅ አቅም ሊኖርን የግድ ይላል፡፡ ያኔ ነው ተፎካካሪነታችንን ልናረጋግጥ የምንችለው፡፡በዩጋንዳ የቡሲያ ድንብር ከማላባ ድንበር በመቀጠል ሁለተኛው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚካሄድበት ነው፡፡ ከዚህ ቀደም በዚህ የድንብር አቅራቢያ እቃዎችን ለማሸጋገር ከሶስት ቀን በላይ ይፈጅ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን ከሁለት ሰአታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማዘዋወር ተችሏል፡፡የዚህ ድንበር ተጠቃሚ የሆኑ የሁለቱ ሀገራት ዜጎችም አዲሱ የድንብር ማቋረጫ በአካባቢው ንግድን ለማከናወን ነገሮችን እንዳቃለለላቸው ገልጸዋል፡፡ ፡፡", "passage_id": "0fac84b462022b307774272e6f88a99a" }, { "cosine_sim_score": 0.46060967445373535, "passage": "የሞያሌ አዋሳኝ አካባቢዎች ቀጠናዊ የሰላም ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ጉባኤው ለሞያሌ አጎራባች የሆኑ ማኅበረሰቦች ግጭትን አስወግደው በሰላም የሚኖሩበትን መንገድ እውን ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏል፡፡ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄደው ጉባኤ ባህላዊ የግጭት አፈታት መንገዶችን ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ እንደሚመክር ተገልጿል።ጉባኤው ከኢትዮጵያና ኬንያ ብሎም ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተወከሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት የመክፈቻ ንግግር ተጀምሯል፡፡(ምንጭ፦ የሰላም ሚኒስቴር)", "passage_id": "7cf3367bc6d2af56da5bb3e1c81224b4" }, { "cosine_sim_score": 0.45990225672721863, "passage": "የኬንያዉ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህን የተናገሩት፣ መንግሥታቸዉ ሙስናን ለመዋጋት የጀመራቸዉን ዕርምጃዎች እንደሚቀጥል ባስታወቁበት ወቅት ነው።ፕሬዚዳንት ኬንያታ በትላንትና ንግግራቸዉ፣ «በብልሹ አሰራር ላይ እየወሰድኳቸው ያሉት ዕርምጃዎች ከብዙ ወዳጆቼ ጋር የሚያጣሉኝ ቢሆንም፣ ለሀገር ሕልውና ስል ግን እቀጥልበታለሁ» ብለዋል።ዘጋቢያችን ዳዊት ገልሞ፣ በዋና ከተማዋ በናይሮቢ በሚገኙ ህገ፡ወጥ ግንባታዎች ዙሪያም ዘመቻ የተጀመረ መሆኑን ገልጾ፣ በሙስና በተጠረጠሩ የመንግሥት ኃላፊዎች ላይም ምርመራው እንደቀጠለ አመልክቷል።። ", "passage_id": "7cadb67a9dfb586d9451e26f4e5aa411" }, { "cosine_sim_score": 0.45630189776420593, "passage": "በኬንያ የምርጫ ማስፈጸሚያ ሥርዓት ላይ የሚደረግ የተሃድሶ ለውጥ በሁለቱ ጎራ ላሉትወገኖች መደራደሪያ ሊሆን እንደሚችል ተገለጠ።ባለፈው ወር ተቃዋሚ ወገኖች የተጠሯቸው በርካታ የተቃውሞ ሰልፎች በግጭት ቢጠናቀቁም፤በዛሬው ዕለት በተካሄደው የናይሮቢው ተቃውሞ ሰልፍ ላይ የተናገሩት የተቃዋሚው መሪ Raila Odinga ድርድሮች በሚካሄዱበት መንገድ ላይ ያተኮሩ ዕቅዶች በመነደፍ ላይ መሆናቸውንገልጠዋ።የኬንያ የፖለቲካ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የዛሬውን የነጻነት ቀን ለማሰብ ናይሮቢ ላይ ሰላማዊ ሰልፍአካሂደዋል።በብዙ ሺህ ለተቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ንግግር ያደረጉት የዋናው የተቃዋሚዎች ሕብረት፤በእንግሊዝኛው ምሕጻረ-ቃል CORD መሪ Raila Odinga በኬንያ የምርጫ ማስፈጸሚያ ሥርዓትላይ ለሚደረግ የተሃድሶ ለውጥ ሁለቱ ወገኖች፤ (የኬንያ መንግስትና ተቃዋሚዎች) እስከ አርብ ባለውጊዜ አምስት-አምስት የፓርላማ አባላቶችን በየበኩላቸው ለመወከል መስማማታቸውን ይፋአድርገዋል።ተቃዋሚዎች ያነሷቸው ጥያቄዎች ያለመቀየራቸውንና ዘጠኙ የምርጫ ኮምሽን አባላትም ከኃላፊነትእንዲወርዱ መጠየቃቸውን ኦዲንጋ አስረድተዋል። ከናይሮቢ ያጠናቀረውን አሉላ ከበደ አቅርቦታል። ", "passage_id": "4f08f7925f4de0141999adf587f761f8" }, { "cosine_sim_score": 0.45364800095558167, "passage": "የኢትዮጵያ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ገዱ አንዳርጋቸዉና የኬንያ አቻቸዉ ሞኒካ ጁማ የሁለቱን ሀገራት የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግና የህዝብ ለህዝብ ግንኙትን ለማጠናከር በሚያስችሏቸዉ ጉዳዮች ላይ ዛሬ በአዲስ አበባ መምከራቸዉን የዉጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ሞኒካ ጁማ እንደተናገሩት ሁለቱ ሀገሮች ያላቸዉን ጠንካራ የፖለቲካ ግነኙነት በኢኮኖሚ፣ በንግድና በቱሪዝም ዘርፍ ማዳበር የሚያስችል አቅም መኖሩን የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸዉ ገልጸዋል፡፡በተለይ በቱሪዝም ዘርፍ ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪዝም መዳረሻ አቅምን እንዲሁም ኬንያ ያላትን የባህር ዳርቻ የዳበረ የቱሪዝም ልምድ በማጣመር በጋራ ቢሰሩ ዉጤታማ እንደሚሆኑ ገልፀዋል፡፡የኬንያ በጋራ የመስራት ሃሳብም በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ሚኒስትሮቹ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ማጠናከር እንደሚገባም መክረዋል፡፡ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በቀን 6 ጊዜ የሚደረገዉ በራራ የሁለቱ ሀገሮች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን ይህንንም በወጣቶችና በተማሪዎች ልዉዉጥ መመስረት እንደሚገባ ተስማምተዋል፡፡የኢትዮጵያ ተማሪዎች በኬንያ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የኬንያ ተማሪዎች በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩበት ሁኔታ እንደሚመቻችም ተነጋግረዋል፡፡", "passage_id": "8b154b2b4e19be6f3e8c6ed52f299891" }, { "cosine_sim_score": 0.44893378019332886, "passage": "አዲስ አበባ፣  መጋቢት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በናይሮቢ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ።በኬንያ ናይሮቢ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት ፕሬዚዳንቷ በኬንያ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ጋር በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።በውይይታቸው በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ ከግብፅ እና ሱዳን ጋር እየተደረገ ባለው ድርድር ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ፕሬዚዳንቷ በዚህ ወቅት ታላቁ የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን እየተሳተፉበት ያለ የህዝብ ፕሮጀክት መሆኑን አስረድተዋል።በውጭ የሚኖሩ ዜጎች እስካሁን ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡት ፕሬዚዳንቷ የበለጠ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።ኢትዮጵያውያኑ በግድቡ የድርድር ሂደት ላይ መንግስት የያዘውን አቋም አድንቀው፥ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ቃል መግባታቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ መላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "07fbd2b6aeb8f585ea60c7ebd4d935da" } ]
9a54309a7672d2a8939a91b341c147be
d54a1d029a704569740e10ea2dc331d6
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተሳተፉበት የጽዳት ዘመቻ በአርሲ ዞን ኢተያ ከተማ ተካሄደ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል ታስቦ የሚካሄደውን አገር አቀፍ የጽዳት ዘመቻ ዛሬ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ኢተያ ከተማ በመገኘት አከናውነዋል፡፡የጽዳት ዘመቻው የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዲሁም ሌሎች የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተካሄደው።ከጽዳት ዘመቻው ቀጥሎም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከልዑካናቸው ጋር በመሆን በአርሲ ዞን ዲገሉና ጢጆ ወረዳ ሙኔሳ አካባቢዎች የኩታ ገጠም ግብርናን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ፡፡አገር አቀፍ የጽዳት ዘመቻው ዛሬ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ  አካባቢዎች ተካሂደዋል፡፡ (ምንጭ:-ኢዜአ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32656/
[ { "cosine_sim_score": 0.47347310185432434, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ሲ ኤም ሲ አካባቢ የተከሏቸውን ችግኞች ውሃ የማጠጣት ስራ አከናውነዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚህ ቀደምም በዚሁ በሲ.ኤም.ሲ እና ብስራተ-ገብርኤል አካባቢ ተገኝተው በክረምቱ ወቅት የተተከሉ ችግኞችን ውሃ ማጠጣታቸው ይታወሳል።በሶዶ ለማ", "passage_id": "4b00a984a885d24fa04e991a8f178120" }, { "cosine_sim_score": 0.4657680094242096, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ከጽዳት ባለሙያዎችና ከጃንሜዳ አካባቢ ማህበረሰብ ጋር በመሆን አካባቢውን የማፅዳት ስራ አከናውነዋል።በጃንሜዳ ውስጥ ያሉ አትክልት ነጋዴዎች ከጥቂት ቀናት በኋላ ወደ ተዘጋጀላቸው የአትክልት መሸጫ ስፍራዎች እንደሚዘዋወሩ ወ/ሮ አዳነች ተናግረዋል ።ጃንሜዳን ለጥምቀት በዓል ዝግጁ ለማድረግ እና ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ ለመመለስ በተከታታይ የማጽዳት ስራ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ ምክትል ከንቲባዋ ገልጸዋል ።ሸማቹን እና አምራቹን አንድ ላይ ማገናኘት የሚያስችሉ የአትክልት እና መሰል መገበያያ ስፍራዎች በየክፍለ ከተማው ተደራሽ የማድረግ ስራ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ ወ/ሮ አዳነች ጠቁመዋል፡፡ነጋዴውም ሆነ ነዋሪው ህብረተሰብ ጃንሜዳን ወደ ቀድሞው አገልግሎቱ ለመመለስ በሚደረገው ጥረት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ምክትል ከንቲባዋ ጥሪ ማቅረባቸውን ከከተማው ፕሬስ ሰክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "7a03828fae2cdbeb4b9a535294aee987" }, { "cosine_sim_score": 0.45367753505706787, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአዲስ አበባ እንጦጠ እየተካሄደ ያለውን የእንጦጦ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጉብኝቱን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ፥ ከተሞቻችን አንጡራ ሀብት በውስጣቸው ይዘዋል ብለዋል።“በእንጦጦ ፕሮጀክት ጉብኝት እንደተመለከትሁት፣ ለውጡ አስደናቂ ነው። ሥራው ሲጠናቀቅ ደግሞ አያሌ የቱሪስትና የሥራ ዕድሎችን ይፈጥራል” ሲሉም ገልፀዋል።“ዕምቅ ሀብታችንን ለኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ዕድገታችን በጥቅም ላይ ለማዋል አብራችሁኝ እንድትጓዙ እጠይቃለሁ፤ የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነውም” ብለዋል።በተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በእንጦጦ መንገድ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችና ባለሱቆች ለመንገድ ማስፋፊያ ሥራው ሲሉ፣ በፈቃደኝነት ኑሯቸውን እና ሥራቸውን ከአካባቢው ስላዛወሩ ምስጋናቸውን አቅርበውላቸዋል።“ለልማት የቀረበውን ጥሪ ተቀብላችሁ፣ በፈቃደኝነት ለጋራ ብልጽግናችን መንገድ ከፍታችኋል፤ መንግስትም ይህንን ላደረጉ ነዋሪዎች በማህበር ተደራጅተው የሚሰሩበትን የተሻለ ቦታ እንደሚያመቻች አረጋግጣለሁ” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።", "passage_id": "25959629d10eb7eb9b1c3dd1f28bb61d" }, { "cosine_sim_score": 0.4394037425518036, "passage": "በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡-\nየአዲስ አበባ ከተማ\nነዋሪዎች በመዲናዋ ለሚከናወኑ\nሁሉን አቀፍ ሥራዎች\nለሚያደርጉት ድጋፍ የከተማዋ\nምክትል ከንቲባ ምስጋና\nአቀረቡ፡፡ ነዋሪዎቹ ድጋፋቸውን\nአጠናክረው እንዲቀጥሉም ምክትል\nከንቲባ አዳነች አቤቤ\nጠይቀዋል። ጃን ሜዳን\nለሃይማኖታዊ በዓል በሚመጥን\nመልኩ የማዘጋጀት ስራ\nእየተከናወነ እንደሆነም ገልፀዋል። ኢዜኣ እንደዘገበው፤ ምክትል ከንቲባዋ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የከተማ አስተዳደሩን የተለያዩ ሥራዎች ሲያግዙ ቆይተዋል። በተለይም መከላከያ ሠራዊት ለህዝብ ሰላም፣ ደህንነት አብሮነት ለከፈለው መስዋዕትነት የደረሰበት ጥቃት የከተማዋን ነዋሪዎች ያስቆጣና በጋራ ያቆመ መሆኑን ገልጸዋል። ምክትል ከንቲባዋ፣ መከላከያ ሠራዊት “ራሱ እየሞተ እኛን ያኖረ ሠራዊት ነው” ያሉት ምክትል ከንቲባዋ የተፈጸመበት ጥቃት “እጅግ በጣም አሳፋሪና አስነዋሪ ተግባር ነው” ብለዋል። የከተማ አስተዳደሩ ያደረገውን ጥሪ ተከትሎ የመዲናዋ ነዋሪዎች ካደረጉት የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ በላይ ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን አክብሮት አሳይተዋል ነው ያሉት። ለአብነትም በአንድ ሳምንት ውስጥ ለመከላከያ ሠራዊት ከ 1ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ ማሰባሰብ መቻሉ የከተማ አስተዳደሩ በአድናቆት የሚመለከተው መሆኑን አንስተዋል። ከዚህ ጎን ለጎንም ኅብረተሰቡ አካባቢውን ነቅቶ በመጠበቅ አጋር እንደነበር ገልጸው በየቀኑ ከሚደርሱት ጥቆማዎችም 98 በመቶዎቹ ትክክለኛ ጥቆማዎች እንደነበሩ አስታውሰዋል። የአዲስ አበባ ነዋሪ ኮቪድ 19ን መከላከል፣ ለተማሪዎች ምገባ፣ ለታላቁ ህዳሴ ግድብና ለሌሎችም በጎ ተግባራት በጥቂት ወራት ውስጥ በድምሩ ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን ጠቁመዋል። “የአዲስ አበባ ነዋሪ በጣም ተባባሪና አስተዋይ ነው” ያሉት ምክትል ከንቲባዋ ድጋፉን ይበልጥ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። ጃን ሜዳ የጥምቀት በዓል ብቻ የሚከበርበት ሳይሆን ሌሎችም በርካታ ማኅበራዊ ኩነቶች የሚካሄዱበት በመሆኑ በዚህ ደረጃ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን ጠቁመዋል። አሁንም የጥምቀት በዓል እየተቃረበ በመሆኑ ሥፍራውን ለሃይማኖታዊ በዓሉ በሚመጥን መልኩ ለማዘጋጀት የሚያስችሉ ሥራዎች እየተከናወኑ እንደሆነ ገልጸዋል።በስፍራው በጊዜያዊነት ተዘዋውረው የቆዩ ነጋዴዎች በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሃይሌ ጋርመንት አካባቢ የሚሰሩበት የገበያ ማዕከል ተገንብቶ እየተጠናቀቀ መሆኑን ጠቁመዋል። ስፍራው ሁሉንም የገበያ ተዋናይ፤ የግብዓት አቅራቢንም ጭምር ማዕከል ያደረገና ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የገበያ ማዕከል መሆኑን አስረድተዋል። የአትክልት ተራ ነጋዴዎችም ማፍረስና ማጽዳት ይጀመራል ከተባለበት ቀናት በፊት ሥራዎችን ከወዲሁ እያጠናቀቁ መሆኑን አንስተው፤ ለነጋዴዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።በሌላ በኩል ከ 1 ሺህ 400 በላይ ተሽከርካሪዎች ማቆሚያ፣ ሱቆችና ሌሎች አገልግሎቶችን መስጠት የሚችለው የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት በመጠናቀቅ ላይ ነው ብለዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 6/2013 ", "passage_id": "5313d7fc3ae1401c55495a4cc8e83b16" }, { "cosine_sim_score": 0.42848846316337585, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ወደ ኦሮሚያ ክልል ኢሉባቦር ዞን መቱ ከተማ ገብተዋል።በመቱ ከተማ ቆይታቸውም በ60 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ማእከል የመሰረት ድንጋይ የሚያስቀምጡ ሲሆን፥ በከተማዋ የተገነባውን የአስፓልት መንገድም ይመርቃሉ።በተጨማሪም ከህብረተሰቡ ጋር የሚወያዩ ሲሆን፥ በተከማዋ የተሰሩ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙም ይጠበቃል።", "passage_id": "26b85038ce1bb4153dd2afff162938ff" }, { "cosine_sim_score": 0.4210781455039978, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አገር አቀፉን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በሀዋሳ አስጀመሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከክልል እና ፌደራል መንግስታት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ከአካባቢው ሀገር ሽማግሌዎችጋር በመሆን ነው በጋራ በታቦር ተራራ ላይ ዘመቻውን ያስጀመሩት። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክትም በኮቪድ-19 ምክንያት ዕድገታችን አይገደብም ብለዋል። ዛሬ እየተከበረ ያለውን የዓለም የአካባቢ ቀን ምክንያት በማድረግ ነው ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ቀን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሯን በዛሬው እለት ያስጀመረችው። ዘመቻው ኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወትን ለማስጠበቅ እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም ዕድገትን ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት ማሳያ ነው ተብሏል፡፡ መርሃ ግብሩ በፌዴራል ደረጃ በሀዋሳ ቢጀመርም በሌሎች የአገሪቷ አካባቢዎች ችግኝ ተከላ እንደሚካሄድ መንግስት አስታውቋል። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የወቅቱ ስጋት እንደመሆኑም የአረንጓዴ አሻራ ቀን የችግኝ ተከላ መርሃግብር ኮሮናቫይረስን ለመከላከል ከሚደረገው ጥንቃቄ ጋር ተጣጥሞ ይካሄዳል ብሏል። በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዟል። በስነ ስርዓቱ ላይ በዚህ ዝናባማ ወቅት በአንድ በኩል የኮቪድ-19ን በመከላከል በሌላ በኩል ደግሞ 5 ቢልዮን ችግኞችን ለመትከል በቤተሰብ እና በማኅበረሰብ ደረጃ ዝግጅት የተደረገ ሲሆን የኮሮናቫይረስን በጥብቅ በመከላከል ሁሉም ኢትዮጵያዊ የ2012 ችግኝ ተከላን በንቃት እንዲሳተፍ ብሔራዊ ጥሪ ቀርቧል፡፡", "passage_id": "e3250337e54fc0d6a271e1e9165f43dd" }, { "cosine_sim_score": 0.4140608608722687, "passage": "አዳማ፡-\nጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ትናንት በአዳማ ገልማ አባገዳ ጊቢ ውስጥ የመጀመሪያውን ችግኝ በመትከል በክረምት ወቅት ለማከናወን የታቀደውን የ4 ቢሊየን ዛፍ ተከላ መርሐ ግብር በይፋ አስጀምረዋል። መርሐ ግብሩ በይፋ በተጀመረበት የተከላ ፕሮግራም ላይ የክልል ፕሬዚዳንቶችና ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ ከወረዳ እስከ ክልል ያሉ የግብርና ቢሮ ሃላፊዎች፣ እንዲሁም የወረዳና የዞን አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን፤ በወቅቱም አምስት ሺ ችግኞች ተተክለዋል። ጠቅላይ\nሚንስትሩ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩን አስመልክቶ እንደተናገሩት፤ የኢትዮጵያ ደን ሽፋን ቀደም ሲል ከነበረበት 30 በመቶ አሁን ላይ ከአራት በመቶ ወደማይበልጥበት ደረጃ ደርሷል። ይህ ደግሞ ከኢትዮጵያ የመሬት ስፋት አኳያ ሲታይ እጅግ ዝቅተኛና አስደንጋጭ ነው። ይህም የነበረው ደን የመጨፍጨፍ ውጤት እንደመሆኑ ይሄንን ደን መልሶ የማልማት ተግባር ለነገ የሚባል አይሆንም። እንደ ጠቅላይ ሚንስትሩ ገለፃ፤ አራት ቢሊዬን ችግኝ ለመትከል አንድ ሰው አርባ ችግኞችን መትከል ይጠበቅበታል። ይሄንንም\nእንደ ቀድሞው ርቆ በመሄድ ሳይሆን በመኖሪያና ሥራ አካባቢዎች በማድረግ በቅርበት ተንከባክቦ እንዲፀድቅ ማድረግን ይጠይቃል። ሥራውም የአየር ንብረትን ለመጠበቅ፣ አካባቢን ጽዱና ለጤና ተስማሚ ለማድረግ፣ ብሎም ተፈጥሮን ለማስማማት የሚያግዝ ነው። በዚህ ሂደት በጽሕፈት ቤታቸው ጊቢ ውስጥ አንድ ሺህ ችግኞችን እንደሚተክሉ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ ሥራው ሁሉን አቀፍ ሊሆን እንደሚገባውም አሳስበዋል። ለዚህም በስብሰባዎች መክፈቻና መዝጊያ፣ በትምህርት ቤቶች፣ ዩኒቨርሲቲዎችና ተቋማት ጭምር ይሄው ተግባርተጠናክሮ ሊተገበር እንደሚገባ አስገንዝበዋል። አሁን\nላይ ካለው አቅምና የዝግጅት ጊዜ አኳያ አራት ቢሊዬን መደረጉን በማንሳትም፤ በቀጣይ ከዚህ በላይ በመሥራት የደን ሽፋኑን ለማሳደግ እንደሚሠራ ተናግረዋል። በውይይቱም ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያ የደን ሽፋን በመቀነሱ በዚህ መርሐ ግብር 40 ዛፍ በነፍስ ወከፍ መልሶ ለመትከል መታቀዱን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በዚህ መሰረትም ዛሬ በይፋ በተጀመረው ብሔራዊ የአረንጓዴ ልማት ፕሮግራም መርሔ ግብር በቀጣዩ ክረምረት ወቅት በመላ ሀገሪቱ 4 ቢሊየን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ ተይዟል። የደንና\nየአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ ብሔራዊ የደን ልማት ንቅናቄና የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እንደሚከናወን ማስታወቁ ይታወሳል። ኮሚሽኑ በብሔራዊ ደረጃ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የሚመራና የተለያዩ ዘርፎችን የሚመሩ የሚኒስትሮች ኮሚቴ አባላትን በመያዝ ዓላማውን ለማሳካት እንደሚሠራም ተነግሯል። የአረንጓዴ ልማት ንቅናቄው ዓላማም በችግኞች ፅድቀት ተግዳሮቶች ምክንያት የከሰሙና የቀጨጩ ችግኞችን በተሻሻለ ሁኔታ ለመተካት መሆኑ ተገልጿል።አዲስ ዘመን ግንቦት 19/2011ወንድወሰን\nሽመልስ", "passage_id": "08b0d1a98042f11cfb76325250f9b693" }, { "cosine_sim_score": 0.41330018639564514, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ወረዳ በክላስተር የታረሰ የቦሎቄ ማሳ ጎበኙ። አርሶ አደሮቹ ከዚህ ቀደም በተበታተነ መልኩ ይሰራ የነበረውን አሰራር በመተው በክላስተር መስራት በመጀመራቸው ከአንድ ሄክታር እስከ 30 ኩንታል ለማግኘት ተስፋን ሰንቀው እንዲጠባበቁ እንዳስቻላቸው ለተሳታፊ ልዑኩ ተናግረዋል ። በወረዳው አሁን ላይ 8 ሺህ 556 ሄክታር መሬት በቦሎቄ ክላስተር መሸፈኑን የምዕራብ አርሲ ዞን እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በሪሶ ፈይሳ ገልፀዋል ። በተመሳሳይ ልዑኩ በዶዶላ ወረዳ በክላስተር የታረሱ የምግብና ቢራ ገብስ እንዲሁም የስንዴ የእርሻ ማሳን ጎብኝቷል። በክላስተር የታረሰው 10 ሺህ ሄክታር የምግብ ገብስ እና 8 ሺህ ሄክታር የቢራ ገብስ ሙሉ በሙሉ ሲሆን በ18 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ስንዴ ደግሞ 60 በመቶው በክላስተር የታረሰ መሆኑን አቶ በሪሶ ፈይሳ ተናግረዋል። በዚህም በሄክታር 50 ኩንታል ስንዴ ፣ 35 ኩንታል የምግብ ገብስ እና 60 ኩንታል የቢራ ገብስ ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል። የአካባቢው አርሶ አደሮችም በክላስተር መስራት ውጤታማ እያደረጋቸው እንፈሚገኝ ነው የተናገሩት። በተጨማሪም ልዑኩ በዞኑ በሻላ ወረዳ ተገኝቶ በሁከትና ብጥብጡ ወቅት ወድመው አሁን ላይ በመንግሥት እና በህዝብ ተሳትፎ ዳግም እየተገነቡ ያሉ የመኖሪያና የንግድ ተቋማትን ጎብኝቷል ።", "passage_id": "2e162d5790a34e2eacff82975c3f0bd4" }, { "cosine_sim_score": 0.4106687605381012, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኦሮሚያ ጎሮ ጉቱ ወረዳ የአንበጣ መንጋ ያደረሰውን ጉዳት ጎብኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ ክልል እና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ሲያደርጉ የነበረውን የልማት ፕሮጀክት ጉብኝቶችን በማገባደድ ነው በኦሮምያ ምስራቅ ሀረርጌ ዞን በጎሮ ጉቱ ወረዳ የአንበጣ መንጋ ያደረሰውን ጉዳት የጎበኙት።ዶክተር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ÷ መንግስት ባከናወነው የመከላከል ስራ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ማስቆም ተችሏል ብለዋል።በአንበጣ መንጋው ጉዳት ለደረስባቸው የአካባቢው አርሷደሮችንም ተገቢው ድጋፍ እንደሚደረግም ገልጸዋል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "25a4fba70c929898ef93ea560a21d3f5" }, { "cosine_sim_score": 0.4098843038082123, "passage": "‹‹ስፖርታዊ ጨዋነት ለሰላማዊ ውድድር›› በሚል መሪ ቃል ክልላዊ የውይይት መድረክ በሀዋሳ ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የደቡብ ክልል መስተዳድር ፕሬዚዳንት አቶ ርዕስቱ ይርዳው፣ የኢፌዴሪ ባህል ፣ ቱረዝምና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴታ አቶ ሀብታሙ ሲሳይ፣ የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤልያስ ሽኩር፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ፣ የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ የሺዋስ ዓለሙና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን የክልሉ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት መረጃ አመልክቷል፡፡ በውይይቱ ከፕሪሚየር ሊግ፣ ከብሔራዊ ሊግና ከፍተኛ ሊግ የመጡ አሰልጣኞች፣ ሥራ አስኪያጆች፣ ቡድን መሪዎች፣ ቴክኒካል ዳይሬክተሮችና የክልሉ ዞኖች ስፖርት ዘርፍ ሃላፊዎች፣ የፀጥታ ዘርፍ ሃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። በ2012 ዓ.ም በክልሉም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ ስፖርታዊ ውድድሮች የፍቅር፣ የአንድነት፣ የሰላምና የመቻቻል እንዲሆኑ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አቶ ርዕስቱ ይርዳው ተናግረዋል። ስፖርታዊ ውድድሮችን የሁከትና የብጥብጥ ማዕከል ለማድረግ የሚፈልጉ አካላትን መታገልና መስመር ማስያዝ ጊዜ የሚሰጥ ጉዳይ አለመሆኑን የተናገሩት አቶ ርዕስቱ ችግር በሚፈጥሩት አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም አብራርተዋል፡፡ የአካል ጉዳተኛ ስፖርት ባለሙያዎች\nስልጠና ለአካል ጉዳተኛ ስፖርት ባለሙያዎች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና በአዳማ እየተሰጠ ነው። አካል ጉዳተኞች በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሳታፊና እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ ሊፈጠርላቸው እንደሚገባ በስፖርት ፖሊሲው የትኩረት አቅጣጫ ላይ በግልፅ ሰፍሯል። ይህን ተግባራዊ ለማድረግ በተለይም የአካል ጉዳተኛ የህብረተሰብ ክፍሎችን በስፖርት ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ በተለያየ ጊዜ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች፣ ስልጠናዎች እንዲሁም የውድድር መድረኮች ሲፈጠሩ ቆይተዋል። ትናንት የተጀመረው ስልጠናም በፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ከኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው ፌዴሬሽንና ከኢትዮጵያ ፓራሊምፒክ ኮሚቴ ጋር በመተባበር ለፖራሊምፒክና መስማት ለተሳናቸው ስፖርት ባለሙያዎች በስርዓተ ፆታና በአመራርነት ዙሪያ የተዘጋጀ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና መሆኑን የስፖርት ኮሚሽን መረጃ ያመለክታል፡፡ ስልጠናው ለተከታታይ 3 ቀናት የሚሰጥ ሲሆን ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ከ60 በላይ ሙያተኞች ተሳትፈዋል። ስልጠናውን ከሲቪል ሰርቪስ ዩንቨርሲቲ በመጡ ባለሙያዎችና ከኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው ፌዴሬሽን ባለሙያዎች አማካኝነት እየተሰጠም ይገኛል። በሳምንቱ መጨረሻ በተካሄዱ የጎዳና ላይ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። የዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ በሰጠውና በስፔኗ ቫሌንሲያ በተካሄደው ውድድር ላይ በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ቀዳሚውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል። በተለይ በሴቶች ምድብ በተካሄደው ውድድር በጎረቤት አገር ኬንያ አትሌቶች ጋር እስከ 10ኛው ኪሎ ሜትር ድረስ የአንገት ለአንገት ትንቅነቅ በተካሄደበት ውድድር ኢትዮጵውያን ባልሸነፍ ባይነት እስከ መጨረሻ ታግለው ድሉን የግላቸው ማድረግ ችለዋል። በውድድሩ እስከ 15 ኪሎ ሜትር ድረስ ሁለት አትሌቶች ወደ ፊት መውጣት ቢችሉም በማሬ ዲባባና ቪቪያች ቼሮይት መካከል የነበረው አስገራሚ ፉክክር ሩጫውን ከመነሻውም አጓጊ አድርጎታል። ከዚያ በኋላ ባሉት ኪሎ ሜትሮችም ኢትዮጵያ ውያኑ ሮዛ ደረጀ ፣ አዝመራ አብረሃና ብርሃኔ ዲባባ እየተፈራረቁ በመምራት ለኬንያውያኑ ፈታኝ መሆን ችለዋል። በነበረው ጠንካራ ፉክክር አትሌቶቹ የርቀቱን ግማሽ የሸፈኑበት ሰዓትም ፈጣን እንደነበር ለመታዘብ ተችሏል።፡ ከ40ኛው ኪሎ ሜትር በኋላ ሮዛ ደረጃ የበላይነቱን ብትይዝም በኬንያዊቷ አትሌት ብርቱ ፉክክር ገጥሟት ነበር። ሆኖም አዝመራ አብረሃ ተጭና በመሮጧ ምክንያት ሮዛ ወደ ፊት ለመውጣት ስታደርግ የነበረውን ጥረት እንዲሳካ አድርጋለች። በቅርቡ በተካሄደው የለንደን ማራቶን ሦስተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችው ሮዛም ባገኘችው ዕድል በመጠቀም ርቀቱን በቀዳሚነትና የቦታውን ክብረ ወሰን በማስመዝገብ ጭምር ለማጠናቀቅ ችላለች። የገባችበት ሰዓትም 2:18:30 ሆኖ ሲመዘገብ ቀድሞ ከነበራት ፈጣን ሰዓት በ47 ሰከንዶች የፈጠነ ሆኗል። ሮዛ ያስመዘገበችው ሰዓት በርቀቱ ቀዳሚ ከሆኑ አስር ባለ ፈጣን ሰዓት አትሌቶች መካከል እንድትካተት አስችሏታል። በርቀቱ ለድሉ መገኘት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የነበራት የ21 ዓመቷ ወጣት አትሌት አዝመራ አብረሃ ደግሞ ጠባብ በሆነ ልዩነት 2:18:33 የሆነ ሰዓት በማስመዝብ ሁለተኛ በመሆን ውድድሩን ፈጽማለች። የድሉ ባለቤት የሆነችው ሮዛ በስፔን አገር ላይ ሮጣ ስታሸንፍ ይህ የመጀመሪያዋ አይደለም። በዚሁ ዓመት ከወራት በፊት አትሌቷ በባርሴሎና በተካሄደ ግማሽ ማራቶን 1:06:01 የሆነ ሰዓት በማስመዝገብ ቀዳሚ ሆና ማጠናቀቋ ይታወሳል። ሁለተኛ ድሏን ከትናንት በስቲያ ካስመዘገበች በኋላም ‹‹ቫሌንሲያ ከተማውንና ውድድሩን በጣም እወዳቸዋለሁ። ሁለተኛ ድሌን በስፔን በማስመዝገቤ እንዲሁም ሰዓቴን በማሻሻሌ እጅግ ደስተኛ ነኝ›› በማለት አስተያየቷን ሰጥታለች። ውድድሩን ሦስተኛ ሆና የፈፀመችው የ2015 የዓለም ቻምፒዮኗ ብርሃኔ ዲባባ ስትሆን የግል ሰዓቷን ያሻሻለችበትን 2:18:46 አስመዝግባለች። በውድድሩ ጫና ለመፍጠር የሞከረችው ኬንያዊት ቪቪያን ቼሩይት ደግሞ ከብርሃኔ በስድስት ሰከንዶች ዘግይታ አራተኛ ሆና ውድድሩን ፈፅማለች። ሌላኛዎቹ ኢትዮጵያዊያን ዘይነባ ይመር፣ ወርቅነሽ እዴሳ፣ አበባ ገብረመስቀልና ታደለች በቀለ ደግሞ አንዲት ኬንያዊትን ብቻ በጣልቃ ገብታባቸው ከአምስት እስከ ዘጠኝ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል። በወንዶች በኩልም ተካፋይ ከነበሩት አትሌቶች መካከል አራት የሚሆኑት ከዚህ ቀደም በማራቶን ከ2 ሰዓት ከ05 በታች መሮጥ የቻሉ መሆናቸው ከውድድሩ ቀደም ብሎ ከፍተኛ ፉክክር እንደሚካሄድበት ሲጠበቅ ነበር። ንፋሳማ በነበረው የአየር ሁኔታ አትሌቶቹ ከመነሻውም ተበታትነው ይሩጡ እንጂ ኢትዮጵያውያኑና ኬንያውያኑ አራት አትሌቶች ርዕስ በርዕስ ተከታጥለው ጠንካራ ፉክክር ሲያደርጉ ታይተዋል። የውድድሩን ግማሽ ወይም ሃያ አንድ ኪሎ ሜትሩን ለማገባደድ የፈጀባቸው ጊዜ 1:01:58 በመሆኑም የቦታው አዲስ ክብረወሰን እንደሚሰበር ፍንጭ የሰጠ ነበር። በመጨረሻም ክንዴ አጥናው መሪነቱን በማጠናከር አሸናፊ ሊሆን ችሏል። ርቀቱን በቀዳሚነት አጠናቆ ክሩን ለመበጠስ የፈጀበትም 2:03:51 የሆነ ሰዓት ነው። ከሩጫው በኋላም ‹‹አሁን ማራቶንን የማሸነፍ ጊዜው የእኔ መሆኑን አውቅ ነበር። በዝግጅት ወቅት አሸናፊ ለመሆን እሰራ ነበር፤ ይህም እውን ሆኗል›› ሲል ክንዴ አስተያየቱን ሰጥቷል። ቱርካዊው ካን ኪግን በ2:04:16 ሁለተኛ ሆኖ ሲገባ፤ ጉዬ አዶላና አበበ ደገፋ ደግሞ በሰከንዶች ልዩነት ሦስተኛና አራተኛ በመሆን ውድድሩን ፈጽመዋል። አሸናፊ ሞገስ፣ ፀጋዬ ጌታቸውና ልዑል ገብረሥላሴም እስከ አስር ባለው ደረጃ ተከታትለው መግብት የቻሉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ናቸው። ከማራቶን ውድድሩ ቀደም ብሎ እዚያው ቫሌንሲያ በተካሄደው የአስር ኪሎ ሜትር ውድድር ዩጋዳዊው አትሌት ጆሹአ ቺፕቴጌ የዓለም ክብረወሰን በማሻሻል ማሸነፉ ያልተጠበቀ ነበር። ከሁለት ወራት በፊት በዶሃ የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና በአስር ሺ ሜትር ፉክክር ሳይጠበቅ ኢትዮጵያዊው ዮሚፍ ቀጄልቻን አስከትሎ በመግባት ማሸነፍ የቻለው ቺፕቴጊ 26፡38 በሆነ ሰዓት የክብረወሰን ባለቤት ሆኗል። ይህ አትሌት በውድድር ዓመቱ በዓለም አገር አቋራጭ ቻምፒዮና ላይ አሸናፊ እንደነበር ይታወሳል። ከሳምንት በፊት የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌቶች ሽልማት በሞናኮ ሲካሄድ ቺፕቴጌ ከመጨረሻዎቹ አምስት እጩዎች መካከል አንዱ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን አሁን ያሻሻለው ክብረወሰን ምናልባትም ከሳምንት በፊት ቢሆን የዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማትን የማሸነፍ ከፍተኛ ዕድል ይኖረው ነበር። ቺፕቴጌ ያሻሻለው የዓለም የጎዳና ላይ አስር ኪሎ ሜትር ክብረወሰን እ.ኤ.አ 2010 ላይ በኬንያዊው ሊዮናርድ ፓትሪክ ኮመን የተያዘ ሲሆን ሰዓቱም 26፡44 ነበር። ሮዛ ደረጄ በቫሌንሲያ ማራቶን የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል\nአሸናፊ ሆናለች፣ አዲስ ዘመን ኅዳር 23/2012 ብርሃን ፈይሳ", "passage_id": "c2238b1ce8e1b5913331d36b61cd1d5e" }, { "cosine_sim_score": 0.3971784710884094, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በመጪው ክረምት ለሚካሂደው የ5 ቢሊዮን ችግኞች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሚደረገውን ዝግጅት መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡ፕሪሲሽን ቴክኖሎጂን በመጠቀም እስካሁን የደረስንበት የክንውን ደረጃም የሚደነቅ ነው ብለዋል፡፡እንዲሁም ኢትዮጵያን በአረንጓዴ ልምላሜ የማልበስ ግብን የሚደግፍ እንደሆነ በፅሁፋቸው ገልጸዋል፡፡የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "e9782a1fbf9e8b20191e1c3ff327af75" }, { "cosine_sim_score": 0.396232545375824, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ሀድያ ዞን ሆሳዕና ከተማ ገብተዋል፡፡  ጠቅላይ ሚኒስትሩ በከተማዋ በሚኖራቸው ቆይታ ከዞኑ ከተውጣጡ ነዋሪዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡ በከተማዋ ስታዲየም ለተሰበሰበው ህዝብም ንግግር እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ጠቁሟል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ባለፈው ሳምንት ከካፋ ዞን ነዋሪዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡", "passage_id": "2ecbeb34c7978e87e38c8cdff4097a4d" }, { "cosine_sim_score": 0.39622262120246887, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ እንዲዛወር በወሰነው መሰረት ጃንሜዳን የማዘጋጀት ስራው መጠናቀቁን ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለፁ።ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ነጋዴዎችና በችርቻሮ ንግድ ላይ የተሰማሩ ዜጎችም መንግስት የህብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ የወሰነውን ውሳኔ ማክበር ይኖርባቸዋል ብለዋል።የተወሰኑ ውሳኔዎችን በጥብቅ ዲሲፕሊን ይመራሉ፤ እርምጃዎችንም መወሰድ ጀምረናል ብለዋል ኢንጅነር ታከለ ኡማ።አትክልት ተራ ከነገ ጀምሮ እንደሚዘጋ የገለፁት ምክትል ከንቲባው በጃንሜዳ የተዘጋጀው የአትክልት ግብይት ቦታ ሥራ ይጀመራልም ነው ያሉት።በመሆኑም ነጋዴዎች በህግና መመሪያ እንዲመሩ ያሳሰቡ ሲሆን ነዋሪዎችም ህግን የማስከበር ስራው ተባባሪ ሆነው ጃንሜዳ በመሄድ እንዲገበያዩ አሳስበዋል።", "passage_id": "a3d78d5e0681b60d1efc99b5e964a7be" }, { "cosine_sim_score": 0.3920069634914398, "passage": "በኢትዮጵያ የደን ልማት ለማጎልበት የሚያስችለው የዘንድሮ «አረንጓዴ አሻራ» መርሃ ግብር ግንቦት 30 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ መጀመሩ ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መርሃ ግብሩን ሲያስጀምሩ፤ በዘንድሮ ዓመት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አምስት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እቅድ መያዙን ተናግረዋል። ሁሉም ኢትዮጵያዊ ችግኞችን እንዲተክል «አሻራችንን በማኖር ለኢትዮጵያ አረንጓዴ ምንጣፍ እንዘርጋ» ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን ጥሪ መሠረት በማድረግ በዘጠኙም ክልሎችና በሁለቱም ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ ተቋማት፣ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጥሪውን በመቀበል አረንጓዴ አሻራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ። የ2012ዓ.ም አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን ተግባራዊ ለማድረግ ቀጠሮ ከያዙት መካከል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ይጠቀሳል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን፤ «በሀገራችን እየተመናመነ ያለውን የደን ሽፋን እንዲያገግም ለማድረግ ከመንግሥት ጎን በመቆም አረንጓዴ አሻራን በችግኝ ተከላ ለማሳረፍ ትልቅ ሀገራዊ እቅድ ተይዟል» ይላል። በዘንድሮ ዓመት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ አምስት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን እቅድ መሠረት በማድረግ በመጪው ሐሙስ ሰኔ 18 ቀን 2012\nዓ.ም አረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ መርሃ ግብር ይከናወናል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር በከተማ እየተገነባ የሚገኘው አዲሱ የአሸዋ መሮጫ ትራካችን ዙሪያ ችግኞች በመትከል መሆኑን አስታውቋል። «አንድ አትሌት ለብዙ ችግኞች፤ ብዙ ችግኞች ለብዙ አትሌቶች» በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርኃ ግብሩ ከማለዳው 3 ሰዓት ጀምሮ እንደሚከወን አመልክቷል። በዚህ መርኃ ግብር ላይም የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና ሠራተኞች፣ አንጋፋና ሁሉም የሀገራችን አትሌቶች፣ አሰልጣኞች፣ የአትሌት ተወካይ ማናጀሮች፣ ሁሉም የአትሌቲክስ ማህበራት አመራሮች፣ የክለብ አመራሮች፣ በአጠቃላይ የአትሌቲከሱ ቤተሰቦች የሚገኙ መሆኑን አመልክቷል። በዓለም አቀፍ የውድድር\nመድረኮች ላይ በመሳተፍ\nተደጋጋሚ ድሎች ባለቤት በመሆን ውስጥ የሚመዘዘው የአረንጓዴ\nጎርፍ ታሪክን አረንጓዴ\nአሻራ በማሳረፍ በሌላው የታሪክ ገጽ ማሳረፍ ይቻል ዘንድ የስፖርት\nቤተሰቡ በመርኃ ግብር በመገኘት ሀገራዊ ድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በመግለጽ\n«አረንጓዴ አሻራ በማሳረፍ\nየአትሌቶች የሕይወት ምንጭ የሆኑትን ዛፎች አብረን እንትከል\nሲል» ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ሀገራዊ ጥሪን አቅርቧል፡፡ በብሔራዊ ፌዴሬሽኑ አስተባባሪነት ከሚደረገው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ቀደም ብሎ ሰኔ 16 ቀን 2012 ዓ.ም የደም ልገሣ መርሃ ግብር እንደሚከናወን ይፋ ተደርጓል። በዓለም አቀፍና በሀገራችን እየተስፋፋ በሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት እየተከሰተ ያለውን የደም እጥረት ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑ ተነግሯል። የደም ልገሣ መርሃ ግብሩ ጉርድሾላ በሚገኘው በፌዴሬሽኑ ዋና ቢሮ የሚከናወን መሆኑ ተነግሯል። በብሔራዊ ፌዴሬሽኑ አስተባባሪነት የሚደረገው የደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ዛሬ ከማለዳው 3ሰዓት ጀምሮ ለሙሉ ቀን የሚዘልቅ መሆኑን ተገልጿል። «የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና የቢሮ ሠራተኞች፣ እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከ7 ሰዓት ከ30 ጀምሮ አንጋፋዎቹና ሁሉም የሀገራችን አትሌቶች፣ አሰልጣኞች፣ የአትሌት ተወካይ ማናጀሮች፣ ሁሉም የአትሌቲክስ ማህበራት አመራሮች፣ የክለብ አመራሮች በልገሳው ላይ የሚሳተፍ ይሆናል ተብሏል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን\nከኢትዮጵያ ደም ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በተዘጋጀው\nየደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ላይ አጠቃላይ የአትሌቲክሱ\nቤተሰቡ ተሳትፎ የሚታይበት\nእንደሚሆን ይጠበቃል።አዲስ ዘመን ሰኔ 16/2012ዳንኤል ዘነበ", "passage_id": "5c04d343f12087717ecd44f44995a832" }, { "cosine_sim_score": 0.3876873552799225, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እየተስተዋለ ባለው ህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ።በከተማዋ በተለይም በማስፋፊያ ክፍለ ከተምች ላይ እየተዛመተ የመጣውን የመሬት ወረራ ለማስቆም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የተወረሩ መሬቶችን የማስመለስ ስራ ተጀምሯል ብለዋል ምክትል ከንቲባው።በዚህ መሰረት በዛሬው ዕለት በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በህገወጥ መንገድ የተወረረና ግንባታ የተካሄደበትን 15 ሄክታር መሬት ወደ አካባቢ ጥበቃ ይዞታ መካተቱን ገልፀዋል።ምክትል ከንቲባው በቀጣይም በህገ ወጥ መልኩ ግንባታ የተከናወነባቸው ቦታዎችን የማስመለስ ስራዎች ከህጋዊ ተጠያቂነት ጋር በተጠናከረ መልኩ እንደሚሰራ አስታውቀዋል።", "passage_id": "d34dd064bec36bcf9e0357d261e4b96d" }, { "cosine_sim_score": 0.3839043080806732, "passage": " የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሚካሄደው ሩጫ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቋል፡፡መስከረም 11 ቀን 2012 ዓ/ም መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደርገዉና ከ50 ሺህ ሰው በላይ ይሳተፍበታል ተብሎ የሚጠበቀው “ኢሬቻ ለሰላም” በሚል መሪሃሳብ የሚካሄደው የጎዳና ላይ ሩጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ጨርሶ ወደ ሰራ መገባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ገልፀዋል፡፡ ኮማንደር ፋሲካ ህብረተሰቡ ከዚህ በፊት የተደረጉ ልዩ ልዩ የአደባባይ ኩነቶች በሰላም እንዲጠናቀቁ በትዕግስት፣ በኢትዮጵያዊ ጨዋነትና በመደጋገፍ ላሳየው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ኮሚሽን ምስጋናውን ያቀርባል ብለዋ፡፡ ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ  የ“ኢሬቻ ለሰላም” የጎዳና ላይ ሩጫ ከመስቀል አደባባይ በመነሳት በለገሃር ፣ ቡናና ሻይ ፣ ገነት መብራት፣ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ፣ ቄራ ጎተራ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ግሎባል ሆቴል እና በመሿለኪያ አድርጎ ስለሚካሄድ ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ሩጫው ፍፃሜ ድረስ በእነዚህ መስመሮች ላይ ለረዥምም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ በፍፁም የተከለከለ በመሆኑ ህብረተሰቡ  የትራፊክ ፖሊስ አባላት እና የፀጥታ አካላት የሚሰጡትን ትዕዛዝ በማክበር የተለመደ ትብብር እንዲያርግ ኮሚሽኑ ይጠይቃል ብለዋል፡፡ውድድሩ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ፡-", "passage_id": "a8d5a77d831091d09c5cec3e58e83b85" } ]
f2f8feb55d2d01f2f35cc7407c372881
9f6de2c79069c661157c8a872f9e13ce
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ከዚህ ቀደም የደረሱትን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች ከዚህ ቀደም የደረሱትን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ በማድረግ ወደ ተጨባጭ እንቅስቃሴ እንዲገቡ ጥሪ አቅርበዋል።ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን ያቀረቡት የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎቸ ከዚህ ቀደም የደረሱትን የቅድመ ሽግግር የሰላም ስምምነት አፈፃፀም ሂደት ለመገመገም የተጠራው ስብሰባ ዛሬ አዲሰ አበባ በሚገኘው ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል በተጀመረበት ወቅት ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ነው።የቅድመ ሽግግር ጊዜው የደቡብ ሱዳን ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በተገኙበት እኤአ ሜይ 12 ቀን 2019 ዓም በአዲስ አበባ ባደረጉት ውይይት በደረሱት ስምምነት መሰረት እስከ ኖቬምበር 2019 ዓም ድረስ ለ6 ወራት ያህል መራዘሙ ይታወቃል።ስምምነቱ እንዲራዘም መግባባት ላይ ከተደረሰ ጊዜ አንስቶ ወደ ሌላ አገር የተሰደዱ የደቡብ ሱዳን ህዝቦች እና ተቃዋሚ ሃይሎች ወደ ጁባ በመመለስ መኖር መጀመራቸው በፓርቲዎች መካከል መተማመን የፈጠረ መሆኑን እንዲሁም በደቡብ ሱዳን ያለው ግድያ እና ተኩስ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ በደቡብ ሱዳን ሰላምን ለማስፈን አበረታች ጅምር መሆኑን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው ገልጸዋል።ይሁን እንጂ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ተግባራዊ መደረግ ያለባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ማለትም የጋራ የፀጥታ ሃይል ምስረታ፣ የሰው ሃይል ስልጠናና ስምሪት፣ የክልላዊ መንግስታትን ቁጥር የመወሰንና መስል ስራዎች አፈፃፀም አዝጋሚና ዝቅተኛ መሆኑን በማስታወስ ሁሉም ፓርቲዎች ለደቡብ ሱዳን ህዝብ ጥቅም ሲሉ ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኛ እንዲሆኑ ክቡር ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።በዛሬው ውይይት የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የኢጋድ አባል አገራት፣ የኢጋድ ባለድርሻ አካለት ፎረም፣ የትሮይካ፣ የቻይና፣ የውሮፓ ህብረት፣ የአፍሪካ ህብረት፣ የተባበሩት መንግስታት እና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካለት ተወካዮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።ስብሰባው በደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች የተደረሰውን ስምምነት ተግባራዊ ለማደረግ የተሰሩ ስራዎችን ሪፖርት በማዳመጥ እና ቀጣይ አቅጣጫዎችን በማመላከት በዛሬው እለት እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል። መረጃው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31301/
[ { "cosine_sim_score": 0.5136685967445374, "passage": "– የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረትና የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በደቡብ ሱዳን የተከሰተው ግጭት በአስቸኳይ እንዲቆምና ድርድር እንዲጀመር ጠየቁ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪውን ያቀረቡት ኢጋድና የአፍሪካ ህብረት ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር እና ከሌሎች የሀገሪቱ ወገኖች ጋር በጉዳዩ ዙርያ ውይይት እያደረጉ ባሉበት ወቅት ነው፡፡አፍሪካ ሕብረትና ኢጋድ የተለያዩ ሚሊሺያዎች የሚያደርጓቸው ፍልሚያዎችና የጎሳዎች ግጭት በጣም እንዳሳሰባቸው ገልፀዋል፡፡በአሁኑ የገና  በዓል የሰላምና የሰብአዊ መብቶች የህዝብ፣ የግልና የቡድን ዋና ዋና እሴቶች  አካል በመሆናቸው ይህ አስጊ ሁኔታ እንዲቆምም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በሀገሪቱ ሁሉንም ወገኖች ያሳተፈ አስቸኳይ ድርድር እንዲካሄድ፣ የኃይል እርምጃ እንዲቆምና የህግ የበላይነት እንዲከበር አሳስበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱ በሰላማዊ መልክ እንዲቀጥል ሁሉም ወገኖች ያላቸውን ፍላጎት አድንቀው ለዚሁ አመቺ ሁኔታ እንዲፈጠር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡ የሚመለከታቸውን ወገኖች ለማነጋገር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ወደ ደቡብ ሱዳን ማምራታቸውንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለፁን የኤሬቴድ ዘግቧል።", "passage_id": "d5c2d8ced4fc0b5d979f46ca551922e0" }, { "cosine_sim_score": 0.5036355257034302, "passage": " ደቡብ ሱዳን የናይል የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ልትቀላቀል  መሆኑን አስታወቀች።የሃገሪቱ የመስኖና የውሃ ሃብት ሚኒስትር ፖል ማዮም ኬክ እንዳሉት ፥ የትብብር ስምምነት ማዕቀፉ ተግባራዊ መሆኑ አይቀሬ ነው።ሚኒስትሩ ሃገራቸው በናይል ወንዝ ተጠቃሚ እንደምትሆን ጠቅሰው ፥ ስምምነቱን በፓርላማው ከጸደቀ በኋላ እንደምትፈርምም ነው የተናገሩት።ደቡብ ሱዳን ስምምነቱን ከፈረመች ከኢትዮጵያ ፣ ርዋንዳ ፣ ታንዛኒያ ፣ ዩጋንዳ ፣ ኬንያ እና ብሩንዲ ጋር በመሆን ሰባተኛዋ የተፋሰሱ ሃገር ትሆናለች። (ahramonline.com)", "passage_id": "74cb0c14d0913dc8a90837f9a9f3c846" }, { "cosine_sim_score": 0.5000304579734802, "passage": "የደቡብ ሱዳን ስደተኞች የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ባደረገላቸው አቀባብልና አየተሰጣቸው ባለው ድጋፍ ደስተኛ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ሁለቱ የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖችም ለችግሩ መፍትሔ እንዲሰጡበት ጥሪ ቀርቧል፡፡የ8ኛ ክፍል ትምህርቷን አቋርጣ ወደ ኢትዮጵያ የተሰደደችው ነዋንክ ስልነወኝ እና ለስደት መንገድ በወጣችበት አንድ ልጇን ያጣችው ኒቢስ ቢደድ እንደተናገሩት በሁለቱ ተቀናቃኞች በተፈጠረው አለመግባባት ሀገራቸውን ጥለው ቢሰደዱም በኢትዮጵያ የጠበቃቸው ነገር ግን አስደስቷቸዋል፡፡በኢትዮጵያ የክትባና የምግብ አቅርቦት በበቂ ሁኔታ ማግኘታቸውን የሚገልፁት ስደተኞቹ፣ በመጠለያቸው ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸውም ተናግረዋል፡፡በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን ተወካይ በርናንድ ካንታዴ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በየጊዜው አየጨመረ የመጣውን የሀገሪቱን ስደተኞች ለመርዳት እንዲረባረቡና ተቀናቃኝ ወገኖችም ለችግሩ መፍትሔ እንዲሰጡበት ጥሪ አቅርበዋል፡፡የኢትዮጵያ መንግስትና በርካታ የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች ስደተኞችን ለመርዳት እየሰራ ቢሆንም ይህ ዘላቂ አይሆንም ብለዋል፡፡በደቡብ ሱዳን በሁለቱ ተቀናቃኝ ወገኖች በተፈጠረው አለመግባባት እንደ ጐርጎሮሳዊያኑ ከ2013 ወዲህ 150 ሺህ የሚሆኑ የሀገሪቱ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል፡፡ከዚያ በፊት የገቡትን ጨምሮ ግን 180 ሺህ ደቡብ ሱዳናዊያን በኢትዮጵያ ምድር ተጠልለዋል፡፡በእየለቱም በአማካኝ ከ800 -1000 የሚሆኑ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል፡፡በደቡብ ሱዳን በተነሳው ግጭት እስካሁን 500ሺህ የሚሆኑ ስደተኞች ወደ ጎረቤት ሀገራት ፈልሰዋል፡፡", "passage_id": "69ad534418cc2041ca8aa96a2816f244" }, { "cosine_sim_score": 0.4969019889831543, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ሱዳን የፓለቲካ ሀይሎች የደረሱበትን የሽግግር መንግስት ምስረታን ሳያራዝሙ ወደ ተግባር እንዲቀይሩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ።ዋና ፀሃፊው አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀመት ጋር ውይይት አድርገዋል።ከውይይቱ በኋላም በሰጡት መግለጫ የሀገሪቱ የፓለቲካ ሀይሎች ከመቸውም ጊዜ በላይ ለህዝባቸውና ለሀገራቸው ሰላምና ደህንነት ቅድሚያ ሰጥተው የሚሰሩበት ወቅት ነው ብለዋል።ዋና ፀሃፊው ምክንያት እያስቀመጡ የሽግግር መንግስት ምስረታውን ለማስረዘም የሚደረግ እንቅስቃሴ ተቀባይነት የለውም ነው ያሉት።በሌላ በኩል በሊቢያ ፣ ሳሃል ቀጠና እና በቻድ ሀይቅ አካባቢ የሚፈፀሙ ሽብር ጥቃቶች እና የሚፈጠሩ ግጭቶችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከአፍሪካ ህብረት ጋር የተጠናከረ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።በአፍሪካ የሚከሰቱ ግጭቶን ከአህጉሪቱ ውጭ በሚመጡ ሰላም አስከባሪዎች ከማረጋጋት ይልቅ የአፍሪካ ሰላም አስከባሪዎችን አቅም በማጠናከር በራስ አቅም ሰላምን ማስፈን\nእንደሚገባ ገልፀዋል።ዋና ፀሃፊው አፍሪካ ከሉላዊነት እና ከአለም አቀፍ ንግድ ፍትሃዊ ድርሻ እንዲኖራት የተሻለ ስራ መስራት እንደሚገባ ጠቅሰዋል።ከሀምሌ ወር ጀምሮ የሚተገበረው አህጉራዊ የንግድ ቀጠና ለአህጉሪቱ እድገት የራሱ ሚና እንደሚኖረውም ዋና ፀሃፊው ተናግረዋል።ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በሰጡት መግለጫ÷ የማግለል አካሄድን በማስወገድ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል አለም አቀፍ ትብብር እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።እንዲሁም በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ የሚገኘውን የበረሃ አንበጣ በጋራ መከላከል እንደሚገባ ጠቁመዋል።በስላባት ማናየትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይ ያድርጉ!\n", "passage_id": "7f67b5452ae00b64b5088d6676e41b6b" }, { "cosine_sim_score": 0.4906564950942993, "passage": "27ኛው የኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ኢጋድ ከአሁን በኋላ የደቡብ ሱዳንን የሰላም ሂደት በሚያጓትቱ ወገኖች ላይ እርምጃ እንደሚወስድም በስምምነቱ ላትይ አስታውቋል።የድርጅቱ አባል ሀገራት መሪዎች ለአምስተኛ ጊዜ በቀጥታ ተገናኝተው በደቡብ ሱዳን የሰላም ሂደት ላይ ሲመክሩ ሂደቱን ለማጠናቀቅ የሚያስችሉ ሁለት ሥምምነቶችን ነው የተፈራረሙት።የሀገሪቱ ተፋላሚ ወገኖች ከዚህ በፊት ተስማምተው ነገር ግን በተደጋጋሚ ሲጥሱት የነበረው ጥላችን የማስወገድ ውል ማስፈረም የሚያስችል ዝርዝር ድርጊቶችን ያዘለ ሌላ ስምምነትም ተፈራርመዋል።በስምምነቱ መሰረት ሁለቱ ወገኖች የጦር እንቅስቃሴያቸውን ያቆማሉ፣ ጦራቸው የመሸገበትን ቦታ ያሳውቃሉ፣ በይፋም ጦራቸው የሚሰፍርበትን ቦታ በስምምነት ይወስናሉ።በሌላ በኩል የኢጋድ አባል ሀገራት መሪዎች የደቡብ ሱዳን አጠቃላይ የሰላም ሂደት የሚመሰረትበትን መርሆዎች ያዘለ ፕሮቶኮል በማጽደቅ ተፈራርመዋል።የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያ ደሳለኝ የአሰራር ሂደቱን በማዘግየት እና በማጓተት የድርድር ሂደቱን ወደኋላ ለማስቀረት የሚደርግ ማንኛውም ጉዳይ ተቀባይነት የለውም ብለዋል።የኢጋድ ዋና ጸሐፊ ኢንጅነር ማህቡብ ማሊሞ በደቡብ ሱዳን ግጭቱ እያስከተለ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመታደግ ከኢጋድ ጎን ያሉ አጋር አካላት ድጋፍ ለማቀናጀት በሀገሪቱ ፈጣን ዳሰሳ አድርጎ የሚመለስ ቡድ መቋቋሙን ተናረዋል።በ27ኛው የኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተገኙት በአፍሪካ ህብረት የመንግስታቱ ድርጅት ተወካይ ሀይሌ መንቆሪዮስ በግጭቱ እየተከሰተ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ከዚህ በላይ ሊታገሰው እንደማይችል ተናግረዋል፤ የሰላም ድርድሩን የሚያጓትቱ አካላትም ተጠያቂ እንደሚሆኑ ገልጸዋል። (ኢሬቴድ)", "passage_id": "485ae115bdfad5aec237ffddbbb61c91" }, { "cosine_sim_score": 0.48098886013031006, "passage": "የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ።በቆይታቸው ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር ተገናኝተው በደቡብ ሱዳን ሰላም ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል።የደቡብ ሱዳን የፖለቲካ ኃይሎች የሁለተኛውን ዙር የሰላም ሂደት ማሳለጫ ድርድር አዲስ አበባ ውስጥ ማድረጋቸው ይታወሳል።የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ በዚሁ ሳምንት ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ለጣቢያችን የላከው መረጃ አመላክቷል፡፡", "passage_id": "b283ee129ecb3eed6a2c999e3a619e3d" }, { "cosine_sim_score": 0.45079657435417175, "passage": "የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀማት የቀድሞውን የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሪክ ማቻርን ደቡብ አፍሪካ አግኝተው አነጋገሩ፡፡  ውይይታቸው ተቀናቃኞችን ለማቀራረብ እና በደቡብ ሱዳን ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የራሱ አስዋጽዎ ይኖራል ተብሎ ተገምቷል፡፡በደቡብ አፍሪካዋ ፕሪቶሪያ ከተማ ተገናኝተው የመከሩት ሙሳ ፋኪ መሀማት እና ዶ/ር ሪክ ማቻር ደቡብ ሱዳን ልታካሄድ ስላሰበችው ከፍተኛ የሰላም ፎረም እና ሂደቱን እየገጠሙ ስላሉ ችግሮች ተወያይተዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድ ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን ሊጫወት ስለሚችለው ሚናም ተወያይተዋል፡፡ኢጋድ ፕላስ በሚል ማእቀፍ  ውስጥ አልጄሪያ፣ ናጄሪያ፣ ቻድ፣ ሩዋንዳ እና ደቡብ አፍሪካ የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞችን ለማግባባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ እየተሳተፉ ነው፡፡የኢጋድ ፕላስ ተሳትፎ በደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋት ለማስፈን በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድ  ለረጅም ጊዜ ሲደረግ የነበረውን ጥረትን በማገዝ እና የአፍሪካን ጉዳይ በአፍሪካውያን ለመፍታት የሚደረገውን ተሳትፎ አሳድጓል፡፡የደቡብ ሱዳን የነጻነት ንቅናቄ በጦር መሳሪያ የታገዘ ተቃውሞን ምርጫ አድርጎ እየሰራ እንደሆነና  ሀገሪቱ አሁን ላለችበት የተመሰቃቀለ የፖለቲካ ውጥን እልቅት ውስጥ መግባቷን ያስታወሰው ዘገባ የአፍሪካ ህብረት ኮምሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀማት ከቀድሞው የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት እና ከአሁኑ የንቅናቄው መሪ ዶ/ር ሪክ ማቻር ጋር መወያየታቸው እንደሚደነቅ ዘግቧል፡፡በደቡብ ሱዳን ሰላም እና መረጋጋትን ለማስፈን የሚሰሩ ስራዎች ላይ ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት የሊቀመንበሩ ፕሪቶሪያ ድረስ ሄዶ የንቅናቄውን መሪ ጋር ለመወይየት መፍቀድ ትክክለኛ እርምጃ መሆኑን ንቅናቄው ገልጿል፡፡የንቅናቄው የኢንፎርሜሽን ዳይሬክተር ፑኦክ ቦዝ ባሉዋንግ የትጥቅ ትግል እያደረገ ያለው ፓርቲያቸው ለሰላም ሂደቱ ሙሉ ፈቃድ እና ቁርጠኝነት እንዳለው አረጋግጠዋል፡፡ባሉዋንግ ግጭትን ለማቆም የመጀመሪያውም የመጨረሻውም አማራጭ የሰላም ድርድር ማካሄድ ብቻ ነው ብለዋል፡፡ደቡብ ሱዳን ውስጥ ለተፈጠረው ሰብአዊ ቀውስ እና አለመረጋጋት እርስ በርስ የሚወቃቀሱት የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞች አሁንም እንዳቸው ሌላኛቸውን በመውቀስ ስራ ላይ ተጠምደዋል፡፡ባሉዋንግ የደቡብ ሱዳን መንግስት በሀገሪቷ ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ ለማስቆም የተደረሰውን የተኩስ አቁም  ስምምነት  በመጣስ አደጋ እያደረሰ ይገኛል ሲሉ ይከሳሉ፡፡አሁን ተቀናቃኞችን ለማግባባት እተደረገ ባለው የሰላም ድርድር ዝግጅት እንዳይሳካ የደቡብ ሱዳን መንግስት እንቅፋት እየሆነ ነው ሲሉም ክሳቸውን ያጠናክራሉ፡፡በደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር እና በቀድሞው ምክትላቸው  ዶ/ር ሪክ ማቻር መካከል የተፈጠረው ሹክቻ ሀገሪቱን ወደ እርስ በርስ ጦርነት ከከተታት እነሆ አምስተኛ አመቱን ይዟል፡፡በሀገሪቷ የተቀሰቀሰው ግጭት በአስር ሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎችም መሞት እና በሚሊየን የሚቆጠሩ ደቡብ ሱዳናውያን ከቤት ንብረታቸው እንደፈናቀሉ ምክኒያት ሆኗል፡፡ወደ ጎረቤት ሀገራት የተሰደዱ ደቡብ ሱዳናዊያን  ቁጥር እንኳን ከአንድ ሚሊየን በልጧል፡፡ኢጋድ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲመጣ በማሰብ በሚያዘጋጀው የሰላም ፎረሙ ላይ የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞችን ሚያዝያ አስራ ስምንት 2010 በአዲስ አበባ ዳግመኛ አገናኝቶ ሊያደራድር ቀጠሮ ይዟል፡፡ስላም የራቃቸው ደቡብ ሱዳናውያንም የደርድሩን ውጤት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፡ (ምንጭ፤ ሱዳን ትሪቡን)", "passage_id": "51abecb33bf0d2f68994632f0f6ccd31" }, { "cosine_sim_score": 0.4470926821231842, "passage": "በደቡብ ሱዳን የተንሰራፋውን ሙስናና ብልሹ አሰራር ለመዋጋት ሁሉም የበኩሉን  እንዲወጣ የሃገሪቱ የካቢኔዎች ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ደቡብ ሱዳን ነጻነቷን ከተጎናጸፈች ጊዜ አንስቶ የስልጣን ሽሚያ፣ የእርስ በእርስ ጦርነትና ረሃብ መገለጫዎቿ ሲሆኑ ሞትና ስደት ደግሞ የዜጎቿ እጣ ፈንታ ሆነዋል፡፡እንደ የካቢኔዎች ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርቲን ኢሊያ ሎሙሩ ገለጻ ሙስና፣ የመልካም አስተዳደር እጦትና  በተጠያቂነት ስሜት ተግባርን አለመወጣት የወቅቱ የደቡብ ሱዳን ዋነኛ ፈተናዎች ናቸው፡፡እነዚህ ችግሮች ደግሞ ለመከፋፈላችን እና ለእርስ በእርስ ጦርነት ዳርገውናል ብለዋል፡፡ሚኒስተሩ ይህን የተናገሩት የሀገሪቱ ፓርላማ ባዘጋጀው የመልካም አስተዳደርና ዴሞክራሲ ሲምፖዚየም ላይ ነው፡፡ከሙስና እና ብልሹ አሠራር ጋር የሚደረግ ውጊያ የሺዎችን ህይወት የቀጠፈና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩትን ለማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ስነ-ልቦናዊ ችግር የዳረገ በመሆኑ ቀላል አይደለም ነው ያሉት ሚኒስትሩ፡፡“እንደ ደቡብ ሱዳን ያሉ ወጣት ሃገራት መሰል ችግሮች እንደሚገጥሟቸው አወቃለሁ፡፡ ”ሃገሪቱን በሚመራው መንግስት ላይ ያሉትን ብልሹ አሰራሮች ይፋ ማድረግም በዜጎች ዘንድ አሉታዊ ተጽዕኖ ይፈጥራል፡፡ይሁን እንጂ የሙስና እና የመልካም አስተዳደር እጦት  ሰለባ የሆኑ የመንግስት ተቋማት ከችግራቸው ተላቀው በተገቢው መንገድ ዜጎችን ማገልገል ይጠበቅባቸዋል” ብለዋል  ላሙሩ፡፡እንደ ሚኒስትሩ ከሆነ ሁሉም የደቡብ ሱዳን ህዝቦች፣ አብያተ ክርስቲያናትና መስጂዶች ሙስናና ብልሹ አሰራርን በጋራ ሊዋጉ ይገባል፡፡እኛም ሃገሪቱን የመምራት ሃላፊነት የተጣለብን አካላት ከህገወጥ አሰራር በመራቅ መልካም ተምሳሌት መሆን ይጠበቅብናል ብለዋል ላሙሩ፡፡በተጨማሪም ሁሉም የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች በችግሮቻችን ላይ ተመሳሳይ ግንዛበቤና አቋም ልንይዝ ይገባዋልም ብለዋል፡፡ሙስናን ስንዋጋ ከብልሹ አሠራር ጋር ተያይዞ የሚመጡ ችግሮችን ማለትም እንደ ድህነት፣ስራ አጥነት፣ ረሃብና በሽታንም በጋራ ተዋጋን ማለት ነው እንደ ላሙሩ ገለጻ፡፡(ምንጭ:ሱዳን ትሪቡን) ", "passage_id": "8139014c86dc63bbbf2d1a5ae90f4250" }, { "cosine_sim_score": 0.44618210196495056, "passage": " የፀጥታው ምክር ቤት በደቡብ ሱዳን ከአከባቢው አገራት የሚውጣጣ ሀይል እንዲሰማራ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።በዩናይትድ ስቴትስ ቀርቦ በፀደቀው የውሳኔ ሀሳብ መሰረት 4 ሺህ ጠንካራ ሀይል በጁባ የሚሰማራ ሲሆን፤ ሰላም ከማስጠበቅ ባለፈ የሰላማዊ ሰዎች ደህንነትን ለመጠበቅ መውሰድ ያለበትን ሁሉ እርምጃ እንዲወስድ ስልጣን ያለው ነው።የአፍሪካ ህብረት እንደገለፀውም ይህ አሁን በደቡብ ሱዳን የሚሰማራው ሀይል ከዚህ ቀደም በዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኤም 23 አማፂ ሀይልን ለመምታት ከገባው 3 ሺህ የህብረቱ ጦር ከነበረው ሚና ጋር ተመሳሳይ ነው።ሆኖም በደቡብ ሱዳን ሁኔታ አማፂ ሀይል ሳይሆን የአንድነት መንግስቱን የመሰረቱ ተቀናቃኝ ሀይሎች ናቸው ያሉት ሲል ነው ያስረዳው።የደቡብ ሱዳን መንግስት የምክር ቤቱን ውሳኔ ቢቃወምም፥ የፀጥታው ምክር ቤት ጁባ ሀሳቡን ካልተቀበለች የጦር መሳሪያ ማእቀብ እንደሚጣልባት አስጠንቅቋል።አሁን ይሰማራል የተባለው ጦር ከኢትዮጵያ፣ ኬኒያ፣ ሩዋንዳ፣ ሱዳን እና ኡጋንዳ የተውጣጣ ይሆናል።በደቡብ ሱዳን ባለፈው የፈረንጆቹ ወር ላይ በፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር እና የእሳቸው ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት በነበሩት ሪክ ማቻር ታማኝ ወታደሮች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።", "passage_id": "cc88e92db03da0bcc0e7bc813a173d92" }, { "cosine_sim_score": 0.444962739944458, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የደቡብ ሱዳን ልዑክን ተቀብለው አነጋገሩ፡፡  የደቡብ ሱዳንን ልዑክ የመሩት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንታዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ንሂያል ደንግንሂያል ናቸው፡፡  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከልዑካን ቡድኑ ጋር ሀገራቱ በጥምረት በሚሰሯቸው የመሰረተ ልማት ስራዎችና በመንገድ ዘርፍ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡  በተለይም ሁለቱን ሀገራት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ለማስተሳሰር አጽንዖት ሰጥተው መወያየታቸው ተገልጿል፡፡  በተጨማሪም የጋምቤላ-አኮቦ-ቦር የመንገድ ፕሮጀክትን በጥምረት መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከልዑኩ ጋር መወያየታቸውን በመግለፅ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ከፍ እንደሚያደርገው ማንሳታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።  የልዑካን ቡድንኑን የመሩት ንሂያልም በሁለቱ ሀገራት መካከል የተጀመረው የመሰረተ ልማት ዝርጋት በቀጠናው የኢኮኖሚ ትስስርን እንደሚያጠናክር ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "35a1d58e9b755b419420aca7dde564fb" }, { "cosine_sim_score": 0.44172123074531555, "passage": "በ11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ለሚተላለፉ ውሳኔዎች ተግባራዊነት ድጋፍ እንደሚያደርጉ የኢህአዴግ አጋር ድርጅቶች ገለጹ።11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ በዛሬው እለት በሃዋሳ ከተማ በይፋ የተከፈተ ሲሆን በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት የአጋር ድርጅት ተወካዮች በጉባኤው ላይ ለሚተላለፉ ውሳኔዎች እና ለሚቀመጡ አቅጣጫዎች ተፈጻሚነት የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡ ገልጸዋል።የቤንሻንጉል ጉሙዝ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተወካይ ባስተላለፉት መልዕክት ኢህአዴግ ለህዝቦች ነጻነትና እኩልነት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን አንስተዋል።ኢህአዴግ ባለፉት አመታት በርካታ ስኬትና ድል አስመዝግቧል ያሉት ተወካዩ፥ ከዚህ ባሻገር ግን ያልተመለሱ ጥያቄዎች መኖራቸውን ጠቅሰዋል።በቀጣይም የህዝቦችን ሰብዓዊ መብት ማስከበር፣ ያልተመሰሉ ጥያቄዎችን መመለስና የሚስተዋሉ ግጭቶችን ማስወገድ ይገባል ብለዋል።የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተወካይ በበኩላቸው ኢህአዴግ መሰረታዊ ለውጥ በማምጣት የህዝቦችን እና የብሄር ብሄረሰቦችን መብት ማስከበር መቻሉን ተናግረዋል።የኢትዮጵያ ሶማሌ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተወካይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢህአዴግ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ለተመዘገቡ ለውጦችና ስኬቶች የላቀ ድርሻ እንዳለው ጠቁመዋል።በ11ኛው ጉባኤ ላይም ሃገሪቱን ወደ ፊት የሚያራምዱና የህዝቡን ጥያቄ የሚመልሱ ውሳኔዎች ይተላለፋል ብለው እንደሚጠብቁም ጠቅሰዋል።ኢህአዴግ ህዝባዊ ድርጅት መሆኑን ያነሱት ደግሞ የሃረሪ ብሄራዊ ሊግ ተወካይ ናቸው።ተወካዩ በጉባኤው ለውጥ አደናቃፊ ሂደቶችን በመቀልበስ አሁን የታየውን ሃገራዊ ለውጥ በህዝቡ ባለቤትነት ወደማይቀለበስበት ደረጃ ማድረስ የሚያስችል ውሳኔ እንደሚተላለፍ እምነታቸው መሆኑንም አንስተዋል።የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ተወካይ በበኩላቸው ኢህአዴግ ብሄሮች ማንነታቸውን እንዲያስከብሩና በራሳቸው ጉዳይ ራሳቸው እንዲወስኑ ያስቻለ ድርጅት መሆኑን ነው የተናገሩት።በተለይም ደግሞ በጋምቤላ ክልል ለተመዘገቡ ለውጦች ኢህአዴግ ከፍ ያለ ሚና ተወጥቷልም ነው ያሉት።አጋር ድርጅቶቹ በዚህ ጉባኤ ላይ የታየውን ጅምር ለውጥ የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች እንደሚተላለፍ እምነታቸው መሆኑንም ገልጸዋል።ከዚህ ባለፈም ሃገሪቱን እና ለውጡን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የሚያሸጋግሩ አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ ብለው እንደሚያምኑም አስረድተዋል።ፓርቲዎቻቸውም ከአጋርነት አልፈው በሃገራዊ ጉዳይ ላይ ቀጥተኛ ተሳታፊ የሚሆኑበት ውሳኔ በዚህ ጉባኤ ላይ ይተላለፋል ብለው እንደሚያምኑም አንስተዋል። (ኤፍ ቢ ሲ)", "passage_id": "72963393ff399ac2a622141eb984d8bf" }, { "cosine_sim_score": 0.4353279173374176, "passage": "አዲስ አበባ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ አህመድ መሠረታቸውን በደቡብ ክልል ካደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ተወያዩ።\nበውይይቱም፣ ከክልሉ መዋቅር ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች እና ጉዳዮች ተነስተዋል ውይይት ተደርጎባ ቸዋል።\nጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አቢይ ውይይቱን አመልክተው በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “ከደቡብ ክልል የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ዛሬ ባካሄድነው ውይይት፣ የተነሱት ሐሳቦች እና የታየው ግልጽ የውይይት መንፈስ የሚደነቅ ነው” ብለዋል። \nበክልሉ የሚኖሩ ሕዝቦችን ልዩ ልዩ ፍላጎት ባማከለ መልኩ፣ ክልሉን እንደገና ለማደራጀት በሚቻልበት መርሕ ላይ መወያየታቸውንም አስታው ቀዋል። \n“እንዲህ ያሉ ውይይቶች መቀጠላቸው ወደ ተሻለ ጎዳና እንድናመራ እና ዴሞክራሲያዊ እሴቶች እንዲዳብሩ የሚያስችል ነው” ሲሉም ገልፀዋል።\nአዲስ ዘመን ሰኔ 5/2012", "passage_id": "a770c140d3f31d4812488b20df223e17" }, { "cosine_sim_score": 0.43275782465934753, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት እና የሱዳን ካቢኔ በደቡብ ሱዳን ጁባ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አፀደቁ።የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት እና የሱዳን ካቢኔ ትናንት ምሽት ባደረጉት የጋራ ስብሰባ ነው በዳርፉር ከሚገኙ አማጽያን ጋር የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተቀብለው ያፀደቁት።ሉአላዊ ምክር ቤቱ እና ካቢኔው በጋራ ስብሰባቸው ከ10 ቀናት በፊት በጁባ የተደረሰው የሰላም ስምምነት ያደነቁ ሲሆን፥ ሁለቱን አካላት በማደራደር የተሳተፉ ከሚኒስትሮች የተውጣጡ ባለሙያዎችን እና ሌሎችንም አካላት ጥረት አድንቀዋል።በትናንትናው እለት የሱዳን ፓርላማን በመተካት የተካሄደው የሉአላዊ ምክር ቤት እና የካቢኔ ስብሰባው በአብዱል ፈታህ አልቡርሃን የተመራ መሆኑም ታውቋል።ከጋራ ስብሰባው በኋላ ባወጣው መግለጫም፥ የሰላም ሥምምነቱ ላይ የተሳተፉት የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና አደራዳሪ ቡድኑ ለሰላም ስምምነቱ ስኬታማነት ላደረጉት ጥረት ምስጋና አቅርቧል።የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት እና የሱዳን ካቢኔ ለስምምነቱ አፈጻጸም ምቹ ሁኔታን መፍጠርና አስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን ለማሟላት ከስምምነት መድረሳቸውም ተነግሯል።ምንጭ፦ sudantribune.com", "passage_id": "3a0e1b8a3de3f3896efeb0a9b61631cf" }, { "cosine_sim_score": 0.43001943826675415, "passage": "ሰሞኑን ወደ ሃገር ውስጥ የተመለሰው የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ግንባር (ኦዴግ) አመራሮች ከመንግስት ጋር በኢትዮጵያ አንድነት ጉዳይ በጋራ ለመስራት የተስማሙ ሲሆን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና ከመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል፡፡ የኦዴግ አመራሮች እና ጠ/ሚኒስትሩ ውይይት ባደረጉበት ወቅትም ድርጅቱ ከእንግዲህ መቀመጫውን በኢትዮጵያ በማድረግ፣ በሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ለመንቀሳቀስ መስማማቱ ተገልጿል፡፡ በሀገሪቱ የዲሞክራሲ ስርአትን ለማጎልበትና በኢትዮጵያ አንድነት ዙሪያ ከገዥው ፓርቲ ጋር በጋራ ለመስራትም ስምምነት መደረሱም ታውቋል፡፡ የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ግንባር (ኦዴግ) ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ጥረት ሲያደርግ እንደነበር የድርጅቱ ሊቀመንበሩ አቶ ሌንጮ ለታ አስታውቀዋል፡፡ በቅርቡ የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን መምጣትን ተከትሎ፣ በሀገር ውስጥ ሰላማዊ ትግል ማድረግ የሚቻልባቸው እድሎች አሉ በሚል እምነት፣ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል መወሰኑንም ሊቀ መንበሩ አስረድተዋል፡፡ “የትጥቅ ትግል ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲን አያመጣም” ያሉት አቶ ሌንጮ ለታ፤ “በሀገሪቱ ዲሞክራሲ እንዲሰፍን በትጥቅ ትግል ላይ ያሉ ሁሉ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው የሚሰሩበት እድል ሊመቻች ይገባል” ብለዋል፡፡ ድርጅታቸው ራሱን ችሎ አሊያም መሰል የፖለቲካ አላማ ካላቸው ድርጅቶች ጋር ተዋህዶ እንደሚንቀሳቀስ አቶ ሌንጮ አክለው ገልፀዋል፡፡ የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ግንባር ሊቀ መንበር አቶ ሌንጮ ለታን ጨምሮ፣ ምክትላቸው ዶ/ር ዲማ ነጋኦ፣ ከፍተኛ አመራሮቹ ዶ/ር በያን አሶባ፣ ዶ/ር ሃሰን ሁሴን እና የውጪና የህዝብ ግንኙነቱ አቶ ሌንጮ ባቲ ባለፈው ረቡዕ ግንቦት 15 ቀን 2010 ማለዳ ላይ አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወቃል፡፡ አቶ ሌንጮ ለታ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በሽብርተኝነት የተፈረጀው የኦነግ መስራችና  ሊቀ መንበር የነበሩ ሲሆኑ በ1983 በነበረው የመንግስት ለውጥም ዋነኛ ተሳታፊ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ", "passage_id": "e83e36f34b91e67d0d7a10c4f4b6ebd9" }, { "cosine_sim_score": 0.4283587634563446, "passage": " –  በደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች መካከል ዳግም ባገረሸው ግጭት ዙሪያ አስቸኳይ ምክክር ለማድረግ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት/ኢጋድ/መሪዎች አዲስ አበባ ገቡ።አዲስ አበባ የገቡት መሪዎች የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር፣የጅቡቲው አስማኤል ኦማር ጊሌህ፣የኬንያው ኡሁሩ ኬንያታ፣የኡጋንዳው ዩቬሪ ሙሰቬኒ፣ የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር አብዱ ዌሌ ሼክ አህመድ፣የሱዳኑ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት በክሪ ሐሰን ናቸው።የኢጋድ መሪዎችን ውይይት በሊቀመንበርነት የሚመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ናቸው።ጉባኤው በደቡብ ሱዳን የተቀሰቀሰው ግጭት ዘላቂ እልባት እንደገኝለትና ከጥቂት ወራት በፊት በኢጋድ ሸመጋይነት በሁለቱ ተቀናቃኝ ወገኖች መካከል በአዲስ አበባ የተፈረመው የሰላም ስምምነት ገቢራዊነት በተመለከተ ውይይት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።በሁለቱ ተቀናቃኝ ፓርቲዎች መካከል እንደገና ያገረሸው ግጭት የአገሪቱን ህዝብ ለከፍተኛ ጉዳትና ስቃይ መዳረጉን ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት እየዘገቡ ነው።ግጭቱን ተከትሎ የአፍሪካ ህብረት ሁለቱ ፓርቲዎች የአገሪቱንና የህዝቦቿን ብሔራዊ ጥቅም ብቻ መሰረት በማድረግ እንደገና ያገረሸው ውጊያ በአስቸኳይ እንዲያቆሙ ጥሪ አቅርቧል። (ኢዜአ)", "passage_id": "3cef24d3dff6558a2a46cc300d3f1e85" }, { "cosine_sim_score": 0.4247433543205261, "passage": "የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ለብሔራዊ መግባባትና ዕርቅ ቅድሚያ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበላቸው፡፡ ጥሪውን ያቀረበው ሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች በብሔራዊ መግባባትና አጀንዳ ላይ በጋራ እንዲወያዩ እየሠራ መሆኑን ያስታወቀው፣ የኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ መግባባትና ዕርቀ ሰላም ዓለም አቀፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ነው፡፡ በተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች የተደራጁ ልሂቃን የሚያስተላልፉት የአንድነት መልዕክት ወሳኝ ነው ሲልም አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያውያን ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ መግባባትና ዕርቀ ሰላም ዓለም አቀፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ከአንድ ዓመት በፊት በአሜሪካ ሲያትል ከተማ ለሦስት ቀናት በተደረገ ጉባዔ፣ በ26 የሲቪክ ማኅበራትና የፖለቲካ ፓርቲዎች አማካይነት የተቋቋመ ነው፡፡ ኮሚቴው በብሔራዊ መግባባትና ዕርቅ ላይ ሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች የሚሳተፉበት መድረክ እንዲመቻች እየሠራ እንደሆነ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበርና የኮሚቴው አባል አቶ ስለሺ ጥላሁን አስታውቀዋል፡፡ ኮሚቴው ለሚያቅደው የብሔራዊ መግባባትና ዕርቅ አጠቃላይ ጉባዔ ግብዓት ለመሰብሰብ ያመቸው ዘንድ፣ በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ኃይሎችን በመጋበዝ ማክሰኞ ጥር 21 ቀን 2011 ዓ.ም. ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኘው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጽሕፈት ቤት ውስጥ የምክክር መድረክ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ‹‹የፖለቲካ ፓርቲዎችን አንድ ላይ የማምጣት ወይም ያለማምጣት ጉዳይ አይደለም፡፡ የተለያዩ የፖለቲካ ርዕዮተ ዓለሞች ቢኖሩም በአገራዊ ጉዳይ ላይ ስምምነት ከሌለ፣ የፓርቲዎችን ፍልስፍና በሕዝቡ ውስጥ ማስረፅ አይቻልም፡፡ ስለዚህ መሠረታዊውና መቅደም ያለበት ጉዳይ ብሔራዊ መግባባትና ዕርቅ ነው፤›› ያሉት አቶ ስለሺ ፓርቲዎች የርዕዮተ ዓለም ልዩነቶች ሳይገድቧቸው፣ ለብሔራዊ መግባባትና ዕርቅ ቅድሚያ ሰጥተው ሊሠሩ እንደሚገባ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ በሲያትሉ ጉባዔ የተሳተፉት 26 የሲቪል ማኅበራትና የፖለቲካ ድርጅቶች የፖለቲካ ልዩነቶች እንዳሉ ሆነው፣ በአገሪቱ የሚስተዋለውን አደጋ ለማክሰም የየራሳቸውን አቅጣጫ አንጥረው በማውጣት ብሔራዊ መግባባትና ዕርቅን መሠረት ያደረገ ሁሉን አቀፍ ጉባዔ መደረግ አለበት በሚለው መስማማታቸውን አቶ ስለሺ አስታውሰዋል፡፡ ይህ የምክክር መድረክም ዓላማው ሁሉንም ኃይሎች አንድ ላይ አምጥቶ በጉዳዩ ላይ ለመምከርና መፍትሔ ለመምጣት እንደሆነ አብራርተዋል፡፡ ኮሚቴው ከዚህ ቀደም ሁለት ተመሳሳይ መድረኮች በአዲስ አበባ ራስ ሆቴል ማካሄዱ የሚታወስ ሲሆን፣ በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፣ ሰማያዊ ፓርቲ (ሰማያዊ)፣ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ) እንዲሁም የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት (ኦሕዴህ) የኮሚቴው አባል የፖለቲካ ድርጅቶች ናቸው፡፡ ", "passage_id": "3a9d93087cf284f1320da05bda156d6b" } ]
0ce38b93993ce9b149ecc4c8484fab49
ed34024040bc7aa534d79fa9ccde6162
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል-ታኒን ጋር ተወያዩ
ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል-ታኒን ጋር ተወያዩ፡፡ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ግንኙነት ለማሳደግ በትምህርት፣ የመካከለኛ አመራር ደረጃን የማሳደግ ስልጠና እና የሴቶችን ሁለንተናዊ አቅም በማጎልበት ረገድ በትብብር መስራት እንደምትፈልግ ፕሬዝዳንቷ በውይይቱ ወቅት ተናግረዋል፡፡የኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሀመድ ቢን አብዱልራህማን አል-ታኒ በበኩላቸው፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ግንኙነት ዘርፈ ብዙ መሆኑን አንስተው ይህንን ለማጠናከር በትምህርት፣ በጤና እና በልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ሀገራቸው ፍላጎት እንዳላት ገልፀዋል፡፡ሚኒስትሩ አያይዘውም ኢትዮጵያ ለቀጠናው ሰላም መረጋገጥ እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ አድንቀው በተለይ በቅርቡ በሱዳን መረጋጋትና በሰላማዊ የስልጣን ክፍፍሉ ላይ የነበራትን ሚና ልዩ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ መረጃው የፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31299/
[ { "cosine_sim_score": 0.5709906816482544, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከኦማኑ ሱልጣን ሃይታም ቢን ታሪክ አልሰይድ ጋር ተወያይተዋል።ፖምፒዮ ከኦማኑ ሱልጣን ጋር ተገናኝተው ከተወያዩ በኋላ በቀጠናው ሰላም፣ መረጋጋትና ልማት ጉዳይ ላይ ስለመምከረራቸው በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሰሞኑን በእስራኤል እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መካከል የተመሰረተውን ግንኙነት አስመልክተው በእስራዔል፣ በሱዳን፣ በባህሬን እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት አድርገዋል።የሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ ስምምነት አስመልከቶ ኦማን ለተመሰረተው ግንኙነቱ ድጋፏን አስታውቃለች።የእስራዔል የደህንነት ሚኒስትርም ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በተጨማሪ ባህሬንና ኦማን ቀጣዮቹ አገራት እንደሚሆኑ ማስታወቃቸው ይታወሳል።ሆኖም ኦማን በጉዳዩ ዙሪያ እስከአሁን ያለችው ነገር የለም።ምንጭ፦ ሬውተርስ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "7ec8f4c9bc83343e1d18551255b95ed7" }, { "cosine_sim_score": 0.5627405643463135, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ እና የሳኡዲው ንጉስ ሳልማን ኢራን ስለደቀነቻቸው የጸጥታ ችግሮች ዛሬ ሪያድ ውስጥ ተወያይተዋል።ማይክ ፖምፔዎ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል ከኢራን ጋር ለመደራደር ዝግጁ እንደሆኑ ገልጸው፣ ነገር ግን ከዚያች ሃገር መሪዎች ጋር ድርድር ጠረጰዛ ለመቀመጥ አልቸኩልም ማለታቸው ተጠቅሷል።ዩናይትድ ስቴትስ የኢራንን የኒውክሊየር መርሃ ግብር ከሚመለከተው ዓለምቀፍ ሥምምነት ከወጣች ወዲህ የሁለቱ ሃገሮች ውጥረት እየተባባሰ መጥቷል።ባለፈው ዓመት ኢራን የፈፀመችው ነው በተባለ ጥቃት የሳውዲ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎች ከተመቱ በኋላ ዩናይትድ ስቴትስ ተጨማሪ ወታደሮች ወደ ሳኡዲ ልካለች። ቴህራን በጥቃቱ እጄ የለበትም ስትል ውንጀላውን አስተባብላለች።የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ ወደፊት ምንም ዓይነት ጥቃት ቢቃጣ ለመከላከል የሚሳይል መከላከያ እና ተዋጊ ጄቶች መላኳን አስታውቋል።የውጭ ጉዳይ ፖምፔዎ በሦስት ቀናቱ የሳውዲ ጉብኝታቸው ከመሪዎቹ ጋር በሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ዙሪያ በተለይም በሳውዲ መንግሥት ተከሶ ካገር እንዳይወጣ ተከልክሎ ስላለው ሳኡዲያዊ አሜሪካሲ ሃኪም ለመወያየት ዕቅድ መያዛቸውን ገልጸዋል።", "passage_id": "1a9db57f7013a03670123b8e9e9e5c54" }, { "cosine_sim_score": 0.5470608472824097, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጄሪያ የፋርማሲዩቲካልስ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዶክተር ሎፍቲ ቤነብአህመድ በዘርፉ በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡አምባሳደር ነብያት በሁለቱ ሀገራት መካከል በሁለትዮሽ ጠንካራ የፖለቲካ ግንኙነት እንዳለ ጠቅሰው በኢኮኖሚ ዘርፍ ግን የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ አስረድተዋል፡፡ኢትዮጵያ በፋርማሲዩቲካልስ ዘርፍ አብዛኛውን የመድኃኒት ፍላጎቷን የምታሟለው ከውጭ በሚገባ ምርት መሆኑን የገለጹት  አምባሳደሩ፣ በዘርፉ ያለውን ምርታማነት ለማሳደግ እና የውጭ ኩባንያዎች በዘርፉ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያስችል ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ተቀርጾ የፋርማሲ ኢንዱስትሪ መንደር በመቋቋም እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም በአልጄሪያ በዘርፉ የተሰማሩ ተቋማት ጋር በትብብር በመስራት፣ በፋርማሲዩቲካልስ እና መድኃኒት ማምረቻ እቃዎች ላይ ሀገሪቱ ያላትን ከፍተኛ ልምድ ለኢትዮጵያ ተቋማት እንድታካፍል ጥሪ አቅርበዋል፡፡ሚኒስትሩ በበኩላቸው አልጄሪያ ከአመታት በፊት የመድሃኒት ምርት አቅርቦት እጥረትን ከውጭ በማስመጣት የምትሸፍን መሆኑን ገለጸው፣ መንግስት ባለፉት አስርት አመታት ለዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነውን የመድሃኒት ፍላጎቷን በሀገር ውስጥ ምርት እንደምታሟላም አንስተዋል፡፡አያይዘውም ሀገራቸው በፋርማሲዩቲካልስ እና መድኃኒት ማምረቻ እቃዎች ዘርፍ ያላትን ልምድ ለኢትዮጵያ ለማካፍል ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል።በዘርፉ የተሰማሩ የአልጄሪያ ኩባንያዎችም በኢትዮጵያ በዘርፉ እንዲሰማሩ ለማድረግ በሚሲዮኑ በኩል የሚደረገውን እንቅስቃሴ እንደሚደገፉ ገልጸዋል፡፡ከዚህ ባለፈ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዩ ዙሪያም ለሚኒስትሩ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ አሁን ያለው ሁኔታ መንግስት የህግ የበላይነት ለማስከበር የሚያደርገው እንቅስቃሴ መሆኑን አብራርተዋል።ይህም በአሁኑ ወቅት ለመገባደድ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ እና አጥፊው የህውሓት ጁንታም በአጭር ጊዜ ውስጥ ለህግ ይቀርባል ብለዋል፡፡ሚኒስትሩም ማንኛውም ሀገር መንግስት የህግ የበላይነትን ማስከበር የመጀመሪያ ተልዕኮው መሆኑን በማስታወስ፣ በኢትዮጵያም በመንግስት በኩል እየተደረገ የሚገኘው ዘመቻም በዚሁ እይታ እንደሚመለከቱት መግለፃቸውን በአልጄሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "7350e18713845cc4a7aaee2fd3cebee7" }, { "cosine_sim_score": 0.5430405735969543, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋ የስራ ጉብኝት  ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አምርተዋል፡፡በቅርቡ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አልጋ ወራሽ ሼክ መሃመድ ቢን ዛይድ አልናህያ የሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የስራ ጉብኝት ማድረጉ ይታወሳል፡፡በጉብኝቱ ወቅት ሁለቱ ሃገራት የተለያዩ የኢኮኖሚና የኢንቨስትመንት ስምምነት መፈራረማቸውም ይታወሳል፡፡", "passage_id": "66b35669489e68a68f50df533aed35b1" }, { "cosine_sim_score": 0.534826397895813, "passage": "–  ከሰኔ 25/2005 ጀምሮ በሳውዲ አረቢያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ሚገኙት የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከሳውዲ አረቢያ አቻቸው ሳውድ አል ፋይሰል በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ዶ/ር ቴዎድሮስ ኢትዮጵያ ነብዩ ሙሀመድና ተከታዮቹን ተቀብላ ያስተናገደችበትን የሁለቱን ሀገራት ጥንታዊ የታሪክ ግንኙነት፣ በሃገሪቱ ስላለው የኢኮኖሚያ እድገትና የኢንቨስትመንት አማራጮች ለሳውዲ አረቢያው አቻቸው አብራርተዋል፡፡ውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ በሳውዲ አረቢያ ለሚገኙ ከ40ሺ በላይ የኢትዮጵያ ስደተኞች ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ለመስጠት በመፍቀዷ አመስግነው፣ህጋዊ ፈቃድ ለማገኘት ያልቻሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በመኖራቸው የተሰጠው ህጋዊ የመሆኛ ቀነ ገደብ እንዲራዘምም ለሳወዲው አቻቸው ጥያቄ አቅረበዋል፡፡የሳውዲ አረቢያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሳውድ አል ፋይሳል በበኩላቸው በህገወጥ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵዊያን እድሉን እነዲጠቀሙበት መንግስታቸው  ቀነ ገደቡን ለ4 ተጨማሪ ወራት እንደሚያራዝም ገልፀዋል፡፡ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለችውን እድገት ሚንስትሩ አድንቀው፣ በኢኮኖኖሚ ልማት፣ እርዳታ ናኢንቨስትመንት መስኮች ሁለቱን ሀገራት ትብብር ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮቹ በቀጠናው ባሉ ጉዳዮች ላይም ተወያይተዋል፡፡የኢትጵያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ለሳውድ አረቢያው አቻቸው ሳውድ አል ፈይሰል የጉብኝት ግብዣ አቅርበውላቸዋል፡፡", "passage_id": "de0eb86533500971dbe6dc3c61eae0e3" }, { "cosine_sim_score": 0.5321940779685974, "passage": "– የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከግብፁ አቻቸው ሞሃመድ ካመል አሚር ጋር እየተወያዩ ነው ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ ከማለዳው ጀምረው የተወያዩ ሲሆን ፥ ውይይታቸውን ከሰዓት በኋላም ቀጥለዋል።ማምሻውንም ውይይት እንደሚያደርጉና የንግግራቸው ውጤት  በመጨረሻ  ለህዝብ ይፋ  እንደሚደረግ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር  ዲና ሙፍቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል ።ኢትዮጵያ  ለታላቁ የህዳሴ ግድብ  ግንባታ  መቀላጠፍ የወንዙን ተፈጥሯዊ አቅጣጫ  ካስቀየረች በኋላ  በአንዳንድ የግብፅ  ፖለቲከኞችና ባለሰልጣናት አፍራሽ  የሆኑና  የሁለቱን አገራት  ግኑኝነት የሚጎዱ አስተያየቶች ሲሰጡ መቆየታቸው ይታወሳል ።በምንም  መልኩ የግድብ ግንባታዋን ለሰከንድ እንኳን እንደማታቆም የገለፀችው ኢትዮጵያ በፖለቲከኞቹና ባለስልጣናቱ አስተያየት ላይ ግብፅ  ማብራሪያ  እንድትሰጣት በይፋ ጠይቃም ነበር ።ፋና ብሮድካስቲንግ እንደዘገበው አምባሳደር ዲና ሙፍቲም እንደገለፁት ፥ ግብፅ ማብራሪያውን ለመስጠት  የውጭ  ጉዳይ  ሚኒስትሯ ወደ አዲስ አበባ  እንዲመጡ በጠየቀችው መሰረት ነው ሞሃመድ ካመል አሚር ወደ መዲናችን የመጡት ።", "passage_id": "73aec6f79fd62b9eee4befb4ac76424a" }, { "cosine_sim_score": 0.5218790173530579, "passage": "የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አልጋወራሽ ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን በኢትዮጵያ ከነገ ጀምሮ የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።አልጋወራሹ በቆይታቸው ወቅት ከኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጋር በጋራ ጉዳዮች እና አካባቢያዊ ሁኔታዎች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳፋኪ መሐማት ጋርም እንደሚወያዩ የሚጠበቅ ሲሆ የመስክ ጉብኝትም እንደሚያደርጉ ከውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በቅርቡ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወቃል።የሀገሪቱ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ መዋዕለንዋያቸውን በተለያዩ መስኮች ያፈሰሱ ሲሆን በቀጣይም በግብርናና ቱሪዝም መስኮች እንደሚሰማሩ ይጠበቃል።", "passage_id": "d806be4ee4424eee31453d430615b15b" }, { "cosine_sim_score": 0.5098968744277954, "passage": "የኢፌዲሪ መከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የሚመራ ልዑካን ቡድን ከጅቡቲ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኡመር ጌሊ ጋር ተወያዩ፡፡በትላንትናው ዕለት በጅቡቲ ባደረጉት ውይይት ፕሬዝዳንት ኡመር ጊሌ የሁለቱ ህዝቦች ዘመን የማይሽረው ወዳጅነት የበለጠ እየተጠናከረ መሆኑን ገልጸዋል።ኢንጂነር አይሻ ከዶክተር አብይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለፕሬዝዳንቱ ያቀረቡ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው የሁለቱ አገራት ግንኙነት የህዝቦቻቸውን ጥቅምና ፍላጎት መሰረት በማድረግ ወደ ላቀ ደረጃ መሸጋገሩን ገልጸው ሁለቱ ወገኖች የተስማሙባቸው የልማት ውጥኖች ተግባራዊ እንዲሆኑ በጋራ እንደሚሰሩ አስታውቀዋል፡፡የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኡመር ጌሊ በበኩላቸው የሁለቱ አገራት ግንኙነት ለአፍሪካ ቀንድና ለአህጉሪቱ ተምሳሌት መሆኑን ለልዑካን ቡድኑ አስረድተው ይኸው ወንድማዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል መንግስታቸው እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።የልኡካን ቡድኑ ከሁለትዮሽ ግንኙነቱ መጠናከር ጎን ለጎን በአካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ከፕሬዝዳንቱ ጋር ውይይት ማድረጋቸውም ተገልጿል፡፡ (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "3234962cb18ab247281c80f0d35f7d07" }, { "cosine_sim_score": 0.5065715312957764, "passage": "የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከሶማሊያና አልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር በአፍሪካ ህብረት 30ኛው ጉባኤ ጎን ለጎን ተወያይተዋል።ዶ/ር ወርቅነህ ከሶማሊያ አቻቸው አህመድ ኢሳ ጋር ባደረጉት ውይይት እንደገለጹት ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር ላላት ግንኙነት ትልቅ ትኩረት ትሰጣለች።የአገራቱን ትስስር ከሰላምና ደህንነት ባሻገር በኢኮኖሚና በህዝብ ለህዝብ ረገድ ማሳደግ እንደሚገባ ዶ/ር ወርቅነህ ተናግረዋል።ለቀጠናው ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት የአካባቢው አገራት ተቀራርቦ መስራት ወሳኝ መሆኑንም ገልጸዋል።የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ኢሳ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ለሶማሊያ ዘላቂ ሰላም ለምታበረክተው ገንቢ ሚና እምነት አለን ብለዋል።በኢጋድ ጥላ ስር ለሶማሊያና ደቡብ ሱዳን ሰላም መስፈን ኢትዮጵያ እያበረከተች ያለውን አስተዋፅኦም አድንቀዋል።ሁለቱ ሚኒስትሮች የኢትዮ-ሶማሊያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ከአንድ ወር በኋላ በሞቃድሾ ለማካሄድ ተስማምተዋል። የአገራቱን ዲፕሎማሲያ ግንኙነት ለማሳደግም ሁለቱ ሚኒስትሮች ተስማምተዋል።ዶ/ር ወርቅነህ ከአልጀሪያ አቻቸው ሜሳህል አብዱልቃድር ጋርም የሁለቱን አገራት ግንኙነት ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።ሁለቱ አገራት ታሪካዊ ብቻ ሳይሆን ስትራቴጅካዊ አጋር መሆናቸውን ዶ/ር ወርቅነህ ገልጸዋል።አገራቱ ከሁለትዮሽ ግነኙነት ባለፈ የአፍሪካን ጥቅሞች በሚያስከብሩ አጀንዳዎች ላይ ተባብረው ለመስራት ተስማምተዋል።ምንጭ-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር", "passage_id": "f2ec7a7966bcf3daa7903de28d0635d6" }, { "cosine_sim_score": 0.5041969418525696, "passage": "አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 23/2006 (ዋቀኢማ) – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ደዋኖ ከድር ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ  ከሆኑት የሳዑዲ ዓረቢያ፣ የኩዌት፣ የየመንና የኳታር አምባሳደሮች ጋር ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርንና ጊዜያዊ የሥራ እገዳውን በሚመለከት አርብ ጥቅምት 22 ቀን 2006 ዓ.ም ተወያዩ፡፡በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቃል አቀባይ ጽ/ቤት ለኢሬቴድ እንዳስታወቀው  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው ለቤት ሰራተኝነት ወደ ውጭ በሚሄዱ ሰዎች ላይ የተጣለው እገዳ በኢትዮጵያና በተቀባይ ሀገራት ያሉትን አንዳንድ ክፍተቶችን ለመፍታት ሲባል ነውየኤጀንሲዎችን አሰራርና ሁኔታዎችን ለማስተካከል፣ ለሁለቱም ወገኖች ጥቅም ሲባል እንዲሁም በህገ-ወጥ ደላሎች አማካኝነት የሚሄዱ ሰዎችን ለመከላከል መሆኑንም ሚንስትር ዴኤታው ለአምባሳደሮቹ ገልጸውላቸዋል፡፡ህገ-ወጥ ዝውውሩ ውስብስብና ዓለም አቀፋዊ ችግር በመሆኑ ግልጽ የሆነና አሁን ካለው የተሻለ ህጋዊ ማዕቀፍ መዘርጋት እንዳለበትም ሚኒስትር ዴኤታው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡አምባሳደሮቹ በበኩላቸው ለቤት ሰራተኝነት ወደየሀገሮቻው የሚሄዱ ሰዎች በህጋዊ መንገድ ቢጓዙ ለላኪውም ሆነ ለተቀባዩ አገር የሚጠቅም  እንደሆነ አረጋግጠውላቸዋል፡፡ለዚህም ሲባል በጋራ ለመስራ መዘጋጀታቸውን እና ሀገራቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩም ገልጸዋል፡፡ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራቱ ጋር ያለውን የሥራ ስምምነት ማደስና አዲስ ስምምነት ከሚያስፈልገው ጋርም መፈራረም እንደሚያስፈልግም አቶ ደዋኖ ተናግረዋል፡፡በመሆኑም በጋራ መስራት ያለባቸውን እንደ ቪዛ አሰጣጥ፣ የአቅም ግንባታ ሥራዎችን በሚመለከት በትብብር እንደሚሰሩና ተከታታይ ውይይቶችንም እንደሚያካሂዱ አስረድተዋል፡፡እንደ የየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዘገባ በተለያዩ መንገዶች ወደእነዚህ ሀገራት የገቡ ኢትዮጵያውያንንም ወደ ሀገራቸው በመመለሱ ሂደት ሀገራቱ ትብብር እንዲያደርጉ ሚኒስትር ዴኤታው ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡", "passage_id": "5397c04d8666f434b14c9fe19db95e99" }, { "cosine_sim_score": 0.48924288153648376, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በኳታር ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ።በኳታር ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያኑ ባነሷቸው ጥያቄዎችና በአገር ውስጥ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጥተዋል።በኦሮሚያና ሱማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ተከስቶ ስለነበረው ግጭት፣ ግጭቱ ከፌደራሊዝም ጋር ስላለው ግንኙነት፣ አገር ለማተራመስ በውጭ ኃይሎች እየተከናወነ ያለው ተግባርና ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ነዋሪዎቹ ማብራሪያ ከጠየቁባቸው ጉዳዮች ጥቂቶቹ ናቸው።በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረው ግጭት የሁለቱ ብሄር ተወላጆች ያመጡት ወይም በሁለቱ ክልሎች መካከል ሲደረግ ከነበረው አስተዳደራዊ የወሰን ማካለል ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።ግጭቱ በጫት ንግድ ላይ የተሠማሩና ያለአግባብ መክበር የፈለጉ ጥቂት ኃይሎች ተግባር መሆኑን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስረዱት።በኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች መካከል ምንም አይነት ቁርሾ አለመኖሩንም ገልጸዋል።መንግስት በጉዳዩ ላይ ገብቶ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ \"ኪራይ ሰብሳቢነትን በቁጥጥር ሥር እስካላዋልን ድረስ ሌላም ችግር ሊመጣ ይችላል\" ነው ያሉት።አገሪቱ እየተከተለች የምትገኘው የፌዴራሊዝም ስርዓት ከግጭቱ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው፤ ይልቁንም ፌዴራሊዝም አገሪቱ አሁን ለደረሰችበት የእድገት ደረጃ ወሳኝ ሚና መጫወቱን አስረድተዋል።\"ፌዴራሊዝም የግጭት መነሻ ነው ተብሎ ከተወሰደ ስህተት ነው\" ብለዋል። በየክልሉ የተቋቋሙ ልዩ ኃይሎች መከላከያ በማይደርስባቸው አካባቢዎች ሰላምና መረጋጋትን ለማረጋገጥ ሲባል የተቋቋሙ መሆኑን ገልጸው የግጭቱ አካል ተደርጎ የሚወሰደው ትክክል አለመሆኑን አስረድተዋል።በየክልሉ የሚገኙ ልዩ ኃይሎች ሰላም በማስከበር ረገድ ጥሩ ሥራዎች ማከናወናቸውን ገልጸዋል።በልዩ ኃይሎች ላይ እየተደረገ ያለውን ዘመቻ በአገር ውስጥም ሆነ በሌሎች ሰላም የማስከበር ተልዕኮዎች መልካም ስም ያለውን መከላከያ ሠራዊት ስም ለማጥፋት ከሚደረገው ጥረት ጋር ተመሳሳይ ነው ብለውታል።     በኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ እውቅና አለማግኘቱ ትምህርት ቤቶችን ለመክፈትና የባህል ልውውጦችን ለማድረግ ችግር እንደፈጠረበት የተረዱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ከኳታሩ አሚር ጋር በሚኖራቸው ውይይት ጉዳዩን አንስተው እንደሚነጋገሩ ገልጸዋል።ምንም እንኳን በኳታር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር ትንሽ ቢሆንም በአገሪቱ ልማት በተለይም በህዳሴው ግድብ ግንባታ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አመስግነው ይኸው ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኳታር ዶሃ የገቡት ትናንት ነው።በይፋዊ ጉብኝታቸው ከኳታሩ አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታሃኒ ጋር የሁለቱን አገሮች ግንኙነት አስመልከተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።የኳታሩ አሚር ባለፈው ዓመት ኢትዮጵያን መጎብኘታቸው ይታወሳል።(ኢዜአ) ", "passage_id": "fad670c90b22ce7a23c19f18bc778384" }, { "cosine_sim_score": 0.48711881041526794, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋችው ከኢስቶኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡርማስ ሬይንሳሉ ጋር ተወያዩ።በውይይታቸውም የሃገራቱን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች እና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በትብብር መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ መክረዋል።አቶ ገዱ ኢስቶኒያ የወቅቱ የጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በመሆን በመመረጧ የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ፥ የፕሬዚዳንትነት ዘመናቸው የተሳካ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።ኢትዮጵያ ከኢስቶኒያ ጋር የምታደርገውን የሁለትዮሽ እና የዓለም አቀፍ መድረክ ትብብር ይበልጥ አጠናክራ እንደምትቀጥልም አቶ ገዱ በውይይታቸው አንስተዋል።የኮሮና ወረርሽኝ የሰውን ህይወት በእጅጉ እየቀጠፈ መሆኑን ያስታወሱት አቶ ገዱ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት እና የባሰ ጉዳት እንዳያደርስ የሁሉም አካላት ትብብር ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰዋል።ኢትዮጵያ በቀጠናው ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እየተጫወተች ያለውን ሚና ያብራሩት አቶ ገዱ፥ የቀጠናውን ኢኮኖሚ ትርጉም ባለው መልኩ የሚቀይረው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ በተመለከተም ገለጻ አድርገዋል።የኢስቶኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡርማስ ሬይንሳሉ በበኩላቸው ለመልካም ምኞት መግለጫው አመስግነው፥ ኢስቶኒያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ትሰራለች ብለዋል።ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን የጎላ ሚና እንደሚያደንቁም አውስተዋል።ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በግብጽ መካከል የሚነሱ ልዩነቶች በሰላማዊ መንገድ በሚደረግ ውይይት ብቻ መፈታት እንዳለባቸውም አስረድተዋል።ይህ እንዲሳካ ሃገራቸው የበኩሏን አስተዋጽኦ ታደርጋለች ማለታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "10fc1726509ab952cb55d25e22372e68" }, { "cosine_sim_score": 0.48584532737731934, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ።ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በወቅታዊ ፣ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ነው የመከሩት፡፡በውይይቱም በክልሉ የሰፈነውን ሰላም የበለጠ ማጠናከር እና በሀገሪቱ እየተተገበረ ባለው የህግ ማስከበር ስራዎች ላይ የሀገር ሽማግሌዎች የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡን የሶማሌ ክልል ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "74b03de06c1027149241c336719d45c8" }, { "cosine_sim_score": 0.4848502278327942, "passage": "የዩናይትድ አረብ ኤሚሬትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አንዋር ቢን መሀመድ ጋርጋሽ በሱዳን ካርቱም ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸው፡፡\nየሱዳን የመረጃ ምንጮች ለ አል-አይን እንዳረጋገጡት ሚኒስትር ዴኤታው ዶ/ር ጋርጋሽ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሀሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ፡፡\nየሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ም/ቤት ፕሬዝዳንት ጄነራል አብደል ፋታህ አል-ቡርሀን እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብደላህ ሀምዱክ የሀገሪቱን ወቅታዊ ጉዳይ ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ከሚኒስትር ዴኤታው ጋር ይወያያሉ ተብሏል፡፡\nዶ/ር ጋርጋሽ ከሉዓላዊው ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ጄነራል ሙሀመድ ሀምዳን ዳግሎ እና ከሱዳኑ አቻቸው አል-ሲዲቅ አብዱላዚዝ እና ሌሎች ባለስልጣናት ጋርም በተከታታይ ተገናኝተው ይነጋገራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡\n", "passage_id": "885d9bed6b6cb2136b1a8930f3f55482" }, { "cosine_sim_score": 0.4817031919956207, "passage": "ሼክ መሀመድ ቢን ዘይድ አል ነህያን ፣ የአቡ ዳቢ ልዑል እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ አዛዥ ፣ እ.ኤ.አ. በ 2019 ለሰላም እና አለማቀፍ ትብብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ምርጥ የአረብ መሪ ተብለው ነው የተመረጡት፡፡\nበሩሲያ አለማቀፍ ቴሌቪዥን-RT በተሰበሰበ ድምጽ፣ ከሳዑዲው ልዑል መሀመድ ቢን ሰልማን እና ከተለያዩ የዓረብ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወዳድረው ነው ልዑሉ እውቅና የተቸራቸው፡፡\nመሀመድ ቢን ዘይድ በተጠናቀቀው የአውሮፓውያኑ ዓመት ጽንፈኝነትንና አክራሪነትን ለመከላከልም ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ተብሏል፡፡\nእኚህ የአቡ ዳቢ ልዑል የኢትዮጵያና ኤርትራ እንዲሁም የፓኪስታንና ህንድ መሪዎችን አቀራርበው ማነጋገራቸው ይታወቃል፡፡ ኢትዮጵያና ኤርትራ የቆየ ጸባቸውን በመተው አሁን ለደረሱበት ሰላማዊ ግንኙነት እንዲበቁ ሼክ መሀመድ የራሳቸውን አሻራ አሳርፈዋል፡፡\nምንም እንኳን ህንድና ፓኪስታን ከካሽሚር ግዛት ጋር በተያያዘ ለረዥም ዓመታት የዘለቁበት ውዝግብ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ባያመጣም ሁለቱን ሀገራት በማደራደር ሰላም ለማስፈንም ሼክ መሀመድ ቢን ዘይድ የተቻላቸውን ጥረት አድርገዋል፡፡\nትብብር እናአብሮ መስራትን በማበራታታት ረገድ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች ጋር በነበራቸው ቆይታ ከፍተኛ ሚና እንደተወጡም ይነገርላቸዋል፡፡\nልዑሉ በዓለማቀፍ እና ቀጣናዊ የሰላምና ትብብር ጉዳዮች በተጫወቱት ሚና ሀገራቸው በዓለም በበጎ ተጽእኖ ፈጣሪነት እንድትታወቅ አድርገዋል ነው የተባለው፡፡\n", "passage_id": "0cb81509bc26ab767dc81def3559c4b9" }, { "cosine_sim_score": 0.48158130049705505, "passage": "በኢትዮጵያና ኳታር መካከል ያለውን የወጪና ገቢ ንግድ ለማመጣጠን በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ማሳደግ እንደሚገባ የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ገለጸ።በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሰማሩ 16 ዓለም አቀፍ የኳታር ድርጅቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ  በአዲስ አበባ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ኢንጂነር መልአኩ እዘዘው እንዳሉት፤ በኢትዮጵያና ኳታር መካከል ያለው የወጪና ገቢ ንግድ መጠን ሰፊ ልዩነት አለው።ባለፉት አስር ዓመታት እንኳን ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ከፈጸመችው የወጪ ንግድ ያገኘቸው 4 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን ከኳታር ያስገባቸው ደግሞ 172 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን ገልጸዋል።በመሆኑም በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን የውጪና ገቢ ንግድ ምጣኔ ልዩነት ለማጥበብ የኳታር ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሰማሩ መንግስት ምቹ ሁኔታዎችን እየፈጠረ ነው ብለዋል። በሁለቱ አገሮች መካከል ያለው የንግድ ልውውጥ መጠን የተጋገነ ቢሆንም በድምሩ ዝቅተኛ መሆኑን የገለጹት ኢንጂነር መልአኩ ስፋቱን ለማጥበብና መጠኑን ለማሳደግ በጋራ መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።በዚህም የኢትዮጵያ ባለሃብቶች ከኳታር ባለሃብቶች ጋር በአዲስ ምዕራፍ የተሻለ ግንኙነት በመፍጠር የሁለቱን አገራት ሁለንተናዊ ግንኙነት የማሳደግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል።በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቢዝነስና ዲያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ኃይለሚካኤል ኢትዮጵያ ለውጭ ባለሃብቶች ያላትን ምቹ አጋጣሚ ኳታር ልትጠቀምበት ይገባል ብለዋል።ኳታር ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ስትራቴጂክ አጋርነት ተጠቅማ ባለሃብቶቿን በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ዘርፍ በማሰማራት የሁለቱን አገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ እንደምትችልም ገልጸዋል።አግሮ ፕሮሰሲንግ፣ ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ኢንዱስትሪ፣ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ፣ ሃይል፣ ማዕድንና ተፈጥሮ ሃብት፣ ሆቴልና ቱሪዝም፣  ኮንስትራክሽንና ሌሎችም ዘርፎች የኳታር ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መሰማራት የሚችሉባቸው መሆኑን ገልጸዋል።በአሁኑ ወቅት ዘጠኝ የኳታር ድርጅቶች በኢትዮጵያ የተለያዩ ዘርፎች ላይ ተሰማርተው እንደሚገኙ የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፤ የሁለቱ አገሮች የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ከዚህም በላይ ማደግ ይኖርበታል ብለዋል።የኳታር ልማት ባንክ ዋና ዳይሬክተር ሀሰን ካሊፋ አል ማንሶሪ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዷ የግል ዘርፉን ለማበረታታት ማለሟ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንቷን ያሳድገዋል ብለዋል።ይህም ስትራቴጂክ አጋሯ ኳታርን ጨምሮ ሌሎች የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሰማሩ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል። እንደ አውሮፓውያን የዘመን ቀመር በ 2016 የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ሁለት ሚሊዮን ዶላር ሲሆን በአንጻሩ የኳታር 8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ።(ኢዜአ) ", "passage_id": "72ba80d8d5f0e426ee0caaa36e7e8259" } ]
2c5faa21aa891b855d234a53f20e36a4
4cab5669c067b9bfa47b772023fa19b2
በኬንያ ሠርግ ከታደሙ መካከል አንድ ሰው በኮሌራ ሲሞት 40 ሰዎች ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጸ
በኬንያ መዲና ናይሮቢ ባለፈው ቅዳሜ በተከናወነ የሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ ከታደሙት መካከል አንድ ተጋባዥ በኮሌራ ሳቢያ ሕይወቱ ሲያልፍ ሌሎች 40 የሚሆኑት ለሕክምና ሆስፒታል መግባታቸውን ዘ ስታር የተባለው ጋዜጣ ዘገበ።ጋዜጣው ጭምሮ እንደገለፀው የሠርጉ ተጋባዦች የሕክምና ምርመራ ውጤት እንደሚያሳየው ተጋባዥ እንግዶቹ ሠርጉን ከታደሙ በኋላ ለኮሌራና የምግብ መመረዝ እንደተዳረጉ ያሳያል።አዲስ ተጋቢ ጥንዶቹ ግን ምንም ዓይነት የጤና መቃወስ ያልገጠማቸው ሲሆን፣ በሠርጋቸው ዕለትም ለጫጉላ ሽርሽር ወደ ዱባይ በረዋል።ይሁን እንጂ የሙሽራው አያት በዚሁ ምክንያት ባሳለፍነው ማክሰኞ ሕይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል።በሠርግ ሥነ ሥርዓቱ ላይ 450 የሚሆኑ እንግዶች ተጋብዘው እንደነበር ጋዜጣው አስፍሯል።የሠርግ ሥነ ሥርዓቱ አሠናጅ ይህ ችግር እንዴት ሊከሰት እንደቻለ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል።ኮሌራ በዲያሪያ ኢንፌክሽን የሚመጣ ሲሆን ባክቴሪየም ቫይብሪኦ ኮሌራ በተባለ በሽታ አምጭ ተህዋስ ምግብና ውሃ ሲመረዝ ይከሰታል።በኬንያ የኮሌራ በሽታ መከሰት የተለመደ ባይሆንም ከሁለት ዓመታት በፊት ግን በመዲናዋ በአንድ ሆቴል በተካሄደ ዓለም አቀፍ የጤና ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ላይ ወረርሽኙ ተከስቶ እንደነበር ተነግሯል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/33464/
[ { "cosine_sim_score": 0.5595331192016602, "passage": "ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ አቅራቢያ በምትገኝ አንዲት መንደር ሰባት የጤና ሠራተኞችና አንድ ሌላ ሲቪል ተገድለው ተገኙ። ድርጊቱ የአካባዊው ነዋሪዎችን፣ ባለሥልጣናት እና አዛውንቶችን አስደንግጧል።የአካባቢው የሃገር ሽማግሌ ለቪኦኤ የሶማልኛ አገልግሎት በሰጡት ቃል፣ ሰባቱ ወጣት የጤና ሠራተኞችና የአንድ መደብር ባለቤት የሆኑ ነዋሪዎች ትናንት የሶማሊያ ጦር ሠራዊት መለዩ ልብስ በለበሱ ሰዎች ተጠልፈው ዛሬ አስከሬናቸው ተገኝቷል ብለዋል።የጥቃቱ ኃላፊ ማን እንደሆነ ባይታወቅም የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሶማሊያ ወታደሮች ናቸው ማክሰኞ ዕለት ዘጠኝ ወታደሮች መንገድ ላይ በተቀበረ ፈንጂ ሰለተገደሉ ለመበቀል ያደረጉት ነው ብለዋል። የወረዳዋ ኮሚሽነር ድርጊቱን አስተባብለው፤ ግድያውን የፈጸመው አልሸባብ ነው ብለዋል። ሰባቱ የጤና ሠራተኞች፣ ዘምዘም ለተባለ የጤና በጎ አድራጎት ድርጅት የሚሠሩ እንደነበሩ ተገልጿል።", "passage_id": "324d37a464de5d126ba9817646b1e88a" }, { "cosine_sim_score": 0.550042986869812, "passage": "በሞያሌ ከተማ በቅርቡ ከጎረቤት ኬንያ ወደ በተመለሰ ኢትዮጵያዊ ላይ የኮሮናበሽታ መገኘቱን የወረዳዉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ገርብቸ ዱባ የሞያሌ ቢሮ ባልደረባ ለአሜርካ ድምጽ በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠዉ የ25 ወጣት በማቆያ ጣብያ ውስጥ የነበረ ነው ብለዋል። ቢሮው ሞያሌ የድንበር ከተማ እንደመሆኗ የኮቪድ - 19 ላቦራቶሪ እንዲቋቋምለት እየጠቀ መሆኑንም ገልጿአል።\n ", "passage_id": "2e922d46cb3a91a71f5285f61f0de670" }, { "cosine_sim_score": 0.5275528430938721, "passage": "የሀገሪቱ ባለሥልጣናት እንዳሉት አንደኛው ጥቃት የደረሰው ኮንዱጋ በተባለ መንደር እሁድ ማታ ነዋሪዎች ተሰብስበው ቢራ እየጠጡ የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያ በቴሌቭዥን በመመልከት ላይ እያሉ ነበር።ብዙ ሰው ሊሞት የቻለው ለመንደሩ ቅርብ የሆኑ በቂ የአጣዳፊ ዕርዳታ ጣቢያዎች ባለመኖራቸው ነው ሲሉም ባለሥልጣናቱ አክለዋል። ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ የለም። ተጠርጣሪው ቡድን ቦኮ ሃራም መሆኑ ተዘግቧል።የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሞሃማዱ ቡሃሪ “አረመኒያዊ” ሲሉ የጠሩትን ጥቃት አውግዘው ለደኅንነት በሚያሰጉ ሥፍራዎች ጥበቃው እንዲጠናከር አሳስበዋል።", "passage_id": "12f552fccf958a99f449e708f0148d60" }, { "cosine_sim_score": 0.5204010009765625, "passage": "ኬንያ ውስጥ ዛሬ የተካሄደው የፕሬዚዳንታዊ ማጣርያ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት አስከትሏል። ተቃዋሚዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ደግሞ የምርጫ ጣብያዎች ሳይከፈቱ ቀርተዋል።የምርጫ ኮሚሽን ኃላፊ ዋፉላ ቼቡካቲ በምዕራብ ኬንያ ተቃውሚዎች በሚበረቱባቸው አራት ወረዳዎች ላይ በፀጥታ ተግዳሮቶች ምክንያት ምርጫው እስከ መጪው ቅዳሜ ድረስ እንዲዘገይ መደረጉን አስታውቀዋል።ኪሱሙ ላይ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል በተነሳ ግጭት አንድ ሰው በተኩስ መገደሉን ፖሊሶች ገልፀዋል። በርካታ የኪሱሙ የምርጫ ጣብያዎች ተዘግተዋል። የምርጫ ባለሥልጣኖችም ሊገኙ አልቻሉም።ናይሮቢ በሚገኘው ደሳሳ ሰፈር ኪቤራ ተቃዋሚዎች በምርጫ ጣብያው ፊት መሰናክል ለመሥራት ሲሞክሩ ፖሊሶች ዕምባ አስመጪ ጋዝ ተኩሰውባቸዋል።", "passage_id": "614f6cd283a9d7961450b4bea623553d" }, { "cosine_sim_score": 0.5191732048988342, "passage": "የኬንያ ወታደራዊ ሃይል የሶማልያው ድንፈኛ እስላማዊ ቡድን አል-ሸባብ የስለላ ሀላፊን ገድያለሁ ይላል። ቡድኑ ግን አስተባብሏል።የኬንያ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ዴቪድ ኦቦንዮ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አብዲራሕማን መሐመድ ዋርሳሜ በመባልም የሚታወቀው ማሃድ ካራቴ ባለፈው ሳምንት ሰኞ በደቡብ ሶማልያ ላይ በተካሄው የአየር ድብደባ ከአስር የመካከለኛ ደረጃ አባላት ጋር ተገድሏል ብለዋል።አንድ የአል-ሸባብ ደጋፊ ድረ-ገጽ ግን ዘገባው ተሳስቷል ብሏል። ካራቴ ደህና ነው። ሰፈሩ በአየር ድብደባ አልተመታም ይላል።የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ካራቴን ለፍርድ ለማቅረብ የሚያስችል መረጃ ላቀረበ ሰው የ $5 ሚልዮን ዶላር ሽልማት ለመስጠት ቃል ገብቷል። ባለፈው አመት ኬንያ ውስጥ ወደ 150 የሚጠጉ ሰዎች በተገደሉበት በጋሪሳ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ጥቃት ካራቴ አብይ ሚና እንደነበረው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ ጠቁሟል።የኬንያ መንግስት ከአራት አመታት በፊት አል-ሸባብን ለመዋጋት ወታደሮች ወደ ሶማልያ ከላከ ወዲህ ጽንፈኛው ቡድን ኬንያ ውስጥ በርካታ ጥቃቶች ማካሄዱ የሚታወቅ ነው።", "passage_id": "d14106a622373621a22536d9f75a64a9" }, { "cosine_sim_score": 0.5188874006271362, "passage": "ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ዛሬ ማለዳ ላይ በደረሰ ጥቃት እስካሁን ከሃያ በላይ ሰዎች መገደላቸውና ሌሎች በርካቶች መቁሰላቸው ተዘገበ።በሁለት የዕቃ መጫኛ ካሚዮኖች ላይ የተጠመደ ቦምብ ከሞቃዲሾው የዳያህ ሆቴል ደጃፍ መፈንዳቱንና ተከትሎም ታጣቂዎች ወደ ሆቴሉ ገብተው ተገልጋይ እንግዶች ላይ ተኩስ መክፈታቸውን፣ ከፀጥታ ኃይሎች ጋርም መታኮሳቸውን የዓይን ዕማኞች ለአሜሪካ ድምፅ ገልጠዋል።ካሁን ቀደም በሞቃዲሾ ሆቴሎችና ዋና ዋና ተቋማት ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት የሚያደርሰው ጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን አልሸባብ ለዛሬውም ጥቃት ኃላፊነት የሚወስድ መሆኑን ድረ ገጹ ላይ ባወጣው ፁሁፍ አመልክቷል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "5dd814574090f84d32987bfd12cea326" }, { "cosine_sim_score": 0.505715012550354, "passage": "ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ ትናንት ሰኞ አንድ የቴሌቭዥን ጋዜጠኛ በቦምብ መገደሉ ተገለጠ።መሐመድ ኢብራሂም ጋቦው የተገደለው መኪናው ላይ በተጠመደ ቦምብ መሆኑ የሀገሪቱ የፀጥታ ባለሥልጣን ለቪኦኤ ገልፀዋል።ጋቦው ብዛት ባላቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚታይ የካልሳን ቲቪ የሚባል የሳተላይት ቴሌቭዥን ጋዜጠኛ ነበር።በዚህ የአውሮፓውያን ዓመት ሶማሊያ ውስጥ የተገደለ አምስተኛ ጋዜጠኛ መሆኑ ነው።", "passage_id": "c369e103ee8214cf9b5e6442ca064445" }, { "cosine_sim_score": 0.5020830631256104, "passage": "በሶማሊያዋ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች በተጠለሉበት ካምፕ በወታደሮች መካከል በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ እስካሁን በታወቀው ሰባት ሰዎች መገደላቸው ተዘግቧል።የአይን አማኞች እንደገለጹት፥ የተኩስ ልውውጡ የተሰማው ተፈናቃዮች የምግብ እርዳታ መቀበያ ካርድ ለመውሰድ ተሰልፈው በመጠባበቅ ላይ በነበሩበት ወቅት ነው።የመጠለያ ካምፑ ነዋሪ የሆነች ሃቢባ አብዲራህማን የተባለች አንዲት ተፈናቃይ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጠችው ቃል ወታደሮቹ ተፈናቃዩን ወደ ሰልፉ በማስጠጋት ላይ ሳሉ ነው፤ ጠብ መንጃ እስከማስነሳት የደረሰው ብጥብጥ የተቀሰቀሰው።አንድ የሞቃዲሾው የመዲያ ሆስፒታል ሠራተኛ እንዳስረዱት ከሟቶቹ የዘጠኝ ወር ጨቅላና የሰማኒያ አምስት ዓመት እድሜ ባለ ዘጸጋ ጸጋ አዛውንት ይገኙበታል።በተኩስ ልውውጡ ሌሎች ቁጥራቸው አሥር የሚደርስ ሰዎች መቁሰላቸውንም ባለሥልጣናት ተናግረዋል።ባለፉት ዓመታት ውስጥ በተከታታይ አካባቢውን ተመታው ድርቅና ለዓመታት የዘለቀው ብጥብጥ በብዙ ሚልዮኖች የሚገመቱ ሶማሊያውያንን በእርዳታ እህል ጥገኛ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። ዘገባውን ከዚህ በታች ካለው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "8fef60f142dc3d3bcbafb111d3a859c0" }, { "cosine_sim_score": 0.4855855107307434, "passage": "በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሹ በስቴዲየም አካባቢ በተከሰተ ከባድ ፍንዳታ በትንሹ 8 ሰዎች መሞታቸውንና 14 ሰዎች መቁሰላቸውን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ተናግረዋል፤ ለጥቃቱም አልሸባብ ኃላፊነቱን ወስዷል፡፡\nፍንጻታው ከተከሰተ በኋላ ወታደሮች ተኩስ መክፈታቸውን ሃሊማ አብዲሳላም የተባሉ የሶስት ልጆች እናት ሴት ለሮይተርስ ተናግረዋል፡፡\n“ወደ ቤት ሮጠናል፤ ወዲያውኑ መኪና በደም የተሸፈኑ ወታደሮችን ጭኖ በፍጥነት ሲያልፍ ማየት ችያለሁ” በማለት ሁኔታውን አስረድተዋል፡፡ የጦር ኃላፊ የሆነው ሜጄር አብዱላሂ ሞሃሙድ ድርጊቱ ጥቃት መሆኑን ገልጿል፡፡“የአጥፍቶ ጠፊ ቦንብ መሆን አለበት፤ እኔ አሁን ቁስለኞችን እየወሰድኩ ነው” ብሏል፡፡\nለጥቃቱ ኃላፊነቱን ወስጃለሁ ያለው የአልሸባብ ቡድን ወታደራዊ ስምሪት ቃል አቀባይ የሆነው አብዲያሲስ አቡ ሙሳብ እንደገለጸው ዋነኛ ከሃዲ በሆነው ወታደራዊ ካምፕ ላይ ስኬታም የመስዋእትንት ስምሪት መካሄዱን አስታውቋል፡፡\nቃል አቀባዩ ብዙ ጠላቶቻችን ሞተዋል፤ ቆስለዋል፤ ወታደራዊ መኪኖችም ወድመዋል ብሏል፡፡\nበፈረንጆቹ 1991 የጎሳ መሪዎች የሀገሪቱን መሪ ሲያድ ባሬን ከስልጣን አስወግደው ወደ እርስበእርስ ግጭት ከገቡ በኋላ ሶማሊያ በብጥብጥ ውስጥ እየዳከረች ትገኛለች፡፡\n", "passage_id": "944e6b2670afed0f00fdfe14a1ae23a8" }, { "cosine_sim_score": 0.47723427414894104, "passage": "ኬንያ ሁለት የጽንፈኛ ቡድኑ አሸባብ መኖሪያ መንደሮች ላይ ጥቃት በመሰንዘር 30 በላይ  የቡድኑ አባላትን መደምሰሱን የኬንያ መከላከያ ሚንስቴር ገለጸ ፡፡በደቡባዊ ሶማሊያ አካባቢ የአሸባሪ ቡድኑ አልሽባብ የሚንቀሳቀስባቸው ሁለት መንደሮች ላይ በተዋጊ ጀቶችና ከባድ መሳሪያዎች በመታገዝ  በተሰነዘረው ጥቃት 31 የአልሸባብ አባላት መግደሉን ገልጿል  ፡፡የአሸባሪ ቡድኑ የሚጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች፣ ከባድ መሳሪያዎች እና ፈንጂዎች እንዲሁም የመገናኛ መሳሪያዎች መማረካቸውን ጨምሮ ማስታወቁን ሮይተርስ ዘግቧል።", "passage_id": "e3e80f1ff5376652fac39f3af255d13f" }, { "cosine_sim_score": 0.4750886559486389, "passage": "የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ May ለይፋ ጉብኝት ኬንያ ገብተዋል። May ዛሬ ከኬንያው ፕረዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተገናኝተው የተነጋገሩ ሲሆን በርካታ ሥምምነቶችንም ተፈራርመዋል።ከሥምምነቱ በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ሁለቱ ሀገሮች ከኬንያ በሕገወጥ መንገድ የተወሰደውን ንብረት ለመመለስ ከሥምምነት ደርሰዋል።። ", "passage_id": "c3dc1be8dcc675a4525c3fa5d0e81259" }, { "cosine_sim_score": 0.4723277688026428, "passage": "በኬኒያ በሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት ዛሬ ጥር 04 ቀን 2012 ዓ.ም አልሸባብ ሳይፈፅመው እንዳልቀረ በተገመተ ጥቃት ሶስት መምህራን መገደላቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ጋሪሳ በሚገኝ አንደኛ ደረጃ ትምህርትቤት ላይ በተከፈተው በዚሁ የተኩስ ጥቃት አንድ ተማሪም ቆስሏል፡፡ በተጨማሪም ታጣቂዎቹ በት/ቤቱ አቅራቢያ የሚገኝን የፖሊስ ጣቢያ ያቃጠሉ ሲሆን የቴሌ መሰረተ ልማትም ማውደማቸው ተገልጿል ፡፡\nባለፈው ሳምንት የሀገሪቱ ፖሊስ ከታጣቂ ቡድኑ ጋር ባደረገው የተኩስ ልውውጥ በጋሪሳ አራት ህፃናት መገደላቸው ይታወሳል፡፡\nበኬንያ የሚገኘው የአሜሪካ ጦርም በላሙ ግዛት በታጣቂው በደረሰ ጥቃት ሶስት ወታደሮቹ መገደላቸውን ተከትሎ በስፍራው ጦሩን አጠናክሯል፡፡\nኬንያ ከ2011 ጀምሮ ጦሯን ወደ ሶማሊያ መላኳን ተከትሎ በአልሸባብ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ሰለባ ሆናለች፡፡\nምንጭ፡- ሮይተርስ\n", "passage_id": "6ac3f0b8e5638590cc8c087a67eee2e7" }, { "cosine_sim_score": 0.4717733860015869, "passage": "ከሞያሌ ተሰደው ኬንያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በምግብ እጥረት እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ። በዕርዳታ መልክ እየተሰጣቸዉ ያለው ምግብ ለሕፃናት የሚሆን ስላልሆነ ባለፈው ሳምንት የ3 ሕፃናት ህይወት እንዳለፈ ገልፀዋል።በሁለቱ ካምፖች ተጠልለዉ ያሉትን እየረዳ ያለው የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን - በጊዜያዊ መጠለያዉ የሕፃናት ሞት እንደነበርና፥ ነገሩ የተከሰተው ግን በባህላዊ ህክምና ምክንያት መሆኑን ገልጿል። ", "passage_id": "ce3051040adc1761062a03240df2ce74" }, { "cosine_sim_score": 0.47161564230918884, "passage": "በሶማሊያ የካቢኔ መዋቅር ውስጥ ባለ ትንሹ እድሜ የሆነው የ31 ዓመቱ ወጣት ሚኒስትር አባስ አብዱላሂ ሲራጅ በግል መኪናው ውስጥ  በትናንትናው ዕለት  መገደሉ ተገለጸ ፡፡መንግስት እና የፖሊስ ምንጮች እንደሚሉት ሚኒስትሩ ከመንግስት የደህንነት ኃይል ነው በድንገት በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል ነው የተባለው፡፡የሀገሪቱ የማህበራዊ እና መልሶ ግንባታ ስራ ሚኒስትር በመሆን የሚያገለግለው ሲራጅ፤ ከመስሪያ ቤቱ ወጥቶ በማቅናት ላይ ሳለ ነበር አደጋው የደረሰበት፡፡የደህንነት ኃይሉ የሌላ ባለሥልጣን መኖሪያ ቤት በመጠበቅ ላይ ያለ ሲሆን የሚስትሩን ተሸከርካሪ እንደተመለከተ ተኩስ ከፍቷል ሲሉ እማኞች ተናግረዋል፡፡በወቅቱ ተሸከርካሪው ጤናማ በሚባል መልኩ እየሄደ የነበረ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ ታዲያ የደህንነት ኃይሉ ጥቃት ምንን መሠረት ያደረገ ነው ሲሉ የሚጠይቁ አሉ፡፡አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደፃፈው ሚንስትሩ ከሌሎች ባለስልጣናት ጋር ሊያገናኘው የሚችል የፀብ ቁርሾ  እንደሌለው ቢገለጽም ግድያው ግን ምስጢር እንደሆነ ጠቁሟል፡፡በሶማሊያ ከአዲሱ የካቢኔ መሾም በኋላ በምርጫ አሸንፎ ወደ ሥልጣን የመጣው ሚኒስትሩ ለብዙሃኑ ጥቅም እና ለአገሪቱ ሰላም እና መረጋጋት የሚታገል እንደሆነም ይነገራል፡፡ታድያ ይህ ብዙ ይጠበቅበታል እየተባለ በአዲሱ ፕሬዝደንት ሁሉ ሲሞካሽ የነበረው ሚኒስትር በሶማሊያ የጠቅላላ ኦዲት መስሪያ ቤት ጥበቃ በሆነው ደህንነት መገደሉ በሌሎች ባስልጣናት ዘንድ አሁንም ብዥታን ፈጥሯል፡፡ወጣቱ ሰው ከኬንያ በሚገኘው ዳዳብ የስደተኞች ካምፕ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፤ በምርጫ አሸንፎ እስኪመጣ በዚያው እንደነበር ይነገራል፡፡አሁንም ከግድያው ጀርባ ከአልቃ-ኢዳ ጋር ግንኙነት ያላቸው የአል-ሸባብ ታጣቂዎች እጅ እንደሚኖርበትም ስጋታቸውን ያስቀመጡ አሉ፡፡ ምክንያቱ ግን በመጣራት ላይ ነው ሲል ፕሬስ ቲቪ ዘግቧል፡፡  ( ምንጭ : ፕሬስ ቲቪ)", "passage_id": "8dc1cd119620a17150faf53deafb492b" }, { "cosine_sim_score": 0.46890801191329956, "passage": "ትናንት ሃሙስ ከሰዓት በኋላ ቪክቶሪያ ሃይቅ ላይ በተገለበጠው የመንገደኛ ማመላለሻ ጀልባ ከነበሩ ተሳፋሪዎች መካከል ከአንድ መቶ የሚበልጡ መሞታቸውን የታንዛኒያ ባለሥልጣናት አስታወቁ።የአደጋውን ሰለባዎች ፍለጋ ስራው ዛሬም ቀጥሏል። እስካሁን ቢያንስ ሰላሳ ሰባት ሰዎች በህይወት ለማትረፍ መቻሉን የገለጹት የታንዛኒያው የአካባቢው ኮሚሽነር ጆን ሞንጌላ አንዳንዶች እጅግ በከፋ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ያመለከቱት ።በጀልባዋ ላይ የነበሩትን ተሳፋሪዎች ቁጥር በግምት ለመናገር ባልፈልግም በሃይቁ ላይ የሚጓጓዙት ጀልባዎች በመቶዎች የተቆጠሩ ሰዎችን ማሳፈራቸው የተለመደ ነው ብለዋል። የታንዛኒያ የሀገር ውስጥ የዜና ማሰራጫዎች እንዳሉት ከሆነ በተገለበጠው ጀልባ ላይ ሁለት መቶ ተሳፋሪዎች ነበሩ።በመንግሥቱ ራድዬ ዜና መሰረት ተሳፋሪዎቹ የተነሱት ኡኬሬዌ ደሴት ላይ ከሚገኘው ቡጎሎራ ከተማ ሲሆን ወደሌላዋ ደሴት ሲጓዝ ነው የተገለበጠው። የአደጋው መነሾ ባይገለጽም ካሁን ቀደም ለደረሱ ተመሳሳይ አደጋዎች ምክንያቱ ብዙውን ጊዜ ከልክ በላይ ተሳፋሪ መጫን መሆኑ ይታውቃል።", "passage_id": "1ef2a1f90899ba7a9752840c8d1fe9e0" }, { "cosine_sim_score": 0.45960715413093567, "passage": "በካምፑ የሚበዙት ሶማሊያውያን የሆኑ ወደ ሦስት መቶ ሺሕ የሚጠጉ ስደተኞች ተጠልለዋል። የኬንያ የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር ፈቃደኛ የሆኑትን የመመለሱ ሂደት ግን ይቀጥላል፡፡የኬንያ የሀገር ግዛት ሚኒስትር ጆሴፍ ኒካሰሪ ሀገራቸው የዳዳቡን የስደተኛ ካምፕ የመዝጋቱን ውሳኔ በይደር እንደያዘችው አስታውቀዋል።በግዙፉ የስደተኛ ካምፕ በአሁኑ ወቅት ወደ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሺሕ የሚገመቱ የሚበዙት ሶማሊያውያን ስደተኞች ይኖራሉ።ዛሬ ሚኒስትሩ ናይሮቢ ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል የኬንያ መንግስት ዕቅዱን ያዘገየው የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽነርና የሶማሊያ መንግሥት በአቀረቡለት ጥያቄ ምክንያት መሆኑን አመልክተዋል።“መንግስት በሥድስት ወር ጊዜ ውስጥ የሶማሊያን ስደተኞች በሙሉ ወደሃገራቸው መልሶ ሲያበቃ ካምፑን ለመዝጋት ይዞት የነበረውን የጊዜ ገደብ እንዲያራዝም የቀረበለትን ጥያቄ መቀበሉን ላስታውቅ እወዳለሁ፤ ፈቃደኛ የሆኑትን የመመለሱ እንቅስቃሴ ግን ሳይስተጓጓል ይቀጥላል” ብለዋል።ከናይሮቢ መሃመድ ዩሱፍ ያጠናቀረውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርባለች፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "3cf02625e959b4ff19ea2b6ff5b2155e" } ]
7f6b39dbe30d9813a929aea245fe5c9c
da4160150eaafff4087ae1de41c0f564
የተመድ ዋና ጸሐፊ እና ስምንት የአፍሪካ ሀገራት ርእሳነ መንግሥታት በሱዳን የለውጥ ስምምነት ላይ ይገኛሉ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጀት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፣ ስምንት የአፍሪካ ሀገራት ርእሳነ መንግሥታት፣ የአውሮፓ ኅብረት ፕሬዚዳንት እንዲሁም የአረብ እና የምዕራባውያን ሀገራት መሪዎች ቅዳሜ ዕለት በሱዳን በሚደረገው የፖለቲካ ለውጥ እና ሕገ-መንግሥት የማፅደቅ ስምምነት ላይ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።የሱዳን የነፃነት እና የለውጥ ኃይሎች እና የወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤት ታሪካዊ የተባለውን ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸው ይታወሳል።በስምምነት ፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ይገኛሉ ተብለው የሚጠበቁት የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የሆኑት የግብጹ ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ ኤል-ሲሲ፣ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፣ የቻድ ፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ እና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ሞሳ ፋቂ ናቸው።በዚህ ታሪካዊ ስምምነት ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካዮች፣ ስድስት ሀገራትን ያከተተው የገልፍ ኅብረት ምክር ቤት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እና ሌሎች የባሕረ-ሰላጤ ሀገራት መሪዎች እንደሚገኙም ይጠበቃል።ቅዳሜ ዕለት ለሚደረገው ሕገ-መንግሥት የማፅደቅ ስምምነት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፤ ስምምነቱ የወታደራዊ ሽግግር ምክር ቤት ሊቀበንበር አብዴል ፋታህ አል-ቡርሃንን የመጀመሪያው የሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ያደርጋቸዋል ተብሏል።(ምንጭ፦አልሸርቅ አል-አውሳጥ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33323/
[ { "cosine_sim_score": 0.42748725414276123, "passage": "የሱዳን ሉአላዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሌፍተናንት ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ ሀገራቸው ከእስራኤል ጋር ግንኙነት እንዲኖራት እንደምትፈልግ ይፋ አድርገዋል፡፡\nምክትል ሊቀ መንበሩ ከሀገራቸው አንድ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው ይህንን አስተያየት የሰጡት፡፡ ሱዳን እና እስራኤልን የተመለከተው ይህ የመሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ ንግግር በከፍተኛ የሱዳን ባለሥልጣን የተሰጠ የመጀመሪያው ማብራሪያ መሆኑም ተገልጿል፡፡\nየአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከእስራኤል በቀጥታ በረራ ሱዳን በሄዱበት ወቅት የሱዳንን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክን ሱዳንና እስራኤል ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲጀመሩ ጠይቀዋቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡\nይሁንና ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አሁን እርሳቸው የሚመሩት የሽግግር መንግስት እንጅ የተመረጠ መንግስት ባለመሆኑ ይህንን ማድረግ እንደማይችል ለማይክ ፖምፒዮ መመለሳቸውም በወቅቱ ተገልጿል፡፡\nበሱዳን ፖለቲካ እጃቸው ረጅም እንደሆነ የሚጠቀሱት የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ዳጋሎ አሁን ላይ ጉዳዩን በይፋ ተናግረውታል፡፡\nካርቱምና ቴሌአቪቭ ይፋዊ ግንኙነት እንዳይጀምሩ ሲወተውቱ የነበሩት አካላት ማን ፈቅዶላቸው ይህንን እንደሚያወሩ ግልጽ እንዳልሆነ ያብራሩት ሃምዳን ዳጋሎ ከእስራኤል ጋር ግንኙነት ለመጀመር ሕዝቡ እንዲወስን ይደረጋል ብለዋል፡፡\nእስራል በጣም ያደገች ሀገር ናት ያሉት ዳጋሎ ትልቅ አቅም ያላቸው ሀገራትም ጭምር ሁሉም ከቴላቪቭ ጋር እየሰሩ በመሆናቸው እኛም ይህንን እፈልጋለን ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡ ብዙዎች ከእስራኤል ጋር በግብርናና በቴክኖሎጂ እየሰሩ መሆናቸውንም አንስተው በግልጽ ለመናገር እስራኤልን እንፈልጋታለን ማንንም አንፈራም ስለዚህ ግንኙነቱን በዚያ መልክ አስፈላጊ እነምደሆነም አንስተዋል፡፡\nበአውሮፓውያኑ 1998 በኬንያና በታንዛኒያ በሚገኙ የአሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ በተፈጸመ የሽብር ጥቃት የሱዳን መንግስት እጁ አለበት በሚል አሜሪካ ሱዳንን ሽብር ከሚደግፉ መንግስታት ተርታ መድባት ቆይታለች ፡፡ አሁን ላይ ግን የአልበሽር አገዛዝ በመውደቁ ዋሸንግተን ሱዳንን ከሽብር ዝርዝር ለማውጣት 330 ሚሊዮን ዶላር ካሳ አስልታ ጠይቃለች፡፡ የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤትም ገንዘቡን ወደ ዋሸንግተን ለመላክ የአሜሪካን ዶላር በጥቁር ገበያ ጭምር እየገዛ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን በዚህም የተነሳ የዶላር ዋጋ መናሩ እየተገለጸ ነው፡፡\n", "passage_id": "fd02ba933720dd1718c2169cdaaba424" }, { "cosine_sim_score": 0.42127054929733276, "passage": "የኢትዮጵያ፣የሱዳንና የግብጽ የቴክኒክና የህግ ቡድኖች ባደረጉት ወይይት “በጣም ወሳኝ በሆኑ የቴክኒክ ጉዳዮች ላይ መግባባት”ላይ መድረሳቸውን የኢትዮጵያ ውኃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ትናንት ምሽት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡\nሚኒስቴሩ ቡድኖቹ ከተወያዩ በኃላ የደረሱበትን ውጤት ለሶስትዮሹ የሚኒስትሮች ስብሰባ ሪፖርት አድርገዋል ብሏል፡፡\nሶስቱ ሀገራት በኢትዮጵያ ተቃውሞ ምክንያት ከወራት በፊት ከተቋረጠው የዋሽንግተን ድርድር በኃላ በድጋሚ ድርድር ከጀመሩ ትናንትና ሰባተኛ ቀን ማስቆጠራቸውን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡\nመግለጫው ምንም እንኳን በወሳኝ ገዳዮች ላይ መግባባት ቢደረስም ስምምነቱን ሙሉበሙሉ ለማጠናቀቅ በህግ ገዳዮች ላይ መስማማት ያስፈልጋል ብሏል፡፡\nየሱዳን ልኡክ ቡድን የተደረሰበትን መሻሻል ሪፖርት በማድረግ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር መመሪያ ይቀበላል ያለው መግለጫው ስብስባው የተጠናቀቀው ሱዳን ምክክሯን ከጨረሰች በኋላ ለመቀጠል በመስማማት ነው፡፡\nግድቡን በጥንቃቄ ከማስተዳደር ባሻገር ስምምነቱ ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ ያላትን ዘላቂ ጥቅም በሚጠብቅ መልኩ መሆን እንዳለበት መግለጫው ጠቅሷል፡፡\n የግድቡ ሙሌትና አስተዳደር ከአመታት በፊት ሱዳን ላይ በተፈረመው የመርሆች ስምምነት መሰረት መሆን አለበት ያለቸው ኢትዮጵያ ሱዳንና ግብጽ የሶስቱንም ሀገራት የጋራ ጥቅም ባስከበረ መልኩ መንቀሳቀስ እንዳለባቸው ገልጻለች፡፡\nየሱዳን የውሃና መስኖ ሚኒስቴት ያሰር አባስ (ፕ/ር) በትናንትናው እለት በሰጡት መግለጫ በግድቡ የቴክኒክ ጉዳይ 95 በመቶ መግባባት የተደረሰበት ሲሆን መግባባት ያልተደረሰባቸው የህግ ጉዳዮች በመሪዎች ደረጃ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲሰጥባቸው ለሶስቱም ሀገራት መሪዎች ተልኳል ብለዋል፡፡\nኢትዮጵያ የግድቡን ሙሌትና አስተዳደር የሚመለከት የመርህ ስምምነት እንጅ አስገዳጅ ስምምነት አልፈርምም የሚል አቋም ማንጸባረቋ ከሱዳንና ግብጽ ጋር ልዩነት ውስጥ መግባቷን ያሰር አባስ (ፕ/ር) ገልጸዋል፡፡ በድርድሩ ላይ ሰፊ ልዩነት ያላት ግብጽ ጉዳዩን ወደ ተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክርቤት እወስደዋለሁ እያለች ነው፡፡\nኢትዮጵያ ግድቡን የምትገነባው ልማትን ለማፋጠን መሆኑን በተደጋጋሚ ብትገልጽም በግብጽ በኩል ከናይል የማገኘው የውኃ መጠን ይቀንሳል የሚል ቅሬታ ስታነሳ ቆይታለች፡፡ ሱዳን በአንጻሩ የግድቡን መገንባት እንደማትቃወም ስትገልጽ ቆይታለች፡፡\nበመጭው ሀምሌ ወር የግድቡን ውሃ ሙሌት ለመጀመር ኢትዮጵያ እቅድ አውጥታ እየሰራች ሲሆን ሱዳንና ግብጽ ስምምነት ላይ ሳይረስ ሙሌቱ መጀመር የለበትም የሚል አቋም ይዘዋል፡፡\n", "passage_id": "e23be96ab09f91da619bf8ee8390ceeb" }, { "cosine_sim_score": 0.4211141765117645, "passage": "የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ በሱዳን ልአላዊ መማክርት ምክትል ሊቀመንበር ጀነራል መሃመድ ሃምደን ዳግሎን የተመራ ከፍተኛ ሉኡካን ቡድን በቤተመንግሥት ተቀብለው አነጋገሩ።በውይይታቸውም በሃገራቱ የሁለትዮሽና በቀጠናው መረጋጋትን ለማስፈን በሚረዱ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ እንዲደረሱ የኤርትራ ዜና አገልግልት ገልጿል።\n", "passage_id": "872c6219f66444cc9c109e29f4df1730" }, { "cosine_sim_score": 0.4202998876571655, "passage": "ትናንት የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በግብጽ ካይሮ በተካሔደው የዓረብ ሊግ 153ኛ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ የግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ፣ የአረብ ሀገራት በግድቡ ዙሪያ ከግብጽ እና ሱዳን ጎን እንዲቆሙ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡\nሚኒስትሩ ኢትዮጵያ በ2015 የተደረሰውን የመርሆች መግለጫ ስምምነት በመጣስ የግድቡን ስራ በማከናወን ላይ እንደምትገኝ በመጥቀስ ክስ አቅርበዋል፡፡\nግብጽ ኢትዮጵያን በመወንጀል ለሊጉ ያቀረበችው ረቂቅ የድጋፍ ሰነድ፣ የዓረብ ሀገራት ኢትዮጵያን በመቃወም ከግብጽና ሱዳን ጋር እንዲቆሙ የሚጠይቅ ነው፡፡\nየዓረብ ሊግም ግብጽ በናይል/አባይ ዉሀ ላይ ያላትን ታሪካዊ መብት የሚደግፍ እና የኢትዮጵያን የተናጥል ውሳኔ የሚኮንን ውሳኔ እንዳሳለፈ ተዘግቧል፡፡\nይሁንና ሰነዱ አይመለከተኝም ያለችው ካርቱም ከህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ ሊጉ ከግብፅ እና ሱዳን ጋር እንዲቆም የሚጠይቀውን ረቂቅ የድጋፍ ሰነድ ውድቅ አድርጋለች፡፡ በግብጽ የቀረበው ሰነድ፣ ኢትዮጵያን የሚያስቀይም ከመሆኑም ባለፈ የሀገሯን ብሔራዊ ጥቅም እንደሚጋፋም ነው ሱዳን በስብሰባው ላይ ያነሳችው፡፡\nሱዳን እንደዚህ ያሉ ሰነዶች እና መግለጫዎች በግድቡ ዙሪያ የሚደረጉ ድርድሮችን ሊያደናቅፉ እና የዓረብ እና የኢትዮጵያን ግንኙነት የበለጠ ሊያበላሹ እንደሚችሉ አንስታ ተከራክራለች፡፡\nየግብጽ የቀድሞ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የአሁኑ የዓረብ ሊግ ዋና ጸሀፊ አህመድ አቡል ጌቲ ሰነዱ ግብጽ በወንዙ ላይ ያላትን ታሪካዊ መብት የሚጥሱ ማናቸውንም ተግባራትን የሚቃወም እና ኢትዮጵያ በተናጠል የምትወስዳቸውን እርምጃዎች የሚጻረር እንደሆነ ለስብሰባው ታዳሚያን አብራርተዋል፡፡\nከዚህም ባለፈ ፍትሀዊ እና የሶስቱንም ሀገራት ጥቅም የሚያስጠብቅ ነው ያሉት በአሜሪካ የተዘጋጀው ረቂቅ የስምምነት ሰነድ ተግባራዊ እንዲሆንም በግብጽ የተዘጋጀው ሰነድ ይጠይቃል፡፡\nበመሆኑም ኢትዮጵያ ረቂቅ የስምምነት ሰነዱን እንድትፈርም የዓረብ ሀገራት አስፈላጊ እርምጃዎችን እንዲወስዱ ሰነዱ እንደሚጠይቅም ነው አህመድ አቡል ጌቲ ያብራሩት፡፡\nይሁን እንጂ በግብጽ የተዘጋጀውን ሰነድ እንደማትቀበል በተወካይዋ በኩል የገለጸችው ሱዳን ከሰነዱ ስሟ እንዲወጣ አድርጋለች፡፡\nሚድል ኢስት ኒውስ እንደዘገበው የሱዳን አቋም በዓረብ ሊግ አባል ሀገራት ዘንድ አግራሞትን አጭሯል፡፡\n", "passage_id": "9f3c7829cc4bdcad9aff56fe7dc47034" }, { "cosine_sim_score": 0.4194397032260895, "passage": "አዲስ አባባ፤ ነሐሴ 10/2005 (ዋኢማ) – የሱዳን የሀገር ውስጥ ሚኒስትሩ ኢብራሂም ሞሃመድ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ደሳለኝ አመካሪ ጋር እንደመከሩት ሁለቱ ሀገራት የሚያከናውኗቸውን ትብብሮች አጠናክረው ለመቀጠል ተስማምተዋል፡፡ሀለቱ ወገኖች በሀገራቱ የጋራ ድንበር ፀጥታ፣በህገወጥ የሰዎች ፍልሰትና ስደተኞች ዙሪያ በጋራ አጠንክረው መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮችም ላይ መክረዋል፡፡ሚንስትሩ ኢትዮጵያ በሱዳን ለደረሰው የጎርፍ አደጋ ተጎጅዎች ያደረገችው ድጋፍ የሁለቱን ሀገራት የቆየ ወዳጂነት የሚያመላክት ነው ብለዋል፡፡ሱዳን የሁለቱን ሀገራት ፍላጎትና ተጥቃሚነት በሚያረጋግጡ አጀንዳዎች ላይ ከኢትዮጵያ ጋር ተባብራ እንደምትሰራም በውይይቱ ወቅት ተናግረዋል ሲል ሱናን ጠቅሶ ኢሬቴድ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "5cca3f2e66197711eba077651f195438" }, { "cosine_sim_score": 0.41143640875816345, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሱዳን ሽግግሯን እየፈተነ የሚገኘውን የምጣኔ ሀብት ቀውስ ለመፍታት የሚረዳ የ1 ነጥብ 8 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አግኝታለች፡፡ በጀርመን አዘጋጅነት በተካሄደ ኮንፈረንስ የተሳተፉ ለጋሽ አካላት ናቸው ድጋፉን ያደረጉት፡፡የአውሮፓ ኅብረት 350 ነጥብ 13 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር፣ አሜሪካ 356 ነጥብ 20 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ፣ ጀርመን 150 ሚሊዮን ዩሮ፣ ፈረንሳይ 100 ሚሊዮን ዩሮ እና እንግሊዝ 150 ሚሊዮን ፓውንድ ለሱዳን ሰብዓዊ ድጋፍና ለልማት ግቦች መደገፊያ እንዲውል ለግሰዋል፡፡ከዚህ ቀደም 500 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለግሳ የነበረቸው ሳዑዲ ዐረቢያ 10 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር እና የተባበሩት ዐረብ ኤመሬት 50 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ሱዳንን ሽግግሯን እንድታሳካ መደገፋቸውን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡ ሁለቱ የባሕረ ሰላጤው ሀገራት አልበሺር ከስልጣን እንደወረዱ 3 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለመደገፍ ቃል ገብተው እንደነበር ቢታወቅም ምን ያህል ቃላቸውን እንደፈጸሙ የታወቀ ነገር የለም፡፡ቻይና እና ስፔንም 56 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ ድጋፍና የዕዳ ስረዛ እንዳደረጉ ይታወሳል፡፡የሱዳንን ሽግግር እየመሩ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ለጋሽ አገራትና ተቋማት እንዲረዷቸው ከዚህ ቀደም መጠየቃቸው የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "82f4ba17b79013c047c120143ffcaf59" }, { "cosine_sim_score": 0.4111115038394928, "passage": "በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለው የድንበር ችግር የብዙ ኃይሎች እጅ ያለበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።በሁለቱ ሀገሮች መሪዎች መካከል ሀገሮች መሪዎች መካከል ግን ችግሩን ለመፍታት በጎ ፍቃድ አለብለዋል። በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጦርነት አለ የሚባለው ግን “በመገናኛ ብዙሃን ብቻ ነው” ሲሉ ቃልአቀባዩ ተናግረዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)\n ", "passage_id": "289ef77e2489697e3ece1adc4eb46b9f" }, { "cosine_sim_score": 0.40867096185684204, "passage": "ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሱዳን ከፍተኛ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር የተመራ የልዑካን ቡድንን ህዳር 21 በአስመራ ቤተመንግሥት ተቀብለው እንዳነጋገሩ የኤርትራ ማስታወቅያ ሚኒስቴር የመረጃ መረብ ሻባይት በድረ ገጹ ገልጿል።በግንኙነቱ ወቅት፡ በሱዳን የሰላም ዋስትና ጥያቄ ላይ እንዲሁም በሱዳን መንግሥትና የትጥቅ ትግል ሲያካሂዱ በነበሩ ቡድኖች መካከል እየተካሄደ ስላለው የሰላም ግንኙነትን በተመለክተ በመወያየት በሁለቱ ሀገራት መካከል የተጀመረውን አዎንታዊ ግንኙነት ለማጠናከር በጋራ ለመስራት ኢንደተስማሙ ሻባይት ገልጿል።\n\n ", "passage_id": "04422bf1d2f3539b76c3b0526affcc07" }, { "cosine_sim_score": 0.404223769903183, "passage": "የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከግብጹ አቻቸው ጋር በሀገራቱ ወቅታዊ ጉዳይ በካይሮ ተወያዩ ፡፡ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ያለመ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ሁለቱ  ተጎራባች ሀገራት ግብፅና ሱዳን  ከሜዲትራንያን የባህር ዳርቻ እስከ ምስራቅ አፍሪካ የተዘረጋ በጋራ የሚጋሩት አዋሳኝ ድንበር አላቸው፡፡ሆኖም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ይህ የጋራ ድንበራቸው ከሚያስተሳስራቸው ይልቅ የሚያለያያቸው ጉዳይ ሆኗል፡፡በእንግሊዝ የቅኝ አገዛዝ ዘመን ወደ ግብፅ በተጠቃለለችው የኃላያብ ግዛት የይገባኛል ጥያቄ ውጥረት ውስጥ በመግባታቸው የካይሮና የካርቱም ግንኙነት ሆድና ጀርባ ከሆነ ወራትን አስቆጠሯል፡፡ሱዳን የግዛት ይገባኛል ጥያቄውን እኤአ በ1985 የፈረንጆቹ ዓመት ጉዳዩን ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት አቅርባለች፡፡ይህንን ጉዳይ ግን ግብፅ ለየትኛው የዓለም ሸምጋይ አካል ለማቅረብ ፈቃደኛ ሆናም አታውቅም፡፡ይቺ የሀላያብ ግዛት  በሁለቱ ሀገራት መካከል በየወቅቱ  ለሚነሳ ግጭት መንስዔ ሆናለች፡፡የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ የሱዳን አቻቸውን ኢብራሂም ጋንዱርን በካይሮ ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ለወራት በቀጠለው የሁለቱ ሀገራት የድንበር ቀውስ ውጥረትን  ለማርገብ ነው የአሁኑ የሁለቱ ሀገራት ሚኒስትሮች ውይይት፡፡የሁለቱ ሀገራት ሚኒስትሮች ከአሁን ቀደም  በሀገራቱ መካከል የተፈጠረውን ቀውስ እልባት ስለሚያገኝበት ጉዳይ ለመወያየት የያዙት ቀጠሮ መሰረዙ ይታወሳል፡፡ሁለቱ ሚኒስትሮች አሁን በካይሮ ከተገናኙ በኃላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ  ግልፅነት በተሞላበት ሁኔታ ሃላያብ  በተባለችው የሁለቱ ሀገራት አዋሳኝ የድንበር ግዛት ያላቸውን ልዩነት ለመፍታት እንደተወያዩ ገልፀዋል፡፡የግብጹ  የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ በንግግራቸው ሁለታችን አሁን በተፈጠረው ውዝግብና አለመግባባት ዙሪያ ግልፅ ውይይት አድርገናል ወደ ተግባርም ለመቀየር ተስማምተናል ብለዋል፡፡የሱዳን አቻቸው ጋንዳውር በበኩላቸው ለሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አልሲሲ በሁለቱ ሀገራት መካከል ሊኖር ስለሚገባወ የሁለትዮሽ ግንኙነት ከአልበሽር የተሰጣቸውን መልዕክት ማድረሳቸውን ገልፀዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ ሀገራቸው ከግብፅ ጋር ያላትን የደህንነትና የኢኮኖሚዊ ግንኙነት በአዲስ ምዕራፍ ለመጀመር መዘጋጀቷን ገልፀዋል፡፡ ይሁን እንጅ የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ሁለቱ ሀገራት አሁን ለገቡበት የድንበር ውዝግብ መፍትሔ ተጨባጭ ውይይት ስለማድረጋቸው ማረጋገጫ አልተገኘም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ግብጽና ሱዳን አሁን ውጥረት ከገቡበት የዋሳኝ ድንበር ቀውስ ውጭ ቀደም ሲል ሱዳን ግብፅን አማፅያንን ትደግፋለች ስትል ተችታለች፡፡በዚህም ከግብፅ የምታስገባቸውን የግብርና ምርቶችን እና የእንስሳት ተዋዕዖዎች ወደ ሀገራ እንዳይገቡ ማገዷን ተከትሎ ካይሮን ክፉኛ አስቆጥቷል፡፡( ምንጭ: ፕሬስ ቲቪና አልጀዚራ) ", "passage_id": "119eb9d3b4aff4b9dce75979d3c2726f" }, { "cosine_sim_score": 0.40009528398513794, "passage": "ዛሬ ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተው የነበሩት የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር መሃመድ አብደላ ሃምዶክ እና ልዑካቸው ጉብኝታቸውን በግማሽ ቀን አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ተመለሱ፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ2 ቀናት በሚል የያዙትን የጉብኝት መርሃ ግብር ለምን በግማሽ ቀን አጠናቀው እንደተመለሱ የተገለጸ ነገር የለም፡፡\nጉብኝቱን በተመለከተ መግለጫ የሰጠው የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም በመግለጫው ስለዚህ ጉዳይ አላነሳም፡፡\nአጭር ያሉትን ጉብኝት አጠናቀው መመለሳቸውን በሰጡት የቪዲዮ መግለጫ ያስታወቁት የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዑመር ገመረዲን ጉብኝታችን በሁሉም መመዘኛ የተሳካ ነበር ብለዋል፡፡\nከኢትዮጵያ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ተወያይተን ነበር ያሉት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሃምዶክ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር የተናጠል ውይይት ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡\nከውይይቱ በኋላ ሌሎቹ ልዑካን ተቀላቅለው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የጋራ ውይይት አድርገናልም ነው ያሉት ገመረዲን፡፡\nበተቻለ መጠን በቀጣናዊው የበይነ መንግስታት ተቋም ኢጋድ በኩል በአስቸኳይ ስብሰባ እንድናደርግ እና ቀደም ሲል የተቋቋመውን የኢትዮ-ሱዳን ከፍተኛ የጋራ የድንበር ኮሚቴን በቶሎ ወደ ስራ ለማስገባት ተስማምተናልም ብለዋል፡፡\nኮሚቴው በሚቀጥለው ሳምንት በካርቱም ስብሰባ እንደሚያርግም ነው የገለጹት፡፡\nበአንዳንድ የአካሄድ ልዩነቶች ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ውይይት እንዲቀጥል ተስማምተናል ያሉት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አጭር ያሉት የዛሬው ጉብኝት ፍሬያማ እንደነበር ገልጸዋል ወደፊት በውይይቱ በተነሱት እና በሌሎችም ጉዳዮች ውጤታማነት ላይ ተስፋ ማድረጋቸውን በመጠቆም፡፡\nበሃምዶክ ጉብኝት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የብሔራዊ ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተሩ ሌተናል ጄኔራል ጀማል አብዱል መጅድ፣ ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ካሊድ አብዲን አልሻሚ እና የወታደራዊ መረጃ ዳይሬክተሩ ሜጀር ጄኔራል ያሲር ሙሃመድ ኦስማን ተካተው እንደነበር አል ዐይን አማርኛ ዛሬ ጠዋት መዘገቡ ይታወሳል።\n", "passage_id": "7b0ae13f85f840c60c11137946b62137" }, { "cosine_sim_score": 0.39997774362564087, "passage": "በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ሰሞኑን በግብፅ ካይሮ ሲመክሩ የነበሩት ሦስቱ የናይል ተፋሰስ አገራት ቀጣይ ውይይታቸውን በሱዳን ካርቱም እንዲሆን ወስነዋል። የሦስትዮሽ ውይይቱ የቴክኒክ ጉዳዮችን ያልተነሱበት እንደነበርና ኢትዮጵያ በግብፅና በሱዳን በቀረቡ ሀሳቦች ላይ ለመወያየት ፈቃደኛ ባለመሆኗ እንደሆነ ምንጮች አስታውቀዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞም አስቸኳይ የሦስትዮሽ ስብሰባው በሱዳን እንዲካሔድ እንዲወሰን ምክንያት ሆኗል።በቀጣይ በሚካሔደው የሱዳኑ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ በሚገባ እንድትሳተፍና በቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት ተደርሶ በ2007 በሱዳን ካርቱም የተገባው ስምምነት እንድታከብር ጥሪ ቀርቧል።በተያዘው ወር መጨረሻ ቀናት በሱዳን ካርቱም ይካሔዳል ተብሎ የሚጠበቀው የሦስቱ አገራት ውይይት በርካታ አዳዲስ ውሳኔዎችና በግድቡ የቴክኒክ ጉዳይ ላይም ሰፋ ያሉ ውይይቶች ይደረጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ጥናት የሚያደርጉት ገለልተኛ የሳይንቲስቶች ቡድንም በቀጣይ የሦስቱ አገራት የውሃ እና መስኖ ሚንስትሮች ጉባኤ እንደሚኖርም አስታውቀዋል።", "passage_id": "ad8cbcafb436fd69962475556817859e" }, { "cosine_sim_score": 0.39711278676986694, "passage": "በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ሶማሊያ መሪዎች መካከል ዛሬ ጥር 18 ቀን 2012 ዓ.ም በአስመራ በተካሄደው ውይይት፣ መስከረም 2011 ዓ.ም የፈረሙትን የሦስትዮሽ ስምምነት ለማስፈጸም ያላቸውን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።\nየስምምነቱን አፈጻጸም ከመገምገም ባለፈም ለ2012 እና ቀጣይ ዓመታት የጋራ የሽብር ስጋቶችን ለመቀልበስ፣ የሕገ-ወጥ የሰዎች፣ የመሣሪያ እንዲሁም የአደንዛዥ ዕጽ ዝውውርን ለመግታት የሚሆን የትግበራ ዕቅድ አውጥተዋል።\nቀጣናዊ ትብብርን ለማጎልበትም መሪዎቹ በጋራ ለመስራት ከስምምነት እንደደረሱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመለክታል፡፡\nበተጨማሪም፣ ሦስቱ መሪዎች ሀገራቶቻቸው ያሏቸውን የሰው እና የተፈጥሮ ሀብቶች ጥቅም ላይ በማዋል፣ የጋራ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን መስማማታቸው ነው የተገለጸው፡፡\nውጤታማ ትብብር በማድረግ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን የሁሉም ህዝቦች የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ፍላጎት የተረጋገጠበት እንዲሆን ለማድረግ ከወዳጅና አጋር ሀገራት ጋር የጋራ ጥቅምን ታሳቢ ባደረገ መልኩ በቅርበት ለመስራትም መሪዎቹ ተስማምተዋል፡፡\nድርቀ፣ ጦርነት፣ ሽብር፣ የመልካም አስተዳደር እጦት እና መሰል ችግሮች የዘመናት መገለጫቸው የሆነው የቀጣናው ሀገራት ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የተሸለ የትብብር አዝማሚያ በማሳየት ላይ ናቸው፡፡\nመልካም የሚባል የህዝብ ለህዝብና የመንግስት ለመንግስት ግንኙነቶችም እየተስተዋሉ ይገኛል፡፡ በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ መሪነት መምጣት በዚህ ረገድ አስተዋጽኦው የጎላ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል የሰላም ሽልማት ለማሸነፋቸውም አንዱና ዋነኛው ምክኒያት በቀጣናው ሀገራት መካከል ጠንካራ ትብብር ለመፍጠር ጥረት ማድረጋቸው ነው፡፡\nየተለያዩ ለጋሽ ሀገራት እና ድርጅቶች በዚህ ረገድ ድጋፍ የማድረግ ዝንባሌ ማሳየታቸውም ለቀጣናው አንድ ትልቅ ተስፋ ነው፡፡\nይሁን እንጂ ሀገራቱ ካለባቸው የተለያየ ውስጣዊ ችግር ትብብራቸውን በማጠናከር ቀጣናውን ወደ የተስፋ ምድር ለማድረግ በሚደረገው ጥረት አንዱ ከፍተኛ መሰናክል እንደሚሆን ይታመናል፡፡\nከዚህም በተጨማሪ የየሀገራቱ የተለያየ ፍላጎት እና ከዚህ ጋር ተያይዞ ወትሮውንም ስምምነታቸውን ለማክበር ያላቸው ቁርጠኝነት አናሳ መሆን ሌላው መሰናክል ነው፡፡\nቀጣናው ጠንካራ የሚባልና በሰው ኃይል፣ በቁሳቁስ እንዲሁም በገንዘብ አቅሙ ራሱን ችሎ የሚቆም የጋራ ተቋም የለውም፡፡\nሽብርተኝነትና መሰል የጋራ ችግሮች እንዲሁም ከቀጣናው አጋሮች የፍላጎት ልዩነት ጋር ተያይዞ የሚኖር ተጽእኖ፣ የተለያዩ ሀያላን ሀገራት በቀጣናው ካላቸው ሽኩቻ ጋር ተዳምሮ ምናልባትም የአፍሪካ ቀንድ ማየት የጀመረውን የተስፋ ጭላንጭል እንዳያደበዝዙት ያሰጋል፡፡\nበመሆኑም ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮችና ፍላጎቶች በማስታረቅ በጠንካራ የትብብር መንፈስ መስራት ከቀጣናው ሀገራት መንግስታት የግድ ይጠበቃል፡፡\n", "passage_id": "1352d79defe243f397f51feb3ceffae5" }, { "cosine_sim_score": 0.3958348035812378, "passage": "የሱዳን ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት ምክትል ፕሬዘዳንቱ ሌተናል ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ደገሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡\nብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት ምክትል ፕሬዘዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን ፣ በውጭ ጉዳይ ሚንስትር ገዱ አንዳርጋቸውና በጄነራል አደም መሐመድ አቀባበል እንደተደረገላቸው የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡\nሌተናል ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ደገሎ በቆይታቸው ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና በወቅተዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ።\nሌተናል ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ደገሎ በሱዳን የፖለቲካ ሽግግር ዉስጥ ከፍተኛ ተጽዕኖ ካላቸው ሰዎች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሲያደርጉም የአሁኑ የመጀመሪያቸው ነው፡፡\nበታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሱዳን አነሳሽነት የሶስትዮሽ ድርድሩ ዳግም ከቀጠለ ከ6ኛ ቀን በኋላ ነው ሌተናል ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ደገሎ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት፡፡\nእስካሁን በኢትዮጵያ ፣ ግብፅ እና ሱዳን መካከል እየተደረገ በለው ድርድር በአንዳንድ ቴክኒካዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግባባት ቢኖርም በህጋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ግን አሁንም መግባባት ላይ አልተደረሰም፡፡\nከዚህም ባለፈ ግብፅ እና ኢትዮጵያ ስምምነት ላለመደረሱ አንደኛቸው ሌላኛቸው ተጠያቂ በማድረግ እርስ በእርስ ወነጃጀላቸውን ቀጥለዋል፡፡የግብፅ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ “ኢትዮጵያ ግትር አቋም በመያዟ የእስካሁኑ ድርድር ፍሬ አልባ ነው” ያለ ሲሆን ሀገሪቱ ከግድቡ ጋር በተያያዘ ሌሎች አማራጮችን ለመፈልግ መገደዷን አስታውቋል፡፡ ከነዚህም አንዱ ጉዳዩን ወደ ተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት መውሰድ መሆኑን ነው የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሳሚ ሽኩሪ የገለጹት፡፡\nየኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ደግሞ ትናንት በሰጡት መግለጫ ግብፅ የመደራደር ልባዊ ፍላጎት እንደሌላት ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ ይሄን ሲያስረዱ “ግብፅ አንድ እግሯን ኒውዮርክ (የተመድ የጸጥታው ም/ቤት) ፣ አንድ እግሯን ደግሞ ድርድሩ ላይ አድርጋ መቀጠሏ በድርድሩ ስምምነት ላይ የመድረስ ፍላጎት የሌላት መሆኑን የሚያሳይ ነው” ብለዋል፡፡ የግብፅ ተደራዳሪዎች ራሳቸው በሚፈልጉት መልኩ ብቻ ስምምነት እንዲደረስ ግትር አቋም እንደያዙም አቶ ገዱ ተናግረዋል፡፡\nድርድሩ እየተካሄደ ባለበት በአሁኑ ጊዜ ዓለም አቀፍ ማህበረሰብን ለማደናገር እና በኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ጫና ለማሰደር የሚደረግ ማንኛውም ዘመቻ ወይም ኢትዮጵያ ያልተካተተችበትን በቅኝ ግዛት ላይ የተመሰረቱ ስምምነቶችን እንድትቀበል በኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ጫና ለማሳደር የሚደረግ ሙከራ ተቀባይነት የለውም ሲል የኢፌዴሪ የውሃ ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡\nግብፅ ግድቡ ከአባይ ወንዝ የማገኘውን የዉሃ መጠን ይቀንስብኛል፤ ይሔም ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ቀውስ ያስከትልብኛል የሚል እምነት ሲኖራት ኢትዮጵያ ደግሞ ግብፅና ሱዳን ላይ ጉልህ ጉዳት በማያደርስ መልኩ የተፈጥሮ ሀብቴን እጠቀማለሁ የሚል ጽኑ አቋም ይዛ ግድቡን መገንባቷን ቀጥላለች፡፡\nምንም እንኳን ግብፅ ስምምነት ሳይደረስ የዉሃ ሙሌት መጀመር የለበትም የሚል አቋም ብትይዝም ፣ ከሳምንታት በኋላ ግድቡን ዉሃ ለመሙላት በኢትዮጵያ በኩል ዝግጅት እየተደረገ ነው፡፡ የህዳሴ ግድብ ውሃ የሚያርፍበት ቦታ የደን ምንጣሮ ለማካሔድ በነገው እለት ከ45 ኢንተርፕራይዞች ጋር የቦታ ርክክብ እንደሚፈጸም የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገልጿል፡፡\nየክልሉ የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ በሽር አብዱራሂም ፣ የህዳሴው ግድብ የመጀመሪያውን ሃይል ማመንጨት የሚያስችለው ውሃ የሚተኛበትን ቦታ ለማመቻቸት የደን ምንጣሮ ለማካሄድ ዝግጅት መጠናቀቁን እና በሚቀጥለው ሳምንት የደን ምንጣሮው እንደሚጀመር ለኢዜአ ተናግረዋል። የምንጣሮ ስራው በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ ሌሎች 25 ኢንተርፕራይዞች በተጠባባቂነት መመዝገባቸውንም ዳይሬክተሩ አብራርተዋል፡፡\nከግድቡ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ያለው ፖለቲካዊ ዉጥረት እየተካረረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ እና ሱዳን ድርድሩ እንዲቀጥል በጠቅላይ ሚኒስትሮቻቸው ዉይይት መስማማታቸውን ተከትሎ ነው ድርድሩ በድጋሚ መካሔድ የጀመረው፡፡\nይሁንና በግብፅ እና በኢትዮጵያ አለመግባባት ምክንያት ድርድሩ ፈተና ላይ እየወደቀ መሆኑ የሱዳን ብሔራዊ የሽግግር ም/ቤት ም/ል ፕሬዘዳንት ሌተናል ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ደገሎ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ወደ ኢትዮጵያ የመምጣታቸው አንዱ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ይገመታል፡፡\nሌተናል ጄነራል መሐመድ ሃምዳን ደገሎ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር ሊወያዩ ከሚችሉባቸው ሌሎች ጉዳዮች መካከል በኢትዮጵያና ሱዳን ድንበር አካባቢ ከሳምንታት በፊት የተፈጠረውን ግጭት የተመለከተ እንደሚሆን ነው የሚጠበቀው፡፡\nበወቅቱ የተፈጠረው ግጭት ከዚህ ቀደምም የነበረ እና ሁለቱን ሀገራት ለጦርነት የማይጋብዝ በውይይት የሚፈታ ጉዳይ መሆኑን የሁለቱም ሀገራት ጠቅላይ ሚኒስትሮች መግለጻቸው ይታወቃል፡፡\n", "passage_id": "37f448424f4eae55e0cd5d9d3384f676" }, { "cosine_sim_score": 0.3936682641506195, "passage": "በፍልስጤም ነፃ አውጪ ድርጅት እና እስራኤል መካከል እ.ኤ.አ. በ 1993 የኦስሎ ስምምነት ከተፈረመ ከ 26 ዓመታት በላይ ከዘለቀ ቖይታ በኋላ ዛሬ በዋይት ሃውስ በእስራኤል እና በአረብ ሀገራት መካከል የመጀመሪያው የሰላም ስምምነት ተፈርሟል፡፡\nበአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ እስራኤል ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና ከባህሬን ጋር ስምምነት እንድትደርስ አሜሪካ የማደራደሩን ስራ አከናውናለች፡፡\nየተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና የባህሬን መንግሥት በፊርማው ሥነ-ስርዓት ላይ በቅደም ተከተል በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቻቸው ሼክ አብዱላህ ቢን ዛይድ አል ናህያን እና አብዱል ላቲፍ ቢን ራሺድ አል ዛያኒ የተወከሉ ሲሆኑ እስራኤል ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ተወክላለች፡፡\nየአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የስምምነቱ መፈረም “ለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ጎህ እንደሚቀድ” በመግለጽ ታሪካዊውን የአብርሃም ስምምነት ሥነ-ስርዓት ከፍተዋል፡፡\nየእነዚህ ሶስት ሀገራት መሪዎች “ላሳዩት ታላቅ ድፍረት ምስጋና ይግባቸዋል” ያሉት ትራምፕ “ማንኛውም እምነት እና ታሪክ ያላቸው ሰዎች በሰላም እና በብልፅግና አብረው የሚኖሩበትን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ለመወሰን ትልቅ እርምጃ እንወስዳለን” ሲሉ ተናግረዋል፡፡\n“እነዚህ ስምምነቶች በመላ አካባቢያችን ሁሉን አቀፍ ሰላም እንዲሰፍን መሠረት ሆነው ያገለግላሉ ፤ ይህ ሊሆን ይችላል ብሎ ማንም አላሰበውም”ም ብለዋል፡፡\nየእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኒታኒያሁ ”እስረኤል 1,000 ዓመታት ያህል ስለሰላም ስትጸልይ ነበር” ያሉ ሲሆን ዛሬ ለተደረሰው የተሳካ ስምምነት ፕሬዘዳንት ትራምፕን አመስግነዋል፡፡ በመካከለኛው ምስራቅ የማይታመን የሚመስል የሰላም ስምምት መደረሱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡\n“የእስራኤል ሰው ጦርነትን ያውቀዋል፤ እኔም አውቀዋለሁ፡፡ ከጎኔ የነበረ ታጋይ ህይወቱን እጄ ላይ አጥቷል፡፡ ወንድሜ በጦርነት ነው የሞተዋው:: የጦርነትን ዋጋ አውቀዋለሁ” ብለዋል፡፡\n “የሰላም ስጦታው ከባድ ነው” ያሉት ኔታኒያሁ ይህ ስምምነት ወደ ሌሎች የአረብ ሀገራት ተዛምቶ የአረብና እራኤል ግጭት እስከመበረሻው እዲቆም ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡\nጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ስምምነቱ ከሰላም ባሻገር በመካከለኛ ምስራቅ የኢኮኖሚ ትብብር ያመጣል፡፡\n“ቀኑ የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና የግንኙነት ታሪክ መቀየሩን የምንመሰክርበት ነው” ያሉት የዩኤኢ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ አብዱላህ ቢን ዛይድ አል ናህያን ስምምነቱ ትልቅ ተስፋን በቀጣናውና በመላው ዓለም የሚፈነጥቅ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡\nለስምምነቱ መሳካት ጉልህ ሚና የተጫወቱ አካላትን ያመሰገኑም ሲሆን “ሰብዓዊ እንግልትና ስቃዮችን የሚያስቀር የቀጣናውን የወደፊት የመልማትና የማደግ ፍላጎት ለማሳካት የሚያስችልም ነው” ብለዋል፡፡\nውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በትልቅ ቁርጠኝነት የተፈረመው ስምምነት የፍልስጤምን ጥያቄዎች አመክንዮአዊ በሆነ መንገድ ምላሽ ለመስጠት እንደሚያስችልም ተናግረዋል፡፡\nከሳምንታት በፊት የተደረሰው ስምምነት እስራኤል አንዳንድ የፍልስጤም ግዛቶችን ወደ ራሷ ለማካተት የጀመረችውን ጥረት እንድታቋርጥ የሚያስችል ነው መባሉ የሚታወስ ነው፡፡\nየባህሬይኑ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላቲፍ አል ዛያኒ በበኩላቸው ቀኑ ለመካከለኛው እውነተኛው ታሪካዊ ቀን እንደሆነ ተናግረዋል፡፡\nለቀጣናው የወደፊት ብሩህነት ትልቅ አበርክቶ አለው ያሉም ሲሆን ሰላምና መረጋጋትን ለማረጋገጥ ከፍ ያለ ዋጋ እንዳለውም ገልጸዋል፡፡\nከባህሬይን ህዝብና ንጉሳዊ ቤተሰቦች ድጋፍ ያገኘው ስምምነቱ ህዝብ የሚገባውን ዘላቂ ሰላም እንዲያገኝ ለማድረግ እንደሚያስችልም ነው የተናገሩት፡፡\n", "passage_id": "e7a91a1647378033f7edd8cf685deeaf" }, { "cosine_sim_score": 0.39360329508781433, "passage": "በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል በአለው ድንበር የነበረው ውጥረት በአሁኑ ወቅት የረገበ ቢሆንም የሱዳን ኃይሎች ድንበር ተሻግረው መሬት መያዛቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።ይሄንን ወረራ የሚያቀነቅኑ የሱዳን የፖለቲካና ወታደራዊ ሊህቃን ቢኖሩም የአካባቢውንና የኢትዮጵያን መረጋጋት የማይሹ ሦስተኛ ወገኖች እንደሚገፉት ተጠቁሟል።ኢትዮጵያ አሁንም ችግሩ በሰላም እንዲፈታ እንደምትፈልግ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ተናግረዋል።\n", "passage_id": "29dc14966eac8c444d9ef9a36a0ebaf1" }, { "cosine_sim_score": 0.3932071030139923, "passage": "\nየአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሱዳንን ከአሸባሪዎች ዝርዝር ውስጥ የማስወገዱን ውሳኔ በይፋ ፈረሙ፡፡\nየሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ነው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ሱዳንን ለመሰረዝ ውሳኔውን በይፋ መፈረማቸውን በዛሬው ዕለት የገለጸው፡፡\nምክር ቤቱ በይፋዊ የትዊተር አድራሻው ባወጣው መግለጫ “የዛሬው ቀን ለሱዳን ታሪካዊ ነው” ብሏል፡፡\nፕሬዝዳንት ትራምፕ ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ሱዳንን የማስወጣት ዓላማ እንዳላቸው ኋይት ሀውስም ዛሬ አርብ ጥቅምት 13 ቀን 2013 ዓ.ም. አስታውቋል ፡፡\nፕሬዝዳንት ይህንን ሀሳባቸውን ለኮንግረሱም ማጋራታቸውን ነው የኋይት ሀውስ መግለጫ የሚያመለክተው፡፡\nእዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው ተግባራዊ የሚሆነው በታንዛኒያ እና ኬንያ በሚገኙ የአሜሪካ ኤምባሲዎች በተፈጸመው የሽብር ጥቃት ከተጎዱ ግለሰቦች እና ቤተሰቦቻቸው ጋር የተያያዙ አንዳንድ ጉዳዮችን ለመፍታት በቅርቡ መስማማቷን ተከትሎ እንደሆነም መግለጫው አስታውሷል፡፡\nመግለጫው ሱዳን ትናንት ሀሙስ እለት 335 ሚሊዮን ዶላር ወደተጎጂዎች አካውንት ማስተላለፏንም አረጋግጧል፡፡\nፕሬዘዳንት ትራምፕ በቅርቡ በትዊተር ገጻቸው በጻፉት መልዕክት ሱዳን የካሳ ክፍያውን እንደፈጸመች ሽብርን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ስሟ ይሰረዛል ማለታቸው ይታወሳል፡፡\nከ20 ዓመታት በፊት በታንዛኒያና በኬንያ በሚኘኑት የአሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ በደረሰው ጥቃት በኤምባሲዎቹ ሲሰሩ የነበሩ አሜሪካውያን መሞታቸውን ተከትሎ አሜሪካ ለጥቃቱ ሱዳንን ተጠያቂ አድርጋ ቆይታለች፡፡\n", "passage_id": "cb7779081cbed35ae73eab2fb3213dbf" } ]
0aeffd520b1af60282af97f0748a19d9
a5c7f30cc9232a6d24006f3179d92370
የፌዴራል ፖሊስ፣ ፀረ ሙስና ኮሚሽንና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
የፌዴራል ፖሊስ፣ ፀረ ሙስና ኮሚሽንና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሙስና ጨርሶ እንዳይፈፀም በጋራ ለመከላከልና ተፈፅሞም ሲገኝ ለመመርመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ በዋናነት የተደራጀ የፀረ ሙስና ዘመቻ ለማድረግ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡በተለይም በአገሪቱ የሚስተዋለውን ከፍተኛ የሆነ የሙስና ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያስችል ስምምነት መሆኑም ተገልጿል፡፡ሙስናን የሚፀየፍ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው አገራዊ ጥረት ሶስቱም ተቋማት ተጠናክረው ተግባሩን በጋራ ለመከላከል በቅንጅት እንደሚሰሩ ተገልጿል፡፡የምርመራውን ስራ ፌዴራል ፖሊስ፣ የመክሰሱን ስራ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንዲሁም ሙስናን የመከላከሉንና የማስተማሩን ስራ ፀረ ሙስና ኮሚሽን እንደሚሰሩ የሚታወቅ ሲሆን፣ ይህንኑ በቅንጅት ለመስራት ነው ስምምነቱ የተፈረመው፡፡ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስናን ለመከላከል ደክሟል በሚል በህብረተሰቡ ዘንድ የሚነሳውን ቅሬታ በማስተካከል በቀጣይ ሙስናን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከላከል የሚያስችል ስራ እያከናወነ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23910/
[ { "cosine_sim_score": 0.45748740434646606, "passage": "ቻይናና የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን በሲቪል አቪየሽን ደህንነትና በአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ ባሳለፍነው ወር በቻይና አውሮፓ የሁለትዮሽ መድረክ ላይ በመሪዎች ደረጃ የተደረሰው ስምምነት ማሳያ ሆኖ ሊጠቀስ አንደሚችል ዘገባው አመላክቷል፡፡ስምምነቱ የሁለቱን ወገኖች የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ መሆኑን የጠቀሱት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ጄን ክላውድ ጀንከር በዚህ ባልተረጋጋ አለም የአውሮፓና የቻይና የሁለትዮሽ ትብብር መጠናከር ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ ተቀሜታው የጎላ ነው ብለዋል፡፡ኮሚሽነሩ አክለውም የአውሮፓ ህብረት የአለም ሀገራት ተባብረው ከሰሩ አለምን ጠንካራ፣ ምቹ፣ ከደህንነት ስጋት የጸዳችና የበለጸገች ለማድረግ ሚናቸው የጎላ መሆኑን በጽኑ ያምናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ስምምነቶቹ የስራ እድል ከመፍጠርና እድገትን ከማፋጠን ባሻገር ሁለቱን አህጉሮችና ህዝቦች ይበልጥ ለማቀራረብ ያግዛሉ ያሉት ጄን ክላውድ ጀንከር የተጀመረውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡የቻይና ሲቪል አቪየሽን አስተዳደር ኃላፊ ፌንግ ዜንግሊን በበኩላቸው የተፈረሙት ስምምነቶች የቻይናና የአውሮፓን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጎልበት ሚናቸው የጎላ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ስምምነቶች ሁለቱ ወገኖች በአቪየሽን መስክ የሚያመርቷቸውን ምርቶች ለመለዋወጥና ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ ያግዛሉ ያሉት ኃላፊው የሁለቱን ወገኖች የአቪየሽን ኢንዱስትሪ ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ቻይናና የአውሮፓ ህብረት ለዘርፈ ብዙ ግንኙነቶችና ግልጽ የሆነች አለምን ከመፍጠር አኳያ የማይቀየር አቋም እንዳላቸውናት በአቪየሽኑ መስክ በትብብር ለመስራ የደረሱት ስምምነት የዚህ ማሳያ ነው ተብሏል፡፡ (ምንጭ፡-ሲጂቲኤን)", "passage_id": "0483be50ce526df3463b71e74661c6ec" }, { "cosine_sim_score": 0.42960795760154724, "passage": "ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ ጋር ውይይት  አደረጉ ።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ እና ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ ጋር በትናንትናው ዕለት ተገናኝተው ተወያይተዋል ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍርድ ቤቱ ጋር የፍትህ የበላይነትንና የህግ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በሚሠሩ የማሻሻያ ተግባራት ዙሪያ  በትብብር  ለመስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር አድርገዋል።ፍትህን በዘላቂነት ማረጋገጥ ልማትንና የህብረተሰብ ለውጥን ማረጋገጥ ማለት እንደሆነ የጠቆሙት ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ ፥ አስፈጻሚ አካላት ምንም አይነት አሉታዊ ተፅዕኖ እንደማይኖራቸውና የህግ የበላይነት እንዲከበርም የከተማ  አስተዳደሩ ጠንክሮ የሚሰራ መሆኑን በአንክሮ ተናግረዋል፡፡ (የአዲስ  አበባ ከተማ  ከንቲባ  ፅህፈት ቤት)", "passage_id": "83442d88c42db187c4c49570c499c90f" }, { "cosine_sim_score": 0.4210975170135498, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደብረ ብርሀን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ደስታ አንዳርጌን ጨምሮ አምስት ባለሙያዎች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ።የከተማው ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ኮማንደር ታዬ ወልደጊዮርጊስ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት ከከተማ መሬት ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው።ከምክትል ከንቲባው አቶ ደስታ አንዳርጌ በተጨማሪም የከተማው የመሬት ልማት ቡድን መሪ አቶ ደምሴ ተፈረደኝ እና አቶ ኃይሉ ሽፈራው እንዲሁም ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልጸዋል።አመራሮቹ ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሚገኝም ተናግረዋል።በአላዩ ገረመው", "passage_id": "ccb4b8882947594f86e3d070ab48d6e5" }, { "cosine_sim_score": 0.41802382469177246, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት ያደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ መገንባት እንደሚያስፈልግ ተነገረ።የኢትዮጵያ ፖሊስ ሪፎርም አካል በሆነው የፖሊስ ዶክትሪን፣ ስታንዳርድና ማስፈጸሚያ ማንዋሎች ላይ ውይይት ተደርጓል።በሰላም ሚኒስቴር የተጠሪ ተቋማትና ስትራቴጂክ አጋርነት ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ ሽሃንቆ ደለለኝ በጠሩት ስብሰባ ላይ የፖሊስ ዶክትሪን ዝግጅት ቡድን አባላት እንዲሁም ከፌደራል ፖሊስ የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጄይላን አብዲ የስዕብና ግንባታና ማልካም አስተዳድር ዳይሬክተር ኮማንደር ደረጄ አስፋው እና ጥናትና ሽታንዳርድ ዳይሬክተር ኮማንደር ዘካሪያስ ይርጋለም ተገኝተዋል።በውይይቱ የኢፌዲሪ ፖሊስ ዶክትሪን በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ፣ በሰላም ሚኒስትር ወይዘሮሙፈሪሃት ካሚል እና የቀድሞው ፖሊስ ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው ተፈርሞ ከመስከረም 2013 ጀምሮ ወደ ስራ የገባ መሆኑ ይታወሳል።ዶክትሪኑ የኢትዮጵያ ፖሊስ የሰው ሃብት ልማት፣ ስልጠና፣ አደረጃጀት፣ ግንኙነትና የተልዕኮ ማስፈጻሚያ ግብዓቶች በሙሉ መነሻና መድረሻእንዲሆን የሚጠበቅ ነው።ከዶክትሪኑ ውጭ የሆኑ ፖሊሳዊ አገልግሎቶችና አፈጻጸሞች የማይፈቅድ መሆኑን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በውይይቱ ማጠቃለያ የሰላም ሚኒስትሯ አማካሪ ዶክተር አብዲ ዘነበ ዶክትሪኑ በፖሊስና ህዝብ መካከል መተማመንን የሚፈጥር፣ ህዝብን ባለቤት የደረገ፣ ዘመን ተሻጋሪ ፖሊስ የሚገነባበት ብቸኛ ሰነድ እንደሆነ ተናግረዋል።ስለሆነም በቀጣይ በሰነዶቹ ላይ መላውን ፖሊስ አሰልጥኖ ወደ ስራ ማሰማራት እንደሚጠበቅ አጽንዖት ሰጥተዋል።ዶክትሪኑ ኢንተርፒስ (Inter-Peace) ከተሰኘ አለም ዓቀፍ ተቋም ጋር በመተባበር በእንግሊዘኛ፣ በኦሮምኛ፣ በሶማሌኛ፣ በትግርኛና፣ በአፋርኛ ተተርጉሞ ይሰራጫል ተብሏል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "f2abce9b2893e2aab2a04763d4149416" }, { "cosine_sim_score": 0.4168581962585449, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የፖሊስ ጣቢያ የተጠርጣሪ ማቆያዎችን ለማሻሻልና አዲስ ለመገንባት የሚያስችል የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።የድጋፍ ስምምነቱን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ተፈራርመውታል።የገንዘብ ድጋፉ ከለጋሾች የተገኘ ሲሆን፥ አስር ጣቢያዎችን ለመገንባት እንደሚውል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።ፕሮጀክቱ በቀጣዮቹ ስድስት ወራት የሚተገበር ሲሆን፥ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ታምኖበታል።በለይኩን ዓለም በትእግስት አብርሃም", "passage_id": "97457abe944c66aa8d0f9905e1372d00" }, { "cosine_sim_score": 0.41655269265174866, "passage": "አዲስ አበባ፤ መስከረም 20/2006 (ዋኢማ) – የኢፌዴሪ ንግድ ሚኒስቴር   ለንግዱ ህብረተሰብ ቀልጣፍ አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዝ የትብብር ሰነድ ከፌዴራል የብቃት አረጋጋጭ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር መፈራረሙን አስታወቀ።በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ በንግድ ሚኒስቴር የንግድ አሰራርና ሬጉላተሪ ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አማካሪ  አቶ ኑረዲን መሀመድ  እንደተናገሩት በሁለቱ ወገኖች የተቀናጀ ብቃት የማረጋገጥ አሰራር በመፍጠር የንግድ ምዝገባና ፈቃድአገልግሎቶች አሰጣጥ ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ እንዲሆን ያስችላል።በአገሪቱ የተሳለጠ የንግድ እንቅስቃሴ እንዲኖር የተለያዩ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ተነድፈው እየተተገበሩ መሆኑን የገለጹት አቶ ኑረዲን  አሁን የተደረገው ስምምነት  በንግድ ስርአቱ  ግልጽነትና ተጠያቂነትን ለማጠናከርና  ፍትሃዊ ውድድርን ለማስፈን ያግዛል በለዋል። በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ይቻል ዘንድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ 686/2002  እንዲሁም የንግድ አሰራርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ 686/2002 ወጥተው ተግባራዊ እየሆኑ መሆኑንም ገልጸዋል። ዛሬ መስከም 20/2006 በንግድ ሚኒስቴርና የፌዴራል የብቃት አረጋገጭ ሴክተር መ/ቤቶች መካከል የተፈረመው የትብብር ሰነድም ለንግዱ ማሕበረሰብ የሚሰጠው አገልግሎት ውጤታማ ለማድረግ ያግዛል ብለዋል። የብቃት አረጋጋጭ ሴክተሩ መ/ቤቶች ሰላሳ ስድስ የሚሆኑ ተቋማትን የሚያቅፍ ሲሆን 26ቱ ሙሉበሙሉ ወደስራ መግባታቸውን ለማወቅ ተችሏል።", "passage_id": "99b424e0c65db26e7b67a4678b3aee52" }, { "cosine_sim_score": 0.4016879200935364, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ጋር ተወያይተዋል።በዚህ ወቅትም የከተማ አስተዳደሩ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በጋራ መስራት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።በከተማዋ የንፁህ መጠጥ ውሀ አቅርቦት ላይ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ እና በከተማ አስተዳደሩ ለመስራት የታሰቡና እየተከናወኑ ያሉ የውሀ ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።ድጋፎቹ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ለማስጀመር የፋይናንስ ምንጭን ማፈላለግና የቴክኒክ ድጋፍ ማድረግን ያካትታሉ።በተጨማሪም በከተማዋ ያለውን የኤሌክትሪክ ሽፋን ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች በጋራ ለመስራትም ተስማምተዋል።የከተማ አስተዳደሩ በትኩረት እያከናወነ የሚገኘው የከተማ ግብርና በመስኖና በተለያዩ የውሀ አማራጮች በማመቻቸትና ቴክኒካዊ ድጋፎች ላይ ለመስራት መስማማታቸውንም ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በተጨማሪም የፍሳሽ አወጋገድ ላይ የከተማ አስተዳደሩ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን መደገፍ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያና በተለያዩ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።", "passage_id": "c8f91de3b6ce8028655040d7f581f0bd" }, { "cosine_sim_score": 0.4002090096473694, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ውል ተፈራረመ፡፡ባለስልጣኑ ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ነው ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ጋር በዛሬው ዕለት ውል የተፈራረመው፡፡የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሞገስ ጥበቡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው የውል ስምምነቱን ተፈራርመዋል፡፡ግንባታቸውን ለማካሄድ የኮንትራት ውል ከተገባላቸው 8 የመንገድ ፕሮጀክቶች ውስጥ 50 ኪ.ሜ የሚሆነው በአስፋልት ኮንክሪት የሚሰራ ሲሆን ቀሪው 68 ነጥብ 4 ኪ.ሜ የሚሆነው ደግሞ በኮብል ንጣፍ የሚከናወን ይሆናል ተብሏል፡፡የመንገድ ፕሮጀክቶቹን ገንብቶ ለማጠናቀቅ በአማካኝ ከ12 እስከ 19 ወራት የተያዘላቸው ሲሆን ለግንባታ ወጪያቸውም ከ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ እንደተመደበላቸው ኢንጂነር ሞገስ ጥበቡ ገለጸዋል ፡፡የመንገድ ፕሮጀክቶች በቦሌ አራብሳ፣ በየካ ጣፎ፣ በጀሞ ጋራ ፣በኮዬ ፈጬ እና በጨፌ ኮንዶሚኒየም ቤቶች አካባቢዎች የሚገነቡ ሲሆን እያንዳንዳቸው ከ 11 እስከ 38 ነጥብ 9 ኪ.ሜ የሚደርስ ርዝመት እንዳላቸውም ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡የመንገድ ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ለጋራ መኖሪያ ቤት ተጠቃሚዎች ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ ከፍተኛ ፋይዳ እንደሚኖራቸው የተጠቆመ ሲሆን የመንገድ ፕሮጀክቶቹ ጥራታቸውን ጠብቀው በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እና ክትትል እንደሚያደርግ ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል፡፡የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው በበኩላቸው ኮርፖሬሽኑ የመንገድ ፕሮጀክቶቹን በተያዘላቸው የኮንትራት ጊዜ በጥራት አጠናቆ ለማስረከብ ቁርጠኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "4646ac4970408a6ed503a74d7733fbdf" }, { "cosine_sim_score": 0.39683306217193604, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ በአምስት ክልሎች ለሚተገበረው የማህበረሰብ ንጹህ መጠጥ ውሃ እና የጤና አጠባበቅ (ኮዋሽ) ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ስምምነት ተፈራረሙ።ከፊንላንድ የመጡ የኮዋሽ ፕሮጀክት ሃላፊዎች፣ የቴክኒክ አማካሪዎች፣ የኢትዮጵያ የኮዋሽ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል የማህበረሰብ አቀፍ የኮዋሽ ቡድን መሪ በባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ቅንባባ ቀበሌ የሚከናወኑ የፕሮጀክቱን ስራዎች ጎብኝተዋል።በጉብኝቱ ከፌደራል እስከ ቀበሌ ያለው ስራ በተቀናጀ እና በተፋጠነ ሁኔታ እየተሠራ መሆኑን የኮዋሽ የቴክኒክ አማካሪና አስተባባሪ አርቱ ሱሚናንት ተናግረዋል።በዚህ ወቅትም የሃገራቱ የገንዘብ ትብብር ለ4ኛው ዙር የኮዋሽ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ1 ቢሊየን 344 ሚሊየን ብር ስምምነት መፈራረማቸውን አስተባባሪው አንስተዋል።ከዚህ ውስጥ 644 ሚሊየን ብሩ በፊንላንድ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን፥ 700 ሚሊየን ብሩ ደግሞ በኢትዮጵያ መንግስት ሚሸፈን ይሆናል።በባህር ዳር ዙሪያ ወረዳ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎች ፕሮጀክቱ ውሃ ፍለጋ ለሰዓታት ያደርጉት የነበረውን ጉዞና እንግልት በማስቀረት ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው አስረድተዋል።የአሁኑ ስምምነቱ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ለሚተገበረው የማህበረሰብ ውሃ፣ ንፅህና እና ጤና አጠባበቅ ማስፈጸሚያ የሚውል ይሆናል።የፊንላንድ እና ኢትዮጵያ የገንዘብና ቴክኒክ ትብብር ባለፉት 25 ዓመታት በአምስቱ ክልሎች በሚገኙ 76 ወረዳዎች፥ በንፁህ መጠጥ ውሃ፣ ንጽህና እና ጤና አጠባበቅ ዙሪያ ሲሰራ መቆየቱን አስተባባሪው ጠቅሰዋል።በዚህም 6 ሚሊየን የሚሆኑ ዜጎች በአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸውን የጠቀሱት አስተባባሪው፥ ለስራው ማስፈጸሚያ ፊንላንድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን እንዲሁም ኢትዮጵያ 700 ሚሊየን ብር ወጪ ማድረጋቸውን አንስተዋል።በናትናኤል ጥጋቡ", "passage_id": "ec738395d494be9970dd9a5680eeba54" }, { "cosine_sim_score": 0.38955891132354736, "passage": "በኢትዮጵያ በስራ ላይ የሚገኙ ሕጎችን ለማሻሻል በቅርቡ በጠቅላይ አቃቤ ሕግ የተቋቋመው የሕግና ፍትህ ጉዳዮች አማካሪ ምክር ቤት በፀረ- ሽብርና በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት አዋጆች ላይ ባካሄደው ጥናት ላይ የማሻሻያ ሀሳብ ቀረቦ ምክክር ተደርጓል።የፀረ-ሽብር አዋጁን ለማሻሻል ስራውን የጀመረው አጥኝ ቡድኑ ባቀረበው ጥናትም፤ የሽብርተኝነት ጽንሰ ሃሳብ፣ የኢትዮጵያ ፀረ-ሽብር አዋጅ አተገባብርና ታሪካዊ አመጣጥ፣ መሰረታዊ የወንጀል ስነ ስርዓት መርሆች፣ ዓለም አቀፍ መመዘኛዎችና የመፍትሔ ሀሳቦች በዝርዝር ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።በ2001 ዓ.ም የወጣው ፀረ-ሽብር አዋጁ በዓረብ ፀደይ አብዮት፣ በድምጻችን ይሰማ፣ በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ተቃዉሞ ጉዳይ እንዲሁም ከቅርብ ዓመታት ህዝባዊ ተቃውሞዎች በፍርድ ቤት ጉዳያቸው በተያዙ ተጠርጣሪዎችና ተከሳሾች ላይ በብዛት ተግባራዊ ሲሆን መቆየቱ ተገልጿል።ከሽብር ተጠርጣሪዎች መካከልም 1 ሺህ 128 በኦነግ፣ 648 ተጠርጣሪዎች ደግሞ በአርበኞች ግንቦት ሰባት አባልነትና ግብረ አበርነት ፍርድ ቤት መቅረባቸው በአዋጁ ታሪክና አተገባበር ጥናቱ ተመልክቷል።አዋጁ ከምርጫ 97 በኋላ ገዢው ፓርቲ “ስልጣኑን ለማራዘም ለፖለቲካ ፍጆታ ያወጣው፤ የዴሞክራሲ ምህዳሩን ያጠበበ አፋኝ ሕግ እንጂ በወቅቱ አገሪቷን ሽብር ስጋት ላይ የጣለ ጉዳይ እንዳልነበር” በመድረኩ ላይ ተገልጿል።የአዋጁ መሰረታዊ ጉዳዮች፣ በወንጀል ስነ ስርዓት ሕግና የማስረጃ ጉዳዮች፣ በሽብርተኝነት አተገባበር ኮሚቴ በተጠቀሱ አንቀጾችም ሰፊ የአተገባበርና ትርጉም ክፍተቶች የተስተዋለበት ነው ተብሏል።በአዋጁ አንቀጽ 3፣ አንቀጽ 6፣ አንቀጽ 10፣ አንቀጽ 19፣ አንቀጽ 20፣ አንቀጽ 25 የተጠቀሱ ጉዳዮች ለአብነት መሻሻልና ዝርዝር ትርጉም ከሚያስፈልጋቸው ድንጋጌዎች መካከል ተጠቅሰዋል።ያም ሆኖ የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል ፀረ-ሽብር አዋጁ ‘መሻር ወይስ መሻሻል’ በሚሉ ጭብጦችን ያነሳው ጥናቱ የሽብርተኝነትን ዓለም አቀፋዊነትና የአፍሪካ ኮንቬንሽን፣ ኢትዮጵያ የምትገኝበት አህጉራዊ ቀጠና፣ የወንጀል ሕጉ ሁሉንም አይነት ወንጀሎች ለመመለስ ብቁ አለመሆን፣ የጸጥታው ምክር ቤት ሪፖርትና ሌሎች ምክንያቶች ህጉ እንዲሻሻል ጥቆማዎችን ሰጥቷል።የፀረ ሽብር ሕጉ መሻር እንዳለበት የገለጹ ተሳታፊዎች እንዳሉ ሁሉ፣ በየትኛውም አገር ሕጎች እንደሚወጡ የሚገልጹት አብዛኛው ተሳታፊዎች ግን የፀረ ሽብር አዋጁ የፍትህ ስርዓቱና ተቋማት ገለልተኝነት በሚያስጠብቅ መልኩ መሻሻል እንዳለበት ገልጸዋል።በተለይም በሽብር ጥቃት የደረሰባቸው ወገኖች ካሳ እንደሚያስፈልግ ሁሉ፤ የፀረ-ሽብር አዋጁና በፍትህ ስርዓቱ መጓደል ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች ካሳ ጉዳይ ታሳቢ መደረግ እንዳለበት ነው የተገለጸው።በአዋጁ አተገባበር በኩል ማስረጃ ለማሰባሰብ ኃላፊነትና ተጠያቂነት በጎደለው መልኩ በፍትህ ተቋማት የሚፈጸሙ ኢ -ሕገ መንግስታዊ ጉዳዮች ድርጊቶችን በሚያስወግድ መልኩ መሻሻል እንዳለበትም በምክክር መድረኩ ተነስቷል።የፀረ-ሽብር ሕጉን ለማሻሻል ግብዓቶችን ለማሰባሰብ አማካሪ ምክር ቤቱ ተጨማሪ መድረኮችን ያካሄዳል ተብሎም ይጠበቃል። (ኢዜአ) ", "passage_id": "bd0cf872670153b74465305f0a512d73" }, { "cosine_sim_score": 0.3854712247848511, "passage": "ሁለቱ ሀገራት በመርሃ ግብሩ አማካኝነት የመሰረተ ልማት ግንባታን ለማቀላጠፍ፣ ትብብራቸውን ለማጠናከርና ስልታዊ አጋርነትን ለማስፋት ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ጣሊያን ማዕቀፉን በመጠቀም ከእስያ መሰረተ ልማት መዋዕለ ንዋይ ባንክ ጋር በመተባበር የህዝቦችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንሰራለን ብላለች፡፡ቻይናና አውሮፓ ቅድሚያ የሚሰጧቸውን የኢንቨስትመንት ኘሮጀክቶች በመጠቀም ለመተባበር የሚያስችል ድርድር እየተካሔደ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡ጣሊያን በአንዱስትሪ የበለፀጉ የቡድን ሰባት ሀገራት መካከል ለሮድ ኤንድ ቤልት መርሃ ግብር ዕውቅና በመስጠት የመጀመሪያም ሀገር ሆናለች፡፡በዋሽንግተንና በብራስልስ አካሔዷ ያልተወደደላት ጣሊያን በኃይል ልማት፣ በብረታ ብረትና በጋዝ መስመር ዝርጋታ መስኮች ከቻይና ጋር ለመተባበር የሚያስችላትን ስምምነት ፈርማለች፡፡ (ምንጭ፡- ቢቢሲ) ", "passage_id": "d8ed602baca623e50f78067a4550c6c6" }, { "cosine_sim_score": 0.3844805657863617, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲበንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 03 አስተዳደር የግንባታ ፍቃድ እና ቁጥጥር ጽኅፈት ቤት ህገ ወጥ የግንባታ ፍቃድ ለመስጠት140 ሺህ ብር ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።ባለጉዳዩ ለከንቲባ ጽህፈት ቤት እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባደረሱት ጥቆማ ÷ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር በተደረገ ክትትል የጽህፈት ቤት ሃላፊውን ገንዘቡን ሲቀበል በቁጥጥር ስር መዋሉን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወንጀል ክትትል ሃላፊ ኮማደር አወሉ አህመድ ተናግረዋል።ከተማ አስተዳደሩ ጥቆማውን የሰጡትን ግለሰቦች ከማመስገኑም ባለፈ ህብረተሰቡ ህጋዊ ለሆነ አገልግሎት ጉቦ መሰል እጅ መንሻ የሚጠይቁ የመንግስት መዋቅር ላይ ያሉ አካላትን በማጋለጥ እና ጥቆማ በመስጠት ግዴታውን እንዲወጣ ጥሪ ማቅረቡን ከከንቲባ ጽኅፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬተሪያት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "b8351ee59fa5995fea1a5f5f84d27a05" }, { "cosine_sim_score": 0.38345420360565186, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ እና የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴዎች በተመራላቸው የንግድ ህግ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከአስረጅዎች ጋር ተወያይተዋል።የቋሚ ኮሚቴዎቹ ማብራሪያና ግልጸኝነት የሚያስፈልጋቸው ጥያቄዎችን ከንግድ ሚኒስቴር እና ከጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ለመጡ አስረጂዎች ማቅረባቸውን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መረጃ ያመለክታል።ከቀረቡት ጥያቄዎችና አስተያየቶች መካከልም በረቂቅ የንግድ ህጉ ላይ መካተት ያለባቸው ሀሳቦች፣ ግልጸኝነትና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮች፣ ሊቃረኑና ሊያከራክሩ የሚችሉ ሃሳቦች፣ ለትርጉም አሻሚ የሆኑ፣ አላስፈላጊ ክፍተት ሊፈጥሩ የሚችሉ እና ውስንነት ባላቸው ሀሳቦች ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥበት የቀረቡት በዋነኛነት ይጠቀሳሉ።የንግድ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፥ የንግድ ህጉ ለረጅም ጊዜ አስተዋጽፆ ማድረጉን ጠቁመው የሀገሪቱን የንግድ ስርዓት ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነትን ለማሻሻል፣ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች እንዲሳተፉ ለማድረግ፣ ሀገር በቀል ኢኮኖሚን ለማነቃቃትና የሀገር ውስጥ አቅምን ለማሳደግ የንግድ ህጉን ማሻሻል አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።በንግድ ሚኒስቴር ጀኔራል ዳይሬክተር አቶ በላይሁን ይርጋ በበኩላቸው፥ የንግድ ምዝገባ ሂደትን ከማዘመን፣ የጥቅም ግጭትን ከመፍታት፣ የንግድ ወኪል አሰጣጥ እና ሌሎች ጥያቄዎች መነሳታቸው ረቂቁን መልሶ ለማየት አስገድዷል ብለዋል።በተያያዘም በቀጣይ በንግድ ማሻሻያው ላይ ሰፊ ውይይት እንደሚያስፈልግ እና ህጉ ከፈረንሳይና ከአውሮፓ ሀገራት የይዘት ቅጅ እንደተወሰደ በውይይቱ የተገኙ አባላት ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል::የንግድ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ መሰረት አባተ፥ ረቂቅ ህጉ ከሰላሳ ዓመት በላይ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ እንደሚሰራና ረጅም ጊዜ ተወስዶ ውይይት መደረጉ ለአዋጁ የተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ መሆኑን እንደሚያሳይም ነው የገለጹት።በቀጣይም በረቂቅ ህጉ ላይ ሌሎች ተጨማሪ ውይይቶች የሚደረጉ በመሆኑ በዚህ ህግ ረቂቅ ላይ በመሳተፍ የታሪክ አካል ለመሆን ሁለቱም ሴክተሮች በጋራ እንደሚሰሩ ገልፀዋል።", "passage_id": "2e066d794d78e10df2b641ce074ad1be" }, { "cosine_sim_score": 0.3813941776752472, "passage": "የሰበታ ከተማ ከንቲባ የነበሩትን ጨምሮ በሙስና የተጠረጠሩ 26 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የኦሮሚያ የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ ።የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ አዲሱ አረጋ እንደገለጹት፤መሀንዲሶች፣ የቢሮ ሰራተኞች እና ደላሎችም በቁጥጥር ስር ከዋሉት 26 የሙስና ተጠርጣሪዎች ውስጥ ናቸው ፡፡ከተጠርጣሪዎችም በሰበታ ከተማ አስተዳደር በከንቲባነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ገዛኸኝ ጎቤ እንደሚገኙበት ኃላፊው አስታውቀዋል ።ግለሰቦቹ በሰበታ ከተማ ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የተመደበ ሀብትን በመመዝበር፣ የሀሰት የመሬት ባለቤትነት ማረጋገጫ እና ደረሰኝ በማዘጋጀት በመስጠት የተጠረጠሩ ናቸው።በተጨማሪም የይዞታ ማረጋገጫ እና ሀሰተኛ ደረሰኝ በመስጠት እና በመሸጥ፣ የካሳ ክፍያ ለማይገባቸው ክፍያ በመፈፀም እና መቀበልም ተጠርጥረዋል ሲሉ አስረድተዋል ።ተጠርጣሪዎቹ በአነስተኛ እና ጥቃቅን በሀሰት በመደራጀት ገንዘብ በመውሰድም ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት ብለዋል ፡፡(ኤፍ ቢ ሲ)", "passage_id": "c3502cfa4ecd8519dccb33f767c38fd0" }, { "cosine_sim_score": 0.3807038962841034, "passage": "የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪሀት ካሚልና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬይኖር መንግሥቶቻቸውን ወክለው የሕግ ማስከበር እና የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ስምምነት ተፈራርመዋል።ስምምነቱም ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱና ለፌደራል ፖሊስ እንዲሁም ለፍትህና ሕግ ማስከበር አካላት ድጋፍ በመስጠት የሕግ ማስፈጸም እና የፍትሕ ዘርፉን ለማሻሻል ያለመ መሆኑን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "459d7c28add12f1b09727b3888e6d82f" }, { "cosine_sim_score": 0.3778945207595825, "passage": " ቻይና ትናንት በድምቀት ባከበረችው 70ኛ ዓመት የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ድል በዓል ላይ ለመገኘት እና ለስራ ጉብኝት በቤጂንግ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ከተለያዩ የአገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተው ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ዛሬ ከአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።በዚህም ወቅት ሁለቱ አገራት የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግኑኝነታቸውን የበለጠ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል።አቶ ሀይለማርያም ዛሬ ቀደም ብሎ ከአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኪ ኪያንግ ጋር በቤጂንግ ቤተ-መንግሥት ተገኝተው ምክክር አካሂደዋል።ሁለቱ መሪዎች የኢትዮጵያና የቻይናን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ በጋራ የጀመሩትን ጥረት አጠናክረው ለመቀጠል መግባባት ላይ ደርሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኪ ኪያንግ ኢትዮጵያ በአፍሪካ መልካም ወዳጅ እና ጠቃሚ የቻይና አጋር መሆኗን ነው በውይይታቸው ላይ ያነሱት።በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ከቻይና የባቡር ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የስራ ሀላፊዎች ጋርም የተወያዩ ሲሆን፥ ውይይታቸውም ኮርፖሬሽኑ በኢትዮጵያ እያከናወነ እና በቀጣይ በሚያከናውናቸው የባቡር መስመር ልማት ግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል።በተጨማሪም ልዑኩ በኢትዮጵያ በተለያዩ የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ እየተሳተፈ ከሚገኘው ሲ ጂ ሲ ኩባንያ ፕሬዚዳንት ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።በዚህ ውይይት ላይ ደግሞ አብይ አጀንዳ የነበረው ኩባንያው በኢትዮጵያ እያከናወናቸው የሚገኙት የውሃ ፕሮጀክቶች ናቸው።ሁለቱ አገራት ለመሰረተ ልማት ዝርጋታ የሚውል የ1 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የብድር ስምምነትን ዛሬ በቤጂንግ ተፈራርመዋል።ገንዘቡ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ፕሮጀክትና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን ጨምሮ ለስድስት ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል ነው።የመንገድ፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት አቅም ግንባታ እንዲሁም የነዳጅና ጋዝ መስመር ግንባታም በስምምነቱ ተካተዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "5a22e2aa5aebb77ec15ad726b10af29b" } ]
90c6e80abfcf089746ce766265f4e53b
de54e50dad18307c066d422e514cd251
የደቡብ ክልል አደረጃጀት ጥናት የምክክር መድረክ ማጠቃለያ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
የደቡብ ክልል አደረጃጀት ጥናት የምክክር መድረክ ማጠቃለያ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) በአዲስ አበባ እና በአዳማ ሲያካህድ የቆየውን የክልል አደረጃጀት ጥናት ምክክር መድረክ ማጠቃለያ በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል።በውይይት መድረኩ ላይ በፌደራል ደረጃ የሚገኙ አመራሮች እና የቀድሞ ነባር አባላት ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ሲያካሄዱት የነበረው ውይይት እንዲሁም የአዳማው የአዲስ አበባ ከተማ የደኢህዴን አመራር መድረክ ሪፖርት ቀርቧል፡፡በዚሁም በውይይቱ ላይ የተንሸራሸሩ ሀሳቦች በየቡድን መሪዎች በሪፖርት መልክ ቀርበው ውይይት እየተካሄደባቸው ይገኛል፡፡መድረኩን እየመሩ የሚገኙ የደኢህዴን ሊቀ መንበርና የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈርያት ካሚል፣ ውይይቶቹ አመራሮቹን በአንድነት ውስጥ ያለውን ሀይል እንዲገነዘቡ ያስቻለ ነው ብለዋል፡፡በዛሬው ውይይት ላይ በደቡብ ክልል የአደረጃጀት ጥናትና በመጨረሻው ምክረ-ሃሳብ ላይ የተስተዋሉ ክፍተቶች መኖራቸውንና ሌሎች የተለያዩ ወቅታዊ ጥያቄዎች ከተሳታፊዎች ተነስተዋል፡፡ሰሞኑ ከክልል ውጭ ባሉ የደኢህዴን አመራሮች ደረጃ የደቡብ ክልል የአደረጃጀት ጥናት ዙሪያ ውይይት ሲካሄድ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31291/
[ { "cosine_sim_score": 0.5059887170791626, "passage": "በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ከ400 ለሚበልጡ የጋምቤላ ክልል አመራሮች የአመራርነት ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተመለከተ፡፡ለአመራሮቹ እየተሰጠ ያለው ስልጠና የአመራነት ብቃታቸውን ለማሳደግ የሚረዳ መሆኑን የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል የዳያስፖራ፣የሁለቱ ክልሎች ትብብር እና የፕሮቶኮል ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዘላለም አስራት ለዋልታ ገልፀዋል፡፡ለአንድ ሺ አመራሮች ስልጠና ለመስጠት መታቀዱን አቶ ዘላለም ጠቁመው በመጀመሪያው ዙር 400 አመራሮች ስልጠናውን መውሰድ መጀመራቸውን ተናግረዋል፡፡ ስልጠናውም በክልሉ ከሚገኘው የመለስ የአመራር ስልጠና ማዕከል ጋር በመተባበር ነው እየተሰጠ የሚገኘው፡፡ቀሪዎቹ 600 አመራሮች በቀጣይ በሚዘጋጀው የስልጠና መርሀ ግብር መሰረት የሚሰለጥኑ ይሆናል፡፡ የአሁኑ ስልጠና ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጠ መሆኑን አቶ ዘላለም ተናግረዋል፡፡ባለፈው ዓመት በመንግስት ፖሊሲና የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱን አስገንዝበዋል፡፡ በአሁኑ በቅርቡ በጋምቤላ በተከሰተው ችግር ዙሪያ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰጥ ነው የገለፁት፡፡ ችግሮችን ለመፍታት ሊተገበሩ የሚገባቸው አቅጣጫዎችን በዝርዝር የማስጨበጥ ሥራም በስልጠናው ተካቷል፡፡የፌዴራሊዝም ፅንሰ ሀሳቦች፣ የብሔረሰቦች እኩልነትና ነፃነትም በስልጠናው በስፋት የሚዳሰሱ ጉዳዮች ናቸው ብለዋል፡፡ ስልጠናው በንድፈ ሀሳብና በተግባር የታገዘ እንደሆነም ነው ያስረዱት፡፡ የመስክ ጉብኝትም የስልጠናው አንድ አካል መሆኑ ተመልክቷል፡፡የስልጠናው ወጭ ሙሉ በሙሉ በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ይሸፈናል ተብሏል፡፡ሁለቱ ክልሎች በ1998 ዓ.ም ባደረጉት የትብብር ስምምነትን መሰረት ስልጠናው እየተሰጠ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ባለፈው ዓመት ለ400 የጋምቤላ አመራሮች ስልጠና መሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ የተጀመረው የአመራሮች ስልጠና ጳጉሜ አምስት ቀን 2008 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡", "passage_id": "ea964abcca04354c5d578cd061164f6c" }, { "cosine_sim_score": 0.49817323684692383, "passage": "የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በሚል መጠርያ አምስት የቀድሞ ክልሎችን በአንድ በማጠፍ የተመሠረተው የደቡብ ክልል ‹‹ኢሕአዴግ የጠፈጠፈው ነው›› እየተባለ የሚነገረው ስህተት እንደሆነ፣ የክልሉ የወቅቱ ባለሙያዎችና ምሁራን ተሳትፈው ይበጃል በማለት ያዋቀሩት እንደሆነ ባደረጉት ጥናት ማረጋገጣቸውን 20 አባላት ያለው የጥናት ቡድን አባላት ተናገሩ፡፡ በደቡብ ክልል በተለይም ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ በስፋት እየተነሱ ያሉ የክልልነት ጥያቄዎችን ‹‹ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ›› ለመመለስ ያስችል ዘንድ ጥናት እንዲካሄድ በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) በ10ኛ ጉባዔ በተወሰነው መሠረት ጥናት ያደረጉት ተመራማሪዎቹ፣ የክልሉን አመሠራረት በተመለከተ የደረሱበት ግኝት እንዲያውም ‹‹አስደናቂ›› ሆኖ እንዳገኙት አስታውቀዋል፡፡ ‹‹ደቡብ ክልል በኢሕአዴግ የተጠፈጠፈ ነው የሚባለው ልክ ነው ወይ?›› በሚል ጥያቄ መነሻነት ጉዳዩን ለመዳሰስ እንደተሞከረ ያስታወቁት አንደኛው የጥናት ቡድኑ አባልና የጥናቱ ውጤት አቅራቢ ፊሊሞን ሃደሮ (ዶ/ር)፣ ‹‹በጣም የሚያስገርሙ ውጤቶች ናቸው የተገኙት፡፡ ይኼ ክልል ሲመሠረት መንግሥት ሰብስቦ ያሰረው አይደለም፡፡ በዚሁ በክልሉ አሉ የሚባሉ በርካታ ምሁራን ተሰብስበው የተወያዩበት ነው፡፡ በተለይ በገዥው መንግሥት የሌሉና በተቃራኒው የቆሙ ሁሉ መሠረታዊ ጉዳዮችን በማንሳት ነበር ክልሉን  የመሠረቱት፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡ አመሠራረቱም በክልሉ የሰው ኃይል እጥረት በመኖሩ ያለውን ውስን የሰው ኃይል የመጠቀም ዓላማን ያነገበና የክልሉን የተፈጥሮ ሀብት በጋራ መጠቀምን ያገናዘበ መሆኑን የጠቆሙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአገር ልማት ጥናት የማስተርስ ፕሮግራም አስተባባሪ ፊሊሞን (ዶ/ር)፣ በክልሉ ያሉ ሕዝቦች ያላቸው ግንኙነት በሚገርም ሁኔታ የተሳሰረና ከሚታሰበው በላይ በመሆኑ ክልሉ ወደ አንድ ክልልነት ቢዋቀር ይችላል በሚል መነሻ የተመሠረተ ነው ብለዋል፡፡ በክልሉ የሚኖሩ 56 ብሔር ብሔረሰቦች ላለፉት ዓመታት በጋራ በአንድ ክልል ሥር በመቆየታቸው ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ትፉፋቶችን ማግኘታቸውን የጠቆሙት ፊሊሞን (ዶ/ር)፣ አዲስ ደቡባዊ ማንነትን መፍጠር መጀመሩን፣ በርካታ የኢኮኖሚ መነቃቃትና የሀብትና የጉልበት እንቅስቃሴ እያደገ መምጣቱን፣ እንዲሁም ክልሉ በአገሪቱ ተደማጭና የውሳኔ ሰጪ አንዱ አካል እየሆነ መምጣቱ የእነዚህ ትሩፋቶች መገለጫ እንደሆኑ አውስተዋል፡፡ ሆኖም በአሁኑ ወቅት የሚነሱ ጥያቄዎች በደቡባዊ ማንነት የብሔር ማንነታችን ተውጧል የሚል ስሜት በመምጣቱና የሕዝቦችን ማንነት ከክልሉ  አዲስ ማንነት ጋር አብሮ ለማስኬድ ያስቻለ አሠራር ባለመኖሩ፣ በአገር እንደሚታየው ሁሉ በክልሉ የነገሠው ኢፍትሐዊነት መታየቱና ይኼንን ለመፍታት አቅዶ የሚሠራ ሥርዓት ባለመፈጠሩ ምክንያት አሁን ለመፈራረስ ምክንያት ሆነዋል ብለዋል፡፡ ይኼ ቢሆንም ግን በክልሉ ለተደረገው ጥናት የተጠየቁ መልስ ሰጪዎች እነዚህ ችግሮች እንዲቀረፉና ክልሉ ባለበት እንዲቀጥል እንደሚመርጡ የተናገሩት ፊሊሞን (ዶ/ር)፣ ምላሻቸው ይኼ ከተስተካከለ ለመከፋፈል አያበቃንም የሚል አንድምታ አለው ብለዋል፡፡ ከ17,600 በላይ መላሾችን ያሳተፈውና ከሦስት እስከ አራት ሚሊዮን ብር ያህል ወጪ እንደተደረገበት የተገለጸው ይኼ ጥናት ጥናቱን ላስጠኑት ደኢሕዴንና የክልሉ መንግሥት መቅረቡን፣ ከመረጃ ሰብሳቢዎች የመጓጓዣና አበል ወጪዎች በስተቀር አጥኚዎች ያለ ክፍያ ያከናወኑት እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ አሁን ከፍተኛ ደረጃ የደረሰው የክልልነት ስሜት ሰከን ተብሎ ሊታይ እንደሚገባና ከስሜት ይልቅ አማራጮችን በማየት ለውሳኔ መዘጋጀትን፣ ሕጋዊ ሆነውም ቢሆን የከፋ ውጤት ያስከተሉ ውሳኔዎች ስላሉም ታሪካዊ ስህተት እንዳይሠራ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባና በጥድፊያ የሚደረግ ውሳኔ ላለማስተላለፍና የአስተሳሰብ ለውጥ እንዲኖር መሥራት እንደሚያስፈልግ ጥናቱ አሳስቧል፡፡ ጥናቱ ሰባት ወራት እንደፈጀና በአገር ደረጃ የመጀመርያ በመሆኑ ሁሉም ሊማርበትና አገራዊ ተሞክሮ ሊወሰድበት ይገባል ያሉት የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና የጥናት ቡድኑ አባል ገብሬ ይንቲሶ (ፕሮፌሰር)፣ አስቀድሞ ጥናቱ በደኢሕዴንና በመንግሥት ይከናወን ሲባል ከአሁን ቀደም በሳይንሳዊ መንገድ ውሳኔ ልወስን ሲል ተደምጦ ከማያውቀው መንግሥት የመጣ ጥያቄ መሆኑ እንዳስደነቃቸው አስረድተዋል፡፡ በጥናቱ ሒደት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ጣልቃ ገብነቶችና ውጤቱን የመቀበል ችግር ያጋጥማል የሚል ሥጋት እንደበራቸውም አክለዋል፡፡ ሆኖም ሒደቱም  ሆነ የውጤቱ አቀባበል የነበረውን ጥርጣሬ ያስወገደ ነበር ብለዋል፡፡ ጥናቱ በአገሪቱ አሉታዊ አስተሳሰብ በነገሠበት ወቅት የተካሄደ በመሆኑ ፈተና አንደነበር ያስታወቁት ገብሬ (ፕሮፌሰር)፣ ይኼ አስተሳሰብ አስተውሎት ላይ ችግር ስለሚጋርጥና ለስህተት ስለሚዳርግ በአዎንታዊ አስተሳሰብ መቀየር እንዳለበት አሳስበው፣ ጥናቱም ይኼንን ይመክራል ብለዋል፡፡ በቀዳሚነት ክልሉን አሁን ባለበት ቅርፅ ማስቀጠል፣ በሁለተኛነት ክልሉን በሁለት ወይም ከአምስት በማይበልጡ የተለያዩ ክልሎች መልሶ ማዋቀር፣ ይኼ ካልሆነም የክልልነት ጥያቄዎችን ላልተወሰነ ጊዜ ማቆየት የሚሉ ምክረ ሐሳቦችን ያቀረበው ጥናቱ፣ ይኼ ምክረ ሐሳብ የቀረበው ተጠያቂዎችን መሠረት አድርጎና በደረጃ በአብዛኛው የሰጡትን ምላሽ ይዞ ነው ብለዋል፡፡ ‹‹የትኛውም ቢመረጥ ከአሁን በኋላ ሳይቀየሩ የማይሄዱ ጉዳዮች አሉ፤›› ብለዋል፡፡ እነዚህም የሕዝቡን የፍትሐዊነት ጥያቄዎች መመለስና በአንድ ማዕከል ብቻ የታጠረ ሳይሆን፣ በርካታ ማዕከላት (ከተሞች) ያሉት አደረጃጀት ማስፈለጉ ለወደፊት ሳይመለስ መቅረት የሌለበት ጥያቄ ነው ብለዋል፡፡ ሌላው የጥናቱ ተሳታፊና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ጥናት ረዳት ፕሮፌሰር ካይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) የአማራጮቹን የተለያዩ ጉዳትና ጥቅሞች ከተናገሩ በኋላ፣ ውሳኔ የሚሰጥ ከሆነ ‹‹ከሕዝብ ጋር በጥልቀት ውይይት ተደርጎ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም አሁን ያለው አደረጃጀት ሰፊውን ሕዝብ አላወያየም በሚል ስለሚተች፤›› ሲሉ አሳስበዋል፡፡የጥናቱን ተሳታፊዎች ወካይነት አስመልክቶ ሪፖርተር ላቀረበው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የአመራርና አስተዳደር ረዳት ፕሮፌሰር ብርሃኑ በላይነህ (ዶ/ር)፣ ጥናቱ ከ17,600 በላይ መላሾችን ማካተቱ ብዙ የሚባል ተሳታፊዎችን እንዳሳተፈ እንደሚያመለክት በመግለጽ፣ በአገር ደረጃ እንኳን የሚደረጉ ጥናቶች ግፋ ቢል ከ10,000 ተሳታፊዎች በላይ አያካትቱም ሲሉ አስረድተዋል፡፡ ነገር ግን ወካይነት በቁጥር ብቻ ሳይሆን ማን ተሳተፈ? ትንታኔውስ እንዴት ተሠራ? የሚለውን ያገናዘበ መሆን አለበት ያሉት ብርሃኑ (ዶ/ር) በዕድሜ፣ በፆታ፣ በመኖርያ አካባቢ (ከተማና ገጠር)፣ በሥራና በመሳሰሉት መንገዶች መላሾችን ለማሳተፍ ተሞክሯል ብለዋል፡፡ በሐዋሳና በሲዳማ ዞን መረጃዎች አለመሰብሰባቸውንና በሁለተኛ የመረጃ ምንጭ ለማሟላት መሞከሩን የገለጹት ካይረዲን (ዶ/ር)፣ የተለየና ተዓማኒ ያልሆነ መረጃ አለመኖሩን ለማረጋገጥ ከተለያዩ ምንጮችና በሌላ መንገድ ፈትሸናል ብለዋል፡፡ ከ94 በመቶ በላይ ዞኖችንና  ልዩ ወረዳዎችን ሸፍኖ የመላሾችን ምላሽ ከ94 በመቶ በላይ በሆነ ምጣኔ መሰብሰብ መቻሉን የገለጹት ካይረዲን (ዶ/ር)፣ የሲዳማና የሐዋሳ መረጃ አለመሰብሰብ የተጠቀሰው ከሥነ ምግባር አንፃር በማስፈለጉ እንጂ የመረጃውን ጉድለት ስለሚያመለክት አይደለም ብለዋል፡፡ በሕገ መንግሥት የተሰጠን የብሔር፣ የብሔረሰቦችና ሕዝቦች የራስን ክልል የመመሥረት መብትን ማጥናት አስፈላጊነት በተመለከተ ሪፖርተር ላነሳው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹የጥናቱ ዓላማ የመብትን አስፈላጊነትና አላስፈላጊነት ማጥናት ሳይሆን፣ አሁን እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች መነሻ ምን እንደሆነና እንዴት ምላሽ ሊያገኙ እንደሚችሉ የመፍትሔ አቅጣጫ ለማመልከት ነው፤›› በማለት፣ የጥናት ቡድኑ አባልና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ተሾመ ታፈሰ (ዶ/ር) አስረድተዋል፡፡ አሁን ባለው አደረጃጀት የተገኙ ትሩፋቶች ቢኖሩም ተግዳሮቶችም ታይተዋል ያሉት የጥናት ቡድኑ አባል፣ የደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ  ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) አሁን ከለውጡ ጋር  ተያይዘው እየተነሱ ያሉ የመልማት፣ የመልካም አስተዳደርና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች እየጎሉ ነው ብለዋል፡፡ ይኼንን ለመመለስ የተጠናው ጥናት ለደኢሕዴን እንደቀረበ አረጋግጠው፣ በቀጣይ ከሕዝብ ጋር በሚደረግ ውይይት ወደ ውሳኔ ይገባል ሲሉም ገልጸዋል፡፡ ", "passage_id": "86c22907975316327535692b88248db5" }, { "cosine_sim_score": 0.49779701232910156, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በጋምቤላ ክልል የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የልማት እቅድ አዘገጃጀትና አቀራረብ መመሪያ ላይ ከክልል እስከ ወረዳ ካሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡በውይይቱ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴኩዌይ ጆክ የልማት እቅድ የአንድን ሃገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት በተቀላጠፈና በተቀናጀ መልኩ ለመምራትና ለማስተዳደር የሚያስችል የተግባር መሳሪያ መሆኑን ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም በክልላዊና በሀገራዊ ራዕይ መካከል ጠንካራ ትስስር እንዲኖርና በዝግጅት ወቅትም በሁሉም ባለድርሻ አካላት ተግባራዊ የሚደረጉ ወጥነት ያላቸው የእቅድ ዝግጅት ሂደቶችን ተከትሎ መዘጋጀት እንደሚኖርበት ተናግረዋል፡፡እንዲሁም የረጅምና የመካከለኛ ጊዜ ዕቅድ ስኬታማ እንዲሆን በአፈጻጸም ሄደቱ ላይ ክትትልና ግምገማ ማድረግ ለታለመው ግብ ውጤታማነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ከወዲሁ መገንዘብ ያስፈልጋል ብለዋል ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ፡፡የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የመረጃና እቅድ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር አቶ አበበ ጤናው የውይይት ሰነዱን ባቀረቡበት ወቅት እንዳሉት የክልሉ መንግስት ሊያሳካቸው የሚያልመውን የልማት ግቦችን በረጅም መሪ ዕቅድ አማካኝነት መምራት ለግቦቹ መሳካት አይነተኛ ሚና አለው፡፡የውይይቱ ተሳታፊዎች በበኩላቸው የረጅምና የመካከለኛ ዘመን ዕቅድ ሲዘጋጅ ለአመራሩም ሆነ ለባለሙያው ግልጽ እንዲሆን ተደርጎ መዘጋጀት አለበት ያሉ ሲሆን ÷በዕቅድ ዝግጅቱ ወቅት የስራ ተመጋጋቢነት ያላቸው መስሪያ ቤቶች ተቀናጅተው በማቀድና በመተግበር የመንግስትና የህዝብ ሃብት እንዳይባክን ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ መናገራቸውን ከጋምቤላ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "9929080cfb2736323c4bd3daec7102f1" }, { "cosine_sim_score": 0.49569612741470337, "passage": "ኢህአዴግ ለውጡን የሚመጥን የአደረጃጀት ስርዓት ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን ገለጸ።የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽ/ቤት በአገሪቷ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ የሚመጥን የአደረጃጀት ስርዓት ለመፍጠር፤ የአባላቱንና የአመራሩን መረጃ ስርዓት በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (ዲጅታላይዜሽን) የተደገፈ ለማድረግ የሚያስችል ስልጠና በአዳማ ከተማ እየሰጠ ነው።በአዳማ ከተማ አጋር ድርጅቶችን ጨምሮ የብሄራዊ ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች፣ የሁለቱ ከተማ አስተዳደርና የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት በዘመናዊ የመረጃ አያያዝና አጠቃላይ የድርጅቱ አደረጃጀትን በተመለከት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡በስልጠናው ላይ በኢህአዴግ ም/ቤት ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተፈራ ደርበው እንደተናገሩት፤ የኢህአዴግ ምክር ቤት በአገሪቱ የተጀመረውን ለውጥ መሰረት በማድረግና ለውጡ ከኢህአዴግ ውስጥ መጀመር አለበት በሚል መነሻ የነበሩ ችግሮችን በማረም ለውጡን የሚመጥን የአደረጃጀት ሪፎርም አካሂዷል፡፡ኢህአዴግ የተፈጠሩ ችግሮችን ቀድሞ የማረም ችግር እንደነበረ የገለጹት አቶ ተፈራ በጉባኤ በተቀመጠውና ለውጡ መመራት ባለበት መሰረታዊ አቅጣጭ መሰረት ምክር ቤት ጽ/ቤቱ ስራዎችን እየከወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ኢህአዴግ ከዚህ በኋላ በተቀናጀና ዘመናዊ በሆነ የመረጃ ቋት ስርዓት እየታገዘ፤ የድርጅት አባላቶችንም ሆነ የአመራር አጠቃላይ ሁኔታን ጥርት ባለ መረጃ አውቆ መንቀሰቀስ የሚያስችል ስርዓት መፈጠሩን ተናግረዋል፡፡በቀጣይ ወራትም እስከ ታች ድረስ የላቀ ድርጅታዊ ብቃት ያለው ጠንካራ የድርጅት መዋቅር መፍጠር ላይ ርብርብ እንደሚደረግ አስታውቀዋል፡፡", "passage_id": "bf741e3d951c68164cc0bd5f2743bbc7" }, { "cosine_sim_score": 0.4939943552017212, "passage": "የእናቶች፣ የጨቅላ ህጻናትና የህጻናት ጤናና ስርዓተ ምግብ ሁኔታን ለማሻሻል ያለመ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ “የተጠናከረ የጋራ ጥረት ለተመጣጣኝ የጤና ልማት!” በሚል መሪ ቃል በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡በመድረኩ የተገኙት የጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ኡሞድ ኡጅሉ እንደተናገሩት ንቅናቄው ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ያቀፈ ነው፡፡በመሆኑም በእናቶች፣ ጨቅላ ህጻናት እና ህጻናት ጤናና ስርዓተ ምግብ እንዲሁም በኤችይቪ ኤድስና ኮቪድ-19 መከላከል ዙሪያ በክልሉ የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት ያግዛል፡፡የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ እንዳሉት በእናቶች፣ በጨቅላ ህጻናትና ህጻናት ጤናና ስርዓተ ምግብ ዘርፍ ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት በተሰራው ስራ እንደሃገር በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ይሁንና አሁንም በዘርፉ ሀገሪቱ ያልተሻገረቻቸው በርካታ ችግሮች በመኖራቸው እነዚህ በቀጣይ 5 እና 10 ዓመት የጤናው ዘርፍ ስትራቴጂክ ዕቅድ ተካትተዋል፡፡ለአብነትም በጋምቤላ ክልል በ2012 ዓ.ም የቅድመ ወሊድ ክትትል 4 ጊዜ እና ከዚያ በላይ ያደረጉ እናቶች ቁጥር 23 በመቶ ብቻ መሆኑን ዶ/ር ሊያ አንስተዋል፡፡በሰለጠነ ባለሙያ የወለዱ እናቶች ሽፋን 40 በመቶ ላይ ሲሆን የህጻናት ክትባትም መሻሻል ከማሳየቱ በቀር አሁንም ዝቅተኛ ሽፋን እንዳለው ጠቅሰዋል፡፡መቀንጨርን ከመቀነስ አኳያም በክልሉ የሚያበረታታ ውጤት መመዝገቡን ጠቅሰው ችግሩ አሁንም የተቀናጀ ጥረትን የሚጠይቅ እንደሆነ አሳስበዋል፡፡የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ሮማን ተስፋዬ በበኩላቸው በአገር ደረጃ የእናቶች፣ የጨቅላ ህጻናትና የህጻናት የጤና ችግሮች ሳይፈቱ የሚደረግ የልማት ጥረት አይሳካም ብለዋል፡፡የንቅናቄ መድረኩ ተመጣጣኝ የጤና ልማትን በክልሉ ለማረጋገጥ የሁሉም ባለድርሻ አካላትን የተጠናከረ የጋራ ጥረትን በማስተባበር በችግሩ አሳሳቢነት፣ መንስኤዎችና መፍትሄዎች ላይ ለመምከር ያለመ ነው፡፡የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን ከጤና ሚኒስቴር እና ከጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው መድረክ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ባለድርሻ አካላት፣ የአገር ሽማግሌዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች መሳተፋቸውን ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "b8a128aee2dc867e55d1f7a8a5a68c88" }, { "cosine_sim_score": 0.484336256980896, "passage": "በክልልና በአገር ደረጃ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው በአመራሩ መካከል ጠንካራ የአስተሳሰብ አንድነት ሊኖር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብአዴን ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጸ። “የተሃድሶ ንቅናቄያችንን የበለጠ በማጥለቅ፣ በማስፋትና  ቀጣይነተቱን በማረጋገጥ  የህዝባችንን  የለውጥ ተስፋ እናስቀጥል!!” በሚል መሪ ሃሳብ የብሄረ  አማራ  ዴሞክራሲ ንቅናቄ /ብአዴን/ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ትናንት በባህር ዳር ተጀምሯል። ሊቀመንበሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በኢህአዴግ  ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተካሄደውን ግምገማ መሰረት በማድረግ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴም የራሱን ጥልቅ ውይይት አድርጎ ክፍተቶችን ለይቷል። የኮንፈረንሱ አላማም በተለዩትና በታመነባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በየደረጃው ካለው የድርጅቱ አመራር ጋር የበለጠ መግባባት ለመፍጠር ታስቦ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ በአመራር ደረጃ የሚስተዋለውን ለልማት ፀር የሆነውን የአስተሳሰብ ልዩነት ለማጥበብና  የአመራሩን የአስተሳሰብ  አንድነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት እንደሚካሄድም ገልፀዋል፡፡ እንዲሁም በክልልም ሆነ በአገር ደረጃ  የሚታየውን ለውጥ ለማስቀጠል እንቅፋት በሆኑ ችግሮች ላይ ውይይት በማካሄድ የመፍትሄ አቅጣጫዎች  ይቀመጣሉ። ችግሮችን በጠንካራ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ለመፍታትና ተደማሪ ውጤት ለማስመዝገብ የድርጅቱ አመራሮችና አበላት በግንባር ቀደምትነት ሊንቀሳቀሱ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ለሦስት ቀናት በሚቆየው የብአዴን ድርጅታዊ ኮንፈረንስ በተለዩ ችግሮች ዙሪያ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ለውጤታማነቱ አባላት ተልዕኳቸውን እንዲወጡ የሚያደርግ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል። በውይይት መድረኩ ላይ  ከፍተኛና መካከለኛ አመራሩን ጨምሮ ሌሎች የድርጅቱ አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።(ኢዜአ) ", "passage_id": "4a61fb05982b2332b53a74dfd87390c1" }, { "cosine_sim_score": 0.47969385981559753, "passage": "የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ከፍተኛ አመራሮች ማዕከላዊ ኮሚቴው ባቀረበው ክልሉን ‹55 ለአንድ› በማደራጀት ሐሳብ ላይ ሙሉ በሙሉ ሳይስማማ ስብሰባውን ቢያጠናቅቅም፣ በቀጣይ አሥር ቀናት ውስጥ የክልሉን አደረጃጀት በተመለከተ የተደረገው ጥናት ግኝቶችና ምክረ ሐሳቦች ላይ በየአካባቢው ውይይቶችን ለማድረግ ዕቅድ ወጣ፡፡ክልሉን 55 ለአንድ ማደራጀት ማለት ሲዳማን ክልል አድርጎ፣ ሌሎቹን 55 ብሔር ብሔረሰቦች በአንድ ላይ ክልል ሆነው እንዲቀጥሉ ማድረግ እንደሆነ ታውቋል፡፡በደቡብ ክልል በተለይ ከአንድ ዓመት ወዲህ በስፋት እየተነሱ ያሉት የራስን ክልል የመመሥረት ጥያቄዎችን ‹ሳይንሳዊ› በሆነ መንገድ ለመመለስ ያስችለኛል በማለት፣ የክልሉ መንግሥትና ደኢሕዴን ያስጠኑት ጥናት፣ ግኝትና ምክረ ሐሳቦች ይፋ ከተደረጉና ማዕከላዊ ኮሚቴው ከተወያየበት በኋላ በሐዋሳ የደኢሕዴን ከፍተኛ አመራሮች ስብሰባ አድርገው ነበር፡፡ ሆኖም የወላይታና የካፋ ዞን አመራሮች የማዕከላዊ ኮሚቴውን የአደረጃጀት አማራጭ አንቀበልም በማለታቸው በልዩነት ስብሰባውን አጠናቀዋል፡፡የደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴው ክልሉን ባለበት ማስቀጠል፣ ካልሆነም የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄ የክልሉን ምክር ቤት የተሻገረና ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ለምርጫ ቦርድ የሕዝበ ውሳኔ ጥያቄ የቀረበበት በመሆኑ፣ ሲዳማን እንደ ክልል በማደራጀት ሌሎቹን እንዳሉ ማስቀጠል የሚል ምርጫ አስቀምጧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በክልሉ አዳዲስ ማዕከላትን (ከተሞችን) በማደራጀትም ቀድሞ ከነበረው በአንድ ማዕከል የታጠረ አደረጃጀት የተለየና በየአካባቢው አገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረግ የሚሉ አማራጮችን ይዟል፡፡ሆኖም ሁለቱ ዞኖች (ወላይታና ካፋ) ሕዝቡ ካቀረበው ጥያቄና ለክልል ማዕከል ካላቸው ርቀትና ከፍትሕዊ ተጠቃሚነት አኳያ ሲታይ፣ በማዕከላዊ ኮሚቴው የተቀመጠው አቅጣጫ ተቀባይነት እንደማይኖረው በመከራከር በልዩነት ወጥተዋል፡፡ በተጨማሪም የተከናወነው ጥናት አደረጃጀትን እንደ አንድ ችግር አለማንሳቱ ጥያቄ የቀረበበት ሲሆን፣ ‹‹ሕዝቡ መቼስ እነዚህን ችግሮች ቢፈቱልህ ባለህበት መቆየት ይሻልሃል?›› ተብሎ ቢጠየቅ መሪ ጥያቄ በመሆኑ ‹‹አዎ›› ማለቱ ስለማይቀር፣ የጥናቱ መነሻ የተዛባ ነው የሚሉ ክርክሮችም በስብሰባው ተደምጠዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አደረጃጀቱ ያመጣቸው ችግሮች የጥናቱ አካል ሆነው መጠናት ነበረባቸው በሚሉ መከራከሪያዎች፣ መደምደሚያ ላይ የደረሰ ጥናት ነው በሚል ትችት ቀርቦበታል፡፡ልዩነቱን ይዞና በማጠቃለያ ሪፖርቱ አካትቶ ከሐምሌ 18 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለሰባት ቀናት የተካሄደውን ስብሰባ ያጠናቀቀው የደኢሕዴን ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በየደረጃው ሕዝቡ እንዲወያይ የሚል አቅጣጫ ማስቀመጡን፣ በዚህም መሠረት ሕዝቡ የሚወያይበት መርሐ ግብርና ዕቅድ ወጥቶ እየተሠራ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡የክልሉን የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለማጥናት የተቋቋመው 20 አባላት ያሉት ቡድን ለሰባት ወራት ጥናቱን ማካሄዱን ሐምሌ 17 ቀን 2011 ዓ.ም. በሃያት ሬጀንሲ ሆቴል በሰጠው መግለጫ ማስታወቁ የሚታወስ ሲሆን፣ ጥናቱ ሦስት ምክረ ሐሳቦችን አቅርቧል፡፡ የመጀመርያው ምክረ ሐሳብ ክልሉን አሁን ባለበት ቅርፅ ማስቀጠል፣ ሁለተኛው ክልሉን በሁለት ወይም ከአምስት ባልበለጡ የተለያዩ ክልሎች ማዋቀር፣ ሦስተኛው ደግሞ አሁን እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎች ለአገራዊ ደኅንነት ሥጋት የሚሆኑ ከሆነ ጥያቄዎችን ለጊዜው ማቆየት ተገቢ ነው የሚሉ ናቸው፡፡ ጥናቱ ‹ሳይንሳዊ› መንገድን ተከትሎ እንደተካሄደ ባለሙያዎቹ የገለጹ ቢሆንም፣ የተለያዩ አካላት ጥናቱን ሲያጣጥሉና ሲተቹ ተደምጠዋል፡፡ ሆኖም የጥናቱ ቡድን አባላት ጥናቱ ያስቀመጣቸው ሦስት ምክረ ሐሳቦች ለሁሉም የፍላጎት ቡድኖች የሚሆኑ ናቸው በማለት ይከራከራሉ፡፡ ", "passage_id": "646f7b19375096457a8e68d86b7b4702" }, { "cosine_sim_score": 0.46141839027404785, "passage": "አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ኮቪድ 19 ስርጭት መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ የልምድ ልዉዉጥና ዉይይት ለ8ተኛ ጊዜ በቪዲዮ መካሄዱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።በዚህ የቪድዮ ውይይት ላይ በሲዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ዲሪባ ኩማ እና በኔዘርላንድ የኢትዮጵያ  አምባሳደር አቶ ሚሊዮንን ጨምሮ በርካታ ምሁራንና ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ከኖርዊይ፣ ከጄኔቭ፣ ከለንደን፣ ከኒዮርክና ከሀገር ውስጥ መሳተፋቸው ተገልጿል።በውይይቱም የኮቪድ 19 ስርጭት በመከላከል ረገድ የተለያዩ ሀገራት ተሞክሮ የቀረበ ሲሆን÷ በኦኮኖሚ የሚደርሰዉን ተፅዕኖ ከመቀነስ አንፃርም ሊሰሩ በሚገባቸዉ ሥራዎች ላይ ሰፊ ዉይይት ተደርጓል።ከዚያም ባለፈ የሀገራቸዉን ህዝብ በማስተባበርና በተቀናጀ መልኩ ዳሽ ቦርድ በማዘጋጀት ዉጤታማ ሥራ መሠራቱን በልምድ ልዉዉጡ ወቅት  ተገልጿል።ህብረተሰቡም በቤት ከመቀመጥ ጀምሮ የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎትን በመጠቀምና የእግር ጉዞን በማድረግ ዉጤማ ሥራ መስራቱን አንስተዋል።በሌላ በኩል በሎጀስትክስ ዘርፍ የተሠማሩ አካላትን ደህንነት ማስጠበቅ ላይ ትኩረት በማድርግ የሠሩ መሆናቸዉን አዉስተዉ ይህም ለሀገራችን እጅግ ጠቃሚ ስለመሆኑ በዉይይቱ ተነስቷል።የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ  በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት÷ከመጀመሪያዉ ጀምሮ እስካሁን ድረስ የተደረገው የልምድ ልዉዉጥ  በትራንስፖርት ዘርፍ የኮቪድ 19 መከላከል ላይ መደረግ ስላለበት ተሞክሮ በርካታ ትምህርት የተወሰደበት በመሆኑና በርካታ ልምዶችም በኢትዮጵያ እየተተገበረሩ መሆኑን አብራርተዋል።በቀጣይም በሚሠሩ ሥራዎች ላይ ዉይይቱ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁመው ÷በቀጣይ ሥራዎችን በቴክኖሎጅ ከማስደገፍ ጀምሮ መልካም ዕድሎችን አሟጦ ለመጠቀም እንደሚሠራ  መናገራቸውን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "c126dc31140a7c52da24a61eb554900c" }, { "cosine_sim_score": 0.459855854511261, "passage": "የደቡብ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር አራተኛ አመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን መካሄድ ጀምሯል።ምክር ቤቱ በቆይታው የ2011 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እና የ2012 በጀት ዓመት የስራ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ እንደሚፀድቅ ይጠበቃል።በተጨማሪምም የክልሉን የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ዋና ኦዲት መስሪያ ቤትን ሪፖርትና እቅድን በማድመጥ ያጸድቃል ተብሏል።በሌላ በኩል የምክር ቤቱ አባላት ከመደበኛ ጉባኤው አስቀድሞ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ በሀዋሳ ከተማ መክረዋል።ምክክሩ በሀገሪቷ ወቅታዊ ሁኔታና ክልላዊ ጉዳዮች ምን ደረጃ ላይ ናቸው የሚለውንና በክልሉ እየተነሱ ያሉት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን በሚመለከት የተደረገ እንደሆነም ነው የተገለፀው፡፡", "passage_id": "6cfd199b6d76f5323017f3295b96f0fc" }, { "cosine_sim_score": 0.4570751488208771, "passage": "ጋምቤላ ፤ ህዳር 25/2006 (ዋኢማ) – በጋምቤላ ክልልና በፌደራል ልዩ ደጋፍ ቦርድ እየተከናወኑ ያሉት የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ።በፌደራል ልዩ ድጋፍ ቦርድ ስብሳቢ አቶ አዲሱ ለገሰ የሚመራው የግብርና፣ የትምህርት ፣ የፌደራል ጉዳይ ሚኒስተሮችና ሚኒስተር ዴኤታዎች ቡድን፣ እንዲሁም የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት የ1ኛው ሩብ በጀት ዓመት የጋራ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል።በጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አዳራሽ ለሁለት ቀናት በተካሄደው ግምገማ ላይ በተለይም በመንደር ማሰባሰቡ ተጠቃሚ የሆኑት ከ37 ሺህ በላይ የቤተሰብ መሪዎችን የመሰረተ ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተደረገ ያለው ጥረት የሚያበረታታ መሆኑን አቶ አዲሱ ገልፀዋል።የፌደራል ጉዳዮች ሚኒሰትር ዴዔታ አቶ ሙሉጌታ ውለታው በበኩላቸው በትምህርት፣ በጤና፣ በወፍጮና በንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ዘርፍ የሚታዩ ክፍተቶች በአፋጣኝ ሊቀረፉ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጋትልዋክ ቱትና ምክትላቸው ኢንጂነር ኡሌሮ ኦፒየው በበኩላቸው እንደገለጹት የክልሉን ህዝብ ኑሮ ለማሻሻልና አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል።በጋራ የምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ከውይይታቸው በፊት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው መጎብኘታቸውን የዋልታ ኢንፎርሜሽን ዘገባ ያመለክታል።", "passage_id": "1e303374076dc0ea7c27ceca5bae9a3d" }, { "cosine_sim_score": 0.45176106691360474, "passage": "አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሶማሌ እና አፋር ህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር  በአዳማ ከተማ ሲካሄድ  የቆው  የምክክር መድረክ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡የኢትዮጵያ ሀገር ሽማግሌዎች ትስስር ከሰላም ሚኒስቴር እና ከጀሰቲስ ፎር ኦል. ፒ. ኤፍ. ኢትዮጲያ ጋር በመታባበር በአፋር እና ሶማሌ ህዝቦች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ለሁለት ቀናት በአዳማ የተዘጋጀው የውይይት መድረክ ተጠናቋል፡፡በውይይት መድረኩ ከሁለቱ ክልሎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና ታዋቂ ግለሰቦች ተሳትፈዋል።መድረኩ “ህብረ-ብሄራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር ውስጣዊ ችግሮቻችንን በምክክር እንፍታ!” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደውበውይይቱ ወቅት በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ለሚነሱ ግጭቶች መነሻ ችግሮች እና የመፈትሄ ሀሳቦች ላይ ሰፊ  ውይይትና ክርክር በማድረግ ባለ 8 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥተዋል፡፡በአቋም መግለጫቸው ላይ በሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች መካከል ሰላም ማስፈን እና ከሁለቱም ክልሎች የተወከሉ ሽማግሌዎች  ከሁለቱ ክልል መንግሥታት እና ከፌዴራል መንግሥት ጋር በመነጋገር ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት ተስማምተዋል።እንዲሁም  ያላግባብ የታሰሩ እስረኞችን ለመፍታት፣ አዳዲስ ሰፈራዎች ለጊዜው ለማስቆም፣ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ለመመለስና  መልሶ ማቋቋም እንዲሁም በማህበራዊ ሚዲያ እና በመደበኛ ሚዲያ ህዝብን የሚያጋጩ ተረኮች እንዲቆሙ ለማድረግ  መስማማታቸውን ከሰላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ", "passage_id": "f3008c3627071f3bf2f8e80fb1f51ad8" }, { "cosine_sim_score": 0.44406741857528687, "passage": "\"ሁለንተናዊ ለውጥ ለክልሉ ልማት፣ ፍትህና አንድነት\" በሚል መሪ ቃል የሶማሌ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሶህዴፓ) 10ኛ መደበኛ ድርጅታዊ ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡በጉባኤው ከሁሉም የአጋርና እህት ድርጅት ተወካዮች የተገኙ ሲሆን ከሶማሌ ላንድና ጅቡቲ የገዢው ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የሶህዴፓ ሊቀመንበር አቶ አህመድ ሽዴ የክልሉን የሁለት አስርት ዓመታት ጉዞን አስመልክቶ የተከናወኑ ተግባራትን በመጥቀስ በተለይም በድርጅቱ ከአንድ ዓመት ወዲህ ከፍተኛ የሆነ መስዋዕትነት የከፈለበት ትግል ካካሄደ በኋላ የሚካሄድ በመሆኑ ጉባኤውን ለየት ያደርገዋል ብለዋል፡፡ጉባኤው በዋናነት የሚመለከታቸውን ጉዳዮች የጠቀሱት ሊቀመንበሩ በክልሉ አመራር ሽግሽግ እንደሚኖርና ይህም በዕውቀት የተመሰረተ ሆኖ እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡በክልሉ የሴቶች የአመራርነት ሚና በሚፈለገው ልክ እንዳልሆነና ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት በጉባኤው ጥረት እንደሚደረግም አክለዋል፡፡በሌላ በኩል አሁን ላይ በክልሉ እየተስተዋለ ያለውን ሰላምና መረጋጋት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገርና የተጀመረውን ሪፎርም አጠናክሮ ለማስቀጠል ሶህዴፓ አጠናክሮ እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡የክልሉን ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ ለማዘመንና ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራም ተገልጿል፡፡", "passage_id": "be8822ab57389b1659943fecb92cea51" }, { "cosine_sim_score": 0.4415488839149475, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ1፣2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ አመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ በሀዋሳ መካሄድ ጀምሯል።የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሄለን ደበበ የዘመናት የህዝቦች ጥያቄና ቁጭት የሆነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ወደ ውጤት መቃረብና የመጀመሪያ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።የሀገራችንን ለውጥ ለመቀልበስ የፖለቲካና የግጭት መንገድን በመቀላቀል የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች ሁሉም ዜጋ ሊታገላቸው ይገባል ያሉት አፈ ጉባኤዋ መንግስትም ሆነ የምክር ቤት አባላት የዜጎችን ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ በንቃት ሊንቀሳቀሱ እንደሚባም ተናግረዋል ፡፡መንግስት በተቋማት ግንባታ ላይ በመረባረብ ዘላቂና አስተማማኝ የህዝብ ተጠቃሚነትን ሊያረጋግጥ እንደሚገባም ጥሪ አቅርበዋል።የክልሉ መንግሥት የህዝቡን የአደረጃጀት ጥያቄዎች ለመመለስ እየሰራ መሆኑን ያነሱት አፈ ጉባኤዋ በዚህ ሂደት ውስጥ የሚታዩ አፍራሽ መልዕክቶችን መመከት ይገባል ማለታቸውን ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ምክር ቤቱ በ3 ቀናት ቆይታው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውይይት በማድረግ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል ።", "passage_id": "b074698f5420a3270baabd52a99280a4" }, { "cosine_sim_score": 0.43508103489875793, "passage": "የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር ምክር ቤት የ2ኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የሁለት ዓመታት አፈጻጸም በመገምገም አቅጣጫዎችን እንዳስቀመጠ የክልሉ መንግስት ኮሚኒክሽን ጉዳዮች ቢሮ ገልጿል፡፡ቢሮዉ እንዳለዉ የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት መካከለኛ ገቢ ያለው ህብረተሰብ ለመፍጠር የተያዘውን ራዕይ ለማሳካት ትልቅ ድርሻ ያለውን የ2ኛውን ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የባለፉትን ሁለት ዓመታት አፈጻጸም በጥልቀት ገምግሟል፡፡ የሁለቱ ዓመታት አፈጻጸም ፈጣንና ፍትሐዊ ዕድገቱን በማስቀጠል፣ የማስፈጸም አቅምን በመገንባትና የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማሳደግ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት የታቀዱ ዓላማዎችን በሚያሳካ መልኩ እንዴት እየተፈጸመም በዝርዝር ፈትሿል፡፡በም/ቤቱ ግምገማ የኢኮኖሚ ሽግግሩን ለማረጋገጥ በሁሉም ዘርፎች የሚሰራው ሥራ በልዩ ትኩረት መመራት እንዳለበትና ከግብርና አንፃር ምርታማነት በሚፈለገው ደረጃ እንዳይረጋገጥ ምክንያት የሆኑ የግብአት አቅርቦት፤ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም፣ የኤክስቴንሽን ድጋፍና የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን መቋቋም ላይ የሚታዩ ጉድለቶች በፍጥነት መታረም እንደሚገባቸዉ ተመልክቷል፡፡በወጪ ምርቶች ላይ ያለውን የማስፋት ሥራ ጉድለት በማረም በዘርፉ የክልሉን እምቅ አቅም በአግባቡ መጠቀም ይገባል ሲልም መስተዳድር ም/ቤቱ ገልጿል፡፡ በሌላ በኩል ለኢኮኖሚ ሽግግሩ ትልቅ ድርሻ ያለው ኢንዱስትሪው በተለይም ደግሞ የአምራች ዘርፉ ሽግግሩን በሚያረጋግጥ መልኩ መሠረታዊ ለውጥ የመጣበት ባለመሆኑ የርብርብ ማዕከል ሊሆን ይገባልም ተብሏዋል፡፡የፖለቲካል ኢኮኖሚውን ሽግግር እውን ለማድረግ በገጠርም ሆነ በከተማ የተሰሩ ሥራዎች ከጉድለት የጸዱ አልነበሩም ያለው ም/ቤቱ በዚህም በገጠር የፋይናንስ አቅርቦትና የግብይት ሥርዓቱ የተደረሰዉን የዕድገት ደረጃና የአርሶና አርብቶ አደሩን ጥቅም በሚያስጠብቅ አግባብ መፈጸም ይኖርበታል ሲልም አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ በከተማ የኪራይ ምንጭ የሆኑትን የመሬት አስተዳደር፣ የፋይናንስና ግዥ አፈጻጸም፣ የንግድ ዘርፍ፣ የገቢና ግብር አፈጻጸም፣ የኮንትራት አስተዳደር፣ የፍትህ አሰጣጥ እና ሌሎች ዘርፎችን በአግባቡ በመምራት ኪራይ ሰብሳቢነትን በማክሰም ልማታዊነትን ለማበልጸግ የአመራር ሥርዓቱን በማጠናከር በየዘርፉ ያሉትን የሪፎርም ሥራዎች አተገባበር ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባም ተጠቁሟል፡፡እንደ መስተዳድር ም/ቤቱ ግምገማ ማህበራዊ ልማት ላይ የተሰሩ ሥራዎች ዕድገት የታየባቸው ቢሆንም ተፈላጊውን ጥራት እንዲያረጋግጡ ከግብአት አቅርቦት ጀምሮ በትኩረት መመራት አለባቸው፡፡ የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራም ግለቱን ጠብቆ በመሄድ ወጣቶችን የበለጠ ተጠቃሚ እንዲያደርግ መሥራት እንደሚያስፈልግም ተወስቷል፡፡ \n ም/ቤቱ የሁለቱን ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ሂደት የገመገመው ያሉትን ጉድለቶች በጊዜ ለመቅረፍ እንዲያስችልና የተሳካ እርምጃ የተወሰደባቸውንም ግቦች ዕቅድ በመከለስ ለተሻለ ውጤት ለመሥራት እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ም/ቤቱ በግምገማው ማጠቃለያ በሁሉም ዘርፎች ዕድገት መኖሩን በጥሩ ጎኑ የገመገመ ሲሆን ዕድገቱ ግን የሚፈለገውን ትራንስፎርሜሽን በአግባቡ የሚያረጋግጥ ባለመሆኑ መሠረታዊ ማነቆዎችን በመፍታት በቀሪ ጊዜያት ተግባራት በማካካስ ስሌት እንዲፈጸሙ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡መስተዳድር ም/ቤቱ በተጨማሪም  የ2010 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶችን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን የተለያዩ ደንቦችንም አጽድቋል፡፡ \n  ", "passage_id": "7e07d9bc4efe2d1080337cfdd56a5b90" }, { "cosine_sim_score": 0.43436628580093384, "passage": "የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) በደቡብ ክልል የሚስተዋለው የዞኖች የክልልነት ጥያቄን በዞን ምክር ቤቶች የማፅደቅ ተግባር ሕገ መንግሥታዊ ቢሆንም፣ ድርጅቱ በአሥረኛ ጉባዔው ካስቀመጠው አቅጣጫ ውጪ ነው አለ፡፡ ድርጅቱ ይኼንን ያለው ሰኞ ኅዳር 17 ቀን 2011 ዓ.ም. ያካሄደው አስቸኳይ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ሲጠናቀቅ ነው፡፡የድርጅቱ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ ከስብሰባው በኋላ በሰጡት መግለጫ፣ ውሳኔዎች ለአፈጻጸም አስቸጋሪ በሆነ መንገድ እየተላለፉ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡የደኢሕዴን ጉባዔ ከኢሕአዴግ 11ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ አንድ ቀን ቀደም ብሎ መስከረም 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ሲጠናቀቅ፣ በክልሉ ለረዥም ጊዜ ሲንከባለሉ የመጡ የሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጣቸውና የልማት ተጠቃሚነት ላይ የሚነሱ ጥያቄዎችም በአዲስ አደረጃጀቶች እንዲፈቱ አቅጣጫ ማስያዝን አስታውቆ ነበር፡፡ ለዚህም አፈጻጸም የተለያዩ ኮሚቴዎች ሲዋቀሩ፣ የክልሉ መንግሥትም የልማትና የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችሉ መፍትሔዎችን ለመስጠት ጥናት እያደረገ መሆኑን፣ ካሁን በፊት ከሪፖርተር ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ይሁንና በሐምሌ 2010 ዓ.ም. በዞኑ ምክር ቤት ፀድቆና በክልል ምክር ቤት ከወር በፊት ተቀባይነትን በማግኘት ሕዝበ ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ የሚገኘው የሲዳማ የክልልነት ጥያቄን ተከትሎ፣ በርካታ የክልሉ ዞኖች በዞን ምክር ቤቶች ደረጃ የክልልነት ጥያቄን እያፀደቁ ይገኛሉ፡፡ እስካሁንም ወላይታ፣ ካፋና ጉራጌ ዞኖች የክልልነት ጥያቄዎችን ያፀደቁ ሲሆን፣ በሌሎች ዞኖችም በተለያዩ ጊዜያት በሚስተዋሉ ሠልፎች ተመሳሳይ ሐሳቦች ሲንፀባረቁ ይስተዋላል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ የሐዲያ ዞን አንዱ ነው፡፡እነዚህን ጥያቄዎች ለማስተናገድ ዝርዝር ጥናት መደረግ እንዳለበትና ሕዝቡን ያሳተፈ ሥራ መከናወን አለበት የሚሉት የድርጅቱ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ ለዚህ የሚያግዝ የጥናት ቡድንም ተቋቁሟል ብለዋል፡፡ ጥያቄዎቹም ለሕዝቡ ይጠቅማሉ ወይ የሚለው በጥናቱ ከተመለሰ በኋላ፣ የመፍትሔ ሐሳብ በማቅረብ መፈጸም እንደሚገባ አስረድተዋል፡፡ምንም እንኳን ድርጅቱ ይኼንን ቢልም የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 47 ሁሉም ብሔሮች በፈለጉ ጊዜ ክልል የመመሥረት መብት የሚሰጥ ሲሆን፣ ይህ በብሔሩ ምክር ቤት ሁለት ሦስተኛ ድምፅ ሲደገፍና ለክልል ምክር ቤት በጽሑፍ ጥያቄ ሲቀርብ በአንድ ዓመት ውስጥ እንዲፈጸም ይደነግጋል፡፡ ", "passage_id": "953c164145e850ec78ea3a7d1609d241" }, { "cosine_sim_score": 0.42606648802757263, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ምክር ቤት ስብሰባ በአዲስ አበባ ተካሄደ።በስብሰባው የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ የአፈፃፀም ሂደት እንዲሁም ረቂቅ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ከዚህ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ትንሹ ቆይታ 4 ዓመት ሲሆን በቆይታቸውም በመጀመሪያው ዓመት በጋራ የሚወሰዱ ኮርሶችን እየወሰዱ ይገኛሉ።ከዚህ ዓመት ጀምሮም ለ10ኛ ክፍል ሲሰጥ የነበረው የአጠቃላይ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና የሚቀር ሲሆን፥ ቀደም ሲል ተጀምሮ የነበረው የትምህርት ህግም ከትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታው ጋር ተሳስሮ እንዲሰራ መደረጉ ተገልጿል።ይህም በየደረጃው ውይይት ከተካሄደበት በኋላ በረቂቅ ህግ ተዘጋጅቶ ይቀርባል ነው የተባለው።አሁን ላይም የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታውን ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ አሳትሞ ለማውጣት ቅድመ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "7905d99dd9699bc5dfe4eeb5cc4ec30c" } ]
3e92fc15ebd5318f383cfd77091ee850
a27204ab28e0341787f84046001856aa
በሀገሪቱ የሚፈጠሩ ግጭቶችንና አለመረጋጋትን ለመፍታት የሴቶችን ከፍተኛ ሚና መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ
በሀገሪቱ የሚፈጠረውን ግጭትና አለመረጋጋት ከመፍታት ረገድ ሴቶች ያላቸውን ሚና በሚመለከት ውይይት ተደረገ፡፡በኢትዮጵያ ሴቶች ፌደሬሽንና ሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው በዚህ መድረክ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ሴቶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡በውይይት መድረኩ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች ሲፈጠሩ የመጀመሪያ ተጎጂዎች ሴቶች የመሆናቸውን ያህል ችግሮችን ለመፍታት ደግሞ ሴቶች ከየትኛውም የህብረተሰብ ክፍል በላይ ቅርበት አላቸው ተብሏል፡፡ሴቶች ልጆቻቸውን፣ ባሎቻቸውና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎችን በቅርበት የማግኘት ዕድሉ ስላላቸው ችግሮችን መፍታት እንደሚችሉም ተገልጿል፡፡በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተፈጠሩ ችግሮችን ከመቅረፍ ረገድና ሰላም እንዲሰፍን ሴቶች ጉልህ ሚና እንደነበራቸውም ተጠቁሟል፡፡በውይይቱ ላይ የተገኙት የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ምክትል ሰብሳቢ ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴ፤ ቀደም ባሉት ጊዜያት በሀገሪቱ በነበረው አለመረጋጋት ሴቶች የሚጠበቅባቸውን ያህል ሚናቸውን አልተወጡም ብለዋል፡፡በመሆኑም ይህንን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ በሀገሪቱ ሰላን በማስጠበቅ በኩል ሴቶች ተፈጥሯዊ ፀጋዎችን በመጠቀምና ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት ድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ገልጸዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32651/
[ { "cosine_sim_score": 0.4954403042793274, "passage": "የሰው ህይወት ሳይጠፋ፣ አካል ሳይጎድል፣ ንብረቶች ሳይወድሙ እና መፈናቀሎች ሳይከሰቱ በአገር በቀል የችግር መፍቻ መንገዶች፤ እንዲሁም የጸጥታ እና የደህንነት መዋቅሩ ቀድሞ በመከላከል ላይ እንዲያተኩር ምሁራን አሳሰቡ። በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ አቶ ጋሻው አይፈራም፤ የጸጥታና የደህንነት መዋቅሩ ግጭቶች ታቅደውና ተቀነባ ብረው እስከሚፈጸሙ ድረስ ከመረጃ ውጪ የሚሆንበት ሁኔታ መኖር የለበትም ብለዋል፡፡ በአንድ አገር ውስጥ የጸጥታና የደህንነት መዋቅሩ ዋና ዓላማ ችግር ከተከሰተ በኋላ መድረስ ሳይሆን፤ አደጋ ከመከሰቱ አስቀድሞ የሰው ህይወት ሳይጠፋ፣ ንብረት ሳይወድም እና መፈናቀሎች ሳይከሰቱ የሚያከሽፍበት ሁኔታ መፈጠር እንዳለ በትም አመልክተዋል፡፡ ለውጡ ያመጣው በጎ ነገር ቢኖርም የህግና የፖሊሲ ማዕቀፎች ጉድለት መስተካከል እንዳለባቸውም መክረዋል፡፡ አቶ ጋሻው፤ የመንግሥት አካላት የደህንነት ስጋት መኖሩ መረጃ ሲደርሳቸው ቅድመ መከላከል ላይ በፍጥነት ሊሰሩ ይገባቸዋል ብለ ዋል፡፡ ግጭቶች እንዳይከሰቱ፣ የሚስተዋሉትም እንዲከስሙ ሁሉም አካላት ድርሻቸውን ሊወጡ ይገባልም ብለዋል፡፡ በተለይም የአደጋ ጊዜ ቀድሞ የመከላከል የመንግሥት አሰራር የተሻለ እንዲሆንም መክረዋል፡፡ የደህንነት ስጋት አለ ተብሎ ሲታሰብ በተለይም ከአካባቢው ማህበረሰብና በአካባቢው ካሉ አገር በቀል ተቋማት፣ ሽማግሌዎችና የሃይማኖት ተቋማት ጋር በጋራ በመስራት መከላከል የሚቻልበት መንገድ መዘርጋት በዘላቂነት መተግበር የሚገባው መሆኑንም አቶ ጋሻው አብራርተዋል፡፡ በፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን እንዲሁም በልማት ጥናት (development studies) ሁለተኛ ዲግሪያቸውን የሰሩት አቶ ዘሪሁን ጋሻው፤በማንኛውም አገር፣ ማህበረሰብና በቤተሰብ ግንኙነት ውስጥ ግጭት ይጠፋል ተብሎ የማይታሰብ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ግጭት መኖሩ ጤነኛ ተብሎ የሚታሰብ መሆኑን በመጥቀስም፤ ዋናው ጉዳይ ግጭትን ለመልካም ነገር መጠቀሙ ላይ ማተኮር ይገባል ብለዋል፡፡ ግጭቶች የከፋ ውጤት ሳይኖራቸው መከላከል ላይ ማተኮር ይገባልም ብለዋል፡፡ የአገሪቱ የፖለቲካ ሁኔታ ለግጭት መንስኤ ዋናው ምክንያት ተብሎ ይታሰባል የሚሉት አቶ ዘሪሁን፤ በፖለቲካ ውስጥ የሚሳተፉ ተዋንያን በመካከላቸው ያለው ግንኙነት አገር ውስጥ ላለው የሰላም ሁኔታ ወሳኝ ሁኔታ ተደርጎ እንደሚታይም አመልክተዋል፡፡ ፖለቲከኞች ልዩነታቸውን ለመፍ ታት የሚከተሉት መንገድ የሰለጠነ ካልሆነ ወደ ግጭት ያመራል ያሉት አቶ ዘሪሁን፤ ልዩነታ ቸውን ተነጋግረው በማጥበብ፣ በሚያግባቧቸው ጉዳዮች በጋራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ መክረዋል፡፡ እንደ እርሳቸው ማብራሪያ፤ መንግ ሥት በጉያው አቅፎአቸው የሚገኙ አንዳንድ አመራ ሮችና ሌሎች አካላት ያላቸውን ስልጣን እና ተሰሚነት በመ ጠቀም ለግጭት መንስኤ እና አቀጣጣይ እየሆኑ ናቸው፡፡ በመሆኑም መንግሥት በጉያው ውስጥ ያሉ አካላትን ለይቶ ማወቅ ይኖርበታል ብለዋል፡፡ ማስ ተካከል ካልተቻለ ለወደፊትም አሳሳቢ መሆኑን እና ግጭት ሊነሳ የሚችልበትን ጊዜ ለማወቅ አዳጋች እንደሆነም አመልክተዋል፡፡አዲስ ዘመን ግንቦት 7/2011በዘላለም ግዛው ", "passage_id": "2f50646be067c77d8b05b8b81286ca19" }, { "cosine_sim_score": 0.49126824736595154, "passage": "አዲስ አበባ፡- በቅርቡ በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች የተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ወደ መረጋጋት እንዲመለስ መንግሥት የጀመራቸውን የሕግ የበላይነትን የማስከበር እርምጃዎችን አጠናክሮ እንዲቀጥል የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች ጥሪ አቀረቡ። የተለያዩ አገር አቀፍና ክልላዊ የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ትናንት መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ\nወጣቶች\nፌዴሬሽን፣\nየኦሮሚያ\nወጣቶች\nማኅበር፣\nየኦሮሚያ\nሴቶች\nፌዴሬሽን\nእና\nየአዲስ\nአበባ\nሴቶች\nማኅበር\nበጋራ\nበሰጡት\nመግለጫ፤\nየአርቲስት\nሀጫሉ\nሁንዴሳን\nግድያ\nተከትሎ\nየተፈጠሩት\nአለመረጋጋቶች\nወደ\nሰላማዊ\nሁኔታ\nእንዲመለሱ\nመንግሥት\nበሕዝቡ\nዘንድ\nመተማመን\nእንዲኖር\nአጥፊዎችን\nበመከታተልና\nለሕግ በማቅረብ የሕግ የበላይነት እንዲከበር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየተፈጠሩ ያሉ የአብሮነትና በጋራ የመኖር ባህልን የሚሸራርፉ ተግባራት በተጀመሩ ሀገራዊ የእድገትና የለውጥ ተግባራት ላይ እንቅፋት እየሆኑ በመምጣታቸው የመንግሥት ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል። የአብሮነት የመኖር እሴቶች ተከብረውና ተጠብቀው እንዲቀጥሉ ለማድረግና አገሪቱም ወደ ቀድሞ ሰላሟ እንድትመለስ ጥረት እንደሚያደርጉም አደረጃጀቶቹ ገልፀዋል። አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ\nለሰላማዊ ትግል ተምሳሌት\nየሆነ ወጣት እንደነበር\nየጠቆሙት የአደረጃጀቶቹ ኃላፊዎች፤\nበአርቲስቱ ላይ የተፈፀመው\nግድያና ግድያውን ተከትሎ\nየደረሱት የሕይወትና የንብረትማጥፋት ተግባራት አሳዛኝና ሕዝቦችን የማጋጨት ዓላማ ያለው በመሆኑ ድርጊቱ በጥብቅ የሚወገዝ እንደሆነም ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ጽጌሬዳ ዘውዱ፤ የአገሪቱ ወጣቶችና ሴቶች ለአገራቸው ሰላምና ደህንነት መከበር ንቁ ተሳታፊ መሆን እንዳለባቸው አስገንዝበው፤ አደረጃጀቶቹ በመንግሥት߹ በወጣቶችና በሴቶች መካከል ያሉ ድልድዮች በመሆናቸው በቀጣይ ጊዜያት የመገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራትን ለማከናወን መታቀዱንም ተናግረዋል። የኦሮሚያ ወጣቶች ማኅበር\nሊቀመንበር አቶ አዱኛ\nአሰፋ፤ ወጣቶች ሕይወት\nከማጥፋትና ንብረት ከማውደም\nተግባራት ታቅበው ሃሳብን\nበሰለጠነ መንገድ በመግለፅ\nለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ\nአስተዋፅኦ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል። የኦሮሚያ ሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ወይዘሮ አስካለ ለማ በበኩላቸው ሴቶችና ወጣቶች በሰላም መደፍረስ ምክንያት የሚፈጠሩ ችግሮች ሰለባ እንዳይሆኑ ሰላምን በማስጠበቅ ተግባር ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸው ገልፀዋል። ‹‹ወጣቶችና ሴቶች በመረጋጋትና ሰከን ብሎ በማሰብ እንዲሁም መደጋገፍን በማጎልበት የአብሮነትና የአንድነት ባሕላችንን አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባቸዋል›› ያሉት ደግሞ የአዲስ አበባ ሴቶች ማኅበር ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሁሉ አገርሽ ታዘዝ ናቸው። የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶቹ የኅዳሴው ግድብ ግንባታ፣ የአረንጓዴ አሻራ፣ የፀረ-ኮሮናና እምቦጭ ዘመቻ እንዲሁም የበጎ ፍቃድ ተግባራት ስኬታማ እንዲሆኑ ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 8/2012አንተነህ ቸሬ ", "passage_id": "a79e1947ca03ce25ba3e68ea9fd1956f" }, { "cosine_sim_score": 0.4776797294616699, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን ሴቶች ማብቃትና በጾታ እኩልነት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሄደ።የምክክር መድረኩ የአህጉሪቱን ሴቶች አቅም በማሳደግ የጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ አላማው ያደረገ ነው።በመድረኩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ፥ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት፣ የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤርና ሶልበርግ እና የቀድሞዋ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ ተገኝተዋል።በወቅቱ የሴቶችን አቅም ለማሳደግና የጾታ እኩልነትን ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደርጓል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር በአፍሪካ ድህነት አሁንም የሴቶች ፈተና መሆኑን ገልጸዋል።ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት ከድህነት ወለል በታች የሚኖሩ ሴቶች ቁጥር ከወንዶች በላይ መሆኑንም ጠቅሰዋል።በንግግራቸው የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የገንዘብ አቅም ማጠናከር ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።ከዚህ ባለፈም የመንግስታቱን ድርጅት ዘላቂ የልማት ግቦች ማሳካት በሚያስችል መልኩ የጾታ እኩልነትን ማረጋገጥና የሴቶችን አቅም ማጎልበት ይገባልም ነው ያሉት።ሰላማዊና ሁሉን አካታች የሆነ ማህበረሰብ መገንባት ግዴታ መሆኑንም አስረድተዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "88d19a5b707a6aa1e80b7eb5d27ebf26" }, { "cosine_sim_score": 0.4749733507633209, "passage": "አዲስ አበባ፡- (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የሚያሳየው ትዕግስት ልክና ገደብ ሊኖረው እንደሚገባ የሃይማኖት መሪዎች አሳሰቡ።የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ትላንት ባካሄደው ውይይት ላይ እንደተገለፀው መንግስት የዜጎችን ሰላም የመጠበቅና ከጥቃት የመከላከል ሚናውን ሊወጣ ይገባል።በውይይቱ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂምን ጨምሮ ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት የተውጣጡ የሃይማኖት መሪዎች ተሳትፈዋል።እንደፋና ብሮድካስቲንግ ዘገባ፤ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ያለችበት ሁኔታ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የሚኖሩትን ዜጎች በእጅጉ እያሳሰበ መሆኑ በውይይቱ ተመላክቷል።በተለያዩ አካባቢዎች በሚቀሰቀሱ ግጭቶች ምክንያት የሰዎች ህይወት እየጠፋ እና ቤተ እምነቶች እየተቃጠሉ መሆኑም ተገልጿል።ስለሆነም በዜጎች መካከል የነበሩትን አብሮ የመኖር፣ የመተሳሰብ እና የመቻቻል እሴቶች ለማጠናከር ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ የሃይማኖት መሪዎቹ አሳስበዋል።በዜጎችና በቤተ እምነቶች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለመቆጣጠርም መንግሥት በጥፋት ሃይሎች ላይ ርምጃ ለመውሰድ የሚያሳየው ትዕግስት ልክ እና ገደብ ሊኖረው እንደሚገባም ጠቁመዋል። በህዝቦች መካከል ልዩነት በመፍጠር በዜጎች ህይወት ላይ እየተጫወቱ የሚገኙ አካላት ላይ የማያዳግም ርምጃ መወሰድ ይገባልም ተብሏል።በአሁኑ ወቅት በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታትና ሁኔታዎችን ወደነበሩበት ለመመለስ እና ዜጎች በነፃነት ተንቀሳቅሰው የመስራት እና የመኖር መብታቸውን ለማስከበር መንግሥት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት የህግ የበላይነትን ማስከበር እንደሚገባውም አጽንኦት ተሰጥቷል።የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም በበኩላቸው፤ ምክር ቤቱ ከፊታችን ህዳር 6 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቀጥል ሀገር አቀፍ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ማጠናከሪያ መድረክ የሚያካሂድ መሆኑን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተፈጠሩትን ግጭቶች በመፍታት የህዝቦችን አንድነትና መተሳሰብ ለማጠናከር የሚሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።የሃይማኖት መሪዎችም ለየእምነት ተከታዮቻቸው ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ስለሰላም እና ስለአንድነት፤ እንዲሁም ስለመቻቻል አስፈላጊነት ግንዛቤ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል።አዲስ ዘመን ህዳር 5/2012ተገኝ ብሩ", "passage_id": "8c81d1d508cd4be8506a4643af45da57" }, { "cosine_sim_score": 0.46939313411712646, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 27/2012 ዓ.ም (አብመድ) በሀገሪቱ የሚታዩ ግጭቶችን በውይይት መፍታት ካልተቻለ መጭውን ጊዜ አሳሳቢ ሊያደርገው እንደሚችልም ተሰግቷል፡፡ ለመሆኑ ያለው አለመረጋጋት ዓብይ መንስኤና መፍትሔዎቹ በምሁራን እይታ ምን ይመስላሉ? እና ዝርዝር ጉዳዮችን በተመለከተ አማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሠላምና ደኅንነት ትምህርት ክፍል አስተማሪ ከሆኑት መምህር ያሬድ ደበበ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡እንደ መምህር ያሬድ ማብራሪያ ግጭት በግለሰቦች፣ በቡድኖችና በሀገር ደረጃ ሊከሰት የሚችል ተፈጥሯዊ ክስተት ነው፡፡ የነበረ፣ ያለና ወደ ፊት ሊቀጥል የሚችል ጉዳይም ነው፡፡ በሰዎች ማኅበራዊ መስተጋብር ውስጥ በግለሰቦች መካከል የሐሳብ ልዩነት መኖሩ፣ ቡድኖች በግጦሽ መሬትና በመሰል የጋራ ጥቅም ቅራኔ መፍጠራቸው፣ ሀገራት ከወራሪዎች ራሳቸውን ለመከላከል የከፋ ጦርነት ውስጥ መግባታቸው አይቀሬ መሆኑን ከኢትዮጵያ ባለፈ ከዓለም ታሪክ መረዳት ይቻላል፡፡ ‹‹በግጭትና ውጤቱ ላይ ማላዘን ብቻ ሳይሆን ወደ ሠላም ሂደት የሚወስደውን ትክክለኛ መንገድ መከተል የመፍትሔው ዋነኛ አካል ነው›› ብለዋል መምህሩ፡፡ ለዚህም ወደ ግጭት ሊያስገቡ የሚችሉ አንኳር ጉዳዮችን ቀድሞ መረዳት ተገቢነት እንዳለውም መክረዋል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ “በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ እየታዩ ያሉ ግጭቶች መነሻቸው ከዚህ ቀደም ከነበሩት የተለዩ ናቸው” ብለዋል መምህር ያሬድ፡፡ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት ተግባራዊ የሆነው የብሔር ተኮር የፌዴራሊዝም ሥርዓት ዋነኛ የሀገሪቱ ሕዝብ የግጭት መንስኤ እየሆነ እንደሚገኝም አስረድተዋል፡፡ ሥርዓቱ በሕገ መንግሥቱና በሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ከለላ እንዲያገኝ ተደርጎ በመኮትኮቱም የዘውግ አስተሳሰቦች እንዲያብቡና “የኔ ብቻ” የሚለው አስተሳሰብ እንዲያፈራ በር ከፍቷል ተብሏል፡፡ ለረዥም ዓመታት ሕዝቡ ጥያቄ እያቀረበባቸው መልስ ያላገኙ ያለ ምንም እልባት ሲንከባለሉ የቆዩ የወሰንና የማንነት፣ የፍትሐዊ ተጠቃሚነት ጉዳዮች የግጭት መንስኤዎች መሆናቸውንም አስረድተዋል፡፡ ደካማ የተቋማት አደረጃጀት መኖሩን ሌላኛው የግጭት መንስኤ አድርገው ባለሙያው ሐሳብ ሰጥተውበታል፡፡ የመንግሥት ሥርዓቱ የደርግ መንግሥት ሥርዓትን ገርስሶ ራሱን ሲተካ ያለፈውን ሥርዓት መልካም ሥራዎች ጥሎ ከዜሮ ጀምሮ በአዲስ መዘርጋቱም ለድክመቱ መንስኤ እንደሆነ አመላክተዋል፡፡ በየትኛውም አካባቢ ማኅበረሰቡ የሚፈልገውን አገልግሎት እንዲያገኝ ዓላማ ሰንቀው የተቋቋሙ ማኅበራዊ፣ ፖለተካዊና ኢኮኖሚያዊ ተቋማት ወገን ተኮር አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጋቸውንም ነው የተናገሩት፡፡ ‹‹አብዛኛዎቹ ተቋማት የብዙኃኑን ሳይሆን የግለሰቦችን ጥቅምና ፍላጎት ማስተናገጃ ናቸው፡፡የዘመድ አዝማድ፣ የትውውቅና የዘውግ ወገንተኝነት አሰራርርን ማዕከል አድርገው እንዲሰሩ የሚያስገድድ በመሆኑ ልዩነቱ እንዲሰፋ አድርጓል›› ነው ያሉት፡፡ ግጭቶች ሲፈጠሩ ለችግሮች መፍትሔ የሚያስቀምጡ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ድርሻ መቀዛቀዝ በየቦታው የሚነሱ ቅራኔዎች እልባት እንዳያገኙ አስተዋጽኦ ማድረጉም ነው የተመላከተው፡፡ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች በዚህ ወቅት ግጭት ከማብረድ ያለፈ ሥራ እያከናወኑ አለመሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡ እንደ ምሁሩ ማብራሪያ የተጠቀሱት አካላት አሁን ላይ ተሰሚነታቸውም ሆነ ሚናቸው ዝቅተኛ እየሆነ ነው፡፡ አብዛኞቹ ገለልተኛና ችግሩ እልባት እንዲያገኝ በማድረግ በኩል ውስንነት እንደሚታይባቸውም ነው ምሁሩ ያመላከቱት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐብይ አሕመድ (ዶክተር) ወደ ስልጣን መምጣታቸውን ተከትሎ “ለውጥ መጥቷል” ከተባለበት ጊዜ ጀምሮም ብሔርን መሠረት ያደረገ የፌዴራል አወቃቀሩ የፈጠረው ክስተት የብሔር ተኮር ግጭቶችን ጡዘት ላይ እንዳደረሰው ባለሙያው ተናግረዋል፡፡ ለመረዳዳት ይውል የነበረው ደቦ ባሕላዊ እሴት በጥፋት ተቀይሮ ማኅበራዊ ቀውስ እያስከተለ መሆኑንም ነው ያስረዱት፡፡የደቦ ፍርድ የሚሰጡ ኢ- መደበኛ የብሔር አደረጃጀቶች የመንጋ ፍርድ እንዲሰጡ እያደረገ እንደሚገኝም አመላክተዋል፡፡ በመሆኑም የተጠቀሱትን ዋና ዋና ያለመረጋጋት መንስኤዎች የሚመለከታቸው ሁሉ በአጭር፣ በመካከለኛና በረዥም ጊዜ መፍታት እንደሚጠበቅባቸው ባለሙያው መክረዋል፡፡ በሀገሪቱ ዋና ዋና የግጭት መንስኤዎችና እያስከተሉት ስላለው ጥፋት ሕዝባዊ ውይይት ማድረግ በመካካለኛ የጊዜ ሰሌዳ ሊሠራ የሚችል ተግባር እንደሆነም ነው ባለሙያው ያስቀመጡት፡፡ በዚህ ወቅት ያለው ችግር ዋነኛ መንስኤ የዘውግ ፖለቲካ ያመጣው ውጤት በመሆኑ ውይይቱ “ዘውጉን ወከልን” ከሚሉ ምሁራን መጀመር እንደሚያስፈልግም አመላክተዋል፡፡ ቀጥሎም ሕዝባዊ ውይይት በማድረግ ስምምነት ላይ መድረስ ይገባልም ብለዋል፡፡ መንግሥት የብሔር ፌዴራሊዝን ወደ መልክአ ምድራዊ ፌዴራሊዝም መቀየር ካልቻለም የሠላም እጦት ችግሮቹ ሊቀጥሉ የሚችሉ መሆኑን ማጤን እንደሚገባ አስረድተዋል፡፡ ሕዝቡን በይበልጥ ወደ ግጭት እያስገቡት ያሉ፣ በቀጣይም ጥያቄ ሊያስነሱ የሚችሉ ነባራዊ የመልማት ጥያቄዎችንና የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ ትኩረት ሊሰጣቸው እንደሚገባ ነው መምህር ያሬድ ያመላከቱት፡፡ዘጋቢ፡- ኃይሉ ማሞ", "passage_id": "13be62c35820507d0ee71b661a9467fe" }, { "cosine_sim_score": 0.4652552604675293, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላም መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።“ወጣትነቴ ለኢትዮጵያዬ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው የንቅናቄ መድረክ ላይም ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የወጣት ተወካዮች እየተሳተፉ ይገኛል።የሴቶች ህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ህይወት ሀይሉ በመድረኩ ላይ፥ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከገባችበት ችግር እንድትወጣ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰዋል።በተለይም በህወሓት አጥፊ ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ የደረሰውን ክህደት እና ጥፋት ወጣቶች ከማውገዝ ባለፈ በየአካባቢያቸው ህብረተረቡን በማስተባበር ከመከላከያ ጎን መቆም ይገባቸዋል ሲሉም ገልጸዋል።በተጨማሪም ወጣቶች መንግስት ለጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ እሰከ መጨረሻው ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸውም አንስተዋል፡፡የሰላም እጦት በሀገሪቱ የሚያደርሰውን ተፅዕኖ ከታሪክ በመማር ለተሻለ ለውጥ መስራት እንደሚጠበቅባቸውም አስገንዝበዋል።የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ዋና ፅሀፊ ወጣት ኤርሚያስ ማቴወስ በበኩሉ፥ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲ እና የሰላም ግንባታ በምታደርገው ጥረት በጥቂት ቡድኖች እኩይ ተግባር የዜጎች ሞት፣ መፈናቀል እና ስደት በስፋት መስተዋሉን አንስቷል።በተጨማሪም ዋና ጸሃፊው በሰሜን እዝ የሃገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈፀመውን አስነዋሪ ተግባር የኢትዮጵያ ወጣቶች ማውገዛቸውን ገልጿል።ማውገዝ ብቻ ሳይሆን ጥፋት አድራሾችን ለህግ አሳልፎ በመስጠት ሁሉም ወጣት ሊሰራ ይገባልም ብሏል።በምንይችል አዘዘው", "passage_id": "bea2d2f65987d6be59898fd0249963b0" }, { "cosine_sim_score": 0.4565798044204712, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2008 (ዋኢማ) – በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ በውይይት መፍታት እንደሚገባ የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።ከሰሞኑ በአንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች በተቀሰቀሰው ሁከትና ግርግር በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወቅ ነው።የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤም ይህን በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰውን ሁከትና ግርግር አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።አለመግባባቱ የወለደው ሁከትና ግርግር ሰላም ወዳዱን የህብረተሰብ ክፍል የእለት ተእለት እንቅስቃሴውን የሚያስተጎጉል እንደሆነም ነው በመግለጫው የተነሳው።የጉባኤው የበላይ ጠባቂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፥ ህዝቡ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ቀርበው በውይይት እና ምክክር ምላሽ ቢያገኙ መልካም መሆኑን ተናግረዋል።ምዕመኑ በየቤተ እምነቱ ለሀገሪቱ ሰላም ተግቶ ሊጸልይ ይገባል ያሉት ብፁዕነታቸው፥ በሰውና በንብረት ላይ በደረሰው ድንገተኛ አደጋም በሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ስም የተሰማቸውን ልባዊ ሀዘን ገልጸዋል።የጉባኤውን መግለጫ ያቀረቡት የጉባኤው የቦርድ አባል አባ ሀይለማሪያም መለሰ፥ የጉባኤው አባላትና የሀገሪቱ የሀይማኖት መሪዎች የሀገሪቱና የህዝቡ ሰላም በእጅጉ ያሳስበናል ብለዋል።ምዕመኑም በመከባበር ላይ የተመሰረተ የአብሮነት እሴቶችን ማጎልበት እንደሚገባው ጠቅሰው፥ የየቤተ እምነቱ የሀይማኖት መሪዎችና ሰባኪያነ ወንጌልም ሰላምን አብዝተው ሊሰብኩ ይገባልም ነው ያሉት፡፡ለሀገርና ለወገን የሚበጁ ጥያቄዎችን ማንሳት መሰልጠን ነው ያሉት አባ ሃይለማሪያም፥ ምላሹን በልበ ሰፊነትና በትዕግስት መጠበቅ ተገቢነት አለው ሲሉም ምክራቸውን አስተላልፈዋል።አያይዘውም በተለያዩ የመንግስት የስራ ሀላፊነት ላይ የተቀመጡ ግለሰቦች የተጣለባቸውን፥ ሀገርና ህዝብን የመምራት ከባድ አደራ በአገልጋይነት መንፈስ መወጣት እንደሚገባቸውም አንስተዋል።ጉባኤው የሀገር ሽማግሌዎች፣ የጎሳ መሪዎችና በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው ወገኖች ሁሉ፥ ህዝብን በማረጋጋትና በመምከር ሀገራዊና ሀይማኖታዊ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ አስገንዝቧል።በተለያዩ ማህበራዊ ድረ ገጾች የሚነዙ ሀሰተኛ ወሬዎችን ህዝቡ አምኖ ከመቀበሉ አስቀድሞ መመርመር ይገባዋልም ብሏል።(ፋብኮ)", "passage_id": "1262997bc1a3ca0fc662eddc6629b21f" }, { "cosine_sim_score": 0.45553314685821533, "passage": "የሀይማኖት መሪዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በኦሮሚያ የተወሰኑ ቦታዎች የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለማስቆም ከኦነግ ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የሀገር ሽማግሌዎች በኦሮሚያ ክልል የተወሰኑ ቦታዎች የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለማስቆም ከኦነግ ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡የተፈጠረው ግጭት በአስቸኳይ አቁሞ የዜጎች መፈናቀልና ሞት እንዲያበቃ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጭ ብለው ሊወያዩ ይገባል ብለዋል የሀይማኖት መሪዎቹ፡፡ችግሮቻቸውን መፍታት እንዲችሉም የሀይማኖት መሪዎቹ እና የሀገር ሽማግሌዎቹ ድጋፍ እንደሚያደርጉም ነው በውይይቱ ላይ ቃል የገቡት፡፡ ", "passage_id": "69c0cf89359a6c010bb9e9563a9ce2a9" }, { "cosine_sim_score": 0.45488759875297546, "passage": "ባለፉት ሰላሳ ዓመታት በኢትዮጵያ የሴቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ለማሳደግ የሕግና ፖሊሲ ማዕቀፎችእንዲኖሩ ከማዘጋጀት ጀምሮ የተሻለ ሥራ ቢከናወንም መብቶቻቸውን በተሟላ መልኩ የሚያረጋግጡሥራዎች ግን ገና ብዙ እንደሚቀራቸው በኢትዮጵጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የሴቶችና ሕፃናትመብቶች ጉዳይ ከፍተኛ አማካሪ ዜናዊ ታደሰ ገለፁ።ሴቶች በምርጫ ላይ የተሻለ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ይረዳል በሚል ኮሚሽኑ ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ገለፃ ያደረጉት አማካሪዋ፤ “ሴቶች ተሰሚነት እና ወሳኝነት እንዲኖራቸው የተለያዩ የሕብረተሰብክፍሎች እና የተደራጁ አካላት ኃላፊነት አለባቸው” ብለዋል። “ሴቶች ፖለቲካዊ ምርጫዎች ላይ ትርጉም ባለው ሁኔታ እንዲወከሉ ማድረግ ያስፈልጋል” ብለዋል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)\n ", "passage_id": "c954676285da63a34d519ab19a3e43de" }, { "cosine_sim_score": 0.45334693789482117, "passage": "ኢትዮጵያ የምትከተለው የፌደራሊዝም ስርዓት በአገሪቱ የሚከሰቱ ግጭቶችን በሠላማዊ መንገድ ለመፍታት አስተማማኝ መሆኑን የፌደራልና አርብቶ አደር አካባቢዎች ልማት ሚኒስትር ገለፁ። በአንዳንድ ክልሎች አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ግጭቶች በሥርዓቱ ውስጥ ባሉ አመራሮች የተዛባ አመለካከት ምክንያት  መሆኑን ተናግረዋል። \"ፌዴራሊዝም በራሱ ለእንዲህ ዓይነት ግጭቶች ምንጭ አይደለም፤ ሆኖም አያውቅም\" ያሉት ሚኒስትሩ  ፌዴራሊዝም በርካታ ብሔርና ብሔረሰቦች ባሉበት አገር ግጭቶች ሲከሰቱ በአፋጣኝ ለመፍታት እንደሚያግዝ አመልክተዋል። በፌደራል ሥርዓቱ የታቀፉ ኃይሎች የአመለካከት ችግር ግጭቱ እንዲባባስ ምክንያት መሆኑንም ነው የተናገሩት። የብሔር ብሔረሰቦችን አንድነትና እኩልነት የሚያረጋግጠው የፌደራሊዝም ሥርዓት ነው ያሉት ሚኒስትር ከበደ፤ ግጭቶች ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ መፍትሔ ያስቀምጣል ብለዋል።   በተለያዩ አካባቢዎች ቀደም ሲል የተከናወኑ ውጤታማ የወሰን ማካለል ሥራዎችንም ለአብነት ጠቅሰዋል። ፌደራሊዝም የፌደራል ሥርዓትን የሚከተሉ አገሮች መንግሥታቸውን የሚያዋቅሩበት አስተዳደራዊ መዋቅር ሲሆን፤ ሉዓላዊነትና ብዝኀነትን አክብሮ አንድነትን የሚያጠናክር ነው።ኢትዮጵያን ጨምሮ 40 ያህል የዓለም አገራት በፌደራሊዝም ሥርዓት ይተዳደራሉ።(ኢዜአ) ", "passage_id": "bce47537a40dfd231014875ad5756c45" }, { "cosine_sim_score": 0.4358904957771301, "passage": " “ጅግኒት አለመች፣አቀደች አሳካች” በሚል መሪ ቃል የሚከናወነውን ሀገራዊ የህብረተሰብ ንቅናቄ ዝግጅትን አስመልክቶ ዘጠኙ ሴት ሚኒስትሮችና የሁለቱ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ ጉባኤ በተገኙበት ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል።ከሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ሴቶች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ የሴቶች የሰላም ኮንፈረንስ የፊታችን ጥቅምት 26 ቀን 2011 ዓም እንደሚካሄድም ተገልጿል።በመግለጫው ላይ ንግግር ያደረጉት የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ያለም ፀጋይ ፥ ኮንፈረንሱ በሀገሪቱ ውስጥ ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ፤ የሴቶችና ህፃናትን የአደጋ ተጋላጭነት በመቀነስ መብትና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እና ሴቶች ሰላም መከበር ያላቸውን አበርክቶ ለማሳደግ ነው ብለዋል።እንዲሁም የሴቶችና ህፃናትን ደህንነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ በየአከባቢው ሴቶች ለሰላማቸው ጠንክረው እንዲሰሩ ለማድረግም ነው ብለዋል።ንቅናቄው በሀገሪቱ የሴቶችን ጥንካሬ ከተተኪነት በላይ ራሳቸው ለተሻለ ነገር የሚያበቁ እና ብቁ ትውልድ የሚያፈሩ መሆናቸውን ለማሳየት ያስችላል ተብሏል።በአሁን ሰዓት ሴቶች በሀገሪቱ ልማትና እድገት ላይ በየደረጃው እየተወጡ ያለው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በማሳወቅና በማሳየት ክብርና እውቅና ማግኘት እንዲችሉ ያደርጋል ነው የተባለው።ከንቅናቄው በኋላ የሴቶች የልማት ጥምረት ይመሰረታል የተባለ ሲሆን፥ ይህም በሴቶችና ህፃናት ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ አካላት ለማጠናከር፣ በዘላቂ ሰላም ማረጋግጥና ሴቶች በልማቱ ያላቸው ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዙሪያ የራሱ ድርሻ እንደሚኖረው ተጠቁሟል።ሀገሪቱ ዴሞክራሲ እንዲሰፍንና በሀገሪቱ የተጀመረውን ለውጥ ለማፋጠንም ንቅናቄው አስተዋፅኦው የጎላ ይሆናል ተብሏል።በኮንፈረንሱ ለሚኒስትሮቹ አሁን ያለውን የሚኒስትሮች ቁጥር ለማስቀጠል ምን ታስቧል ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል፥ ብዙ አቅም ያላቸው ሴቶች እንዳሉና ንቅናቄው እስከ ወረዳ ድረስ የሚካሄድ በመሆኑ አቅም ያላቸውን ሴቶች ወደ ከፍተኛ የስልጣን እርከኖች ማምጣት ይቻላል ብለዋል።  (ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "033a89aba1d1a76c7d9d6a914d001016" }, { "cosine_sim_score": 0.4281592071056366, "passage": "፡- ጽንፈኛ የፖለቲካ አመለካከት፣ ግጭቶችና መዘዛቸው፣ ደካማና ውስን የዴሞክራሲና የፖለቲካ ባህል በመኖሩ ምክንያት በአገራዊ ለውጡ ላይ የተደቀኑ ችግሮችን የሲቪል ማኅበረሰቡ ተሳትፎ ሊያቃናው እንደሚገባ ተጠቆመ። «የሪፎርም እርምጃዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች»በሚል መሪ ሀሳብ የሲቪል ማኅበረሰቡን ያካተተ ውይይት ትናንት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የመነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የፌዴራል ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ እንዳሉት፤ ሕዝባዊ አመጽና ግፊት፣ የፖለቲካ ቀውስና መሽመድመድ እንዲሁም የመርህ ጉዳይ አሁን ላይ ያለው ለውጥ እንዲጀመር ምክንያት ቢሆኑም፤ ጽንፈኛ የፖለቲካ ዝንባሌዎችን ጨምሮ በአገሪቷ የተከሰቱ ግጭቶችና ደካማ የዴሞክራሲ ባህል መኖራቸው በለውጡ ቀጣይነት ላይ ተግዳሮት ሆነዋል። የሲቪል ማኅበረሰቡም የመንግሥት የማሻሻያ የለውጥ መርሆዎችን በመከተል የተጀመረውን አገራዊ ለውጥ በማስቀጠል ሚናውን መወጣት ይኖርበታል። እንደ ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ማብራሪያ፤ የለውጡ ዓላማ የመንግሥት ሥልጣን በሕግ የተገራ እንዲሆን፣ የዜጎች መሠረታዊ ነፃነትና መብቶች እንዲከበሩ፣ ፍትህ፣ ሠላምና ብልጽግና የሰፈነበት «ሀገረ መንግሥት» እና ማኅበረሰብ መገንባት ሲሆን፤ በሂደቱም አሳታፊና በጥናት ላይ የተመሰረተ የአመራር ለውጥ፣ የሕግና አስተዳደራዊ ማሻሻያ በማድረግ ተቋማዊ ለውጦች ተደርገዋል። ነገር ግን ለውጡን በፍጥነት ተግባራዊ ለማድረግ ቢፈለግም ማነቆ የሆኑ ጉዳዮች ገጥመዋል። የሲቪል ማህበረሰቡ ለውጡ በጊዜ፣ በጥራትና በሚፈለገው ደረጃ እንዲጓዝ ተጽእኖውን በመቋቋም መንግሥትን በመደገፍ ከፍተኛ ሚና ሊጫወት ይገባል። የጉባዔው ተሳታፊ የሆኑት ህብረት ለተቀናጀ ሥነ ሕዝብ ጤና አካባቢ ጥበቃ ድርጅት ዳይሬክተር አቶ ነጋሽ ተክሉ በበኩላቸው፤ አገሪቷ ምንም እንኳን በሁሉም መስክ ለውጥ ላይ ብትሆንም በርካታ ተግዳሮቶች እየገጠሙ መሆኑን የሲቪል ማኅበረሰቡ እንደሚገነዘበው ጠቅሰው፤ ቁልፍ የተባሉ ችግሮች በሲቪል ማኅበረሰቡ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በኅብረተሰቡና በመንግሥት የዴሞክራሲ ግንዛቤ ችግር የተፈጠሩ መሆናቸውን፤ የሲቪል ማህበረሰቡ ውግንናን ለሕዝቡ በማድረግ ረገድ፤ በልማት፣ ዴሞክራሲና ሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ በተገቢው መንገድ እየሰራ አለመሆኑን፤ በውስጡም የዳበረ የዴሞክራሲ ባህል አለመኖሩን ተናግረዋል። እንደ አቶ ነጋሽ ገለጻ፤ ክፍተቶች የታዩት ሲቪል ማኅበረሰቡ ራሱን እንዲያበቃና ገለልተኛ ሆኖ እንዲሰራ ድጋፍ ባለማግኘቱ ነው። በመሆኑም አገሪቷ በሁሉም ዘርፍ ለውጥ እንድታመጣ ከታሰበ የሲቪል ማህበረሰቡን የሚያሳትፍ የንቅናቄ ሥራ ያስፈልጋል። የሲቪል ማህበረሰብ በባህሪው ለፖለቲካው ያልወገነ በመሆኑ በተለይ በአሁኑ ወቅት በአገሪቷ እየታየ ያለውን ውስብስብ ችግር ለመቅረፍ ቁልፍ ቦታ ሊሰጠው ይገባል። መንግሥት የለውጥ ሥራዎችን ሲያካሂድ ብቻውን መሆን የለበትም የሚሉት አቶ ነጋሽ፤ በተለይ የሲቪል ማኅበረሰቡን ያላካተተ እንቅስቃሴ ለውጡን ዳር ለማድረስ አስቸጋሪ መሆኑን ተናግረዋል። ጠያቂ ኅብረተሰብና ለሕዝብ የወገኑ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለመፍጠር፤ እንዲሁም ፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጠ ዴሞክራሲያዊ ባህሪ እንዲያዳብሩ የሲቪል ማህበረሰቡ ሚና ቀላል አለመሆኑን ጠቅሰው፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሕዝብ ስም ያልታወቀ ክርክር ከማድረግ ወጥተው ግልጽ የሆነ የአሠራር ሥርዓት እንዲዘረጉም የሲቪል ማህበረሰቡ ያግዛል ብለዋል። የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካው ሞላ እንዳሉት፤ መንግሥት በአንድ ዓመት የለውጥ ጉዞው ካከናወናቸው ተግባራት መካከል አንዱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሴክተርን የማሻሻል ሥራ ነው። ከዚህ ቀደም የነበረው ገዳቢ አዋጅ ተሽሮ አዲስ አዋጅ ወጥቷል። ይህም በአገሪቷ የፖለቲካ ዴሞክራሲና የልማት እንቅስቃሴ ላይ ያለ ገደብ ለመንቀሳቀስ የሚፈቅድ በመሆኑ የታዩ አገራዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ችግሮች ላይ ተሳታፊ ለመሆን ያስችላል። የሲቪል ማህበረሰቡ የዳር ተመልካች ሳይሆን በተከሰቱ ማንኛውም ቀውስ ላይ የጋራ ርብርብ ያደርጋል።አዲስ\nዘመን ቅዳሜ\nሰኔ 29/2011አዲሱ ገረመው ", "passage_id": "6dcbe689bcf6a4551f6e5fc03518feac" }, { "cosine_sim_score": 0.42505770921707153, "passage": "የኢትዮጵያ ሴቶች በባህላዊ መንገድ ከሚያመርቷቸዉ የዕደ-ጥበብ ዉጤቶች በሚሰሩት ልክ ተጠቃሚ አለመሆናቸዉን  የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚንስቴር ገለፀ፡፡ይህን ለመቀየር ሚኒስቴሩ ዛሬ ባዘጋጀው መድረክ ላይ የተገኙት ሚኒስትር ያለም ፀጋይ እንደተናገሩት ከዚህ በኃላ ለሴቶች የመስሪያ ቦታና ብድር እንዲያገኙ እንዲሁም የገበያ ትስስር እንዲፈጠርላቸዉ ሁኔታዎች ይመቻቻሉ፡፡ዘርፉ እንዲጠናከር መንግስት ትኩረት ሰቶ እንደሚሰራ ሚንስቴሯ ገልፀዋል፡፡እንደ ሚንስትር ያለም ገለፃ ሴቶችን ለሚያሳትፈዉ የዕደ-ጥበብ ስራ ትኩረት መስጠት ለስራ ዕድል ፈጠራ፣ ለቱሪዝም ፍሰት መጨመርና የዉጭ ምንዛሬን ለማግኘት ይጠቅማል፡፡በመድረኩ የተገኙት ተሳታፊዎችም  መንግስት ለዘርፉ የሰጠዉ ትኩረት ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዉ ከዚህ በኃላ እንዲሻሻል ጠይቀዋል፡፡ሌሎች ሀገሮች ከዘርፉ ከኢትዮጵያ በተሻለ ደረጃ እየተጠቀሙ መሆኑም ተወስቷል፡፡ ", "passage_id": "123380ff54c6fb3dbf46d0106bda1fcf" }, { "cosine_sim_score": 0.42425966262817383, "passage": "አዲስ ዘመን።- የአገር ሽማግሌዎች፣ የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች፣ በየአካባቢው ያሉ በግለሰብ የሚመሩ የወጣት ኢመደበኛ አደረጃጀቶች ተቋማዊ እንዲሆኑ ስርዓት ካልተበጀላቸው ለአገር ከፍተኛ አደጋ እንደሚሆኑ ተጠቆመ። የፖለቲካል ሳይንስ ምሁሩ ዶክተር የሺጥላ ወንድሜነህ ከአዲስ ዘመን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደተናገሩት፤ መንግስት በቅንነት ሽማግሌዎችን እና የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማትን እያቀረበ ነው። አንዳንድ የምሁራን ማህበር እየተባሉ ኢመደበኛ በሆነ መልኩ የሚሳተፉ አሉ። በተለያዩ አካባቢዎች ሌሎችም መደበኛ ያልሆኑ የወጣት አደረጃጀቶች አሉ። ወደፊትም ሌሎች ሊፈጠሩ ይችላሉ። ነገር ግን ከማናቸውም አደረጃጀቶች ጀርባ የግለሰቦች ፍላጎቶች መኖራቸው መዘንጋት የለበትም። ያንን መዘወር የሚፈልጉ የፖለቲካ ሃይሎች ይኖራሉ። እነዚህ አደረጃጀቶች ከጠነከሩ ማዕከላዊ መንግስቱ ያዳክማሉ። ዶክተር የሺጥላ፤ “የሃይማኖት ተቋማት ስራቸው በፖለቲካ እና በኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ ገብተው መነገድ እና ማትረፍ አይደለም” ካሉ በኋላ፤ የሃይማኖት ተቋማት ሥራቸው መንፈሳዊ አገልግሎት መስጠት ነው። የሃይማኖት ሚና የማህበረሰቡን የሞራል እሴት ጠብቆ ታማኝ ዜጋ ለመፍጠር ትልቅ ሚና መጫወት ቢሆንም፤ ይህንን መስመር አልፎ ወደ ፖለቲካው ወደ ኢኮኖሚያዊ ወደ ሌሎች ተሳትፎዎች እግራቸውን እያስገቡ ነው። ይህ ደግሞ የጎራ መደበላለቅ እና የፍላጎት ግጭት ያስነሳል ብለዋል። የሃይማኖት መሪዎች ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ካልቻሉ ሃይማኖቱን እንደመሳሪያ ተጠቅመው ‹‹መንግስት እኛ ላይ ይሄን ስላደረገ እና ጫና ስላሳደረብን›› እያሉ ህዝቡን ተነሳ ይላሉ። ይህ የሃይማኖት ጦርነት ውስጥ እንዲገባ ያደርጋል። የባህል ተቋማት የማንነት ግጭት ለማስነሳት እንደሚገፋፋት ሁሉ የሃይማኖት ጣልቃ ገብነት ደግሞ የሃይማኖት ግጭትን ሊያስነሳ ይችላል ብለዋል። ስለዚህ የተወሰኑ የልሂቃን ግለሰቦችን ፍላጎት ለማሳካት የተደራጁ ኢ መደበኛ አደረጃጀቶች ግባቸው መንግስትን በማስገደድ የሚፈልጉትን ዓላማ ማስፈፀም ላይ በመሆኑ፤ ይሄ በደንብ ትኩረት ተሰጥቶት ሊታሰብበት እንደሚገባ አመልክተዋል። እነዚህ ኢመደበኛ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ አደረጃጀቶች በምንም መልኩ በፖለቲካው እና በኢኮኖሚው ውስጥ መግባት የለባቸውም። ይህንን ለመከላከል ተቋማዊ አሰራር ሊዘረጋላቸው እንደሚገባም ዶክተር የሺጥላ ጠቁመዋል። አዲስ ዘመን ነሃሴ 24/2011ምህረት ሞገስ ", "passage_id": "06fd0a7520a397c49a09dfc366e09cb2" }, { "cosine_sim_score": 0.41715481877326965, "passage": "የሴቶች በመሪነት ሚናቸው ለሰላም መረጋገጥ ከሰሩ በገቢ አሰባሰብ ላይ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።ሴቶች ሰላምን በማረጋገጥና በገቢ አሰባሰብ ላይ ስለሚኖራቸው ሚና ላይ የገቢዎች ሚኒስቴር ሴት ሠራተኞች ውይይት አካሂደዋል።ሚኒስትሯ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ የምትፈልገውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ እንዲቻል በቀዳሚነት ሰላም መረጋገጥ ይኖርበታል።ገቢ በአግባቡ ተሰብስቦ ለህብረተሰብ አገልግሎትና ተጠቃሚነት ካልዋለ በዚያው ልክ ሰላም እንደሚታወክ ነው የተናገሩት።ሴቶች ሰላምና ገቢ ያላቸውን ተያያዥነት ተረድተው ሰላምን እያስከበሩ ገቢን በታማኝነት፣ ከሙስና በፀዳና በታታሪነት እንዲሰበስብ ማድረግ እንዳለባቸው አስታውቀዋል።ሴቶች ባሉበት የስራ ዘርፍ ሙስና ልግመኝነት ስፍራ እንዳይኖራቸው የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ነው የተናገሩት።በመድረኩ የተሳተፉ ሴቶች በበኩላቸው በሰጡት አስተያየት፤ ብቃታቸውን በተግባር ለማሳየት እንደሚጥሩ ገልፀው በአሁን ወቅት የሚያጋጥሟቸውን አስተዳደራዊ ችግሮች ሊፈቱ እንደሚገቡ አመልክተዋል።ተሳታፊዎቹ ከሰጡት አስተያየት፤ ‘በዝቅተኛ የስራ ዘርፍ ላይ ያሉ ሴቶች በተቋሙ እኩል ተጠቃሚ አይደሉም፣ የደረጃ እድገትና ጥቅም ላይ ከወንዶች እኩል እድል እየተሰጠ አይደለም፣ ስነ ምግባር የሌላቸውና በሙስና የተያዙ አመራር አባላት ሴቷን ያለመመሪያ እንዳሻቸው ከቦታ ቦታ እያዛወሩ ነው፣ አቅም ያላቸው ሴቶች ወደ አመራርነት እንዲመጡ አይፈለግም’ የሚሉት ይገኙበታል።ለተነሱ አስተያየት ማብራሪያ የሰጡት ሚኒስትሯ ችግሮቹ በተቋሙ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ መልክ ያለው መሆኑን ገልፀው፤ በጋራ ተባብሮ በመታገል መፍታት እንደሚቻል አስታውቀዋል።ከዚህ በተጨማሪም ተቋሙ አግባብ ባልሆነ መልኩ የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ የሚጎዱ ነገሮች መፍትሄ እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።መድረኩ ጀግኒት በሚል የተጀመረ የሴቶች የንቅናቄ መድረክ አንድ አካል ነው። (ኢዜአ) ", "passage_id": "8e5dda58a1837f915cfd1b7183885340" }, { "cosine_sim_score": 0.41111448407173157, "passage": "የፌደራሊዝም ሥርዓት ለኢትዮጵያ አስፈላጊና ጠቃሚ  መሆኑን ግንቦት 20 በዓል ጋር በተያያዘ በተዘጋጀ ውይይት ላይ የተሳተፉ  የአዲስ አበባ ወጣቶች  ገለጹ ።የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በዛሬው ዕለት በፌደራሊዝም ሥርዓት ላይ ያተኮረ ውይይት ባደረገበት ወቅት እንደተገለጸው  ኢትዮጵያ የብዙ  ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች   ፣ ቋንቋና ባህል ባለቤት  በመሆኗ  የፈደራሊዝም ሥርዓት  የሚያስፈልጋት መሆኑን ጠቁመዋል ።የፌደራሊዝም ሥርዓት ባለፉት ዓመታት የወጣቶችን  ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነትን ከማረጋገጥም ባለፈ  በአገሪቱ ነጻነትና እኩልነት እንዲሰፍን  በር ክፍቷል ብለዋል  በውይይቱ የተሳተፉት ወጣቶች ።ሆኖም  በአገሪቱ የሚታዩ  የመልካም አስተዳደር ችግሮችንና የወጣቶች ጥያቄዎች ከአመራሩ  ጋር  በመሆን    መመለስ  ካልቻሉ  የፌደራል  ሥርዓቱን  አደጋ ላይ ሊጥሉ እንደሚችሉ  ተሳታፊ ወጣቶቹ በወይይቱ ገልጸዋል ።በውይይቱ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ርስቱ ይርዳው እንደገለጹት በግንቦት ሃያ ድል ምክንያት በአገሪቱ ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት  መረጋገጡን ተናግረዋል ።በአገሪቱ የሚስተዋሉ  የመልካም አስተዳደር ችግሮችና የወጣቱን የኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ጥያቄዎች በአግባቡ ይስተናገዳሉ እንዲመለሱም ይደረጋል ብለዋል ሚንስትሩ ።በዘንድሮ ዓመት የሚከበረው የግንቦት ሃያ በዓል “ የላቀ አገራዊ መግባባትና ዴሞክራሲያዊ  አንድነት ለላቀ  አገራዊ ስኬት”  በሚል መሪ ቃል  እየተከበረ  ይገኛል ።         ", "passage_id": "d6f4ee307ac7d281ae754caad81169c8" } ]
fe4f087cd5e757b6303b97e2b88d032d
f14ee68c5392f001ea0b9c8fc181277b
የኬንያው ፕሬዚደንት ጳጉሜ 2 እና 3 በአዲስ አበባ በሚካሄደው የሰላም ፌስቲቫል ላይ እንደሚሳተፉ አስታወቁ
የኬንያው ፕሬዚደንት ጳጉሜ 2 እና 3 በአዲስ አበባ በሚካሄደው የሰላም ፌስቲቫል ላይ እንደሚሳተፉ አስታወቁፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ከሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ኮሚቴ የበላይ ጠባቂ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ እና የኮሚቴው አባላት ጋር ባደረጉት ውይይት፤ ኢትዮጵያውያን በምንም ሁኔታ ውስጥ ሆነው የማይለወጡ እና ለድርድር የማይቀርቡ የኬንያውያን ወዳጆች ናቸው ብለዋል።ኢትዮጵያ ከቅድመ-ነጻነት ጊዜ ጀምሮ የኬንያ የቁርጥ ቀን ወዳጅ እንደሆነች አስታውሰው፤ በጳጉሜን 2 እና 3፣ 2011 ዓ.ም. በሚካሄደው ሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ፌስቲቫል ላይ እንደ ኢትዮጵያውያን ሆኜ እገኛለሁ ብለዋል።መሪዎች ለሕዝቦቻቸው ሰላም እና ብልፅግናን እንጂ ውድቀትና ጥፋትን ማውረስ አይገባም ሲሉም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።የሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ፌስቲቫሉን ያዘጋጀው እና በበጎ ፈቃድ የተቋቋመው የሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ኮሚቴ አባላት ፕሬዚደንትዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፤ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ በኢትዮጵያ በሚካሄደው የሰላም ፌስቲባል ላይ እንዲታደሙ ጋብዘዋቸዋል።ኬንያ የኢትዮጵያ ወዳጅ ሀገር መሆኗን ያወሱት ዶ/ር ሙላቱ፤ ከኬንያ ግጭትን የማስወገድ ተሞክሮ እንዲያጋሩም ጠይቀዋል።ከፕሬዚደንቱ በተጨማሪ ለቀድሞ የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራኢላ ኦዲንጋ በፌስቲቫሉ ላይ እንዲሳተፉ ግብዣ የቀረበላቸው ሲሆን፤ ለመሳተፍ ቃል ገብተዋል።ሀገር አቀፍ የአንድነት፣ ይቅርታና ሰላም ኮሚቴ ሰላሟ እና ልማቷ የተረጋገጠ ኢትዮጵያን ለመፍጠር በሚል ዓላማ ከንግዱ ማህበረሰብ፣ ከኃይማኖት ተቋማት፣ ከስነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ ከወጣቶች እና ከሲቪል ማህበረሰብ አባላት የተዋቀረ ኮሚቴ ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/33465/
[ { "cosine_sim_score": 0.48763006925582886, "passage": "የኦሊምፒክን ጽንሰ ሃሳብ በህብረተሰቡ ዘንድ የሚያሰርጽና መርሁን ማዕከል ያደረገው የኦሊምፒክ ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ መርሐ ግብሮች ይካሄዳል። እአአ ለ2020 የቶኪዮ ኦሊምፒክ የገቢ ማሰባሰቢያም ይካሄዳል። በመጪው ሰኔ ወር ዘመናዊው ኦሊምፒክ የተመሰረተበት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ይታሰባል። በኢትዮጵያም ዘንደሮ ለየት ባለ መልኩ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳድሮች በተለያዩ ስፖርታዊ ሁነቶች ይከበራል። «ኦሊምፒዝም ለሰው ልጆች ክብር፣ ሰላምና አንድነት» በሚል መሪ ቃል የሚከበረው፤ የኦሊምፒክ ሳምንቱ የኦሊምፒክን መርህ እና እሴቶች ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንደሚያደርግ ይጠበቃል። ለሀገሪቷ\nሰላምና አንድነት እንዲሁም በህዝቦች መካከል መፈቃቀርና መተሳ ሰብን ለማጎልበት የሚጫወተው ሚናም ከፍተኛ ነው። የኦሊምፒክ ሳምንቱ ከሚከበርባቸው የሃገሪቷ ክፍሎች መካከል አንዱ የሆነው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል። መርሐ ግብሩም በከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በበላይነት እንደሚመራም ጋዜጣዊ መግለጫው በተሰጠበት ወቅት ተጠቁሟል። አከባበሩን\nአስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጋር በቅንጅት እየሠራ ሲሆን፤ የተለያዩ ክንውኖች እንደሚኖሩም ተገልጿል። ለተያዙት መርሐ ግብሮችም እየተደረገ ያለው ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ የከተማ አስተዳደሩ ስፖርት ኮሚሽነር ዮናስ አረጋይጠቁመዋል። 60 ትምህርት ቤቶችን የሚያሳትፈው የተማሪዎች ሩጫ አንዱ ሲሆን፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ኮተቤ ሜትሮ ፖሊታንት ዩኒቨርሲቲ ምሁራንን ያሳተፈ የፓናል ውይይትም ይካሄዳል። በአንጋፋ\nክለቦች መካከል ከሚካሄደው ባሻገር ታዋቂ ሰዎችን፣ ዲፕሎማቶችን እንዲሁም የመገናኛ ብዙሃንን የሚያሳትፉ የእግር ኳስ ውድድሮችም ይኖራሉ። የኢትዮጵያ ሴት ብሄራዊ ቡድን(ሉሲዎቹ) ከሴት ሚኒስትሮች እንዲሁም ተፎካካሪ ፓርቲዎችን ከገዢው ፓርቲ ጋር የሚያገናኝ የእግር ኳስ ጨዋታ ለማካሄድም ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑንም ኮሚሽነሩ ጨምረው ገልጸዋል። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ፤ የኦሊምፒክ ሳምንቱ በሁሉም ከተሞች የሚከበር መሆኑን ጠቅሰዋል። በሃገር አቀፍ ደረጃም በአትሌቲክስ እና እግር ኳስ ውድድሮች፣ በኮንሰርት፣ በሲምፒዚየም እንዲሁም በአባላት ምዝገባ እንደሚከበርም ጠቁመዋል። አከባበሩ ስፖርት ለሰላም ያለውን ሚና ከማሳየት ባሻገር ስፖርቱን ለመደገፍም ያለመ ነው። በመጪው ዓመት ለሚካሄደው የቶኪዮ ኦሊምፒክ 200 ሚሊዮን ብር የሚያስፈልግ ከመሆኑ ጋር ተያይዞም፤ ህብረተሰቡ ከተሳትፎው ጎን ለጎን ስፖርቱን እንዲያግዝም ፕሬዚዳንቱ ጥሪ አቅርበዋል። የኦሊምፒክ ሳምንቱ ከመጪው ሰኔ 16/2011 ዓ.ም ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን፤ ኮሚቴውን ለመደገፍ አባል ለመሆን የሚያስችል ምዝገባ መጀመሩ ይታወሳል። ለምዝገባው በተከፈተው ድረገጽ አማካኝነት የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ስፖርት ቤተሰብ በመሆን በሃሳብ፣ በዕውቀት እንዲሁም በገንዘብ እገዛ ማድረግ ይቻላል።አዲስ ዘመን ግንቦት 19/2011ብርሃን\nፈይሳ", "passage_id": "e6542717f568a4670fc79f716c623fcc" }, { "cosine_sim_score": 0.4841844439506531, "passage": "የዩናይትድ ስቴይትሱ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ኬንያን መጎብኘታቸው ለመንግስታቸው ታላቅ ድጋፍእንደሚሆን የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ። የፕሬዝደንቱ ጉብኝትም ከፍተኛ መዋእለ ንዋይ ይዞይመጣል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ሚኒስትሩ አስታውቀዋል። የአሜሪካ ድምጹ ቪንሰንት ማኮሪ በናይሮቢ ሚኒስትሯን ሐሙስለት የኬንያ የካቢኔ ሚኒስትር አሚና ሞሃመድንአነጋግሯል።ሚኒስትሯና መንግስታቸው በፕሬዝደንት ኦባማ የአፍሪካ ጉዞ ፍጹም ደስተኛ ናቸው። በሀገሪቱ የተስፋ ብርሃንይፈነጥቃል፤ ለፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ አስታዳደርም በጎ ገጽታን ያቀርባል ሲሉ ለአሜሪካ ድምጹ ቪንሰንትማኮሪ ገልጸዋል። “መምጣታቸው አስተዳድራችንን በጎ ገጽታን ያላብሰዋል። በርትተን የምንሰራና የሀገራችን ጉዳይ በእጅጉየሚያነቃቃን፣ አመራራችን ብቁ መሆኑን ያመላክታል። ከዚያ በተጨማሪ ኬንያ ባለፉት ጥቂት ዓመታትያስመዘገበቻቸውን ስኬቶች ያጎላል” ብለዋል። የዩናይትድ ስቴይትስና ኬንያ ግንኙነት ሁል ጊዜ የጫጉላ ሽርሽር አይነት አይደለም። አንዳንዴ መፋተግናውጥረት የታየበት ግንኑነት ነው። በተለይ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታና ምክትላቸው ዊሊያም ሩቶ በአለምአቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ክስ ሲመሰረትባቸው ግንኙነት ኡሻክሮ ነበር። ICC ኬንያዊያኑ መሪዎች በ2000ሽህዓም የተደረገውን ምርጫ ተከትሎ የተፈጠሩ ሁከቶችን አስተባብረዋል በሚል ነው።በአሁኑ ጊዜ ያ የውጥረት ዘመን አልፏል። ያለፈው ደግሞ አልፏልና ወደ መዝገብ ቤት ያመራል ማለት።ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በነገውለት ኬንያ መዲና ናይሮቢ ይገባሉ። የዓለም አቀፍ የስራ ፈጠራ ጉባዔንይከፍታሉ ተብሎም ይጠበቃል። ከዓለም ዙሪያ የንግድ ስራ ድርጅቶችን የሚመሩ ሁሉ ይሰባሰባሉ። የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚናሞሀመድ፤ ከዚህ ጉባዔ የሚገኙ የመዋእለ ንዋይ ፍሰቶች ያጓጓቸዋል።ከንግድ ባሻገር በፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ጉዞ ከፍተኛ ትኩረት የሚያገኘው ጉዳይ የሀገር ደህንነት ነው። ኬንያከሶማሊያ ጋር ድንበር ትጋራለች። በሶማሊያ መሰረቱን ያደረገው የእስልምና ታጣቂ ቡድን አልሸባብበተደጋጋሚ ጥቃት ሲያደርስባትም ቆይቷል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚና ሞሀመድ አሜሪካ እንዲህ ያሉ ጥቃቶችን ለመከላከል ኬንያን ስታግዝ ቆይታለች ይላሉ “በተለይ በደህንነት ዙሪያ ያለን ትብብር ታሪካዊ ነው። ሁልጊዜም የነበረ፤ በሰፊው ያጠናከርንውና፤ ባለፉትጥቂት ዓመታት ደግሞ የኛም ጥቃት የሌላው አለም ጥቃት በመሆኑ መተባበራቸን አልቀረም። አለመረጋጋትበአንድ ስፍራ ብቻ የተወሰነ ተጽዕኖ እንደሌለው በስፋት ይታወቃል። “ ኬንያ በምስራቅ አፍሪካ ውስጥ የሚከሰቱ ግጭቶችና ሁከቶችን በማረጋጋት ረገድ ከፍተኛ ሚና ትጫወታለች።በቡሩንዲ ፕሬዝደንት ፒየር እንኩሩንዚዛ ለሶስተኛ የስልጣን ዘመን መወዳደራቸውን ተከትሎ የተቀሰቀሱግጭቶችን ለማብረድ ስትሰራ ቆይታለች። የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስት በአካባቢው ሀገሮች ሰላም እንዲሰፍን፣ በሶማሊያ መንግስቱ እንዲጠናከር፣በደቡብ ሱዳን የእርስ በርስ ግጭቱ እንዲቆም ሃገራቸው ተግታ እንደምትሰራ ገልጸዋል። ", "passage_id": "92d8e586b68f8a58d1a2dc6712f7d7a5" }, { "cosine_sim_score": 0.484128475189209, "passage": "ኢትዮጵያና ኬንያ ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ቁርጠኛ መሆናቸው አስታወቁ፡፡ ሁለቱ አገሮች ኬንያ ለረዥም ጊዜ የቆየ ግንኙነት ቢኖራቸውም፣ ይኼ ግንኙነት ወደ ንግድና ኢንቨስትመንት ተቀይሮ የሁለቱን አገሮች ሕዝቦች በጋራ ሲጠቅም አይታይም፡፡ ይሁንና ይኼንን ለመቀየርና የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ እንደሚገባ፣ ለዚህም የመንግሥታቱን ቁርጠኝነት መኖሩን የሁለቱ አገሮች መሪዎች አስታውቀዋል፡፡ባለፈው ሳምንት ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት በአዲስ አበባ የተገኙት የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ ከአንድ መቶ በላይ አባላት ያሉትን የልዑካን ቡድን በመምራት በስካይ ላይት ሆቴል ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በተለይ ንግድና ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት ቅድሚያ እንደሚሰጠው ተናግረዋል፡፡ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የንግድ ማኅበረሰብና ከባለሀብቶች የተውጣጣ የልዑካን ቡድን ይዘው የመጡት፣ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለማፈላለግ መሆኑ ታውቋል፡፡ከዓርብ የካቲት 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ቀናት የተካሄደው ፎረም የኢትዮጵያና የኬንያ የንግድ ማኅበረሰብ ተወካዮችን ያገናኝ ሲሆን፣ በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) እንዲህ ያለው ከፍተኛ መድረክ ቀድሞ በነበረው ጠንካራ ግንኙነት ላይ በመገንባት ንግድ፣ ኢንቨስትመንትና ቱሪዝምን ለማሳደግ ያግዛል ብለዋል፡፡ በተጨማሪም የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ያግዛልም ሲሉ አክለዋል፡፡ሁለቱ አገሮች ጠንካራ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መመስቀሎችን ይጋራሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በበኩላቸው፣ ባለፉት አሥር ወራት የአገሪቱን የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስጠበቅ ጠንክረው መሥራታቸውን በመግለጽ ይኼ ጥረት በትብብር ቢደረግ የበለጠ ማደግ ይችላል ሲሉም አሳስበዋል፡፡‹‹ጠንካራ የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ለመመሥረት በጋራ መሥራት ይጠበቅብናል፡፡ የዚህ ዓላማ ማዕከል መሆን የሚገባቸውም የአገራችን ሕዝቦች ናቸው፤›› በማለትም ቀጣይ መኖር ስላለበት ተግባር ገልጸዋል፡፡በተጨማሪም የኬንያ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን እንዲመለከቱና በኃይል አቅርቦት፣ በግብርና ማቀነባበሪያና በጨርቃ ጨርቅ ዘርፎች ገብተው እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ፕሬዚዳንት ኡሁሩ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ንግድ ማኅበረተሰብ አባላት በኬንያ ከሚገኙ ድርጅቶች ጋር ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪ በማድረግ፣ የሞያሌ ኢሶሎ መንገድ በመሠራቱ በሞያሌ የሚኖረው የአንድ መስኮት አገልግሎት የተቀላጠፈ ግንኙነት ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ዓርብ የካቲት 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ፕሬዚዳንት ኡሁሩን አርባ ምንጭ ይዘዋቸው ሄደዋል፡፡", "passage_id": "41043805bc4d73ac93361617d1b5fc1f" }, { "cosine_sim_score": 0.4813121557235718, "passage": "በብዙ ሺዎች የተቆጠሩ የኬንያ ሪፍት ቫሊ ክፍለ ግዛት ነዋሪዎች ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት በምክትል ፕሬዚደንት ዊሊያም ሩቶ ላይ የተመሰረቱት ክሶች እንዲሰረዙ በመወሰኑ ጎዳና ላይ ወጥተው ደስታቸውን ገልጸዋል።ኮሎኔል ሙዬማ የገዢው የኢዮቤሊዩ ጥምረት ፓርቲ አባል የሆነው ኒው ፎርድ ፓርቲ ዋና ጸሀፊ ናቸው። \"በአገር አቀፉም ሆነ በክልላቸው በሪፍት ቫሊ ክፍለ ግዛት አካባቢ በጣም ያጠናክራቸዋል። ምክንያቱም ከዚህ በኋላ ስራቸውንና ማናቸውንም ውሳኔ ያለስጋት ማድረግ ይችላሉና።\" ብለዋል።ኬንያዊ የፖለቲካ ተንታኝ ባራክ ሙሉካ በበኩላቸው በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው ምርጫ ሩቶ ለፕሬዚደንትነት የሚወዳደሩ ከሆነ አሻሚ ባልሆነ መልኩ አሸናፊ ሆኖ የሚወጣ ላይኖር ይችላል ይላሉ። አክለውም ሲያስረዱ የሚወዳደሩት ከፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታጋር ሊሆን እንደሚችልና ያ ከሆነ ደግሞ በ2007ቱ ምርጫ ወደ ብጥብጥ ያመራውን የብሄረሰቦች ግጭት እንደገና ሊቀሰቅስ እንደሚችል ተንታኙ ያመለክታሉ። የሪፍት ቫሊ ህዝብ በደምብ ይደግፈኛል ብለው ከደመደሙ 'እንዴ ፕሬዚደንት መሆን ስችል በምክትልነት የምወሰነው ለምንድነው?' ሊሉ ይችላሉ። ያ የፉክክሩን እድማስ ያሰፋዋል።\" ብለዋል።በ2007ቱ ምርጫም ኬንያታና ሩቶ የተሰለፉት በተቃራኒ ጎራ እንደነበር ይታወሳል። ከምርጫው ተከትሎ በተነሳው ብጥብጥ ከ1100 የሚበልጡ ሰዎች መገደላቸውና ስድስት መቶ ሺህ ህዝብ ከመኖሪያው መፈናቀሉ ይታወሳል። አይ ሲ ሲ ICC ኡሁሩ ኬንያታን፣ ዊሊያም ሩቶ እና የራዲዮ ጣቢያ ስራ አስኪያJune ብጥብጡን በማነሳሳት በሰብዕና ላይ ወንጀል ፈጽመዋል ሲል ክስ መሰረተባቸው።ከዚያ ኬንያታና ሩቶ ህብረት ፈጠሩና በ2013ቱ ምርጫ አሸነፉ። በምዕራባውያን የእጅ እዙር እሚፔሪያሊዝም የተከፈተብን ጥቃት ነው በማለት ኬንያውያን የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤትን ክስ እንዳይቀበሉ ሲሉ መቀስቀሱን ተያያዙት።ኡሁሩ ኬንያታና ዊሊያም ሩቶ ዋናዋ የብጥብጥ አምባ በነበረችው በሪፍት ቫሊ ክፍለ ግዛት የገዢው ህብረታቸው ጸበኛ ማህበረሰቦችን እንዳስታረቀ ይናገራሉ ። ይሁን እንጂ ለበርካታ አሰርት ዓመታት በተለያዩ ማህበረሰቦች መካከል በመሬት ባለቤት በፖሌቲካና በብሔረሰባዊ ጉዳዮች የቀጠለው አምባጉዋሮ አላከተመም።አንዳንዶች አሁን ያለው አስተዳደር ለሁለቱ መሪዎች ብሔረሰቦች ለኪኩዩና ካሊንጂዎች ያደላል ሲሉ ይከሳሉ መንግስቱ ያስተባብላል።የፖለቲካ ተንታኝ ባራክ ሙሉካ፣ የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ውሳኔ አጥፊ በተጠያቂነት አይያዝም የሚል መልዕክት የሚያስተላልፍ ነው ብለዋል።\"ሰዎች በሀገር ውስጥም የሚነካኝ የለም ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤትም ምንም አያደርገኝም የሚል ዕምነት እንዲያድርባቸው ያደርጋል። ብጥብጥ እንደገና ሊቀሰቀስ ይችላል። ካካጌማ ውስጥ ብጥብጥ እንደነበር፣ ምክር ቤቱም ውስጥ ሰዉ ምን ዓይነት ባህሪ እያሳየ እንደሆነ ተመልክተናል ። ይህ ሁሉ የሚያሳየው ብጥብጡ እንደገና የመቀስቀሱ አደጋ ከፍተኛ መሆኑን ነው።\" ብለዋልበሌላ በኩል የሀገሪቱ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ጊቱ ሙጋዪ መንግስታችን የፖሌቲካ ሁከት የሚያነሳሱ ሰዎች በተጠያቂነት የሚያዙበት መንገድ ያመቻቻል ብለዋል። ነቃፊዎች ግን ይሳካል የሚል ዕምነት የላቸውም።የመብት ተሟጋቾች እንደሚያስገነዝቡት ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ኡሁሩ ኬንያታና ዊሊያም ሩቶ የተመሰረቱባቸውን ክሶች እንዲሰርዝ ያደረገው በሀገር ውስጥ የፍትህ ሂደቱ የፖለቲካ ሓይሎች ጣልቃ እየገቡ በማደናቀፋቸውና በምስክሮች ላይ ይደርስ በነበረው የማስፈራራት ተግባር ምክንያት መሆኑን ይናገራሉ። ከናይሮቢ መሃመድ ዩሱፍ ያጠናቀረውን ዘገባ ቆንጂት ታዬ አቅርባዋለች፣ ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል በመጫን ዝርዝሩን ያድምጡ። ", "passage_id": "5877c5d543849fdf4d31861a355486d5" }, { "cosine_sim_score": 0.4810594320297241, "passage": "ሶስተኛው የሰላም ጉዞ በድሬዳዋ ከተማ እንደሚደረግ ተገለጸ፡፡ ስለ ሰላም፣ መቻቻል፣ ፍቅር እና አንድነት የሚሰብክ የሰላም ጉዞ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ድሬዳወ የሚደረግ ሲሆን፤ በጉዞው አንጋፋ የኪነጥበብ ሰዎች የሚሳተፉበት ይሆናል ተብሏል።መስከረም 17 ቀን 2012 ዓ.ም በሚካሄደው የሰላም ጉዞ መርሃግብር የእግር ጉዞ፣ የደም ልገሳ፣ ችግኝ የመንከባከብ እና የኪነጥበባት ስራዎች የሚቀርቡ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪም የሃገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እና የኃይማኖት አባቶች የሚሳተፉበት ውይይት ይደረጋል ተብሏል፡፡በተለያዩ ጊዜያት የሚካሄደው የሰላም ጉዞው የህብረተሰቡን ፍቅር እና ሰላም እንዲሁም አብሮነቱን ለማጠናከር የሚደረግ መርሃግብር እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ደም በመለገስ ወገኖችን ከሞት ለመታደግና አንድነትን ለማጠናከር፣ ችግኞችን በመትከል በተፈጥሮ ፀጋ ለሌሎች መትረፍ እና ሌሎች የህብረተሰቡን አብሮነት ሊያጠናክሩ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ስለሰላም የሚሰበክበት መድረክ ስለመሆኑ ጉዞዉን የሚመሩ አርቲስቶች ተናግረዋል፡፡  አርቲስቶቹ ሁሉም የህብረሰተብ ክፍል ለሰላም እና ለአንድነትን በመረዳዳትና በመነጋገር መስራት እንዳለበት ተናግረዋል፡ይህ የሰላም ጉዞ ከዚህ ቀደም በቡታጅራ እና ሚዛን ቴፒ ከተሞች ተካሂዶ ውጤታማ እንደነበርም ተጠቁሟል፡፡ በቀጣይም አስራ አራት የሀገር ውስጥ እና አስር ከሀገር ውጭ ተመሳሳይ ጉዞዎች ይደረጋሉም ተብሏል፡፡    ", "passage_id": "bef16be666598a4d964788f3b0c339c1" }, { "cosine_sim_score": 0.48043733835220337, "passage": "የኬንያ ፖሊስ በበዓል ጊዜ ያለውን ጸጥታ ለመቆጣጠር ተጨማሪ 5ሺህ የደህንነት አባላትን ማሰማራቱን አስታወቀ።የኬንያ ፖሊስ የገና በዓልን በማስመልከት በሀገሩ የተለያዩ ወንጀሎች እንዳይከሰቱ ተጨማሪ የጥበቃ ኃይሎችን በመላው ሀገሪቱ ማሠማራቱን አስታወቀ።የኬንያ ፖሊስ አዛዥ ሂላሪ ሙቲያምባይ በኬንያ የትራፊክ አደጋ በመጨመሩም ዜጎች በበዓል ሰሞን ተገቢ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።\n", "passage_id": "27a46adf211b4b354786b8636bfd4877" }, { "cosine_sim_score": 0.46844905614852905, "passage": "ኬንያ በመጪው ነሐሴ ወር ላይ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች እንደምትጋብዝ ገለጸች ።የኬንያን ምርጫ ለመታዘብ የቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ እና የቀድመሞዋ የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር አሚናታ ቱሬ ከሌሎች ዓለማቀፍ ታዛቢዎች ጋር በመሆን እንደሚገኙም ታውቋል፡፡የኬንያ ህገ መንግስት አገሪቱ በየአምስት ዓመቱ ምርጫ እንድታካሄድ ያስቀምጣል፡፡ አገሪቱ በአንድ የምርጫ ወቅት ፕሬዝደንቷን፣ የፓርላማ አባላቶችን፣ የአካባቢ ገዢዎችን እና በተዋረድ የሚሰየሙ ተጠሪዎችን ትመርጣለች፡፡በዘንድሮው ምርጫ ለመሳተፍ 20 ሚሊዮን የሚጠጉ ኬንያውያን በመራጭነት እንደተመዘገቡ ይነገራል፡፡የፕሬዝደንትነት መንበሩን ለመቆናጠጥ እየተፎካሩ ያሉት የአሁኑ ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ እና ራይላ ኦዲንጋ፤ በ24 ግዛቶች በእያንዳንዱ የምርጫ ጣቢያ ቢያንስ ከ25 በመቶ በላይ ድምፅ ማግኘት ይኖርባቸዋል፡፡ በአገር አቀፍ ደረጃም 50 ሲደመር አንድ ብልጫ ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ተፎካካሪዎቹ ለአንድ ዓመት ያክል የምረጡኝ ቅስቀሳ እና ክርክር ሲያካሂዱ ቆይተዋል፡፡የምርጫውን ሂደት ለመታዘብ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ናይሮቢ የሚገቡት የቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ እና የቀድመሞዋ የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር አሚናታ ቱሬ እንደሆኑ ታውቋል፡፡የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ተወካዮች፣ የአውሮፓ ህብረት እና የመንግስታቱ ድርጅት ተጠሪዎችን ጨምሮ ከ50 በላይ ተቋማት በተወካዮቻቸው አማካኝነት የታዛቢውን ስፍራ እንደሚይዙ ተጠቅሷል፡፡ለበርካታ ዓመታት ኬንያን በተደጋጋሚ በመጎብኘት እንደሚያውቋት የሚነገርላቸው ኬሪ አገሪቱ ዲሞክራሲን በተግባር የምታሳይበት ምርጫም ይሆናል ይላሉ፡፡የሴኔጋሏ አሚናታ ቱሬም በበኩላቸው ኬንያውያን ይህን አጋጣሚ ተጠቅመው አገራቸውን ወደ አንድ የስልጣኔ ምዕራፍ እንዲያሸጋግሩ ይጠይቃሉ፡፡ ናይሮቢ እንደሌሎች የአፍሪካ አገራት በሰላምና መረጋጋት እጦት ለእርስ በርስ ግጭት እና ለአሸባሪ ኃይሎች ቦታ ላለመስጠት መጠንቀቅ አለባት ብለዋል፡፡የአገሬው መንግስትም ለምርጫ የሚያስፈልገውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቅቆ የምርጫውን ጊዜ እየተጠባበቁ እንዳሉ ጠቅሶ የዘገበው ዴይሊ ኔሽን ነው፡፡", "passage_id": "585d94d36c451a92930649ebb7cd4729" }, { "cosine_sim_score": 0.4682168662548065, "passage": "የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሶማልያና ኬንያ ሪፖብሊኮች የሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ባለፈው ቅዳሜ ወደ ሀገራቸ ተመልሰዋል።ከኬንያው ርዕሰ ብሄር ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ግንኑነታቸውን ስለማጠናከርና ሁለቱን ሀገሮች ስለሚጠቅም የክልላዊ እደገት እንደተነጋገሩ ተዘግቧል። በሁለቱም ሀገሮች መካከል ያለውን የትብብር ዕድል መሰረት በማድረግ በንግድና በመዋዕለ-ነዋይ ዘርፎች አጋርነት እንዲዳብር ለመስራት ተስማተዋል። በሶማልያ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር ለመጣርም ተስማምተዋል ተብሏል።ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ባቀረቡት ግብዣ መሰረት ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በመጪው ጥር ወር ኤርትራን ይጎበኛሉ።ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ዛሬ ደግሞ አቡ ዳቢ ሄደው ከአልጋወራሽ ሼኽ ሞሐመድ ቢን ዛይድ ጋር ተገናኝተዋል።", "passage_id": "b33b545536294bb59feae97b7a18660a" }, { "cosine_sim_score": 0.4608806371688843, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራ ልዑካን በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ብሔራዊ የቀብር ስነ-ስርዓት እየተሳተፈ ነው። በንያዮ ስታድየም እየተካሄደ በሚገኘው ስነ ስርዓት የሀገሪቱ ፕሬዚዳን አሁሩ ኬንያት ፣ የጅቡቲው ፕሬዚዳንት ኦማር ጊሌ ፣ የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ተገኝተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዛሬ ጠዋት ጆሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የኬንያ ቱሪዝምና ዱር ሃብት ሚኒስትር ነጂብ ባላላ ፣ በኬንያ የኢፌዴሪ አምባሳደር መለስ ዓለም፣ የኤምባሲው ዲፕሎማቶች እና ሌሎች የሀገሪቱ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከኬንያ ነጻነት በኋላ ሁለተኛው የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት በመሆን ለ24 ዓመታት ሀገሪቱን የመሩት ዳንኤል አራፕ ሞይ ባሳለፍነው ሳምንት በ95 ዓመታችው ከዚህ ዓለም በሞት መለታቸው ይታወሳል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ጥር 27 ቀን 2012 ዓ.ም ለኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በላኩት የሀዘን መግለጫ በቀድሞው ፕሬዚደንት ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በኢትዮጵያ ሕዝብና በራሳቸው ስም መግለፃቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "7a61844bf2790e84b8e038271ec20b6c" }, { "cosine_sim_score": 0.4487450420856476, "passage": "የኢትዮጵያ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ገዱ አንዳርጋቸዉና የኬንያ አቻቸዉ ሞኒካ ጁማ የሁለቱን ሀገራት የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግና የህዝብ ለህዝብ ግንኙትን ለማጠናከር በሚያስችሏቸዉ ጉዳዮች ላይ ዛሬ በአዲስ አበባ መምከራቸዉን የዉጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ሞኒካ ጁማ እንደተናገሩት ሁለቱ ሀገሮች ያላቸዉን ጠንካራ የፖለቲካ ግነኙነት በኢኮኖሚ፣ በንግድና በቱሪዝም ዘርፍ ማዳበር የሚያስችል አቅም መኖሩን የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸዉ ገልጸዋል፡፡በተለይ በቱሪዝም ዘርፍ ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪዝም መዳረሻ አቅምን እንዲሁም ኬንያ ያላትን የባህር ዳርቻ የዳበረ የቱሪዝም ልምድ በማጣመር በጋራ ቢሰሩ ዉጤታማ እንደሚሆኑ ገልፀዋል፡፡የኬንያ በጋራ የመስራት ሃሳብም በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ሚኒስትሮቹ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ማጠናከር እንደሚገባም መክረዋል፡፡ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በቀን 6 ጊዜ የሚደረገዉ በራራ የሁለቱ ሀገሮች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን ይህንንም በወጣቶችና በተማሪዎች ልዉዉጥ መመስረት እንደሚገባ ተስማምተዋል፡፡የኢትዮጵያ ተማሪዎች በኬንያ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የኬንያ ተማሪዎች በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩበት ሁኔታ እንደሚመቻችም ተነጋግረዋል፡፡", "passage_id": "8b154b2b4e19be6f3e8c6ed52f299891" }, { "cosine_sim_score": 0.4430631101131439, "passage": "የቀድሞው  የኬንያ ጠቅላይ ሚኒስትር  ራይላ ኦዲንጋ  በመጪው  ነሓሴ ወር ላይ በኬንያ  በሚደረገው   ምርጫ  ለአራተኛ  ጊዜ እንደሚወዳደሩ  አስታወቁ ።በአሁኑ ወቅት በሥልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ  በበኩላቸው  የዘንድሮ ምርጫ   ፈታኝ  እንደሚሆን  ቢናገሩም  እንደሚያሸንፉ  ግን  እርግጠኛ መሆናቸውን  ገልጸዋል  ።የ72 ዓመቱ ራይላ ኦዲንጋ አሁንም አገራቸውን የመምራት ፍላጎታቸው አልቀነሰም ፡፡ የብርቱካናማ ዴሞክራሲ ንቅናቄ አራማጁ የናሽናል ሱፐር አሊያንስ ፖርቲ ናሳን በመምራት  በነሐሴ ወር ኬንያ ለምታካሂደው ብሔራዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ በታላቅ ድጋፍ ተመርጧል፡፡ረይላ ኦዲንጋ ከ2008 እስከ 2012 ኬንያን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩ ሲሆን  ሥልጣናቸውን ተረክበው የነበረው በ2007 አጋማሽ የቀድሞውን ፕሬዝደንት ሙዋዩ ኪባኪን በእጩነት  አሸንፈው እንደነበር  ይታወሳል፡፡በ2013 ተመርጠው ሥልጣን የያዙት ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ ለአራተኛ ጊዜ የሚወዳደሩት ግራ ዘመሙ ሰው መርታት ችለዋል ፡፡ ፓርቲያቸው ናሳ ለህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን እንደ አዲሰ ማዋቀር፣ ታች ያለውን አስተዳደር ማጠናከር እና ሙስናን ከስሩ ለማጥፋት እንደ አብይ ግቡ ይዞ ነው የሚወዳደረው፡፡ኦዲንጋ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የፀረ ሙስና አቋም መልዕክታቸውን አፅንኦት ሰጥተውታል፡፡ እኔ ከተመረጥኩ ለኬንያ አንድነትም ሰራለሁ ሲሉ በያዝነው ሳምንት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቻው በተገኙበት ተናግረዋል፡፡ኦዲንጋ እስካሁን ባደረጉት የምርጫ ጉዞ ያልተጠበቀ ክስተት በመፍጠር ይታወቃሉ፡፡ከ2002 ጀምሮ ለፓርያቸው ተመራጮች የአሸናፊነት ሴራን በመጠንሰስም ስማቸው ይነሳል፡፡በመጨረሻው ሰዓት ኦዲንጋ በምርጫው እንደሚሳተፉ ይፋ መደረጉ ኬንያውያንን ግራ አጋብቷቸዋል፡፡ ለመገናኛ ብዙሃኑም ምርጫው አጓጊ እንዲሆን አድርጎታል ነው የተባለው፡፡ፕሬዝደንት ኡሁሩ ናሳ ፓርቲ በሚሊዮን ለሚቆጠረው ለሀገሬ ወጣት ስራ እሰጣለሁ ቢልም እውነታው ግን ከዚህ የራቀ ነው ይላሉ፡፡መንግስታቸው በሀገሪቱ የመጣውን ኢኮኖሚያዊ ለውጥ እና የወጣቶችን ተጠቃሚነት እንደ ስኬት ያነሳሉ፡፡ከራይላ ኦዲንጋ ጋር ለምርጫ መወዳደር ፈታኝ ቢሆንም ስራችን ያስመርጠናል ሲሉም በልበ ሙሉነት ተናግረዋል፡፡  ( ምንጭ: ቢቢሲና አልጀዚራ) ", "passage_id": "d19642029e4fc3059bcee8b110719401" }, { "cosine_sim_score": 0.4410134553909302, "passage": "ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ በሚገኝ ሆቴል ላይ ሰሞኑን አል-ሸባብ ያደረሰውን ጥቃት የተቃወሙ ሶማሊያዊያን ዛሬ ኢስትሌ ቀበሌ ውስጥ ሰልፍ ወጥተዋል።ለኬንያ ሕዝብና መንግሥት ያላቸውን ድጋፍ ከገለፁት የኢስትሌ ሶማሊያዊያን የበዙት እዚያ የሚኖሩት በስደት ነው። በማክሰኞው ጥቃት ሃያ አንድ ሰው መገደሉ ተዘግቧል። ", "passage_id": "9b044b49714ab8f1dd764f740d052e43" }, { "cosine_sim_score": 0.4302433431148529, "passage": "ኬንያ ጅቡቲን በሁለተኛ ዙር ምርጫ 129 የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ድምጽ በማሸነፍ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን (ተመድ) የጸጥታ ምክርቤት ቋሚ ያልሆነ መቀመጫ ማሸነፍ ችላለች፡፡\nበመጀመሪያ ዙር ምርጫ ኬንያ አብላጫ ድምጽ ማግኜት ባለመቻሏ ነበር ሁለተኛ ዙር ምርጫ ማድረግ ያስፈለገው፡፡\nኬንያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር ጠንካራ ግንኙነት አላት ያሉት የኬንያው ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የኬንያ የዲሞክራሲና ከብዙ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት አውስተው ነበር፡፡ፕሬዘዳንቱ ኬንያ የምታሸንፍ ከሆነ የአፍሪካን አጀንዳ ወደ ፊት እንዲመጣና አለምአቀፍ ወንድማማችነት እንዲጎለብት እንደምትሰራም ገልጸው ነበር፡፡\nሜክሲኮ፣ ህንድ፤አየርላንድና ኖርዌይ ባለፈው እሮብ እለት የተመረጡ ሲሆን ኬንያ ደግሞ በዛሬው እለት ማሸነፏ ተረጋግጧል፡፡ ሀገራቱ 15 አባላት ባሉት የጸጥታው ምክርቤት ሁለት አመት የሚቆይ ስልጣን የሚኖራቸው ሲሆን ስልጣናቸውን በፈረንጆቹ 2021 ስልጣን ይረከባሉ፡፡\nሜክሲኮና ህንድ ያለተቀናቃኝ ያሸነፉ ሲሆን አየርላንድና ኖርዌይ ካናዳን በማሸነፍ ነው የተመረጡት፡፡ የአህጉራዊ ውክልናን ለማመጣጠን መቀመጫዎች በሪጀናል ቡድን የተካፋፈሉ ናቸው፡፡ሁሉም እጩዎች ለማሸነፍ የጠቅላላ ጉባኤውን 2/3 ድምጽ ማሸነፍ የሚጠበቅባቸው ሲሆን ኬንያም ሆነች ጅቡቲ በመጀመሪያው ዙር ማሸነፍ አልቻሉም ነበር፡፡\nከመጋቢት ወር ጀምሮ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኦንላይ ስራቸውን ሲሰሩ የነበሩ ዲፕሎማቶች እሮብ እለት ወደ ጠቅላላ ጉባኤው አዳራሽ በመግባት በሚስጥር ድምጽ ሰጥተዋል፡፡\nየጸጥታው ምክርቤት ማእቀብ መጣልንና ሀይል መጠቀምን ጨምሮ ትላልቅ ገዥ ውሳኔዎችን የሚያሳልፍ ብቸኛ የተመድ አከል ነው፡፡\n\n", "passage_id": "bfc151c38842e05a3ce9f8b169a77ce5" }, { "cosine_sim_score": 0.4181888699531555, "passage": "ፕረዚዳንት ኦባማ ወደ አፍሪቃ የሚጓዙት ባለፈው አመት በተከሄደው የ United States እና የአፍሪቃ መሪዎች ጉባኤ ላይ የታየውን መሻሽል ለማጠናከር ነው። ወደ ኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ከማምራታቸው በፊት በኬንያ መዲና ናይሮቢ በመጪው ቅዳሜና እሁድ በአለም አቀፍ የንግድ ስራ ጉባኤ ይሳተፋሉ።ፕረዚዳንቱ አዲስ አበባ መሄድ የለባቸውም ብለው የሚያያስቡ ሰዎች አሉና ለምን ይመስሎታል ለሚለው ጥያቄ በአፍሪቃ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ሊንዳስ ቶማስ ግሪንፊልድ ለኛ ጠቃሚ ጉብኝት ነው ሲሉ መልሰዋል። \" የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት በአሸባሪነት ላይ የሚያካሄዱትን ትግል በመደገፍ ረገድ ያለንን ቁርጠኛነት ያሳያል። ሰብአዊ መብትንና የፕረስ ነጻነትን በሚመለከት ለኢትዮጵያ መንግስት መልእክቶች ለማስተላላፍም ለፕረዚዳንቱ እድል ይከፍታል። ከሰብአዊ መብት አንጻር ኢትዮጵያ ትክክለኛውን ቦታ እንድትይዝ ይህ መንግስት ጥረት ማድረጉ ይቀጥላል\" ብለዋል።Jeffrey Smith የተባሉ የሮበርት ኬኔዲ የሰብአዊ መብት ማዕከል ቦርድ ሊቀ-መንበር ደግሞ “ኢትዮጵያ ዐል ሸባባን በመከላከል ረገድ ጽኑ አጋር ተደርጋ ትታያለች። ከክላላዊ ትብብር አንጻር ብቻ ሳይሆን በአህጉሪቱ ዙርያ ለአፍሪቅ ህብረት የሰላም ጥበቃ ተልእኮዎች ወታደሮች በማቅረብም ጭምር ነው። በተለይም በሱዳንና በደቡብ ሱዳን ላለው ቀውስ መፍትሄ ለማምጣት በሚደረገው ጥረት ያላት ሚናንና የሸምጋይነት ሚናውን በሚመለከት ኢትዮጵያ ዋናዋ አጋር ተደርጋ ትታያለች በማለት አስረድተዋል።Smith አያያዘውም ኢትዮጵያ ጨቋኝ ሀገር በመሆንዋ የፕረዚዳንት ኦባማ ጉብኝት የተሳሳተ መልእክት ያስተላልፋል ብለዋል። ኢትዮጵያ በአለም ከባድ ሳንሱር ከሚደረግባቸው ሀገሮች አራተኛዋ ናት። ጋዜጠኞችን በማሰር ረገድ ከመላ አህጉሪቱ ከኤርትራ ቀጥላ ትፈረጃለች ብለዋል። ሙሉውን ዝግጅት ያድምጡ። ", "passage_id": "48304292b2d2b9e955eee7ce60b7cba2" }, { "cosine_sim_score": 0.41792717576026917, "passage": "ኬንያ ስታካሄድ የነበረው ምርጫ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ማሸነፋቸውን የአገሪቱ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ ።     ኬኒያ ስታካሄድ የነበረዉ ምርጫ በትላንትናው እለት ዉጤቱ ይፋ የሆነ ሲሆን፥ ነባሩ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከ14 ነጥብ 8 ሚሊየን መራጮች መካከል የ8 ሚሊየን 43 ሺህ 470 ወይም 54 ነጥብ 3 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ በማግኘት አሸንፈዋል፡፡ከፍተኛ ግምት አግኝተው የነበሩት ተቀናቃኙ ራዪላ ኦዲንጋ ደግሞ የ 6 ሚሊየን 643 ሺህ 819 መራጮችን ወይም 44 ነጥብ 8 በመቶ የሚሆነውን ድምፅ ያገኙ ቢሆንም ተሸንፈዋል፡፡ኬንያ ከዚህ በፊት ባደረገቻቸው ምርጫዎች በየጊዜው አመፆች መነሳታቸዉን ተከትሎ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈጠሩ በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በኤሌክትሮኒክስ መንገድ የመራጮችን ድምፅ የሰበሰበች ቢሆንም አሁንም ከአመፅ የፀዳ ምርጫ ማከናወን አልቻለችም፡፡ይህን ተከትሎም ዉጤቱን በፀጋ መቀበል ያቃታቸዉ ኦዲንጋ ማክሰኞ እለት የተካሄደዉ ምርጫ ዉጤቱ መጭበርበሩን በመናገራቸዉ በተለያዩ የኬኒያ ከተሞች ደጋፊዎቻቸዉ አመፅ አስነስተዋል፡፡አመፀኞቹም ከፖሊሶች ጋር ግብግብ ውስጥ በመግባታቸው በከፍተኛ ሁኔታ አመፁ መባባሱ እየተነገረ ነው፡፡በዚህም አመፅ የተነሳ እስካሁን 5 ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ሁለት የሚሆኑት በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ በተነሳው ግርግር የተገደሉ ናቸው ፡፡ ", "passage_id": "a8b7e55fa18c8c22b25dba2c2d77c8e0" }, { "cosine_sim_score": 0.4096089005470276, "passage": "ዛሬ የነገ መስታወት፣ የመጪውም ጊዜ መምህር ነውና፤ ትናንት በኢሬቻ የሰላም ሩጫ የተገኙ በቀጣይ ለሚካሄደው የኢሬቻ በዓል ትምህርትና የቤት ስራ ሰጥተዋል። «በሩጫው የታየው ሰላምና አብሮነት በበዓሉም ላይ ጎልብቶና ሁሉንም አሳትፎ መካሄድ ይገባዋል» ሲሉ በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት መስቀል አደባባይ ከማለዳ ጀምሮ የተሰባሰቡት የሩጫ ተካፋዮች ሁነቱን በሰላምና በመተሳሰብ ማሳለፋቸው ታይቷል። ለቀጣይም በዓሉ በዚሁ መንፈስ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል። ከ150 ዓመታት\nበኋላ ኢሬቻ በአዲስ\nአበባ ሊከበር መሆኑን\nተከትሎ፤ ታሪክ ሰርቶ\nለማለፍ በሩጫው ላይ መገኘቱን የገለጸው የአራዳ ክፍለ ከተማ ነዋሪው ወጣት አሽኔ ጋዲሳ ነው። የኦሮሞ ህዝብ ኢሬቻን የሚያከብረው የሰላምና አብሮነቱ መገለጫ አድርጎ ነው። በመሆኑም በሩጫው ወቅት የታየው ሰላምና አብሮነት በበዓሉም ላይ የበለጠ ጎልቶና ሁሉንም አሳትፎ እንዲገለጽ ሁሉም የሚቻለውን ሊያደርግ ይገባል ሲልም መልዕክቱን አስተላልፏል። የቂርቆስ ክፍለ ከተማ\nነዋሪዋ ወጣት የሱነሽ\nጌታቸው በበኩሏ፤ በዓሉ\nየሰላምና የአንድነት እንደመሆኑ\nበሩጫው ላይም ይኸው\nየአንድነት፣ የፍቅርና የሰላም\nድባብ መታየቱን ትጠቅሳለች።\nየኢትዮጵያ ህዝብም ሰላምና\nአንድነቱን ፈላጊ መሆኑ\nየተገለጸበት ነው። በቀጣይም\nበዓሉ ሲከበር በብሄር ከተከፋፈለ አስተሳሰብ ወጥቶ በመከባበር ላይ ተመስርቶ በኢትዮጵያዊነት ስሜትና በጋራ፤ ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅርና አንድነት በዓል መሆኑን ማሳየት እንደሚገባ አመላክታለች። በሩጫው ብዙ ህዝብ ብቻም ሳይሆን የተለያየ የማህበረሰብ ክፍል የተሳተፈበት፤ ከፍተኛ ፍቅርና ሰላም የተገለጸበት ነው የሚል ሃሳቡን ያንጸባረቀው፤ አክቲቪስትና የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ጀዋር መሐመድ ነው። አገሪቱ የሰላም ስጋት አለባት በሚባልበት በዚህ ወቅት አዲስ አበባ ይህንን ያክል ቁጥር ያለው ሯጭ በሰላም አስተናግዳ ማጠናቀቋ ለኢትዮጵያ ክፉ የሚያስቡ አካላትን አንገት የሚያስደፋ፤ ለወዳጆቿም ደስታን የሚፈጥር ሁነት ነው። ከዚህ ባለፈም በኢትዮጵያ ያለውን ሰላማዊ ሁኔታ በማሳየት ህዝቡም ከስጋት እንዲድን፤ የውጪ ባለሃብቱም እውነቱን ተገንዝቦ ያለስጋት እንዲሰራ የሚያነቃቃው ይሆናል። በቀጣይም በዓሉ ሲከበር ይሄው የሰላምና አብሮነት ድባብ እንዲኖር ሁሉም ሊሰራ ይገባል። የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አድማሱ ዋቅጋሪ፤ የኢሬቻ የሰላም ሩጫ በአዲስ አበባ የመከናወኑ ዋና ዓላማ የህዝቦችን ፍቅር፣ አንድነትና እኩልነት፤ ሁሉም ህዝብ ጥላቻን አስወግዶ በፍቅር ይህችን አገር ወደፊት ሊያሻግር የሚችልበትን እድል ለመፍጠር መሆኑን ያብራራሉ። ኢሬቻ ለፍቅር፣ ለአንድነትና ለቱሪዝም እድገት የሚል መሪ ሀሳብን የያዘ እንደመሆኑም ለኢትዮጵያ ሰላምን፣ ለኢትዮጵያ ህዝቦችም ፍቅርና አንድነትን፣ ለብሔር ብሔረሰቦችም ከጥርጣሬ የጸዳ እውነተኛ ፍቅርና አብሮነትን ለመግለጽ የተዘጋጀ ነው። የሩጫ መርሃ ግብሩም ጥርጣሬን አስወግዶ ሰላምና አንድነትን ማሳየት የተቻለበት በታቀደውና በታሰበው መልኩ ሰላማዊ ሆኖ በስኬት መጠናቀቅ የቻለም ነው። ይኸው ሰላምና አብሮነትም በቀጣዩ የኢሬቻ እና የመስቀል በዓል ላይ እንዲደገም እንደሚሰራም አስታውቀዋል። የዕለቱ የክብር እንግዳ ኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በበኩላቸው፤ የኢሬቻ በዓል የሰላም፣ የአንድነት፣ የትብብርና የይቅርታ በዓል መሆኑን ያስገነዝባሉ። የጣረ የሚመሰገንበት፣ አንድነትም የሚታይበት፣ በተለያየ ምክንያት የተጣላ ሰውም በይቅርታ አንድነቱን የሚያገኝበት በዓልም ነው። በዓሉ ከጊዜ ወደጊዜ እያደገና እየሰፋ እየመጣ ሲሆን፤ የሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች በዓል በመሆኑ የራሱን የባህል ልብስ ለብሶ የሚሳተፍበትም ሆኗል። ዘንድሮ በሚከበረው በዓል ላይም ከሁሉም ክልሎች ብዙ ተሳታፊዎች ለመገኘት ጥያቄ አቅርበዋል፤ ይህም በዓሉ የመላው ኢትዮጵያውያን የአንድነት በዓል ሆኖ መተባበርንና በአንድነት መሻገርን ማሳያ የሚሆንበት ነው። «በዓሉ ከ150 ዓመታት በኋላ በሆራ-ፊንፊኔ ላይ መከበሩ ኢትዮጵያውያን በነጻነትና እኩልነት ምን ደረጃ ላይ እንደደረሱ ማሳያ ነው» ያሉት አቶ ሽመልስ፤ ይህ ሂደትም ሰው እንዲተባበር ሳይሆን እንዲገፋፋ፣ እንዲዋደድ ሳይሆን እንዲጠላላ ሲሆን የነበረበትን አካሄድ የሚሰብር ተግባር እንደሆነም ገልጸዋል። ኢሬቻን ጨምሮ እንደ አሸንዳ፣ አሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለን የመሳሰሉ ባህላዊ ክንውኖች በአዲስ አበባ እንዲከበሩ መሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በነጻነትና እኩልነት ባህሉንና ቋንቋውን የሚያሳድግበትና የሚያስተዋውቅበትን እድል የተፈጠረለት መሆኑም ማሳያ እንደሆነ አብራርተዋል። እንደ አቶ ሽመልስ ገለጻ፤ በዚህ መልኩ የአንዱን ባህል አንዱ አብሮ እያከበረ መሆኑ ኢትዮጵያውያን የጋራ አንድነትና አብሮነታቸው አንድ እማኝ ሲሆን፤ ኢትዮጵያውያን የሚያምርባቸው እንዲህ አይነት የአብሮነት ውሎ እንጂ መገፋፋት አለመሆኑ በግልጽ የታየበት ነው። የኦሮሞ ህዝብም ኢሬቻን ከሌሎች ወንድሞቹ ጋር በጋራ ማክበር መቻሉ ትልቅ ድሉ ሲሆን፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊም በዓሉን የራሱ አድርጎ በማክበሩ ሊመሰገን ይገባዋል። ይሄን አብሮነት በማስቀጠልም በጋራ ተደጋግፎ ኢትዮጵያን ወደተሻለ ብልፅግና ማድረስ ቀጣይ ስራ መሆን ይኖርበታል።አዲስ ዘመን መስከረም 12/2012ብርሃን ፈይሳ ", "passage_id": "b0858da8d2f4ddbd5ce1bcc4b4afbcc0" } ]
abe52602ce28a0716ccbbdae2749d58d
3d355d9ebb13246efb966885a8fbb81d
በ2045 ሁለቱ ኮሪያዎች የመዋሃድ እድል እንዳላቸው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ-ኢን ተናገሩ
የሁለተኛው የዓለም ጦርነት 100ኛ ዓመት በሚከበርበት እ.አ.አ 2045 ላይ ሁለቱ ኮሪያዎች የመዋሃድ እድል እንዳላቸው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ-ኢን ተናገሩ፡፡ፕሬዚዳንት ሙን ይህንን ያሉት ኮሪያ እ.አ.አ ከ1910-1945 ባሉት ዓመታት ውስጥ ከነበረችበት የጃፓን አገዛዝ ነፃ የወጣችበትን 74ኛ ዓመት ክብረ በዓል አስመልክቶ ነው።ሙን በሰሜን ኮሪያው ኪም ጆንግ ኡን እና በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መካከል ከኒዩክሌር ነፃ መሆን በተመለከተ በአጭር ጊዜ ውስጥ አራተኛ ውይይት እንዲካሔድ እየገፋፉ ይገኛሉ።ከኒዩክሌር ነፃ መሆን እና ከሰሜን ኮሪያ ጋር ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማድረግ በሰላጤው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚያስችል መሠረት ለመጣል ወሳኝ ነው ብለዋል።ሙን፣ ሴኡል እና ፒዮንግያንግ እ.አ.አ በ2032 በጋራ ኦሎምፒክን እንዲያዘጋጁ ለማድረግ እና እ.አ.አ በ2045 የሁለቱን ኮሪያዎች ውሕደት እውን ለማድረግ ቃል ገብተዋል።በመጨረሻም፣ “ለራሷ፣ ለምሥራቅ እስያ እና ለዓለም ሰላም እና ብልጽግና የምታመጣ አዲሲቷን የኮሪያ ሰላጤ እየጠበቅን ነው” በማለት ሐሳባቸውን ደምድመዋል። (ምንጭ:-ዘጋርዲያን)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33985/
[ { "cosine_sim_score": 0.5668666362762451, "passage": "የዩናይትድ ስቴትሱ የሰሜን ኮሪያ ልዩ መልዕክተኛ በዚህ ሳምንት ወደ ፕዮንግያንግ እንደሚጓዙ ሲገልፅ፣ ልዩ መልዕክተኛው ስቴፈን ቢገን ከሰሜን ኮሪያ አቻቸው ኪም ሀይክ ቾል ጋር ነገ ረቡዕ ይገናኙሉ፣ ባለፈው ሰኔ ወር ሁለቱ መሪዎች ሲንጋፖር ውስጥ ባካሄዱት አንደኛ ዙር ውይይት የተገኘውን ውጤት እንደሚገመግሙና በቀጣይነቱም ላይ እንደሚነጋገሩ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ አመልክቷል።ባለፈው ዕሑድ ሶል ደቡብ ኮሪያ ከገቡት ዩናይትድ ስቴትሱ ልዩ ልዑክ ከዚያው ከሶል ነው ወደ ፕዮንግያንግ ይጓዛሉ።", "passage_id": "647f1fd26f49b871978d433ef140a0b4" }, { "cosine_sim_score": 0.5449761748313904, "passage": "የፊታችን ዓርብ የሚደረገው የሰሜን ኮሪያና የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንቶች ስብሰባ የመጨረሻ ግብ ሰሜን ኮሪያ የኒኩሌር ጦር መሣሪያ መርኃ ግብሯን ሙሉ በሙሉ እንድታቆም ማድረግ መሆኑን ዋይት ሃውስ ዛሬ አስታውቋል።በስብሰባው ላይ ለመገኘት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕም ወደዚያው እንደሚጓዙ ይታወቃል።ዋሺንግተን በፕዮንግያንግ ላይ ከፍተኛ ጫና የማሳደር ዘመቻዋን እንደምትገፋበትም የዋይት ሃውሷ ቃል አቀባይ ሳራ ሃከቢ ሳንደርስ ዛሬ ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።“የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ኒኩሌር የጦር መሣሪያና አሕጉር አቋራጭ ሚሳይሎች ሙከራዎቻቸውን ለማቆም መወሰናቸውን ማስታወቃቸው በትክክለኛ አቅጣጫ እየተደረገ ያለ ታላቅ እርምጃ ነው” ብለዋል ሚስ ሃከቢ ሳንደርስ።", "passage_id": "fd03127ef23f25f0029bf37e8aa83337" }, { "cosine_sim_score": 0.5423235297203064, "passage": "የሰሜን ኮርያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺኦስ ሰን ሁይ ፕዮንግ ያንግና ዋሺንግተን በመጪው ቅዳሜ ተገናኝተው ለመነጋገር ተስማምተዋል ብለዋል። በዋዜማው “ቀዳሚ ግንኙነት” ይደረጋል ሲሉ አክለዋል። የስብሰባው ቦታ የት እንደሆነ ግልፅ አይደልም።የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕና የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ዦንግ ኡን፣ ሁለቱን ኮርያዎች በሚለየው ከወታደራዊ ህልውና ነፃ በሆነው ቀጠና ተገናኝተው ከተነጋገሩ ሦስት ወራት በኋላ ነው በመጪው ቅዳሜም እንደሚገናኙ የተገልፀው።", "passage_id": "e34eea6a60d8f3ec99b78826806d23dc" }, { "cosine_sim_score": 0.5361484885215759, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ እና የቻይና 50ኛ አመት የዲፕሎማቲክ ግንኙነትን በተመለከተ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ተለዋውጠዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ባለፉት 50 ዓመታት ኢትዮጵያ እና ቻይና ጠንካራ ግንኙነት መፍጠራቸውን በመግለፅ በምክክር የጋራ የፖለቲካ መተማመን እና ፍሬያማ ትብብር መፍጠራቸውን ገልፀዋል።ግንኙነቱ ወደ ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂክ ትብብር ማደጉ የሀገራቱ ግንኙነት የበለጠ እንዲጠናከር እና ለሀገራቱ ህዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት በበርካታ ዘርፎች ትብብሮች እንዲፈጠር መንገድ መክፈቱንም ፕሬዚዳንቷ ጠቁመዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ጋር በነበራቸው ቆይታ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ለማጠናከር በቅርበት እንደሚሰሩ ገልፀዋል።የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በበኩላቸው የሀገራቱ ግንኙነት ለረጅም ዘመን የዘለቀ መሆኑን በመግለፅ አሁንም የበለጠ እየጠነከረ መሆኑን አውስተዋል።የተመሰረተው ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂክ ትብብር ግንኙነት በመተማመን ላይ የተመሰረተ ፖለቲካዊ ግንኙነት እንዲጠናከር ማድረጉንም ገልፀዋል።ስኬታማ ዘርፈብዙ ትብብር እና በዋና የሀገራቱ ፍላጎቶች ላይም የጋራ መግባባት እና ድጋፍ እንዲፈጠር አድርጓል ማለታቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "693efd476adf54f4e567f57d3a15c069" }, { "cosine_sim_score": 0.5355942845344543, "passage": "ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የሰሜን ኮሪያ አምባሳደር አሰናብተዋል።ፕሬዝዳንቱ ሙላቱ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት የሰሜን ኮሪያ የጤና ባለሙያዎችና ኢንጂነሮች በኢትዮጵያ በጤና፣ በመስኖና በማዕድን ዘርፍ እያደረጉ ያለውን የልማት ትብብር የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው ጠቁመዋል።ዶክተር ሙላቱ አምባሳደሩ ባለፉት አራት ዓመታት በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ሁለቱ አገራት በጤና፣ በመስኖና በማዕድን ዘርፍ ያላቸው ትብብር እንዲጠናከር ላደረጉት አስተዋዕኦ አመስግነዋል።ኢትዮጵያ ከአዲስ ተሿሚ አምባሳደር ጋር የሁለቱን አገራት የትብብር አድማስ ለማስፋትና ይበልጥ ለማጠናከር በቅርበት እንደምትሰራ አረጋግጠዋል።ተሰናባቹ የሰሜን ኮሪያ አምባሳደር ኪም ቾል በበኩላቸው ለረዥም አመታት ጸንቶ የቆየው የሁለቱ አገራት ግንኙነት በጋራ ጥቅሞችና በመደጋገፍ ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል።የአገራቸው የህክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ልምዳቸውንና ተመክሯቸውን እንዲያካፍሉ የበኩላቸውን እንደሚወጡም ጠቁመዋል። (ኢዜአ)", "passage_id": "2e9db7fab816725f08eab6a70a9dccfd" }, { "cosine_sim_score": 0.5334194302558899, "passage": "ደቡብ ኮሪያ ውስጥ ዛሬ ዓርብ በተከፈተው የክረምት ኦሎምፒክስ ውድድር የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ የአስተናጋጇ የደቡብ ኮሪያ መሪና የሰሜን ኮሪያ መልዕክተኞች አንድ የክብር ትሪቢዩን ተቀመጡ።ሆኖም የዩናይትሱ ምክትል ፕሬዚዳንት ፔንስ ሆን ብለው ከሰሜን ኮሪያው ጋር ከመነጋገር ተቆጥበዋል። ምክትል ፕሬዚዳንት ፔንስና ባለቤታቸው ካረን ባለ ቀይ ሰማያዊና ነጭ ቀለሙን የዩናይትድ ስቴትስ ቲም የክረምት ጃኬት ለብሰው ከደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ሙን ጄ ኡን ጎን ከጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር በአንድ መደዳ ተቀምጠዋል ።የሰሜን ኮሪያ ተወካዮች ኪም ዮንግ ናም እና ኪም ዮ ጆንግ ደግሞ በዚያው ትሪቢዩን ሆኖ ከነሱ ሁለት መደዳ ወደኋላ ባለው ስፍራ ተቀምጠዋል።ኪም ዮን ጆንግ የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እህት ሲሆኑ ዋና አመካሪያቸው ናቸው ። የኮሪያ ጦርነት እአአ 1953 ካበቃ ወዲህ ደቡብ ኮሪያን የጎበኙ የመጀመሪያ የገዢው ቤተሰብ አባል ናቸው።የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ፔንስ ጽህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ ፔንስ እና የፒዮንግንግ ባለሥልጣናት አልተገናኙም አንዳችም ቃል አልተለዋወጡም።", "passage_id": "24265ed9e9358c689a1057958bfb71de" }, { "cosine_sim_score": 0.5139176845550537, "passage": "የአሜሪካና የሰሜን ኮሪያ ባለስልጣናት በሁለቱ አገራት የተቋረጠውን የኒዩክሌር ጦር መሳሪያ ንግግር መልሶ ለማስጀመር ያስችላል ተብሎ ተስፋ የተጣለበትን ድርድር መልሶ ለማስጀመር ሲዊዲን ገቡ።በፕሬዝዳንት ትራምፕና በሰሜን ኮሪያው መሪ መካከል በመጨረሻ የተደረገው ውይይት ያለስምምነት ነበር የተጠናቀቀው።ከዚያ በኋላ ሁለቱም አገራት ድርድሩን ለመቀጠል ፍላጎት እንዳላቸው ቢገልጹም ብዙም የጎላ እርምጃ ሳያሳይ ቆይቷል።የአሁኑ የንግግር ፈቃደኝነት የመጣው ሰሜን ኮሪያ ቀደም ካሉት ሙከራዎቹ ከፍ ባለ ሁኔታ አዲስ ሚሳኤል ለሙከራ ከተኮሰች ከቀናት በኋላ ነው።ይህ ሚሳኤል ባሕር ላይ ከሚገኝ ማስወንጨፊያ ላይ የተተኮሰ ሲሆን፣ ከባሕር ሰርጓጅ መርከብ ሊተኮስም ይችላል፤ ይህም ማለት ሰሜን ኮሪያ ከግዛቷ ውጪ ሚሳኤሎችን የማስወንጨፍ ብቃት እንዳላት ያመለክታል።ሰሜን ኮሪያ ተወንጫፊ ሚሳኤሎችን እንዳትጠቀም በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት እገዳ የተጣለባት ሲሆን፤ እያካሄደችው ባለው የኒዩክሌር ግንባታ ፕሮግራም ምክንያት ደግሞ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና በአሜሪካ ማዕቀብ ተጥሎባታል።ከሲዊዲኗ ዋና ከተማ ስቶክሆልም ሰሜን ምሥራቅ በምትገኘው ሊዲንጎ በተባለችው ደሴት ላይ በሚካሄደ የሁለቱ አገራት ድርድር ላይ የአሜሪካ የሰሜን ኮሪያ ልዩ ተወካይ ስቴፈን ቢገን እንዲሁም የሰሜን ኮሪያው ኪም ጊል ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "e8a00133884ef8ed650b2876ed76debe" }, { "cosine_sim_score": 0.5110858678817749, "passage": "ፒዮንግያንግ ካስወነጨፈቻቸው ሚሳይሎች ከራሷ ግዛት ያለፈ አንድም አረር እንዳልነበረ የገለፁት ፓምፔዮ የሃገሪቱን የኒኩሌር መርኃግብር ለማስቆም የሚደረገው ንግግር “በስምምነት እንዲቋጭ የሚያስችል ዕድል አሁንም እንዳለ ነው” ብለዋል።ከሰሜን ኮሪያው ፕሬዚዳንት ኪም ጋር “ስምምነት ላይ እንደርሳለን” የሚል እምነት እንዳላቸው የዩናይትድ ስቴትሱ መሪ ዶናልድ ትረምፕ ትናንት በትዊተር ባሠፈሩት መልዕክት ጠቁመዋል።", "passage_id": "ca45502f6767fc278d7c987adcbe6217" }, { "cosine_sim_score": 0.5102310180664062, "passage": "ቻይና በያዝነው ሳምንት ወደ ሰሜን ኮርያ ልዩ ልዑክ እንደምትልክ ታውቋል።ቻይና በቅርቡ ስላከናወነችው ብሔራዊ ኮንግረስ ከሰሜን ኮርያ ጋር ለመወያየት ስትል የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሶንግ ታኦን በመጪው አርብ ወደ ሰሜን ኮርያ እንደሚሄዱ ኦፊሴላዊው ሽንዋ የዜና አገለግሎት ዘግቧል። ዘገባው ስለጉብኝቱ በዝርዝር የገለፀው ነገር የለም።ቻይና ዋናዋ የሰሜን ኮርያ የንግድ አጋር ነች። ቅርብ የዲፕሎማስያዊ ግንኙነትም አላቸው። ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ ግን የሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት ውጥረት ተንፀባርቆበታል።ቻይና ሰሜን ኮርያ በምታሳየው የእምቢተኛንነት ባህሪ ደስተኛ አይደለችም። ሰሜን ኮርያ የተጣሉበትን በርካታ ዓለምቀፍ ማዕቀቦችን ችላ በማለት የኑክሌርና የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራዎች ማድረግዋ ቻይናን አሳዝኗል። ስለሆነም ቻይና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሰሜን ኮርያ ላይ የጣላቸውን በርካታ ማዕቀቦችን ደግፋለች።", "passage_id": "7e53493d919fcd5a7acfef9fdffbf87f" }, { "cosine_sim_score": 0.5045680999755859, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሊያደርጉት ስለታቀደው ጉባዔ የሚወያዩ ከፍተኛ የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣን ኒውዮርክ እንደሚገቡ ፕሬዚዳንቱ አረጋገጡ ።ሚስተር ትረምፕ ዛሬ በትዊተር ባወጡት ቃል “የሰሜን ኮሪያ ምክትል ሊቀመንበር ኪም ያንግ ቾል በአሁኑ ወቅት ወደ ኒውዮርክ እየተጓዙ ናቸው” ብለዋል።ከዚህ የፕሬዚዳንቱ ቃል በሰዓታት ቀደም ብለው የወጡ የዜና ዘገባዎች የሰሜን ኮሪያ ገዢ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር እና የቀድሞ የወታደራዊ ሥለላ ኃላፊ ኪም ዮንግ ቾል ቤጅንግ አውሮፕላን ማረፊያ እንደነበሩ ተናግረዋል። ነገ ረቡዕ ወደ ኒውዮርክ ለመብረር ዕቅድ ያላቸውን መሆኑን ደግሞ የደቡብ ኮሪያ የዜና አገልግሎት ዮንሃፕ ዘግበዋል።ባለፈው ሳምንት ፕሬዚዳንት ትረምፕ ለሰሜን ኮሪያው መሪ በላኩት ደብዳቤ“በመግለጫዎ የገዘፈ ቁጣና ግልፅ ጠላትነት በማሳየትዎ ለሰኔ አሥራ ሁለት የተያዘው ጉባዔ የመቀመጣችን ዕቅድ ተሰርዟል” ማለታቸው ይታወሳል።ሆኖም የሁለቱ ሀገሮች ድርድር ቀጥሎ ባለፈው ዕሁድ ከጦር ነፃው የኮሪያ ቀጣና ላይ ተነጋግረዋል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ በዛሬ የትዊተር መግለጫቸው ከሰሜን ኮሪያ ጋር ለምናካሂደው ንግግር ያደራጀነው ግሩም ቡድን በአሁኑ ወቅት ስለጉባዔው እየተነጋገረ ነው ብለዋል።የዋይት ኃውስ ፅሕፈት ቤት ሹም ጆ ሃጊን እና ሌሎችም የትረምፕ አስተዳደር አባላት የሁለቱ መሪዎች ጉባዔ እንድታስተናግድ ወደታቀደችው ወደ ሲጋፖር ባለፈው ዕሁድ ተጉዘዋል።", "passage_id": "7b678565da91591be8b612a048985b3b" }, { "cosine_sim_score": 0.5002298355102539, "passage": "አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ኢራን በመካከላቸው ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ መስማማታቸው ተገልጿል።የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ሞሃመድ ጃቫድ ዛሪፍ በዛሬው ዕለት ከቻይና አቻቸው ዋንግ ይ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል።በውይይታቸውም በሀገራቱ  መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል።ከዚህ ባለፈም ቴህራን እና ቤጂንግ ያላቸውን የሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፋዊ አጋርነት ማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ዙሪያ ተወያይተዋል።ሞሃመድ ጃቫድ ዛሪፍ ሀገራቱ ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸን ለማጠናከር እና በቅንጅት ለመስራት መስማማታቸው የሁለትዮሽ  ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ያላቸውን ፍላጎት የሚያሳይ መሆኑን አንስተዋል።በመሆኑም ቤጂንግ እና ቴህራን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያድርጉትን ውይይት በቋሚነት ማስቀጠል ይገባቸዋል ነው ያሉት ።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ በበኩላቸው ሀገራቱ ያላቸውን ሁለንተናዊ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን በአጽንኦት ተናግረዋል።ምንጭ ፦https://www.presstv.com", "passage_id": "2ebabf43379976a98c230e6e4c19b744" }, { "cosine_sim_score": 0.4921059310436249, "passage": "የቻይና ፓርላማ ሊቀመንበር ሊ ዛንሹ ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ።የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሙፈሪያት ካሚል በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ሊቀመንበሩ የሚመሩት ልዑካን ቡድን ለሶስት ቀናት ጉብኝት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ሚስተር ሊ ዛንሹ ከአፈ-ጉባኤዋ ጋር ባደረጉት ንግግር \"ኢትዮጵያና ቻይና የቅርብ ወዳጅ አገሮች ናቸው\" ብለዋል።አሁን ላይ የአገሮቹ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሁሉን አቀፍ መሆኑን የገለጹት ሊ ዛንሹ፣ በነበራቸው ትስስርም በሁሉም ዘርፎች አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል።ወደፊትም ግንኙነታቸው ከዚህ በበለጠ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡ሚስተር ሊ ዛንሹ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ ከጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድና ከፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጋር በሁለትዮሽ ዲፕሎማሲያዊ መስኮች ላይ እንደሚወያዩም ገልጸዋል።አቀባበል ላደረጉላቸው ለአዲሷ አፈ-ጉባኤ ለወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልም የእንኳን ደስ አለሽ ምኞታቸውን ገልጸውላቸዋል።በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤነት የተሾሙት ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል በበኩላቸው ኃላፊነቱን ከተረከቡ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የፓርላማ ሊቀመንበር በመቀበላቸው ደስተኛ እንደሆኑ ገለጸውላቸዋል።በቢሮአቸው በሚኖራቸው የሁለትዮሽ ውይይትም ከሊቀ-መንበር ሊ ዛንሹ ጋር ጥሩ የስራ ልምድ ልውውጥ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።በቻይና ፓርላማ የሊቀ መንበር ኃላፊነት ከአገሪቷ ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ቀጥሎ ሶስተኛው ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ መሆኑ ይነገራል።በተለያዩ መስኮች ጠንካራ ወዳጅነት ያላቸው ኢትዮጵያና ቻይና ባለፈው ዓመት ግንኙነቱን ወደ ሁለገብ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ማሳደጋቸው ይታወሳል።(ኢዜአ)", "passage_id": "64c66ab5527da6dfcbba47185ef75f4c" }, { "cosine_sim_score": 0.4885810613632202, "passage": "የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው አቻቸው ሺ ጂን ፒንግ ጋር እንደሚወያዩ አስታወቁ።ፕሬዚዳንቱ በቀጣይ ወር ጃፓን በሚካሄደው የቡድን 20 አባል ሃገራት ስብሰባ ላይ ከጂንፒንግ ጋር እንደሚወያዩ ነው ነው ያስታወቁት፡፡በጃፓን አደርገዋለሁ ያሉት የሁለትዮሽ ውይይት ምናልባትም ውጤታማና አስደሳች ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል፡፡የትራምፕ የእንወያያለን መግለጫ ሁለቱ ሃገራት የገቡት የንግድ ፍጥጫ እየተባባሰ በመጣበት ወቅት የተሰጠ ነው።አሜሪካ 200 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባላቸው የቻይና ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥን የጣለች ሲሆን፣ ቻይና በአንጻሩ 60 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባላቸው የአሜሪካ ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ለመጣል መዘጋጀቷን አስታውቃለች።ዋሽንግተን በበኩሏ በቀጣይ ወር 300 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባላቸው የቻይና ምርቶች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ለመጣል ስለማሰቧም ተነግሯል፡፡( ምንጭ፡- ሪውተርስ)", "passage_id": "bd245419f1f8e9bb611bb0c3ae99081c" }, { "cosine_sim_score": 0.4818709194660187, "passage": "– በጸረ ድህነት ትግል ላይ የሚትገኘው ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት ጠቃሚ ተሞክሮ እያገኘች መሆኗን በሲኦል የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል ሚስዮን መሪ አቶ መስፍን ምራቅስ ገለጹ።እንደ አቶ መስፍን ገለጻ ከተሞክሮ ልውውጥ ባሻገር ሁለቱ አገራት በኢኮኖሚ ዘርፍ ጠንካራ ግንኙነት እየፈጠሩ መምጣታቸውም ገልጸው በቅርቡ የአዲስ ማሕበረሰብ ንቅናቄ (ሴማኡል ኡንዶግን) የምስራቅ አፍሪካ ማሰልጠኛ ማእከልን በአዲስ አበባ ለማቋቋም የኮሪያ ሪፓብሊክ መንግስት ከኢትዮጵያ አቻው ጋር የ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተፈራርሟል።የአዲሱ ማህበረሰብ ንቅናቄ /ሴማኡል ኡንዶግ/ የምስራቅ አፍሪካ ማሰልጠኛ ማእከልን በአዲስ አበባ ለማቋቋም የኮሪያ ሪፐብሊክ መንግስት ከኢትዮጵያ አቻው ጋር የ4.5 ሚሊዮን ዶላር ተፈራረመ።በፀረ ድህነት ተጋድሎ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት ጠቃሚ ተሞክሮ እያኘች መሆኗ ተገልጧል። ከ50 አመታት አስቀድሞ ከአንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት ደረጃ ባነሰ የወረዱና የተዋረዱ እንደነበሩ ይነገራል- ኮሪያውያን። አመታዊው የነፍስ ወከፍ ገቢያቸውም ከ60ና ከ70 ዶላር የማይዘል።“አዲስ የማህበረሰብ ወይንም የመንደር ንቅናቄ” እንደማለት ይሆናል-ሴማኡል ኡንዶንግ። ደቡብ ኮርያውያኑን ከድህነት አረንቋ ያወጣው ደግሞ ይሄው ፍልስፍና እንደሆነ ነው የሚነገረው።መነሻውን በመንደርተኞች ሁለንተናዊ የልማት እንቀስቃሴ ላይ ያዋለ፣ ከጅምሩ ገጠሩንና አርሶ አደሩን ማእከል ያደረገ ነበር-ንቅናቄው። የየቀየው ግንባር ቀደሞች ይመሩታል። በሴቶች በወጣቶችና በጎልማሶች አደረጃጀቶችም ይደገፋል። “ትጋት፣ ራስን ማገዝና ህብረት” ደግሞ የፍልስፍናው 3 ምሰሶዎች ናቸው።ገና ከመ ነሻው ስር ነቀል በሆነ እርምጃ መሬትን ያከፋፈለው የደቡብ ኮርያ መንግስት ሰፊውን አርሶ አደር ተጠቃሚ በማድረግ ነበር መርሃ ግብሩን የተያያዘው ። መሬት የሚሸጥበትንና የሚከራይበትን እድል በመዝጋትም ግብርናውን ለማሳደግና ሁለንተናዊ ድጋፍ ለማድረግ ጥሯል።በሁለተኛው ምእራፍ ጉልበትን በሰፊው የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎችን ያቋቋመው አስተዳደሩ ግብርናውም ኢንዱስትሪውም በኤክስፖርት እንዲመራ በአደረገው ጥረት ተሳክቶለታል።በመሰረተ ልማት አውታሮች በተለይም ደግሞ በመንገድ ልማት፣ ድፍን ኮርያን እንደጠፍር አልጋ ያስተሳሰረው ይኼው ንቅናቄ ጠንካራ የፋይናንስ ስርአትን ዘርግቷል። አስተማማኝ የመንግስት አገልግሎቶችን ፈጥሯል።በከተሞች ልማትም ከአንስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕንይዞች ተነስቶ ዛሬ እንደሳምሰንግ፣ LG፣ Hyundaiና Poscoን ወደመሳሰሉ በአለም የታወቁ ኩባንያዎች ተሸጋግሯል።በሕዝብ ቁጥር የእኛን ግማሽ፣ በስፋት የኢትዮጵያን 1/5ኛ የምታክለው ደቡብ ኮርያ ነዳጅ፣ ማእድን ባሉት ሌላ ጥሬ እቃ ወይንም ፀጋ አልፈጠረባትም። በኮርያ ቆይታችን ያነጋገርናቸው ሁሉ ግን በአንድ ቃል “የማደጋችን ምስጢር ሌላ ሳይሆን በጎ አስተሳሰብና ፈጠራ ብቻ ነው።” ነበር ያሉን።ዛሬ በአለም ከሚጠቀሱ 10 ባለፀጋ ሀገራት ተርታ ተሰልፋለች። የዜጎቿ አመታዊ የነፍስ ወከፍ ገቢም ከ60 እና 70 ዶላር ተመንጥቆ ወደ 30ሺ ዶላር ተጠግቷል።ተአምር መሰሉ ነገር ግን ገሃዱና ፈጣኑ የኮርያ ሪፐብሊክ ኢኮኖሚያዊ እድገትም በፀረ-ድህነት ተጋድሎም ላይ ለምትገኘው ኢትዮጵያ በጐ ተሞክሮ ሆኗል ብለዋል በሴኡል የኢትዮጵያ ኢምባሲ ምክትል የሚሲዮን መሪ አቶ መስፍን ሚደቅሳ።የሴሙኤል ኡንዶንግ ፍልስፍና ከኢትዮጵያ መንግስት ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መንግስት ጋር የሚጣጣም መሆኑንም ገልፀዋልየጅወንግ ሳንግ ቡክዶ ክልል ገዥ ዶክተር ኪማ ክዋነ ዳነግ /Kim Kwan Yang/ በበኩላቸው የኮርያና የኢትዮጵያ ህዝቦች ግንኙነት በደም የተሳሰረ መሆኑን ነው የገለፁትበትግራይና ኦሮሚያ ክልሎች 5 መንደሮች ፕሮጀክቱን ተግባራዊ እያደረጉ እንደሚገኙና እ.ኤ.አ በ2015 የምስራቅ አፍሪካ የንቅናቄውን ማሰልጠኛ ማእከል በአዲስ አበባ ለመክፈት ፍላጐታቸው መሆኑን ገልፀዋል።በኮም ክዋነ ጀንግ የተመሪው የልኡካን ቡድን ከኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በማእከሉ ምስረታ በዙሪያዋ በአዲስ አበባ መክሯል።", "passage_id": "ff67ff4f2320b1c8b66fc0e12e4341d0" }, { "cosine_sim_score": 0.4810309410095215, "passage": "-አዲስ አበባ መስከረም 03/2006 ኢትዮጵያና ቻይና የሁለቱን አገራት የፓርቲ ለፓርቲ ፣ የህዝብ ለህዝብና የመንግስት ለመንግስት ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳላኝ የቻይና የኮሚኒስት ፓርቲ ልዑካን ቡድንን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በዚህ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ እንደተናገሩት ሁለቱም አገራት በተለያየ መስክ የሚያደርጉትን ግንኙነት አጠናክረው ለመቀጠል የሚያስችል ሥራ በመስራት ላይ ናቸው። ቻይና ኢትዮጵያ ለነደፈችው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ስኬት የምታደርገውን ድጋፍ እንደሚያደንቁ ገልጸዋል፡፡ በሁለቱ አገራት መካከል የሚደረገውን ትብብር ለማጠናከር በቀጣይም የሁለቱን አገራት የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነት በበለጠ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል፡፡ የቻይናው የኮሚኒስት ፓርቲ ከአገሪቱ መንግስት ጋር በመተባባር ለኢትዮጵያ የልማት እንቅስቃሴ የሚያደረገውን አስተዋጽኦ አቶ ኃይለማሪያም አድንቀው በቀጣይ የኢትዮጵያ መንግስት ከቻይናው ኮሚኒስት ፓርቲ ብዙ ተሞክሮዎችን እንደሚቀስም ተናግረዋል። የቻይናው የኮሚኒስት ፓርቲ አባልና የልዑካን ቡድኑ መሪ ሚስተር ዛሆ ሆንግ እንደተናገሩት በኢትዮጵያና በቻይና መንግስት መካካል የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በህይወት በነበሩበት ወቅት የተፈረሙ በርካታ ስምምነቶች አሉ። እነዚህን ስምምነቶች በጋራ ለመተግበር የሁለቱ አገራት የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነት መጠናከር ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው የልዑካኑ ቡድኑ መሪ ገልጸዋል። በተለይ የኢህአዴግ ፓርቲ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግና የተገኘውን ለውጥ ለማስቀጠል የሚያደረገውን ጥረት አድንቀዋል። የሁለቱ አገራት ሁለንተናዊ ግንኙነት ለሌሎች አፍሪካ አገራት እንደምሳሌ የሚጠቀስ እንደሆነ ሚስተር ዛሆ ተናግረዋል። የልዑካን ቡድኑ ለመለስ ዜናዊ ፋውንዴሽን የ50 ሺህ ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቱን አንድ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣንን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "3103c85b3f355488426b150ddb633c41" }, { "cosine_sim_score": 0.4801125228404999, "passage": "ቻይና እና ኢንዶኔዥያ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግና ለማጠናከር  ውይይት በማድረግ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ ፡፡ሁለቱ የሩቅ ምስራቅ ሃገራት በቤጂንግ እያከናውኑ የሚገኙት  ውይይት የሃገራቱን የሁለትዮሽ ምጣኔ ሀብታዊ  ስምምነት ከፍ ያደርገዋል ተብሎ ይጠበቃል ፡፡በቻይና እና ኢንዶኔዥያ መካከል ኢኮኖሚዊ ግንኙነቱ የተጀመረው ውይይት እኤአ በ2015 ሲሆን ይህ ሦስተኛው ውይይት በቻይናው የህዝብ ተውካዮች ምክር ቤት ተጠሪ ያንግ ጂቺ እና በኢንዶኔዥያው የኢኮኖሚ ጉዳዮች አስተባባሪ ዳርሚን ናሱሺን መካከከል እየተደረገ ይገኛል፡፡ከዚህ ቀደም ቻይና የባቡር መንገድ ግንባታን ጨምሮ በርካታ የመሰረተ ልማት ተግባራትን  ኢንዶኔዥያ የከናወነች ሲሆን ይህ የአሁኑ ውይይት ዋነኛ አላማ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ ነውም ተብሏል፡፡በውይይቱ ላይ የሁለቱ ሃገራት ባለስልጣናት የሁለትዮሽ ትብብሩን ለማጠናከር የተስማሙ ሲሆን በተለይም በመሬት አጠቃቀም፣ በግብርና፣ በኃይል አቅርቦት እና በፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል ነው የተባለው፡፡ከዚህ በተጨማሪም ከኢንዶኔዥያ መዲና ጃካርታ ወደ ባንዱንግ የሚደርስ ባቡር መስመር ዝርጋታ ለመስራትና በኢንዶኔዥያ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለመገንባት ከስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡ቻይና የኢንዶኔዥያ ሶስተኛ የምጣኔ ሃብት ምንጭ በሆነው የቱሪስት ዘርፍ ላይ ከሃገሪቱ ጋር በጋራ የመሥራት ጽኑ ፍላጎት አላትም ተብሏል፡፡  ሁለቱ ሃገራት በዚህ  የኢኮኖሚ ውይይታቸው ላይ በኢንዶኔዥያ ለሚሰሩ የመሰረተ ልማት ሥራዎች ቻይና የገንዘብ ድጋፍ የገንዘብ ድጋፍ እንድታደርግም ተስማምተዋል፡፡( ምንጭ:ሲጂቲኤን) ", "passage_id": "46b92df084f6063bd0325f6e1e047872" } ]
cae22fa71658ebb09c91e7fdf9274274
8ca3ff3bad877a0c4ac54e826f11105f
በአዳማ ሲካሄድ የቆየው የደኢህዴን ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች መድረክ ተጠናቀቀ
በአዲስ አበባ የሚገኙ የደኢህዴን ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በአዳማ ያካሄዱት መድረክ ተጠናቋል፡፡አመራሮቹ በደቡብ ክልል የክልል አደረጃጀት አስመልክቶ ይፋ በተደረገው ጥናት ላይ ተወያይተዋል፡፡በደቡብ ክልል የክልል አደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ የተጠናዉ ጥናት የዜጎችን ህገ መንግስታዊ መብት የሚጥስ አለመሆኑም ተብራርቷል፡፡ የደኢህዴንና የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፤ ደኢህዴን የህዝቦችን ጥያቄ በግምት ሳይሆን በእውቀት ላይ ተመስርቶ በጥናት ለመመለስ በ10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ በመነሳት በሀገር ደረጃ አዲስ ልምድ ይዞ የመጣና አማራጭ ሃሳቦችን እያበረከተ የሚገኝ መሆኑን ገልፀዋል፡፡የክልሉ 2011 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም የተገመገመ ሲሆን፤መድረኩ ብሄራዊና ሀገራዊ ማንነትን አጣጥሞ ለመሄድ መግባባት የተፈጠረበት መሆኑ ተገልጿል፡፡ለአራት ቀናት በቆየው በዚህ መድረክ ከክልል አደረጃጀት ጥያቄ በተጨማሪ በወቅታዊ፣ አገራዊ፣ ክልላዊ እና በከተማው የፖለቲካዊና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር  አድርገዋል፡፡በምክክር መድረኩ ከ1 ሺህ በላይ በአዲስ አበባ የሚገኙ የድርጅቱ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31290/
[ { "cosine_sim_score": 0.5840332508087158, "passage": "\"ሁለንተናዊ ለውጥ ለክልሉ ልማት፣ ፍትህና አንድነት\" በሚል መሪ ቃል የሶማሌ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሶህዴፓ) 10ኛ መደበኛ ድርጅታዊ ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡በጉባኤው ከሁሉም የአጋርና እህት ድርጅት ተወካዮች የተገኙ ሲሆን ከሶማሌ ላንድና ጅቡቲ የገዢው ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የሶህዴፓ ሊቀመንበር አቶ አህመድ ሽዴ የክልሉን የሁለት አስርት ዓመታት ጉዞን አስመልክቶ የተከናወኑ ተግባራትን በመጥቀስ በተለይም በድርጅቱ ከአንድ ዓመት ወዲህ ከፍተኛ የሆነ መስዋዕትነት የከፈለበት ትግል ካካሄደ በኋላ የሚካሄድ በመሆኑ ጉባኤውን ለየት ያደርገዋል ብለዋል፡፡ጉባኤው በዋናነት የሚመለከታቸውን ጉዳዮች የጠቀሱት ሊቀመንበሩ በክልሉ አመራር ሽግሽግ እንደሚኖርና ይህም በዕውቀት የተመሰረተ ሆኖ እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡በክልሉ የሴቶች የአመራርነት ሚና በሚፈለገው ልክ እንዳልሆነና ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት በጉባኤው ጥረት እንደሚደረግም አክለዋል፡፡በሌላ በኩል አሁን ላይ በክልሉ እየተስተዋለ ያለውን ሰላምና መረጋጋት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገርና የተጀመረውን ሪፎርም አጠናክሮ ለማስቀጠል ሶህዴፓ አጠናክሮ እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡የክልሉን ሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ ለማዘመንና ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራም ተገልጿል፡፡", "passage_id": "be8822ab57389b1659943fecb92cea51" }, { "cosine_sim_score": 0.5836570262908936, "passage": "በክልልና በአገር ደረጃ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው በአመራሩ መካከል ጠንካራ የአስተሳሰብ አንድነት ሊኖር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብአዴን ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጸ። “የተሃድሶ ንቅናቄያችንን የበለጠ በማጥለቅ፣ በማስፋትና  ቀጣይነተቱን በማረጋገጥ  የህዝባችንን  የለውጥ ተስፋ እናስቀጥል!!” በሚል መሪ ሃሳብ የብሄረ  አማራ  ዴሞክራሲ ንቅናቄ /ብአዴን/ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ትናንት በባህር ዳር ተጀምሯል። ሊቀመንበሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በኢህአዴግ  ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተካሄደውን ግምገማ መሰረት በማድረግ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴም የራሱን ጥልቅ ውይይት አድርጎ ክፍተቶችን ለይቷል። የኮንፈረንሱ አላማም በተለዩትና በታመነባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በየደረጃው ካለው የድርጅቱ አመራር ጋር የበለጠ መግባባት ለመፍጠር ታስቦ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ በአመራር ደረጃ የሚስተዋለውን ለልማት ፀር የሆነውን የአስተሳሰብ ልዩነት ለማጥበብና  የአመራሩን የአስተሳሰብ  አንድነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት እንደሚካሄድም ገልፀዋል፡፡ እንዲሁም በክልልም ሆነ በአገር ደረጃ  የሚታየውን ለውጥ ለማስቀጠል እንቅፋት በሆኑ ችግሮች ላይ ውይይት በማካሄድ የመፍትሄ አቅጣጫዎች  ይቀመጣሉ። ችግሮችን በጠንካራ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ለመፍታትና ተደማሪ ውጤት ለማስመዝገብ የድርጅቱ አመራሮችና አበላት በግንባር ቀደምትነት ሊንቀሳቀሱ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ለሦስት ቀናት በሚቆየው የብአዴን ድርጅታዊ ኮንፈረንስ በተለዩ ችግሮች ዙሪያ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ለውጤታማነቱ አባላት ተልዕኳቸውን እንዲወጡ የሚያደርግ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል። በውይይት መድረኩ ላይ  ከፍተኛና መካከለኛ አመራሩን ጨምሮ ሌሎች የድርጅቱ አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።(ኢዜአ) ", "passage_id": "4a61fb05982b2332b53a74dfd87390c1" }, { "cosine_sim_score": 0.577934980392456, "passage": "የኦህዴድ እህት ድርጅቶችና አጋር ድርጅቶች በ9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።መልዕክታቸውን ያስተላለፉት መካከል የደኢህዴን፣ የብአዴን፣ ህውኃት እና የአጋር ድርጅት ተወካዮች የኦህዴድ 9ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ በርካታ ድሎች በተገኙበት ወቅት የሚካሄድ መሆኑን ጠቅሰው፥ ይህንንም የሚያጠናክሩ ድሎች ከጉባዔው እንደሚጠብቁም አንስተዋል።የደህዴን ስራ አስፈፃሚ አባል መሠረት መስቀሌ ድርጅታዊ ጉባዔው የሚያስቀምጣቸው ውሳኔዎች የኦህዴድ/ኢህአዴግን እንዲሁም የሀገሪቱን መጪ ዕድል የመወሰን አቅም ያለው መሆኑን በንግግራቸው አንስተዋል።ደኢህዴን የመፍትሔ አካል ለመሆን ቀደም ብሎ የድርጅቱን የቀድሞ ሊቀመንበር የ\nሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ በመቀበል የሥልጣን ሽግግሩ እንዲሳካ የበኩሉን ድርሻ መወጣቱን አንስተው፥ በቀጣይም ለዴሞክራሲ ሥርዓት ማበብ ከእህት ድርጅቱ ኦህዴድ ጋር በጋር እንደሚቆም ገልጸዋል።በቅርቡ የተጀመረው የይቅርታ፣ የፍቅርና የሰላም ጉዞ መልካም መሆኑን ያነሱት ተወካይዋ፥ ህዝቡ ለመብቱና ለጥቅሙ መከበር በሰላማዊ መንገድ መታገል እንደሚገባውም አንስተዋል።የብአዴን ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ንጉሱ ጥላሁን በበኩላቸው ታሪካዊ ጉባዔ መሆኑን አንስተው፥ ሀገሪቱ ከጥፋት በመውጣት ህዝቧ ብሩህ ተስፋ የሰነቀበት ወቅት መሆኑና ወቅቱ የሚወልዳቸው በርካታ ፈተናዎች መኖራቸውንም ጠቅሰዋል።በዚህም ፈተናውን በተናጠል ሳይሆን በጋር በመረባረብ የተለየ ጊዜ ማምጣት እንደሚቻል ገልጸዋል።ተወካዩ አንዳንድ ወገኖች በህዝቦች መካከል በተለይም በአማራና በኦሮሞ ህዝቦች ላይ የቤት ስራ ለመስጠት እንደሚጣጣሩ አንስተው ይህ እንደማይሳካላቸውም አስታውቀዋል።በሁለቱ ህዝቦች መካከል ያለፉት ከፍቅርና ከአንድነት ትርክቶች ይልቅ የቂም በቀል ትርክቶች ላይ ያተኮረ ስውር ደባዎች ሲፈጸሙ ይስተዋላል፤ ይህም በሁለቱ ህዝቦች ማርከሻ መድሐኒት ሊሰጣቸው እንደሚገባ አጽንዖት በመስጠት በንግግራቸው አንስተዋል።በዚህም ምሁራንና ፖለቲከኞች እንዲሁም ሌሎች ይህን ጥቀርሻ ከማጉላት በመጠበቅ “ጸዓዳችን ላይ ያተኮረ ትርክት እንዲመጣ” እንዲሁም ብቸኛው አማራጭ ከጥላቻ በላይ ፍቅር መሆኑን በመጥቀስ ህዝቦችን የሚለያዩ የአስተሳሰብ ግንቦችን ማፍረስ ይገባል ብለዋል።የኦህዴድ ጥንካሬ የብአዴን ጥንካሬ የኦህዴድ ድክመት የብአዴን ድክመት መሆኑን አንስተው፥ ወቅቱ የወለዳቸውን ፈተናዎች በጋራ መፍትሔ እንደሚሰጡት አንስተዋል።የህወኃት ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አባል ዶክተር አብርሃም ተከስተ ደግሞ ኦህዴድ ለኦሮሞ ህዝብ መብት መከበር እንዲሁም በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ህዝብ ለከፈለው ከፍተኛ መስዋዕትነት ለሰጠው አመራር ህወኃትና የትግራይ ህዝብ ክብር አለው ብለዋል በንግግራቸው።ኢህአዴግ ባለፉት ጊዜያት በወሰዳቸው እርምጃዎች መልካም ዕድል መምጣቱን የጠቀሱት ዶክተር አብርሃም ፈተናዎች መኖራቸውን አንስተዋል።በጉባዔው ሰላምን፣ ዴሞክራሲን እና ሌሎችንም መብቶች የሚያረጋግጥ ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ እንደሚጠብቁም ገልጸዋል።ለህገመንግስታዊ ፌደራላዊ ስርዓት መጎልበት፣ ለልማታዊ መንግስት ግንባታ፣ ለህግ የበላይነት መከበር እና ለሌሎችም ድርጅታቸው በጋራ ከኦህዴድ ጋር እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።ሌሎች የአጋር ድርጅቶች እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "e6eb5de38db0064551b6a4c7b31f749b" }, { "cosine_sim_score": 0.5778974294662476, "passage": "የሲዳማና የኦሮሞ ህዝቦች አንድነትና የትግል አጋርነት ያጠናክራል የተባለ የምክክር መድረክ የኦዴግ ታጋዮች በተገኙበት ያለፈው ቅዳሜና ዕሁድ በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡የኦሮሞና ሲዳማ ህዝብ ተቀራርቦ በመስራት ለውጡ እንዳይቀለበስ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ የኦዴግ አመራሮች ተናግረዋል፡፡ወጣቶች በስሜታዊነት መንግሥት በማፍረስ ሳይሆን የተገኘውን ዕድል በመጠቀም ለውጡን ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ አለባቸው ብለዋል፡፡የሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ ከኦሮሚያ ነፃነት ታጋዮች ጋር ትግሉን እንደሚቀጥልና የማንነት ፖለቲካ ከሚያራምዱ ፖርቲዎች እንደሚዋኸድ ገልጿል፡፡ ", "passage_id": "254ad4325f05cc33c60ed052ab4227f3" }, { "cosine_sim_score": 0.5764585733413696, "passage": "የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ያለፉት 15 አመታት የተሀድሶ ጉዞውን በመገምገም በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄውን በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገለፀ፡፡ባለፈው ሳምንት የኢህአዴግ ምክር ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የተጀመረው ይህ ንቅናቄ የክልሉን ህዝብ ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ከማረጋገጥ አንፃር ታሪካዊና በጥልቀት የመታደስ ተጨባጭ ውጤት የሚያረጋግጥ ይሆናል ሲል ነው የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ የገለፀው፡፡ማዕከላዊ ኮሚቴው በቆይታው ባለፉት 15 አመታት ከተሀድሶ በኋላ በክልሉ የተመዘገቡ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ተግባራት አፈፃፀሞችን በዝርዝር መገምገም ጀምሯል፡፡በቆይታውም በገጠርና በከተማ ድህነትን በመቅረፍና የህዝቡን ኑሮ በመለወጥ ረገድ የነበረውን አፈፃፀም ማዕከላዊ ኮሚቴው በተገቢው እንደሚፈትሽ ነው የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቲ ጽህፈት ቤት የገለፀው፡፡ደኢህዴን /ኢህአዴግ/ በክልሉ የሚገኘውን መላ ህዝብ በማንቀሣቀስ የተመዘገቡ ውጤቶችንና በሂደቱም የተስተዋሉ ጉድለቶችን ከመቼውም ጊዜ በተለየ መንገድ በጥልቀት እንደሚያይ የገለፀው ጽህፈት ቤቱ በተለይም ባለፈው አመት በድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ተገምግሞ አቅጣጫ የተቀመጠበትን የልማታዊ መልካም አስተዳደር ተግባራት አፈፃፀምን በጥልቀት እንደሚገመግም አስታውቋል፡፡በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ረገድ ክልላዊ አንድነትን በማጠናከርና የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረውና የክልሉ ብሔር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ በኩል ጐልብተው የሚቀጥሉበት ሁኔታ ላይም የሚመክር ይሆናል፡፡ማዕከላዊ ኮሚቴው የክልሉ ወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃማነት ላይ የሚስተዋሉትን ድከመቶች በስፋት የሚፈትሽ ሲሆን በገጠርና በከተማ የሚገኘውን የመላው ህዝብ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተደደር ጥያቄዎች በዝርዝር ታይተውና የህዝቡን እርካታ ሊፈጥሩ በሚችል መንገድ ተግባራዊ የሚደረጉበት ሁኔታ ላይ በስፋት በመምከር ውሣኔ እንደሚያስተላልፍም ይጠበቃል፡፡ይህ ታሪካዊና በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ ደረጃ በደረጃ እስከ ህዝቡ እንደሚወርድና በሂደቱም የክልሉን ህዝብ ያሳተፈ ተጨባጭ የመታደስ ውጤት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል በማለት የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ገልጿል፡፡ (EBC)", "passage_id": "e999b59978ccced31cdd5a27b25c24e8" }, { "cosine_sim_score": 0.5760296583175659, "passage": "በ10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ድርጅቱ በክልል እና በሀገር ደረጃ የተፈጠረውን የለውጥ ፍላጎት መሸከም የሚችል አመራር ወደፊት ለማምጣት የግድ የሚለን ጊዜ ላይ እንገኛለን ብለዋል ወይዘሮ ሙፈሪያት።ወይዘሮ ሙፈሪያት 10ኛውን የደኢህዴን ድርጅታዊ ጉባዔ በዛሬው በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት ባደረጉት ንግግር፥ 10ኛው የደኢህዴን ድርጅታዊ ጉባዔ እንደ ሀገር እና እንደ ክልል አዳዲስ ለውጦች እየተካሄደ ባለበት ወቅት በመካሄዱ ታሪካዊ ያደርገዋል ብለዋል።ጉባዔው እንደ ሀገር እና እንደ ክልል የተጀመሩ የለውጥ እንቅስቃሴዎችን የበለጠ አጠናክሮ ለማስቀጠል እና ህዝቡ ከለውጡ እያገኘ የመጣውን ተስፋ ከፍ ለማድረግ በጋራ መስራት እና አቋም መያዝ ባለንበት ወቅት የሚካሄድ ነው ሲሉም ተናግረዋል።ደኢህዴን ባለፉት 26 ዓመታት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ በሰራቸው ስራዎች ፈተናዎች ቢያጋጥሙትም በርካታ ድሎቸን ማስመዝገብ የቻለ ደርጅት ነውም ብለዋል።ድርጅቱ በክልሉ የነፃነት፣ የእኩልነት፣ የፍትህ እና የዴሞክራሲ ጥያቄዎቸን ደረጃ በደረጃ እየመለሰ የመጣ ነው ያሉት ወይዘሮ ሙፈሪያት፥ ሆኖም ግን የበርካታ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት የሆነው የክልሉ ህዝብ የልማቱ ተጠቃሚ ሳይሆን የቆየባቸው ጊዜያቶች እንደነበሩም አውስተዋል።ድርጅቱ ባለፉት 26 ዓመታት ለሀገር አንድነት ተምሳሌት በሚሆን መልኩ 56 ብሄሮችን በማስተባበር ህብረ ብሄራዊነትን በተግባር ማሳየቱንም ሊቀ መንበሯ አንስተዋል።ድርጅቱ እስካሁን በርካታ ስራዎችን የሰራ ቢሆንም፥ አሁን ፈታኝ በሆነ ጊዜ ውስጥ በመሆናችን እና ወደ ፊት በርካታ ስራዎች ስለሚጠበቅብን ተግተን እንዲንሰራ በምንገደድበት ወቅት ላይ ደርሰናል ሲሉም ተናግረዋል።ደኢህዴን የክልሉን ህዝብ በማስተባበር በርካታ ድሎቸን እያስመዘገበ የመጣ ድርጅት ቢሆንም በርካታ ፈተናዎች አጋጥመውታል ያሉት ሊቀ መንበሯ፥ ያጋጠሙትን ፈተናዎች በብስለትና በጽናት በማለፍ ለሀገሪቱ ልማት የበኩሉን ማበርከቱንም ገልፀዋል።ጉባዔው በአሁኑ ወቅት በክልሉ እና በሀገር ደረጃ የተጀመሩ የለውጥ አነቅስቃሴዎችን የሚመጥን አዲስ የለውጥ አመራር እንደሚያደራጅ እምነት እንዳላቸውም ጠቁመዋል፡፡ድርጅታዊ ጉባዔው ወደ ቀጣይ የድል ምእራፍ የምንሸጋገርበት በመሆኑ ለህዝብ ልብ ቀረብ የምንልበትን ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች እንደሚተላለፉበት አምነት አለኝም ብለዋል።በዚህም ጉባዔው በክልሉ የሚስተዋለውን የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ፣ የወጣቶችና የሴቶች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲሁም የአርብቶ አደሩን ህይወት ለማሻሻል የተጀመሩ ስራዎቸን የሚያስቀጥሉ አቅጣጫዎቸን እንደሚያስቀምጥ አመላክተዋል።በአሁኑ ወቅት ከድርጅቱ አላማና ያፈነገጡ፣ህዝብን ከህዝብ የማጋጨት ሴራዎች እየተስተዋሉ ነው ያሉት ወይዘሮ ሙፈሪያት፥ ይህንን ሁኔታ በአስተማማኝ ሁኔታ በመመከት የህግን የበላይነት ለማረጋገጥ በአንድነት መስራት ግድ ይለናል ሲሉም ተናግረዋል። ", "passage_id": "17dda45f740efc143d0d830ec9dc7541" }, { "cosine_sim_score": 0.5712898373603821, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የ2013 ክልል አቀፍ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት የንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ።በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ዘርፍ አስተባባሪና የደቡብ ክልል እርሻና ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በክልሉ በ2012 የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት 355 ሺህ 654 ሄክታር መሬት የለም ሲሆን በዚህ አመትም ሰፊ የህዝብ ንቅናቄ በመፍጠር የተሻለ የአካባቢ ጥበቃና ልማት ተግባራትን ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።የ2013 ክልላዊ ንቅናቄ “የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ለሁለተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች እንደሚካሄድም ተናግረዋል።የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ከተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃና ልማት ጎን ለማንም የመስኖ ልማትን በማጠናከር ከዝናብ ጥገኝነት የተላቀቀ ዘመናዊ ግብርናን እውን ለማድረግ በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ መሆኑን አቶ አንተነህ መናገራቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘኘው መረጃ ያመለክታል።ከጥር 18 ጀምሮ የሚካሄደው ንቅናቄ ቆይታውም ለ30 ቀናት የሚቆይ ሲሆን በዚህም 357 ሄክታር መሬት ይለማል ተብሎ ይጠበቃል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! ", "passage_id": "a2653bb3cd2c4e243d18719b7732cb19" }, { "cosine_sim_score": 0.5685442090034485, "passage": "ደኢህዴን/ኢህአዴግ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦችን የዘመናት የልማትና የዴሞክራሲ ጥያቄዎችን ምላሽ እያስገኘ መሆኑን የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡የድርጅቱ 25ኛው ዓመት የብር ኢዮ በልዩ የምስረታ በዓል ማጠቃለያ ዛሬ በሃዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም ተካሄዷል፡፡ሊቀመንበሩ በበዓሉ ላይ እንደገለጹት የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች እንደ ሌሎች የሀገሪቱ ህዝቦች የቀደምት ፀረ ዴሞክራሲያዊ ስርዓቶች በደል ገፈት ቀማሽ ናቸው፡፡\"በዚህም ውብ የሆነው የክልሉን ህዝቦች ማንነት ጥላሸት በመቀባት፣ ባህላችንና አኗኗራችንን በማንቋሸሽ እንዲሸማቀቁና፣ ለአስከፊ ድህነትና ኋላ ቀርነት እንዲጋለጡ አድርጓቸዋል\" ብለዋል፡፡በጭቆናው ቁጭት የተወለደው የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ንቅናቄ (ደኢህዴን) የክልሉን ህዝቦች የዘመናት የልማት ፣የሰላምና የዴሞክራሲ ጥያቄዎች ምላሽ እያስገኘ መሆኑንም አስታውቀዋል\"ደኢህዴን በደቡብም ሆነ በመላው ሀገሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ታግሏል \" ያሉት ሊቀመንበሩ ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት እንዲረጋገጥ የራሱን የማይተካ ሚና የተጫወተና በመጫወት ላይ የሚገኝ ህዝባዊ መሰረት ያለው ድርጅት መሆኑን ተናግረዋል፡፡\"ድርጅቱ የተመሰረተበትን የሩብ ምዕተ ዓመት ጉዞውን ሲያከብር በትጥቅ ትግል ውስጥ ለትግሉ ሲሉ መስዋዕትነት የከፈሉ የአማራ ፣ የትግራይና የኦሮሚያ ህዝቦችን  በማመስገን ነው \"ብለዋል፡፡በድርጅቱ መሪነት ክልሉ ባለፉት 25 ዓመታት ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መስመሩን በመከተል ተግባራዊ ባደረገው የተሃድሶ ዓመታት አንፀባራቂ ድሎች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡አቶ ኃይለማሪያም እንዳሉት የድርጅቱ የተሃድሶ እንቅስቃሴ በተጀመረበት ወቅት እንቅስቃሴውን ለመምራት የሚያስችል ስትራቴጂዎችና ፖሊሲዎችን አጥርቶ ለማስቀመጥ እልህ አስጨራሽ ትግልና መስዋዕትነት ተከፍሏል፡፡ሀገሪቱንም ሆነ ክልሉን ከድህነት በማውጣተ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ የኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብና ፈተናዎችን ማለፍ እንደሚገባም ጠቅሰዋል፡፡\"ድርጅቱ ባለፉት 25 ዓመታት ያስመዘገባቸው ስኬቶች ጅምር እንጂ ያለቀላቸው ባለመሆናቸው ጠንክሮ መስራት ይገባልም \"ብለዋል የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ፡፡የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በበኩላቸው ደኢህዴን የፀረ ጭቆና ትግል የወለደው ህዝባዊ መሰረት ያለው በመሆኑ የንቅናቄው መነሻ የህዝቦች የዘመናት የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ ጥያቄዎች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡\"የክልሉ ህዝቦች ለፍትህ፣ ለእኩልነትና ለአንድነት ዋጋ ከፍለዋል፤ በአብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች የመላው ህዝባችን ጥያቄ ምላሽ አግኝቷል\" ብለዋል፡፡በአብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ሃይሎች እልህ አስጨራሽ ትግል በሰሜን የሀገሪቱ ክፍል ተቀጣጥሎ በዋጋ የማይገመት መስዋዕትነት ተፍከሎበት አዲስቷ ኢትዮጵያ እውን እንድትሆን ማስቻሉንም ገልጸዋል፡፡በደኢህዴን 25ኛው ዓመት የብር ኢዮ በልዩ የምስረታ በዓል ማጠቃለያ ስነስረዓት የኢህአዴግ አባልና አጋር ድርጅቶች ከፍተኛ አመራሮችና ሌሎችም አካላት ተገኝተዋል፡፡ (ኢዜአ) ", "passage_id": "df7d3402ffbf7eaebd024c68aaf776e5" }, { "cosine_sim_score": 0.5637373924255371, "passage": "የደቡብ ኢትዮጵትያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ/ደኢህዴን/ 25 ዓመታት ጉዞ ህዝቡን ተጠቃሚ ያደረገ ፈጣንና ተከታታይ እድገት የተመዘገበበት መሆኑን  የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ፡፡ድርጅቱ 25ኛ ዓመት የብር ኢዩ በልዩ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል፡፡የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንደገለጹት በድርጅቱ የ25 ዓመታት ጉዞ የክልሉ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የፓለቲካ  ስልጣን ባለቤት በመሆናቸው ራሳቸውን በራሳቸው ማስተዳደር ችሏል፡፡ዴሞክራሲያዊና ሰብአዊ መብቶቻቸው ህገ መንግስታዊ እውቅና አግኝቷል፡፡ የድርጅቱ የልማት ስትራቴጂ ግብርናን በማዘመን የአርሶአደሩን የማምረት አቅም በማሳደጉ እስከ 15 ሚሊየን ኩንታል የነበረው ዓመታዊ የክልሉ ግብርና ምርት መጠን ወደ 80 ሚሊየን ኩንታል አድጓል፡፡ለገበያ ማምረት የጀመረው የክልሉ አርሶ አደር 543ሺ ሄክታር መሬት በመስኖ እየለማ መሆኑን ያመለከቱት አቶ ተስፋዬ ህብረተሰቡን ያሳተፈው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራም የክልሉን የደን ሽፋን ከ5 ወደ 20 በመቶ እንዲያድግ ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡በከተሞች የተተገበረው የኢንተርፕራይዞች ልማት ስራ ለበርካቶች የስራ እድል በመፍጠሩ የክልሉ ከተሞች የእድገትና የቱሪዝም ማዕከል እየሆኑ መጥተዋል፡፡በትምህርትና በጤናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችም በክልሉ ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት ድርሻቸው የጎላ ነው፡፡የማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንዳመለከቱት በመሰረተ ልማትና በመልካም አስተዳደር የተመዘገቡ ውጤቶች አበረታች ቢሆኑም የህዝቡን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ ስራዎች እንደሚጠበቁ ናቸው፡፡የጠባብነት አመለካከትና ተግባር ፣ ሙስናና ብልሹ አሰራርን ጨምሮ ለህዝብ ጥያቄ ፈጣን ምላሽ አለመስጠት ደግሞ ያለፈው 25 ዓመታት ጉዞ ተግዳሮቶች ነበሩ፡፡አመራሩ ፣ አባልና ደጋፊው ስለድርጅቱ አመሰራረት በቂ እውቀት ማስያዝ፣ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶች፣ ተግዳሮቶችና የቀጣይ ጊዜያት ዋና ዋና ተልእኮዎች ላይ ያተኮሩ ውይይቶችም ይካሄዳሉ፡፡ኪነ ጥበባዊ መድረኮች፣ስፖርታዊ ውድድሮችና የድጋፍ ሰልፎች የሚደረጉበት በዓሉ ከነሐሴ 20/2009ዓ.ም ጀምሮ እስከ መስከረም 20/2010 ዓ.ም በየደረጃው ይከበራል፡፡በቀጣይም በክልል ደረጃ ተከብሮ ድርጅቱ በተመሰረተበት መስከረም 29/2010 ዓ.ም የሚጠቃለለው በዓሉ \"በስኬት የታጀበው ጉዟችን ወደ ህዳሴው ማማ\" በሚል መሪ ሀሳብ ነው፡፡በዓሉ ከክልሉ በተጨማሪ አባላቱና ደጋፊዎች በሚገኙበት በሃገር ውስጥና በውጭ እንደሚከበር አቶ ተስፋዬ አብራርተዋል፡(ኢዜአ)፡ ", "passage_id": "3158491075b4d724fb03b9f3d853e8b9" }, { "cosine_sim_score": 0.559407114982605, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ወጣቶች ሊግ አዘጋጅነት በሀገር ደረጃ በከተሞች እየተካሄደ ያለው አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ ዛሬ በአፋር ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው።በመድረኩ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ምሁራን ወጣቶች እየተሳተፋበት ሲሆን የሀገረ መንግስት ግንባታና የወጣቱ ሚና በሚል ርዕስ የተሰናዳ ነው።የሀገረ መንግስት ግንባታ ምንነት፣የኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደትና ትምህርት የሚወሰድባቸው ጉዳዮች፣የሌሎች ሀገራት የሀገረ መንግስት ግንባታ ልምዶች፣የሀገረ መንግስት ግንባታን እውን ማድረግ ይቻል ዘንድ የወጣቱ ሚና የሚሉ ነጥቦች ይዳሰሱበታል።ሰላምና ብልጽግና የተረጋገጠባት፣ዜጎች በእኩልነት ተንቀሳቅሰውና ሰርተው ህይወታቸውን የሚመሩባትን ኢትዮጵያ ማጠናከር ይቻል ዘንድ ሀገረ መንግስቱ ሊቆምባቸው የሚገባው ምሰሶዎች እየተመከረበት ነው።በመድረኩ የክልሉ አመራር እና ሌሎች እውቅ የፖለቲካ ሰዎች መሳተፋቸውን ከብልጽግና ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "d946d56dad00e03da7154b1caaf956ce" }, { "cosine_sim_score": 0.5470113754272461, "passage": "ከነገ በስትያ በጅማ ከተማ የሚካሄደው 9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት መጠናቀቁን አስታወቀ ። የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት የገጠር ፖለቲካ ዘርፍ አደረጃጀት ኃላፊና የጉባኤው ቃል አቀባይ አቶ አዲሱ አረጋ ትናንት በጅማ ከተማ በሠጡት መግለጫ እንደተናገሩት ጉባኤው ‘‘የላቀ ሃሳብ ለተሻለ ድል’’ በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።    በጉባኤው ላይ በድምጽ የሚሳተፉ 1ሺህ66፣ በታዛቢነት የሚሳተፉ 250 ሰዎች ጂማ ከተማ ተጠቃለው መግባታቸውንም አመላክተዋል።በጉባኤው ታሪካዊ ውሳኔዎች የሚተላለፉ መሆኑን ያመላከቱቱት ሃላፊው በዚሁ ጉባኤም ያለፉት ሶስት ዓመታት የውስጥ ድርጅት አፈጻጸም ይገመገማል፤ የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚሽን ሪፖርትም ቀርቦ ይውውይት የሚካሄድበት መሆኑን አስረድተዋል።በጉባኤው ቆይታ የድርጅቱን ስያሜ፣ አርማ እና መዝሙር ለመቀየር የሚያስችል ረቂቅ ቀርቦም ውይይት እንደሚካሄድበት ነው አቶ አዲሱ የተናገሩት።የፊታችን ማክሰኞ ከሰዓት በኋላም 6ሺህ ታዳሚዎችና የኦህዴድ ኢህአዴግ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድ በተገኙበት ደማቅ የመክፈቻ ስነ ስርዓት እንደሚደረግም ነው አቶ አዲሱ የገለጹት።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "1069850eef945272d5dd7dd91c22ba1b" }, { "cosine_sim_score": 0.5335919857025146, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ተወላጅ ምሁራን ውይይት በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው።በመድረኩ የክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ እንዳሉት፥ ውይይቱ ለክልሉ ወቅታዊ ችግሮች የሰከነ ሀሳብና ተሻጋሪ መፍትሄዎችን ለማደራጀት ሚናው የላቀ ነው።አሁን ዋልታ ረገጥነት በሰፍበት ወቅት ሀገርንም ሆነ ክልሉ በአንድነት ፀንቶ እንዲቆም የሊህቃኑ ምክረ ሀሳብ ጎልህ ነውም ብለዋል።የምሁራን መድረኩ ምክንያታዊ አማራጮችን በመጠቆም የነገውን ተስፍ ማሳየትም ይጠበቃልም ነው ያሉት።“የማንነት፣ የብሄር ማንነትና አደረጃጀት ተራክቦና ልዮነት” በሚል ርእስ በቀረበ ጥናታዊ ፅሁፍ በሀገሪቱ ባለፉት አመታት በነበሩ ቀውሶች እና ተግዳሮቶቻቸውን በመለየት ለዛሬ የሚሆኑ የመፍትሄ ምክረ ሀሳቦች ቀርበዋል።በተዛቡ ትርክቶች የክልሉ ህዝቦችን ለመለያየት የተሰሩ ስራዎች ችግሮች ተብለው ቀርበዋል።በመፍትሄነትም ከፉክክር ይልቅ በትብብር እና አብሮነት ህዝቦች መቆም እንዳለባቸውም ተጠቁሟል።ተሳታፊ ምሁራንም ከዚህ ቀደም ልዩነትን በሚያሰፉ ስራዎች ላይ ልሂቃኑም ሆነ አመራሩ ማተኮሩ አሁን ለሚታየው ችግር ምክንያት በመሆኑ በጋራ ለመቆም አንድነቱ ላይ በትኩረት እንዲሰራ ጠይቀዋል።መድረኩ ነገ የሚቀጥል ሲሆን የክልል አደረጃጀት ጥያቄ ምክረ ሀሳብ ቀርቦ ውይይት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል ።ሀይለየሱስ መኮንን", "passage_id": "317cdbbea0630d02666cc16bcb390526" }, { "cosine_sim_score": 0.5315415859222412, "passage": "ኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) 11ኛ ጉባዔውን ዛሬ ከመጀመሩ በፊት የግንባሩ አባል ድርጅቶች የየራሳቸውን ጉባዔ አካሂደዋል። ውሳኔዎችን አሳልፈዋል። የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ)፣ መጠሪያውን ወደ ኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) ቀይሯል። 13ኛ ጉባዔውን ያጠናቀቀው ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)፣ የማዕከላዊ ኮሚቴ ሪፖርቱን ገምግሟል። 12ኛ ጉባዔውን ያደረገው የብሔረ-አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) አሁን የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ተብሏል። አሥረኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን ያደረገው የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ነባር የአመራ አባላቱን ሸኝቷል።ከዛሬ ጀምሮ ደግሞ አራቱም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶችና አጋሮቻቸው 11ኛውን የኢሕአዴግ ጉባዔ ለሦስት ቀናት ያካሂዳሉ።ከዚህ ‹‹ሀገራዊ አንድነት፣ ለሁለንተናዊ ብልፅግና›› በሚል መሪ ቃል ከተጀመረው ጉባዔ ምን ይጠበቃል?በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ፍልስፍና መምህር ዶክተር ዳኛቸው አሰፋን ለትንታኔ ጋብዘናል። ያነጋገራቸው የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ ሰሎሞን ክፍሌ ነው? ", "passage_id": "d7e41e6c52209f82b6dbe64bde8fc30e" }, { "cosine_sim_score": 0.5290687084197998, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 5 /2005 (ዋኢማ) -የደቡብ ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዙር 7ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል።ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የ2005 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ያደመጠ ሲሆን ፥ በ2006 በጀት አመት ጠቋሚ እቅድ ላይ በመወያየት በሙሉ ድምጽ አፅድቋል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ባቀረቡት ሪፖርት ላይ እንዳሉት ፥ በክልሉ በተደጋጋሚ ቅሬታ ይቀርብበት የነበረው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በበጀት ዓመቱ በተከናወኑ ስራዎች የተሻለ አፈጻጸም ታይቷል።በክልሉ ሁሉን አቀፍ የቀበሌ መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም ዝቀተኛ አፈጻጸም የታየበት ሲሆን ፥ ቀሪ ስራዎችን በጊዜ ለማጠናቀቅም ተጨማሪ ተቋራጮችን ወደ ስራ አስገብቶ እየተሰራ መሆኑም ነው በሪፖርቱ የቀረበው።ምክር ቤቱ በክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች እና ተቋማት ላይ በክልሉ ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አማካኝነት የቀረቡ ሪፖርቶችንና የተሰሩ ስራዎችንም አድምጧል። ለሚቀጥሉት አምስት ቀናት በሚቀየው ጉባኤ የ2006 አመት በጀትን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህ በተጨማሪም በነገው ዕለት የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር እንደሚሾም ይጠበቃል  ሲል ፋና ብሮድካስቲንግ ዘግቧል።", "passage_id": "c0a1fcb6751b3111914a775d44fb2f4e" }, { "cosine_sim_score": 0.5217388868331909, "passage": "ከመስከረም 4-9/2010 ዓ.ም በባህር ዳር ከተማ ሲካሄድ የቆየው የብአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ የኢህአዴግ ምክር ቤት ያካሄደውን አጠቃላይ ስብሰባና አቅጣጫ መሰረት በማድረግ መካሄዱን እና በዚሁ የብአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በ2009 ዓ.ም በተቀጣጠለው የተሃድሶው ንቅናቄ ሂደት ውስጥ የተመዘገቡ ስኬቶች፣ንቅናቄው ያለበት ደረጃና የወደፊት ትኩረቶች የሚኖራቸው ማእቀፈፎች ዋነኛ አጀንዳ ሆነው ውይይት መካሄዱን የብአዴን ሊቀመንበር ክቡር አቶ ደመቀ መኮንን ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አብራርተዋል፡፡\nበውይይቱ በ2009 ዓ.ም የ2ተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን የመንግስት አፈፃጸም ምን ይመስል እንደነበርና የተገኙ ለውጦች፣ ብሎም ለወደፊት ሊሻሻሉ የሚገባቸውን ጉዳዮች ማእከላዊ ኮሚቴው በጥልቀት ገምግሟል፡፡ የብአዴን አመራሮች እና የአባላት ሚና እንዲሁም የንቅናቄው ዋነኛ ባለቤት የሆነው ህዝብ የነበረው ተሳትፎ ነጥሮ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን በ2010 ዓ.ም መከናወን በሚገባቸው ክልላዊና ሀገራዊ እቅዶችን ዙሪያ ማእከላዊ ኮሚቴው ዝርዝር ውይይት ማድረጉንም ሊቀመንበሩ ገልፀዋል፡፡\nከዚህ በተጨማሪም በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄውን መሰረት በማድረግ የአመራሩ ቁመናና ስነ-ምግባር ምን ይመስል ነበር? በሚለዉና ሌሎች ጥያቄዎች ላይ እና ፖለቲካል ኢኮኖሚው የኪራይ ሰብሳቢነት ፖለቲካል ኢኮኖሚን በመቀልበስና የልማታዊነት አስተሳብና ተግባር የበላይነት እንዲይዝ ከማድረግ አኳያ የታቀዱና የተፈፀሙ ተግባራት ምን ይመስሉ ነበር በሚለዉ እንዲሁም ብልሹ አሰራሮችንና ኪራይሰብሳቢነትን በመታገል ረገድ የተከናወኑ ስራዎችና በሂደቱ የህዝብ ተሳታፎን ከማረጋገጥ አንፃር የተከናወኑ ስራዎችንም በዘርዝር ተፈትሸዋል፡፡ አቶ ደመቀ ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በመመለስና ችግር ፈቺ አመራር በመስፈን ረገድ የተከናወኑና ቀሪ ተግባራትንም ኮሚቴው በዝርዝር መገምገሙነንነና የቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጡን ጨምረው እንደገለፁ ከክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘዉ መግለጫ አመልክቷል፡፡", "passage_id": "c9b4d7795106260b853991a2a6ccb725" }, { "cosine_sim_score": 0.5125308036804199, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በሰመራ ከተማ ተጀመረ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ÷ የክልሉን የ2012 በጀት ዓመት የስራ እቅድ አፈጸጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።በሪፖርታቸውም በበጀት ዓመቱ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች አርብቶ አደሩን ተጠቃሚ ያደረጉ ተግባራት መከናወናቸውን አመላክተዋል።በክልሉ ሰላምን በማስፈን ረገድ አበረታች ስራዎች መተግበራቸውንም አንስተዋል።ከኢሳ ማህበረሰብና አጎራባች ክልሎች ጋር የህዝቦችን አብሮነትና የሰላም እሴት ግንባታ ለማጠናከር የተካሄደው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረኮች ውጤት ማስገኘታቸውንም ገልጸዋል።በድንበር አካባቢ በተካሄደው ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር ቁጥጥር ስራ 71 የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ና ከ81 ሺህ በላይ ጥይቶች ተይዘዋልም ነው ያሉት።በጤና፣ በንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እንዲሁም ለአርብቶ አደሩ ልጆች ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች እንደነበሩም አንስተዋል፡፡ከሰባት ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ የቤት እንስሳት ክትባትና ህክምና መሰጠቱንም ገልጸዋል።ጉባኤው በሶስት ቀናት ቆይታው የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ዋና ኦዲት መስሪያ ቤት ሪፖርት እንዲሁም በክልሉ የ2013 የስራ ዘመን በጀት ዙሪያ በመምከር  ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ኢዜአ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "8fba5e82dd0cb7efd840596789a61b50" } ]
69a117292e81bd5154f6819f7544f694
c23a868419d7661bbd17adcd464c0f99
ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያ ጋር እንደማትደራደር አሳወቀች
ሰሜን ኮሪያ "በደቡብ ኮሪያ ያልተገባ ድርጊት ምክንያት" በሚል ሰበብ ከደቡብ ኮሪያ ጋር ልታደርግ የነበረውን ቀጣይ ድርድር እንደማታካሂድ አሳወቀች።ሰሜን ኮሪያ እዚህ ውሳኔ ላይ መድረሷን ያሳወቀችው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዝዳንት ሙን ጃኢን ትናንት ሐሙስ ያደረጉትን ንግግር ተከትሎ ነው።ይህ በእንዲህ እንዳለ ዛሬ አርብ ሰሜን ኮሪያ ሁለት ሚሳኤሎችን ወደ ምሥራቃዊ የባሕር ዳርቻዋ በመተኮስ ሙከራ ማድረጓን የደቡብ ኮሪያ ሠራዊት አሳውቋል። ይህም ሙከራ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለስድስተኛ ጊዜ መሆኑ ታውቋል።ይህ ተከታታይ የሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ሙከራ የተደረገው ባለፈው ሰኔ ወር ላይ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከሰሜን ኮሪያው መሪ ጋር ባደረጉት ውይይት የኒዩክሌር ጦር መሳሪያዎችን ለማስወገድ ውይይት ለመጀመር ከተስማሙ በኋላ ነው።የደቡብ ኮሪያው ፕሬዝዳንት ሃገራቸው ከጃፓን ነጻነቷን ያገኘችበትን ቀን በተከበረበት ወቅት ሁለቱ ኮሪያዎች በአውሮፓዊያኑ 2045 እንደሚዋሃዱ በመናገራቸው ነው ሰሜን ኮሪያ ቁጣዋ የተቀሰቀሰው።በቴሌቪዥን በተላለፈው ንግግር "ለራሱና ለምሥራቅ እስያ ብሎም ለዓለም ሰላምና ብልጽግናን የሚያመጣው አዲሱ የኮሪያ ልሳነ ምድር ከፊታችን እየጠበቀን ነው" ሲሉም ተናግረዋል- ፕሬዝዳንቱ።ሰሜን ኮሪያ፣ ደቡብ ኮሪያና አሜሪካ እያካሄዱት ባለው የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ላይ ተቃውሞዋን ያሰማች ሲሆን፣ ይህም ከፕሬዝዳንት ትራምፕና ከሙን ጃኢን ጋር ቀደም ሲል ያደረጉትን ስምምነት የሚጥስ መሆኑን በመግለጫዋ ላይ ጨምራ ገልጻለች።የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለአሜሪካው ፕሬዝዳንት በጻፉት ደብዳቤ ላይ ከፍተኛ ወጪ ስለሚወጣበት የደቡብ ኮሪያና የአሜሪካ የጦር ልምምድ ቅሬታቸውን ገልጸው ነበር።የሰሜን ኮሪያ የውህደት ሚኒስቴር ቃል አቀባይ እንደተናገሩት፣ አካባቢውን ከኒዩክሌር ጦር መሳሪያ ነጻ ለማድረግ የተጀመረው ንግግር መቋጫ እንዳያገኝ ደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ልምምዱን ማድረጓ ዋኛው ምክንያት ነው ሲሉ ተናግረዋል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33986/
[ { "cosine_sim_score": 0.5955113172531128, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆን ኡን ሃገራቸው “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ።ኪም በፓርቲያቸው ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ፒዮንግያንግ “አዎንታዊ እና ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ ያስፈልጋታል ማለታቸውን የሃገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል።በንግግራቸው ያነሱት “አወንታዊና ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” አሻሚና ግልጽነት የጎደለው ነው ተብሏል።ይህ ንግግራቸው ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መሳሪያ ምርቷን ለማቆም ከአሜሪካ ጋር እያደረገች ያለውን ድርድር ልታቋርጥ ትችላለች የሚለውን ግምት አጠናክሯል።አስተያየት ሰጭዎችም ፒዮንግያንግ የኒውክሌር መሳሪያዎችን ዳግም ወደ መሞከር ልትገባ ትችላለች የሚል ሃሳብ እየሰነዘሩ ነው።ዋሽንግተን በተያዘው የፈረንጆች ዓመት መጨረሻ በኒውክሌር ድርድሩ ዙሪያ የተሻለ ነገር ማቅረብ ካልቻለች ፒዮንግያንግ አዲስ መንገድ እንደምትከተል ዝታለች።\nይህ የኪም ጆንግ ኡንን ንግግርም አሜሪካ እጅግ አሳዛኝ ብላዋለች።ኪም እና ዶናልድ ትራምፕ በሰኔ ወር በሲንጋፖር እና የካቲት ውስጥ በቬትናም ፊት ለፊት መወያየታቸው ይታወሳል።እንዲሁም ሁለቱ መሪዎች ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያ በምትጋራው አዋሳኝ ቦታ ስብሰባቸውን ማካሄዳቸው የሚታወስ ነው።ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአሜሪካ እና በሰሜን ኮሪያ መካከል ያለው ግንኙነት እየሻከረ መምጣቱ ይነገራል።ምንጭ፡-ቢቢሲ", "passage_id": "6ba8c74bdc8f1fbaac8d12c6b2224b50" }, { "cosine_sim_score": 0.5687460899353027, "passage": "የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ሙን ጄ ሰሜን ኮርያ ኑክሌር መሳርያ የምትፈትሽበትን የኑክሌር ተቋምን ስትዘጋ ዩናይትድ ስቴትስ በመቆጣጠር ተግባር እንድትረዳ እንደሚፈልጉ ታውቋል።ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ከተባበሩት መንግስሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶንዮ ጉቴሬሽ ጋር በስልክ በተነጋገሩበት ወቅት ስለጉዳይ መግለፃቸውን ቃል አቀባያቸው ተናግረዋል።የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በመጪው ግንቦት ወር አጋማሽ ገደማ ላይ ኑክሌር መሳርያ የሚፈተሽበትን ቦታ ለመዝጋት ቃል ገብተዋል።ተቋሙ ሲዘጋ እንዲመለከቱ ኪም የደቡብ ኮርያያና የዩናይትድ ስቴትስ ጠበብትንና ጋዜጣኞችን የማጋበዝ እቅድ እንዳላቸው የደቡብ ኮርያ ባለሥልጣኖች ባለፈው እሁድ ጠቁመዋል።", "passage_id": "8e09b4194b86d6dd2c1bb7cb01f2e25f" }, { "cosine_sim_score": 0.5625871419906616, "passage": "ፒዮንግያንግ ካስወነጨፈቻቸው ሚሳይሎች ከራሷ ግዛት ያለፈ አንድም አረር እንዳልነበረ የገለፁት ፓምፔዮ የሃገሪቱን የኒኩሌር መርኃግብር ለማስቆም የሚደረገው ንግግር “በስምምነት እንዲቋጭ የሚያስችል ዕድል አሁንም እንዳለ ነው” ብለዋል።ከሰሜን ኮሪያው ፕሬዚዳንት ኪም ጋር “ስምምነት ላይ እንደርሳለን” የሚል እምነት እንዳላቸው የዩናይትድ ስቴትሱ መሪ ዶናልድ ትረምፕ ትናንት በትዊተር ባሠፈሩት መልዕክት ጠቁመዋል።", "passage_id": "ca45502f6767fc278d7c987adcbe6217" }, { "cosine_sim_score": 0.5585275292396545, "passage": "ሰሜን ኮሪያ በፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ የሃይድሮጅን ቦምብ እንደምትሞክር ዛተች፡፡አሜሪካም ከሰሜን ኮሪያ ውጭ ያሉ ባንኮች ከፒዮንግያንግ ጋር ግንኙነታቸውን እንዲያቋርጡ የተናጠል ማዕቀብ ጥላለች፡፡ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ  የመጀመሪያቸው በሆነው ንግግራቸው አገራቸው ራሷን እና አጋሮቿን ለመከላከል ከተገደደች ሰሜን ኮሪያን እንደምታወድም ተናግረው ነበር።ይህን ተከትሎም የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በፓስፊክ ውቂያኖስ   የሀይድሮጅን ቦምብ ሙከራ እንደሚያደርጉ ዝተዋል።ኪም ለትራምፕ ንግግር በሚሰጠው ምላሽ ላይ እያሰቡ መሆናቸውን በመግለፅ፥ ምላሹም ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ያልተጠበቀ እንደሚሆን ነው የገለፁት።ዶናልድ ትራምፕ ባደረጉት ንግግር ከተለያዩ ሃገራት ትችት ገጥሟቸዋል ሲል የፃፈው ቢቢሲ፤ በተለይ የትራምፕ ትችት የደረሰባቸው ሃገራት የፕሬዝዳንቱን ንግግር ተገቢ ያልሆነ ሲሉ ወቀሳ አቅርበዋል ብሏል።ትራምፕ ኢራንን አነስተኛ ቁጥር ካላቸው በጥባጭ ሃገራት አንዷ ሲሏት፤ አሜሪካ ተገዳ ወደ ጦርነት ከገባችም ሰሜን ኮሪያን ሙሉ ለሙሉ ታጠፋለች ሲሉ ተደምጠዋል።የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር የትራምፕ የማን አለበኝነት ንግግር ኋላ ቀር በሆነው ዘመን የሚደረግ እንጂ በአሁኑ  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መሆን እንደሌለበት ጠቁመዋል።ትራምፕ ለዜጎቻቸው ህይወት መሻሻል የሚጥሩ ሉዓላዊ ሃገራትን በመፍጠር ዙሪያ ያተኩራል በተባለው ንግግራቸው፤  አብዛኛውን ጊዜ ዓለም አሁን ላለችበት ችግር መንገድ ከፍተዋል ባሏቸው ሃገራት ዙሪያ ትኩረት አድርገዋል ሲል ሲ ኤን ኤን አስነብቧል።አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ማዕቀብ በተጨማሪ የሚሳኤል ሙከራ የምታደርገውን ሰሜን ኮሪያ ስታስጠነቅቅ መቆየቷ ይታወሳል።የሚሳኤሉ ሰው ራሱን በማጥፋት ተልዕኮ ላይ ነው ሲሉ ትራምፕ የሰሜን ኮሪያውን መሪ በቃላት ሲወርፉ፤ አሜሪካ ራሷን ወይንም አጋሮቿን ለመከላከል ከተገደደች ሰሜን ኮሪያን ሙሉ ለሙሉ ከማጥፋት ውጭ አማራጭ የላትም ማለታቸውም እየተዘገበ ይገኛል።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ንግግር ሰሜን ኮሪያ የኑክሊዬር ጦር መሳሪያ ለማበልፀግ የሄደችበትን ርቀት ትክክል እንደሆነ አሳምኖኛል ሲሉ ኪም ጆንግ ኡን ተናግረዋል ያለው ሮይተርስ።ኪም በብሔራዊ ጣቢያቸው ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታ በሠጡት መግለጫ የትራምፕ ንግግር ትልቅ ዋጋ ያስከፍላቸዋል ሲሉ ተደምጠዋል።ሁለቱ ሃገራት ጥላቻ የተሞላበትን የቃላት ጦርነት እያዘወተሩ መምጣታቸውን ተከትሎ፥ በኮሪያ ልሳነ ምድር ዳግም ጦርነት ሊከሰት ይችል ይሆን ሲል ባካሄደው ዳሰሳ፤ በቀጣናው አገራቱ ምንም እንኳ ወታደራዊ አቅማቸውን ቢያጠናክሩም ዳግም ጦርነት እንዲቀሰቀስ የሚያስችል ህዝባዊ ስነ ልቦና እንደሌለ የተደረገን ጥናት ዋቢ አድርጎ ሮይተርስ አስነብቧል ።ጥናቱ ኮሪያውያን ከ1950 እስከ 53 የነበራቸው ጦርነት ዳግም ላለመቀስቀሱ ማሳያ ነው ሲል አሜሪካ ደቡብ ኮሪያን ይዛ በሰሜን ኮሪያ ላይ ስለመነሳቷ ከንቱ ልፋት ነው ሲል አስቀምጧል፡፡", "passage_id": "e76d68a4e36281aa9a0a667be9f4321b" }, { "cosine_sim_score": 0.5564224720001221, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ ዛሬ ኒውዮርክ ውስጥ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ቀኝ እጅ ከሆኑት ባለስልጣን ጋር መነጋገራቸውን ቀጥለዋል።ውይይታቸው በሚቀጥለው ወር በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕና በሰሜን ኮሪያው መሪ መካከል ሊካሄድ በሚችለው ስብሰባ ላይ ያተኮረ ነው።ፖምፔዎ እና ኪም ዮንግ ቾል ያካሄዱት ውይይት በጣም በጥሩ ሁኔታ እየተከናውነ መሆኑን የተናገሩት ሚስተር ትረምፕ እሳቸውና ኪም ጆንግ ኡን መጀመሪያ ላይ በታቀደው መሰረት እአአ ሰኔ አሥራ ሁለት ቀን ይከናወናል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል።የሰሜን ኮሪያዎቹ ልዑካን ነገ ከኪም ጆንግ ኡን የተላከውን ደብዳቤ ይዘው ዋሺንግተን ይገባሉ ብለው እንደሚጠብቁም ሚስተር አመልክተው፣ የደብዳቤውን ይዘት ለማየት በጉጉት ላይ መሆናቸውን የዩናይትድ ስቴትሱ መሪ አክለዋል።የሰሜን ኮሪያው መልዕክተኛ ኪም ዮንግ ቾል ባለፉት አሥራ ስምንት ዓመታት ውስጥ ዩናይትድ ስቴትስን የጎበኙ የመጀመሪያ የዚያች ሃገር ከፍተኛ ባለሥልጣን መሆናቸው ታውቋል።", "passage_id": "40467542e6c3655fd9d5888b5c343b08" }, { "cosine_sim_score": 0.5414272546768188, "passage": "ሰሜን ኮሪያ የኒኩለር ግንባታዋን የማትገታ ከሆነ እራሷን ለአደጋ እንደምትዳርግ  የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ፡፡  የሁለቱ አገራት ወቅታዊ ሁኔታም በቀጣይ ወርሃ ሰኔ አጋማሽ ላይ ፊት ለፊት ተገናኝተው እንዲመክሩ  የተያዘለት ቀነ ቀጠሮ ላይ  እንቅፋት  ፈጥሯል ።የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንደተናገሩት የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እጆቻቸውን ከሚያመርቱአቸው የኒኩለር መሣሪያ የማይሰበስቡ ከሆነ የሊቢያውን መሪ ሙአመር ጋዳፊን የገጠመው እጣ ፈንታ ይገጥመዋል ብለዋል፡፡ሚስተር ኪም በስልጣን ላይ መቆየት ከፈለገ የኒኩለር መርሃ ግብሩን መርሳት አለበት፡፡ ካልሆነ ግን በሊቢያው ሙአመር ጋዳፊ ላይ የወሰድነውን እርምጃ ልንወስድባቸው እንገደዳለን ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ በቀጣይ ወር ከሰሜን ኮሪያው መሪ ጋር ስር ነቀል ውይይት ለማድረግ እያጣሩ መሆናቸውን የሚገልጹቱ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ንግግሩ በስኬት የሚጠናቀቅ ከሆነ ለሀገሪቱ ጥበቃ ይደረግላታል ነው ያሉት ሲል አልጀዚራ ጽፏል፡፡\"ኪም ሪፖርተሮችን ሰብስቦ ሀገሬ ባለጸጋ ሀገሩን እንደሚመራ ሲናገራቸው ሰማሁ ያሉት ትራምፕ ከአሜሪካ ጋር የሚያደርጉት ንግግር ካልሰመረ ሁሉም ነገር ከንቱ ይሆንባቸዋል ነው ያሉት፡፡የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የአሜሪካን የአንድ ወገን የኒኩለር መርሃ ግብር ክልከላን በመቃወም ለሰኔ 12 የታቀደ የሲንጋፖር ታሪካዊውን ስምምነትን ልሰርዝ እችላለሁ በሚል መቃወማቸውን ተከትሎ የመጣ ነው ተብሏል፡፡የሚስተር ትራምፕ የደህንነት አማካሪ ጆን ቦልተን ፕሬዝዳንቱ ለማለት የፈለጉት የሊቢያን የኒኩለር መርሃ ግብር ለመግታት የተጠቀምነውን ሞዴል እንከተላለን ለማለት እንጂ እንደጋዳፊ ሁሉ ኪምም ይገደላሉ ለማለት አይደለም በሚል አስተባብሎታል፡፡ ሚስተር ቦልተን ለዚህ ማሳያ አድርገው ያስቀመጡትም በ2003 ሊቢያ የፈረመችውን ስምምነት ነው፡፡  ትራምፕ ለማለት የፈለጉት እኤአ በ2011 የሰሜን አትላንትክ የጦር ቃልኪዳን ኔቶ በሊቢያ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ሚስተር ጋዳፊን ለሞት ያመራ ውሳኔ እንደተላለፈ ሁሉ በሰሜን ኮሪያም ይሆናል ሲሉ ለዲፕሎማሲያቸውም ሳይጨነቁ ተናገሩ፡፡ስምምነቱን ለመሰረዝ ስለማሰባቸው የተጠየቁት ሚስተር ትራምፕ ምን የተቀየረ ነገር ኖሮ ሲሉ መልሰዋል፡፡ ይልቁንም ለሲንጋፖሩ ስምምነት ከወዲሁ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ነው ትራምፕ ያነሱት፡፡ፕዮንግያንግ ግን ፤ ከአሜሪካ ዛቻ በተጨማሪ ሲዑል ከዋሽንግተን ጋር ወታደራዊ ልምምድ መጀመሯ ከሲንጋፖሩ ድርድር እንዲወጣ ይገፋፉኛል ነው የምትለው፡፡ ከደቡብ ኮሪያ ጋር የሚያደርገውን ወታደራዊ ልምምድ ለማቆም ስለማሰቡ የተተየቀው ፔንታጎን ግን የተቀየረ ነገር የለም ብሏል፡፡ፕዮንግያንግ የኒኩለር መሳሪያዋን በደቡብ ኮሪያ የተሰገሰጉትን የአሜሪካ ወታደሮች ጥቃት እንዳያደርሱባት የሀገሯን ደህንነት የምትጠብቅበት እንደሆነ ነው የምታስቀምጠው፡፡ከዚህ ቀደም በነበሩ ንግግሮችም ሰሜን ኮሪያ የኒኩለር መርሃ ግብሯን ለመግታት የአሜሪካን ወታደሮች ከሲዑል መውጣትን እንደ መስፈርት ማስቀመጧ አይዘነጋም፡፡ሰሞኑን ወደ ሰሜን ኮሪያ የተመላለሱት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፐዮ የሰሜን ኮሪያ የዲኒኩላራይዜሽን መርሃ ግብር  ስምምነት ዝርዝር ነገሮችን ያስቀመጠ መሆን ይገባዋል ነው ያሉት፡፡(ምንጭ:አልጀዚራ፣ ቢቢሲ እና ዘኢንዲፐንደንት)", "passage_id": "5d5ef9f9ef084a4dbb3fd75713ac00dd" }, { "cosine_sim_score": 0.5330572724342346, "passage": " ሰሜን ኮርያ፤ የአሜሪካ መንግስት የኒውክሌር ሃይል ደህንነቷን አደጋ ላይ የሚጥል እንቅስቃሴ የሚያደርግ ከሆነ አስቀድማ በመከላከል ላይ ያተኮረ የኒውክሌር ጥቃት ልትፈጽም እንደምትልች አንድ የአገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣን ማስጠንቀቃቸውን ኤንቢሲ ኒውስ ዘግቧል፡፡አሜሪካ አገራችንንና መሪያችንን ለማጥቃት ያለሙ የኒውክሌር መሳሪያዎችን በድንበራችን አካባቢ አደራጅታለች፤ የምትፈጽምብንን ጥቃት ለመመከት ወደ ኋላ አንልም ብለዋል፤ሊ ዮንግ ፒል የተባሉት የሰሜን ኮርያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣን፡፡ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚደረጉባት ተጨማሪ ማዕቀቦችም ሆኑ የአሜሪካ ጫና ሰሜን ኮርያን የጦር መሳሪያ አቅሟን ከማጠናከር በፍጹም አይገታትም ሲሉም አስታውቀዋል፤ ባለስልጣኑ። ሰሜን ኮርያ በዚህ አመት ብቻ ለአምስት ጊዜያት ያህል የኒውክሌር ሙከራ ማድረጓን ያስታወሰው ዘገባው፤አገሪቱ በቀጣይም ሌሎች ሙከራዎችን ልታደርግ እንደምትችል ባለስልጣኑ ማስታወቃቸውንም ገልጧል፡፡ አለማቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ተቋም፤ ሰሜን ኮርያ እያስፋፋችው ያለውን የኒውክሌር ፕሮግራም እጅግ አሳሳቢ ሲል እንደተቸውም አስታውሷል፡፡", "passage_id": "5903b505572eb279a03da2444fd1ce3f" }, { "cosine_sim_score": 0.5301269292831421, "passage": "የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የአሜሪካ የመረጃ ድርጅት ሲአይኤ ዳይሬክተር ማይክ ፖምፒዮ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር በሚስጥር ተገናኝተው ተነጋግረዋል የሚለውን ዜና “ትክክል ነው” ሲሉ ዛሬ አረጋገጡ።“ውይይቱ ያለ እንቅፋት ነው የተካሄደው” ሲሉ በትዊተር ባስተላለፉት መልዕክት የገለፁት ፕሬዚዳንት ትረምፕ “በሁለቱ ወገኖች መካከል መልካም ግንኙነት ተመስርቷል” ብለዋል።በፕሬዚዳንት ትረምፕ እና በሰሜን ኮሪያው አቻቸው ኪም ጆንግ ኡን ጋር ወደፊት ሊካሄድ የታቀደውን ጉባዔ አስመልክቶም ዝርዝሩ ትኩረት ተሰጥቶት በመሠራት ላይ መሆኑን፤ ትረምፕ ገልፀዋል።“ከኒውክሌ የጦር መሳሪያ የፀዳ አካባቢ መፈጠር ለዓለም ታላቅ ክንዋኔ ነው፤ ለሰሜን ኮሪያም እንዲሁ፤” ነው ያሉት።ፕሬዚዳንት ትረምፕ በትላንትናው ዕለት ዝርዝር ባልሰጡበት ሌላ አስተያየታቸው ሁለቱ ሀገሮች “በከፍተኛ ባለ ሥልጣናት ደረጃ ተነጋግረዋል” ብለው ነበር።ትላንት በደቡባዊ ዩናይትድ ስቴትሷ የፍሎሪዳ ክፍለ ግዛት በሚገኝ የባሕር ዳርቻ ከፕሬዚዳንት ትረምፕ ጋር ተገናኝተው የተነጋገሩት የጃፓኑ ጠቅላይ ሚንስትር ሺንዞ አቤ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ለመነጋገር ዕቅድ መያዛቸውን እንዲህ ያለው እርምጃ “ቆራጥነትን” ይጠይቃል ሲሉ አወድሰዋቸዋል።ነገሮች እንደ አያያዛቸው በመልካም ከቀጠሉ፤ በሁለቱ ሀገሮች መካከል የታቀደው ጉባዔ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በሰኔ መጀመሪያ ወይም ከዚያ ጥቂት ቀደም ብሎ ሊካሄድ ይችላል ብለዋል።\n ", "passage_id": "f96594b71f4ad1bc47ed5d3cf5663c1c" }, { "cosine_sim_score": 0.52347731590271, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሊያደርጉት ስለታቀደው ጉባዔ የሚወያዩ ከፍተኛ የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣን ኒውዮርክ እንደሚገቡ ፕሬዚዳንቱ አረጋገጡ ።ሚስተር ትረምፕ ዛሬ በትዊተር ባወጡት ቃል “የሰሜን ኮሪያ ምክትል ሊቀመንበር ኪም ያንግ ቾል በአሁኑ ወቅት ወደ ኒውዮርክ እየተጓዙ ናቸው” ብለዋል።ከዚህ የፕሬዚዳንቱ ቃል በሰዓታት ቀደም ብለው የወጡ የዜና ዘገባዎች የሰሜን ኮሪያ ገዢ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር እና የቀድሞ የወታደራዊ ሥለላ ኃላፊ ኪም ዮንግ ቾል ቤጅንግ አውሮፕላን ማረፊያ እንደነበሩ ተናግረዋል። ነገ ረቡዕ ወደ ኒውዮርክ ለመብረር ዕቅድ ያላቸውን መሆኑን ደግሞ የደቡብ ኮሪያ የዜና አገልግሎት ዮንሃፕ ዘግበዋል።ባለፈው ሳምንት ፕሬዚዳንት ትረምፕ ለሰሜን ኮሪያው መሪ በላኩት ደብዳቤ“በመግለጫዎ የገዘፈ ቁጣና ግልፅ ጠላትነት በማሳየትዎ ለሰኔ አሥራ ሁለት የተያዘው ጉባዔ የመቀመጣችን ዕቅድ ተሰርዟል” ማለታቸው ይታወሳል።ሆኖም የሁለቱ ሀገሮች ድርድር ቀጥሎ ባለፈው ዕሁድ ከጦር ነፃው የኮሪያ ቀጣና ላይ ተነጋግረዋል።ፕሬዚዳንት ትረምፕ በዛሬ የትዊተር መግለጫቸው ከሰሜን ኮሪያ ጋር ለምናካሂደው ንግግር ያደራጀነው ግሩም ቡድን በአሁኑ ወቅት ስለጉባዔው እየተነጋገረ ነው ብለዋል።የዋይት ኃውስ ፅሕፈት ቤት ሹም ጆ ሃጊን እና ሌሎችም የትረምፕ አስተዳደር አባላት የሁለቱ መሪዎች ጉባዔ እንድታስተናግድ ወደታቀደችው ወደ ሲጋፖር ባለፈው ዕሁድ ተጉዘዋል።", "passage_id": "7b678565da91591be8b612a048985b3b" }, { "cosine_sim_score": 0.52305668592453, "passage": "ፒዮንግያንግ አዲስ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አደረገችድርጊቱ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ህግና ማዕቀብን የተላለፈ ነው ተብሏል፡፡ በሰሜን  ኮሪያ  ላይ ከባድ ማዕቀብ ሊጣልባት እንደሚገባ አሜሪካ አሳሰባለች፡፡     በፀብ አጫሪነት በተደጋጋሚ ስሟ የሚነሳው ሰሜን ኮርያ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራን  ማካሄዷን  ገፍታበታለች ፡፡አሜሪካና ተባባሪዎቿ ሰሜን ኮርያ ትልቋ የዓለም ስጋትና የኮርያ ባህረሰላጤ የውጥረት መንስዔ ነች በማለት ቢወነጅሏትም፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ማዕቀብ በመተላለፍ ኒውክሌርና ሚሳኤልን በማልማትና በመሞከር የምትወቀሰው ፒዮንግያንግ አሁንም የማን አለብኝነትን ጎዳና ምርጫዋ አድርጋ እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች ፡፡ አዲስ የረጅም ርቀት ተወንጫፊ የባላስቲክ ሚሳኤልም ሞክራለች፡፡ሚሳኤሉን የማስወንጨፉ ሂደት ከፒዮንግያንግ ሰሜን ምዕራብ ኩሶንግ መነሻውን በማድረግ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን ተጉዞ የጃፓን ባህር ላይ ማረፉን የጃፓንና የደቡብ ኮርያ ባለስልጣናት መግለፃቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡አዲሱ የባላስቲክ ሚሳኤል ከአሁን በፊት በሰሜን ኮርያ ከተሞከሩት ሚሳኤሎች የተለየና አዲስ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ በ2ሺ ኪሎ ሜትር ከፍታ 700 ኪሎ ሜትር ርቀት የተወናጨፈው ሚሳኤል በሰሜን ኮርያና በጃፓን አየር ላይ 30 ደቂቃ ተጉዟል፡፡የዘርፉ ባለሙያዎች ሚሳኤሉ በመደበኛ ከፍታ እንዲወናጨፍ ቢደረግ ከአራት ሺ እስከ ስድስት ሺ ኪሎ ሜትር ሊጓዝ እንደሚችል መናገራቸውን ሮይተርስ አስነብቧል፡፡የሚሳኤል ሙከራው አዲሱ የደቡብ ኮርያ ፕሬዚዳንት ሙን ጄ ኢን መንበረ ሥልጣናቸውን ከተቆናጠጡ ከቀናት በኋላ ነው የተደረገው፡፡ድርጊቱ ከፒዮንግያንግ ጋር ጥሩ ግንኙነት ለመፍጠር ዘመቻ ለመጀመር ባቀዱት አዲሱ የሴዑል ፕሬዚዳንት ላይ ተፅዕኖ ማሳረፉ አልቀረም ተብሏል፡፡ፕሬዚዳንት ሙን የአገሪቱን የፀጥታ ምክር ቤት በመሰብሰብ ባደረጉት ውይይት ‹‹ድርጊቱ ፀብ አጫሪነት ነው፡፡ የመንግስታቱን ድርጅት ህግ የጣሰ እርምጃ ነው፡፡›› ብለዋል፡፡ፒዮንግያንግ አቋሟን ማስተካከልና መለወጥ ከቻለች ሴዑል ከፒዮንግያንግ ጋር ለመወያየት በሯን ክፍት ማድረጓን ፕሬዚዳንት ሙን ጨምረው ገልፀዋል፡፡ የሰሜን ኮርያ ሙከራ ጠንካራ ማዕቀብ መጣል እንደሚገባ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ብላለች፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባል አገራት በሰሜን ኮርያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ እንዲጣል ግፊት እንዲያደርጉና እንዲተባበሩ አሳስባለች፡፡የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ የፒዮንግያንግን የዓለም ስጋትነት ያሳየ ድርጊት ሲሉ ቻይና የፀጥታው ምክር ቤት ማዕቀብን የተላለፈ ህገ ወጥነት ነው ብላች፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ፒዮንግያንግ ያለችው ነገር የለም፡፡በዚህ ዓመት በተለያዩ ጊዜያት ሰሜን ኮርያ ያደረገቻቸው ተደጋጋሚ የሚሳኤል ሙከራዎች ዓለም ዓቀፉን ማህበረሰብ እያስቆጣ ይገኛል፡፡ የመንግስታቱን ድርጅት ማዕቀብን በመጣስ አምስት የሚሳኤል ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡ ረጅም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤሎችንም እያለማች ነው፡፡( ምንጭ:ቢቢሲ)   ", "passage_id": "eab50dc6064995e0dc6fe75075e1ba67" }, { "cosine_sim_score": 0.520200252532959, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ ሀገራቸው ጦርነት እንደማትፈራ እና የሉዓላዊነት፣ የደህንነት እና የልማት ፍላጎቷ ዝቅ ተደርጎ እንዲገመት እንደማትፈቅድ ገለጹ።ፕሬዚዳንቱ የቻይና ጦር ወደ ኮሪያ ጦርነት የገባበትን 70ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ቤጅንግ በሚገኘው ታላቁ የቻይና ህዝብ አዳራሽ ንግግር አድርገዋል።ለብቻ የሚወሰን ውሳኔ፣የአንድ ወገን የኢኮኖሚ የበላይነት እና ጠብ አጫሪ ድርጊት ምንም ሊሰራ አይችልም ያሉት ፕሬዚዳንቱ ወደ ሞት ብቻ ሊመራ የሚችል ጉዳይ ነው ብለዋል።ዓለም ሊያውቀው የሚገባው ነበር በአሁኑ ወቅት የቻይና ህዝብ ተደራጅቷል ፣ ላይከበር የሚችልበት ሁኔታ የለም ሲሉ የቻይና መስራች አባት ማኦ ዜዶንግን በመጥቀስ ንግግር አድርገዋል።ምንም እንኳን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በዘመናቸው የመጨረሻ ላይ የደረሰ ቢሆንም በዚህ ንግግራቸው የአሜሪካን ስም አልጠቀሱም።ሁለቱ ሃያላን ሀገራት በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከቴክኖሎጂ፣ ንግድ እና ደኅንነት ጉዳይ ጋር በተያያዘ ከባድ ግጭት ውስጥ መግባታቸው የሚታወስ ነው።ከ70 ዓመት በፊት አሜሪካ ከደቡብ ኮሪያ ጋር በመሆን ከሰሜን ኮሪያ ጋር ጦርነት ውስጥ መግባታቸው የሚታወስ ሲሆን ይህንን ተከትሎ ቻይና 2 ሚሊየን የሚሆኑ ወታደሮቿን ወደ ሰሜን ኮሪያ አስገብታ ነበር።ምንጭ÷ አልጀዚራ", "passage_id": "f0ca72418c55edcaff3e9ebf190433d9" }, { "cosine_sim_score": 0.5187039971351624, "passage": "የሁለተኛው የዓለም ጦርነት 100ኛ ዓመት በሚከበርበት እ.አ.አ 2045 ላይ ሁለቱ ኮሪያዎች የመዋሃድ እድል እንዳላቸው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ-ኢን ተናገሩ፡፡ፕሬዚዳንት ሙን ይህንን ያሉት ኮሪያ እ.አ.አ ከ1910-1945 ባሉት ዓመታት ውስጥ ከነበረችበት የጃፓን አገዛዝ ነፃ የወጣችበትን 74ኛ ዓመት ክብረ በዓል አስመልክቶ ነው።ሙን በሰሜን ኮሪያው ኪም ጆንግ ኡን እና በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መካከል ከኒዩክሌር ነፃ መሆን በተመለከተ በአጭር ጊዜ ውስጥ አራተኛ ውይይት እንዲካሔድ እየገፋፉ ይገኛሉ።ከኒዩክሌር ነፃ መሆን እና ከሰሜን ኮሪያ ጋር ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማድረግ በሰላጤው ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሚያስችል መሠረት ለመጣል ወሳኝ ነው ብለዋል።ሙን፣ ሴኡል እና ፒዮንግያንግ እ.አ.አ በ2032 በጋራ ኦሎምፒክን እንዲያዘጋጁ ለማድረግ እና እ.አ.አ በ2045 የሁለቱን ኮሪያዎች ውሕደት እውን ለማድረግ ቃል ገብተዋል።በመጨረሻም፣ “ለራሷ፣ ለምሥራቅ እስያ እና ለዓለም ሰላም እና ብልጽግና የምታመጣ አዲሲቷን የኮሪያ ሰላጤ እየጠበቅን ነው” በማለት ሐሳባቸውን ደምድመዋል። (ምንጭ:-ዘጋርዲያን)", "passage_id": "3d355d9ebb13246efb966885a8fbb81d" }, { "cosine_sim_score": 0.50921630859375, "passage": " ኢራን፣ የሚሳይል ፕሮግራሟም ሆነ በዚህ ሳምንት ያደረገችው ሙከራ፣ ቀደም ሲል ከስድስቱ ኃያላን ጋር የደረሰችውን የኑክሊየር ስምምነት እንደማይጥስ አስታወቀች።ኢራን በኑክሊየር ፕሮግራሟ እንደምትገፋበትና ዓላማውም እራሷን ለመከላከል የሚውል መሆኑን፣ መንግሥታዊው የኢራን መገናኛ አውታር የውጩ ጉዳይ ሚኒስቴርን ቃል-አቀባይ ሁሴን ጃብሪ አንሳሪን ጠቅሶ ዘግቧል።ኢራን ትናንት ማክሰኞና ከትናንት በስቲያ ረቡዕ «አካሄድኩ» ያለችው የሚሳይል ሙከራ ዩናይትድ ስቴትስንእንዳሳሰባት ግን፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አመልክቷል።\"ጉዳዩን ከመረመርን በኋላ ተስማሚና አስፈላጊ የሆነ ምላሽ በተመድ በኩል ወይም አብረን በጋራ መልስእንሰጥበታለን\" ሲሉ፣ የውጩ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አባይ ጆን ኪርቢ ተናግረዋል።", "passage_id": "fa9b3b330ba8d666eca4266623261675" }, { "cosine_sim_score": 0.5080159306526184, "passage": "ሰሜን ኮርያ ላይ የተባበሩት መንግስታ ድርጅት ሰሞኑን የነዳጅ ምርትን እንዳታስገባ ፤ጨርቃ ጨርቅን ወደ ውጭ እንዳትልክ እንዲሁም ዜጎቿ ወደ ተለያዩ አገራ ሄደው እንዳይሰሩ የሚከለክል ማዕቀብ መጣሉ ይታወቃል፡፡ማዕቀቡን ተከትሎ ሰሜን ኮርያ ቅሬታዋን ያሰማች ሲሆን አሜሪካን ትልቅ ዋጋ የሚስከፍል እርምጃ እንደምትወስድም ዝታ ነበር፡፡ የመንግስታቱ ድርጅት ማዕቀብ ቢያጠነክረን እንጂ አያዳክመንም ሲሉም መሪዋ ኪም ዮንግ ኡን መናገራቸው ተሰምቷል፡፡ጃፓንን በማጥፋ አሜሪካንን ወደ አመድ በመቀየር ታሪክ እንሰራለን በማለትም ዝተዋል፡፡ ምንም ዓይነት ኃይል ከእርምጃቸው ሊያቆማቸው እንደማይችል በተደጋጋሚ ሲናገሩም ተሰምቷል፡፡አሁንም ታዲያ ፒዮንግያንግ የተናገረችውን ከመተግበር ወደ ኋላ አለማለቷን የሚሳይ እርምጃ የተባለውን ድርጊት ፈፅማለች፡፡ እናም ሰሜን ኮርያ በጃፓን ላይ የባላስቲክ ሚሳኤል ማወናጨፏ ተሰምቷል፡፡ ይህም በሳምንት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የተደረገ ሙከራ ነው ተብሏል፡፡የደቡብ ኮርያ ወታደራዊ ክፍል ሚሳኤሉ በ770 ኪሎ ሜትር ከፍታ 3 ሺ 700 ኪሎ ሜትር ተጉዞ በሆካይዶ የጃፓን ባህር ማረፉን አስታውቋል፡፡የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አገራቸው ከአሁን በኋላ ትግስቷ መሟጠጡንና የሰሜን ኮርያን የፀብ አጫሪነት ድርጊት ዝም ብላ እንደማትመለከት ተናግረዋል፡፡ፒዮንግያግ በያዘችው የእብሪት መንገድ የምትቀጥል ከሆነ ቀጣዩ ጉዞ በጭለማ የተወጠ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም ሲሉም ተሰምቷል፡፡የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን በበኩላቸው የመንግስታቱ ድርጅት ህግን የተጣረሰው የፒዮንግያግ ድርጊት በጣም አሳዛኝና ፀብ አጫሪነቷን በገሀድ ያሳየ ነው ብለዋል፡፡የሰሜን ኮርያ ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ አጋር የሆኑት ቻይናና ሩስያ ፒዮንግያንግ እንዳሻት የምታወናጭፈውን ሚሳኤል እንድታቆም በሚደረገው ጥረት የሚጠበቅባቸውን ያህል አለመወጣታቸውን ጠቁመዋል፡፡በተወናጨፈው ሚሳኤል በጃፓን መርከቦችና ጦር አውሮፕላኖች ላይ የደረሰ ጉዳት መኖሩን የሚመለክት መረጃ እንዳልደረሳት ጃፓን አስታውቃለች፡፡የመንግስታቱ ድርጅት በዚህ ጉዳይ ዙሪያ አስቸኳይ ስብሰባ እንደሚቀመጥ ቢበቢሲ በዘገባው አመልክቷል፡፡ፒዮንግያንግ የሃይድሮጅን ቦምብን ጨምሮ የተለያዩ አህጉር ተሻጋሪና የተለያዩ ርቀት መጓዝ የሚችሉ የሚሳኤል ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡( ምንጭ: ቢቢሲ)", "passage_id": "4df430d906a8d928206c615603b50523" }, { "cosine_sim_score": 0.49823009967803955, "passage": "እንደ ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ሃገራቸውን ከማንም በፊት እንደሚያስቀድሙ ሚስተር ዶናልድ ትረምፕ በድጋሚ አረጋገጡ።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 72ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ዛሬ ባደረጉት ንግግር በሰሜን ኮሪያ፣ በኢራን፣ በኩባ፣ በቬኔዝዌላ ላይ የበረቱ የማስጠንቀቂያ ቃላትን ሠንዝረዋል።የሰሜን ኮሪያን ፕሬዚዳንት በስማቸው ሳይሆን “ሮኬትማን (የሮኬቱ ሰውዬ)” ብለው የጠሩት ትረምፕ ለሃገራቸው ደኅንነት አስፈላጊ ከሆነ ሰሜን ኮሪያን “ሙሉ በሙሉ ሊደመስሱ” እንደሚችሉ ዝተዋል።“እሥላማዊ መንግሥት ቡድን ሃገራችንንም መላውን ዓለም ለመበጣጠስ መፍቀድ ስለማንችል ልናቆመው ይገባል” ብለዋል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን በአንዳንድ ተግባሮቹ አሞግሰው ሙሉ አቅሙን ግን ማንቀሳቀስ አለመቻሉን በመግለፅ ወቅሰዋል። ", "passage_id": "2eb1530b15ab2d2f1a8d14f37dca56db" }, { "cosine_sim_score": 0.47714996337890625, "passage": "ፒዮንግያንግ በቅርቡ በዩናይትድ ስቴትስ ግዛት በጉዓም አቅራቢያ ለመተኮስ አቅዳ ከሰረዘችው የሚሳይል ሙከራ ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ተንታኞች ይናገራሉ። ያ የሰሜን ኮሪያ እቅድ ከጃፓንና ከሌሎች መሪዎች ብርቱ ነቀፋን እንዳስከተለባት ይታወቃል።በካሊፎርኒያ የዓለምቀፍ ጥናት ማዕከል የሚሳይል ባለሞያው ጄፈሪ ልዊስ እንደሚሉት ይህ ከ3 እስከ 5ሺህ ኪሎ ሜትር ተጓዡ ሃዋሶን /Hwasong12/ የተባለው ቦለስቲክ ሚሳይል የዛሬው ሁለተኛው ሙከራዋ ሲሆን የተሳካለት ነው።ፒዮንግያንግ ቀደም ሲል ባለፈው ግንቦት ያካሄደችው ሙከራ የመጀመሪያው ስኬታማ ጥረቷ ነው ተብሏል።ሰሜን ኮሪያ ዛሬ የተኮሰችው ቦሊስቲክ ሚሳይል በጃፓን አየር ላይ በጣም ከፍ ብሎ ያለፈው ከተተኮሰ 10 ደቂቃ በኋላ ሲሆን ፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ ከማረፉ በፊት ሦስት ቦታዎች ላይ ተከፋፍሏል።", "passage_id": "bc462dbc42f0dc4a2548342eeac75958" } ]
83d48bc1725fa9f8ecee2f8ddce21dd1
7597f528c7bcfca44c5519bf11b446e7
ህንድ ግዛቶቿን ወደ ነበረበት ለመመለስ በቁርጠኝነት እንደምትሰራ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ
ህንድ ግዛቶቿን በተመለከተ ወደ ነበረበት ታሪክ ለመመለስ በቁርጠኝነት እንደምትሰራ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የካሽሚር ጉዳይ በተለየ መልኩ የሚታይ እና ለሀገራቸው የህልውና ጉዳይ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡የካሽሚር ግዛት ህንድ በኢንግለዝ ቅኝ ግዛት ከመገዛቷ በፊት የህንድ እንደነበረች የሚነገር ሲሆን፣ ሀገሪቱ በቅኝ ግዛት ስር መውደቋን ተከትሎ በቀጠናው ላይ መበጣጠስ ሲመጣ ጊዛቲቱ በተለያዩ ሀገራት ማለትም በፓኪስታን እና በህንድ ስር ተከፋፍላለች፡፡ታዲያ ህንድ የካሽሚርን ግዛት በተመለከተ በተለያዩ ጊዜያቶች የተለያዩ እርምጃዎችን ስትወስድ የቆየች ብትሆንም በዘላቂነት ችግሩን ለመፍታት አልቻለችም፡፡ በዚህ ጉዳይ የካሽሚር ነዋሪዎች ለሚያነሱት ጥያቄ ህንድ መልስ ለመመለስ መጣር ብቻ ሳይሆን ከጎሮቤቷ ፓኪስታን ጋርም እሰጣ ገባ ውስጥ እንድትገባ አድርጓታል፡፡የህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በሰጡት ጋዜጣዊ መግልጫ ሀገራቸው ህንድ ወደ ነበረችበት የቀድሞ ታሪክ መመለስ አለባት፤ ለዚህም መንግስታቸው በቁርጠኝነት ይሰራል ሲሉ መናገራቸው ተገልጸዋል፡፡ህንድ ከኢንግሊዝ ነፃ የወጣችብትን 70ኛ እና ከፓኪስታን የተለያየችበትን የነፃነት ዓመት ስታከብር ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የካሽሚር ግዛት በህንድ ሉዓላዊነት እና ለእድገቷ ወሳኝ ሚና የምትጫወት ነች፤ ስለዚህም ሀገራቸው ከዚህ በኋላ ያለማመንታት ካሽሚር ወደ ቀድሞ ማንነቷ ትመለሳለች ማለታቸዉን የወጡት ዘገባዎች አስነብበዋል፡፡ናሬንደራ ሞዲ ሀገራቸው ሁሉን በልኩ ሊስተካክል የሚያስችል ህገ መንግስት እንዳላት ተናግረው ነገሮች ሁሉ በዛ ይስተካከላል ብለዋል፡፡ በጉዳዩ ከህንድ ጋር እሰጣ ገባ ውስጥ ያለችው ፓኪስታን ህንድ ለመውሰድ ለምተዘጋጀው እርምጃ አፀፋዊ መልስ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ ብላለች፡፡የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚንስትር ኢምራን ካሃን እስከ መጨረሻው እስትንፋስ ድረስ ለመፋለም ተዘጋጅተናል ማለታቸዉን ቢቢሲ አስንበቧል፡፡የዓለም ሁሉ ዓይን በካሽሚር እና በፓኪስታን ላይ ነው፡፡ ህንድ ስለምታደርገው ነገር ሃይ ባይ ባጣችበት ውቅት ላይ እኛ ለእርምጃ ተዘጋጅተናል፡፡ ነገር ግን ለሚሆነው ሁሉ ኃላፊነቱን የዓለም ማህበረስብ ራሱ ይወስዳል ብለዋል ጠቅላይ መኒስትር ኢምራን ከሃን፡፡ በዚህ መልስ ግን ናሬንድራ ሞዲ ያሉት ነገር የለም ነው የተባው፡፡(ምንጭ፡-አልጀዚራ፣ ቢቢሲ እና ኢንዲያን ቱደይ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33984/
[ { "cosine_sim_score": 0.37894201278686523, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአርመኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሽንያን ከአዛርባጃን ጋር በናጎሮኖ ካራባህ ጋር በተያያዘ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራቸው ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አርመኒያ ተመሳሳዩን ለመፈጸም ፈቃደኛ ከሆነች ልዩነቶችን በመፍታት መግባባት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆናቸውን ነው የተናገሩት፡፡ግጭቶች በጋራ ስምምነት ላይ ተመስርተው መፈታት አለባቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አዘርባጃን ፈቃደኛ ከሆነች ናጎሮኖ ካራባህም ሆነች አርመኒያ ዝግጁ መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡በናጎሮኖ ካራባህ በአርመኒያ እና አዘርባጃን መካከል በተፈጠረ ግጭት ወደ 300 የሚጠጉ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ይነገራል፡፡የግጭታቸው መነሻ የሆነው ናጎሮኖ ካራባህ ከፈረንጆቹ 1994 ጀምሮ በአርመኒያ በሚደገፉ አርመናውያን ቁጥጥር ስር መሆኑ ይነገራል፡፡ሁለቱ ሃገራት ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ተከትሎ የአሜሪካ፣ ሩሲያ እና ፈረንሳይ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች አፋጣኝ የተኩስ አቁም ጥሪ ማቅረባቸው የሚታወስ ነው፡፡ምንጭ፡- ሲ ጂ ቲ ኤን", "passage_id": "5283c81fa8b1495b806cebecfa514e76" }, { "cosine_sim_score": 0.3676449954509735, "passage": "አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ እና ህንድ ዘመናትን ያስቆጠረ የሁለትዮሽ ወዳጅነት ያስቆጠረ ቢሆንም በንግድ ሚዛንና ተጠቃሚነት በእጅጉ ለህንድ የሚያዳላ መሆኑ ተገለፀ። ሦስተኛው የሰሜን፣ ምስራቅ አፍሪካ እና ህንድ ጉባኤ ትናንት በአዲስ አበባ በተጀመረበት ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ማርቆስ ተክሌ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያና ህንድ ወዳጅነት ዘመናትን የተሻገረ ነው። በንግድና ሌሎች ትስስሮች ላይ የጋራ ተግባራት ላይ በስፋት ተከናውኗል። በተለይም የህንድ ባለሃብቶች በስኳር ፋብሪካዎች፣ በጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪዎችና በከፍተኛ የትምህርት ዘርፍ በስፋት እየተሳተፉ ነው። እንደ ሚኒስትር ዴኤታው ገለፃ ላለፉት 10 ዓመታት የህንድና ኢትዮጵያ የንግድ ግንኙነት በአማካይ 20 በመቶ እየተመነደገ ሲሆን፤ በፈረንጆቹ አቆጣጠር 2017 የሁለቱ አገራት የንግድ ፍሰት 1ነጥብ3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል። ሆኖም የንግድ ግንኙነት ሚዛኑን ያልጠበቀና ወደ ህንድ ያደላ ነው። በመሆኑም የሁለቱ አገራት የንግድ ሚዛን የጠበቀ ሥራ ለማከናወን እንደሚሠራ ገልፀዋል። በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኑራግ ሲሪቫስተቫ በበኩላቸው፤ መርሐ ግብሩ የህንድና አፍሪካ ፎረም አንዱ አካል ሲሆን የአፍሪካና ህንድን ወዳጅነት የበለጠ ለማጠናከር የታሰበ ነው። ህንድ ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በአፍሪካ ለ50ሺ አፍሪካውያን ነፃ የትምህርት ዕድል የምትሰጥ ሲሆን፤ 10 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት ታደርጋለች። በተጨማሪም 600 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ የመለገስ ውጥን አላት። እስካሁን ባለው ሂደት ህንድ በአፍሪካ ውስጥ 54 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስት ያደረገች ሲሆን፤ አፍሪካ ውስጥ ኢንቨስት ካደረጉ የዓለም አገራት መካከል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል። የሁለቱ አካላት ንግድ ትስስርም 63 ቢሊዮን መድረሱን ተናግረዋል። በዚህ ውስጥም የኢትዮጵያ ሚና ጉልህ መሆኑን ጠቁመው፤ ሁለቱ አገራት በኢንቨስትመንት፣ ንግድ፣ ትምህርት፣ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ብሎም ሌሎች የጋራ አጀንዳዎች ላይ በጋራ እየሠሩ ነው። በቀጣይም ከኢትዮጵያ ሆነ ከአፍሪካ ጋር የሚደረገው ግንኙነት ሁሉንም ተጠቃሚ ባደረገ መልኩ በስፋት እንደሚከናወንም አረጋግጠዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ የሁለቱን አገራት ወዳጅነት አስመልክቶ ፅሁፍ ያቀረቡት አቶ መላኩ ሙሉዓለም በበኩላቸው፤ ህንድ እና ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ብቻ የተገደበ ሳይሆን ዓለም አቀፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በስፋት እንደሚሠሩ ጠቁመዋል። ለአብነት ሽብርተኝት በመዋጋት፣ በሠላም ማስከበርና በዓለም አቀፍ ተልዕኮዎች ላይ ጠንካራ አቋም ያላቸው አገራት መሆናቸውን አስረድተዋል። ትናንት በአዲስ አበባ የተጀመረው የሰሜን፣ ምስራቅ አፍሪካ እና ህንድ ጉባኤ ቀደም ሲል ዳሬሰላም እና አክራ መካሄዱ ይታወሳል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ መጋቢት 21/2011በክፍለዮሐንስ አንበርብር ", "passage_id": "2b845dbab581d951c79d129ee58ebe8a" }, { "cosine_sim_score": 0.36583641171455383, "passage": "ድሬዳዋ ፣ ጥቅምት 6/2006 (ዋኢማ) – በድሬደዋ ከተማ የሚገኙ የእምነት ተቋማት ለረጅም ዘመናት የቆየውን የመቻቻል ባህል አጠናክረው መቀጠል እንደሚጠበቅባቸው የከተማው ምክትል ከንቲባ አሳሰቡ፡፡ምክትል ከንቲባ አቶ አደም ፋራህ በትላንትናው ዕለት ለ1ሺ 434ኛ ጊዜ የተከበረውን የኢድ አል አድሀ/አረፋ/ በዓል አስመልክቶ እንደገለጹት የሁሉም ሀይማኖቶች መርህ ሰላም፣ ፍቅርና መከባበር ነው፡፡ሀይማኖት በምንም መልኩ ግጭትና ብጥብጥን የማይደግፍ እንደሆነ የገለፁት ምክትል ከንቲባው በሀይማኖት ሽፋን ድብቅ አጀንዳቸውን ለማራመድ የሚፈልጉ ሀይሎች የሚያደርጉት ጥረት ሊወገዝ የሚገባ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል፡፡አገሪቱ በተያያዘችው የዕድገትና የልማት ጉዞ በርካታ ውጤቶችን በማስመዝገብ ላይ ባለችበት ወቅት በዓሉ መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገው ያወሱት አቶ አደም አስተዳደሩ በልማትና መልካም አስተዳደር የያዘውን ግቦች ለማሳካት ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡የድሬዳዋ እስላማዊ ምክር ቤት ዋና ፀሃፊ አቶ ኡስታዝ አዩብ ሀሰን በበኩላቸው ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለተቸገሩ በመርዳትና ከሌሎች ነዋሪዎች ጋር በመሆን በዓሉን ሊያከብር ይገባል ብለዋል፡፡ህብረተሰቡ የመቻቻልና የአብሮነት ባህሉንም ከመቼውም ጊዜ በላይ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አቶ ኡስታዝ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡ ", "passage_id": "78835bbd475c26cc617f0201970ff460" }, { "cosine_sim_score": 0.3568328320980072, "passage": "የህንድ መንግሥት ከሚያንማር ሸሽተው ህንድ የገቡትን 40ሺህ የሚሆኑ ሮሂንጋዎችን ለማስወጣት ማቀዱን በመቃወም የተሰበሰቡ ፍርማዎች ለህንድ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርቧል። ከፍተኛው ፍርድ ቤት ዛሬ ተመልክቶታል።የህንድ መንግሥት ሮሂንጋዎቹ ህገወጥ ፍልሰተኞች ናቸው። አንዳንዶቹም በሀገሪቱ ላይ የፀጥታ አደጋ ይደቅናሉ ሲል ተከራክሯል።ሮሂንጋዎቹን የሚወክለው ጠበቃ ደግሞ “የህንድ ህገ መንግሥት ለሁሉም ሰዎች፣ ዜጋ ያልሆኑትንም ጨምሮ እኩል መብትና ነፃነት ይሰጣል” ሲል አስረግጧል።የፍርዱ ሂደት በመጪው ወር ይቀጥላል።", "passage_id": "ed499c7166f631424b0bd58a59023be6" }, { "cosine_sim_score": 0.3527410924434662, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ ለህንድ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በኢትዮጵያ ሰላለው ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ማብራሪያ ሰጡ።በህንድ የኤክስፖርት ድርጅት የተዘጋጀና ከኮቪድ 19 በኋላ በኢትዮጵያና ህንድ ያለው የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጭ በሚል ርዕስ በበይነ መረብ ተካሄዷል።በፎረሙ ላይ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ፣ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ፣ የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሃፊ የሱፍ አዴምኑር እና ከ120 በላይ የህንድ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።አምባሳደር ትዝታ በኢትዮጵያና ህንድ መካከል ስላለው ጠንካራ የንግድ ግንኙነት እና ለህንድ የንግድ ሰዎች በኢትዮጵያ ስላለው ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ገለፃ አድርገዋል።ህንድ በኢትዮጵያ በቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት መዕዋለ ነዋይ በማፍስስ ሶስተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ በመግለፅ ኢትዮጵያ ካላት ያልተነካ አቅም የህንድ ባለሃብቶች አሁንም ሌሎች አማራጮችን ሊመለከቱ እንደሚገባ ገልፀዋል።ከኢትዮጵያ ወደ ህንድ እና በተቃራኒው የተለያዩ ምርቶችን ኤክስፖርት ማድረግ ላይ ስራዎችን መስራት እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የኢትዮጵያ መንግስት የህንድ ባለሀብቶችን ለመሳብ በከፍተኛ ሁኔታ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ገልጸዋል።በመሆኑም የህንድ ባለሀብቶች በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በግብርና ማቀነባበሪያ፣ በመድሃኒት ምርት፣ በቴሌኮም እና በሌሎች አቅም ባላቸው ዘርፎች እንዲሰማሩ አምባሳደሩ ጥሪ አቅርበዋል።በኢትዮጵያ መዕዋለ ነዋያቸውን ያፈሰሱ ስኬታማ የህንድ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ስላላት ምቹ የንግድ ሁኔታ በተመለከተ በፎረሙ ላይ የተሳተፉ  ሌሎች የህንድ ባለሀብቶች ገለፃ ሰጥተዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! ", "passage_id": "3e3fc217517f196654aa69f6fc40aea2" }, { "cosine_sim_score": 0.35133132338523865, "passage": "ህንድ ከኢራን ጋር ለምታደርገው የሁለትዮሽ ግንኙነት የሶስተኛ ወገን ፈቃድ እንደማያስፈልግ ገለጸች፡፡የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪ ሙራሌድሃራን ሀገራቸው ከኢራን ጋር ለምታደርገው የሁለትዮሽ ግንኙነት የሶስተኛ ወገን ፈቃድ እንደማያስፈልግ ነው የተናገሩት፡፡ሚኒስትሩ በጽሁፍ ባስተላለፉት መልዕከታቸው የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በሌላ ሶስተኛ ሀገር ተጽህኖ ሊገደብ እንደማይችልም ገልጸዋል፡፡በኢራን የነዳጅ ዘይት ግብይት ደንበኞች ላይ አሜሪካ ተጽእኖ እያሰደረች እንደሚገኝ ይነገራል፡፡ቀደም ሲል በኢራን ነዳጅ ምርት ላይ ማዕቀብ የጣለቸው አሜሪካ ህንድን ጨምሮ ስምንት ሀገራት ከማዕቀቡ ጎን ለጎን እንዲገበያዩ የሰጠችው የ6 ወር የጊዜ ገደብ ባሳለፍነው የአውሮፓዊያኑ ግንቦት ወር ተጠናቋል፡፡እስከ ፊታችን የአውሮፓዊኑ ህዳር 4፤ 2019 የኢራን የነዳጅ ምርት ግብይት ወደ ዜሮ ለማውረድ እየሰራች እንደሆነ ይነገራል፡፡በዚህም ህንድ በሃይል ደህንነት፣ በንግድ ጉዳዮችና በኢኮኖሚያዊ ጥቅሞቿ ዙሪያ ከቴህራን ጋር ለመምክር መዘጋጀቷን አስታውቃለች፡፡በህንድ የኢራን አምባሳደር አሊ ቸገኒ ሀገራቸው ለህንድ አስተማማኝና ተመጣጣኝ ሃይል ማቅረብ እንደምትችል አስታውቀዋል፡፡ኢራን በነዳጅ ምርት ግብይቱ ሂደት ምርቶችን በምርት የመቀያየር፣ የህንድ ሩጲ እና ሌሎች አማራጮችን እንደምትፈቅድም ተገልጿል፡፡ህንድ ቻይናን ተከትላ ሁለተኛዋ የኢራን ነዳጅ ምርት ገዥ እንደሆነችም የፕሬስ ቲቪ ዘገባ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "9493c9bf90f3f846f5ba92f0e07e82eb" }, { "cosine_sim_score": 0.35085320472717285, "passage": "አዲስ አበባ፡- ከደን የተራቆተችውን ሀገራችንን ደን ለማልበስ እንደተነሣነው ሁሉ ከሰላም ከፍቅርና ከይቅርታ እየተራቆተች የመጣችውን ሀገራችንንም አንድ ሆነን ሰላም፣ፍቅርና ይቅርታ ማልበስ አለብን ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሐምሌ 22 ቀን በመላ ሀገሪቱ 200 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል በተያዘው መርሐ ግብር ዙሪያ ትናንት በፅህፈት ቤታቸው የትዊተር ገፅ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ለአንድ አገር ጉዳይ፣ አንድ ሆነን በዓላማ ከተነሣን የሚሳነን ነገር እንደማይኖር የአረንጓዴ አሻራ ስኬታችን ምስክር እንደሆነ አመልክተው፣ ከደን የተራቆተችውን ሀገራችንን ለማልበስ እንደተነሣነው ሁሉ ከሰላም ከፍቅርና ከይቅርታ እየተራቆተች የመጣችውን ሀገራችንንም አንድ ሆነን ሰላም፣ፍቅርና ይቅርታ ማልበስ አለብን ብለዋል፡፡ አራት ቢሊዮን ዛፍ\nበአንድ ክረምት መትከል\nከቻልን አራቱን አስፈላጊ\nሀገራዊ ዕሴቶችን፡- ሰላምን፣\nይቅርታን፣ ፍቅርንና አንድነትን\nመትከልና ማሳደግ በፍጹም\nአያቅተንም ያሉት ጠቅላይ  ሚኒስትሩ፣ በቀሪው ጊዜ የተከልናቸውን ችግኞች በመጠበቅ፣ በመንከባከብና ለፍሬ በማብቃት መትከል ብቻ ሳይሆን ማሳደግም እንደምንችል ማሳየት እንደሚገባን አሳስበዋል፡፡ የሀገሪቱ ዋነኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጮች በአንድም በሌላም መንገድ ከደን ውጤቶቻችን ጋር የተያያዙ ናቸው፣ ደኖቻችንና የዱር እንስሶቻችን የቱሪዝም ገቢያችን መሠረቶች፣ የአይናችን ማረፍያ ጌጦች፣ የባህል- ወግ እና እምነታችንም መከሰቻ ናቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ እነዚህን ሁሉ ስንመለከት የዛፍ ጉዳይ ለእኛ የቅንጦት ጉዳይ አይሆንም ብለዋል።ይህች ሀገር ከአባቶቻችን የወረስናት ብቻ ሳትሆን ከልጆቻችንም የተዋስናት መሆኗንም ማሰብ ተገቢ ነው ሲሉ አስገንዝበዋል፡፡ ‹‹እኛም በተራችን ለልጆቻችን ስናስረክባት ከእነ በረሀዋ፣ ከነንዳዷ፣ ከነ ድርቋ እና ከነደለሏ እንዳይሆን የቤት ሥራችንን እንሰራ ዘንድ ይገባናል›› ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓቢይ፣ ከልጆቻችን ነፍስ ላይ የነጠቅነውን በምቹ ሀገር የመኖር የህልውና መሰረት ሳንውል ሳናድር ከመመለስ እና ከመተካት የሞራል፣ የእምነት እና የሰብአዊነት ጽኑ ጥያቄ ጋር የተፋጠጥንበት ወቅት ላይ ደርሰናል ብለዋል፡፡ እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፃ፣ የሀገራችንን የደን ሽፋን እንዲያገግም ማድረግ ህልውናችንን ማጽናት፣ እምነታችንን መጠበቅ፣ ባህላችንን ማበልጸግ፣ ኢኮኖሚያችንን ማዳበር ነው፤ አራት ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል ስንነሣ ለህልውናችን፣ ለእምነታችን፣ ለባህላችንና ለኢኮኖሚያችን ስንል ታጥቀን መነሣታችንም ጭምር ማሳያ ነው ሲሉም አስረድተዋል፡፡ ህዝቡ ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምዕራብ እስከ ምዕራብ ያሳየው ተነሣሽነት ይህን ዓላማ እንደተረዳው የሚያሳይ ነው ያሉት ዶክተር ዓቢይ፣ ይህንን ሀገራዊ ዓላማ ለማሳካት እስካሁን ባደረግነው አረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ ርብርብ ቢሊዮኖች ችግኞችን ተክለናል፤ ሰኞ ሐምሌ 22 ቀን በምናደርገው ብሔራዊ የችግኝ ተከላ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ቀን በመትከል የዓለምን ክብረ ወሰን እንሰብረዋለን ብለዋል፡፡ ዛፍ ብሔር፣ ቋንቋ፣ እምነትና ርእዮተ ዓለም የለውም፤ ሁሉም ዛፍ የሁላችንም ነው፤ የሠራነው ሥራም ከእነዚህ ሁሉ በላይ ነው ሲሉ የገለፁት ዶክተር ዓቢይ፣ እንክብካቤና ጥበቃውም እነዚህን ልዩነቶች ሁሉ አልፎ ሊደረግ የሚገባው ነው ያሉ ሲሆን፣ ሐምሌ 22 ቀን ሁላችንም ማልደን በመውጣት፣ ችግኞችንም በተገቢ መንገድ በመትከል፣ አረንጓዴ አሻራችንን እናሳርፍ፤ ነገንም ዛሬ እንትከል ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ የያዝነው ክረምት ከማለፉ በፊትም አራት ቢሊዮን ችግኞችን ተክለን ግባችንን እንመታለን ያሉት ዶክተር ዓቢይ፣ ይህን ስኬት ለማምጣት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና የክልል አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ በችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች የሚገኙ ሠራተኞች፣ የግብርና ባለሙያዎችና ምሁራን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ ኮሜዲያን፣የሚዲያ ኃላፊዎችና ጋዜጠኞች፣ ነጋዴዎችና ታላላቅ ኮርፖሬሽኖች፣ ወጣቶችና ሕጻናት፣ አጓጓዦችና የጉልበት ሠራተኞች ላደረጉት ምትክ የማይገኝለት አስተዋጽዖ በራሳቸውና በኢፌዴሪ መንግሥት ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡አዲስ ዘመን ሀምሌ 20/2011", "passage_id": "0f1290f80cc16a70c154830ee8ad9883" }, { "cosine_sim_score": 0.34394603967666626, "passage": " -ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ኢትዮጵያ ለመንገድ ደህንነት ዘርፍ ትኩረት ሰጥታ እንደምትሰራ ገለጹ።ፕሬዝዳንቱ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመንገድ ደህንነት ዘርፍ ልዩ መልእክተኛና የዓለም አቀፉ ሞተር ስፖርት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ዣን ቶድት ጋር ትናንት ተወያይተዋል።ልዩ መልዕክተኛው ሚስተር ዣን ቶድት በመንገድ ደህንነት በኩል ያለውን ዓለም አቀፍ ነባራዊ ሁኔታ በተመለከተ በእለቱ ገለጻ አድርገዋል።በዓለም በመንገድ ደህንነት እክል ሳቢያ በየዓመቱ የበርካታ ሰዎች ህይወት እንደሚያልፍና የንብረት ውድመት እንደሚከሰት ያስታወሱት ልዩ መልዕክተኛው ኢትዮጵያ የመንገድ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት በኩል አስደናቂ ለውጥ ማምጣቷን ገልጸዋል።የመንገድ መሰረተ ልማት ቢስፋፋም በአጠቃቀም ረገድ የህግና የግንዛቤ እጥረት በመኖሩ ብዙ የመንገድ ላይ አደጋዎች ከሚከሰትባቸው አገራት አንዷ መሆኗንም ነው የተናገሩት።መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በኢትዮጵያ በ10 ሺህ ተሽከርካሪዎች የ64 ሰዎች ህይወት ያልፋል።ስለሆነም የመንገድ ደህንነት ላይ ትኩረት አድርጋ እንድትሰራና ለዚህም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።መንገደኞችና አሽከርካሪዎች ተገቢውን ግንዛቤ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ ድርጅቱ ድጋፍ የሚያደርግ ይሆናልም ነው ያሉት።ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ በከኩላቸው የመንገድ ደህንነት ዘርፍ ለአገሪቱ ወሳኝ ጉዳይ በመሆኑ የኢትዮጵያ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል ብለዋል።በመንገድ ደህንነት እክል ሳቢያ የሚደርሰው አደጋ የበርካታ ሰዎችን ህይወት ከመቅጠፉ ባለፈ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑንም ገልጸዋል።የመንገድ ድህንነትን በመጠበቅ፣ለመንገደኞችና አሽከርካሪዎች ግንዛቤን በማስጨበጥና መንገዶችን በማሻሻል የቀረበውን ምክረ ሃሳብ መንግስት ተቀብሎ በቁርጠኝነት እንደሚተገብርም ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተናግረዋል።በሌላ በኩል ሚስተር ዣን ቶድት የሚመሩት ዓለም አቀፉ የሞተር ስፖርት ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ የሞተር ስፖርት ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑ ተገልጿል።በተለይም ወጣቶች ስፖርቱን እንዲያዘወትሩ የሚያስችሉ የዕውቀትና የቁሳቁስ ድጋፎችን እንደሚያደርግ ነው የተናገሩት።የኢትዮጵያ መንግስት ለሰፖርቱ አመቺ የሆነ የማዘውተሪያ ስፍራ እንዲያመቻች ሚስተር ዣን ጠይቀዋል።ሚስተር ዣን ቶድት የሚመሩት ልዑካን ቡድን ከነገ ጀምሮ በአዲሰ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪካ ሞተር ስፖርት ጉባዔ ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል።( ኢዜአ)", "passage_id": "69a7f6e3f558e4e05634d6479f25b3f3" }, { "cosine_sim_score": 0.3379351496696472, "passage": " – ኢትዮጵያ እና ሲሸልስ የእርስ በእርስ ግንኙነታውን ለማጠናክረ እንደሚሰሩ የሐገራቱ መሪዎች አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሲሸልስ ፕሬዝዳንት ከሲሸልስ ጀምስ ሚካኤል  ጋር ተገናኝተው በተለይ የሁለቱን ሐገራት ንግድ እና ቱሪዝም ማሳደግ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።በውይይቱ የሲሸልሱ ፕሬዝዳንት ጀምስ ሚካኤል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲሸልስ የሚያደርገው በረራ የኢኮኖሚ እና ቱሪዝም ግንኙነታችንን ለማሳደግ ያግዛል ብለዋል።አሁን ጊዜው የእርስ በእርስ ግንኙነታችንን በሁለትዮሽም ሆነ በአፍሪካ ህብረት ደረጃ የምናጠናክርበት ወቅት በመሆኑ ጠንክረን መስራት ይገባናልም ብለዋል።መሪዎቹ በአካባቢያዊ የጸጥታ ጉዳዮች ላይም መክረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያ ደሳለኝ በአፍሪካ አካባቢያዊ የጸጥታ ችግሮች ለመፍታት በጋራ እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።ሲሸልስ የዓሣ ምርቷን ወደ ኢትዮጵያ በምታስገባበት እና ከኢትዮጵያ ደግሞ አትክልት እና ሌሎች ምርቶችን በምትወስድበት ጉዳዮች ላይም ውይይት ተካሂዷል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ የኢትዮ-ሲሸልስ የጋራ ኮሚሽን ለማቋቋም በሚቻልበት ጉዳይ ላይም መሪዎቹ ምክክር አድርገዋል።", "passage_id": "11aa50c35d7b8d7a2a214b87d43e4fe3" }, { "cosine_sim_score": 0.336000919342041, "passage": "በኢትዮጵያና ግብጽ መካከል መተሳሰብና መደጋገፍ እንዲጎለብት ሁለቱም አገሮች ከጥርጣሬ ይልቅ በወዳጅነትና አብሮነት ላይ መስራት እንደሚገባቸው መስማማታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ። ከነዚህ መካከል ንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ በተለያዩ ዘርፎች ላይ የሚደረገው የልምድ ልውውጥና ለአህጉራዊ ሰላምና መረጋጋት አብሮ ለመስራት መስማማታቸውን ጠቅሰዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብጽ ባደረጉት ቆይታ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን በማውጣት በኢንቨስትመንት ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው  የግብጽ ባለሃብቶች መኖራቸውን እንደተገነዘቡ ገልጸዋል።ከ25 ትላልቅ ኩባንያ አንቀሳቃሽ ባለሃብቶች ጋር በግልም በጋራም መክረዋል።ወደ ኢትዮጵያ መጥተው መዋዕለ ንዋያቸውን በማውጣት በኢንስትመንት ለመሳተፍ ዝግጁ የሆኑ ባለሃብቶች መኖራቸውን \"እንደ መልካም እድል በመጠቀም የሚጠበቅብንን በቶሎ መስራት ይኖርብናል\" ብለዋል።ግብጾች ስለ ኢትዮጵያ የቱሪዝም አቅም በጥሩ ሁኔታ መረዳታቸውን ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወደ ግብጽ የሚመጡ የዓለም ዙሪያ ጎብኝዎችንም ትስስር ፈጥሮ ኢትዮጵያ እንዲጎበኙ ለማድረግ ያሳዩት ፍላጎት እውን እንዲሆን መንግስት የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።በንግድም ግብጽ ለኢትዮጵያ ምርቶች ጥሩ መዳረሻ መሆን እንደምትችል በመገንዘብ የተለያዩ ስምምነቶች መፈረማቸውን ገልጸዋል።በትምህርት በተለይም  በውሃና በጤናው ዘርፍ ባላቸው የተሻለ ልምድ በከፍተኛ ደረጃ ላይ ለመደጋገፍም ስምምነት መደረሱን ጠቁመዋል።ከዚያም ባሻገር ሁለቱም አገሮች ሽብርተኝነትን ለመዋጋትና ለአፍሪካና ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያ የተናገሩት።ይህንም በማድረግ በአለም አቀፍ ደረጃ ተጽኖ መፍጠር እንደሚቻልም በማከል።በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የሚመራው ከፍተኛ ልዑክ የስራ ጉብኝቱን በማጠናቀቅ ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።(ኢዜአ)", "passage_id": "6fbc4b30f0ca00d4227e8ace63ed58ee" }, { "cosine_sim_score": 0.33587947487831116, "passage": "ኢትዮጵያ ከማንኛውም ጊዜ በላይ ዛሬ እንደ ዒድ ጀምአ ያለ አንድነትን ትፈልጋለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።ጠቅላይ ሚኒሰትሩ 1440ኛው ዓመተ ሒጅራ የረመዳን ወር ጾም ፍቺ፣ ዒድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ለሙስሊሙ ህብረተሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደገለፁት፤ የኢትዮጵያን ችግሮች ለማለፍና ከደስታው ወቅት ለመድረስ የጀምአ ሕብረትና አንድነት ወሳኝ ነው።አገሪቱ ከባድ አቀበት በመውጣት ላይ በመሆኗ ጉልበት እንድታመጣ በአንድ ብቻ ሳይሆን በሁለቱም ሳንባዎቿ መተንፈስ ይኖርባታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለዒድ ሰላት ሕዝበ ሙስሊሙ አንድ ሆኖ ማነህ? ማነሽ? ከየት ነህ? ከየት ነሽ? ሳይል ለአንድ ዓላማ በጀምአ እንደሚወጣው ሁሉ ኢትዮጵያውያንም ለአንድ ሀገራዊ ዓላማ አንድ ሆነን ከምንሰለፍበት ወቅት ላይ እንገኛለን ብለዋል። ለሀገራዊ ጥሪ ሀገራዊ ምላሽ መስጠት እንደሚጠበቅ አመልክተው፣ በሀገሪቱ የሚከሰቱ ግጭቶች፣ መፈናቀሎች፣ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ችግሮች ሁሉ እንደ ረመዳን ጾም ቀናቸውን ቆጥረው እንደሚጠናቀቁና እንደሚያልፉም አስገንዝበዋል። ኢትዮጵያም እንደ ዒድ የደስታ ዘመን ይጠብቃታል ብለዋል።ከነባርና ወቅት አመጣሽ ፈተናዎቻችን ተላቅቀን ለማለፍ የምናደርገው ትግል በፈተና የተሞላ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከባድና የማይቻል ቢመስልም ማለፉ ግን አይቀርም፣ ወቅቱ የፈተና ብቻ አይደለም፤ ትናንቱን እንደ ወንፊት የምናጠራበት፣ ለነገውም ኃይል የምንሰንቅበት፤ የተጠራቀመውን ችግር ሁሉ ጠርገን የምንጨርስበት የጽዳት ወቅት ነው ሲሉም አስገንዝበዋል።ይህ ወቅት ሀገሪቱን በሁሉም መስክ ከባድ ህክምና የምታደርግበት ፈታኙ ጊዜዋ ነው፤ ይሁንና የተሻለ መድኃኒትና ጤና የምታገኝበት ቅዱሱ ጊዜዋም በዚህ ውስጥ ተፀንሶ ይወለዳል» ሲሉም ተናግረዋል። (ኢፕድ)", "passage_id": "b7ca3e53d045b0bce4d9276ffab501f6" }, { "cosine_sim_score": 0.3267550766468048, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- የአንድነት ብርታት ያልገባቸውና ከሶማሊያ እንኳን መማር ያልቻሉ ሰዎች ህዝቡን ይዘውት እንዳይጠፉ ሴቶችና አገር ወዳዶች ዝምታውን ሰብረው በመውጣት ለአገር አንድነት በጋራ እንዲሰሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ 43ኛው ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን «የላቀ ትኩረትና ቁርጠኝነት ለሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት» በሚል መሪ ሃሳብ ትናንት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በድምቀት ተከብሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የበዓሉን መክፈቻ ንግግር ሲያደርጉ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ የጀግኖች አምባ ብትባልም ዛሬ ከፍተኛ የሆነ የጀግና ችግር አጋጥሟታል፡፡ አሁን ያሉት ጀግኖች የመንጋ ተከታዮች በመሆናቸው የሚሳደቡ፣ የሚገሉ፣ የሚደበድቡ፣የሚሰርቁና የሚገፉ ናቸው፡፡ በመሆኑም የአገሪቱን ህዝብ ግማሽ ያህሉን የሚይዙት ሴቶችና አገር ወዳዶች ይህንን የመንጋ አስተሳሰብተቃውመው በመውጣት አገራቸውን ከጥፋት ኃይሎች መታደግ ይገባቸዋል፡፡ የጀግኖች ባህሪ በችግርና በተቃርኖ ውስጥ እውነትን ይዞ መቆም መሆኑን ያስረዱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ «የሴቶችን ቀን ከማክበር በዘለለ ጀግና ሴቶች ከትግራይ ባህርዳር በመሄድ እንዴት ወንድም ወንድሙን ይገድላል? ነውር ነው በሉ፤ እንዲሁም ከባህርዳር መቀሌ በመሄድ መገዳደል ጀግንነት ሳይሆን ነውር መሆኑን አስተምሩ» ብለዋል፡፡ አክለውም\n«የተጠናወተን ነውር እንዲቆም ከተፈለገ ምንም እንኳን የሚጮህና የሚደግፋችሁ ሰው ቢያንስም በጀግንነት በመጋፈጥ አገራችንን ትክክለኛዋ የጀግኖች አምባ ልታደርጓት ይገባል» ሲሉ አሳስበዋል፡፡ በተለይም ደግሞ ሴቶች የቤተሰብ ብቻ ሳይሆን የአገርም ተሸካሚ ምሰሶ እንደመሆናቸው አገርና ህዝብ ሲጠፋ ዝም ብሎ መመልከት የማይቻላቸው መሆኑን የጠቆሙት ዶክተር አብይ ፣ ሌሎች ኃላፊነታቸውን እንዲያስታውሱና የአገራቸውን ክብርና ጀግንነት እንዲያወሱ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል፡፡ «ሴቶች፣ የኢትዮጵያውን ሰላም ወዳዶችና አንድነት የሚፈልጉ ሰዎች ዝምታ ጥቂቶች እንዲጮሁና እንዲደመጡ እያደረጋቸው ነው፡፡ ስለሆነም\nድምፃችሁን ከፍ በማድረግ አገሪቱን ከውጭ ወረሪ ብቻ ሳይሆን ከውስጥም አጥፊ ልትታደጉ ይገባል» ሲሉ አሳስበዋል፡፡ ዛሬ ሁሉም እንደዋዛ የሚያላግጥባት ኢትዮጵያ ብዙዎች የደሙላት፣ሴቶች የቆሰሉላት ልጆቻቸውን ያጡላት፣በመከራ የተገነባች አገር ነች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፣በመሆኑም ሴቶች የተለመደ ጥበባቸውን በመጠቀምህዝቡን የአንድነት ብርታት ያልገባቸው ከሶማሌ እንኳን መማር ያልቻሉ ይዘውት እንዳይጠፉ ድልን ብቻ የመጋራትና ሽንፈትን የመሸሽ አባዜ እንዲወገድ ልጆቻቸውን እንዲያስተምሩ አሳስበዋል፡፡ «እኛ ኢትዮጵያውያን በጋራ የማረም ባህላችንን ተጠቅመን በውስጣችን ያሉትን ስንክ ሳሮች ማስወገድ ይኖርብናል፡፡ለመከፋፈልና ለጦርነት ያለን ጉልበት ለሰላምና አብሮ ለመኖር ልናውለው ይገባል» በማለትም ተናግረዋል፡፡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ተወካይ ሚስተር ሚሼል ሲዲቤ በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት የሴቶችን ተጠቃሚነት በተጨባጭ ለማረጋገጥ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ የሚያስመሰግነው መሆኑን ተናግረዋል፡ ፡ በተለይም አገሪቱን በርዕሰ ብሄርነት ሴት መሪ እንድትኖር ከማድረግ ባለፈ ቁልፍ ቦታዎችን በመስጠት ሴቶች በፖለቲካውም ዘርፍ ያላቸውን ብቃት እንዲያሳዩ ማድረጉ ለሌሎችም በአርአያነት የሚጠቀስ ተግባር መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ ኢትዮጵያውያን\nሴቶች በተለይም በአሁኑ ወቅት በአገራቸው ብሎም በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እያደረጉ ያሉት ሁለንተናዊ ጥረት በከፍተኛ ደረጃ የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በቀጣይም መንግሥት አሁንም ገና ያልወጡትን ሴት ምሁራን በመጠቀም ለአገሪቱም ሆነ ለአህጉሪቱ ብልፅግና እና ዘላቂ ሰላም ሚናቸውን እንዲወጡ ማድረግ እንደሚጠበቅበት አሳስበዋል፡፡ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ያለም ፀጋይ በበኩላቸው በአገሪቱ በተለይም በአሁኑ ወቅት «ጀግኒት ጀግኒትን ትወልዳለች» በሚል መሪ ሃሳብ እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ ሴቶች ለአገራቸው ሰላምና አንድነት ወሳኝ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ ይህም የሴቶች አመራርና ውሳኔ ሰጪነት እንዲጎለብት ጉልህ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በቀጣይም የአገሪቱ መንግሥት ሴቶች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እንዲጎለብትና ያላቸውን እውቀትና አቅም ተጠቅመው ለአገር ብልፅግና እንዲሰሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አመልክተዋል፡፡አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት 30/2011በማህሌት አብዱል ", "passage_id": "6ac6843800b6561b1d9b7dc79aa874ee" }, { "cosine_sim_score": 0.32535403966903687, "passage": " የኢትዮ- ህንድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል ምስረታ ይፋ ሆነ።  የማዕከሉ  ምስረታ  ይፋ  የተደረገው በህንድ እየተካሄደ ባለው የ2019 ‹‹የሪስርችና ዲቨሎፕመንት›› ጉባኤ ላይ ነው።  የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጂ.) ከህንድ የሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ የመሬት ሳይንስ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ህብረት ሚኒስትር ጋር የቴክኖሎጂ የማዕከሉን ምስረታ ይፋ አድርገዋል፡፡\nየማዕከሉ ግንባታ ወጪ ሙሉ ለሙሉ በህንድ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን የቴክኖሎጂ ሽግግር ማዕከሉ ግንባታ በቅርቡ በአዲስ አበባ ይጀመራል ተብሏል፡፡\nማዕከሉ የህንድ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂን በኢትዮጵያ ብሎም በአፍሪካ ለማስተዋወቅ እንዲሁም  ዘርፉን በማሳግና ወደ ንግድ በመቀየር የስራ እድል ለመፍጠር እንዲሁም የቴክኖሎጂና  የእውቀት ሽግግር ለማድረግ  ያለመ  እንደሆነም  ተገልጿል።\nበህንድ ሃይደራባድ እየተካሄደ ባለው በዚህ ጉባኤ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር ኢንጂ.) እና የሚኒስቴሩ የኢኖቬሽን ልማትና ምርምርና ዘርፍ ዳይሬክተር ጀነራል ካህሊድ አህመድ (ዶ/ር) እየተሳተፉ ናቸው፡፡ምንጭ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር", "passage_id": "ea21ff1e49b59bac3f775b5b60045ad0" }, { "cosine_sim_score": 0.3222951292991638, "passage": "\"እኛ በዓባይ የተቆራኘን ስለሆነ ከኢትዮጵያውያን ወንድሞቻችን ጋር በቅርበት እንሰራለን\" ሲሉ የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የግብፅ አቻቻውን ሳሜህ ሽኩሪን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ሳሜህ ሽኩሪ በዚሁ ጊዜ \"እኛ ከኢትዮጵያውያን እህቶች እና ወንድሞቻችን ጋር በቅርበት እንሰራለን፤ እኛ በታሪክ ተቆራኝተናል፣ በዓባይ ተቆራኝተናል፤ ይህንን ግንኙነት በጋራ ከሠራን እናስቀጥለዋለን\" በማለት እምነታቸውን ገልጸዋል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የሁለትዮሽ ግንኙነት እየተጠናከረ የመጣና ቀጣይነት ያለው መተማመንን የተላበሰ አጋርነት ነው ብለዋል ።የግብጽ የአፍሪካን የፖለቲካና የልማት ችግሮች ለመፍታት ኢትዮጵያ እና ግብፅ በጋራ እንዲሰሩ ሳሜህ ሽኩሪን ጠይቀዋል፡፡ይህም አጋርነት በየሀገራቱ መካከል ያለውን የልማት ግብ ለማሳካት፣ ሰላም እና ደህንነት ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ገልጸው በአፍሪካ ደረጃ የሚስተዋሉ ችግሮችንም ለመፍታት እጅ ለእጅ መስራት አለብን ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እና የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ የሀገራቱን ግንኙነት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ለማድረግ አቅጣጫ ማስቀመጣቸው ለግንኙነቱ ትልቅ ግብዓት እንደሚሆን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።ይህን የጋራ ግንኙነት አሁን ካለበት ይበልጥ ለማጎልበት ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር ተቀራርበው እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል።ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በበኩላቸው ከግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሽኩሪ ጋር ያደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት የሀገራቱን ግንኙነት የሚያጠናክር እንደሆነ ገልጸዋል-(ኢዜአ)።", "passage_id": "4731c4bd1a7068cc516c23e1bf005b13" }, { "cosine_sim_score": 0.3208214044570923, "passage": "ሰላማዊና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመጪዎቹ ትውልዶች ለማውረስ የሐይማኖት ብዝሃነትን አክብራ አንገቷን ቀና በማድረግ ላይ ላለችዋ ታሪካዊ ሀገር ሁሉም በየተሰማራበት የሥራ መስክ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለጸ፡፡የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተወካይና የመስጅድና አውቃፍ ዘርፍ ኃላፊ ሐጂ ከድር ሁሴን የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ላይ  እንደተናገሩት ሙስሊሙ ህብረተሰብ  በዓሉን ሲያከብር የሀገሪቱን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ፣ አንድነቱንና ወንድማማችነቱን በመጠበቅ፣ ሀገሪቱ የጀመረችውን ዘርፈ ብዙ የልማትና የሰላም ውጥኖች ለማሳካት ርብርብ ማድረግ አለበት፡፡ሕዝበ ሙሰሊሙ የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓልን ሲያከበር የተቸገሩትን በመርዳት፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የታመሙትን በመጠየቅ፣ የተጣሉትን በማስታረቅ፣ ዝምድናን የሚቀጥሉና ወዳጅነትን የሚያጠናክሩ በጎ ተግባራትን በማከናወን መሆን እንዳለበት ሐጂ ከድር አሳስበዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይና የከተማዋ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ግዛው በበኩላቸው መንግስት በኢትዮጵያ እየተመዘገበ ያለውን የሰላምና የልማት ስኬቶችን ይበልጥ እየተጠናከሩ እንዲቀጥሉ ለማድረግ ሕዝበ ሙስሊሙ የሐይማኖት አክራሪንትንና ጽንፈኝነትን ሊከላከል ይገባል ብለዋል፡፡የመልካም አስተዳደርንን እውን ለማድረግና ኪራይ ሰብሳቢነትን ለመዋጋት የከተማዋ አስተዳደር ከኃይማኖት ተቋማት ጋር ተባብሮ መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል፡፡ሕዝበ ሙስሊሙ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ስታዲየም በመትመም ሶላትና ምስጋና ለአምላካቸው አቅርበዋል፡፡1ሺህ 438ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል የእምነቱ ተከታዮችና መሪዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በድምቀት ተክብሯል። ", "passage_id": "9b089b2c9a18857c010884889d1b16ec" }, { "cosine_sim_score": 0.31748178601264954, "passage": " ዓለም ተቻችሎ የመኖር ባህልን  ከኢትዮጵያ ሊማር እንደሚገባ በተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ድርጅት ዋና ፀሐፊ ዶክተር ታሌብ ሪፋይ ገለጹ።ዋና ፀሐፊውን ጨምሮ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ አሚን አብዱልቃድር የተመራ ልዑክ የቱሪዝም መዳረሻ የሆኑና በሰሜኑ የአገሪቷ ክፍሎች የሚገኙትን ሥፍራዎች ጎብኝተዋል።ዶክተር ታሌብ ”ኢትዮጵያን የጎበኘሁት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡ ታሪካዊ መረጃዎችንና በሃይማኖታዊ ልዩነቶች ውስጥ ተቻችሎ የመኖር ባህልን በተግባር አይቻለሁ” ብለዋል።በአገሪቱ የሰፈነውን የሃይማኖቶችና የህዝቦች ተቻችሎ የመኖር ባህል ለዓለም ህዝቦች ትምህርት ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል።”የዓለማችን ህዝብ ይህን ማየት የሚገባው በመሆኑ ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ያየሁትን ታሪካዊና ሃይማኖታዊ የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲሁም ተቻችሎ የመኖር ባህሏን ለዓለም ለማሳወቅ ቃል እገባለሁ” ብለዋል።ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም ጭምር የቱሪዝም መዳረሻ መሆን እንደምትችልም አመልክተዋል።የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ አሚን አብዱልቃድር የዋና ፀሐፊው ወደ አገሪቱ መምጣት የኢትዮጵያን ታሪክ፣ ባህልና የተፈጥሮ ጸጋ ከማስተዋወቅ አንጻር አስተዋጽኦው የጎላ ነው ብለዋል።በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ዳይሬክተር ዶክተር አህመድ ሀሰን ኢትዮጵያ የበርካታ የቱሪዝም መዳረሻ መሆኗን ገልጸው ይህንኑ ጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ ተገቢ መሆኑን ገልፀዋል።ዘርፉን ለማሳደግ ዩኒቨርሲቲዎች የድርሻቸውን እየተወጡ መሆኑንና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም አበረታች ሥራ ማከናወኑን ጠቁመዋል።ልዑካኑ የቅዱስ ላሊበላን ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የአክሱም ሃውልት፣ የአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን፣ በከተማዋ የሚገኘውን ሙዚየምና የነጃሺ መስጊድን መጎብኘታቸው ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "897ea514808f404ffcaf90a0fac19216" } ]
237c8da9d98e1de2d149efd92780faf5
d8505295959ad8070015440cef676843
ሩዋንዳ በትምህርት የወጣቶችን ስብዕና በመገንባት ውጤታማ ሆናለች -ተመድ
በሩዋንዳ የተዘረጋው የትምህርት መርሀ ግብር የወጣቶችን ስብዕና በመገንባት ውጤታማ እየሆነ ስለመሆኑ ተነግሯል፡፡የዓለም ወጣቶች ቀን በዚህ ሳምንት በመላው አለም እየተከበረ ይገኛል፡፡ወጣቶችን በትምህርት በማብቃት ማህበራዊ ለውጡን ማገዝ በሚለው መርህ መሰረት ሩዋናዳ  ይበል የሚያሰኝ ለውጥ ስለማስመዝገቧ ተዘግቧል፡፡የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ በማህበራዊ፤ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ረገድ ማስፋት ዓለም እየገጠማት ላለው ችግር ሁነኛ መፍትሄ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ትምህርት ዋነኛ የአመለካከት ለውጥ መሳሪያ መሆኑን ተከትሎም ሩዋንዳውያን ወጣቶች የለውጡን ፈር እየተከተሉ ስለመሆናቸው  ነው የሀገሪቱ መንግስት ይፋ ያደረገው፡፡በዓለም አቀፍ ደረጃ 1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ዜጎች እድሜያቸው ከ10 እስከ 24 ውስጥ እንደሚገኝ መረጃዎች የሚያመላክቱ ሲሆን፤ ከዚህ ውሰጥ 226 ሚሊየኑ በአፍሪካ  ይገኛሉ፡፡ሩዋንዳም 60 በመቶ ዜጎቿ እድሜያቸው ከ 25 በታች መሆኑን ተከትሎ በትምህርት እንዲዘልቁ በማድረግ በኩል አበክራ በመስራቷ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም ዪኒስኮ እውቅና ችሯታል፡፡ባሁኑ ሰዓት ከዓለማችን 262 ሚሊዮን ህጻናትና ወጣቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጥናት ማመላከቱን ተከትሎ ሩዋንዳ ፍታዊ የትምህርት ተደራሽነትን ማሰካቷ ወደኋላ ለቀሩት ሀገራት ተምሳሌት እንድትሆን አሰችሏታል፡፡ከሁለት አመታት አስቀድሞ ይፋ ያደረገቸው የሰባት አመት የትምህርት ማሻሻያ ስትራቴጂ ለውጤቱ እንዳበቃት በመረጃው ተጠቅሷል፡፡ እየተመዘገብ ባለው ውጤት መሰረትም ተመድ አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ ነው ሲል ዘ ኒው ታይምስ ድረ ገጽ ዘግቧል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/33463/
[ { "cosine_sim_score": 0.491772323846817, "passage": "ኢትዮጵያና ሩዋንዳ በጤና፣ በትምህርት፣ በቱሪዝም፣ በህግ፣ በጸጥታ፣ በባህልና ስፖርት፣ በሚድያና ኮሚዩኒኬሽን እንዲሁም በውኃና ኢነርጂ ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ሁለቱም መሪዎች ትናንት በኪጋሊ ተፈራርመዋል ፡፡መሪዎቹ ስምምነቶችን ለመተግበር ቁርጠኝነታቸውን የገለጹ ሲሆን፤በአከባቢያዊና አህጉራዊ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ አብረው ለመስራትም ተስማምተዋል ፡፡የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳላኝ በዚሁ ጊዜ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ በገጠር ልማት የተመዘገቡ ውጤታማ ስራዎች ልምድ መቅሰማቸውን ገልጸዋል ፡፡በተለይም በዘመናዊ ሰፈራ ፕሮግራም፣ በገጠር የቤቶች ልማት፣ በግብርና ሽግግርና በመሬት ልማት የምትወስዳቸው ጠቃሚ ልምዶች መሆናቸውን አብራርተዋል ፡፡ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ በበኩላቸው ሁለቱም ሀገራት አጋርነታቸውን ይበልጥ በማጠናከር ያላቸውን ተሞክሮ የሚለዋወጡበትና ህዝባቸውን ተጠቃሚ የሚያደርጉበት  መሆኑን ነው ያስገነዘቡት ፡፡የአገራቸውን ኢኮኖሚያዊ እድገት ለማፋጠን እንደሚፈልጉ ያጠቆሙት ፕረዚዳንቱ ይህንን ዕውን ለማድረግ ደግሞ ከኢትዮጵያ ፈጣን ልማት ብዙ የሚሟራቸው ስኬታማ ስራዎች አንዳሉ አስረድተዋል ፡፡የሩዋንዳ መንግስት የህዝብ ፍላጎት ማዕከል አድርገቶ እንደሚሰራ የጠቆሙት ፖል ካጋሜ፤  ለዚህም ህዝባቸውን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስትራቴጂዎችን ነድፈው እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን ነው ያስታወቁት ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት በሰሜት ሩዋንዳ የሚገኝ የተፋሰስ ልማት ስራም የጎበኙ ሲሆን የሶስት ቀን ጉብኝታቸውን አጠናቀው ዛሬ ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በኪጋሊ ትናንት ዕለት ኤምባሲዋን ከፍታለች ፡፡ምንጭ -ዘ ኒውስ ታይምስ", "passage_id": "2e83bc1268d3a3d783984af72e2d7892" }, { "cosine_sim_score": 0.4915372133255005, "passage": "የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የመጀመርያ ድሉን አስተናጋጇ ሩዋንዳ ላይ አስመዝግቧል።ከትላንት በስቲያ በመጀመርያ ጨዋታው በዩጋንዳ 2-1 የተሸነፈው ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ሩዋንዳን 3-0 በማሸነፍ ከመሪዎቹ ያለውን ልዩነት ማጥበብ ችሏል። በ32ኛው ደቂቃ ከቅጣት ምት የተመለሰውን ኳስ ወደ ግብነት ቀይራ የመጀመርያው አጋማሽ በሉሲዎቹ 1- መሪነት ሲጠናቀቅ በ66ኛው ደቂቃ ዓለምነሽ ገረመው ያሻገረችውን ኳስ ተጠቅማ ምርቃት ፈለቀ ሁለተኛውን አክላለች። በ75ኛው ደቂቃ ደግሞ ሴናፍ ዋቁማ ሶስተኛውን አስቆጥራ ጨዋታው በኢትዮጵያ 3-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ዛሬ በተካሄደ ሌላ ጨዋታ ሁለት ተከታታይ ጨዋታ አሸንፋ የነበረው ዩጋንዳ በታንዛንያ 4-1 በሆነ ሰፊ ውጤት ተሸንፋለች። ታንዛንያ ማሸነፏን ተከትሎም የዋንጫው ፉክክር ላይ ነፍስ ዘርታበታለች። የደረጃ ሰንጠረዥ 1. ዩጋንዳ 3 (-1) 62. ታንዛንያ 3 (+2) 43. ኢትዮጵያ 2 (+2) 34. ሩዋንዳ 2 (-2) 35. ኬንያ 3 (-1) 1ቀጣይ ጨዋታዎችረቡዕ ሐምሌ 18 ቀን 201009:00 ኬንያ ከ ኢትዮጵያ11:15 ዩጋንዳ ከ ሩዋንዳአርብ ሐምሌ 20 ቀን 201009:00 ኢትዮጵያ ከ ታንዛንያ11:15 ሩዋንዳ ከ ኬንያ", "passage_id": "3c970154eaf0af5db3dc44f92eb43fcd" }, { "cosine_sim_score": 0.4671603739261627, "passage": "በጦርነት ተጎጂ የሆኑ ህፃናትን መታደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በሚመክረው ዉይይት ባለፉት 20 አመታት በጦርነት ምክንያት 5 ሚሊየን ህፃናት በሞቱባት አፍሪካ የህፃናት መብት እንዲከበርና ችግሩ እልባት እንዲያገኝ ተጠይቋል፡፡በዉይይት መድረኩ ከኢትዮጵያ፣ ማሊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ናይጄሪያና ኮንጎ የተገኙ ህፃናት ተሳትፈዋል፡፡\nበዉይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር ያ ቬል አገራት የህፃናትን መብት ለመጠበቅ የገቧቸዉን አለምአቀፍ ስምምነቶች ሊያከብሩ ይገባል ብለዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት ምክትል ሊቀመንበር አምባሳደር ቶማስ ክዌሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ያገኙት የሰላም የኖቤል ሽልማት ለሰላም ያደረጉት ጥረት ማሳያ እንደሆነ ተናግረዉ ለአህጉሩ ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል ብለዋል፡፡በአፍሪካ የመሳሪያ ድምፅ እንዳይሰማ የተደረሰዉ ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን እየተሰራ ነዉ ብለዋል፡፡\nየሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አለሚቱ ዑመድ በበኩላቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአፍሪካ ሰላም እንዲሰፍን እየሰሩ መሆኑንና የኖቤል ሽልማቱም ይህን እንደሚያሳይ ተናገረዋል፡፡በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት አመታት በነበረዉ የዉስጥ መፈናቀል ችግር የደረሰባቸዉን ህፃናት መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡", "passage_id": "c90ce10ed3ebcfd7c182b102584bb7f6" }, { "cosine_sim_score": 0.4562986493110657, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሆቴል ሩዋንዳ ፊልም መሰራት ምክንያት የነበሩት ፖል ሩሴሳባጊና ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን ኪጋሊ ለሚገኘው ፍርድ ቤት ማመናቸው ተሰምቷል፡፡ሩሴሳባጊና ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን ቢያምኑም ታጣቂዎች ከፈጸሙት ጥቃት ጋር በተያያዘ ምንም ሚና አልነበረኝም ብለዋል፡፡በአውሮፓውያኑ 1994 በሩዋንዳ ከ800 ሺህ በላይ ሰዎች ያለቁበት የዘር ፍጅት መከሰቱ የሚታወስ ነው፡፡በዚህ ወቅትም የሁቱ ተወላጅ የነበሩት ፖል ሩሴሳባጊናም ሆቴል ሩዋንዳ በሚሰኘው ሆቴላቸው ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቱትሲዎችን ከጥቃት መታደጋቸው ይነገራል፡፡በዚህም ምክንያት 2004 ላይ ጀግነነታቸውን የሚያሳይ ሆቴል ሩዋንዳ የተሰኘ ፊልም ለዕይታ በቅቷል፡፡ሩሴሳባጊና በፖለቲካው ዓለም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መቀመጫውን ከሀገር ውጪ ያደረገ ፓርቲ መስርተው እንደነበር ተነግሯል፡፡በተጨማሪም የሩዋንዳ ነጻነት ግንባር በሚል ለሚዋጋ ታጣቂ ኃይል ድጋፍ መቸራቸውም ተሰምቷል፡፡ፖል ሩሴሳባጊና በነሃሴ ወርም ዓለም አቀፍ የእስር ትዕዛዝ ወጥቶባቸው በሽብር ተከሰው በቁጥጥር ስር ለመዋል በቅተዋል፡፡ምንጭ፡-ኤኤፍፒ  ", "passage_id": "9dbb2b577eff24a728bf744289e6318c" }, { "cosine_sim_score": 0.45189735293388367, "passage": "“ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አገሮች ነጻነት መጎናጸፍ ታላቅ ሚና ነበራት” ሲሉ የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዝዳንት ኬኔት ካውንዳ ገለጹ ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝም “የአሁኑ ትውልድ መሪዎች የእናንተን ፈለግ በመከተል በአህጉሪቷ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ውህደት ለማምጣት እንሰራለን” ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት ከአፍሪካ የነጻነት ታጋይ ከ92 ዓመቱ ኬኔት ካውንዳ ጋር ሉሳካ ውሰጥ ተገናኝተው ተወያይተዋል።ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራቾች መካከል አንዱ የሆኑት የቀድሞው የዛምቢያ መሪ ካውንዳ በወቅቱ ኢትዮጵያ የነበራትን የመሪነት ሚናን በማስታወስ “ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አንድነትና ዕድገት የላቀ ሚና ተጫውታለች” ሲሉ አድንቀዋል።ዛምቢያና ኢትዮጵያ መልካም የሆነ የመንግስታትና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቁመው፤ ግንኙነቱ ከነጻነት ማግስት ጀምሮ እስካሁን የዘለቀ መሆኑንም አውስተዋል።“አገሪቷ ነጻነቷን ለመጎናጸፍ ላደረገችው ጥረትም የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ድጋፍ ጉልበት ሆኖናል” ሲሉም ነው በወቅቱ የነበረውን ሁኔታ በማስታወስ የገለጹት።የጠቅላይ ሚኒሰትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የዛምቢያ ጉብኝትም \"የሁለቱ አገሮች ጠንካራ ግንኙነት የመቀጠሉ ማሳያ ነው\" ብለዋል።ኢትዮጵያ ለዛምቢያ ብቻ ሳይሆን ለተለያዩ የአፍሪካ አገሮች የነጻነት ትግል ሰኬታማነት ጉልህ ሚና እንደነበራት ያስታወሱት የቀድሞው የዛምቢያ መሪ ካውንዳ፤ \"በትክክልም የአፍሪካ ማዕከል መሆን ያለባት አገር ናት\" ሲሉም አወድሰዋል።በአሁኑ ወቅትም በአፍሪካ ህብረት በኩል አገሪቷ እያከናወነች ያለውን ተግባር ኬኔት ካውንዳ አድንቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው ፤“የሶስተኛው ትውልድ መሪ ሆኜ ከእርስዎ ጋር ባደረግሁት ቆይታ ደስታ ተሰምቶኛል” ነው የገለጹት ፡፡“እናንተ ታግላችሁ የፖለቲካ ነጻነት አስገኝታችኋልና፤ እኛም የኢኮኖሚ ነጻነት ለማምጣት እንሰራለን” ብለዋል።ኢትዮጵያና ዛምቢያ በቀጣናዎቻቸው ያለውን አለመረጋጋት ለማስወገድ የታላላቆችን የፓን አፍሪካኒዝም ተሞክሮ በመውሰድ \"ለአካባቢያችን ሰላም በጋራ እንሰራለን  \" ነው ያረጋገጡት ።በአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ እንዲሁም የኢኮኖሚ ውህደት ለማምጣት የአሁኑ ትውልድ መሪዎች የእናንተን ፈለግ በመከተል ትግሉን ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውቀዋል ።ይህ በእንዲህ እንዳለ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛምቢያን በማገልገል ያለፉ የሶስት ፕሬዝዳንቶች የመታሰቢያ ኃውልትን በመጎብኘት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሁለተኛ፣ ሶስተኛና አምስተኛ የአገሪቷ ፕሬዝዳንቶች ፍሬዴሪክ ችሉባ፣ ሌቪ ፓትሪክ ምዋናዋሳ እና ሚካኤል ቺሉፊያ ሳታ የመታሰቢያ ኃውልት ስር ነው የአበባ ጉንጉን ያኖሩት።በዚህ ወቅትም የአገሪቷ መሪዎች በተለያዩ ጊዜያት ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ያደረጉትን ጥረት አድንቀዋል፡፡ዛምቢያ ከእንግሊዝ ቅኝ አገዛዝ ነጻ ከወጣችበት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1964 አንስቶ የአገሪቷ የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት በመሆን ለ27 ዓመታት ያገለገሉ ታላቅ መሪ ናቸው – ኬኔት ዴቪድ ካውንዳ-(ኢዜአ )።", "passage_id": "e4e417416b4033300baf6cf1757877a9" }, { "cosine_sim_score": 0.4509827494621277, "passage": "ሀዋሳ በሚገኘው ሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል አዘጋጅነት የሚከናወነው የታዳጊዎች ውድድር ለ10ኛ ጊዜ ከነሀሴ 6 ጀምሮ ሲካሄድ ቆይቶ በትላንትናው እለት ተጠናቋል። በመዝጊያው ስነ-ስርዓት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ፣ ም/ል ፕሬዝዳንት ኮ/ል አወል አብዱራሂም፣ የቴክኒክ ኮሚቴ ኃላፊው ኢ/ር ሰውነት ቢሻው፣ የሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ስራ አስኪያጅ አቶ ፍትህ ወልደሰንበት እና የዳኞች እና ታዛቢዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ትግል ግዛው በክብር እንግድነት ተገኝነተው የፍፃሜ ጨዋታው ተከናውኗል። ከዚህ ውድድር የተገኙትና በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ላይ የውድድሩ ኮከብ ግብ ጠባቂ አላዛር ማርቆስ እና ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪው ምንተስኖት እንድሪያስም በስፍራው ተገኝተዋል። በሁለት የእድሜ እርከኖች ከ15 ዓመት በታች 26 ቡድኖች፣ በ13 ዓመት በታች 22 ቡድኖች ሲካፈሉበት በቆየው በዚህ ውድድር በ15 ዓመት በታች ፍፃሜ ሀዋሳ ከተማ ከ ህይወት ብርሀን መደበኛውን የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ አጠናቀው በመለያ ምቶች ህይወት ብርሀን 4-3 በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል። በ13 ዓመት በታች ደግሞ ትዕግስት አኮ ፕሮጀክትን 2-0 አሸንፎ ዋንጫ አንስቷል። በመዝጊያው መርሐ ግብር ላይ የተገኙት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ባደረጉት ንግግር ፌዴሬሽኑ ለውድድሩ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀዋል። ” ይህ ለኛ በታዳጊዎች ላይ ስራዎች እንድንሰራ ምሳሌ የሚሆነን ነው። በቅርቡ ሴካፋ ላይ የተጫወቱ ተጫዋቾችን አፍርቷል ሲባል ስሰማ እና ውደድሩን መጥቼ በአካል ስከታተለው ለውስጤ ደስታን ፈጥሯል። በቀጣይ ውድድሩ የተጠናከረ እንዲሆን ድጋፍ የምናደርግ ይሆናል።” ብለዋል።ውድድሩን በፋይናንስ የሚደግፈው ሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ስራ አስኪያጅ አቶ ፍትህ ወልደሰንበት በበኩላቸው ለታዳጊዎች ሁሉም አካላት ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ገልፀዋል። ” ይህን አይነት ተግባር ብቻችንን የምናደርገው አይደለም። ባለሀብቶች፣ መንግስት እና ስፖርት የሚወድ ሁሉ ሊደግፈው የሚገባ ነው። እንዲህ አይነት ውድድር ለእግርኳሳችን ዋስትና የሚሆን ትልቅ ውድድር ነው። እኛም አንድ እርሾ ማስቀመጥ አለብን በሚል ነው ውድድሩን የምናካሂደው። ”ውድድሩን በአስተባባሪነት እና ኮሚቴ ሰብሳቢነት የሚመራው የቀይ ቀበሮዎቹ አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ስለውድድሩ አስተያየቱን ሰጥቷል። “በታዳጊዎች እግርኳስ ላይ እንድሰራ ያደረገኝ ይህ ውድድር ነው። እንዲህ አይነት ውድድሮች ታዳጊዎችን ለማፍራት እና መሰረት ለመጣል ወሳኝ በመሆኑ ትኩረት ልንሰጠው ይገባል። ” ብሏል።", "passage_id": "6b59253aa3d8993758f896f768b16135" }, { "cosine_sim_score": 0.44866570830345154, "passage": " – ኢትዮጵያ ድህነትን በመዋጋት ረገድ የሚደነቅ ተግባር እያከናወነች መሆኑን የዓለም ሃንገር ፕሮጀክት ፕረዚዳንት አሳ ስኮስትሮም ፍሌድ አስታወቁ።ፕሬዚዳንቷ በተለይ ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንዳስታወቁት ሃንገር ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃን በማቅረብ፣ የሴቶችን የኢኮኖሚ ጥገኝነት በመቅረፍ፣ የብድርና ቁጠባ ድጋፎችን በማድረግ፣ የኤች አይ ቪ ኤዲስን በመዋጋትና የአካባቢ ጥበቃ ተግባራትን በመደገፍ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።ኢትዮጵያ በፕሮጀክቱ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው ስምንት አገራት አንዷ እንደሆነች የገለጹት ፕሬዚዳንቷ አገሪቱ ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ድህነትን ለማጥፋት ከፍተኛ ጥረት እያደረገች  ነው ብለዋል።አገሪቱ የሚደነቁ ተጨባጭ ለውጦችን እያስመዘገበችና ውጤት እያስመዘገበች በመሆኗ በተባበሩት መንግስታት የምዕተ ዓመቱ የልማት ግቦችን ከተያዘው የጊዜ ሰሌዳ ቀድማ ማሳካት በሚያስችላት አቋም ላይ እንዳለች ፕሬዚዳንታ ተናግረዋል።ሃንገር ፕሮጀክትም የአገሪቱን የልማት አጋሪነቱን እያረጋገጠ ይገኛል ያሉት ፕሬዚዳንቷ እስካሁን ድረስ በ22 ቀበሌዎች 96 ሺሕ ህዝብ ተጠቃሚ ያደረገ ስራ ማከናወኑን ተናግረዋል።በኢትዮጵያ የፕሮጀክቱ ዳይሬክተር ወ/ሮ ንግስት መኮንን በበኩላቸው መንግስት እያደረገ ባለው የተቀናጀ ጥረት በኢትዮጵያ የድህነት መጠን በከፍተኛ ደረጃ እየቀነሰ መምጣቱን ተናግረዋል።", "passage_id": "dff278b06bff69d91c8fecd2597dc27f" }, { "cosine_sim_score": 0.44664281606674194, "passage": "ኢትዮጵያ የአካባቢና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂን ተግባራዊ በማድረግ \"የ2017  ምርጥ ፖሊሲዎች ኦስካር አዋርድ\" ተብሎ የሚጠራውን ዓለም አቀፍ አሸናፊ በመሆን የወርቅ ተሸላሚ ሆናለች ።ኢትዮጵያ ሽልማቱን ያገኘችው የአካባቢ ተፈጥሮ ሀብት ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂን ተግባራዊ በማድረግ ውጤታማ ሃገራት ተብለው በተባበሩት መንግስታት የበረሀማነት መከላከል ምክርቤት ለውድድር ከታጩት ሃያ ስድስት የዓለም ሀገራት ፖሊሲዎች መካከል አንደኛ በመውጣት ነው፡፡ለመጨረሻ ዙር በዕጩነት የቀረቡትን ብራዚል፣ ቻይና፣ አውስትራሊያ፣ ዮርዳኖስና ኒጀርን በማሸነፍም የዓለማችን ምርጥ የመሬት ማገገም ፖሊሲ አሸናፊ መሆንዋን ምክርቤቱ በወርልድ ፊዩቸር ካውንስል ድረ ገጹ ይፋ አድርጓል።ኢትዮጵያ በርሃማነትን በመከላከልና የተፈጥሮ ሀብት ሥራዎችን የሚደግፍ ፖሊሲ ያላትና በዚህም ውጤታ ማበመሆኗ ለሽልማት አብቅቷታል ብሏል፡፡በተለይም በትግራይ ክልል ለዓመታት በተከነወኑት ውጤታማ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራዎች በአለም አቀፍ ደረጃ አሸናፊ በመሆን የወርቅ ተሸላሚ እንድትሆን እንዳደረጋት ነው የተገለጸው።ብዙ ህዝብ ትንሽ የአፈር መከላት የሚለው ትግበራ በትግራይ ክልል እውን መሆኑንና ይህም ሞዴል ሆኖ  በመገኘቱ ነው ሽልማቱ ለኢትዮጵያ የተበረከተላት ።ምርጥ የዓለማችን በረሃማነትን በመከላከል የዜጎችን ህይወት መቀየር የሚያስችል ፖሊሲ በሚል በሚሰጠው በዚህ ሽልማት ኢትዮጵያ ህብረተሰቡን በተለይም ወጣቶችን በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ተሳትፎ እንዲያደርጉ በማነሳሳት ውጤታማ የአካባቢ ጥበቃና በረሃማነትን የመከላከል ስራ መስራቷ ሞዴል አስብሏታል ፡፡በትግራይ ክልል በመሬት እቀባ ላይ የተመሰረተ እርሻ፣ የኢንዱስትሪ መር ፖሊሲን በሰፊ የህብረተሰብ ንቅናቄ መደገፍ፣ የወጣቶችን ጥያቄ ከህዝብ ብዛትና ከአፈር መከላት መቀነስ ጋር ማጣጣም፣ ዘላቂ ግብርናን በመተግበር፣ የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የተሰሩት ስራዎች መሰራታቸውም ምክርቤቱ አድንቋል ።የዘላቂ ግብርና ተግባራትን በሚገባ በመተግበር በምግብ ራስን የመቻል ኢኮኖሚያዊ ዕድገት አንዲመዘገብ ከፍተኛ ስራ መሰራቱን ተነስቷል።በመሆኑም ኢትዮጵያ የዓለማችን ምርጥ የመሬት ማገገም ፖሊሲ አሸናፊ በመሆን የወርቅ ተሸላሚ እንድትሆን አድርጓታል ነው ያለው ምክርቤቱ ።ብራዚልም ሲስተርን ፕሮግራም በሚል መርህ ሚሊዮን ድሃ ዜጎቿን በተለይም ሴሚያሪድ በሚባለው ግዛቷ በረሃማነትን በመከላከል አገግሞ ሰብል አብቃይ እንዲሆን በማድረግ ተጠቃሚ በማድረጓ የብር ሽልማት አግኝታለች ፡፡ቻይናም ላለፉት 15 ዓመታት በረሃማነትን መከላከል በሚል ፖሊሲ አውጥታ በመተግበር በረሃማነትን መከላከል በመቻሏና ጆርዳንም የደን መመናመንን በመከላከል በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ሞዴል የአካባቢ ጥበቃ ሥራ በመስራቷ የነሃስ ሽልማቱን በጋራ አግኝተዋል፡፡መስከረም 1 ቀን 2010 ዓ.ም በቻይና ኦርዶስ በሚደረገው 13ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ለውጥና በረሃማነት መከላከል አባላት ኮንፈረንስ ላይ በይፋ የሽልማቱ ስነ ስርዓት የሚካሄድ ይሆናል።ይህ ሽልማትም በዓለም አቀፍ ደረጃ ስጋት የሆነውን የአየር ንብርት ለውጥ አደጋ የተሸላሚ ሃገራትን ተሞክሮ በማስፋት በተቀናጀ መልኩ መከላከል እንዲቻል ማድረግ ነው ሲል ወርልድ ፊዩቸር ካውንስል በድረገጹ ገልጿል፡፡", "passage_id": "55a28aeeff17c329c5f5a5956bdb89b9" }, { "cosine_sim_score": 0.44028860330581665, "passage": "ብርሃን ፈይሳየኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ሰልጣኞችን ምርጥ ስፖርተኞች ከሚፈሩባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ የታዳጊ ስልጠና ፕሮጀክቶችና ጣቢያዎች የተሻለ አቅም ያላቸውን ታዳጊዎች ደረጃውን በጠበቀ ምዘና ወደ ስልጠና እንዲቀላቀሉ ያደርጋል።ሰልጣኞች በሚኖራቸው የአራት ዓመታት ቆይታ የመኖሪያ፣ የትምህርት፣ የስልጠና እና ሌሎች አገልግሎቶችን በመስጠትም ስፖርተኞች ሃገራቸውን በዓለምአቀፍ መድረክ እንዲያስጠሩ የሚያደርግ ሳይንሳዊ ስልጠና ይሰጣል። ስልጠናው በ10 የስፖርት ዓይነቶች፤ አትሌቲክስ፣ ፓራሊምፒክ፣ ቮሊቦል፣ ቅርጫት ኳስ፣ ጠረጴዛ ቴኒስ፣ ውሃ ዋና፣ ወርልድ ቴኳንዶ፣ ቦክስ፣ ብስክሌትና እግር ኳስ ይሰጣል። አካዳሚው ከተሰጠው የሥራ ድርሻና ኃላፊነት አንጻርም ሥራውን ከክልሎች፣ ከስፖርት ማህበራት፣ ከታዳጊ የስፖርት ፕሮጀክቶች፣ ከሙያ ማህበራት፣ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንዲሁም ከክለቦች ጋር በጋራ ያከናውናል። በመሆኑም እስከአሁን የተጓዘበትን ሂደት እንዲሁም በቀጣይ ስለያዛቸው እቅዶች ለመነጋገርና ለመወያየትም ከባለድርሻ አካላቱ ጋር መድረክ አዘጋጅቶ ነበር። በመድረኩም አካዳሚው በዋናነት ሲያከናውናቸው የቆዩ ተግባራቱን በተለይም ከ2008-2012 ዓ.ም ባሉት አምስት ዓመታት ውስጥ ያስመዘገባቸውን ውጤቶች አቅርቧል። በእነዚህ ዓመታት ክለቡን ከተቀላቁት 186 ሰልጣኞች መካከል 70 ከመቶ የሚሆኑት የአራት ዓመታት ስልጠናቸውን አጠናቀው ወደ ክለቦች የተዘዋወሩ መሆኑ ተጠቁሟል። የተቀሩት የውሃ ዋና እና የወርልድ ቴኳንዶ ሰልጣኞች ሲሆኑ፤ በስፖርቱ ክለብ ባለመኖሩ ምክንያት ክለብ ያልገቡ ናቸው።ሰልጣኞች ወደ ክለቦች ከሚያደርጉት ሽግግር ባለፈ ስልጠናቸውን ጨርሰውም ሆነ በስልጠና ውስጥ እያሉ በተለያዩ አህጉርና ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ተሳታፊ በመሆንም ውጤታማ ናቸው። ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ውጤታማ ከሆነችባቸው ስፖርቶች ቀዳሚ በሆነው አትሌቲክስ 60 አትሌቶችን ለብሄራዊ ቡድን ተመርጠዋል።በእግር ኳስ ስፖርትም 30 ተጫዋቾች በተለያዩ የዕድሜ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ብሄራዊ ቡድኖች መሰለፍ ችለዋል።ዲፕሎማዎች ተመዝግበዋል።በአህጉር አቀፍ ውድድሮች ሃገራቸውን የወከሉት ደግሞ 22 ሰልጣኞች ሲሆኑ 11 የወርቅ፣ 2 የብር፣ 5 ነሐስ፣ 1 ዲፕሎማ እና 4 ተሳትፎዎች ተደርገዋል። አትሌቲክስን ጨምሮ በተለያዩ ስፖርቶች ምርጥና ዝነኛ ስፖርተኞችን ከማፍራት ባለፈ ለሃገሪቷ የመጀመሪያ ሊባሉ የሚችሉ ስኬቶችን በማስመዝገብም ታሪካዊ የሆኑ ተተኪ ስፖርተኞችን ለፍሬ ማብቃት ተችሏል።ከእነዚህ ስኬታማ ስፖርተኞች መካከል አንዱ የ3 ሺሜትር መሰናክል የኦሊምፒክ ብሄራዊ ቡድን አባል ወጣቱ አትሌት ጌትነት ዋለ ነው።ይህ አትሌት በዚህ ርቀት የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ በመሆን በሃገሪቷ ብቸኛው ሲሆን በቶኪዮ ኦሊምፒክም ውጤቱን ይደገፍማል በሚል ይጠበቃል።የዓለም ግማሽ ማራቶን አሸናፊዋና የቶኪዮ ብሄራዊ ቡድን እጩ ተመራጯ የዓለምዘርፍ ስንሻውም የአካዳሚው ፍሬ ናት።ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በቶኪ ኢሊምፒክ ከተለመዱት ስፖርቶች ውጪ በወርልድ ቴኳንዶ ማጣሪያውን በማለፍ ተወዳዳሪ መሆኑን ያረጋገጠው ወጣቱ ሰለሞን ቱፋም በአካዳሚው በስልጠና ላይ ያለ ነው። ማዕከሉ በእግር ኳስ 65 የሚሆኑ ሰልጣኞችን ወደ ክለቦች ያሸጋገረ ሲሆን፤ ከእነዚህ መካከል የፕሪምየር ሊጉ ተሳታፊ የሆነው ሃዲያ ሆሳዕና ተጫዋቹ ሱለይማን ሃሚድ ይጠቀሳል።ተጫዋቹ በሊጉ ከፍተኛ ተከፋይ ከሚባሉት መካከል አንዱ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተመራጭም ነው።በተመሳሳይ በሴቶች በኩልም የብሄራዊ ቡድን ተጫዋቿን አረጋሽ ካልሳን ማንሳት ይቻላል።የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጫዋቿ በተደጋጋሚ ከኮከብ ተጫዋቾች ምርጫ በዕጩነት በመቅረብም ስኬታማነቷን አስመስክራለች። በቅርጫት ኳስ ስፖርትም በሃገሪቷ ከዚህ ቀደም ያልተመዘገቡ ውጤቶች ታይተዋል።ይኸውም በNBA አፍሪካ እና አሜሪካ ተሳታፊ የሆኑ ተጫዋቾችን በማፍራት ነው።በፓራሊምፒክ ስፖርትም በተመሳሳይ ሃገራቸውን በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች በመወከል ውጤታማ የሆኑት አብዛኛዎቹ ስፖርተኞች ከአካዳሚው የተገኙ ናቸው።በቶኪዮ ፓራሊምፒክም በተመሳሳይ ብሄራዊ ቡድን አባላት የሆኑ ሰልጣኞች ይገኛሉ። የባለሙያዎች የብቃት ማሳደግ ስልጠናዎችም በተለያዩ የስፖርት ማህበራት ለተወጣጡ የስፖርቱ ባለሙያዎች በ8 ዘርፎች አጫጭር ስልጠናዎች ተሰጥተዋል። በጥናት፣ ምርምርና ማማከር አኳያም 7 የጥናት መስኮችን በመለየትና ባለሙያዎችንም በመጋበዝ ጥናቶች እንዲሠሩና እንዲሰራጩ ተደርጓል።ከእነዚህ መካከል 41 የሚሆኑት በአካዳሚው ባለሙያዎች የተሠራ መሆኑም በመድረኩ ተገልጹዋል።አካዳሚው በዚህ መልክ በርካታ ውጤቶችን ያስመዝግብ እንጂ የተለያዩ ችግሮችም ገጥመውታል።ዋና ዋናዎቹ ከግብዓትና አቅርቦት ጋር የሚያያዝ ሲሆን፤ በተለይ የስፖርት ትጥቅና ቁሳቁሶችን በሚፈለገው ጥናትና ልክ አለማግኘት ጎልቶ ተንጸባርቋል። በማዘውተሪያ ስፍራም በተለይ የውሃ ዋና ገንዳው እስከአሁን አገልግሎት የሚሰጥ ባለመሆኑ ባለሙያዎች ከአካዳሚው ውጪ እንዲሰለጥኑ እየተደረገ ነው። በተወሰኑ ስፖርቶች የሰለጠና ባለሙያ አለማግኘት፣ ሰልጣኞች የሚወስዱት የመደበኛ ትምህርት እና የስፖርት ስልጠናው ሰዓት አለመጣጣም፣ የሰልጣኞችን ብቃት ከሃገራዊ ብቃት ጋር ንጽጽር ለመሥራት ከእግር ኳስ ውጪ የተቀመጠ ስታንዳርድ አለመኖር እንዲሁም በማማከር ረገድ የአሠራር ማዕቀፍ አለመኖርም እንደ ችግር የተዘረዘሩ ናቸው። በመድረኩ የተገኙ ባለድርሻ አካላትም የተለያዩ ሃሳቦችን ያንጸባረቁ ሲሆን፣ አካዳሚው ከስፖርት ፌዴሬሽኖች ጋር ያለው ግንኙነት፣ ከማሰልጠኛ ማዕከላትና ፕሮጀክቶች ጋር ያለው የቅብብሎሽ ስዓት፣ በአንዳንድ የስፖርት ዓይነቶች ሰልጣኞች አካዳሚውን የሚቀላቀሉበት ዕድሜ ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ፣ ክለብ በሌላቸው ስፖርቶች ሰልጣኞች የአራት ዓመት ቆይታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ለብሄራዊ ቡድኖች ሲፈለጉ ግብዓት እንዲሆኑ በአካዳሚው የሚቆዩበት ስርዓት ማመቻቸት፣ በአንዳንድ ስፖርቶች ሰልጣኞች ቆይታቸውን ሳያጠናቅቁ ክለቦችን እየተቀላቀሉ በመሆኑ እንዲታሰብበት፣ የአካዳሚው የሥራ ድርሻ ወጣቶችን አሰልጥኖ ከማውጣት ባለፈ ብቃት ያላቸውንና ሃገርን የሚወክሉ ስፖርተኞችን በማፍራት ላይ ትኩረቱን ቢያደርግ፣ እንደ ሃገር ውጤታማ ባልተሆነባቸው ስፖርቶች (በተለይ በእግር ኳስ) በወጣቶች ታግዘው በምን መልክ ውጤታማ ለመሆን ይቻላል በሚለው ላይ ጥናት ቢሠራ የሚሉ ሃሳቦች በብዛት ተነስተዋል።አካዳሚውም ከተወያዮቹ የተነሱትን ሃሳቦች እንደ ግብዓት የሚወስዳቸው መሆኑን አስታውቋል፡፡", "passage_id": "79a864b418c37c607679382f8d80677a" }, { "cosine_sim_score": 0.42672061920166016, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- (ኤፍ.ቢ.ሲ)፡- አፍሪካውያን ተንከባካቢ ለሌላቸው ህፃናትና አረጋውያን ትኩረት ሰጥተው ሊሠሩ እንደሚገባ ቀዳማዊት እመቤት\nወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ገለጹ። የአፍሪካ\nቀዳማዊት እመቤቶች ጉባኤ ትናንት በአዲስ አበባ በተካሄደበት ወቅት ንግግር ያደረጉት ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ ‹‹አፍሪካውያን\nተጋላጭ ለሆኑ ዜጎች ትኩረት በመስጠት ሊሠሩ ይገባል›› ብለዋል።ቀዳማዊት\nእመቤት ዝናሽ እንደገለጹት፤ በአፍሪካ በአሁኑ ወቅት በየአካባቢው ረዳት ያጡ ህፃናትና አረጋውያን አሉ፡፡ የእነዚህን ችግር ለመፍታት\nየእናትነት ፍቅር በመስጠት ሊደረስ ላቸው ይገባል። ዓመቱም የፍቅርና የመስጠት ዓመት ሆኖ እንዲጠናቀቅም ተመኝተዋል።አሁን\nላይም በኢትዮጵያ ለአካል ጉዳተኞች፣ ረዳት ለሌላቸው አረጋውያንና ህፃናት የተለያየ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑንም ቀዳማዊት እመቤቷ\nተናግረዋል።ከዚህ\nባለፈም በኢትዮጵያ 22 ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን ጠቁመው፤ እስካሁን የ15ቱ ግንባታ መጀመሩንም ገልፀዋል፡፡የቀዳማዊት\nእመቤቶች ጉባኤ የተካሄደው ‹‹አፍሪካን ለመለወጥ በተለይ ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎች ትኩረት መስጠት›› በሚል መሪ ሐሳብ ነው።አዲስ\nዘመን የካቲት 5/2011", "passage_id": "cbe7009e40768143d5cae5509654cebf" }, { "cosine_sim_score": 0.42615270614624023, "passage": "አዲስ አበባ፡- መለስ ፋውንዴሽን ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ በሒሳብና በፊዚክስ ትምህርቶች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ 170 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የቴክኖሎጂ ሥልጠና ሰጠ። በፋውንዴሽኑ የኢኮሎጂ ኃላፊ ወይዘሮ ሰምሀር ሲሳይ ፋውንዴሽኑ ለሁለተኛ\nጊዜ ባዘጋጀው የስልጠና መድረክ ላይ ተገኝተው እንደገለጹት፣ የቴክኖሎጂ ሥልጠናው በኢኖቪሽንና ቴክኖሎጂ ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰጥ\nነው። ተማሪዎቹ ከልጅነታቸው ጀምሮ የቴክኖሎጂ ፍላጎቱ እንዲያድርባቸው ከማድረጉም በላይ ወደ ዩኒቨርሲቲዎች በሚገቡበት ወቅት ሳይንሱን\nመርጠው ወደ አዳዲስ ነገሮች ፈጠራ እንዲያዘነብሉ ይረዳቸዋል ብለዋል። ወጣት ተማሪዎቹን ከቴክኖሎጂዎች ጋር የማስተዋወቁና ፍላጎቱን የማስረጽ\nሥልጠናው እየተሰጠ የሚገኘው ዘንድሮ ለሁለተኛ ዙር ሲሆን እስከ አራተኛ ዙር በየክረምቱ የሚቀጥልም ሆኖ ለአንድ ወር ያህል ጊዜ\nየሚወስድ ነው ብለዋል። ተማሪዎች ስለ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ከዚያም በተጨማሪ ሳይንስ፣ሒሳብ\nእና ኢንጂነሪንግ ዘርፎች ላይ ትኩረት እንዲሰጡ ታስቦ የሚሰጥ ሥልጠና መሆኑን የተናገሩት ወይዘሮ ሰምሀር፣ በሥልጠናው መጨረሻም\nተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታዎቻቸው አዳዲስ ሐሳቦች አፍልቀው በተግባር ወደ ውጤት የሚቀይሩበት እድልና አሰራር እንደሚመቻችላቸው\nጠቁመዋል። ከኦሮሚያ ልዩ ዞን ለገጣፎ የመጣው ተማሪ ምህረትአብ ሳምሶን እንደተናገረው፣\nሥልጠናው የኮምፒዩተር ሳይንስ ሲሆን በቀጣዮቹ ጊዜያት የቴክኖሎጂ ፍላጎት እንዲያድርብን የሚያደርግ ነው ብሏል። ዓለም የምትመራው\nበቴክኖሎጂ ስለሆነ በየትኛውም ዘርፍ የዚህ እውቀት ባለቤት ሆኖ መገኘት አስፈላጊና ተመራጭ ሊያደርግ እንደሚችል ጠቅሶ የተማሪዎችን\nየቴክኖሎጂ እይታም የሚያሳፋ እንደሆነ ተናግሯል። የኮምፒዩተር ፕሮግራም ሥልጠናው ሀገሪቱን የሚረከቧት ወጣቶች የቴክኖሎጂ እውቀቱ ያላቸው  እንዲሆኑ በር ይከፍታል የምትለው የመቐለዋ ተማሪ ሊዲያ ጸጋነህ በቀጣይ የዩኒቨርሲቲ\nትምህርቴን በሕክምናው ዘርፍ የመማር እቅድና ፍላጎት ቢኖረኝም የቴክኖሎጂ እውቀቴን ማጎልበቴ ለሀገሬ በሙያዬ አዲስ ነገር ማበርከት\nእንድችል ያደርገኛል ብላለች። ከጎንደር የመጣችው ተማሪ ቃልኪዳን ኃይሉ በበኩሏ የኮምፒዩተር\nቴክኖሎጂ ሥልጠናው ለማንኛውም ሰው በዚህ ዘመን ያለው ፋይዳ አያጠያይቅም። ለተማሪዎች ሲሆን ደግሞ ጥቅሙ እጥፍ ድርብ ይሆናል፣ምክንያቱም\nከዓለም ጋር በቅርበት በመተዋወቅ ለሀገራችን አዳዲስ ፈጠራዎች ማበርከትና ትውልዱን ለማስተማር ሰፊ እድል ባለቤቶች ነን ስትል ተናግራለች።አዲስ ዘመን ነሐሴ 16/2011ሙሐመድ ሁሴን", "passage_id": "b2363429e4b3b47fba2303fe2c698f84" }, { "cosine_sim_score": 0.4248017966747284, "passage": "በኢትዮጵያ የወጣቶች የፈጠራና የአዳዲስ ግኝቶች ክህሎት እንዲዳብር የሚመለከታቸው አካላት መስራት እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በፈጠራ ዙሪያ ያተኮረ የወጣቶች የውይይት መድረክ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን እየተካሄደ ነው፡፡በመድረኩ ላይ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር  ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እንዳሉት፥ ባደጉ ሀገራት ወጣቶች በፈጠራና በአዳዲስ ግኝቶች አማካኝነት የየሀገራቱን የሃብት ቁንጮ እየተቆናጠጡ ነው፡፡በመሆኑም በኢትዮጵያ የአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ዕድገትን ለመደገፍ ወጣቶችን ማብቃት ላይ በትኩረት ሊሰራ ይገባል ነው ያሉት ሚኒስትሩ፡፡ ", "passage_id": "a91a0521df291b4a61ca14c09c7361a9" }, { "cosine_sim_score": 0.42165642976760864, "passage": "ጥቅምት 2009 ላይ የተመሰረተው ኢምፓክት ሶከር አካዳሚ የአስር ወራት ጊዜ ያስቆጠረ ሲሆን በድሬዳዋ ከተማ ላይ ታዳጊዎችን በሁለቱም ጾታ ታዳጊዎችን እያሰለጠነ ይገኛል። በአጠቃላይ ከ70 በላይ ታዳጊዎች ካለምንም ክፍያ ስልጠናውን እየወሰዱ ሲገኙ በሴቶች ከ15 እና ከ20 አመት በታች ፣ በወንዶቹ ደግሞ ከ15 አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎችን አቅፏል፡፡በአካዳሚው በድሬዳዋ እግር ኳስ ታሪክ ላይ ስማቸው በጉልህ የሚጠሩ ግለሰቦች እያሰለጠኑ የሚገኙ ሲሆን የቀድሞ የድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ እና ምድር ባቡር ድንቅ ተጨዋቾች የነበሩት ፍስሀ ጥኡመልሳን ፣ ማሙሽ አለምሰገድ ፣ ተንሳይ ግርማ ፣ አለምሰገድ ኃ/ማርያም ፣ ግርማ ተሾመ እና ቀኝነህ ጥላሁን በስራ ላይ ከሚገኙት መካከል ናቸው፡፡ዛሬ ማለዳ ላይ ታዳጊዎቹ ልምምድ በሚሰሩበት ሜዳ ሶከር ኢትዮዽያ ባደረገችው ቅኝት ትኩረት ተሰቶት ተገቢ የሆነ እና ተከታታይነት ያለው ስልጠና ካገኙ መጎልበት የሚችሉ እና በክህሎታቸው የተሻሉ ታዳጊ ተጨዋቾችን ለመመልከት ችላለች።የኢምፓክት ሶከር አካዳሚ መስራች የሆነችው አሰልጣኝ መሰረት ማኒ ስለ አካዳሚው አጠቃላይ ሁኔታ ከሶከር ጋር ባደረገችው ቆይታ ለመመስረት ያነሳሳትን ምክንያት ትገልጻለች፡፡” ከዚህ ቀደም ይሰራ የነበረው የታዳጊዎች ፕሮጀክት በመቋረጡ እና ተተኪ ወጣቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጠፉ ስለሆነ ቢያንስ ይህን ችግር በተወሰነ መልኩ ለመቅረፍ ነው የተቋቋመው፡፡“በኢትዮዽያ እግር ኳስ ውስጥ ታዳጊዎች በአካዳሚ በመግባት ሳይንሳዊ የሆነ ስልጠና እያገኙ የሚያድጉ ውስን በመሆናቸው በአሁን ሰአት በተለያዩ ቦታዎች አካዳሚዎች በመከፈት ታዳጊዎች ወደ ዘመናዊ አሰለጣጠን እንዲገቡ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ ይህ መሆኑ የጎላ ጠቀሜታ ስላለው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት፡፡“በአካዳሚው የሚገኙ ታዳጊዎች ከስልጠና ባሻገር አቅማቸውን ለማሳደግ ስራዎችን እየሰሩ እንደሆነ መሰረት ትናገራለች፡፡ ” ድሬዳዋ ላይ በሚዘጋጁ ውድድሮችም ሆነ ከሌሎች መሰል አካዳሚዎች ጋር ግኑኝነት በመፈጠር ተዟዙሮ የመጫወት እቅድ አለን፡፡ ወደ ፊት ከሜዳ ላይ ስልጠና በተጨማሪ ምድር ባቡር በሚገኘው ሁለት ክፍሎች ውስጥ ተጨማሪ በቂ የሆነ ዕውቀት ይዘው እንዲወጡ የቀለም ትምህርት እንዲሁም ከእግር ኳሱ በተያያዘ የስነ ልቦና ትምህርት እንዲያገኙም እናደርጋለን፡፡ ”በኢትዮጵያ ባለፉት አመታት በርካታ የታዳጊዎች ማሰልጠኛዎች እየተጀመሩ በአቅም ማነስ ሲቋረጡ ይታያል፡፡ የኢምፓክት አካዳሚም የሌሎቹ እጣ እንዳይደርሰው ከተለያዩ አካላት ድጋፍ እየተደረገለት እንደሚገኝ አሰልጣኝ መሰረት ትገልጻለች፡፡\n” እስካሁን ባለው ሁኔታ የከተማው ከንቲባ ፅህፈት ቤት እና የሌሎች ቢሮ ኃላፊዎች ፣ ባላሀብቶች ፣ የድሬደዋ እግር ኳስ ክለብ ለታዳጊዎቹ ትጥቆች በመስጠት ድጋፍ እያደረጉልን በመሆኑ ምስጋናዬን አቀርባለው፡፡ ወደ ፊት ከድሬደዋ ከተማ ስፖርት ክለብ ጋር በመነጋገር ክለቡ ለሚያቋቁመው ከ17 አመት በታች ቡድን በዚህ አካዳሚ የሚገኙት ታዳጊዎች በግብአትነት ለመጠቀም እቅድ አለ፡፡ አካዳሚያችን የራሱ ሜዳ እንዲኖረው ፣ በሌሎች የእድሜ እርከኖች ስልጠናውን የማስፋት ሀሳብም አለን፡፡”", "passage_id": "3f1ce3437e71871a71f5ea348857dfd2" }, { "cosine_sim_score": 0.42033594846725464, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ዋና ስራ አስፈጻሚ አሊስ ኦልብራይት ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅት በኢትዮጵያና በዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት መካከል የተፈጠረው ጠንካራ አጋርነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ፕሬዚዳንቷ ተናግረዋል። የዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ዋና ስራ አስፈጻሚ አሊስ ኦልብራይት በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለመላክ የምታደርገው እንቅስቃሴ ምሳሌ እንደሚሆን መናገራቸውን ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። የዓለም አቀፍ አጋርነት የትምህርት ልዑካን ቡድን ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ መግባቱ ይታወሳል።ልዑኩ ከትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ጋር የተወያየ ሲሆን፥ በቀጣይም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ ከከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ከዓለም ባንክ ተወካዮች ጋር እንደሚወያይ ይጠበቃል።ዓለም አቀፍ አጋርነት ለትምህርት ሃብት በማሰባሰብ ለኢትዮጵያና ለሌሎች ታዳጊ ሃገራት በትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ ድጋፍ የሚያደርግ ድርጅት መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "ba9cb8708a8b497153cb3080da49f187" }, { "cosine_sim_score": 0.418813019990921, "passage": "በካምፓላ ከተማ በሚገኘው ፊሊፕ ኦሞንዲ ስታዲየም በተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ባለሜዳዎቹ ከሜዳቸው ውጪ የተወሰደባቸውን የጨዋታ የበላይነት ለመገልበጥ ጠንክረው ሲጫወቱ ተጋባዦቹ ደግሞ ከሶስት ቀናት በፊት ያገኙትን ውጤት ለማስጠበቅ ተንቀሳቅሰዋል።አሰልጣኝ ሠላም ዘርይም ረቡዕ ዕለት ከተጠቀሙባቸው የተጫዋች ስብስብ ታሪኳ ደቢሶ፣ ዓለምነሽ ገረመው እና ሰናይት ቦጋለን በመሰሉ አበራ፣ ናርዶስ ጌትነት እና ህይወት ደንጊሶ በመተካት ለጨዋታው ቀርበዋል። የዩጋንዳዋ አሰልጣኝ ቡሌጋ ፋሪዳህ ደግሞ ኑቡምባ ፊዮና፣ ናኑጊያ ሻምራ፣ ናቡዬትሜ ሳንድራ፣ ማቱዞ ሊላም እና ሃሙሌም ዛይማህን በማሳረፍ አኪሮር ትሬሲ፣ ናንዚሪ ሬስቲ፣ ኢካፑት ፋዚላ፣ ናሱና አሲፋህ እና ማኢምባ ፋውዚያ ወደ ሜዳ አስገብተዋል።ገና በጨዋታው ጅማሮ ወደ ኢትዮጵያኖች የግብ ክልል በመድረስ ጥቃት መሰንዘራቸውን የጀመሩት ዩጋንዳዎች በ9ኛው እና በ10ኛው ደቂቃ ናንዚሪ ሬስቲ በሞከረቻቸው ሁለት ሙከራዎች ወደ ግብ ቀርበው ነበረ። ወደ ጨዋታው ቀስ በቀስ መግባት የቻሉት የአሰልጣኝ ሰላም ተጨዋቾች ሴናፍ ዋቁማ በ20ኛው ደቂቃ ከርቀት በመታችው ኳስ ግብ ለማስቆጠር ጥረው አቱሮ ሩት አምክናባቸዋለች። ባለሜዳዎቹ ዩጋንዳዎች በጨዋታው ግብ ለማስቆጠር አሁንም ጥረታቸውን የቀጠሉ ሲሆን በ34ኛው ደቂቃ በተሞከረ የቅጣት ምት በድጋሜ ወደ ግብ ቀርበው ሳይሳካላቸው ቀርቷል። የመጀመሪያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ አንድ ደቂቃ ሲቀረው ዳግም የኢትዮጵያን ግብ ለመፈተሽ የጣሩት ዩጋንዳዎች ኢኩዋፑት ፋዚላ በሞከረችው ነገር ግን የግቡ ቋሚ በመለሰው ሙከራ ይበልጥ ግብ ለማስቆጠር ከጫፍ ደርሰው ነበር።ከእረፍት መልስ ተከታታይ ለውጦችን አድርገው የተጫወቱት ባለሜዳዎቹ ዩጋንዳዎች ወደ ቀጣይ ዙር ሊያሳልፋቸው የሚችለውን አንድ ግብ ለማስቆጠር በመጠኑ ተጭነው ተጫውተዋል። ነገር ግን ከመጀመሪያው አጋማሽ በተሻለ ተጠናክረው ወደ ሜዳ የገቡት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ተረጋግተው በመጫወት በመጀመሪያው አጋማሽ የተወሰደባቸውን የጨዋታ ብልጫ ለማስመለስ በመንቀሳቀስ ግብ አስቆጥረው መሪ ሆነዋል። ሰርካዲስ ጉታ ወደ ጎል የመታችው ኳስ ተጨራርፎ እግሯ ላይ የደረሰታ ሎዛ አበራ በ66ኛው ደቂቃ አጋጣሚውን ወደ ጎልነት ቀይራ ኢትዮጵያ መምራት ጀምራለች።ሳይጠበቅ መሪ የሆኑት የኢትዮጵያ ተጨዋቾች ዩጋንዳዎች ሲሰነዝሩት የነበረውን ጥቃት ለመመከት በጥብቅ መከላከል ለመጫወት ሞክረዋል። በዚህም የአጥቂ ባህሪ ያላተረ ሰርካዲስን በመቀየር የመከላከል ባህሪ ያላት ታሪኳን በማስገባት ግብ እንዳይቆጠርባቸው ጥረዋል። በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች የኢትዮጵያን የተከላካይ መስመር ጥሰው መግባት የተሳናቸው ዩጋንዳዎች ጥርት ያለ የግብ እድል መፍጠር ሳይችሉ ጨዋታው ተጠናቋል።በድምር ውጤት 4ለ2 ዩጋንዳን ያሸነፉት ሉሲዎቹ በሁለተኛ ዙር የማጣሪያ ጨዋታ ካሜሩንን ነሃሴ 19 ይገጥማሉ።", "passage_id": "2ec5c73d9b1d2790ffaaaa48cf190633" }, { "cosine_sim_score": 0.41716745495796204, "passage": "ሰላምን ከሰው አስተሳሰብና ባህል ግንባታ ጋር በማያያዝ ወጣቶች በግብረ ገብ ታንጸው ለሀገር ልማት እንዲተጉ በትኩረት መሰራት እንደሚገባ ተመለከተ፡፡የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ ከዘጠኝ ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች ከተውጣጡ የሰላም አምባሳደሮች ጋር  በሰላም ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡በሀዋሳ ከተማ በተካሄደው በዚሁ ውይይት ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ወጣቱ በመልካም ስነ ምግባርና ግብረ ገብ የታነጸ እንዲሆን በትኩረት ይሰራል፡፡“ስለ ሰላም ማውራት በእናቶችና በሴቶች ያምራል፤ ከእናቶችና ሴቶች የሚመጣውን መልዕክት ሁሉም ይሰማል ያከብራልም” ብለዋል፡፡ዛሬ ለደረሰቡት ደረጃ ከፈጣሪ ቀጥሎ ትልቁን አስተዋጽኦ ያደረጉት እናታቸው እንደሆኑ የጠቆሙት አቶ ሚሊዮን የሰላም አምባሳደሮቹንም እንደናታቸው በማየት የጣሉባቸውን አደራ እንደሚቀበሉ አስታውቀዋል፡፡የመንግስት መዋቅር በዓመቱ ሲደራጅ ሰላምን በማስቀደም የሰላምና የፀጥታ ቢሮ በሚል ማዋቀር ያስፈለገበት ምክንያት የሰላምን አንገብጋቢነት በመረዳት መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ሰላምን አስመልክቶ ከቤት ጀምሮ በግብረ ገብ የታነጸ ትውልድ በመፍጠር እንደሚሰራ ጠቁመው “እኛም ይህን አደራ ተቀብለን በክልሉ ውስጥ እናቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና አረጋውያን በሰላም እጦት ምክንያት ጉዳት እንዳይደርስባቸው ይሠራል” ብለዋል፡፡ሰላም ከሰው አስተሳሰብና ከባህል ግንባታ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ለዚህም መንግስት የማስተባበር ሥራና የኃይማኖት አባቶችም በየቤተ-እምነታቸው ሰላምን፣ ፍቅርን፣ አብሮ መኖርና መቻቻልን የሚያጸና ባህል እንዲጎልብት ትልቅ ኃላፊነት እንዳለባቸውም አመልክተዋል፡፡ከሰላም አምባሳደር ቡድኑ አባላት መካከል  ወይዘሮ  አዱኛ አህመድ በበኩላቸው ” በኛ ባህል መሠረት እናት ያለችውን ሁሉም ተቀብለው ተግባራዊ ያደርጋሉ” ብለዋል፡፡ ማንኛውም ሰው ከእናት ነውና የተወለደው ጠቅላይ ሚንስትርም ፕሬዝዳንትም ቢሆን ከሌሎች አካላት በላይ እናቱን ሰምቶ ወደ ተግባር በመግባት ለለውጥ እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡ሌላዋ የሰላም አምባሳደር ቡድኑ አባል ወይዘሮ  አብነት አዳነ እንደገለጹት ሰላም ሲኖር ሁሉም ነገር ይኖራል ሰላም ለሰው ልጅ በህይወት የመኖርና ለሀገር ህልውና መሰረት  ነው፡፡“ለሰላም ማንኛውንም መስዋዕትነት በመክፈል ትልቅ ስራ ሊሰራ ይገባል” ብለዋል፡፡በተለይ በኮንሶ፣ በጉራጌ፣ ባስኬቶና ሌሎች አካባቢዎች የሚታየውን የሰላም እጦት ለመፍታት ሊሰራ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡56 ብሄረሰቦችና ህዝቦች ያሉባት የትንሿን ኢትዮጵያን ሰላም ለማረጋገጥ ርዕሰ መስተዳድሩ ያለባቸውን ኃላፊነት በመረዳት በተለይ በወጣቶች ዙሪያ ባሉ አደረጃጀቶች በመጠቀም በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡የልዑካን ቡድኑ በሐዋሳ ያደረገው  ቆይታ በማጠናቀቅ ትላንትና ወደ ዘጠነኛው ክልል ቤንሻንጉል ጉምዝ አሶሳ አቅንተዋል ፡፡(ኢዜአ) ", "passage_id": "3efc864ae0f5d256259261cc4c771d9d" } ]
e669c6ef1eb5fded780118e7c706412f
4981696953999b5485cd44fe5469eeee
ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የወጣቱ ሚና የጎላ ሊሆን ይገባል ተባለ
በኢትዮጵያ የአብሮነት እሴት ተጠብቆ እንዲቀጥልና ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት 70 በመቶውን የሚሸፍነው ወጣት ሚና የጎላ ሊሆን ይገባል ተባለ፡፡ከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 1 ሺህ 400 ወጣቶች የተሳተፉበት አገር አቀፍ የወጣቶች የሰላምና የአንድነት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው፡፡የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አልማዝ መኮንንእንዳሉት፤ ወጣቱ በሰላም፣ ሀገር ግንባታ እና ዴሞክራሲ ያለውን ሚና በአግባቡ መወጣት አለበት ብለዋል፡፡ሰላምን እውን ለማድረግ ምንም አይነት ቅድመ ሁኔታ ሊቀመጥ አይገባም ያሉት ሚኒስትር ድኤታዋ፤ ሁሉም ጥያቄ በሰላም ማዕቀፍ ውስጥ ምላሽ ሊያገኝም እንደሚገባ ነው የገለጹት።የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ታረቀኝ አብዱልጀባር በበኩላቸው፤ ወጣቱ ሰላምን ለማስጠበቅ በሚደረገው ስራ ግንባር ቀደም መሆን ይኖርበታል ብለዋል።የሰላም እጦት ዋነኛ ሰለባ ወጣቱ እንደመሆኑ ለሰላም ዘብ ሊቆም እንደሚገባም  የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ገልጸዋል፡፡ “ወንድማማችነትን በማጎልበት ዘላቂ ሰላምን እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው መድረክ በሰላም ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን  ትብብር በጋራ የተዘጋጀ ነው፡፡መድረኩ በውይይት የሚያምንና ጥያቄውን በሰላማዊ መንገድ የሚያቀርብ ትውልድ መፍጠርን ትኩረት አድርጎ መዘጋጀቱም ተገልጿል።  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32650/
[ { "cosine_sim_score": 0.5223827958106995, "passage": " በሀገሪቱ እድገት የወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲጎለብት የሁሉም ሴክተር ምላሾች ፈጣንና የተናበቡ መሆን እንዳለባቸው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ፡፡ሀገር አቀፍ የወጣቶች ልማት ምክክር መድረግ በአዲስ አበባ ተካሄዷል፡፡በብሔራዊ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደው መድረክ በወጣቶች ልማትና ብቃት ላይ በማተኮር ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ህብረ ዘርፋዊ ምላሽ እንዲሰጡ ያለመ ነው፡፡መድረኩን የከፈቱት የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች በተናበበ መልኩ ሊሰሩ ይገባል ብለዋል፡፡ወጣቱን የልማት ተጠቃሚ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት ስራ አጥነት፣ ስደት፣ ኤች አይ ቪ እና የሱስ ተጋላጭነት ፈታኝ ሂደቶች መሆናቸው በመድረኩ ተገልጿል፡፡የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚንስትር ወ/ሮ ዘነቡ ታደሰ በበኩላቸው የወጣቱን ልማትና ብቃት ለማጎልበት ውጤታማ ተግባራት ቢከናወኑም የተቀናጀ ጥረትን እንደሚጠይቅ ገልፀዋል፡፡ወጣቶች ከበሽታ እንዲጠበቁና በስነ-ተዋልዶ ጤና ዘርፍም ውጤታማ ስራ ለመስራት መዘጋጀታቸውን የገለፁት ደግሞ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ከበደ ወርቁ ናቸው፡፡በመድረኩ የኢትዮጵያ ወጣቶች ያሉበትን ሁኔታ የሚያሳይ ሀገራዊ ሪፖርት ይፋ ሆኗል፡፡በሪፖርቱ ወጣቶችን ተጠቃሚ ያደረጉ የትምህርት፣ የጤና፣ የስራ እድል ፈጠራ ስራዎች መሰራታቸው ተገልጿል፡፡የወጣቶች የግንዛቤ እጥረት፣ ስራ ጠባቂነት፣ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በወጣቶች ዙሪያ የተቀናጀና ውጤታማ ስራ አለመስራት በውስንነት ቀርቧል፡፡በኢትዮጵያ ወጣቶች ከአጠቃላዩ ህዝብ 42 በመቶውን እንደሚሸፍኑ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡", "passage_id": "11b0a8900db43baee936ad3653343e4b" }, { "cosine_sim_score": 0.48248469829559326, "passage": "አዲስ አበባ፡- በቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በተለይ ፖለቲከኞች የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸው ኮንሰርቲየም ኦፍ ዩዝ ዴቨሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን ኢን ኢትዮጵያ የተሰኘው የሲቪክ ማህበር አሳሳበ፡፡ማህበሩ ትናንት በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የማህበሩ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ደሳለኝ እንደገለፁት ፤ መንግስት በኃላፊነት ስሜትና ተጠያቂነት ባለው አሰራር የወጣቶችን ተሳትፎ ከዝግጅት አድማቂነትና ከችግር ተጋላጭነት ትርጉም ወዳለው ተሳትፎና እውነተኛ ውክልና ከፍ ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡ በቀጣዩ ምርጫም የወጣቶችን መብትና ግዴታዎችን የማስተማር፣ ከማህበራዊ ብዝበዛ የመታደግና በአገራቸው ላይ ተስፋ እንዳይቆርጡ የወጣቶችን ፖሊሲና ተቋማዊ ማሻሻያዎችን አሳታፊ በሆነ መንገድ ተቆጥሮ የሚመዘን የስራ አድል ፈጠራን ማመቻቸት እንደሚገባው ዋና ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል፡፡ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ከላይ እስከታች ባላቸው መዋቅር ለወጣቶች ተገቢውን ውክልና መስጠት እንዳለባቸውም የጠቀሱት ዋና ዳይሬክተሩ ፤ ፓርቲዎቹ አሸነፉም ተሸነፉም ባልተገባ መንገድ መቀስቀስና ማደራጀት የወጣቱን ሕይወት አደጋ ላይ እንደሚጥልና ተጠያቂነት እንዳለባቸው ተገንዝበው በጥንቃቄና ዘላቂ ሰላምን ታሳቢ ባደረገ ስልት ሊንቀሳቀሱ እንደሚገቡ አፅንኦት ሰጥተዋል፡፡ በተመሳሳይም የምርጫ ቦርድ ወጣቶች በአግባቡ እንዲሳተፉ በቅድመ ምርጫ፣ በምርጫ ግዜና በድህረ ምርጫ በሰለጠነና ህጋዊ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ በሰፊው ከማስገንዘብ በተጨማሪ በተለይ ወጣቶችን ማሳተፊያ ስልቶችን ቀይሶና በቂ ሃብት መድቦላቸው አስከፊ ክስተቶችን መቀነስ እንደሚኖርበት ተናግረዋል፡፡ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የወጣት አደረጃጀቶችም ገለልተኛ በመሆንና ግልፅና ተጠያቂ አሰራሮችን በመከተል የወጣቶች ዜግነታዊ ተሳትፎ እንዲያድግና ትኩረት የሚሹ አካል ጉዳተኛ ወጣቶችንና ሴቶችን የማካተት ሂደቶችን ለማሳደግ ተቀናጅተው መስራት እንደሚገባቸውም ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሰው፤ ለዚህም ልዩ ልዩ የውይይት መድረኮችን በመላ ሃገሪቱ ለሚገኙ ተፅእኖ ፈጣሪ ወጣቶች ማዘጋጀት እንደሚጠበቅባቸውም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አያይዘውም ወጣቶች በማንበብ፣ በመጠየቅ፣ በመወያየትና በሰላማዊ መንገድ ልዩነቶችን ለማስተናገድ በሚደረጉ ጥረቶች ውስጥ በንቃት በመሳተፍ እንዲሁም የማህበራዊ ትስስር መገናኛ ብዙሃንን በሰብአዊነት በመገልገል በዘንድሮውና በቀጣይ በሚደረገው ምርጫ መካከል ሚዛናዊ ንፅፅሮችን ማስተዋል እንደሚጠበቅባቸውም ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል፡፡ ሁሉም የሀገሪቱ ሚዲያዎች የወጣቶችን ወቅታዊ ተጨባጭ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት እርስበርስ ከሚያጋጩና የወጣቱን ህይወት ከሚጎዱ ዘገባዎች ይልቅ አርቆ አሳቢነትን፣ የሀገር ፍቅርን፣ መተባበርንና ሚዛናዊ አተያይን ማስፋት ላይ በማተኮር ወጣቶች በራሳቸው ጉዳይ ላይ ራሳቸው መወሰን እንዲችሉ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባም ጠይቀዋል፡፡ ማህበሩ ባለፉት ስድስት ወራት በሰባት ክልሎችና ሁለት የከተማ አስተዳደሮች በወጣቶች የቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫ ተሳትፎ ዙሪያ ጥልቀት ያለው ጥናትና የተለያዩ ውይይቶችን ሲያካሄድ ቆይቷል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 29/2012አስናቀ ፀጋዬ", "passage_id": "7c26cf364c8d1fd7b9eb6f39e04d9291" }, { "cosine_sim_score": 0.47874459624290466, "passage": "በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲጎለብት ተማሪዎች ቅድሚያ ለሰላም ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ገለጹ፡፡ለዋልታ አስተያየታቸውን የሠጡት የዩኒቨርስቲው የሰላም ፎረም አባል ተማሪዎች በሀገሪቱ ሰላም እንዲሰፍን በሁሉም ሰው ልብና አዕምሮ ላይ መሰራት እንዳለበት ጠቁመዋል፡፡ተማሪዎቹ  የማህበራዊ ሚዲያ በመከታተል ጊዜን ከማባከን ይልቅ ለመጡበት ዓላማ በመቆም ለሚያስተምራቸው  ቤተሰብና አገር በማሰብ ትምህርት ላይ ትኩረት ሰጥተው ሰላም እንዲሰፍን የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል፡፡በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተማሪዎቹ አክለው ገልጸዋል፡፡በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር መሐመድ አወል የተለያዩ አሉታዊ አጀንዳዎች ያላቸው አካላት ተማሪዎችን የተልዕኮ ማስፈጸሚያና መሸጋገሪያ ድልድይ በማድረግ ሰላም  በማሳጣት ፣ በመንግስት ላይ ጫና ለመፍጠር እንደሚፈልጉ በመግለጽ ተማሪዎችን  ለመጠቀም የሚፈልጉት አካላት ከድርጊታቸውን  እንዲቆጠቡ  ለማድረግ የድርሻቸውን  እንዲወጡ ጥሪ አቅበዋል ፡፡ተማሪዎቹ ዛሬ ካሉበት ደረጃ ተሻግረው ነገ በተለያዩ የኃላፊነት ቦታ የሚቀመጡ በመሆናቸው በዩኒቨርስቲ ያለውን ህብረ ብሔራዊነት በመጠቀም እርስ በርስ በመተዋወቅ፣ በመተባበርና በመረዳዳት ሊማሩ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "263e3d311dd9c5b301cea09890fe911c" }, { "cosine_sim_score": 0.474749892950058, "passage": "አዳማ፡-\nየነገዋን ኢትዮጵያ መገንባት መጠበቅና ማበልጸግ የአንድ ቡድን ወይም አካል ተደርጎ የሚተው ሳይሆን የሁሉም ዜጋ ተግባር መሆኑን ተገንዝቦ መሥራት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ። የኢትዮጵያን እድገት ከማረጋገጥ አኳያም ግብርናው አይተኬ ሚና ያለው እንደመሆኑም ቀዳሚና መሰረታዊ ጉዳይ ተደርጎ በትኩረት እንደሚሠራም ተናግረዋል፡፡ “ለግብርናው\nትራንስፎርሜሽን የአመራሩ ሚና” በሚል ሀሳብ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ በቆየው አገርአቀፍ የምክክር መድረክ ማጠቃለያ ላይ ትናንት ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ መጻኢዋን ኢትዮጵያ መጠበቅ፣ መገንባትና መንከባከብ የቡድኖች ወይም የተወሰኑ አካላት ሳይሆን የሁሉም ዜጋ ሃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያን\nኢኮኖሚ ከማረጋገጥ አኳያ ደግሞ ግብርናው ተኪ የሌለው እንደመሆኑም፤ መንግሥት የግብርናውን ዘርፍ እንደ አንድ ዘርፍ ሳይሆን ቀዳሚና መሰረታዊ ጉዳይ አድርጎ እንደሚሠራም ገልፀዋል፡፡ እንደ ጠቅላይ ሚንስትሩ ገለፃ፤ በአንድ ዓመት የለውጥ ጉዞ ውስጥ በኢትዮጵያ የታየው ፖለቲካዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ አበረታች ነው፡፡ ምክንያቱም\nከአንድ ዓመት በፊት የማይታሰቡ የነበሩ ፖለቲካዊ ጉዳዮች በዚህአንድ ዓመት ውስጥ ሲሆኑ ታይተዋል። በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በተሠሩ ሥራዎችም የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን መጨረስ፣ ብድር መመለስና የሠራተኛ ደመወዝ እንኳን መክፈል የማትችልበት ደረጃ ላይ የነበረችበትን ታሪክ መቀየር ተችሏል። ይሁን\nእንጂ ለውጡ አዲስና ከተለመደው የጠርጎ ማሸነፍና መሸነፍ አካሄድ የተለየ መሆኑ፤ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አደገ የሚባለው ደመወዝ ሲጨመር ነው ተብሎ መታሰቡ፤ በለውጡ ዙሪያ ያሉ አስተሳሰቦች ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ አልቀ ረም። በህብረተሰቡ ዘንድ እያዳበረ የመጣው ከመስጠት ይልቅ ለመቀበል እጅን የመዘርጋት ሂደትም ሌላው ጉዳይ ነው። ለምሣሌ፣\nዳያስፖራው ውጭ ሆኖ ብዙ ይጠይቃል፤ በሚጠይቀው ልክ ግን አገሩ ለምታቀርብለት ጥሪ ምላሽ እንደማይሰጥ በዳያስፖራ ትረስት ፈንድ ድጋፍ ታይቷል፤ ባለሀብቱም ቢሆን በሸገር ፕሮጀክት ላይ ባለው ተሳትፎ ተመዝኗል። ሆኖም አገርን የማልማት፣ መገንባትና የመንከባከብ ሥራው የሁሉም ኢትዮጵያዊ መሆኑን መገንዘብ ይገባል። ጠቅላይ\nሚንስትሩ እንዳሉት፤ ግብርናው በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ትልቁና በቀጣይ ሃያ እና ሰላሳ ዓመታትም መንግሥት ቀዳሚ አድርጎ የሚሠራበት ነው። በዚህ ረገድ ደግሞ ትልቅ ተስፋ የሚጣለው ታማኝ በሆነው አርሷደር ላይ ነው። የዚህ አርሷደር ትጋት ግን በግብዓት፣ በቴክኖሎጂ፣ በምርምርና ሌሎችም ግብርናውን በሚያዘምኑና ምርታምነቱንም በሚያሳድጉ ነገሮች መታገዝ ይኖርበታል። ይህ እውን እንዲሆን ደግሞ የአመራሩ ሚና ጉልህ ድርሻ ያለው ሲሆን፤ መንግሥትም ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት በመስጠት የዘርፉን ችግሮች ከመለየት ጀምሮ የሥራ አቅጣጫ በማስቀመጥና ኮሚቴ በማቋቋም እየሠራ ይገኛል። የግብርናውን ዘርፍ አይተኬ ሚና ማሳደግ የሚቻለው ቀድሞ መሠራት ያለበት ሲሠራ ብቻ እንደመሆኑም፤ መንግሥት የግብርናውን ዘርፍ ሪፎርም ከማድረግና የፋይናንስ በጀቱን በመጨመር ዘርፉ በምርምር እንዲታገዝ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። በዚህም እንደ ማዳበሪያ ያሉ የግብርና ግብዓቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት፣ የገበያ ሥርዓትና ትስስሩን ለማዘመንና ለማጠናከር፣ ጥቅም ላይ ያልዋሉ የግብርና ሴክተሮችን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችሉ እርምጃዎች እየተወሰዱ ናቸው። ከእነዚህ መካከል የአነስተኛ መስኖ ልማት አንዱ ሲሆን፤ በተለይ ቆላማ በሆኑት እንደ ሶማሌና አፋር ክልሎችን በመሳሰሉ አካባቢዎች ሰፋፊ የመስኖ ሥራዎችን በማከናወን ከውጭ የሚገባን የግብርና ምርት ማስቀረት ይቻላል። ለዚህ ሲባልም 20 በሊዬን ብር ተጨማሪ በጀት የተያዘ ሲሆን፤ ሥራው ተጠናክሮ ውጤት ሲያመጣ በዚህ ዓመት ብቻ ግማሽ ብሊዬን ዶላር ያክል ለስንዴ መግዣ የወጣውን አይነት ፋይናንስ ግብርናውን ለማዘመን ተግባር ለማዋል ያስችላል። የከተማ\nግብርናን ማጠናከርም ሌላው ሥራ ሲሆን፤ ለዚህ እንደ ማሳያ ይሆን ዘንድም በቤተ መንግሥት ጊቢ ውስጥ ከሙዚዬምና ፓርክ ጎን ለጎን የእርሻ ቦታ ተዘጋጅቷል። የአካባቢ ሚዛንን መጠበቅና የግብርናውን ውጤታማነት ማገዝ የሚያስችለው የደን ልማት ሥራውም አብሮ ሊሠራ ያስፈልጋል።አዲስ ዘመን ግንቦት 19/2011ወንድወሰን\nሽመልስ", "passage_id": "a3d293e058a3ff46007270cf629bfec2" }, { "cosine_sim_score": 0.47005555033683777, "passage": "አሁን ያለው ወጣቱ ትውልድ የቀደሙት አባቶቹ ያስረከቡትን አደራ ለመወጣት የበለጠ መትጋት  እንደሚጠበቅበት  የተለያዩ የአዲስ አበባ ወጣቶች ገለጹ ። በትናንትናው ዕለት 121ኛውን የአድዋ  ድል በተከበረበት  ወቅት ዋኢማ ያነጋገረው የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆነው ወጣት ያሬድ ነጋሽ እንደገለጸው  ወጣቱ ትውልድ የቀደሙት አባቶቻችን ከፍተኛ ተጋድሎ በመፈጸም ያቆዩልን የአገር አደራ ለመወጣት ይበልጥ በልማቱ መንቀሳቀስ ይጠበቅበታል ።አባቶች ለመጪው ትውልዶች በሙሉ የኩራት ምንጭ የሆነውን የአድዋን ድል ለመጎናጸፍ  ከዳር ዳር በአንድነትና በመነሳት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትን በማስከበር ለቀጣይ ትውልድ በታላቅ አደራ አስረክበዋል ያለው ወጣት ያሬድ የአሁኑ ትውልድ አገሩን ከድህነት የማላቀቅ ትግል በማካሄድ አደራው መወጣት ይገባዋል ብሏል ።የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ወጣት ዳንኤል ጥበቡ በበኩሉ የአድዋ ድል በዓልን ከየትኛውም የአገሪቱ በዓላት አስበልጦ እንደሚያየውና ልዩ ትርጉም እንደሚሠጠው በመጠቆም የአድዋ ድልን የአንድነት ተምሳሌትነት ቀጣይ ትውልዶች ተምረውበት ለአገር ግንባታ እንዲያውሉት ጥሪ አቅርቧል ።በተለይ በአሁኑ ወቅት ወጣቱ ከፊት ለፊቱ የተደቀነ ጦርነት ባይኖርም ከፊት ለፊቱ  የተደቀኑበትን ድህንትና ኋላ ቀርነት  ለማሸነፍ  ከአያቶቹ የተማረውን የአንድነት መንፈስና አልበገር ባይነት ተግባራዊ በማድረግ ቁርጠኝነቱን ማሳየት ይገባዋል ብሏል ።ሌላው የአዲስ አበባ ወጣት ደበበ ተስፋዬ የቀደሙት አባቶች በአልገዛም ባይነት  የጣሊያን ጦርን በአድዋ ተራሮች ላይ አሳፍረው መመለሳቸው  በተለይ በአሁኑ ወቅት ለተለያዩ  የባዕድ አገር የባህል ወረራ ለተገዛነው እየተጋለጥን   ላለነው ትውልድ ትልቅ ትምህርት እንደሚሆን አስረድቷል ።እንደ ወጣት ደበበ  ገለጻ የቀደሙት አባቶቻችን የጀግንነት መንፈስ አሁንም በደማችን ውስጥ ቢኖርም  ወጣቱ ትውልድ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ብዙ ሥራዎች የሚጠብቁት መሆኑንና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የጀመረውን  ሁሉን አቀፍ ንቁ ተሳትፎ ይበልጥ በማጠናከር የአባቶቹን ታሪክ መድገም እንደሚገባው ገልጿል ።         ", "passage_id": "78be25b4e4c11c851fc1c08bb5326866" }, { "cosine_sim_score": 0.46621695160865784, "passage": "የሀገር ሰላምና አንድነትን ለማስጠበቅ መተሳሰብና በጋራ መስራት እንደሚያስፈልግ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ገለጹ።ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀይማኖት አባቶች፤ ሀገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አካሂደዋል።በውይይታቸው ላይ እንደተመለከተው በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ድንበርን ተገን አድርገው የሚነሱ ግጭቶች አግባብነት እንደሌላቸው አቶ ለማ መገርሳ ሰላምን ለማረጋገጥ መደማመጥና መግባባት ያሻል ብለዋል፡፡የሀይማኖት አባቶችን፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ምሁራንን ያካተተ ሀገራዊ ቡድን ተቋቁሞ በሀገር ሰላምና አንድነት ላይ የተጠናከረ ስራ ለማከናወን በጥምረት እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል፡፡ ጥምረቱ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ከመስተዳደር አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ለሰላም እጦትና ለተጀመረው ሀገራዊ ለውጥ እንቅፋት የሆኑ ጉዳዮችን በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ለመጠቆም ይሰራል፡፡የሀገር አንድነትና ሰላም ለድርድር የሚቀርብ ባለመሆኑ እርስበእርስ ከመተሳሰብ ባለፈ ሕግንም ማክበር እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡የሀይማኖት አባቶች የቤት እምነታቸውን አስተምህሮ በተገቢው መንገድ በማስተማር እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች የህይወት መንገዳቸውን ለወጣቱ በማስተማር ለሀገር ሰላምና አንድነት ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸውም ገልፀዋል። የተጀመረውን ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ ለማስቀጠልም ሁሉም ባለድርሻ አካል ከመንግስት ጎን በመሰለፍ ሚናውን እንዲወጣ  ርዕሰ መስተዳድሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ", "passage_id": "e9557c10a0fa5207338161677746eca4" }, { "cosine_sim_score": 0.4630148112773895, "passage": "ህብረ ብሄራዊነት በጉልህ የሚታይባት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ “ትንሿ ኢትዮጵያ” በሚለው ቅጽል ስሟ ትጠራለች፤ ማራኪ የአየር ጸባይ፣ ውብ ጎዳናዎች፣ ለዓይን በሚስብ ባለቀለም አልባሳት የተዋቡ ህዝቦችና የሰው ብቻ ሳይሆን የአእዋፍን ልብ አሸፍቶ በዙሪያው ያሰፈረ ሀይቅ ባለቤት ናት፤ ሐዋሳ። በአራተኛው የኢህአዴግ ወጣቶች ሊግ ጉባኤ ለመሳተፍ ከትናንት በስቲያ ከጓዳዋ ያሳደረቻቸው ወጣቶች ትናንት ማልደው ወደ ጉባኤው አዳራሽ ሲያመሩ በሐዋሳ ውብ መንገዶች ላይ ሲታዩ እውነትም ኢትዮጵያ እንደ አቶ ብናልፍ ገለጻ፤ ምንም እንኳን ወጣቱ የማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎው እያደገ ቢሆንም፤ ያሏቸው ጥያቄዎች ግን አሁንም እንዳልተፈቱ ኢህአዴግ በቅርቡ ባካሄደው ጉባኤው ለይቷል።እነዚህ ችግሮች እስካልተፈቱለትና ጥያቄዎቹም እስካልተመለሱ ደግሞ ለውጡ ቀጣይ እንደማይሆን በመገንዘቡም የወጣቶችን ጥያቄ ለመመለስ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል። ይሁን እንጂ ስራው ያለወጣቱ ተሳትፎና አጋርነት ከዳር ስለማይደርስ በዚሁ አግባብ ተገንዝቦ መስራት ይኖርበታል። ምክንያቱም ዛሬ ላይ ኢትዮጵያ በስሜት ሳይሆን በምክንያት ተጉዞ ችግሮችን የሚፈታ፤ መብትና ግዴታውን አውቆ የሚሰራና የሚጠይቅ፤ በሰላማዊ መንገድ የሚታገል፤ እንዲሁም አገራዊ ሃላፊነቱን በቁርጠኝነት የሚወጣ ወጣት ትፈልጋለች።ዛሬ ላይ ለላቀ ሃላፊነት ታጭተው በዩኒቨርሲቲ ያሉ ወጣቶችም ይሄን ተገንዝበው አንድነትና ሰላማቸውን መጠበቅና ነገ አገር ከእነርሱ የምትፈልገውን ለማበርከት መስራት ይኖርባቸዋል። የኢህአዴግ ወጣቶች ሊግም በቆይታው አዳዲስ ወጣቶች የሚቀላቀሉበትን፤ በራሱ አጥር ውጪ ሌሎችን የሚያሳትፍበትን አቅጣጫ መመልከት ይገባዋል።የኢህአዴግ ወጣቶች ሊግ ሊቀመንበር ወጣት ሙቀት ታረቀኝ እንዳለው፤ የተገኘው ለውጥ አንድም በወጣቱ የማይገባ የሕይወት መስዋዕትነት፤ አንድም በኢህአዴግ ውስጥ ባሉ ጥቂት የቁርጥ ቀን ልጅ አመራሮች እንደመሆኑ ሁሉም አካል ከለውጡ አመራሮች ጋር በመሆን መስራት ይጠበቅበታል። ሊጉም በዚሁ አግባብ የሚሰራ ሲሆን፤ በቀጣይም ከአባት ድርጅቱ ኢህአዴግ ጋር በመሆን አገርና ህዝብ ከወጣቱ የሚጠብቁትን ለማበርከት የሚችልበትን እድል ለመፍጠር ይሰራል። ወቅቱም የአገር ገጽታ እየተገነባ፣ ወጣቱም ተደራጅቶ ለመስራት የተዘጋጀበት፣ ነጻነትና ዴሞክራሲ የተከበረበት ነገር ግን በአግባቡ ካልተያዘ ስጋት መሆኑን መገንዘብ የሚያስፈልግበት እንደመሆኑም ወጣቱም ይሄን ተገንዝቦ መስራት ይጠበቅበታል።“እያንዳንዱ ዘመን የራሱ ጀግና ይፈልጋል” ያለው ወጣት ሙቀት፤ አባቶች በባህላዊ መሳሪያ ታግዘው የውጭ ወራሪን በማንበርከክ ታሪክ የማይዘነጋው ገድል እንደፈጸሙ ሁሉ፤ የዚህ ዘመን ትውልድም ያለውን እውቀትና ዘመናዊ መሳሪያ ተጠቅሞ የኢትዮጵያን የድህነት ካባ ማውለቅ እንደሚጠበቅበት አሳስቧል። ይህ የሚሆነው ደግሞ በአንድነትና በፍቅር ተደምሮ ለጋራ ልማትና ሰላም መስራትን የሚጠይቅ መሆኑን ተገንዝቦ መስራት አለበት። ሊጉም በዚሁ አግባብ የሚሰራ ይሆናል። ሊጉ በሶስት ቀናት ጉባኤው፣ ያለፉት ሂደቶችን የሚገመግምና በቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የሚመክር ሲሆን፤ በማጠቃለያውም የሊጉን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር የሚመርጥ መሆኑ ታውቋል።አዲስ ዘመን ጥር 20/2011ወንደሰን ሽመልስ", "passage_id": "bb098dc97fd2c10698a6b9d56e764bb9" }, { "cosine_sim_score": 0.4583043158054352, "passage": "በሥራ ዕድል ፈጠራ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን በማስፋት በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ፈጥኖ በመፍታት የወጣቱ ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማጠናከር ጥረት እንደሚደረግ የደቡብ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ገለፀ፡፡የክልሉ ወጣቶች ቁጥርና ፍላጎታቸው በየጊዜው እያደገ በመምጣቱና ያሉባቸው ችግሮችም ሰፊና የተወሳሰቡ በመሆናቸው ሥራ አጥነት ጎልቶ የወጣ ችግር እንደሆነ በ2009 በተደረገው የጥልቅ ተሃድሶ መድረኮች እንደተገመገመ ቢሮዉ አስታዉሷል፡፡ችግሩን ለመቅረፍ ሥራ አጥ ወጣቶችን የመለየት፣ በፍላጎታቸው የማደራጀት፣ ብድር የማመቻቸት በአጠቃላይ በወጣቶች በራሳቸውና በየደረጃው ባሉ ባለድርሻ አካላት በአመለካከት በክህሎትና በአቅርቦት ረገድ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን በመፍታት የወጣቶችን ኤኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከፍተኛ ርብርብ ሲደረግ መቆየቱንም ጠቁሟል፡፡ እስከአሁን ባለው ሂደት በከተማ በአምስቱ ዕድገት ተኮር ዘርፎች በገጠር ደግሞ በግብርና፣ በግብርና ነክና ከግብርና ውጪ በሆኑ የሥራ መስኮች የሥራ ዕድል ለመፍጠር በርካታ  ተግባራት ተመልክቷል፡፡የተግባራቱ አፈጻጸም ሲገመገም በተለይም ከአመለካከት፣ ከክህሎት፣ ከአቅርቦት፣ ከድጋፍና ክትትል አንጻር የሚታዩ ችግሮች ገና በተገቢው ደረጃ ያልተፈቱ በመሆኑ በልዩ ትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ቢሮዉ ያስገነዝባል፡፡በሌላም በኩል ለብድር አገልግሎት የተመደበውን በጀት ሙሉ በሙሉ አለማስተላለፍ፣ ከፌዴራልና ከክልል መንግስት ከሚወርደው ተዘዋዋሪ የብድር ፈንድ እና ከብድር ተመላሽ በተጨማሪ የሥራ አጥ ወጣቱን ቁጥር ከግምት ያስገባ ሀብት አለመመደብና የተመደበውን ሀብት ያላንዳች ምክንያት ወደ ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ከማዛወር አንጸር የሚታዩ መጓተቶችም ፈጥነው መታረም እንዳለባቸዉ ጠቁሟል፡፡እንደዚሁም ውዝፍና መመለሻው ጊዜ የደረሰ የብድር ዕዳን ለማስመለስ አለመረባረብ፣ የመስሪያና መሸጫ ቦታዎችን አቅርቦት ማነቆ አለመፍታት እንደዚሁም ሥራ አጥ ወጣቶችን ከመለየት አንጻር የሚታዩ ጉድለቶች መታረምና በጥንቃቄ መመራት እንደሚኖርባቸዉም አመልክቷል፡፡በአንዳንድ አካባቢዎች የሴቶችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀመጠው አቅጣጫ የሚጣሱበት ሁኔታም በፍጥነት መታረም ይኖርበታል፡፡ከቅንጅታዊ አሰራር ጋር በተያያዘም የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ የበርካታ ባለድርሻ አካላትን ቀጥተኛ ተሳትፎ የሚሻ እንደመሆኑ ወሳኝ ድርሻ ባላቸው ሴክተር መስሪያቤቶች ከወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ አኳያ የሚታየው ኃላፊነታቸውን የመወጣት ውስንነት ፈጥኖ መታረም እንደሚገባዉም ቢሮዉ ያወሳል፡፡በከተማና በገጠር የተሰማሩ ወጣቶች የገበያ ትስስር ችግር እንዳይገጥማቸው በዕቅድ የተመራ የግብይት ሥራም በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባናበአጠቃላይ ተቋማዊ አሰራርን በማጠናከር አዲስ የሥራ ዕድል ለመፍጠርና ከዚህ ቀደም የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች ውጤታማነትን ለማረጋገጥ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን በማስፋት በየደረጃው ችግር ፈቺ የሆነ ጠንካራ ድጋፍና ክትትል እንደሚያስፈልግ ተመልክቷል፡፡ ", "passage_id": "ca88447597952652cec7885ba0192150" }, { "cosine_sim_score": 0.4565095603466034, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8/ 2006 (ዋኢማ) – በአገሪቱ እየተመዘገበ ላለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ቀጣይነት ለማረጋገጥ ከምሁራን ብዙ እንደሚጠበቅ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተሩ ይህን ያስገነዘቡት የሴንተር ፎር ዴቬሎፕመንት ስተዲስ (የልማታዊ ጥናቶች ማዕከል) የ2005 የበጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምን አስመልክቶ ትላንት በሒልተን ሆቴል በተዘጋጀ ልዩ ፕሮግራም ላይ ነው፡፡ማዕከሉ ከ50 በላይ ወጣትና አንጋፋ ምሁራንን፤ ባለሙያዎችንንና የዩኒቨርሲቲ ምሁራንን ያቀፈ ሲሆን ለአገር ብሔራዊ ጥቅምና ልማት፣ ለሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ ሥር መስደድ፣ ለልማታዊ ዲሞክራሲያዊ የገበያ ኢኮኖሚ መጎልበትና ለመድብለ ፓርቲ መጠንከር የሚሰራ ተቋም ነው፡፡“አገሪቱ ለምትፈልገው በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብና ዲሞክራሲን የማጎልበት እንቅስቃሴ የምሁራን የተጠናከረ ተሳተፎ ወሳኝ ነው” ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ ተናግረዋል፡፡በአሁኑ ጊዜ ያለው የምሁራን ተሳተፎና ተነሳሽነት እጅግ የሚያኮራ ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ተሳተፎና ተነሳሺነት በይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ማዕከሉ ለአገሪቱ ሁለንተናዊ እድገት እያደረገ ያለው አስተዋጽዖ የሚበረታታና አርአያ የሚሆን ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሌሎች ተቋማትም  ተደራጅተው በመንቀሳቀስ ለአገሪቱ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽዖ እንዲያበረክቱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡የማዕከሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዘፋኒያህ ዓለሙ በበኩላቸው ማዕከሉ በግንቦት ወር 2004 ዓ.ም የተቋቋመ ከየትኛውም የፖለቲካም ሆነ ሌላ አደረጃጀት ያልወገነና ለትርፍ ያልሆነ ሃሳብ ማመንጫ ነው ብለዋል፡፡ማዕከሉ በዋናነት ትውልድ የመቅረጽ ዓላማ ያለው መሆኑንና በፌደራሊዝምና የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ፤ በልማትና ማህበራዊ ፍትህ፤ በአካባቢ ጥበቃ፣ የተፈጥሮ ሃብት ልማት፤ ትምህርትና ስልጠና፣ የገበያ ኢኮኖሚና ልማታዊ ዲሞክራሲያዊ መንግስት፣ የብሄራዊ መግባባትና የአገር ገጽታ ግንባታ ሥራዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ አቶ ዘፋኒያህ ተናግረዋል፡፡        ማዕከሉ በ2005 የበጀት ዓመት በምርጫ ዙሪያ፣ በብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል፣ በታላቁ መሪ በአቶ መለስ ዜናዊ ሥራዎች፣ በሀይማኖት ነፃነትና እኩልነት፣ በሰብአዊ መብት አያያዝ ዙሪያ እንዲሁም 50ኛውን የአፍሪካ ህብረት የወርቅዩ ቤልዩ ባዓልን አስመልክቶ ጥናታዊ ፅሁፎችን ማቅረቡን ተናግረዋል፡፡  ማዕከሉ ባለፈው የበጀት ዓመት የተጀመሩ ሥራዎቸን በ2006ም አጠናክሮ ከመቀጠሉም በተጨማሪ በህዳሴው ግደብ ዙሪያ ፤ በአረንጓዴ ልማት ፣ በመልካም አስተዳደር ፣ በሐይማኖት ነፃነት፣ የታላቁን መሪ የአቶ መለስ ዜናዊ ሌጋሲ ለማስቀጠል በሚያስችሉና ሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተኩረት አድርጎ እንደሚሰራ አቶ ዘፋኒያህ ተናግረዋል፡፡       በፕሮግራሙ ላይ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች፣ የሲቨክ ማህበራት ተወካዮች፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንቶች፣ ምሁራኖችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡       ", "passage_id": "41a4d2d7eb61b93ca259030844b5a183" }, { "cosine_sim_score": 0.4554262161254883, "passage": "ሕዝበ ሙስሊሙ ጽንፈኝነትንና አክራሪነትን በንቃት በመከላከል የሀገሪቱን ሰላምና ልማት ማስቀጠል እንዳለበት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።ምክር ቤቱ ከሐረሪ ክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በአክራሪነትና ጽንፈኝነት መከላከል ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ዛሬ ተጀምሯል።የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሼህ መሐመድ አሚን ጀማል እንዳስታወቁት በሐይማኖት ሽፋን የሚከሰቱ የአክራሪነትና የጽንፈኝነት ድርጊቶችን ለመከላከል ህዝበ ሙስሊሙ በቂ ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል።በዚህ መነሻነትም ምክር ቤቱ በጉዳዩ ላይ የተሻለ መረዳት እንዲኖር በየጊዜው በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ለሚገኘው ህዝበ ሙስሊም ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል።የአክራሪነትና ጽንፈኝነት ተግባር ውሎ አድሮ ወደ አሸባሪነት የሚቀየር ቢሆንም በተለያዩ የዓለም አካባቢዎች ህዝቡ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ አስቀድሞ የመከላከል ስራ ባለማከናወኑ ለችግሮች መባባስ ምክንያት ሆኗል።በዚህም ታላላቅ ሃገራትን ያፈራረሰውንና ለሀገራችን ሰላምና ለተጀመረው የህዳሴና የልማት ጎዞ እንቅፋት የሚፈጥረውን የአክራሪነትና የጽንፈኛነት ተግባር ነቅቶ መጠበቅ እንደሚገባ አስረድተዋል።ከመንግስት እውቅናና ከእስልምና ምክር ቤት ፍቃድ ውጭ በእስልምና ስም የሚከናወን ህዝቡን የማነሳሳትና ገንዘብ የማሰባሰብ ተግባር ህዝበ ሙስሊሙ በቸልታ እንዳያልፈው አስገንዝበዋል።የኢትዮድያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዋና ጸሀፊ ሀጂ አልፋድል አሊ ሙስጠፋ በበኩላቸው ሃይማኖትን ሽፋን ባደረገ አክራሪነትና ጽንፈኝነት ላይ የተጀመረው ትግል ህዝባዊ መሰረት እንዲኖረው ምክር ቤቱ በትኩረት እየሰራ ነው።የስልጠናው ዋና ዓላማም ችግሩ በሀገራችን ልማትና ሰላም ላይ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመከላከልና ሁሉም በበቂ ግንዘቤ ላይ ተመስርቶ የበኩሉን ድርሻ እንዲያበረክት ለማስቻል መሆኑን ገልፀዋል።የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙራድ አብዱልሃዲ  መንግስት በአገሪቱ የሚከናውነው የሰላም የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ወደ ኋላ እንዳይመለስ አደጋዎችን በግልጽ በመለየት ሁሉም እንዲታገላቸው ማድረግ አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል።\"ኃይማኖትን ሽፋን ያደረገ አክራሪነትና ጽንፈኝነት አስተሳሰብና ድርጊቱን በመታገል ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ የበላይነት እንዲያገኝ ሁሉም ህብረተሰብ ኃላፊነቱ ሊወጣ ይገባል\"ብለዋል።ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሚሰጠው ስልጠና በሐረሪ ክልል፣በድሬዳዋ አስተዳደርና ምስራቅ ሐረርጌ ዞን የሚገኙ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት አመራሮች ፣ ኡለማዎች፣የመጅሊስ ተወካዮች፣የመንግስት አመራርና ሌሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ-( ኢዜአ )።", "passage_id": "409404318a3951108abaa6ba93ff9cf2" }, { "cosine_sim_score": 0.45267802476882935, "passage": "አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ እዚህም እዚያም የሚስተዋሉትን ግጭቶች በዘላቂነት ለመፍታት ሃይማኖታዊ አስተምህሮቶችን በማስረጽና የጋራ ማህበራዊ እሴቶችን በመጠበቅ ረገድ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያን ወንጌላውያን አቢያተ ክርስቲያናት ህብረት አመራር የቦርድ ሰብሳቢና በጀስትስ ፎር ኦል የሰላምና ደህንነት አማካሪ መጋቤ ዘርሁን ደጉ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፣ ሰላማዊነት፣ እውነተኛነትና ይቅርታ መስጠትና መቀበል የሃይማኖቶች አስተምህሮት መሰረት ቢሆኑም ሃይማኖታዊ እሴቶች እየተሸረሸሩ መጥተዋል፡፡ ምዕመናን ወደ ሃይማኖት ተቋማት ይሄዳሉ እንጂ የሃይማኖት አስተምህሮቶቹን ተግባር ላይ በማዋል ረገድ ችግሮች ይታያሉ፡፡ ኢትዮጵያ ሃይማኖት ያላቸው ሕዝቦች አገር እንደሆነች ቢታወቅም ሃይማኖት የላቸውም በሚባሉ አገራት ያልተደረጉ ድርጊቶች ሲፈፀሙ ይስተዋላሉ የሚሉት መጋቤ ዘሪሁን የግለሰቦች ጸብ ጭምር ብሔርና የሃይማኖት መልክ እየያዘ መጥቷል ብለዋል፡፡ መስጅድና ቤተክርስቲያን ሲቃጠሉ ባቃጠሉት አካላት ላይ የሃይማኖት ተቋማት በጋራ ሆነው ከሃይማኖቱ እስከማገድ የሚያደርስ እርምጃ መውሰድ አለባቸው፤ የሃይማኖት ተቋማት ተከታዮቻቸውን ሲያስተምሩና ሲገስጹ ራሳቸውም ጭምር ምሳሌ መሆን እንዳለባቸው ገልጸዋል፡፡እንደ አገር የነበሩን አብሮ የመኖር ማህበራዊ እሴቶች እየተሸረሸሩ መምጣታቸው፣ በሚያስተሳስሩን የጋራ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥተን አለመስራታችን፣ሥራ ፈላጊው የወጣት ቁጥር እየተበራከተ መሄድ፣ ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍል አለመኖርና መሰረታዊ በሚባሉ ችግሮቻችን ዙሪያ እውነተኛ መድኃኒት እየተሰጣቸው አለመሄዳቸው ለግጭቶቹ መባባስ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውንም ተናግረዋል፡፡በአሁኑ ጊዜ የሚከሰቱ የብሔርና የሃይማኖት መልክ የያዙ ግጭቶች የተፈጠሩት የተለያየ ፍላጎት ባላቸው ፖለቲከኞች መሆኑን ገልጸው እነዚህ ፖለቲከኞች የተወለዱበትን ብሔረሰብና የሚናገሩትን ቋንቋ ሽፋን አድርገው አንዱን ብሔር ከሌላው ጋር የማጋጨት ሰፊ ዘመቻና ሥራ እየሰሩ በመሆኑ እንጂ በታሪካችን የኢትዮጵያ ሕዝብ እርስ በርሱ በብሔር፣ በሃይማኖትና በቋንቋ መነሻ ምክንያት ሆኖ የተጋጨበት ዘመን የለም ሲሉ ገልጸዋል፡፡የግጭቶቹን መንስኤ ለመፍታትም ሁሉም ወገን የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንደሚጠበቅበት አመልክተው የግጭቶቹ መነሻ ምክንያቶች ላይ ትኩረት ሰጥተን ከሰራንና በሰለጠነ መንገድ በውይይት መፍታት ከቻልን ተጨባጭ ለውጥ እንደሚመጣ አመልክተዋል፡፡አዲስ ዘመን ህዳር 22/2012ጌትነት ምህረቴ", "passage_id": "57d0a1e27dd999e81e8914afce2a9024" }, { "cosine_sim_score": 0.4444690942764282, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ዛሬ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተገኝተው ከአምቦ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት አመራሩ አገሪቷን ወደ ቀደመው ሰላሟ ለመመለስ፣ የተሳኩ ተግባራትን ለማከናወን እንዲሁም ሕብረተሰቡ የሰጠውን ኃላፊነት ለመወጣት በፍቅር በማገልግል የኢትጵያን ሕዳሴ እውን ያደርጋል ብለዋል፡፡“ኢትዮጵያ የጀመረችው የለውጥ መንገድ ሕዝብን በመስማት የተገኘ ነው፡፡ ሕዝባችን የሰላምና የልማት ምሰሶ ነው፤ መንግስት ደግሞ ማገር ነው ሁለቱም ተባብረው ካልሰሩ ሰላምና ልማትን መረጋገጥ አይቻልም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለው ገልጸዋል፡፡በአንድነትና በመተባበር ከሁሉም የአገሪቱ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ጋር በመደማመጥና በስልት መመራት የሕዝቦች መገለጫ መሆን እንዳለበትም አስገንዝበዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በበኩላቸው “የምስራች ልናበስርና የነገ ተስፋችንን ልናጠናክር አምቦ ከተማ ተገኝተናል” ሲሉ ሐሳባቸውን ገልጸው፣  አኩሪ ታሪክ ለትውልድ ለማስተላለፍ በአንድነትና በተባበረ ክንድ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡የዋልታ ዘጋቢዎች ያነጋጋሯቸው የአምቦ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎችም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት መደሰታቸውን ገልጸው፤ ጉብኝቱ ሀገራዊ መግባባትንና አንድnትን ይበልጥ ለማጠናከር እንዲሁም ለአካባቢው ሰላም ጉልህ ሚና እንዳለው ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚንስትሩ በአካባቢያቸው ያለውን የልማት ችግር እንደሚፈቱላቸውና በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋትን ያመጣሉ የሚል እምነት እንዳላቸውም ነዋሪዎቹ ተናግረዋል፡፡የአምቦ ከተማ ከንቲባ አቶ በሪሶ አመሎ በበኩላቸው ከአዲሱ አመራር ጋር ተባብሮ በመስራት ከተማዋን ወደተሻለ የዕድገት ስኬት ለማድረስ ጥረት እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡በዛሬው ውይይት ላይ በርካታ የፌዴራልና የክልል የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም እስከ 30ሺህ የሚደርሱ የአምቦና አካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡ ", "passage_id": "f66509bd306e3c808447a1dc496ca4e4" }, { "cosine_sim_score": 0.43500563502311707, "passage": "የሕዝቡን የሰላምና ዴሞክራሲን ባህል በመጠቀም ተጠቅሞ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል “ኢትዮጵያ ወደ ዴሞክራሲ” በሚል ርዕስ በአዲስ አበባ በተዘጋጀው የምክክር መድረክ ተገለጸ፡፡የሰላምና ልማት ማዕከል የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከናሽናል ኢንዶመንት ፎር ዴሞክራሲ ከተሰኘ አለም ዓቀፍ ተቋም ጋር በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ሀገራዊ ለውጥና ፈተናዎችን፣ መጪው ሀገራዊ ምርጫና የተቋማት ግንባታ እንዲሁም ሚዲያን የተመለከቱ አምስት የመወያያ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡በውይይቱ መክፈቻ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሃቅ ኢትዮጵያዊያን የራሱ የሆነ የባህልና የሰላም እሴት መገንቢያ መንገድ ያለ በመሆኑ ከውጭ ከሚመጡ መጤ ባህሎች ይልቅ ሀገር በቀል የሆነ ባህልና እሴት መጠቀም ይገባል ብለዋል፡፡ኢትዮጵያዊያን በአዕምሮና በልብ ጭምር መነጋገር የሚችሉ መሆኑን የጠቀሱት ፕሮፌሰር ኤፍሬም በአዕምሯችን ስንነጋገር ፍቅር ያለን ሰዎች ነን ሲሉ ተናግረዋል፡፡የኢትዮጵያዊያን መሰረታዊ ፍላጎት ከድህነት መውጣት መሆኑን ጠቁመው ልሂቃኑ ህዝቡን ሊረዱት ይገባል ብለዋል፡፡የሰላም ሚኒስትር ተወካይ አቶ አብዲ ዘነበ በበኩላቸው የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ተቋማት የህዝብ አመኔታን እንዲያተርፍ መንግስት እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ ሀገር በቀል እሴቶችን በማጎልበት ኢትዮጵያዊ የዴሞክራሲ ባህል ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡የመድረኩ ተሳታፊዎች በዛሬው ውሎ በሶስት የመነሻ ጽሑፍ አቅራቢዎች በተዘጋጀ “ኢትዮጵያ በፊትና አሁን” በሚሉ ርዕሶች በመወያት ላይ ይገኛሉ፡፡", "passage_id": "c1ca54f27d22df5a4b6ef094e8e81f64" }, { "cosine_sim_score": 0.4337599277496338, "passage": "ህዝበ ሙስሊሙ ከጥቃቅን ልዩነቶች ይልቅ አንድነቱን ማጠናከር እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ፡፡የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የተቋማዊ ለውጥ እና የአንድነት ሀገር አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።በጉባኤው ላይ በክቡር እንግድነት የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በትናንሽ ጉዳዮች ከመሳሳብ ወጥቶ ትልቁን ህዝብ ማገልገል ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡ወጣቶች ትላልቅ አሊሞችን እንዲያደምጡና አርያነታቸውን እንዲከተሉ የጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ “እኛ ኢትዮጵያውን በራሳችን ውስጥ ሰላም ሳናወርድና አንድነትን ሳናረጋገግጥ ለሌሎች መከታ ልንሆን አንችልምና፤ ሙስሊሙ ማህበሰረብም በመካከሉ ያለውን ሰላም ለማረጋገጥ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል” ብለዋል፡፡ይህ በዓይነቱ ትልቅና ታሪካዊ የሆነ ጉባዔ የሙስሊሙን አንድነት የሚያጠናክር አደረጃጀት ብቻ ሳይሆን ለሌሎች ችግሮችም መፍትሄ የሚሆኑ የውሳኔ ሃሳቦችን እንደሚያመነጭም ያላቸውን እምነት ገልፀዋል፡፡ለዘመናት የተጠራቀሙ ችግሮችን በቅደም ተከተል መፍታት እንደሚገባ ያሳሰቡት ዶክተር አብይ አህመድ ከጥላቻ በመውጣት ወደ ፍቅር ፊቱን መመለስ እንደሚገባም አንስተዋል፡፡በሙስሊሙ መካከል አክራሪና አለዛቢ ሆኖ መታየት አይገባም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቅዱስ ቁርዓን የተለያዩ ጥቅሶችን በመጠቀም የአንድነትና የሰላም ፋይዳን አብራርተዋል፡፡የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን አንድነት ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እንደሚጠባበቅና ከጉባዔው ሀይማኖት የሚያፀና፣ ሀገር የሚያቀና መፍትሄ ይጠበቃል ሲሉም ነው የተናገሩት፡፡ከጦርነት አንዳችም ነገር አናተርፍም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የእስልምና ሀይማኖት የሰላም በመሆኑ ተከታዮችም ለዘላቂ ሰላም እንዲተጉ ጠይቀዋል፡፡በመጨረሻም ከጥቂት ቀናት በኋላ የሚጀመረውን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ ለመላው ሙስሊም ማህበረሰብ የመልካም ምኞች መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥና አንድነት ኮሚቴ ሰብሳቢ ተቀዳሚ ሙብቲ ሀጂ ኡመር ኢድሪስ በበኩላቸው ወቅቱ የፈጠረውን ሁኔታ ህዝበ ሙስሊሙ አንድነቱን ለማጠናከር እንዲጠቀሙበት ጠይቀዋል፡፡እስልምና ከግጭት በመራቅ አንድነትና ሰላምን የምሰብክ እምነት ነው ያሉት ሀጂ ኡመር ይህንን አጠናክረው መቀጠል እንዳለበትም አንስተዋል፡፡", "passage_id": "471bdb561cea1a6eb92cea981d9c0e21" }, { "cosine_sim_score": 0.43172723054885864, "passage": "ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ትናንት በተከበረው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ( ማርች 8) ተገኝተው ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት  በግንባታ ላይ የሚገኘውን የታላቁ ህዳሴ ግድብን  በተያዘለት የጊዜ  ሰሌዳ እንዲጠናቀቅ ለማድረግ የሴቶች የድጋፍ ተሳትፎ ወሳኝ ነው ብለዋል ።ትናንት በጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ 2ሺ 500 ተወካይ ሴቶችን  ባወያዩበት ወቅት አቶ ኃይለማርያም እንደገለጹት ማርች 8 ሴቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ሴቶች መራራ ትግል በማድረግ በሚደርሱባቸው የተለያዩ  ፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጭቆናዎች ላይ ድል መቀናጀታቸውን  የሚያስታውስ ቀን ነው ብለዋል ።ሴቶች ለእኩልነትና ለዴሞክራሲ  መከበር  ከባድ መስዋትነት በመክፈል  ጭቆናን ለማስወገድ  ታሪካዊ   ትግል ማካሄዳቸውን ጠቅላይ ሚንስትሩ አስረድተዋል ።በአሁኑ ወቅት ሴቶች ከቀደሙት ሴቶች በተለየ ህገ መንግሥቱ በሚፈቅደው  መሠረት ጥቅሞቻቸውና  መብቶቻቸው በመከበራቸው ምክንያት   በአገሪቱ  በተመዘገቡት የፖለቲካዊና  ማህበራዊ ለውጦች  ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ጠቅላይ ሚንስትሩ ተናግረዋል ።ሴቶች ከመንግሥት  ድጋፍ በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ነጻነታቸውን ይበልጥ በማስከበር በራሳቸው  ብርቱ እንቅስቃሴ በማድረግ  ለአገሪቱ ጠቅላላ ኢኮኖሚ ዕድገት  አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ  ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል ።  እንደ ጠቅላይ ሚንስትሩ ገለጻ የሴቶችን  ኢኮኖሚያዊ አቅም ማሳደግ የሴቶች የቁጠባ ባህልን ከማሳደጉም  በላይ  ለአገር ኢኮኖሚ  ገንቢ ሚና ይጫወታል ።በትናንትናው  ዕለት  በጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት የተካሄደው ውይይት  ከተጠናቀቀ በኋላ  ባለፉት ሦስት  ወራት በቁጠባ የተሻለ አፈጻጻም ያስመዘገቡ ሴቶች  ከጠቅላይ ሚንስትሩ ሽልማት ተበክቶላቸዋል ።በመጨረሻም  ተወካይ ሴቶቹ  ለጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም  የተለያዩ ጥያቄዎችን በማቅረብ ምላሽ ተሠጥቷቸዋል ።የዘንድሮ 41ኛው  ዓለም አቀፍ የሴቶች  ቀን “ህዳሴያችንን ለማረጋጋጥ  ሴቶች በቁጠባ  ላይ የጀመሩትን  ሥራ አጎልብተው  መቀጠል አለባቸው ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል ።", "passage_id": "64bd2f2c721c16f48f36cb43d24eeb00" }, { "cosine_sim_score": 0.42867738008499146, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሚያለያዩ ጉዳዮች ይልቅ አንድ የሚያደርጉ ስለሚበዙ ጥቃቅን የውስጥ ልዩነቶችን ወደ ጎን በመተው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በፍጥነት ለመጨረሽ ሁሉም ተሳትፎውን እንዲያጠናክር ጥሪ አቀረበ፡፡የግድቡ ግንባታ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በራሳቸው ጥረት ሥር ከሰደደው ድህነትና ኋላቀርነት ለመላቀቅ በአንድነት ቆርጠው መነሳታቸውን የሚያረጋግጥ የኢትዮጵያዊ ማንነት መገለጫ መሆኑን ምክር ቤቱ ገልጿል፡፡ግድቡ በሕዝቦች እውቀት፣ ጉልበትና ሃብት በሉዓላዊ ምድር የሚገነባ አንጡራ ሃብት ነው ያለው ምክር ቤቱ፤ የሌሎች የታችኛው የተፋሰስ ሃገራትን ፍትሐዊ አጠቃቀም መርህን በማክበር እየተገነባ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ይህንን እውነታ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለግብፅ በመወገን ኃላፊነት በጎደለው አኳኋን ያስተላለፉት መልዕክት ከአንድ “ለዴሞክራሲ፣ ለፍትህና ለእኩልነት ጥብቅና እቆማለሁ” ከሚል ከትልቅ ሃገርና ሕዝብ መሪ የማይጠበቅና የማይመጥን ነውም ብሏል ምክር ቤቱ፡፡ እንዲሁም የፕሬዚዳንቱ ንግግር ከግል ስሜትና አቋም አልፎ የአሜሪካ ሕዝብን አቋም ይወክላል ብለን አናምንምም ነው ያለው፡፡የፕሬዚዳንቱ ንግግር የኢትዮጵያውያንን ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የበለጠ የሚያጠናክር፣ ግድቡን በላቀ ሕዝባዊ ተሳትፎ በፍጥነት በመጨረሰ ለማስመረቅና ለበለጠ አንጸባራቂ ድል ለመብቃት የሚያበረታታ መሆኑንም አንስቷል፡፡በፍትሓዊ ተጠቃሚነት መርህ በሕዝቡ የላቀ ተሳትፎ እንደ ሀገር የሚሰሩ ሥራዎችን ለመስራት አሁንም ሆነ ወደ ፊት ማንም ሊያቆመው እንደማይችል ሊታወቅ ይገባልም ብሏል ባወጣው መግለጫ፡፡ስለሆነም የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ከሚያለያዩ ጉዳዮች ይልቅ አንድ የሚያደርጉ ስለሚበዙ ጥቃቅን የውስጥ ልዩነቶችን ወደ ጎን በመተው እና ወንድማማችነትንና አንድነትን ማጠናከር እንደሚገባቸውም አውስቷል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞም ለሃገር ግንባታ ለሚጠቅሙና ከህልውና ጋር ለተያያዙ ጉዳዮች ህዝቡ የሚፈለግበትን መስዋዕትነት በመክፈል ግድቡን በፍጥነት ለማጠናቀቅ በሚችለው አቅም ተሳትፎውን እንዲያጠናክር ጥሪውን አቅርቧል፡፡", "passage_id": "e0760a9b67b4c839345701dde3735aac" } ]
0ffb018e29bff545031f64e1c553d831
b90cd6e26dda10b4a1cf867383d248c4
የሚኒስትሮች ም/ቤት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ተዘጋጅተው በቀረቡ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 16ኛ አስቸኳይ ስብሰባ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ተዘጋጅተው በቀረቡ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡በዚህም መሠረት የመንግስት ሠራተኞች የሥራ መደቦች ምዘና፣ ደረጃዎች ምደባና የደመወዝ ስኬል ረቂቅ ደንብ፣ ወደ ነጥብ የሥራ ምዘና ሥርዓት ለማሸጋገር በቀረበ ውሳኔ የመንግስት ሠራተኞች የደመወዝ ስኬል ጥናትና የውሳኔ ሃሳብ እና የጡረታ አበል ተመን በተመለከተ ለሚኒስትሮቸ ምክር ቤት በቀረቡ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ከተወያየ በኋላ አንዳንድ ማሻሻዎችን በማከል ከሀምሌ 1 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውሉ ወስኗል፡፡(ምንጭ፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23908/
[ { "cosine_sim_score": 0.5924482345581055, "passage": "የሚኒስቴሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው65ኛው መደበኛ ስብሰባ የነዳጅና ነዳጅ ውጤቶች አቅርቦትና ስርጭት ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ነዳጅ ለሀገር ልማትናብልጽግና ወሳኝ የሃይል ምንጭና ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወጥቶበት ወደ ሀገር ውሥጥ የሚገባ ስትራቴጅካዊ ምርት ነው፡፡በመሆኑም ናዳጅና የነዳጅ ውጤቶች ደረጃቸውን በጠበቀ ሁኔታ በሰው ጤና፣ በንብረትና አካባቢ ላይ ጉዳት በማያደርስ መልኩ ስራ ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ ግብይቱም ተገቢ በሆነ የንግድ አሰራር መመራትንና ለህብረተሰቡ ተደራሽነቱን ለማረጋገጥ ነዳጅና የነዳጅ ውጤቶችን በማጣራት፣ በማቅረብ፣ በማከማቸት፣ በማጓጓዝ፣ በማከፋፈል፣ በመቸርቸርና ከነዚህ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ተግባራት የሚቀጣጠር ባለስልጣን ማቋቋም በማስፈለጉ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ረቂቁን አዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አቅርቧል፡፡ምክር ቤቱም በረቂቅ አዋጁ ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ማሻሻያዎችን በማከል ተቀብሎ ይጸድቅ ዘንድ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ ወስኗል፡፡(ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)", "passage_id": "f240f647b75f1add193ee45062a5a460" }, { "cosine_sim_score": 0.5727075338363647, "passage": "የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትናንት ባደረገው ስብሰባ የፌደራል መንግሥትን አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በተዘጋጀ ረቀቅ አዋጅ ላይ መክሮ እንዲጸድቅ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልኳል።በምክር ቤቱ የካቢኔ አባላት ቁጥርን ከ28 ወደ 20 እንዲቀንስ ተወስኗል።በዚህም መሰረት ዋና ዋናዎቹ ለውጦቹ፦ሌሎች ተጠሪ ተቋማትም በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲዋሃዱ ውሳኔ እንደተሰጠባቸውም አቶ ፍፁም ገልፀዋል።ሌላው ቁልፍ ውሳኔ በሀገር ውስጥ ሰላም እና የሕግ የበላይነት እንዲሰፍን በሕዝቡ ፈቃድ ላይ የተመሰረተ አንድ የፖለቲካ ማህበረሰብ በጋራ መገንባት ላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ “የሰላም ሚኒስቴር” እንዲቋቋም ተወስኗል።ከትምህርት ሚንስቴር ሁሉንም ዩኒቨርሲቲዎችና የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን በመውሰድ እንዲሁም ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚንስቴር ስር የሚገኙት ሁለቱን ዩኒቨርሲቲዎች በመጨመር “የከፍተኛ ትምህርትና የሳይንስ ሚንስቴር” ተብሎ እንዲደራጅ ተወስኗል።በተጨማሪም የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የገቢዎች ሚኒስቴር እና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ የሆነ የጉምሩክ ኮሚሽን በመሆን ሁለት ተቋማት ሆነው እንዲደራጁ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳልፏል።እንዲሁም በአዲሱ አደረጃጀት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚንስቴር ቀርቶ በቀጣይነት  የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ለማስተዳደር መሰረታዊ ሚናቸው ንግድ የሆኑትን በመለየት የመንግስትን የባለቤትነት ሚና በተገቢው ሁኔታ የሚያስተዳደር “የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ” በገንዘብ ሚኒስቴር ሥር እንዲቋቋም ተወስኗል።ይህም የመንግሥት ቁልፍ ሚና የሆነው ሬጉሌሽን (ቁጥጥር) በልማት ድርጅቶች ላይ ካለው የባለቤትነት ሚና ተለይቶ እንዲታይ እንደሚያግዝ ታምኖበታል።ረቂቅ አዋጁ ሌሎች መለስትኛ ለውጦችንም የያዘ ሲሆን በቅርቡ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ነው አቶ ፍፁም ያስታወቁት። (ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "b3feb1ca0a0b28dcb0e246d04b05450c" }, { "cosine_sim_score": 0.5473049879074097, "passage": " – የኢህአዴግ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በዛሬው እለት (ታህሳስ 5 ቀን 2006) መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ፡፡ ኮሚቴው በስብሰባው በኤክስፖርት ልማት ዕቅድ አፈፃፀምና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች፣ በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ልማት እቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች እንዲሁም በኢህአዴግ የአመራር ምደባ አሰራር ላይ በመወያየት የተለያዩ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን የኢህአዴግ ምክር ቤት ፅሕፈት ቤት ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የኤክስፖርት ልማት የስራ አፈፃፀም ማለትም የግብርና ምርቶች፣ የሆርቲካልቸር፣ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የውጭ ምርቶች እንዲሁም የማዕድናት ምርት ኤክስፖርትን አፈጻጸም በዝርዝር ገምግሟል። ዘርፉ በየጊዜው እያደገና መልካም ውጤቶችም እያስመዘገበ ቢሆንም በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ የተቀመጠውን ግብ ከማሳካት አንጻር  የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ በተለይ ምርታማነትን በቀጣይነትና በዘላቂነት በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ እንዲሁም የውጭ ምርቶችን  ስብጥርና ዓይነት በቀጣይነት ማስፋት የሚያስችሉ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል፡፡የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍን በሚመለከት የትምህርት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አኳያ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ስኬታማ እንደነበሩ በተለይ የጥራት ፓኬጅ ተቀርፆ ወደ ተግባር ከተገባ ጀምሮ የተማሪዎች የትምህርት ውጤት እየተሻሻለ መምጣቱ፣ የተማሪዎች ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዕውቀት በየጊዜው እያደገ መምጣቱና የትምህርት ስርአቱ የስራ ፈጠራን እያጎለበተ መሆኑን ገምግሟል።  የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በትምህርት ዘርፍ እተመዘገቡ ያሉ ስኬቶችን ይበልጥ በማጠናከር በትምህርት ቤቶች በተለይ ደግሞ የሚሊኒየም ግቡን ከማሳካት አኳያ በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች  የሚስተዋሉ የተማሪዎች ማቋረጥና መድገም ችግሮችን በዝርዝር በመገምገም በየጊዜው እያደገ ከመጣው የመቀበል አቅም ጋር ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ  ችግሮችን መቅረፍ የሚያስችሉ አቅጣጫዎችን አስቀምጧል። ቀደም ብሎ የተጀመረው ተግባር ተኮር አማራጭ የጎልማሶች ትምህርትም አበረታች ስኬቶች እየተገኙበት በመሆኑ ስራው በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አስምሮበታል።የድርጅቱንና የአመራር ብቃት ለማጎልበት የሚያስችል ስርዓት ዙሪያ የተወያየው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በየደረጃው የሚገኘውን አመራር ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ብቃቱን መሰረት በማድረግ መለየት፣ ደረጃ መስጠትና አቅሙን በቀጣይነት በመገንባት መድረኩ የሚጠይቀውን ተልዕኮ በብቃት የሚወጣና የተሃድሶ ጉዞውን በአስተማማኝ ሁኔታ ማሳካት  የሚያስችል  የአመራር ደረጃ ምደባና የግንባታ  ስርአት ለመዘርጋት በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ተወያይቶ ስራ ላይ እንዲውል ውሳኔ አስተላልፏል።በመጨረሻም ከቤቱ በቀረቡ ሌሎች አጀንዳዎች ላይ በስፋት ተወያይቶ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ማምሻውን ስብሰባውን ማጠናቀቁን የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት በላከው መግለጫ አስታውቋል።", "passage_id": "ee62c45dcf3ed647cab71861a1795460" }, { "cosine_sim_score": 0.5402841567993164, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት ያካሂዳል።በነገው ዕለት በሚያካሂደው ስብሰባም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።በመደበኛ ስብሰባው የ2012 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት የተጨማሪ በጀት እና የወጪ አሸፋፈን ማስተካከያ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ እንደሚመራም ነው የሚጠበቀው።እንዲሁም በኢትዮጵያ እና በሳዑዲ የልማት ፈንድ መካከል ለሁለተኛው ሃገር አቀፍ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ ሳኒቴሽንና ሃይጂን ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል።በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኮሪያ ኤክስፖርት – ኢምፖርት ባንክ መካከል ለአዳማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የልህቀት ማዕከል መመስረቻ ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅን እንዲሁም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በሳዑዲ የልማት ፈንድ መካከል ለደብረ ማርቆስ – ሞጣ የመንገድ ስራ ማሻሻያና ማሳደጊያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች የሚመራ ይሆናል።በተመሳሳይ የአፍሪካ ሕብረት ሰንደቅ ዓላማ፣ መዝሙር እና የአፍሪካ ቀን ረቂቅ አዋጅ፣ የውጭ ኦዲት ድግግሞሽን ለማስቀረት የወጣ የነጠላ ኦዲት ረቂቅ አዋጅ፣ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሠራተኞች አስተዳደር ረቂቅ ደንብ እና የሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽንን እንደገና ለማቋቋም የተዘጋጀ ረቂቅ ደንብን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች እንደሚመራ የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "5252814453f82485e68e8f50664a6b87" }, { "cosine_sim_score": 0.5341965556144714, "passage": "አዲስ አበባ፤ ህዳር 3/2006 (ዋኢማ) – የትራንስፖርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ለሚገኙ የፌደራልና የከተማ አስተዳደሩ የመንግስት ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ሊሰጥ የሚችል መንግስታዊ የልማት ድርጅት ለማዋቀር የሚያስችል ደንብ ተረቆ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፅደቁን ገለፀ።በሚኒስትሮች ምክር ቤት በፀደቀው ደንብ መሰረት  የመንግስት ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት አጄንሲ የራሱ በጀት ተመድቦለት መቋቋሙን ነው የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የተናገሩት።ኤጀንሲው አገልግሎቱን መስጠት ለመጀመር  ዘመናዊ መኪኖችን ለመግዛትም በሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል አቶ ወርቅነህ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት፡፡ይህም በከተማዋ የመንግስት ሰራተኞች ትራንስፖርት ለማግኘት  እየገጠማቸው ያለውን እንግልት ለመቅረፍ የሚያስችል እንደሆነ ሚንስትሩ ተናግረዋል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ኤጀንሲው እስከ በጀት ዓመቱ መጠናቀቂያ ድረስ መኪኖችን ገዝቶ ስራውን ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል።", "passage_id": "92afef3a3404b2d42b68495999f65bc7" }, { "cosine_sim_score": 0.5235108137130737, "passage": ".የተለያዩ አዋጆችንም አጸደቀአዲስ አበባ፡- ምክር ቤቱ ዶክተር ዳንኤል በቀለን የሰብአዊ መብት ኮሚሽን አድርጎ በመሾም፣ አምስት አዋጆችን አፅድቆ የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻልና የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ለመወሰን የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ መርቷል። 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን በትናንት ውሎው ዶክተር ዳንኤል በቀለን የሰብአዊ መብት ኮሚሽን አድርጎ ሾሟል። አዲሱ ተሿሚ ዶክተር ዳንኤል በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብአዊ መብት አያያዝ ችግር ውስጥ እንደነበረና አገሪቱ በሰብአዊ መብት አያያዝ ስትወቀስ መቆየቷንም ተናግረዋል። ካለፈው ዓመት ጀምሮ በተፈጠረው ለውጥ የሰብአዊ መብትን ጨምሮ በሌሎች ሁኔታዎች በብዙ መሻሻሎች መታየታቸውን የጠቀሱት ዶክተር ዳንኤል፤ አላግባብ የታሠሩ ሰዎች ከእስር መፈታታቸውን፣ ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት፣ የመደራጀት፣ በፖለቲካ ሁኔታ የመሳተፍና በርካታ በኢትዮጵያ ውስጥ ሳይከበሩ የቆዩ መብቶች መከበራቸው ትልቅ እርምጃ መሆኑን ገልፀዋል።‹‹ አሁን ምንም የሰብአዊ መብት ችግር የለም ማለት አይደለም ፤ ይልቁንም እጅግ በጣም አሳሳቢ፣ ውስብስብና ከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት የታያል፤ ይህንን ሃላፊነት ስቀበል በከፍተኛ ሃላፊነትና የአደራ ስሜት ነው። ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማበርከት ፍቃደኛ ነኝ›› በማለት ዶክተር ዳንኤል ተናግረዋል። ምክር ቤቱ የጉምሩክ አዋጅን ለማሻሻልና የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ለመወሰን የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። ለጉምሩክ አዋጁ መሻሻል ዋነኛ ምክንያት የሆነው የኮንትሮባንድ ዕቃ ጭኖ የተገኘ ማጓጓዣ ስለሚወረስበት ሁኔታ የሚደነግገው ክፍል በርካታ ጥያቄ በማስነሳቱ መንግሥት ማሻሻያ እንዲደረግ አቅጣጫ በማስቀመጡ መሆኑ ተጠቁሟል። ለኢንቨስትመንት በቀረጥ ነፃ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች ከተፈቀደላቸው ዓላማ ውጭ እየዋሉ በመንግሥት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እያደረሱ በመሆናቸው የዕቃዎቹ መወረስ እንደተጠበቀ ሆኖ ተግባሩ በወንጀል የሚያስጠይቅ እንዲሆን፤ በማሻሻያው እንዲደነገግ መደረጉ ተቀምጧል። በነባሩ አዋጅና በማሻሻያው ግዴታ ለሚጥሉ ድንጋጌዎች በሙሉ ውጤታቸው አስተዳደራዊ መቀጫ እንደሚያስከትል እየተገለፀ፤ መቀጫዎቹ በማሻሻያው እንዲካተቱ ተደርጓል። በተጨማሪም ምክር ቤቱ የመንግሥታት ግንኙነት ሥርዓት ለመወሰን የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሯል። በሰነዱ እንደተቀመጠው በክልል መንግሥታት መካከል የጋራ ጉዳዮችን በተመለከተ ተቋማዊ የምክክርና የትብብር ማዕቀፍ እንዲኖር ያደርጋል። በፌዴራል መንግሥትና በክልሎች መካከል እንዲሁም በክልሎች ርዕስ በርዕስ የሚከሰቱ ግጭቶች የሚፈቱበትን የግንኙነት ተቋማዊ ሥርዓት መዘርጋትና ማጠናከር በዓላማ ከያዛቸው መካከል ይጠቀሳሉ። ረቂቅ አዋጁን የመረመረው ምክር ቤቱ ለዝርዝር ዕይታ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። እንዲሁም የኢትዮጵያ ፕሬስ\nድርጅትን እንደገና ለማቋቋም\nየቀረበለትን አዋጅ፣ የኢትዮጵያ\nዜና አገልግሎት ማቋቋሚያ\nአዋጅን ለማስፈፀም የቀረበ\nረቂቅ ደንብና የከፍተኛ\nትምህርት ረቂቅ አዋጅን\nአጽድቋል። በተጨማሪም በኢትዮጵያና\nበእሥራኤል መንግሥት መካከል\nበጉምሩክ ጉዳዮች፣ በቱሪዝምና\nበግብርና ዘርፍ ለመተባበር\nየቀረበውን ረቂቅ አዋጅም\nአጽድቋል። አዲስ ዘመን ሰኔ 26/2011ዘላለም ግዛው ", "passage_id": "5a396ffa6a5a2dc7b9d63af5df2c11e8" }, { "cosine_sim_score": 0.5043541193008423, "passage": "የሚንስትሮች ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚያስፈልጋት ከስምምነት በመድረስ ውሳኔ ማሳለፋቸው ይታወሳል።አዋጁን ተግባራዊ ለማድረግ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ መጽደቅ ስላለበት ነገ በሚኖረው 2ኛ ልዮ ስብሰባ ምክር ቤቱ የቀረበውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመለክታል።በተጨማሪም ምክር ቤተ በልዩ ስብሰባው በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ለኮሮና ቫይረስ አስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ፕሮጄክት ማስፈጸሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\n", "passage_id": "7af47f1045e70a104177fde78e2b9310" }, { "cosine_sim_score": 0.4993703365325928, "passage": " የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬ መደበኛ ስብሰባው የቁም እንስሳት ግብይትን ለመቆጣጠር የወጣውን ጨምሮ አራት ረቂቅ አዋጆችን አፀደቀ፡፡ ስድስት ረቂቅ አዋጆችንም ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡ ምክር ቤቱ የቁም እንስሳት ግብይት ቁጥጥር፣አለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት የሚገዛባቸውን ደንቦች ለማዋሀድ የወጣውን ስምምነት ፣ የአፍሪካ ህብረት አባል አገራት ወረራ ያለመፈፀምና የጋራ መከላከያ ስምምነት እንዲሁም የአለም ጤና ድርጅት የትምባሆ ቁጥጥር ማእቀፍ ስምምነት ላይ የቀረቡትን የዉሳኔ ሀሳቦች መርምሮ አዋጁን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡የንግድ የግብርናና የአርብቶ አደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያዘጋጀው የቁም እንስሳት ግብይት አወጅ ቁጥር 819/2006 ህገ ወጥ የቁም እንስሳት ግብይትን ለመቆጣጠር እና ለማስቆም የሚረዳ ከመሆኑም በተጨማሪ የቁም እንስሳትን ለአገር ውስጥ እና ለዉጭ ገበያ በተሻለ ሁኔታ ለማቅረብ የሚያስችል ነው፡፡ምክር ቤቱ የትንባሆ ቁጥጥር ማእቀፍ ስምምነት ረቂቅ አዋጅን ያፀደቀ ሲሆን አዋጁ የትምባሆ ምርቶች አቅርቦትና ፍላጎት እንዲቀንስ በማስተማር እና ግንዛቤ በመፍጠር ለህዝብ ጤና አጠባበቅ ትኩረት የሚሰጥ ነው፡፡በዚሁ በመደበኛ ስብሰባው ስድስት ረቂቅ አዋጆች ለበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዝርዝር እንዲታዩ ተመርተዋል፡፡ረቂቅ አዋጆቹ መንግስት ለሚያደርጋቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ድጋፍ የሚሆኑ የብድር ስምምነቶች ላይ የሚያተኩሩ ሲሆኑ ለትምህርት ጥራት ማሻሻያ፣ ለመንገድ ስራ እና ለመሬት አያያዝ ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ ይውላሉ፡፡ብድሮቹ ከአለም አቀፍ የልማት ማህበር፣ ከአፍሪካ ልማት ፈንድ፣ ከአረብ ባንክ፣ ከኦፔክ ፈንድ እንዲሁም ከሳውዲ የልማት ፈንድ የተገኙ መሆናቸውን የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "d0292b5e80e0993f9a9ba3688cdeffdd" }, { "cosine_sim_score": 0.4959771931171417, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል እና የፌደራል የህግ አስከባሪ አካላት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብና መመሪያ አፈፃፀምን ገመገሙ።የኢፌዴሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት፥ ትናንት በተካሄደው በዚህ ግምገማ በአፈፃፀም ላይ ብዙ መሻሻሎች እና ውጤቶች መኖራቸውን እንዲሁም ብዙ ክፍተቶችም እንዳሉ ታይተዋል።የአዋጁ እና የደንቦቹ አላማ ለመቅጣት ሳይሆን ህዝብን ከወረርሽኙ ለመታደግ መሆኑን ያነሱት ወይዘሮ አዳነች፥ የህግ ማስከበር ስራ ውጤታማነቱን የምናውቀው በተቀጡ ሰዎች ብዛት እና በቅጣቱ ክብደት ሳይሆን ወረርሽኙን ለመግታት ባደረግነው አስተዋአፆ መሆን እንዳለበት ተግባብተናል ነው ያሉት።ህግ የማስከበር ስራ ላይ የማህበረሰባችን መዘናጋት፣ ችላ ማለት እና መላመድ በብዛት መታየቱንም ነው የጠቀሱት።ለዚህም ሲባል ህግ አስከባሪ አካላት ብዙ የማነቃቃት ስራ መከናወን እንዳለበት ተረድቶ መጀመሪያ እራሳችውን ጠብቀው ለማህበረሰቡ ምሳሌ መሆን እንዳለባቸው መተማመን ላይ መደረሱን አስታውቀዋል።ዓለም አቀፍ ወረርሽ የሆነው የኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱን ተከትሎ ስርጭቱን ለመግታት በሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁ ይታወቃል።በሀገሪቱ እስካሁን 1 ሺህ 344 ሰዎች የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን፥ 14 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።", "passage_id": "6c9a1f914e8f66eb6c5fe82181b572e1" }, { "cosine_sim_score": 0.49566784501075745, "passage": " አዲስ በቀረበው የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው ረቂቅ አዋጅ መሰረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ እጩ የካቢኔ አባላትን ለሀዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርበው ያስፀድቃሉ።የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት እያካሄደ ባለው 2ኛ መደበኛ ስብሰባው የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።በረቂቅ አዋጁ መሰረትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ 19ኙን የሚኒስትር መስሪያ ቤቶች ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርበው እንደሚያፀድቁ ይጠበቃል።በዚህም መሰረት፦ \n1. የሰላም ሚኒስቴር\n2. የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር\n3. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር \n4. የገንዘብ ሚኒስቴር\n5. ጠቅላይ አቃቤ ህግ \n6. የግብርና ሚኒስቴር \n7. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር\n8. የገቢዎች ሚኒስቴር\n9. የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር\n10. የትራንስፖርት ሚኒስቴር\n11. የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር\n12. የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር\n13. የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር\n14. የትምህርት ሚኒስቴር\n15. የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር\n16. የጤና ሚኒስቴር\n17. የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር\n18. ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር \n19. የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርበረቂቅ አዋጁ መሰረት ከአሁን በፊት የነበሩ እና ከዚህ በኋላ የማይቀጥሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች\n1. የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር ሚኒስቴር – በሰላም ሚኒስቴር ስር የተጠቃለለ\n2. የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት – በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሰክሬታሪያት የሚተካ\n3. የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር – የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የተጠቃለሉ\n4. የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር- በአንድ ላይ የተዋሃዱ\n5. የከተማ እና ቤቶች ልማት ሚኒስቴር – ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ጋር የተዋሃዱምክር ቤቱ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።በማብራሪያቸውም መንግስት ባለፉት ጥቂት ወራት ሲሰራው በነበረው የማሻሻያ ስራ ሰላምን ማረጋገጥ፣ ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል እንዲኖር፣ ሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብቶች እንዲጠበቁ፣ ህገ መንግስቱ እና የህግ የበላይነት እንዲከበር እና ከሌብነት የፀዳ አሰራር እንዲኖር የህዝቡ ፍላጎት መሆኑን ተረድተናል ብለዋል።ለዚህም ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ የመንግስት ተቋማትን በአዲስ መልክ እንዲደራጁ እንዲሁም ፈጣን ምላሽ በሚሰጥ መልኩ የካቢኔ አባላትን ቁጥር ወደ 20 ዝቅ እንዲል መወሰኑን አንስተዋል።ረቂቅ አዋጁ የአስፈፃሚ አካላትን ማጠናከር የሚችል መሆኑንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ያስረዱት።በቀጣይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ፍርድ ቤቶች፣ የዴሞክራሲ ተቋማት፣ የምርጫ ቦርድ፣ የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም እና ሌሎች ተቋማትም ራሳቸውን በመፈተሽ እንደ አዲስ እንደሚደራጁ አስረድተዋል። ", "passage_id": "1f388e3b474e6cdf014fa50ac96f369a" }, { "cosine_sim_score": 0.4944649934768677, "passage": "– የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ በድርጅትና ፖለቲካ መስክ፣ እንዲሁም በመንግስት ሥራዎች 2005ዓ/ም አፈፃፀምና የቀጣዩ ዓመት ዋና ዋና የዕቅድ አቅጣጫዎች ላለፉት ሁለት ቀናት በመምከር በትላንትናው ዕለት ተጠናቋል፡፡ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በገጠር በድርጅትና በፖለቲካ መስክ የነበሩትን አፈፃፀሞች ከልማት ተግባሮች ጋር አስተሳስሮ በገመገመበት ወቅት ሀገሪቱ የተያያዘችውን የህዳሴ ጉዞ ለማሳካት በሚደረገው እንቅስቃሴ የድርጅቱ አባላት ግንባር ቀደም ፈፃሚ በመሆንና በስኬቶቻቸውም በዙሪያቸው ለሚገኙ ወገኖች አርአያ በመሆን በገጠር በተፋሰስና መስኖ እንዲሁም ሰብል ልማት በመመዝገብ ላይ ያለው አመርቂ ውጤት በተደማሪ እድገት ውስጥ እንዳለ አረጋግጧል፡፡ በዚሁ ምክንያት የተፋሰስ ልማት በሁሉም ቀደም ብሎ በተጀመረባቸው ክልሎች የአጠቃቀም ስርዓቱን የማስፋትና የማጎልበት ስራዎች መሰራታቸውን እንዲሁም ዘግየት ብለው በጀመሩ ክልሎች ሁሉንም አማራጮች አሟጦ ከመጠቀምና፣ ሁሉንም አርሶ አደር እንዲጠቀም ከማድረግ አንፃር የሚቀሩ ጉዳዮች መኖራቸው እንደተጠበቀ ሆኖ የመስኖ ሥራው የተጀመረውን የምርት ዕድገት በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዳችን ባስቀመጥነው አግባብ ከመሄዱ አንፃር የማይናቅ ድርሻ ያለው መሆኑ ላይ በአርሶአደሩ ዘንድ ከፍተኛ እምነት ተፈጥሮ እንቅስቃሴውም በዚያው ልክ መሻሻሉን አረጋግጧል፡፡በሰብል ልማት ዙሪያም የድርጅቹ አባላት የምርጥ ዘርና ማዳበሪያ እንዲሁም ሌሎቹንም ግብአቶች በቅድሚያ ራሳቸው እየወሰዱ በመጠቀም በተግባራዊ እንቅስቃሴያቸውና ውጤታቸው የማስፋት ስትራቴጂውን ለመተግበር የተኬደው ርቀት ከክልል ክልል አንፃራዊ ልዩነት ያለው ቢሆንም ከፍተኛ መሻሻል እንደታየበት ገምግሟል፡፡የልማት እንቅስቃሴዎቹን በመምራትና በመፈፀም ሂደት በየደረጃው የሚገኘውን አመራርና አባል ለማብቃትና ለማጥራት የተኬደው ርቀት መልካም እንደነበር ገምግሞ በገጠር የሚጠበቀውን ዕድገት ከማስቀጠል አንፃር አባሉና አመራሩ ከሚያሳየው ተነሳሽነት ባሻገር በተለይ ለመካከለኛና የታችኛው አመራር ተጨማሪ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን አቅዶ መፈፀም እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡በከተሞች የአባሉን ጥራትና ብቃት ከማጎልበት አንፃር ተይዞ የነበረው አቅጣጫ የሥራ ዕድልን በስፋት ለመፍጠር በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሥራ የሌላቸው ሥራ ሳያማርጡ ባገኙት የሥራ መስክ ተሰማርተው ራሳቸውን ለመለወጥ በሚያደርጉት ጥረት፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ለማስፋፋት በሚደረገው ርብርብ ውስጥ በልማታዊ መንገድ ተወዳድረው ለማደግ በሚያደርጉት ጥረት፣ በከተሞች መልካም አስተዳደርን በማስፈን የህዝቡን ጥያቄ ለመመለስ በሚደረገው ርብርብ ውስጥ እና በየተሰማሩባቸው መስኮች ሁሉ ግንባር ቀደም ተዋናይና አርአያ ሆነው ለመገኘት በሚያሳዩት ተነሳሽነት፣ ጥረትና ውጤት እንደነበር በማውሳት በዚሁ አግባብ በየደረጃው የተደረገውን ጥረት ፈትሿል፡፡ በተለይ በሥራ ዕድል ፈጠራ ዙሪያ የተጀመረው ጥረት ተስፋ ሰጪ መሆኑን የገመገመ ሲሆን ሁሉንም የሥራ ዕድሎች አሟጦ መጠቀም ላይ ተጨማሪ ጥረት መደረግ እንዳለበት በአፅንኦት ተወያይቷል፡፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ዙሪያም በጥራት፣ በጊዜና በዋጋ ተወዳድሮ ልማታዊ በሆነ አግባብ ከመሻሻል አንፃር ሰፋ ያለ የአመለካከት ስልጠናና ትግል መካሄዱን አረጋግጧል፡፡ በድጋፍ ሰጪ ተቋማት በኩልም አንፃራዊ መሻሻል እንደታየ ገምግሟል፡፡ በአሠራርና አደረጃጀት ረገድ ይህንኑ ጅምር ለማጎልበት የተደረጉት ማሻሻያዎች ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አይቷል፡፡ በድጋፍ ሰጪ ተቋማት በኩል የሚሰጠው ድጋፍም አንፃራዊ መሻሻል የታየበት መሆኑን ገምግሞ እነዚህ ለውጦች ገና በጅምር ደረጃ ላይ ያሉ በመሆናቸው ትኩረቱ በጎደሉት ላይ ሆኖ ርብርቡ እንዲቀጥል አሳስቧል፡፡በከተሞች መልካም አስተዳደርን ከማስፈን አንፃር ወሳኙ የህዝቡ ይሁንታና ተሳትፎ እንደሆነ ታምኖበት በየደረጃው ከህዝቡ ጋር ተከታታይ ውይይት ለማድረግ የተደረገው ጥረት እጅግ ጠቃሚ እንደበር ያረጋገጠው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አመራሩን ለማጥራትም ሆነ ለማብቃት በውጤቱም ለህዝቡ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ በመስጠት በልማትም ሆነ መልካም አስተዳደር ረገድ የተጀመሩትን ለውጦች ይበልጥ አስፍቶ ለማስቀጠል የማይተካ ድርሻ ያለው በመሆኑ በመጪው ዓመትም በዚሁ አግባብ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጧል፡፡ከመሠረተ ልማት አንፃር ያሉትን አፈፃፀሞች የፈተሸው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በገጠር የመንገድ አቅርቦትን ለማስፋት የተያዘው ዕቅድ የመጀመሪያው ዓመት በዝግጅት የተጠናቀቀ በመሆኑ በቀሪ ጊዜያት የአምስት ዓመቱን ግብ አካክሶ ለመፈፀም የተጀመረው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን አይቷል፡፡ የስልክና ኤሌክትሪክ አቅርቦቱን ለማሳደግ የተሰራ ስራ በተለያየ የአፈፀፀም ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን ገምግሞ ይበልጥ መረባረብ እንደሚያስፈልግ አፅንኦት ሰጥቷል፡፡ የባቡር፣ የሃይደሮ ፓወር፣ የመንግድና የፋብሪካ ግንባታዎች አፈፃፀም በአጠቃላይ በተያዘለት አቅጣጫ መሠረት እየተፈፀመ መሆኑን የገመገመ ሲሆን ይበልጥ ተጠናክሮ የሚቀጥሉባቸው አቅጣጫዎች ዙሪያም መክሯል፡፡ የኤክስፖርት አፈፃፀማችንን በተመለከተ በአንዳንድ ምርቶች በመጠን የመጨመር ሁኔታ ቢኖርም የዋጋ መውረድ ያጋጠማቸውም ምርቶች ስለነበሩ የሚጠበቀውን ያህል እንዳልሆነ ገምግሟል፡፡ የኤክስፖርት ግኝታችንን ከፍ ለማድረግ በአንድ በኩል በጥሬ እቃነት የሚላኩትን በመጠን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ፣ በሌላ በኩል ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የሚደረገውን ድጋፍ በማጠናከር እሴት የተጨመረባቸውን ምርቶች ለማሳደግ መረባረብ እንደሚገባ አመላክቷል፡፡በየደረጃው በዜጎች የገቢ አቅም መጨመር ላይ ከሚታየው ዕድገት ባሻገር በሀገር ውስጥ ቁጠባ ረገድም ከፍተኛ መሻሻል እየታየ መሆኑን የገመገመው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ይኸው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ በገጠር ከፍጆታ በላይ መለስተኛ ኢንቨስትመንት ውስጥ በሚገባበት አግባብ መደገፍ እንዳለበት፣ በከተሞች የራሱን ሥራ በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ የመፍጠር አቅሙን ከማጎልበት ባሻገር የተጀመረው የቤት ግንባታ ተጠናክሮ የሚቀጥል በመሆኑ የዜጎችን የተጠቃሚነት ዕድል ከማስፋት አንፃር ይበልጥ መጎልበት እንዳበት አስምሮበታል፡፡በማህበራዊ ዘርፎች የነበረውን አፈፃፀም የገመገመው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በትምህርት ዘርፍ ከተደራሽነት አንፃር የተገኘው ውጤት እንደተጠበቀ ሆኖ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በተቀረፁት ፓኬጆች ትግበራ የተማሪዎች ውጤት መሻሻል መጀመሩንና በሁሉም ደረጃ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሁኔታ ማረጋገጥ መቻሉን የገመገመ ሲሆን የምዕተ ዓመቱን ግቦች የማሳካት ዕድላችን ከፍተኛ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ መጠነ ማቋረጥን ለመቀነስ ተጨማሪ ጥረት መደረግ እንዳበት አሳስቧል፡፡በጤና መስክ ዋናው ትኩረት ከሆኑት ውስጥ የእናቶችና ህፃናትን ሞት በመቀነስ ረገድ በትግራይ ካለፉት አመታት ጀምሮ የሴቶች የልማት ቡድኖች አደረጃጃት የተጫወተውን ከፍተኛ ድርሻ በማውሳት ይኸው እንቅስቃሴ በሌሎችም ክልሎች በተገባደደው ዓመት በስፋት የተኬደበት በመሆኑ በመታየት ላይ ያለው አወንታዊ ለውጥ ልዩ ግምት የሚሰጠው መሆኑን በማረጋገጥ ተጠናክሮ መቀጠል የሚችልባቸውን አቅጣጫዎች አስቀምጧል፡፡የህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት የተጀመረውን ጥረት አጠናክሮ መቀጠል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ የመከረው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ህጋዊውን መንገድ መልክ ለማስያዝ መሰራት ካለባቸው ስራዎች ጎን ለጎን የዜጎችን የክህሎት ችግሮች ለማቅረፍ የተጀመረው ስልጠና ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳስቧል፡፡ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በሁለት ቀን ውሎ በገጠርና ከተማ በማህበራዊና ኢኮኖሚ መስኮች የታዩት አፈፃፀሞች በዝርዝር በመገምገም ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎች በየሚመለከታቸው አካል እንዲዘረዘሩ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ በመጨረሻም የተጀመረው ኪራይ ሰብሳቢነትን የማዳከም ጥረት የንግድ ስርዓቱን በማስተካከልና ከገቢ አሰባሰብና አስተዳደር ጋር የተያያዙ የሪፎርም ስራዎችን ለማስቀጠል ከሚደረገው ጥረት ባሻገር የተከሰተውን የሙስና ችግር ለመዋጋት፣ በሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ የተጀመረውን የለውጥ ሂደት ለማጠናከርና፣ በሌሎችም ድርጅቱና መንግስት የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮች እንደሆኑ በለያቸው መስኮች የሚቀጥለውን ዘመቻ ዳር ለማድረስ ህዝቡ እንደተለመደው ከጎኑ እንዲቆምም ጥሪ በማቅረብ ስብሰባውን አጠናቋል፡፡", "passage_id": "1cbbf0d8e83fe0cfb2cbfab2c601b4a0" }, { "cosine_sim_score": 0.4902838468551636, "passage": "ማክሰኞ ጥቅምት 6 ቀን 2011 ዓ.ም. የተካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክት ቤት የ4ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ባፀደቀው የፌዴራል መንግሥት አስፈጻሚ አካላትን ለመወሰን የቀረበ ረቂቅ አዋጅን ሲያፀድቅ፣ ካሁን በፊት በአዋጅ ይደረግ የነበረው የአስፈጻሚ አካላትን የማደራጀት ሥልጣን በደንብ አማካይነት ማድረግ እንዲችል ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ሥልጣን ሰጠ፡፡በአዋጁ ክፍል ሦስት አንቀጽ 34 የፌዴራል አስፈጻሚ አካላትን እንደገና ስለማደራጀት የተደነገገ ሲሆን፣ ‹‹የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ደንብ በማውጣት ማንኛውም አስፈጻሚ አካል እንዲታጠፍ፣ ከሌላ አስፈጻሚ አካል ጋር እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፈል በማድረግ፣ ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና ተግባሩ እንዲለወጥ በማድረግ ወይም አዲስ አስፈጻሚ አካል እንዲቋቋም በማድረግ፣ የፌዴራል አስፈጻሚ አካላትን እንደገና የማደራጀት ሥልጣን በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል፤›› ሲል ይደነግጋል፡፡በዚህም መሠረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተወያይቶ የሚያፀድቀውን የአስፈጻሚ አካላት አዋጅ ለፓርላማ ልኮ የሚያስፀድቅበትን አሠራር የሚያስቀር ሲሆን፣ ይኼንን አሠራር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በማውጣት ብቻ እንዲፈጽም የሚያስችለው ሥልጣን ተችሮታል፡፡ካሁን ቀደም የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችንም ሆነ የሌሎች አስፈጻሚ አካላትን አስፈላጊነት በመተንተንና በመዘርዘር የሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅለት ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ ሲያቀርብ፣ በፓርላማው ውይይት ይደረግበት የነበረ አሠራር ነበር፡፡ በሚጨመሩ አስፈጻሚ አካላት አስፈላጊነት ላይ፣ በሚቀነሱ በሚታጠፉና በሚከፈሉት ላይ ደግሞ የምክንያታዊነት ጥያቄ ቀርቦ ክርክሮች ይደረጉም ነበር፡፡ይህም ካሁን ቀደም የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የግብርናና እንስሳት ሀብት ሚኒስቴርን ለሁለት በመክፈል፣ የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴርና የእንስሳትና የዓሳ ሀብት ልማት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችን ሲያቋቁሙ በነበረው የምክንያታዊነት ጥያቄ የታየ ነበር፡፡የአሁኑ ለውጥ በባለሙያዎች ዘንድ በሁለት ገጽታዎች ታይቷል፡፡ አንደኛው ቀድሞውኑ ፓርላማው ሲጠይቅ ውጤታማ ሥራ ለማከናወን ያመቻል ወይም አያመችም ተብሎ በሚሰጣቸው ምላሽ ብቻ የሚታለፉ ስለሆነ፣ የውጤታማ መሆንና አለመሆን በግምገማ የታገዘ ማስረጃ ቀርቦ ክርክር ስለማይደረግበት የአስፈጻሚው አካል ውሳኔ በቀጥታ መፅደቁ የተለመደ በመሆኑ፣ የአሁኑ ውሳኔ አግባብ ያለው እንደሆነ የሚገልጹ አሉ፡፡ይሁንና ይህ ውሳኔ ፓርላማውን ሊያዳክም የሚችልና ሥልጣኑንና ኃላፊነቱን ለአስፈጻሚው አሳልፎ የሚሰጥ ስለሆነ፣ የቁጥጥር ሥራው ላይ ክፍተት ሊፈጥር ይችላል የሚሉም አሉ፡፡ አስፈጻሚ አካላት ሲዋቀሩ ዓላማቸውንና ተልዕኳቸውን ገምግሞ የሚጨመረው ጨምሮ፣ የሚቀነሰውን ቀንሶ በሚገባ ያልቀረፀውን መሥሪያ ቤት ለመቆጣጠርም አስቸጋሪ ይሆናል ሲሉም አስተያየታቸውን የሚሰጡ አሉ፡፡ከዚህ በተጨማሪም ፓርላማው በሕገ መንግሥቱ ከተሰጠው የፌዴራል መንግሥት አደረጃጀትን የመወሰን ሥልጣን ጋር የሚጋጭና የሕገ መንግሥት ጥሰት የፈጸመ ውሳኔ እንደሆነ የሚያስረዱ አሉ፡፡የሕግ ባለሙያው አቶ አብዱ አሊ ሒጂራ ፓርላማው በደፈናው ያለውን ሕግ የማውጣት ሥልጣኑን አሳልፎ እንደማይሰጥና በሚኒስትሮች ምክር ቤትም እንዲሁ ሊነጠቅ እንደማይችል ያስረዳሉ፡፡ ምክንያቱም ዋነኛው የፓርላማው ሥልጣን ሕግ ማውጣት ነውና፡፡‹‹ይህ በውክልና ሥልጣንን የማስተላለፍ መርህን የጣሰና ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ ነው፡፡ ፓርላማው የራሱን ሥራ በጭራሽ አሳልፎ ሊሰጥ አይችልም፤›› ሲሉ ይሞግታሉ፡፡የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሕገ መንግሥቱ በተሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነት በፓርላማው በተጠቀሰው ደንብ የማውጣት ኃላፊነት ብቻ ሕግ እንደሚያወጣ አውስተው፣ በተደጋጋሚ መንግሥት ሲጥሰው የነበረ የሕግ መርህ እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡ ከአሁን ቀደም ሳይንስና ቴክኖሎጂ ከጽሕፈት ቤት ወደ ኮሚሽንነት ሲያድግና የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሲመሠረቱ ተመሳሳይ ስህተት መሠራቱን፣ አሁንም ትምህርት ሊወሰድበት ያልተቻለ ጥፋት ነው ይላሉ፡፡‹‹ይህ ቀድሞ የነበረ ሲሆን፣ አሁንም በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ያልተሻሻለ ነው፤›› ሲሉም ይወቅሳሉ፡፡አዋጁ ለውይይት ሲቀርብ አንድ የፓርላማ አባልም በጉዳዩ ላይ ባቀረቡት ጥያቄ፣ ‹‹የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ አውጥቶ ማንኛውንም መሥሪያ ቤትና አስፈጻሚ አካል ማጠፍ፣ ማቋቋምና ማዋሀድ እንደሚችል ሥልጣን ይሰጣል፡፡ እንዴት ነው የታሰበው? በአዋጅ የተቋቋሙ ወሳኝ መሥሪያ ቤቶችንም ጭምር የማጠፍ ሥልጣን የሚሰጥ ከሆነ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዚህ መዋቅር ውስጥ ይኼንን አደረጃጀት የማፅደቅ ሚናው እንዴት ነው የታየው? ይህ አንቀጽ አተገባበሩ እንዴት ሊገመገምና ወደ ተግባር ሊቀየር ታስቧል?›› ብለዋል፡፡በጉዳዩ ላይ ምላሽ የሰጡት የአደረጃጀቱን ጥናት የመሩት አቶ ታገሰ ጫፎ እንዳብራሩት፣ ‹‹የሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ አማካይነት አዳዲስ ተቋማትን በተለይ አጠቃላይ የለውጥ እንቅስቃሴ ማዕከል በማድረግ መፍጠር በሚያስፈልግበት ጊዜ፣ እንዲሁም አሁን ያለንን ሀብት አጠቃቀም በሚመለከት በየጊዜው እየታየ ተቋማትን ለማስተካከል የሚያስችል ሥልጣን ቢሰጠው፣ አሁን በፌዴራል ደረጃ ያሉ ተቋማትን በዝርዝር ለማየት ዕድል ይሰጣል፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ለምሳሌ አዲስ ተቋም ለማቋቋም በጣም እጅግ አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ፣ በተለይ በአገር ውስጥ ሥራ ላይ ያሉ ችግሮችን መነሻ ያደረጉ ተቋማትን ማቋቋም በሚያስፈልግበት ጊዜ፣ ሁለተኛ ከውጭ ዓለም ጋር ባለን ግንኙነት ምክንያት ተቋማት እጅግ አስፈላጊ በሚሆኑበት ጊዜ፣ ይኼንን ለሥራው ስኬት ሲባል እንዲያቋቁም መፍቀድ ጥሩናተገቢ ይሆናል፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡‹‹ሁለተኛ በፌዴራል ደረጃ ያሉ ተጠሪ ተቋማትን በሚመለከት እንዳያችሁት በዝርዝር የቀረቡ ተጠሪ ተቋማት፣ በዚህ ጥናት መሠረት እንዲታጠፉና እንዲዋሀዱ የተደረጉ አሉ፡፡ አሁንም ቢሆን በርካታ ተቋማት ናቸው ያሉት፡፡ አጠቃላይ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችን ጨምሮ በፌዴራል ደረጃ 178 ተቋማት አሉ፡፡ ስለዚህ እነዚህን ተቋማት እያዩ ለሥራ ውጤታማነት በሚመች አግባብ እያሰባሰቡና እያጠፉም ውጤታማ በሆነ መንገድ የለውጥ ጉዟችንን ለማፋጠንና ለማሳካት እንዲረዳ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ይኼንን ሥልጣን የተከበረው ምክር ቤት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት አሁን ባለው ሁኔታ በፍጥነት ለውጡን ለማስቀጠል እንዲያስችል ቢሰጥ፣ የተሻለ አማራጭ ይሆናል ብለን ስላሰብን ያቀረብነው ነው፤›› ብለዋል፡፡ፓርላማው ባደረገው ስብሰባ የአስፈጻሚ አካላት ከ28 ቀደ 20 ዝቅ እንዲሉ አድርጎ ያፀደቀ ሲሆን፣ የሰላም ሚኒስቴርን በማቋቋም ቀድሞ የነበሩ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችን አጥፎ፣ ቀላቅሎና ከፋፍሎ የቀረበለትን አዋጅ 1097/2011 በሙሉ ድምፅ አፅድቆታል፡፡ ካሁን በኋላ ተመሳሳይ ውሳኔዎች በሚኒስትሮች ምክር ቤት የሚወሰኑ ሲሆን፣ ለመፅደቅ ወደ ፓርላማው አይመጡም፡፡ፓርላማው በዕለቱ ውሎው 16 አዳዲስ ሚኒስትሮችን የሾመ ሲሆን፣ ከጠቅላላው 20 የአስፈጻሚ አካላት መካከል አሥሩ ሴቶች ናቸው፡፡", "passage_id": "593bf218e8d1783ba0e566b1cc1f23ac" }, { "cosine_sim_score": 0.4880596697330475, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን በተመለከተ የተቀመጡ ሶስት አንቀጾች ላይ የህገ መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ልዩ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል።ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አደራሽ ባካሄደው ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫን በተያዘለት ጊዜ ማካሄድ እንደማይችል ማስታወቁን በተመለከተ የቀረቡ የመፍትሄ አማራጮችን የውሳኔ ሃሳብ እንዲሁም የብድር ስምምነቶችን ተመልክቷል።የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ንዑስ ሰብሳቢ አቶ አበበ ጌዴቦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ የተነሳ 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን አለመቻሉን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴው ያቀረበው የውሳኔ ሀሳብ በምክር ቤቱ መጽደቅን ተከትሎ ቀጣይ ህገመንግስታዊ የመፍትሄ ሀሳብ እንዲያቀርብ በተመራለት መሰረት ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።በዚህም ቋሚ ኮሚቴው ምርጫን በተመለከተ የተቀመጡ ሶስት አንቀጾች ላይ የህገ መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረቡን አስታውቀዋል።የውሳኔ ሀሳቡ የህገ መንግስቱ አንቀፅ 54/1 አንቀፅ 58/3 እና አንቀፅ 93 ከህገ መንግስት አላማ እና ግቦች እንዲሁም መሰረታዊ መርሆች ጋር ለማስተሳሰር ትርጉም እንዲሰጥባቸው የሚል ህገ መንግስታዊ የመፍትሄ ሀሳብ ነው ያቀረበው።በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ የምክር ቤት አባላት ጥያቄዎችንና አስታያየቶችን የሰጡ ሲሆን፥ በውሳኔ ሃሳቡ ላይ ሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ለምን እንዲሳተፉ አልተደረገም? በህገ መንግስቱ ስለምርጫ በግልጽ የተቀምጠ ውሳኔ ለምን ህገ መንግስታዊ ትርጉም አስፈለገው የሚሉ ጥያቄዎችንም አንስተዋል።በተጨማሪም የምክር ቤቱ አባላት በህግ ባለሙያዎች ምክር ቤቱን መበተን፣ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገግ፣ ህገ መንግስት ማሻሻልና ህገ መንግስታዊ ትርጓሜን መጠቀም እንደሚቻል ማስቀመጣቸውን ጠቁመው፤ ቋሚ ኮሚቴው ህገ መንግስታዊ ትረጓሜን መሰረት በማድረግ ያቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተገቢነት ያለው መሁኑንም ያነሱም አሉ።ከዚህ ቀደም ሕዝቡ ያላመነባቸው አወጆችና ህገ መንግሰታዊ ማሻሻዎች ይደረጉ እንደነበር ያስታወሱት የምክር ቤቱ አባል አቶ ተስፋዬ ዳባ፥ ህገ መንግስቱን መሰረት አድርጎ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መቃረን ተገቢነት የለውም ብለዋል።በህገ መንግስቱ አንቀጽ 102 ምርጫን ማካሄድ የፌዴራል መንግስትና የምርጫ ቦርድ ሥልጣንና ተግባር መሆኑን ጠቁመው፤ ቦርዱ ምርጫን ለማራዘም ያቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ተጋቢና ህገ መንግስታዊ ነው፤ ከዚህ ውጭ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ኢ-ህገ መንግስታዊ ናቸው ብለዋል።የምክር ቤቱ አባል አቶ ጫላ ለሚ በበኩላቸው፥ ምክር ቤቱ የሚወያይትበት አጀንዳ ሀገርንና ሕዝብን የሚጠቅም፤ እንዲሁም ህገ መንግስታዊ መሆኑን አመልክተው፤ ቋሚ ኮሚቴው ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መቀበል ተገቢ መሆኑንም ገልጸዋል።ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ላይ ማብራሪያ የሰጡት የቋሚ ኮሚቴው ንዑስ ሰብሳቢ አቶ አበበ ጌዴቦ፥ ኮሚቴው የተሰጠውን ሃለፊነት ተቀብሎ ከህገ መንግስቱ ጋር የማይጣረስና አማራጭ የመፍትሄ ሃሳብ ያቀረበ መሆኑን ገልጸው፥ ምክር ቤቱም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቀብሎ እንዲያጸድቅ ጠይቀዋል።ምክር ቤቱም የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ማከናወን አለመቻሉን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ያቀረበው የውሳኔ ሀሳብ በምክር ቤቱ መጽደቅን ተከትሎ ቀጣይ ህገ መንግስታዊ የመፍትሄ ሀሳብ እንዲያቀርብ በተመራለት መሰረት ያቀረበውን የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን በተመለከተ የተቀመጡ ሶስት አንቀጾች ላይ የህገ መንግስት ትርጓሜ እንዲሰጥ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በ25 ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።በመቀጠልም ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በጣሊያን ሪፐብሊከ መንግስት መካከል ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ክህሎት ማሻሻያ እና ስራ ፈጠራ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ እንዲሁም የጤናውን ዘርፍ ዘላቂ የልማት ግቦች ለማሳካት ለሚከናወን በውጤት ላይ የተመሰረተ ፕሮግራም ማስፈጸሚያ የተደረጉ ሁለት የብርድ ስምምነቶችን አፅድቋል።በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ከጃፓን አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ መካከል ለጅማ- ጭዳ እና ሶዶ-ሳውላ የመንገድ ፕሮጄክት ማስፈጸሚያ ያደረገውን የብድር ስምምነት፣ ከኮሪያ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ ጋር ለአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን አውቶቡስ መስመር ግንባታ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ እንዲሁም ለመሬት መረጃ አስተዳደር ሥርዓት ፕሮጄክት ማስፈጸሚያ የተደረጉ የብድር ስምምነቶችን በሙሉ ድምጽ አፅድቋል።", "passage_id": "74d05c4977a97ffc069122ea61b92a47" }, { "cosine_sim_score": 0.48363447189331055, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ይካሄዳል።በነገው ስብሰባም የምክር ቤቱን 5ኛ አመት የስራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ እንዲሁም የተጓደሉ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመትን መርምሮ ያጸድቃል።በተጨማሪም የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ለመመደብ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብን፣ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአፍሪካ ሕብረት ሰንደቅ ዓላማ፣ መዝሙር እና የአፍሪካ ቀን ረቂቅ አዋጅ በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን እንደሚያጸድቅም ይጠበቃል።እንዲሁም የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የከተማ ልማት፣ ኮንስትራክሽን እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌደራል መንግስት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ስርዓትን ለመደንገግ የቀረበ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ የቀረበን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ያጸድቃልም ነው የተባለው።በተጨማሪም የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የልዩ የመንግስት ዕዳ ሰነድ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርት ጨምሮ በ15 አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ያጸድቃል መባሉን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "d9efaf339dbe28e059fb6c4b8423b6e2" }, { "cosine_sim_score": 0.4820781946182251, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተከትሎ በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ላይ የሚኒስትሮች ኮሚቴ፣ ከፓርላማ መርማሪ ቦርድ አባላት እና ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት መደረጉን አስታወቁ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፓርላማ መርማሪ ቦርድ አባላት እና ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር የተደረገው ውይይት ፍሬያማ መሆኑንም በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል።በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ማህበረሰቡን ከወረርሽኙ በመታደግ፤ ሃገሪቱን በማሻገር ሰልፍ ውስጥ ዜጎችን ማዕከል ባደረገ እንቅስቃሴ ተቀራርቦ እና ተደጋግፎ ለጋራ ውጤት መስራት የሚያስችል ውይይት መሆኑንም አንስተዋል።እንዲሁም በውይይቱ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ሂደት በእስካሁን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ረገድ መልካም ጅምሮችን በማጠናከር፣ በህግ ማዕቀፍ አወጣጥ ዙሪያ ያሉ ክፍተቶችን በማረም፣በተግባር እንቅስቃሴ ከሚታዩ ውስንነቶች ትምህርት በመውሰድ እንዲሁም ከወረርሽኙ ባህሪ በመነሳት ከህጉ አንፃር በቂ ዝግጅት እና ተመጣጣኝ ምላሽ በመስጠት በሚያስችል አግባብ ገንቢ ምክረ ሃሳቦች ተለዋውጠናል ብለዋል።", "passage_id": "22315effec1a097d5526dcce5642a534" }, { "cosine_sim_score": 0.4797082841396332, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 213ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢንቨስትመንትና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ በመምከር ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡መስተዳድር ምክር ቤቱ ከክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የቀረበለትን የከተማ ኢንቨስትመንት መሬት በምደባ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ላይ መክሯል፡፡የገጠር ኢንቨስትመንት መሬት ለባለሀብቶች በሚተላለፍበት ሂደት እንዲሁም በአሰራሮች ላይ የተስተዋሉ ማነቆዎችን ለመፍታት በቀረበለት ምክረ ሀሳብ መመሪያ ላይ በመወያየት ሀሳብና አስተያየት በማከል ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ምክር ቤቱ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ጥያቄዎችን አስመልክቶ በቀረበው አጀንዳ ላይ በስፋት መክሯል፡፡በግብርና፣ በኢንዱስትሪ ፣በአገልግሎት እና መሰል ዘርፎች ላይ የቀረቡ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለአካባቢዉ ህብረተሰብ የሚኖረዉን ማህበራዊና ኢኮኖሚየዊ ፋይዳ እንዲሁም ለወጣቶች የስራ እድል ከመፍጠር አንጻር ሊያበረክት የሚችለዉን አስተዋፆ በመመርመር ነው ውሳኔ ያስተላለፈው፡፡በመጨረሻም መስተዳድር ምክር ቤቱ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት የቀረበለትን የአሰራር ማሻሻያዎች ላይ ተወያይቶ ሀሳብና አስተያየት በማከል የዉሳኔ ሀሳቡን ማሳለፉን ከክልሉ መንግስት የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "a59d3907cf2e78ba3943a0df0fefd617" } ]
78138d2ab2c32a8b7ff970c26f737023
7938058259f264f7a69f09d8aed9d35d
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዮሽፉሚ ኦካሙራ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩና ልዩ መልዕክተኛው የሁለቱ አገራት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከርና በአፍሪካ የአከባቢ ሰላም ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡(ምንጭ:-ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31289/
[ { "cosine_sim_score": 0.5412516593933105, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ልዩ መልእክተኛ እና የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ጋር ተወያዩ።በደቡብ ሱዳን ጁባ በተካሄደው ውይይትም የሁለቱን ሀገራት ፍላጎት በሚያሟላ መልኩ መንገድና ኤሌክትሪክን ጨምሮ ሀገራቱ በጥምረት በሚሰሯቸው ሌሎች የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ዙሪያ ተወያይተዋል።የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ልዩ መልእክተኛ እና የኢፌዴሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከውይይቱ በኋላ፥ በኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን መካከል የሚካሄዱ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች እውን እንዲሆኑ እንደሚሰራ አስታውቀዋል።የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንታዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ንሂያል ደንግንሂያል ውይይቱን ተከትሎ በሰጡት መግለጫ፥ የጋምቤላ-አኮቦ-ቦር የመንገድ ፕሮጀክትን በጥምረት መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከስምምነት ለመድረስ የደቡብ ሱዳን የመንገድና ድልድዮች ሚኒስቴር የኢትዮጵያ አቻው የቴክኒክ ቡድን ወደ ጁባ እንዲልክ ግብዣ እንደሚልክ አስታውቅዋል።ሚኒስትሩ አክለውም በውይይቱ ወቅት ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በተለያዩ መሰረተ ልማቶች ዙሪያ በትኩረት በመስራት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን የበለጠ የሚያጠናክሩበት እና ቀጠናዊ ኢኮኖሚያዊ ውህደትን እውን የሚያደርጉበት ወቅት አሁን ነው ማለታቸውንም ገልፀዋል።በደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንታዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ንሂያል ደንግንሂያል የተመራ ልኡክ ባሳለፍነው ነሃሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር ተወያይተው ነበር።በውይይታቸውም ሀገራቱን በመንገድ እና በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ማስተሳሰር እንዲሁም የጋምቤላ-አኮቦ-ቦር የመንገድ ፕሮጀክትን በጥምረት መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸው ይታወሳል።", "passage_id": "c89bddc58ea43879bf3047239a5d1013" }, { "cosine_sim_score": 0.5279293656349182, "passage": "አበባ፣ ጥር 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ።መሪዎቹ በፕሪቶሪያ ባደረጉት ውይይትም በተለያዩ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።ሁለቱ መሪዎች ከተወያዩ በኋላ ሀገራቱ የተለያዩ ስምምነቶችን እና የመግባቢያ ሰነዶችንም ተፈራርመዋል።በተለይም በጤና እና በቱሪዝም መስክ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።በመቀጠልም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።በዚህም ወቅት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለልዑካቸው ለተደረገው ደማቅ አቀባበል ምስጋና አቅርበዋል።በደቡብ አፍሪካ ኢትዮጵያውያን እንደ ሀገራቸው እየኖሩ መሆናቸውን ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በጉብኝታቸው ወቅት በሀገሪቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በተመለከተ አንስተው መምከራቸውን ተናግረዋል።በተለይም ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያንን በተመለከተ ፕሬዚዳንቱ ችግሩን ለመፍታት መስማማታቸውን ነው ያነሱት።ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን ጉዳይን በፍጥነት ለመፍታት የሀገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሚገኙባቸው የጋራ ኮሚቴ ተቀቁሞ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያገኙበት ሁኔታ እንዲመቻች መስማማታቸውን አስታውቀዋል።በርካታ ኢትዮጵያውያን በደቡብ አፍሪካ በተለያዩ የስራ መስኮች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰሳቸውን ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ደቡብ አፍሪካውያንም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በተለያዩ መስኮች እንዲሰማሩ ጥሪ አቅርበዋል።በተለይም ለሀገሪቱ የግል ዘርፍ ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ መኖሩን በማንሳት ነው የጋበዙት።በአጠቃላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የደቡብ አፍሪካ ጉብኝታቸው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት አጠናክሮ ወደፊት ለማስቀጠል እድል መፍጠሩን ተናግረዋል።ፕሬዚዳንት ራማፎሳ በበኩላቸው ውይይታቸው የሀገራቱን ግንኙነት ስትራቴጂካዊ ለማድረግ እድል የፈጠረ መሆኑን ነው ያነሱት።በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚደርስባቸውን ጥቃት ለመከላከል የችግሩን ስር በማጥናት መፍትሄ ለመስጠት መንግስታቸው እየሰራ መሆኑንም ገልፀዋል። በአልአዛር ታደለ", "passage_id": "60b60190f9c62b4c5232c084e0fcf2e5" }, { "cosine_sim_score": 0.5265616178512573, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከ400 ያህል የወንጌላውያን አብያተ ክርስትያናት መሪዎች ጋር ተወያዩ።ውይይቱ በተለያዩ የወንጌላውያን አብያተ ክርስትያናት መሪዎች መካከል ያለውን አንድነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።ይህም በአሁኑ ወቅት በአብያተ ክርስቲያናቱ መካከል እየታየ ያለውን የመከፋፈል አዝማሚያ ለማስቀረት ያስችላል ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ።ሃይማኖቶች በሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ላይ ከፍተኛ ሚና መጫወታቸውን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ የሃይማኖት ተቋማት ሀገሪቱን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ እርስ በርስ በመናበብ በጋራ ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።ከዚህ ባለፈም የሃይማኖት ተቋማት ያሏቸውን ልዩነቶች በማክበር የሚመሳሰሉባቸውን ጉዳዮች ለማጉላት በቅንጅት መስራት እንደሚገባቸው ተጠቁሟል።የሃይማኖት ተቋማት መሪዎችም ለተከታዮቻቸው ዓርአያ ሊሆን የሚችሉ ተግባራትን ማከናወን እንደሚገባቸው ተገልጿል።በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተከሰተ ያለውን ችግር ለመቅረፍም እያንዳንዱ የሃይማኖት ተቋም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሳስበዋል።የውይይቱ ተሳታፊዎች የወንጌላውያን አብያተ ክርስትያናት ፈቃድ በሚያወጡበት እና በሚያሳድሱበት ጊዜ ያሉ ችግሮችን፣ አንዳንድ የመንግስት ተቋማት በአብያተ ክርስቲያናት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ የመግባት ሁኔታንና ሌሎች ጉዳዮችን አንስተዋል።", "passage_id": "1859682ebb44a8216238e265f6b2f4ed" }, { "cosine_sim_score": 0.5262191295623779, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ልኡካቸው የኢንቨስትመንት እድሎችንና ጅማሮዎችን ማበረታታትን በተመለከተ ከተለያዩ የልማት አጋሮች ጋር ፡፡የመጀመሪያው ውይይት ከጃፓን የውጪ ንግድ ድርጅት (ጄትሮ) ሊቀመንበር ጋር ያካሄዱ ሲሆን፣  ጄትሮ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት እያደረገች ላለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከፍተኛ ሚና ሊጫወት እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸውን ለማስፋፋትና ቀጣናዊ ውህደትን በሚያበረታታው የመደመር እሳቤ መሰረት የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮችን ለመርዳት እንዲነሱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጎአድራጊና በሳሳካዋ አፍሪካ ስር የኢትጵያን የግብርና ዘርፍ ድጋፍን የሚመራውን የኒፖን ፋውንዴሽን ሊቀመንበር የሆኑትን ዮሄ ሳሳካዋን አነጋግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለይም ጃፓን ካላት የተፋሰስ ወንዞችን ማጽዳት ስኬት በመነሳት የአዲስ አበባ ወንዞችን የማጽዳትና የከተማ ግብርና ልማት ዙሪያ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡እንዲሁም የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ ሰላምን ለማምጣት የሚያደርጉትን ጥረት በነበራቸው ውይይት ወቅት አድንቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በኢኮኖሚ ማሻሻያው ቅድሚያ የሚሳጣቸውን በማጉላት ጃይካ እነዚህኑ የትኩረት አቅጣጫዎች በማሳካት፣ በሰው ኃብትና ኢንዱስትሪ ልማት ዙሪያ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ነው፡፡", "passage_id": "ebdc49d66adf26ed9820d0326ba5a6f4" }, { "cosine_sim_score": 0.4968944191932678, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሊቢያ ከፍተኛ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር ካሊድ አል-ሚሽሪ እና ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ ወቅት ኢትዮጵያ ለሊቢያ በዓለም አቀፍ እንዲሁም ክልላዊ ተቋማት አማካኝነት ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታውቀዋል።ሊቢያውያን በሀገራቸው ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ እንዲበረቱና በአንድነት ጥረት እንዲያደርጉም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።ሊቀ-መንበሩ ካሊድ አል-ሚሽሪ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሰላም ሽልማትን በማግኘታቸው ደስታቸውን በመግለፅ በአመራራቸው ያስገኟቸውን ለውጦች አስመልክቶ አድናቆታቸውን ገልጸዋል።እንዲሁም በሊቢያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ለሚደረገው ቀጣይ ጥረት እገዛ እንዲያደርጉ መጠየቃቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡።", "passage_id": "0e3a81d39e16c9503a9ecedf2546985b" }, { "cosine_sim_score": 0.49593913555145264, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር በሁለትዮሽ አጀንዳዎች ላይ ተወያዩ።በውይይታቸውም በየሀገራቱ በሚከናወኑ ኮቪድ19ን የመከላከል መልካም ተሞክሮዎች ላይ መምከራቸውን በፌስ ቡክ ገጻቸው አስፍረዋል።ከዚህ ባለፈም በኢትዮጵያ እና በሕንድ መካከል ያለው የሁለትዮሽ ትብብር ያስገኛቸውን ስኬቶች እና ምዕራፎች አጠናክሮ ለማስቀጠል ስምምነት ላይ መድረሳቸውንም ጠቅሰዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "7c60eb2f093b9b5711427996248965b2" }, { "cosine_sim_score": 0.49091634154319763, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና በሌሎች የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸውን የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል።በውይይቱ ላይ የኢፌዴሪ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ተገኝተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ጋር የሶስትዮሽ ውይይት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት አስመራ መግባታቸው የሚታወስ ነው፡፡የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሞሃመድም በውይይቱ ላይ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት አስመራ ገብተዋል።", "passage_id": "1c699b8cbef520ca5445c76523257a7a" }, { "cosine_sim_score": 0.4872642457485199, "passage": "ሁለቱ መሪዎች የሀገራቱን ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ነው የተወያዩት።ጠ/ሚ/ር ዐብይ በውይይቱ በኢትዮጵያ እየተከናወነ ስላለው ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ተምረውና ሰልጥነው የሚገኙ ወጣቶች በጃፓን ገብተው ስራ የሚሰሩበት ሁኔታ እንዲመቻች መጠየቃቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የውጭ ቋንቋና ዲጅታል ሚዲያ ሃላፊ ቢልለኔ ስዮም ገልፀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በመተግበር ኢትዮጵያን በአፍሪካ ከአምስት በኢኮኖሚ እድገት ቀዳሚ ሀገር ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።ይህንኑ እውን ለማድረግና የጃፖን የንግዱ ማኅበረሰብም በግብርና: ቱሪዝም: አይሲቲና በማእድን ማውጣት ሥራ እንዲሰማሩ ጥሪ አቅርበዋል::ሽንዞ አቤ የዐቢይን የሀገር ውስጥ የለውጥ አጀንዳ እንደሚደግፉ ገልፀዋል:: እንዲሁም ኢትዮጵያ በኤርትራ የምታደርገውን የሰላም ድጋፍ: በደቡብ ሱዳን ያለውን የሰላም ውይይትና በሱዳን ስምምነት የጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድን ሚና ተደናቂ እንደነበር አንስተዋል::ለጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድና ለኢትዮጵያ በተለይም ለጅማ ጭዳ መንገድ ግንባታ ጃፓን የምታደርገውን እርዳታ እንደምትቀጥል ጠ/ሚር ሺንዞ አቤ ተናግረዋል:: ጃፓን አሁን በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ሪፎርም እንደሚደግፉም ገልጸዋል።በቅርቡ ለሀገራዊ ምርጫ ማስፈፀሚያ ድጋፍ ያደረገችው ጃፓን በቀጣይም ድጋፏን በምትቀጥልበት ሁኔታ መወያየታቸውንም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የውጭ ቋንቋና ዲጅታል ሚዲያ ሃላፊ ቢልለኔ ስዮም ገልፀዋል።እንዲሁም በመሰረተ ልማትም በኩል ጃፓን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች ተብሏል።", "passage_id": "0fbd5343f1397375a4e69d2292ed073a" }, { "cosine_sim_score": 0.4822748303413391, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የደቡብ ኮሪያ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ ጃፓን አቅንተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ42 አገራት መሪዎች በሚሳተፉበት የቲካድ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ነው ወደ ጃፓን ያቀኑት፡፡በዮኮሃማ ጃፓን ለሶስት ቀናት ለሚካሄደው የቲካድ የመሪዎች ስብሰባ በሚኒስትሮች ደረጃ የሚመክረው የአፍሪካ የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል ፡፡በአፍሪካ ልማት ዙሪያ ምክክር የሚያደርገው የቶኪዮ አለም አቀፍ ኮንፈረንስ/ ቲካድ/ እ.አ.አ ከ1993 ጀምሮ አፍሪካ ከድህነት ለመውጣት የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ በጃፓን ጠንሳሽነትና አመራርነት የሚካሄድ ነው።በጥምር አዘጋጅነትም የአለም ባንክ፣ የተመድ ልማት ድርጅት እንዲሁም የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እየተሳተፉ ይገኛል፡፡", "passage_id": "69fe6a20266a901b07781ead9243bdf0" }, { "cosine_sim_score": 0.48114660382270813, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ ጋር በስልክ ተወያዩ።ውይይታቸውም በትግራይ እየተካሄደ ባለው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ መሆኑንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዚሁ ወቅት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፥ የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል እየወሰደ ባለው ህግን የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል።በዚህም የህወሓት ጁንታ ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈፀሙን እና የጦር መሳሪያዎችን ለመዝረፍ ሙከራ ማድረጉን አስረድተዋል።የህወሓት ጁንታ ቡድን ተግባርም ወንጀል ብቻ ሳይሆን የሀገር ሉዓላዊነትን መዳፈር እንደሆነም ገለፃ አድርገዋል።የኢትዮጵያ መንግስት አሁን እያካሄደ ባለው ዘመቻም የወንጀለኛው የህወሓት ጁንታ ቡድን አባላትን ለህግ ማቅረብና በክልሉ የሀግ የበላይነትን ለማስከበር እንደሆነም አስታውቀዋል።የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቮሶግሉ በበኩላቸው፥ የቱርክ መንግስት የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ህግን ለማስከበር ያሳለፈውን ውሳኔ ይገነዘባል ብለዋል።መንግስት በክልሉ እየወሰደ ያለው ህግን የማስከበር ዘመቻ የሲቪሎች ደህንነት ባስጠበቀ መልኩ በአጭር ጌዚ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ያላቸውን እምነትም ገልፀዋል።በመጨረሻም አቶ ደመቀ መኮንን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሆነው በመሾማቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልእክትም አስተላልፈዋል።", "passage_id": "d002daa520815b18bad0cafc53903133" }, { "cosine_sim_score": 0.47710564732551575, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር ተወያዩ፡፡በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ለፕሬዚዳንቱ ገለጻ አድርገውላቸዋል፡፡ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በበኩላቸው በኢትዮጵያ በፍጥነት ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "7ddb7cde00dfbffe685ef763eabea441" }, { "cosine_sim_score": 0.47689372301101685, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክቱ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “ከፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በልማት ፕሮጀክቶች፣ በኢትዮጵያና በፈረንሳይ ግንኙነት እንዲሁም ኮቪድ19ን ለመከላከል በሚደረጉ ጥረቶች ላይ ተወያይተናል” ብለዋል።ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ የዕድገት ጉዞ የምታደርገው ቀጣይነት ያለው ድጋፍ የሚደነቅ መሆኑንም ነው ያስታወቁት።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "da6bb7b6aab1be7d75c1d7a00fa6cbf3" }, { "cosine_sim_score": 0.46167245507240295, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከሶማሌ ክልል ከተወጣጡ የተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች፣ የሀይማኖት አባቶች እና ከክልሉ መንግስት ተወካዮች ጋር ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትሩም በክልሉ ተፈጥሮ በነበረው ሁኔታ ህብረተሰቡ ያሳየውን ትግዕስት ያደነቁ ሲሆን፥ የህግ የበላይነት፣ መቻቻልና መነጋገር ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን አስታውቀዋል።በውይይቱ ተሳታፊዎች አጥፊዎች ላይ እርምጃ እንዲወስድና ፍትህ እንዲሰጥ ነው ያሳሰቡት።በቅርቡ በክልሉ በተከሰተው አለመረጋጋት በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው።በዚህም የፌዴራል ፓሊስ እና የመከለከያ ሰራዊት አባላት የማረጋጋት ስራ ሰርተዋል።እንዲሁም የኢትዮጵያ ሶማሌ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢሶህዴፓ/ ማእከላዊ ኮሚቴ ያካሄደውን ጉባዔ ተከትሎ በክልሉ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን ሶስት የኢሶህዴፓ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት እና አምስት የማእከላዊ ኮሚቴ አመራሮች እንዲታገዱ ወስኗል፡፡(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "3ad1e661253b9a103a9e21a8c92a19c7" }, { "cosine_sim_score": 0.4614502191543579, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከሳዑዲ ዓረቢያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፈይሰል ቢን ፋርሃን ቢን አብዱላህ ጋር ተወያዩ።በውይይታቸውም በሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነትና በጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።ዶክተር ሙላቱ ተሾመ በትናንትናው እለት ነበር ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ያቀኑት።ሪያድ ንጉስ ካሊድ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም በሳዑዲ አረቢያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ፕሮፌሰር አህመድ ቢን አብዱላዚዝ ቃታን አቀባበል ተደርጎላቸዋል።ምንጭ፦ spa.gov.sa", "passage_id": "e3e950de7e1ab3fc0cbbbfe1dbd3e610" }, { "cosine_sim_score": 0.4613277018070221, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ሸንጎ መሪ ሌተና ጀነራል አብዱል ፈታሕ አል-ቡርሀን ጋር በስልክ ተወያዩ።ሁለቱ ወገኖች በሱዳን ሰላምና መረጋጋትን ለማምጣት ስለተጀመረው ሽምግልና ሂደት ዙሪያ በስልክ መወያየታቸወን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያስታወቀው።በውይይታቸው ወሳኝ የሆኑ ጉዳዮች እንዴት ይቀጥሉ በሚለው ላይ ትኩረት ማድርጋቸውም ነው የተመለከተው።አሁን ያለው ሁኔታ የተሻለ መፍትሄ እንደሚያገኝ ተስፋ እንዳላቸውም ሁለቱ ወገኖች አንስተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ባለፈው አርብ ወደ ሱዳን በማቅናት ከሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ሸንጎ መሪ ሌተና ጀነራል አብዱል ፈታሕ አል-ቡርሀን ጋር መወያየታቸው ይታወሳል።", "passage_id": "db94b89bf64ffc4ad6b3f8f13a1ee522" }, { "cosine_sim_score": 0.45598241686820984, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ጋር ተወያዩ፡፡ጀነራሉ አዲስ አባባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ጄነራል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን የሱዳን ጊዜያዊ ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት ሃላፊ ሆነው ከተሾሙ በኋላ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ጉብኝታቸውን ለማድረግ ነው አዲስ አበባ የገቡት፡፡ጄነራሉ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጋር በነበራቸው ውይይት ሱዳን አሁን ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታ አብራርተዋል፡፡በአገራቸው ከተቃዋሚ ሀይሉ አሊያንስ ፎር ፍሪደም ኤንድ ቼንጅ ፓርቲ ጋር እና ሌሎች ተቃዋሚ ሀይሎች ጋር በጋራ በመሆን በአገሪቱ ሁኔታ ዙሪያ በመመካከር እየሰሩ እንዳሉ ለዶ/ር ዐብይ ገልፀዋል፡፡ትኩረታቸውን በሱዳን ፍትሀዊ የስልጣን ክፍፍል ዙሪያም እየሰሩ እንዳሉ ገልፀዋል፡፡ከኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ ሂሩት ዘመነ ያገኘነው መረጃ እንሚያሳየው ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላም እና መረጋጋት ያለምንም ጣልቃ ገብነት በሀሳብ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ መናገራቸውን ነው፡፡ዶ/ር ዐብይም የሱዳኑ የሽግግር መንግስት ሁሉንም የፖለቲካ አካላት አካታች በሆነ መንገድ ማስተናገድ አለበት ብለዋል፡፡ጀኔራሉ ወደ አዲስ አባባ ከመድረሳቸው በፊት በግብፅና በደቡብ ሱዳን ጉብኝት ማድረጋቸው አይዘነጋም፡፡", "passage_id": "61da025060574a7b387638bf7ea15394" } ]
33f51806c0f8207ad4fd1530dabddb57
f08618136a0c67a6bfe4dbc28f94380f
የሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻ ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የተዘጋጀው ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ
ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻ ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የተዘጋጀውን ፍኖተ ካርታ ይፋ አደረጉ፡፡ፕሬዝዳንቷ ኢትዮጵያ በ2025 የሴት ልጅ ግርዛትንና ያለ ዕድሜ ጋብቻን ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት የያዘችውን ዕቅድ ለማሳካት ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።ባለፉት አምስት አመታት ሲዘጋጅ የቆየውና በቀጣዮቹ አምስት አመታት የሚተገበር ሀገራዊ  የጸረ ሴት ልጅ ግርዛትና ያለዕድሜ ጋብቻ ፍኖተ ካርታ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል፡፡በስነሥርዓቱ ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሴት ልጅ ግርዛትና ያለዕድሜ ጋብቻ ሴቶችን ለዕድሜ ልክ ችግር የሚዳርግ በመሆኑ፤ አሁን የተዘጋጀው ፍኖተ ካርታ ኢትዮጵያ ችግሩን ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝኘት ያሳያል ብለዋል፡፡ባለድርሻ አካትና ህብረተሰቡ ለፍኖተ ካርታው ስራ ስኬት የበኩላቸውን እንዲያበረክቱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር ወ/ሮ ያለም ፀጋይ በበኩላቸው፤ የሴት ልጅ ግርዛትና ያለዕድሜ ጋብቻ በመላው ሀገሪቱ ያለ ችግር መሆኑን አንስተዋል። ፍኖተ ካርታውን ውጤታማ በሆነ መልኩ ለማከናወን  ሰፊ ማህበራዊ ንቅናቄ እንደሚደረግና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋርም በጋራ እንደሚሰራ ገልጸዋል፡፡ፍኖተ ካርታውን ለማስፈጸም ሶስት ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግም በመድረኩ ላይ ተጠቁሟል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32649/
[ { "cosine_sim_score": 0.5192753076553345, "passage": "በሀገሪቱ የተጋቢ ጥንዶች ፍቺ እየተባባሰ መምጣት አሳሳቢ መሆኑን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ አስተወቀ፡፡የኤጀንሲው የሕዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል መንገሻ ከዋልታ ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ባሳላፍናቸው ዘጠኝ ወራት ብቻ በመላ ሃገሪቱ በተለያዩ ምክንያቶች በተፈጠሩ አለመግባባቶች 38 ሺህ 217 ባለትዳሮች ፍቺ ፈጽመዋል፡፡በሀገር ዓቀፍ ደረጃ ምዝገባ ከተጀመረበት በ2008 ዓመተ ምህረት በጀት ዓመት መጨረሻ አንስቶ እስካሁን 50 ሺህ 853 ጥንዶች መጋባተችውን ጠቁመዋል ፡፡በዘጠኙ ወራት እቅድ በከተማና በገጠር 733 ሺህ 801 የታቀደ ቢሆንም አፈፃፀሙ ግን 323 ሺህ 920 መሆኑን አመልክተዋል  ፡፡ከተመዘገቡት ኩነቶች ውስጥም 14 ሺህ 782 በጥራት ባለመመዝገባቸው ምክንያት ዳግም እንዲስተካከሉ መደረጉን ገልጸዋል ።የዚሁ ምክንያትም የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ሥርዓቱ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስተቀር በሌሎች ጽሕፈት ቤቶች በማንዋል በመሰራቱ እንደሆነ አስረድተዋል ፡፡ኤጀንሲው በአገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች  በ10 ሺህ 122 የምዝገባ ጽሕፈት ቤቶች የምዝገባ ስራውን እያከናወነ እንደሆነ ነው አቶ ሚካኤል ያመለከቱት ፡፡ኤጀንሲው የልደት፣ ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ጉዲፈቻ፣ ልጅነትን መቀበልና አባትነትን በፍርድ ቤት ማወቅ ምዝገባ ቀጣይነት ባለው የአሰራር ስርዓት ላይ እንዲመሰረት እየሰራ መሆኑን ነው ያስታወቁት ፡፡ በአገር ደረጃ ከኩነቶች ምዝገባ የተገኘውንም መረጃ በማእከል አደራጅቶ በመያዝ ለአገሪቱ ፖሊሲ ቀረጻ፣ ስትራቴጂክ እቅድ አቅጣጫ፣ ለማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና እቅድ  ጥራቱን የጠበቀ መረጃ የማቅረብ ተልዕኮ ይዞ እይተንቀሳቀሰ መሆኑን አብራርተዋል  ፡፡", "passage_id": "46b512693bf3f73c358ea3ebed2f81c8" }, { "cosine_sim_score": 0.504995584487915, "passage": "ፆታዊ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎች ቢወጡም የአፈፃፀም ክፍተት እንዳለባቸው ተገለጸ።በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመከላከል በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራት ጋር “ሰላም ለሴቶች፤ ከጓዳ እስከ ሀገር”  በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት እየተካሄደ ነው።በውይይቱ የወጣቶች ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ፅጌረዳ ዘውዱ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከል የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ቢኖርም አሁንም የአፈፃፀም ክፍተት እንዳለበት ገልጸዋል።የህግና የፖሊሲ አፈፃፀም ጉድለትን ለማሳየት ወጣቶችና ሴቶች በሁሉም መልኩ ተሳታፊ መሆን እንደሚገባቸውም ተናግረዋል።በዚህም በቀጣይ በተቀናጀ መልኩ ለመስራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ከየክልሉ ከተውጣጡ የወጣቶች ፎረም አመራሮች ጋር ውይይት ተካሂዷል።በሴቶች ጥቃት ዙሪያ የተሰሩ ስራዎች ተሞክሮም ከክልል የወጣቶች ፎረም አመራሮች ቀርቦ ውይይት ተካሂዶበታል።(በትዕግስት ዘላለም)", "passage_id": "859c42511a00a9fedc15e6d0b059abff" }, { "cosine_sim_score": 0.48427918553352356, "passage": "በኢትዮጵያ ለ43ኛ ጊዜ ታስቦ የሚውለውን አለም አቀፍ የሴቶች ቀን አስመልክቶ ለሶስት ቀናት የሚቆይ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ቀኑ የካቲት 29 ቀን 2011 ዓ.ም ታስቦ የሚውል ሲሆን የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳታፊነት ለማጎልበት ይጠቅማል ተብሏል፡፡ኮንፈረንሱን በንግግር የከፈቱት የኢፌዴሪ ሴቶች ህጸናትነና ወጣቶች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ስመኝ ውቤ ዘንድሮ  በሀገራችን ሴቶች  በውሳኔ ሰጪነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሱበት መሆኑ በአሉን ለየት እንደሚያደርገው ተናግረዋል፡፡በዓሉም ሴቶችን በስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሻሻልና ለፌስቱላ ህክምና ትኩረት በመስጠት እየተከበረ መሆኑን አንስተዋል፡፡መድረኩ በኢፌዴሪ የፋይናንስ፣ ሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ሚኒሰቴር፣ የሲውድን ኤምባሲ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ጉዳይና አለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት በጋራ ያዘጋጁት ነው፡፡ለሶስት ቀናት የሚቆየው ኮንፈራንስ ሴቶች  በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ ያላቸውን ተሳትፎ ለማሻሻል የሚያስችል የፖሊሲ ግበዓት የሚገኝበት መሆኑ ታምኖበታል፡፡የ2011 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ወይም ማርች 8 በዓለማቀፍ ደረጃ ለ108ኛ ጊዜ  ታስቦ ይዉላል፡ ", "passage_id": "a866b69506361645b06e94dd0114ec46" }, { "cosine_sim_score": 0.4827347993850708, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- በ2009 ዓ.ም እና በ2010 ዓ.ም 18ሺ ፍቺ እና 208ሺ በላይ ጋብቻ መፈፀሙን የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ 178ሺ የሞትና 965ሺ457 የልደት ምስክር ወረቀት ተሰጥቷል። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ግንበቶ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ ኤጀንሲው ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት የልደት፣ ሞት፣ ጋብቻ፣ ፍቺና ጉዲፈቻ ምዝገባና ምስክር ወረቀት መስጠት መጀመሩን አስታውሰው፤ በ2009 ዓ.ም እና 2010 ዓ.ም ለ76ሺ 385 የፍቺ እና 229ሺ93 የሞት የምስክር ወረቀት ለመስጠት አቅዶ፤ 18ሺ89 የፍቺ እና 178ሺ579 የሞት ምስክር ወረቀት መስጠቱን ገልፀዋል፡፡ በተመሳሳይ ዓመታት 178ሺ የሞት፣ 965ሺ457 የልደትና 565 የጉዲፈቻ ምስክር ወረቀት ሰጥቷል፡፡ እንደ\nአቶ ታምሩ ገለፃ፤ የመሰል ክስተቶች ምዝገባ ያልተለመደ መሆኑ፣ የመገናኛ ብዙሃን አውታሮችና ተቋሙ በማህበረሰቡ ዘንድ የፈጠሩት ግንዛቤ አናሳ መሆን፣ ባህላዊ እሳቤዎችና በሌሎች ምክንያቶች የወሳኝ ኩነትምዝገባው በስፋት አልተሠራም፡፡ በተለይም ሞት እና ፍቺን በማሳወቅ ረገድ ቁጥሩ ብዙም ያልተጠበቀ ቢሆንም ተገልጋዮች በፍጥነት እያስመዘገቡና ምስክር ወረቀት እየወሰዱ መሆኑን አብራተዋል፡፡ መረጃዎቹ ለአገሪቱ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች አንድምታቸው የገዘፈ በመሆኑ፤ በቀጣይ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም በመላ አገሪቱ 19ሺ32 ቀበሌዎች ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ እየተከናወነ ነው፡፡ ይሁንና በገጠር ቀበሌዎች ውስጥ ምዝገባዎቹ የሚከናወኑት በቀበሌ ሊቃነመናብርት በመሆኑና እንደ አገር ደግሞ መረጃዎች በቴክኖሎጂ የታገዙ ባለመሆናቸው በተፈለገው ደረጃ ውጤታማ አለመሆኑን ጠቁመዋል፡፡ የኢሚግሬሽን\nዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከ2008 ዓ.ም እስከ 2012 ዓ.ም በሚዘልቀው የስትራቴጂክ እቅድ፤ ፍቺ ለሚፈፅሙ ለ183 ሺ 229 ዜጎች፣ 3ሚሊዮን 482 ሺ 734 የልደት፤ አንድ ሚሊዮን 170ሺ የጋብቻ እና አንድ ሚሊዮን 142 ሺ 578 የሞት የምስክር ወረቀት ለመስጠት አቅዷል፡፡አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት 30/2011በክፍለዮሐንስ አንበርብር", "passage_id": "7128aaa3198bfb6b3a3b2b13897a0450" }, { "cosine_sim_score": 0.4638131856918335, "passage": "የሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በዓሥር ዓመት መሪ እቅዱ ካካተታቸው መካከል የጸረ ጥቃት ፖሊስ ግብረ ኃይል እንዲሁም ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት ይገኙበታል።ተቋሙ ከነዚህ በተጨማሪ የሕጻናት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እና የሕጻናት ማኅበራዊ አገልግሎት ኤጀንሲ የመዘርጋት ሐሳብም እንዳለው አስታውቋል።የአፍሪካ ሴቶች አመራር ማዕከል፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች ካውንስል እና የሴቶች የልማት ፈንድ ማቋቋምም ከእቅዶቹ መካከል ይገኙበታል።በዋነኛነት ስለ ጸረ ጥቃት ፖሊስ ግብረ ኃይል እና ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት ምንነት ከመሥሪያ ቤቱ ማብራሪያ ጠይቀናል።የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ሚንስትር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አድነው አበራ እንደሚሉት፤ በዚህ ግብረ ኃይል ከፍትሕ፣ ከጤና እና ማኅበራዊ ጉዳይ የተውጣጡ አካላት ይካተቱበታል።የፖሊስ ግብረ ኃይሉ ሕጻናት እና ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን በሚመለከት ብቻ ይሠራል።\"ጥቃት ከመከሰቱ በፊት ይከላከላል። ጥቃት ሲከሰትም ጉዳዩን እስከ ፍርድ ቤት መረጃ በማጠናቀር ይሠራል\" ብለዋል አቶ አድነው።ግንዛቤ በመስጠትና በንቅናቄ ሥራዎች ብቻ ጥቃትን መከላከል ስለማይቻል ሥርዓቱ መዘርጋቱን አስረድተዋል።\"የተለያዩ ተቋሞች በቅንጅት ካልሠሩ አንድ ተቋም ብቻ በአሸናፊነት አይወጣውም\" የሚሉት አቶ አድነው፤ አሁን ላይ ከጠቅላይ አቃቤ ሕግ እና ከፖሊስ ኮሚሽን ጋር እየተወያዩ እንደሆነና የመግባቢያ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት እቅዱ በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚተገበር ለቢቢሲ ተናግረዋል።ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት ወይም ናሽናል ሴክስ ኦፌንደርስ ሬጅስትሬሽን ጥቃት አድራሽ ወንጀለኞች የሚመዘገቡበት ሥርዓት ነው።\"በሴቶችና ሕጻናት ላይ ጥቃት የሚያደርስ በሕግ ብቻ ተጠይቆ የሚወጣበት ሳይሆን፤ በሕይወቱ ባጠቃላይ ተጠያቂ የሚሆንበት፣ የሚሸማቀቅበት ሥርዓት ነው\" ሲሉ የሕዝብ ግንኙነቱ ያስረዳሉ።ሥርዓቱ፤ ወንጀለኞች ከእስር ከወጡ በኋላ የተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ ያግዳል። አሠራሩ ወንጀለኞችን ለመቅጣት፣ ጥቃት አድራሾችን ለመግታት እንዲሁም ኢትዮጵያም የሴቶችና ሕጻናት ጥቃትን የምትጠየፍ አገር መሆኗን ለማሳየትም እንደሚያገለግል አቶ አድነው ገልጸዋል።በአብዛኛው ጾታዊ ጥቃት የሚደርሰው በቤተሰብ፣ በዘመድ፣ በጎረቤት ወይም በሌላ የቅርብ ሰው እንደመሆኑ ጥቃት የደረሰባቸውን ሕጻናት እንዴት ትለያላችሁ? በሚል ለአቶ አድነው ጥያቄ አቅርበን ነበር።እሳቸው እንደሚሉት፤ ሰፈር ውስጥ ወይም በትምህርት ቤቶች ከመምህራን መረጃ በመሰብሰብ ይሠራሉ።\"ተማሪዎች የሚያሳዩትን ባህሪ መምህራን ያውቁታል። ትካዜ፣ ትምህርት በቀላሉ መቀበል አለመቻል ወዘተ. . . ይጠቀሳሉ\" ብለው ግብረ ኃይሉ ከተቋቋመ በኋላ ሌሎች ዝርዝር የአሠራር መንገዶች እንደሚወጡ አክለዋል።ሌላው የሕጻናት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት (ዩኒቨርሳል ቻይልድ ቤነፊት) ነው። ጥቃት፣ ያለ እድሜ ጋብቻና ድህነት በሰፋበት አካባቢ ከ0 እስከ 2 ወይም እስከ 5 ዓመት ልጆች እናቶች የገንዘብ ድጋፍ የማድረግ ፕሮጀክት ነው።\"ጥቃትን ለመከላከል ቀጥተኛ ያልሆነ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። እናትን በኢኮኖሚ ለማሳደግና አመጋገብ፣ ጤናና የአእምሮ እድገትን ጨምሮ ለሕጻናት ሁለተንተናዊ እድገት ድጋፍ ለማድረግ ይውላል\" ይላሉ። በሌላ በኩል ከዚህ ቀደም የነበረው ጥቃት የደረሰባቸው እንዲያገግሙ የመደገፍ (ሪሀብሊቴሽን) ሂደት እንደሚቀጥል አቶ አድነው ተናግረዋል።አዳማ እና አዲስ አበባ ላይ ፍቃድ እንዳገኙና የነበሩትን ማዕከላት ከማጠናከር ጎን ለጎን፤ አዲስና ደረጃቸውን የጠበቁ ማዕከላት ለመገንባት እየተንቀሳቀሱ መሆኑን አክለዋል።አያይዘውም፤ \"ማንኛውም ችግር ሲከሰት በቅድሚያ የሚጎዱት ከተጠቃሚነትም ወደ ኋላ የቀሩት ሴቶችና ሕጻናት ናቸው። ይህን ለመፍታት ቋሚ አሠራር እንጂ ጊዜያዊው አይረዳም። ተደራርበው የሚመጡ ማኅበራዊ ቀውሶች በዘላቂ ሥርዓት እየተቀረፉ እንደሚሄዱ እናምናለን\" ብለዋል።የጸረ ጥቃት ፖሊስ ግብረ ኃይል እና ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓትን በተመለከተ በተለያዩ የጾታ እኩልነት ላይ የሚሠሩ ማኅበሮች አባላት ምን አስተያየት እንዳላቸው ጠይቀናል።የ 'የሎ ሙቭመንት' አባል የሆነችው ሩት ይትባረክ፤ ግብረ ኃይሎቹ መቋቋማቸው መልካም ቢሆንም፤ ተቋቁመዋል ለሚል ፍጆታ ከመዋል ባሻገር ተግባራዊ ለውጥ ማምጣት እንዳለባቸው ትናገራለች።ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ወደ ፍትሕ እንዳይሄዱ ከሚያደርጋቸው አንዱ ከፍትሕ አካላት አዎንታዊ መልስ አለማግኘት መሆኑን በመጥቀስ፤ \"በጥቃት ላይ ጥቃት የሚያደርሰው አንዱ የፍትሕ አካሉ ነው። ስለዚህ የፍትሕ አካሉ መፈተሽ፣ መሻሻል፣ ለጾታ ጉዳዮች ስሱ መሆን እና ለእውነተኛ ፍትሕ የቆመ መሆን አለበት\" ትላለች።ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችን አላስፈላጊ ጥያቄ የሚጠይቁ የፍትሕ አካላት ታርመው ጥቃት የደረሰባትን ሴት በምን መንገድ ማስተናገድ እንዳለባቸው መገንዘብ እንዳለባቸው ታሳስባለች። \"ዳይሬክቶሬት ማቋቋም ብቻ ሳይሆን እውነተኛ ሥራ ያስፈልጋል። ታች ካለ ፖሊስ እስከ መጨረሻ የፍትሕ አካላት ድረስ ጥቃት የደረሰባትን ሴት እንዴት እንደሚያስተናግዱ መገንዘብ አለባቸው\" ትላለች።ከጾታዊ ጥቃት ጋር በተያያዘ የመረጃ ክፍተት እንዳለ የምትገልጸው ሩት፤ ስንት ሴቶች ላይ ጥቃት ይደርሳል? የሚለውን ጨምሮ ሌሎችም ተያያዥ መረጃዎች ተቀናጅተው ቢገኙ ጥሩ እንደሆነ ታክላለች።\"ይህ የተዳፈኑ ጉዳዮችን ለመያዝ፣ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠትም በጣም ጥሩ ነው። ብዙ ጊዜ የሴቶች መብት ተሟጋቾች እስኪጮሁ ድረስ ምንም አይሠራም። ፍርድ ይጓተታል። ተዳፍኖ ይቀራል። መደራደር ይባላል። ይህንን የሚከታተል መቋቋሙ ጥሩ ነው።\"ጾታዊ ጥቃት ሲደርስ ከደፋሪው በበለጠ ተጎጂዋ እንድትሸማቀቅ እንደሚደረግ በመጥቀስ፤ ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት መጀመሩን በበጎ ታየዋለች።አሠራሩ፤ ተጎጂዎች እንዲሸማቀቁ የሚያደርገው ማኅበረሰባዊ ትርክት እንዲቀየር እንደሚረዳ ታምናለች።\"እከሌ እንዲህ አድርጓል መባል አለበት። መታወቅ አለባቸው። ማኅበረሰቡ ጣቱን ከተበዳይ ወደ በዳይ መቀሰር እስኪጀምር መቀጠል አለበት\" ብላለች።የ'ዝም አልልም' ንቅናቄ መሪዎች አንዷ የሆነችው ድምፃዊት ፀደንያ ገብረማርቆስም የሩትን አስተያየት ትጋራለች። \"ወሲባዊ ጥቃት ላይ ብቻ አተኩሮ የሚሠራ ግብረ ኃይል መቋቋሙ ትልቅ ነገር ነው\" ትላለች።መደፈርና ሌሎችም ወሲባዊ ጥቃቶች ከሌሎች ወንጀሎች በተለየ መንገድ መታየት እንዳለባቸው አለመረዳት በአጠቃላይ የፍትሕ ሥርዓቱ እንደሚስተዋል በማጣቀስ፤ የግብረ ኃይሉ መኖር የለውጥ ጅማሮ እንደሚሆን ተስፋ ታደርጋለች።\"በፊት በአፈጻጸም፣ በሕጉና የአቅምም ውስንነት ነበረ። ወሲባዊ ጥቃትን ላይ [በመግታት ረገድ] እስካሁን ለውጥ ያላየነውም ለዚሁ ነው። ከዚህ በኋላ በተወሰነ ደረጃ ለውጥ ይመጣል ብዬ አስባለሁ\" ስትል ፀደንያ ታስረዳለች።ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት፤ ጥቃት ፈጻሚዎችን ወደ አደባባይ በማውጣት፤ እንዲሸማቀቁ፣ ማኅበረሰቡን እንዲያፍሩም እንደሚያደርግ ትገልጻለች። \"እስከዛሬ ጥቃት የደረሰበትን እንጂ ጥቃት አድራሽን አናውቀውም ነበር። ፍርዳቸው የት እንደደረሰ እንኳን አጣርተን አናውቅም። የሰረቀ፣ የገደለና ሌላም ወንጀል የሠራ በአደባባይ ይታያል። ጥቃት አድራሾችስ ለምን አደባባይ አይታዩም? ወጥተው በአደባባይ መታየት አለባቸው።\"ማኅበረሰቡ ወሲባዊ ጥቃትን እንደ ወንጀል ገና እንዳልተረዳው የምትናገረው ፀደንያ፤ ጥቃት መፈጸም ከፍተኛ ወንጀል እንደሆነ ግንዛቤ መፍጠር ከሚቻልባቸው መንገዶች አንዱ የጥቃት አድራሾችን ማንነት በማጋለጥ ማሸማቀቅ እንደሆነ ትናገራለች።", "passage_id": "7f0765ec89d2b7f6a60294b03de20fce" }, { "cosine_sim_score": 0.4631407558917999, "passage": "በውይይቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (የተመድ) የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) አስተባባሪዎች እና የክልሉ ሴክተር መሥሪያ ቤት የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡\nበክልሉ በተመድ የሕጻናት መርጃ ድርጅት የሚሠሩ ሥራዎች በአብዛኛው በካናዳ መንግሥት የሚደገፉ ናቸው፡፡ ድጋፉም ያላቻ ጋብቻን ለማስቀረት፣ ለወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ፣ ለጤናና ለመሳሰሉት ሥራዎች ድጋፍ የሚውል ነው፡፡ ይሁን እንጅ በ2008ዓ.ም 201 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ቢደረግም በ2012 ዓ.ም ድጋፉ በ40 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ቀንሶ 162 ሚሊዮን ብር መድረሱ ነው የተገለጸው፡፡ ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በሌሎች ሀገሮች በተከሰተው ድርቅ፣ በእርስ በርስ ግጭት ምክንያት በደረሰው መፈናቀል እና ለሌሎች አስቸኳይ ችግሮች በመዋሉ እንደሆነ በውይይቱ ላይ መነሳቱን ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ተመሥገን ገልጸዋል፡፡\nክልሉ ካለው የተሻለ የመልማት አቅም እና ትርፍ አምራችነት አንጻር በሕጻናት መቀንጨር ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ያለውን ትክክለኛ የመቀንጨር መጠን በባለሙያ ጥናት መደረግ እንደሚገባውም ነው የገለጹት፡፡ በቀጣይም ድርጅቱ ሴቶች እና ሕጻናት ላይ፣ ያላቻ ጋብቻ፣ የአካባቢ ንጽሕና እና በጤና አጠባበቅ በተለይም ደግሞ ችግሩ ጎልቶ በሚታይባቸው የተከዜ ተፋሰስ ወረዳዎች ትኩረት ተደርጎ እንደሚሠራ ተጠቁሟል፡፡\nበኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር አንቶይን ሸቭሬር የተመራው ልዑክ የተለያዩ ተቋማትን የሥራ እንቅስቃሴ ይጎበኛል ተብሎም ይጠበቃል፡፡\nየተመድ የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በክልሉ በሚገኙ 30 ወረዳዎች የተለያዩ ሥራዎችን እየሠራ ነው፡፡ በውይይቱም የውጭ ዜጎች ክልሉን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀርቧል፡፡\nዘጋቢ፡- ዳግማዊ ተሰራ", "passage_id": "3f40a6807779e35ee96f49f58feb3638" }, { "cosine_sim_score": 0.4406662881374359, "passage": "የተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጂያ ድርጅት /UNICEF/ እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ 1 ሺህ 400 ያህሉን ወጣት ወንዶችና ሴት ምልምሎች ተደራድሮ ማስለቀቅ ቢችልም፥ ወደ ህብረተሰቡ ለመቀላቀል ግን ፈተና እንደሚጠብቃቸው ይገመታል። የአለሙ ድርጅት ባለስልጣናት፥ በዚህ ምክንያት አንድ የጠፋ ትውልድ ሊኖር እንደሚችል ይናገራሉ።", "passage_id": "b1c07d13f33c9df11f7aa99067d52912" }, { "cosine_sim_score": 0.4365640878677368, "passage": "በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን በየጊዜው የሚነሳውን ግጭት ለማስቆም የመሬት ባለቤትነት ምዝገባ እንዲካሄድ ተወሰነ፡፡ ዞኑ የመሬት ባለቤትነት ምዝገባ ማካሄድ የሚስችለው ኮሚቴ አቋቋሟል፡፡ በሚካሄደው የመሬት ባለቤትነት ምዝገባ ከአራት ሔክታር መሬት በላይ የያዘ አካል፣ በኢንቨስተርነት እንደሚመዘገብ የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ቶማስ የማሎ ገልጸዋል፡፡ በክልሉ አስተዳደር ምክር ቤት የሚመራው ኮሚቴ ምዝገባው እንዴት መካሄድ አለበት የሚለውን ጉዳይ ካጠና በኋላ፣ ለምዝገባው የሚያስፈልገው በጀት ይመደባል ተብሏል፡፡ በቅርብ ተነስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት የቀድሞ የማጃንግ ዞን አስተዳደር ኃላፊዎች ከሥልጠናቸው መነሳታቸው ይታወሳል፡፡ በአሁኑ ወቅት ዞኑን በጊዜያዊነት የተሾሙ ባለሥልጣናት እየመሩት ይገኛሉ፡፡ አዲስ የተሾሙት የማጃንግ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ቶማስ የማሎ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በዞኑ ሥር የሰደደ የመልካም አስተዳደር ችግር ተንሰራፍቶ የቆየ በመሆኑ መሬት በሕገወጥ መንገድ ሲተላለፍ ቆይቷል፡፡ በአካባቢው ለሚነሳው ግጭት የተለያዩ ምክንያቶች ቢኖሩም፣ የመሬት ይዞታ ጉዳይ ጎልተው ከሚነሱት አንዱ ነው፡፡ የማጃንግ ብሔረሰብ አባላት መሬት ለሦስተኛ ወገን በሽያጭ እንደሚያስተላልፉ ይነገራል፡፡ ከዚህ በኋላ ተመሳሳይ የመሬት ወረራ እንዳይከሰት የመሬት ምዝገባው ወሳኝ እንደሆነ አቶ ቶማስ ገልጸዋል፡፡ በማጃንግ ዞን ከነባሩ የማጃንግ ሕዝብ በተጨማሪ በርካታ የተለያዩ ዜጎች በጋራ ይኖራሉ፡፡ እነዚህ ነዋሪዎች በቡና፣ በማር፣ በቅመማ ቅመምና በሌሎች የግብርና ምርቶች ይተዳደራሉ፡፡ በአካባቢው በሚገኘው የግብርና መሬት ግብይት የመንግሥት ድርሻ አነስተኛ ስለነበር ትክክለኛ መረጃ ማግኘት አስቸጋሪ ሆኗል ተብሏል፡፡ አቶ ቶማስ እንዳሉት በአካባቢው ከመቶ ሔክታር በላይ የያዘ ሰው አለ፡፡ ነገር ግን ይህ ባለይዞታ እንደ ኢንቨስተር መቆጠር ሲገባው እንደተራ ገበሬ እየተቆጠረ መንግሥት ማግኘት ያለበትን ጥቅም ከማሳጣቱም በላይ፣ ሕገወጥነት እንዲሰፍን አድርጓል ይላሉ አቶ ቶማስ፡፡ በመሬት ባለቤትነት ምዝገባ ወቅት የሚቀነስም ሆነ የሚጨመር መሬት የለም የሚሉት አቶ ቶማስ፣ የመሬት ባለቤትነት ምዝገባው አስፈላጊነት የዞኑ መሬት ያለበትን ሁኔታና ኢንቨስተሩን ከሌላው ገበሬ ለይቶ ለማወቅ ነው ብለዋል፡፡ በምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኘው የማጃንግ ዞን በአብዛኛው በደን የተሸፈነ ነው፡፡ ከተፈጥሮ ሀብት ጋር ተያይዞ በየጊዜው የሚነሳው ግጭት ለማስቀረት መንግሥት የተለያዩ ሥራዎችን በማካሄድ ላይ መሆኑን ይናገራል፡፡ ከሚካሄዱ በርካታ ሥራዎች ውስጥ የመሬት ባለቤትነት ምዝገባና የማንጃግ ብሔረሰብን ኢኮኖሚያዊ አቅም ማሳደግ ተጠቃሾች ናቸው ተብሏል፡፡", "passage_id": "ecd82ab7e44f601e6cc463c39a5512f2" }, { "cosine_sim_score": 0.4358707666397095, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በጅማ ከተማ በፓናል ውይይት ታስቦ ውሏል።የኤችአይቪ ኤድስ ቀን በአለም አቀፍ ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ31ኛ ጊዜ እየተከበረ ሲሆን፥ “ማህበረሰቡ የለውጥ አካል ነው” በሚል መሪ ቃል ነው በኦሮሚያ ክልል ደረጃ እየተከበረ የሚገኘው።በኦሮሚያ ጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ነጋሽ ስሜ የኤችአይቪ/ኤድስ ስርጭት በሀገር አቀፍ ደረጃ 0.9 በመቶ በኦሮሚያ ክልል 0.6 በመቶ መሁንና በኢትዮጵያ ጤና ኢንስቲትዩት ጥናት መረጋገጡን ገልፀዋል።ከዚህም ሌላ ባለፉት ዓመታት የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ እንደነበር የጠቆሙት ምክትል ሀላፊው የስርጭቱ መቀነስ መዘናጋትን መፍጠሩን ተናግሯል።በመሆኑም የቫይረሱ ስርጭት ዳግም እንዳይቀሰቀስ የሀይማኖት አባቶች ትምህርት ቤቶች ሚዲያዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ህዝቡን ሊያነቁ ይገባል ብለዋል።በስነስርዓቱ ላይ ከተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖችና ከተሞች የተውጣጡ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች ተገኝተውበታል።በተመሳሳይ በጋምቤላ ክልልም “ኤች አይቪ/ኤድስን በመግታት ረገድ የወጣቶችና አፍላ ወጣቶችን ሚና እናጎልብት” በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት ተካሂዷል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በፓናል ውይይቱ መክፈቻ ላይ እንዳሉት በሽታው የነገ ሀገር ተረካቢ በሆነው አፍላ ወጣት ላይ እያስከተለ ያለው ጉዳት ከፍተኛ እንደሆነ አስረድተዋል።በመሆኑም የበሽታውን ስርጭት ለመግታት በየደረጃው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተናግረዋል።በአሁኑ ሰዓት በሁሉም ወረዳዎች የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽህፈት ቤት በወረዳ ደረጃ መቋቋሙ ስርጭቱን ለመግታት የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልፀዋል።በክልሉ ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽ ስራዎች የቫይረሱ ስርጭት ከ6 ነጥብ 5 ወደ 4 ነጥብ 8 ማውረድ የተቻለ ቢሆንም አሁንም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተቀመጠው 0 ነጥብ 9 አንፃር ሲታይ ብዙ መስራትን እንደሚጠይቅ የክልሉ የፕሬስ ሴክሬታሪ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።በሙክታር ጠሀ", "passage_id": "7be1d91c9fe78698bccd5c80ac58b370" }, { "cosine_sim_score": 0.43366098403930664, "passage": "የሥነ ተዋልዶ ጤና የአቻ ለአቻ ትምህርት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ። በወጣቶች የተሠራ የሞባይል መተግበሪያ በሙከራ ትግበራ ላይ ይገኛል።የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሕይወት ኃይሉ የወጣቶች ስነ ተዋልዶ ጤና ውይይት በቢሾፍቱ ከተማ በተካሄደበት ወቅት እንደገለጹት፤ ወጣቶች በአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረኮቻቸው በሥነተዋልዶ ጤና ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ የሚያሳድጉ ሲሆን በቴክኖሎጂ ሲታገዝ ደግሞ የበለጠ ውጤታማ ሊያደርግ ይችላል። የሥነ ተዋልዶ ጤና ትምህርትንም ዘመኑ በፈቀደው መንገድ በሞባይል ቴክኖሎጂ ተደራሽ ለማድረግ የተሠራው የፈጠራ ሥራ ሊበረታታ የሚገባው ነው ያሉት ወይዘሮ ሕይወት፤ ወጣቶች የሚገጥሟቸውን የሥነ ተዋልዶ ጤናዊ እክሎች ፈጠራዊ ክህሎትን በመጠቀም ምላሽ ለመስጠትና መፍትሔ ለማበጀት የተሄደበትን እርቀትም አወድሰዋል። በቴክኖሎጂዎች በመታገዝ ማከናወን መቻላቸው ውጤታማነታቸውን በእጅጉ ይጨምራል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ሁኔታዎችን ቀላል፣ ቀልጣፋና ተደራሽ በማድረግ ወጣቶቹ ባሉባቸው ቦታዎች ሆነው የአቻለአቻ መልዕክቶቻውንም መለዋወጥ የሚያስችላቸው በመሆኑ መልዕክቶቹ ፈጥነው ይደርሳሉ፤ ጊዜያቸውን ይቆጥባል፤ ራሳቸውን እንዲጠብቁ ደወል ይሆናል፤ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በከንቱ የሚያጠፉትን ጊዜ ይቆጥባል፤ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ የሚያስገኝ በመሆኑ ጤናማነታቸው ተጠብቆ ምርታማነታቸው እንደሚጨምርም አስረድተዋል።በስነተዋልዶ ጤና የአቻ ለአቻ ትምህርትች የሞባይል መተግበሪያ ቴክኖሎጂ የሠራው የአሰላ 10ኛ ክፍል ተማሪ ተካልኝ ገነነው እንደገለጸው፤ በአሰላ ‹‹ሰርቅ የስነተዋልዶና ጤና ማህበር›› ታቅፎ የአቻ ለአቻ ትምህርትን ለወጣቶች በማስተማር እንደሚሳተፍ ተናግሯል። ተማሪ ተካልኝ እንደተናገረው፤\nወጣቶች ለበርካታ ሰነተዋልዷዊ ችግሮች የተጋለጡ ናቸው፤ ምክንያቱ ደግሞ በአብዛኛው የግንዛቤ እጥረቶች እንደሆኑ አንስቷል። እነዚህን የግንዛቤ ክፍተቶች መሙላት የሚያስችል የወጣቶች ስነተዋልዶ መረጃ በቀላሉና በሰፊው ማግኘት እንዲችሉ ቢደረግ ችግሩን መቀነስና ብሎም መፍታት እንደሚቻል ሁሌም ያሳስበው እንደነበር አብራርቷል። በዚህ የተነሳም በሞባይል ቴክኖሎጂ የስነተዋልዶ መረጃዎችን ለአቻ ወጣቶች ተደራሽ ለማድረግ መፍጨርጨር እንደጀመረ የሚናገረው ተማሪው፤ አሁን ላይ መተግበሪያውን በመሥራት በሥነ ተዋልዶ ጤና ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን ለወጣቶች በሰፊው ማድረስ የሚያስችል የሞባይል መተግበሪያ እውን አድርጓል። መተግበሪያው አሁን በሙከራ ደረጃ መረጃዎችን ለወጣቶች በማስተላለፍ የሚገኝ ሲሆን በቀጣይ ወደሙሉ ትግበራው መሸጋገር የሚያስችል አመርቂ ውጤት ማስገኘቱን ተናግሯል። የ‹‹ዲ ኤስ ደብሊው›› ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ዳይሬክተር ፈየራ አሰፋ በበኩላቸው ፤ በወጣቶች ስነ ተዋልዶ ጤና፣ በወጣቶች ስብዕና ግንባታ እና በወጣቶች አቅም ግንባታ ላይ በሰፊው የሚከናወኑ የመንግሥት ጥረቶችን መደገፍና ለውጤት ማብቃት የፕሮግራሙ ዓላማ መሆኑን ተናግረዋል። በመሆኑም በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ ወጣት ተኮር መረጃዎችን ማዳረስና ግንዛቤ መፍጠር የሚያስችለው ችግር ፈቺ መተግበሪያ እውን እንዲሆን አስፈላጊውን ድጋፍ አድርገዋል። ምክንያቱም ወጣቶች በመረጃ የጎለበቱና ጤናቸው የተጠበቀ መሆን አለባቸው። ይህ ሲሆን ለራሳቸው፣ለቤተሰቦቻቸው እና ለአገራቸው የሚፈለግባቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚችሉ አስረድተዋል። ይህ የሥነተዋልዶ ጤና የሞባይል መተግበሪያ የቴክኖሎጂ ፈጠራ የመጀመሪያው ያልሆነው ተማሪ ተካልኝ፤ ከዚህ በፊት በተካሄዱ የወጣቶች የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድሮች በአፋሪካ ደረጃ ለሦስት ጊዜያት በመሳተፍ በሁሉም ውድድሮች 3ኛ ደረጃን በመያዝ ያሸነፈ ሲሆን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ እጅ ሽልማት መቀበሉም ተወስቷል።አዲስ ዘመን ጥር 22/2012ሙሐመድ ሁሴን", "passage_id": "30552337f5754a5d04fc633fa22fb3ad" }, { "cosine_sim_score": 0.4254149794578552, "passage": "በየዓመቱ ሰኔ 9 ቀን የሚከበረው የአፍሪካ ሕፃናት ቀን በዚህ ዓመት “በአፍሪካ ለሕፃናት ተስማሚ የፍትሕ ሥርዓትን ተደራሽ ማድረግ” በሚል መሪ ቃል ታስቦ እንደሚውል የአፍሪካ ኅብረት አስታውቋል።የአፍሪካ ኅብረት የሕፃናት ቀን አስተባባሪ ኮሚቴ እና የኅብረቱ አባል ሀገራት ለሕፃናት ተስማሚ የሆነ የፍትሕ ሥርዓትን ለመፍጠር የሚያስችሉ መሠረታዊ ግብዓቶችን በተመለከተ ለባለድርሻ አካላት መድረክ በማዘጋጀት ቀኑን አስበው እንደሚውሉም ተገልጿል።የአፍሪካ የባለሙያዎች ኮሚቴ በሕፃናት መብት እና ደህንነት ጉዳዮች ላይ በፌስቡክ ቀጥታ የሚተላለፍ ዌቢናር (በኢንተርኔት የሚደረግ የቪዲዮ ሴሚናር) እንደሚያካድም ለማወቅ ተችሏል።", "passage_id": "3cbb7c95bf4052e25f991ad7c1e6b38c" }, { "cosine_sim_score": 0.4213554263114929, "passage": "በአስገዳጁ ውሳኔ በርካታ ሴቶች ሀብትና ንብረታቸውን አጥተዋልየፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ከ13 ዓመታት በፊት በ1999 ዓ.ም. በሰ/መ/ቁ 20938 ሰጥቶት በነበረውና ሲያወዛግብ የቆየውን አስገዳጅ ውሳኔ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ‹‹የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች የሚቃረን ነው፤›› በማለት የውሳኔ ሐሳብ አሳለፈ፡፡ሰበር ሰሚው ችሎት አስገዳጅ ውሳኔውን ያሳለፈው፣ ‹‹በመለያየት ፍቺ ወይም ሳይፋቱ ፍቺ›› (Defacto Divorce) በሚለው ላይ ነው፡፡ ይኼ ማለት በሕግ በግልጽ ከተደነገገው ውጪ ባልና ሚስት ለበርካታ ዓመታት ያለ ፍቺ ተለያይተው በመኖር፣ የየራሳቸውን ሕይወት እየኖሩ (አግብተው ወይም ሳያገቡ) ከቆዩ፣ ‹‹ምንም እንኳን ቀደም ብሎ የተፈጸመ ጋብቻ የነበራቸው ቢሆንም፣ ሁለቱም በየፊናቸው የየራሳቸውን ሕይወት መጀመራቸው ከተረጋገጠ፣ ጋብቻቸው እንደፈረሰ ይቆጠራል፤›› የሚል አስገዳጅ ውሳኔ በመስጠቱ ምክንያት፣ በርካታ ሴቶች ሀብትና ንብረታቸውን ማጣታቸውን ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ በአስገዳጅ ውሳኔውም ላይ ከፍተኛ የሆነ ውዝግብ ሲነሳ ቆይቷል፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሰበር የሰጠውን አስገዳጅ ውሳኔ ለመሰረዝ ወይም ለመሻር  ያስቻለው፣ ስለጋብቻና ጋብቻ ስለሚፈርስበት ሁኔታ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ፍርድ ቤቶች ካላቸው ሥልጣን በተቃራኒ መሆኑን በመግለጽ፣ በርካታ አቤቱታዎች ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ በመቅረባቸውና ጉባዔውም አቤቱታውን ምክንያት በማድረግ ያቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ በመመርመር ነው፡፡ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 79 ሕግ የመተርጎም ሥልጣን ለፍርድ ቤት፣ በአንቀጽ 55 ደግሞ ሕግ የማውጣት ሥልጣንን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰጠ ቢሆንም፣ ሰበር ሰሚ ችሎት ግን ከሕጉ ዓላማ ውጪ የሆነ አስገዳጅ ትርጉም በመስጠት፣ ሴቶች ንብረታቸውን የሚያሳጣ ውሳኔ እንደተሰጠባቸው በመግለጽና ሕገ መንግሥቱንም የሚቃረን መሆኑን በመጥቀስ ለጉባዔው አቤቱታ እንደቀረበለት ሰነዶች ያመለክታሉ፡፡በርካታ ተመሳሳይ ማመልከቻዎች ቢኖሩም ለማሳያነት ለመጥቀስ ያህል፣ ወ/ሮ አያልነሽ ሞገስ የተባሉ አመልካች የአቶ አገኘሁ ፈንቴ (በሕይወት የሉም) ሚስት መሆናቸው ተረጋግጦ ማስረጃ እንዲሰጣቸው ለፍርድ ቤት ሲያመለክቱ፣ ፍርድ ቤቱ አረጋግጦ ሰጥቷቸዋል፡፡ አቶ አገኘሁ ከወ/ሮ አያልነሽ ጋር ከተለያዩ በኋላ፣ በ1980 ዓ.ም. ተጋብተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ አብረው የኖሩት ሚስት ወ/ሮ አመልማል አሳዬ የተባሉ ግለሰብ ተቃውሞ አነሱ፡፡ ተቃውሞአቸውም ሟች ባለቤታቸው ከወ/ሮ አያልነሽ ልጆች የወለዱ ቢሆንም፣ በ1977 ዓ.ም. ተጣልተው መለያየታቸውንና ከእሳቸው ጋር ጋብቻ ፈጽመው እስከ ዕለተ ሞታቸው መኖራቸውን አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም ወ/ሮ አያልነሽ ከ26 ዓመታት በኋላ፣ ‹‹ሚስት ነኝ›› ብለው በእሳቸውም ላይ ሆነ በሟች ባለቤታቸው ላይ ክርክር ማንሳት እንደማይችሉና ንብረትን በሚመለከትም አሥር ዓመታት ስላለፈው በይርጋ ቀሪ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ የሰበር ሰሚ ችሎትም አስገዳጅ የሕግ ትርጉም (ከላይ የተጠቀሰውን) እንደሰጠበትም አክለው ተቃውመዋል፡፡ ወ/ሮ አያልነሽ ከሟች አቶ አገኘሁ ፈንቴ ጋር የተለያዩት በ1977 ዓ.ም. በተፈጠረ ችግር ምክንያት፣ ከቤታቸው ሸሽተው መውጣታቸውንና ለብቻቸው በሚኖሩበት ጊዜ ሌላ ልጅ መውለዳቸውን በማመን፣ ነገር ግን ልጅ መውለዳቸው ከሟች ጋር የነበራቸውን ጋብቻ ሊፈርስ የሚችልበት የሕግ አግባብ እንደሌለም በመግለጽ ተከራክረዋል፡፡ የግራ ቀኙን ክርክር የሰማው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤት፣ ወ/ሮ አያልነሽ ከሟች ጋር ተለያይተው መኖራቸውና ሟችም ከወ/ሮ አመልማል ጋር ተጋብተው መኖራቸውን የሚያውቁ መሆኑ፣ ከሟች ጋር የነበራቸው ጋብቻ ለመፍረሱ ማስረጃ በመሆኑ ወ/ሮ አያልነሽ ሚስት እንዳልሆኑ ገልጾ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡  የከተማ አስተዳደሩ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤትም በአብላጫ ድምፅ ውሳኔውን በማፅናት፣ የወ/ሮ አያልነሽን ይግባኝ ውድቅ አድርጎታል፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም ‹‹ጉዳዩ ለሰበር አያስቀርብም፤›› በማለት የወ/ሮ አያልነሽን አቤቱታ ውድቅ በማድረጉ፣ ግለሰቧ መሠረታዊ የሕግ ስህተት መፈጸሙን በመግለጽ ለሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም፣ በመ/ቁ 20938 የሰጠውን አስገዳጅ ትርጉም መሠረት በማድረግ፣ የአስተዳደሩ መጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ቁ 2198/02 ወ/ሮ አያልነሽ ሚስት ናቸው ያለውን ውሳኔ ሰርዞታል፡፡ሰበር ሰሚ ችሎት ባልና ሚስት ተለያይተው ከኖሩ ‹‹ፍቺ እንደፈጸሙ ይቆጠራል›› በማለት የያዘው አቋም፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 79 (1) ለፍርድ ቤቶች የተሰጠውን ሕግ የመተርጎም ሥልጣን ያለፈና በአንቀጽ 55 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተለይቶ የተሰጠውን ሕግ የማውጣት ሥልጣን የሚጋፋ መሆኑን፣ የወ/ሮ አያልነሽ ጠበቃ ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ባቀረቡት አቤቱታ ገልጸዋል፡፡ በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 75 ድንጋጌ መሠረት፣ ጋብቻ መፍረስ የሚችለው በሞት፣ በመጥፋት፣ ለጋብቻ የሚያበቁ ሁኔታዎች አለመሟላትና በፍርድ ቤት ውሳኔ መሆኑ ተደንግጎ እያለ፣ ሰበር ሰሚ ችሎቱ ‹‹ባልና ሚስት ተለያይተው ከኖሩና የየራሳቸውን ኑሮ ከመሠረቱ ጋብቻው ፈርሷል፤›› ብሎ አስገዳጅ ትርጉም የሰጠው፣ በሕግ ከተደነገጉ ሦስት ምክንያቶች ውጪ ራሱ አራተኛ ምክንያት በመፍጠር በመሆኑ፣ የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 79 በመተላለፍ ሕግ የመተርጎምና ወይም ከዳኝነት ሥልጣን በላይ መሥራቱን እንደሚያሳይ አብራርተዋል፡፡ በመሆኑም ሰበር ሰሚ ችሎቱ የሰጠው አስገዳጅ ትርጉም ሕገ መንግሥታዊ መብት የጣሰ መሆኑን ትርጉም እንዲሰጥላቸው ለጉባዔው አመልክተዋል፡፡የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጊዜ ወስዶ በጉዳዩ ዙሪያ ጥናት በማድረግና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት ካደረገ በኋላ፣ የቀረቡለትን ጉዳዮች መመርመሩን ሰነዶች ያረጋግጣሉ፡፡ጉባዔው ሰበር ሰሚ ችሎቱ በመ/ቁ 20938 የሰጠው አስገዳጅ ትርጉም፣ ከሕገ መንግሥቱና አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር ማገናዘቡም ተጠቁሟል፡፡ ጉባዔው አስገዳጅ ትርጉሙን ሌሎች የሥር ፍርድ ቤቶች እንደ አንድ የሕግ ድንጋጌ በመጥቀስ ውሳኔ እየሰጡ ቢሆንም፣ ጠበቃው በአቤቱታቸው እንዳብራሩት፣ ለፍርድ ቤቶች ሥልጣን የሚሰጠውን አንቀጽ 79፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሥልጣን የሚሰጡትን አንቀጽ 51 እና 55 የሚቃረን ወይም የሚጋፋ ውሳኔ መሆኑን ገልጿል፡፡ ተጨማሪም ጋብቻ ሊፈርስ የሚያስችልባቸውን በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 75 እና 82 ድንጋጌዎችን በማለፍ አራተኛ ምክንያት ማስቀመጡም ተገቢ አለመሆኑን እንዳረጋገጠ ጠቁሟል፡፡ የጋብቻን ፍቺ የመወሰንና ጋብቻው በፍቺ መፍረስ የሚያስከትለውን ውጤት የመወሰን ሥልጣን የፍርድ ቤት ብቻ ሆኖ የተደነገገበት የራሱ ዓላማ እንዳለው ጉባዔው ገልጿል፡፡ በዋነኛነት ሊጠቀስ የሚችለው ጋብቻ በፍቺ ሲፈርስ የተጋቢዎችን የንብረት ክፍፍልና የሕፃናትን የአስተዳደግ ሁኔታ አገናዝቦ ውሳኔ መስጠት ያለበት ፍርድ ቤት ነው ከሚል መነሻ መሆኑንም ጉባዔው አሳውቋል፡፡ በሕግ አውጪው እንደ ምክንያት የተወሰደው፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 34  ላይ የሴቶችና ሕፃናት ሕገ መንግሥታዊ መብትን ለማስጠበቅ የጎላ ድርሻ እንዳለውም አክሏል፡፡ ሰበር ሰሚ ችሎት ሕገ መንግሥታዊ መብትን ወደ ጎን በመተው፣ ከሕግ አውጪ ዓላማ ውጪ በሆነ መልኩ ባልና ሚስት ፍቻቸውን በፍርድ ቤት መፈጸማቸውን ሳይረጋገጥ፣ የሁለቱን ተጋቢዎች የንብረት ክፍፍልና የሕፃናት ጉዳይ ዓይቶ ተገቢውን ውሳኔ ሳይሰጥበት፣ ተጋቢዎች ተለያይተው በመኖራቸውና የየራሳቸውን ሌላ ሕይወት በመጀመራቸው ‹‹ጋብቻቸው ፈርሷል›› ብሎ ትርጉም መስጠቱ የሕጉን ዓላማ የሳተ መሆኑን ጉባዔው አረጋግጧል፡፡ በሌላ መልኩ እንደዚህ ዓይነት መደምደሚያ ላይ መድረስ፣ ተጋቢዎች በቸልተኝነት ጋብቻቸውን ከፍርድ ቤት ዕውቅና ውጪ በፍች መልክ እንዲያቋርጡ መንገድ የሚከፍትና ሕገወጥነትን የሚያበረታታ መሆኑንም አክሏል፡፡ጉባዔው እንዳብራራው ሰበር ሰሚ ችሎቱ የሰጠው ትርጉም፣ የቤተሰብ ሕጉ አንግቦ የተነሳውን መሠረታዊ መርህ ወደ ጎን በመተው፣ ‹‹ጋብቻ ከፍርድ ቤት ውጪ በተጋቢዎች ተለያይተው መኖር ምክንያት ብቻ ሊፈርስ ይችላል፤›› ማለቱ ሕገ መንግሥቱን መሠረት አድርጎ የወጣውን የቤተሰብ ሕግ መሠረት የሳተ መሆኑንም ገልጿል፡፡ በመሆኑም ከላይ በምሳሌነት የተጠቀሱትን የወ/ሮ አያልነሽ ጉዳይ፣ ሰበር ሰሚ ችሎቱ የሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚቃረን መሆኑን አረጋግጧል፡፡ በመሆኑም የሰበር ሰሚ ችሎቱ አስገዳጅ ውሳኔ፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር፣ በአንቀጽ 51 ለፌዴራል መንግሥት ሥልጣንና ተግባር፣ በአንቀጽ 79 (3) ዳኞች የዳኝነት ተግባራቸውን በሙሉ ነፃነት ያከናውናሉ ከሚሉት ድንጋጌዎች ጋር የሚጋጭ ሆኖ ስላገኘው፣ የሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲሰጥበት ጉባዔው በሙሉ ድምፅ በመወሰን፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 84 (1) እና በአዋጅ ቁጥር 798/2005 አንቀጽ 3 (1) ለመጨረሻ ውሳኔ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የውሳኔ ሐሳቡን አቅርቧል፡፡ ፌዴሬሽን ምክር ቤትም የቀረበለትን የውሳኔ ሐሳብ በመቀበልና ይሁንታ በመስጠት አስገዳጁ የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔን ሰርዞ ጋብቻ ሊፈርስባቸው ከሚችሉ ሦስት ምክያቶች ውጪ ዝም ብሎ መለያየትና መቆየት ጋብቻን ሊያፈርስ እንደማይችል ውሳኔ ሰጥቷል፡፡         ", "passage_id": "04d15d145c1b358e46a4ea78ddf7e670" }, { "cosine_sim_score": 0.4177166223526001, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህጻናትና ሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በቃ ሊባል ይገባል ሲል የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ጥሪውን አቀረበ።ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳመለከተው በዓለማችን ብሎም በአገራችን የኮሮና ቫይረስ ተግዳሮት እየተፈታተነን ባለበት ወቅት በህጻናትና በሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል።ይህን ችግር ለመቅረፍ የሁላችንም ኃላፊነት ነው ያለው መግለጫው÷ በህጻናትና ሴቶች ላይ የሚፈጸመዉ ጥቃት ይብቃ የምንልበት ጊዜ አሁን መሆኑን አንስቷል፡፡ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-በህጻናትና ሴቶች ላይ የሚፈጸመዉ ጥቃት አሰመልክቶ ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተሰጠ መግለጫበህጻናትና ሴቶች ላይ የሚፈጸመዉ ጥቃት ይብቃ የምንልበት ጊዜው አሁን ነዉ።ዛሬ ዓለማችን ብሎም ሀገራችንን የኮሮና ቫይረስ ተግዳሮት እየተፈታተነን ባለበት ወቅት በህጻናትና በሴቶች ላይ የሚደረሰው ጥቃት አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ የገሀድ ነዉ፡፡ይህን ችግር ለመቅረፍ የሁላችንም ኃላፊነት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የህግና የፍትህ አካላት የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ጥረታቸውን ቀጥላል ፡፡ለአብነት ባለፉት 3 ወራት ዉስጥ በአስገደዶ መድፈር በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ክስ ከተመሰረተባቸው 40 መዝገቦች፣ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተግዳሮት ውስጥ ሆነንም ቢሆን እስከ አሁን ድረስ 8 መዝገቦች ላይ ዉሳኔ ተሰጥቶባቸዋል።ከእነዚህ ዉስጥ በዐቃቤ ሕግ ክስ የተመሰረተባቸው የ64 ዓመቱ ተከሳሽ በአዲስ አበባ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዕድሜያቸው ስምንት እና ዘጠኝ አመት የሆኑ ሁለት ሴት ህፃናቶችን በተለያዩ ቀናቶች ተከራይቶ ከሚኖርበት ቤት ውስጥ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈጽሞባቸዋል፡፡በዚህም ተከሳሹ የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 627(1) ተላልፎ በመገኘቱ አራት ክሶችን ተመስርቶበታል፡፡ጉዳዩ በፍጥነት ወሳኔ እንዲያገኝ በተደረገው እንቅስቃሴ ተከሳሽ የተከሰሰበትን ክስ ሊያስተባብል ባለመቻሉ ፍርድ ቤቱ ተከሳሽን በአራቱም ክሶች ጥፋተኛ ነህ ብሎታል፡፡በዚህም ሰኔ 16 ቀን 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት በ60 አመት እንዲቀጣ የፈረደበት ቢሆንም የተከሰሰበት ድንጋጌ ጣሪያው 25 ዓመት በመሆኑ በ 25 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ሁኔታ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ገብርኤል ቤተ-ክርስቲያን አካባቢ ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋትን የ15 ዓመት የእንጀራ ልጁን የደፈረው ግለሰብ በ11 ዓመት ከ9 ወር ጽኑ እስራት የተቀጡ ሲሆን ቅጣታቸዉም በቂ አይደለም ተብሎ በታመነበት ላይ የይግባኝ ክርክራችን ቀጥላል።\nይህ ለአብነት ተገለጸ እንጂ በሌሎች የጥቃት ፈጻሚዎች ላይ ተገቢ የህግ ቅጣት እንዲያገኙ የማድረግ ሥራ ከምንጊዜም በላይ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ሰለሆነም በሴቶችና ህፃናት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች ህብረተሰቡ ተጋላጭ እንዲሆን ጥንቃቄ እንዲያደርግና ድርጊቱ ተፈፅሞ ሲያገኝም ከመቼውም በበለጥ ከፍትህ አካላት ጎን በመሆንና ይህን አሳፋሪና አሰነዋሪ ወንጀል በማጋለጥ እና ድርጊቱን ባለመተባበር እንዲሁም ለተጎጂዎቹ ምስክር በመሆን የህግ የበላይነት እና ፍትህ እንዲሰፍን የበኩላችን እንድንወጣ በዚህ አጋጣሚ ጥሪያችንን እናቀረባለን።ኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግሰኔ 19 ቀን 2012 ዓ.ም", "passage_id": "1f3688f449683ac13897f0760b16d41f" }, { "cosine_sim_score": 0.41650304198265076, "passage": "ከ50 በመቶ በላይ ለሚሆን የእናቶች ሞት ምክንያት ከወሊድ ጋር የሚያያዝ የጤና ችግር ነው፡፡ በተለይ በወሊድ ወቅት በሚከሰት ደም መፍሰስ የሚያልፈው የእናቶች ሕይወት ቀዳሚ ቦታን እንደሚይዝ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ እናም ይህንን ችግር ለመቅረፍ እናቶች የቅድመ እና ድህረ ወሊድ የሕክምና ክትትል ማድረግ ግድ ይላቸዋል፡፡ አንዲት እናት በቤት ውስጥ ለመውለድ በምታደርገው ጥረት በሚከሰት ከመጠን በላይ ደም መፍሰስ ሕይወቷን የማጣት አጋጣሚው በእጅጉ የሰፋ ነው፡፡እንደ ሀገር 72 በመቶ የሚሆኑ እናቶች በቤት ውስጥ እንደሚወልዱ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ይህም ከመጠን በላይ ለሆነ ደም መፍሰስ ስለሚያጋልጣቸው ለኅልፈት የሚዳርጉበት አጋጣሚ በርካታ ነው፡፡ በገጠር ጤና ተቋማት የሚገነቡ የነፍሰ ጡር እናቶች ማቆያዎች የቤት ውስጥ ወሊድን ለማስቀረትና የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ዓላማ ያደረጉ ናቸው፡፡በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች አንዲት እናት ከቤቷ ወደ አቅራቢዋ ያለ ጤና ጣቢያ ለመሄድ ሰዓታትን መጓዝ ይጠበቅባት ይሆናል፤ በወሊድ ወቅት የትራንስፖርት አገልግሎት የማይደርስባቸው አካባቢዎች እናቶች ደግሞ ወደ ጤና ጣቢያ ከመሄድ ይልቅ በቤት ውስጥ እንዲወልዱ ይገደዳሉ፡፡ ይህን ችግር ለመቅረፍ መኖሪያ ቀያቸው ከጤና ጣቢያ ሩቅ ለሆኑ እናቶች የመውለጃ ወራቸው ሲደርስ በጤና ጣቢያ ማረፊያ ቤት ተዘጋጅቶላቸው እንዲቆዩ እየተደረገ ነው፡፡", "passage_id": "616cbe389b6e1e9599a607e4020a5e11" }, { "cosine_sim_score": 0.41635650396347046, "passage": "– ኢትዮጵያ 3ኛውን ዓለም ዓቀፍ የቤተሰብ እቅድ ጉባኤ የተሟላ አቅርቦትና የተሟላ አማራጭ በሚል መሪ ሀሳብ እ.ኤ.አ ከህዳር 3-6 /2006 በአፍሪካ ህብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ ታስተናግዳለች፡፡በዋናነት የአፍሪካ ሀገሮችን ያማከለው ጉባኤው 4ሺ የሚጠጉ ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ፖሊሲ አውጭዎች፣ የጤና ባለሞያዎች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡የጤና ጥበቃ ሚንስትር ዶ/ር ከሰተብርሀን አድማሱ እንዳሉት  ኮንፍረንሱ ኢትዮጵያ በቤተሰብ ምጣኔ ዙሪያ ያስመዘገበችውን ስኬት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማጋራትና ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች ተሳታፊ ሀገራትንና ባለድርሻ አካላት በዘርፉ የእርስ በእርስ  ልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ መልካም አጋጣሚን ይፈጥራል ብለዋል፡፡ጉባኤው እ.ኤ.አ በ2012 በለንደን ከተማ የዓለም መሪዎች በተለይ በቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ስኬታማ ስራዎች ለማከናወን ቃል የተገቡትን ውሳኔዎችን ለመገምገም ትልቅ መድረክ እንደሚፈጥርም ጠቁመዋል፡፡በኢትዮጵያ የሚገኙ ሴቶች የቤተሰብ ምጣኔ ዘዴ መጠቀም እንዲችሉ አቅም እንደተፈጠረላቸው የገልጹት ሚንስትሩ በኢትዮጵያ አንድ እናት በአማካኝ የምትወልዳቸው ልጆች መጠን እ.ኤ.አ በ2000 ከነበረው 6  ወደ 4.8 በ2010 መቀነሱን ገልፀዋል፡፡ይህም ስኬታማ ውጤት የተገኘው መንግስት ለዘርፉ ባሳየው ከፍተኛ ቁርጠኝነትና የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ተግባራዊ በማድረግዋ ነው ብለዋል ዶ/ር ከሰተብርሀን፡፡እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ ኢትዮጵያ ይህንን ታላቅ ጉባኤ እንድታዘጋጅ የተመረጠችው በዘርፉ ባለት ቁርጠኝነትና የቤተሰብ ምጣኔ  አገልግሎት ለማዳረስ ረገድ ባስመዘገበችው ከፍተኛ ውጤት እንደሆነም አብራርተዋል፡፡በኢትዮጵያ የቤተሰብ ምጣኔ ተጠቃሚ ቁጥር እ.ኤ.አ በ2005 14.7 በመቶ የነበረውን በ2010 በእጥፍ በማሳደግ ወደ 29 በመቶ ከፍ ማድረግ ችላለችም ብለዋል፡፡ እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በጉባኤው በርካታ ጥናታዊ ጹሁፎች የሚቀርቡ ሲሆን ከነዚሀም ውስጥ 102 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ተመራማሪዎች እንደሚቀርቡም ተናግረዋል ሚኒስትሩ፡፡ ", "passage_id": "fc13478347e40617a662431888c2dab7" }, { "cosine_sim_score": 0.4110982120037079, "passage": "ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ከጋምቤላ የተጠለፉትን ልጆች ለማስለቀቅ የሚያደርጉትን ጥረት በእጥፍ እንዲጨምሩ ሁለት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳይ ባለሞያዎች ጠይቀዋል። አጥፊዎቹ ለፍርድ መቅረብ እንዳለባቸውም አሳስበዋል። ባለፈው አርብ ሰባት ተጨማሪ ህፃናት መመለሳቸውን እና ወደ አገራቸው የገቡት ቁጥር 63 መድረሱን ደግሞ የጋምቤላ ክልል ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጋትሉአክ ቱት አስታውቀዋል። ከዚህ በፊትም ስለ ህፃናቱ ጉዳይ በየጊዜው ከአዲስ አበባ ያስተላለፍናቸውን ዘገባዎች ። እስክንድር ፍሬው አርብ የላከውን ዘገባ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ። ", "passage_id": "c1171d47200a49a737b6d6f34ce05efa" } ]
35d11ef563b9f2a518820321a12c5c2b
42229f56961a523ad2308444cce4bf4f
በግንባታ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመከላከል የወጡ ህጎች ባለመተግበራቸው ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰ መሆኑ ተገለጸ
በአዲስ አበባ በግንባታ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመከላከል የወጡ ህጎች አለመተግበራቸው በሰራተኛው ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ከፍተኛ አድርጎታል ተብሏል፡፡የህጎቹ በትክክል አለመተግበርም የግንባታ ባለቤቶች ለሰራተኛው ደህንነት መጠበቅ ትኩረት እንዳይሰጡ አድርጓቸዋል ነው የተባለው፡፡ይህ የተባለው በአዲስ አበባ በተለይ በየካ፣ ቂርቆስ እና ቦሌ እንዲሁም የ20/80 እና የ40/60 የኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤቶች ግንባታ በስፋት በሚከናወኑባቸው አካባቢዎች የጤና እና ግንባታ ደህንነት ላይ የተሰራ የህዝብ አስተያየት እና ጥናት ይፋ በተደረገበት ወቅት ነው፡፡የግንባታ ባለቤቶች የደህንነት ቁሳቁሶችን አለመጠቀማቸው እና የሚጠቀሙትም ቢሆኑ ርካሽ ዋጋን ፍለጋ ጥራታቸውን እና ደረጃቸውን ያልጠበቁ መሳሪያዎችን ከውጭ አገር እያስገቡ ሰራተኛው እንዲጠቀምባቸው ማድረጋቸው በአዲስ አበባ ውስጥ በግንባታ ዘርፉ ላይ በየጊዜው የሚደርሰውን ጉዳት ከፍተኛ እንዲሆን አድርጎታል፡፡እንደ ኢቲቪ ዘገባ ዘርፉ በኢትዮጵያ ውስጥ ከ850 ሺህ በላይ የስራ ዕድል የሚፈጥር ቢሆንም፤ ለዘርፉ በቂ ትኩረት ባለመሰጠቱና እና ደህንነቱን እንዲጠብቅ ባለመደረጉ በሰራተኛው ምርታማነት ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑ ተነግሯል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23907/
[ { "cosine_sim_score": 0.4566599130630493, "passage": " ረቂቅ አዋጁ በቅርቡ ከጸደቀ በኋላ ሁሉም አሰሪ ተቋማት ተግባራዊ እንዲያደርጉት የሚያስገድድ ህግም አብሮት ይወጣል ነው የተባለው። ሚኒስቴሩ የሥራ ላይ አዋጁን ተግባራዊ በማያደርጉ ተቋማትና አሰሪና ሰራተኞች ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምርም አስታውቋል። ሚኒሰቴሩ \"የሙያ ደህንነትና ጤንነት መረጃዎችን የመሰብሰብ የማደራጀትና በግብዓትነት የመጠቀም አቅም ማሳደግ ለ8ኛው የዘላቂ ልማት ግቦች አፈፃፀም አጋዥ እርምጃ\" በሚል መሪ ሃሳብ ዓለም አቀፍ የሙያ ደኅንነትና ጤንነት ቀንን ትናንት ከባለድርሻ አካላት ጋር አክብሯል።   የሰራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኢታ ወይዘሮ ወርቅነሽ ብሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት የሥራ ላይ አደጋ በዓለም ሆነ በአገሪቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቷል። በኢትዮጵያ በተለይም በኮንስትራክሽን ዘርፉ የሚደርሰው አደጋ ከሁሉም የሥራ ዘርፍ ትልቁን ድርሻ የሚይዝ መሆኑን ገልጸዋል። እንደ ወይዘሮ ወርቅነሽ ገለጻ አሰሪ ተቋማት ላይ የሚታየው የፖሊሲና የህግ አተገባበር ክፍተቶች፣ ለሰራተኞቻቸው በቂ ሥልጠናዎችን አለመስጠትና ለችግሩ ትኩረት አለመስጠት በዋናነት የሚጠቀሱ ችግሮች ናቸው።  ሚኒስቴሩ አደጋውን ለመከላከል አዲስ የፖሊሲና ስትራቴጂዎች ረቂቅ አዘጋጅቶ በቅርቡ ሥራ ላይ ያውላል ነው ያሉት። የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማኅበራት ኮንፌደሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ በበኩላቸው በአብዛኛው ተቅጠረው የሚሰሩ ሰራተኞች የሥራ ዋስትና የተረጋገጠ አይደለም ብለዋል። \"በዚህ ዓመት ከኮንስትራክሽን ግንባታዎች ላይ በመውደቅ፣ በመሠረት ቁፋሮ ወቅት በአፈር መደርመስና በኤሌክትሪከ አደጋዎች እንዲሁም በማሽን በመቆረጥ በሰራተኞች ላይ በርካታ አደጋዎች ደርሷል\" ነው ያሉት። አሰሪ ተቋማትም ለሰራተኞቻቸው ምቹና የተረጋጋ የሥራ ቦታን መፍጠር እንደሚገባም አሳስበዋል። በአገሪቱ የኢንዱስትሪና የኮንስትራክሽን መስፋፋትን ተከትሎ ለሰራተኛው ምቹ የሥራ ቦታን በመፍጠርና ሥልጠናዎችን በመስጠት በሥራ ላይ የሚደርሰውን አደጋ መቀነስ ይገባል ብለዋል። የሙያ ደኅንነትና ጤንነትን የተስተካከለ እንዲሆን በማድረግም ዘላቂ የልማት ግቦችን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል። ሰራተኞችም በሚችሉት መጠን ራሳቸው ከአደጋ መከላከል እንደሚገባ ጠቁመዋል። ዓለም አቀፍ የሙያ ደኅንነትና ጤንነት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ15ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ14ኛ ጊዜ ተከብሯል(ኢዜአ) ። ", "passage_id": "2f8dc461163df8d8561219d04b815bd3" }, { "cosine_sim_score": 0.45106589794158936, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሁን ላይ የሚታየው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የጥራት መጓደል ችግር ፈታኝ እየሆነ መምጣቱን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ ከብሄራዊ ሥነ ልክ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በክልልና በከተማ አስተዳደሮች ከሚገኙ የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ማዕከላት ለተውጣጡ አመራርና ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።በሃገሪቱ የሚከናወነው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ እመርታ የማሳየቱን ያህል በውስጡ እየታየ ባለው የጥራትና የደህንነት ችግር በሰው፣ በአካባቢ፣ በኢኮኖሚ እና በሀገር ላይ ፈተናዎች እየደቀነ መምጣቱን በሚኒስቴሩ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ አሰራር ማሻሻያ ቢሮ ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ ተገኘ ገልፀዋል።በመሆኑም በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው የሚታየውን የጥራት መጓደል ችግር ለመቅረፍ እና በዘርፉና በሀገር ላይ እየታየ ያለውን ውድመት ለመታደግ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ያሉበትን ማነቆዎች ለመፍታት የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪዎችን አቅም መገንባትና የአሰራር ስርዓት ቀርፆ ወደ ስራ ማስገባት እንደሚገባ ተናግረዋል።በስልጠናው ላይ በኮንስትራክሽን ቤተ መከራዎች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ክፍተቶችን በመዳሰስ የአገልግሎቱን ጥራት ለማስጠበቅ በመሳሪያዎቹ አጠቃቀምና አያያዝ እንዲሁም የልኬት አገልግሎት እና የተበላሹ የቤተ ሙከራ መሳሪያዎች ጥገና እንደሚደረግ መገለፁን ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "badd4b1ea8312c9679d92904569f9cbd" }, { "cosine_sim_score": 0.449301540851593, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዜጎችን ሁለንተናዊ መብትና ጥቅም ለማስከበር የመንግስት ተቋማት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ አሳሰቡ።ለመንግስት ተቋማት መካከለኛ የስራ ኃላፊዎች በፌደራል አስተዳደር ሥነ- ሥርዓት  አዋጅ አስፈላጊነት እና አተገባበር አስመልክቶ የስልጠና መድረክ መካሄዱን ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በስልጠናው ላይ የተገኙት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን፥ የፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጁ በመንግስት ተቋማት ላይ ግዴታ የሚጥል፣ ለዜጎች ደግሞ መብት የሚሰጥ በመሆኑ ተግባራዊነቱ ላይ ችላ ማለት አይገባም ብለዋል፡፡የስልጠና መድረኩ አዋጁን ለመረዳት እና ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ የአዋጁን አላማ ለማሳካት በየተቋማቱ የሚገኙ ከፍተኛ እና መካከለኛ ስራ  ኃላፊዎች በመተሳሰር ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባቸውም ተናግረዋል፡፡ዶክተር ጌዲዮን አክለውም ሁሉም የአስተዳደር ተቋማት ስራ ላይ ያሉ እና አዲስ የሚወጡ መመሪያዎችን በፍጥነት ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት መላክ እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።እንዲሁም ተቋማት መመሪያ ሲያወጡና አስተዳደር ውሳኔ ሲወስኑ በሥነ-ሥርዓት አዋጁ መሰረት ሊሆን ይገባልም ነው ያሉት።የአስተዳደር ተቋማት በሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔዎችና መመሪያዎች ቅር የተሰኘ ማንኛውም ዜጋ የውሳኔዎቹንና የመመሪያዎችን ሕጋዊነት በፍርድ ቤት ማስመርመር እንደሚችል የተደነገገ በመሆኑ ከሚፈጠር የፍርድ ቤት ጫና በትኩረት በመስራት የዜጎችን መብት ማስከበር እንደሚገባም አሳስበዋል።", "passage_id": "1e0de41abc2c520848691769ecc788a3" }, { "cosine_sim_score": 0.4459916353225708, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ለመንገዶች ግንባታ መዘግየት ምክንያቱ የአቅም ማነስ ሳይሆን ከፍተኛ የሆነ የወሰን ማስከበር ችግር መሆኑን አስታወቀ፡፡ ችግሩ ኅብረተሰቡን ለከፍተኛ ችግር ያጋለጠ መሆኑንና በአገር ሀብት ላይ ከፍተኛ ብክነት እያስከተለ እንደሆነ የገለጹት፣ የባለሥልጣኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች የሥራ ሒደት መሪ አቶ ሲሳይ ወርቅነህ ዝናቡ ናቸው፡፡ባለሥልጣኑ ዓርብ ሚያዝያ 14 ቀን 2008 ዓ.ም. ከተለያዩ ክፍላተ ከተሞችና ወረዳዎች የተውጣጡ የሕዝብ አደረጃጀቶችን በተለያዩ አቅጣጫዎች እያስገነባቸው  ያሉትን መንገዶች አስጎብኝቶ ነበር፡፡ በጠቅላላ 16 የሚሆኑ መንገዶች መጠናቀቅ ከሚገባቸው ጊዜ እየዘገዩ ኅብረተሰቡን ለእንግልት የሚዳርጉበት ምክንያት ገለጻ ተደርጓል፡፡ ባለሥልጣኑ ከዓመት ዓመት መንገድ የመገንባት አቅሙ እያደገ ቢሆንም፣ አሁንም  የወሰን ማስከበር ጉዳይ ከአቅሙ በላይ እንደሆነ አስታውቋል፡፡ ‹‹እናንተም ይህንን አይታችሁ ወደ ሕዝቡ ስትመለሱ ሁኔታውን በማስረዳት፣ ችግሩን ለመቅረፍና ለሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ግንዛቤ እንድታስጨብጡልን እንወዳለን፤›› በማለት አቶ ሲሳይ ለጎብኚዎች አስረድተዋል፡፡ብዙዎቹ መንገዶች በከፊል አስፓልት ለብሰው በከፊል ሳይሠሩ ተቆፍረው ይታያሉ፡፡ ለዚህ ምሳሌ የሚሆነው ከፈረንሳይ-ጉራራ-ኮተቤ-ኪዳነ ምሕረት-ፈረንሳይ አቦ እየተገነባ ያለው መንገድ ነው፡፡ ይህ መንገድ በእስራኤሉ ትድሀር ኮንስትራክሽን ኩባንያ እየተገነባ ነበር፡፡ ርዝመቱም ሰባት ኪሎ ሜትር ሲሆን፣ ስፋቱ ደግሞ አሥር ሜትር ነው፡፡ ይህ መንገድ ብዙ ሕዝብ የሚኖርባቸውን አካባቢዎች አቋርጦ የሚያልፍ በመሆኑ የከተማዋን የመንገድ መጨናነቅ ችግር እንዲፈታ ታስቦ ነበር ግንባታ የተጀመረው፡፡ ለዚህ መንገድ ግንባታ መጓተት ምክንያቱ ምን እንደሆነ የዛሬ ስድስት ወር በተጎበኘበት ወቅት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ሥጦታው በቦታው ተገኝተው ተናግረው ነበር፡፡ ከፍተኛ የወሰን ማስከበር ችግር እንደሆነና ይህንንም ለመቅረፍ ትምህርት በመውሰድ፣ ከዚህ በኋላ የሚገነቡ የመንገድ ፕሮጀክቶች 80 በመቶ የወሰን ማስከበር ሥራ ተጠናቆ ነው የሚጀመረው ብለው ነበር፡፡ ዛሬም ይህ መንገድ በየመሀሉ በአስፓልት ተሠርቶ ግማሹ ተመርቆ ነው ሥራ የጀመረው፡፡በአሁኑ ጉብኝት ለመንገዶች ግንባታ መጓተት መሠረታዊ ችግር እየሆነ ያለው ከፍተኛ የሆነ የወሰን ማስከበር ችግር መሆኑ በአቶ ሲሳይ ተገልጿል፡፡ ‹‹ከእኛ አቅም በላይ በመሆኑ ከንቲባውና ምክትል ከንቲባው የቀን ተቀን ሥራቸው እየሆነ ነው፡፡ በተለይ ምክትል ከንቲባው በየክፍለ ከተማው እየወረዱ ማስጠንቀቂያም ማሳሰቢያም ቢሰጡም ዛሬም ያልተፈታ ችግር ነው፡፡ ከዚህ በፊት 80 በመቶ የወሰን ማስከበር ሥራ ተሠርቶ ለኮንትራክተር ይሰጣል ብለን የጀመርነው ምንም እንደማይሠራ ነው ያየነው፤›› በማለት በምሬት ተናግረዋል፡፡ይህ የወሰን ማስከበር ሥራ በወቅቱ ባለመከናወኑ የሚያመጣው ጉዳት ደግሞ እንዲህ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ብለዋል፡፡ ‹‹በመጀመሪያ ደረጃ ተጠቂው ኅብረተሰቡ ነው፡፡ ይህም መንገድ በወቅቱና በጥራት ተጠናቆ ወደ ሥራ ባለመግባቱ ኅብረተሰቡ ችግር ውስጥ ይወድቃል፡፡ ሌላው መንግሥት ከሚመድበው በጀት በላይ የወሰን ማስከበሩ በትክክል ባለመከናወኑ ከፍተኛ ለሆነ ለዋጋ ንረት ይጋለጣል፡፡ በሦስተኛ ደረጃ ደግሞ በኮንትራክተር ላይ የሚያመጣው ችግር ነው፡፡ በተለይ የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች ፕሮጀክቶች በተጓተቱ ቁጥር የገንዘብ አቅማቸው ስለሚዳከም ከጨዋታ ውጪ ይሆናሉ ማለት ነው፤›› ሲሉ የችግሩን መጠን አቶ ሲሳይ አስረድተዋል፡፡የአዲስ አበባ መንገዶች ግንባታ መጓተትና መዘግየት 80 በመቶ የሚሆነው ከወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ ችግር መሆኑን፣ ይህ ደግሞ ከከተማው በላይ የአገር ሀብትን በሚሊዮኖች በሚቆጠር ገንዘብ እያከሰረ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ ይህንንም ችግር ለመቅረፍ የአሁኑ ጉብኝት አንዱ አካል እንደሆነ፣ በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉ የሕዝብ አደረጃጀቶች ለኅብረተሰቡ ከፍተኛ ግንዛቤ እንዲሰጡ ጠይቀው፣ ‹‹ሌላው በተደጋጋሚ ከሕዝብ ጋር ውይይት በማድረግ ችግሩ ይቃለልልናል ብለን እናስባለን፤›› ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በዚህ ዓመት ስድስት ቢሊዮን ብር በጀት የተያዘለት ሲሆን፣ እስካሁን 75 በመቶ በመጠቀም ካለፈው ዓመት የተንከባለሉትን ሥራዎችን ጨምሮ እየሠራበት እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ደግሞ 60 ኪሎ ሜትር የተለያዩ መንገዶች ሠርቶ እንዳጠናቀቀም አቶ ሲሳይ ገልጸዋል፡፡ ", "passage_id": "7019e47aa04558aeb2f058aa4a0b8370" }, { "cosine_sim_score": 0.4387866258621216, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የሚያስወግዷቸው ደረቅ ቆሻሻዎች ያላግባብ መንገዶች ላይ የሚጣሉ በመሆናቸው የፈሳሽ ማስወገጃ ቦይና ቱቦዎችን እየዘጉ በመሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ  የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አሳስቧል፡፡ከተለያዩ መኖሪያ ቤቶች የሚወጡ ደረቅ ቆሻሻዎችና ወደ ቱቦ መግባት የማይገባቸውን ቁሳቁሶች ህብረተሰቡ ኃላፊነት በጎደለው ስሜት እያስወገደ መሆኑን የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ጥኡማይ ወልደገብሬኤል ለዋልታ ተናግረዋል፡፡ይህም በከተማዋ ውስጥ ያሉ የፈሳሽ ማስወገጃ ቱቦችን በመዝጋት በተለይ አሁን እየጣለ ካለው ዝናብ ጋር ተያይዘው ቱቦዎች እንደፈነዱ እና የተለያዩ የከተማዋ አስፓልቶች በጎርፍ እንድጥለቀለቁ እያደረገ ነው ብለዋል፡፡ከዚህም ባሻገር ወደ ግለሰቦች ቤት በመግባት የጎርፍ መጥለቅለቅ እያስከተለ መሆኑን አቶ ጥኡማይ ገልጸዋል፡፡በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኤሌክትሪክ መስመሮችን ኃላፊነት በጎደለው ስሜት በፈሳሽ ማስወገጃ ቱቦዎች ውስጥ ያለባለስልጣኑ ዕውቅና መዘርጋቱ በየቦታው ችግር እያስከተለ መሆኑንም ጠቁሟል፡፡ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከተለያዩ የመንግስት ሴክተርሮች ጋር በቅንጅት ያለመስራት ችግርም መንገዶችን አስቸጋሪ ከሚያደርጉ ድርጊቶች ይጠቀሳሉ ብሏል፡፡", "passage_id": "b00b5f94451288805a9282e28a3b64ca" }, { "cosine_sim_score": 0.4367420971393585, "passage": "ጣና ሐይቅን ተንተርሰው የተሠሩ ፕሮጀክቶች ሐይቁን በመበከል በብዝኃ ሕይወቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ ነው፡፡የአማራ ክልል አካባቢ የደንና የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በ2010 ዓ.ም የአካባቢ ተጽዕኖ የክዋኔ ኦዲት ሠርቶ ፍሳሽ ቆሻሻቸውን ወደ ሐይቁ የሚለቅቁ ሆቴሎች፣ መናፈሻዎች፣ የግልና የመንግሥት ተቋማት መኖራቸውን አረጋግጧል፡፡ ችግሮቻቸውን እንዲያስተካክሉም ለእያንዳንዳቸው ተቋማት ግብረ መልስ ተሰጥቷል፡፡ፈለገ ሕይወት ስፔሽያላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል፣ ግራንድ ሆቴል፣ ሌክሹር ሪዞርት፣ ድብ አንበሳ ሆቴል፣ ብሉናይል ሪዞርት ሆቴል፣ ጣና ሆቴል፣ ኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓ ሆቴል፣ ቀበሌ 16 የሚገኘው የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህራን የጋራ መኖሪያ ቤትና ሌሎችም ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ከመኖሪያ ቤቶችም በተለያዩ መፋሰሻዎች ወደ ጣና የሚገቡ ፍሳሽ ቆሻሻ መኖሩን ከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ ፍሳሽ ቆሻሻው ደግሞ ሐይቁን በመበከል በውስጡ ያሉ በርካታ ብዝኃ ሕይወትን የሚጎዳ ነው፡፡ከፕሮጀክቶቹ የፍሳሽ ቆሻሻ ሴፕቲክ ታንክ የሌላቸው፣ ሴፕቲክ ታንካቸው አነስተኛ የሆነባቸው፣ የፍሳሽ ቆሻሻቸው ይዘት በላቦራቶሪ ያልተረጋገጠ፣ የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የሌላቸው፣ የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ሰነድና የአካባቢ አያያዝ እቅድ የሌላቸው ይገኙበታል፡፡ከባለስልጣኑ በተገኘው መረጃ መሠረት ማስተካከያ እንዲያደርጉ ከተደረገ በኋላ በ2011 ዓ.ም ድጋሜ በተሠራ ኦዲት አብዛኛዎቹ ተቋማት ማስተካከያ አላደረጉም፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ሕግ በማስከበር በተቋማት ላይ የማስተካከያ ርምጃ እንዲወሰድ መመሪያ መሰጠቱንም በባለስልጣኑ የአካባቢ ተጽዕኖ ክዋኔ ኦዲት ባለሙያ አበበ ሞላ ተናግረዋል፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ግን ተፈጻሚነታቸው ምን እንደሚመስል ተመልሶ ከመመልከት ይልቅ በዝምታ መመልከት ተመርጧል፡፡ ለምን ስንል ጠይቀን ‘ጉዳዩ የሚመለከተው ከተማ አስተዳደሩን ነው’ የሚል ምላሽ ተሰጥቶናል፡፡", "passage_id": "9b26e10a306fffbff74dc18596f39434" }, { "cosine_sim_score": 0.42915040254592896, "passage": "አዲስአበባ፡- የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃና የሀብት ልማት ስራ በመንግሥት ትኩረት ስላልተሰጠው የእንስሳቱን ህልውና የሚፈታተኑ ተግዳሮቶች እያጋጠሙ መሆኑን የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ቲንክ ታንክ ቡድን ጥናት አመለከተ፡፡የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ሀብት ልማትና ጥበቃ ላይ የሚስተዋሉትን ተግዳሮቶችና ወደፊት መከናወን ስላለባቸው ስራዎች ትናንት በጊዮን ሆቴል ከተለያዩ የመንግስትና የግል ተቋማት ተወካዮች ጋር በጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ባካሄደው ውይይት በእቅድ ያልተመራ የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ፣በዱር እንስሳት መኖሪያ ውስጥ የሰዎች መስፈር፣የህግ መላላት፣ለዘርፉ ተገቢውን በጀት መድቦ ስራዎችን በሰለጠነ የሰው ኃይል አለመምራት፣የመጤ አረም በፓርኮች ውስጥ መስፋፋት እና ሌሎችም ተግዳሮቶች የዱር እንስሳቱን ህልውና እየተፈ ታተኑ መሆኑ ተመልክቷል፡፡የኢትዮጵያ ዋይልድ ላይፍ ኮንሰርቬሽን ቲንክ ታንክ ዋና ፀሐፊ ዶክተር መክብብ እሸቱ በውይይቱ ላይ ባደረጉት ገለጻ፣በሀገሪቷ ግልጽ የሆነ የመሬት አጠቃቀም ባለመኖሩ የፓርኮችን ህልውና የሚነካ ስራ ይሰራል፡፡ፓርኮችን ከተለያዩ ጥቃቶች ለመከላከል የሚያስችል ጠንካራ ህግ አለመኖር፣ የዘርፉን አስፈላጊነትና ጥቅም በአግባቡ አለመረዳትና ግንዛቤ ለማስጨበጥም የሚደረገው ጥረት አናሳ መሆን፣መንግሥት የሚሰጠው ትኩረት የሚጠበቀውን ያህል አለመሆን በዘርፉ ላይ ተደራራቢ የሆኑ ችግሮች እንዲጋረጡበት ሆኗል፡፡የችግሩ መስፋት ደግሞ በፓርኮች ልማትና በዱር እንስሳት ጥበቃ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ በማሳደሩ ዝሆንና አውራሪስ ቁጥራቸው እንዲመናመን ማድረጉን የጠቆሙት ዶክተር መክብብ፤ የአዋሽ ፓርክ በሚገኝበት የባቡር መንገድ ዝርጋታና የከሰም ስኳር ፋብሪካ ግንባታ፣በኦሞ ፓርክም በተመሳሳይ የሚከናወነው የስኳር ፋብሪካ ግንባታ፣በማጎ ፓርክ ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ መስፈር፣በጋምቤላ ከኢንቨስትመንት ጋር ተያይዞ የተከናወነው ተግባር ለፓርኮቹ አደጋ እንደሆኑ ለአብነት ጠቅሰዋል፡፡በአውደ ጥናቱ የተሳተፉት የሰንቀሌ ቆርኪዎች መጠለያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደስታ በዳሶ በሰጡት አስተያየት በመጠለያው ልቅ የሆነ ግጦሽ መኖሩና በሚፈጠር ንክኪ ከቤት እንስሳት ወደ ዱር እንስሳት የሚተላለፉ በሽታዎች ማጋጠማቸው፣ በአካባቢው ማህበረሰቡን ያሳተፈ ስራ ቢከናወንም ከዘርፉ ተጠቃሚ ባለመሆናቸው፣ መጠለያው ከመኖሪያቤቶች አለመለየቱ፣ በዞንና በወረዳ ደረጃ ተጠያቂነት አለመኖሩ ካጋጠሙት ችግሮች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፡፡የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ማስረሻ ፈጠነ በበኩላቸው አካዳሚው በዱር እንስሳት ሀብት ልማትና ጥበቃ ላይ ያሉትን ችግሮችና መፍትሄዎች የምርምር ስራዎችን በማከናወን ለመንግሥትና ለፖሊሲ አውጭዎች በማቅረብ ችግሩ እልባት እንዲያገኝ የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑን ገልፀው፤ የአሁኑን አይነት የጋራ መድረክ በማዘጋጀት ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ የአቅም ግንባታ አጫጭር ስልጠናዎችን በመስጠት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡የአካባቢ፣ደንና የአየርንብረት ለውጥ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፈቃዱ በየነ ዘርፉ ተግዳሮቶች እንዳሉበት ይታወቃል፡፡ ተግዳሮቶቹን ወደ ዕድል ለመቀየር  መንግስት ብቻውን የሚያ ከናውነው ባለመሆኑ  እንደ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና ቲንክ ታንክ ቡድን ካሉ አጋር ድርጅቶች ጋር በመስራት መፍትሄ ለመስጠት ኮሚሽኑ ለአዲስ አደረጃጀት በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ አለመኖር ተጽዕኖ ማሳደሩን የጠቀሱት ኮሚሽነሩ በመንግሥት እየታየ መሆኑንና ፖሊሲው ሲጸድቅ ለችግሮች እልባት እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 17/2011በለምለም መንግሥቱ            ", "passage_id": "443d9172b0ecab7ccaa7447db3d772c2" }, { "cosine_sim_score": 0.42560115456581116, "passage": "አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ ከታችኞቹ የአባይ ተፋሰስ ሀገራት ጋር ስምምነት ሳትደርስ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ውሃ ሞልታ በመጠቀሟ የምትጥሰው አንዳች የዓለም አቀፍ ህግ አለመኖሩን በወሎ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል የዓለም አቀፍ ህግ መምህር አስታወቁ። ግብፆች ዓለም አቀፍ ህጎችን በመጣስ ወንዙን ሲጠቀሙ መቆየታቸውንም ገለጹ።በወሎ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል የዓለም አቀፍ ህግ መምህር ደጀን የማነ በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት ኢትዮጵያ፣ በግብፅና ሱዳን መካከል ሲካሄድ የነበረው ድርድር መቋረጡን አስመልክቶ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደተናገሩት፤ ሦስቱ ሀገራት በ2015 በተፈራረሙት የመርሆዎች ስምምነት መሰረት ሀገራቱ በግድቡ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ዙሪያ የመደራደር ግዴታ ስላለባቸው ኢትዮጵያም በዚሁ ስምምነት መሰረት ስትደራደር ቆይታለች። “የመደራደር ግዴታ ማለት ግን የመስማማት ግዴታ ማለት አይደለም” ያሉት የዓለም አቀፍ ህግ መምህሩ፤ በአንድ ጉዳይ ላይ ድርድር ተካሂዶ ሳይስማሙ ማቋረጥም አንዱ የድርድር ውጤት ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ ከግብፅና ሱዳን ጋር ስምምነት ላይ እስክትደርስ የመደራደር ግዴታ እንደሌለባትም አመልክተዋል።ኢትዮጵያ ከሁለቱ ሀገራት ጋር ስምምነት ሳትደርስ ውሃ በመሙላት ኃይል ማመንጨት በመጀመር የምትጥሰው አንዳችም የዓለም አቀፍ ህግ የለም ያሉት መምህር ደጀን፤ ይልቁንም የውሃ ሙሌቱን በአፋጣኝ ጀምራ ኃይል ማመንጨት መጀመሯ በዓለም አቀፍ ህግ የተጣለባትን ግዴታ ለመወጣት እንደሚያስችላት ተናግረዋል።እንደ መምህር ደጀን\nማብራሪያ፤ የተባበሩት መንግሥታት\nድርጅት የዘላቂ ልማት\nግቦች ብሎ በ2030\nእኤአ ለማሳካት የያዛቸው\nግቦች አሉ። አንዱ\nደግሞ ህዝብን ከድህነት\nማውጣት ነው። የኢትዮጵያን\nህዝብ ከድህነት ማውጣት\nየኢትዮጵያ መንግሥት ግዴታ\nነው። ኢትዮጵያ እነዚህን\nግዴታዎቿን መወጣት የምትችለው\nእና ህዝቦቿን ከአስከፊ\nድህነት ማውጣት የምትችለው የተፈጥሮ ሀብቶችን በአግባቡ እና ውጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም ስትችል ነው። ለዚህ ደግሞ ታላቁን የአባይን ወንዝ ማልማት ለነገ የማይባል የቤት ሥራዋ ነው።ግብጽ ዓለም አቀፍ ህጎችን በመጣስ ወንዙን አለግባብ ስትጠቀም ኖራለች ያሉት መምህር ደጀን፤ በተለይም በዓለም አቀፍ ህግ የልማዳዊ ህግ ደረጃ የደረሱ መርሆዎችን እንዲሁም አካባቢን የሚያስተዳድሩ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን በመጣስ ወንዙን ስትጠቀም ኖራለች ብለዋል። አሁንም እነዚህን ዓለም አቀፍ ህጎችን በመጣስ እየተጠቀመችበት ነው። ይህንን አካሄዷን ለማስቀጠል ፍላጎት እያሳየች መሆኗን አብራርተዋል።እ.አ.አ በ997 የተፈረመ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ዓለም አቀፍ ስምምነት መኖሩን አመልክተው፣ የዓለም አቀፍ የልማዳዊ ህግ ደረጃ ላይ የደረሱ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች መርሆዎች አንዱና የመጀመሪያው መርህ ምክንያታዊና የፍትሐዊ ተጠቃሚነት መርህ መሆኑን ገልጸዋል። ሁለተኛው ደግሞ ጉልህ ጉዳት ያለማድረስ መርህ መሆኑንም አመልክተዋል።የአባይ ተፋሰስ ሀገራት የስምምነቱ ፈራሚ ባይሆኑም በተለያዩ አህጉራት ውስጥ የሚገኙ ሀገራት ስምምነቱን መፈረማቸውን የሚያነሱት መምህር ደጀን፤ ይህ ስምምነት በዓለም አቀፍ ህግ የልማዳዊ ህግ ደረጃ ላይ የደረሱ መርሆዎችን መያዙን ያብራራሉ። አንድ መርህ የዓለም አቀፍ የልማዳዊ ህግነት ደረጃ ላይ ከደረሰ ደግሞ ሀገራት የስምምነቱ አባል ቢሆኑም ባይሆኑም ለመርሆዎቹ የመገዛት ግዴታ እንዳለባቸው አስታውቀዋል።ምክንያታዊና ፍትሐዊ የውሃ አጠቃቀም ማለት ሀገራቱ ከሚያዋጡት የውሃ ድርሻ፣ ሀገራቱ ውሃውን በመጠቀም ከሚያለሙት ልማት አንጻር፣ ተፋሰሱ የሚያርፍበት የጂኦግራፊክ ስፋት፣ የወንዙ ፍሰት በማየት፣ በወንዙ ጥገኛ የሆኑ ህዝቦች ብዛት የሚሉትን ጉዳዮችን ታሳቢ ይደረጋል። ኢትዮጵያ ለናይል ወንዝ 86 በመቶ ውሃ የምታበረክት ሀገር መሆኗን ያስታወሱት መምህር ደጀን፤ ምክንያታዊና ፍትሐዊ አጠቃቀም ከተባለ ኢትዮጵያ ውሃውን በማዋጣት የአንበሳው ድርሻ ስላላት በውሃ ተቃሚነት ላይም የአንበሳው ድርሻ ሊኖራት እንደሚገባ ገልጸዋል። ከዚያ በተጨማሪ ኢትዮጵያ ካላት ህዝብ ብዛት፣ በድህነት ከሚኖረው ህዝብ ብዛት አንጻርም እንዲሁም ኢትዮጵያ ያላት አብዛኛው ውሃ የገጸ ምድር ውሃ እንደመሆኑ መጠን ኢትዮጵያ ከወንዙ ውሃ የአንበሳውን ድርሻ ልትጠቀም ይገባ እንደነበር አንስተዋል።ግብፅ ለወንዙ አንዳች\nጠብታ ውሃ የማታበረክት\nሆና ሳለ እ.አ.አ\nግብፅ የወቅቱ የአባይ\nተፋሰስ ሀገራት ቅኝ\nገዥ ከነበረችው እንግሊዝ\nጋር በተፈራረመችው ስምምነት\nበአባይ ላይ የወሳኝነት\nስልጣን ተሰጥቷል። ይህንን\nስምምነት በመጠቀም ግብፅና\nሱዳን የአባይን ውሃ\nሙሉ በሙሉ ለመጠቀም\nእና የተረፈው ውሃ\nበግብፅ በረሃዎች ላይ\nበትነት እንዲባክን እና\nበደቡብ ሱዳን በሚገኙ\nረግረጋማ መሬቶች ላይ\nጠልቆ እንዲቀር ማድረጋቸውን\nያብራራሉ። እንደ መምህር ደጀን ማብራሪያ፤ ለወንዙ አብዛኛውን ውሃ የምታበረክተውን ኢትዮጵያን ጨምሮ ለሌሎች የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት ምንም ሳይተው ግብፅና ሱዳን ወንዙን ለሁለት መከፋፈላቸውና የቀረውን ለትነትና ለረግረጋማ መሬት ሲሳይ እንዲሆን መተው ፍትሐዊና ምክንያታዊ ተጠቃሚነት የሚለውንና ጉዳት አለማድረስ የሚለውን ዓለም አቀፍ ህግ መጣስ ነው። ለላይኛው ተፋሰስ ሀገራት ምንም ዓይነት ድርሻ አለመተው እና ወንዙን እንዳይጠቀሙ መከላከል ጉልህ ጉዳት ከማድረስ አልፎ ፍጹም ጉዳት ማድረስ እንደሆነም አመልክተዋል። አፍሪካዊያን በቅኝ ግዛት ዘመን በገዢዎቻቸው የተፈረሙ ስምምነቶችን በመተው ነፃ ከወጡ በኋላ በራሳቸው ጉዳይ ላይ እንደገና ተደራድረው መፈራረም እንዳለባቸው በማመን ሀገራት በጉዳዮቻቸው ላይ እንደገና እየተፈራረሙ ቢሆንም ግብፅ ግን በአባይ ወንዝ ላይ የቅኝ ግዛት ዘመን ውል እንዲተገበር እየወተወተችና ጫና እያሳደረች ነው ብለዋል። ይህ የግብፅ ፍላጎትም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሀገራት ሉዓላዊ እኩልነት የሚባለውን መርህ የሚጥስ መሆኑን አብራርተዋል።በዓለም አቀፍ ህግ መሰረት የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት ከሌላው ሉዓላዊነት አይበልጥም ያሉት መምህር ደጀን፤ ስለዚህ ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ ከኢትዮጵያ የተለየ ሉዓላዊነት ልትጠይቅበት የምትችልበት የህግ መሰረት የለም ብለዋል።እንደ መምህር ደጀን ማብራሪያ፤ ግብፅ ውሃን በብዛት የሚጠቀሙ ምርቶችን በማምረት፣ አካባቢን የሚያስተዳድሩ ዓለም አቀፍ ህጎችንም ስትጥስ ኖራለች። አሁንም እየጣሰች ነው። አግባብነት በጎደለው የውሃ አጠቃቀሟ በብዝሃ ህይወት፣ በተፋሰሱ እና በስነምህዳር ላይ ጉዳት እያደረሰች ቆይታለች። ግብፅ ዓለም አቀፍ\nህጎችን በመጣስ ወንዙን\nእየተጠቀመች መቀጠል የለባትም\nያሉት መምህር ደጀን፤\nኢትዮጵያ የላይኛውን ተፋሰስ\nሀገራትን ይዛ የታችኞቹን\nተፋሰስ ሀገራት በተለይም\nግብፅ፣ በተፋሰሱ፣ በስነምህዳር\nእና በስነ ህይወት\nላይ ስታደርሰው ለኖረችው\nጉዳትና ኢ ፍትሐዊ\nአጠቃቀም በዓለም አቀፍ\nተቋማት ወይም በአፍሪካ\nህብረት ተጠያቂ እንድትደረግ\nሊሠራ እንደሚገባም አመልክተዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 13/2012መላኩ ኤሮሴ", "passage_id": "4114dbb50fc80f1c0b5eb0e5ca2580b1" }, { "cosine_sim_score": 0.42005282640457153, "passage": "በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮችና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በኋላ እንደማይታገስ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር  ታከለ ኡማ አሳሰቡ፡፡ምክትል ከንቲባው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች ላይ ለሚሳተፉ የህንፃ ተቋራጭ ባለቤቶች እና አማካሪዎች የስራ መመርያ ሰጥተው የኮንስትራክሽን ዘርፉ ለብክነት የተጋለጠ እንደነበር አንስተዋል፡፡በግንባታ ላይ ያሉ ነባር ፕሮጀክቶችን በተቀመጠላቸዉ ጊዜ ውስጥ የማይጠናቀቁ ከሆነ ውላቸው እንደሚቋረጥ ያሳወቁት ኢንጅነር ታከለ ኡማ በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ የተሰጧቸውን ፕሮጀክቶች ማጠናቀቅ ያልቻሉ እና የህዝብን ሃብት ለከፍተኛ ብክነት እየዳረጉ ያሉ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች በቀጣይነት የከተማ አስተዳደሩ በሚያሰራው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ እንዳይሳተፉ እንደሚደረግ አንስተዋል፡፡በተጨማሪም በተለያየ ምክንያት ግንባታዎችን የሚያጓትቱ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎችን የከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በኋላ እንደማይታገስ አስታውቀዋል፡፡በመጨረሻም ሁሉም በከተማ አስተዳደሩ የሚገነቡት ግንባታዎች በአስቸኳይ ኦዲት ተደርገው ለከተማ አስተዳደሩ ኮንስትራክሽን ቢሮ ሪፖርት እንዲያደርጉ እና ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች ፕሮጀክቶችን ኃላፊነት በተሞላበት መንገድ አጠናቅቀው እንዲያስረክቡ አሳስበዋል፡፡ (ምንጭ፡-የከንቲባ ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "010abefa88e021ba23b802de47cce662" }, { "cosine_sim_score": 0.4105602502822876, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈንጂ ለልማት አውታሮች ግንባታም ሆነ ለማዕድን ቁፋሮ ያለውን ጠቀሜታ ያህል በአያያዝና በአጠቃቀም ጉድለት ምክንያት በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ሊያደርስ ከሚችለው ጉዳት አኳያ የብሄራዊ ደህንነት ስጋት ሊሆን እንደሚችል የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎት መስሪያ ቤቱ ከ120 በላይ የሲቪል ኢንዱስትሪያል ፈንጅና ተቀጽላ ተጠቃሚዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። መድረክ ላይ ነው፡፡ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ፈንጂን ለልማት አውታሮች እንዲሁም ለማዕድን ቁፋሮና መሰል የኮንስትራክሽን ግንባታዎች ለሚያውል አካላትና ድርጅቶች ፈቃድ ከመስጠት በተጨማሪም ለታለመለት አላማ መዋሉን የመቆጣጠር፤ የመከታተልና ሙያዊ ድጋፍ የመስጠት ህጋዊ ስልጣን ተሰጥቷል፡፡  አገልግሎት መስሪያ ቤቱ እስከአሁንም ለ252 ለአገር በቀልና ከውጭ አገር ወደ አገር ውስጥ ገብተው መዕዋለ ንዋያቸውን እየፈሰሱ ላሉ ባለሃብቶችና ድርጅቶች ፈቃድ መሰጥቱን አስታውቋል።፡፡ ተቀጣጣይ ፈንጆች፤አሞኒየም ናይትሬትና ሌሎች የኬሚካል ክምችቶች በአጠቃቀምና በአያያዝ ጉድለት እንዲሁም በቸልተኝነት ምክንያት በሰሜን ኮሪያ፤ በቻይና በቅርቡ ደግሞ በሊባኖስ ቤይሩትና በሌሎችም አገራት ላይ በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ያደረሱትን ጉዳት መነሻ በማድረግ ስጋቱን አስቀድሞ ለመከላከል በአገራችንም ፈቃዱን ወሰደው ከሚንቀሳቀሱ አካላትና ድርጅቶች ጋር ከአጠቃቀም አያያዝና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ አገልግሎት መስሪያ ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡  የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አዲስ አበባን ጨምሮ በየክልሉ ፈቃዱን ወሰደው በሚንቀሳቀሱ አካላትና ድርጅቶች ላይ ባደረገው የኦዲትና የኢንስፔክሽን ስራዎች ከትራንስፖርት ፣ ከፍንዳታ ፣ ከአያያዝ ፣ ከግዢ ፣ ከሽያጭና ከሌሎች ተጓዳኝ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ጉድለቶችና ክፍተቶች ማግኘቱን በመድረኩ ላይ አስታውቋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከፍተኛ ችግር የታየባቸውን የአራት ድርጅቶች ፈቃድ መሰረዙን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አመልክቷል። በዉይይት መድረኩ ላይ የተሳተፉ ከ120 በላይ ፈንጂና ተቀጽላ ተጣቃሚ አካላትና ድርጀቶችም ከትራንስፖርት ፣ ከአያያዝና ከአጠቃቀም ጋር በተያያዘ በአንድ አንድ አካላትና ድርጅቶች ላይ ቸልተኝነት መኖሩን አምነው በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለማስቀረት ከአገልግሎት መስሪያ ቤቱ ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል፡፡  የጉዳዩን አሳሳቢነትና ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ አስቀድሞ ለመከላከል የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ፈቃድ በወሰዱ አካላትና ድርጅቶች ላይ የሚያደርገውን ጥብቅ የኦዲትና የኢንስፔክሽን ስራዎችን አጠናክሮ ለመቀጠል በአዋጅ የተሰጠውን ስልጠና መሰረት በማድረግ አሰራሮችን ለማዘመን መመሪያዎችን የመከለስ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ክፍተቶችን ለማረም የሙያና የክህሎት ስልጠናዎችን ለፈንጅ ተጠቃሚዎች መስጠት እንደሚቀጥልና የጉዳዩን አሳሳቢነት ግምት ውስጥ በማስገባት በመምሪያው መሰረት በማይሰሩ አካላትና ድርጅቶች ላይ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድም አገልግሎት መስሪያ ቤቱ በላከው መግለጫ አመልክቷል፡፡  የፈንጅና ተቀጽላ ተጠቃሚ አካላትና ድርጅቶች ማከማቻወዎቻቸውን ከከተማ ውጭ ደረጃቸውን የጠበቁ መጋዘኖችን በመገንባት እንዲያዘዋውሩ ፣ የጥበቃ ስርዓታቸውንም እንዲያጠናክሩ እንዲሁም የፍንጅ ፍንዳት ሲያካሂዱም ተቋሙ ያስቀመጠውን መመሪያ ተከትለው በሰዎችና በንብረት ላይ አደጋ እንዳያስከትል ጥንቃቄ እንዲያደርጉም ጭምር አገልግሎት መስሪያ ቤቱ አሳስቧል፡፡", "passage_id": "0e0bc2c637bee097ae139ce1c22882ab" }, { "cosine_sim_score": 0.40646272897720337, "passage": "አዲስ አበባ፡- በመንግስት ተቋማት የበጀት አጠቃቀም ችግሮች መኖራቸውን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጠቆሙ፡፡ የህዝብ ተወካች ምክር ቤት በ4ኛ\nየስራ ዘመን 9ኛ ልዩ\nስብሰባ የ2012 ዓ.ም\nረቂቅ በጀት ላይ ውይይት ባደረገበት ወቅት በምክር ቤቱ አባላት የመንግስት ተቋማት ውስጥ በጀት በአግባቡ የመጠቀም ችግር እንዳለና የወጪ ቁጠባ አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ አለመሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት እንደገለፁት፤ በመንግስት ተቋማት ውስጥ የሚመደበው በጀት ለስራ አስፈላጊ ከሆኑ ቁሳቁሶች ይልቅ የተቋማቱ አመራሮች እና ሃላፊዎች የሚጠቀሙበት የቅንጦት እቃ መግዛት ላይ እንደሚያተኩሩና የበጀት አጠቃቀማቸውም ችግር የሚስተዋልበት ነው፡፡ የምክር ቤቱ አባል የሆኑት ወይዘሮ አገሬ ምናለ በውይይቱ ወቅት እንደገለፁት፤ ሀብትን በቁጠባ ከመጠቀም አንፃር የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከፍተኛ የአሰራር ችግር አለባቸው፡፡ ወይዘሮ አገሬ አክለውም ከፕሮጀክት የሚመለሰው ሀብት በአግባቡ ለመንግስት ገቢ መሆኑን በቂ ክትትል ማድረግ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ ወጪያቸው ከፍተኛ በመሆኑ ምክንያት በመንግስት ተቋማት ለተወሰኑ ተግባራት ብቻ እንዲውሉ የታገዱ መኪኖች መስሪያ ቤቶቹ በፍቃዳቸው እየተጠቀሙበት እንደሚገኙ ገልፀው ፤ መስሪያ ቤቶቹ\nመመሪያው ተግባራዊ አለመደረጉ ጥያቄ ያስነሳል ብለዋል፡፡ በተጨማሪም ሌላኛዋ የምክር ቤቱ አባል ወይዘሮ ሰናይት አንዳርጌ፤ የመንግስት ተቋማት የበጀት አጠቃቀማቸው ችግር እንዳለበትና የመንግስት መመሪያና ህግን የተከተለ ላለመሆኑ ብዙ ማሳያዎችን ያነሳሉ፡፡ ለባለስልጣናቱና ለሀለፊዎቹ የተጋነነ ዋጋ ያላቸው የመጠቀሚያ ቁሳቁሶች ይገዛሉ፣ ለወጪ ቅነሳ ብሎ መንግስት ያወጣቸው መመሪያዎች አይተገበሩም፣ በየተቋማቱ ያገለገሉ ንብረቶች አያያዝ ማሳያ ነው፡፡ በማለት የመንግስ መስሪያ ቤቶቹ የሚታይባቸው ችግር ዘርዝረዋል፡፡ በዕለቱ ምክር ቤቱ በመገኘት በጉዳዩ ላይ ለተነሱ አስተያየትና ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትር የበጀት ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተፈሪ ደመቀ እንደተናገሩት፤ መስሪያ ቤታቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች የበጀት አጠቃቀም ላይ ክትትልና ቁጥጥር እንደሚያደረግ ገልፀው፤ ከ2009 ጀምሮ\nየወጪ ቁጠባ ስልት መመሪያ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ቢደረግም በአንዳንድ መስሪያ ቤቶች የሚታዩ ችግሮች የሚገዙት መገልገያ እቃዎች ግዢ መስፈርት የተቀመጠላቸው ባለመሆኑ ለቁጥጥር አስቸጋሪ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ዳይሬክተሩ አክለውም፤ መስሪያ ቤታቸው ለዚህ መፍትሄ እያፈላለገ መሆኑንና ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልፀው፤ የመንግስት ተቋማት አመራሮች የተጣለባቸውን ሃላፊነት በትክክል እንዲወጡና የህዝብና የመንግስት ንብረት በሃላፊነት ስሜት እንዲመሩ አሳስበዋል፡፡  አዲስ ዘመን ሰኔ 28/2011", "passage_id": "ff12ed9316ac602b36ee616d603732be" }, { "cosine_sim_score": 0.4040153920650482, "passage": ":- ወቅቱ ክረምት መሆኑን ተከትሎ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ሊከሰቱ የሚችሉ የጎርፍ አደጋዎችን ከመከላከል አኳያ ኅብረተሰቡ ከተማዋን ለጎርፍ ከሚዳርጉ ተግባራት እንዲቆጠብ ተጠየቀ። የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራርኮሚሽን የኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን መኮንን በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለፁት፣ በተለያዩ ምክንያቶች ተቆፋፍረው ክፍት የተተዉ ጉድጓዶች፣ የውሃ መውረጃ ቦዮች፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችና ወንዞች ላይ ተረፈ ምርቶችንና ቆሻሻዎችን መጣል ለጎርፍ አደጋ መከሰትና መባባስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስለሚያደርግ ኅብረተሰቡ ከዚህ ድርጊት በመቆጠብና አካባቢን በማፅዳት አደጋን ለመከላከል፤ ከተከሰተም ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ የሚደረጉ ጥረቶችን በመደገፍ የበኩሉን ተሳትፎ ሊያደርግ ይገባል። በአሁኑ ሰዓት\nበአስሩም ክፍለ ከተሞች ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎች በጥናት ተለይተው ታውቀዋል ያሉት አቶ ሰለሞን መስሪያ ቤታቸው ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሊደርሱ የሚችሉ አደጋዎችን ከወዲሁ ለመከላከል አስፈላጊው ጥረት ሁሉ በመደረግ ላይ ነው ብለዋል። የከተማዋ መልካምድራዊ አቀማመጥ፣ የመንገዶች አገነባብ፣ በርካታ ነዋሪዎች በወንዝ ዳር መኖራቸው፣ በከባድ ዝናብ ወንዞች መሙላት፣ የጎርፍ መከላከያ ግንብ አለመኖር፣ ሕገ-ወጥ ግንባታዎች፣ በፕላን አለመመራት እና የመሳሰሉት ለአደጋ ክስተት ምክንያት ናቸው የሚሉት አቶ ሰለሞን በዚህ የክረምት ወቅት በከተማዋ በአጠቃላይ 20ሺህ 955 አባወራዎች፣ 4 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረትና 990 ተቋማት ለጎርፍ አደጋ የተጋለጡ መሆናቸውን ተናግረዋል። እንደ ዋና ዳይሬክተሩ ማሳሰቢያ የክረምት ወቅት ቅዝቃዜን ለመከላከልና ምግብ ለማብሰል ከሰልን በቤት ውስጥ በምንጠቀምበት ጊዜ በርና መስኮት በመክፈት በቂ የአየር ምልልስ እንዲኖር በማድረግ፣ በመጨረሻም ከሰሉን በውሃ በማጥፋት ሊደርስ የሚችልን ሰብአዊ አደጋም ሆነ የንብረት መውደምን ልንከላከል ይገባል። በተፈጥሮም ሆነ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ሳይታሰብ የሚከሰትና የኅብረተሰቡን የዕለት ተዕለት ኑሮ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተጓጉል፣ በሰው፣ በንብረትና አካባቢ ላይ መጠነ ሰፊ ጉዳት፣ እልቂትና ተፅእኖ ሊያስከትሉ የሚችሉ አደጋዎችን መከላከልና የጋራ ደህንነትን መጠበቅ የአንድ መስሪያ ቤት ኃላፊነት ብቻ አይደለም የሚሉት ዳይሬክተሩ ችግሩ እንዳይከሰት ከተከሰተም የመቆጣጠርና ሊደርስ የሚችለውን አደጋ የመቀነስ ተግባር ከግለሰብ ጀምሮ የሁሉም የከተማዋ ነዋሪና ሌሎች ባለድርሻ አካላት መሆኑንም ተናግረዋል። ከቀላል እስከ\nከባድ አደጋዎች እየደረሰባት\nያለችው አዲስ አበባ\nየአሁኑን ብቻ ሳይሆን\nየወደፊት የእድገት አቅጣጫዋ\nላይ ሁሉ አደጋ\nእየደቀኑ ይገኛሉ የሚሉት\nአቶ ሰለሞን ከምን\nጊዜውም በላይ እያንዳንዱ\nነዋሪና ባለድርሻ አካላት\nተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸውም\nአስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 1/2011", "passage_id": "d0689aa0e9c5240c59cb460414c7220e" }, { "cosine_sim_score": 0.4010375142097473, "passage": "የእግረኛ መንገዱ  በጡብ  ንጣፍ  አምሯል። መንገደኛው በጭቃ ከመቡካት ተላቅቆ ምቹ በሆነው  መንገድ ላይ ይጓዛል።ይሄ  የእግረኛ ምቾት ብዙም አልዘለቀም፤ በግራና በቀኝ በሰልፍ በተደረደሩ የጎዳና ላይ ነጋዴዎች መገፋፋቱ ሌላ ችግር ሆኖ ቀጠለ።ያ ሳያንስ  ደግሞ አሁን  በጡብ ከተነጠፈው የእግረኛ መንገድ አብዛኛው  በብሎኬት ታጠረ።በበሃ ላይ ቆረቆር ማለት ይሄኔ ነው። በዚህም ምክንያታ በአንድ ወገን በቀኝና በግራ መኪና መተላለፍ እያቃተው ተጠባብቆ  የሚያልፍ ሲሆን፣ ጠበብ ባለበት ቦታ ደግሞ እግረኛውም ከመኪናው ጎን ለጎን እየተገፋፋ  ለመጓዝ ተገዷል። ቦታው የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስምንት በተለምዶ ሾላ የሚባለው አካባቢ ሲሆን፣  የዚህ ችግር  መንስኤ ደግሞ ግንባታ ለማካሄድ በሚል ካለማንም ፈቃድ  የእግረኛው መንገድ ተዘግቶ በመታጠሩ  ነው።የወረዳ  ስምንት የደንብ ማስከበር  አገልግሎት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር እሸቱ ፀጋው የችግሩን አሳሳቢነት ይናገራሉ። በተደጋጋሚ እርምጃ ቢወሰድም  በቂ ለውጥ  አለመምጣቱን ያክላሉ። የእግረኛ መንገድ  መዋል ያለበት ለእግረኛ ብቻ ነው የሚሉት ኃላፊው በየትኛውም ቦታ ካለ ፈቃድ የሚሰራ ማንኛውም  ነገር ካለ የማስቆም  እና የተሰራውንም በአፍራሽ ግብረ ኃይል እስከማፍረስ የሚደርስ እርምጃ ሲወሰድ መቆየቱን ይናገራሉ። በብሎኬት መንገድ ዘግተው ያጠሩት ለመኪና ማቆሚያ (ለፓርኪንግ) ህንጻ በቦታው ሊገነባ በመሆኑ ለግንባታ ዕቃ ማስቀመጫ የእግረኛውን መንገድ በማይዘጋ መልኩ ሥራቸውን እስኪያጠናቅቁ እንዲሰሩ አስተዳደሩ በደብዳቤ ፈቀደላቸው ይላሉ ።«በከተማ ደረጃ ለሚገነባው የመኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ) ሙሉ ለሙሉ ስለምንቆፍረው በሚል መንገድ ውስጥ ገብተው ያጠሩ አሉ፤ህብረተሰቡ ቅሬታ በማቅረቡ አስቁመናቸው በድንበራቸው ተወስነው እንዲሰሩም ትዕዛዝ ተሰጥቷል» የሚሉት ደግሞ የወረዳው ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደምሴ ገብረወልድ ናቸው። «ከአስተዳደሩ በደብዳቤ ተፈቅዶላቸዋል» በማለት ከደንብ ማስከበር የተሰጠው ምላሽም ሀሰት መሆኑን ይገልጻሉ።ኃላፊው እንደሚሉት ግንባታው ትልቅ በመሆኑና ቦታ ስለማይበቃ ግንባታውን እስክንጀምር ንብረት ማስቀመጫ  ያስፈልገናል በሚል አጥሩን ማጠራቸውን ተናግረዋል። ጥያቄያቸው አንደኛዋን መንገድ ለመዝጋትም ነበር ይሄንንም ቢሆን ከራሱ ከመንገድ ትራንስፖርት ጋር መነጋገር ስለሚጠይቅ   በእኛ በኩል ግን የመንግሥትም ሆነ የግል ግንባታ በዚህ መልኩ መከናወን እንደማይችል በመግለፅ ፈቃድ ይዘው እንዲመጡ ማስጠንቀቂያ በመስጠት  አስቁመናቸዋል።  በአሁኑ ወቅት ምንም ሥራ እየሰሩ አይደለም። ከዚህ በፊትም በዚህ መልኩ ፈቃድ የሰጠነውም የከለከልነውም የለም ፤ይሄ የእኛ ሥራ አይደለም ፤ ህብረተሰቡ ግን በአብዛኛው ግንባታ ሲያካሂድ ለግብዓት ማስቀመጫ ለግንባታ ማካሄጃ ብሎ ቦታ ከማዘጋጀትና የሚመለከተውን አካል ከመጠየቅ ይልቅ መንገድ መዝጋትና መንገድ እያበላሹ መስራት ነው የሚመርጠው።በዚህም በአካባቢው ህጋዊ  ግንባታ የሚያካሂዱ ሆነው አርማታ ሲያቦኩና ተረፈ ምርት ሲያስቀምጡ በእግረኛና በተሽከርካሪ መንገድ ላይ ብዙ ችግር ይከሰታል። ለዚህም በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ እየሰጠን እርምጃ እየወሰድን እንገኛለን። ነገር ግን በአካባቢው በርካታ ግንባታዎች የሚካሄዱ በመሆኑ አሁንም በአንዳንድ ቦታዎች  የእግረኛውንም ሆነ የተሽከርካሪውን መንገድ በሚያበላሽ ሁኔታ የሚንቀሳቀሱ እንዳሉ ይናገራሉ። በእነዚህም ላይ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የሰሜን አዲስ አበባ መንገድ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ እስማኤል ሰይድ በአጠቃላይ ችግሩ ሰፊ  መሆኑን ያምናሉ። በህገወጦች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ቢሆንም ተጨባጭ ለውጥ አለመምጣቱን ይናገራሉ።አቶ እስማኤል እንደሚያብራሩት ማስጠንቀቂያ ደርሷቸው ያልተመለሱትን ከደንብና ከፖሊስ ጋር በግብረ ኃይል አጥር የማስፈረስ ፣መንገድ ዘግተው የተቀመጡትን  ደግሞ ቁሳቁሶችን የመውረስ ሥራ ይሰራል። ችግሩ ግን ሲቀንስ አይታይም፤ ማስጠንቀቂያ ሲሰጣቸው እሺ ብለው ተመልሰው ወደዛው ሥራ ይገባሉ። በእኛ በኩልም ተናቦ መስራት ላይ ክፍተት በመኖሩ ጭምር የሚፈጠር ችግር ነው ።የህንፃ  ግንባታ ፈቃድ ሲሰጥም የት ተቀምጦ ነው ግንባታው የሚካሄደው  የሚለው ስለማይታይ  በበርካታ ሚሊዮን  ብር የተሰራ  መንገድ በቀላሉ ለብልሽት ሲዳረግ ይታያል።  ለተቆረጠና ለተበላሸ መንገድ ግምት የሚከፈል ቢሆንም ለመንግሥትም ለመንገዱም  በቅድሚያ እንደመቆጣጠሩ አይሆንም። መቀጫውም አምስት መቶና አንድ ሺ በመሆኑ ህግን ለሚጥሱት አስተማሪ አይደለም ሲሉ ተናግረዋል።አዲስ ዘመን ጥር 18/2011በራስወርቅ ሙሉጌታ", "passage_id": "39b56929eb06d14b44dbee64bf0404fe" }, { "cosine_sim_score": 0.39159801602363586, "passage": "አዲስ አበባ፡- በሀገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞችን ሰብዓዊ መብት የሚያስከብር ወጥ የህግ ማዕቀፍ ባለመኖሩ አካል ጉዳተኞች ለተለያዩ ችግሮች እየተጋለጡ መሆናቸውን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የፍርድቤቱ ምክትል ፕሬዚዳንትና የሬጅስትራር ተወካይ አቶ ሀብቴ ፍቻላ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዳስታወቁት፤ አካል ጉዳተኞችን በሚመለከት ያሉት ህጎች ወጥ ባለመሆናቸውና የሚገኙትም በተለያዩ ሰነዶች ተበታትነው በመሆኑ አካል ጉዳተኞች ህጎችን አውቀው የመብታቸው ተጠቃሚ እንዳይሆኑ አድርጓቸዋል። ወጥ የሆነ ህግ አለመኖሩ ጠበቆችም ሆኑ ዳኞች ብዙ ነገሮችን አገላብጠው እንዲሠሩ እየተገደዱ መሆናቸውን የሚያነሱት ምክትል ፕሬዚዳንቱ፤ አሁን ባለው የውስጥ አሠራር ስርዓት የተለያዩ ማጣቀሻዎችን በማስገባት የተለያዩ ጉዳዮች የሚታዩ መሆኑን ገልጸዋል። ይሄ ደግሞ እያንዳንዱ ሰብዓዊ መብታቸው ተካቶ እንዳይሠራ ይገድባል። በመሆኑም አሁን ሁሉንም አካታች በሆነ መልኩ ለመሥራት የሚያስችል የህግ ማዕቀፉ እየተከለሰ መሆኑን ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ\nየህግ መምህርና ጠበቃ\nረዳት ፕሮፌሰር አስቻለው\nአሻግሬ በበኩላቸው፤ በተለያየ\nመንገድ የአካል ጉዳተኞችን\nሰብዓዊ መብት የሚያስጠብቁ\nህጎች እንዳሉ አንስተው፤\nወጥ  ሆነው ባለመቀመጣቸው የችግር ተጋላጭነታቸውን አወሳስቦታል ብለዋል።“ዳኞች ስለ አካል ጉዳተኞች የወጡ ህጎችን በሙሉ ማወቅ አይችሉም።” ያሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ ይህ ባልተሟላበት ሁኔታ መብታቸው ሳይከበር ፍርድ ሊሰጥ እንደሚችል ጠቅሰዋል። በተመሳሳይ አቃቢ ህግም ሆነ ባለጉዳዩ ምን ድረስ መብት እንዳለው እንዳይረዳ ሆኗል። ይህ ደግሞ በሰብዓዊ መብቱ ዙሪያ እኩል ተጠቃሚ እንዳይሆኑ እንደሚያደርግ ገልጸዋል። ረዳት ፕሮፌሰሩ እንዳሉት፤ ወጥ የሆነ የህግ ማዕቀፍ መኖር ወጥና ህጉን መሰረት ያደረገ ፍርድ እንዲሰጥ ያደርጋል፤ በተበታተነ መልኩ ያለውን የአካል ጉዳተኞችን መብትና ህግጋት በሚገባ ለመተግበር ያስችላል። ህጉ ተደራሽ ሆኖ ዳኛው፣ አቃቢ ህጉ፣ ባለቤቱና ማህበረሰቡም በአግባቡ እንዲረዳውና ለአካል ጉዳተኞቹ መብት ጥበቃ እንዲያውለውም ያግዛል። ሆኖም አሁን ያለው ሁኔታ ይህ በተግባር እየዋለ ስላልሆነ የአካል ጉዳተኞች ሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድምፅ አልባ እንዲሆን ማድረጉን ተናግረዋል። መንግሥት ለጉዳይ ትኩረት አልሰጠም፤ ለችግር ተጋላጭነታቸውን ቢያምንም በተግባር ሰብዓዊ መብታቸውን ማስጠበቅ ላይ ግን ይቀረዋል የሚሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፤ የአካል ጉዳተኞች ሰብዓዊ መብት ከጊዜ ወደጊዜ እየተጣሰ ስለሆነ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባና ስምምነት ከመፈረም ባሻገር ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል።አዲስ ዘመን ጥቅምት 30/2012ጽጌረዳ ጫንያለው", "passage_id": "82883caedfdd01eeb2d7adf00e93bf10" }, { "cosine_sim_score": 0.38837993144989014, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በተሰማራባቸው ቦታዎች ሁሉ ግዳጁን በውጤት የሚያጠናቅቅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ክልሎች በዘርፉ መስራት የሚገባቸውን ስራ ባመስራታቸው የውስጥ ሠላምን የማረጋጋቱ ተግባር ለሠራዊቱ ሸክም እንደሆነ ተገለጸ። የመከላከያ\nሚኒስትሯ ኢንጂነር ዓይሻ መሃመድ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት፤ ክልሎች የሚጠበቅባቸውን የቤት ስራ በአግባቡ ባለመወጣታቸው በአገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች አለመረጋጋቶች ይታያሉ። እነዚህን አለመረጋጋቶች ከመከላከልና ከመፍታት አኳያም የክልል ሃይሉ በሚፈለገው ልክ ባለመስራቱ የሚስተዋሉ አለመረጋጋቶች ለመከላከያ ሸክም ሆነው እንዲመጡ አድርጓል። እንደ\nኢንጂነር ዓይሻ ገለፃ፤ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋሉ አለመረጋጋትና ግጭቶችን ለማረጋጋት መከላከያ ሚኒስቴር እየሰራ ነው። በክልሎች በሚፈጠሩ ችግሮችም የክልል አስተዳደሮቹ ሲጠይቁ ነው የሚገባው። በገባባቸው የማረጋጋት አካባቢዎችም ችግሩ በፍጥነት ተፈትቶ ወደ ቀድሞ ሠላም ሲመለስ ይታያል። ሠላም እንዲከበር በማድረግ ሂደቱም በተሰማራባቸው ቦታዎች ሁሉ ችግሮችን ሳይፈታና ሠላሙንም ሳያረጋጋ የተመለሰበት ሁኔታ የለም። ነገር\nግን አሰራሩን ካለመገንዘብ ቶሎ እንዲገባ የሚመጡ ጥያቄዎች አሉ። “ሠራዊቱ ሕዝባዊ ባህርይውን ተላብሶ የሽምግልና ሚናም ይጫወታል” ያሉት ሚኒስትሯ፤ በዚህም ሕዝብን የማወያየትና የመፈናቀል አደጋ የገጠማቸውንም ለመደገፍ ከራሱ ራሽን ቀንሶ በመመገብ ጭምር በየካምፑ እያቆየ መሆኑንም ገልጸዋል። በተመሳሳይ\nዘረፋ ሲኖርም ተከታትሎ ሀብቱን የማስመለስ ሥራም በመሥራት ከሕዝቡ ጋር በቅርበት ለችግሮች መፍትሄ እያፈላለገም እንደሆነ ጠቁመዋል። በዚህም ሕዝቡ በተቋሙ ትልቅ አመኔታ እንዲጥልና መከላከያ ካለ ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ እንዲያምን ስላደረገው ሠራዊቱ በገባባቸው አካባቢዎች ችግሮች በቶሎ እንደሚረግቡ እንዳስቻለውም ሚኒስትሯ ጠቁመዋል። ይሁን\nእንጂ የተቋሙ ተልዕኮ አገርን ከውጫዊ ኃይልና ውስጣዊ የፀረ ሠላም ኃይል መጠበቅ መሆኑን የጠቆሙት ኢንጂነር ዓይሻ፤ በእያንዳንዱ ብሔር መካከል፣ በየቀበሌና ጉራንጉር ምን ሊከሰት ይችላል? በሚል የሚሰራ እንዳልሆነ ተናግረዋል። የውስጣዊ ሠላም መደፍረስ ሲከሰት በተቻለ መጠን ክልሎች የማረጋጋት ሃላፊነት እንዳለባቸው በመግለጽም፤ ክልሎች በዛ ደረጃ መሥራት ያለባቸውን ሥራዎች ያለመስራታቸው ደግሞ እነዚህ ሃላፊነቶች ለመከላከያ ሸክም ሆነው መምጣታቸውን ተናግረዋል።አዲስ\nዘመን የካቲት 25/2011በፍዮሪ\nተወልደ ", "passage_id": "3fff015d090633b1c7be7e655a45f8c2" }, { "cosine_sim_score": 0.3882288336753845, "passage": "የፕላስቲክ ጠርሙሶች አካባቢን እንዳይበክሉና ዳግም ጥቅም እንዲሰጡ ለማድረግ የአሰባሰብ ሥርዓቱ ደካማ መሆኑን የአካባቢ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ወይዘሮ ፍሬነሽ መኩሪያ በተለይም ከአዲስ ዘመን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ ጥቅም ከሰጡ በኋላ የሚጣሉ በርካታ የፕላስቲክ ጠርሙሶች ቢኖሩም በአሰባሰብ ሥርዓት ደካማነት ምክንያት አካባቢን ከመበከል ባለፈ ዳግም ጥቅም እንዲሰጡ እየተደረገ አይደለም። እንደ ምክትል ኮሚሽነሯ ገለፃ እያንዳንዱ ተጠቃሚ ከቤት ጀምሮ የፕላስቲክ ጠርሙሶችን በአግባቡ በመሰብሰብ ለሚመለከተው አካል በአግባቡ አያስረክብም።ተረካቢው አካልም የፕላስቲክ ጠርሙሶችን ከተጠቃሚዎች በአግባቡ ሰብስቦ ዳግም ጥቅም እንዲሰጡ ለሚያደርገው አካል አያስተላልፍም።በዚህም ምከንያት የፕላስቲክ ጠርሙሶቹ ዳግም ጥቅም ከመስጠት ይልቅ አካባቢን እየበከሉ ይገኛሉ። የፕላስቲክ ጠርሙሶችን በአግባቡ የመሰብሰቡ ሥርዓት ቢኖር ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር እንደሚቻል የገለፁት ምክትል ኮሚ ሽነሯ፤ አሁን ባለው ሁኔታ ግን የፕላስቲክ አሰባሰብ ሥርዓቱ በርካታ ችግሮች ያሉበት በመሆኑ በሚፈለገው ልክ ለዜጎች የሥራ ዕድል እንዳልተፈጠረ አመልክተዋል። የፕላስቲክ ጠርሙሶችን በመሰብሰብና ፈጭቶ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ዳግም ጥቅም ላይ እንዲውሉ የማድረግ መጠነኛ ሥራዎች መጀመራቸውን የጠቆሙት ምክትል ኮሚሽነሯ፤ በተመሳሳይ በሀገር ውስጥም ያገለገሉ የፕላስቲክ ጠርሙሶችን ለሌላ አገልግሎት የመጠቀም ሁኔታዎች በመጀመራቸው የፕላስቲክ አሰባሰብ ሥርዓቱን ከአሁኑ ማስተካከል እንደሚገባ አመልክተዋል።የፕላስቲክ ጠርሙሶች አሰባሰብ ሥርዓቱ በሂደት እየተስተካከለ የሚሄድ ከሆነም የሥራ ዕድል ፈጠራውንም በዚያው ልክ ማሳደግ እንደሚቻል ገልጸዋል። የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጁ ሲሻሻል ከግምት ወስጥ መግባት ያለበት አንዱ ጉዳይ የፕላስቲክ ጠርሙሶች አያያዝና አጠቃቀም ነው ያሉት ምክትል ኮሚሽነሯ፤ አዋጁን መነሻ በማድረግ የፕላስቲክ ጠርሙስ ምርት አቅራቢ ድርጅቶች ጥቅም የሰጡ የፕላስቲክ ጠርሙሶችን የመሰብሰብ ኃላፊነት እንዳለባቸው አሳስበዋል።ይህን ኃላፊነ ታቸውን መወጣት የማይችሉ እንኳን ቢሆን የፕላስቲክ ጠርሙሶችን ለሚሰበስበው ሌላ አካል ክፍያ መፈፀም የሚጠበቅባቸው መሆኑን አስታውቀዋል። በዋናነት ሕጎቹ የሚጣሉ የፕላስቲክ ጠሙሶችን ለመቆጣጠር በሚያስችል መልኩ ተግባራዊ የሚሆኑ ከሆነ የአሰባስብ ሥርዓቱን በማስተካከል የፕላስቲክ ጠርሙሶቹ ዳግም ጥቅም እንዲሰጡ ማድረግ እንደሚቻል ምክትል ኮሚሽነሯ አያይዘው ገልጸዋል። ይህም በየቀኑ የሚጣሉ የፕላስቲክ ጠርሙሶችን በመቀነስ የአካባቢን ንፅህና ለመጠበቅ እንደሚያስችል ጠቁመዋል። በቅርቡ በኬንያ\nናይሮቢ በተካሄደው የተባበሩት\nመንግሥታት አባል ሀገራት\nጉባኤ ላይ ሀገራት\nእ.ኤ.አ አስከ\n2030 ድረስ የፕላስቲክ ምርቶች\nጥቅም ላይ እንዳይውሉና\nዳግም ጥቅም ላይ የሚውሉትም\nቁጥራቸው መቀነስ እንዳለበት\nመስማማታቸው ይታወሳል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 15/2011አስናቀ ፀጋዬ\n", "passage_id": "37db1b946bf85c26760a19c74a28aa7c" } ]
10bde65ea9094b3b620b6856fb5bba72
ec7443ed1e6e90bae0ddc7682902f862
በሩሲያ በሮኬት ፍንዳታ የተከሰተ የጨረር መጠን ከመደበኛው በ16 እጥፍ ይልቃል ተባለ
በሩሲያ ለአምስት ሰው ሞት መንስኤ የሆነው የሮኬት ፍንዳታ በአከባቢ ያለውን የጨረር መጠን ከመደበኛው በ16 እጥፍ ከፍ እንዳደረገው ተገልጿል።የሩሲያ የኒውክሌር ኤጀንሲ በወደብ ከተማዋ ሴቬሮድቪንስክ የሮኬት ፍንዳታ ከተከሰተ በኋላ በአካባቢው ያለውን የጨረር መጠን በመለካት ይፋ አድርጓል።180 ሺህ ህዝብ በሚኖርባት ሴቬሮድቪንስክ ከተማ በሚገኙ ስድስት የሙከራ ጣቢያዎች የጨረር መጠኑ የተለካ ሲሆን፥ በዚህም የጨረር መጠኑ ከመደበኛው ከአራት እስከ 16 እጥፍ መጨመሩ ተነግሯል።መደበኛው የጨረር መጠን በሰዓት 0 ነጥብ 11 ማይክሮ ሲኤቨርት ሲሆን በአንድ ጣቢያ በሰዓት 1 ነጥብ 78 ማይክሮሲኤቨርት መመዝገቡ ተነግሯል።ይህ መጠን አደጋኛ ከሚባለው ደረጃ በታች መሆኑ የተገለፀ ቢሆንም፥ በሰው ላይ መጠነኛ ችግር ሊፈጥር እንደሚችል የኒውክሌር ባለሙያዎች ገልፀዋል፡፡ፍንዳታውን ተከትሎ የጨረር መጠኑ ከመደበኛው ከፍ ያለ እንደነበረ እና ከቆይታ በኋላ ግን ወደ መደበኛ ደረጃ መመለሱን የሴቬሮድቪንስክ ከተማ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።ባለስልጣናት ፍንዳታው በተከሰተበት አከባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች አካባውን  ለቀው እንዲወጡ ማሳሰቢያ ቢሰጡም ሌሎች የሩሲያ ባለስልጣናት ግን ውሳኔውን መቃወማቸውን የዘገበው ቢቢሲ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/34127/
[ { "cosine_sim_score": 0.48104846477508545, "passage": "    በ2003 በከፍተኛ ሙቀት ከ3ሺህ በላይ ሰዎች ሞተዋል በህንድ ሰሜናዊና ማዕከላዊ አካባቢዎች የተከሰተውን ያልተለመደ ሃይለኛ ሙቀት መቋቋም አቅቷቸው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለሞት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ1ሺህ በላይ መድረሱን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ ታይምስ ዘገበ፡በያዝነው ሳምንት በተጠቀሱት አካባቢዎች የሙቀት መጠኑ እስከ 50 ዲግሪ ሴንቲግሬድ መድረሱን የጠቆመው ዘገባው፤ የአገሪቱ የሜቲዮሮሎጂ ባለስልጣንም የሙቀት መጠኑ መጨመር በታየባቸው የአገሪቱ ግዛቶች የከፋ ጥፋት ሊከሰት እንደሚችል ማስጠንቀቁን ገልጿል፡፡በአብዛኞቹ የህንድ ግዛቶች የሳምንቱ አማካይ የሙቀት መጠን 45 ዲግሪ ሴንቲግሬድ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ የሙቀት መጠኑ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር የሰዎችን ተፈጥሯዊ አደጋን የመከላከል የሰውነት ስርዓት እንደሚያዛባና ለድካምና ለሞት እንደሚዳርግ ሃኪሞች መናገራቸውን ዘገባው አብራርቷል፡፡የአገሪቱ መንግስት ዜጎች በከፍተኛው ሙቀት እንዳይጠቁ ለመከላከል የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ሲሆን፣ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የማቀዝቀዣ ውሃና ድርቀትን የመከላከያ ፈሳሾች እየተሰራጩ ነው ብሏል፡፡ ለሞት የተዳረጉት ሙሉ በሙሉ ለማለት በሚቻል መልኩ አረጋውያን እንደሆኑም ታውቋል፡፡ላልተለመደው የሙቀት መጨመር የተለያዩ ምክንያቶች እየተሰጡ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ከፓኪስታን አቅጣጫ ወደ ህንድ የሚነፍሰው ሞቃት ንፋስ እንደሚገኝበት ዘገባው ጠቁሟል፡፡ህንድ በእነዚህ ወራት ሞቃት አየር እንደሚኖራት ቢታወቅም የዘንድሮው ሙቀት ግን ከተለመደው በ6 ዲግሪ ሴልሺየስ እንደሚበልጥ የዘገበው ኢንዲያን ኤክስፕረስ ጋዜጣ፣ አንድራ ፕራዴሽ በተባለችው የህንድ ግዛት ባለፈው እሁድ የተመዘገበው 48 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ሙቀት ባለፉት 68 አመታት በግዛቲቱ ታይቶ የማይታወቅ እንደሆነ ገልጿል፡፡የህንድ የሳይንስ ኢንስቲቲዩት ጥናት እንደሚለው፤ ባለፉት 15 አመታት ከሙቀት መጨመር ጋር በቀጥታ በተያያዘ ሰበብ፤ በአገሪቱ በየአመቱ ለህልፈተ ህይወት የሚዳረጉ ሰዎች አማካይ ቁጥር 153 የነበረ ቢሆንም፣ በጊዜ ሂደት ግን ቁጥሩ እየጨመረ መጥቷል ተብሏል፡፡ከአምስት አመታት በፊት አህመዳባድ በተባለው የህንድ አካባቢ የተከሰተውና 112 ዲግሪ ፋራናይት የተመዘገበው ከፍተኛ የሙቀት መጠን 1ሺህ 300 ሰዎችን ለህልፈተ ህይወት መዳረጉን ያስታወሰው ዋሽንግተን ፖስት በበኩሉ፣ እ.ኤ.አ በ2003 በአንድራ ፕራዴሽ ግዛት የተከሰተ ከፍተኛ ሙቀትም ከ3ሺህ በላይ ሰዎችን መግደሉን አክሎ ገልጿል፡፡የሙቀት መጠኑ እስከ ወሩ መጨረሻ ይቀጥላል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጠቆመው ዘገባው፣ የህንድ የሜቲዮሮሎጂ ባለስልጣን ሃላፊ ዴቬንድራ ሻርማም፤ ዜጎች ከቤታቸው እንዳይወጡና ብዙ ውሃ እንዲጠጡ ጥሪ ማቅረባቸውንና በሙቀት መጠኑ መጨመር የተነሳ በአገሪቱ ያለው አጠቃላይ እንቅስቃሴ መስተጓጐሉን ጠቁሟል፡፡   ", "passage_id": "8a9cebc54fb9bc8b576766d7805ccfbf" }, { "cosine_sim_score": 0.4799230098724365, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ ባሳደረው ተጸዕኖ አማካኝነት ወደ አየር የሚለቀቀው የበካይ ጋዝ መጠን መቀነሱን የአየር ንብረት ተመራማሪዎች አስታወቁ።ይህም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ያልታየ መሆኑን ነው የተናገሩት።በአውሮፓውያኑ 2020 የተመዘገበው ይህ ክብረወሰን የተባለለት ለውጥ በ7 በመቶ መውረዱ ነው የተገለጸው።ፈረንሳይና እንግሊዝ ለሁለተኛ ዙር በወረርሽኙ መጠቃታቸውን ተከትሎ በአየር ንብረቱ ላይ ትልቅ ለውጥ እንደመጣ ተጠቅሷል።በአንጻሩ በቻይና የአየር ንብረት ብክለቱ እየጨመረ መጥቷል ነው የተባለው።ዓለም አቀፉ የካርበን ፕሮጀክት የተሰኘው ቡድን የካርበን ልቀቱ በዚህ ዓመት በ2 ነጥብ 4 ቢሊየን ቶን መቀነሱ ነው የገለጸው።ከዚህ ቀደም ካለው ጋር ሲነጻጸር የኢኮኖሚ መቀዛቀዙ ባየለበት በአውሮፓውያኑ 2009 ወደ ግማሽ ቢሊየን ሲቀንስ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ደግሞ አንድ ቢሊየን ቶን ወርዶ እንደነበረ ተመራማሪዎቹ ጠቅሰዋል።እንዲሁም በየዓመቱ 39 ቢሊየን ቶን ካርበንዳይኦክሳይድ ወደ አየር እንደሚለቀቅ ነው ያነሱት።ምንጭ፦ ቢቢሲከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን ", "passage_id": "2de99f09b794f429506f634d529ae533" }, { "cosine_sim_score": 0.4697040617465973, "passage": "በስም እንዲጠቀሱ ያልፈለጉት እኝህ ወታደራዊ ባለሥልጣን ትናንት ሐሙስ እንደገለጹት፣ የዕሮብ ዕለታው የኢራን ሚሳይል ሙከራ፣ የዩናይትድ ስቴትስን ወታደራዊ ጦር ሰፈር የሚያሰጋ አልነበረም።ከደቡባዊ ኢራን ወደብ አካባቢ የተተኮሰው ሚሳይል፣ በ1,100 ኪሎ ሜትር ርቀት ተጉዞ፣ በዋና ከተማዋ ምሥራቃዊ ቴህራን ላይ መውደቁም ተሰምቷል።ሚሳይሉ ከመተኮሶ አስቀድሞ ግን፣ ዩናይትድ ስቴትስ የኢራንን የሚሳይል ሙከራ ጣቢያ ስትከተል እንደነበር እኝሁ በስም ያልተጠቀሱ ወታደራዊ ባለሥልጣን ተናግረዋል።", "passage_id": "3633a75ed328f147a7ee5cc08af8983e" }, { "cosine_sim_score": 0.4608408212661743, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ በሶሪያ ላይ የሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ሩሲያ የአሜሪካንን ድርጊት ክፉኛ አወገዘች፡፡አሜሪካ በሶሪያ መንግስት ላይ ያካሄደችው የሚሳኤል ጥቃት የመጀመሪያው ቀጥታ ወታደራዊ ጣልቃ መግባቷን ያሳያል ነው የተባለው ፡፡የፕሬዚዳንት ባሽር አል አሳድ መንግስትን የምትደግፈው ሩሲያ፥ የአሜሪካንን ድርጊት ከመኮነን ባለፈ በሶሪያ አየር ክልል ውስጥ የሁለቱ ሀገራት የጦር ጄቶች የአየር ላይ ግጭትን እንዳያካሂዱ ገቡትን ስምምነት ሩሲያ መሰረዟን አስታውቃለች፡፡አሜሪካ የተጠቀመችው ተወንጫፊ ክሩዝ ሚሳኤል ዝቅ ብሎ የሚጓዝ ሲሆን፥ በአየር መቃወሚያ ለማምከን አስቸጋሪ ነው፡፡ሩሲያ የሶሪያን ከምድር ወደ አየር ተምዘግዛጊ ሚሳኤል ስርአት በማሻሻል የሶሪያን የመከላከል አቅም ለማሳደግ ውጥን እንደላት እየተነገረ ነው፡፡ሶሪያ በሶቬት ዘመን የነበራት ብሄራዊ አየር ኃይል ስርአት ጠንካራ የነበረ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተቀሰቀሰው የእርስ በእርስ ጦርነት በአየር ላይ መከላከል አቅሟን እንዳዳከመው ይነገራል፡፡ሩሲያ የተወሰኑ ዘመናዊ ከምድር ወደ አየር ተወንጫፊ የሚሳኤል የጦር መሳሪያዎች በሶሪያ አየር ኃይል ምድብ ይገኛሉ፡፡የሩሲያ ወታደራዊ ቃለ አቀባይ ሜጀር ጀነራል ኢጎር ኮንሼንኮቭ በሰጡት መግለጫ የአሜሪካ አየር ላይ ጥቃቶች “እጅግ ዝቅተኛ “ ያውም ከ59 የሚሳኤል ጥቃቶች 23 ብቻ ናቸው ኢላማቸውን የሚመቱት ነው ያሉት፡:የአሜሪካ ባካሄደችው የሚሳኤ ጥቃት የእቃ ማከማቻ መጋዝን ፣የማሰልጠኛ ህንጻ እና ለጥገና የቆሙ ሚግ-23 ጄቶች ማውደሟን የሩሲያ ጦርን ጠቅሶ ኒውዮርክ ታይምስ ዘግቧል፡፡ የሶሪያ መንግስት በጥቃቱ ስድስት ወታደሮች መገዳለቸውን አስታውቋል (ኤፍ ቢ ሲ)፡፡", "passage_id": "de441a5a94b91701c89af9f8a9e8f8dc" }, { "cosine_sim_score": 0.4420815110206604, "passage": "August 21 / 2017 ዓ.ም. [ከአሥር ቀን በኋላ የፊታችን ነኀሴ 15፤ በወዲያኛው ሰኞ] ዩናይትድ ስቴትስን ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚያቋርጥ የፀሐይ ግርዶሽ ይኖራል።ያለፈው የፀሐይ ግርዶሽ ዩናይትድ ስቴትስ ምድር ላይ የታየው የዛሬ 38 ዓመት ነበር። እንዲህ ዓይነት ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ ያቋረጣት ግርዶሽ የነበረው ግን የዛሬ መቶ ዓመት ነበር።ግርዶሹ በተወሰኑ አካባቢዎች ሙሉ ግርዶሽ (TOTAL ECLIPSE) ሲሆን ከፊል ግርዶሽ (PARTIAL ECLIPSE) ሥር የሚያርፉ ስፋት ያላቸው የዩናይትድ ስቴትስና የካናዳ አካባቢዎች አሉ።ዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ ከፊል ግርዶሽ ሥር ከሚያርፉት ናቸው።ግርዶሹ በዋሺንግተን ዲሲ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ ሰባት ሰዓት ከ17 ደቂቃ ከ52 ሰከንድ ላይ ይጀምርና ስምንት ሰዓት ከ42 ደቂቃ ሲሆን ከፍተኛው ከፊል ግርዶሽ ላይ ይደርሳል። ከሰዓት በኋላ አሥር ሰዓት ከ01 ደቂቃ ሲሆን ጨረቃ ከፀሐይ መንገድ ሙሉ በሙሉ ትወጣና በዋሺንግተን ዲሲ የግርዶሹ ፍፃሜ ይሆናል። ጨረቃ ወደ ፀሐይ አንፃር ገብታ ሙሉ በሙሉ እስክትወጣ ሙሉው የግርዶሽ ጉዜ 2 ሰግት ከ44 ደቂቃ ነው የሚሆነው።August 21 ወይም ነኀሴ 15 በአመዛኙ ፀሐያማ፣ ሙቀቱም ከፍተኛው 85 ዝቅተኛው 70 ዲግሪስ ፋረንሃይት በመሆኑ ለዋሺንግተን ዲሲና አካባቢዋ ተመልካች እጅግ የተመቸ እንደሚሆን ተተንብይዋል።ኢትዮጵያ ውስጥ ያለፈው ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ የነበረው በጥቅምት 1952 ዓ.ም. (የዛሬ 57 ዓመት) የነበረ ሲሆን መጭው ደግሞ የሚውለው ዕሁድ፣ መጋቢት 2/215ዐ ዓ.ም. እንደሚሆን ታውቋል። ", "passage_id": "634e1800696b535ab15197a7f27bd87d" }, { "cosine_sim_score": 0.4340589642524719, "passage": "በሩሲያ ምስራቃዊ ክሬሚያ በሚገኝ ኮሌጅ ላይ በደረሰ ፍንዳታ 18 ሰዎች ሲሞቱ ከአርባ በላይ ሰዎች ክፉኛ መጎዳታቸውን አንድ የክሬሚያ ከፍተኛ ባለስልጣን ተናግረዋል፡፡የክሬሚያ ክልላዊ መሪ የሆኑት ሰርጌ አክሲኖቭ አደጋውን ያደረሰውን በአደጋው ህይወቱን ያጠፋው ወጣት የኮሌጁ ተማሪ እንደነበር ገልጸዋል፡፡የተማሪውን ስም ያልገለጹት መሪው ወጣቱ የአካባቢው ነዋሪ እንደነበርና አደጋውንም ያደረሰው ብቻውን ስለመሆኑ ተናግረዋል፡፡የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጥቃቱ አሳዛኝ እንደነበር ጠቁመው ለተጎጂዎች ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝተዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ አክለውም የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል፡፡\n \nበአደጋው የተጎዱ ዜጎችም መንግስታቸው  አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብተዋል፡፡የሩሲያ ከፍተኛ የምርመራ ድርጅት በኮሌጁ የደረሰው እልቂት በብረታ ብረት ቁርጥራጮች በተሞላ ፈንጂ መድረሱን ቢያስታውቅም የተለያዩ የሩሲያ የሚዲያ አውታሮች ግን ከማቿቹ ውስጥ ጥቂቶቹ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ በጠመንጃ ስለመገደላቸው ዘግበዋል፡፡በኮሌጁ የደረሰው ፍንዳታ የሽብር ጥቃት ሊሆን እንደሚችል ዘገባው አመላክቷል፡፡ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቃል አቀባይ የሆኑት ዲሚትሪ ፔስኮቭ ባለስልጣናት የሽብር ጥቃቱን ያደረሰውን አካል በማፈላለግ ላይ መሆናቸውን ገልጸው ሌሎች ጉዳዮችን ከማብራራት ተቆጥበዋል፡፡\nጉዳዩን ተከትሎ የሩሲያ ብሄራዊ ጸረ-ሽብርተኝነት ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ በምስራቃዊ ክሬሚያ ከርች ከተማ በሚገኘው የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የደረሰው ፍንዳታ ምንነቱ ባልታወቀ የፍንዳታ መሳሪያ ምክንያት የተፈጠረ ስለመሆኑ አስታውቋል፡፡ከኮሚቴው መግለጫ ቀደም ብሎ የአደጋ ጊዜ ሀላፊዎች እንደገለጹት አደጋው  የደረሰ በጋዝ ቆርቆሮ ፍንዳታ አማካኝነት ነው፡፡የክሬሚያ አስተዳዳሪ ሰርጌ አክሲኖቭ እና የሩያ ጤና ሚኒስተር አደጋው ወደደረሰበት ቦታ ማቅናታቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡", "passage_id": "bb021399342754b81331290e52dbc318" }, { "cosine_sim_score": 0.4295555055141449, "passage": " የዩናይትድ ስቴትስ የኤሮኖቲክስና የጠፈር አስተዳደር - ናሳ የጠፈር ምልልሱን ሥራ ለግል ኩባንያዎች ኮንትራት እየሰጠ ነው፡፡ከእነዚህ የግል ኩባንያዎች አንዱ ዋና መሥሪያ ቤቱ ቨርጂንያ የሆነው ኦርቢታል ሳይንስስ ኮርፐሬሽን በሚያንቀሳቅሰው የ1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ዶላር ኮንትራት ኅዋ ውስጥ ለሚገኘው ዓለምአቀፍ ጣቢያ ስንቅና ቁሳቁስ እየላከ ይገኛል፡፡ከእነዚህ ተልዕኮዎች አንዱ ከትናንት በስተያ ተስተጓጉሏል፡፡በአንታርስ ሮኬት ከቨርጂንያው ማስወንጨፊያ ከሁለት ቶን በላይ ውኃ፣ ምግብና የምርምር ቁሣቁስ ይዛ የተነሣችው መንኩራኩር ከተተኮሰች ከጥቂት ሰከንዶች በኋላ ፈንድታለች፡፡በሰው ላይ ምንም ጉዳት አይድረስ እንጂ መላው ጭነት በፍንዳታውና በእሳቱ ወድሟል፡፡የማስወንጨፊያው ማማ ብዙ ጉዳት ደርሶበታል፡፡በናሳ የጎዳርድ የጠፈር በረራ ማዕከሉ የፕላኔታሪ ሳይንስ መምሪያ ረዳት ኃላፊ ዶ/ር ብሩክ ላቀው ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ ጉዳቱ እስከ 200 ሚሊየን ዶላር እንደሚገመት ጠቁመው የአደጋው መንስዔና አጠቃላዩ የጉዳት መጠን ግን እየተጠኑ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡", "passage_id": "227563d8e43a05718556698cdfad194d" }, { "cosine_sim_score": 0.4246025085449219, "passage": "ኢራን በሶርያ በሚንቀሳቀሰው አይ ኤስ ላይ የሚሳኤል ጥቃት ሰነዘረች፡፡ጥቃቱ በቴህራን ለተፈፀመው የሽብር ጥቃት የአፀፋ በቀል ነው ተብሏል፡፡ ኢራን ወደ ሌላ አገር ሚሳኤል ስታወናጭፍ በ30 ዓመት የመጀመሪያው ሆኖ ተመዝግቧል፡፡የበሽር አላሳድን መንግስት ትደግፋለች በሚል በተደጋጋሚ የምትወቀሰው ኢራን በሶርያ ውስጥ የሚንቀሳቀሰውን አሸባሪ ቡድን አይ ኤስን ኢላማው ያደረገ የሚሳኤል ጥቃት መሰንዘሯ ተጠቁሟል፡፡ጥቃቱ በፈረንጆቹ ሰኔ ሰባት ቀን 2017 ስድስት ዜጎቿን ለሞትና 16ቱን ለአካል ጉዳት ለዳረገው በአሸባሪ ቡድኑ ለተሰነዘሩባት ሁለት ጥቃቶች የአፀፋ ምላሽ ነው ተብሏል፡፡በኢራን ፓርላማ ህንፃና በኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ ሆሜኒ ስም በተሰየመው ቅዱስ ስፍራ ለተፈፀመው የሽብር ጥቃት አይ ኤስ ኃላፊነት መውሰዱ ይታወቃል፡፡ይህን ተከትሎም  ቴህራን ከአይ ኤስ ጀርባ የሳዑዲ አረቢያ እጅ ሳይኖርበት አይቀርም በሚል ወቀሳ አቅርባለች፡፡ኢራን በሌላ አገር ላይ ሚሳኤል ስታወናጭፍ ከሶስት አሰርት ዓመታት በኋላ የመጀመሪያው መሆኑም ነው የተገለፀው፡፡ ቴህራን  ዞልፋካር ኤም አር ቪ የተሰኙ ስድስት ዘመናዊ ሚሳኤሎችን ለጥቃት ሰንዝራለች፡፡መካከለኛ ርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎቹ ከምዕራብ ኢራን ከርማንሻህ ግዛት ነው የተወናጨፉት፡፡ ዋና ዓላማቸውም በምስራቅ ሶርያ ዴር ኢዞር በሚባለው አካባቢ የሚንቀሳቀሰውን ታክፊር የተሰኘውን አሸባሪ ቡድን እንደሆነ ተመለክቷል፡፡ፅንፈኛው አሸባሪ ቡድን አይ ኤስ በኢራን ታክፊር የሚል ስያሜ እንደተሰጠው ዘገባው አስታውቋል፡፡የሲ ኤን ኤን የወታደራዊ ጉዳዮች ተንታኝ ሌቴናል ኮሎኔል ሪክ ፍራንኮና በቴህራን ላይ የሽብር ጥቃት የሰነዘሩ ፅንፈኞችን ዒላማው ያደረገው የኢራን የሚሳኤል ጥቃት ግቡን መምታቱን ተናግረዋል፡፡ ለሶርያ ወታደሮችም ትልቅ መነቃቃትን መፍጠሩን ነው ጨምረው የገለፁት፡፡ኢራን በአይ ኤስ ላይ የወሰደችው የአፀፋ ጥቃት በቴህራን ለደረሰው የሽብር ጥቃት በቀል መሆኑን ጠቁማ ከቴህራን የሽብር ጥቃት በስተጀርባ የሳዑዲ አረቢያ እጅ አለበት የሚለውን ክስ አሁንም አጠናክራ ቀጥላለች፡፡ ሳዑዲ ከዚህ ድርጊቷ እንድትታቀብ በማሳሰብ፡፡ሳዑዲ አረቢያና አጋሮቿ ኳታር አክራሪዎችን ትደግፋለች በሚል ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ማቋረጣቸው ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም ኢራን ከኳታር ጎን በመሰለፍ የአየር  ክልሏን በመፍቀድ አጋርነቷን አሳይታለች፡፡ ታክፊርን ከሶርያ ለማውጣት የምታደርገው ጥረት በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቃለች፡፡", "passage_id": "85ae8360064fa89f61db1b7f48ae5600" }, { "cosine_sim_score": 0.4222998023033142, "passage": "ሩሲያ በአገሯ የሚገኙ 60 የሚሆኑ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች እንዲወጡ ጠየቀች ።  ሩሲያ 60 የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ከሀገሯ እንዲወጡ በመጠየቅ የአሜሪካ ቆንስላ ጽህፈት ቤቶችን ዘግታለች ፡፡      ሩሲያን እንዲለቁ ከታዘዙ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች 58ቱ በሞስኮ ቆንስላ ጽህፈት ቤት የሚሠሩ ሲሆኑ፥ የተቀሩት ሁለቱ ደግሞ ከየካቴሪንበርግ ነው፡፡          የቀድሞው የ66 ዓመቱ የሩሲያ ሰላይ ሰርጌ ስክሪፓል ከ33 ዓመት ሴት ልጃቸው ሁሊያ ጋር መመረዝ፣ በእንግልዟ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይ ቀስቃሽነት ዩናይትድ ኪንግደምን ከሰሜን ምስራቋ አውሮፓዊት ሀያል ሀገር ሩሲያ ጋር አጋጭቷታል፡፡የሩሲያና የእንግሊዝ ጉዳይ ወደ አውሮፓ ከመስፋትም አልፎ አሁን ላይ በሁሉም ጉዳይ እኔ ጣልቃ ካልገባሁ ከምትለው አሜሪካ ጋር ሩሲያን አላትሟል፡፡የእንግሊዝ አፍንጫ ሲመታ አይን ያነባል የምትለው አሜሪካ 60 የሩሲያ ዲፕሎማቶች ሀገሯን ለቆ እንዲወጡ ማዘዟን ተከትሎ ሞስኮም በአጸፋው ለ60 የአሜሪካ ዲፕሎማቶች በአንድ ሳምንት ውስጥ ሀገሬን ለቃችሁ ውጡልኝ የሚል ማስጠንቀቂያ ጽፋባቸዋለች፡፡ሞስኮ በሴይንት ፒተርስበርግ የሚገኘውን የዩ ኤስ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለመዝጋትም ከቋፍ ስለመድረሷ ተዘግቧል፡፡ በዋሽንግተን ዲሲ ጋዜጣዊ መግለጫ የሠጡት የአሜሪካ መንግስት ቃለ አቀባይ ሂዘር ናዌርት እንዳሉት ሩሲያ እየወሰደች ያለችው እርምጃዎች የሀገሪቱን በዲፕሎማሲ አለማመን የሚያረጋግጥ ነው አሉ፡፡  \"ለሩሲያ መልስ ምንም ማብራሪያ አያስፈልግም፡፡ የእኛ እርምጃ ያለአግባብ የተጠቃውን የብሪታኒያ ዜጋ ለመከላከል እንዲሁም ዲርጊቱን ለመቃወም ብቻ የተወሰደ እርምጃ ነው ሲሉም ተደመጡ፡፡ ናዌርት አክለውም ሲናገሩ ሩሲያ ለፈጸመችው ምግባር ከዚህም የበለጠ እርምጃ ይገባት ነበርም ብለው ዝተዋል፡፡በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ ከዩ ኤስ በተጨማሪ ካናዳ እና አውስትራሊያ ለዩናይትድ ኪንግደም ያላቸውን ዲጋፍ ለመግለጽ ሲሉ የሳልሲበሪውን የስክሪፓል መመረዝን ምክንያት በማድረግ የሩሲያን ዲፕሎማቶች ከሀገራቸው አባሯል፡፡የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ኔቶ በበኩሉ በተቋሙ የሩሲያን ተልእኮ የሚያስፈጽሙ ሰባት የሩሲያ ባለስልጣናትን አግዷል፡፡ ለንድን በበኩሏ 23 የሩሲያ ዲፕሎማቶችን ከሀገሯ ማስወጣቷን ተከትሎ ሞስኮ ተመሳሳይ አጸፋዊ ሚላሽ መስጠቷ የሚጣወስ ነው፡፡ሀገራቱን እንዲህ ያተራመሰው የሰርገ ስክሪፓልና ልጃቸው ሁሊያ ጉዳይ በዚህም የሚቆም አይመስልም፡፡ በእርግጥ የሳልሲበሪው ሆስፒታል የሰርገ ልጅ ሁሊያ ጤናዋ በከፍተኛ ሁኔታ መሻሻል ማሳየቱ ሀሙስ ይፋ ሆኗል፡፡ ሰርገ ስክሪፓልም ቢሆኑ በተረጋጋ ሁኔታ ከፍተኛ ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ነው የተነገረው፡፡እነ ስክሪፓል የተመረዙበት ኖቪቾክ መርዝ በሩሲያ የተመረተ ነው በሚል እንግሊዝ ሞስኮን በተደጋጋሚ ብትከስም ሩሲያ ግን ድርጊቱን አልፈጸምኩ፤ ምዕራባውያኑ ለድራማቸው ማስረጃም የላቸውም በሚል አቋሟ እንደጸናች ነው፡፡የሩሲያ መንግስት ቃላቀባይዋ ማሪያ ዛሃሮቫ የስክሪፓልን ጉዳይ ትሪዕት ሲሉ ገልጸውታል፡፡ መርዛማ የጦር መሣሪያ ክልከላ ተቋም የስክሪፓልን መመረዝ ናሞና ወስዶ ሰኞ ውጤቱንም እንደሚያሳውቅ ግን ታውቋል፡፡ (ምንጭ: የአልጀዚራ ) ", "passage_id": "02db5438bd614b86c39572a3c21b8589" }, { "cosine_sim_score": 0.4164363145828247, "passage": "ሰሜን ኮሪያ ትላንት ያካሄደችውን የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራን ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ አወገዙ።የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራ የተካሄደው ፒዮንግያንግ የኑክሌር ጦር መሣሪያዎች ማምረቷን እንድታቆም ዓለምአቀፍ ማስጠንቀቁያ እየተሰጣት ባለበት ወቅት ነው።በዋይት ሃውስ ቤተ መንግሥት መግለጫ መሣረት ሰሜን ኮሪያ ትላንት የሞከረችው መካከለኛ ርቀት ተጓዥ ቦሊስቲክ ሚሳይል ባለፉት ወራት ከተኮሰቻቸው ያነሰ ርቀት የሚሄድ ነው።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "a23fe2e6c59e27cba8ce3009dcb20530" }, { "cosine_sim_score": 0.410042941570282, "passage": "የማዕከላዊ እስያዊቷ ሀገር የፀጥታ አገልግሎት እንዳስታወቀው፥ የፍንዳታ ጥቃቱን የፈፀመው ተጠርጣሪ የተለየ ሲሆን የኪርጊስታን ተወላጅ ሆኖ የሩሲያ ዜግነትን ያገኘ ግለሰብ ነው፡፡ሲኤን ኤን ባወጣው መረጃ የጥቃት አድራሹ ስም አክባርጆን ጃሊሎቭ  ነው የሚባለው፡፡በሁለት የምድር ውስጥ ባቡር ጣያዎች በተከሰተው ፍንዳታ ከሞቱት 14 ሰዎች በተጨማሪ እንደ ሩሲያ ቴሌቪዥን መረጃ ከሆነ ከ51የማያንሱ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና ተቋማት ተወስደዋል፡፡ጥቃት አድራሹ አጥፍቶ ጠፊ በ20ዎቹ ዕድሜ መጀመሪያ ላይ የሚገኝ መሆኑ በርካቶችን እያነጋገረ ነው፡፡የኪርጊስታን የፀጥታ አገልግሎት ከሩሲያ የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ተጨማሪ ምርመራዎችን እንደሚያደርግ ነው የጠቀሰው፡፡የቦምብ ፍንዳታውን ያደረሰው የ23 ዓመቱ ትውልደ ኪርጊስታናዊ ወጣት ከፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ግንኙነት እንዳለው ቢገመትም በጥቃቱ ራሱን አጥፍቷል፡፡ሆኖም በሌላ የባቡር ጣቢያ ተመሳሳይ ጉዳት ሊደርስ የሚችል ዓይነቱ ያልታወቀ የቦምብ ስሪት ተጠቀምዶ መገኘቱ አንዲት ሴት ጥቃቱን በማድረስ ከወጣቱ ጋር ተባባሪ ነበረች የሚል ግምት እንዲሰጥም ማድረጉ ነው የተጠቆመው፡፡የሟቾች ቁጥር 14 የደረሰ ሲሆን ለጥቃቱ እስካሁን ኃላፊነቱን የወሰደ ቡድን አለመኖሩ ተጠቁሟል፡፡ሩሲያ በዜጎቿ ሞት እና ጉዳት የተሰማትን ሀዘን ለመግለፅ የሶስት ቀናት ብሔራዊ የሀዘን ቀን አውጃለች፡፡ታስ እና ኢንተርፋክስ የተሰኙ የሩሲያ የዜና ወኪሎችን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው፥ ፍንዳታው ሳንያ ፕሎሽቻድ የተሰኘ የባቡር ጣቢያ ላይ ነው የደረሰው።ፑቲን ትናንት በትውልድ ከተማቸው በቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ በነበሩበት ወቅት ነው ጥቃቱ የደረሰው፡፡የሩሲያ የመገናኛ ብዙሃን በሳንያ ፕሎሽቻድ ባቡር ጣቢያ ውስጥ ከደረሰው ፍንዳታ በኋላ በአቅራቢያው በሚገኝ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ባቡር ጣቢያ ተመሳሳይ የፍንዳታ ሙከራ መድረሱን ዘግበዋል፡፡ይህን ፍንዳታ ተከትሎም የሞስኮ ባቡር ጣቢያዎች የደህንነት ጥበቃቸውን ማጠናከራቸው ተሰምቷል።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቅዱስ ፒተርስበርግ ጥቃትን ተከትሎ ለፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ስልክ ደውለው አደጋው አሳዛኝ መሆኑን በመጥቀስ ሽብርተኝነት መወገድ እንዳለበት ተነጋግረዋል-(ኤፍ ቢ ሲ)፡፡", "passage_id": "4e5e341a750f8a2f1f7a05b33b5f9025" }, { "cosine_sim_score": 0.4032174348831177, "passage": "  በሰሃራ በረሃ ውስጥ በሚገኘውና አልጀሪያንና ሞሮኮን በሚያዋስነው ተራራማ አካባቢ ከ37 አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ሰኞ ማለዳ ላይ ያልተጠበቀ በረዶ መጣሉን የእንግሊዙ ሜትሮ ጋዜጣ  ዘግቧል፡፡ በረዶው ለአንድ ቀን ያህል ከቆየ በኋላ መቅለጡን የጠቆመው ዘገባው ፤ በሰሃራ በረሃ በረዶ ሲጥል ይህ በታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ እንደሆነ በማስታወስ ክስተቱ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያያዞ የመጣ ሊሆን እንደሚችል መነገሩንም ገልጧል፡፡ከዚህ በፊት በሰሃራ በረሃ በረዶ ጥሎ የነበረው እ.ኤ.አ በ1979 ወርሃ የካቲት ላይ እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው፤ በወቅቱ የጣለው በረዶ ለግማሽ ሰዓት ያህል ቆይቶ መቅለጡን በመጠቆም፣ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ግን አንዲትም የበረዶ ቅንጣት በበረሃው ክልል ውስጥ ታይታ እንደማትታወቅም አክሎ ገልጧል፡፡", "passage_id": "795afe9b83d2229668d8bcc80ab6f3c7" }, { "cosine_sim_score": 0.4005972146987915, "passage": "አሜሪካ የሩሲያ ወታደራዊ  ኃይል እንቅስቃሴን ለማገድ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ኔቶን እያነሳሳች ትገኛለች፡፡ዋሽንግተን የአውሮፓ ወዳጆችዋ በጦር ኃይላቸው ሁሉ ዝግጁ እንዲሆኑም እየተማጸነች ነው ተብሏል፡፡አሜሪካ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ኔቶን በተጠንቀቅ እንዲቆም እየጠየቀች መሆኑ እየወጡ ያሉ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ዋሽንግተን ለአውሮፓ ሀገራት ወዳጆቿም ቢሆን ጦሮቻችሁን አንሱ እያለቻቸው ነው ተብሏል፡፡የሞስኮ ወታደራዊ ኃይል በሰሜን አውሮፓ ባህር ላይ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ምቾት ያልሰጣት ዋሽንግተን የትኛውንም ጥቃት ለመመከት የባህርና እና የየብስ የጦር ኃይላችሁን አሰናዱ መባሉ ከአሜሪካ የበላይ ኃላፊዎች የተሰማ ቃል ነው ሲል ነው ሮይተርስ በድረ ገጹ ያሰፈረው፡፡የአሜሪካው የመከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ ከተባባሪዎቻቸው የመከላከያ ሚኒስትሮች ጋር ሀሙስ በብራሰልስ ሲገናኙ የሩሲያን ጉዳይ መሬት ለማስያዝ እንደሚሰሩ ማቀዳቸውን ከዩናይትድ ስቴትስ እና  ኔቶ የበላይ ኃላፊዎች ሰምቻለሁ ሲል ነው ሮይተርስ ያብራራው፡፡በዕቅዱ መሰረትም በቀጣይ 30 ቀናት 30-30 የአየር፣ የባህር እና ዬብስ የጦር መሳሪያዎች ከነ ሙሉ ቁሳቸው ዝግጁ እንዲሆን የሚጠይቅ ነው፡፡ በእርግጥ ከእያንዳዱ የኔቶ አባል ሀገራት የሚያስፈልገውን የወታደር ቁጥር እና የመጨረሻው ቀነ ገደም ከማብራራት የመረጃ ምንጩ ተቆጥበዋል፡፡አጠቃላይ የወታደራዊ ኃይል ቁጥር ግን ከ600 እስከ 1000 የሚደርስ መሆን እንዳለበት በመስፈርትነት ተቀምጧል፡፡ይሁንና ይህ አሃዝ የአውሮፓ ሀገራት ከቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት ወዲህ በዚህ ደረጃ ለወታደራዊ ኃይላቸው በዚህ ደረጃ ወጪ ያደረጉበት ወቅት ባለመኖሩ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ ፈተና ሆኖባቸዋል ነው የተባለው፡፡ “ወደ ባልቲክ እና ፖላንድ በእግረኛ ጦር በፍጥነት እየተንቀሳቀሰ ያለ ጠላት አለን” ያለው አስተያየቱን ለሮይተርስ የተናገረው አንድ የኔቶ ከፍተኛ ባለስልጣን ሩሲያን በነገር ሸንቁጦአታል፡፡ ለዚህም እንቅስቃሴ ማነቃቂያ የሚሆን በወራት የሚቆጠር የቅንጦት ግዜ የለንም ይላል የኔቶው ባለሥልጣን፡፡የዚህ ኢኒሺኤቲቭ ግንባር ቀደሙ ዓላማ የሩሲያን ወታደራዊ ኃይል መስፋፋት መግታት ነው፡፡ ሞስኮ የሰሜን አትላንቲክ የጦርቃል ኪዳን ኔቶን ለማፈራረስ ጥረት እያደረገች  ነው በሚል የሚከሳት ፔንታጎን ከ2018 የመከላከያ ስትራቴጂዎቹ አንዱ  የሩሲያን በሰሜን አውሮፓ የምታገርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ መግታት የሚል ነው፡፡ምዕራባውያኑ ሩሲያ በሰሜን አውሮፓ የሩሲያ ቋንቋ ተናጋሪ የባልቲክ ሀገራት ላይ ድንገተኛ ጦርነት ለመክፈት 100 ሺ ወታደሮችን አሰናድታለች  በሚል ይከሱአታል፡፡ ከክሬሚሊን ቤተመንግስት የሚወጡ መረጃዎች ግን በፍጹም እያለ ነው የሚገኘው፡፡ እንደውም የምስራቅ አውሮፓ ዋነኛው ስጋት ኔቶ ስለመሆኑ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ሲልም ያብራራል፡፡ስለፕሮፖዛሉ የተጠየቁት በአውሮፓ ህብረት የሩሲያ መልእክተኛ የሆኑት ቪላድሚር ቺዝኦፍ ለሪፖርተሮች እንደተናገሩት ይህ ስጋት በሰፈነበት የምስራቅ አውሮፓ ላይ ሌላ ስጋት ለመደቀን የቀረበ ክስ ነው ብለዋል፡፡ሞስኮ እኤአ በ2014 ክሬሚያን ከዩክሬን በመንጠቋ እና ከአመት በኋላ ደግሞ በሶሪያ ጦርነት በመሳተፏ ከዋሽንግተን ጋር ያነበራት የሻከረ ግንኙነት የባሰ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡መቀመጫውን በእንግሊዝ ያደረገው የዓለምቀፍ ስትራቴጂያዊ ጥናት ኢኒስቲቲዩት የኔቶ ወታደሮች 2ሚሊዮን የሚበልጡ ሲሆን የሞስኮ ወታደሮች በአንጻሩ 830 ሺህ ብቻ መሆናቸውን በጥናቴ ማረጋገጡን ገልጿል ፡፡", "passage_id": "2460dedb4959f02c1b30a9ccafee1734" }, { "cosine_sim_score": 0.3956238329410553, "passage": "የፖሊስ አባሉ ወደ መድረክ ወጥቶ ተኩስ በከፈተባቸው ወቅት አምባሣደሩ በሩስያ ኤምባሲ በተዘጋጀ “ሩሲያ በቱርካዊያን ዐይን” የተባለ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ላይ ንግግር እያደረጉ ነበር፡፡“ሩሲያ ሶሪያ ውስጥ ገድላቸዋለች” ስላላቸው ንፁሃን ሰዎች እንደሚበቀል ገዳዩ ሲዝት እንደነበርም ታውቋል፡፡በተተኮሰባቸው ጥይት ክፉኛ የቆሰሉት አምባሣደር ካርሎቭ የመድረኩ ወለል ላይ ወድቀው እያጣጣሩ ሳሉ ተኳሹ የያዘውን ሽጉጥ ወደ ጣሪያና አንድ ጊዜም ወደ ታዳሚው ሰው ሲያዞር ታይቷል፡፡በሥፍራው የነበሩት ኃይሎች ጥቃት አድራሹን የሃያ ሁለት ዓመት ሰው ማቭሉት ሜርት አልቲንታስን ተኩሰው ከመግደላቸው በፊት ሌሎች ሦስት ሰዎች መቁሰላቸው ተነግሯል፡፡አድራጎቱን “የሽብር ጥቃት” ሲሉ ወዲያው ያወገዙት የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ቱርክ ገዳዩን የላኩ ሰዎች ይኖሩ እንደሆነ የቱርክ መንግሥት በአፋጣኝ እንዲያጣራ አሳስበው የአንካራ ባለሥልጣናት በሩሲያ የዲፕሎማሲ ተቋማት ዙሪያ ያለውን የፀጥታ ጥበቃ እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በአምባሣደሩ ላይ የተፈፀመውንጥቃት በብርቱ እንደሚያወግዝ የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይ ኔድ ፕራይስ እና የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ጆን ከርቢ ዛሬ ገልፀዋል፡፡“ይህ በዲፕሎማቲክ ኮር አባል ላይ የተፈፀመ አረመኔአዊ ጥቃት ተቀባይነት የሌለው ከመሆኑ ባሻገር በማንኛውም መልክ የሚፈጠር ሽብር ፈጠራን ለመጋፈጥ ባለን ቁርጠኝነት ከሩሲያና ከቱርክ ጋር በኅብረት እንቆማለን” ብለዋል የዋይት ሃውሱ ኔድ ፕራይስ፡፡የዩናይትድ ስቴትስ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕም የአምባሳደር አንድሬ ካርሎቭን ግድያ “የሠለጠነ ሥርዓትን ሕግጋት ሁሉ የጣሰ አድራጎት” ሲሉ ውግዘታቸውን አሰምተዋል፡፡አምባሳደሩን የገደለው የፖሊስ አባል “ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እንደሚኖሩ የሚነገረውምና ቱርክ ውስጥ ባለፈው ሐምሌ የተሞከረውን መፈንቅለ መንግሥት ካውጠነጠኑ ሰዎች አንዱ ናቸው የሚባሉት ሙስሊም የሐይማኖት መሪ ፌቱላህ ጉለን ተከታይ ለመሆኑ ጠንካራ ምልክቶች አሉ” ሲሉ አንድ የቱርክ መንግሥት ባለሥልጣን ተናግረዋል፡፡የቱርክ የጦር ጄቶች ባለፈው ዓመት የሩሲያን ቦምብ ጣይ ጄት መትተው ከጣሉ ወዲህ ሻክሮ የነበረው የሁለቱ ሃገሮች ግንኙነት ቀስ በቀስ መሻሻል እያሳየ እንደሆነ ተሰምቷል፡፡በከፊል የሩሲያ የጦር ጄቶች በሶሪያ አማፂያን ላይ እያደረሱ ነው በሚባለው ተከታታይ ድብደባ ምክንያት ተባብሷል ለሚባለው የአሌፖ የስደት ቀውስ መፍትኄ ለመሻት ሩሲያና ቱርክ በቅርበት እየሠሩ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡ ", "passage_id": "e18e0b4f6252e259d1d5c856976085ad" }, { "cosine_sim_score": 0.3944355845451355, "passage": "ዩራንየም ኑክሌርን ለማንቀሳቀስ እንደ ነዳጅ ሆኖ የሚያገለግል ንጥረ ነገር ነው። ኢራን ከአራት ዓመታት በፊት ከኃያላን ሀገሮች ጋር ባደረግችው ሥምምነት መሰረት ዩራንየምን ላለማዳበርና ከማዳበር ጋር የተያያዘ ጥናትና ምርምር ላለማካሄድ ተስማምታ እንደነበር የሚታወቅ ነው።ዩራንየምን የማበልፀጉ ሥራ የተጀመረው ትላንት ሌሊት መሆኑን አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኑክሌር ቁጥጥር አገልግሎት ባለሥልጣን እንደተመከቱት የኢራን የአቶሚክ ኤነርጂ ድርጅት ባወጣው መግለጫ ጠቁሟል።ዩራንየምን የምታዳብርበት ደረጃ እስከ 4.5 ከመቶ እንዲሆን ማቀድዋን ኢራን ገልፃለች። ከኃያላን ሀገሮቹ ባደረገችው ስምምነት መሰረት ከሚፈቀደው መጠን ትንሽ ከፍ ይላል።ኢራን ዩራንየሙን የመዳበሩ መጠን ከፍ ያደረገችው የኑክሌሩን ስምምነት የፈረሙት ሃገሮች በዩናይትድ ስቴትስ የተጣለባትን ማዕቀብ በመወጣት በኩል እንዲረድዋት ጥረት በምታደርግበት ወቅት ነው። ዩናይትድ ስቴትስ የጣለችባት ማዕቀብ ነዳጅ ዘይት ወደ ውጭ እንዳትልክ ይገድባታል።", "passage_id": "7ce3a08f7267a315b3b6057ea278f573" }, { "cosine_sim_score": 0.39408040046691895, "passage": "ሜክሲኮን በመታው ከባድ ርዕደ ምድር የሞቱት ሰዎች ቁጥር 286 ደረሰ፣ ገና ያልተገኙ ስላሉ የሟቾቹ ቁጥር ከፍ ሊል እንደሚችልም ተገለጸ።ማዕከላዊ ሜክሲኮን ባናወጠውና በሬክተር መለኪያ 7.1 በተመዘገበው ርዕደ ምድር ከሞቱት ሌላ በሕይወት የተረፉትን ለማግኘት፣ የአስቸኳይ ጊዜ ሠራተኞች ቀንና ሌሊት ፍለጋችውን እንደቀጠሉ መሆናቸውም ታውቋል።የሜክሲኮው ፕሬዚደንት ኤንሪኬ ፔና ኒየቶ የሦስት ቀናት ብሔራዊ ኃዘን አውጀዋል፣ በፍለጋው እየተጉ ያሉትንም አመስግነዋል።የዩናይትድ ስቴትስ ዓለማቀፍ የልማት ድርጅት /ዩኤስአይዲ/ ከ60 በላይ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞችን፣ ልዩ ልዩ መድኃኒቶችንና የህክምና ቁሳቁሶችን ልኳል።", "passage_id": "4c2bcdefa828401ed0d806d047803854" } ]
15670f3e2f19f4503ce31e192f7cbeff
2a2c10a99f7e0eaad971a368ca358304
ሀምሌ 22 የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ በይፋ ተጀመረ
ሀምሌ 22 የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ በይፋ መጀመሩን የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት ዘገባ እንደሚያመለክተው ኮሚሽኑ በአረንጓዴ አሻራ ቀን የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብና የመተካካት ስራን ዛሬ በምስራቅ ሸዋ ዞን አደአ ወረዳ የረር የመትከያ ጣቢያ አስጀምሯል፡፡የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ ለችግኞቹ እንክብካቤ በተደረገበት ወቅት በኮሚሽኑ ሰራተኞች የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራን አስጀምረዋል፡፡በስነስርዓቱ ላይ 100 የሚሆኑ ሰራተኞች ተሳታፊየሆኑ ሲሆን ሀገራችን ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ሀሳብ አመንጪነት አረንጓዴ አሻራ ቀን በሚል ሀምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም በአንድ ጀምበር ከ 350 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በአለም አቀፍ ደረጃ የተያዘውን ክብረወሰን መረከቧ ይታወሳል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32647/
[ { "cosine_sim_score": 0.5811668634414673, "passage": " የባህር ዛፍ ተክልን ከእንጦጦ ተራራ ላይ በማስወገድ በሀገር በቀል ዛፎች ለመተካት እስከ 2012 ዓ.ም የሚቆይ እቅድ የተያዘ ሲሆን ዘንድሮም ከ130 ሺህ በላይ የሀገር በቀል ዛፍ ችግኞች ይተካላሉ ተብሏል፡፡ ከዚሁ ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ የኢትዮ ቴሌኮም እና የቻይናው የቴሌኮም ኩባንያ ዜድቲኢ ሰራተኞች ከትናንት በስቲያ በተራራው ላይ 200 ያህል ሀገር በቀል ዛፎችን የተከሉ ሲሆን ይህን ተግባርም ላለፉት 4 ዓመታት ሲተገብሩት እንደቆዩ ተገልጿል፡፡ በ4 ዓመታት ከተከሉት መካከል 80 በመቶው መፅደቁም ተገልጿል፡፡ የእንጦጦ ተራራ በአብዛኛው በባህር ዛፍ ተክል ተሸፍኖ እንደነበር ለአዲስ አድማስ ያስረዱት የጉለሌ ክፍለ ከተማ የብዝሃ ህይወት ጥበቃ ባለሙያ አቶ ደጀኔ ሙሉጌታ፤ ከ9 ዓመት በፊት ይፋ በተደረገው ባህር ዛፍን በሀገር በቀል የመተካት እቅድ አብዛኛው የተራራው ክፍል ከባህር ዛፍ ነፃ መደረጉን አስታውቀዋል፡፡ እስከ 2012 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ ተራራውን ከባህር ዛፍ ነፃ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ የባህር ዛፍ ቅጠር ሲረግፍ በቶሎ ወደ አፈርነት የመቀየር ባህሪ የሌለው በመሆኑ፣ በብዝሃ ህይወት ላይ ጉዳት እንደሚያስከትል በመረጋገጡ ነው እንዲወገድ የተፈለገው ተብሏል፡፡ በተራራው ላይ የተለያዩ ተቋማት ሀገር በቀል ችግኞችን የሚተክሉት ይሄን ዓላማ ለማሳካት ሲሆን ከተቋማቱ ውስጥም ዜድቲኢ ተጠቃሽ መሆኑን አቶ ደጀኔ ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "8184066ed2f200ad749a22dae8927fef" }, { "cosine_sim_score": 0.5717395544052124, "passage": "በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አነሳሽነት፣ በሕዝቡም ይሁንታ የተጀመረው አገራዊ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ችግኞች ባለቤት ኖሯቸው ለውጤት እንዲበቁ የሚያስችል መሆኑ እየተገለጸ ነው፡፡በያዝነው ክረምት አራት\nቢሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እስካሁን ከ3ነጥብ\n5 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ተተክሏል፡፡ ሐምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም\nበተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ ቀን በአንድ ጀንበር 200 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ 23 ሚሊዮን ሕዝብ የተሳተፈበት 353 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኝ መትከል ተችሏል፡፡የችግኝ ተከላው (አረንጓዴ አሻራው) የተራቆተውን መልከዓ ምድር\nየማዳንና በደን ልማት ላይ ለተንጠለጠለው የኢትዮጵያ ብልጽግና ምስጢር መፍቻ እንዲሁም የዘላቂ ልማት ጉዞ ሃዲድ መሆኑን መገንዘብ እንደሚገባ ምሑራን ያሳስባሉ፡፡በአዲስ አበባ\nዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕይወት ተመራማሪው ፕሮፌሰር ለገሰ ነጋሽ እንደሚሉት፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕዝቡ በደን ልማት እንዲሳተፍ ባቀረቡት ጥሪ መሠረት ሕዝቡ ባለቤት ሆኖ የችግኝ ተከላ ሥራውን መጀመሩ በእጅጉ ያስደስታል፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ በብዙ ነገር ሀብታም ብትባልም፤ ዛፎቿ ባለቤት አጥተው ምድሪቱ በመራቆቷ የዛፍ ድሃ ሆናለች፡፡ አሁን የተጀመረው ሥራ ግን ችግኞችን በመትከል፣ በመጠበቅና በመጠቀም ዛፎች ባለቤት እንዲያገኙ ያደረገ መሆኑ ሥራው የሚበረታታ፤ ዘላቂነት ኖሮትም ውጤት የሚያመጣ ይሆናል፡፡በአካባቢ ደንና\nአየር ንብረት ኮሚሽን በደን መመንጠር የሚመጣ አማቂ ጋዝ ልቀት ፕሮጀክት (ሬድ ፕላስ) ሴክሬታርያት ጽሕፈት ቤት አስተባባሪ ዶክተር ይተብቱ ሞገስ እንደሚናገሩት፤ አንድ አጀንዳ ሆኖ ኢትዮጵያውያንን ያሰባሰበው የችግኝ ተከላ መርሃግብር በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የልማት ሥራ ውስጥ ትልቅ ድርሻ አለው፡፡ ምክንያቱም ኢትዮጵያ የዝናብ ጥገኛ ከሆነው ግብርናዋ ጀምሮ፣ የኃይል አቅርቦቷ፣ ቱሪዝሟ፣ የመጠጥ ውሃዋ፣ አጠቃላይ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎቿ በደን ሀብት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ «የዚህ ዓመት የችግኝ ተከላ ከሌሎቹ ዓመታት የሚለይበት የራሱ ባህሪ አለው፡፡ ከእነዚህ አንዱ አገራዊ አጀንዳ ተደርጎ መያዙ ሲሆን፣ ችግኞቹ ሲዘጋጁም ሆነ እንዲተከሉ ሲደረጉ ግልጽ በሆነ መመሪያ ነው፡፡ ደረጃውን የጠበቀ ችግኝ በተገቢው ሁኔታ ባለቤት ኖሮት ከተተከለና እንክብካቤ ከተደረገለት ለውጤት የማይበቃበት ምክንያት የለም» ሲሉ ዶክተተር ይተብቱ ይገልፃሉ፡፡እንደ ፕሮፌሰር ለገሰ ገለጻ ደግሞ፤ የኢትዮጵያ የልማት ችግሮች ሁሉ ሰንኮፍና እንብርት የደኖች መመናመን ነው። በዚህ ሂደት የአገር በቀል ዛፎች ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል። ምክንያቱም እነዚህ ዛፎች አንደኛ፣ ረዥም ዕድሜ በመቆየት በትውልድ ቅብብሎሽ አገልግሎት የሚሰጡ ሲሆን፣ ሁለተኛ የመሬትን ለምነት በማሳደግ ለኢትዮጵያ ግብርና የድርሻቸውን የሚያበረክቱ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ዝግባ ተተክሎ ከ500 እስከ\nአንድ ሺ ዓመትና ከዚያም በላይ የሚቆይ ነው፡፡ የአገር በቀል ዛፎች ደግሞ የኢትዮጵያ የውሃ ምንጮች፣ የስብጥር ብዝሃ ሕይወት መከሰቻ፣ የአፈር ለምነት ማህጸኖች ናቸው፡፡ ቱሪስቶች ጭምር ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ የሚችሉት የአገር በቀል ዛፎች ሲኖሩ ነው፡፡ሁለተኛው ጉዳይ ለመጠቀም ከማሰብ በፊት ኢትዮጵያ ቅድሚያ ማተኮር ያለባት እየፈራረሰ ያለውን መልከዓ ምድሯን መመለስ ላይ ነው፡፡ የካርቦንም ሆነ መሰል የሽያጭ ግኝቶች ላለው ሁኔታ ትርጉም አይሰጡም፡፡ በመቶ ዓመታት ሂደት በተፈጠረ የደን መመናመን መልከዓ ምድሯ ፈርሷል፤ አፈሯ ታጥቧል፤ ትውልዱም እየጫጨ ነው፡፡ ይህ ደግሞ አገር በቀል ዛፎች ለአፈር ሊለግሱ የሚገባቸውን 17 ያህል ንጥረ ነገሮች አፈር ማግኘት ባለመቻሉ የመጣ ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ መልኩ ሥራው ተጠናክሮ ከቀጠለ ደግሞ ይህን ችግር ለመፍታት የሚቻልበትን ዕድል ይፈጥራል፡፡ ምክንያቱም ይህ ሲሆን የአፈር ለምነትን መጠበቅ፣ ውሃን ማጎልበትና ሌሎች ተያያዥ የኢኮኖሚ ልማቶችን ማከናወን እንደሚቻልም አስረድተዋል፡፡ዶክተር ይተብቱ እንደሚሉት፤ ደን አልምቶ ከካርበን ሽያጭ ገቢ ማግኘት ከተፈለገ ሊገኝ ይችላል፡፡ ይህ ግን ትንሽ ነው። ዋናው ነገር ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ለራሳቸው በቅተው ለሰው መትረፍ የሚችሉበትን ዕድል መፍጠር መቻሉ ነው። ስለዚህ የችግኝ ተከላ ሥራው ሲከናወን ዋናው ነገር ከካርበን ሽያጭ መጠቀምን ታሳቢ በማድረግ ሳይሆን የኢትዮጵያን ዘላቂ ልማትና ብልጽግና ምስጢር በውስጡ የያዘ መሆኑን በመገንዘብ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም የኢትዮጵያ ግብርና፣ መስኖ፣ የኃይል ልማትና የመሳሰሉት የደን ልማትና ዝናብ ላይ የተንጠለጠለ ነው፡፡ ለምሳሌ ደን ዝናብን በማምጣት በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ ውስጥ የማይተካ ሚና አለው፡፡ በሌላ በኩል ግን ራሱ ደኑ በቀጥታ (በቡና፣ በጣውላና መሰል ሀብቶች) ለኢኮኖሚው የሚያበረክተው አስተዋጽዖ በርካታ ነው፡፡ እንደ ፕሮፌሰር ለገሰ ንግግር፤ የችግኝ ተከላው ጥሪ፣ ከአፄ ምኒልክ የአድዋ ጦርነት ወቅት ከነበረው የክተት አዋጅ ጋር የሚነጻጸር ነው፡፡ በወቅቱ ወራሪ ጠላትን ከኢትዮጵያ ለማስወገድ ንጉሱ አዋጅ አወጁ፤ ሕዝቡም ወጣ፤ ወራሪም ተሸንፎ ተወገደ፡፡ አሁንም ኢትዮጵያ በደን እጦት ተራቆተች፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ለሕዝቡ መልዕክት አስተላለፉ፤ ሕዝቡም በዚህ መልኩ ምላሽ ሰጠ፡፡ በአሁኑ ወቅት የመጣው ውጤትም በቀላሉ የመጣ ሳይሆን ከምሑራን ጀምሮ ሲባል የነበረ፤ ነገር ግን ሀሳብ የሚያዳምጥ መሪ ሲገኝ ወደተግባር የገባ ነው፡፡ በመሆኑም ሥራው ለብዙ ዓመታት ስር የሰደደን ችግር መፍታት ላይ ሊያተኩር ይገባል፡፡ኢትዮጵያ ከ50 ዓመት በፊት የደን ሽፋኗ ከ40 በመቶ\nበላይ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ይህ ቁጥር ባለፉት 30 ዓመታት ውስጥ ወደ ሦስት በመቶ ዝቅ ማለቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ደኑ እንዲያገግም ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ተግባሮች ሽፋኑ ወደ 15 በመቶ ከፍ ማለቱን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ከወራት በፊት በዚህ የክረምት ወቅት በሀገሪቱ አራት ቢሊዮን ችግኞች እንደሚተከሉ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ በዚህም እያንዳንዱ ሰው በነፍስ ወከፍ 40 ችግኞችን እንደሚተከል ይጠበቃል፡፡ ፕሮፌሰር ለገሰ እንደሚሉት፤ሥራው ዘላቂና ውጤታማ እንዲሆን መስራት ያስፈልጋል፡፡ ለዚህም ዛፎች ባለቤት እንዲያገኙ ከማድረግ ጀምሮ ይህ ሥራ የሚመራበት መሬት የረገጠ ፖሊሲ ማውጣት፤ በደን ላይ ያሉ ሕጎችንም ማሻሻል ይገባል፡፡ እነዚህ ሕጎችም ሕዝብ ዛፍ ተክሎ ሲያሳድግ ሊሸለምና ሊበረታታ ብሎም እውቅናም ሊያገኝ የሚችልበትን አካሄድ ጭምር የያዘ ሊሆን ግድ ይላል፡፡ ፖሊሲዎችም ሲወጡ በቢሮ ውስጥ ወንበር ላይ ቁጭ ብሎ ሳይሆን፤ በየቢሮው ያሉ ኃላፊዎች ጭምር ወጥተውና በተጨባጭ በየቦታው ያለውን ችግር አይተው መፍትሄ በሚያመጣ መልኩ ሊሆን ያስፈልጋል፡፡ ከዚህ ባለፈም የሚተከሉ ችግኞችን መምረጥ፤ ለአገር በቀሎቹ ትኩረት መስጠት ይገባል፡፡ዶክተር ይተብቱ እንደሚሉት፤ ሥራውን ቀጣይና ዘላቂ ለማድረግ እንደ ሕዝብም ሆነ እንደ መንግሥት አሁን የተፈጠረውን አብሮ የመስራት ጥምረት ማስቀጠል ይገባል። የተመረጡ ተቋማትም ለዚሁ ስኬት ተቀናጅተው እየሰሩ ያሉትን ሥራ የበለጠ በማጠንከር ቢያንስ በቀጣይ አስር ዓመታት ያክልም በዚህ ዓይነት ንቅናቄ ሕዝቡን መምራትና መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ሥራውንም በበቂ ባለሙያዎች መምራትና መደገፍም ይገባል፡፡ በዚህ መልኩ መጀመሪያ አገርን የማዳንና በደን የመሸፈን ሥራ መስራት፤ ከዚህ በኋላም ለሌላው የመድረስ ደረጃ ላይ መድረስ ይቻላል፡፡ በጥቅሉ በተራቆተች አገር ከሚከናወነው የእርሻ መር ኢኮኖሚ ጉዞ በተጓዳኝ ደን መር ልማት ማከናወን የግድ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ አዲስ\nዘመን ረቡዕ\nሐምሌ 24/2011 ወንድወሰን ሽመልስ", "passage_id": "b740fec6bb7a3685986979b0def3b39e" }, { "cosine_sim_score": 0.5703649520874023, "passage": "የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስቴር የአንደኛ ዓመት መታሰቢያ አስመልክቶ በተካሄደው ችግኝ ተከላ ላይ የንግድ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የሆኑት የኢትዮጵያ እህል ንግድ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣንና የንግድ አሠራርና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን ተካፍለውበታል፡፡የንግድ ሚኒስትር አቶ ከበደ ጫኔ ለዋልታ እንደተናገሩት ተከላው በአንድ በኩል የሃገሪቱን ልምላሜ የሚያመጣ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የመለስ ራዕይን በሁሉም ሰራተኛ ውስጥ በማስረጽ የእድገትና ተራንስፎርሜሽን እቅዱን ለማሳካት በቁርጠኝነት ለመንቀሳቀስ አጋጣሚ ይፈጥራል፡፡ተከላው ለዚሁ ዓላማ ሲባል በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በተመረጠው የውንጌት ቀለበት መንገድ አደባባይ ላይ በሚገኙ የአረንጓዴ ስፍራዎች ላይ ሲሆን በእለቱ በ350 ሰዎች ተሳትፎ እስከ 1 ሺህ 100 ችግኞች ተተክለዋል፡፡ ", "passage_id": "d08c3d48c61da21fbd75ee90af19bead" }, { "cosine_sim_score": 0.5487924814224243, "passage": "– በዘንድሮ የክረምት ወቅት ከ6 ነጥብ 8 ቢሊዮን በላይ የተለያዩ አገር በቀልና የውጪ ዝርያ ያላቸው የዛፍ ችግኞችን እየተተከሉ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ኤርሚያስ ባዩ ለዋልታ እንደገለጹት የችግኞቹ ተካለይ እየተካሄደ ያለው በተለያዩ ክልሎች ውስጥ በተዘጋጀው ከሁለት ሚሊዮን ሄክታር በሚበልጥ መሬት ላይ ነው። በ2005 ዓ.ም የበጋ ወቅት ለአፈርና ውሃ ጥበቃው የሚያገለግሉ የእርከን ሥራዎች ሲከናወኑ እንደነበር የተናገሩት አቶ ኤርሚያስ በክረምቱ ወራት ደግሞ የችግኝ ተከላው በመላ አገሪቱ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል ።በበጋ ወቅት በመላው አገሪቱ በተከናወነው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ከ171 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን አቶ ኤርሚያስ አስረድተዋል፡፡ ባለፉት በሁለት ዓመታ ውስጥ በ13 ሚሊዮን 720ሺ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና የውሃ ጥበቃ ሥራዎች መከናወናቸውንም ተናግረዋል።እንደ ባለሙያው ገለጻ በ2004 ዓ.ም የበጋ ወቅት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ከተተከሉት ከ4.5 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ውስጥ 70 በመቶ የሚሆኑት መጽደቃቸውን አቶ ኤርሚያስ ።   በየዓመቱ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ የዛፍ ችግኞችን በመትከልና የተጎዱ መሬቶችን መልሰው እንዲያገግሙ በማድረግ የደን ሽፋኑ ከ11 በመቶ በላይ መድረሱን አቶ ኤርሚያስ አስረድተዋል።   በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የአገሪቱን የደን ሽፋን 13 በመቶ ለማድረስ በአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ መሠረት ችግኞችን በመትከል ፤በመንከባከብና የተፈጥሮ ሃብትን በዘላቂነት ለማልማት ፈርጀ ብዙ እንቅስቃሴዎች እየተካሄዱ መሆኑን ባለሙያው አስረድተዋል። ", "passage_id": "2680624c523a209cab459266bceeedb8" }, { "cosine_sim_score": 0.5452340841293335, "passage": "አዲስ አበባ፡- ችግኞችን በመትከል በኩል እየታየ ያለው የህዝብና የመንግስት መነሳሳት በስርአት /በሲስተም/ መታገዝ አለበት ሲሉ በአካባቢ፣ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን የሬድ ፕላስ አስተባባሪ ዶክተር ይተብቱ ሞገስ አስታወቁ።የችግኝ ተከላውና እንክብካቤው በባለሙያ መመራት እንዳለበት አስገነዘቡ።አስተባባሪው ዶክተር ይተብቱ ሞገስ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳሉት፤ በችግኝ ተከላው ላይ በህዝቡና በመንግስት በኩል ጥሩ መነሳሳት እየታየ ነው።በዚህ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻምፒዮን መሆናቸውም ያስደስታል።ስራው ሀገራዊ አጀንዳ ሆኗል ማለት ነው።አለም አቀፍ ድርጅቶችና ሀገሮች የችግኝ ተከላውን በአድናቆት እየተመለከቱት መሆናቸውን ጠቅሰው፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሻምፒዮን በመሆናቸው መደነቃቸውን እየገለጹ መሆናቸውን ተናግረዋል፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እየሰራች መሆኑን አብራርተው፤ ውጤት ካላስመዘገብን ግን ነገ ትዝብት ላይ ይጥለናል ብለዋል።‹‹የደን ልማት በጣም ብዙ ኢንቨስትመንትና ስርአት መዘርጋትንም ይጠይቃል››ያሉት ዶክተር ይተብቱ፤ በተገኘበት ቦታ መትከሉ ግን ለውጤት ብዙም ላይበቃ እንደሚችል አስታውቀዋል።‹‹ችግኝ ስንተክል ከሚሌኒየም አንስቶ አስራ ሁለተኛ አመታችን ነው።በእርግጥ ችግኝ ተከላው ባህል እስከ መሆን ደርሷል።ውጤቱ ሲታይ ግን የትኛውም ተራራ ገና አረንጓዴ ሊሆን አልቻለም።›› ሲሉም አመልክተው፤ መንግስት ለደን ልማቱ መሬት እስከ መስጠት የደረሰ ቁርጠኝነት ሊኖረው እንደሚገባ አስገንዝበዋል ።‹‹በዚህ ዙሪያ ብዙ እየተነጋገርን ነው።መጀመሪያ እንደ ሀገር መሬት ማዘጋጀት ያስፈልጋል›› ያሉት አስተባባሪው፤ ከቀበሌ እስከ ሀገር ድረስ በካርታ የደን መሬትን መለየት /ፎረስት ላንድ/ እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል። በደን መሬት ውስጥ የተፈጥሮ ደን ካለ መጠበቅ፣መንከባከብ እና መጠቀም፤ ያልለማ ካለም ማልማት እንደሚገባ ጠቁመዋል።እንደ እሳቸው ገለጻ፤ ሀገሪቱ የመሬት አጠቃቀም እቅድ እንዲሁም ለደን ብላ ያዘጋጀችው ኦፊሻሊ በህግ የተደገፈ መሬት የላትም።በተገኘበት ቦታ ነው የችግኝ ተከላው የሚካሄደው።በዚህ ላይ ልቅ ግጦሽ እና የእንክብካቤ ማነስ አለ።ለአፈርና ለአየር ንብረት የማይስማማ ችግኝ መትከል አለ።በትክክል አለመትከልም ይስተዋላል።በሀገራችን የበጋው ወቅት ይረዝማል።እነዚህ ሁሉ ሲደማመሩ ጽድቀቱ ከፍተኛ አይሆንም፤ችግኞቹ ይጠፋሉ።የደን ፋይዳ አሁን ከተረዳነውም በላይ ነው ያሉት አስተባባሪው፤ ዝናብ ጥገኛ የሆነው እርሻችን 50 በመቶ የሚሆነውን ዝናብ የሚያገኘው ከጎንጎ ደን መሆኑን ያመለክታሉ።‹‹ኢትዮጵያውያን ስለኮንጎ ደን መነጋገር አለባቸው።ይሄ እውቀት ግብርና ሚኒስቴር የለም፤ ይሄ ያለው የደን ባለሙያዎች ዘንድ ነው።ሚትሮሎጂ እና ጆግራፈሮች ዘንድ ሊኖር ይችላል።››ብለዋል።ኢትዮጵያ መሬት በማቅረብ የመሬቷን 40 በመቶ ማፕ አርጋ በተለይ ደጋማውና ተራራማ ቦታው በደን መልማት አለበት ብላ እስከ መወሰን መድረስ አለባት ያሉት አስተባባሪው፤ በውሃ ሀብታችንና ደን ላይ በቅንጅት መስራት ከተቻለ ኢትዮጵያ ወደ ኋላ የማይሄድ ብልጽግና ውስጥ ትገባለች ብለዋል።እንደ እሳቸው ገለጻ፤ ሀገሪቱ መበልጸግ የምትችል ሀገር ናት፤ደን ቢስተካከል የእርሻ ልማቱም ሰፊ መሰረት ይኖረዋል፤ በረሃውን በመስኖ እስከ ማልማት ይደረሳል።በቱሪዝም መበልጸግ ይቻላል።የደን ልማት ሰፊ ነው፤ሁሉንም ዘርፎች ይዞ መነሳት ይችላል።በችግኝ ተከላው ባለሙያውን በጣም ፊት ለፊት እንዲመጣ ማድረግ እንደሚገባም ዶክተር ይተብቱ አስገንዝበዋል።አሁን ከባለሙያው ይልቅ ህዝብና ፖለቲከኛው መቅደማቸውን ተናግረው፤ ባለሙያዎች ከኋላ ሆነው እየታዘቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል።‹‹እኛ አቅም አልተፈጠረልንም።እንደ ደን፣አካባቢና አየር ንብረት ኮሚሽን ፌዴራል ላይ ነው የተቀመጥነው፤ ክልል ዞን ወረዳ የማይሰማን ሆነን ተቀምጠናል።የባለሙያ ሰንሰለት ያስፈልጋል››ሲሉም ያመለክታሉ።እንክብካቤ የደን ልማት የረጅም ጊዜ ኮንትራት መሆኑን ጠቅሰው፤ አንድ ሰሞን ሰርተን የምንተወው ከሆነ የትም አይደርስም፤ አረም ይውጠዋል፤ ከብቶች ይበሉታል ወይ ይረጋግጡታል።አለበለዚያም ይቀበራል ሲሉ አስገንዝበዋል። እንክብካቤ ላይ ደግሞ ሰዎች እንዴት ነው ተረዳድተው የሚንከባከቡት የሚለው መለየት አለበት ያሉት አስተባባሪው፤ ግልጽ መመሪያ፣ ባለቤት ፣ተንከባካቢ ሊኖር ይገባል። ለአካባቢው አፈርና አየር የሚሆን ችግኝ /ጥራት ያለው/ መተከሉን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብለዋል።ልማቱ ባለሙያ እስከ ታች ቀበሌ ድረስ የማሰማራት ቁርጠኝነት እንደሚፈልግ ተናግረው፤ ባለሙያ ካልተከ ታተለ ለዜጎች የምትተውላቸው ከሆነ ዜጎች ሁሉም የራሳቸው ስራ አላቸው ።የችግኝ እንክብካቤ ስራ የአመት ነውና ይህን ስራ ሊከታተሉት አይችሉም ሲሉም ያስገነዝባሉ።የደን ቴክኒሻን ታች ወረዳ ላይ ያስፈልገናል፤ ቀበሌ ላይ መሬት ያስፈልገናል።ለደን የተቀመጠ መሬት ሊዘጋጅ ይገባል፤ ደኑ እስኪለማ ድረስ ኃላፊነት የሚወስድ መኖር አለበት።እንደዚያ ስታደርግ ነው ከቀበሌ ተነስቶ ተጠራቅሞ እንደ ሀገር የሚሆነው ሲሉ ያብራራሉ።እዚህ ላይ እኛ በሙያ የምንሰራው አለ፤ የኛን ሄዳችሁ ብታዩት ያልለማ ቦታ የለም።ተራሮች ላይ ግጥም ያለ አረንጓዴ ስፍራዎችን ታገኛላችሁ፤አሁን የደንን ስራ እየመራሁ ነው የሚለው ግብርና ሚኒስቴር ያንን ኮፒ ለማድረግ ለምን አይሰራም። አዲስ ዘመን ሐምሌ 28/2012  ኃይሉ ሣህለድንግል", "passage_id": "291cdc1dcaaca2d75a5a8bd20c45ebee" }, { "cosine_sim_score": 0.544101357460022, "passage": "በኢትዮጵያ የደን ልማት ለማጎልበት የሚያስችለው የዘንድሮ «አረንጓዴ አሻራ» መርሃ ግብር ግንቦት 30 ቀን 2012 ዓ.ም በይፋ መጀመሩ ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መርሃ ግብሩን ሲያስጀምሩ፤ በዘንድሮ ዓመት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አምስት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እቅድ መያዙን ተናግረዋል። ሁሉም ኢትዮጵያዊ ችግኞችን እንዲተክል «አሻራችንን በማኖር ለኢትዮጵያ አረንጓዴ ምንጣፍ እንዘርጋ» ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን ጥሪ መሠረት በማድረግ በዘጠኙም ክልሎችና በሁለቱም ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ ተቋማት፣ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጥሪውን በመቀበል አረንጓዴ አሻራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ። የ2012ዓ.ም አረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን ተግባራዊ ለማድረግ ቀጠሮ ከያዙት መካከል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ይጠቀሳል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን፤ «በሀገራችን እየተመናመነ ያለውን የደን ሽፋን እንዲያገግም ለማድረግ ከመንግሥት ጎን በመቆም አረንጓዴ አሻራን በችግኝ ተከላ ለማሳረፍ ትልቅ ሀገራዊ እቅድ ተይዟል» ይላል። በዘንድሮ ዓመት የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ አምስት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተያዘውን እቅድ መሠረት በማድረግ በመጪው ሐሙስ ሰኔ 18 ቀን 2012\nዓ.ም አረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ መርሃ ግብር ይከናወናል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር በከተማ እየተገነባ የሚገኘው አዲሱ የአሸዋ መሮጫ ትራካችን ዙሪያ ችግኞች በመትከል መሆኑን አስታውቋል። «አንድ አትሌት ለብዙ ችግኞች፤ ብዙ ችግኞች ለብዙ አትሌቶች» በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ መርኃ ግብሩ ከማለዳው 3 ሰዓት ጀምሮ እንደሚከወን አመልክቷል። በዚህ መርኃ ግብር ላይም የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና ሠራተኞች፣ አንጋፋና ሁሉም የሀገራችን አትሌቶች፣ አሰልጣኞች፣ የአትሌት ተወካይ ማናጀሮች፣ ሁሉም የአትሌቲክስ ማህበራት አመራሮች፣ የክለብ አመራሮች፣ በአጠቃላይ የአትሌቲከሱ ቤተሰቦች የሚገኙ መሆኑን አመልክቷል። በዓለም አቀፍ የውድድር\nመድረኮች ላይ በመሳተፍ\nተደጋጋሚ ድሎች ባለቤት በመሆን ውስጥ የሚመዘዘው የአረንጓዴ\nጎርፍ ታሪክን አረንጓዴ\nአሻራ በማሳረፍ በሌላው የታሪክ ገጽ ማሳረፍ ይቻል ዘንድ የስፖርት\nቤተሰቡ በመርኃ ግብር በመገኘት ሀገራዊ ድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በመግለጽ\n«አረንጓዴ አሻራ በማሳረፍ\nየአትሌቶች የሕይወት ምንጭ የሆኑትን ዛፎች አብረን እንትከል\nሲል» ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ሀገራዊ ጥሪን አቅርቧል፡፡ በብሔራዊ ፌዴሬሽኑ አስተባባሪነት ከሚደረገው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ቀደም ብሎ ሰኔ 16 ቀን 2012 ዓ.ም የደም ልገሣ መርሃ ግብር እንደሚከናወን ይፋ ተደርጓል። በዓለም አቀፍና በሀገራችን እየተስፋፋ በሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት እየተከሰተ ያለውን የደም እጥረት ከግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑ ተነግሯል። የደም ልገሣ መርሃ ግብሩ ጉርድሾላ በሚገኘው በፌዴሬሽኑ ዋና ቢሮ የሚከናወን መሆኑ ተነግሯል። በብሔራዊ ፌዴሬሽኑ አስተባባሪነት የሚደረገው የደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ዛሬ ከማለዳው 3ሰዓት ጀምሮ ለሙሉ ቀን የሚዘልቅ መሆኑን ተገልጿል። «የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትና የቢሮ ሠራተኞች፣ እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከ7 ሰዓት ከ30 ጀምሮ አንጋፋዎቹና ሁሉም የሀገራችን አትሌቶች፣ አሰልጣኞች፣ የአትሌት ተወካይ ማናጀሮች፣ ሁሉም የአትሌቲክስ ማህበራት አመራሮች፣ የክለብ አመራሮች በልገሳው ላይ የሚሳተፍ ይሆናል ተብሏል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን\nከኢትዮጵያ ደም ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በተዘጋጀው\nየደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ላይ አጠቃላይ የአትሌቲክሱ\nቤተሰቡ ተሳትፎ የሚታይበት\nእንደሚሆን ይጠበቃል።አዲስ ዘመን ሰኔ 16/2012ዳንኤል ዘነበ", "passage_id": "5c04d343f12087717ecd44f44995a832" }, { "cosine_sim_score": 0.5406911373138428, "passage": "ደባርቅ፡- በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የ38 ሺ አገር በቀል ችግኞች ተከላ ተካሄደ፡፡ የችግኞቹ መተከል ፓርኩ ከደረሰበት የእሳት አደጋ መልሶ እንዲያገግም የሚያስችል መሆኑ ተገለፀ፡፡ በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ ፣ የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና ቢሮ እና የሰሜን ጎንደር ዞን ወጣቶች አደረጃጀት ‹‹ የማይፀድቅ ችግኝ አንተክልም›› በሚል በመሪ ቃል ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ትናንት በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ አካሂደዋል፡፡ የፓርኩ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አበባው አዛናዉ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት፣በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ በመጋቢት መጨረሻ እና በሚያዚያ ወር መጀመሪያ ድንገተኛ የእሳት ቃጠሎ ተነስቶ በተወሰነ የፓርኩ ክፍል ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡በፌዴራልና በክልል ደረጃ በተካሄደ ሰፊ ርብርብ እሳቱን በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ‹‹ፓርኩን በዘላቂነት ለመጠበቅ የሚያስችል የመልሶ ማልማት ሥራ እየተሰራ ነው›› ያሉት አቶ አበባው ፣ ‹‹በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ንቅናቄ መሰረት በማድረግ በፓርኩ 38 ሺ አገር በቀል ችግኞች መተከላቸው ፓርኩ ከደረሰበት የእሳት አደጋ መልሶ እንዲያገግም ያስችለዋል ›› ብለዋል፡፡ ለተከላ መርሐ ግብሩ ከፓርኩ የአየር ንብረት ጋር እንዲስማሙ ተደርገው የተዘጋጁ ስድስት አይነት የችግኝ ዝርያዎች መመረጣቸውን የጠቆሙት አቶ አበባው፣ ችግኞቹ የተጎዱና በእሳቱ ጉዳት ደረሰባቸውን አካባቢዎች ጨምሮ በ25 ሄክታር ላይ መተከላቸውንም አብራርተ ዋል፡፡ የሰሜን ጎንደር ዞን ወጣቶች አደረጃጀት አማካሪ አቶ ጋሻው ተቀባ በበኩላቸው፣ ችግኝ ተከላው መትከልን ብቻ ሳይሆን የሚፀድቅበትንም ሁኔታ ታሳቢ ባደረገ መልኩ ተግባራዊ መደረጉን አብራርተዋል፡፡ ከተከላው በኋላም ኃላፊነት በመውሰድ የመንከባከብ ሥራ እንደሚሰራ አስታውቀዋል፡፡ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተግባራዊ ከማድረግ ባሻገር ሰኔ 15 የተሰዉትን የክልሉ ታላላቅ አመራሮች ማሰብን ዓላማው ያደረገ መሆኑም ታውቋል፡፡በመርሀ ግብሩ ከሁለት ሺ 200 በላይ ሰዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ አዲስ ዘመን ሀምሌ 16/2011 ", "passage_id": "9f532a51986cc1df8918c5a7fc4dde6c" }, { "cosine_sim_score": 0.5343158841133118, "passage": "የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂው ግቡን እንዲመታ ችግኞችን ከመትከል ባሻገር መንከባከብ እንደሚገባ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ።የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2009 ዓ.ም ዓመታዊ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ፕሬዚዳንቱ በተገኙበት በአዲስ-አዳማ የፍጥነት መንገድ ዳርቻ ተካሂዷል። ፕሬዚዳንት ሙላቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በሀገሪቱ ሲካሄድ የቆየው የደን ጭፍጨፋ 40 በመቶ የነበረውን የደን ሽፋን ወደ 3 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል። ''ይህም ለድርቅና ተያያዥ የድህነት ገጽታዎች ታጋላጭ እንድንሆን አድርጓል'' ያሉት ፕሬዚዳንቱ፥ ችግኞችን ከመትከል ባለፈ በዘላቂነት መንከባከብ የሁሉም የቤት ሥራ ሊሆን እንደሚገባ አስገንዝበዋል።መንግሥት በአረንጓዴ ልማቱ ስትራቴጂዎችን ቀይሶ ህዝቡን በማሳተፍ እያደረገ ያለው ርብርብ ውጤት በማምጣት ላይ መሆኑን ገልጸዋል።በአንድ ዓመት ብቻ ከ5ቢሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል ስኬታማ ስራ መከናወኑን ገልፀው፥ በየዓመቱ በተከናወኑ የአካባቢ ጥበቃ ስራዎች የደን ሽፋኑን ወደ 15 በመቶ ከፍ እንዲል አድርጎታል ብለዋል። የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝም በአዲስ-አዳማ የፍጥነት መንገድ ግራና ቀኝ ዳርቻዎች የሚተክላቸው ችግኞች ከተሽከርካሪዎች የሚለቀቀውን የካርቦን ጋዝ የሚቆጣጠር በመሆኑ፥ ለተስማሚና ንጹህ አየር መር ትልቅ ዋጋ እንደሚኖረው ገልጸዋል። በሌሎች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሮች ላይ የአካባቢውን ህዝብ በስፋት በማሳተፍ የአረንጓዴ ልማት ስራውን ማፋጠን እንደሚገባም አሳስበዋል። የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሙስጠፋ ከድር በበኩላቸው፥ ኢተርፕራይዙ ባለፉት ሁለት ዓመታት በፍጥነት መንገዱ ግራና ቀኝ 35 ሺህ ችግኞችን በመትከልና በመንከባከብ ሀገራዊ ኃላፊነቱን ሲወጣ ቆይቷል። በቀጣይም የተተከሉና የሚተከሉ ችግኞችን ከፍጥነት መንገዱ አዋሳኝ ነዋሪዎች ጋር በመተባበር የመንከባከቡ ሥራ ተጣንክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ከበደ ይማም እንደገለጹት፥ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚከናወኑ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ስራዎች የአገሪቱን የደን ሽፋን በ2022 ዓ.ም ወደ 30 በመቶ ከፍ ለማድረግ እቅድ ተይዟል። በተያዘው ዓመት በአገር አቀፍ ደረጃ 1 ሚሊየን ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን እቅድ መያዙን ገልጸው፥ 3 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ ለዚሁ ተግባር ዝግጁ መደረጉን ተናግረዋል ፡፡( ኢዜአ) ", "passage_id": "c39d94777ed8cc5c8da1b8111385c0e4" }, { "cosine_sim_score": 0.5262532234191895, "passage": "በስነ ህይወታዊ ዘዴ ለመሸፈን ከ1ነጥብ 8 ቢሊዮን በላይ የፍራፍሬና የደን ችግኞች በተመረጡ ቦታዎች መትከል መጀመራቸውን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ  አስታወቀ ፡፡ \nየቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ አይተነው እንደሻው እንደገለፁት ፤በያዝነው ሐምሌ ወር ጀምሮ በዘመቻና በግል በስነ ህይወታዊ ዘዴ ለመሸፈን ከ1ነጥብ 8 ቢሊየን በላይ የፍራፍሬ ፣የኮንስትራክሽንና ለማጎዶና ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ ችግኞች ተዘጋጅተው በመተከል ላይ ናቸው  ፡፡ለተከላ ከተዘጋጁት ሁለት ቢሊዮን የሚጠጉ ችግኞች ውስጥ የክረምቱ ዝናብ ቀድሞ መጣል በጀመረባቸው በምዕራብ አማራ በሚገኙ አምስት ዞኖች ከ138 ሚሊዮን በላይ የደን ችግኞችን መተከላቸውን አስታውቀዋል ።የክልሉ አየር ንብረት ለፍራፍሬ እና ለቡና ልማት የተመቸ ነው ያሉት አቶ እይተነው፤ ለመትከል ከተዘገሃጁት ችግኞች  2ዐ ሚሊየን የሚጠጋ የፍራፍሬና የቡና ችግኞች ተዘጋጅተው በሚመቻቸው የአየር ንብረት እየተተከሉ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡አሁን ላይ የክልሉ መንግስት ቡናን በሰፊው አምርቶ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ በዝግጅት ላይ በመሆኑ ቡናንና ፍራፍሬን በክላስተር ለሚያመርቱ አርሶ አደሮች ችግኞች መሰራጨታቸውን አስታውቀዋል ፡፡የዘንድሮውን የችግኝ ተከላ ከሌሎች ጊዜያቶች ለየት የሚያደርገው ከደን ችግኝ ተከላው በተጨማሪ አርሶ አደሩን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የፍራፍሬና የቡና ችግኞችን በብዛት ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ነው ብለዋል፡፡በክልሉ ተከስቶ የነበረው ፈጣንና ሁሉን አውዳሚ ተምች የችግኝ ተከላ ስራውን ያቀዘቀዘው ቢሆንም አሁን ላይ ህብረተሰቡና ባለሙያ በችግኝ ተከላ ስራው ላይ ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡\nምክትል ቢሮ ኃላፊው በክልሉ በየዓመቱ ችግኞች ቢተከሉም በበጋው ወራት እንክብካቤ ስለሚያንሳቸው የፅድቀታቸው መጠን አነስተኛ በመሆኑ ምክንያት  የክልሉን የደን ሽፋን በሚፈለገው ደረጃ ለማሳደግ እንቅፋት መሆኑን አመልክተዋል ፡፡በመሆኑም ከተከላ በኋላ ለችግኞች ክትትል በማድረግ አሁን ላይ ያለውን 13ነጥብ 1 በመቶ የደን ሽፋን ወደ 15 በመቶ ለማድረስ ህብረተሰቡ እንዲረባረብ ጥሪ አቅርበዋል  ፡፡\nበበጋው ወቅት የአማራ ክልል ህዝብ ባደረገው የጉልበት ርበርቦሽ በገንዘብ ሲተመን ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ስራ በመስራት 325 ሺ ሄክታር የሚሸፍን መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ መቆየቱን አስታውሰዋል ፡፡ \n ", "passage_id": "29ef58c278c480778b4ca620d29d29f7" }, { "cosine_sim_score": 0.524925947189331, "passage": "አዲስ አበባ:- የዘንድሮው የአምስት ቢሊዮን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአገሪቱ በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በአማራ ክልል ከአንድ ቢሊዮን 398\nሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው እንግዳየሁ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በዘንድሮው የአምስት ቢሊዮን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ አንድ ነጥብ 58 ቢሊዮን የደረሱ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን፤ መርሃ ግብሩ በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በክልሉ ከአንድ ቢሊዮን 398 ሚሊዮን 600ሺ በላይ ችግኞችን በመትከል ከወዲሁ የዕቅዱን 88 በመቶ ማሳካት ተችሏል።እንደ ዳይሬክተሩ ማብራሪያ፤ የዘንድሮው አገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በይፋ ከመጀመሩ አስቀድሞ በክልሉ የደን ልማት ስራ ላይ የሚስተዋሉ ደካማና ጠንካራ ጎኖች ተለይተው፤ ጥንካሬዎቹን በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግና ድክመቶቹን ለመቅረፍ የዳሰሳ ጥናቶች ተካሂደው ስትራቴጂክ ዶክመንት በማዘጋጀት አርሶ አደሩና ባለሙያው የጋራ መግባባት ላይ እንዲደረስ ውይይቶች ተካሂደዋል። በውይይቱ በደን ልማቱ እንደ ቁልፍ ችግር የተነሱት ከመጠን፣ ከመጽደቅ፣ የተተከሉ ችግኞች ባለቤት አልባ መሆን፣ የተተከሉ ችግኞችን ተከታትሎ መንከባከቡ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት፤ የተከላ ቦታዎች ተለይተው ተስማሚ የችግኝ ዝርያዎችን የማዘጋጀትና የችግኞቹን ባለቤት የመለየት ስራ ከመሰራቱ ባሻገር የተከላ ቦታዎች ምናባዊ እንዳይሆኑ በጂፒኤስ ድንበራቸው ተለይቶ በጂአይኤስ ፕሮግራም በአጠቃላይ የአጠቃቀም ካርታ እንዲዘጋጅላቸው መደረጉን ተናግረዋል።አቶ ጌታቸው ከነዚህ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተጨማሪ የተለያዩ ግብዓቶችን በማሟላት በክልሉ ከአንድ ነጥብ 75 ቢሊዮን ችግኞች በላይ ማፍላት መቻሉን ጠቁመው፤ ከዚህ ውስጥ በዘንድሮው የአምስት ቢሊዮን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ አንድ ነጥብ 58 ቢሊዮን ለተከላ የደረሱ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን፤ በአገሪቱ መርሃ ግብሩ በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በክልሉ ከአንድ ቢሊዮን 398 ሚሊዮን 600ሺ በላይ ችግኞችን በመትከል ከወዲሁ የዕቅዱን 88 በመቶ ማሳካት መቻሉን ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።አቶ ጌታቸው በክልሉ አንድ ነጥብ 58 ቢሊዮን ለተከላ የደረሱ ችግኞችን እስከ ነሃሴ 5 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ተክሎ ለማጠናቀቅ እቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም፤ በአብዛኛው አካባቢ በተሳካ ሁኔታ የችግኝ ተከላው ከወዲሁ መጠናቀቁን ጠቁመው፤ በዚህም በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ 156ሺ 574 ሄክታር መሬት በችግኝ መሸፈኑን ተናግረዋል። በመጀመሪያው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ ከተተከሉት ችግኞች ውስጥ 75 በመቶው መጽደቃቸውን ዳይሬክተሩ ጠቁመው፤ ዘንድሮ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመትከል ከታቀደው ችግኝ አንጻር ክልሉ ለመትከል ያቀደው ቁጥር ያነሰው ችግኞችን ከመትከል ባሻገር መጽደቁ ላይ በትኩረት በመስራት ከተተከሉት ችግኞች 90 በመቶውን ለማጽደቅ ግልጽ የተጠያቂነት የአሰራር ስርዓት መዘርጋቱ መሆኑን ገልጸዋል። በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ በአንድ ጀንበር ሃምሌ 9 ቀን 2012 ዓ.ም 190 ሚሊዮን 643 ሺ ችግኞች ሲተከሉ፤ ችግኝ በማፍላትና ችግኙን ከቦታ ቦታ በማጓጓዝ 24 ሺ ሰዎች የስራ እድል እንደተፈጠረላቸው ለማወቅ ተችሏል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 29/2012  ሶሎሞን በየነ", "passage_id": "52a187902c92fef5ba272dba52f97bdd" }, { "cosine_sim_score": 0.5203168988227844, "passage": "– በትግራይ ክልል በመጪው ሀምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም 12 ሚሊዮን ችግኞችን በአንድ ቀን ለመትከል እቅድ ተይዞ ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ሙዑዝ ሀይሉ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፣ በትግራይ ክልል ሁሉም አካባቢዎች በተያዘው የክረምት ወቅት 80 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል እንክብካቤ ለማድረግ መታቀዱንና ወደስራ መገባቱን ተገልጿል። በሀገር አቀፍ ደረጃ ሀምሌ 22 ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ለተያዘው እቅድ ክልሉ የራሱን ድርሻ ለመወጣት በእለቱ 12 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ። እያንዳንዱ ወረዳ የራሱን እቅድ በማዘጋጀትና የቦታ ልየታን ያጠናቀቀ ሲሆን በእለቱ በሚከናወነው የችግኝ ተከላም አርሶ አደሮች፣ ተማሪዎች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች፣ የስፖርት ማህበራትና ክለቦች፣ የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ እንደሚሆኑ ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። ስራው ወጥነት ባለው መልኩ በታቀደው ልክ ለመፈፀም ከሁሉም ወረዳዎች ጋር የአንድ ቀን ምክክር ተደርጎ የመተግበሪያ እቅዱ ወደታች እንዲወርድ የተደረገ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ሙዑዝ፣ ችግኞቹ የሚኖራቸውን ስነ ምህዳራዊጠቀሜታ ለህብረተሰቡ በማስገንዘብ በባለቤትነት እንክብካቤ እንዲደረግ መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል። ችግኞችን መትከል ብቻም ሳይሆን እንዲፀድቁ አስፈላጊውን ሁሉ እንክባቤ እያደረግን ነው ያሉት አቶ ሙዑዝ ለዚህም ከዝናብና ውሃ አቅርቦት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመፍታት የውሃ ማቆር ስራዎችን በመስራት ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።በክልሉ የክረምት የችግኝ ተከላ ፕሮግራሙ ማጠናቀቂያ የሚሆነው የሀምሌ 22ቱ ፕሮግራም ሲሆን\nየሚተከሉ ችግኞች ወደ ደን ሀብትነት ተቀይረው ለኢኮኖሚው እድገት የራሳቸውን ድርሻ እንዲወጡ ለማድረግ ህብረተሰቡ ችግኞቹን በበጋ ወራት ውሃ በማጠጣትና ከእንስሳት ንክኪ በማራቅ ለአካባቢያዊ እንክብካቤ ስራው የራሱን ድርሻ እንዲወጣ ዳይሬክተሩ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።በክረምቱ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 4 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ ተይዞ ስራው እየተከናወነ ሲሆን በመጪው ሀምሌ 22 ቀን2011 ዓ.ም ደግሞ በአንድ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ውጥን መያዙ ይታወቃል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 11/2011", "passage_id": "9dd72be9f802cbdc6dd863db1816b7a4" }, { "cosine_sim_score": 0.5078102350234985, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የፊታችን እሁድ በአንድ ቀን 2 ሚሊየን ችግኝ ሊተከል ነው፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት የፊታችን ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በአንድ ቀን የ2 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እንደሚከናወን አስታወቀ።በዚሁ የአረንጓዴ አሻራ ቀን የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች እንዲሳተፉም ጥሪ አቅርቧል።", "passage_id": "a69602eba395372aa5c51b0d270b030f" }, { "cosine_sim_score": 0.5037612915039062, "passage": "በአማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል በአባይ ተፋሰስ ዙሪያ 20 ሚሊዮን ዘለቄታዊ የኢኮኖሚያዊ ጥቅም ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ መቀመጫውን ባህርዳር ያደረገው የአባይ ተፋሰስ ልማት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የአባይ ተፋሰስ ልማት\nጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ የወንድወሰን መንግስቱ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል በሚገኙ የዓባይ ተፋሰስ አካባቢዎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክለው እንዲጸድቁ ጥረት ይደረጋል።ለዚህም 20 ሚሊዮን የተለያዩ አይነት ፍራፍሬዎች እና ወደ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን የሚያፈሩ እጽዋት ችግኞች ተዘጋጅተዋል፡፡ እንደ አቶ የወንድወሰን ገለጻ፤ ለወጣቶች የምርት ተጠቃሚነት ብሎም ለአካባቢ ጥበቃ ስራ ታቅደው የተዘጋጁት ችግኞች በኦሮሚያ ክልል እና በአማራ ክልል 20 ወረዳዎች ላይ ይተከላሉ። በአባይ ወንዝ ተፋሰስ በሆኑት በርብ፣ መገጭ፣ በርሲና፣ አርጆ- ዴዴሳ እንዲሁም ፊንጫ ወንዝ እና ግድቦች አካባቢ በክረምት ወቅት ከፍተኛ የተፋሰስ ልማት ስራ ይከናወናል። በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን፣ ጅማ ዞን እና ቡኖ-በደሌ ምስራቅ ወለጋ ዞን ዋነኛ የኢኮኖሚያዊ ጥቅሞች ችግኝ ተከላ የሚካሄድባቸው ቦታዎች ናቸው።በአማራ ክልል ደግሞ በደቡብ ጎንደር፣ ማዕከላዊ ጎንደር እና ሰሜን ሸዋ አካባቢዎች ቋሚ የፍራፍሬ ተክሎችን ጨምሮ በርካታ ኢኮኖሚያዊ ጥቅማቸው የሚያይሉ እጽዋት ለተከላ መዘጋጀታቸውን አቶ የወንድወሰን ተናግረዋል፡፡ በእያንዳንዱ አካባቢ የሚተከሉ ችግኞች የነዋሪዎችን እና ወጣቶቹን ፍላጎት መሰረት ያደረገ መሆኑን የገለጹት አቶ የወንድወሰን፣ አንዱ አካባቢ የአፕል እና ማንጎ ችግኞችን ሲፈልግ ሌላው ደግሞ የጌሾ እና ሌሎች ገቢ የሚያስገኙ ችግኞች መጠየቃቸውን አስረድተዋል። ችግኞቹ መትከል ብቻ ሳይሆን ተከልለው አስፈላጊው ጥበቃ የሚደረግባቸው በመሆኑ በቀጣይ ተጓዳኝ ስራዎች ለማከናወን እንደሚያስችሉ ተናግረዋል። እንደ አቶ የወንደወሰን ከሆነ፣ እስከአሁን በተሰሩ የአባይ ተፋሰስ ልማት ስራዎች በተለያዩ አካባቢዎች 34ሺ 600 ሄክታር መሬት\nከንክኪ ተከልሎ ጥበቃ እየተደረገለት ይገኛል።በተከለለው ስፍራም ከአራት ሺ በላይ\nየተለያዩ ክልል ወጣቶች በንብ ማርባት፣ ከብት ማደለብ እና ቋሚ ፍራፍሬዎችን ለገበያ በማቅረብ ስራ ተሰማርተዋል። አሁንም ችግኝ በሚተከልባቸው አካባቢዎች ተመሳሳይ የስራ እድሎች ለወጣቱ እንደሚፈጠር ከየአካባቢው አመራሮች ጋር ግንኙነት ይደረጋል። እንደ የአባይ ተፋሰስ ልማት ጽህፈት ቤት መረጃ፤ የችግኝ ተከላው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቅርቡ ያስጀ መሩት እና በአገር አቀፍ ደረጃ አራት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተያዘው እቅድ አንድ አካል ነው።አዲስ ዘመን ቅዳሜ ሰኔ 1/2011 ", "passage_id": "ca1217336431a6ea022e8ac4e4df5061" }, { "cosine_sim_score": 0.5004905462265015, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆይ የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ተጀመረ ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በከተማዋ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆየውን የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ መርሐግብርን አስጀምረዋል።በመርሐግብሩ ማስጀመሪያ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት አዲስ አበባ ከተማ የቱሪስት መዳረሻ እንድትሆን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን ለማሳደግ ውብ፣ ጽዱ እና ለኑሮ ምቹ መሆን ይኖርበታል ብለዋል።በቀጣይ አራት ወራት በሚቆየው የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ የበጎፍቃድ አገልግሎት ከ28ሺህ በላይ ሴቶች እና ወጣቶች በሣምንት ሁለት ቀናት እንደሚሳተፉ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።አዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ መዲናነቷን፣ የቱሪዝም እና የዲፕሎማቲክ ማዕከልነቷን ለማስጠበቅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ነዋሪዎች ጽዳቷን በመጠበቅ ድርሻቸውን እንዲወጡ ምክትል ከንቲባዋ ጥሪ አቅርበዋል።በአዲስ አበባ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን አስተባባሪነት በሁሉም ክፍለ ከተሞች ሴቶች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በችግኝ እንክብካቤ በአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ የሚከናወን ይሆናል፡፡(በአካሉ ጴጥሮስ)", "passage_id": "a925a52eb744a7c98ca54ee840f9eae9" }, { "cosine_sim_score": 0.49842268228530884, "passage": " በደቡብ ክልል ለታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ መታሰቢያ በተቋቋመ 3ሺ 807 ፓርኮች ከ51 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ የተፈጥሮ ሀብት እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡የባለስልጣኑ ምክትል ኃላፊና የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ እንክብካቤ ዋና የስራ ሂደት ባለቤት አቶ መሀመድ ፋሪስ ለደኢህዴን አብዮታዊ ዴሞክራሲ ጋዜጣ እንደገለፁት፤ በ18ሺ 541 ሄክታር መሬት ላይ በተቋቋሙት ፓርኮች ላይ ለታላቁ መሪ መታሰቢያ 2 ሚሊየን 153 ሺ 635 ህዝብ የተሳተፈበት የችግኝ ተከላ ተካሂዷል፡፡   የተተከሉት ችግኞችም ዘርፈ ብዙ ጥቅም የሚሰጡ ከመሆናቸውም በተጨማሪ አረንጓዴ ኢኮኖሚን በመፍጠር በኩል ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሏል፡፡በተያያዘም በ2005 ዓ.ም በበልግ ወራት ከ147 ሚሊየን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፤ በመኽር ወቅት ከ551 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክለው አስፈላጊው እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡የአርሶ አደሩንና የአርብቶ አደሩን ገቢ ማሳደግ የሚችሉና የስነ-ህይወታዊው ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያስችሉ ከ3 ሚሊየን 91ሺ በላይ የፍራፍሬ ችግኞች መተከላቸውን ተናግረዋል፡፡እንደ አቶ መሀመድ ፋሪስ ገለፃ እስከ ነሐሴ አጋማሽ ድረስ ከ754 ሚሊየን በላይ የመኖ ሳርና 9 ነጥብ 46 ሚሊየን የመኖ ዕፅዋት ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፤ ከ72 ሺ ኪሎ ሜትር በላይም በሆነ መሬት ላይም የመኖ ዘር መዘራቱንም ጠቁመዋል፡፡የክልሉ ህዝብ በችግኝ ተከላው ወቅት ያሳየው የተደራጀ ርብርብ አበረታች እንደነበር ገልፀው፤ የተቀናጀ ጥረቱ በችግኝ እንክብካቤና በቀጣይ ስነ-አካላዊ ስራዎች ላይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡በቀጣዮቹ አመታትም የስነ አካዊና ስነ ህይወታዊ ስራዎች ላይም ኃይሉን አስተባብሮ በመረባረብ የታላቁን መሪ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ራዕይ እንዲያሳካም አቶ መሀመድ ጥሪ ማቅረባቸውን ጋዜጣውን ጠቅሶ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡", "passage_id": "653e26ccd3f639198afdf5b82e2004df" }, { "cosine_sim_score": 0.49244555830955505, "passage": "አዲስ አበባ/ደባርቅ፡- ሐምሌ 22 ቀን 2011ዓ.ም በመላው ሀገሪቱ በሚካሄደው የችግኝ ተከላ መርሐግብር በአዲስ አበባ ከተማ ሦስት ሚሊዮን ፣ በሰሜን ጎንደር ዞን ደግሞ 1ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ ። «የአረንጓዴ አሻራ በአዲስ አበባችን» በሚል መሪ ሃሳብ በትናንትናው ዕለት በሳሬም ኢንተርናሽናል ሆቴል በተካሄደው የምክክር መድረክ እንደተገለጸው፤ ሐምሌ 22 ቀን በሚኖረው መርሐግብር በከተማዋ ሦስት ሚሊዮን ችግኞች ለተከላ ተዘጋጅተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተፋሰስና አረንጓዴ አካባቢዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወሰን መግራ እንደገለጹት፣ ችግኞቹ የሚተከሉት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የመንገድ ዳርቻና አካፋዮች፣ በመኖሪያ መንደሮች፣ በድርጅት ቅጥር ግቢዎች፣ በትምህርት ቤቶች፣ ወንዝ ዳርቻዎች፣ በፓርኮች፥ በመካነ መቃብሮች እንዲሁም በተመረጡ ሌሎች ሥፍራዎች ይሆናል። በከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋንን ቀመር ለማሳደግ በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በተደረገው እንቅስቃሴ 1ነጥብ5 ሚሊዮን የውበት ዛፎችና አበቦች እንዲሁም 2ነጥብ1 ሚሊዮን የደን አገር በቀል ችግኞች ተከላ መከናወኑን አስታውሰዋል። በሁለተኛው የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ 2ነጥብ 63 የውበት ዛፎችና አበቦች እንዲሁም 1ነጥብ 895 ሚሊዮን የደን አገር በቀል ችግኞች ተከላ መከናወኑን አመልክተዋል። ባለፉት ስምንት ዓመታት በነበረው እንቅስቃሴ 8ነጥብ125 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል ያሉት ዳይሬክተሩ፣ የችግኞቹ አጠቃላይ የጽድቀት መጠን ሲለካም የውበት ዛፎችና አበቦች 68 በመቶ፣ እንዲሁም የደን አገር በቀል ችግኞች ክንውን 77ነጥብ 5 በመቶ ብቻ እንደነበር አስገንዝበዋል። እንደ አቶ ወሰን ማብራሪያ፤ እስከዛሬ በነበሩት እንቅስቃሴዎች ከተስተዋሉት ውስንነቶች መካከል በቅድመ ተከላ ዝግጅት ወቅት ተገቢ የተከላ ቦታን ያለመምረጥ፣ የዕጽዋዕት ዝርያዎችን ከቦታዎች ጋር ያለማጣጣም፣ በተገቢው መንገድ ጉድጓዶችን ያለማዘጋጀትና ተመጣጣኝ ቁጥር ያላቸውን ችግኞች ያለማቅረብ ችግሮች በዋነኛነት የሚጠቀሱ ናቸው። የፊታችን ሰኞ ሐምሌ 22 ቀን በአዲስ አበባ በሚካሄደው የችግኝ ተከላ ቁጥሩ ከፍተኛ የሚባል የከተማዋ ነዋሪ እንደሚሳተፍ ይጠበቃል ያሉት አቶ ወሰን፣ ቀኑን ሙሉ በሚኖረው መርሐ ግብር ሁሉም ተሳታፊ ለተከላው የሚያግዙ የእርሻ መሳሪያዎችን በመያዝና በተመደበበት ስፍራ በሰዓቱ በመገኘት በታላቅ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት የድርሻውን እንዲወጣ አሳስበዋል። በዕለቱ በሚኖረው ታላቅ ሀገራዊ እንቅስቃሴ መላውን የከተማ ነዋሪዎች ጨምሮ የተለያዩ ተቋማት፣ የጸጥታና የህግ አስከባሪ አካላት፣የሚዲያና የመሪዎች ሚና ከፍተኛ ሊሆን እንደሚገባም አስገንዝበዋል። የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና እና ገጠር ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አዳነ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በአገር አቀፍ ደረጃ ሐምሌ 22 በአረንጓዴ አሻራ ቀን በአንድ ጀምበር 200 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል በተያዘው እቅድ መሰረት፤ ዞኑም የራሱን አስተዋጽኦ ለማበርከት የተለያዩ ወረዳዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ተዘጋጅቷል። በአገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የዞኑ ግብርና እና ገጠር መምሪያ በዞኑ የሚገኙ አምስት ወረዳዎች እና 19 ቀበሌዎች መለየቱን አቶ ጌታቸው አመልክተው፤ ችግኞቹን ለመትከል የሚያስችል 100 ሄክታር መሬት መሰናዳቱንና የተለያዩ የፍራ ፍሬ፣ የደን እና የመኖ ችግኞችን በበቂ ሁኔታ ማዘጋጀቱን ተናግረዋል። «ችግኞቹ የሚተከሉባቸውን ጉድጓዶች ቀደም ሲል በተሰራው ህዝባዊ ንቅናቄ ቀድሞ ማዘጋጀት ተችሏል» የሚሉት ኃላፊው፤ በሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር ስር በሚገኙት አምስቱም ወረዳዎች ለችግኝ ተከላ ተስማሚና አመቺ ተብለው በተለዩ አካባቢዎች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ እንደሚከናወን አመልክተዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቅሰው፤ የዞኑ ግብርና እና ገጠር ልማት መምሪያም መርሐ ግብሩን ተፈጻሚ ለማድረግ ኃላፊነት ወስዶ የሚያስተባብር መሆኑን ተናግረዋል። የዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ችግኞቹ እንዲጸድቁና እንዳይባክኑ ኃላፊነት በመውሰድ ድህረ ተከላ የመንከባከብ ሥራ የሚሰራ መሆኑን አስረድተዋል።አዲስ ዘመን ሀምሌ 20/2011", "passage_id": "0c5856bed23c8137092b7291101a6c7e" } ]
a072097c4f31f6147a1b475d9669efb9
322f8792140a270f5c563b4af6f94aa2
“የክልል እንሁን” ጥያቄዎችን ሳይንሳዊ በሆነ መልኩ ለመፍታት እየሰራ እንደሆነ ደኢህዴን አስታወቀ
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) በደቡብ ክልል የሚነሱ “የክልል እንሁን” ጥያቄዎችን ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ እንደሚፈታ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የድርጅቱን ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ሰብስቦ እያወያየ ባለበት ወቅት አስታዉቋል፡፡በስብሰባዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የደኢህዴን ስራ አስፈፃሚ አባልና የአዲስ አበባ የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተበራከተ የመጣዉን “የክልል እንሁን” ጥያቄ ለመፍታት 7 ወራት የፈጀ ጥናት መካሄዱን አስታዉሰዋል፡፡አቶ ተስፋዬ እንደተናገሩት 20 አባላት ባሉት ቡድን የተካሄደዉ ጥናት ይፋ መደረጉን ተከትሎ በየደረጃዉ የሚገኙ አካላት እንዲወያዩበት ተደርጓል፡፡የዛሬዉ ዉይይት የዚሁ አካል መሆኑን የተናገሩት ኃላፊዉ በጥናቱ ላይ ግብረ-ሀሳብ ዉይይት ማድረግ፣ በክልልና ሀገርአቀፍ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዉይይት ማድረግና የአዲስ አበባ ደህዴን ቅርንጫፍ 2011ዓ.ም አፈፃፀም ግምገማ አጀንዳዎች ናቸዉ፡፡የዉይይቱ መድረኩ ከስሜት የፀዳ፣ እዉቀትን መሰረት ያደረገና ሀገራዊና ብሄራዊ ማንነትን ባገናዘበ መልኩ እየተካሄደ መሆኑን አቶ ተስፋየ ገልፀዋል፡፡ዉይይቱ ለ 3 ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከ1005 በላይ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የድርጅቱን ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነዉ ተብሏል፡፡  
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31287/
[ { "cosine_sim_score": 0.5666908025741577, "passage": "አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከሁሉም የክልሉ የገጠር ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች የፓርቲው አመራሮች በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ የምክክር መድረክ እየተከናወነ ይገኛል።የውይይት መድረኩም ሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታ፣ የ2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ፣ የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይትና የአሠራርና አደረጃጀት መመሪያ ላይ ትኩረት ማድረጉን ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት እና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "683c1cf39a6ee480cdc3712ab940b43a" }, { "cosine_sim_score": 0.5621523857116699, "passage": "በኮንፈረንሱ ባለፈው አመት የተካሄደው የጥልቅ ተሀድሶ ንቅናቄ ያስገኘው ፋይዳ፣የታዩ መልካም ልምዶች እና ያጋጠሙ ችግሮችን በጥልቀት መፈተሽ ላይ ትኩረት እንደሚያደረግም ተጠቁሟል፡፡የደኢህዴን ማእከላዊ ኮሚቴ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ  እንዳሉት ባለፈው አመት በተካሄደው የጥልቅ ተሀድሶ ንቅናቄ መድረክ የመጀመሪያውን የዝግጅት ምእራፍ በመገምገም ‹‹እየሰራን እንታደሳለን እየታደስን እንሰራለን››በሚል መሪ ቃል በተግባር የመታደስ ንቅናቄ ውስጥ መቆየት ተችሏል፡፡አሁን እየተካሄደ ባለው ኮንፈረንስ የመታደስ ንቅናቄው የደረሰበትን ደረጃ መገምገም በሌላ በኩል ደግሞ በተግባር የመታደስ ሂደቱ ላይ በቀጣይ ሊጠናከሩ የሚገቡ ጉዳዮችን በመለየት መፈተሽ እና የጋራ መግባባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የሚመክር ኮንፈረንስ መሆኑን ነው አቶ ተስፋዬ የገለጹት፡፡የዚህ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ዋነኛ አላማ በአንድ አመት የጥልቅ ተሀድሶ ንቅናቄ ወቅት ከተቀመጡ ግቦች አኳያ አሁን ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በመገምገም በጥንካሬ የታዩ መልካም ልምዶች ይበልጥ እንዲጎለብቱ አቅጣጫ ማስቀመጥ እና በጉድለት የተለዩ ነጥቦችን በመፈተሸ በፍጥነት ማረም የሚቻልበት መድረክ መሆኑን ተጠቁሟል፡፡በጥልቅ ተሀድሶ ወቅት ህብረተሰቡ ላነሳቸው ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት፤ የህዝብን እርካታ ማእከል በማድረግ የተሰሩ ስራዎች አፈጻፃም ሁለንተናዊ ሁኔታዎች በስፋት እንደሚገመገሙ የሚጠበቅ ሲሆን የገጠር ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች አፈፃፀምም በዚሁ ጊዜ በጥልቀት ይፈተሻል የጋራ መግባባትም ይፈጠራል ተብሎ እንደሚጠበቅ ነው የተጠቆመው፡፡የደኢህዴን /ኢህአዴግ/25ተኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በአል በሚከበርበት ወቅት ይህ የድርጅት ኮንፈረንስ መካሄዱ የተለየ ያደርገዋል ያሉት አቶ ተስፋዬ በሌላ በኩል ደግሞ ባለፈው አመት የተካሄደውን የተሀድሶ ንቅናቄ የበለጠ ለማጠናከር እንደ ድርጅት የጋራ አቋም በመያዝ ለተሻለ ለውጥ መስራት የሚቻልበት ምእራፍ ላይ ለመድረስ የኮንፈረንሱ ፋይዳ የጎላ ነው፡፡በድርጅታዊ ኮንፈረንሱ የደኢህዴን ማእከላዊ ኮሚቴ አባላትን ጨምሮ 1ሺ 700 የክልል፤ የዞን ፤የልዩ ወረዳና የወረዳ ከፍተኛ አመራር አካላት እንዲሁም ግንባር ቀደም አባላት ተሳታፊዎች መሆናቸውን ከደቡብ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች  የተገኘዉ መረጃ ያመለክታል፡፡ ", "passage_id": "36fd8fbd9fa0481df4c926f3498454d4" }, { "cosine_sim_score": 0.5320103168487549, "passage": "“6ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ በኢህአዴግ አመራርነት የልማት ኃይሎችን አጠናክረን በተደራጀ መልኩ በመስራት የክልላችንን ሕዳሴ እናረጋግጣለን” በሚል መሪ ቃል በአዳማ እየተካሄደ ነው፡፡በጉባኤው ላይ የተገኙት አቶ ኃይለማርያም ብዝሃነትን በማስተናገድ ፌደራላዊ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓ ተግባራዊ በማድረግ ክልሎች በራሳቸው መተዳደር ከጀመሩ ወዲህ የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ ነው፡፡በክልሉ በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው የልማት ውጤት በተሞክሮነት ተቀምሮ ተደራሽነቱ በሁሉም አርሶ አደሮች ዘንድ እንዲስፋፋ መስራት እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡በአንጻሩ ደግሞ ልማትንና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያደናቅፉ አክራሪነት እና ኪራይ ሰብሳቢነትን መታገል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡የኦህዴድ ሊቀመንበርና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙክታር ከድር ባለፉት ዓመታት የተሰሩ ሥራዎችን በመገምግም ጠንካራውን ማስቀጠል ደካማውን የሥራ አቅጣጫ ማስቀመጥ የኮንፈረንሱ ዋና ዓለማ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ (ኢብኮ) ", "passage_id": "5399628e21ae90f50780174eef8360e9" }, { "cosine_sim_score": 0.5216197967529297, "passage": "የኦሮሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) የህዝቡን ጥያቄ ከመቼውም ጊዜ በተሻለ ለመመለስ ቁርጠኛ መሆኑን የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ።የድርጅቱ 27ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማጠቃለያ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከብሯል።የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ \"ኦህዴድ የኦሮሞን ህዝብ ትግል ወደቀጣይ ምዕራፍ ያሸጋገረ ድርጅት ነው\" ብለዋል።ድርጅቱ ባደረገው መራርና ውስብስብ ትግል አብዛኛው የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄ የተመለሰ ሲሆን \"በተለይ በፖለቲካና በትምህርት ረገድ የተጎናጸፈው ድል ቀላል አይደለም\" ብለዋል።\"እንዲያም ሆኖ የኦሮሞ ህዝብ አሁንም ብዙ ጥያቄዎች አሉት፤ ድርጅቱ ጥያቄዎቹን መመለስ መቻል አለበት\" ነው ያሉት።ባለፉት 27 ዓመታት የተሰሩ ስራዎች እንዳሉ ሆነው \"ከፊታችን የሚጠብቀንን ትግል በቁርጠኝነት ለማለፍ በተሃድሶ ውስጥ አልፈን ለህዝቡ ቃላችንን አድሰናል\" ሲሉ ተናግረዋል።\"በመሆኑም አሁን ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ እየተንቀሰቀስን መሆኑን ለሕዝቡ ማረጋገጥ እፈልጋለሁ\" ብለዋል ምክትል ሊቀመንበሩ።ዶክተር ወርቅነህ ለድርጅቱ አባላት፣ ለኦሮሞ ህዝብና ለእህት ድርጅቶች ባስተላለፉት መልዕክት እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ ከኦህዴድ ጎን እንዲሰለፉ ጥሪ አቅርበዋል።\"ኦህዴድ ውስብስብና ተስፋ አስቆራጭ ትግል አልፎ አኩሪ ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል\" ያሉት ደግሞ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በከር ሻሌ ናቸው።እንደ አቶ በከር ገለጻ አሁንም ብዙ ቀሪ ስራዎች በመኖራቸው ትግሉ ቀጣይ ይሆናል።ድርጅቱ በውስጡ ያሉ ችግሮችን የውስጠ ዴሞክራሲ ባህሉን በማዳበር እየፈታና የህዝቡንም ጥያቄ እየመለሰ እንደሚሄድ ገልጸዋል።አስተያየት የሰጡ የድርጅቱ አባላት በበኩላቸው እስካሁን ጥሩ የሚባሉ የልማት ተግባራት የተከናወኑ ቢሆንም ቀሪ ስራዎች መኖራቸውን አመልክተዋል።በተለይም የመልካም አስተዳደርና የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን መቅረፍ፣ የአገልጋይነት መንፈስን ማጎልበትና በጊዜ የለኝም መንፈስ መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል።አባላቱ ግንባር ቀደም ሆነው ለመንቀሳቀስ ዝግጁ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል -(ኢዜአ) ።", "passage_id": "6357737d1c6914db883fe2cac59f231b" }, { "cosine_sim_score": 0.516141951084137, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል እየተነሱ ያሉ የክልል እንሁንም ጥያቄዎች ህገ መንግሥታዊ መሆናቸውንና ነገር ጥያቄውን ከህግ ውጪ ለማስፈጸም የሚደረግ እንቅስቃሴ ተገቢ አለመሆኑን ገልጸዋል። በጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉዳዩ ዙርያ የሰጡት ማብራሪያ መንታ ስሜትን ፈጥሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2011 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት ከምክርቤቱ አባላት ከቀረቡላቸው ጥያቄዎች መካከል በደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል እየተነሱ ያሉ የክልልነት ጥያቄን የሚመለከተው ይገኛል። ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደገለጹት፤ በክልል መደራጀት ህገ መንግሥታዊ መብት ነው፤ በመሆኑም በክልሉ ከሚኖሩ ህዝቦች የተነሱትን የክልል እንሁን ጥያቄዎችን መንግሥት በክብር ተቀብሏል። ክልሉን እያስተዳደረ ያለው ደኢህዴንም ጥያቄውን ተቀብሎ በህግ እየመረመረ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ደኢህዴን የመጨረሻ ውጤቱን እስከሚያሳውቅና ምርጫ ቦርድ ዝግጅቱን እስከሚያጠናቅቅ በደቡብ ክልል ውስጥ ክልል የመሆን ጥያቄ ያቀረቡ ህዝቦች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል። በህጋዊ መንገድ የቀረበውን ጥያቄ ከህጋዊ መንገድ ውጪ ለማስፈጸም የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን መንግሥት አይታገሳቸውም ሲሉም ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሉ እየተነሱ ያሉ ጥያቄዎችን አስመልክተው በሰጡት ምላሽ ዙሪያ ለአዲስ ዘመን አስተያየታቸውን የሰጡት በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አክቲቪስት ሁለት ዓይነት ሃሳብ ያንጸባርቃሉ፤ አንዳንዶቹ ህዝቡ ያነሰው ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ ህገ መንግሥታዊ ምላሽ እስኪሰጠው በትዕግስት እንዲጠብቅ ማሳሰባቸውን በበጎ ጎኑ እንደሚመለከቱት አንስተዋል። በሌላ በኩል የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሀይለ ቃል በተሞላበት ንግግር ደስተኛ እንዳልሆኑ ገልጸዋል።የወላይታ ህዝብ\nዴሞክራሲያዊ ግንባር (ወህዴግ) ሊቀመንበር አቶ ተክሌ ቦረና እንደተናገሩት፤ ህገ መንግሥታዊ መስመርን ተከትሎ መደረግ ያለባቸው ቅድመ ሁኔታዎች ተከናውነው አግባብ ባለው መልኩ ተፈጻሚ እስኪሆን ድረስ ጠያቂው ወገን በትዕግስት መጠበቅ እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉትን መልዕክት ፓርቲያቸውም ይጋራል። ፓርቲያቸው የወላይታ የክልልነት ጥያቄ ከህግና ስርዓት ውጪ በሆነ መልኩ ምላሽ እንዲያገኝ አይሻም። ምክንያቱም ህግና ስርዓትን ባልተከተለ መንገድ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ለህዝብም ስለማይጠቅም መኖር አለባቸው ብሎ አያምንም። የወላይታ የክልልነት ጥያቄ በህገ መንግሥቱ መሰረት የክልልነት ጥያቄው በቅድሚያ በዞኑ ምክር ቤት ቀርቦ ጸድቆ ለክልሉ ምክር ቤት መቅረቡን የሚናገሩት አቶ ተክሌ፤ የክልሉ መንግሥት ግን በህገ መንግሥቱ መሰረት የቀረበውን ጥያቄ ወደ ጎን በማድረግ የህግ ምርመራ መጀመሩ ተገቢ አይደለም ብለዋል። ህገ መንግሥታዊ ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ያለበት በምርመራ ሳይሆን ህገ መንግሥቱ በሚያዘው መሰረት ምላሽ መሰጠት አለበት ብለዋል። በተለይም የክልሉ ምክር ቤት አንዳንድ የክልልነት ጥያቄዎችን ምላሽ ለመስጠት ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ሲያደርግ አይታይም የሚሉት አቶ ተክሌ፤ የክልሉ መንግሥት ለጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንቅስቃሴ ሳይጀምር መቆየቱ ተገቢነት የለውም ብለዋል። እንደ አቶ ተክሌ ማብራሪያ፤ በክልሉ የተነሱ የክልልነት ጥያቄዎችን በአፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት መከናወን ያለባቸው ተግባራት በአፋጣኝ ሊከናወኑ ይገባል። ፓርቲያቸው ወህዴግ የክልሉ መንግሥት ለህዝቡ ጥያቄ ህጋዊ ምላሽ ለመስጠት እንቅስቃሴ እንዲያደርግ ግፊት እያደረገ ነው። “በደቡቡ የሀገሪቱ አካባቢዎች ልማትና ዕድገት ወደ ኋላ የቀረው ራሱን በራሱ ማልማትና ማስተዳደር ባለመቻሉ ነው’’ የሚሉት አቶ ተክሌ፤ ህዝቡም የክልልነት ጥያቄዎችን እያነሰ ያለው የመጠየቅ አምሮት ኖሮት ሳይሆን እነዚህ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ስለሚፈልግ ነው ብለዋል። እንደ አቶ ተክሌ ማብራሪያ፤ ወላይታ ከማዕከላዊ መንግሥት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት በመፍጠር እቅድና ስትራቴጂ ነድፎ፤ በጀት በጅቶ ዕድገት ለማፋጠን ስለሚፈልግ ክልል የመሆን ጥያቄ አንስቷል። ህዝቡ ያነሰው ጥያቄ ግን አፋጣኝ መፍትሔ እንዲያገኝ የክልሉ መንግሥትና የምርጫ ቦርድ መከናወን ያለባቸውን ተግባራት በአፋጣኝ ሊያከናውኑ ይገባል። ሀዲያ ለክልሉ ምክር ቤት ያቀረበው የክልል ልሁን ጥያቄ ምላሽ ሳይሰጠው በመቆየቱ በከቤራ (የሀዲያ ወጣቶች) እና በዞኑ አስተዳደር አስተባባሪነት በሰኔ 21 በሆሳዕና ሊካሄድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪ ኮሚቴ አባልና አክቲቪስት አተረፈ ታምራት፤ በበኩሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተናገሩት ተቀባይነት ያለው ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያነሱትን ሃሳብም እንደሚጋራ አንስቷል። ክልል ለመሆን ጥያቄ ያቀረቡ ህዝቦች ህግና ስርዓትን በተከተለ መልኩ መብታቸውን ማስፈጸም አለባቸው የሚለው አተረፈ፤ ህግና ስርዓትን ባልተከተለ መልኩ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ለክፍለ ዘመኑም አይመጥኑም፤ ሀገርንና ህዝብንም ዋጋ ያስከፍላል ብሏል። የሀዲያ ህዝብ ክልል የመሆን ጥያቄ ለክልሉ ምክር ቤት ካቀረበ ዘጠኝ ወራት ቢቆጠሩም፤ጥያቄው ህግን በተከተለ መልኩ ምላሽ እስኪሰጠው በትዕግስት ሲጠባበቅ ቆይቷል፤ የክልሉ ምክር ቤት ግን ተቀምጦ በጉዳዩ ዙሪያ ውሳኔ ሳያስተላልፍ መቆየቱን አንስቷል። ይህም ትክክለኛ አካሄድ አይደለም። የክልሉ ምክር ቤት ተቀምጦ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ጥያቄዎችን አዳፍኖ ማቆየቱ ተገቢ አይደለም። ይሁን እንጂ ሀዲያ የሀገርን ህልውና አደጋ ውስጥ በማይጥል መልኩ ክልል የመሆን ጥያቄውን ይገፋበታል ብሏል። እንደ አተረፈ ማብራሪያ፤ ህዝቡ እያነሰ ያለው ጥያቄ ህገ መንግሥትን መሰረት ያደረገ ሆነ ሳለ በክልሉ መንግሥት እየተካሄደ ያለው ጥናት ተቀባይነት የለውም። ጥያቄዎች በህገ መንግሥቱ መሰረት ምላሽ ማግኘት አለበት። የጥናት ቡድኑ በክልሉ እየተነሱ ያሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችል አይደለም። እንደ አቶ አተረፈ ማብራሪያ፤ ህዝቡ የክልልነት ጥያቄ እንዲያነሳ እያደረገ ያለው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየደበዘዘ የመጠውን የሀዲያን ማንነት ማስመለስ፣ በልማት ወደ ኋላ እንዲቀር የተደረገው አካባቢ የልማቱ ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል፤ የተለያዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምላሽ እንዲያገኙ ነው። የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲኣን) ሊቀመንበር አቶ ዱካሌ ላሚሶ በበኩላቸው እንደሚሉት፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተናገሩት ሀይለ ቃል የታከለበት ንግግራቸው በፓርቲው አባላትና በሲዳማ ህዝብ ዘንድ ክርክር አስነስቷል፤ ቅሬታም ፈጥሯል። ከሱማሌ ክልል ጋር አያይዘው ያነሱት ሃሳብ ተገቢ ነው ብለው እንደማያምኑ የተናገሩት አቶ ዱካሌ፤ ሃዋሳ የተለያዩ ሀገራት መሪዎችን ተቀብላ በሰላም ስታስተናግድ ኖራለች። የተደረጉ ሰላማዊ ሰልፎች ላይም የተፈጠሩ ችግሮች አልነበሩም። ይህ ሆኖ ሳለ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አምና ከተከሰተው ችግር ጋር አያይዘው ማንሳታቸው ተገቢ አይደለም ብለዋል።እንደ አቶ ዱካሌ ማብራሪያ፤ ሲዳማ ጥያቄውን በህገ መንግሥቱ አንቀጽ 47 በተቀመጠው መሰረት ህግን ተከትሎ አቅርቧል። በብሄሩ ምክር ቤት አጽድቆ፤ ለክልሉ ምክር ቤት ያቀረበ ሲሆን፤ የክልሉ ምክር ቤትም ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ ዙሪያ ህዝበ ውሳኔ እንዲያካሂድ ደብዳቤ ጽፏል። ህዝበ ውሳኔው በአንድ ዓመት ውስጥ መካሄድ እንዳለበት በህገ መንግሥቱ አንቀጽ 47 ላይ የተቀመጠ ቢሆንም ምርጫ ቦርድ የተለያዩ ሰበቦችን በማቅረብ ህዝበ ውሳኔ ሳያካሂድ አንድ ዓመት ሊሞላው ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ\nአዳዲስ ክልሎች የሚመሰረቱ\nከሆነ አንቀጽ 46 መቀየር\nአለበት የተባለውም ቢሆን\nሊሆን የማይችል ነው።\nህገ መንግሥቱን ማሻሻል\nከሲዳማ ጥያቄ ጋር ሊገናኝ\nአይችልም ሲሉም ይሞግታሉ።አዲስ ዘመን ሰኔ 27/2011", "passage_id": "74a5ef63a431c64b0560fe121367503d" }, { "cosine_sim_score": 0.5076011419296265, "passage": "በክልልና በአገር ደረጃ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው በአመራሩ መካከል ጠንካራ የአስተሳሰብ አንድነት ሊኖር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብአዴን ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጸ። “የተሃድሶ ንቅናቄያችንን የበለጠ በማጥለቅ፣ በማስፋትና  ቀጣይነተቱን በማረጋገጥ  የህዝባችንን  የለውጥ ተስፋ እናስቀጥል!!” በሚል መሪ ሃሳብ የብሄረ  አማራ  ዴሞክራሲ ንቅናቄ /ብአዴን/ ድርጅታዊ ኮንፈረንስ ትናንት በባህር ዳር ተጀምሯል። ሊቀመንበሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት በኢህአዴግ  ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተካሄደውን ግምገማ መሰረት በማድረግ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴም የራሱን ጥልቅ ውይይት አድርጎ ክፍተቶችን ለይቷል። የኮንፈረንሱ አላማም በተለዩትና በታመነባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በየደረጃው ካለው የድርጅቱ አመራር ጋር የበለጠ መግባባት ለመፍጠር ታስቦ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ በአመራር ደረጃ የሚስተዋለውን ለልማት ፀር የሆነውን የአስተሳሰብ ልዩነት ለማጥበብና  የአመራሩን የአስተሳሰብ  አንድነት ለማጠናከር የሚያስችል ውይይት እንደሚካሄድም ገልፀዋል፡፡ እንዲሁም በክልልም ሆነ በአገር ደረጃ  የሚታየውን ለውጥ ለማስቀጠል እንቅፋት በሆኑ ችግሮች ላይ ውይይት በማካሄድ የመፍትሄ አቅጣጫዎች  ይቀመጣሉ። ችግሮችን በጠንካራ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ለመፍታትና ተደማሪ ውጤት ለማስመዝገብ የድርጅቱ አመራሮችና አበላት በግንባር ቀደምትነት ሊንቀሳቀሱ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ለሦስት ቀናት በሚቆየው የብአዴን ድርጅታዊ ኮንፈረንስ በተለዩ ችግሮች ዙሪያ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ለውጤታማነቱ አባላት ተልዕኳቸውን እንዲወጡ የሚያደርግ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል። በውይይት መድረኩ ላይ  ከፍተኛና መካከለኛ አመራሩን ጨምሮ ሌሎች የድርጅቱ አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።(ኢዜአ) ", "passage_id": "4a61fb05982b2332b53a74dfd87390c1" }, { "cosine_sim_score": 0.49950480461120605, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቤንሻንጉል ሕዝቦች ዴሞክራሲዊ ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ጋር በትላንትናው ዕለት በወቅታዊ የክልሉ ሁኔታዎች ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡በውይይታቸውም የክልሉን የአስተዳደር እና የልማት ችግሮችን እንዲሁም የግጭትና አለመረጋጋት መንስኤዎችን ለመቅረፍ የተጠናከረ እርምጃ እንደሚያስፈልግ አንስተዋል፡፡በሌሎች ክልሎች እንደታየውም አመራሮቹ በለውጥ እንቅስቃሴዎች ሰፊውን የክልሉን ነዋሪ በተለይም የክልሉን ወጣት አቅም በመጠቀም ወደ ክልል ደረጃ ለማውረድ ቃል ገብተዋል፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "af2e4cceafa4ce9fdd4b25eb9ebaec90" }, { "cosine_sim_score": 0.4978908896446228, "passage": "የሁለት ዞኖች ከፍተኛ አመራሮች ታግደዋል የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ከፍተኛ አመራሮች ከሐሙስ ሐምሌ 18 እስከ 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ በሐዋሳ እየመከሩ ነው፡፡ ከፍተኛ አመራሮቹ በክልሉ ውስጥ በተከሰተው ወቅታዊ ችግርና በአገራዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ፣ በተለይ በድርጅቱ ህልውና ላይ እንደሚያተኩሩም ታውቋል፡፡ የደኢሕዴን ሊቀመንበር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በምክክሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ በአገር ደረጃና በደቡብ ክልል የፖለቲካና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ወጥ አቋም ያለው አመራር አስፈላጊነትን አውስተዋል፡፡ ከዚህ አንፃርም አመራሩ ራሱን በመፈተሽ ለለውጥ ዝግጁ መሆን እንዳለበት አስታውቀዋል፡፡ እንደ ወ/ሮ ሙፈሪያት ማብራሪያ የደኢሕዴን ህልውና መረጋገጥ የሚችለው፣ አመራሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ መንቀሳቀስ ሲችል ብቻ እንደሆነ ነው፡፡ አመራሩ ምንም ነገር እንደማይመጣ በመኩራራት ወይም በወቅታዊ ሁኔታዎች በመሥጋት የሚቀጥል ከሆነ ውጤት እንደማይኖር፣ በወቅቱ ተጨባጭ ሁኔታ ላይ በዝርዝር በመወያየት የድርጅቱ ህልውናን ማስቀጠል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ አስረድተዋል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ ደኢሕዴን የሲዳማ ዞን፣ የሐዋሳ ከተማና የሃድያ ዞን ከፍተኛ አመራሮችን ማገዱንና ለወላይታና ለካፋ ዞኖች አመራሮች ደግሞ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታውቋል፡፡ ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በተለይ በሲዳማ ዞን ወረዳዎችና በሐዋሳ ከተማ በተፈጸሙ ጥቃቶች የበርካቶች ሕይወት ማለፉን፣ የበርካቶች ቤት ንብረት መውደሙን ተከትሎ የደቡብ ክልል በፌዴራል መንግሥት የፀጥታ አካላት ኮማንድ ፖስት ሥር እንዲተዳደሩ መወሰኑ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የደኢሕዴን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሐዋሳ ከተማ ባደረገው ስብሰባ የአመራሮቹን የዕግድ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚህ ስብሰባው የክልሉን የፀጥታ ሁኔታ እንደገመገመ የገለጸው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው፣ በተፈጠረ የፀጥታ ችግሮች ሳቢያ የሲዳማ ዞንና የሐዋሳ ከተማን፣ እንዲሁም የሃዲያ ዞን ‹‹የፊት አመራሮች›› እንዳገደ አስታውቋል፡፡ በተያያዘም በወላይታና በካፋ ዞኖች እየታዩ ያሉ ሁኔታዎች የሕግ ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ስለሆኑ፣ አመራሩ የሕዝቡን ደኅንነት ለማስጠበቅ እንዲሠራ ሲል አስጠንቅቋል፡፡ በዚህም ሳቢያ የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ቃሬ ጫዊቻና የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ሱካሬ ሹዳ መታገዳቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በሐዋሳና በአካባቢው ሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ክልልነትን እናውጃለን በሚል በተፈጸመ ጥቃት የተጎዱ ቤተሰቦችን መልሶ ለማቋቋም እንደሚሠራ በማስታወቅ፣ የጥፋቱ ተሳታፊዎችም ሆኑ አስተባባሪዎች የሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እሠራለሁ ብሏል፡፡ አሁን ለተከሰተው ጥፋትም ሆነ እየተስተዋለ በሚገኘው ሥርዓተ አልበኝነት ውስጥ የአመራሩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ያመነው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው፣ ይኼንን ለማረም ከሥራ አስፈጻሚ እስከ ታችኛው የአመራር ሥርዓት ድረስ ፈትሾ ዕርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብቷል፡፡ ", "passage_id": "f3f3e92cb8f4c323231298d22216c98a" }, { "cosine_sim_score": 0.48452460765838623, "passage": "በአገሪቱ ኪራይ ሰብሳቢነትን በመታገል መልካም አስተዳደርን  ለማስፈን የሚረዳ ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን  የኢህአዴግ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ ።አቶ ደመቀ መኮንን  የኢህአዴግ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ መጠናቀቅን ተከትሎ ለጋዜጠኞች  በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት ኢህአዴግ የኪራይ ሰብሳቢነትን የፖለቲካ ኢኮኖሚ በልማታዊነት  መቀየር የሚያስችል ግልጽ የሆነ  ፍኖተ ካርታ ወይም መራሂ ዕቅድ ተነድፎ መቀመጡን ተናግረዋል ።የተነደፈው ፍኖተ ካርታ በአገሪቱ የልማታዊ መንግሥት የማልማት አቅሞችን ለይቶ  በሚንቀሳቀስበት  ወቅት  የኪራይ ሰብሳቢነትን  ምንጮች  ሊሆኑ የሚችሉትን ጉዳዮች አጥሮ ለማስቀምጥ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል ።በተለይም  በአገሪቱ የኪራይ ሰብሳቢዎችን የግንኙነት ሰንሰለት  ለማፈራረስ የሚያስችል ስልት መነደፉን ያመለከቱት አቶ ደመቀ  ለህዳሴው ጉዞ  በልማታዊነትና ዴሞክራሲያዊነት ላይ  የሚፈጥረውን ተጽዕኖና አደገኛነት ለማስወገድ  ኢህአዴግ ቁርጠኝነቱን በተግባር እያሳየ መሆኑን ጠቅሰዋል ።ኢህአዴግ በቀጣይ ድርጅታዊ ንቅናቄው የተሟሟቀ ትግል በማካሄድ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን የሞት ሽረት ጉዳይ አድርጎ መያዙን የገለጹት አቶ ደመቀ መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት  የኢህአዴግ ጉባኤ  መወሰኑን አብራርተዋል ።ኢህአዴግ  ውስጠ  ድርጅቱን  በመገምገም  ከህዝብ ጋር  የሚያገናኘውን መስተጋብር በሁለተኛው የዕቅድ ዘመን በህዝብ ንቅናቄ  እየተደገፈና የተሟሟቀ ለማድረግ ይሠራል ያሉት አቶ ደመቀ መልካም አስተዳደር ከልማቱ ጋር ተመጋግቦ መራመድ የሚችልበትን  የለውጥ ፕሮግራሞችን ከወዲሁ  ከህዝብ ሁነኛ ተሳትፎ ጋር ተግባራዊ እንደሚሆን  ገልጸዋል ።ድርጅቱ እስካሁን በመተካካት መርሁ በከፍተኛ አመረሩ ላይ ጥሩ  እየሄደ እንደሚገኝ የጠቀሱት አቶ ደመቀ በታችኛውንና በመካከለኛው  አመራር  የመርሁን ተግባራዊነት ላይ የታየውን ድክመት  ለማስወገድ እንደሚንቀሳቀስ አመልክተዋል።በመጨረሻም  አቶ ደመቀ  በአገሪቱ ኪራይ ሰብሳቢነትን  በመዋጋት  ሂደት  የመገናኛ ብዙሃን በህዝቡ ውስጥ ተጠያቂነትንና ተደራሽነትን በማጎልበት  ትልቅ ሚና እንዲጫወቱ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግ  ገልጸዋል ።በመቐለ ከተማ ለአራት ቀናት ሲካሄድ  የቆየው 10ኛው የኢህአዴግ ጉባኤ  የተለያዩ የመልካም አስተዳደር ፤ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ውሳኔዎች በማስተላለፍና የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚዎችን  በመምረጥ በትናንትናው ዕለት ተጠናቋል ። ", "passage_id": "e4ece903b283f335e6c249c508637519" }, { "cosine_sim_score": 0.4838995337486267, "passage": "አዲሱ የጋህአዴን አመራር ራሱን ከጎሰኝነትና ጥላቻ በማጽዳት የህዝቡን ችግር ሊፈታ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳስበዋል፡፡የጋምቤላ ህዝቦች ክልላዊ መንግስትን በመምራት ላይ ሚገኘው የጋምቤላ ህዝቦች አንድነት ዲሞክራሲዊ ንቅናቄ የማዕከላዊ ኮሚቴ ከአንድ ሳምንት በፊት በአዲስ አበባ የጀመረው ግምገማ እንደቀጠለ ነው፡፡በግምገማው ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ የክልሉ ህዝብ ልማት የተጠማ በመሆኑ አዲሱ አመራር ጊዜውን በግል አጀንዳዎችና ሽኩቻ ከማጥፋት ይልቅ ራሱን ከጎሰኝነትና ከጥላቻ በማጽዳት የክልሉን አመራር በማጠናከር የህዝቡን ችግር ሊፈታ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡የክልሉ በርካታ ሙያተኞች በየዩኒቨርሲቲው፣ በፌዴራል፣ በክልሉም ሆነ በዳያስፖራ የሚገኙ በመሆኑ እነዚህን በማፈላለግ በየደረጃው ክልሉን ለማጠናከር ቅድሚያ ሠጥቶ ሊንቀሳቀስ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡        በእስካሁኑ ግመገማው የፓርቲው ሊቀመንበር እና የክልሉ መንግስት ፕሬዚዳንት የሆኑነት አቶ ጋትሉዋክ ቱት እና ምክትላቸው አቶ ሰናይ አኩዎር ከኃላፊነታቸው ለቀዋል፡፡   ፓርቲው በምትካቸው አቶ ኦሙድ ኡጁሉን የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አኙአያ ጃከን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡ ታውቋል፡፡ከኃላፊነት የተነሱት አመራሮችም በድርጊታቸው ተጸጽተው ይቅርታ መጠየቃቸው እና ህዝቡን ለመካስ በተመደቡበት የስራ መስክ ለመሰማራት መወሰናቸው መልካም መሆኑ ተጠቁሟል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋ በፌስቡክ ገጻቸው አስታውቋል፡፡  ", "passage_id": "57a50ca7f56daef0302ce997d91dbe9e" }, { "cosine_sim_score": 0.4838329553604126, "passage": "የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ202ኛ መደበኛ ስብሰባው በሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።ምክር ቤቱ የሲዳማ ዞንን በክልል የመደራጀት ህዝበ ውሳኔ ለማካሄድ የማስፈፀሚያ ፕሮጀክት ማቋቋሚያ ደንብ ላይ ተወያይቷል።ጥያቄው ለክልሉ ምክር ቤት ቀርቦ ጉዳዩን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መርምሮ ህዝበ ውሳኔ እንዲደራጅ ቀን በቆረጠው መሰረት፥ ውሳኔውን የሚመራ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት የሚቋቋምበት ደንብን በዝርዝር ተመልክቶታል።በዚህም በቅድመ ህዝበ ውሳኔ፣ በህዝበ ውሳኔና በድህረ ህዝበ ውሳኔ ሊከናወኑ በሚገባቸው ተግባራት ላይ እና በፕሮጀክት ጽህፈት ቤቱ አደረጃጀት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡የፕሮጀክት ጽህፈት ቤቱ ተጠሪነቱ ለክልሉ ምክር ቤት ሆኖ በእውቀት፣ በክህሎት እና በመልካም ስነ ምግባር የታነፁ አመራሮች እና ባለሙያዎችን በመመደብ ተግባሩን ሀላፊነት በተሞላበት ሁኔታ እንዲመሩትም ውሳኔ አሳልፏል።ከዚህ ባለፈም ምክር ቤቱ በሁለተኛ አጀንዳው የወላይታ ዞን የወጣቶች መልካም ስብዕና ማዕከልን ለማቋቋም የቀረበውን ፕሮጀክት በዝርዝር ገምግሟል።ማዕከሉ የወጣቶችን ስነ ምግባር ለመገንባት እና በሀገር የልማት እና የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ የሚያደርግ በመሆኑም የተጠየቀው የግንባታ ቦታ ተግባራዊ እንዲሆንም ወስኗል። መረጃው የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ነው።", "passage_id": "b117651a6d4aba89ef0d3e17c0c36f97" }, { "cosine_sim_score": 0.480914831161499, "passage": "የኢህአዴግ 11ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ የሀገሪቱን አንድነትና ትስስር ይበልጥ የሚያጠናክር አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥ እምነቴ ነው ሲሉ የደኢህዴን ሊቀመንበር ወይዘሮ ሙፊሪያት ካሚል ገለጹ።ሀገራዊ አንድነት ለሁለንተናዊ ለውጥ በሚል መሪ ቃል በሀዋሳ ከተማ በተጀመረው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ የመክፈቻ ንንግር ያደረጉት ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ለተሳታፊዎቹ እንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።ደኢህዴን በታሪካዊ የትግል ምዕራፍ ወቅት የሚካሄደውን ይህንን ጉባዔ በማዘጋጀቱ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ተናግረዋል።ወይዘሮ ሙፈሪያት ደኢህዴን የህዝቦች ትስስር ለሁለተናዊ ለውጥ በሚል መሪ ቃል ባለፉት አምስት ቀናት ያካሄደውን ጉባዔ በስኬት በተጠናቀቀበት ማግስት የሚካሄደው የኢህአዴግ ጉባዔ ለውጡን የሚያስቀጥል ውሳኔዎች እንደሚያስተላልፍ ተናግራዋል።ጉባዔው የሀገሪቱን አንድነትና ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር፣ በሂደቱ የነበሩ ጥንካሬዎች አጎልብቶ ለመቀጠልና ድክመቶችንና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ጉድለቶችን ነቅሶ በማውጣትና የተጀመረውን የህዳሴ ጉዞ ወደ አንድ ታሪካዊ ምዕራፍ የሚያሽጋግሩ አቅጣጫዎች የሚያስቀምጥ ጉባዔ እንደሚሆን እምነቴ ነው ብለዋል።ሊቀመንበሯ ይህ ጉባዔ የተሳካ እንዲሆን ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "3a12c092a54f9d3e60974b0f8200ecf2" }, { "cosine_sim_score": 0.4804614782333374, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 5 /2005 (ዋኢማ) -የደቡብ ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዙር 7ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተጀምሯል።ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የ2005 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ያደመጠ ሲሆን ፥ በ2006 በጀት አመት ጠቋሚ እቅድ ላይ በመወያየት በሙሉ ድምጽ አፅድቋል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ባቀረቡት ሪፖርት ላይ እንዳሉት ፥ በክልሉ በተደጋጋሚ ቅሬታ ይቀርብበት የነበረው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በበጀት ዓመቱ በተከናወኑ ስራዎች የተሻለ አፈጻጸም ታይቷል።በክልሉ ሁሉን አቀፍ የቀበሌ መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም ዝቀተኛ አፈጻጸም የታየበት ሲሆን ፥ ቀሪ ስራዎችን በጊዜ ለማጠናቀቅም ተጨማሪ ተቋራጮችን ወደ ስራ አስገብቶ እየተሰራ መሆኑም ነው በሪፖርቱ የቀረበው።ምክር ቤቱ በክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች እና ተቋማት ላይ በክልሉ ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አማካኝነት የቀረቡ ሪፖርቶችንና የተሰሩ ስራዎችንም አድምጧል። ለሚቀጥሉት አምስት ቀናት በሚቀየው ጉባኤ የ2006 አመት በጀትን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህ በተጨማሪም በነገው ዕለት የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር እንደሚሾም ይጠበቃል  ሲል ፋና ብሮድካስቲንግ ዘግቧል።", "passage_id": "c0a1fcb6751b3111914a775d44fb2f4e" }, { "cosine_sim_score": 0.4799400568008423, "passage": "ኮሚቴው ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ከድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴው ጥልቅ ግምገማ በኋላ የተቀጣጠለውን የለውጥ እንቅስቃሴ ቀጣይነት ለማረጋገጥ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይቷል።የተጀመሩትን የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የዴሞክራሲ ግንባታ ስራዎችን ማስቀጠል የሚያስችሉ ማስተካከከያዎች የሚፈጸሙበትን አግባብና የሚከተለውን አቅጣጫዎች በተመለከተም ጥልቅ ውይይት አካሂዷል።በቀጣይነት የአባላትና የህዝብ መድረኮችን ለማዘጋጀት የሚያስችሉ እቅዶችንና ፕሮግራሞችን በተመለከተም ውሳኔ ማሳለፉን ጠቁሟል( ኤፍ ቢ ሲ) ።", "passage_id": "4570ad06ab538c7ed8f2e70e6258a028" }, { "cosine_sim_score": 0.47872194647789, "passage": "በደቡብ ብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በህዝቦች መካከል ዴሞክራሲያዊ አንድነት የሚያጠናክሩ ተግባራትና እርምጃዎች መወሰዳቸውን  የደቡብ ክልል  ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደሴ ዳልኬ ገለጹ ።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  በዛሬው ዕለት በሐዋሳ ስታዲየም ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተገኙበት መድረክ ላይ  ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት በደቡብ ክልል  ብዝሃነትን  በመጠበቅ በህዝቦች መካከል ዴሞክራሲያዊ አንድነት  ማጠናከር የሚያስችሉ የተለያዩ አቋሞች ተወስደዋል ፣ ተግባራትም ተከናውነዋል ።ብዙሃነት በአግባቡ ከተያዘ ውበት  መሆኑንና በጋራ ለማደግ እንዲሁም ለለውጥ በማምጣት ወደ  ብልጽግና ለማምራት ምቹ አጋጣሚ የሚፈጥር ነው ያሉት አቶ ደሴ የክልሉ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነትን ለማጠናከር  የወሰዱት እርምጃዎች ለአገር አንድነት ያላቸውን አቋም የሚያመላክት ነው ብለዋል ።የደቡብ ክልል ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ለሰላም ፣ለልማትና የዴሞክራሲ ግንባታ እያበረከቱ ያሉት አስተዋጽኦ  በአገሪቱ ሰላም ፣ አንድነትና ዕድገት እንዲመዘገብ ካላቸው ቁርጠኝነት በመነሳት መሆኑን አቶ ደሴ አመልክተዋል ።በደቡብ ክልል የህዝቦችን  ተጠቃሚነትን የሚጎዱ ሙሰናና  ብልሹ አሠራሮችን አገልግሎት መጓደልን ለመቅረፍ  የተለያዩ ሥራዎችን ቢሠሩም የተፈለገውን ያህል  ውጤት አላመጡም  ብለዋል አቶ ደሴ ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያን ዕድገት፣አንድነትና የዴሞክራሲያዊ ግንባታ ሂደትን አስተማማኝ መሠረት ላይ ለመጣል ለሚያደርጉት ጥረትም የደቡብ ክልል  ከጎናቸው በመሆን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል ። በመጨረሻም አቶ ደሴ  ዳልኬ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ  መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው  በደቡብ ክልል አስተዳደር ስም ምኞታቸውን ገልጸዋል ።              ", "passage_id": "ca82c569f78f945d0a214e4aee330ae3" }, { "cosine_sim_score": 0.4732738137245178, "passage": "ኪራይ ሰብሳቢነት፣  ትምክህትና ጠባብነት አመለካከትና ተግባራት ቀጣይ ትግል ሊደረግባቸው እንደሚገባም አፅንኦት መስጠቱን ኢህአዴግ አስገነዘበ ፡፡የኢህአዴግ ምክር ቤት ለሁለት ቀናት ያካሄደውን መደበኛ ስብሰባ ማጠናቀቁን አስመልክቶ  መግለጫ እንዳለው በውይይቱ በጥልቀት የመታደስ የንቅናቄ መድረኮች በተቀመጠላቸው አቅጣጫ መሰረት መፈፀማቸውን ገምግሟል፡፡የኪራይ ሰብሳቢነት ወኪል ሆኑት የትምክህትና ጠባብነት አመለካከትና ተግባራት ሀገራችን በመስቀለኛ መንገድ ላይ እንድትቆም አስገድደዋት እንደነበር ገምግሟል ፡፡ምክር ቤቱ  በተቀጣጣለው የተሃድሶ ንቅናቄ  አስከፊውን ሁኔታ በመቀልበስ የተጀመረውን ሀገራዊ የህዳሴ ጉዞ ለማሳካት የሚያስችል ሁኔታ መፈጠሩን በመጥቀስ፡፡ከዚህም በላይ በአመራርና በአባላት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት፤ በሲቪል ሰርቫንቱና በህዝቡ ዘንድም የተነሱ ችግሮች ይፈታሉ የሚል ተስፋ አሳድሯል ብሏል፡፡በአጠቃላይ የጥልቅ ተሃድሶ ንቅናቄው ባለፉት 15 የተሃድሶ ዓመታት በልማት፣ በሰላም እና በዴሞክራሲ መስኮች የተመዘገቡ አንጸባራቂ ድሎች ላይ ህዝቡ ከፍተኛ ድርሻ እንደነበረውም የጋራ መግባባት ተፈጥሮበታል ነው ያለው ፡፡በሌላ በኩል የኪራይ ሰብሳቢነት ወኪል የሆኑት የትምክህትና ጠባብነት አመለካከቶችና ተግባራት የፌዴራላዊ ዴምክራሲያዊ ስርዓታችን ዋነኛ አደጋ መሆናቸውን የጋራ መግባባት የተደረሰባቸው መሆኑን አመልክቷል ፡፡በቀጣይ ትግል የህዳሴ ጉዞውን ማደናቀፍ ከማይችሉበት ደረጃ ላይ በማድረስ ሀገራዊ ህዳሴውን እውን ለማድረግ ድርጅት፣ ሲቪል ሰርቫንቱ እና ህዝቡ ለለውጥ መነሳሳታቸውን  ምክር ቤቱ መገምገሙንም መገለጫው አመልክቷል፡፡ኢህአዴግ በጥልቅ ተሃድሶው ከተቀመጡት አቅጣጫዎች አንዱ ድርጅትና መንግስትን መልሶ ማደራጀት ነበር ብሏል ፡፡ከዚህ አኳያም መልሶ የማደራጀቱ ተግባር ከላይ እስከ ታች ባሉ የድርጅትና የመንግስት መዋቅሮችን ቁርጠኝነቱና ተነሳሽነቱ ባላቸው አመራሮች መልሶ የማደራጀት ስራው መከናወኑን ገምግሟል፡፡ምክር ቤቱ በአመራር ስምሪቱ ላይ ህዝቡ ቀጥተኛና ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎውን ባረጋገጠ አኳሃን አመራሮችን እየተቸ ያገለግሉኛል የሚላቸውን ይሁንታ እየሰጠ አያገለግሉኝም የሚላቸው ደግሞ በአመራርነት እንዳይቀጥሉ ያደረገበት እንደነበር ጠቅሷል ፡፡ይህ ሁኔታም ህዝቡ የስልጣን ባለቤትነቱን ያረጋገጠበት ከመሆኑም በላይ ለቀጣይም ይኸው ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክር ቤቱ አስምሮበታል ብሏል ፡፡", "passage_id": "81a25974dfad3e8e149a1f72558317e4" } ]
a5abbd7e973949a3d4cd89a53846282c
915ed5ea3d96413c3e99899f486cc5da
በኦሮሚያ ከልል ከ80 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አመራሮች ስልጠና ተሰጠ
በስልጠናው 20 ሺህ ለሚሆኑ ከፍተኛ አመራሮች በአዳማና ጅማ ለአስራ አምስት ቀናት እነደተሰጠ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሀላፊ አቶ አድማሱ ዳምጠው አስታዉቀዋል፡፡  በ20 ዞኖች በተመረጡ አስራ ዘጠኝ ከተሞችና በሶስት መቶ ሀያ ሶስት  ወረዳዎች በሰባት ሺ ስልሳ ስድሰት ቀበሌዎች ለሚገኑ ስልሳ ሺ አመራሮች በአጠቃላይ ከሰማንያ ሺ በላይ  ለሚሆኑ አመራሮች ስልጠናው መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡የስልጠናው ዋና አላማም በፈጣንን በተቀላጠፈ መልኩ  እየሄደ ያለውን  ለውጥ ለማስቀጠል የአመለካከትና የአገልጋይነት ስሜት ተፈጥሮ የህበረተሰቡን የመልካም አስተዳደርና መሰረታዊ ችግሮችን ለመቅረፍ ታስቦ የተዛጋጀ ነው ተብሏል፡፡በአስተሳሰብና በአመራር ሂደት ወጥ የሆነ መዋቅር መፍጠር ለውጡን ታች ድረስ በማድረስ ለክልሉም ሆነ ለሀገር የሚሰሩ በጎ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል ያስፈልጋል፡፡ለዚህ ደግሞ በእውቀትና በክህሎት የዳበረ አመራር መፈጠር ያስፈልጋል ያሉት ሃላፊው ስልጠናው እጅጉን መጥቀሙን ጠቅሰዋል፡፡ከስልጠናው በኃላም በተገኘው ግብረ መልስና በተጨባጭ  በመጣው ለውጥ ስልጠናው አመርቂ መሆኑም ተነግሯል፡፡ 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31288/
[ { "cosine_sim_score": 0.5062615871429443, "passage": "አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን የ33ኛ ዙር መሠረታዊ የኮማንዶ ሰልጣኞችን አስመርቋል ።ተመራቂዎቹ ሁለት ሻለቃ ሲሆኑ መደበኛ እና መደበኛ ያልሆኑ ግዳጆችን በብቃት መወጣት የሚያስችል ክህሎች መጨበጣቸው ተገልጿል።የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሹማ አብደታ ባደረጉት ንግግር ÷ የክፍላችን የሠራዊት አባላት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተካሄደው ዘመቻ የሰሯቸው ገድሎች አንፀባራቂ ናቸው ብለዋል ።አያይዘውም በወታደራዊ ሳይንስ የተካኑት የልዩ ዘመቻዎች ሀይል አባላት ፣ ጁንታው የሚመካበትን ምሽግና የታጣቂ ሀይል ስብስብ በመደምሰስ ለወገናቸው ድል አብስረዋል ነው ያሉት።የዛሬ ተመራቂዎችም የክፍላችሁን አንፀባራቂ ታሪክ ለመጠበቅ ፣ በቅብብሎሽ ወደር የሌለው ጀግንነትን መፈፀም እንደምትችሉ አልጠራጠርምም ነው ያሉት ።ታሪክ በመስራት የታሪኩ ባለቤት ለመሆን እነሆ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሳችኋልም ሲሉ ገልጸዋል ።የማሰልጠኛ ማዕከሉ ዋና አዛዥ ተወካይ ኮሎኔል ተዝገራ ከበደ በበኩላቸው ÷ ተመራቂዎች ፣ ተኩስን በመጠቀም የተለያዩ የመሬት ገፆች ፣ በቀንና በሌሊት የሚጠይቁትን ስልታዊ እንቅስቃሴዎችን የማድረግ ፣ መደበኛ የሆኑና ያልሆኑ ግዳጆችን ከጠላት ፊትና ጀርባ መፈፀም የሚ ያስችል አቅም ፈጥረዋል ማለታቸውንከኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "7853f341e768559b87bdf52257158004" }, { "cosine_sim_score": 0.4893323481082916, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 24 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ እና የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት የሚቆይ የአመራሮች ስልጠና ሊሰጡ መሆኑ ተገለጸ።በሁለቱ ክልሎች የሚሰጠው ስልጠና ከነሐሴ 25 እስከ 30/2012 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ 5 ቀናት የሚቆይ  መሆኑ ተገልጿል።የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከነሐሴ 25  ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት በሚቆየው በዚህ ስልጠና የከፍተኛና የመካከለኛ አመራሮች  ተሳታፊ እንደሚሆኑ ተገልጿል።ስልጠናው የመሪዎችንና የአባላትን አቅም ለመገንባት ለቀጣይ ተልዕኮዎች ውጤታማ በሆነ መንገድ ከማዘጋጀት ባለፈ በዓላማ ደረጃም ሀገሪቱን ወደ ፊት ማሻገር የሚያስችል ፓርቲ በመገንባት ዴሞክራሲንና ብልጽግናን ማረጋገጥ እንደሆነም ተመላክቷል።በስልጠናው 732 የክልል፣ የዞንና ወረዳ መሪዎች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።በስልጠናው የቆይታ ቀናት ከሰልጣኞች በሚጠበቁ ተግባራት ዙሪያ በፓርቲው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ማብራሪያ መሰጠቱን አብመድ ዘግቧል።በተመሳሳይ ዜና የደቡብ  ክልል ብልፅግና ፅ/ቤት ከነገ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የአመራር ስልጠና ሊሰጥ  መሆኑ ተገልጿል።ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥላሁን ከበደ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መገለጫ÷  ከ13 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አመራሮች ስልጠና እንደሚሰጥ ገልጸዋል።ነገ በሚጀምረው የአሰልጣኞች ስልጠና 550 አመራሮች የሚሳተፉ ሲሆን÷ ቀሪዎቹ በሚቀጥሉት ግዜያቶች ስልጠና የሚያገኙና በክልሉ የሚገኙ አባላትና ደጋፊዎችም ስልጠናው  እንደሚሰጣቸው  ተናግረዋል  ።የአቅም ግንባታ ስልጠናው በሁለት ክፍል የተዘገጀ ሰነድ ሲሆን ÷በዚህም ስልጠና ባለፉት ሁለት ዓመታት የተገኘውን አዎንታዊ ውጤት ለማስቀጠልና በአንፃሩ የተከሰቱ ለውጥ ቀልባሽ ተግባራትን ለመቅረፍ የራሱ ሚና እንደሚጫወት ይታመናል  ተብሏል ።በስልጠናውም በቂ ግንዛቤ በመፍጠር የሀገሪቱን ብልፅግና ለማረጋገጥና ጠንካራ አመራሮችን ከመፍጠርም ባለፈ  ወቅታዊ ሁኔታዎችን ተረድቶ የሚሰራ አመራር ለማዘጋጀት ይረዳልም  ብለዋል።ከዚያም ባለፈ ስልጠናው በአመራሩ  ውስጥ የሚታዩ የአስተሳሰብ እና የተግባር ክፍተቶችን በመለየትና በማስተካከል የህዝብን ፍላጎት ተረድቶ ያሉ ችግሮችን ለይቶ ለመፍትሄ  የሚሰራ እንዲሆን ማስቻልም ጭምር መሆኑ ተገልጿል።በተጨማሪም በክልሉ በርካታ አዳዲስ አመራሮች  በመኖራቸው በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ  እና መሰል ሁለንተናዊ ጉዳዮች ላይ ከፖርቲው የብልፅግና ጉዞ ጋር በማያያዝ ለማስገንዘብ ታሳቢ መደረጉንም ተናግረዋል ።በተለያዩ አካባቢዎች ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ የሚነሱ የመዋቅር ጥያቄዎችን አመራሩ ህግና መርህን ተከትሎ በብቃት እንዲመልስ ፓርቲው ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል ስለሆነም  ማንኛውም አይነት ጥያቄ ለሰዎች መጎዳትና ለንብረት መውደም ምክንያት መሆን የለበትም ነው ያሉት ፡፡ሃላፊው አያይዘውም  በክልሉ የተፈጠሩ ችግሮችን ተከትሎም ከፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ጀምሮ  ከከፍተኛ  እስከ ዝቅተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ባልደረባችን  ብርሃኑ በጋሻው ዘግቧል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "863fb33770e3c704f264b1441ae39cf4" }, { "cosine_sim_score": 0.48040419816970825, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለሰባት ወራት በቦንጋ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን 720 የሚደርሱ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመረቀ።በቦንጋ የስልጠና ማዕከል የሰለጠኑት እና በዛሬው እለት የተመረቁት የፖሊስ አባላት ለሰባት ወራት የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠናዎችን ያጠናቀቁ መሆናቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ያመለክታል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርን በመወከል ንግግር ያደረጉት አቶ አታርፋ ሙስጠፋ፥ ህግና ስርዓት መሬት ወርዶ እንዲተገበርና የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ በስነ ምግባር የታነፀ የፀጥታ ሀይል ድርሻው ከፍተኛ ነው ብለዋል።የፖሊስ ተልዕኮ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና ህዝቡን ከጥቃት መጠበቅ መሆኑን ጠቁመው፤ ተመራቂዎችም የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ አስገንዝበዋል።መንግስት የክልሉን ህዝብ ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅና የለውጡን ጉዞ ከዳር ለማድረስ የፀጥታ ኃይሉን አቅም መገንባት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራም ተናግረዋል።የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተወካይ ኮማንደር ኡቻን ኡማን በበኩላቸው፥ በክልሉ አስተማማኝ ሰላም እንዲመጣና የህግ የበላይነት እንዲከበር በየደረጃው የሚገኙ የፖሊስ አካላት ሚና ከፍተኛ ሊሆን እንደሚገባ አመልክተዋል።ህዝቡ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች በወቅቱ ምላሽ ከመስጠት ባሻገርም ተቋሙን ጨምሮ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የህግ የበላይነትን በማስከበር ለውጡን ለማስቀጠል መስራት እንደሚገባቸው አብራርተዋል።የፖሊስ አባላቱ ሙያው የሚጠይቀውን ስነ ምግባር በመላበስና በብቃት በመወጣት ሀገራዊ ለውጡን ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ሊያሸጋግሩ እንደሚገባ ጠቅሰው ተመራቂዎችም በስልጠናው ቆይታቸው ያገኙትን ወታደራዊ ሳይንስና ጥበብ በብቃት እንዲወጡ አሳስበዋል።", "passage_id": "ee7f23b1cfc29866c6ecdb854c3a8357" }, { "cosine_sim_score": 0.46217629313468933, "passage": "1ሺህ 266 ተማሪዎች ዛሬ አስመረቀ።ዛሬ የተመረቁት ተማሪዎች በግብርናና ተፈጥሮ ሀብት፣ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ በጤና ሳይንስ ኮሌጆች የሰለጠኑ መሆናቸው ታውቋል።ከተመራቂዎቹ መካከል 555 ሴቶች እና 711 ወንዶች መሆናቸው ተገልጿል፡፡በምረቃ በሥነ-ሥርዓቱ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "edb9aefdd6978d2caf2de013c8da3119" }, { "cosine_sim_score": 0.44509291648864746, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ33ኛ ዙር መሰረታዊ ኮማንዶና የ10ኛ ዙር ልዩ ኃይል የፀረ ሽብር ሰልጣኞች የአየር ወለድ ትርኢት በሃዋሳ ከተማ አቀረቡ፡፡በሄሊኮፍተር በታገዘው ትርኢት የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹምና የኦፕሬሽን ዘርፍ መመሪያ ኃላፊ ጀኔራል ብርሀኑ ጁላ እና ከፍተኛ የሰራዊቱ አመራሮች የፌደራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ተከታትለዋል።ትርዒቱ የፀረ ሽብር ዘመቻዎችን በብቃት መወጣት እንደሚቻል የሚያሳይ ነው ተብሏል።ተመሳሳይ ትርኢቶች በቶጋ ካምፕ እና በወንዶ ጢቃ ካምፕም ተካሂዷል።በሀይለየሱስ መኮንን", "passage_id": "cdda42e633aa07c428cfb891e328e044" }, { "cosine_sim_score": 0.43020960688591003, "passage": "ማይክሮሊንክ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ20ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 515 ተማሪዎች በኦሮሚያ የባሕል ማዕከል አዳራሽ አስመረቀ፡፡   ተመራቂዎቹ በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ፣ ኮምፒውተር ሳይንስ፣ አካውንቲንግ እና ፋይናንስ የትምህርት መስኮች ሲሰጣቸው የነበረውን ትምህርት አጠናቀው መመረቃቸውን የኮሌጁ ዲን አቶ በአካል እሸቱ ተናግረዋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 64 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውንም ዲኑ አክለው ገልጸዋል፡፡ኮሌጁ በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና አካውንቲንግ ትምህርቶች ችግር ፈቺ የሆኑ የመመረቂያ ሥራዎችን እንዲያከናወኑ ባደረገው ጥረት በመስኖ ሥራ፣ ዳታ ማኔጅመንት እና ኤሌክትሮኒክ ግብይት ላይ ትኩረት ያደረጉ ውጤታማ ሥራዎች መሰራታቸው ታውቋል፡፡ኮሌጁ በግል ኮሌጅነት ያለውን የባለቤትነት ድርሻ በሽርክና የሕዝብ ኩባንያ የሚሆንበትን አሰራር በመጪው ዓመት ተግባራዊ ለማድረግ እና በኮምፒውተር ሳይንስና ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን የትምህርት መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለማስተማር ማቀዱን ከኮሌጁ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡   ", "passage_id": "1bc781201f63ad127b8c8497e16c0ead" }, { "cosine_sim_score": 0.4281150698661804, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና የመዝጊያ ስነ ስርዓት ዛሬ ተከናውኗል።በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተካሄደው በዚህ የመዝጊያ ስነ ስርዓት ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ ተገኝተው የማጠቃለያ መልዕክት አስተላልፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ስልጠናው አመራሩ እርስ በርስ እንዲተዋወቅ፣ አቅሙን አጎልብቶ ህዝቡን እንዲያገለግል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን እና ይህም ግቡን መምታቱን አንስተዋል።ስልጠናው በቂ ባይሆንም ለመጀመር ያህል አመራሩ ራሱን ለተልዕኮ እንዲያዘጋጅ መንገድ የከፈተ ነውም ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።ያልተዘጋጀ አመራር ሀገርና ህዝብን ማገልገል እንደሚሳነው የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ አመራሩ የብልፅግና ፓርቲ መመሪያዎችን እና ፖሊሲዎችን አውቆ ሁልጊዜም ዝግጁ እየሆነ ሊሄድ ይገባዋል ነው ያሉት።“የተሰጣችሁ ቦታ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር የሚቆይ ስላልሆነ ባላችሁ የሀላፊነት ጊዜ ህዝባችሁን አገልግላችሁ እለፉ” ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።የፓርቲው የህዝብ እና የውጭ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አወሉ አብዲ እንዳሉት፥ ለ17 ቀናት በዘለቀው የስልጠና ጊዜ የሀገራዊ ለውጡና እመርታው ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል።በለውጡ የታዩ ተግዳሮቶች፣ ለውጡን ለማስቀጠል የነበሩ አካሄዶች እና በቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ አመራሩ በቂ የሚባል ስልጠና መውሰዱንም ነው ያመለከቱት።ለውጡን በማሰቀጠል ላይ ከፍተኛ አመራሩ ከህዝቡ ጎን ሆኖ መምራቱን በማስታወስ አሁንም ይህንን አጠናክሮ የአመራር ቁርጠኝነትን እንዲይዝና እንዲተገብር ስልጠናው ግብዓት እንደሆነው አቶ አወሉ አስታውቀዋል።በአመራሩ መካከል የአመለካከት እና የአስተሳሰብ አንድነት በማምጣቱ ረገድም ስልጠናው ሌላ ትልቅ ግብዓት መሆኑንም አመላክተዋል።አቶ አወሉ በተለያዩ መንገዶች በራሱ አካሄድ እየሰራ የነበረውን አመራር ወደ አንድ አምጥቶ በአንድ ዓላማ እንዲቆም በማድረጉ በኩል ስልጠናው ጠቅሞታልም ብለዋል።በአዳዲስ እና ነባር አመራሮች መካከል የነበረውን የልምድ እና የእውቀት ከፍተት በመሙላት ሁለቱም በፓርቲው ፖሊሲዎች፣ መመሪያዎች እና እሳቤዎች ላይ እኩል እንዲሰለፉና በትኩረት እንዲሰሩ እንዳገዛቸውም ነው የገለፁት።በፍሬህይወት ሰፊውትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "d1bb0b48da31b5edff89e78ef7d578eb" }, { "cosine_sim_score": 0.42737823724746704, "passage": "ዩኮድ ገርል የተሰኘ በአሜሪካ የሚገኝ ድርጅት በዚያው በተቋቋመው የኢትዮጵያ ሴቶች የመብት ማዕከል ጋር በመተባበር ነው፤ ከ23 የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ ተማሪዎች ሥልጠናውን የሰጡት፡፡በውጭ ሀገራት የሚገኙ ሌሎች ኢትዮጵያውያንም በመሰል የቴክኖሎጂና የክህሎት ሽግግር ተግባራት እንዲሳተፉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሀገር ውስጥ ካሉት ጋር ከተቀናጁ የተለያዩ ክፍተቶችን መሙላት እንደሚችሉ ሥልጠናውን ያስረባበሩት ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "32115734dc6b7ae837056a2d6b2adda8" }, { "cosine_sim_score": 0.42503640055656433, "passage": "የደቡብ ክልል አደረጃጀት ጥናት የምክክር መድረክ ማጠቃለያ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) በአዲስ አበባ እና በአዳማ ሲያካህድ የቆየውን የክልል አደረጃጀት ጥናት ምክክር መድረክ ማጠቃለያ በአዲስ አበባ እያካሄደ ይገኛል።በውይይት መድረኩ ላይ በፌደራል ደረጃ የሚገኙ አመራሮች እና የቀድሞ ነባር አባላት ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ሲያካሄዱት የነበረው ውይይት እንዲሁም የአዳማው የአዲስ አበባ ከተማ የደኢህዴን አመራር መድረክ ሪፖርት ቀርቧል፡፡በዚሁም በውይይቱ ላይ የተንሸራሸሩ ሀሳቦች በየቡድን መሪዎች በሪፖርት መልክ ቀርበው ውይይት እየተካሄደባቸው ይገኛል፡፡መድረኩን እየመሩ የሚገኙ የደኢህዴን ሊቀ መንበርና የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈርያት ካሚል፣ ውይይቶቹ አመራሮቹን በአንድነት ውስጥ ያለውን ሀይል እንዲገነዘቡ ያስቻለ ነው ብለዋል፡፡በዛሬው ውይይት ላይ በደቡብ ክልል የአደረጃጀት ጥናትና በመጨረሻው ምክረ-ሃሳብ ላይ የተስተዋሉ ክፍተቶች መኖራቸውንና ሌሎች የተለያዩ ወቅታዊ ጥያቄዎች ከተሳታፊዎች ተነስተዋል፡፡ሰሞኑ ከክልል ውጭ ባሉ የደኢህዴን አመራሮች ደረጃ የደቡብ ክልል የአደረጃጀት ጥናት ዙሪያ ውይይት ሲካሄድ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "de54e50dad18307c066d422e514cd251" }, { "cosine_sim_score": 0.4240967929363251, "passage": "የኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት ምክር ቤት ምስረታ መድረክ በአዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ጨፌ ኦሮሚያ በ4ኛ ዓመት 5ኛ የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤው የዜግነት አገልግሎት አዋጁን በማጽደቅ የክልሉ መንግስት ስራ ላይ ያዋለው መሆኑ ይታወቃል፡፡በመድረኩ ላይ የኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባገዳዎች፣ አርቲስቶችና ሌሎች ተሳታፊዎች መገኘታቸውን ከኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "4de5ca4e5316cc7792b338bba250db7e" }, { "cosine_sim_score": 0.42076653242111206, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሃገራት እንዲወክሉ ለተሾሙ አዳዲስ አምባሳደሮች ላለፉት አራት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ ተገኝተው የመዝጊያ ንግግር አድርገዋል።በንግግራቸው አምባሳደሮቹ በተለያዩ ሃገራት የኢትጵያን በሄራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የተወከሉ እንደመሆናቸው የተጣለባቸውን ታላቅ ሃላፊነት የሚመጥን ተጨባጭ እንቅስቃሴ ማከናወን እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡አምባሳደሮቹ ከሚመሯቸው የሚሲዮን ሰራተኞች፣ ከዋናው መስሪያ ቤት እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር የቅርብ ግንጘኑነትና ጥብቅ ትስስር በመፍጠር እንዲሁም ለዚሁ የሚያግዝ ትክክለኛ እቅድ በማዘጋጀትና ይህንኑ መሰረት አድርጎ መንቀሳቀስ እሰፈላጊ እንደሚሆን አቶ ገዱ ገልጸዋል።እንደየተመደቡበት ሃገር ተጨባጭ ሁኔታ የሃገራቸንን ትክክለኛ ገጽታ በአዎንታዊ በመገንባት ባለህባቶችን የመሳብ፣ አስጎብኚ ድርጅቶችን የማግባባት፣ እንዲሁም ለኢትዮጵያ ምርቶች ተገቢውን ገበያ የማፈላለግ ቁልፍ ስራ ላይ በማተኮር ውጤት ማስመዝገብ ትልቅ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን አቶ ገዱ በአጽንኦት ገልጸዋል።ኢትዮጵያውያንና ትውልድ ኢትጵያውያን ራሳቸውን ጠቅመው ለሃገራቸውም የሚጠበቅባቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ አምባሳደሮቹ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው በማሳሳብ በሚሄዱበት ሃገር ሁሉ መልካም የስራ ጊዜ እንዲሆንላችው ተመኝተዋል።በመዝጊያ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰው ሀብትና አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በበኩላቸው ከዘርፉ አንጻር አምባሳደሮቹ በሚወከሉባቸው ሃገራት ትኩረት ሰጥተው መንቀሳቀስ ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ገለጻ ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "80d73b405c9f2ecf8e563d9a42cdd0a8" }, { "cosine_sim_score": 0.41942042112350464, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰለጠናቸውን የክልል ልዩ ኃይል አባላት አስመረቀ። ኮሚሽኑ የልዩ ሃይል አባላቱን ለአራት ወራት ነው አሰልጥኖ ያስመረቃቸው። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል እንዳሻው ጣሰው ተገኝተዋል። ስልጠናው በክልሉ የሚካሄደውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ከማድረግ አንፃር ያለውን የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል። ከዚህ ባለፈም የክልሉንና የህዝቡን ፀጥታና ደህንነት በመጠበቅ በክልሉ ያለውን የህግ የበላይነት ለማጠናከር እንደሚያግዝ ከፌደራል ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "d15cdd71d62c68c9351b82c4a196acdf" }, { "cosine_sim_score": 0.4172215759754181, "passage": "የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳና የኦዲፒ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በዛሬው ዕለት ከደንቢዶሎ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ባለስልጣናቱ የኦሮሞ ህዝብ መሰረታዊ የፖለቲካ ጥያቄን በጊዜያዊነት ብቻ ሳይሆን ለዘለቄታው ለመመለስ በትጋት እንሰራለን ብለዋል፡፡በክልሉ አልፎ አልፎ የሚስተዋለውን የሰላም ችግር በቀጣይ ፖለቲካዊ ትግል በመፍታት የህዝባችንን ዘላቂ ሰላም እናረጋግጣለንም ብለዋል፡፡ምንጭ፡- OBN", "passage_id": "4902830c8a9bec9dc23174904f3d0fd3" }, { "cosine_sim_score": 0.41662079095840454, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለሚሰማሩ ወጣቶች በነገው ዕለት ነሐሴ 1/2010 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ይሰጣሉ ፡፡የወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከነሐሴ 1- 15/2010 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ 1000 ተመራቂ ወጣቶች ታሳታፊ ይሆናሉ ፡፡ወጣቶቹ ከመጡበት ክልል ወደ ሌላ ክልል በመሄድ በተለያዩ ተግባራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ያካሂዳሉ ፡፡ ", "passage_id": "8a3b266e6212162a7647d9beca8f040a" }, { "cosine_sim_score": 0.414672315120697, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ከቡኖ በደሌ ዞን ነዋሪዎች ጋር በደሌ ከተማ ውይይት እያደረጉ ነው፡፡ዶክተር አብይ አህመድና አቶ ለማ መገርሳ ዛሬ ማለዳ ላይ በደሌ ከተማ ተገኝተው ከዞኑ የተውጣጡ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ነው እየተወያዩ የሚገኙት፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትላንትናው ዕለትም በኢሉ አባቦራ ዞን መቱ ላይ ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን ለሚያስገነባው የቡና ማከማቻ ማዕከል ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ማስቀመጣቸው ይታወሳል።", "passage_id": "91d5f6895b01263954245f05c9d103fb" }, { "cosine_sim_score": 0.41053536534309387, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 7/2005 (ዋኢማ) – የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ1 ሺህ 350 በላይ ተማሪዎችን በዛሬው እለት አሰመረቀ ።ዩኒቨርስቲው ቀድሞ ይሰጣቸው ከነበሩት የትምህርት አይነቶች በተጨማሪ አዲስ በከፈታቸው 7 የትምሀርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችም ለመጀመሪያ ጊዜ አስመርቋል ።ተመራቂዎቹ በከተማ አስተዳደር ፣ በአመራነትና በመልካም አስተዳደር ፣ በፐብሊክ ፖሊሲንግና  በሌሎች የትምህርት አይነቶች የሰለጠኑ ናቸው ።እንደ ኤፍ.ቢ.ሲ ዘገባ ከነዚህ መካከል 681ቱ ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ ሶመረቁ ፤ 671 ተማሪዎች ደግሞ በመጀመርያ ዲግሪ ነው የተመረቁት።", "passage_id": "9a54ea3a0f8370979a14b55a5c223b18" } ]
d0c99b8dc04c0e9876278cb213915d92
a933c107c9a7822b06d1b6812fb3dae8
በታንዛኒያ ያላገቡ ሴቶችን ከመታለል ለመታደግ ያገቡ ወንዶች የመረጃ ቋት እንዲቋቋም ሃሳብ ቀረበ
በታንዛኒያ የዳሬሰላም ገዢ ያላገቡ ሴቶችን ከመታለል ለመታደግ ያገቡ ወንዶች የመረጃ ቋት እንዲቋቋም ሃሳብ አቅርበዋል፡፡በአጭበርባሪ ባለትዳር ወንዶች የሚሠቃዩ ሴቶችን ጉዳት መቀነስን ዓላማ ያደረገ እንደሆነ  ገዢው ፖል ማኮንዳ ተናግረዋል፡፡ባለፈው ዓመትበርካታ ያላገቡ ሴቶች ወደ ቢሯቸው በመጡበት ወቅት የችግሩን ስፋት በመረዳት  ሀሳቡ እንደመጣላቸው ፖል ማኮንዳ ገልጸዋል፡፡ሚስተር ማኮንዳ ስለ አዲሱ የመፍትሄ እቅድ  ሂደት ምንም ዓይነት ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ግን ተቆጥበዋል፡፡ገዢው አወዛጋቢ መግለጫዎችን በመስጠት እንደሚታወቁ በዘገባው ያስታወሰው ቢቢሲ ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/33462/
[ { "cosine_sim_score": 0.4305485785007477, "passage": "የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የአፍሪካ ህብረት እና  የአውሮፓ ህብረት ትብብር የአፍሪካ ወጣቶችን ተጠቃሚ በሚያደርግ እና የሥራ እድል በሚፈጥርበት መልኩ መሆን አለበት ሲሉ ተናግረዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ በቲውተር ማህበራዊ ትስስር ድረ ገጽ ላይ ባሰፈሩት ሀሳባቸው  የአፍሪካ ወጣቶች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው እንዲጎለብት  ህብረት እና  የአውሮፓ ህብረት  ዘላቂ ፖሊሲ ሊኖራቸው ይገባል ነው ያሉት ፡፡እንደ የትኛውም የአፍሪካ  ታዳጊ አገር ኬንያ በርካታ ወጣቶች ያሏት ናት፡፡ ሀገሪቱ ከጠቅላላ ህዝቧ እድሜው ከ 18-34 የሆነው ዜጋዋ 64 በመቶውን ይሸፍናል፡፡ኬንያ የኢኮኖሚያዊ እድገቱ እምቅ አቅም የሆነውን ወጣት ወደ ሥራ ማስገባቱም እንደ ሌሎቹ የአፍሪካ አገራት ትልቅ ፈተና እንደሆነባት የአገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቭዥን ጣቢያ ጭምር  መረጃዎችን ዋቢ ያደረጉ ዘገባዎች ያመላክታሉ፡፡ይሄ ደግሞ አገሪቱ ከፍተኛ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ እየከተታት መሆኑን የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች አረጋግጠዋል ፤ስራ አጥነት ደግሞ ዋንኛው ችግር እንደሆነ ነው የሚነገረው፡፡የአገሪቱን ህዝብ ቁጥር አብላጫውን የሚይዘው ወጣቱ ደግሞ የዚህ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር ዋንኛው ተጠቂ ሁኗል የብዙዎች ሀሳብ ነው፡፡ እስካሁን 38 በመቶ የሚሆኑት የኬንያ ወጣቶች ከትምህርት ገበታቸው ሳይሆኑ ስራም ሳይኖራቸው የሚኖሩ ናቸው፡፡በአግባቡ እና በግዜ መላ ካልተበጀላቸው ለአገሪቱ ማህበራዊ ቀውስ አስተዋጽኦ ማበርከታቸው እንዳለ መሆኑ ሳይዘነጋ ለራሳቸው እና ለአገራቸውም እንዳይሆኑ ሆነው መቅረታቸው እርግጥ ነውና መንግስት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ የአገሪቱ ምሁራን አስጠንቅቀዋል፡፡መንግስት በበኩሉ የወጣቶች ስራ አጥነት አስከፊው ደረጃ ላይ መሆኑን አምኖ ለመፍትሄው እየሰራ መሆኑን ገልጿል፡፡  ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታም ባሁኑ የቲውተር ሀሳባቸው የአፍሪካ ወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግር ፈቶ አቅማቸውን ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገው ለዚሁ ነው፡፡ፕሬዝዳንቱ ወጣቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ ጥሩ ነው መባሉ ብቻ የሚገልጸው አይደልም መባል ካለበት ምንም የማይወጣለት እና ተስተካካይ የለለው እርምጃ ነው ብለዋል፡፡ኡሁሩ ኬንያታ በተለይ በቅርቡ አቢጃን ኮትዲቫር ላይ የተካሄደውን አምስተኛውን የአፍረካ ህብረት እና አውሮፓ ህብረት ስብሰባን  አስታከው ቲውተር ላይ ያሳፈሩት ሃሳባቸው አወሮፓ እና አፍሪካ የትብብር ፖሊሲያቸው ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባው የአፍሪካ ወጣቶችን አቅምን ማጎልበት እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ኬንያ ከአውሮፓ ህብረት ለሥራ እድል ፈጠራ የምታገኘውን 3ነጥብ 6 ቢሊየን ሺልንግ ጥቅም ላይ ልታውለው ዝግጅት አድርጋለች ብለዋል፡፡  ከዚሁ ጋር ተያይዞ ለአፍሪካ አገራት ሥራ ድል ፈጠራ ከአውሮፓ ህብረት የሚከፋፈለው ገንዘብ አዳዲስ የስራ እድል ፈጠራዎችን እውን ለማድረግ እንደ አገራቱ ዝግጁነት ታይቶ እንጂ በሌላ መሥፈርት ሊሆን አይገባም ሲሉ አስታውቋል፡፡ፕሬዝዳንቱ በተጨማሪ ከሥራ እድል ፈጠራ ባሻገር ወጣቶችን ክህሎታቸውን በማሳደግ የፈጠራ ሰዎች እንዲሆኑ ማድረግም ተገቢ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ እድሜው ከ35 አመት በታች ለሆነው 75 በመቶ የአፍሪካ ወጣት ትኩረት ይሰጠው ያሉት ኡሁሩ  ኬንያ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ ፖሊሲዎችን  አውጥታ ተግባራዊ እደረገች መሆኑን አስታውሰዋል ፡፡በትምህርት፣በጤና፣ኢኮኖሚያዊ እና አስተዳደራዊ ዘርፎች ላይ ለ ኬንያ ወጣቶች የሥራ እድል እየተፈጠረላቸው መሆኑን የአገሪቱ ብሄራዊ የቴሌቭዥን ጣቢያ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "d53967e119d7547572ad5a4b7672c14e" }, { "cosine_sim_score": 0.4245378077030182, "passage": "የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በኅዳር ወር በታንዛንያ አስተናጋጅነት ይከናወናል።በያዝነው የፈረንጆች የውድድር ዓመት በኤርትራ የተዘጋጀው የሴካፋ ከ 15 ዓመት በታች ጨምሮ ሁለት ውድድሮች በተሳካ ሁኔታ ያካሄደው የምስራቅ እና መካከለኛ አፍሪካ እግር ኳስ የበላይ አካል ሴካፋ በቀጣይ ወር የሴቶች ዋንጫ እንደሚያዘጋጅ ይፋ ሲደረግ ታንዛንያም ውድድሩን ከኅዳር 6 እስከ ኅዳር 20 ታሰናዳለች።ውድድሩ ኢትዮጵያን ጨምሮ በዘጠኝ ሀገራት መካከል ይካሄዳል ተብሎ ሲገመት ባለፉት ዓመታት ከአህጉራዊ እና ክፍለ አህጉራዊ የእግርኳስ እንቅስቃሴዎች ተገልላ የቆየችው ኤርትራ በውድድሩ ትሳተፋለች ተብሎ ይጠበቃል።የውድድሩን ዋንጫ ታንዛኒያ ሁለት ጊዜ በማሸነፍ ስትመራ ሊሱዎቹ ለመጨረሻ ጊዜ በተካሄዱ ሁለት ውድድሮች ሶስተኛ ደረጃ ይዘው ማጠናቀቃቸው ይታወሳል። ብርቱካን ገብረክርስቶስም ሩዋንዳ ዋንጫውን ባነሳችበት የ2018 ውድድር ኮከብ ሆና መሸለሟ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው።ከዚህ በፊት ለሶስት ጊዜያት የተካሄደው ውድድሩ በፈረንጆች አቆጣጠር በ1986 ቢጀመርም ከዛ በኋላ ባሉት ሰላሳ ያክል ዓመታት ሳይካሄድ ቆይቶ በ2016 ነበር በድጋሚ መካሄድ የጀመረው።", "passage_id": "92b8dcc83ec28cb6fa80acf2d34854fd" }, { "cosine_sim_score": 0.42152637243270874, "passage": "በኢትዮጵያና ኬንያ ግንኑኝነት ላይ የሚመክር ዝግጅት በናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ዩኒቨርሲቲው በኢትዮጵያና ኬንያ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ፣ የኢኮኖሚያዊ እና ተዛማጅ ጉዳዮችን በተመለከተ ሰኔ 19 ቀን 2011 ዓ.ም የሚካሄድ የፓናል ውይይት አዘጋጅቷል።በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም እንዲሁም የናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግኑኝነት ጉዳይ ዳይሬክተር ዶክተር ጆይ ኪሩ ኦሪንዲ ከመገናኛ ብዙሃን ጋር ባደረጉት ውይይት በሁለተኛው ግማሽ ምዕተ ዓመት የአገሮቹ ግኑኝነት የህዝብ ለህዝብ ትውውቅ እንዲኖር ወዳጅነቱ የበለጠ እንዲጠናክር በወጣቶችና ተማሪዎች ላይ ማተኮር ይገባዋል ብለዋል።የናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ የውይይት መድረኩን በማዘጋጀቱ አምባሳደር መለስ አመስግነው፣ የኬንያ ባንኮችና ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ባሳየችው አዲስ ለውጥ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሳተፍ ፍላጎት እያሳዩ መምጣታቸውን ጠቅሰዋል።የናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ የኮርፖሬት ጉዳዮች ዳይሬክተር የሆኑት ጆን ኦሪንዲ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ኬንያ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ የዘለቀ የጠበቀና የማይዋዥቅ የመንግስታትና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዳላቸው ገልጸው፣ ይህንን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ተቋማት ጋር ተባብረው መስራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።በኢትዮጵያና ኬንያ ዙሪያ በተማሪዎች የሚደረጉ ጥናቶች እንደሚበረታቱ አመልክተው ዩኒቨርስቲው ተከታታይ የጋራ መድረኮችን ያዘጋጃል ብለዋል።የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ እና በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሁለቱ አገሮች ይፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ግኑኝነታቸውን የጀመሩበት 55ኛው ዓመት አስመልክቶ 500 የሚሆኑ ተሳታፊዎች የሚገኙበት የቢዝነስ ፎረም፣ የቢዝነስ መድረክ፣ የፎቶና የስዕል ኤግዚቢሽን መርሃግብሮች በኤምባሲው እና የኬንያ የንግድ ምክር ቤት እንደሚዘጋጁም ታውቋል። ", "passage_id": "ea0a5cc1a8bc81482bc302a97514c9fd" }, { "cosine_sim_score": 0.42141950130462646, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኔዳምኮ ካፒታል የተሰኘው የኔዘርላንድስ ቴክኖሎጂ ኩባንያ በኢትዮጵያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ 10 ሺህ ወጣቶችን ማሰልጠንና ወደ ስራ የማስገባት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማሪያም ከኔዳምኮ ካፒታል ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡በዚህ ወቅትም ኩባንያው በተለይ በክላውድ እና የስልክ (ሞባይል) ክፍያ የቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ 10 ሺህ ወጣቶችን ማሰልጠን እና ወደ ስራ ለማስገባት ያለውን ዝግጁነት ገልጿል፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለኔዳምኮ ካፒታል እቅድ ስኬታማነት በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል፡፡ኔዳምኮ ካፒታል በ55 ሀገራት በሶፍትዌር፣ በጤና አጠባበቅ እና በመረጃ ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተሰማርቶ ይገኛል።", "passage_id": "bdd7a503f9c22069427ca8e1abc7f235" }, { "cosine_sim_score": 0.41994529962539673, "passage": "ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የሴቶች የስራ ፈጠራ ፕሮጀክትን ለማገዝ የሚውል የ100 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ።ከባንኩ ትዊተር ገጽ የተገኘው መረጃ እንዳመለከተው ድጋፉ ሴት ስራ ፈጣሪዎችን ስራዎቻቸውን ለማሳደግ የሚችሉበት ገንዘብ፣ ክህሎትና አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላል ተብሏል፡፡ ", "passage_id": "2950cfaa8c074ab3c4ecb535b81ccff4" }, { "cosine_sim_score": 0.4162517786026001, "passage": "በኢትዮጵያ የወጣቶች የፈጠራና የአዳዲስ ግኝቶች ክህሎት እንዲዳብር የሚመለከታቸው አካላት መስራት እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በፈጠራ ዙሪያ ያተኮረ የወጣቶች የውይይት መድረክ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን እየተካሄደ ነው፡፡በመድረኩ ላይ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ዶክተር  ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እንዳሉት፥ ባደጉ ሀገራት ወጣቶች በፈጠራና በአዳዲስ ግኝቶች አማካኝነት የየሀገራቱን የሃብት ቁንጮ እየተቆናጠጡ ነው፡፡በመሆኑም በኢትዮጵያ የአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ዕድገትን ለመደገፍ ወጣቶችን ማብቃት ላይ በትኩረት ሊሰራ ይገባል ነው ያሉት ሚኒስትሩ፡፡ ", "passage_id": "a91a0521df291b4a61ca14c09c7361a9" }, { "cosine_sim_score": 0.4132780432701111, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሆቴል ሩዋንዳ ፊልም መሰራት ምክንያት የነበሩት ፖል ሩሴሳባጊና ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን ኪጋሊ ለሚገኘው ፍርድ ቤት ማመናቸው ተሰምቷል፡፡ሩሴሳባጊና ታጣቂ ኃይል መመስረታቸውን ቢያምኑም ታጣቂዎች ከፈጸሙት ጥቃት ጋር በተያያዘ ምንም ሚና አልነበረኝም ብለዋል፡፡በአውሮፓውያኑ 1994 በሩዋንዳ ከ800 ሺህ በላይ ሰዎች ያለቁበት የዘር ፍጅት መከሰቱ የሚታወስ ነው፡፡በዚህ ወቅትም የሁቱ ተወላጅ የነበሩት ፖል ሩሴሳባጊናም ሆቴል ሩዋንዳ በሚሰኘው ሆቴላቸው ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቱትሲዎችን ከጥቃት መታደጋቸው ይነገራል፡፡በዚህም ምክንያት 2004 ላይ ጀግነነታቸውን የሚያሳይ ሆቴል ሩዋንዳ የተሰኘ ፊልም ለዕይታ በቅቷል፡፡ሩሴሳባጊና በፖለቲካው ዓለም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መቀመጫውን ከሀገር ውጪ ያደረገ ፓርቲ መስርተው እንደነበር ተነግሯል፡፡በተጨማሪም የሩዋንዳ ነጻነት ግንባር በሚል ለሚዋጋ ታጣቂ ኃይል ድጋፍ መቸራቸውም ተሰምቷል፡፡ፖል ሩሴሳባጊና በነሃሴ ወርም ዓለም አቀፍ የእስር ትዕዛዝ ወጥቶባቸው በሽብር ተከሰው በቁጥጥር ስር ለመዋል በቅተዋል፡፡ምንጭ፡-ኤኤፍፒ  ", "passage_id": "9dbb2b577eff24a728bf744289e6318c" }, { "cosine_sim_score": 0.4020827114582062, "passage": "ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ የተወሰዱ የፌዴራል እና ክልል መንግስታት ምላሾችን ፣ የተቋማት እና የግለሰብ ልግስናዎችን የሚከታተል ድረ-ገጽ ከቀናት በፊት ስራ ጀምሯል።የድረ-ገጹ መስራች የኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ የመጨረሻ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነችው ማስተዋል ታደሰ ናት።ማስተዋል ድረ-ገጹ ''የመረጃ ነጻነት እና ተደራሽነትን ለማጠናከር ቴክኖሎጂን በመጠቀም ምን ማድረግ ይቻላል? ለሚለው መልስ የሚሰጥ ነው'' ትላለች። \n", "passage_id": "6e00b39394dca68b3b9c63d2579bad35" }, { "cosine_sim_score": 0.39352789521217346, "passage": "አዲስ አበባ ፣ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ ከጎሮቤቷ ሶማሊያ ጋር በምትዋሰንበት ድንበር ከህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች እና አሸባሪዎች ጋር በተያያዘ የዘጋችውን ድንበር ዳግም ለመክፈት ማቀዷ ተሰምቷል።ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር  ላይ ሀገሪቱ ከሶማሊያ ጋር የምትዋሰንበትን  ድንበር በመዝጋቷ ምክንያት ድንበር ተሻጋሪ ንግድ ላይአሉታዊ ተጽእኖ ማድረሱ ተነግሯል ።አሁን ኬንያ ዘግታ  የቆየችውን ድንበር ዳግም በመክፈት በአካባቢው የሚካሄደው የንግድ እንቅስቃሴ ለመጀመር ማቀዷን  ይፋ አድርጋለች።ይህንን የመንግስት ውሳኔ ተከትሎ በላሙ አውራጃ  የሚገኙ ከፍተኛ የአሳ አምራቾችና ከሶማሊያ ወደ ኬንያ የሚያስወጡና የሚያስገቡ ነጋዴዎች  የንግድ ልውውጥ በቅርብ ይጀምራሉ ተብሏል።የሊሙ አውራጃ ኮሚሽነር አይሩጉ ማቻሪያ÷እገዳው የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ላይ  ያስከተለውን ውጤት አስመልክቶ  ዓሳ አጥማጆችና  ነጋዴዎች ቅሬታ ሲያሠሙ መቆየታቸውን ተናግረዋል ፡፡በአሁኑ ወቅት ዓሣ አጥማጆቹና ነጋዴዎቹ በተለይም በክልሉ ውስጥ ያሉ ነጋዴዎች የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ሥራቸውን እንዲቀጥሉ ለማስቻል  እየተሰራ ነው ብለዋል።አያይዘውም የአካባቢው የኢኮኖሚ ቁልፍ ከሆኑት የዓሳ ምርት ንግድ እና ቱሪዝም  ባለፈ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከፍተኛ ውድመት ማስከተሉን ገልጸዋል ፡፡የተጎዱትን  የንግድ ዘርፎች ለማደስ ፣ የአካባቢው ደህንነት ኮሚቴ ፣  የመንግስት አመራሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በአካባቢው የሚካሄደውን  የንግድ እንቅስቃሴ  ለመቆጣጠር በመስራት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።ምንጭ፡- ዴይሊ ኔሽን#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "58407ec1d2fdfef9bef5e7407db942d2" }, { "cosine_sim_score": 0.39159125089645386, "passage": "በጦርነት ተጎጂ የሆኑ ህፃናትን መታደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በሚመክረው ዉይይት ባለፉት 20 አመታት በጦርነት ምክንያት 5 ሚሊየን ህፃናት በሞቱባት አፍሪካ የህፃናት መብት እንዲከበርና ችግሩ እልባት እንዲያገኝ ተጠይቋል፡፡በዉይይት መድረኩ ከኢትዮጵያ፣ ማሊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ናይጄሪያና ኮንጎ የተገኙ ህፃናት ተሳትፈዋል፡፡\nበዉይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሴቭ ዘ ችልድረን ዳይሬክተር ያ ቬል አገራት የህፃናትን መብት ለመጠበቅ የገቧቸዉን አለምአቀፍ ስምምነቶች ሊያከብሩ ይገባል ብለዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት ምክትል ሊቀመንበር አምባሳደር ቶማስ ክዌሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ያገኙት የሰላም የኖቤል ሽልማት ለሰላም ያደረጉት ጥረት ማሳያ እንደሆነ ተናግረዉ ለአህጉሩ ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል ብለዋል፡፡በአፍሪካ የመሳሪያ ድምፅ እንዳይሰማ የተደረሰዉ ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን እየተሰራ ነዉ ብለዋል፡፡\nየሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አለሚቱ ዑመድ በበኩላቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአፍሪካ ሰላም እንዲሰፍን እየሰሩ መሆኑንና የኖቤል ሽልማቱም ይህን እንደሚያሳይ ተናገረዋል፡፡በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት አመታት በነበረዉ የዉስጥ መፈናቀል ችግር የደረሰባቸዉን ህፃናት መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡", "passage_id": "c90ce10ed3ebcfd7c182b102584bb7f6" }, { "cosine_sim_score": 0.39122992753982544, "passage": "የሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በዓሥር ዓመት መሪ እቅዱ ካካተታቸው መካከል የጸረ ጥቃት ፖሊስ ግብረ ኃይል እንዲሁም ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት ይገኙበታል።ተቋሙ ከነዚህ በተጨማሪ የሕጻናት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እና የሕጻናት ማኅበራዊ አገልግሎት ኤጀንሲ የመዘርጋት ሐሳብም እንዳለው አስታውቋል።የአፍሪካ ሴቶች አመራር ማዕከል፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች ካውንስል እና የሴቶች የልማት ፈንድ ማቋቋምም ከእቅዶቹ መካከል ይገኙበታል።በዋነኛነት ስለ ጸረ ጥቃት ፖሊስ ግብረ ኃይል እና ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት ምንነት ከመሥሪያ ቤቱ ማብራሪያ ጠይቀናል።የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ሚንስትር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አድነው አበራ እንደሚሉት፤ በዚህ ግብረ ኃይል ከፍትሕ፣ ከጤና እና ማኅበራዊ ጉዳይ የተውጣጡ አካላት ይካተቱበታል።የፖሊስ ግብረ ኃይሉ ሕጻናት እና ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን በሚመለከት ብቻ ይሠራል።\"ጥቃት ከመከሰቱ በፊት ይከላከላል። ጥቃት ሲከሰትም ጉዳዩን እስከ ፍርድ ቤት መረጃ በማጠናቀር ይሠራል\" ብለዋል አቶ አድነው።ግንዛቤ በመስጠትና በንቅናቄ ሥራዎች ብቻ ጥቃትን መከላከል ስለማይቻል ሥርዓቱ መዘርጋቱን አስረድተዋል።\"የተለያዩ ተቋሞች በቅንጅት ካልሠሩ አንድ ተቋም ብቻ በአሸናፊነት አይወጣውም\" የሚሉት አቶ አድነው፤ አሁን ላይ ከጠቅላይ አቃቤ ሕግ እና ከፖሊስ ኮሚሽን ጋር እየተወያዩ እንደሆነና የመግባቢያ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት እቅዱ በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚተገበር ለቢቢሲ ተናግረዋል።ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት ወይም ናሽናል ሴክስ ኦፌንደርስ ሬጅስትሬሽን ጥቃት አድራሽ ወንጀለኞች የሚመዘገቡበት ሥርዓት ነው።\"በሴቶችና ሕጻናት ላይ ጥቃት የሚያደርስ በሕግ ብቻ ተጠይቆ የሚወጣበት ሳይሆን፤ በሕይወቱ ባጠቃላይ ተጠያቂ የሚሆንበት፣ የሚሸማቀቅበት ሥርዓት ነው\" ሲሉ የሕዝብ ግንኙነቱ ያስረዳሉ።ሥርዓቱ፤ ወንጀለኞች ከእስር ከወጡ በኋላ የተለያዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ ያግዳል። አሠራሩ ወንጀለኞችን ለመቅጣት፣ ጥቃት አድራሾችን ለመግታት እንዲሁም ኢትዮጵያም የሴቶችና ሕጻናት ጥቃትን የምትጠየፍ አገር መሆኗን ለማሳየትም እንደሚያገለግል አቶ አድነው ገልጸዋል።በአብዛኛው ጾታዊ ጥቃት የሚደርሰው በቤተሰብ፣ በዘመድ፣ በጎረቤት ወይም በሌላ የቅርብ ሰው እንደመሆኑ ጥቃት የደረሰባቸውን ሕጻናት እንዴት ትለያላችሁ? በሚል ለአቶ አድነው ጥያቄ አቅርበን ነበር።እሳቸው እንደሚሉት፤ ሰፈር ውስጥ ወይም በትምህርት ቤቶች ከመምህራን መረጃ በመሰብሰብ ይሠራሉ።\"ተማሪዎች የሚያሳዩትን ባህሪ መምህራን ያውቁታል። ትካዜ፣ ትምህርት በቀላሉ መቀበል አለመቻል ወዘተ. . . ይጠቀሳሉ\" ብለው ግብረ ኃይሉ ከተቋቋመ በኋላ ሌሎች ዝርዝር የአሠራር መንገዶች እንደሚወጡ አክለዋል።ሌላው የሕጻናት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት (ዩኒቨርሳል ቻይልድ ቤነፊት) ነው። ጥቃት፣ ያለ እድሜ ጋብቻና ድህነት በሰፋበት አካባቢ ከ0 እስከ 2 ወይም እስከ 5 ዓመት ልጆች እናቶች የገንዘብ ድጋፍ የማድረግ ፕሮጀክት ነው።\"ጥቃትን ለመከላከል ቀጥተኛ ያልሆነ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። እናትን በኢኮኖሚ ለማሳደግና አመጋገብ፣ ጤናና የአእምሮ እድገትን ጨምሮ ለሕጻናት ሁለተንተናዊ እድገት ድጋፍ ለማድረግ ይውላል\" ይላሉ። በሌላ በኩል ከዚህ ቀደም የነበረው ጥቃት የደረሰባቸው እንዲያገግሙ የመደገፍ (ሪሀብሊቴሽን) ሂደት እንደሚቀጥል አቶ አድነው ተናግረዋል።አዳማ እና አዲስ አበባ ላይ ፍቃድ እንዳገኙና የነበሩትን ማዕከላት ከማጠናከር ጎን ለጎን፤ አዲስና ደረጃቸውን የጠበቁ ማዕከላት ለመገንባት እየተንቀሳቀሱ መሆኑን አክለዋል።አያይዘውም፤ \"ማንኛውም ችግር ሲከሰት በቅድሚያ የሚጎዱት ከተጠቃሚነትም ወደ ኋላ የቀሩት ሴቶችና ሕጻናት ናቸው። ይህን ለመፍታት ቋሚ አሠራር እንጂ ጊዜያዊው አይረዳም። ተደራርበው የሚመጡ ማኅበራዊ ቀውሶች በዘላቂ ሥርዓት እየተቀረፉ እንደሚሄዱ እናምናለን\" ብለዋል።የጸረ ጥቃት ፖሊስ ግብረ ኃይል እና ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓትን በተመለከተ በተለያዩ የጾታ እኩልነት ላይ የሚሠሩ ማኅበሮች አባላት ምን አስተያየት እንዳላቸው ጠይቀናል።የ 'የሎ ሙቭመንት' አባል የሆነችው ሩት ይትባረክ፤ ግብረ ኃይሎቹ መቋቋማቸው መልካም ቢሆንም፤ ተቋቁመዋል ለሚል ፍጆታ ከመዋል ባሻገር ተግባራዊ ለውጥ ማምጣት እንዳለባቸው ትናገራለች።ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ወደ ፍትሕ እንዳይሄዱ ከሚያደርጋቸው አንዱ ከፍትሕ አካላት አዎንታዊ መልስ አለማግኘት መሆኑን በመጥቀስ፤ \"በጥቃት ላይ ጥቃት የሚያደርሰው አንዱ የፍትሕ አካሉ ነው። ስለዚህ የፍትሕ አካሉ መፈተሽ፣ መሻሻል፣ ለጾታ ጉዳዮች ስሱ መሆን እና ለእውነተኛ ፍትሕ የቆመ መሆን አለበት\" ትላለች።ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶችን አላስፈላጊ ጥያቄ የሚጠይቁ የፍትሕ አካላት ታርመው ጥቃት የደረሰባትን ሴት በምን መንገድ ማስተናገድ እንዳለባቸው መገንዘብ እንዳለባቸው ታሳስባለች። \"ዳይሬክቶሬት ማቋቋም ብቻ ሳይሆን እውነተኛ ሥራ ያስፈልጋል። ታች ካለ ፖሊስ እስከ መጨረሻ የፍትሕ አካላት ድረስ ጥቃት የደረሰባትን ሴት እንዴት እንደሚያስተናግዱ መገንዘብ አለባቸው\" ትላለች።ከጾታዊ ጥቃት ጋር በተያያዘ የመረጃ ክፍተት እንዳለ የምትገልጸው ሩት፤ ስንት ሴቶች ላይ ጥቃት ይደርሳል? የሚለውን ጨምሮ ሌሎችም ተያያዥ መረጃዎች ተቀናጅተው ቢገኙ ጥሩ እንደሆነ ታክላለች።\"ይህ የተዳፈኑ ጉዳዮችን ለመያዝ፣ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠትም በጣም ጥሩ ነው። ብዙ ጊዜ የሴቶች መብት ተሟጋቾች እስኪጮሁ ድረስ ምንም አይሠራም። ፍርድ ይጓተታል። ተዳፍኖ ይቀራል። መደራደር ይባላል። ይህንን የሚከታተል መቋቋሙ ጥሩ ነው።\"ጾታዊ ጥቃት ሲደርስ ከደፋሪው በበለጠ ተጎጂዋ እንድትሸማቀቅ እንደሚደረግ በመጥቀስ፤ ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት መጀመሩን በበጎ ታየዋለች።አሠራሩ፤ ተጎጂዎች እንዲሸማቀቁ የሚያደርገው ማኅበረሰባዊ ትርክት እንዲቀየር እንደሚረዳ ታምናለች።\"እከሌ እንዲህ አድርጓል መባል አለበት። መታወቅ አለባቸው። ማኅበረሰቡ ጣቱን ከተበዳይ ወደ በዳይ መቀሰር እስኪጀምር መቀጠል አለበት\" ብላለች።የ'ዝም አልልም' ንቅናቄ መሪዎች አንዷ የሆነችው ድምፃዊት ፀደንያ ገብረማርቆስም የሩትን አስተያየት ትጋራለች። \"ወሲባዊ ጥቃት ላይ ብቻ አተኩሮ የሚሠራ ግብረ ኃይል መቋቋሙ ትልቅ ነገር ነው\" ትላለች።መደፈርና ሌሎችም ወሲባዊ ጥቃቶች ከሌሎች ወንጀሎች በተለየ መንገድ መታየት እንዳለባቸው አለመረዳት በአጠቃላይ የፍትሕ ሥርዓቱ እንደሚስተዋል በማጣቀስ፤ የግብረ ኃይሉ መኖር የለውጥ ጅማሮ እንደሚሆን ተስፋ ታደርጋለች።\"በፊት በአፈጻጸም፣ በሕጉና የአቅምም ውስንነት ነበረ። ወሲባዊ ጥቃትን ላይ [በመግታት ረገድ] እስካሁን ለውጥ ያላየነውም ለዚሁ ነው። ከዚህ በኋላ በተወሰነ ደረጃ ለውጥ ይመጣል ብዬ አስባለሁ\" ስትል ፀደንያ ታስረዳለች።ብሔራዊ የጥቃት አድራሾች መረጃ ሥርዓት፤ ጥቃት ፈጻሚዎችን ወደ አደባባይ በማውጣት፤ እንዲሸማቀቁ፣ ማኅበረሰቡን እንዲያፍሩም እንደሚያደርግ ትገልጻለች። \"እስከዛሬ ጥቃት የደረሰበትን እንጂ ጥቃት አድራሽን አናውቀውም ነበር። ፍርዳቸው የት እንደደረሰ እንኳን አጣርተን አናውቅም። የሰረቀ፣ የገደለና ሌላም ወንጀል የሠራ በአደባባይ ይታያል። ጥቃት አድራሾችስ ለምን አደባባይ አይታዩም? ወጥተው በአደባባይ መታየት አለባቸው።\"ማኅበረሰቡ ወሲባዊ ጥቃትን እንደ ወንጀል ገና እንዳልተረዳው የምትናገረው ፀደንያ፤ ጥቃት መፈጸም ከፍተኛ ወንጀል እንደሆነ ግንዛቤ መፍጠር ከሚቻልባቸው መንገዶች አንዱ የጥቃት አድራሾችን ማንነት በማጋለጥ ማሸማቀቅ እንደሆነ ትናገራለች።", "passage_id": "7f0765ec89d2b7f6a60294b03de20fce" }, { "cosine_sim_score": 0.38546842336654663, "passage": "የኬንያ\nእግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የሴካፋ ፕሬዚዳንት ኒክ ምዌንድዋ ኤርትራ ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ እንደምታዘጋጅ ተናገሩ። ባለፈው\nወር የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫን የማዘጋጀት ውጥኗ በአንዳንድ ጉዳዮች ያልተሳካላት ኤርትራ የመጀመሪያው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫን እንደምታዘጋጅ ከወደ ኬንያ ተሰምቷል። የኬንያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከግብፁ ክለብ ዋዲ ዴግላ ጋር አብሮ ለመስራት በተስማማበት መድረክ ላይ ተገኝተው ሃሳባቸውን የገለፁት የወቅቱ የሴካፋ ፕሬዚዳንት ኒክ ምዌንድዋ የቀጣናው የወጣቶችን እግር ኳስ ለማሳደግ በቀጣዩ ነሐሴ የመጀመሪያው ከአስራ አምስት ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በኤርትራ ለማዘጋጀት እንደወሰኑ ገልፀዋል። ፕሬዚዳንቱ\nውድድሩ መዘጋጀቱ ለቀጣናው እግር ኳስ እድገት ወሳኝ እንደሆነ አውስተዋል። «ይህን ውድድር ለማዘጋጀት ያሰብነው በቀጣናው ለታዳጊዎች እግር ኳስ የሚሰጠውን ትኩረት ከፍ ለማድረግ ነው» ብለዋል። በአሰልጣኝ\nዓለምሰገድ ኤፍሬም እየተመሩ ከሃያ ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸውን ተጫዋቾች ይዘው ላለፉት አራት ወራት የሠላም ዋንጫን በመጠባበቅ የነበሩት «የቀይ ባህር ግመሎች» በቀጣይ ቀናት የተጫዋቾች ምርጫ በማድረግ ዝግጅት ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።አዲስ\nዘመን ግንቦት 4/2011አብርሃም\nተወልደ", "passage_id": "fc1420f7abf54dc826d24b9020490c9a" }, { "cosine_sim_score": 0.3815876841545105, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫውን ታንዛኒያ ዳሬሰላም ካደረገው የአፍሪካ ማዕድን እና ጂኦ ሳይንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ኢብራሂም ሻዳድ ጋር ተወያዩ፡፡በውይይቱ ኢትዮጵያ ለማዕከሉ ያላትን ድጋፍ እና ከማዕከሉ ይበልጥ ተጠቃሚ ለመሆን ያላትን ፍላጎት አምባሳደሩ የገለጹ ሲሆን በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይም ለዋና ዳይሬክተሩ ገለጻ አድርገዋል።የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር በበኩላቸው ኢትዮጵያ የማዕከሉ መስራች አባል ሃገር መሆኗን እና ሁለት ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ማዕከሉን የመምራት እድል አግኝተው እንደነበርም አስታውሰዋል፡፡በቀጣይም ኢትዮጵያ ለማዕከሉ ያላትን ድጋፍ አጠናክራ እንድትቀጥል ጠይቀዋል።እንዲሁም በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ለተሰጣቸው ማብራሪያ ምስጋና አቅርበዋል፡፡የሱዳን እና ኢትዮጵያ ወዳጅነት ከመንግስታት ያለፈ እና በህዝብ ለህዝብ ትስስር የጠነከረ መሆኑን በማስታወስም በአሁኑ ወቅት የታየውን ሁኔታ በሰላማዊ መንገድ መፍታት የሁለቱን ሃገራት ጥቅም የሚያስጠብቅ ነው ማለታቸውን ከታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡አምባሳደር ዮናስ ከውይይቱ ባሻገር የአፍሪካ ማዕድን እና ጂኦ ሳይንስ ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "f738f98bc232ca0e742f4ccffa916816" }, { "cosine_sim_score": 0.3739506006240845, "passage": "በታንዛኒያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ውድደር ኢትዮጵያ ትሳተፋለች፡፡ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ዛሬ ጠዋት ወደታዛኒያ ዳሬሰላም አቅንተዋል፡፡\nለአራተኛ ጊዜ የሚካሄደው የሴቶች የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ዘንድሮ ታንዛንያ ስታስተናግደው ስምንት ሀገራት ይሳተፉበታል፡፡ በአዲሱ አሰልጣኝ ብርኃኑ ይግዛው የሚመሩት ሉሲዎቹ ልምምዳቸውን በአዲስ አበባ ስታዲዬም ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡ ሉሲዎቹ በምድብ ሁለት ኬኒያ፣ ጅቡቲና ዩጋንዳ ጋር ተደልድለዋል፡፡\n‹‹ሉሲዎቹ ወደስፍራው ያቀኑት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የሴቶች እግር ኳስ ውድድር እና ልማት ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሶፊያ አልማሙን እየተመሩ ነው›› ሲል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን በድረ ገጹ አስታውቋል፡፡\nበታርቆ ክንዴ", "passage_id": "ef619b4bd55e85b4b835dcfc9c200ecb" }, { "cosine_sim_score": 0.37275511026382446, "passage": "ኬንያ የሶማሊያው ታጣቂ ቡድን አልሸባብ በመንግስታቱ ድርጅት የአሸባሪ ቡድኖች ስም ዝርዝር እንዲካተት ለድርጅቱ ይፋዊ ጥያቄ ለማቅረብ ማቀዷን አስታውቃለች።ይህ የገሪቱ እርምጃ  አክራሪዎችን ለመከላከል የበለጠ ትኩረት የሰጠ ነው ተብሏል፡፡እ.አ.አ በ2010 ከአልቃይዳ ጋር በኋላም ከእስላሚክ ስቴት ጋር እንደሚተባበር የገለጸው አልሸባብ እስካሁን በተመድ የአሸባሪዎች መዝገብ ላይ አልተካተተም።የመንግስታቱ ድርጅት አሸባሪነትን እንደ ዓለም አቀፍ ስጋት የሚመለከተው ቢሆንም እስካሁን በድርጅቱ የአሸባሪዎች ስም ዝርዝር ተካተው ያሉት አልቃይዳ እና በኢራቅና ሶሪያ የሚንቀሳቀሰው እስላሚክ ስቴት ብቻ ናቸው።ምንጭ፦ ዘ ኢስት አፍሪካን", "passage_id": "282d2077f734b3868992d6a9d62edd39" }, { "cosine_sim_score": 0.37235623598098755, "passage": "‹‹ሳይበር››ን ከሁለንተናዊ አገራዊ ጥቅሞችና ፍላጐቶች ጋር በማጣጣም አገራዊ የሳይበር ኢንዱስትሪ ለመፍጠር ስትራቴጂካዊ ግብ ጥሎ በመንቀሳቀስ ላይ ቢሆንም፣ የሥራ አስፈጻሚው መንግሥት ስትራቴጂክ አመራሮች ስለጉዳዩ ያላቸው ዝቅተኛ ንቃተ ህሊና ዓላማውን እውን ለማድረግ ዋነኛ ፈተና እንደሆነበት የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ) ለፓርላማው አሳወቀ፡፡የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ተክለ ብርሃን ወልደአረጋይ የሚመሩትን ተቋም የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ግንቦት 9 ቀን 2008 ዓ.ም. ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ የጀመረችው የኢንዱስትሪ ልማት ከሳይበር ወይም ሃይቴክ ቴክኖሎጂ ውጪ እውን ሊሆን አይችልም፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ የሳይበር ኢንዱስትሪን በአገር አቀፍ ደረጃ መፍጠር እንደሚያስፈልግ አፅንኦት ሰጥተዋል፡፡የሥራ አስፈጻሚው መንግሥት በዚህ ደረጃ እያሰበ አለመሆኑንና የሳይበር ኢንዱስትሪ ልማት የቅንጦት ጉዳይና የቴክኖሎጂ ባለቤት ለመሆን ብቻ የሚያስፈልግ አድርገው እንደሚመለከቱት ጠቁመዋል፡፡ሳይበር በኢንዱስትሪ ደረጃ ሊታሰብ ይገባል የሚሉት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ‹‹ምክር ቤቱ ይህንን አቋማችንን ቢጋራን በጣም ደስ ይለናል፤›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡የኤጀንሲው ምክትል ዳይሬክተር ሻለቃ ቢንያም ተወልደ በበኩላቸው የሳይበር ቴክኖሎጂ ሦስተኛውን የኢንዱስትሪ አብዮት በዓለም አቀፍ ደረጃ እየፈጠረ መሆኑን፣ በዚህ የተነሳም አዳዲስ የቢዝነስ ሞዴሎች እንዲፈጠሩ፣ ዕውቀትና መረጃ በማጋራት ለኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን ትልቅ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በፖለቲካው ዘርፍም ግለሰቦችም ሆኑ ትናንሽ ቡድኖች የሳይበር ቴክኖሎጂን በመጠቀም ፖለቲካዊ ተፅዕኖ እየፈጠሩ ቀድሞ የነበረውን የተማከለ የዓለም ፖለቲካዊ ጉልበት ሚዛን በመበተን ያልተማከለ እያደረጉት ነው ብለዋል፡፡በአሁኑ ወቅት ኃያላን አገሮች የሳይበር ኢንዱስትሪ መጠንን በማፍረስ ከአገራዊ ቅርፅ እንዲወጣና ዓለም አቀፋዊ የሳይበር ግዛት እየፈጠሩ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ይህ የሳይበር ግዛት ተፈጠረ ማለት የአገሮች ሉዓላዊነት ላይ ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡የሳይበር ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ ገና ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ወይም ገና በመገራት ላይ መሆኑንና በፍጥነት ከዚህ ደረጃ ለመውጣት ስለ ሳይበር ኢንዱስትሪ ማሰብ እንደሚገባ ገልጸው፣ የሥራ አስፈጻሚው ስትራቴጂክ አመራሩ ዝቅተኛ ንቃተ ህሊና ወይም አስፈላጊነቱን በዚህ ደረጃ አለመረዳት ትልቅ ፈተና እንደሆነባቸው ተናግረዋል፡፡‹‹አመራሩ የሳይበር ቴክኖሎጂን የመገንዘብ ችግር አለበት፡፡ የሳይበር የሰው ኃይል ችግር አለ፡፡ ሳይበርን በኢንዱስትሪ ደረጃ እየፈጠርን አይደለም፤›› ያሉት ምክትል ዳይሬክተሩ የተጠቀሱትን ችግሮች ለመቅረፍ የአመራሩ የንቃተ ህሊና ችግር በዋናነት መቀረፍ አለበት ብለዋል፡፡የአገሪቱ የመሬት አስተዳደር በቴክኖሎጂ እንዲመራ በመንግሥት በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የመረጃ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ የአዲስ አበባ መሬትን በካዳስተር ለማስተዳደር ቴክኖሎጂውን ያለማ ቢሆንም፣ ትግበራው መዘግየቱንና ይህ ለምን እንደሆነ ማብራሪያ እንዲሰጡ ዋና ዳይሬክተሩ ጥያቄ ቀርቦላቸዋል፡፡ለጥያቄው ምላሽ የሰጡት ሜጀር ጄነራል ተክለ ብርሃን፣ የአዲስ አበባ ካዲስተር ወደ ትግበራ ለመግባት የዘገየበት ምክንያትም በተመሳሳይ በስትራቴጂክ አመራሩ ችግር እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡‹‹የሁለት ጐራ ጦርነትም ይኖራል፡፡ በአንድ በኩል በጥገኝነት ለመኖር የሚፈልግ አመራር አለ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ፍትሕና ልማት የሚፈልግ ሕዝብ አለ፤›› የሚሉት ዋና ዳይሬክተሩ፣ በእነዚህ መካከል ግልፅ የሆነ ትግል አለ ብለዋል፡፡‹‹የካዳስተር ቴክኖሎጂ መኖር መሬትን እንደፈለጉ ለመሸንሸን፣ ለመለወጥ፣ ለማዞር አያስችልም፡፡ በመሆኑም እዚህ ደረጃ እንዳይደርስ የሚፈልጉ ኃይሎች አሉ፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ስለዚህ ነው ስትራቴጂክ አመራሩ በአስተሳሰብ መለወጥ ያስፈልገዋል የምንለው፤›› ሲሉም አክለዋል፡፡ከመንግሥት ባንኮችና ከተወሰኑ ተቋማት በስተቀር አብዛኞቹ የመንግሥት ተቋማት ኃላፊዎች የሳይበር ደኅንነት ጉዳይ የተቋማቸው የስትራቴጂክና ኦፕሬሽን አመራር አካል አድርገው ስለማይወስዱት አስቸኳይ ነው ወይም ዕርዳታ/ብድር ይገኝበታል በማለት ለቁጥጥር አመች ያልሆነ ሥርዓቶችን በማበልጸግ አገራዊ ደኅንነት ላይ ተጋላጭነት እየፈጠሩ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡‹‹በእኛ ድምዳሜ ዕርዳታ ለዚህ ዘርፍ አይሆንም፡፡ ምክንያቱም የራሱ ድብቅ ዓላማ አለው፤›› ያሉት ሜጄር ጀነራል ተክለ ብርሃን፣ ‹‹ለሳይበር ልማት ተብሎ የሚመጣ ዕርዳታ ባለማፅደቅ ብታግዙን ለግብርና ወይም ለሌላ የመሠረተ ልማት ቢውል፤›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡በአጠቃላይ ሳይበርን በኢንዱስትሪ ደረጃ ለመምራት የመሪነት ሚና የሚጫወቱ ተቋማት እንዲደራጁ ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረባቸውን ጠቅሰዋል፡፡ከእነዚህ መካከልም የሳይበር ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለማቋቋም የሚረዳ ጥናት እየተጠናቀቀ መሆኑንና የሳይበር ሥልጠና ተቋም መቋቋሚያ ደንብ ተዘጋጅቶ ለካቢኔ መላኩን ገልጸዋል፡፡    ", "passage_id": "5b4e5a96ebed9df4c6c499c54e5c078d" } ]
f6ffcbbf9219873266a899fa71cb122c
5bfa8c8f711a083f2f6d7534fcef40fd
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ዉጤት ከ 11፡ 30 ጀምሮ ይፋ ይሆናል
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ዉጤት ከ 11፡ 30 ጀምሮ ይፋ እንደሚሆን የሀገር አቀፍ የፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡በዘንድሮዉ ፈተና የተቀመጡት ተማሪዎች ቁጥር በአጠቃላይ 319ሺህ 264 ሲሆን ፤ከነዚህ ዉስጥ 180ሺህ625 ወንደችና ቀሪዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸዉን ኤጀንሲ አስታዉቋል፡፡3453 ተማሪዎች በተለያየ ምክንያት ፈተናዉን አለመዉሰዳቸዉ ታዉቋል፡፡ከአጠቃላይ ተፈታኞች 48.59 ፐርሰንት የሚሆኑት ፈተናዉን ከግማሽ በላይ ያመጡ ሲሆን፤ አንድ ተማሪ ከአማራ ክልል 645 ነጥብ በማምጣት ከፍተኛ ዉጤት አስመዝግቧል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32648/
[ { "cosine_sim_score": 0.5618521571159363, "passage": " ዳንኤል ዘነበ አዳማ፦ በሀገር አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የብቃት መመዘኛ ፈተና ለመውሰድ እስከ አሁን 311 ሺህ 421 ተማሪዎች መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን ለሚደረገው የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና 500 ሺ ታብሌቶች ተዘጋጅተዋል። በሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የተፈታኞች ምዝገባና ውጤት ጥንቅር ዳይሬክተር አቶ ዩሴፍ አበራ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የአጠቃላይ ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብቃት መመዘኛ ፈተና ከጥር 30 ቀን 2013 ዓ.ም በኋላ ለመስጠት መርሐግብር ተይዟል። በዚህ መሰረት የተማሪዎች ምዝገባ መደረጉን ገልጸው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብቃት መመዘኛ ፈተና ለመውሰድ እስከ አሁን 311 ሺህ 421 ተማሪዎች መመዝገባቸውን አስታውቀዋል። ምዝገባው ከትግራይ ክልል\nእና ከቤንሻንጉል ጉምዝ\nመተከል ዞን በስተቀር\nበሁሉ የሀገሪቱ ክፍሎች\nበሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካሄዱን የገለጹት ኃላፊው፣ በትግራይ ክልልና በመተከል ዞን ካጋጠመው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ተማሪዎችን ለመመዝገብ እንዳልተቻለ አመልክተዋል። በትግራይ ክልልና በመተከል ዞን ቀደም ሲል ምዝገባ የተጀምረ ቢሆንም ከጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ መቋረጡን አስታውሰው፤ በእነዚህ አካባቢዎች የሚገኙ ተማሪዎችን ለመመዝገብ የሚያስችል ሁኔታ ለመፍጠር እየተሠራ ይገኛልም ብለዋል። በትግራይ ክልል 80 ያህል ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በመተከል ደግሞ እስከ 14 ትምህርት ቤቶች አሉ ተብሎ ይገመታል፣ በእነዚህ ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ተማሪዎች ምዝገባ ከተደረገ ቁጥሩ ይጨምራል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል። ሀገር አቀፍ የትምህርት\nምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ\nዋና ዳይሬክተር ዶ/ር\nዲላሞ ኦቶሬ በበኩላቸው፤\nመንግሥት በወሰደው ቁርጠኛ\nአቋም ትምህርት ሚኒስቴር\nእና ኤጀንሲው በመቀናጀት\nየሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ\nየ12ኛ ክፍል\nፈተናን በኦንላይን ለመፈተን\nመደረግ የሚገባቸው ቅድመ\nዝግጅቶች እያጠናቀቁ መሆኑን\nገልጸዋል። በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በኦንላይን ለሚደረገው የ12ኛ ክፍል ፈተና 500 ሺ ታብሌቶች መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል። በክልሎች ደረጃ የሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ከወዲሁ ለሂደቱ አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶችን አሟልተው እንዲገኙ ከፌዴራል በወረደላቸው አቅጣጫ መሰረት እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ አመልክተዋል። በዘንድሮ አዲስ ቴክኖሎጂ ይዘን ወደ ተማሪዎቻችን የምንቀርብ ከመሆኑ አንጻር ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ከኤጀንሲው ባለድርሻ አካላት ድጋፍ ያስፈልገናል ብለዋል። ባለድርሻ አካላትም አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጥ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሑሪያ አሊ በበኩላቸው፤ የብሔራዊ ፈተናዎች አሰጣጥ ባህላዊነት ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ወጪ፣ ውስብስብ አሠራር፣ ስርቆትና ኩረጃ፣ አድካሚ የሥራ ሂደትና ሌሎች ዘርፈ ብዙ ተግዳሮቶች አሉበት ብለዋል። ኮምፒውተርን መሰረት ያደረገ የፈተና ሠርዓት መዘርጋት ችግሩን ለመቅረፍ፣ አሊያም ለመቀነስ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ እንደሆነም አብራርተዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ\n25/2013", "passage_id": "8a386a521ff85dd418130bbb6c14ce92" }, { "cosine_sim_score": 0.5474234223365784, "passage": "  የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፣ በድጋሚ ከሁሉም ክልሎች በተውጣጣ ገለልተኛ አካል ተጣርቶ ይፋ እንዲደረግና ስህተት በፈፀሙ አካላት ላይ የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የታላቋ ትግራይ ብሄራዊ ኮንግረስ (ባይቶና) ፓርቲ የጠየቀ ሲሆን የክልሉ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ፤ በውጤቱ ላይ ያለውን ቅሬታ አቅርቧል፡፡ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮም ቅሬታ ማቅረቡ ታውቋል፡፡የዘንድሮ የ12ኛ ከፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ350 ነጥብ በላይ ያመጡት 49 ከመቶ መሆናቸውን ገልጾ ውጤቱን ይፋ ያደረገው አገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ፤ በዋናነት በስኮላስቲክ አፕቲቲዩድ ፈተና እርምትና ውጤት አሰጣጥ ላይ ስህተት መፈጠሩን ተገንዝቦ፣ እርምት ማድረጉን የገለፀ ሲሆን በሌሎች የትምህርት አይነት ውጤቶች ላይ ‹‹ስህተት የለም፤ ቅሬታ ያለው በግል ያቅርብ›› ብሏል፡፡በርካታ ተማሪዎች የጠበቁትን ውጤት እንዳላገኙ በማመልከት ውጤታቸው በድጋሚ እንዲታይ ቅሬታ ማቅረባቸውንም ምንጮች ለአዲስ አድማስ የጠቆሙ ሲሆን ብሔራዊ የምዘና እና ፈተናዎች ኤጀንሲ በበኩሉ፤ ኮሚቴ አዋቅሮ ቅሬታዎችን መሠረት በማድረግ እያጣራ መሆኑን ገልጿል፡፡ የውጤት አገላለፁን ተከትሎ ቅሬታውን በይፋ ያቀረበው የትግራይ ትምህርት ቢሮ፤ ፈተናው በተሰጠበት ወቅት በአንዳንድ የአገሪቱ ክፍሎች፣ የፈተና አሰጣጥ ስነ ምግባር ጉድለት እንደነበርና ይህንንም በወቅቱ ለሚመለከተው አካል መጠቆሙን አስታውቋል፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ኢንጅነር ገ/መስቀል ካህሳይ፤ ‹‹በክልላችን ፈተናው ሲካሄድ የፈተና አወሳሰድ ስነ ምግባርን ጠብቆ ነበር ይሁን እንጂ በሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች ስርዓቱን የጠበቀ አይደለም›› ሲሉ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል፡፡ ይህንን ቅሬታም ለትምህርት ሚኒስቴር አሳውቀው እንደነበርና ቅሬታው ምላሽ ሳይሰጠው ውጤቱ ይፋ መደረጉን ተናግረዋል:: ይሄም ኃላፊው፤ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የትግራይ ትምህርት ቢሮ ጠይቋል። ከወራት በፊት መሰረቱን በትግራይ አድርጎ የተቋቋመው ‹‹ባይቶና›› የተሰኘው የፖለቲካ ድርጅት ይጠይቁ›› ሲል አሳስቧል:: ‹‹ዘንድሮ የተለቀቀው የ12ኛ ክፍል ውጤት ከፍተኛ ብልሽት፣ ዝርክርክ አሰራርና የታየበት ስለሆነ ተቀባይነት የለውም፤ ውጤቱ በድጋሚ በገለልተኛ አካላት ተጣርቶ ለሕዝብ ይፋ ይደረግ ኃላፊዎችም በሕግ ይጠየቁ›› ሲል አሳስቧል፡፡  ", "passage_id": "5a31a3cad8627f4dfeb8374b36093c7b" }, { "cosine_sim_score": 0.5053675174713135, "passage": "በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከታኅሣሥ 12 እስከ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል፡፡ክልል አቀፍ ፈተናው በ5 ሺህ 162 የፈተና ጣቢያዎች እንደሚሰጥ ከትምህርት ቢሮ የተገኘ መረጃ ጠቅሷል፡፡የፈተና ቁሳቁስ ተሟልተው ክልል አቀፍ ፈተናው እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ሓላፊ አቶ ጌታቸው ቢያዝን ገልፀዋል፡፡ፈተናው በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው የፀጥታ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ሥራ መገባቱንም ተናግረዋል፡፡በመደበኛ፣ የማታ እና የግል ተፈታኞችን ጨምሮ ከ415 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ አብመድ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "758ee9524b1c78d95836a92009377097" }, { "cosine_sim_score": 0.5037721395492554, "passage": "በተያዘው ወር መጨረሻ አካባቢ ይሰጣል ተብሎ የነበረው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ ሲራዘም፣ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ብሔራዊ ፈተና ደግሞ እንደ ክልሎች ዝግጁነት ከታኅሳስ 1 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስትር አሰታወቀ፡፡የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ ፈተናውን አሁን ባለው አገራዊ ሁኔታ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን አስመልክቶ፣ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡የ12 ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መንግሥት የትግራይ ክልልን ጨምሮ፣ በተለያዩ አካባቢዎች የሕግ ማስከበርና የፀጥታ ችግሮችን መልክ ሲያሲዝ የሚሰጥ መሆኑን አቶ ሚሊዮን ገልጸዋል፡፡ተማሪዎች ይህንን ተገንዝበው ለፈተና እየተዘጋጁ እንዲጠባበቁ ሚኒስትር ዴኤታው አሳስበዋል።በሁለቱም የትምህርት ደረጃዎች የሚሰጠው ፈተና በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት  ተቋርጦ  ለነበረው የ2012 ዓ.ም. የትምህርት ክፍለ ጊዜ ሲሆን፣ የ2012 ዓ.ም. ሁለተኛ ሴሚስተር እንደሚያካትት ተገልጿል፡፡ ", "passage_id": "e67bd13c0e8ece3f77ee74347ec4c596" }, { "cosine_sim_score": 0.5017615556716919, "passage": "የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በሁሉም ክልሎች እስከ ታህሳስ 30 ተሰጥቶ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ።ይህንንም ተከትሎ የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየትና አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ፈተናውን በተያዘለት የጊዜ ገደብ ለመስጠት የራሳቸውን የጊዜ ሰሌዳ እያወጡ እንደሚገኙ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡በዚህም መሰረት የሀረሪ ክልል ከታህሳስ 7 እስከ 9፣ የአማራ ክልል ከታህሳስ 12 እስከ 14 ፈተናውን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።ሌሎች ክልሎችም በቀጣይ ቀናት ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን ይፋ እንደሚያደርጉ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከትላንት ጀምሮ መሰጠት መጀመሩም የሚታወስ ነው፡፡", "passage_id": "77aa26ef5a06164067204a43f9e3e501" }, { "cosine_sim_score": 0.46798765659332275, "passage": "“ትምህርቱን ቢያጠናቅቁም የመግቢያ መስፈርቱን ላላሟሉ ዲግሪ አንሰጥም” –\nዩኒቨርሲቲው “በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በቡራዩ ቅርንጫፍ ለአራት ዓመታት ስማር ቆይቻለሁ። የተማርኩት ለማወቅ ብቻ ሳይሆን ዲግሪ አግኝቼ በሥራዬ ዕድገት ለማግኘትና ለመሻሻል ነበር” የሚሉት አቶ ገመቹ ዳባ፤ ትምህርቱን ሲያጠናቅቁ ያልገመቱትን ‘ዲግሪ አይሰጥህም’ የሚል ምላሽ ማግኘታቸውን ይናገራሉ። እንደ አቶ ገመቹ ገለፃ፤ ትምህርቱን ለአራት ዓመታት ሲከታተሉ ዲግሪ ከተሰጣቸው ጓደኞቻቸው የተሻለ ውጤት ሲያስመዘግቡ ቆይተዋል። ሆኖም ትምህርቱን ሲያጠናቅቁ ጓደኞቻቸው ዲግሪ ሲሰጣቸው ለእርሳቸው እና ለተወሰኑ ሰዎች “ቀድሞ ስትመዘገቡ መስፈርቱን አታሟሉም ነበር” በሚል ሰበብ ዲግሪ አይሰጣችሁም ተብለዋል። ምንም እንኳን የአስራሁለተኛን ክፍል ብሔራዊ ፈተና አልፈው ዩኒቨርሲቲ ባይገቡም በቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ በመማር የደረጃ ሦስትን የትምህርት ብቃት ምዘና ሲኦሲወስደው አልፈዋል። ዩኒቨርሲቲውም በዲግሪ መርሐ ግብር መማር ትችላለህ ብሎ የመዘገባቸው፤ ይህንን መስፈርት እንደመግቢያ በመውሰድ እና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀውንተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በማለፋቸው ነበር። አሁን ከአራት ዓመታት በኋላ ግን ‘በወቅቱ የተመዘገባችሁበት መስፈርት ትክክል ባለመሆኑ ዲግሪውን አታገኙም’ መባሉ እጅግ አስደንግጧቸዋል። “ለባከነው ጊዜና ገንዘብ ተጠያቂው ማን ነው” ካሉ በኋላ፤ ዩኒቨርሲቲው የፈለጋችሁትን ውጤት ብታስመዘግቡም ዲግሪውን አንሰጣችሁም ማለቱን ተናግረዋል። ሌላው ስሙ በሌላ እንዲተካልት የጠየቀን ወጣት ቴዎድሮስ አየለምእንደአቶ ገመቹ ሁሉ ዲግሪውን እንደተከለከለ ገልፆ፤ “ተማሪዎች ለዲግሪ መስፈርቱን አታሟሉም መባል ያለባቸው ትምህርቱን ከጨረሱ በኋላ ሳይሆን መጀመሪያውኑ ሳይመዘገቡ በፊት መሆን ነበረበት” ይላል። እንደወጣቱ ገለፃ፤ ወደ ዩኒቨርሲቲው ለመግባት ሲመዘገቡ የመግቢያ ፈተና ከወሰዱ በኋላ ያንን አልፈውና ለደረጃ ሦስት የትምህርት ብቃት ምዘና ሲኦሲ ማለፋቸው ተረጋግጦ መስፈርቱን ታሟላላችሁ ተብለው ገብተው ተምረዋል። ዩኒቨርሲቲው መስፈርቱን ታሟላላችሁ ብሎ አስተምሮ ከጨረሰ በኋላ ተማሪዎቹ ዲግሪያቸውን ሊቀበሉ ሲሄዱ በተሰጣቸው መልስ ‘እንደገና ለአንድ ዓመት ደረጃ አራትን ተምራችሁ ትፈተናላችሁ፤ ካላለፋችሁ ዲግሪያችሁ አይሰጣችሁም’ መባሉ ግራ እንዳጋባቸው ተናግሯል። ተማሪ ቴዎድሮስ “ከኛ በፊት የተመረቁት ልክ እንደኛው የደረጃ ትን የትምህርት ብቃት ምዘና ሲኦሲየወሰዱ መሆናቸውን ሰምቻለሁ።” ይላል። አሁን ዲግሪው ከተከለከለ ለተፈፀመው ጥፋት ዩኒቨርሲቲውም ተጠያቂ መሆን እንዳለበትም አመልክቷል። በዚህ ጉዳይ ላይ ያነጋገርናቸው የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ገመቹ አራርሳ በበኩላቸው፤“በደረጃ ሦስት ለዲግሪ ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች ዲግሪ አንሰጣችሁም የተባሉት ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የዲግሪ መመዝገቢያ መስፈርት የማያሟሉ በመሆናቸው ነው፤” ይላሉ። አንድ ሰው በዩኒቨርሲቲ ለዲግሪ መማር የሚችለው በአገር አቀፈ ደረጃ በወጣው መስፈርት መሰረት ኛ ክፍል ደርሶ ባስመዘገበው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤት ወይም በበፊቱ ሥርዓተ ትምህርት ዲፕሎማ ያለው፤ ወይንም በደረጃአራትየትምህርት ብቃት ምዘና ሲኦሲካለፈ ብቻ ነው። ይህንን ዩኒቨርሲቲዎችም ሆኑለመማር የሚሄዱ ተማሪዎች ማወቅ እንደሚጠበቅባቸው ይናገራሉ። በአሁኑ ሰዓት በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ አዲስ አመራር የተመደበ ሲሆን፤ የተመራቂ ተማሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሲቀርቡ የዩኒቨርሲቲውን መግቢያና መውጫ ፈተና ማለፋቸው ብቻ ሳይሆን፤ ተመራቂዎቹ ሲመዘገቡ ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን መስፈርት ስለማሟላታቸው ሲጣራ ያላሟሉ ተማሪዎች በመገኘታቸው መመረቅ የለባቸውም ተብሎ ውሳኔ ተላልፏል። እንደፕሬዚዳንቱ ገለጻ፤ ተማሪዎቹ ቀድሞም ቢሆን መስፈርቱን ሳያሟሉ መመዝገብ አልነበረባቸውም። ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም። ስለዚህ ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን መስፈርት ያላሟሉ ተማሪዎች ዲግሪ ሊሰጣቸው እንደማይገባ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በግልጽ ወስኗል። “እውነት ለመናገር ወደ ኋላ ሲጣራ ተማሪዎቹ የተሳሳተ መረጃ ተሰጥቷቸዋል። በወቅቱ የወጣው ማስታወቂያም ግልጽ አልነበረም።” የሚሉት ዶክተር ገመቹ፤ ስህተቱን የፈጠሩት የመዘገቧቸው ግለሰቦችና ተመዝጋቢተማሪዎቹእንጂ ተቋሙ አይደለም ይላሉ።የተፈጠረውን ስህተት በመግለጽጉዳዩ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ሲነገራቸው፤ ዲግሪው ከተሰጣቸውዩኒቨርሲቲውንም ሆነ ተማሪዎቹን ተጠያቂ የሚያደርግ መሆኑን በመናገራቸው ውሳኔ ላይ መደረሱን አመልክተዋል። ነገር ግን ተማሪዎቹን ያሳሳቷቸው ቡድኖች በመኖራቸው ጉዳያቸው ይታይ የሚል ውሳኔ ላይ ተደርሷል። ከትምህርት ሚኒስቴር፤ ከዩኒቨርሲቲው፤ ከኦሮሚያ ቴክኒክና ሙያ፤ እንዲሁም ከኦሮሚያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተወጣጣ ኮሚቴ በማዋቀር በወቅቱ የመዘገቡትን ተጠያቂ ከማድረግ አልፎ በዩኒቨርሲቲው ቦርድ በተወሰነው መሰረት ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ ሄደው የደረጃ አራትን የትምህርት ብቃት ምዘና ከተፈተኑ በኋላ ላለፉት ብቻ ዲግሪ እንዲሰጥ ብቻ የታሰበ መሆኑን ተናግረዋል። ለዚህም ሲባል የማጠናከሪያ ትምህርት ተሰጥቷቸው እንዲፈተኑ ዩኒቨርሲቲው እየተዘጋጀ መሆኑን አመልክተዋል። በዚሁ ጉዳይ ላይ ያነጋገርናቸው የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንዷለም አድማሴ በሰጡት ምላሽ ጉዳዩ ወደ ተቋማቸው እንዳልመጣና እንደማያውቁት ገልጸው፤ ሆኖም ዩኒቨርሲቲው ለመዘገባቸውና ላስተማራቸው ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃ የመስጠት ግዴታ እንዳለበት አመልክተዋል። በዚህም ማንኛውም ተቋም ተማሪዎችን ሲመዘግብ መጀመሪያ መስፈርቱን ማሟላታቸውን ማጣራት ያለበት መሆኑን አስታውሰው፤ ከመዘገበ ደግሞ ማስረጃቸውን የመስጠት ግዴታ አለበት፤ ሆኖም አየር ላይ መዝግቦ አስተምሮ ማስረጃ መከልከል ግን በፍጹም የማይቻል ነው ብለዋል። አዲስ ዘመን\nነሃሴ 10/2011ምህረት ሞገስ ", "passage_id": "5cc852f331358b66c1a0ca02ba28c735" }, { "cosine_sim_score": 0.4523816406726837, "passage": "ቢሮው እንደሚገልፀው \"መጠኑ ቢለያይም ኦሮሚያን ጨምሮ በ አራት ክልሎች፤ 45 ትምህርት ቤቶች ውስጥ። ከአምስት ሺህ በላይ /5,000/ ተማሪዎች ፈተና አለአግባብ የተሰራ ነው ብሉዋል፤ የቢሮው ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ለአሜሪካ ድምጽ እንደ ገለጹት ቅሬታውን ቀደም ብለው ለብሔራዊ ፈተናዎች የኤጄንሲ በያሳውቁም የእርምት እርምጃ አልተወሰደም ብለዋል። ", "passage_id": "d4d20cd7dd58ed87b0f37f10721b1f8b" }, { "cosine_sim_score": 0.4491058588027954, "passage": "ጎንደር፦ በህግ እና በህክምና ትምህርቶች ላይ የተቀመጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤታማ መሆኑ ስለታመነበት፤ በሌሎች የትምህርት አይነቶች በፍጥነት ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።ሰሞኑን በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመላ ኢትዮጵያ የመንግስተ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የህግ ትምህርት ቤቶች የጋራ ውይይት (ኮንሶርቲየም) ተካሂዷል። በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ኢንስፔክሽን ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ሳሙኤል እንደገለጹት፤ የዩኒቨርሲቲ የህግ እና የህክምና ትምህርቶች የመውጫ ፈተና የምሩቃኑን ብቃት በማሻሻል ረገድ ውጤታማ መሆኑ ታምኖበታል። በመሆኑም በሌሎች የትምህርት አይነቶችም ላይ የመውጫ ፈተናውን ተግባራዊ ለማድረግ የመጀመሪያ ጥናት ተካሂዶ ውይይት እየተደረገበት ነው። በዘንድሮ ዓመት የአፈፃፀም መመሪያ ወጥቶለት ተግባራዊ እንደሚደረግ  ይጠበቃል።እንደ አቶ ደሳለኝ ገለጻ፤ ከመውጫ ፈተናው በኋላ ወደስራ የገቡ ተመራቂዎች በስራ ዓለም ውጤታማ መሆናቸው በመታየቱ የመውጫ ፈተናውን ወደሌሎች ትምህርቶች እንዲስፋፋ ማድረግ እንደሚገባ በባለሙያ ተጠንቷል።\nየመውጫ ፈተናው ለተማሪውም ሆነ ለአስተማሪው ጠቃሚ መሆኑን የሚናገሩት አቶ ደሳለኝ፤ ፈተናውን የሚያልፉ ተማሪዎች በስራ ዓለም እኩል እንዲታዩ እና ስራቸውም ላይ ብቃት እንዲኖራቸው ያግዛል። በሌላ በኩል በመውጫ ፈተና ተማሪዎቻቸው ዝቅተኛ ውጤት እንዳያመጡ መምህራን ተግተው እንዲሰሩ መነሳሳት እንደሚፈጥርም ገልጸዋል።የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል ዲን ረዳት ፕሮፌሰር አበበ አሰፋ በበኩላቸው ፤ የከፍተኛ ትምህርተ ተቋማት የህግ ትምህርት መውጫ ፈተና ለህግ ትምህርት ጥራት ማደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል። የመውጫ ፈተና አሰጣጡ በኢትዮጵያ ጅምር ላይ ቢሆንም በተለያዩ አገራት ተሞክሮ ውጤታማ የሆነ አሰራር መሆኑን አስታውሰው፤ የመውጫ ፈተና አንድ ተማሪ የከፍተኛ ትምህርቱን ከተከታተለ በኋላ ከዕውቀት ከክህሎት እና ከአመለካከት አንፃር ምን ያህል አድጓል የሚለውን መስፈርት ማሟላቱን ለማረጋገጥ የሚሰጥ መመዘኛ ነው። ፈተናው የሽምደዳ ሳይሆን ለዘርፉ የሚያስፈልገውን መሰረታዊ እውቀት ለመለካት ነው የሚሰጠው። በዚህም ተማሪዎቹ ቢያንስ ዝቅተኛውን መስፈርት ያሟላ የተቀራረበ እውቀት ይዘው እንዲወጡ እንደሚያደርጋቸው ተናግረዋል።የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና የህግ እና የህክምና ተማሪዎች የትምህርት ጊዜያቸውን ካጠናቀቁ በኋላ የሚሰጥ የአጠቃላይ ትምህርቱ መመዘኛ ፈተና ነው። የፈተናዎቹን ማለፊያ ነጥብ ያላመጣ ማንኛውም ተማሪ ፈተናውን እስከሚያልፍ ድረስ የዲግሪ ማስረጃ አያገኝም።ጌትነት የተስፋማርያም", "passage_id": "01bb524f866d512e75ce5adb4942e4d3" }, { "cosine_sim_score": 0.4457026720046997, "passage": "የኬንያ ፕሬዘደንታዊ ምርጫ ውጤት ነገ ዓርብ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።የምርጫ ኮሚሽኑም ቀደም ሲል በኤሌክትሮኒክስ መሣሪያ ከተላኩለት ውጤቶች ጋር አመሳክሮ ለማረጋገጥ፣ በሃገሪቱ ከሚገኙ የድምፅ መስጪያ ጣቢያዎች በይፋ የተፈረመባቸውን ቅፆች በሙሉ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል።ተቃዋሚዎች ግን እስካሁን የተገለፁ ውጤቶች ትክክል አይደሉም ሲሉ አሁንም ይከራከራሉ። ትክክለኛው አሸናፊ በዕጩነት ያቀረቧቸው ራይላ ኦዲንጋ መሆናቸውን በዛሬው ዕለት አስገንዝበዋል። ", "passage_id": "6ba5f6e20df03170eabca5a2e3d88b8c" }, { "cosine_sim_score": 0.43425408005714417, "passage": "ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ በአገሪቱ ባሉ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ለመመረቅ ዝግጁ የሆኑ ተማሪዎች፣ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ሊወስዱ መሆኑ ታወቀ፡፡ሰሞኑን በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ እንደሚያመለክተው፣ ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ በሁሉም የቅድመ ምረቃ ትምህርት መስኮች ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት የብቃት መለኪያ የሚሆነውን አጠቃላይ ምዘና ወስደው አጥጋቢና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ አጠቃላይ ምዘና መስጠት የምሩቃንን ዕውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለመመዘን የላቀ ሚና እንደሚጫወት በደብዳቤው ተገልጿል፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ከሴሚስተር ሴሚስተር የሚያሸጋግራቸው ውጤት ካገኙ በቀጥታ ተመርቀው ይወጡ እንደነበር ይታወሳል፡፡ የዩኒቨርሲቲ ቆይታቸውን አጠናቀው ለመመረቅ ዝግጁ ሲሆኑ፣ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና መስጠት አዲስ ጉዳይ ሆኖ እያነጋገረ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ሪፖርተር ተማሪዎችን ያነጋገረ ቢሆንም፣ ምንም መረጃ  እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡ ሆኖም ጉዳዩ እውነት ከሆነ በጣም የሚያሳዝንና ለመቀበልም ከባድ ነው ያሉ አሉ፡፡ለ36 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተጻፈው ደብዳቤ እንደሚገልጸው፣ ለተማሪዎች የመውጫ ፈተና መስጠት አገሪቱ ከምትፈልገው የተማረ የሰው ኃይል ጋር ለማዛመድ ነው፡፡ የመውጫ ፈተናውን ማለፍ የማይችሉ ተማሪዎች ዕጣ ፈንታ ምን እንደሚሆን በደብዳቤው አልተገለጸም፡፡ ", "passage_id": "1179730faa24fb44bf48a83cffa3b472" }, { "cosine_sim_score": 0.427530974149704, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ2013 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ነገ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ምዝገባው በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከነገ ነሀሴ 19 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ የሚጀመር መሆኑን ገልጿል፡፡በመንግሰት ትምህርት ቤቶች ለሚደረገው ምዝገባ ትምህርት ቤቶች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉም ቢሮው አሳስቧል፡፡\nየግል የትምህርት ተቋማትም ከነገ ጀምሮ ምዝገባ ማካሄድ እንደሚችሉ መግለጹን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪ ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "c6b8c23e68ba2477bdb4520bc11a6c7b" }, { "cosine_sim_score": 0.4243665337562561, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሰኔ 29/2005 (ዋኢማ) – የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት መስክ ያሰለጠናቸውን ከ5 ሺ300 በላይ ተማሪዎችን በመጀመሪያ፣በሁለተኛና በዶክትሬት ድግሪ ዛሬ አስመረቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ለተማሪዎቹ ድግሪና በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ዋንጫና ሜዳልያ ሰጥተዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ግርማ አመንቴ በምረቃው ወቅት እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 13ቱ በዶክትሬት ድግሪ፣613ቱ በሁለተኛ ዲግሪና ቀሪዎቹ ደግሞ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ ናቸው። ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በተከታታይና በክረምት መርሃ ግብር በግብርና፣በአካባቢ ሳይንስ፣ በአግሮ ኢንዱስትሪና መሬት ሃብት፣በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣በትምህርት፣በጤና ህክምና በማህበረሰብ ሳይንስና እንዲሁም በሌሎች የትምህርት ዘርፍ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ከነዚህም መካከል 22 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸውን ተናግረዋል።ዩኒቨርሲቲው በ2005 ትምህርት ዘመን በመደበኛና ተከታታይ መርሃ ግብር፣በቅድመና ድህረ ምረቃ ፕሮግራም አጠቃላይ የተማሪ ቅበላ አቅሙ 31 ሺ 288 ማድረሱን ፕሬዝዳንቱ ጠቁመው ከነዚህም መካከል ከ4 ሺ 570 በላይ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች መሆናቸውን ገልጸዋል። ተመራቂ ተማሪዎቹ ሀገሪቱ የነደፈቸቻቸውን እቅዶች፣የልማት ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን ለማስፈጸም ቁልፍ ሚና እንደሚጫወቱ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡ እጩ ተመራቂዎቹ የቀሰሙትን እውቀት፣ ክህሎትና ዝንባሌ በሚጠበቅባቸው የስራ መስኮች በመሰማራትና ሀገራቸውንና ህዝባቸውን በታማኝነት እንዲያገለግሉ የአደራ መልክት አስተላልፈዋል። አፈጉበኤ አባዱላ ገመዳ ለተመራቂዎቹ ዲግሪና በትምህርታቸው ብልጫ ከሰጡ በሁላ እንደተናገሩት ተመራቂዎቹ የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ ጥናትና ምርምሮች በማካሄድ የተማሩትን ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ወጣት ምሁራን ስራ ፈጣሪና ታታሪ ባለሞያዎች በመሆን ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ማገዝ እንደሚገባቸው ጠቁመው ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት በማገልገል ለሌሎች ወጣቶች አርዓያ መሆን እንደሚገባቸው ገልጸዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ከተመራቂዎች መካከል በአግሮ ኢኮሚክስና በእንግሊዘኛ ቋንቋ የማዕረግ ተመራቂ የሆኑት ተማሪ ብሩ ጌልጎና ተማሪ ሰንበቶ ፋጄ በሰጡት አስተያየት በሰለጠኑበት ሙያ አገራቸውንና ያስተማራቸውን ህዝብ ለማገልገል ጠንክረው ይሰራሉ። ", "passage_id": "e7b5d2b1a9b936c51b224647da978610" }, { "cosine_sim_score": 0.41939327120780945, "passage": "-ብሄራዊ የደረጃዎች ምክር ቤት የፊታችን ሃሙስ በሚያካሂደው 9ኛ መደበኛ ስብሰባው 1,098 ብሄራዊ ደረጃዎችን ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ አስታወቀ።በኤጀንሲው የኮሚኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዳንኤል ዘነበ ለዋልታ እንደገለጹት  ምክር ቤቱ ያጸድቃቸዋል ተብለው ከሚጠበቁት ደረጃዎች መካከል በግብርናና ምግብ  እንዲሁም በጨርቃ ጨርቅና ቆዳ ዘርፎች ያሉ ይገኙባቸዋል።በኮንስትራክሽንና ኢንጂነሪንግ እንዲሁም በኬሚካል ውጤቶችና ኤሌክትሮ ሜካኒካል  ዘርፎችም ምክር ቤቱ የሚያጸድቃቸው ደረጃዎች ይኖራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።በጤና ፤ ደህንነትና አካባቢ  እንዲሁም በመሰረታዊና አጠቃላይ ዘርፎችም ምክር ቤቱ ደረጃዎችን እንደሚያጸድቅ አቶ ዳንኤል ተናግረዋል።ምክር ቤቱ ያጸድቃቸዋል ተብለው ከሚጠበቁት ከእነዚህ ደረጃዎች መካከል 269ኙ አዲስ ሲሆኑ 829ኙ ደግሞ በክለሳ የተዘጋጁ እንደሆኑ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።", "passage_id": "192fecb4b7706b425baeafab9cf62a4e" }, { "cosine_sim_score": 0.4102626442909241, "passage": "– የጅጅጋ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ትምህርት ያስተማራቸውን 1ሺ 606 ተማሪዎች በመጀመሪያ ድግሪ ለአምስተኛ ጊዜ አስመረቀ።ከተቋቋመ ስድስተኛ ዓመቱን የያዘው የጂጂጋ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው ትምህርት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 1ሺ606 ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ ሰሞኑን ለ5ኛ ጊዜ አስመርቋል።በምርቃው ስነ-ስርዓት ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አብዱ ናስር አህመድ ባስተላለፉት መልክት፤ ሰሞኑን የተመረቁት 1ሺ 606 ተማሪዎች የሚፈለገውን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ላይ ትምህርት በአግባቡ ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ያካበቱትን እውቀት በመጠቀምና የስራ ፈጠራ ክህሎታቸውን በማሳደግ ፈጥነው ወደ ስራ መግባት እንዳለባቸው አሳስበው፤ አገሪቱ የያዘችን የእድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማሳካት ረገድም የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጠይቀዋል።በ1999 ዓ.ም 712 ተማሪዎችን በመቀበል ስራውን የጀመረው የጅጅጋ ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ወቅት ከ7ሺ 600 በላይ ተማሪዎችን በመደበኛ፣ ከ8ሺ 050 ተማሪዎችን ደግሞ በልዩ ልዩ ፕሮግራሞች ተቀብሎ እያስተማረ መሆኑን የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፤ ዩኒቨርሲቲው በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ የተጣለበትን አገራዊ ግብ ከማሳካት አንጻር ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን ተናግረዋል።ቀደም ብለው የተጀመሩ የተከታታይ ትምህርት ፕሮግራሞችን በማስፋት በጅጅጋና ደጋሃቡር አካባቢዎች ተከታታይ ትምህርት እሁድና ቅዳሜ እየሰጠ መሆኑንና በቀጣይም በፊቅና ሽኒሌ አካባቢዎች ተመሳሳይ  ፕሮግራም ለመጀመር ዝግቱን ማጠናቀቁን ገልፀዋል።የዩኒቨርሲቲውን የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅም መምህራኖችን በሁለተኛ ዲግሪና በሶስተኛ ዲግሪ ማስተማሩን ገልጸው፤ በአሁኑ ወቅትም 249 መምህራንን በሁለተኛና በሶስተኛ ዲግሪ በአገር ውስጥና በውጭ ዩኒቨርሲዎች እያስተማረ መሆኑን አስረድተዋል።ዩኒቨርሲቲው በዘንድሮው ዓመትም ለመጀመሪያ ጊዜ በአራት የትምህርት ዘርፎች የሁለተኛ ድግሪ ትምህርት ፕሮግራም የጀመረ መሆኑን ጠቁመው፤ ዩኒቨርሲቲው አካባቢውን የሚረዱ 35 የምርምር ስራዎችን እያካሄደ መሆኑንም ተናግረዋል።እንዲሁም በአገሪቱ የተቀመጠውን የ70/30 የኢንጂነሪንግ፣ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የህብረተሰብ ሳይንስ ትምህርት ሙሉ በሙሉ በመተግበር በስራ ላይ መሆኑን አስረድተዋል። የዕለቱ የክብር እንግዳ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ መሀመድ ረሽድ በበኩላቸው እንደተናገሩ፤ መንግስት ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ለትምህርት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ሀገሪቱ ለልማት የሚያስፈልጋትን የሰለጠነ የሰው ሃይል በማፍራት ላይ ይገኛል።የጂጂጋ ዩኒቨርሲቲም አገሪቱ ለተያያዘችው የሰው ሃይል ልማት የሚጠበቅበትን በመወጣት ላይ እንደሚገኝ ገልጸው፤ ዩኒቨርሲቲው በቀለም፣ በሙያና በስነ-ምግባር የታነጹ አምራች ዜጎችን በማፍራት ረገድ ያዘውን መልካም ጅምር አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል።የክልሉ መንግስትም ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠው፤ እንዲሁም ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ያካበቱትን እውቀትና ክህሎት ላይ ተነሳሽነት፣ ቁርጠኝነትና ቅንነት በማከል አገሪቱ የተያያዘችውን የህዳሴ ጉዞ ለማሳካት የዜግነት ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ፤ ስራ ጠባቂ ብቻ ሳይሆኑ ስራ ፈጣሪም እንዲሆኑ አሳስበዋል። ", "passage_id": "c01dc436b53b1f33ad0a77957bd619cb" }, { "cosine_sim_score": 0.3969029188156128, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዳር 24 ቀን የሚጀመረውን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ቅድመ ዝግጅትን አስመልክቶ ምክክር መካሄዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ምክክሩ በፈተና ጣቢዎች ሊደረጉ በሚገቡ የግብዓት ዝግጅቶች፣ በጸጥታ፤ በኮቪድ 19 እና በበጀትና ሌሎች አስፈላጊ በሆኑ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ነው ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡የመዲናዋ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ በቢሮው ስር ያለው የትምህርት መዋቅር ከታች ጀምሮ እያደረገ ያለውን ዝግጅት አብራርተዋል፡፡እንዲሁም በጸጥታ አካላት በኩል ያለውን ዝግጅት ለመገምገምና የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ምክክሩ መካሄዱን ጠቅሰዋል፡፡በትምህርት ቢሮው ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ የፈተና አስተዳደር ማስፈፀሚያ ሰነድ አቅርበዋል፡፡ከፈተና ዕቅድ ጀምሮ በፈተና አስተዳደር ሂደት ያሉ መልካም ተሞክሮዎችና ሊኖሩ የሚችሉ ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረው ሰነድ በዋናነት ትኩረት ሊሰጣቸው በሚገቡ የፈተና ሂደቶች ላይ በየደረጃው ያሉ የፈተና አስፈፃሚ አካላት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ በሚገቡ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን አስረድተዋል፡፡የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊዎችም ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ ከወላጆችና የትምህርት ቤት አካባቢ ማህበረሰብ ጀምሮ በተማሪዎች ሊደረጉ ስለሚገቡ ተሳትፎዎችና ተባባሪነትን መካተት ላይ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "2716e14909566ac0a93a6697053daac9" }, { "cosine_sim_score": 0.39570510387420654, "passage": "ውሳኔው የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን አይመለከትምበሔለን ተስፋዬየዓለም ሥጋት ሆኖ የቀጠለው ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከታወጀበት መጋቢት 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ በተቋረጠው የመማር ማስተማር ሒደት የትምህርት ዘመኑ በመጠናቀቁ፣ በክልልም ሆነ በፌዴራል ያሉ ተማሪዎች ያለ ፈተና ከክፍል ወደ ክፍል እንዲያልፉ ተወሰነ፡፡ ውሳኔውን ያስተላለፉት የፌዴራልና የክልል ትምህርት ቢሮዎች ሲሆኑ፣ ይህንን ውሳኔ ያስታወቁት ዓርብ ሐምሌ 3 ቀን 2012 ዓ.ም. በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡ እንደ ቢሮዎቹ ገለጻ ውሳኔው 12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተናና ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተናን አያጠቃልልም ብለዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ዶ/ር) በመግለጫው ላይ እንደተናገሩት፣ መንግሥት ትምህርት መቼ እንደሚጀመር ከሚወስንበት ቀን አንስቶ ከአንድ ወር እስከ ግማሽ ባለው ጊዜ ውስጥ የስምንተኛና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለ45 ቀን የማካካሻ ትምህርት የሚማሩ መሆናቸውንና ፈተናውንም የሚወስዱት ከዚህ ትምህርት በኋላ ነው፡፡ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ተፈታኞች በኦንላይን የሚፈተኑ መሆኑን፣ ለዚህም ትምህርት ሚኒስቴር ዝግጅት ማጠናቀቁንም አክለዋል፡፡የተማሪዎች ምዝገባን አስመክልቶ የግልም ሆነ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ምዝገባ መጀመር የሚችሉት ከነሐሴ 2012 ዓ.ም. መጨረሻ ሳምንት መሆኑን ገልጸው፣ ከዚህ ውጪ ምዝገባ ለማድረግ የሚንቀሳቀሱ ትምህርት ቤቶች ሕገወጥ ናቸው ሲሉ  አስጠንቅቀዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ወ/ሮ ሐረጓ ማሞ ትምህርት መቼ እንደሚጀመርና ወረርሽኙ መቼ እንደሚረግብ ስለማይታወቅ፣ ከፍለው የሚማሩ ተማሪዎች ከዚህ ቀደም በወጣው መመርያ መሠረት ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡የኮሮና ቫይረስ ተከትሎ ከዚህ ቀደም ትምህርት ሚኒስቴር የግል ትምህርት ቤቶች ክፍያን በየወሩ እንዲቀጥሉ፣ ክፍያውንም ቀድሞ ይከፈል በነበረው ከ50 እስከ 75 በመቶ ያለውን ብቻ እንዲቀበሉ መወሰኑ ይታወሳል፡፡ ", "passage_id": "0a1295c0e9dd7f8ebee4cafdb880ee76" } ]
e925db3a8f0c72945b60db22f250917a
e00cca2b5e0c74c9660f6a57fbbdbf82
የተባበሩት መንስታት ድርጅት ተጠሪ ተቋማት ለኢትዮጵያዉያን ስራ ፈላጊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጁ
የተባበሩት መንስታት ድርጅት ተጠሪ ተቋማት ከ1800 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያዉያን   ስራ ፈላጊዎች ወደ ስራዉ አለም መቀላቀል በሚችሉበት ሁኔታ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጅተዋል፡፡በመድረኩ የተገኙ ከ26ቱ የመንግስታቱ ድርጅት ተጠሪ ተቋማት የመጡ ተወካዮችም ስራ ፈላጊዎች እንዴት ስራዉን አለም መቀላቀል እንደሚችሉና በቀጣይ በየተቋማቱ የስራ እድል ማግኘት በሚችሉባቸዉ ጉዳዮች ዙሪያ ገለፃ አድርገዉላቸዋል፡፡የኢትዮጵያ የህዝብ ቁጥር ከ100 ሚልዮን በላይ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ። ከዚህ ዉስጥም 11 ሚሊዮን የሚጠጋዉ የሀገሪቱ ዜጋ ስራ ፈላጊ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ይህ ሳይበቃ በየዓመቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ስራ ፈላጊዉን ማሕበረሰብ እንደሚቀላቀሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ታዲያ ይህንን የስራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ መንግስት ጉዳዩን የሚከታተል የስራ ፈጠራ ኮሚሽን እስከማቋቋም ደርሷል፡፡ በተጨማሪ እስከሚቀጥለው ዓመት መጨረሻ ድረስ ለ3 ሚሊዮን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ መግለፃቸዉም ይታወሳል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32646/
[ { "cosine_sim_score": 0.39381784200668335, "passage": "አዲስ አበባ፡- በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ፀረ-ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ግብረ ኃይል ጽ/ቤት በዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ስምምነትና አተገባበር ዙርያ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር ከመስከረም 14-15 ቀን 2012 ዓ.ም በኢንተርኮንቴኔንታል ሆቴል ውይይት እያካሄደ ነው:: የውይይቱ አላማ ከፍልሰተኞች ጋር በተያያዘ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን\nለመፍታትና የስደት ተመላሾችን በሥነ-ልቦናም ሆነ በኢኮኖሚ እራሳቸውን የሚገነቡበትን መንገድ ለመፍጠር ነው ተብሏል፡፡ የፍልሰት ሁኔታን ከማስተዳደር አንፃር አገራችን ብሔራዊ የትብብር\nጥምረት የምታደርግበትን ሁኔታ በአዋጅ አጽድቃ ወደ ሥራ የተገባበት ሁኔታ መኖሩን በፀረ-ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውወር ግብረ-ኃይል ጽ/ቤት\nተወካ ኃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ፈቲያ ሰይድ የገለፁ ሲሆን የኢጋድን እና የአፍሪካ ሕብረት ፖሊስን እንደመነሻ በመውሰድ የአገራችንን\nየፍልሰተኞች ፖሊሲ ለማውጣት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ ውይይቱ የሚቀጥል ሲሆን ጉዳዩ ከሚመ ለከታቸው መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት\nኃላፊዎች በዛሬው ዕለት የማጠቃለያና የውሳኔ ሀሳቦች እንደሚሰጡም ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የተገኘው መረጃ ይጠቁማል፡፡ በጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "d21d87bec1b46d58d4f8c858c1300135" }, { "cosine_sim_score": 0.3855323791503906, "passage": "ደረጃ ዶት ኮም ከኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ከማስተር ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ለተመራቂዎች ተማሪዎች የሥራ እድልን ለመፍጠር፤ ሠራተኛና አሰሪ በቀጥታ የሚገናኙበትን የበይነ መረብ መድረክ ወይም ዐውደ ርዕይ  ማዘጋጀቱን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል።ይህ ዐውደ ርዕይ ለኹለኛ ጊዜ የተዘጋጀ ሲሆን ለአራት ቀናት እንደሚቆይም የደረጃ ዶትኮም ፕሮግራም ዳይሬክተር ሲሃም አየለ ገልጸዋል።የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ለመከላከል በሚያስችል ሁኔታ አሰሪና ሠራተኛ በአካል ሳይገኛኙ በቀጥታ በቪዲዮ በማገናኘትእና በመነጋገር የሚገናኙበትን ሁኔታም ፈጥሯል ተብሏል።", "passage_id": "3272b7a006636c4860a7c6c64c2a1f8e" }, { "cosine_sim_score": 0.3761228024959564, "passage": "ኢትዮጵያ ከእስራኤል የካበተ የቴክኖሎጂ አቅምና ልምድ አስፈላጊዉን ክህሎት በመቅሰም የበለጠ የስራ ዕድል መፍጠር በምትችልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡በጉባዉ ላይ ተገኝተዉ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ አቶ ጀማል በከር ኢትዮጵያ ከእስራኤል ሰፊ የቴክኖሎጂ ተሞክሮ ብዙ መማርና መጠቀም እንደምትችል አመልክተዋል፡፡ከአገሪቱ አጠቃላይ ህዝብ 73 በመቶ የሚሆነዉ ወጣት መሆኑንና ይህን ሃይል በመጠቀምና በቴክኖሌጂ የታገዘ የስራ ዕድል በመፍጠር አገሪቱን ይበልጥ ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚቻልም ተወስቷል፡፡በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ራፋኤል ሞራቭ በበኩላቸዉ እስራኤል በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላትን ልምድ ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በሚጣጣም መልኩ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልፀዋል፡፡ለሁለት ቀናት በሚቆየዉ የምክክር መድረክ በዘርፉ በኢትዮጵያ ያሉ ተግዳሮቶች፣ ምቹ ሁኔታዎች እንዲሁም የእስራኤል ልምድ ከዘርፉ ባለሙያዎች ምክክር እንደሚደረግበት ታዉቋል፡፡ ", "passage_id": "47bc0f23401d571c414bbfe6cb744b65" }, { "cosine_sim_score": 0.35567378997802734, "passage": "ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተዉጣጡና በመጀመሪያዉ ዙር የተማሩ ስራ አጥ ወጣቶች የመስኖ ልማት መርሃ ግብር የተካተቱ 900 ወጣቶች በአዳማ ከተማ ስልጠና እየተሰጣቸዉ ነዉ፡፡መርሃ ግብሩ በዉሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተነደፈ ሲሆን በአገር አቀፍ ደረጃ 12 ሺ የተማሩ ስራ አጥ ወጣቶችንነ በ1 ሺህ ማህበራት በማደራጀት በመስኖ ልማት ለማሰማራት እየተሰራ መሆኑ ታዉቋል፡፡ለፕሮግራሙም 50 ሺ ሄክታር መሬት ከወዲሁ መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ስልጠናዉ በዉሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለና በክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ሃላፊ አቶ ዳባ ደበሌ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እየተሰጠ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡", "passage_id": "d44e18c578ebe0cf34ee4492b751435b" }, { "cosine_sim_score": 0.3532925844192505, "passage": "የማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነት እሳቤና ሥራዎች ዙሪያ ከኢትዮጵያ ማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪዎች ማሕበር ፕሬዝዳንትና የጠብታ አምቡላንስ መሥራች አቶ ክብረት አበበ ጋር የተጀመረ ወግ ነው።የማሕበራዊ ሥራ ፈጣሪነትን መሠረታዊ እሳቤዎች፣ ተጨባጭ ማሕበራዊ ፋይዳና እንዲሁም በዚሁ መንፈስ በፈጠሩት “ጠብታ - አምቡላንስ” በተሰኘው ድርጅታቸው በሚያከናውኗቸው ሥራዎች ዙሪያ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ተዋይተዋል።\n", "passage_id": "48e18eb2a4150415c1b81d024dfe4f2e" }, { "cosine_sim_score": 0.3492223620414734, "passage": "አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 25/2006 (ዋኢማ) – የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ከሰራተኞች መብቶችና ጥቅሞች ጋር በተያያዘ በመጪው ቅዳሜ ታህሳስ 26/2006 ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ጋር ሊወያይ ነው።የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ካሳሁን ፎሎ በውይይቱ ለመንግስትና ግል ድርጅቶች ሰራተኞች መሟላት ያለባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት ይደረግባቸዋል ብለዋል።በአለም አቀፍ ደረጃ በሰራተኞች ዙሪያ የወጡ ስምምነቶች በሀገራችን ያላቸው አፈጻጸም ምን ደረጃ ላይ ይገኛል የሚለው ትኩረት ከሚደረግባቸው ነጥቦች አንዱ መሆኑንም አቶ ካሳሁን ተናግረዋል።ውይይቱ የሰራተኞችን መብት ከማስጠበቅ አንጻር ጠቀሜታው የጎላ እንደሆነም አቶ ካሳሁን ጠቁመዋል።በውይይቱ ሰራተኞችን የተመለከቱ በርካታ ጥያቄዎች ይቀርባሉ ተብሎም ይጠበቃል።በውይይቱ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የኢትትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላትና ሌሎች እንግዶች  ይሳተፋሉ ሲል ኤፍ.ቢ.ሲ ዘግቧል።", "passage_id": "28734a4c81db14737995a6836a59ba44" }, { "cosine_sim_score": 0.34870994091033936, "passage": "“የኔ ቤተሰብ ” አቅም ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ለሌላቸው የሚደርሱበትን መንገድ ያመቻቸ አዲስ የሰብአዊነት እንቅስቃሴ ነው። ዘር እና ሃይማኖት የማይለየው ይሄ እንቅስቃሴ ከሌሎች ሰብአዊ ድጋፎች ለየት ያለ አሰራርንም ይዞ ብቅ ያለ ነው። ስለ እንቅስቃሴው ይዘት እና ሰሞነኛ ተግባራት እንዲያስረዱን የበድር ፋውንዴሽን መስራች እና የዚህ እንቅስቃሴም አስተባባሪ የሆኑትን ኡስታዝ በድሩ ሁሴንን ጋብዘናል። አብራችሁን ቆዩ።\n", "passage_id": "2ce740ad5f9015eceda169115b4456f0" }, { "cosine_sim_score": 0.3475634455680847, "passage": "የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም ከነገ ጀምሮ በክልል ዋና ከተሞችና በአዲስ አበባ የሚካሄድ ውይይቶች ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡የማኅበራትና በጎ አድራጎት ሕጉ የድርጅቶችን ተግባራት የሚያግዝና አስቻኳይ አካባቢን የሚፈጥር እንዲሆን ጥረት እንደሚደረግ የፎረሙ ተወካዮች ተናገሩ፡፡ አሳሪ አንቀጾች እንዲሻሩ ትኩረት ይሰጣል ተብሏል፡፡።", "passage_id": "31d92e1ca6dfadadb31f776ed372f20c" }, { "cosine_sim_score": 0.3440260887145996, "passage": "– በየመን ሰነዓ ከተማ በሕገ-ወጥ ስደተኞችና ተያያዥ ጉዳዩች ላይ ያተኮረ ጉባዔ መካሄዱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስታወቀው በሕገወጥ የሰዎች ዝወውርና ቅይጥ ስደተኝነት ላይ ያተኮረ ክልላዊ ጉባዔ በአፍሪካ ቀንድና በባህረ ሰላጤው አገሮች መካከል ተደርጓል፡፡ የኢትዮጵያን የልዑካን ቡድን የመሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ በጉባዔው እንደተናገሩት ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የወቅቱ ዋነኛ ችግር ነው፡፡ በኢትዮጵያ በኩል ሕገ-ወጥ ስደተኝነትን ለመከላከልና ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ ወደ ውጭ እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ሕገ-ወጥ ስደተኝነትን ለመከላከል የሚቻለው ህጋዊ ጉዞ ተግባራዊ ሲሆን፣ሰዎች ከቦታ ቦታ የመዘዋወርና የመስራት መብቶች ሲከበሩ ነው ያሉት አምባሳደር ብርሃነ፣ ስደተኛ አመንጪና የባህረ ሰለጤው አገሮች መካከል የሁለትዮሽና የሥራ ስምምነት ላይ መድረስ አስፈላጊ መሆኑን አመልክተዋል። ኢትዮጵያም ከመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ጋር የሁለትዮሽ የስራ ስምምነት እስኪጠናከርና ጉዞው ሕጋዊ ስርዓት እስኪይዝ ድረስ ወደ አገሮቹ ለሥራ የሚደረግ ጉዞ ማገዷን ተናግረዋል፡፡ በጉባዔው ማጠቃለያ በወጣው የሰነዓ ስምምነትና የድርጊት መርሃ -ግብር መሠረት ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት አዘዋዋሪዎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ የሚወሰድበት ሕግና ሥርዓትን በተሳታፊ ማጠናከር ወሳኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከዚህም ባሻገር ዜጎች የሚደርስባቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና እንግልትን ለማስቆም የሥራ ፈጠራና በሠራተኞች ስምሪት ዙሪያ የሁለትዩሽና ባለብዙ ወገን ስምምነቶች በመፈራረም አብሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል። ጉባዔው በተባባሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት፣ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅትና በየመን መንግሥት ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ከአፍሪካ ቀንድ ኢትዮጵያ፣ኤርትራ፣ጅቡቲና ሶማሊያ፣ስድስት የባህረ ሰላጤው አገሮች ተሳተፈዋል፡፡እንደ ኢዜአ ዘገባ  አምባሳደር ብርሃነ ከየመንና ከጅቡቲ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ከሶማሊያ የሥራ ሚኒስትርም ጋር በጉባዔውና በአካባቢያዊ ጉዳዮች መወያየታቸውን ሚኒስቴሩን ጠቅሶ የዘገበው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ነው፡፡", "passage_id": "d53e1a34d06616d2c31550d3dc427813" }, { "cosine_sim_score": 0.3438252806663513, "passage": "ትላንት እሁድ በተጀመረው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ላይ ይፋ በማድረግ ለአፍሪካ ህብረት አባል ሃገሮች መሪዎች፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ለሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ይሰጣል። ዶ/ር አየለ በከሬ በመቐለ ዩኒቨርስቲ የታሪክና የባህል ጥናቶች ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። ዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው ኮርኔል ዩኒቨርስቲም ለብዙ አመታት የአፍሪካ ጥናቶች ክፍል አስተማሪ ነበሩ። ስለ እቅዱና አላማው ያብራሩልናል ያነጋገረቻቸው የአፍሪካ ነክ ርዕሶች አዘጋጅና አቅራቢ አዳነች ፍሰሃየ ናት። ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ። ", "passage_id": "4f5cbb6aa842c453f11b1636312ab1fe" }, { "cosine_sim_score": 0.33975791931152344, "passage": " ወጣቱ ይሰራል ፣ ወጧቷ ትሰራለች የሚለው የማስተርካርድ ፋውንዴሽን ፕሮግራም እኤአ በ2030 10 ሚሊዮን ወጣት ኢትዮጵያውያን ሥራ ለማስያዝ አልሞ በመስራት ላይ መሆኑን ይገልጻል፡፡ በ300 ሚሊዮን ዶላር የመነሻ በጀት በመመደብ የተነሳው ዓለም አቀፉ ግብረ ሰናይ ድርጅት፣ በተለያዩ የሙያ መስኮች የሰለጠኑ ወጣቶችን ክህሎት በማሳደግ ለሥራ ቅጥር ዝግጁ ያደርጋል፡፡የራሳቸውንም ድርጅት ማቋቋም ለሚፈልጉም የፈጠራ ዝንባሌ ላላቸው ወጣቶችም የገንዘብ ድጋፍ ያመቻቻል፡፡ ከራሳቸውም አልፈው ሌሎቹን እንዲረዱ የሙያ የገንዘብና የአቅም ግንባታ ድጋፎችን እንደሚያደርግም ይናገራል፡፡ በአፍሪካ ወደ 30 ሚሊዮን በኢትዮጵያ ደግሞ 10 ሚሊዮን ወጣቶችን በአስር ዓመት ውስጥ ስራ ለማስያዝ ስለተነሳው ድርጅትና ፕሮጀክቶቹ የሚያስረዱን አቶ ዓለማየሁ ኮንዴ ናቸው፡፡ ቀደም ሲል በሩዋንዳ አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን ተወካይና የሥራ መሪ የሆኑትን አቶ ዓለማየሁ ኮንዴ ናቸው፡፡ \nአቶ ዓለማየሁ ኮንዴ በተለያዩ የዓለም አቀፍ የትምህርት፣ የረድኤትና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ውስጥ ላለፉት 25 ዓመታት አገልግለዋል፡፡ በሩዋንዳ በርካታ የወጣቶችን የሥራ ፈጠራና ልማት ፕሮጀክቶችን መምራትን ጨምሮ፣ በደቡብምስራቅና አፍሪካ አገሮች ሰርተዋል፡፡ ቀደም ሲል በተለያየ ኃላፊነት ለፕላን ኢተርናሽናል የሰሩ ሲሆን አሁን ደግሞ ድርጅቱ በኢትዮጵያ የሚያካሂደውን ዘርፈ ብዙ ፕሮጀክቶች በምመራት ላይ ይገኛሉ፡፡ በተለይም ከኮቪድ 19 ጋር ተያይዞ ተጎጂ ሊሆኑ የሚችሉ ድርጅቶችና ለሥራ አጥነት የሚጋለጡ ዜጎችን በመታደግ ይሠራሉ፡፡ ድርጅታቸው ስለራሱ በሚሰጠው መግለጫ እንደሚገልጸው ፕሮጀክቶቹ በወጣቶች የሥራ ቅጥር ላይ ብቻ የተወሰነ አይደለም፡፡ እንደ ትምህርት ቤት ያሉ ማህበራዊ ተቋማትም ተተኪ አገልግሎቶችን እንዲሰጡ፣ የኢንተርኔት ቴኮኖሎጂን የሚጠቀሙበትን መንገድ ያመቻቻል፡፡ ወጣቶች በተለይም ሴቶች፣ የተሻለ የሙያ ሥልጠና እንዲኖራቸው፣ የፋይንስ ድጋፍ ለሚያሻቸውም እንዲያገኙ በማመቻቸት ያግዛል፡፡ ለኮቪድ 19 ወረርሽኙ አፋጣኝ ምላሽ የሚሰጡ ባለሙያዎችንም ይደግፋል፡፡ ኮቪድን በመካለካለም ሆነ ተጎጂዎችን መልሶ በማቋቋም የዲጂታል ቴክኖሎጂን ተጠቃሚነት በማስፋፍትም ሆነ የፈጠራ ስራዎችን በማበረታት ይሠራል፡፡ በእነዚህና በሌሎች አገልግሎቶቹ ዙሪያ በኢትዮጵያ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን ተወካይ፣ አቶ ዓለማየሁ ኮንዴ ኮይራን አነጋግረናቸዋል፡፡ \n ", "passage_id": "5a01daabbdaa10f66c39dfdf8569e225" }, { "cosine_sim_score": 0.3380008935928345, "passage": "ዋለልኝ አየለ አዲስ አበባ፦ ከተለያዩ የትምህርት ተቋማት ለሚመረቁ ሥራ ፈላጊዎች የበይነ መረብ የሥራ ዓውደ ርዕይ እንደሚካሄድ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን አስታወቀ። ዓውደ ርዕዩ አካላዊ ቅርርብን በማስቀረት ኮቪድ-19 ወረርሽኝን የሚከላከልና ሥራ ፈላጊዎችን ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር የሚያገናኝ እንደሆነም ገልጿል። በሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን የኮምኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት አማካሪ ወይዘሮ ተወዳጅ እሸቱ በተለይም ለአዲስ ዘመን ትናንት እንደገለጹት፤ የንግድ ሥራ ክፍል የሆነው ደረጃ ዶት ኮም ከኢፌዴሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከህዳር 29 እስከ ታህሳስ 9 ቀን 2013 ዓ.ም የበይነ መረብ የሥራ ዓውደ ርዕይ ይካሄዳል። በዓውደ ርዕዩም የጅማ፣ የባህርዳር፣ የአዲስ አበባ እና ሌሎች አንጋፋ ዩኒቨርሲቲዎች ይሳተፋሉ። እንዲህ አይነት የሥራ ዕድል ዓውደ ርዕይ በሌላው ዓለም ብዙ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እንደሚረዳ ያመለከቱት አማካሪዋ ፣ በኢትዮጵያም የተሻለ የስራ አድል ለመፍጠር ያስችላል በሚል ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን አስታውቀዋል። በደረጃ ዶት ኮም አነሳሽነት ከዚህ በፊት በየከተሞች እየተዞረ በአካላዊ ቅርርብ የስራ እድል ለመፍጠር ይሰራ እንደነበር ጠቁመው ፤ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎችን ማሰባሰብ ባለመቻሉ ስራውን በበይነ መረብ ዓውደ ርዕይ እየተካሄደ መሆኑን አመልክተዋል። አገልግሎቱን በበይነ መረብ መሰጠቱ የአገልግሎቱን ተደራሽነት እንዳሰፋው የገለጹት አማካሪዋ፣ በበይነ መረብ አገልግሎት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እንደገባ ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎችን ማሳተፍ ተችሏል ብለዋል። ‹‹የሥራ ዕድል ፈጠራ አጀንዳው የመንግስት ኃላፊነት ብቻ አይደለም›› ያሉት ወይዘሮ ተወዳጅ፤ የግል ባለሀብቶችና ሌሎች ቀጣሪዎች ኃላፊነት እንዳለባቸው ጠቁመዋል። መንግስት በግል አስቀጣሪዎች የሚሰሩ የስራ ፈጠራ ስራዎችን እንደሚደግፍም ተናግረዋል። የደረጃ ዶት ኮም ፕሮግራም ዳይሬክተር ወይዘሪት ሲሃም አየለ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ ደረጃ ዶት ኮም ከማስተር ካርድ ፋንውዴሽን በሚያገኘው ድጋፍ ከሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ተመራቂዎችን ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር ያገናኛል፤ ያስቀጥራል። ከተቀጣሪዎች ምንም አይነት ክፍያ አይቀበልም። ደረጃ ዶት ኮም ከአንድ ሺህ በላይ ተመራቂዎችን ከ80 ቀጣሪ ድርጅቶች ጋር ማገናኘቱን የገለጹት ወይዘሪት ሲሃን፣ ህዳር 29 በሚከፈተው ዓውደ ርዕይ ከአራት ሺህ በላይ ተመራቂዎች እንደሚሳተፉም አስታውቀዋል ። እንደ ወይዘሪት ሲሃን ገለጻ፤ ደረጃ ዶት ኮም ከቀጣሪ ድርጅቶች እና ከተመራቂዎች ጋር ማገናኘቱ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሥርዓተ ትምህርት ቀረጻ ግብዓት የሚሆኑ መረጃዎችን ማግኘት ማስቻሉን ጠቁመዋል። እንደ አሰራር ቀጣሪ ተቋማቱ ከተመራቂ ተማሪዎች ላይ ያጡትን ክህሎት ለደረጃ ዶት ኮም ያሳውቃሉ ያሉት ወይዘሪት ሲሃም ፣ ደረጃ ዶት ኮም በበኩሉ ተመራቂ ተማሪዎች በተመረቁበት ሙያ አጡት የተባለውን ክህሎት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሳውቃል ብለዋል። ደረጃ ዶት ኮም ከ25 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተመራቂዎች የሥራ ዕድል ፈጠራ ክህሎትን በተመለከተ ሥልጠና መስጠቱን አስታውቀው ፣ በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 14 የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከላት ማቋቀሙን ገልተጸዋል። ለስድስት ሺህ ተመራቂዎች የሥራ ዕድል ማስገኘቱን አመልክተዋል። የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ለሦስት ሚሊዮን ወጣቶች የሥር ዕድል የመፍጠር እቅድ እንደነበረው ይታወሳል።አዲስ ዘመን ህዳር 26 ቀን 2013 ዓ.ም", "passage_id": "2ac01a4dd6767242f3eb4c1898a2f9ee" }, { "cosine_sim_score": 0.3334256410598755, "passage": "የሰራተኞች የመደራጀትና የመደራደር መብት፤ የመነሻ ደመወዝ ወለል አለመኖር፤ የሙያ ደህንነትና ጤንነት አለመጠበቅ ጉዳዮች በአሰሪና ሰራተኞች፤ እንዲሁም በመንግስት በኩል አነጋጋሪነታቸው እንደቀጠለ ይገኛል፡፡ መደራጀት ህገ መንግስታዊ መብትና አለም አቀፍ ድንጋጌ ቢሆንም በአገር ውስጥ ባግባቡ እየተተገበረ እንዳልሆነ ይገለጻል፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ሰራተኞች ማህበር ሊቀመንበር አቶ አበባው ዋለልኝ እና ዋና ጸሃፊው አቶ ታደሰ ጥበቡ፤ የሰራተኛ ማህበራት በርካታ ችግሮች እንደተደቀኑባቸው ይናገራሉ፡ ፡ በአንዳንድ ተቋማት ሠራተኞች እንዳይደራጁ ከፍተኛ ተጽእኖ እንደሚደርግባቸውና ከተደራጁ በኋላም የሚፈርሱ እንዳሉ ይናገራሉ፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራም ባግባቡ እንደማይሰራም ያመለክታሉ፡፡ መደራጀት ለአገር፤ ለሰራተኛውና ለአሰሪውም ጥቅም አለው፡፡ ለምርትና ምርታማነት ማደግ ትልቅ አስተዋጽኦ ያለው በመሆኑ መብቱ እንዲከበር ትኩረት ማድረግ ይገባል፤ ሲሉ ያመለክታሉ፡፡ ለሰራተኞች የሚከፈለው ደመወዝ እጅግ ትንሽና ኑሮን ለመቋቋም ያላስቻለው መሆኑን በማንሳትም፤ መንግስት ትኩረት በማድረግ ሊፈታው ይገባል ባይ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሰማኮ) ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፤ የሰራተኞች የመደራጀትና የመደራደር መብት ጥያቄ ከፍተኛ ችግር መሆኑን ይጠቅሳሉ፡፡ በውጭ ኩባንያዎች፤ በኢንዱስትሪ ፓርኮች፤ በኢንዱስትሪ ዞኖችና በተለያዩ የውጭ ኩባንያዎች ሰራተኞች ባግባቡ በማህበር አለመደራጀታቸውን ያመለክታሉ፡፡ ችግሩ አሰሪዎቹ የሰራተኛውን የመደራጀትና የመደራደር መብት ስለማይቀበሉት የተፈጠረ መሆኑንም ያመለክታሉ፡፡ እንደርሳቸው ገለጻ፤ በአገር አቀፍ ደረጃ የመነሻ ደመወዝ ወለል አለመኖርም ችግር ፈጥሯል፡፡ በተለይ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የመነሻ ደመወዝ በወር 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር)፤ ከፍተኛው ደግሞ 860 ብር (ስምንት መቶ ስድሳ ብር) ነው፡፡ በዚህም ደመወዛቸው የዕለት ጉርሳቸውን ለመሸፈን እንኳን ለመሸፈን ህይወትን አስቸጋሪ አድርጎባቸዋል፡፡ የሙያ ደህንነትና ጤንነት ችግርም ሰራተኛውን እየተፈታተነ መሆኑን አቶ ካሳሁን ያነሱና፤ አዋጁ በአሰሪው ላይ የሙያ ደህንነት አልባሳትን ማቅረብና በጉዳዩ ላይም መረጃና ስልጠና መስጠትን በአሰሪው ላይ የሚጣል ግዴታ ቢያደርገውም ባለመተግበሩ በስራ ላይ አደጋም ብዙ ሰራተኞች ህይወታቸውን እንደሚያጡና ለአካል ጉዳት እንደሚዳረጉ አቶ ካሳሁን ይናገራሉ። አሰሪና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች በሰራተኛው ጉልበት እየነገዱ መሆኑን፤ በህጋዊ ሽፋን ህገ ወጥ ድርጊት እንደሚፈጸም፤ አንድ ሰራተኛ ሊከፈለው ይገባ የነበረን ገንዘብ ቀንሰው ክፍያ የመፈጸም ችግር መኖሩን፤ አሰሪና ሰራተኛ አገናኞች አንድ ጊዜ ብቻ ኮሚሽን መውሰድ ሲገባቸው በየጊዜው ከሰራተኛው ደመወዝ እንደሚቀበሉ ያመለክታሉ፡፡ ኢትዮጵያውያውያን መስራት በሚችሏቸው እንደ ጥበቃ፤ ጽዳት፤ የሂሳብ ሙያ፤ ከባድና ቀላል መኪና አሽከርካሪ የመሳሰሉ አነስተኛ የስራ መደቦች ላይ የውጭ አገር ሰራተኞች ቅጥር እንደሚፈጸምም ነው የሚናገሩት፤ መስፈርቱን የሚያሟሉ ስራ አጥ ወጣቶች እድሉን ማግኘት ይገባቸዋል፡፡ ሰራተኞች በማህበር ሲደራጁ የማህበር መሪዎች ስራ እንዲለቅቁና የስራ ቦታ ዝውውር በማድረግ ከፍተኛ ተጽእኖ እንደሚያሳድሩባቸው ይጠቅሱና፤ መስተካከል እንዳለበት ያመለክታሉ፡፡ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት፤ በአገር አቀፍ ደረጃ አብይ ኮሚቴ ተቋቁሞ እየተሰራ ነው፡ ፡ ኮሚቴው በውጭ\nኩባንያ ያሉ ሰራተኞች እንዲደራጁ ይሰራል፡፡ አሰሪውንና ሰራተኞቹን ያነጋግራል፡፡ ሰራተኞች ሲደራጁ መብትና ጥቅማቸውን እንዲያውቁ ያደርጋል፡፡ ሰራተኞች ለምርትና ምርታማነት ትኩረት እንዲሰጡ የማንቃት ስራ ይሰራል ሲሉ ያመለክታሉ፡፡ በ2008 ዓ.ም ሊወጣ በነበረው የአሰሪና ሰራተኞች አዋጅ የተወሰኑ አንቀጾች ላይ መነጋገራቸውን፤ የደመወዝ የመነሻ ወለል እንዲቀመጥ ሃሳብ አቅርበው ተቀባይነት እንዳላገኙና በልዩነት መውጣታቸውን ያስታውሳሉ፡፡ ከለውጡ በኋላ አጠቃላይ አንቀጾቹ ላይ መወያየታቸውን፤ በየዓመቱ የመነሻ ደመወዝ ወለል እየመዘነ የሚወስን ኮሚቴ ከአሰሪ፣ ከሰራተኛና ከመንግስት ተወካዮች የሚወከሉበት ኮሚቴ እንዲቋቋም የሚፈቅድ አንቀጽ በረቂቅ አዋጁ ተካትቶ ወደ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ተልኮ ምላሽ እየተጠበቀ እንደሚገኝ ያመለክታሉ፡፡ እንደርሳቸው ማብራሪያ፤ መደራጀት ህገ መንግስታዊ መብትና ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ነው፡፡ ይህንን በመረዳት አሰሪዎች የሰራተኞችን መደራጀት ሊፈቅዱ፤ መደራጀታቸውንም የግጭት ማስወገጃ፣ ምርትና ምርታማነት ማሳደጊያ ሊያደርጉት ይገባቸዋል፡፡ ካልሆነ ግን ኢሰማኮም ማደራጀቱን ይቀጥላል፡፡ መብቱም በማንኛውም መንገድ እንዲከበር ይደረጋል ብለዋል። አለም አቀፍ የሰራተኞች ቀን በኢትዮጵያ ለ44ኛ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ130ኛ ጊዜ ዛሬ እየተከበረ ይገኛል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 23/2011በ", "passage_id": "f5a38f0c90b26f9296eaae0c06cb9ce6" }, { "cosine_sim_score": 0.3296360969543457, "passage": "በአፍሪቃ የደህንነት አደጋ የደቀነውን ዓለም አቀፍ ሽብር ጉዳይ ያጤኑ የምክር ቤት አባላት በአገሮቹ ያለውን የሰብዓዊመብት አያያዝና መሪዎች በአስተዳደር ስልጣናቸው ከለላ የሚፈጽሟቸውን ጥሰቶች፤ “እንዳታይ” ወይም“እንድታልፍ አድርጓታል፤” ሲሉ፤ ስጋታቸውን ገለጡ። በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪቃ ጉዳዮች ረዳት ሚንስትር Linda Thomas-Greenfield ለምክር ቤቱየውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ በበኩላቸው ከትላንት በስቲያ በሰጡት የምስክርነት ቃል፥ አገሮቹ “አለባቸው” ስላሉት “እጅግ አሳሳቢተጋላጭነት” እና እንዲሁም “አፋጣኝ ትኩረት ይሻል” ስላሉት “የአቅም ክፍተት” አብራርተዋል።አሸባሪ ቡድኖች በቀጥታ ገንዘብ በመስጠት ተዋጊዎችን እንደሚመለምሉ ያስረዱት የአፍሪቃ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይሚንስትሯ “ያን ለመቋቋም መንግስታቱ በምትኩ “የትምሕርትና የሞያ ክህሎት ስልጠና ዕድሎችን ለመፍጠር ያላቸውንአቅርቦትና አቅም በሙሉ መጠቀም አለባቸው፤” ብለዋል። ዋናውም የዩናይትድ ስቴትስ ትኩረት የተባሉትን እድሎች በእነኚህአገሮቹ ውስጥ ለመፍጠር የተያዘውን ጥረት ለታለመለት ዓላማ ማብቃቱ ላይ ነው።በዚህም ሳቢያ ዩናይትድ ስቴትስ መንግስታቱ በዓለም አቀፉ የጸረ-ሽብር ዘመቻ ሁነኛ አጋር እስከሆኑ ድረስ በሰብዓዊ መብትከበሬታ ላይ ለሚሰነዘሩት ጥቃቶችና ለሚታዩት የአስተዳደር ብልሹነቶች ይለፍ እየሰጠች ነው፤ ሲሉ በዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ከፍተኛ አመራር አባል ሴናተር Ben Cardin ስጋታቸውን ገልጠዋል። ", "passage_id": "8b6c4eb33964b82fc688badb54702f76" }, { "cosine_sim_score": 0.32814857363700867, "passage": "1.5 ሚ ብር ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና የህግ መብቶችን በማሳደግ ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር፤  ከምሽቱ 1፡00 የፊታችን ሀሙስ “ፍትህ ለሴቶች” የተሰኘ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በደሳለኝ ሆቴል ያካሂዳል፡፡ ማህበሩ ባለፉት 21 ዓመታት ለ125 ሺህ ደሀ ሴቶች ነፃ የህግ አገልግሎት ድጋፍ ሲሰጥ መቆየቱን አስታውሶ፤ አሁንም የህግ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውንና ፍትህ ያጡ ሴቶችን የበለጠ ለማገዝ ለሚያስፈልገው ወጪ የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ምሽቱን ማዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ማህበሩ ከትላንት በስቲያ በኢትዮጵያ ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ለስራ እንቅፋት ከሆኑበት ነገሮች አንዱና ዋነኛው የገንዘብ አቅም ውስንነት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን በዚህም ምክንያት መስራት የሚገባቸውን ያህል እንዳልሰሩ ተናግረዋል፡፡ በመላው አገሪቱ 60 ያህል የማህበሩ ቅርንጫፎች እንደሚገኙ የገለፁት ዳይሬክተሯ ወ/ሮ ዜናዬ ታደሰ፤ ከ300 በላይ በጎ ፈቃደኛ የህግ ባለሙያዎችን ድጋፍ በማድረግ ደሀ ሴቶች ከሚደርስባቸው የቤት ውስጥ ጥቃት፣ ከቀለብ መከልከል፣ ከድብደባና ከተለያዩ አካላዊ ጉዳቶች እንዴት መከላከል እንዳለባቸው ግንዛቤ ከመስጠት ባለፈ ችግሩ የገጠማቸው 125ሺህ ያህል ሴቶች ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ማግኘታቸውን አስታውሰዋል፡፡ የፊታችን ሀሙስ በሚካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ምሽት ከ1.5 ሚ. ብር በላይ እንደሚጠበቅ የገለፁት ወ/ሮ ዜናዬ፤ የመግቢያ ዋጋ አንድ ሺህ ብር መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ በሚገኘው ገንዘብም በሴቶች ጥቃት ዙሪያ የቅድመ መከላከል፣ የአድቮኬሲና ችግርና ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች የበለጠ ድጋፍ የማድረግ ስራ እንደሚያከናውኑበት ጠቁመው፤ በምሽቱ በመገኘት ሁሉም የበኩሉን ድጋፍ እንዲያደርግ ዳይሬክተሯ ጥሪ አቅርበዋል፡፡", "passage_id": "192c4fd329cdb2d0cac019a19d51de19" }, { "cosine_sim_score": 0.3267853558063507, "passage": "ቪዥን ኢትዮጲያ (Vision Ethiopia) ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት (ESAT) ጋር በመተባበር “የኢትዮጵያና ኤርትራ ወቅታዊና የወደፊት ግንኙነት” በሚል ርዕስ ያዘጋጁት የውይይት መርሃ ግብር በቅርቡ እዚህ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሂዷል።ባለፉት ሁለት ተከታታይ ሳምንታት፥ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቶችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ፥ የኢትዮጵያና የኤርትራ ማህበረሰብ መሪዎች ያላቸው ሚናና፥ የኃያላን መንግሥታትና ያካባቢው ኃይሎች በአፍሪካ ቀንድ ያላቸው ፍላጎት ምንድነው በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ የተሰጡ አስተያየቶችን ሰምተናል።ዛሬ በሦስተኛውና በመጨረሻው ዝግጅት የአንድ አስረጂና ከተለያዩ የፕሮግራሙ ታዳሚዎች የቀረቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ይቀርባሉ። ", "passage_id": "b180a49b298ac1e967ece55f9c1db9ad" } ]
449c6c53038237f560ac03c9c17c4aea
c3510f23d562c110b1ec7d28ab023031
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ተማሪዎች ብቁ መሆን እንዳለባቸው ተገለፀ
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገቡና በመምርነት ሙያ የሚሰለጥኑ ተማሪዎችን ውጤት መሰረት በማድረግ መመልመል እንደሚገባ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ሰልጣኖች ለመምህርነት ለመመልመል ከፍተኛ ውጤትና ፍላጎት ሊኖራቸው እንደሚያስፈልግ ነው የትምህርት ሚኒስቴር የ2011 በጀት ዓመት ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ያስታወቀው፡፡በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የቅድመ መደበኛ ትምህርትና የጎልማሶች ትምህርት ላይ በቂ ስራ አለመሰራቱም ተጠቁሟል፡፡በተለይም በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን የሚሆኑ ተማሪዎች ትምህርት ማቋረጣቸው የተገለጸ ሲሆን፤ በቀጣይ መፍትሄ እንደሚበጅለት የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ጥላዬ ጌቴ ገልጸዋል፡፡በ2012 በጀት ዓመት መምህራን የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለመመለስ እንደሚሰራ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታውቋል፡፡በተለይም የመምህራንን ጉዳይ በተመለከተ ከመምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ጥናት እየተካሄደ መሆኑንና ጥናቱ እንዳለቀ ውጤቱ ይፋ እንደሚደረግ መገለፁን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23903/
[ { "cosine_sim_score": 0.6004924178123474, "passage": "አዲስ አበባ፦ የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተለያዩ መስፈርቶችን ሳያሟሉ ተምረው ያስመረቋቸውና በመማር ላይ ያሉ ተማሪዎችን በተመለከተ መንግስት ውሳኔ እንዲሰጥበት ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ማቅረቡን አስታወቀ። በኤጀንሲ የዕውቅና አሰጣጥ ዳይሬክተር አቶ አብይ ደባይ፤ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ባለፉት ዓመታት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተለያዩ መስፈርቶችን ሳያሟሉ አስተምረው ያስመረቋቸውና በማስተማር ላይ የሚገኙት ተማሪዎች ቁጥር በርካታ ነው። የተማሪዎችን መረጃ ለመደበቅ ሁለት ሬጅስትራር ያሏቸው፤ ግብር እንዳይከፍሉ የተለያዩ መረጃዎችን የሚያቀርቡ ተቋማት እንዳሉ ተገንዝበናል። ተቋማቱ አስተምረው ያስመረቋቸውና ተጠያቂነትን በመሸሽ ለኤጀንሲው ያላቀረ ቧቸው ሊኖሩ ስለሚችሉ ችግሩ የሰፋና ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚዊና ማህበራዊ በመሆኑ ከፍተኛ አመራሩ ውሳኔ እንዲያሳልፍ ቀርቧል:: ዳይሬክተሩ ‹‹በአዲስ አበባና\nበዙሪያው በተደረገ የዳሰሳ\nጥናት በርካታ ተቋማት\nእውቅና ሳይሰጣቸው በመደበኛና\nበርቀት መርሃ ግብር\nትምህርት የተሰጡ ተማሪዎች\nአሉ። እንዲያስተምሩ ከተፈቀዳላቸው\nቁጥር በላይ አስተምረው\nያስመረቁ፤ መንግስት ያወጣውን የመግቢያ መስፈርት ሳያሟሉ የተማሩና በመማር ላይ ያሉ ፤ በአግባቡ ትምህርት ሳይከታተሉ የተመረቁና ለትምህርት ባልተሰጠ ንግድ ፍቃድ ትምህርት አስተምረው ያስመረቁና በማስተማር ላይ ያሉ ተገኝተዋል›› ብለዋል።ኤጀንሲው በአዋጅ ቁጥር 261/2004 ዓ.ም ለግል የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ለሚሰጡት ትምህርት ቤት መጽሐፍት፣ የመማሪያ ክፍል፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ የቤተ ሙከራና የማሳያ፣ ጥራት ያለው የአሰራር ስርዓት፣ ችሎታ ባላቸው መምህራን፣ የተሟላ አደረጃጀትን፣ የማስተማሪያ ከባቢያዊ ሁኔታን፣ የጥራት ማስጠበቂያን፣ የጥናትና ምርምርን፣ የማህበረሰብ አገልግሎትን፣ የተማሪዎችን ልዩ አገልግሎቶችና ሌሎች መሰረተ ልማቶች ሙሉ ለሙሉ ባልተሟላ ሁኔታ ማስተማራቸውን አመላክተዋል። ዳይሬክተሩ ‹‹የግል ተቋማቱ\nእውቅናቸው በአቅማቸው በተፈቀደላቸው\nየተማሪ ቁጥር ልክ፣\nበተፈቀደላቸው ቦታ፣ የትምህርት\nመስክ፣ ደረጃ፣ የትምህርት\nአሰጣጥና የጊዜ ገደብን\nበመተላለፍም የተማሩ ዜጎች አሉ። መስፈርቱን ሳያሟሉ ተመርቀው ወደ ስራ የገቡ፣ ሌላ ትምህርት በመቀጠል የተማሩ ። በመንግስት ስልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ በማንሳት የችግሩ ግዝፈት ከጠበቅነው በላይ ነው›› ሲሉ ተናግረዋል። ‹‹ለጉዳዩ ተጠያቂ የሚሆኑት የትምህርት ተቋምት ብቻ ሳይሆኑ ተማሪዎች፣ ኤጀንሲውንና መንግስትም ጭምር ነው›› ያሉት አቶ አብይ፤ ‹‹ችግሩም ውስብስብና ለረጅም ጊዜ ሲንከባለል የመጣ ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ ግብታዊ ሆኖ እርምጃ መውሰድ በኢኮኖሚያዊ፣ በፖለቲካዊና በማህበራዊ ዘርፍ የሚደርስ ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ መንግስት በጥንቃቄ ውሳኔ ማሳለፍ አለበት። ከዚህ በኋላ እንዳይደገም መስራት እንደተጠበቀ ሆኖ ያለፈው ችግር ታይቶ እንዲፈታ መወሰን አለበት። በፖለቲካና በተለያየ ችግር ምክንያት ሥራቸው ካልተሳካላቸው ተቋማት ውስጥ ኤጄንሲያችን አንዱ ነው። ኤጀንሲውን ካለበት ችግር ለማውጣት የተለያዩ ስራዎችንም እያከናወንን ነው›› ብለዋል። አዲስ\nዘመን መስከረም 28/2012አጎናፍር ገዛኸኝ", "passage_id": "87730b5107f026d9ffdc801acf171acc" }, { "cosine_sim_score": 0.591469407081604, "passage": "በ2011 ዓ.ም ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሚጀመሩ የትምህርት ዓይነቶች ተለይተው ተግባራዊ ሲሆኑ ተማሪዎች ታሪክን ከማወቅና ሰብዕናን ከመገንባት በላይም ብስለትን ለማምጣት የማይተካ ሚና ይኖረዋል። ይሁንና መሰራት ያለባቸው ብዙ ተግባራት እንዳሉ ምሁራን ይናገራሉ። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ\nየፍኖተ ካርታ ጥናቱን ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት፤ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ተመርቀው ሲወጡ ተወዳዳሪ መሆን አልቻሉም።\nብቃታቸውም ዝቅተኛ ነው። በሙያቸው የብቃት፣ የክህሎት፣ የተግባቦትና የምክንያታዊነት ችግሮችም ይታይባቸዋል። ራሳቸውን በጽሑፍም\nይሁን በንግግር የመግለጽ ውስንነትም አለባቸው። የሥራ ጠባቂነትና የጥገኝነት መንፈስ የሚንጸባረቅባቸው ከመሆኑ ጋር ተያይዞም የወቅታዊ፣\nሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን ያለማወቅና ያለመረዳት ችግሮችም በስፋት ይስተዋልባቸዋል። ብዙዎቹ ተመራቂዎች የሰው ሃሳብ አራማጅ እንጂ ሃሳብ የሚያፈልቁ\nአይደሉም የሚሉት ዶክተር ሳሙኤል፣ የመጣውን ጉዳይ የማያመዛዝኑ፣ በጥልቀት ጉዳዩን የማይተነትኑ፣ አቋም የማይዙ፣ ባስ ሲል ደግሞ\nምክንያታዊ ሳይሆኑ በጥቂት ሰዎች የሚነዱ መሆናቸው በጥናቱ ታይቷል። ሥርዓተ ትምህርት ክለሳና የአንደኛ ዓመት ኮርሶችን ለመቅረፅ\nምክንያት የሆነውም ለዚህ እንደሆነ ያስረዳሉ። እንደ ዶክተር ሳሙኤል ገለጻ፣ የማህበረሰቡን እሴቶች ማክበር ያልቻሉና\nየግልም ሆነ ማህበራዊ ኃላፊነትን ለመውሰድ ክፍተት ያለባቸው ተማሪዎች በመልካም ሰብዕና ለመገንባት አስቸጋሪ ናቸው። ስሜታዊነት\nየሚበዛባቸውና ነገሮችን አመዛዝነውና ተንትነው በበሰለ መንገድ አይረዱም። ስለዚህ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የወል ኮርስ እንዲወስዱና\nበዚያ ልክ የእቅድ ቀረጻ የተደረገውም ለዚህ እንደሆነ ይናገራሉ። ተረጋግቶ የመግባባትና የመደማመጥ ችግር አሁን ባለው ሁኔታ በብዛት\nበተመራቂ ተማሪዎች ላይ ይታያል። በተለይም በምክንያታዊነት አምኖና አሳምኖ ነገሮችን የመተግበሩ ሁኔታ እየጠፋ መጥቷል። ስለዚህም\nይህንን ችግር ለመፍታት ይህ የወል ኮርስ አስፈላጊ እንደሆነ የሚያነሱት ደግሞ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል አባፊዳ\nናቸው። እርሳቸው እንደሚሉት፣ በሥነምግባር ታንጸው አገራዊ ስሜትን የሚያራምዱ\nተማሪዎች አሁን ላይ እየታጡ መጥተዋል። ለኢትዮጵያዊነት የሚሰጠው ትኩረትም አናሳ ነው። የአገርን ጥቅምና ለአገር መኖርን በሚገባ\nማስገንዘቡ ደግሞ ግዴታ ነውና ይህ ኮርስ መሰጠቱ አጠያያቂነት የለውም። ነገር ግን ብዙ የሚቀሩና የሚስተካከሉ ነገሮች አሉ። በተለይም\nከመምህራን አቅም፣ ከተማሪዎች አቀባበልና ከማህበረሰቡ አጋዥነት ጋር ተያይዞ ብዙ መስራትን ይጠይቃል። የእነ ቶሎ ቶሎ ቤት… አይነት\nመሆን የለበትም። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሶሾሎጂ መምህር የሆኑት መምህር ነጋ ጅባዝ በበኩላቸው፤\nበታቀደው ልክ ብቻ ሳይሆን አሁንም በታሰበው ሁኔታ ብዙ ክፍተቶች መኖራቸውን ያነሳሉ። በጣም ወሳኝነት ያላቸው የትምህርት ዓይነቶች\nየመኖራቸውን ያህል መግባት የሌለባቸው ትምህርቶች እንዳሉ፣ ገና ያልተሰራባቸው ግን በትምህርት መልኩ ይሰጣል የተባሉ መኖራቸውንም\nይጠቅሳሉ። ይህ ደግሞ አግባብነት የሌለው መሆኑን ይናገራሉ። ምክንያቱም ታሪክን ብንወስድ ብዙ ጭቅጭቅ እየተነሳበት ያለና ያልጠራ\nነው። ነገር ግን ትምህርቱ እንደሚሰጥ ተነግሯል። « ታሪክ የሚመረጥ አይደለም፤ የነበረና የተፈጸመ ነው። ስለዚህ መግባባት በሌለበት ለመግባባት ሞክሮ በአዲስ መስመር\nላስተምረው ማለት አያስኬድም። ይልቁንም እንደባለፈው አይነት ችግር ይፈጥርና የሥነዜጋና ሥነምግባር አይነት ውድቀትን ያስከትላል»\n የሚሉት መምህር ነጋ፤ የአተረጓጎም\nጉዳይና የመምህራን የማስተማር አቅም ብዙ ነገሮችን ሊያመጣ እንደሚችል ያስረዳሉ። ተስተካከለ ተብሎ ወደ ትግበራ ቢገባም የሚቀበለው\nአካል ከጠፋ በታቀደው ልክ ውጤት ማምጣት እንደማይቻልም ይገልጻሉ። መፍትሄው ሁሉም የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የወል ኮርስ እንዲወስዱ ማድረግ እንደሆነ የሚያነሱት ዶክተር ሳሙኤል፤\nየወል ኮርሶቹ ተማሪዎች ጥልቅ አሳቢ፣ ምክንያታዊ፣ ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ከማስቻላቸውም በላይ አገራቸውን የሚያውቁና የሚወዱ፣\nለአገራቸው የሚሰሩም እንዲሆኑ ያደርጋሉ። ይሁንና ብዙ መሰራት ያለበትም ነገሮች አሉ። በተለይ የሚመለከታቸው አካላት በጥምረት መስራት\nከቻሉ ለውጡን ያፋጥነዋል ይላሉ። «ከፈላስፎች የምንጠቅሰው እንደ እነ ሶቅራጥስ ዓይነቶችን ነው። እነ ዘርያዕቆብን የሚያውቅና የሚጠቅስ ሰው\nብዙም አልተፈጠረም፤ አገር በቀል የዴሞክራሲ መሰረቶቻችንስ ብዙ ቢሆንም እነርሱን መሰረት አድርጎ የሚራመድና የሚተገብራቸውም ዜጋ\nእየጠፋ ነው» የሚሉት ዶክተር ሳሙኤል፤ ይህንን ማሳወቅ ላይ መሰራት አለበት። መሰረታዊ የታሪክና ባህል ሥራዎችን በመያዝ ትክክለኛውን\nኢትዮጵያ ማንነትን ማሳየትም ያስፈልጋል ይላሉ። በሁሉም የትምህርት ዘርፍ ላይ ኮርሱ መሰጠት ያስፈለገው አገርን ያላወቀ ኢኮኖሚስት አገር ያፈርሳል፣ አገርን\nያላወቀም መሀንዲስ ካለን ከመጠበብ ይልቅ ያለንን ሀብት ይንዳልና ነው። ስለዚህም ይህንን ለመፍታት መምህራንን በብቃት የመለየት፣\nማስተማሪያ ሞጂሎችን የማዘጋጀቱ ሁኔታ እየተሰራበት ነው። መምህራን ተመርጠው፣በቂ መጽሀፍት በሌሉበት ደግሞ ትምህርቱ በሲዲ ተቀርጾ\nእንዲሰራጭም ዝግጅቶች ተጀምረዋል። ለዚህ ውጤት መምጣት በርካታ አካላት አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚገልጹት መምህር ነጋ ደግሞ፣ በአንድ ፍኖተካርታ\nመውጣት ብቻ ለውጥ አይመጣም ይላሉ። ይልቁንም የትውልድ ቀረጻ ጉዳይ ስለሆነ ትኩረት ማግኘት ያለበት ከቀደሙት ጀምሮ አስተሳሰብ\nላይ መስራት እንደሚያስፈልግ፤ ተመርቀው የወጡት ከዚህ በፊት የተሰሩበት ትክክል ያልሆነ ባህሪን ማስተካከል እንደሚገባ ይናገራሉ።\nባህሪ በአንድ ጊዜ የሚለወጥ አይደለምና በሚገቡት ላይ ብቻ ሳይሆን ተምረው በወጡትም ላይ ጠንካራ የአስተሳሰብ ለውጥ ማምጣት እንደሚያስፈልግ\nያስገነዝባሉ። ተማሪዎች ባላቸው ልዩ ተሰጥኦና መክሊት ማግኘት የሚገባቸውን ትምህርትና ስልጠና ባለማግኘታቸው የአቅምና የመክሊት\nመባክን ተከስቷል። በዚህም አሉታዊና የሰብዕና ዝንፈት እንዲፈጠር ሆኗል የሚሉት ደግሞ ዶክተር ጀማል ሲሆኑ፣ የባህሪ ለውጥ የሚያመጡ\nሥራዎችን በከፍተኛ ተቋማት ብቻ ሳይሆን ከታችኛው ክፍል ጀምሮ ማስተማር እንደሚገባ ይናገራሉ። በተለይም ቤተሰብ ይህንን በማገዙ\nዙሪያ ከፍተኛ ርብርብ ሊያደርግ ይገባል ብለዋል። የከፍተኛ ትምህርት ውስጣዊ ብቃትን በተመለከተ በፍኖተ ካርታው እንደተመላከተው፣ በቋንቋ ትምህርት ለመጀመሪያ\nዲግሪ ለመማር የተፈተኑ መምህራን ከ50 በመቶ በላይ ያመጡት ውጤት 3ነጥብ 48 ሲሆን፣ ሁለተኛ ዲግሪ ለመከታተል ደግሞ በዚሁ የትምህርት\nመስክ 11ነጥብ 64 ነው። በተመሳሳይ የታሪክ፣ ጅኦግራፊና ሥነዜጋና ሥነምግባር ትምህርትን በመጀመሪያ ዲግሪ ለመከታተል ከተፈተኑት\nመምህራን ውስጥ ከ50 በመቶ በላይ ያስመዘገቡት 3 ነጥብ 77 ሲሆኑ፣ ሁለተኛ ዲግሪ ለመከታተል ደግሞ 0 ነጥብ 69 ናቸው። ይህ ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ በሀገር ደረጃ የሀብት ብክነት ይከሰታል። ምሩቃን ከአህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ አቻዎቻቸው ጋር\nተወዳዳሪ መሆን አይችሉም። ተቋማቱ ዓለም አቀፋዊነትን እየተው የአንድ አካባቢ ሐሳብ ማዕከል ይሆናሉ። ሰብዕናው የተገነባና ምክንያታዊ\nየሆነ ዜጋን መፍጠር አይቻልም። አገርም ከተማረው ኃይል ማግኘት ያለባትን ሁሉ እንዳታገኝ ትሆናለች።አዲስ ዘመን ነሀሴ 19/2011 ጽጌረዳ ጫንያለው", "passage_id": "68429baf3f6e8c4534adb9b198473934" }, { "cosine_sim_score": 0.5861570835113525, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡ሚኒስቴሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማገዝ መምህራኑ በአቅራቢያቸው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለማገልገል ዝግጅት እንዲያደርጉ ነው ጥሪ ያቀረበው፡፡የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ “እኔም አስተምራለሁ” በሚል መሪ ቃል ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ከዚህ ቀደም በመምህርነት ሲያገለግሉ የነበሩና በመምህርነት ሙያ የሰለጠኑ ባለሙያዎችን የመመዝገብ ስራ ይሰራል ብለዋል።ባለሙያዎቹ በአቅራቢያቸው ባሉ ትምህርት ቤቶች በመሄድ እና በመመዝገብ የትምህርቱን ዘርፍ በሙያቸው እንዲያግዙ ጥሪ መቅረቡን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ትምህርት ሚኒስቴር መደበኛ ትምህርትን በሚያስቀጥልበት ወቅት በትምህርት ቤቶች አካላዊ ርቀትን ለማስጠበቅ የተማሪዎች ቁጥር ከ20 እስከ 25 እንዲሆን መወሰኑን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች እንደየ አካባቢያቸው ሁኔታ በፈረቃ ትምህርት እንዲሰጡ መወሰኑ ይታወሳል፡፡", "passage_id": "c2d33343b3b8bd546276d924a4d4f944" }, { "cosine_sim_score": 0.5837477445602417, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ የልዩ ተሰጥኦ ልማት ኢንስቲቲዩት በዚህ አመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይጀምራል፡፡ተቋሙ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ልዩ ተሰጥኦ እና ተውህቦ ያላቸው ተማሪዎች ገብተው የሚማሩበት ነው፡፡ለተቋሙ የሚሆን የትምህርት ቀረፃ ላይ ግብዓቶችን ለመሰብሰብ ያቀደ ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚገኙ ተማሪዎች እንዲሁም ከመደበኛ የትምህርት ስርዓት ውጭ በግል ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ተማሪዎች የሚማሩበት መሆኑም ተገልጿል።ከዚህ ባለፈም በልዩ ስርዓተ ትምህርት፣ ልዩ ዝንባሌና ተሰጧቸውን ባገናዘበ ሁኔታ ትምህርት እንዲሰጣቸው የሚደረግበት መሆኑም ተነግሯል።ኢንስቲቲዩቱ በዚህ አመት የመማር ማስተማር ስራውን የሚጀምር ሲሆን በቀጣይም 1 ሺህ ተማሪዎችን የመቀበል አቅም እንዳለው ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "cabc37519f50d287b9edd10eac79a0b7" }, { "cosine_sim_score": 0.5830494165420532, "passage": "‹‹አንድ ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲው ዓለም ሲቀላቀል ትልቅ ጉዳይ በመያዝ ነው፤ እሱም ለወደፊት የሚኖረው ተስፋ እና የዕድገት ራዕይ ነው፡፡ ይህን ለማሳካት ደግሞ በሠላም በመማር፣ በቂ የሆነ ክህሎት እና ዕውቀት ከዩኒቨርሲቲ ማግኘት አለበት›› ብለዋል የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዳምጠው ዳርዛ (ዶክተር)፡፡ተማሪዎችን አገራዊ የሆኑ ጉዳዮች ስሜታቸውን ሊረብሹ ስለሚችሉ በመቅረብ ማወያዬት እና ማማከር እንደሚያስፈልግ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ተናገሩ፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሚያስፈልጋቸውን ቁሳቁስ ያቀርባል፣ ከመመገቢያ ክፍል ጀምሮ ቤተ መጻሕፍትንና ማደሪያ ቦታቸውን ዘወትር በመጎብኘትና ቅሬታ ካላቸውም ቅሬታቸውን አዳምጦ በመፍታት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሠላማዊ እንዲሆን በትጋት እየሠራ እንደሚገኝም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ዳምጠው ለአብመድ በስልክ አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "8309d876ee4ddb66080b32ed0c0620f3" }, { "cosine_sim_score": 0.5805830955505371, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጭው ሚያዝያ ወር ጀምሮ በመንግስታዊ መዋቅር ውስጥ ለሚገኙ ሠራተኞች የብቃት ማረጋገጫ ፈተና እንደሚሰጥ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ።የሲቪል ሰርቪስ ብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ፕሮጀክት መጀመርን አስመልክቶ ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ ፈይሳ እንደገለጹት÷ የብቃት ማረጋገጫ ፈተናው የሚሰጠው ከሀገራዊ ለውጡ ጋር የተቃኘ የመንግስት ሰራተኛ እንዲኖርና የወቅቱን የህዝብ ጥያቄ የሚመልስ ኃይል ለመፍጠር በሚያስችል መልኩ ነው።በአሁኑ ወቅት የህብረሰተቡን የአገልግሎት ፍላጎት ማርካት እንዳልተቻለ ጠቅሰው ለዚህ ምላሽ እንዲሆንም በመንግስታዊ መዋቅር ውስጥ ያለው ማንኛውም ሠራተኛ በዚህ የብቃት ማረጋገጫ ውስጥ እንደሚያልፍ ተናግረዋል።የብቃት ማረጋጫ ፕሮጀክቱ ለሁለት ዓመት ተኩል የሚቆይ ነው ያሉት ምክትል ኮሚሽነሩ፥ ከመጭው ሚያዝያ ወር ጀምሮ ወደ ተቋማቱ አዲስ የሚቀላቀሉ ሠራተኞችም ጭምር የብቃት ማረጋገጫ ፈተና እንደሚወስዱ ገልጸዋል።በሀገሪቱ ከ1 ሚሊየን 700 ሺህ በላይ የመንግስት ሰራተኞች እንደሚኖሩ ያመለከቱት አቶ ብርሃኑ፥ ፕሮጀክቱ በዘርፉ መሰረታዊ ለውጥ ያመጣል ተብሎ የታመነበትና በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተቀባይነት ያገኘ መሆኑንም አስረድተዋል።በኮሚሽኑ የብቃት ማረጋገጫ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ የማነ ኃይሉ በበኩላቸው፥ የፕሮጀክቱ ዓላማ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ውጤታማ ለማድረግና የህዝቡን የተገልጋይነት እርካታ ለማረጋገጥ ነው ብለዋል።ሀገሪቱ የቆየና ዘመን ተሻጋሪ መንግስታዊ የሲቪል ሰርቪስ አደረጃጀት ቢኖራትም በተለይም ከአቅም፣ አመለካከት፣ አስተሳሰብና ተግባቦት አንጻር ሰፊ ክፍተት እንዳለ አንስተዋል።ፕሮጀክቱ የተቀረጸው ሀገሪቱ የደረሰችበትን ደረጃ የሚመጥንና ከለውጡ ጋር የታቀኘ አስተሳሰብና ተግባር ያነገበ እውቀት፣ ክህሎትና በአመለካከት የበቃ የሰው ኃይል በአዲስ መልክ ማደራጀት በማስፈለጉ መሆኑንም ጠቅሰዋል።የብቃት ማረጋገጫ ፈተናው የየሴክተሮቹን ዓላማ መሰረት ባደረገ መልኩ በሠራተኞች እውቀትና ክህሎት ላይ በመመስረት በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሥር ሆኖ ከፌደራል እስከ ክልል ድረስ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረኩ ከፌዴራል፣ ከክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የተውጣጡ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች እየተሳተፉ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "ff16186bb9f41abbfb30a53ad6499e51" }, { "cosine_sim_score": 0.5687701106071472, "passage": "የአማራ ክልል አመራር አካዳሚ በሦስት ተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በዶክትሬት ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አማራ ክልል ኮሙኒኬሽን አስታውቋል። አመራር አካዳሚው በዶክትሬት ዲግሪ ሊጀምር ላሰበው መርሃ ግብርም ስርዓተ ትምህርቱን  በተመለከተ ምሁራንን አስገምግሟል።አመራር አካዳሚው በዶክትሬት ደረጃ ለማስተማር ያቀዳቸው ትምህርት ዘርፎች በፖለቲካል ኢኮኖሚ፤በሰላምና ደህንነት እና በፐብሊክ ፖሊሲ እና ሊደርሺፕ እንደሆነ የአመራር አካዳሚው ዳይሬክተር ማተቤ ታፈረ (ዶ/ር) አስታውቀዋል። ማተቤ አያይዘውም ከዶክትሬት ዲግሪ በተጨማሪ በሕግና ኢኮኖሚክስ፤ በፕሮጀክት ማኔጅመንት እና በሰላምና እድገት የትምህርት ዘርፎች ደግሞ በማስተርስ ዲግሪ ደረጃ ለማስተማር ታልሞ ስርዓተ ትምህርቱ መዘጋጀቱን  ተናግረዋል።አዲሱ ትምህርት መርሃ ግብር ይፋ በተደረገበት ወርክ ሾፕ ላይ በክብር እንግዳነት የተገኙት የአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ  ዮሐንስ ቧያለው በበኩላቸው የአብዛኛዎቹ አፍሪካ አገራት ዋነኛ ችግር ብቃት ያለው አመራር እጦት ምክንያት መሆኑን በመጠቆም በእኛም አገር እርስ በእርስ የሚያባላን የአመራር ክህሎት እና ጥበብ በማጣታችን ምክንያት ነው ብለዋል፡፡", "passage_id": "5a97864c097cb591584df656af8a849a" }, { "cosine_sim_score": 0.5663208961486816, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትን ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራ መሰራቱ ተገለፀ፡፡የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በመከላከል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትን መልሶ ለመክፈት የተደረጉ ዝግጅቶችና ለወረርሽኙ የተሰጡ ግብረ-መልሶችን አስመልክቶ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡በመድረኩ ላይ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትን ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችለው የቅድመ- ዝግጅት ስራ እየተሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክተር ጄኔራል ዶክተር ገነነ አበበ÷ አሰልጣኞችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ለቫይረሱ ተጋላጭ እንዳይሆኑ በፈረቃ በማሰራት የተለያዩ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል፡፡እነዚህም የንጽህና መጠበቂያ ቁሶችን በወቅቱ የማቅረብ እና በ8 ክልሎች ከእጅ ንክኪ ነጻ የሆነ 1 ሺህ 58 በፔዳልና በሴንሰር የሚሰራ የእጅ መታጠቢያ ማሽን በማምረት ለኢንትርፕራይዞች ለማሸጋገር ተችሏል፡፡ከዚያም ባለፈ በአንዳንድ ተቋማት ሳኒታይዘር እና ሳሙና በማምረት ለህብረተሰቡ የመደገፍ ስራ ተሰርቷል፡፡ከ200 ሺህ በላይ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማምረት ለህብረተሰቡ የማቅረብ እንዲሁም ኢንተርፕራይዞችን በማብቃት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል እያመረቱ ለገበያ እንዲያቀርቡ በማድረግ ተጠቀሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ተችሏል ተብሏል፡፡በተጨማሪም በተቋማቱ ሀኪሞች የሚገለገሉበት አልባሳት መዘጋጀታቸውና ለቫይረሱ ተማሚዎች የሚያገለግል ጥራቱን የተጠበቀ 1 ሺህ 780 አልጋ በማምረት ለጤና ድርጅቶች ቀርቧል ነው የተባለው ፡፡ስልጠና ለማስጀመርም ስለቫይረሱ ያለው ግንዛቤ እያደገ መምጣት፣ ተቋማት በራሳቸው ወረርሽኙን ለመከላከል የሚረዱ መከላከያዎችን ማምረት መጀመራቸው፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በተመለከተ የአጠቃቀም ክህሎት መዳበሩ እና የሰልጣኞች ቁጥር ውሱን መሆኑ መልካም እድሎች ናቸው ተብሏል፡፡እንዲሁም የገጽ ለገጽ ስልጠና ለማስጀምርም የመማሪያ ክፍሎችን የማስተካከል፣ ወርክሾፖችን የማደራጀት እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን የማሟላት ስራ በመከናወን ላይ መሆኑና ለአሰልጣኞች ግንዛቤ የመፍጠርና ቀሪ የብቃት አሀዶችን የመለየትና ፕሮግራም የማውጣት ስራ በአብዛኞቹ ኮሌጆች ተከናውኗል መባሉን ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "fe5373111dcc9c92d5df7106a8c7397f" }, { "cosine_sim_score": 0.5606894493103027, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችንና ምሩቃንን በዘመናዊ የሶፍትዌር መተግበሪያ አሰልጥኖ ወደ ቴክኖሎጂ ለማስገባት ያቀደ ሃሳብ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፈሰር አፈወርቅ ካሱ፥ ከሃገርኛ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ቢያግ ሚን ጋር በቀረበው ሃሳብ ላይ ተወያይተዋል።የቀረበው ሃሳብ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እና ስራ ፈላጊ ምሩቃንን አስፈላጊ የኮምፒውተር ቋንቋዎችን በማሰልጠን ለማብቃት ያለመ መሆኑ ተገልጿል።የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፈሰር አፈወርቅ ካሱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።በኢትዮጵያ እንደ ጃቫ ባሉ የኮምፒውተር ቋንቋ ዘርፍ በቂ የሰለጠኑ ባለሙያዎች አለመኖራቸውን ዋና ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል። ተማሪዎችንና ምሩቃንን በማብቃት በኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪው ውስጥ እንዲሰሩ ለማዘጋጀት እቅድ እንዳላቸውም ነው የተናገሩት።ፕሮፌሰር አፈወርቅ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለእቅዱ ተግባራዊነት አብሮ እንደሚሰራ ጠቅሰዋል።ሃገርኛ በኮሪያ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ በነበሩ ኢትዮጵያውያን የዛሬ 10 ዓመት የተሰራ አማርኛ ለመፃፍ የሚያስችል የሞባይል መተግበሪያ ስያሜ መሆኑን ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "824479db1fd4c53e8d2186e4b9448fd6" }, { "cosine_sim_score": 0.5568592548370361, "passage": "አዲስ አበባ ፣መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች በየደረጃው ወደ ትምህርት ገበታቸው ለመመለስ የሚያስችል ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር አስታውቋል።በቅርቡ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በየተራ ተማሪዎቻቸውን እንደሚቀበሉ የጠቆመው ሚኒስቴሩ÷ በሀገሪቱ ሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎችም በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለማምራት ዝግጅት ማድረግ አለባቸው ብሏል።ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ 44 ዩኒቨርሲቲዎች በተደረገ ግምገማ አብዛኛዎቹ ኮሮናን በመከላከል የመማር ማስተማሩን ሂደት ማከናወን በሚችሉበት ደረጃ ላይ እንደሚገኙም ገልጿል።የቀሩት ጥቂት ዩኒቨርሲቲዎችም በቀጣይ ሳምንት ዝግጅታቸውን እንዲያጠናቅቁ አቅጣጫ መሰጠቱ ተጠቁሟል።የጤና ፕሮቶኮልና የሰላም ሁኔታውን የሚያስጠብቅ መመሪያም ተዘጋጅቷል ተብሏል።ከዚህ ባለፈም በአመቱ ከክህሎትና እውቀት በተጨማሪ የስብእና ግንባታ ላይ ያተኮሩ ትምህርቶችን በስርአተ ትምህርቱ ይካተታል ተብሏል።በኃይለኢየሱስ ስዩም\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "620cfc0ef3d5aa78ec8fbd9a2d122906" }, { "cosine_sim_score": 0.5567200183868408, "passage": "ሦስት ዓመት የነበረው የዩኒቨርሲቲ የዲግሪ መርሀ ግብር ቆይታ ወደ 4 አመት ከፍ እንዲል ተወሰነ፡፡በ2012 ዓ.ም ወደ መንግሥትም ሆነ የግል ዩኒቨርሲቲዎች የሚገቡ አዲስ የመጀመሪያ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩት በ15 አዳዲስ ትምህርቶች መሆኑን የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አስታውቋል።በሦስት ዓመታት ይጠናቀቅ የነበረው የዲግሪ መርሀ ግብርም ወደ አራት ዓመት ከፍ እንደሚል ነው የገለጸው።በዚህ ሂደት እንዲያልፉ የሚደረጉትም በ2012 ዓ.ም ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎች እንደሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2012 ዓ.ም ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሚሰጡት የትምህር ዓይነቶች ለሁሉም የትምህርት ክፍሎች የጋራ እንደሚሆኑ ታውቋል፡፡ትምህርቶቹም ተማሪዎች በአስተሳሰብ ምጡቅ እንዲሆኑ፣ ብዝሀነትን፣ የሀገርን ባህል፣ ሀገር በቀል ዕውቀቶችንና ታሪክ እንዲያውቁ የሚያደርጉ ናቸው ብሏል ኤጀንሲው፡፡የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራት፣ ስነምግባር እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በሚመለከት የሀገሪቱ የትምህርት ስርዓት እንዴት ይቃኝ? በሚል ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ በምሁራን ሰፊ ጥናት ሲደረግና ሕዝብም ሲወያይበት መቆየቱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንዱአለም አድማሴ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ አስረድተዋል፡፡ በሂደቱም ማሻሻያ እና ለውጦች ተደርገዋል።በዚሁ መሰረትም በ2012 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡ ተማሪዎች አዳዲስ የትምህርት ዓይነቶችን መስጠት እንዲችሉ ስምምነት ላይ ተደርሶ ለዚሁ ዝግጅት መደረጉን፣ አሁን ያለው ሁኔታም ትምህርቱን ለመጀመር የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "78f92e9fa93023a528d9d494201ea1d0" }, { "cosine_sim_score": 0.5563901662826538, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በዘንድሮው አመት “ሃገር አቀፍ የትምህርት ብርሃን” የተሰኘ አዲስ የፈተና አይነት እንደሚጀምር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ የትምህርት ዘርፉን የሪፎርም ስራዎች በተመለከተ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ውይይት አድርጓል።የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ መደበኛ ትምህርትን ሳይከታተል በሌላ አጋጣሚ ማንበብና መጻፍ የቻለ ማንኛውም ግለሰብ ይህን ፈተና በመውሰድ የሶስተኛ ክፍል ማረጋገጫ ሰርትፊኬት ይሰጠዋል ብለዋል።ሚኒስትሩ አሁን ላይ በሃገሪቱ ማንበብና መጻፍ የሚችሉ ወይም የተማረ ማህበረሰብ 43 በመቶ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡አዲሱ የፈተና መርሃ ግብር በተለያየ መልኩ ማንበብና መጻፍ ችለው በመደበኛ ትምህርት ያልተካተቱትን ማረጋገጫ እንዲያገኙ እንደሚረዳ ጠቁመው የተማረውን የማህበረሰብ ቁጥር ከፍ እንደሚያደርገውም አስረድተዋል፡፡ፈተናው በአፍ መፍቻ ቋንቋ የሚሰጥና ፈተናውን ያለፉት በተግባር ተኮር ትምህርት እንዲቀጥሉ ይደረጋልም ነው ያሉት።በሌላ በኩል በዘንድሮው አመት የሙያ ትምህርቶችን በተወሰነ መልኩ ለ11ኛ ና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለመስጠት መታቀዱንም አንስተዋል።ይህም ተማሪዎች ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ የሙያ ባለቤት ሆነው እንዲጨርሱ ያግዛቸዋል ተብሏል።በሃይማኖት ኢያሱ", "passage_id": "4432fa44a4eb17d0f4bdda32b8070835" }, { "cosine_sim_score": 0.5511739253997803, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን ያለመ መርሃግብር ይፋ ሆነ።መርሃ ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ÷የመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ስነስርዓትም ከ500 በላይ የዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል።በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ከሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፣ ዶክተር ሙሉ ነጋ እና ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል።የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝ ስርዓታቸውን በማዘመን እና መረጃን በአግባቡ ተደራሽ በማድረግ ተምሳሌታዊ ስራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ተብሏል።በመማር ማስተማር፣ በምርምርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ውስጥ የሚከናወኑ ስራዎችን መረጃ በአግባቡ ከሽኖ በዘመናዊ መንገድ መያዝ እንዲሁም ለሚመለከተው ክፍል በየደረጃው ማስተላለፍ ሊለመድ የሚገባ ባህል መሆን አለበትም ነው የተባለው።በአንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች የተማሪዎችን ቁጥር ሳይቀር ያለው መረጃ በጣም የተዛባ መሆኑ ተጠቁሞ÷ ይህ ደግሞ ዘመናዊ የመረጃ አያያዝን ስርዓት አለመከተልንና ለመረጃ ጥቅም ትኩረት መንፈግ ነው ተብሏል።የመረጃ መዛባት የሀገርን ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ ትስስርና ፖለቲካዊ ሁኔታን በእጅጉ ከመጎዳቱም ባለፈ ለችግር መፍትሄ ሳይሰጥ ለመቆየት የራሱ አስተዋፅኦ እንዳለው ተመላክቷል።መረጃ ተደራጅቶ ሲያዝ ግን የሀገር ሃብት ከመሆኑም ባለፈ ከየተቋማቱ የሚሰባሰቡ መረጃዎች ትክክለኛነት ለፖሊሲ አውጪዎች በእውነተኛ መረጃ ላይ የተመሰረቱ ችግር ፈቺ ፖሊሲዎችን እንዲቀርፁ እድል እንደሚፈጥር ተገልጿል።በመሆኑም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሳይንሳዊና ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ተከትለው እንዲሰሩ ለማድረግ በማሰብ መርሃ ግብሩ ይፋ መሆኑን ከሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "0122c464d38978bf73265d879f258854" }, { "cosine_sim_score": 0.5454510450363159, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሰኔ 30/2005 (ዋልታ) – የጅማ ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ የሚስተዋለውን የተማረ የሰው ሀይል ለመቅረፍ በተለያዩ የህክምና ትምህርት መስክ ተማሪዎቸን እያሰለጠነ መሆኑን አስታወቀ፡፡የጅማ ዩኒቨርሲቲ በመጀመርያና በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛ፣ በማታውና በርቀት ትምህርት ያሰለጠናቸውን 5976 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎች መካከልም 180ዎቹ በህክምና ዶከትሬት ዲግሪ የተመረቁ ናቸው፡፡የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፐሬዚዳንት ዶክተር ፍቅሩ ለሜሳ እንዳሉት ዩኒቨርሲቲው የተለያዩ የትምህርት መስኮችን በመክፈት ብቃት ያለው  የሰው ሃይል በማፍራት ረገድ ከፍተኛ ሜና እየተጫወተ ይገኛል፡፡በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎችና መስርያ ቤቶች የአቅም ስልጠና ምርምሮችን እያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ከሙስና የፀዳ እና ሙስናን የሚጠየፍ ትውልድ ለመፍጠር ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ስልጠና እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን የገለፁት ዶክተር ፍቅሩ በጤናው ዘርፍ የሚስተዋለውን የተማረ የሰው ሃይል እጥረት ለመቅረፍ ዩኒቨርሲቲው በህክምና ትምህርት የሚያስመርቃቸው ተማሪዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱን አመልክተዋል፡፡በህክምና ዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁ ተማሪዎችም በሙያቸው ሀገራቸው ለማገልገል መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል፡፡የእለቱ የክብር እንግዳና የጅማ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባል አቶ ብርሃኑ ፈይሳ በበኩላቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማረ የሰው ሃይል እጥረትን ለመቅረፍ በትምህርት ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶች ተስፋ የሚሰጡ መሆናቸው ገልፀው ተመራቂዎች በሚሰማሩበት የሙያ ዘርፍ ሀገሪቱን ማገልገል እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡በዩኒቨርሲቲው መምህራንና ተማሪዎች የቀረቡ የስራ ፈጠራ ውጤቶች ለተመራቂዎች ክፍት ሆነዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው በስራቸውና በምርምር ውጤታቸው የተሻለ ስራ ለሰሩ መምህራን ሽልማት ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ የሃረማያ ዩኒቨርሲቲ በመጀመርያ እና ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በዶክትሬት ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ከ5ሺ በላይ ተማሪዎች እንዲሁም የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸው ከ1700 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡  የወሎ ዩኒቨርሲቲም በተለያየ የሞያ መስክ ያሰለጠናው 2059 ተማሪዎች ማስመረቁን  የኤሬቴድ  ሬፖርተሮች ዘግበዋል፡፡", "passage_id": "33948eb35710eefbbd4f608dd3b7301b" }, { "cosine_sim_score": 0.5400527715682983, "passage": "የአጠቃላይ ትምህርት ፍኖተ ካርታ አካል የሆነው ይህ ጉባኤ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ የሚካሄድ ሲሆን፤ የሀገሪቱን ስርዓተ ትምህርት ለማሻሻል ጠቃሚ ግብዓት እንደሚገኙበት ተገልጿል፡፡ባለፈው አንድ ዓመት በተካሄደው ጥናት በ2001 ዓ.ም የተከለሰው አጠቃላይ ስርዓተ ትምህርት ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን ለመፈተሽ ያስቻለ እንደነበር የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታዋ ወይዘሮ ፂዮን ተክሉ ገልፀዋል፡፡ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ አቅጣጫ ስኬታማነት እና ተማሪዎች በእውቀትና ክህሎት ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በሚያስችል መልኩ የሚዘጋጅ መሆን እንዳለበትም ነው ሚኒስትር ዴኤታዋ የተናገሩት፡፡የስርዓተ ትምህርቱ ጥናት ነፃ እና ገለልተኛ በሆነ አካል እየተካሄደ እንደሚገኝና በዚህም የተሻሉ ግብዓቶች እንደተገኙበትም በመድረኩ ተጠቅሷል፡፡ሶስት ዓመታት የሚሸፍነው የስርዓተ ትምህርት ጥናቱ  አሁን ላይ የአንድ ዓመቱን ማጠናቀቅ ተችሏል፡፡መድረኩን የትምህርት ሚኒስቴር በተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ድጋፍ  ያዘጋጀው ሲሆን፤ ጥናቱን ያካሄደው ደግሞ ካምብሪጅ አሰስመንት ኢንተርናሽናል የተሰኘ ተቋም ነው፡፡ ", "passage_id": "b80610e8733b9ea9a75b5d52b832ccc5" }, { "cosine_sim_score": 0.5391905307769775, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች በተለያየ የሙያ ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎቻቸውን በዛሬው እለት አስመርቀዋል።የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በድህረ ምረቃ በመደበኛ እና በተከታታይ መርሀግብር ያስተማራቸውን 1 ሺህ 223 ተማሪዎቹን በዛሬው እለት አስመርቋል።ዩኒቨርሲቲው ከአምስት ኮሌጆች በ11 የትምህርት መሰኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎቹን ያስመረቀ ሲሆን፥ ከነዚህ በህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በቅድመ ምረቃ በህክምና ዶክትሬት እና በድህረ ምረቃ በህብረተሰብ ጤና የትምህርት መስኮች 36 ወንዶች እና 6 ሴቶች በአጠቃላይ 42 ተመራቂወች ይገኙበታል።በስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የሳይንስና እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ፥ የህክምና ዘርፍ ትልቅ እውቀት እና ብዙ ትዕግስት እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል።የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ሀብታሙ አበበ በበኩላቸው፥ ተመራቂዎች የተማሩትን ትምህርት የሰዎችን ችግር በመፍታት እንዲሁም በጥናት እና ምርምር እንዲያዳብሩ ጠይቀዋል።የአዳማ ጄነራል ሆስፒታል እና ሜዲካል ኮሌጅን በህክምና ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን በዛሬው እለት አስመርቋል።ሜዲካል ኮሌጁ ዛሬ 15 ተማሪዎች በዶክትሬት ያስመረቀ ሲሆን 1 ሺ 300 የሚሆኑ ተማሪዎች በምህርት ላይ እንደሚገኙ የኮሌጁ ዲን ድሪባ ደገፋ ገልፀዋል።በመድረኩ የተገኙት የጤና ሚንስትር ድኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፥ ተመራቂ የጤና ባለሞያዎች በዘርፉ ያለውን የህክምና ጥራት ችግር ለመቅረፍ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።የደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀይብሪድ ኢኖቬቲቭ ካሪኩለም በዶክትሬት ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 26 ተማሪዎችን እና 33 የሕክምና ዶክተሮችን በዛሬው እለት አስመርቋል።በምረቃው ላይ የተገኙት የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አፈወርቅ ካሱ፥ ተመራቂዎቹ ቃለ መሀላ በገቡለት የሕክምና ሥነ-ምግባር በመታገዝ ቅን አገልጋዮች እንዲሆኑ አሳስበዋል።ከዚህም ባለፈ በተግባር በተደገፈው ሀይብሪድ ኢኖቬቲቭ ካሪኩለም የቀሰሙትን የሕክምና ትምህርት የሀገሪቱን ብሎም የዓለምን ህዝብ ስጋት ላይ ከጣሉ ዘመን ወለድ የጤና ችግሮች ኅብረተሰቡን ለመታደግ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ጥሪ አቅርበዋል።", "passage_id": "1c8faf27367f31d4a8bcc0811743e6e6" } ]
d29e0f0b1b91ffaf2cd10da2e064ab02
2eacd5ebc6be3325f77847443354970b
ኢትዮጵያ እና ቻይና በ300 ሚሊየን ዶላር አዲስ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሊገነቡ ነው
ኢትዮጵያ እና ቻይና በ300 ሚሊየን ዶላር የጋራ ወጭ በአዳማ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሊገነቡ ነው።በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ተጠሪ ሊው ዩ፣ በአዳማ የሚገነባው አዲሱ የኢንዱስትሪ ፓርክ በያዝነው የፈረንጆች 2019 ዓመት ከመጠናቀቁ አስቀድሞ ሊጀመር ይችላል ሲሉ ተናግረዋል።85 በመቶ የኢንዱስትሪ ፓርኩ ግንባታ ወጭ ከቻይና መንግሥት በሚገኝ ዝቅተኛና በተራዘመ ጊዜ በሚከፈል የብድር ወለድ የሚሸፈን መሆኑን ተናግረዋል። ቀሪው 15 በመቶ ደግሞ በኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚሸፈን ተገልጿል።የሚገነባው ፓርክ በዋናነት መሣሪያዎችን የሚያመርቱ ኢንዱስትሪዎችን ታሳቢ ያደረገ ነው ያሉት ሊው፣ በአሁኑ ወቅት መሬት እና ገንዘብ ማግኘት ጋር የተያያዙ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።በቻይና ድጋፍ እና ሞያዊ እገዛ የሚገነባው አዲሱ ፓርክ ለአዳማ ከተማ ሁለተኛው ይሆናል።የቻይና እና የኢትዮጵያ መንግሥት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ ጨምሮ በተለያዩ መስኮች ውጤታማ የሆነ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው ሲሉም ሊው ተናግረዋል። (ምንጭ:-ሽንዋ)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23905/
[ { "cosine_sim_score": 0.5805573463439941, "passage": "በመጪው ሚያዝያ ሊጠናቀቅ እንደሚችል በሚነገርለት የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ የውጭ ኩባንያዎች የማምረቻ ቦታ መያዝ ጀመሩ፡፡ የቻይናው ኢንዶቻይን ኩባንያ ሁለት የማምረቻ ሼዶችን ለመከራየት ጫፍ ደርሷል፡፡ኢንዶቻይን አፓረል የተባለው የቻይና ኩባንያ በሐዋሳ እየተገነባ በሚገኘው ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለ11 ሺሕ ካሬ ሜትር የማምረቻ ቦታ ማግኘቱን፣ የኩባንያው ጊዜያዊ ኃላፊ አኒላ ኩራላንቴ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ እሳቸው እንደሚሉት፣ ኩባንያው ዝቅተኛውን 200 ሺሕ ዶላር ካፒታል በብሔራዊ ባንክ በኩል በመክፈል ወደ ኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተቀላቅሏል፡፡ይሁንና ኩባንያው ተጨማሪ አምስት ሺሕ ካሬ ሜትር ማምረቻ እንዲሰጠው ድርድር ላይ እንደሚገኝ ያስታወቁት ኩራላንቴ፣ ስምምነት እስከሚፈጸም ድረስ ዝርዝር ማብራሪያ ከመስጠት እንደሚቆጠቡ ተናግረዋል፡፡ ይሁንና ፋብሪካው አልባሳትን የማምረት፣ የማቅለምና የላውንድሪ ሥራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉትን ማምረቻዎችን እንደሚተክል ገልጸው፣ ከ2,000 እስከ 3,000 ለሚገመቱ ዜጎች የሥራ ዕድል ሊያስገኝ እንደሚችልም አስታውቀዋል፡፡ ከ90 ከመቶ በላይ ሥራው የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችን ከሌሎች አምራቾች በመግዛት ማከፋፈል የሆነው ኢንዶቻይን ኩባንያ፣ ይህም ሆኖ ከቻይና ባሻገር በካምቦዲያና በቬትናም ማምረቻ ፋብሪካዎች እንዳሉት ኩራላንቴ ጠቅሰዋል፡፡በመጀመሪያ የግንባታ ምዕራፉ በ100 ሔክታር መሬት ላይ ግንባታው እየተካሄደ ከሚገኘው የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በተጨማሪ በድሬዳዋ፣ በኮምቦልቻ፣ በመቀሌ፣ በአዳማና በጅማ ሌሎች ፓርኮች እንደሚገነቡና ለኢንቨስተሮች ዝግጁ እንደሚደረጉ ይጠበቃል፡፡በሌላ በኩል በ45 ሚሊዮን ዶላር በቢሾፍቱ ከተማ የተገነባው የህንዱ ካኖሪያ አፍሪካ ቴክስታይልስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ፣ ጥቅምት 13 ቀን 2008 ዓ.ም. በተደረገ ሥነ ሥርዓት በይፋ ሥራ መጀመሩን አብስሯል፡፡ ኩባንያው ሥራ ከጀመሩ ትልልቅ አልባሳት ገዥዎች ምርቱን እየተጠባበቁ እንደሚገኙ ለሪፖርተር የገለጹት የኩባንያው የገበያ ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት ጃይ ሶያንታር ናቸው፡፡ካኖሪያ በአብዛኛው የጅንስ ጨርቆችን በማምረት ለውጭ ገበያ እንደሚያቀርብ ሲጠበቅ ከወዲሁ ፒቪኤች፣ ቪኤፍ ኮርፖሬሽን እንዲሁም ጄ.ሲ. ፔሪ የተባሉ የአሜሪካ ግዙፍ ኩባንያዎች ለመግዛት እየተጠባበቁ እንደሚገኙ ሶያንታር አስታውቀዋል፡፡ በዓመት ከአንድ ሚሊዮን ሜትር በላይ የጅንስና የሌሎች አልባሳት ጨርቆችን በማምረት ለገበያ የማቅረብ አቅም ያለው ፋብሪካ መሆኑም ተነግሮለታል፡፡ ", "passage_id": "85e8e80b323311604ae7b11b54b589e2" }, { "cosine_sim_score": 0.5700457096099854, "passage": "ለሁለት ቀናት በሸራተን አዲስ ሲካሄድ ቆይቶ የተጠናቀቀውን ጉባዔ በማስመልከት በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ተጨማሪ ፋይናንስ በማቅረብ ኢትዮጵያ የምትገነባቸውን ፕሮጀክቶች እንደምትደግፍ ቻይና ይፋ አደረገች፡፡የቻይና ልማት ባንክ የዓለም አቀፍ ኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዳሬክተር ሺ ጂያንግ ከዓለም ባንክ ተጠሪ፣ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ፣ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ጋር በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት እንዳስታወቁት፣ ኢትዮጵያ ለምታካሂዳቸው የመሠረተ ልማትና የልማት ፕሮጀክቶች ባንካቸው ተጨማሪ ፈንድ ለመልቀቅ ዝግጁ ነው፡፡በዚህም መሠረት ለኢንዱስትሪ ዞኖች ግንባታ፣ ለባቡር ትራንስፖርት፣ ለኤሌክትሪክ ኃይል ማሰራጫና ማስተላለፊያ የሚውል ፋይናንስ ለኢትዮጵያ እንደሚቀርብ ጂያንግ አስታውቀዋል፡፡ ጂያንግ ለጋዜጠኞች ሲያብራሩ፣ መንግሥታቸው በአፍሪካ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው አገሮች መካከል ኢትዮጵያ ግንባር ቀደም በመሆኗ በተለይ ለኢንዱስትሪ ዞኖች ግንባታ የምታውለው ፋይናንስ ከቻይና ልማት ባንክ እንደሚቀርብ ገልጸዋል፡፡ሊለቀቅ የሚችለው የገንዘብ መጠን ምን ያህል እንደሆነ ከመግለጽ የተቆጠቡት ጂያንግ፣ በተለይ በቅርቡ ፈንድ ሊያገኝ ይችላል ያሉት የኢንዱስትሪ ዞን የትኛው እንደሆነ መግለጽ አልፈለጉም፡፡ ሆኖም በድሬዳዋ የሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን ሊሆን እንደሚችል ፍንጮች ታይተዋል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በቅርቡ ይፋ የተደረጉ መረጃዎች እንደጠቆሙት፣ በሐዋሳ ለሚገነባው የኢንዱስትሪ ዞን የ250 ሚሊዮን ዶላር ፋይናንስ ከቻይና ተገኝቷል፡፡ በቦሌ ለሚ ለተገነባው የኢንዱስትሪ ዞን የዓለም ባንክ የ250 ሚሊዮን ዶላር ብድር መልቀቁ ይታወሳል፡፡በርካታ የቻይና ኢንቨስተሮችና ባለሥልጣናት እንዲሁም ምሁራን የተሳተፉበት ጉባዔ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ሲካሄድ፣ ‹‹ኢንቨስት ኢን አፍሪካ ፎረም›› የሚል ስያሜ ተሰጥቶት ነው፡፡ በየዓመቱ በቋሚነት እንዲካሄድ ስምምነት መደረጉን፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አህመድ ሺዴ አስታውቀዋል፡፡በሌላ በኩል ቻይና ለአፍሪካ የምትሰጠውን የልማት ፋይናንስ በዚህ ዓመት ወደ አምስት ቢሊዮን ዶላር ማሳደጓን አስታውቃለች፡፡ እስካሁን ለአፍሪካ አገሮች የልማት ድጋፍ በብድር ሲሰጥ የቆየው የገንዘብ መጠን ሦስት ቢሊዮን ዶላር የነበረ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት መጨረሻ ወደ አምስት ቢሊዮን ማደጉን ጂያንግ ይፋ አድርገዋል፡፡በአፍሪካ የቻይና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እያደገ መምጣቱ ቢነገርም፣ ከዚህ ይልቅ ከፍተኛውን ድርሻ የያዘው የንግድ መጠን ነው፡፡ የቻይና ኩባንያዎች በአፍሪካ ኢንቨስት ያደረጉት መጠን ከአራት ቢሊዮን ዶላር እንደማይበልጥ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በአንፃሩ ለቻይና በሚያደላው የንግድ ልውውጥ ከ220 ቢሊዮን ዶላር በላይ ግብይት እንደሚፈጸም የቻይና ልማት ባንክ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡በኢትዮጵያ በቀጥታ ኢንቨስት ካደረጉ ኩባንያዎች መካከል ኋጂዬን ግሩፕ፣ ሐንሰም ኢንተርናሽናል ግላስ ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ፣ እንዲሁም በቅርቡ ወደ አገር ውስጥ የገባው ጆርጅ ሹ ይጠቀሳሉ፡፡ እነዚህ ኩባንያዎች ለሙከራ ኢትዮጵያ የውጭ ኢንቨስትመንትን እንዴት ልታስተናግድ እንደምትችል ለመገምገም ሲባል የመጡ መሆናቸውን ጂያንግ ገልጸዋል፡፡ በእነዚህ ኩባንያዎች ኢንቨስትመንት ፈተናዎች አጋጥመዋል ያሉት ጂያንግ የጉምሩክ፣ የኃይል አቅርቦት፣ የውጭ ምንዛሪ እጥረት፣ የአስተዳደርና የሰው ኃይል፣ የገበያና የቴክኖሎጂ ችግሮች ማጋጠማቸውን አስታውቀዋል፡፡አቶ አህመድ ሺዴ በበኩላቸው፣ አገሪቱ ለኢንዱስትሪ መስክ ጀማሪ በመሆኗ ያጋጠሙ ችግሮች እንዳሉ፣ በተለይ በኢንዱስትሪ ዞን ግንባታና አስተዳደር ላይ ከዜሮ በመነሳት ልምድ ለማካበት እየሞከረች መሆኗን ጠቅሰው፣ የቻይና ኢንቨስትሮች መምጣት መጀመራቸውንና ወደፊትም እየተበራከቱ እንደሚመጡ እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "7eb11fef98d19ff2d81aab9254769152" }, { "cosine_sim_score": 0.5650701522827148, "passage": "ግዙፍ የሆኑ የአሜሪካና የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ በመምጣት ላይ መሆናቸውን፣ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኢንቨስትመንት ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ተካ ገብረኢየሱስ የካቲት 29 ቀን 2009 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ፣ ጂያንግሱ ሰንሻይን ግሩፕ የተሰኘ ግዙፍ የቻይና ኩባንያ በኢትዮጵያ 945 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት ለማድረግ መወሰኑን ገልጸዋል፡፡ ጂያንግሱ ታዋቂ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት አምራች ኩባንያ መሆኑንና በኢትዮጵያ በአዳማ ከተማ ግዙፍ የሱፍ ጨርቅ ማምረቻ ለማቋቋም የሚያስችለውን ስምምነት የኩባንያው ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ በመምጣት መፈረማቸውን አቶ ተካ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ኩባንያው የሱፍ ጨርቆችን እያመረተ ለዓለም አቀፍ ገበያ እንደሚያቀርብ ገልጸዋል፡፡ ጂያንግሱ እ.ኤ.አ. በ1986 ጂያንግይን ግዛት ውስጥ የተመሠረተ ግዙፍ የኢንቨስትመንት ቡድን ነው፡፡ በጨርቃ ጨርቅና በአልባሳት ምርት፣ በኢነርጂ፣ በሪል ስቴት፣ በመድኃኒትና በኬሚካል፣ እንዲሁም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት የተሰማራ እንደሆነ የኩባንያው ድረ ገጽ ያስረዳል፡፡በተመሳሳይ ሒውማን ዌል የተባለ የቻይና የመድኃኒት አምራች ኩባንያ በደብረ ብርሃን አካባቢ የመድኃኒት ፋብሪካ ግንባታ መጀመሩን አቶ ተካ አስረድተዋል፡፡ ሒውማን ዌል ቦሌ ለሚ ሁለት ኢንዱስትሪ ፓርክ እንዲገባ ቢጠየቅም ፋብሪካውን በፍጥነት መገንባት በመፈለጉ በደብረ ብርሃን ከተማ አካባቢ ለመገንባት መወሰኑን ገልጸዋል፡፡ የቦሌ ለሚ ሁለት ኢንዱስትሪ ዞን ለመድኃኒት አምራቾች ተለይቶ በቂሊንጦ አካባቢ በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡በተያያዘ ዜና ሃኒዌል የተሰኘ ግዙፍ የአሜሪካ የኮሙዩኒኬሽን ኩባንያ ኢትዮጵያ ውስጥ የኤሌክትሪክ ገመዶች ማምረቻ ለማቋቋም ፍላጎት እንዳለው መግለጹ ተጠቁሟል፡፡ የሃኒዌል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ለጉብኝት መጥተው ኩባንያቸው በኤሌክትሪክ ገመዶች ማምረቻ ኢንቨስት ለማድረግ ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው መግለጻቸውን አቶ ተካ ተናግረዋል፡፡ሃኒዌል ኢንተርናሽናል የመገናኛ መሣሪያዎች፣ የኢንጂነሪንግ አገልግሎቶች የሚሰጥና የአውሮፕላን የተለያዩ ክፍሎች አምራች ኩባንያ ነው፡፡ የኩባንያው ዓመታዊ ገቢ ከ38 ቢሊዮን ዶላር በላይ ነው፡፡በዘንድሮ በጀት ዓመት ስድስት ወራት ከሐምሌ 2008 ዓ.ም. እስከ ታኅሳስ 2009 ዓ.ም. 1.2 ቢሊዮን ዶላር ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኢንቨስትመንት ፍሰቱ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ሲነፃፀር የ35 በመቶ ብልጫ ማሳየቱን ኮሚሽኑ ገልጿል፡፡አቶ ተካ ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ኮሚሽኑ አሠራሩን በማዘመን የአንድ መስኮት አገልግሎት መስጠቱን፣ ትልልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ላይ ያነጣጠረ የኢንቨስትመንት ማስተዋወቅ ሥራ ማካሄዱን ገልጸዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በተለያዩ አገሮች የሚገኙ ኤምባሲዎች በኩል ሰፊ የማስተዋወቅ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸው፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ጭምር በዓለም አቀፍ የንግድና ኢንቨስትመንት ዓውደ ርዕዮች ላይ በመገኘት የታላላቅ ኩባንያ ኃላፊዎችን እንደሚያነጋግሩና ጥረቱም ውጤት እያስገኘ እንደሆነ አክለዋል፡፡ትልልቅ ኢንቨስትመንቶችን እየተከታተሉ የሚገጥማቸውን ችግር የሚፈቱ አንዳንድ ባለሙያዎችን ኮሚሽኑ መመደቡን አቶ ተካ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ይህ አዲስ የጀመርነው ውጤታማ አሠራር ነው፡፡ ለእያንዳንዱ ኩባንያ አንድ ባለሙያ መድበናል፡፡ በየሁለት ሳምንቱ እኔ ወይም ኮሚሽነሩ ባሉበት ሪፖርት ያቀርባል፡፡ የትኛው ኩባንያ ምን ዓይነት ችግር እንደገጠመውና እንዴት እንደተፈታ፣ ፕሮጀክቱ ምን እንደደረሰ ሪፖርት የሚደረግበት አሠራር ዘርግተናል፡፡ በቅርብ ነው የጀመርነው፡፡ ግን ጥሩ ውጤት እያገኘንበት ነው፤›› ብለዋል፡፡የኢንዱስትሪ ፓርኮች መገንባት መጀመሩና መንግሥት አገሪቱን ወደ ማምረቻ ማዕከልነት ለመለወጥ ያሳየው ቁርጠኝነት የውጭ ኢንቨስትመንት ለመሳብ እንዳስቻለ ገልጸዋል፡፡ኢትዮጵያ በዓለም ባንክ የንግድ ሥራ ተስማሚነት መመዘኛ ሪፖርት ጥሩ ውጤት አስመዝግባ አታውቅም፡፡ በቅርቡ የወጣው የዓለም ባንክ ሪፖርት ኢትዮጵያን ከ190 አገሮች 159ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል፡፡ አቶ ተካ ኢትዮጵያ ጥሩ ውጤት እንዳላስመዘገበች አምነው፣ ደረጃዋን ከ100 በታች ለማውረድ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡በአብዛኛው ችግሩ ያለው በሎጂስቲክስ ዘርፍ መሆኑን ገልጸው ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን፣ ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅትና ከሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር አሠራሮችን በማሻሻል ላይ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ከቪዛ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ከኢማግሬሽንና ዜግነት ጉዳዮች ዋና መምሪያ ጋር በቅርበት በመሥራት፣ ለውጭ ባለሀብቶች ከሦስት እስከ አምስት ዓመት የሚቆይ ‹‹መልቲፕል ቪዛ›› መስጠት መጀመሩን አስረድተዋል፡፡ባለሀብቶች መሬትና መሠረተ ልማቶች ለማሟላት እንዳይጉላሉና በአጭር ጊዜ ወደ ምርት እንዲገቡ በማሰብ መንግሥት በአዳማ፣ መቐለ፣ ኮምቦልቻ፣ ጂማና ድሬዳዋ ከተሞች የኢንዱስትሪ ፓርኮች በመገንባት ላይ መሆኑን የገለጹት አቶ ተካ፣ የአራት አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዲስትሪ ፓርኮች ግንባታ በአራት ክልሎች መጀመሩን አስታውሰዋል፡፡ በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከታሰበው በላይ የባለሀብቶች ፍላጎት ጨምሮ በመገኘቱ ሁለተኛ ምዕራፍ ለመገንባት መታሰቡን ተናግረዋል፡፡ ‹‹መጀመሪያ ከታቀደው በላይ 11 ሼዶች ገንብተናል፡፡ አሁንም በተለይ ከውጭ ባለሀብቶች በቀረበው ጥያቄ ሁለተኛ ምዕራፍ ለመገንባት ታቅዷል፤›› ብለዋል፡፡በቅርቡ በአገሪቱ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት ንብረት የወደመባቸው ባለሀብቶች የማምረቻ መሣሪያዎች ከቀረጥ ነፃ አስገብተው ሥራቸውን እንዲቀጥሉ መደረጉን፣ ባለሀብቶቹ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲስተናገዱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡ኮሚሽኑ ከኤምባሲዎቻቸው ጋር በቅርበት እንደሚሠራና ለአምባሳደሮቻቸው ጉብኝቶች ማመቻቸቱ ተገልጿል፡፡ በውጭ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች አማካይነት የማረጋጋትና በአገሪቱ ስለተከሰተው ትክክለኛ ሁኔታ የግንዛቤ ማስጨበጫ መግለጫዎች መስጠታቸውን አቶ ተካ ተናግረዋል፡፡‹‹አንድ ሰሞን በተፈጠረው ሁኔታ ባለሀብቶች አልሸሹም፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ጠንካራና በጎረቤት አገሮች ሁሉ ሰላም የሚያስከብር መንግሥት ነው፡፡ የተፈጠረውን ሁኔታ መቆጣጠር እንደሚችል እናውቃለን እያሉ ሥራቸውን ቀጥለዋል፤›› ብለዋል፡፡ ", "passage_id": "0080c1dbfbbe5c5fba1acda131d93fa0" }, { "cosine_sim_score": 0.5572220087051392, "passage": "የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ መጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በተገኙበት በዛሬው እለት በይፋ ተበስሯል።የኢንዱስትሪ ፓርኩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ፤ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የተለያዩ ኩባንያ ተወካዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዛሬው እለት በይፋ ስራ ጀምሯል።ፓርኩ በዓመት 1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንደሚያስገኝ የሚጠበቅ ሲሆን፥ ይህን እቅዱን ከ18 እስከ 24 ባሉት ወራት ውስጥ ያሳካል ነው የተባለው።በ3 ሚሊየን ካሬ ሜትር መሬት ላይ ያረፈው ፓርክ እስካሁን ባለው ሂደት ለ10 ሺህ ዜጎች የስራ እድል ፈጥሯል።በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባም ለ60 ሺህ ዜጎች የስራ እድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።የፓርኩ የምርት ሂደት የአካባቢ ደህንነትን መሰረት ያደረገ በመሆኑ ምንም አይነት የፋብሪካ ፍሳሽ ከግቢው እንደማይወጣ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል።ለዚህ እንዲረዳም በቀን 11 ሚሊየን ሊትር ዘመናዊ ቆሻሻ ማጣሪያ መገንባቱም ተገልጿል።ቴክኖሎጂው በዚህ መልኩ ከሚጣራው ውሃ ውስጥ ከ90 በመቶ በላይ የሚሆነውን መልሶ መጠቀም የሚያስችል መሆኑም ነው የተጠቀሰው።የውሃ ማጣሪያ ቴክኖሎጂው የአካባቢ ብክለትን በመከላከል ውድ የሆነውን የውሃ ሃብት መጠቀም ያስችላልም ተብሏል።በተያያዘ የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከምርት በተጓዳኝ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ይበልጥ የሚያስተሳስር የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ ስርጭቱን ጀምሯል።የፓርኩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ባለፈው አመት ሃምሌ ወር የተጠናቀቀ ሲሆን፤ ባለሃብቶችን የመለየትና የመመልመል እንዲሁም የሰው ሃይል ምልመላና ቅጥር ሲካሄድ ቆይቷል።ከዚያ ወዲህ ባሉት ጊዜያትም 18 ኩባንያዎች ወደ ፓርኩ የገቡ ሲሆን፥ ስድስቱ ምርቶቻቸውን ወደ ውጪ መላክ ጀምረዋል፡፡ዛሬ በሚካሄደው የፓርኩ ይፋዊ የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይም የፓርኩ 2ኛ ምዕራፍ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ይቀመጣል-(ኤፍ ቢ ሲ) ።", "passage_id": "5e383261d3d1a30da12ca7672874075f" }, { "cosine_sim_score": 0.5538626909255981, "passage": "ቻይና ከአፍሪካ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር እንደምትፈልግ በፕሬዝዳንቷ በኩል አስታውቃለች።  ቻይና የንግድ ትስስር እያስፋፉና እያጠናከሩ ካሉ  የአለም ሀገራት በቀዳሚነት ትጠቀሳለች።ይህም የኢኮኖሚ አቅሟ እንዲጨምርና ከአሜሪካን በመቀጠል የንግድ ኢንዱስትሪውን እንድትመራ አስችሏታል።ለዚህም በቤልጅንግ እየተካሄደ ያለው የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረም ዋነኛ ማሳይ ነው።በቤልጅንግ እየተካሄደ ባለው የቻይና አፍሪካ  የትብብር  ፎረም  የንግድ ግንኙነቱ  የስራ እድልን ከመፍጠርን የሀገር ውስጥ ምርትን ከማሳደግ አንፃር ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።የኣይናው ፕሬዝዳንት ሺ ዚምቢንግ እንደገለፁት ቻይናና አፍሪካ ሁለቱም በጋራ የማደግ ፍላጎት አላቸው ስለሆነም  ቻይና ከአፍሪካ  ጋር ያላትን የንግድ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር ትፈልጋለች ፣የአፍሪካ  ስራ ፈጣሪዎች  ወደ  ቻይና ለመምጣት ፍላጎቱ ካላቸው በደስታ እንደሚቀበሏቸውና የቻይና ባለሃብቶች አፍሪካ ሄደው መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ቤልጂንግ ታበረታታለች ብለዋል።በቤልጅንግ እየተካሄደ ባለው የቻይና አፍሪካ  የትብብር  ፎረም  ቻይና ከአፍሪካ ጋር በአረንጓዴ ልማት፡በግብርናው ዘርፍ፡በጤና እንዲሁም ሰላምና ፀጥታን ጨምሮ በስምንት መስኮች በጋራ መስራት እንደምትፈልግ አስታውቃለች።ቻይናውያን ባለሃብቶች በአፍሪካ ትላልቅ የልማት ዘርፎች  በተለይ በመንገድ በባቡር ግንባታውና የኤለክትሪክ ማመንጫ ፕሮጀክቶች እየተሳተፉ እንደሚገኙ ይታወቃል።የቻይና አፍሪካ የንግድ ግንኙነት በከፍተኛ ደረጃ እያደገ መጥቷል። በተለይ ደቡበ አፍሪካ፡አንጎላና ናይጀሪያ የአንበሳውን ድርሻ ሲይዙ  እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር የቻይና አፍሪካ የንግድ ግንኙነት  በ1978 ከነበረው 765 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር 2017 ወደ170 ቢሊዮን የአሜሪላን ዶላር አድጓል።ይህ የቻይና አፍሪካ የንግድ ግንኙነት ለሀገራቱ በጋራ የማደግ ህልምና በተለይ ደግሞ በአፍሪካ ውስጥ ያሉ የስራ ፈጣሪዎችን በማበረታታት የተሸለ እምርታ ያመጣል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል።(ምንጭ: ሲጂቲኤን)", "passage_id": "7c6599e9bcbe7aaadd5f4b1b2d59a500" }, { "cosine_sim_score": 0.5503890514373779, "passage": "በአዲስ መልክ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሠጥ የተደራጀውን የራስ መኮን ፓርክ የአዲስ አበባ ም/ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ መርቀው ስራ አስጀምረውታል፡፡ከ4 ሺህ 300 ካ.ሜ በላይ ስፋት ያለው የራስ መኮንን ፓርክ የአረንጓዴ ቦታን ጨምሮ የህፃናት መጫወቻ ስፍራ እና ለአከባቢው ወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከልን ያካተተ ነው፡፡ከራስ መኮንን ፓርክ በተጨማሪ ጦር ኃይሎች አከባቢ የሚገኘው ሆላንድ ፓርክ (65 ሺህ ካ.ሜ) እና የአቃቂ ፓርክ (62 ሺ ካ.ሜ) በተመሳሳይ መልኩ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሠጡ ተመርቀው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡በዛሬው ዕለት የተመረቁት 3 ፓርኮች በአጠቃላይ 13.9 ሔክታር በላይ ስፋት ያላቸው ናቸው፡፡በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ ኢ/ር ታከለ ኡማ ራስ መኮንን ፓርክ ውስጥ ያለውን የስፖርት ማዘውተሪያ ማዕከል በማህበር ለተደራጁ የአከባቢው ወጣቶች አስረክበዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ ጤናማ እና አረንጓዴ አዲስ አበባን ለመገንባት ትላልቅ ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡(ምንጭ፦ ከንቲባ ፅ/ቤት)", "passage_id": "4a05e7d4f3b2f2784d105a31b04eed0b" }, { "cosine_sim_score": 0.5484025478363037, "passage": " ኢትዮጵያ የቻይና ባለሀብቶች በጨርቃ ጨርቅ፣ ቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ አቀረበች። ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ዘጠኝ አባላት ያለውና በቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሚመራ የቻይና ልኡካን ቡድን ትናንት በብሔራዊ ቤተመንግሥት አነጋግረዋል።ፕሬዚዳንት ሙላቱ በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ በጨርቃ ጨርቅና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ እምቅ ሃብት እንዳላት በመጠቆም ባለሃብቶቹ በዘርፉ ላይ ቢሰማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።የቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዣንግ ሚንግ ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን ፈጣን እድገት በማድነቅ በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የኢኮኖሚ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማድረግ ዝግጁ ማሆናቸውን ገልጸዋል።ዣንግ ሚንግ ቻይና በቂ የሰለጠነ የሰው ኃይል እንዳላት በመጠቆም፥ አገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር በኢንቨስትመንት በኩል የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እንደምትሰራ ተናግረዋል።ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር የምትፈጥረው ጠንካራ ግንኙነት ከሌሎች የአፍሪካ አገራት ጋር ያላትን ትስስር ለማጠናከርም እንደሚረዳ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "acb2ec97e222a9813f362b02a8ae206e" }, { "cosine_sim_score": 0.5410037040710449, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ10 ቢሊየን ብር እየተገነቡ ያሉ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በዚህ አመት ማምረት እንደሚጀምሩ የክልሉ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን አስታወቀ።ኮርፖሬሽኑ የቡልቡላ የተቀናጀ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ፓርክን ጨምሮ ሌሎች የግብዓት አቅራቢ ኢንዱስትሪዎችን ለባለሃብቶች፣ ለማህበራትና ለኢንቨስትመንት ተቋማት የማስተዋወቅ ዓላማ ያለው መድረክ በአዳማ ከተማ አካሄዷል።የኦሮሚያ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሲሳይ ገመቹ በክልሉ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የቡልቡላ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክና ሌሎች ስድስት መጋቢ ኢንዱስትሪዎች በግንባታ ላይ ናቸው ብለዋል ።በሻሸመኔ፣ ዶዶላ፣ ባሌ ሮቤ፣ ኢተያ፣ መቂና አርሲ ነገሌ እየተገነቡ ያሉት መጋቢ ኢንዱስትሪዎች ምርትን በቀጥታ ከአርሶ አደሩ በመረከብ ወደ ቡልቡላ የተቀናጀ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚያስገቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።ኢንዱስትሪዎቹ ማምረት ሲጀምሩ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥሩ አቶ ሲሳይ ገልጸዋል።በቡልቡላ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ሁለት ኩባንያዎች ገብተው የማሽን ተከላ ስራ እያከናወኑ መሆኑንም ጠቅሰዋል።በተለይም ወደ ኢንቨስትመንት የተሸጋገሩ አርሶ አደሮችና ማህበራት ወደ ፓርኩ ገብተው እንዲያለሙ የማበረታታት ስራ እንደሚሰሩም አመላክተዋል።የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አበበ ድሪባ ለኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚቀርቡ የግብርና ግብዓቶችን በጥራትና በብዛት ለማምረት ከኮርፖሬሽኑ ጋር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡አርሶ አደሩ ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ በጥራት እንዲያለማ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የሚሰጡ 103 ማዕከላት መደራጀታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "53749ac6730e6dc7d869d1023bbfc17c" }, { "cosine_sim_score": 0.5311270356178284, "passage": "– የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ  ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመምከር የኢትዮ- ቻይና ግንኙነትን ወደ አዲስ ምእራፍ ለማሸጋገር ተስማሙ፡፡የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ  የኢትዮጵያና ቻይና ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡ ቻይና በኢንዱስትሪ፣ ሰውሀይል ልማትና መሰረተልማት ማስፋፋት ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ  ለመስራትና ድጋፍ ለማደረግ እንደምትሰራ ፕሬዘዳንቱ አረጋግጠዋል፡፡እንዲሁም ዕውነተኛ የቻይና አጋር ከሆነችው አፍሪካ ያለው አጋርነት ለማጎልበት ሀገራቸው እንደምትሰራ ያረጋገጠት የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ በመሆኑም ቻይና ለአፍሪካ የምታደርገው የሰላም፣ ልማትና ትብብር ድጋፍን አጠናክራ ትቀጥላለች ብለዋል፡፡ የአፍሪካና ቻይና ግንኙነቱም  ሁለቱን  ወገኖች  እኩል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በበኩላቸው ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር በሁሉም መስክ ግንኙነቷን  ለማሳደግና በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ  ለሚፈልጉ ባለሃብቶችና ኩባንያዎች  ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል ፡፡ኢትዮጵያና ቻይና ለትብብር ታላቅ እምቅ አቅም ያላቸው ሃገሮች ናቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ለዚህም ሁለቱ ሃገራት ምጣኔ ሃብታቸውን ለማሳደግና የዜጎቻቸውን ህይወት ለመለወጥ ተግተው እየሰሩ ነው ብለዋል፡፡በተመሳሳይ በኢትዮጵያ በባቡርና ሀይል ማመንጫ ግንባታ እየተሳተፉ ያሉ ኩባንያዎች በተቀመጠላቸው ቀነ ገደብ ስራቸውን ጨርሰው እንደሚያስረከቡ አረጋግጠዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያመ ደሳለኝ በቤጀነግ ያነጋገሩአቸው የኩባንያ ሃላፊዎች ሰፊ የሆነ መዋእለንዋይና የሰው ሃይል በማሰማራት በ 5 አመቱ ዕቅድ ጊዜ ውስጥ ፕሮጀክቶቻችን ለማጠናቀቅ ሁኔታዎችን እያመቻቹ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡እነዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ከቻይና ብሔራዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ዝን ቢያንግ ጋርም በተለያዩ ጉዳዮች ተወያይተዋል፡፡በተለይም በቀጣይነት የሁለቱ ሀገራት ፓርላማዎች በጋራ በሚሰሩበት ጉዳይ ላይ መክረዋል፡፡", "passage_id": "6dfef8372f0aa4cc473d3b4a8db27d7c" }, { "cosine_sim_score": 0.5263272523880005, "passage": "ቻይና በግብፅ የኢንዱስትሪ ዞኖችን በመስፋፋትና የኢንቨስትመንት ግንኙነታቸውን በሚያጠናክሩ    ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት በግብፅ  እንደሚያካሄዱ ተገለጸ ፡፡በሁለቱ አገራት የትራንስፖርት፣ የኢንዱስትሪና የኃይል  ምርት ፕሮጀክት አቅምን በማሳደግ ላይ ያተኮረ ሶስተኛው የግብፅ- ቻይና የጋራ ኮሚቴ ስብሰባ በካይሮ ይካሄዳል፡፡በሁለቱ አገራት በሚያደርጉት ወይይት የጋራ ኢንቨስትመንት ሁኔታን የሚዳስስ ሲሆን በውይይቱ የሃገሪቱ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚንስትር ጣሪቅ ካቢልና የቻይና ብሔራዊ ልማት ሪፎርም ኮሚሽን ምክትል ዳይሬክተር ኒንግ ጂዚህ ይገኙበታል፡፡ቻይና እያካሄደች ያለችው የኢኮኖሚ ሪፎርም እድገት፣ በተለይ ደግሞ በዓለም  ንግድ፣ በአየር ንብረት መሻሻል ላይ ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን  የግብፅ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ  ካቢል ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም ቻይና ከግብፅ ጋር በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላትን ግንኙነት ለማሳደግ ወቅቱ አመቺ መሆኑን  ተናግረዋል ፡፡በተለይ በቻይና የሚመራውና ከ150 ቢሊየን ዶላር በላይ የተመደበለትና የተለያዩ አገራትን በሲልክ ሮድ ያገናኛል የተባለለት የዋን ቤልት ዋን ሮድ የትብብር ፕሮጀክት ግብፅን ይበልጥ ተጠቃሚ ያደርጋታል ሲሉ ካቢል አክለው ተናግረዋል፡፡የቻይና ብሔራዊ ልማት ሪፎርም ኮሚሽን ምክትል ዳይሬክተር ጃዚህ በበኩላቸው ግብፅ ከመካከለኛ ምስራቅና ከሰሜን አፍሪካ ከሚገኙ ሃገራት መካከል  ለቻይና የቅርብ ወዳጅ ሃገር ናት ብለዋል ፡፡ቻይናን ከአፍሪካ ሃገራት ጋር ለሚያገናኘው የትብብር ፕሮጀክቱ ላይ ግብጽ  መካተቷ የወደፊት የሁለቱ ሃገራት ወዳጅነትንም የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡ቻይና ከምትገነባቸው 10 የኢንዱስትሪ ዞኖች መካከል አንዱ በምዕራባዊ የስዊዝ ባህረ ሰላጤ ክፍል ላይ ነው፡፡ይህ ደግሞ ከሁሉም አካባቢዎች በበለጠ የጂኦግራፊያዊ አቀማመጡ ምርቶቹን በቀላሉ ወደ ገበያ ለማቅረብና ወደ ተለያዩ ሃገሮች ለመላክ ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡ የንግድ ስምምነቱ ከግብጽና አለም አቀፍ በገበያ ከተጣመሩ አካላት ጋር የተፈፀመ ነው ሲሉ ጃዚህ የገለፁት፡፡ካቢል በቤጂንግ የመኪና ማምረቻ፣ የጥሬ እቃ ማምረቻ ኢንዱስትሪዎች፣ የስፖርት ጫማ ማምረቻ ኩባንያዎች ጎብኝተዋል ፡፡ሃዋታይ ሞተርስ የተባለው ኩባንያ የመኪና ምርታቸው በቀላሉ በአፍሪካ ገበያ ላይ ለማድረስ በቀጣይ በግብፅ የመኪና እቃዎች ማምረቻ ኢንዱስትሪ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለውና ለመዋዕለ ነዋዩ  ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ በጀት እንደተያዘ  የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ለ ካቢል ቃል ገብተውላቸዋል፡፡ሚኒስትሩ ሃዋታይ ሞተርስ ሊገነባው ያሰበውን ፕሮጀክት መሳካት ያግዝ ዘንድ  ግብፅ በመምጣት ለፕሮጀክቱ አስፈላጊውን ጥናት መድረግ እንደሚችልና በስዊዝ ካናል የኢኮኖሚ ዞን ወይም ልላ የመረጡት ቦታ መጎብኘት እንደሚችሉም ጠቁመዋል። ( ምንጭ: ኢጅፕት ዴይሊ ኒውስ) ", "passage_id": "0d29720767746771bdbb44358632dff3" }, { "cosine_sim_score": 0.5238833427429199, "passage": "የደቡብ ኮሪያው ግዙፍ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት አምራች ያዋንግዋን ኮርፖሬሽን፣ በኢትዮጵያ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ለማምረት የሚያስችለው ቦታ መረከቡን አስታወቀ፡፡ በባንግላዴሽ፣ በቬትናም እንዲሁም በኤልሳልቫዶር የማምረቻ ፋብሪካዎችን እ.ኤ.አ. ከ1980ዎቹ ጀምሮ በመትከል እየሠራ የሚገኘው ያንግዋን ኮርፖሬሽን፣ ከባንግላዴሽ ፋብሪካው ብቻ ኤክስፖርት በማድረግ በዓመት ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ በማካበት ላይ የሚገኝ ግዙፍ ኩባንያ ነው፡፡ የኮርፖሬሽኑ የተጣራ ሀብት የኢትዮጵያን አጠቃላይ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ዘርፍ የሚሸፍን ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በቦሌ ለሚ የሚገጠሙ ማሽነሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዲገቡ ትዕዛዝ መስጠቱን በተለይ ለሪፖርተር ገልጿል፡፡የያንግዋን ኮርፖሬሽንና የኮሪያ የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች ፌዴሬሽን ሊቀመንበር ኪያክ ሱንግ ፣ ግንቦት 17 ቀን 2008 ዓ.ም. ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳስታወቁት፣ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ለማምረቻነት ከተረከበው በተጨማሪ፣ በአዳማ ከተማ የራሱን የኢንዱስትሪ ፓርክ በ200 ሔክታር መሬት ላይ መገንባት ዋናው ዓላማው ነው፡፡ መንግሥት መሬቱን ለያንግዋን ቢያዘጋጅም፣ መደበኛና የመግባቢያ ስምምነቶችን ማድረግ ገና የሚከናወኑ ሥራዎች መሆናቸውን ሱንግ ተናግረዋል፡፡በአዳማ እንዲገነባ የታቀደው የኢንዱስትሪ ፓርክ ኩባንያው በኢትዮጵያ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማስፋፋት እንደሚያስችለው አስታውቀው፣ ፓርኩ ሙሉ በሙሉ ለኮሪያ አምራቾች የማምረቻ ቦታ የሚያገልግል ይሆናል ብለዋል፡፡ ይኼም ለያንግዋን ከርፖሬሽን ግብዓት የሚሆኑ ምርቶች እንዲያቀርብ ለማመቻቸት ታስቦ ነው፡፡‹‹የምንከተለው ሞዴል በተቻለን መጠን ሁሉንም በራሳችን ለማምረት መቻል ነው፤›› ያሉት ሊቀመንበሩ ማሽነሪዎች፣ አክሰሰሪዎችና ሌሎችም ጥሬ ዕቃዎች በኮሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በሚታቀፉ ኩባንያዎች ይመረታሉ ብለዋል፡፡ ይህ የሚደረገው በውጭ ጥሬ ዕቃዎችና መለዋወጫዎች ላይ ጥገኛ መሆን የኩባንያቸውን የማምረት አቅም የሚገድብ በመሆኑ ከዚህ ለመላቀቅ እንደሆነ ሱንግ አስታውቀዋል፡፡እንደ ሊቀመንበሩ ማብራሪያ ከሆነ ያንግዋን ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የማልማት ልምድም አለው፡፡ የራሳችንን የማምረቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመገንባት ሞዴል እንከተላለን ያሉት ሱንግ፣ በኢትዮጵያ የሚካሄደው ኢንቨስትመንት በመቶ ሚሊዮን ዶላር የሚገመት ነው፡፡ ይኼም ሆኖ ትክክለኛው የኢንቨስትመንት መጠን ምን ያህል እንደሆነ ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ የኮሪያው ግዙፍ ጨርቃ ጨርቅ አምራች ወደ ኢትዮጵያ መምጣቱ፣ ሌሎች ኩባንዎችም በራስ መተማመኑ ኖሯቸው ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የሚያስችል እንደሆነ ተናግረዋል፡፡የኮርፖሬሽናቸው ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ለንግድ ሥራ ቢሆንም ከዚህም በላይ ግን የኮሪያ መንግሥት ኢትዮጵያን ለመርዳት የሚያደርገውን ጥረት በመደገፍ የበኩላቸውን ለማበርከት ጭምር እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ የኩባንያው መምጣት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት ድጋፍ ከማድረግ ባሻገር፣ ኢትዮጵያውያን በኮሪያ ጦርነት ወቅት ለዋሉት ውለታና ለከፈሉት መስዋዕትነት መታሰቢያም እንዲሆን ጭምር ነው በማለት ሊቀመንበሩ አብራርተዋል፡፡‹‹በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ በጠቅላላው በወጪ ንግድ ላይ የተመሠረተ አይደለም፡፡ ስለዚህም ኤክስፖርት በሚያደርጉ ኢንዱስትሪዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥት አገልግሎት ማቅረብ በጣም ወሳኝ ነው፤›› ያሉት የያንግዋን ኮርፖሬሽን ሊቀመንበር፣ ፍጥነትና የዋጋ ተወዳዳሪነት ኤክስፖርት ለሚያደርግ አምራች ሁለቱ ቁልፍ ነገሮች ናቸው ብለዋል፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግሥት ለወጪ ንግድ የሚውሉ ሸቀጦችን ለሚያመርቱ ኩባንያዎች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡‹‹ወደ ባንግላዴሽ በገባንበት ጊዜ ወደ ውጭ ለመላክ ስንዘጋጅ የነበርነው እኛ ብቻ ነበርን፡፡ ሆኖም በአሁኑ ወቅት አገሪቱ የ25 ቢሊዮን ዶላር ኢንዱስትሪ ገንብታለች፡፡ እኛም በዚያ ካለው ፋብሪካ አንድ ቢሊዮን ዶላር ያህል ወደ ውጭ ለመላክ እየተቃረብን ነው፤›› ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ ስላለው ሁኔታ ሲገልጹም በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሁለት ጊዜ ያህል ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር መገናኘት እንደቻሉና በኢትዮጵያ ለኮሪያ የንግዱ ማኅበረሰብ የሚደረገው አቀባበል የሚያበረታታ ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል፡፡ ከ80 ያላነሱ የኮሪያ ኩባንያዎች በሁለቱም ስብሰባዎች ወቅት መገኘታቸውንና እንዲህ ብዛት ያለው የንግድ ልዑክ ለመጀመርያ ጊዜ ኢንቨስት ለማድረግ ፍላጎት ሲያሳይ አዲስ ክስተት ሆኖ እንዳገኙት አልሸሸጉም፡፡", "passage_id": "91b83f8676be6018ba83f4c71c9c8912" }, { "cosine_sim_score": 0.5211942791938782, "passage": "የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንዱ ለገሠ በተለይ ከዋኢማ ባደረጉት ቆይታ እንደተናገሩት በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የእቅድ ጊዜ በ200 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍና ከአስራ ሰባት በላይ የቆዳ ፋብሪካዎችን የሚያስተናግድ መንደር እንደሚገነባ ተናግረዋል፡፡በአሁኑ ወቅት የግንባታው ጥናት ተጠናቆ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የወሰን ማስከበር ተግባራትን ለማከናወን እንቅስቃሴዎች እንደተጀመሩ ዋና ዳይሬክተሩ አክለው ገልፀዋል፡፡የግንባታው ሂደት ከሶስት እስከ አምስት ዓመታትን ይፈጃል ተብሎ የሚጠበቀው መንደር ሲጠናቀቅ የባንክ፣ የገበያ ማዕከላትና ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ የመሰረተልማት የተሟላለት እንደሚሆን ታውቋል፡፡እንደ አቶ ወንዱ ገለፃ በአዲስ አበባ የሚገኙ የቆዳ ፋብሪካዎችም አሁን ካሉበት አካባቢ በመነሳት ወደ መንደሩ የሚቀላቀሉበት ሁኔታም እንደሚመቻች አብራርተዋል፡፡በተለይ በውጭ ንግድ ለሚሰማሩ ባለሐብቶች ዕቃ በተቀላጠፈና በተቀናጀ ሁኔታ  ማንቀሳቀስ እንዲችሉ ለማድርግ በጉሙሩክ ሞጆ ከተማ መንደሩ መመስረቱ በዘርፉ ውጤታማ ተግባራትን ለማስመዝገብ ምቹ ሁኔታዎችን እንደሚፈጥር ተገልጿል፡፡በተያያዘ ዜና በቆዳ ኢንዱስትሪው ዘርፍ ከፊል ያለቀለት ቆዳን ወደ ውጭ ከመላክ ይልቅ ጥራቱን የጠበቀና ያለቀለት ቆዳና የቆዳ ውጤቶች ላይ ይበልጥ መሰማራት የሚያስችል ሽግግር በመከናወኑ በአምስቱ ዓመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ጊዜ ከ135 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገቢ ማስገኘት እንደተቻለ ተገልጿል፡፡በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕድ ጊዜም በተለይ ለቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ትኩረት በመስጠት በዘረፉ ከፍተኛ ውጭ ምንዛሬ  ገቢ ለማገኘት ታቅዷል፡፡የኢትዮጵያን የቆዳ ውጤቶች በመሸመት ከአስራ ሶስት በላይ አገሮች ጋር የገበያ ትስስር መፍጠር የተቻለ ሲሆን ቻይና፣ ጣልያን እና ሕንድ ዋና የገበያ መዳረሻ እንደሆኑ ታውቋል፡፡ በቀጣዩ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ጊዜ ወደ ሌሎች የዓለም ክፍሎች ለመግባት እነደታቀደ ተመልክቷል፡፡በሀገሪቱ በጠቅላላው ባሉት የቆዳ ፋብሪካዎች የዕውቀትና ክህሎት ሽግግር በመፍጠር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ላይ የሚኖረውን አስተዋፅኦ ለማሳደግ እንዲቻል ሰላሳ አንድ ባለሙያዎችን  በሁለተኛ ዲግሪ አሰልጥኖ ወደ ሥራ ከማሳራቱም ባሻገር ስድስት ባለሙያዎችን ደግሞ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን   በሕንድ በማስተማር  ኢኒስቲትዩቱ በአፍሪካ ግንባር ቀደም የሆነ አበረታች ተግባር እያከናወነ ተብሏል፡፡ዘርፉ በቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች ምርት ላይ ለተሰማሩ ከ18 ሺህ በላይ ዜጎች በተፈጠረላቸው የሥራ ዕድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡ ", "passage_id": "ea8ad05d2f792fc1417a151f2651cc98" }, { "cosine_sim_score": 0.5152741074562073, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በደቡብ ኮሪያ ዋና ከተማ ሴዑል የኮሪያ ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረምን የከፈቱ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቀት በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተካሄደ መሆኑን አስረድተዋል።በዚህ ሂደት የውጭ ባለሀብቶች በሀገሪቱ ገብተው መስራት እንዲችሉ የኢንቨስትመንት ህጉን ቀላል መደረጉን በመጠቆም፤ይህንን አጋጣሚ ኮሪያዊውያን ባለሀብቶች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።ዛሬ የተጀመረው የኢትዮጵያ ኮሪያ ቢዝነስ ፎረም በኮሪያ አፍሪካ ንግድ ማህበርና ፋዉንዴሽን በትብብር የተዘጋጀ ነው።የኮሪያ አፍሪካ ፋውንዴሽን ኘሬዚዳንት በበኩላቸው፤ ኮሪያ የኢትዮጵያን ውለታ እንደማትዘነጋ ጠቅሰው ትብብራቸውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐብይ ከሀዩንዳይ ስራ አስፈፃሚ ሊ ወን ሂ ጋር የተወያዩ ሲሆን፤ ከኤል ጂ የኢኖቬሽን ጋለሪ ስራ አስፈፃሚ ስኮት አን ጋርም ተወያይተዋል።ጋለሪውን የጎበኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድርጅቱ በኢትዮጵያ እያከናወነ ያለውን ማህበራዊ ሀላፊነት የመወጣት ተግባር አድንቀዋል። ", "passage_id": "c84d05ef824a6b6e4264b0a0e8e085a2" }, { "cosine_sim_score": 0.5128312110900879, "passage": "የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአፍሪካ ህብረት የቻይና አምባሳደር ሊዮ ዩሺ ጋር በአዲስ አበባ ስለሚገነቡት የአፍሪካ ህብረት ፕሮጀክቶች እና ተያያዥ የትብብር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት አካሄዱ።ምክትል ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በውይይታቸው የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ /ሲ.ዲ.ሲ/ ዋና መስሪያ ቤትን ዕውን የማድረግ የትብብር አቅጣጫ ላይ መግባባት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል፡፡አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካ ህብረት መቀመጫና የአህጉሪቱ የዲፕሎማሲ እና የፖለቲካ ማዕከል ከተማ መሆኗን የጠቀሱት ምክትል ከንቲባዋ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ ስራዎችና ፕሮጀክቶችን በትብብር መስራንት እንቀጥላለን ብለዋል።የአፍሪካ መንደር ፕሮጀክት እና የሲ.ዲ.ሲ አፍሪካ ዋና መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ እንዲገነቡ በማድረግ ረገድ ላደረጉት አስተዋጽኦም በከተማው አስተዳደር ስም ምስጋና አቅርበዋል።የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል /ሲዲሲ/ ዋና መስሪያ ቤት የመሠረተ ድንጋይ ባለፈው ሳምንት የተቀመጠ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ የሚገነባው የማዕከሉ ህንጻ ወጪው በቻይና መንግስት የሚሸፈን መሆኑ ተነግሯል፡፡", "passage_id": "e3b2004e0b7c5505acb57b26f8fbf168" }, { "cosine_sim_score": 0.5084189772605896, "passage": "ለሁለተኛ ጊዜ በሚካሄደው ከ40 በላይ የሚሆኑ አገሮች መሪዎች በሚታደሙበት የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ቻይና ገቡ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ሌሎች የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎችን ያቀፈው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የልዑካን ቡድን፣ በቻይና ቆይታው የብድር መክፈያ ጊዜ ማራዘምን ጨምሮ የተለያዩ ስምምነቶችን እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡ኢትዮጵያ ከቻይና የተበደረችው ከ15 ቢሊዮን ዶላር በላይ ዕዳ ሲኖርባት፣ ከወራት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቤጂንግ በተካሄደው የቻይና- አፍሪካ ትብብር ፎረም ለመሳተፍ ሄደው፣ ከአራት ቢሊዮን ዶላር በላይ የወጣበትን የአዲስ አበባ - ጂቡቲ የባቡር ፕሮጀክት የዕዳ ክፍያ ከአሥር ዓመት ወደ ሰላሳ ዓመት እንዲራዘም መስማማታቸው ይታወሳል፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ በቻይና የሚካሄደው የአሁኑ ጉባዔ ‹‹የጋራ የሆነውን ብሩህ መጪ ጊዜ መሥራት›› የሚል መሪ ቃል ሲኖረው፣ ካሁን ቀደም እ.ኤ.አ. በ2017 በተካሄደው ጉባዔ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተሳትፈው ነበር፡፡እ.ኤ.አ. በ2013 በቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የተጠነሰሰው የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ እስካሁን ድረስ የትብብር ማዕቀፉን ሰነድ በመቀበል፣ 124 አገሮችና 29 ዓለም አቀፍ ተቋማት ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ ኢትዮጵያም ከፈራሚ አገሮች ተርታ መሠለፍ በአፍሪካ ከቀዳሚ ፈራሚዎች አንዷ ናት፡፡እ.ኤ.አ. የ2019 ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭን በማስመልከት መግለጫ የሰጡት በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ታን ጂያን፣ ጉባዔው የወሬ ስብስብ ሳይሆን በተግባር የሚገለጽ ሥራ ላይ የሚተኮርበት ነው ብለዋል፡፡‹‹የቤልት ኤንድ ሮድ ኢንሼቲቭ ከኢትዮጵያ ሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ጋር ይጣጣማል፡፡ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣትና አገራዊ ራዕይ ለማሳካት በሚደረገው ጉዞ የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማቀላጠፍ ያግዛል፤›› ሲሉ አምባሳደሩ አክለዋል፡፡ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነትም በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ የሥልጣን ዘመን ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በፅኑ እንደሚያምኑም ገልጸዋል፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቻይና ለኢትዮጵያ ፕሮጀክቶች ብድር መስጠት ማቆሟና ከዚህ በፊት ለሰጠቻቸው ብድሮች ክፍያ እንዲፈጸምላት ጥያቄ ማቅረቧ ሲነገር ቆይቷል፡፡ የአሁኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ጉብኝት በዚህ ጉዳይ ላይ ከቻይና ባለሥልጣናት ጋር ድርድር በማድረግ ስምምነት ላይ ለመድረስ እንደሚረዳ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "fa9b947c596efecaf4400c604c1ca13b" }, { "cosine_sim_score": 0.506557822227478, "passage": "ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ በአዳማ ከተማ በ70 ሚሊዮን ዶላር የተገነባውን “ኤልሴ አዲስ ኢንዱስትሪያል ዴቬሎፕመንት ፋብሪካን”  ትናንት ጎብኝተዋል።በጉብኝቱ ወቅት ፕሬዚዳንቱ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፣ መንግስት አዳዲስ ቴክኖሎጂና አሠራርን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት የተቀናጀ ኢንዱስትሪን ለማስፋፋት በትኩረት እየሠራ ነው።“የኢንዱስትሪው ዘርፍ መስፋፋት የአገሪቱን የውጭ ምንዛሪ በማዳንና የተሻለ ገቢ በማስገኘት ረገድ ከፍተኛ  ሚና ይጫወታል “ብለዋል።የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት በግብርናና በኢንዱስትሪው መካከል ያለውን ትስስር ይበልጥ ማጠናከር ያስፈልጋል።በቱርክ ባለሃብት የተሠራው ኤልሴ አዲስ ኢንዱስትሪያል ዴቨሎፕመንት ፋብሪካ የተቀናጀ የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪን በሀገሪቱ ለማስፋፋት የሚደረገው ጥረት አካል መሆኑን ዶክተር ሙላቱ ተናግረዋል።የፋብሪካው ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ሲተገበር ያለቀለት ምርት ወደውጭ በመላክ በዓመት 150 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ የማስገባት አቅም እንዳለው ጠቁመው ይህም እንደ አገር መላክ ያልተቻለውን ምርት ፋብሪካው ብቻውን የሚልከው መሆኑን አስረድተዋል።ይህን መሰል ፋብሪካ በሀገሪቱ በብዛት መስፋፋት ለውጭ ምንዛሪ እድገት የጎላ ጠቀሜታ እንደሚኖረው አመልክተዋል።“የፋብሪካው መሰራት የአገር ውስጥ ባለሃብቶች ወደ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ እንዲገቡም ይገፋፋቸዋል” ብለዋል።ፋብሪካው አሁን ያለበትን ደረጃ ለማየትና ባጋጠሙት ችግሮች ላይ በመምከር መፍትሄ ለመስጠት ጉብኝት ማደረጋቸውን ገልጸዋል።የኤልሴ አዲስ ኢንዱስትሪያል ዴቬሎፕመንት ፋብሪካ ሥራ አስኪያጅ ሚስትር ኔቫዛት ኬሪም እንደገለጹት ፋብሪካው አልባሳትን ለሚያመርቱ  የውጭ ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልገውን የተዳወረ ክር ያመርታል።ምርቶቹን ለኢጣሊያ፣ ቱርክ፣ ግብፅና አውሮፓ ሀገራት እንደሚያቀርብ ገልጸው ባለፈው ዓመት ለውጭ ገበያ ካቀረበው ምርት 5 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ጠቁመዋል።ፋብሪካው ለምርቱ የሚያስፈልገውን ጥሬ ጥጥ 95 በመቶ የሚያገኘው ከአገር ውስጥ በመሆኑ ለግብርናው ዕድገትም የራሱን አስተዋፅአ እያደረገ ነው መሆኑን አስታውቀዋል።ለፋብሪካው አስተማማኝ የግብዓት አቅርቦት እንዲኖር በደቡብ ኦሞ ለጥጥ ልማት አመቺ የሆነ ሰፊ መሬት ከመንግሥት ተረክበው የቅድመ ምርት ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አብራርተዋል።በቀጣይ ፋብሪካው ጥጥ ማምረት፣ ማቅለም፣ ማተምና እሴት ጨምሮ የተሰፉ አልባሳትን ማምረት ሲጀምር ለስድስት ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ተናግረዋል።እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2011 ወደምርት የገባው ይህ ፋብሪካ በ70 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል የተገነባ ሲሆን 200 ሺህ ሜትር ስኩዬር ስፋት መሬት ላይ የተቋቋመ ነው፡፡እስካሁንም ለ1 ሺህ 200 ሰዎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠሩንና ከሥራ ዕድሉ ተጠቃሚዎች ውስጥ 65 በመቶ ሴቶች መሆናቸውም ስራ አስኪያጁ አስታውቀዋል።በፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ላይ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የመልካም አስተዳደርና የሪፎርም ክላስተር አስተባባሪ፣ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ አስቴር ማሞ ተገኝተዋል።(ኢዜአ)", "passage_id": "a231f0d9010eed87c8a8f66b13e3f447" } ]
1937191123647ad2a6580151d7877838
d484e2ab3c0336c8e2ddb2dd0564915f
በአዲስ አበባ ከመስመር ጥገና ጋር ሳምንቱን ሃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ይፋ ተደረጉ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዚህ ሳምንት በመዲናዋ ከመስመር ጥገና ጋር በተያያዘ ሃይል የሚቋረጥባቸውን አካባቢዎች ይፋ አደርጓል፡፡በዚህም መሰረት ረቡዕ ነሃሴ 8 ቀን 2011 ዓ.ም በቸራልያ ፋብሪካ፣ በገነት መናፈሻ ኮንደሚኒየም፣ በማሩ ብረታ ብረት፣ በወህኒ ቤት ጀርባ፣ በቂሊንጦ ማረሚያ፣ በሳሪስ አቦ ቤተክርስቲያን፣ በቦሌ ቡልቡል ኮንዶሚኒየም፣ በቡልቡላ ማርያም ማዞሪያ፣ በክሬሸር፣ በባሌስትራ ፋብሪካ፣ በጎፋ ካምፕ ኮንደሚኒየም፣ በመካኒሳ፣ በከፍያለው መድሀኒት ማከፋፈያ፣ በቫቲካን ኤምባሲ፣ በመካኒሳ አቦ ቤተ ክርስቲያን፣ በቄራ ይመስገን ጋራዥ እና በአካባቢዎቻቸው ከጠዋቱ 1 ሰዓት እስከ ቀኑ 6 ሰዓት ድረስ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ይቋረጣል፡፡በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 1 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ በቡና ቦርድ፣ በምርጫ ቦርድ፣ በዳችያ፣ በጎፋ መብራት ኃይል፣ በአየር መንገድ፣ በቦሌ ሚካኤል፣ በቦሌ ካርጎ፣ በማዕድን ማሕበር እና በአካባቢዎቻቸው ሃይል እንደሚቋረጥ ተገልጿል፡፡በማግስቱ ሐሙስ ነሃሴ 9 ቀን 2011 ዓ.ም በእሕል በረንዳ፣ በአውቶብስ ተራ፣ በአዲስ ከተማ ትምህርት ቤት፣ በገነሜ ትምህርት ቤት፣ በአማኑኤል ቤተ ክርስቲያን፣ በሻወል ደማ ትምህርት ቤት፣ በሰባተኛ ትራፊክ መብራት፣ በዶሮ ተራ፣ በጦር ሀይሎች፣ በመኮንኖች ክበብ፣ በቶሎሳ ሰፈር፣ በገዳመ እየሱስ፣ በወንድማማቾች፣ በሜክሲኮ፣ በፍሬህይወት ትምህርት ቤትና አካባቢዎቻቸው ከጠዋቱ 1 ሰዓት እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ድረስ ሃይል አይኖርም፡፡አርብ ነሃሴ 10 ቀን 2011 ዓ.ም ደግሞ በለቡ፣ በጆሞ 1 በከፊልና አካባቢዎቻቸው ከጠዋቱ 1 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ በከፍተኛ የኤሌክትሪክ መስመር የማሻሻያ ስራ ለማከናወን ሲባል የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ በመሆኑ ደንበኞች ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ተቋሙ አሳስቧል።
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23904/
[ { "cosine_sim_score": 0.3853077292442322, "passage": " – በቴሌኮም አገልግሎት ላይ ያለውን የጥራት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የጥራት ቡድን አቋቁሞ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ። የቴሌኮሙ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ኦፊሰር አቶ አብዱራሂም አህመድ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደተናገሩት በሞባይል ስልኮችና በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ በተደጋጋሚ የሚከሰተውን የኔትወርክ ችግር ለመፍታት የጥራት ቡድን ተቋቁሞል። የተቋቋሙት 26 የጥራት ቡድኖች በአገልግሎቱ ላይ ያሉትን ችግሮች በመለየት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲያገኙ ሌት ተቀን እየሰሩ እንደሆነ ከሚደረጉ ጥረቶች መካከል አንዱ መሆኑን ገልፀዋል።በአብዛኛው የጥራት መጓደል መንስዔ በኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ ችግር የሚከሰትና በተለያየ ምክንያት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ተገዝተው የገቡ የፋይበር ኦብቲክ ኬብል ተደጋጋሚ የመቆረጥ አደጋ በመድረሱ ነው። በፋይበር ኦብቲኮች ላይ ለሚደርሰው ተደጋጋሚ የመቆረጥ ችግር ደግሞ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ካሉ ባለድርሻ አካላት ውይይት በማድረግ ክልሎች በአካባቢያቸው ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ሃላፊነት ወስደው እንዲከላከሉ ስምምንት ላይ ተደርሷል። ህብረተሰቡ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ በሚደርሰው ችግር የመጀመሪያው ተጎጂ እንደመሆኑ ችግር ፈጣሪዎችን በመከላከልና በማስተማር ችግሩን በጋራ ለመከላከል መንቀሳቀሰ እንዲችሉ ጥሪ አቅርበዋል። በኤሌክትሪክ ሃይል ለሚደርሰው ችግር ቴሌኮሙ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ጋር በትብብር በመስራት ላይ መሆኑን አቶ አቡዱረሂም ተናግረዋል። በተጨማሪ ችግሩን ለመቅረፍ የሚያስችል በተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች የኦብፕቲክ ፋይበር ግራውንድ ዋየር ዝርጋታ ላይ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን ጋር ስምምነት በመፈፀም ስራው በመከናወን ላይ መሆኑን ተናግረዋል። ይህም ስራ የኔት ወርክ ጥራት ከማሳደጉም በላይ በኦፕቲክ ፋይበር ኬቢሎች ላይ የሚደርሰውን የመቆረጥ አደጋ በእጅጉ ይቀንሳል ተብሎ እንደሚታመን ገልጸዋል። እነዚህ ኬብሎች በተፈጥሮቸው ከሌሎች መሬት ውስጥ ከሚቀበሩ የፋይበር ኬብሎች በተሻለ መልኩ አስተማማኝ ከመሆናቸውም ባሻገር በመንገድ ስራ፣ በሲቪል ስራዎች፣ በመሬት መሸርሸርና ሆን ተብሎ በግለሰቦች ከሚደርሱ አደጋዎች የመጋለጥ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑን አስታውቀዋል። እንደ ኢዜአ ዘገባ በቅርቡም ከሁለት የቻይና ኩባንያዎች ጋር የተደረገው የ1 ነጥብ 6 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር የማስፋፋያ ስምምነት የአገልግሎት አሰጣጥን ጥራት ከማሳደግ ባለፈ የሞባይል አገልግሎት ተደራሽነት ወደ 85 በመቶ ከፍ እንደሚያደርገው ገልጸዋል። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ብቻ አገልግሎት ላይ የዋለውን ሶስተኛው ትውልድ 3ጂ የተባለው ቴክኖሎጂ በሀገር አቀፍ ደረጃ ማስፋፋትና አራተኛ ትውልድ 4ጂ የሞባይል ቴክኖሎጂ በአዲስ አበባ ለመዘርጋት የሚያስችል ስምምነት መሆኑን ጠቁመዋል። ኩባንያው በቅርቡ ስራ እንደሚጀምርና የሞባይል የአገልግሎት ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከነበረበት 23 ሚሊዮን ወደ 58 ሚሊዮን ለማድረሰ እንደሚሰራ መናገሩን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "6b952e33cffd42e651e8275f607e035b" }, { "cosine_sim_score": 0.38173115253448486, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አውቶብስ የሙከራ ትግበራ ለማድረግ የዝግጅት ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸው ተገልጿል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የፋይናንስ እና የቴክኒካል ድጋፍ ለማግኘት ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራ ይገኛል። በዚህም የኤሌክትሪክ አውቶብስ በከተማው ላይ የሙከራ ትግበራ ለማከናወን ተቀማጭነቱ ለንደን ካደረገው ሲ40 ሲቲስ ጋር በቅንጅት በመስራት ላይ ይገኛል ተብሏል።ቢሮው ከሲ40 ሲቲስ ጋር በመተባበርም የኤሌክትሪክ አውቶብስ የሙከራ ትግበራ በከተማዋ ፈጣን አውቶብስ ኮሪደር ላይ እንዴት እንደሚተገበር አለም አቀፋዊ የሁለት ቀናት የቪዲዮ ኮንፈረንስ አውደ ጥናት አካሂዷል።በአውደ ጥናቱ ላይ ከተለያዩ የመንግስት፣ የግል፣ የምርምር ተቋማት፣ የአውቶቡስ አምራቾች እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተሳተፉ ሲሆን፤ ተሳታፊዎች በቴክኖሎጂ፣ በፋይናንስ፣ በፖሊሲ፣ በመረጃ አሰባሰብ እና በባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ በተጨማሪም ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለይተው የመፍትሔ አቅጣጫ ያስቀመጡ ሲሆን፤ በፕሮጀክቱ ቀጣይ መረሃ ግብሮች ላይ ምክክር አካሂደዋል፡፡የአዲስ አበባ መስተዳድር እና የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የተለያዩ የመፍትሄ ሃሳቦችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል።በመሪ እቅዱ ላይ የተቀመጡ የከተማ ፈጣን አውቶብስ ኮሪደሮች የማልማት ስራዎችን በማከናወን ለችግሩ የመፍትሄ አካል የሆኑትን የከተማ ፈጣን አውቶብስ የሚጠቀምባቸውን በናፍጣ የሚሰሩ እና ሌሎቹን አውቶቡሶች በቀጣይ ወደ ኤሌክትሪክ የመቀየር እቅድ አንዱ ነው፡፡የፕሮጀክቱ ዋና አላማም በአዲስ አበባ የከተማ ፈጣን አውቶብስ እና በሌሎችም የከተማዋ ኮሪደሮች ላይ ባትሪ-ኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን /ኢ-ባስ/ በመጠቀም የግሪን-ሀውስ ጋዝ ልቀት ፣ የአየር ብክለት እና የህብረተሰቡን የጤና ችግር መቀነስ ነው። ከዚህ ባሻገርም ሀገሪቷ ለመለዋወጫ እና ለነዳጅ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የምታወጣውን የውጭ ምንዛሬ በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል መባሉን ከአዲስ አበባ ከተማ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ።", "passage_id": "f256e536d29f666d8d9cc8c2c1020122" }, { "cosine_sim_score": 0.3784389793872833, "passage": " በአማራ ክልል ከ720 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በአደገኛና መጤ አረም ተያዘበአማራ ክልል ከ720 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በአደገኛና መጤ አረም መያዙን የአማራ ክልል የእፅዋት ዘርና ሌሎች ግብርና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ኳራንታይን አስታወቀ። በክልሉ እንቦጭ አረምን ጨምሮ 12 አደገኛና መጤ አረም መኖሩን የፀረ ተባይ ኬሚካል፣ ማዳበሪያና ቁጥጥር ባለሙያ ሞገስ ዘውዱ ገልጸዋል።(ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት) .የመድኃኒቶችን የጎንዮሽ ጉዳትና የአጠቃቀም ችግር ማቃለል የሚያስችሉ ስድስት ማዕከላት ማቋቋሙን የኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ገለጸ። አንዳንድ ጊዜ መድሃኒቶች በተገቢው መንገድ ካልተወሰዱ የመላመድ ባህሪ ስለሚኖራቸው ፈዋሽነታቸውን በማጣት የጎንዮሽ ጉዳት ሊያስከትሉ እንደሚችሉ የተነገረ ሲሆን ማዕከላቱ ለችግሩ የሚሆን መፍትሄ ያቀርባሉ ተብሏል። (ኢዜአ) .በኢትዮጵያ በሶማሌ ክልል የሚገኘውን የካሉብና ሂላላ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ለዓለም ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ ግንባታ እስካሁን አለመጀመሩን የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያ በዚህ ስፍራ ነዳጅ ማግኘቷን ተከትሎ ነዳጁን ለዓለም ገበያ ለማቅረብ የሚያስችላትን የተፈጥሮ ጋዝ መስመር ዝርጋታ ስምምነት ከጅቡቲ መንግስት ጋር ከአምስት ዓመት በፊት መፈራረሟ ይታወቃል። (ኢትዮ ኤፍ ኤም) .በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች በተማሪ ብዛት 52 በመቶ ድርሻ ቢኖራቸውም አብዛኞቹ የትምህርት ሚኒስቴርን መስፈርት እንደማያሟሉ ተገለጸ። አንድ ሺህ 615 የግል ትምህርት ቤቶች ለመኖሪያ ቤት ታስበው በተሰሩ ቤቶች ተማሪዎችን በተጨናነቀ ሁኔታ እያስተማሩ እንደሚገኙ የትምህርት ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃት ማረጋገጫ ባለሥልጣን ገልጿል። (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት) .ስድስት የመንግስት ስኳር ፋብሪካዎችን ወደ ግል ለማዞር እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። የስኳር ፋብሪካዎቹ የጨረታ ሂደት በሚቀጥለው ወር መጨረሻ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሃጂ ኢብሳ ተናግረዋል። በጨረታ ወደ ግል ለማዞር ለሽያጭ የቀረቡት ፋብሪካዎችን ስም ዝርዝር ከመግለፅ ኃላፊው ተቆጥበዋል። (ኢቢሲ) .በአሶሳ ከተማ በዘረፋ ወንጀል የተጠረጠሩ 46 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ከተማው አስተዳደር ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዋና የሥራ ሂደት ባለቤት ዋና ኢንስፔክተር ደረጃ ኢታና አስታወቁ። ግለሰቦቹ በተደራጀ የዘረፋ ወንጀል የተጠረጠሩ ናቸው ተብሏል። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል በሥነ-ምግባርና ሌሎች ችግሮች ከፀረ- ሽምቅ ፣ ከመደበኛ ፖሊስና ከሌሎች የጸጥታ አባልነት የተሰናበቱና የተደራጀ የዘረፋ ቡድኑን በበላይነት ሲመሩ እንደነበር ማስረጃ የተገኘባቸው ናቸው። (ኢዜአ) .የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ ቅዳሜ የካቲት 14/2012 የአንድ  ቀን ነፃ የስራ ዘመቻ ሊያደርግ ነው። በቢሮ እና በመስክ ደረጃ የሚሰጡ አገልግሎቶች እንደ መደበኛዎቹ የስራ ቀናት ይከናወናሉ ተብሏል ።ደንበኞችም በዕለቱ በመደበኛ የስራ ቀናት የሚሰጡትን አገልግሎቶች በሙሉ ማግኘት እንደሚችሉ ተነግሯል። (የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት) ", "passage_id": "851c3a4db2a860d9c904e36a183909fb" }, { "cosine_sim_score": 0.37308016419410706, "passage": "የኤሌክትሮኒክስ የታክሲ አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ራይድ ኩባንያ በ4 ሚሊዮን ብር ቴስላ የተሰኘ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት ሙከራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳምራዊት ፍቅሩ ለአዲስ ማለዳ እንዳስታወቁት በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰራው የቴስላ ኩባንያ ምርት የሆነን ተሸከርካሪ ወደ አገር ውስጥ በማምጣት በኅብረተሰቡ ዘንድ ስለ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ ለመስራት በዝግጅት ላይ እንደሆኑ አስታውቀዋል።በኮቪድ 19 ምክንያት የሙከራ ስራው ከተያዘለት ከመጋቢት 2012 የመጀመሪያዎቹ ቀናት የተገፋ ሲሆን በጊዜያዊነት የሙከራ ጊዜው ከኹለት ሳምንታት በኋላ በአዲስ አበባ እንዲካሔድ ቀን እንደተቆረጠለት  ሳምራዊት ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል። እንደ ሳምራዊት ገለጻ ተሸከርካሪውን ኹሉም የኅብረተሰብ ክፍል በተለይም ደግሞ ፖሊሲ አውጪዎች እንዲሞክሩት እና በኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ በመቀየር በመንግሥት ደረጃ አዳዲስ ፖሊሲ ለውጦች እንዲኖሩ መጠቆሚያ እንደሚሆን ተናግረዋል። አያይዘውም በነዳጅ የሚሰሩ ተሸከርካሪዎችን በቀጣይ በኤሌክትሪክ በሚሰሩ ተሸርካሪዎች የመተካት ዕቅድ እንዳላቸውም ዋና ስራ አስፈጻሚዋ አስታውቀዋል። በአዲስ አበባ በሚደረገው የሙከራ ጊዜ ሰዎች ተመዝግበው በሚወጣላቸው መርሃ ግብር መሰረት ተሸከርካሪውን መሞከር እንደሚችሉ ተጠቅሷል። ለሙከራ የገባው ተሽከርካሪ እስካሁን አንድ ሲሆን 4 ሚሊዮን ብሩም የተሽከርካሪው ዋጋ እንደሆነ ታውቋል።", "passage_id": "1aa547a3f1270f31bb7026f8c0b24b57" }, { "cosine_sim_score": 0.3684637248516083, "passage": "– የፋይናንስ አቅም ውስንነት ተፈታትኖታልአዲስ አበባ:- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት በተቋሙ መሰረተ ልማቶች ላይ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ ብቻ 156 ዘረፋዎች ተፈፅመውበታል፡፡ አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ለማዳረስም የፋይናንስ አቅም ውስንነት ተግዳሮት እንደሆነበት ተገልጧል። በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መላኩ ታዬ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ ባለፉት ስድስት ወራት በአዲስ አበባና በዙሪያዋ 31 ትራንስፎርመሮች ተዘርፈዋል፡፡ በኤሌክትሪክ ማሰራጫ ኬብሎች ላይ 39 ጊዜ ስርቆት ተፈጽሟል፡፡ በሌሎች ልዩ ልዩ የተቋሙ መሰረተ ልማቶች ላይ የተካሄደውን ዘረፋ ጨምሮ በአጠቃላይ 156 ዘረፋዎች የተካሄዱ ሲሆን፣ በዚህም 17 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር ኪሳራ ደርሶበታል። ዳይሬክተሩ እንዳብራሩት፣ አንድ ትራንስፎርመር በአማካኝ 400 ሺህ ብር የሚያወጣ ሲሆን፣ ከ20 እስከ 25 ዓመት አገልግሎት ይሰጣል። እንዲሁም፣ አንዱ ትራንስፎርመር በትንሹ እስከ 200 አባወራዎችን የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የሚያደርግ በመሆኑ፤ በመዲናዋና በዙሪያዋ ባለፉት ስድስት ወራት 31 ትራንስፎርመሮች በመዘረፋቸው ተቋሙ ሰባት ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ብር ከመክሰሩም በላይ 44 ሺህ ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደተቋረጠባቸው ታውቋል። በተጨማሪም፣ በአዲስ አበባና በዙሪያው ብቻ በኤሌክትሪክ ማሰራጫ ኬብሎች ላይ 39 ጊዜ በደረሰው ዘረፋ ሦስት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ብር የሚገመት ሀብት ተቋሙ ያጣ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ በድርጅቱ ንብረቶች ላይ 156 ዘረፋዎች በመካሄዳቸው የ17 ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ብር ኪሳራ እንደደረሰበት ገልጸዋል። ዘረፋው የተቋሙን ሰራተኞች የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም)በመልበስና በክሬን ጭምር በመታገዝ በተወሰኑ ህገወጦች ሲፈጸም ነበር:: ከነዚህ ውስጥ በህብረተሰቡ ጥቆማ እጅ ከፍንጅ የተያዙ መኖራቸውን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ ህብረተሰቡ ይሄንን ተገንዝቦ ኤሌክትሪክ የሚጠግንም ሆነ የሚነካ ማንኛውም አካል ሲያጋጥመው የሥራ ትዕዛዝ መያዙን በመጠየቅ መሰረተ ልማቱን እንደራሱ ሀብት መጠበቅ እንዳለበት አሳስበዋል። በሌላ በኩል፤ ዓመታዊ የማህበረሰቡ የኃይል ፍላጎት በየዓመቱ 13 በመቶ እያደገ ቢሆንም፣ ተቋሙ በሰው ሰራሽና ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ለነባርና ለአዳዲስ ደንበኞቹ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲያገኙ ለማስቻል አለመቻሉን ተናግረዋል። የኃይል መቆራረጡ ከባለፉት ዓመታት እየተሻሻለ ቢመጣም ችግሩ ሙሉ ለሙሉ እንዳልተቀረፈ የተናገሩት አቶ መላኩ፤ “አብዛኞቹ የኃይል መቆራረጥ ምክንያቶቹ የፋይናንስ እጥረትና የተቋሙ የውስጥ አሰራር በቴክኖሎጅ የተደገፈ አለመሆኑ ናቸው” ይላሉ።አዲስ ዘመን ጥቅምት 22/2012ሶሎሞን በየነ ", "passage_id": "4812f4bcfe73fec676eb268cee48622c" }, { "cosine_sim_score": 0.3610724210739136, "passage": "አዲስ አበባ:- የኢትዮጵያ መንገድ ፈንድ ጽህፈት ቤት በ2011 በጀት ዓመት በመደበኛ፣ በወቅታዊና በድንገተኛ 21ሺ 625 ኪሎ ሜትር መንገድ መጠገኑን አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ አቶ አብደላ ጉዲ፤ ለጋዜጣው ሪፖርተር እንደገለፁት፤ በ2011 በጀት ዓመት 27 ሺ 40 ኪሎ ሜትር ለመሥራት አቅዶ 21 ሺ 625 ኪሎ ሜትር፤ የዕቅዱን 80 በመቶ ጥገና አከናውኗል። የመንገድ ጥገና አፈፃፀሙ\nሪፖርት እስከ ሰኔ 30\nቀን 2011 በጀት ዓመት መሆኑን ያስረዱት\nረዳት ሃላፊው፤ ክልሎች ሪፖርታቸውን እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2011 ዓ.ም በተቋሙ አሠራር መላክ ስለሚችሉና ያልተካተተ በመኖሩ አፈፃፀሙ ከፍ ሊል እንደሚችል አመልክተዋል። እንደረዳት ሃላፊው ማብራሪያ፤ ከነዳጅ ታሪፍ፣ ከዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ ክፍያ፣ ከግምጃ ቤት ግዥ ሽያጭ፣ ከአገር አቋራጭ ከጭነት በላይ የቅጣት ክፍያ፣ ከክብደት በላይ ከሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ቅጣት ፈንዱ ገንዘብ ይሰብስባል። በበጀት ዓመቱ ሁለት ነጥብ 628 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ሁለት ነጥብ 922 ቢሊዮን ብር ሰብስቧል ያሉት ረዳት ሃላፊው፤ አፈፃፀሙ ከተያዘው ዕቅድ የ11 በመቶ ብልጫ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡ የነዳጅ ታሪፍ፣ ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ ክፍያ፣ የግምጃ ቤት ግዥ ወለድ መጨመሩ ለተሰበሰበው ገንዘብ መጨመር ዋናው ምክንያት ነው ብለዋል። ጽህፈት ቤቱ በ2012 በጀት ዓመት ከተለያዩ የገቢ ምንጮች ሁለት ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ እና 31 ሺ ኪሎ ሜትር መንገድ ለመጠገን በቦርዱ ለማፀደቅ ማቀዱንም አቶ አብደላ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ መንገድ ፈንድ ጽህፈት ቤት በ1989 ዓ.ም የመንገድ\nጥገና ፋይናንስን ለማስተዳደርና\nለመቆጣጠር የተቋቋመ ተቋም ነው።አዲስ ዘመን ነሃሴ 22/2011  አጎናፍር ገዛኸኝ ", "passage_id": "f7d791678997251020fa1a54a562bd88" }, { "cosine_sim_score": 0.3575257658958435, "passage": "የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከአዋሽ እስከ ኮምቦልቻ ያለው የባቡር መስመር ከሞላ ጎደል እየተጠናቀቀ በመሆኑ፣ በዲዝል ኃይል የትራንስፖርት አገልግሎት ለማስጀመር ማቀዱን ሪፖርተር ያገኛቸው መረጃዎች አመለከቱ። ከኮርፖሬሽኑ የሥራ ኃላፊዎች መረዳት እንደተቻለው 270 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የአዋሽ ኮምቦልቻ መስመር ዝርጋታ አፈጻጸም 98 በመቶ የደረሰ ቢሆንም፣ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት የሚመለከተው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በወቅቱ ማቅረብ እንደማይችል በመታወቁ ነው በዲዝል ኃይል ወደ አገልግሎት ለማስገባት የታቀደው። የአዋሽ-ኮምቦልቻ የባቡር መስመር የአዋሽ-ወልዲያ-ሃራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት አካል ሲሆን፣ በአጠቃላይ 398 ኪሎ ሜትር ይሸፍናል። የዚህ ባቡር ፕሮጀክት ቀጣይ አካል ሆኖ በሌላ ተቋራጭ እየተገነባ የሚገኘው የወልዲያ-ሃራ-ገበያ መቐለ መስመር ነው። ከወልዲያ-ሃራ ገበያ-መቐለ የሚዘረጋው መስመር 216 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ አለው፡፡ ከካሳ ክፍያና ከፋይናንስ አቅርቦት እጥረት ጋር በተያየዘ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።ኮርፖሬሽኑ የአዋሽ-ኮምቦልቻ የባቡር መስመርን በፍጥነት ወደ ትራንስፖርት አገልግሎት ለማስገባት ያቀደው፣ ተጠናቆ ለአገልግልት ክፍት የሆነው የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የውጭ ኩባንያዎች በመግባት ላይ በመሆናቸው እንደሆነ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሥራ ኃላፊ ይገልጻሉ። እነዚህ የውጭ ኩባንያዎች የሎጂስቲክስ ችግር እንዳይገጥማቸው መንግሥት አቅጣጫ በመስጠቱ፣ የትራንስፖርት አገልግሎቱን በዲዝል ኃይል በማስጀመር የኢንዱስትሪ ፓርኩን ከጅቡቲ ወደብ ጋር በፍጥነት ለማገናኘት ቅድሚያ መሰጠቱን ተናግረዋል።በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ አራት የውጭ ኩባንያዎች ሥራ ለመጀመር የማሽን ተከላ ሥራዎችን በማከናወን ላይ መሆናቸውን፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።ኩባንያዎቹ የደቡብ ኮሪያ፣ የቻይና፣ የጣሊያንና የአሜሪካ መሆናቸውንና ሥራ ለመጀመርም ከመስከረም ወር ጀምሮ የማሽን ተከላና ማሽነሪዎችን በማጓጓዝ ላይ እንደሚገኙ ታውቋል።የደቡብ ኮሪያው ፑንግ ኩክ ኩባንያ በቦርሳ፣ የቻይናው ሳይቴክስ በጨርቃ ጨርቅ ክሮች፣ የአሜሪካው ትራይባስ በወንዶች ሙሉ ልብስ፣ የጣሊያኑ ካርቪኮ በስፖርት ትጥቆች ምርት የሚታወቁ ናቸው።በጥቂት ወራት ውስጥ ትራንስፖርት እንዲጀምር የታቀደው የባቡር መስመር የዱልቻ ወረዳን፣ ሰንበቴን፣ ካራ ቆሬና መኮይን በማቋረጥ ከአዲስ አበባ-ጅቡቲ የተገነባውን የባቡር መስመር አዋሽ ላይ ይገናኛል።", "passage_id": "13e5816b5f70397d8d1f5dec9d4d8a9f" }, { "cosine_sim_score": 0.35693907737731934, "passage": "የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ችግርን እንደሚፈታ የታመነበት የአዲስ አበባና የክልል ከተሞች የኃይል ማሰራጫ ኔትወርክ ማሻሻያ ሥራ በ224 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በመፋጠን ላይ ነው፡፡የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጎሳዬ መንግሥቴ ለሪፖርተር እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ችግር እየተሻሻለ መጥቷል፡፡ ችግሩ የማመንጨት ሳይሆን ከማከፋፈያ መስመሮች ጋር የተያያዘ እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ መስመሮች ከ30 ዓመት በፊት የተዘረጉ መሆኑን የተገለጹት አቶ ጎሳዬ፣ በእነዚህ ዓመታት የሕዝቡ አኗኗር በመቀየሩ የኤሌክትሪክ ፍጆታ እየጨመረ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡‹‹የጋራ መኖሪያ ቤቶች በስፋት መገንባት፣ ኅብረተሰቡ ከእንጨት፣ ከከሰልና  ከጋዝ ምድጃዎች ተላቆ ወደ ኤሌክትሪክ ምድጃዎች መግባት፣ ሌሎች በርካታ የኤሌክትሪክ መሣሪያዎች መጠቀም መጀመሩ የኃይል ፍላጎቱን ጨምሯል፡፡ የኤሌክትሪክ መስመሮቹ የተዘረጉት ኅብረተሰቡ የኤሌክትሪክ ኃይልን ለመብራት ብቻ በሚጠቀምበት ወቅት በመሆኑ፣ እያደገ የመጣውን የኤሌክትሪክ ፍላጎት መሸከም አልቻሉም፡፡ የኤሌክትሪክ መስመሮቹ የሚነዱትና ትራንስፎርመሮች የሚፈነዱት በዚህ ምክንያት ነው፤›› ብለዋል፡፡      የኢንቨስትመንት መስፋፋትና የኤሌክትሪክ ኃይል በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የማዳረስ መርሐ ግብር የአገሪቱን የኤሌክትሪክ ፍላጎት እንዲንር አድርጎታል፡፡ በቅርቡ የተሠራ ጥናት የኃይል ፍላጎቱ በየዓመቱ 20 በመቶ በማደግ ላይ መሆኑን ያሳያል፡፡      ይኼም ሆኖ የአገሪቱ አጠቃላይ የማመንጨት አቅም 4,000 ሜጋ ዋት በመድረሱና የኃይል ፍላጎቱ 2,000 ሜጋ ዋት በመሆኑ የአቅርቦት ችግር እንደሌለ አቶ ጎሳዬ ተናግረዋል፡፡ ‹‹አሁን ያለው ዋና ችግር የማሰራጫ መስመሮች የኢኮኖሚ ዕድገቱ የፈጠረውን የኃይል ፍላጎት የሚሸከም አለመሆኑ ነው፤›› ያሉት አቶ ጎሳዬ፣ የአዲስ አበባ የኔትወርክ ማሻሻያ ሥራ በመፋጠን ላይ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡      በአዲስ አበባ በተለየ ሁኔታ ዋና ዋና የሥርጭት መስመሩን ሙሉ በሙሉ የመለወጥ ሥራ፣ የትራንስፎርመር አቅም ማሳደግና የማከፋፈያ ጣቢያዎች የመለወጥ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አቶ ጎሳዬ ተናግረዋል፡፡ ያረጁት መስመሮች ያልተሸፈኑ በመሆናቸው አደጋ ሲያስከትሉ ኖረዋል፡፡ አዲስ በመዘርጋት ላይ ያሉት መስመሮች በፕላስቲክ የተሸፈኑ ሆነው እንደየቦታው ሁኔታ በመሬት ውስጥ የሚቀበሩና ከመሬት በላይ በኮንክሪት ምሰሶዎች የሚዘረጉ ናቸው፡፡      በአዲስ አበባ እንደ አዲስ የሚዘረጋው መስመር ርዝመት ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ ሆኖ ሥራው ከኢትዮ ቴሌኮም፣ ከመንገዶች ባለሥልጣንና ከውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ጋር በመነጋገርና በመናበብ በቅንጅት በመከናወን ላይ መሆኑን አቶ ጎሳዬ አስረድተዋል፡፡      ሥራውን የሚያካሂደው ፓወር ቻይና የተሰኘው ኩባንያ ዘፋ ከተባለ ሌላ የቻይና ኩባንያ ጋር በመተባበር ነው፡፡ ለሥራው የሚያስፈልገው 162 ሚሊዮን ዶላር ብድር ከቻይና ኤግዚም ባንክ ተገኝቷል፡፡ በተመሳሳይ የሰባት ዋና ዋና የክልል ከተሞች የኤሌክትሪክ ኔትወርክ ማሻሻያ ሥራ ከዓለም ባንክ በተገኘ 62 ሚሊዮን ዶላር ብድር በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ኮንትራቱን የወሰደው ስቴት ግሪድ የተባለው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ትራንስሚሽን መስመር የዘረጋው የቻይና ኩባንያ ነው፡፡      ፕሮጀክቱ በተያዘው ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ የገለጹት አቶ ጎሳዬ፣ ሥራው ሲጠናቀቅ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ችግር በከፍተኛ መጠን እንደሚቀረፍ አመልክተዋል፡፡ ‹‹የኤሌክትሪክ አቅርቦት አገልግሎትን ወደ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያሳድጋል፡፡ የኃይል መቆራረጡን ሙሉ ለሙሉ ማስቀረት ባይቻል እንኳን ኅብረተሰቡ ሊቀበለው በሚችለው ደረጃ ያወርዳል፤›› ብለዋል፡፡      ‹‹የኃይል መቆራረጥ የኅብረተሰቡ የዕለት ተዕለት ችግር መሆኑ ያበቃል፡፡ አምራች ኢንዱስትሪዎችም በኃይል መቆራረጥ አይቸገሩም፤›› ብለዋል፡፡ አዲስ የሚዘረጋው የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ መስመሮች ያለውን የአገሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት ሊሸከም የሚችል እንደሆነም ተገልጿል፡፡      የኤሌክትሪክ አገልግሎት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያም ኤሌክትሪክ ኃይል የኔትወርክ ማሻሻያ ሥራ በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ የማከፋፈያ ጣቢያዎች ግንባታና የማከፋፈያ መስመሮች ዝርጋታ ሥራ እየተሠራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡      ‹‹የጊቤ ሦስትን 1,870 ሜጋ ዋት ጨምሮ የአገሪቱ የማመንጨት አቅም 4,000 ሜጋ ዋት ደርሷል፡፡ ኤክስፖርት ሊደረግ የሚችል ትርፍ ኃይል አለ፡፡ ነገር ግን አሁን ርብርብ እየተደረገ ያለው የተመረተውን ኃይል ተሸክመው ወደ ኅብረተሰቡ የሚያደርሱ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች መገንባት ላይ ነው፤›› ብለዋል አቶ ጎሳዬ፡፡መንግሥት የኃይል ልማት ላይ አተኩሮ ሲሠራ የኔትወርክ ግንባታ በመዘንጋቱ ለተፈጠረው የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ችግር መንስዔ ሊሆን እንደቻለ የመስኩ ባለሙያዎች ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ኢሕአዴግ መራሹ መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የአገሪቱ የማመንጨት አቅም 400 ሜጋ ዋት ብቻ እንደነበር ባለሙያዎቹ አስታውሰዋል፡፡ ", "passage_id": "218351ee20d85ab63bf0d2a55399b89b" }, { "cosine_sim_score": 0.3567226529121399, "passage": "ፋንታነሽ ክንዴአዲስ አበባ፡- 525 ኪ.ሜ የሚደርስ የመንገድ ጥገና ስራዎችን ለማከናወን አቅዶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ እያሱ ሰለሞን በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ በተያዘው በጀት ዓመት ወደ 130 ኪ.ሜ የሚደርስ የአስፋልት፣ 68 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ እና 50 ኪ.ሜ የሚሆን የኮብል ስቶን መንገዶች ጥገና ለማድረግ እቅድ ይዟል። ከዚህ በተጨማሪ የመንገድ ደህንነትን ከማስጠበቅ አንጻር ትልቅ ጠቀሜታ ያላቸው የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን ማስተካከል፣ መጠገንና ማጽዳት ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን አስታውቀው፤ ከዚህም ጋር በተያያዘ ወደ 257 ኪ.ሜ የሚደርስ ፍሳሽ ቦዮችን የማጽዳትና የመጠገን ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውንም አመልክተዋል። በተያዘው በጀት ዓመት 525 ኪ.ሜ የሚደርስ አጠቃላይ የጥገና ስራ ለማከናወን እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ያስታወቁት አቶ እያሱ፤ ከአስፋልት መንገድ ጥገና ጋር በተያያዘ ወደ 30.7 ኪ.ሜ እንደዚሁም 110 ኪ.ሜ የሚደርስ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮች ጥገና ተከናውነዋል ብለዋል። በሌላም በኩል ወደ 11 የሚደርሱ የድልድይና የድጋፍ ግንብ ስራዎች ፣ 18.2 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ የጥገና ስራዎች እንደተሰሩም አስረድተዋል። እንደ አቶ እያሱ ገለጻ፤ የእግረኛ መንገዶችን ምቹ ለማድረግ የእግረኛ መንገድ የመንገድ ጥገና ግንባታ አካል ተደርጎ እየተሰራ ነው። በዚህም ነባር የእግረኛ መንገዶችን መልሶ የመገንባትና ጥገና የሚያስፈልጋቸውንም የመጠገን ስራ ተከናውኗል ብለዋል። የመንገድ ዳር መብራቶችን ደህንነት የማረጋገጥ ስራ የመንገድ ጥገና አካል ተደርጎ የሚወሰድ መሆኑን ያስታወቁት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ በበጀት ዓመቱ 11ሺ የሚደርስ የመንገድ መብራት ጥገና ለማከናወን እቅድ ተይዞ እስካሁን ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ 7ሺ 500 የሚደርስ የመንገድ መብራት ጥገና ማድረግ መቻሉን ገልጸዋል። 16.5 ኪ.ሜ\nየሚደርስ የእግረኛ መከላከያ\nብረት አጥሮችን የጥገናና\nየመንገድ ቀለም ቅብ\nስራዎች መከናወኑንም ጠቅሰዋል። እንደ አቶ እያሱ ገለጻ፤ የውስጡን ቀለበት መንገድ ጨምሮ ብዙዎቹ የከተማዋ መንገዶች ግንባታቸው ከተከናወነ 20 ዓመት በላይ የሆናቸው ናቸው። በዚህ ደረጃ ያሉ መንገዶች የሚያስፈልጋቸው ቀላል ጥገና ሳይሆን መልሶ ማልማትና መገንባት ነው ብሏል። ይሁን እንጂ የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ\nየመሰረተ ልማት ፍላጎት አሁንም በሚፈለገው ደረጃ ላይ ያልደረሰና ሰፊ ስራዎች የሚጠይቅ በመሆኑ፤ እንደአማራጭ የሚወሰደው የተወሰኑ መንገዶችን እየተጠገኑ ማቆየትና አዳዲስ መንገዶችን እየገነቡ የመንገድ ስርጭቱን ማስፋት እና በሂደት ነባር መንገዶችንም መልሶ ማሻሻል ስራ መስራት መሆኑን አስታውቀዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 22/2013", "passage_id": "23a8423e249845ff5ac43f5a49444684" }, { "cosine_sim_score": 0.35416167974472046, "passage": "ኮርፖሬሽኑ ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርቧል።የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ኢንጅነር ጌታቸው በትሩ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን ጨምሮ የመስመሩ ሙከራ እየተጠናቀቀ መሆኑን አመልክተዋል።የኤሌክትሪክ አቅርቦት እና የባቡር ጣቢያዎችን ከዋና ዋና መንገዶች ጋር የሚያገናኙ መንገዶች ግንባታ እየተጠናቀቀ መሆኑን አብራርተዋል።ባለፉት ሶስት ወራትም መስመሩን የመሞከሩ ተግባር ሲከናወን መቆየቱን ጠቅሰዋል።የምድር ባቡር መስመሩ ሀገር አቋራጭ በመሆኑም በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል የጋራ ግንኙነት ሰነድ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።የባቡር መስመሩን የሚያስተዳድር ኩባንያ ለመምረጥ ከስምምነት ላይ መድረሳቸውንም ነው ያስረዱት።ሁለቱን ሃገራት በባቡር ለማስተሳሰር የተዘረጋው መስመር ከአዲስ አበባ ጅቡቲ ድረስ 752 ኪሎ ሜትር ርቀትን ይሸፍናል።ከዚሁም ውስጥ ኢትዮጵያ በ3 ነጥብ 4 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የገነባችው 656 ኪሎ ሜትር መስመር መስከረም 25 ቀን 2009 ዓ.ም በይፋ መመረቁ ይታወቃል ።ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛው ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የምድር ባቡር መስመሩ ከ2 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን መቅጠሩንም ነው የተመለከተው ።በጅቡቲ መንግሥት በኩል የተገነባውና 104 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው መስመር ጥር 2 2009 በይፋ መመረቁ አይዘነጋም-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።", "passage_id": "8ac160cdc22f1b4e24ab5329ef8830da" }, { "cosine_sim_score": 0.3522363305091858, "passage": "በተለይ ከፍተኛ እርዳታ ለሚሹ ህሙማን በመኖሪያ ቤታቸው በመሄድ የሚሰጡ ልዩ ልዩ የህክምና እገዛዎችን ያቀፈው አገልግሎት ዛሬ ዛሬ በቀላሉ ከሰው ወደ ሰው በሚተላለፈው የCOVID 19 ህመም ሳቢያ ፈተና ላይ የወደቀ ይመስላል። ​ከአምስት መቶ በላይ የተለያዩ ህክምና አገልግሎት ዘርፍ ባለሞያዎች ያሉት \"ብርሃን የቤት ውስጥ ህክምና አገልግሎት ድርጅት\" በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የቤት ውስጥ ህክምና አገልግሎት ከሚያቀርቡ ድርጅቶች አንዱ ነው። ​የብርሃን ሊቀ መንበር እና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ፍስሃ ወልዴ ሞላልኝ​ድርጅታቸው የሚያቀርባቸውን ልዩ ልዩ የቤት ውስጥ ህክምና አገልግሎቶችና የኮረናቫይረስ ወረርሽኝ በተለይ በአገልግሎት ዘርፉ ላይ ያሳደረውን ጫና እና የደቀነውን ልዩ ፈተና ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ያወያዩናል።​ ", "passage_id": "a5b5e27b598cc696804d10facc016765" }, { "cosine_sim_score": 0.34996306896209717, "passage": "በዳዊት እንደሻውበደንበኞች እጅ የሚገኙ ወደ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ተንቀሳቃሽ ስልኮች፣ ኢትዮ ቴሌኮም ተግባራዊ ያደርገዋል ተብሎ በሚጠበቀው አዲስ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ የተንቀሳቃሽ ስልኮች የመመዝገቢያ ሥርዓት አማካይነት ከጥቅም ውጪ እንደሚሆኑ ተገለጸ::ከዚህ ጋር በተያያዘ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መመርያ ያዘጋጀ ሲሆን፣ የአዲሱን ሥርዓት ተግባራዊነት ያግዛል ተብሏል::ከአንድ ወር በፊት ተግባራዊ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ይኼ አዲስ ሥርዓት ከጥቅም ውጪ የሚሆኑትን አራት ሚሊዮን ስልኮችን እንዴት መተካት አለባቸው? በሚለው ጉዳይ በኢትዮ ቴሌኮምና በአገር ውስጥ ሞባይል አምራቾች መካከል ሲደረግ የነበረው ድርድር መቋጨት ባለመቻሉ፣ ተግባራዊነቱ ሊዘገይ እንደቻለ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል::በዚህም መሠረት ተንቀሳቃሽ ስልካቸው ከጥቅም ውጪ የሚሆንባቸው ደንበኞች ከጥቅም ውጪ የሚሆነው ስልካቸው በሌላ ስልክ እንደሚቀየርላቸው ተነግሯል::ደንበኞች የያዟቸው ስልኮች ዓይነት ግምት ውስጥ ሳይገባ በሌላ ተንቀሳቃሽ ስልኮች እንዲቀይሩ ይደረጋል ተብሏል::በኢትዮ ቴሌኮምና በአገር ውስጥ ተንቀሳቃሽ ስልኮች አምራቾች መካከል ሲደረግ የነበረው ድርድር የዘገየው በዚሁ ወጪ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል::በዋናነት ስልካቸው ከጥቅም ውጪ ለሚሆንባቸው ደንበኞች ተቀያሪ ስልኮች በሚሰጡበት ጊዜ፣ የተቀያሪ ስልኮቹን ወጪ ማን ይሸፍነው? የወጪ ክፍፍሉ በሁለቱ አካላት መካከል በምን ያህል መጠን መሆን አለበት? የሚለው ድርድር አፈጻጸሙን እንዳዘገየው እነዚሁ ምንጮች ይገልጻሉ::እስካሁን ስምምነት ላይ እንዳልተደረሰና ኢትዮ ቴሌኮም 55 በመቶ ወጪውን እንዲሸፍን፣ አምራቾች ደግሞ ቀሪውን ወጪ እንዲሸፍኑ የሚል አማራጭ እንደቀረበ ለድርድሩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለሪፖርተር ተናግረዋል:: የዚህ ድርድር መዘግየት ለመመርያው አለመፅደቅ ምክንያት እንደሆነ ምንጮች ይናገራሉ::‹‹መመርያው ከመፅደቁ በፊት በመጀመሪያ መዘጋጀት ያለብን ብዙ ጉዳዮች አሉ፤›› ሲሉ ሪፖርተር ያናገራቸው የሚኒስቴሩ አንድ የሥራ ኃላፊ ይገልጻሉ::በአሁን ጊዜ በኢትዮጵያ ወደ 14 የሚጠጉ የተንቀሳቃሽ ስልኮች አምራቾች እንዳሉ ይታወቃል::በአገር ውስጥ የተንቀሳቃሽ ስልኮች አምራቾች ማኅበር አማካይነት በተደረገ ጥናት መሠረት፣ 65 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ የተንቀሳቃሽ ስልኮች ገበያ በሕገወጥ መንገድ ከጎረቤት አገሮች በሚገቡ ስልኮች ቁጥጥር ሥር ነው::ቀሪው 31 በመቶ የሚሆነው ብቻ በአገር ውስጥ አምራቾች ተይዟል::ቀሪው ደግሞ በሕጋዊ መንገድ የሚገቡ ስልኮች ይዘውታል::ካሉት 14 የአገር ውስጥ አምራቾች እንደ ቴክኖ ሞባይል ያሉት ከአገር ውስጥ ገበያ ባለፈ ወደ ተለያዩ የአፍሪካ አገሮች ምርቶችን መላክ ጀምረዋል::ከዚህም ጋር በተያያዘ በዚህ ዓመት ብቻ ድርጅቱ 40 ሚሊዮን ዶላር ያህል ገቢ ከወጪ ንግድ እንደሚያስገባ ይጠበቃል::ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን 83 ሚሊዮን ብር የሚጠጉ በሕገወጥ መንገድ የገቡ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች መያዙን መግለጹ ይታወሳል::የተንቀሳቃሽ ስልኮች አገልግሎት በኢትዮጵያ ከ18 ዓመታት በፊት በ36 ሺሕ መስመሮች በአዲስ አበባ የተጀመረ ሲሆን፣ በአሁኑ ጊዜ ቁጥሩ ወደ 47 ሚሊዮን እንደደረሰ ይታወቃል::ባለፈው ዓመት በተደረገ ጥናት 25 ሚሊዮን የሚጠጉ ተንቀሳቃሽ ስልኮች በተጠቃሚዎች እጅ እንደሚገኙ ታውቋል::ከእነዚህም ውስጥ ቴክኖ፣ ኖኪያ፣ ሳምሰንግ እንዲሁም ሁዋዌ የተባሉ የተንቀሳቃሽ ስልክ ምርቶች በብዛት ከአንድ እስከ አራት ያለውን ደረጃ ይዘው ይገኛሉ::", "passage_id": "4b89486a92c092dbe727f2f701071ffa" }, { "cosine_sim_score": 0.34773290157318115, "passage": "የሆስፒታሉ መግቢያ በር ላይ የእጅ ጓንት እና የፊት መሸፈኛ (ማስክ) ያደረጉ ጥበቃዎች መደበኛ ፍተሻቸውን ያደርጋሉ፡፡ ከእነዚህ ጥበቃዎች በኋላ አሁንም ሌሎች ጥበቃዎች አሉ፡፡ እነዚህ ደግሞ በግቢው ውስጥ ወደተዘጋጀው መታጠቢያ ቦታ የሚጠቁሙ ናቸው፡ ፡መታጠቢያዎቹ ከበቂ ሳሙና እና ሳኒታይዘር ጋር ተዘጋጅተዋል፡፡ ማንም ባለጉዳይ እጁን ሳይታጠብ ማለፍ አይችልም፡፡ ለዚህም ያመች ዘንድ ከዚህ በፊት አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ በሮች ተዘግተው በአንድ አቅጣጫ ብቻ ነው መግባት የሚቻለው፡፡ ማንም ሰው ሳይታጠብ እንዳያልፍ የሚቆጣጠሩ ሰዎች አሉ፡፡ አሁንም ሌላ ቁጥጥር አለ፡፡ እዚህ ጋ ደግሞ እጃቸውን ታጥበው ያለፉ ሰዎች የሙቀት መጠናቸውን የሚለኩበት ነው፡፡ ለዚህ የተዘጋጁ ባለሙያዎች በተዘጋጀው መግቢያ በር ላይ ቆመዋል፡፡ ግንባር ላይ በሚደረገው የመሳሪያ ምርመራ ‹‹ስክሪን›› ተደርገው ይገባሉ፡፡ ከገቡ በኋላ በየቅርብ ርቀቱ ሳኒታይዘር ይታያል፡፡ ግንዛቤ የሚሰጡ ባለሙያዎችም አሉ፡፡ ሃሌሉያ ጠቅላላ ሆስፒታል ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የነፃ ምርመራ አገልግሎት ጀምሯል፡፡ ከግል ሆስፒታሎች በነፃ አገልግሎት በመስጠት ምናልባትም የመጀመሪያው ሳይሆን አይቀርም፡፡ የሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቃልአብ ደረጃ እንደገለጹት፤ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱን ተከትሎ የሃሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት 11 አባላት ያሉት ኮሚቴ አዋቅሯል፡፡ ለዚህም 400 ባለሙያዎችን አሰልጥኗል፡፡ ለሙቀት ልየታ የሚያገለግሉ መሳሪያዎችን ገዝቷል፡፡ ሆስፒታሉ ይህን ማድረጉ ‹‹ማህበራዊ ግዴታ ነው›› ይላሉ ዶክተር ቃልአብ፡፡ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከታወጀበት ዕለት ጀምሮ የሙቀት ልየታ ምርመራ የማድረግ ሥራ ጀምሯል፡፡ ይህ መደረጉ የቫይረሱን ሥርጭት ይቀንሰዋል፡ ፡ ለ400 ባለሙያዎች ሥልጠና በመስጠት ወደ ሆስፒታሉ ለሚመጡ ደንበኞች የሙቀት ልየታ ምርመራና የገለጻ ትምህርት እየተሰጠ ነው፡፡ ወደ ግቢው የሚያስገቡ በሮች ተዘግተው አንደኛው ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በግቢው ውስጥ ድንኳን ተዘጋጅቶ ምርመራ እየተደረገ ነው፡፡ ለዚህም ስድስት ስፔሻሊስት ነርሶች ሥልጠና ወስደው አገልግሎት እየሰጡ ነው፡፡ እንደ ዶክተር ቃልአብ ገለጻ፤ የሃሌሉያ ሆስፒታል ለማንኛውም ሰው ነፃ የምርመራ አግልግሎት ለመስጠት ወስኗል፡፡ የሚሰጠው የምርመራ አገልግሎት የሙቀትና የትኩሳት ልየታ ነው፡፡ ትኩሳት ያለበት ሁሉ የኮሮና ቫይረስ ያለበት ላይሆን ስለሚችል ሌሎች ምርመራዎችን እንዲያደርግ በለይቶ ማቆያ ክፍል ውስጥ ይቆያል፡ ፡ ለዚህም ቦታ ያዘጋጀ ሲሆን በቀጣይም አራት ኪሎ ያለውን የሆስፒታሉን ቅርንጫፍ ሙሉ በሙሉ ለዚህ አገልግሎት እንዲውል ተወስኗል፡፡ ሆስፒታሉ በራሱ የለይቶ ማቆያ ክፍል ውስጥ ሲያቆይ አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ከራሱ ከሆስፒታሉ በመሸፈን ነው፡፡  ሌሎች አስፈላጊ ምርመራዎች ሲኖሩም ከመንግስት ጋር ይሰራል፡፡ የሃሌሉያ ሆስፒታል ባለቤትና የሳንባ ስፔሻሊስት ፕሮፌሰር ጌታቸው አደራዬ በሰጡት ማብራሪያ፤ የኮሮና ቫይረስ የመተንፈሻ አካላትን የሚጎዳ በሽታ ነው፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ ባለፉት 20 እና 30 ዓመታት ከተከሰቱ የቫይረስ ወረርሽኞች ሁሉ የከፋ ሆኗል፡፡ ከዚህ በፊት ከነበሩት የሚለየው የወረርሽኝ ፍጥነቱ ነው፡፡ እንደ ፕሮፌሰር ጌታቸው ገለጻ፤ የኮሮና ቫይረስ አስከፊነት በፍጥነት መስፋፋቱ ብቻ ሳይሆን የትኛውን የህብረተሰብ ክፍል እንደሚያጠቃና በምን ምክንያት እንደሆነ በግልጽ ተለይቶ አለመታወቁ ነው፡፡ እንደ ኤች አይ ቪ ኤድስ ያሉት በወሲባዊ ግንኙነትና በደም ንኪኪ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የኮሮና ቫይረስ ግን በእጅ ንኪኪ፣ በትንፋሽ፣ ከማስነጠስ በሚወጡ ነጠብጣቦች ይተላለፋል፡፡ የት ጋ ማስቆም እንደሚቻል ለጊዜው አስቸጋሪ ነው፡፡ የኮሮና ቫይረስ ገዳይነት በመቶኛ ሲሰላ ትንሽ ቢመስልም ከሌሎች ወረርሽኞች ሲነፃፀር ቀላል እንዳልሆነ ነው ፕሮፌሰር ጌታቸው የሚናገሩት፡፡ በኮሮና ቫይረስ የሞተው ከአራት ወይም አምስት በመቶ አይበልጥም፤ ዳሩ ግን ከመቶ ሰው አራት በመቶ እና ከአሥር ሺህ ሰው አራት በመቶ ትልቅ ልዩነት አለው፡፡  ‹‹የቫይረሱን ሥርጭት ለመግታት ኢትዮጵያ ውስጥ እየተደረገ ያለው ርብርብ አስደሳች ነው›› ያሉት ፕሮፌሰሩ፤ አገሪቱ ውስጥ ከገባ 10 ቀን እንኳን ሳይሞላው በብዙ ቦታዎች ላይ ግንዛቤ እየተሰጠ እንደሆነ ታይቷል፡፡ ይህ ርብርብር መቀጠልና መጠናከር አለበት፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ በልማድ መድሃኒት ይሆናሉ በተባሉ ነገሮች ላይም ፕሮፌሰር ጌታቸው ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ መድሃኒት ናቸው ተብሎ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የተደረገባቸው ነገሮች መድሃኒትነታቸው የተረጋገጠ አይደለም፡፡ ኤች አይ ቪ ኤድስ የመጣ ጊዜ አረቄ መወደድ ብቻ ሳይሆን በከተማዋ ውስጥ ጠፍቶ ነበር፡፡ አሁንም ያ ነው እየሆነ ያለው፡፡ የተረጋገጠ መድሃኒት የለም፤በሳይንስ የተረጋገጡት የመከላከያ መንገዶች ላይ ትኩረት ማድረግ  ያስፈልጋል፡፡ አዲስ ዘመን መጋቢት 12 ቀን 2012 ዓ.ምዋለልኝ አየለ", "passage_id": "55903f00b26f69e6ac0238c75e8dde8a" }, { "cosine_sim_score": 0.34213998913764954, "passage": "የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ አዲስ አበባ እስከ አዳማ የተገነባው የፍጥነት መንገድ አካል የሆኑ ሁለት መንገዶች በከፊል ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት ሊሆኑ ነው፡፡ ከአቃቂ ለቡና ከአቃቂ የረር በመገንባት ላይ ያሉት መንገዶች አንደኛው መስመራቸው ለትራፊክ ክፍት እንዲሆን፣ ግንባታቸው በፍጥነት እንዲካሄድ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ሁለቱ መንገዶች ግንባታቸው በየካቲት 2008 ዓ.ም. ይጠናቀቃል ተብሎ ቢታቀድም፣ በአካባቢው እየተፈጠረ ያለው የትራፊክ መጨናነቅ በጣም እየጨመረ በመምጣቱ ትራንስፖርት ሚኒስቴር በሰጠው መመርያ፣ አንደኛው ረድፍ በአፋጣኝ ተገንብቶ ለትራፊክ ክፍት እንዲሆን ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡በዚህ መሠረት የቻይናው ግዙፍ የኮንስትራክሽን ኩባንያ ሲሲሲሲ ግንባታው በማገባዳደድ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ በቅርቡ ለትራፊክ ክፍት እንደሚደረግ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጠን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ሳምሶን ወንድሙ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡የፍጥነት መንገዱ መጨረሻ ከሆነው አቃቂ ተነስቶ ለቡ ድረስ ያለው 13.6 ኪሎ ሜትር እና ከአቃቂ ተነስቶ አይሲቲ ፓርክ (የረር ጎሮ) ድረስ የሚገነቡት መንገዶች ናቸው ለትራፊክ ክፍት የሚሆኑት፡፡እነዚህ መንገዶች በአጠቃላይ ስድስት መኪኖችን በአንድ ጊዜ የሚያስተላልፉ ሲሆን፣ በቅርቡ ለትራፊክ ክፍት የሚሆነው አንደኛው ረድፍ ሦስት መኪኖችን በአንድ ጊዜ ያስተላልፋል ተብሏል፡፡ በአጠቃላይ ሁለቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች 4.6 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚደረግባቸው ሲሆኑ፣ ከአጠቃላይ ወጪ 75 በመቶ የቻይና ኤግዚም ባንክ ቀሪውን 25 በመቶ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ይሸፍናሉ፡፡የመንገዶቹ ግንባታ ባለፈው 2006 ዓ.ም. መጨረሻ ነው የተጀመረው፡፡ በሁለት ዓመት ከስምንት ወር ይጠናቀቃል ተብሏል፡፡ ነገር ግን አንዱ ረድፍ የግድ ማለቅ አለበት በመባሉ ግንባታው እየተፋጠነ በመሆኑ በቅርቡ ለትራፊክ ክፍት ይሆናል፡፡እነዚህ ሁለት መንገዶች ከአዲስ አበባ-አዳማ ድረስ የተገነባው ግዙፍ የፍጥነት መንገድ አካል ናቸው፡፡ የአዲስ - አዳማ የፍጥነት መንገድ 84.6 ኪሎ ሜትር ርዝመት ሲኖረው  12.2 ቢሊዮን ብር ወጥቶበታል፡፡ ሁለቱ መንገዶች እንደተጠናቀቁ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ከቃሊቲ እስከ አቃቂ ድረስ ያለውን መንገድ ደረጃ የሚያሻሽል መሆኑ ታውቋል፡፡ይኼ መንገድ ብቸኛው የአገሪቱ ወጪና ገቢ ንግድ የሚከናወንበት በመሆኑ ተለዋጭ መንገድ ሳይገነባ የመንገዱን ደረጃው ማሻሻል አይቻልም ተብሎ ቆይቷል፡፡ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት የፍጥነት መንገዱ በሁለት አቅጣጫዎች ወደ አዲስ አበባ ከተማ በመዘርጋቱ፣ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለሥልጣን ወደ ግንባታ ይገባል በማለት ምንጮች ገልጸዋል፡፡በዚህ ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ፍቃዱ ኃይሌ አገር ውስጥ ባለመኖራቸው አስተያየታቸውን ማካተት ሳይቻል ቀርቷል፡፡", "passage_id": "f8af9351f5230502bc8202d357bab62e" }, { "cosine_sim_score": 0.341253399848938, "passage": "በባለስልጣን መስራቤቱ የሶስተኛው የሩብ አመት የእቅድ አፈጻጻም ሪፖርት የቪዲዮ ኮንፈረንሱ ላይ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ዳይሬክተሮች አማካሪዎችና የቡድን መሪዎች ታድመዋል።በሪፖርቱም ባሳለፍነው 9 ወራት በዋና መንገዶች ማጠናከርና ደረጃ ማሻሻል 77 ኪ .ሜ መንገድ እና በአገናኝ መንገዶች ደረጃ ማሻሻልና ግንባታ እንዲሁም በመንገዶች ከባድ ጥገና 1 ሺህ 183 ኪ .ሜ ተሰርቷል ተብሏል፡፡በተመሳሳይም በመንገዶች ወቅታዊ ጥገና 377 ኪ. ሜ እና በመደበኛ ጥገና 6 ሺህ 519 ኪ .ሜ ማከናወን የቻለ ሲሆን በድምሩ 8 ሺህ 156 ኪ .ሜ በላይ የፊዚካል የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ማከናወኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ባሳለፍነው ዘጠኝ ወራት አጠቃላይ አፈጻጻሙ በዋና ዋና የመንገድ ግንባታ ስራዎች 70 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል።በውይይቱም ለመንገድ ፕሮጀክቶች መዘግየት መንስኤዎች ከወሰን ማስከበር እና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም የተቋራጮች አቅም ማነስ ዋነኛዎቹ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ሃብታሙ ተገኘ በዘርፉ ያሉ መሰል ችግሮችን ለመቅረፍ በተለይም ከባለድርሻ አካላት ጋር አሁንም በቅርበት በመስራት የዘርፉን አፈጻጻም ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ትኩረት እንደሚደረግ ተናግረዋል ።በበጀት አመቱ ዕቅድ ከተያዘላቸው የመንገድ ግንባታ ጨረታዎች መካከል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 15 የመንገድ ፕሮጀክቶች የግንባታ ውል ስምምነት የተፈረመ ሲሆን በተጨማሪም የ42 ፕሮጀክቶችን የግዥ ሂደት ለማጠናቀቅ እና 26 ፕሮጀክቶችን ወደ ግዥ ሂደት ለማስገባት ታቅዶ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡ባለስልጣን መ/ቤቱ ፕሮጀክቶችን በቅርበት ከመከታተልና ከመደገፍ ባለፈ የተቋሙን የአቅም ግንባታ የሚመለከቱ በርካታ ሥራዎች በበጀት አመቱ እያከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ከእነዚህም ሥራዎች ውስጥ የሞደርናይዜሽን እና ትራንስፎርሜሽን ጥናቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ወደ ተግባር መሸጋገሩ ተመላክቷል ።\nከምህንድስና ግዥ፣ ከዲዛይን፣ ከኮንትራት ማኔጅመንት፣ ከመንገድ ሀብት ማኔጅመንት እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ እየተሰሩ የሚገኙ የሞደርናይዜሽን ጥናቶች ወደ ስራ ተቀይረው ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያስገኙ እንደሆነ መገምገሙንም ከመንገዶች ባለስልጣን መ/ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመክታል። ", "passage_id": "1bde5598768bf304d184375cbe9c0f39" }, { "cosine_sim_score": 0.3365795612335205, "passage": "የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ከመኖሪያ ቤቶች የሚለቀቁ ፍሳሾች በመንገድ ግንባታ ስራ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት ሆኖብኛል አለከገርጂ ሮባ ዳቦ – መብራት ኃይል ያለውን ነባር መንገድ ደረጃ የማሳደግ ግንባታ ስራ ቢጀመርም ከመኖሪያ ቤቶች የሚለቀቁ ፍሳሾች በግንባታ ስራው ላይ ከፍተኛ እንቅፋት ሆነዋል ተባለ፡፡ከመኖሪያ ቤቶቹ የተገናኙት እነዚህ የፍሳሽ መስመሮች የግንባታው የቁፋሮ ስራ በሚከናወንበት ወቅት ከዝናብ ውሃ መፋሰሻ (ድሬኔጅ) መስመሮች በመውጣት በአካባቢው ላይ ከፍተኛ መጥለቅለቅ በመፍጠርና በቁፋሮ ስራው ላይ የመስመሮቹ ፍሳሽ ባለመቆሙ ምክንያት የግንባታ ስራውን በተገቢውም መንገድ ለማስኬድ እንቅፋት ሆኗል፡፡ይህንን ችግር በዚህ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ላይ እንቅፋት በመፍጠሩ ከመኖሪያ ቤቶች ወደ መንገድ የወጡና በግንባታው ምክንያት የፍሳሾ መስመር የተቆረጡ መስመሮችን በመዝጋት ተገቢውን ማስተካከያ ህብረተሰቡና የሚመለከተው አካላት እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ጥሪ አቅርቧል፡፡የመንገድ ፕሮጀክቱ ስራ አጠቃላይ 945 ሜትር ርዝመትና 2ዐ ሜትር ስፋት እግረኛ መንገድን ጨምሮ በማከናወን ላይ መሆኑንም ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "ea27320fbea0ce57b5d579ef5e6218ce" } ]
6bb5edce8532d5d7bcb5c5e0fbd7267a
916f153ec93c616eaa02be79001eb6bc
ትራምፕ ሕጋዊ ስደተኞች የሚያገኙትን የምግብ ድጋፍ ለማስቀረት አልመዋል ተባለ
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሕጋዊ ስደተኞች የሚያገኙትን የምግብ ድጋፍ ለማስቀረት አልመዋል ተባለ፡፡አስተዳደሩ ያጡ የነጡ ሕጋዊ ስደተኞች ቪዛቸውን ለማራዘም አልያም ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ (ግሪን ካርድ) ለማግኘት የሚያደርጉትን ጥረት ከባድ ለማድረግ እየሠራ መሆኑ ነው የተገለጸው።መመሪያው ታላሚ ያደረገው የምግብ፣ የመኖሪያ ቤት ድጋፍ ከአንድ ዓመት በላይ እያገኙ የሚቆዩ ሕጋዊ ስደተኞችን ነው።መንግሥት ከዚህ በኋላ እነዚህን ድጋፎች ማግኘት አትችሉም ብሎ ከወሰነ ማመልከቻቸው ውድቅ እንዲሆን ይደረጋል ተብሏል።ባለስልጣናት መመሪያው "ራስን መቻልን" ያበረታታል ሲሉ ተናግረዋል።ይህ አዲሱ መመሪያው "ፐብሊክ ቻርጅ ሩል" የሚሰኝ ሲሆን፣ በጥቅምት ወር አጋማሽ ሥራ ላይ መዋል ይጀምራል ነው የተባለው።በዚህ ሕግ በአሜሪካ በቋሚነት እየኖሩ ያሉ ስደተኞች ላይጎዱ ይችላሉ፤ እንዲሁም ጥገኝነትና መጠለያ የጠየቁትን አይመለከትም ተብሏል።ነገር ግን ቪዛቸው እንዲራዘምላቸው የጠየቁ፣ ግሪን ካርድ ወይንም የአሜሪካ ዜግነት ለማግኘት ያመለከቱ ላይ ተፈፃሚ የመሆን እድል አለው።የገቢ ደረጃቸው ከሚጠበቀው በታች የሆነ ወይንም እንደ መኖሪያ ቤትና ሕክምና የመሳሰሉ ጥቅማ ጥቅሞች ላይ ሕይወታቸውን የመሰረቱ ወደፊት ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ ሊታገዱ ይችላሉ።በአሜሪካ ውስጥም ያሉ ግለሰቦች ማመልከቻቸው ውድቅ ሊደረግ እንደሚችልም ተገልጿል።በአሜሪካ 22 ሚሊየን ይሆናሉ ተብለው የተገመቱ ሕጋዊ ስደተኞች ያለ ዜግነት የሚኖሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ አብዛኞቹ በዚህ መመሪያ መሰረት ሊጎዱ ይችላሉ ተብሏል።የመብት ተሟጋቾች መመሪያው ያጡ የነጡ ስደተኞች ላይ ፍትሀዊ ባልሆነ መልኩ ትኩረት ተደርጎባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል።የብሔራዊ ስደተኞች የሕግ ማዕከል የተሰኘ ተቋም ይህ መመሪያ ስራ ላይ እንዳይውል የትራምፕ አስተዳደርን ከስሼ ሕግ ፊት አቆማቸዋለሁ ሲል ተናግሯል።ነገር ግን ዋይት ሐውስ ይህ ስርዓት "ራሳቸውን በገቢ የቻሉና የመንግሥትን ድጋፍ ከማይጠብቁ ይልቅ" አሜሪካ ቤተሰብ ያላቸው ስደተኞችን የሚደግፍ ነው ሲል ተናግሯል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/34126/
[ { "cosine_sim_score": 0.49037230014801025, "passage": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሰላም አስከባሪዎቹ ወሲባዊ ምግባር ብልሹነት ምክኒያት ለዓለሙ ድርጅት የምንሰጠውን ገንዘብ ልንቆርጥበት እንችል ይሆናል ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ የመወሰኛው ምክር ቤት የውጭ ግንኙነቶች ኮሚቴ ሊቀመንበር አስጠነቀቁ።ሪፑብሊካኑ ሴኔተር ቦብ ኮርከር የመንግሥታቱ ድርጅት ሰላም አስከባሪዎች በተለይም በመካከለኛ አፍሪካ ሪፑብሊክና በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የተመደቡት ወታደሮቹ ፈጸሙት የተባለው ወሲባዊ ጥቃት እጅግ ያስቆጣቸው መሆኑን አመልክተዋል።\"የመንግሥታቱ ድርጅት በብቃት ማነስ ምክኒያት የምንሰጠውን ገንዘብ ብናስቀርበት ብርቱ ቅጣት ቢጣልበት። ወሳኝ የሆነውን ዓቅም ለመገንባት ከባድ ችግር ላይ ነው የሚወድቀው።\" ብለዋል ሴኔተር ኮርከር። ከስምንት ቢሊዮን ዶላሩ የድርጅቱ ዓመታዊ የሰላም ማስከበር እንቅስቃሴ በጀት ሩቡን የምታዋጣው ዩናይትድ ስቴትስ ስትሆን ብዛት ያላቸው ሴናተሮች እንዲህ ያለ መጠነ ሰፊ የወሲባዊ ጥቃት ውንጀላ እያለ የግብር ከፋዩን ገንዘብ መስጠታችንን መቀጠል የለብንም እያሉ ናቸው።የመንግሥታቱ ድርጅት በወሲባዊ ጥቃቱ በተወነጀሉ ሰላም አስከባሪዎች ላይ ጠበቅ እያለ ርምጃ እየወሰደ ሲሆን ቢያንስ ሁለት ክፍለ ጦሮችን ወደሃገራቸው መልሷል። ይሁንና አዳዲስ ውንጀላዎች እየቀረቡ ናቸው።", "passage_id": "d04c47177750929d3fa1bed695b23b10" }, { "cosine_sim_score": 0.4886237680912018, "passage": "የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፤ አዲሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሰባት አገራት ስደተኞች ለተወሰነ ጊዜ ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ከሰሞኑ ያስተላለፉትን ውሳኔ በማውገዝ፣ ከዚሁ ጋር በተያያዘ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተደረጉ ተቃውሞዎችን እንደሚደግፉ ማስታወቃቸውን ኤንቢሲ ኒውስ ዘግቧል፡፡ኦባማ በቃል አቀባያቸው በኩል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ሃይማኖትን መሰረት ባደረገ መልኩ በህዝቦች ላይ የሚደረግን አድሎአዊ አሰራር እንደሚቃወሙ ማስታወቃቸውን የጠቆመው ዘገባው፣ ትራምፕ ያስተላለፉትን ውሳኔ በመቃወም አደባባይ የወጡ ዜጎችን ድርጊት እንደሚደግፉ መግለጻቸውንም አብራርቷል፡፡ ኦባማ መንበረ ስልጣኑን ለትራምፕ ካስረከቡ ወዲህ በአዲሱ አገዛዝ ላይ ትችታቸውን ሲሰነዝሩ ይህ የመጀመሪያው እንደሆነ የጠቆመው ዘገባው፤ የሰሞኑ የትራምፕ ውሳኔ ኦባማ ከአምስት አመታት በፊት ኢራቃውያን ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ጥለውት ከነበረው የእገዳ ውሳኔ ጋር መነጻጸር እንደሌለበት ቃል አቀባዩ ይፋ ያደረጉት መግለጫ ማስታወቁን አስረድቷል፡፡ፎክስ ኒውስ በበኩሉ፤ በአገራቱ ላይ የተወሰደው እርምጃ በኦባማ የስልጣን ዘመን የተጀመረና ህጋዊ እውቅና የተሰጠው ጉዳይ መሆኑን በማስታወስ፣ ሰባቱ አገራት ለአሜሪካ የደህንነት ስጋት መሆናቸው ተጠቅሶ፣ የአገራቱ ዜጎች ላይ የተለየ ቁጥጥር እንዲደረግ የሚደነግጉ ህጎች በ2015 እና በ2016 መውጣታቸውን ዘግቧል፡፡በተያያዘ ዜናም፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ፤ አሜሪካ የወሰደቺው እርምጃ የተመድን መሰረታዊ መርሆዎች የጣሰ መሆኑን ጠቅሰው፣ ትራምፕ በሰባቱ አገራት ስደተኞች ላይ የጣሉትን እገዳ በአፋጣኝ እንዲያነሱ ከትናንት በስቲያ ባስተላለፉት መልእክት ጠይቀዋል፡፡ ሽብርተኞች ወደ አገራት ሰርገው ገብተው አደጋ የመፍጠር ዕድላቸው አሳሳቢ ስጋት መሆኑን የጠቆሙት ጉቴሬስ፤ ይሄም ሆኖ ግን ትራምፕ የወሰዱት እርምጃ አሜሪካንም ሆነ ሌሎች አገራትን ከመሰል ስጋት ለመጠበቅ የሚያስችል ሁነኛ አማራጭ አለመሆኑን አስምረውበታል፡፡ በሌላ ዜና ደግሞ፣ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሰባት የአለማችን አገራት ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ያሳለፉት የእገዳ ውሳኔ እንዳስደሰታቸው አይሲስ እና አልቃይዳን ጨምሮ የተለያዩ ጂሃዲስት ቡድኖች ማስታወቃቸውን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘግቧል፡፡“ትራምፕ በአብዛኛው ሙስሊም ህዝብ ያላቸው የኢራን፣ ኢራቅ፣ ሊቢያ፣ ሶርያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳንና የመን ዜጎች ወደ ግዛታቸው እንዳይገቡ ያስተላለፉት ትዕዛዝ፣ ከዚህ ቀደም እንደተናገርነው አሜሪካ ከእስልምና ጋር ጦርነት ውስጥ መግባቷን የሚያረጋግጥ ነው” ሲሉ በተለያዩ ድረገጾች በኩል ባስተላለፏቸው መልዕክቶች ማስታወቃቸውን ዘገባው ገልጧል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ፣ የትራምፕን የስደተኞች ውሳኔ የተቃወሙ 1.7 ሚሊዮን ያህል እንግሊዛውያን፣ በእንግሊዝ ሊያደርጉት ያቀዱት ይፋዊ የስራ ጉብኝት እንዲሰረዝ የሚጠይቅ ፊርማ ያሰባሰቡ ሲሆን በተቃራኒው የትራምፕን ጉብኝት በመደገፍ፣ ፊርማቸውን ያሰባሰቡ የአገሪቱ ዜጎች ቁጥርም ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ይህን ተከትሎም የእንግሊዝ ፓርላማ በጉዳዩ ዙሪያ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ለመከራከር ቀጠሮ መያዙንም ዘገባው ጠቁሟል፡፡ ", "passage_id": "f7d4840181a6262b65fa2c2a261db06b" }, { "cosine_sim_score": 0.4820413291454315, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሰኔ 05/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመላው ዓለም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕፃናትን ወደ ጉልበት ሥራ እንዲገቡ ሊያስገድዳቸው እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አሳስቧል፡፡የወረርሽኙን መስፋፋት ተከትሎ ብዙዎች ሥራ አጥ እየሆኑ፣ ገቢያቸውም እየቀነሰ መሆኑን ያስታወሰው ተመድ ይህም የወላጆቻቸው የገቢ ምንጮች እንዲነጥፉ ምክንያት መሆኑን አስታውቋል፡፡ በዚህም የተነሳ ሁሉም በየፊናው የእለት ጉርስ ፍለጋ መሠማራት ስለሚኖርበት ሕፃናትም ለአቅማቸው የማይመጥኑ የጉልበት ሥራዎችን ለመሥራት እንደሚገደዱ ነው ድርጅቱ ያሳሰበው፡፡የድህነት መስፋፋት እና የማኅበራዊ አገልግሎቶች አቅርቦት መቀነስም ሕፃናቱ ለጉልበት ብዝበዛ እንዲዳረጉ ከሚያስገድዷቸው ምክንያቶች መካከል ናቸው፡፡በዚህ ወቅት ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች እርዳታ ማድረግ እንደሚገባም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አሳስቧል፡፡በተያዘው ዓመት በወረርሽኙ ምክንያት የእንቅስቃሴ ገደብ በመደረጉ የዓለም ኢኮኖሚ በ3 ነጥብ 2 በመቶ እንደሚያሽቆለቁል 250 የዘርፉ ባለሙያዎች መተንበያቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በፊት የተደረገው ትንበያ ግን የዓለም ኢኮኖሚ ከ2 ነጥብ 3 እስከ 3 ነጥብ 6 በመቶ ዕድገት ሊያስመዘግብ እንደሚችል ነበር ያመላከተው፡፡እንደ ተመድ መግለጫ በዓለም ዙሪያ ሕፃናት የጉልበት ሠራተኞች ቁጥር (እ.አ.አ) በ2000 ከነበረበት 246 ሚሊዮን አሁን ላይ ወደ 156 ሚሊዮን ቀንሷል፡፡ የወረርሽኙ መስፋፋት ግን የጉልበት ብዝበዛው በእጅጉ እንዲጨምር ምክንያት እንዳይሆን ድርጅቱ አስጠንቅቋል፡፡", "passage_id": "4045ce76f6af18fac72ab218d80df544" }, { "cosine_sim_score": 0.4713309109210968, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር ነፍሰ ጡር ሴቶች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ሊያደርግ ነው።አዲሱ አሰራር ነፍሰ ጡር ሴቶች በአሜሪካ ምድር ልጅ በመውለድ ልጆቻቸው የአሜሪካ ዜግነት እንዲያገኙ ለማስቻል የሚያደርጉትን ጥረት ለመከላከል ያለመ ነው።አሰራሩም ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ከነጬ ቤተ መንግስት የወጡ መረጃዎች ያመላክታሉ።የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤትም ቢ1 እና ቢ2 የአጭር ጊዜ የጉብኝት ቪዛን ከሌሎች ሃገራት ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ ነፍሰ ጡር ሴቶች አይሰጥም ነው የተባለው።የቪዛ ክልከላው የሚመለከታቸው ነፍሰ ጡር ሆነው በአሜሪካ ምድር በመውለድ ልጆቻቸው የአሜሪካ ዜግነት እንዲያገኙ ለማድረግ በማሰብ ጉዞ የሚያደርጉ ናቸው ተብሏል።ይሁን እንጅ አዲሱ አሰራር በአብዛኛው ከአውሮፓ የሆኑ የ39 ሃገራት ዜጎችን አይመለከትም ነው የተባለው።አሰራሩ የማይመለከታቸው የአሜሪካ መንግስት ለሃገራቱ ዜጎች ያለምንም ቪዛ ለጉብኝት፣ ለግል ጉዳዮች፣ ቢዝነስ እና መሰል ጉዳዮች የ90 ቀናት የጉብኝት ፈቃድ የሰጣቸው ናቸው።በየአመቱ ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ የተለያዩ ሃገራት ነፍሰ ጡር ሴቶች በአሜሪካ ምድር እንደሚወልዱ መረጃዎች ያመላክታሉ።ምንጭ፦ ሲ ኤን ኤን ", "passage_id": "a328598d760976eaacb3205dd38a4d68" }, { "cosine_sim_score": 0.4695645272731781, "passage": "አንድ የካሊፎርኒያ ፌደራል ዳኛ በልጅነታቸው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለገቡት አሁን ወጣቶች ለሆኑት ፍልሰተኞች የተሰጠው ፈቃድ እንዲፀና የትረምፕ አስተዳደርን ያዘዙ ቢሆንም ወጣቶቹን ላይጠቅም ይችላል።የዩናይትድ ስቴትስ የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛ ዊልያም አልሱፕ የኢሚግረሽን ባለሥልጣኖች የወጣቶቹን የማመልከቻ ሂደት እንዲጀምሩ ባለፈው ማክሰኞ አዘዋል።ይህ ውሳኔ የሚመለከተው ፕሬዚዳንት ትረምፕ ባለፈው መስከረም ወር እንዲቆም ያደረጉትን መርኃ ግብር ነው፣ ለመጀመርያዎቹ ማመልከቻ አቅራቢዎች አይሰራም።", "passage_id": "519e38d159e4aaec4a4f4052065d88c6" }, { "cosine_sim_score": 0.46872806549072266, "passage": " አዲሱ አሰራር የህጋዊ ስደተኞችን ቁጥር በግማሽ ይቀንሳል ተብሏል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ባለፈው ረቡዕ በይፋ ድጋፋቸውን የሰጡት አዲሱ የአገሪቱ የህጋዊ ስደተኞች አቀባበል ስርዓት ረቂቅ አዋጅ፣ የሴኔት ድጋፍ አግኝቶ የሚጸድቅ ከሆነ፣ አሜሪካ የዲቪ ሎተሪ ዕድለኞችን ከመላ አለም መሰብሰቧን ትታ፣ በተለያዩ መስፈርቶች የላቀ ውጤትና ችሎታ እንዳላቸው የተረጋገጡ፣ የተመረጡ ስደተኞችን ብቻ በመቀበል የመኖሪያ ፈቃድ መስጠት እንደምትጀምር ተዘግቧል፡፡ኤንቢሲኒውስ ከትናንት በስቲያ እንደዘገበው፣ ዕድልን ሳይሆን ችሎታን መሰረት ያደረገ የስደተኞች አቀባበልን ተግባራዊ ለማደረግ ታስቦ የተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ፤ በየአመቱ በህጋዊነት ወደ አሜሪካ የሚገቡ የተለያዩ የአለማችን አገራት ስደተኞችን ቁጥር በመጪዎቹ አስር አመታት ጊዜ ውስጥ በግማሽ ሊቀንስ ይችላል ተብሏል፡፡አዲሱ አዋጅ በሴኔት ጽድቆ እንደ ህግ በስራ ላይ የሚውል ከሆነ፣ ስደተኞችን የምትቀበለውና የመኖሪያ ፍቃድ የምትሰጠው በዕጣ እና በኮታ ወይም በዘመድ አዝማድ መጠራራት ሳይሆን የተለያዩ መስፈርቶች ተጠቅማ እየገመገመች ነው ያለው ዘገባው፤ከእነዚህ መስፈርቶች መካከልም የስደተኞቹ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታ፣ የትምህርት ደረጃና ዕድሜ እንደሚገኙበት አመልክቷል፡፡ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን በቅጡ መደገፍ የሚያስችላቸውን አካላዊ ብቃት መያዝና፣ በኢኮኖሚው ውስጥ የራሱን አስተዋጽኦ የሚያበረክት ክህሎት ባለቤት መሆንም፣ በህጋዊነት ወደ አሜሪካ የሚገቡ የተለያዩ አገራት ስደተኞች፣ ከሚገመገሙባቸውና የመኖሪያ ፈቃድ ከሚያገኙባቸው ሌሎች መስፈርቶች መካከል ይጠቀሳሉ።ሲኤንኤን በበኩሉ፤ ስደተኞችን ለመቀበልና የመኖሪያ ፈቃድ ለመስጠት መስፈርት የሚደረጉ መመዘኛዎችን በተመለከተ ከትናንት በስቲያ ባወጣው ዝርዝር ዘገባ፣ ዕድሜው ከ26 እስከ 30 የሆነ፣ የሌሎች አገራት የመጀመሪያ ወይም የዶክትሬት ዲግሪ ያለው እና የእንግሊዝኛ ችሎታው እጅግ ከፍተኛ የሆነ ስደተኛ፣ ወደ አሜሪካ የመግባትና የመኖሪያ ፈቃድ የማግኘት እድሉ እጅግ ከፍተኛ እንደሚሆን ጠቁሟል፡፡የኦሎምፒክ ሜዳይ ባለቤቶች ወይም የኖቤል ሽልማት ተሸላሚዎች የሆኑ የሌሎች አገራት ስደተኞችም፣ ከሌሎች በተለየ ወደ አሜሪካ የመግባትና የመኖሪያ ፈቃድ የማግኘት እድላቸው ከፍ ያለ እንደሚሆንም ዘገባው ገልጧል፡፡በየአመቱ የመኖሪያ ፈቃድ የሚሰጣቸውን ስደተኞች ቁጥር 50 ሺህ ለማድረስ ያለመውና ባለፈው የካቲት ወር ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሰምቶ ሲያወዛግብ የነበረው ረቂቅ አዋጁ፤ፕሬዚዳንት ትራምፕ ባለፈው ረቡዕ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በእጅጉ እንደሚደግፉትና ለተግባራዊነቱ እንደሚሰሩ በይፋ ማስታወቃቸውን ተከትሎ፣ እንደገና የውዝግብና የውይይት አጀንዳ መሆን መጀመሩንም ዘገባው ጠቁሟል፡፡ናሽናል ኢሚግሬሽን ፎረም የተባለው የአገሪቱ ቡድን በበኩሉ፤ በመጪዎቹ 3 አመታት ጊዜ ውስጥ የ7.5 ሚሊዮን ሰራተኞች ዕጥረት እንደሚገጥማት በተነገረላት አሜሪካ፤ከፍተኛ የሰራተኛ የሰው ሃይል ምንጭ የሆነውን የህጋዊ ስደተኞች ፍሰት የሚገታውን ይህን አዋጅ ማጽደቅ፣የአገሪቱን ኢኮኖሚ ክፉኛ የሚጎዳ አደገኛ እርምጃ ነው ማለቱን ኒውዮርክ ታይምስ ዘግቧል። ረቂቅ አዋጁ ከፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኞች ከፍተኛ ትችት እየተሰነዘረበት ነው ያለው ዘገባው፤ ረቂቅ አዋጁ እንደታሰበው በምክር ቤት ጸድቆ ስራ ላይ የመዋል ዕድሉ እጅግ ጠባብ ነው እየተባለ እንደሚገኝም አመልክቷል፡፡", "passage_id": "371a4d958537b54274bf398776f006ca" }, { "cosine_sim_score": 0.461047500371933, "passage": "አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ፌዴራሉ ፍርድ ቤት ዳኛ ዕገዳው ላይ ማዕቀብ ቢጥሉም፣ ወደ አሜሪካ ሊጓዙ የተዘጋጁ የሶማልያና የሱዳን ስደተኞች ግን ወደ ካኩማ እና ዳዳብ መጠለያ ጣቢያዎች እንዲመለሱ ተደርገዋል። ሌሎች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለመምጣት በዝግጅት ላይ ያሉ ስደተኞችም በነገሩ እየተጨነቁ ናቸው፤ ይሁንና ተስፋ ባለመቁረጥ፣ ዕገዳው ይነሳል በሚል እምነት ላይ መሆናቸው ታውቋል። የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጉዞ ዕገዳ የወደፊት የጥገኝነት ማረፊያቸው ዩናይትድ ስቴትስ ከሆነ ካኩማ እና ዳዳብ በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ባሉ ስደተኞች ላይ አያሌ ጭንቀትና ውዥንብር መፍጠሩ እየተሰማ ነው፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "d8bed25b8a8d7959eb98bf8ba46ee7db" }, { "cosine_sim_score": 0.4467391073703766, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ህንፃ ጋር ትይዩ በሆነው ቦታ ላይ መኖርያ ፎቅ ለመሥራት ሲወስኑ ጠቃሚነቱን በመረዳት ነው ብለዋል።“በድርጅቱ ለውጥ እንዲደረግ ለሚደገፉ መሪዎች ባደረጉት ንግግር ትልቅ የጥቅም መሰረት እንዳለው ተገንዝቤ ነው የወሰንኩት ብለዋል።”ትራምፕ “የዓለም ታወር” የተባለው ህንጻቸው ስኬት ያገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መሥርያ ቤት እዚህ በመሆኑ ነው በማለት አስገንዝበዋል።ፕሬዚዳንቱ ይህን የተናገሩት በዓመታዊው የተባበሩት መንግሥታ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ጎን በተካሄደው በድርጅቱ ማደረግ ስለሚያስፈልገው ለውጥ ለማነጋገር አሜሪካ ባዘጋጀችው ስብሰባ ላይ ነው።", "passage_id": "893f3c9d4e50c9e6105726473da98b87" }, { "cosine_sim_score": 0.432888925075531, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ ለሳምንታት በተቃውሞ እንቅስቃሴ መክረሟን ተከትሎ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ አስተዳደራቸው ለውህዳን የሕብረተሰብ ክፍሎች የምጣኔ ሃብት ዕድገት ጠንክሮ ይሰራል በጤና ጥበቃም ረገድ ያሉበትን ልዩነቶች ይጋፈጣል ሲሉ ቃል ገቡ።ዋይት ሃውስ ባወጣው መግለጫ የፕሬዚደንቱ ቃል ለማኅበረሰቡቹ ደኅንነት ዕድሎችና ክብር ለመገንባት የተዘጋጀ ባለ አራት ነጥብ ዕቅድ መሆኑን አመልክቷል።ፕሬዚደንቱ ትናንት ሃሙስ ቴክሳስ ዳላስ ከተማ ላይ በአንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በተካሄደ የዘር ጉዳይና የፖሊስ አሰራር በተመለከተ ውይይት ላይ ባደረጉት ንግግር የዚህ ዕቅዳቸው አንዱ አካል ኃይል አጠቃቀምን በሚመለከት ፖሊሶች ያለውን ከፍተኛውን ሙያዊ መስፈርት እንዲያሟሉ የሚጠይቀው አስፈጻሚ ትዕዛዛቸው እንደሚሆን ገልጸዋል።አፍሪካውያን አሜሪካውያንና የፖሊስ አሰራን በሚመለከት ትረምፕ ይፋ ያደረጉት ዕቅድ አፍሪካዊ አሜሪካዊ ጆርጅ ፍሎይድ በፖሊስ እጅ ህይወቱ ማለፉ ያስቆጣቸውን የሚያረካ አይመስልም።", "passage_id": "faf7b02ddd424ac6b505dc16edb648d0" }, { "cosine_sim_score": 0.4207334816455841, "passage": "ፕረዚዳንት ኦባማ በኦርላንዶ የተፈጸመውን የጅምላ ግድያን በሚመለከት ከጸጥታ ጉዳይ አማካሪዎች ጋር ተገናኝተው ከተናጋገሩ በኋላ ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊሞች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገቡ እገዳ እንዲደረግ ያቀረቡትን ሃሳብን አጥብቀው ነቅፈዋል። “መላ ሙስሊሞችን በአንድ አይን በማየት ወጥመድ ውስጥ ገብተን ከመላ ሀይማኖቱ ጋር ጦርነት እንደገባን አድርገን የምናቀርብ ከሆነ የነሱን የአሸባሪነት ተግባር እየፈጸምንላቸው ነው ማለት ነው።”ፕረዚዳንት ኦባማ ይህን ያሉት ፕራምፕ ባለፈው ሰኞ ለተናገሩት ምላሽ ነው። የኦባማ አስተዳደርና የሂለሪ ክሊንተን ፖሊሲዎች አሸባሪዎቹን ረድተዋል ሲሉ ትራምፕ ነቅፈው ነበር።ፔንሲልቬንያ ውስጥ የምርጫ ዘመቻ በማካሄድ ላይ የነበሩት ዲሞክራትዋ ተወዳዳሪ ሂለሪ ክሊንተን በበኩላቸው ፕረዚዳንቱ ከአሸባሪዎች ጋር ወግነዋል የሚለውን የትራምፕ አነጋገር አጥብቀው ነቅፈዋል። “የፖለቲካ ክፍፍል በሚኖርበት ጊዜም እንኳን ቢሆን አንድ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕረዚዳንትነት የሚወዳደር ሰው ሊለው ከሚገባ አልፎ የሄደ አነጋገር ነው።”ትራምፕ ባለፈው ሰኞ ባደረጉት ንግግር ፕረዚዳንት ከሆኑ የአሸባሪነት ታሪክ ካላቸው የአለም ክፍሎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ አግዳለሁ ብለዋል። “የሂለሪ ክሊንተን ጎጂ የኢሚግረሽን እቅድ አክራሪ ሙስሊሞች በብዛት ወደ ሀገሪቱ እንዲገቡ በማድረግ በህብረተሰባችን ላይ ብቻ ሳይሆን በመላ የኑሮ ዘይባችን ላይ አደጋ ይጥላል።”ፕረዚዳንት ኦባማ በግልጽ ነቀፌታ ውስጥ መግባታቸው ራሱ ዶናልድ ትራምፕ በሚያካሄዱት የምረጡኝ ዘመቻ ሁለት ዲሞክራት ተቃዋሚዎች ፕረዝዳንት ኦባማና ሂለሪ ክሊንተን ሳይገጥሟቸው አይቀርም።ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ። ", "passage_id": "42f85c55b5e1d1b71cdc29fa0b7e4394" }, { "cosine_sim_score": 0.41006869077682495, "passage": "ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን እና ራሳቸውን መለየታቸውን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል፡፡\nየ74 ዓመት አዛውንቱ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከዕድሜ አንጻር ቫይረሱ እንደሚያሰጋቸው እየተነገረ ነው፡፡\nፕሬዝዳንቱ በቫይረሱ የተያዙት የ31 ዓመቱ አማካሪያቸው ሆፕ ሂክስ ቫይረሱ ከተገኘበት በኋላ ነው፡፡ ትራምፕ በቫይረሱ መያዛቸውን በገለጹበት የትዊተር ገጻቸው “በጋራ እናልፈዋለን” ብለዋል፡፡\n\nየቅርብ አማካሪያቸው ሂክስ በበሽታው መያዛቸውን ካረጋገጡ በኋላ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ቀዳማዊት እመቤት ሜላኒያ ትራምፕ የኮቭድ -19 ምርመራ አድርገው ውጤት ሲጠብቁ እንደነበር ከገለጹ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ነው የራሳቸውን በቫይረሱ መያዝ ይፋ ያደረጉት፡፡\n\nየፕሬዝዳንት ትራምፕ ሀኪም እንዳሉት ፕሬዝዳንቱ እና ቀዳማዊት እመቤት በተጠንቀቅ ከሚቆም የህክምና ቡድን ጋር በኋይት ሀውስ ራሳቸውን አግልለው ይቆያሉ፡፡\nየኋይት ሀውስ ሀኪም የሆኑት ስኮት ኮንሌይ “ፕሬዚዳንቱ በማገገም ላይ ሳሉ ስራቸውን ያለማቋረጥ መወጣታቸውን እንደሚቀጥሉ እጠብቃለሁ ፤ ወደፊት በሚከሰቱ ክስተቶች ላይ ደግሞወቅታዊ መረጃዎችን አደርሳለሁ” ብለዋል፡፡\nፕሬዚዳንቱ ለምን ያህል ጊዜ ራሳቸውን አግልለው እንደሚቆዩ ባይገለጽም የአሜሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል ሰዎች በቫይረሱ ከተያዙ ለ 14 ቀናት እንዲገለሉ ይመክራል፡፡\nበአሁኑ ወቅት በአሜሪካ ከ 205,000 በላይ ሰዎችን ለህልፈት የዳረገው ቫይረሱ በዋናነት ዕድሜያቸው የገፋ ሰዎችን የሚጎዳ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ ፕሬዝዳንቱንም ለከፍተኛ ችግሮች የማጋለጥ ዕድሉ ከፍተኛ እንደሆነ የዘ ናሺናል ዘገባ ያመለክታል፡፡\nቫይረሱ ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ ለቫይረሱ ከፍተኛ ንቀት ሲያሳዩ የነበሩት ፕሬዛዳንት ትራምፕ ቫይረሱን ለመከላከል የሚወስዷቸው እርምጃዎች በብዙዎች ዘንድ እንዲተቹ አድርጓቸዋል፡፡\nከአንድ ወር በኋላ ለሚደረገው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫም የዚሁ ቫይረስ ጉዳይ አንዱ ትልቅ የምርጫ ቅስቀሳ ነጥብ ሆኗል፡፡\nከትናንት በስቲያ በተካሔደው የትራምፕ እና የዴሞክራቱ ጆ ባይደን ክርክር አንዱ አጀንዳም ይኸው ነበር፡፡ እስካሁን በአሜሪካ ቫይረሱ ህይወታቸውን ከነጠቃቸው ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች ማካከል ማስክ በማድረግ ብቻ የግማሹን ህይወት ማትረፍ ይቻል እንደነበር በማንሳት ቫይረሱ በአሜሪካ ላስከተለው ጥፋት ባይደን ትራምፕን ተጠያቂ አድርገው ተከራክረዋል፡፡ ከዚህም ጋር በማያያዝ ትራምፕን በአሜሪካ ታሪክ አሳፋሪው ፕሬዝዳንት እንደሆኑ ሲገልጹም ነበር፡፡\nአሁን ደግሞ ይህ አስከፊ ቫይረስ ፕሬዝዳንቱን ራሳቸውን ማግኘቱ ለባይደን ቀጣይ ቅስቀሳ ትልቅ ድል ሲሆን ፕሬዝዳንቱን ደግሞ ነጥብ ሊያስጥላቸው እንደሚችል ብዙዎች እምነታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው፡፡\nከአሜሪካውያን የተሰበሰቡ አስተያየቶች አብዛኛው አሜሪካዊ በፕሬዝዳንቲ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) አያያዝ ደስተኛ እንዳልሆኑ ያሳያል፡፡\nየትራምፕ ደጋፊዎችም ፕሬዝዳንቱ በተለምዶ የምርጫው ዉጤት የሚወሰንባቸው ድምጾች በሚገኙባቸው እንደ ሚቺጋን ፣ ኦሀዮ ፣ ፔንሲልቫኒያ እና ዊስኮንሲን ባሉ ግዛቶች ፕሬዝዳንቱ ድጋፍ እንዳያጡ በመስጋት ላይ ናቸው፡፡ ትራምፕ የ 2016ቱን ምርጫም ያሸነፉት በነዚህ ግዛቶች ባገኟቸው ድምጾች ነው፡፡ ምንም እንኳን አሁን ላይ በነዚህ ወሳኝ ግዛቶች ተቀራራቢ ድጋፍ ቢኖራቸውም ጆ ባይደን በግዛቶቹ ትኩረት አድርገው እየሰሩ ነው፡፡\n", "passage_id": "af44e51262222f1dcf8181bf314febdf" }, { "cosine_sim_score": 0.40362268686294556, "passage": "የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሜክሲኮ ድንበር አቅራቢያ ለማስገንባት ላቀዱት የግንብ አጥር 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ፈቀደ።ፕሬዚዳንት ትራምፕ አሜሪካ ከሜክሲኮ በምትዋሰነው ድንበር የስደተኞችን ፍልሰት ለመቆጣጠር በሚል መከላከያ ግንብ የመገንባት እቅድ አላቸው።ለዚህም 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ወጪ እንዲደረግላቸው ቢጠይቁም÷ይህ ከኮንግረሱ ተቃውሞ ማስተናገዱን ተከትሎ ተፈጻሚ ሳይሆን ቆይቷል።ጠቅላይ ፍርድ ቤቱም የትራምፕ አስተዳደር ያስፈልገኛል ካለው ገንዘብ ውስጥ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላሩን ይጠቀም ዘንድ ይሁንታን ሰጥቷል።ፈቃዱን ተከትሎም ትራምፕ በካሊፎርኒያ፣ አሪዞና እና ኒው ሜክሲኮ ግዛቶች ለሚገነባው መከላከያ ግንብ ገንዘቡን መጠቀም ይችላሉ ነው የተባለው።ይሁንና የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፈቃድ ግን ከዴሞክራቶች እና ከበርካታ ግዛቶች ተቃውሞ እንደገጠመው የዘገበው ሬውተርስ ነው፡፡", "passage_id": "cc0ed779f813899428b1ed0aac40d8ff" }, { "cosine_sim_score": 0.4023580253124237, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፖሊስ ኃይል አባላት ላይ አዳዲስ ማሻሻያዎች እንዲካሄድ የሚያደርግ ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔ ፈረሙ።የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ ለፖሊስ የሚመደብ በጀትን በማሳደግ፥ አሰራሩን ለማዘመን ያለመ ስለመሆኑ ነው የተነገረው።ከዚህ ባለፈም ተጠርጣሪዎች ላይ አላግባብ ድርጊት የሚፈጽሙና ሃይል የሚጠቀሙ የፖሊስ አባላትን መከታተልና መቆጣጠር የሚያስችል አሰራር መዘርጋትንም ያካተተ ነው።ዶናልድ ትራምፕ ፖሊስ የሚያገኘው በጀት እንዲቋረጥ የቀረበላቸውን ሃሳብ ግን ውድቅ አድርገውታል።የዛሬው ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔያቸው ከሰሞኑ በጥቁር አሜሪካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ግድያ ምክንያት መጥፎ ድባብ ውስጥ የገባውን የዋሽንግተንን ፖለቲካ ለመታደግ ያለመ ነው ተብሏል።በውሳኔው መሰረትም ፖሊሶች ተጠርጣሪዎች ላይ ሃይል መጠቀምና አንገት ማነቅ አይፈቅድላቸውም።አዲሱ ማሻሻያ ሕግ አስፈጸሚ አካላት ላይ ተግባራዊ የሚደረግና የሚያስገድድ ሕግ ነውም ነው የተባለው።አንዳንድ ፖለቲከኞች ግን የትራምፕን አዲስ ውሳኔ “ጊዜያዊ፣ ብዙሃኑ የሚፈልጉትን ለውጥ የማያመጣና በፖሊስ ክፍሉ ላይ በአግባቡ ተጠያቂነት የማያሰፍን” ሲሉ ነቅፈውታል።ከዚህ ባለፈም ፖሊስ በጥቁር አሜሪካውያን ላይ የሚያደርሰውን አሰቃቂ ጉዳት እና የሚፈጽመውን ዘረኝነት ለመከላከልና ለመቅረፍ አቅም የሚያንሰውም ብለውታል።በአሜሪካ ፖሊሶች በተለይም ጥቁር አሜሪካውያን ላይ የበዛ ሃይል ይጠቀማሉ።በዚህ ሳቢያም በርካቶች ለህልፈት የተዳረጉ ሲሆን፥ ከሶስት ሳምንታት በፊት በሚኒያፖሊስ ከተማ በፖሊስ በአሰቃቂ ሁኔታ ለህልፈት የተዳረገው ጆርጅ ፍሎይድም የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው።የ46 አመቱን ጎልማሳ ህልፈት ተከትሎም በተለይም በአሜሪካ አመጽ የተቀላቀለባቸው የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄደዋል።ከዚህ ጋር ተያይዞ ህግ አውጭዎች ፖሊሶች ያልተመጣጠነ ሃይል እንዳይጠቀሙ የሚያደርጉ መመሪያዎች ሲያዘጋጁም ቆይተዋል።ምንጭ፦ ቢቢሲ", "passage_id": "64d20f0fc98dfac7a48657dae5ce1159" }, { "cosine_sim_score": 0.4001670181751251, "passage": "የትኛውንም የዩናይትድ ስቴትስ አካባቢ ብንመለከት፣ የኮሮናቫይረስ ስርጭት እየጨመረ መሆኑን እንረዳለን፡፡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጠያቂ የሆነው ቫይረስ ግን፣ በፖለቲካው ድራማ ተሸፍኖ እናገኘዋለን፡፡ ይህም ፕሬዚዳንት ትራምፕ፣ በ2020 ምርጫ አሸናፊ ከሆኑትና እኤአ በመጭው ጥር 20 ፕሬዚዳንት ይሆናሉ ተብለው ከሚጠበቁት፣ ከጆ ባይደን አስተዳደር የርርክብ ቡድን ጋር ሆነው፣ ለሽግግሩ ይተባበራሉ ወይስ ምን ያደርጋሉ? የሚለው ነው፡፡ እስካሁን እንደሚታየው፣ ትራምፕ ያለምንም ማስረጃ፣ ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል፣ በስፋት የሚያሰራጩትን ዘመቻ የቀጠሉበት ሲሆን፣ አዲሱ አስተዳደር፣ የርርክቡንና ሽግግሩንም ሥራ እንዲጀምር አልፈቀዱም፡፡ የባይደን ቡድን አባላት፣ ወረርሽኙ በተስፋፋበት በዚህ ወቅት፣ ይህ መደረጉ አገሪቱን አደጋ ላይ ይጥላታል በማለት ይናገራሉ፡፡ የባይደን ቡድን፣ የኮቪድ 19 አማካሪ ቦርድ አባል የሆኑት ዶ/ር አቱል ጋዋንዴ እንዲህ ይላሉ“ለአገሪቱ ሲባል የኮሮናቫይረሰን አስመልከቶ እየተደረገ ያለው መከላከል ምን ላይ እንደሆነ መታወቅ አለበት፡፡ የርክክብ ቡድኑ፣ ስለ ክትባቱ ስርጭት እና እቅድ፣ እንዲሁም መጠኑ ምን ያህል እንደሆነ፣ የእጅ ጓንቶች፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች ክምችቶች ምን ያህል እንደሆኑ ማወቅ ይኖርበታል፡፡ መተላለፍ የሚኖርባቸው መረጃዎች በርካታ ናቸው፡፡ እስከመጨረሻው ደቂቃ ድረስ የሚጠበቁ ነገሮች ግን አይደሉም፡፡”ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው፣ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ላለፉት አምስት ወራት፣ በተደረጉት የኮሮናቫይረስ ግብረ ኃይል ስብሰባ፣ አንዱንም አልተካፈሉም፡፡ ይሁን እንጂ፣ ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሳምንት፣ የኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚያስችለው ክትባት፣ ሥራ ላይ ስለሚውልበት የጊዜ ሰሌዳ እንዲህ በማለት ተናግረዋል፡፡“ይህ ሂደት ወዲያው ነው የሚጀምረው፡፡ በቅርቡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ክትባቶች ለመሰራጨት ዝግጁ ናቸው፡፡ የመጨረሻውን ይሁንታ እየተጠባበቁ ነው፡፡”አድሚራል ብሬት ጊርዋር፣ የዋይት ሐውስ የኮሮናቫይረስ ግብረሃይል አባል ናቸው፡፡ እሳቸው እንደሚሉት፣ የትራምፕ አስተዳደር የኮሮናቫይረስን ለመዋጋት የሚያደርገው ጥረት፣ ራሳቸው የባይደን ቡድን አባላትን ጨምሮ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት አለው፡፡ እንዲህ ይላሉ ብሬት“በተቻለኝ መጠን ከሁሉም ጋር ግልጽ ለመሆን እፈልጋለሁ፡፡ ይህ የፖለቲካ ጉዳይ አይደለም፡፡ ይህ የህዝብን ጤንነት የሚመለከትና የበርካታ አሜሪካውያንን ህይወት ማዳን ነው፡፡ ከዚህ በላይ አስፈላጊ ጉዳይ ያለ አይመስለኝም፡፡”የፕሬዚዳንት ትራምፕ የቀድሞ የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ የነበሩት ጆን ቦልተን፣ የዋይት ሐውስ ሰዎች፣ ቫይረሱን አስመልከቶ ያላቸውን መረጃ፣ ለመጭው የጆ ባይደን አስተዳደር እንዲያጋሩ፣ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት፣ ግፊት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል“ርክክቡን ለምን እንደሚያስፈልግ ሪፐብሊካኑ በግልጽ ማብራራት ያለባቸው ይመስለኛል፡፡ በቻልነው ፍጥነት ይህንን ነገር ማከናወን ይኖርብናል፡፡” ብለዋል ጆን ቦልተን፡፡የጆን ሃፕኪንስ ዩኒቨርስቲ ባወጣው ዘገባ መሠረት፣ በአሁኑ ወቀት፣ በዩናትድ ስቴትስ ወደ 11 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ወደ 246ሺ የሚጠጉት ደግሞ ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በቫይረሱ ስርጭት፣ ዩናትድ ስቴትስ በዓለም የቀዳሚነቱን ሥፍራ የያዘች መሆኑም ተዘግቧል፡፡\n", "passage_id": "3651a06ec27048a7a882beae05869d20" }, { "cosine_sim_score": 0.39313772320747375, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካምሮን ካሌ ላሉት ባለስልጣኖች ተጨማሪ $24 ሚልዮን ዶላር እንደሚሰጡ ያስታወቁት ስደተኞቹ ጃንግል በተባለው ደሳሳ ሰፈር ቤቶችን ከሚያፈርሱ ቡድኖች ጋር በተጋጩበት ወቅት ነው።“ገንዘቡ ሰዎቹን ካሌ ላይ ከሚገኙት ሰፈሮች ወደ ሌሎች የፈንሳይ ቦታዎች ለማዛወር ለሚደረገው ጥረት ይረዳል። ጥገኝነት የማያስፈልጋቸው መጤዎችን መልሰን ወደ ሀገራቸው ለመላካም በኅብረት እንሰራለን።”ብለዋል። ካምሮን ይህን ያሉት በሰሜን ፈረንሳይ ከፕረዚዳንት ፍራንስዋ ሆላንድ ጋር ተገናኝተው ከተነጋገሩ በኋላ ነው። አሁንም ወደ አውሮፓ በመጉረፍ ላይ ያሉት በብዙ ሺህ የሚቆጣሩ ስደተኞች አይያዝ ጉዳይ በአውሮፓ ሀገሮች መካከል የተፈጠረው ክፍፍል እየተባባሰ ሄዷል።የአውሮፓ ካውንስል ፕረዚዳንት ዶናልድ ታስክ በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት የሚፈልሱት ሰዎች አውሮፓ መግባት እንዳይሞክሩ መክረዋል።ካሌ ያሉት የፈረንሳይ ባለስልጣኖች መጤዎቹን ከጃንግል ወደ ሌሎች ቦታዎች አዛውረው እያሰፈሩ ነው። ብዙዎቹ ካለፍላጎታቸው እንደሚወሰዱ ተዘግቧል። ባለስልጣኖች ስደተኞቹን የሚያሰፍሯቸው የተሻለ ንጽህናና የተሻለ አቅርቦታ ባላቸው እንዲሁም ሰብአዊ ክብራቸው በሚጠበቅባቸው ቦታዎች ነው ይላሉ።ብሪታንያ ቤተሰብ የሌላቸው ለአካለ-መጠን ያልደርሱ ልጆችን እንደምትቀበል ካምሮን ያስታወቁ ቢሆንም ጃንግል ያሉት ስደተኞች ወደ ብሪታንያ እንዳያመሩ ታግደዋል። በካሌስ ያለው ሁኔታ ሁለቱን ሀገሮች ሲያቃቅር ቆይቷል። የፈረንሳይ የኢኮኖሚ ሚኒስተ ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት አባልነት ከወጣች በካሊስ የሚደረገው የድንበር ቁጥጥር ሊቀር ይችላል ማለታቸው ራሱ በሁለቱ ሀገሮች መካከል ያለውን ውጥረት አባብሷል።የፈረንሳዩ ፕረዚዳንት የኢኮኖሚ ሚንስትሩን ማስጠንቀቅያ ባያስተጋቡም ብሪታንያ በአውሮፓ ህብረት አባልነት እንድትቀጥል ወይም እንድትወጣ በመጪው ሰኔ ወር በሚደረገው ህዝበ-ውሳኔ መራጮች መውጣትን ከመረጡ የፋይናንስና ሌሎች አንደምታዎች መከታላቸው አይቀርም ሲሉ ነው ያስገነዘቡት። ሊዛ ብራያንት ከፓሪስ የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች። ", "passage_id": "2fb97b8aa2e0b89eeba6b7e906752ed6" }, { "cosine_sim_score": 0.3913199007511139, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሜክሲኮ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ያመሩትን በርካታ የማዕከላዊ አሜሪካ ፍልሰተኞች ቡድኖችን ካላቆመች በስተቀር ከሀገሪቱ ጋር የሚዋሰነውን ድንበሬን እዘጋለሁ ሲሉ ዝተዋል።ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ማለዳ ላይ በትዊተር ባስተላለፉት መልዕክት ፍልሰተኞች በዩናይትድ ስቴትስ ላይ የሚያደርሱትን ወረራ ዲምክራቶች እየመሩ ነው ሲሉ ከሰዋል። አያይዘውም ሜክሲኮ በዩናይትድ ስቴትስ ላይ የሚደረገውን ወረራ ካላቆመች ለማዕከላዊ አሜሪካ ሀገሮች የሚሰውጠውን ገንዘብ ሁሉ አቆማልሁ ብለዋል።ትረምፕ ዛቻውን ያሰሙት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የሁንዱራስ ተወላጅ ስደተኞች ዩናይትድ ስቴትስ እንገባለን በሚል ተስፋ በጓቴማላ በኩል ሜክሲኮ ከደረሱ በኋላ ነው። ፍልሰተኞቹ ከአካባቢያቸው የወጡት ድኅነትንና ግጭትን በመሸሽ ነው።", "passage_id": "8cffd761d47fdeeb43750c1cdac2a1c1" } ]
168c09c90953d1f18442dd0668d4f3ad
23458bd38566a80b1e008cc93ceb9587
ተቋማት ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር በማካሄድ አምራች ኢንዱስትሪውን መደገፍ እንዳለባቸው ተገለፀ
ኢንስቲትዩቶች ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር በማካሄድ አምራች ኢንዱስትሪውን መደገፍ አለባቸው ሲል ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ሚኒስቴር በመስሪያ ቤቱ የ2011 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸሙን በስሩ ካሉ 15 ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር በቢሾፍቱ ከተማ እየገመገመ ይገኛል፡፡የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገ/እግዚአብሔር ኢንስቲትዩቶች ኢንዱስትሪውን በሚፈለገው ደረጃ እየደገፉ አይደለም ብለዋል፡፡ኢንስቲትዩቶች ሲቋቋሙ ዋና ተልኳቸው ጥናት በማካሄድ ኢንዱስትሪውን ማሳደግ ስለሆነ ወደዚህ መደበኛ ስራቸው ገብተው ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ማካሄድ እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡የወጪ ንግድ ችግሮችን በመለየት የአገራትን የገበያ ፍላጎት እንዲሁም የአገር ውስጥ ምርቶች ገበያ የሚያገኙበትን አገራት መለየት የሚሉትን በማጥናት ለኢንዱስትሪው የመፍትሄ ምንጭ መሆን አለባቸው ብለዋል ሚኒስትሯ፡፡በሌላ በኩል ኢንስቲትዩቶች የራሳቸው ቢሮና የጥናትና ምርምር ቦታ እንዲኖራቸው ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ድጋፍ ያደርጋል ተብሏል፡፡በተጨማሪም የአገሪቷን አጠቃላይ ትራንስፎርሜሽን እውን ለማድረግ በአምራች ኢንዱስትሪው ሴክተር ለውጥ ማምጣት ይገባል የተባለ ሲሆን ለዚህም በዘርፉ ያላውን የስራ ባህል መቀየር እንደሚያስፈልግ ተነግሯል፡፡ምንጭ፦ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23906/
[ { "cosine_sim_score": 0.5371662378311157, "passage": "ሞገስ ጸጋዬ አዲስ አበባ፡- ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በቂ ትኩረት ባለመሰጠቱ የዘርፉ አምራቾች ማበረታታት እንዳልተቻለ የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ማስፋፊያ ባለስልጣን አስታወቀ።የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ዳንኤል ኦላኒ ‹‹የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እድሎችና ተግዳሮቶች›› በሚል ርዕስ ከትናንት በስቲያ ባቀረቡት ጥናታዊ ጽHuፍ እንደገለጹት፣ በኦሮሚያና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ81 ኢንዱስትሪዎች ላይ ጥናት ተደርጓል። ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በቂ ትኩረት ባለመሰጠቱ ኢንዱስትሪዎቹ የሚስፈልጋቸውን ጥሬ እቃ ማግኘት አለመቻላቸውን ያመለከቱት አቶ ዳንኤል ፣ በዚህም ኢንዱስትሪዎቹ በሙሉ አቅማቸው ማምረት ሳይችሉ መቅረታቸውን አስታውቀዋል።ከ81ዱ ኢንዱስትሪዎች መካከል 38ቱ የጥሬ እቃ፣ 18 ቱ የኤሌክትሪክና ተያያዥ ችግር፣ 15ቱ የገንዝብ ችግር ፣ የተቀሩት 10 ኢንዱስትሪዎች ደግሞ ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንዳሉባቸው አስታውቀዋል። ኢንዱስትሪዎቹ ተጨማሪ እሴቶችን በመጨመር በሙሉ አቅማቸው ምርቶችን አምርተው ወደ ውጭ መላክ እንዳልቻሉ አመልክተዋል። ችግሮቹ ኢንዱስትሪዎቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚያጋጥሙ እድሎች ተወዳዳሪ ሆነው ተጠቃሚ መሆን እንዳይችሉ እንዳደረጓቸው መለ ከቱት ኃላፉው ፤ ችግሮቹ ከዚህም በላይ አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ገበያው እንዳይገቡ ተግዳሮት ሆኗል ብለዋል።ከመንግሥት በኩል ያለው የማበረታቻ ጊዜ ለሦስት ዓመት ብቻ መሆን፣ መሬት ፣ መስረተ ልማትና የብድር አገልግሎት አለመኖር ለዘርፉ ሌላኛው ማነቆ መሆኑን ያመለከቱት አቶ ዳንኤል ፣ ከመንግሥት በኩል ለዘርፉ የሚሰጠው ስልጠናም በቂ እንዳልሆነ አስታውቀዋል። የብድር ተቋማት በበጀት ዓመቱ ከሚያሰራጩት ብድር ውስጥ 35 በመቶ የሚሆነውን ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ለመስጠት እቅድ የያዙ ቢሆንም በአፈጻጸም ረገድ ተግባራዊ አልሆነም ያሉት አቶ ዳንኤል ፣ በህገ ወጥ መንገድ የሚሰራጩ ምርቶች መብዛት፣ የገበያ መረጃና መሸጫ ሱቆች አለመኖር፣ በራሳቸው ተነሳሽነት ወደ ዘርፉ የተሰማሩ ባለሀብቶች በመንግሥት ባዛሮች ተሳታፊ እንዳይሆኑ ማድረጉ ለዘርፉ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንደሆኑበት ጠቁመዋል።የቴክኒክና የቴክኖሎጂ ድጋፍን በተመለከተ ጥናት ከተደረገባቸው ኢንዱስትዎች መካከል 45 በመቶ የሚሆኑት ስልጠና ሳያገኙ ወደ ሥራ መግባታቸውን ያስታወቁት ምክትል ዳይሬክተሩ ፣ ስልጠና ካገኙት መካከልም 59 በመቶ የሚሆኑት የገኙት ስልጠና በቂ አለመሆኑን አስታውቀዋል። ስልጠና የሚሰጡ አካለት የሚሰጧቸው ስልጠናዎች ከኢንዱስትሪዎች ፍላጎት ውጪ የሆኑና የዘርፉን ክፍተት ያላገናዘቡ መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ ዳንኤል ፣ በዚህ ምክንያትም ዘርፉን ካለበት ችግር ሊታደገው አለመቻሉን አስታውቀዋል። የወጭ ገቢ ንግዱ ጤናማ እንዳይሆን እንዳደረገው ገልጸዋል።በሀገር አቀፍ ደረጃ የአነስተኛና የመካከለኛ አምራች ኢንዱስትዎች ወጥ የሆነ ትርጓሜ አለመኖሩን የገለጹት ምክትል ዳሬክተሩ ፣ይህም ኢንዱስትሪዎቹ በእርዳታ አድራጊ ድርጅቶች እንዳይረዱ አድርጓቸዋል ብለዋል። ዘርፉ ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ በመንግሥት ያለው የእፎይታ ጊዜ ከሦስት ወደ አምስት ዓመት ማደግ አለበት፤ ያለባቸውን የመሬት ችግር መቅረፍ ይኖርበታል፣ ያለ ፈቃድ የሚሠሩ ግለሰቦችን ወደ ህጋዊ መስመረ ማስገባት እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 26/2013", "passage_id": "6b89d15938c96d2da2d3247c6a281a32" }, { "cosine_sim_score": 0.5283801555633545, "passage": "አዲስ አበባ፡- የምጣኔ ሀብት ምሁራንን ከአገሪቱ ኢኮኖሚ ጋር በማስተሳሰር ረገድ ተጨማሪ ተግባራትን ማከናወን እንደሚጠይቅ ተገለጸ፡፡\nየምጣኔ ሀብት ምሁራን በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያላቸው ተሳትፎና አስተዋፆኦን በሚመለከት አዲስ ዘመን ያነገራቸው የኢንሼቲቭ አፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚና ኢኮኖሚስት አቶ ክቡር ገና እንደገለፁት፣ የምጣኔ ሀብት ምሁራን የአገሪቱ ኢኮኖሚ የሚያጎለብቱ ለህዝብ ሁለንተናዊ ትሩፋት የሚቸሩ የተሻሉ ሃሳቦችን በማፍለቅ ረገድ በቂ አቅም ፈጥረዋል ለማለት አያስደፍርም፡፡አገሪቱ የኢኮኖሚ ብልፅግናን እንድትቋደስ የሚያግዙ ምርምሮች ብሎም ኢኮኖሚው የሚመራበትን አቅጣጫ ለማመላከት የሚያግዙ የተለያዩ ጥናታዊ ፅሁፎች በማቅረብ በተሳትፎ ረገድም ከጥንካሬአቸው ይልቅ ድክመታቸው ጎልቶ ይታያል፡፡‹‹በኢትዮጵያ የምጣኔ ሀብት ምሁራን የት እንዳሉ እራሱ በቅጡ ማወቅ ይችግራል፣ ሁሉም በራሱን የግል ስራ አስተማሪው በማስተማር ፣ አማካሪው በማማከር ላይ ተጠምዷል›› የሚሉት አቶ ክቡር፣ ይህን ለዓመታት የቆየ ችግር ለማስወገድም በአሁኑ ወቅት የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎችና የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለማስተሳሰር በቂ ትኩረት መስጠት ለዚህም የተለያዩ ተግባራትን መከወን ግድ እንደሚል አስገንዝበዋል፡፡የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ደኑ በበኩላቸው፣ በአሁኑ ወቅት ባካበቱት እውቀትና የስራ ልምድ በመጠቀም የአገሪቱን ኢኮኖሚ በእውቀት እንዲመራ የሚጥሩ የምጣኔ ሀብት ምሁራንና ተቋማት መኖራቸውን አስገንዝበዋል፡፡‹‹የኢትዮጵያ ኢኮኖሚስቶች ማህበርም ከተቋማቱ መካከል ዋነኛው ነው›› ያሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፣ ማህበሩ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተፈጠረው እድል በመጠቀም በተለያዩ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት በርካታ ምሁራንን ያሳተፈ የተለያዩ የእድገት አቅጣጫዎችን የሚያመለክቱ ጥናቶችና ውይይቶች እያካሄደ ስለመሆኑ አብራርተዋል፡፡ይሁንና በአገሪቱ ኢኮኖሚን በሚመለከቱ ተቋማት ውስጥ በአማካሪነትም ሆነ በአመራር ደረጃ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ተሳትፎና አበርክቶ ብዙ የሚቀረውና ችግሩም ዓመታትን የተሻገረ መሆኑን የሚጠቁሙት ረዳት ፕሮፌሰሩ፣ በአገሪቱ የምጣኔ ሀብት ምሁራንን ከኢኮኖሚውና ከጠቅላላው የመንግስት ስራ ጋር የማቀናጀቱ ተግባር ብሎም ለባለሙያዎቹ የሚሰጠው ድርሻና ትኩረት ብዙ እንደሚቀረው ተናግረዋል፡፡ቀደም ባሉት ዓመታት በሰው ሃይል ቅጥር ረገድ የሚወጡ መስፈርቶችና ጥያቄዎች ሳይቀር ከሙያው ጋር ምንም ዝምድና የሌላቸው ሆነው ሲቀርቡ መታዘባቸውን የጠቆሙት ረዳት ፕሮፌሰሩ፣ ይህን አይነት አካሄድ የማያዋጣና የሚፈለገውን ለውጥ ለማምጣትም እንቅፋት መሆኑን በመገንዘብ መታረም እንደሚኖርበት አስገንዝበዋል፡፡ይህ ግን ሙሉ በሙሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ከኢኮኖሚው ጋር አልተቀራረቡም ማለት እንዳልሆነ አፅእኖት የሚሰጡት ረዳት ፕሮፌሰሩ፣ ይሁንና በአንዳንድ ወቅቶች የኢኮኖሚ እውቀትና ልምድ የሚጠይቁ ስራዎች ላይ ሳይቀር ሌሎች ግለሰቦች ሲሳተፉና ሲመደቡ እንዳስተዋሉ አመልክተዋል፡፡\nይህ የሚሆነው በመንግስት ድክመት ነው ወይንስ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎቻች ተሳትፎና አበርክቶ ውስንነት? በሚል ለተነሳላቸው ጥያቄም፣ ችግሩ የአንድ ወገን ብቻ አለመሆኑንና በሁለቱም በኩል ውስንንነቶች እንዳሉ ገልጸዋል፡፡ቀደም ባሉት ዓመታት ባለሙያዎችን ተሳታፊ ለማድረግ ከእውቀታቸው ለመጠቀም በንግግር ደረጃ ፈቃድ ባይነፈገውም በተግባር ግን መሬት እንደማይወርድ ያስታወሱት ረዳት ፕሮፌሰሩ፣ ‹‹በተለይ በአሁኑ ወቅት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሚመራው መንግስት ማንኛውም በአገሬ ጉዳይ ያገባኛል የሚል ሁሉ በለውጥ ሂደት በኢኮኖሚም ሆነ በሌሎች መስኮች ባለው እውቀትና አቅም የበኩሉን እንዲወጣ በሩን ክፍት ማድረጉ የሚደነቅ ነው›› ብለዋል፡፡‹‹እኔን ጨምሮ ማንኛውም ኢኮኖሚስት አገሩ እንድትበለጽግና ከሌሎች አገራት ተርታ እንድትሰለፍ ከፍተኛ መሻት አለን፣ የበኩላችንን ለማበርከትም ዳተኛ አይደለንም›› ያሉት ረዳት ፕሮፌሰር ብርሃኑ፣ የባለሙያዎችን ተሳትፎና አበርክቶ ለመጨመር ሲታሰብም ምቾት የማይሰጡና ቢሮክራቲክ የሆኑ አሰራሮችን ማስወገድ ብሎም ለባለሙያዎቹ ነፃ ፈቃድንና ምቹ ከባቢን ማደላደል እንደሚያስፈልግም አስምረውበታል፡፡ዝግጁ የሆኑትን ባለሙያዎች አስተባብሮ ከእውቀታቸው መጠቀም የመንግስት ሃላፊነት መሆኑን ጠቁመው፣ የተከፈቱ በሮች ሲመለከቱም ባለሙያዎች በግልም ሆነ በቡድን ከመንግስት ጋር የአገራቸውን እድገት ለማሳካት እንዲተጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡\n አዲስ ዘመን መጋቢት 17/2012 ታምራት ተስፋዬ", "passage_id": "de522f8b4e18a5202093147c774a6906" }, { "cosine_sim_score": 0.5024962425231934, "passage": "ከተመሠረተ ሁለት ዓመት የሞላው የኢፌዴሪ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ በዋና ዋና የተመረጡ የመንግሥት ዘርፎች ላይ ምርምር እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ፡፡ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር የሆነውና በአቶ ዓባይ ፀሐዬ የሚመራው ይኼው የምርምር ተቋም፣ በርካታ የኢሕአዴግ ነባር አመራሮች ይሠሩበታል፡፡ በመንግሥት የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ ጥናትና ምርምር በማድረግ ክፍተቶችን ለማየት፣ አማራጭ ሐሳቦችና መፍትሔዎችን ለመጠቆም የተቋቋመ ነው፡፡በቅርቡ በአራቱ ዋና ዋና ትልልቅ ክልሎች (ማለትም በኦሮሚያ፣ በትግራይ፣ በደቡብና በአማራ) በመልካም አስተዳደር ችግሮች ላይ ባካሄደው ጥናት ላይ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች እንዲወያዩበት ያደረገ ሲሆን፣ ይኼም በኢቢሲ ተላልፎ የተለያዩ አስተያየቶችን ከበርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎች መጋበዙ ይታወሳል፡፡ሕዝቡ በእጅጉ የተማረረበት የመልካም አስተዳደር ዕጦት ግንባር ቀደም ምርጫ በማድረግ ምርምሩን የጀመረው የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ተቋም በአሁኑ ወቅት በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በከተማ ልማትና በመልካም አስተዳደር ዘርፎች በራሱና ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ምርምር እያደረገ መሆኑን፣ የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዓባይ ፀሐዬ ተናግረዋል፡፡አቶ ዓባይ ዓርብ የካቲት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. በማዕከሉ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳሉት፣ በአገር ውስጥ ከሚገኙት ተመሳሳይ ተቋማትና ከውጭ አገሮች (ደቡብ ኮሪያ፣ ቻይናና ጀርመን ጨምሮ) ትብብር በመፍጠር ተቋሙ ምርምሩን እያካሄደ ይገኛል፡፡አቶ ዓባይ ማዕከሉ የሰው ኃይል እጥረት እንዳጋጠመው ገልጸው፣ ክፍተቱን ለመሙላት ከዩኒቨርሲቲዎችና ከተለያዩ የምርምር ተቋማት ጋር አብሮ ለመሥራት ማቀዱን አስረድተዋል፡፡ከተመሠረተ ሁለት ዓመታት የሞሉት የፖሊሱ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ እያከናወናቸው ያሉ ጥናቶች በአገሪቱ በየዘርፉ ያሉ የፖሊሲ አፈጻጸም ችግሮችን ለመፍታት እንደሚያስችሉ አቶ ዓባይ አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ አዳዲስ ፖሊሲዎችን ለመቅረፅና በየዘርፉ መሻሻል ያለባቸውን ፖሊሲዎች ለመንግሥት ሐሳብ ለማቅረብ እንደሚረዳም አክለዋል፡፡ በተጨማሪም ቀደም ሲል በመልካም አስተዳደር ችግሮች ላይ የተሠራው ጥናት ውጤታማ መሆኑን፣ መንግሥትም ችግሮቹን ለመፍታት እየሠራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡በአሁኑ ወቅት ማዕከሉ ስድስት መሪ ተመራማሪዎች፣ ሰባት ከፍተኛ ተመራማሪዎች፣ አሥር ጀማሪ ተመራማሪዎችና 32 ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በድምሩ፣ 55 ሠራተኞች ቀጥሮ በማሠራት ላይ ይገኛል፡፡ ", "passage_id": "4433a4700236e039b14c8a63849f52ec" }, { "cosine_sim_score": 0.49477189779281616, "passage": "– ሦስት የባህላዊ የህክምና መድኃኒቶች በቀጣዩ ዓመት ለገበያ ይቀርባሉ፡-\nበጤናው ዘርፍ የሚከናወኑ የተለያዩ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ስራዎች ይበልጥ መጠናከር እንዳለባቸው ተገለፀ። ባህላዊ የህክምና መድኃኒቶች ላይ ሲደረግ የቆየው ምርምርና ቅመማ ስራ ተጠናቆ በቀጣዩ ዓመት ለገበያ ማቅረብ እንደሚጀመር ታውቋል። የተለያዩ የምርምር ውጤቶች የሚቀርቡበትና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና\nኢንስቲትዩት በየሁለት አመቱ የሚያካሂደው አራተኛው ሀገር አቀፍ የጤና ጉባኤ ትናንት በይፋ በተጀመረበት ወቅት የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን እንደተናገሩት፤ የጤናውን ዘርፍ በጥናትና ምርምር መደገፍ እጅጉን አስፈላጊ ነው።ይህ እንደመሆኑም በዘርፉ የሚከናወኑ የምርምር ስራዎችን ይበልጥ ማጎልበት የግድ ይላል። «ባህላዊ የህክምና መድኃኒቶች ብዙ የምናወራባቸው ግን ምንም ያልሰራንባቸው ናቸው፤ ኢትዮጵያም ይህን የጥንት ሀብት አልተጠቀመችበትም» ያሉት ዶክተር አሚር፤ በዚህ ዓመት ሶስት ባህላዊ የህክምና መድኃኒቶች ለገበያ ለማቅረብ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አስታውቀዋል፡፡ የእነዚህ መድኃ ኒቶች የምርምርና ቅመማ ስራ ዘጠና በመቶ መጠናቀቁን አመልክተዋል። መድኃኒቶቹም በሚቀጥለው ዓመት ወደ ገበያው በመግባት ጥቅም ላይ እንደሚውሉም ገልፀዋል፡፡ በአራተኛው ሀገር አቀፍ የጤና ጉባኤ ላይ የሚቀርቡ ምርምሮችም ዘርፉን በጥናትና ምርምር ለማስደገፍ ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ ፋይዳ እንዳላቸው ያመላከቱት ሚኒስትሩ፤ በተለይም ለሁለተኛው የአገሪቱ የጤና ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን እቅድ የሚጠቅሙና እየተከለሰ ለሚገኘው የጤና ፖሊሲ በግብዓትነት የሚያገለግሉ ግኝቶች እንደሚመላከቱበትም አብራርተዋል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በበኩላቸው፤በአገሪቱ በተለያዩ ዘርፎች የሚከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎች በአይነትም በጥራትም መሻሻል እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡ እንደ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ገለፃ፤መንግስት ለተለያዩ ዘርፎች ውጤታማነት በተለይ ለምርምር ስራዎች ተገቢውን ትኩረትና አስፈላጊውን በጀት መድቧል። በርካታ ከፍተኛ የትምህርትና የምርምር ተቋማት ተፈጥረዋል። የባለሙያዎች ቁጥር ጎልብቷል።ይሁንና አሁንም ቢሆን ጤናውን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች የሚከናወኑ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎች በበቂ መልኩ እየተከናወኑ አይደለም። የሚከናወኑ ጥናቶችም ቢሆን ከችግር ፈቺነታቸው በተለይ ለህትመት በቅተው ተደራሽ የሚሆኑበት አግባብ ደካማ መሆኑን ያመላከቱት ሚኒስትር ዴኤታው፤በቀጣይ መሰል ችግሮች መታረምና የምርምር መድረኮችም መጠናከር እንደሚኖርባቸው አስገንዝበዋል። በተለይም በጤናው ዘርፍ ምርምርና ጥናቱን የሚሰሩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አሰራራቸውን መፈተሽ እንዳለባቸው ያስገነዘቡት ፕሮፌሰሩ፤«ተቋማቱ የምርምርና ጥናት አካሄድና የትኩረት አቅጣጫቸውን ስለመከለስ ሊያስቡ ይገባልም»ብለዋል። የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ በበኩላቸው፤በዚህ ጉባኤ የሚቀርቡ ምርምሮች በተለይ ለፖሊሲ አውጪ አካላት ግብዓት ሆነውም ለጤና ዘርፍ ውጤታማነት እንደሚያገልግሉ አመላክተዋል። «በተቀናጀ የመረጃ ሽግግር የህብረተሰብ ጤና ለማሻሻል›› በሚል መሪ ሃሳብ በሚካሄደው ጉባኤ፤ ከሚቀርቡ የምርምሮች ውጤቶች መካከል፤ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች፣በምግብና ስነ- ምግብ፣በዘመናዊ መድሃኒት የተለመዱ በሽታዎች፣በስርዓተ ጤና፣ በባህላዊ መድሃኒት እንዲሁም ጥራት ያለው የጤና መረጃ አጠቃቀምን የሚዳስሱት ይጠቀሳሉ፡፡ ከ200 መቶ በላይ\nየሚሆኑ የተለያዩ የምርምር\nፅሁፎች በሚቀርቡበት በዚህ\nጉባኤ፤ ከፍተኛ የፖሊሲ\nአውጪ አካላት፣ የምርምር\nተቋማትና ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ\nከ500 መቶ በላይ\nተሳታፊዎች እንደተገኙበት ለማወቅ\nተችሏል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 29/2011", "passage_id": "7fe1a4cd9031e372852305e4d7d98a69" }, { "cosine_sim_score": 0.4901624023914337, "passage": "የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኑሮን ለማሻሻልና ልማትን ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና እንዳለው የሳይንስና ከፍተኛ ትምርት ሚኒስቴር አስታወቀ። አገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ የክህሎትና ቴክኖሎጂ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል። «በክህሎትና በስነ- ምግባር የታነጸ ትውልድ ለሰላምና ለልማት ዋስትና ነው» በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው ውድድር ላይ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ አብዱዋስ አብዱላሂ እንደተናገሩት ትምህርትና ስልጠናው ኑሮን ለማሻሻልና ዘላቂ ልማትን ለማምጣት የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ነው። እንደ ሚኒስቴር ዴኤታው ገለጻ ቴክኒክና ሙያ የቴክኖሎጂ አቅምን በመገንባት የኢንዱስትሪ ተወዳዳሪነትን በማረጋገጥ በኩል ላቅ ያለ ሚናን ከመወጣቱም በላይ፤ ዓለም አቀፍ ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት፣ በማላመድና በማሸጋገር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪ ለማድረግ ያግዛል። አገሪቱን ከችግር የሚያወጣት ቴክኖሎጂን መቅዳት አልተቻለችም ያሉት ሚኒስቴር ዴኤታው፤ ለዚህ ዋናው ምክንያቱ ደግሞ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተቀናጅቶ አለመስራት፣ የማበረታቻ ስርዓት አለመኖር፣ የተሰሩ ቴክኖሎጂዎች ለህዝብ ይፋ ማድረጊያ መድረክ አለመዘጋጀት ተጠቃሾቹ መሆናቸውን አብራርተው፤ በቀጣይ የተሰሩትን ለማበረታታት እንዲሁም ወደ ዘርፉ የሚቀላቀሉትን አካላት ለመደገፍም እንደዚህ ዓይነት መድረኮች ወሳኝ በመሆናቸው ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውን ጠቁመዋል። የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትርና የቴክኒክና ሙያ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ አህመድ ሸዴ በበኩላቸው «ንግስት ባለፉት ዓመታት ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረትን ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል፤ በዚህም አገሪቱ የምትፈልገውን የሰው ሀይል ከማፍራት አንጻር ውጤቶች ታይተዋል። ወደፊትም መሰራት ያለባቸው ስራዎች ብዙ ናቸው» ብለዋል። የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በተለይም አሁን በአገር ደረጃ ከተጀመረው ሪፎርም አንጻር ምርትና ምርታማነትን በማስፋት በኩል ቁልፍ ሚና ይጫወታል ያሉት ሚኒስትሩ፤ ዜጎች ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተገቢውን ስልጠና እንዲያገኙ የሚሰጡ ስልጠናዎችም አገሪቱ ያለችበትን የእድገት ደረጃ ታሳቢ ያደረጉ እንዲሆኑ መስራት ያስፈልጋል። እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ ዘርፉን የሚቀላቀሉ ሰልጣኞች ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየተሻሻለ ቢመጣም በማህበረሰቡ ዘንድ እንደ ሁለተኛ አማራጭ መታየቱ አልቀረም፤ የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሰልጣኞች ሥራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪም እንዲሆኑ በማስቻል ይህንን የተዛባ ግንዛቤ ማስተካከል ይገባል። በሌላ በኩል ይህን መሰሉ አገር አቀፍ ሲምፖዚየምና ኤግዚቢሽን እንዲሁም የውድድር መድረክ ፋይዳው የጎላ ከመሆኑም በላይ በዘርፉ ያሉ ሰልጣኞች የጥቃቅንና አነስተኛ አንቀሳቃሾችን የተነሳሽነት ስሜት በመፍጠርና በማነቃቃት ፋይዳው ትልቅ መሆኑን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተልዕኮው ሰፊ ነው፤ ከዚህም መካከል ተመዝኖ ብቁ የሆነ የሰው ሀይልን በማቅረብ የአገሪቱን የግብርና መር ኢኮኖሚ ወደ ኢንዱስትሪ በማሸጋገር ይጠቀሳል፤ ይህንን ለማድረግም ሰልጣኞች ብቁና አምራች ሆነው እንዲወጡ ማስቻልም ይገባል ብለዋል። ከዚህ አኳያ እስከ አሁን የተሰሩ ስራዎችና ያልተሰሩ እንዳሉት ሁሉ ለተከናወኑት ተግባራት የሚገባቸውን እውቅና ሳንሰጥ ሌላውን መስራት ስለማይቻል መጀመሪያ የሰሩትን በማበረታታት በቀጣይ የጎደለውን የመሙላት ተግባር እንደሚከናወን ዋና ዳይሬክተሩ አብራርተዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የክህሎት የተግባራዊ ምርምር ውድድርና አውደ ርዕይ ላይ በክልል ደረጃ በአሰልጣኞች የተዘጋጁና 1ኛ የወጡ 9 ቴክኖሎጂዎች፣ በሰልጣኞች የተዘጋጁ 5፣ በኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች 4፣ በድምሩ 18 ቴክኖሎጂዎች የቀረቡ ሲሆን ፤ በክህሎት በ9 ፕሮጀክቶች 72 አሰልጣኞችና 54 ሰልጣኞች፤ እንዲሁም በተግባራዊ ምርምር 9 ሰልጣኞች ለውድድር ይቀርባሉ። 127 ቴክኖሎጂዎችም ለህዝብ እይታ እንደሚቀርቡ ከመድረኩ ተገልጿል።አዲስ ዘመን ሰኔ 7/2011 ", "passage_id": "9afeab7f86702923d002b584792fe8f0" }, { "cosine_sim_score": 0.48819321393966675, "passage": "ውጤታማ የሆነ አመራር የሕብረት ሥራ ማህበራት ስኬታማነት ወሳኝ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚ ኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለፁ፡፡ጠቅላይ ሚንስትሩ የ4ኛውን ሀገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በዓልን ዛሬ በይፋ በከፈቱበት ወቅት  የሕብረት ሥራ ማህበራት ሀገራዊ የኢኮኖሚ ሽግግርን ለማረጋገጥ ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ በቀጣይ በውጤታማ አመራር ማገዝ የበለጠ ውጤት ለማስመዝገብ ዓይነተኛ ሚና እንዳለው ገልጸዋል፡፡ማህበራቱ በአሰራር፣ በአደረጃጀትና በውጤታማነት ራሳቸውን በመፈተሽ ሀገሪቱ በኢኮኖሚያዊ ሽግግር በምታደርገው ሂደት ላይ ያላቸውን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉበት እንደሚገባ አስገንዝበዋል ፡፡የሀገሪቱን የግብይት ሥርዓት በማዘመን የሸማቹንና የአምራቹን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ረገድም የሕብረት ሥራ ማህበራት ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ እንዳላቸው አስረድተዋል ፡፡ባሳለፍነው ዓመት ብቻ 12 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በሕብረት ሥራ ማህበራት ግብይት መካሄድ መቻሉ ዘርፉ በዕድገት ጎዳና ላይ ለመሆኑ አመላካች ነው ሲሉ አቶ ኃይለማርያም አክለው ገልጸዋል፡፡የፌደራል ሕብረት ሥራ ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩሩ በበኩላቸው ዘርፉ በሀገሪቱ ላይ ያለውን አስተዋጽኦ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሕብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር ከመጨመር ይልቅ ጥራት ላይ ያተኮረ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረትም በርካታ ሴቶችና ወጣቶች በ79 ሺህ መሰረታዊ የሕብረት ሥራ ማህበራት፣ 373 የሕብረት ሥራ ዩኒየንና 4 የሕብረት ሥራ ፌዴሬሽን ዘርፎች ተሰማርተው ተጠቃሚነታቸው እየተረጋገጠላቸው እንደሆነ ኃላፊው አብራርተዋል፡፡ማህበራቱና ዩኔዮኖቹ በሀገሪቱ 15 ነጥብ 4 ሚሊየን አባላትን የያዙ ሲሆን፤ ከ17 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ማፍራታቸውን አስታውቀዋል ፡፡ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ሲምፖዚየሙ “የሕብረት ሥራ ማህበራት ለዘላቂ ልማትና ስኬት!” በሚል መርህ በኤግዚቢሽን ማዕከል እየተከናወነ ነው፡፡በአውሮፓ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ትላንት የተጀመረው የ4ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ሲምፖዚየም እስከ የካቲት 8/2009 ዓመተ ምህረት ድረስ ለጎብኝዎች ክፍት እንደሆነ መገለጹን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል  ዘግቧል፡፡", "passage_id": "4458f470ff80516e61f0e8afb24a88b2" }, { "cosine_sim_score": 0.48392659425735474, "passage": "አዲስ አበባ፡- ከየካቲት 26 እስከ 28 ቀን 2012 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሚካሄደው ሁለተኛው የቤተ ውበትና የግንባታ አጨራረስ አውደ ርዕይ በዘርፉ የተሰማሩ የአገር ውስጥ አምራቾች አቅማቸውን ለማጎልበት የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚያግዝ ተጠቆመ፡፡ የፕራና ኤቨንትስ የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ፋሲካ ደበበ እንደገለጹት፣ አውደ ርዕዩ የዘርፉ ተዋናዮችን በማገናኘትና መልካም ተሞክሮዎችን በማስፋት የአገር ውስጥ አምራቾችን አቅም የማሳደግ አዎንታዊ ሚና ይኖረዋል፡፡ አውደ ርዕዩ ከአገር ውስጥ አምራቾች በተጨማሪ የውጭ ኩባንያዎችም የሚሳተፉበት በመሆኑ ዘርፉ የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ደረጃ ለመገንዘብና ልምድ ለመቅሰም ያስችላል፡፡የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እያደገ መምጣቱ፣ የኅብረተሰቡ አኗኗር ዘይቤ በፍጥነት መለወጡና አምራቾችንና ምርት ፈላጊዎችን በአንድ ላይ ማገናኘቱ አስፈላጊ በመሆኑ አውደ ርዕዩ ለዘርፉ እድገት አዎንታዊ ሚና እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡ በአውደ ርዕዩ ላይ የጀርመን፣ የኦስትሪያ፣ የጣሊያንና የፖላንድ ኩባንያዎችን ጨምሮ ከ50 በላይ በዘርፉ የተሰማሩ አካላት እንደሚሳተፉ ጠቁመዋል፡፡ ከአውደ ርዕዩ በተጨማሪ በቤተ ውበትና በግንባታ አጨራረስ ዘርፍ እድሎችና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ ጉባዔ እንደሚካሄድም ወይዘሮ ፋሲካ ተናግረዋል፡፡ የዋሪት ሙሉጥላ ኢንተርናሽናል ኩባንያ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ወይዘሮ ትህትና ለገሰ በበኩላቸው፣ ዓውደ ርዕዩ በዘርፉ ተዋናዮች መካከል ሊኖር የሚገባውን የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማሳለጥ እንደሚያግዝ ገልጸዋል፡፡ ሁለተኛውን የቤተውበትና የግንባታ አጨራረስ አውደ ርዕይ ፕራና ኤቨንትስ እና ኢት መባቻ የተባሉ ድርጅቶች በትብብር እንደሚያሰናዱት አዘጋጆቹ አስታውቀዋል፡፡አዲስ ዘመን ካቲት 18/2012አንተነህ ቸሬ", "passage_id": "3a870f918cb9e73a897bc42c15f9b722" }, { "cosine_sim_score": 0.481808602809906, "passage": "ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አሕመድ ከፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር በዘርፉ እየተካሄዱ ባሉ የለውጥ ሂደቶች ዙሪያ ተወያዩ።የዘርፉ ማሻሻያ የፋይናንስ ተቋማቱን አቅም በመገንባት የበለጠ ተፎካካሪና ብቁ ሆነው ምጣኔ ኃብትን ለማሳደግ ያላቸውን ሚና በማጠናከር ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል።ጠቅላይ  ሚንስትሩ  ከፋይናንስ  ተቋማት ኃላፊዎችና ተወካዮች ጋር  እስካሁን ድረስ በፋይናንስ ዘርፍ የተደረጉት ለውጦች ፣ በዘርፉ ውስጥ የፖሊሲ፤ የአሠራር ሂደትና የአስተዳደር ማነቆዎችን መለየት፣  የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማጠናከር የፋይናንስ ዘርፉን ሚናዎችና ኃላፊነቶች በመለየት ጉዳዮች ላይ  ውይይት አድርገዋል።የመንግስት ፕሮጀክቶችን በመደገፍ ረገድም ዘርፉ የሚጫወተው ወሳኝ ሚናን በተመለከተም   ጠቅላይ  ሚንስትሩ  ሌላው  የተወያዩበት አጀንዳ ነው ።በአጠቃላይ  ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አቢይና ከፋይናንስ ተቋማት ኃላፊዎችና ተወካዮች ያደረጉት ውይይት ለአገር አቀፍ የመንግስት የልማት ፕሮጀክቶች የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በመስማማት ተጠናቋል።(ጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት) ", "passage_id": "6decee001032617facb6dc36940d25a0" }, { "cosine_sim_score": 0.47111761569976807, "passage": "በኢኮኖሚው ዘርፍ በ2012 በጀት ዓመት እንደሚከናወኑ ከሚጠበቁ ተግባሮች መካከል የግብርናውን ምርትና ማርታማነት ማሳደግ የሚለው ይገኝበታል፡፡ዘርፉን ለማዘመን በመስኖና ግብርና መካናይዜሽን ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት በቅርቡ የመንግሥትን ዋና ዋናዎቹን የትኩረት አቅጣጫዎች ለፓርላማው ባቀረቡበት ወቅት አስታውቀዋል፡፡ ግብርናን ለማዘመን ለሚያስችለው መካናይዜሽን የቀረጥ ማበረታቻ እንደሚደረግም ገልጸዋል፡፡ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትም\nይህን የመንግሥት የትኩረት\nአቅጣጫ በማድነቅ መካናይዜሽን\nላይ ማተኮር አማራጭ\nእንደሌለው ይናገራሉ፡፡በግብርና ሚኒስቴር\nየግብርና መካናይዜሽን ዳይሬክተር\nአቶ ታምሩ ሀብቴ\nየፕሬዚዳንቷን ንግግር እንደ\nግብርና መካናይዜሽን ባለሙያ\nአድንቀው፣ መንግሥት ለመካናይዜሽን\nየሰጠውን ትኩረት የሚመለከታቸው አካላትም ሊፈጽሙት እንደሚገባ ያስገነዝባሉ፡፡ሀገሪቱ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለመሰለፍ ራእይ መሰነቋን አቶ ታምሩ ጠቅሰው፣ በ14 ሚሊዮን ጥማድ በሬ እያረሱ ይህን ራእይ ማሳካት እንደማይቻል ያስገነዝባሉ፡፡በበሬ ማረሱ በመካናይዜሽን እየተተካ መሄድ እንዳለበት ጠቅሰው፣ለዚህም የልማት ድርጅቶችና ባለሀብቶች ትኩረት መስጠት አለባቸው ብለዋል፡፡ በምርጥ ዘርና ማዳበሪያ የሚጠበቀው ለውጥ በመካናይዜሽን ሲደገፍ 70 በመቶ የምርት ጭማሪ እንደሚያስገኝ ጥናቶችን ጠቅሰው የተናገሩት አቶ ታምሩ፣ መካናይዜሽን የዘር እና የማዳበሪያ ብክነትን ከ15 እስከ 20 በመቶ እንደሚቀንስም ይገልጻሉ፡፡ በሀገራችን ካሉት ዩኒየኖችና ማኅበራት ውስጥ አራቱ ዩኒየኖች ብቻ ኮምባይነር እንዳላቸው ጠቅሰው፣ በሀገሪቱ ያሉት ትራክተሮች ወደ 118 ገደማ መሆናቸውን ያመለክታሉ፡፡በመካናይዜሽን ወደ 2ሚሊዮን አርሶ አደር ተጠቃሚ እየሆነ እንደሚገኝ ይገልጻሉ ፡፡አቶ ታምሩ አርሶ\nአደሩ እያረጀ መሆኑን፣ወጣቱም ወደ ግብርና ለመግባት ዝግጁ አለመሆኑን አመልክተው፣አባት ለልጁ ሞፈሩን ለማውረስ ፈቃደኛ አለመሆኑን ልጁም በአካባቢው እንደማይኖር ይጠቁማሉ፡፡ ይህን ችግር ለመፍታት ግብርና መካናይዜሽን አማራጭ እንደሌለው ይጠቁማሉ፡፡የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ዋቅጅራ መንግሥት መካናይዜሽን ተግባር ላይ የሚያውል ከሆነ የአርሶ አደሩ ምርትና ምርታማነት እንደሚጨምር ጠቅሰው፣ ለከተሜውም ገበያ በማረጋጋት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ይጠቁማሉ፡፡የፕሬዚዳንቷ ንግግር ከዚህ አኳያ ፋይዳው ከፍተኛ መሆኑን በመጥቀስም ተግባራዊ ሊደረግ እንደሚገባም ይገልጻሉ:: ‹‹መካናይዜሽን ጉልበትን፣ጊዜንና\nገንዘብን ይቆጥባል፤ምርታማነትንና\nጥራትንም ይጨምራል›› የሚሉት\nአቶ ተስፋዬ፣ የተበጣጠሰ\nማሳ አንድ ላይ\nበማደራጀት በኩታገጠም አብረው\nእያረሱ እያጨዱ ተመሳሳይ\nሰብሎችን በመዝራት ለመሥራት\nእንደሚረዳ ይጠቁማሉ፡፡ መካናይዜሽን\nለእርሻ ብቻ ሳይሆን ለተፈጥሮ ሀብት ለቁም እንስሳትና ለደኑም አስተዋፅኦ እንዳለው ይገልጻሉ፡፡ የፌዴራል ኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ሥራ አስከያጅ አቶ ዑስማን ሱሩር ግን የቀረጥ ማበረታቻ ለኅብረት ሥራ ማህበራት አዲስ አይደለም ይላሉ፡፡ማኅበራቱ ከቀረጥ ነጻ ማበረታቻን ሙሉ ለሙሉ ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቅሰው፣በዚህም መካናይዜሽን አገልግሎቱን ከፍ ማድረግ ችለዋል ይላሉ፡፡እንደ አቶ ኡስማን ገለጻ፣በሀገሪቱ ወደ 860 አካባቢ የሚደርሱ ማጨጃ ፣መውቂያ፣ ማረሻና መከስከሻ የመካናይዜሽን መሣሪያዎች በገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበራት አገልግሎት እየሰጡ ናቸው፡፡በአማራና ደቡብ ክልሎች አንድ ኩንታል ስንዴ አጭዶ ወቅቶ ለማስረከብ ከ100-135 ብር የነበረውን ክፍያ ማኅበራቱ ባሉበት ግን ከ65-75 ብር ነው፡፡ ማኅበራቱ ባሉበት በአካባቢ አገልግሎት የሚሰጡ ባለሀብቶች ዋጋውን በአንድ ኩንታል ወደ 85 ብር አውርደዋል፡፡ ማኅበራቱ ባሉበት አካባቢ ያለ አርሶ አደር ከ45-55 ብር ዋጋ ቅናሽ አግኝተዋል፡፡አዲስ ዘመን ጥቅምት 4/2012 ኃይለማርያም ወንድሙ", "passage_id": "97680047186b6cb9518c915e99cb57a1" }, { "cosine_sim_score": 0.4687444567680359, "passage": "አዲስ አበባ፡- በአገር አቀፍ ደረጃ በሎጂስቲክስ ዘርፍ የሚስተዋሉትን ችግሮች ቅንጅታዊ አሰራርን በማስፈን መፍታት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የ‹‹አዲስ ወግ፤አንድ ጉዳይ›› የውይይት\nመርሐ ግብር ትናንት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በአገራዊ የሎጂስቲክስ ዘርፍ ሪፎርም ላይ በመከረበት ወቅት የትራንስፖርት ሚኒስትሯ\nወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እንዳሉት፤የሎጂስቲክስ ዘርፍ የበርካታ ባለድርሻ አካላትን ትስስሮ መስራት የሚጠይቅ በመሆኑ የዘርፉ ተዋንያን\nበቅንጅት መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ሎጂስቲክስ የማምረት፣ የማከማቸትና\nየማሰራጨት ተግባራትን አካቶ የያዘ ዘርፍ በመሆኑ ውጤታማነቱም በእነዚህ ተግባራት ላይ የተሰማሩ አካላትን ቅንጅት ይጠይቃል ያሉት\nሚኒስትሯ፣ በዚህም ከመንግሥት የሚጠበቁ ኃላፊነቶችን ከማሟላት ባሻገር በሎጂስቲክስ ዘርፍ የተሰማሩ የግል ባለሀብቶችን ማበረታታትና\nለአጠቃላይ አገራዊ ምጣኔ ሀብት እድገት የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ ማድረግ እንደሚጠበቅበት አስታውቀዋል፡፡ ሐገር በቀል የኢኮኖሚ\nማሻሻያ መርሐ ግብሩን ለማሳካት የሎጂስቲክስ ዘርፉን ማዘመን አስፈላጊ መሆኑን ተናግረው፣መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራም\nገልጸዋል፡፡በዘርፉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ብሔራዊ የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መጽደቁንም ወይዘሮ ዳግማዊት ጠቅሰዋል፡፡\nየማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን ዋና\nዳይሬክተር አቶ መኮንን አበራ ሎጂስቲክስ ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራርን የሚጠይቅ ዘርፍ መሆኑን ጠቁመው፣ ዘርፉ ውጤታማ እንዲሆን የገንዘብ፣\nየመረጃና የግብይት ፍሰትን አቀናጅቶ መምራት እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል፡፡ ‹‹ብሔራዊ የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ መጽደቁ ጥሩ ጅምር\nነው፤የጠራ ራዕይና ግብ ለመንደፍ ያስችላል›› ያሉት አቶ መኮንን፣ ስትራቴጂውን ውጤታማ በሆነ መልኩ ለመተግበር የሚያስችል አደረጃጀት\nመፍጠር እንደሚገባ አስረድተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንዚትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሮባ መገርሳ በበኩላቸው\nበሎጂስቲክስ አስፈጻሚና ተቆጣጣሪ እንዲሁም ደጋፊ ተቋማት መካከል ያለውን መስተጋብር ማጠናከር እንደሚገባ አመልክተው፣የመሰረተ ልማትና\nየፋይናንስ አቅርቦት ችግሮችን ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ በወጪና ገቢ ንግድ በኩል ካሉት የሎጂስቲክስ\nችግሮች መካከል ዋነኛው የፋይናንስ አቅርቦት ነው ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣የሎጂስቲክስ ፋይናንስ ተቋማት እንዲኖሩ የሚያስችል\nአደረጃጀት መፍጠር ላይ ማተኮር እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሎጂስቲክስ መምህር ዶክተር ማቴዎስ ኢንሰርሙ እንደሚሉት፤ የሎጂስቲክስ\nዘርፍ ችግሮች በወቅቱ ምላሽ ካላገኙ ውስብስብነታቸው ጨምሮ በአገራዊ ኢኮኖሚያዊ እድገት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራሉ፡፡ በተለይ\nየውጭ ምንዛሪ እጥረት ለዘርፉ እድገት መሰናክል ይሆናል፡፡ የአገሪቱን የሎጂስቲክስ ዘርፍ አፈፃፀምና ውጤታማነት ለማሻሻል የሎጂስቲክስ\nመሰረተ ልማቶችን በአገሪቱ አካባቢዎች ማስፋፋት እንዲሁም የዘርፉን የሰው ሀብት ልማት በማሳደግ በቴክኖሎጂና በፈጠራ እንዲታገዝ\nማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡አዲስ ዘመን የካቲት 28 ቀን 2012 ዓ ም አንተነህ ቸሬ", "passage_id": "60a4ec40e8f4047e186b1eee31069338" }, { "cosine_sim_score": 0.46857914328575134, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በስራ አጥነት ችግሮችና በስራ ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሃገር አቀፍ የውይይት መድረክ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው።በውይይት መድረኩ ላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ኢንዱስትሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈውበታል።የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ምክትል ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጀይላን ወልዩ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት ስራ አጥነት የሃገራችን ብሎም የዓለም ችግር መሆኑን ገልፀዋል።ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታትም የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስርን በማጠናከር የስራ ሃሳብ ያላቸውን የስራ ፈጣሪዎች ሃሳባቸው ወደ ተግባር እንዲሸጋገር መደገፍ ይገባል ብለዋል።ዩኒቨርሲቲው ባዘጋጀው የመጀመሪያው ሃገር አቀፍ የስራ አጥነት ችግር እያስከተለ ባለው አደጋና በመፍትሔ ሃሳብነት በሚቀርቡ ጥናትን መሰረት ባደረጉ የምርምር ውጤቶች ላይ በመነጋገር ችግሩን ዘላቂ በሆነ መንገድ መቀነስ እንደሚቻልም ተናግረዋል።በመድረኩ ላይ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ወጣቶች መካከል 27 በመቶዎቹ ለስራ አጥነት ችግር የተጋለጡ መሆናቸው ተነስቷል።ለዚህም የገጠር መሬት በየጊዜው መጥበብ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረግ ፍልሰትና የግል ኢንዱስትሪዎችና ተቋማት በሚፈለገው ልክ የስራ እድሎችን መፍጠር አለመቻላቸው ምክንያት መሆኑ ተጠቅሷል።ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የውይይት መድረክ ላይ የተለያዩ ጥናታዊ ፅሑፎች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል።በተሾመ ኃይሉትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "e6d4264bc4f43f179edb63d2d92ca31a" }, { "cosine_sim_score": 0.4648125171661377, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከውጭ የሚገቡ የግብርና ውጤቶችን በሀገር ውስጥ ምርት በመተካት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ማሳደግ እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ።በአርሲ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ  በሃይሉ ዘነበና ደቹ ቱፋ እንደሚያስረዱት፥ ኢ-ሚዛናዊ የንግድ ስርአት እያደጉ ባሉ ሀገራት ፈጥነው ከድህነት እንዳይወጡ ትልቅ ተፅዕኖ የሚያደርግ ነው።ችግሩን ለመቅረፍ ምርትን በስፋትና በጥራት ማምረት እንዲሁም የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ማቋቋም ያስፈልጋል ብለዋል።የምጣኔ ሃብት ምሁሩ ሃይሉ ዘነበ በበኩላቸው፥ ምርት የጀመሩ አምራች ኢንደስትሪዎችም ከውጭ ምርት ጫና ሊጠበቁ ይገባል ይላሉ።የበርካታ ሀገራት ተሞክሮም በጅምር ያሉ አምራች ኢንደስትሪዎች  አቅማቸውን አጎልብተው ወደ ውጭ መላክ እስኪችሉ በመንግስት ሊደገፉ ይገባልም ብለዋል።በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተቀናጀ አግሮ ኢንደስትሪ ፓርኮች ልማትና ማስተባበሪያ ዳይሬክተር አቶ አያሌው አባው በበኩላቸው፥ ሀገሪቱ ወደ ውጭ ከምትልካቸው ምርቶች ከምታገኘው ገንዘብ በበለጠ ወደ ሀገር ውስጥ በገቢ ንግዱ ከፍተኛ ወጪ እንደምታወጣ  ይናገራሉ።ይህንን ለመቀነስ በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ እና በትግራይ ክልሎች በግንባታ ሂደት ያሉ 4 አግሮ ኢንደስትሪ ፓርኮች ተስፋ መሆናቸውን ያነሳሉ።ዳይሬክተሩ ጨምረውም  የፓርኮቹ ግንባታ ተጠናቆ ሙሉ ለሙሉ ስራ ሲጀምሩ የሚነሱ ምጣኔ ሀብታዊ ችግሮችን ከመቅረፍም በላይ ሀገሪቱ በአለማቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንድትሆን ያግዛል ብለዋል፡፡የሀገር ውስጥ ፍጆታን በሀገር ውስጥ አምራቾች መሸፍን መቻል ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ መሆኑንም አሳስበዋል።በማርታ ጌታቸው", "passage_id": "0706432162a65bcde5dfa61b342cb9a3" }, { "cosine_sim_score": 0.4641045331954956, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር ግንባታ የሚጀመርባቸው የትምህርት ተቋማት ሃገርን ከውድቀት የሚታደግ ሚና መጫወት የሚችል ትውልድ መፍጠር ይገባቸዋል ተባለ።የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከትምህርትና ከትምህርት አጋር አካላት ጋር፥ የትምህርት ተቋማት ለሃገር ግንባታ ማበርከት በሚገባቸው ሚና ዙሪያ ምክክር እያደረገ ነው።በመድረኩ የትምህርት ተቋማት፣ ስርአተ ትምህርቱ፣ መምህራንናን ተማሪዎች የሃገራቸውን ባህል ጠንቅቀው የተረዱና ያወቁትን በአግባቡ ለተተኪው ትውልድ የሚያስተላልፉ መሆን ይገባቸዋል ነው የተባለው።በምክክር መድረኩ ላይ የተለያዩ ምሁራን የመነሻ ጥናታዊ ፅሁፍ አቅርበው ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል።ምሁራኑ የትምህርት ተቋማትና መምህራን ቤተሰብ ወልዶ የሚሰጣቸውን ትውልድ በማቃናት ለሃገር ልማት ፋይዳ እንዲኖረው የማድረግ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተናግረዋል።ዓለም በቴክኖሎጂ ፈጠራ ታግዞ ግዑዝ ነገሮች እርስ በርስ እንዲግባቡ ባደረገበት ዘመን፥ በኢትዮጵያ ያለው ደካማ የትምህርት መሰረት አሁን አሁን ሰው ከሰው እንኳን እንዳይግባባ እያደረገው ነው ብለዋል።የመረጃና የተግባቦት ምንጭ የሆነው ትምህርት እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አዳጊ ሃገራት የማንነትን ውስጣዊ ስሜት በማሳደግ በምክንያታዊነት ላይ የተመሰረተና ስልጡን ማህበረሰብ የመፍጠር ተልዕኮ ሊኖረው እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል።የሃገሪቱ የትምህርት ስርዓትም በአዕምሯዊ ዕድገት ላይ ማተኮር ይገባዋል ነው ያሉት ምሁራኑ።በሶዶ ለማ", "passage_id": "235a193c9fc06b8b2021e62a033234e6" }, { "cosine_sim_score": 0.4618643522262573, "passage": "በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያን የትምህርት ተቋማት ያሉበትን ደረጃ ለህዝቡ መረጃ ከማድረስ በበለጠ የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተቋማትና ግለሰቦችን እውቅና ሽልማት በመስጠት ለስራዎቻቸው የበለጠ እንዲነሳሱ ለማድረግ የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡የፌዴራል የቴክኒክና ሙያ ኤጄንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ኤልያስ አዋቶ ለዋልታ እንደተናገሩት ኤጀንሲው እንዳስታወቀው በቅርቡ በዘርፉ ላይ የተሰማሩና በፈጠራ የተሻለ ስራን የሰሩ ግለሰቦችና ተቋማትን እውቅና የሚሰጥበትን መድረክ ማዘጋጀቱን ታውቋል፡፡  ኤጄንሲው የሀገሪቷ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ዘርፍ ለኢኮኖሚው እድገት የሚኖረዉን ሚና ከፍ ለማድረግ እየሰራ ነው፡፡ምክትል ዳይሬክተሩ አክለዉ እንዳሉት የሀገሪቷ የቴክኒክና ሙያን የትምህርት ተቃማት ያለበትን ደረጃ ለህዝቡ መረጃ ከማድረስ የበለጠ የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተቋማትና ግለሰቦችን እውቅና ሽልማት በመስጠት ለስራዎቻቸው የበለጠ እንዲነሳሱ ይረዳል ብለዋል፡፡በሀገር አቀፍ ደረጃ ይህ መድረክ ለመጀመሪያ ግዜ የተዘጋጀ ሲሆን ይህም አሰራር ተጠናክሮ የሚቀጥለብት ሁኔታ ላይ ኤጄንሲያቸው እየሠራ መሆኑን ምክትል ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡በቴክኖሎጂ ዘርፍ በዋናነት ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊው እንቅስቃሴ የተሻለ ስራ ሊያበረክቱ የሚችሉ እንዲሁም ወቀቅቱን የጠበቀ መሆኑ ይበልጥ ለተሳታፊ የሚያበረታታ ይሆናል ተብሏል፡፡በመሆኑም በመላው ሀገሪቷ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ የሚገኙ የፈጠራ ባለሙያዎች በኮንስትራክሽን፣ በግብርና፣ በኤሌክትሪካል በመካኒካል አገልግሎት እና ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ተሳታፊ እንደሚሆኑ አስታውቋል፡፡ ", "passage_id": "d29a5df9ef69faf3fae9ba188563a0a0" }, { "cosine_sim_score": 0.4591890275478363, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የግንባታው ዘርፍ በቀጣይ 10 ዓመታት የሀገሪቱ እድገት ውስጥ የሚኖረውን ሚና ለማሳደግ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የንቅናቄ መድረክ “ተወዳዳሪ ሀገር በቀል የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና በዘርፉ የተሰማሩ ተቋማት ተወካዮች ተሳትፈዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመድረኩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ የግንባታው ዘፍር ለአንድ ሃገር እድገት መሰረት ከሆኑት መካከል አንደኛው መሆኑን ተናግረዋል።የግንባታው ዘርፍ ለሙስና እና ለስርቆት የተጋለጠ መሆኑን ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ከስርቆት ነጻ የሆነ የግንባታ ዘርፍ ሳይኖር ብልፅግና ጋር መድረስ አዳጋች መሆኑን አስረድተዋል።በዘርፉ የተሰማሩ ኩባንያዎችም ከስርቆትና ከሙስና በፀዳ መልኩና በጥራት ለሀገር ዕድገት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስሩ አክለውም፥ በቀጣይ 10 ዓመታት የግንባታው ዘርፍ በሀገሪቱ እድገት ውስጥ የሚኖረውን ሚና ለማሳደግ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የተዘጋጀውና የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን አጠቃላይ እንቅስቃሴ የሚቃኘው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ንቅናቄ መድረክ እስከ ነገ የሚቀጥል ይሆናል።የንቅናቄ መድረኩ ዓላማ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት በግንባታው ኢንዱስትሪ የሚስተዋሉ ወቅታዊ ተግዳሮቶች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ ግንዛቤና መግባባት በመፍጠር ለኢንዱስትሪው አጠቃላይ ዕድገት የራሳቸውን ሚና እንዲወጡ ለማስቻል ያለመ ነው። ", "passage_id": "5e03292298a0eced33b1b06883b2f1fd" }, { "cosine_sim_score": 0.4553169310092926, "passage": "የንግዱን ዘርፍ ችግሮች ለመፍታት ባለሃብቶች ከመንግስት ጋር እንዲሰሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጥሪ አቀረቡ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ማምሻውን በንግዱ ዘርፍ በሚስተዋሉ ችግሮች ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ተወያይተዋል።ውይይቱ የንግዱ ማህበረሰብ ወኪል ከሆነው ከንግድ ዘርፍ ማህበራትና ሌሎች ማህበራት እንዲሁም ከተለያዩ ድርጅቶች ባለቤቶች የዘርፉ ፈተናዎች ተብለው በቀረቡ ጥያቄዎች ነው የተጀመረው።የውጭ ምንዛሬ አቅርቦትና አጠቃቀም፣ የገንዘብ አቅርቦት፣ የመንግስት ተቋማት የአገልግሎትና ሎጅስቲክስ ችግር፣ ሙስና፣ ያልተገባ ውድድር፣ ህገ ወጥ ንግድና በጸጥታና ደህንነት ችግር የትራንስፖርት መቆራረጥ ከፈተናዎቹ መካከል ተጠቅሰዋል።የትኩረት ማጣት፣ ፍትሃዊነት አለመኖር፣ የመሬት አቅርቦትና በንግዱ ውስጥ የመንግስት እጅ መግባትም ትኩረት ይሻሉ የተባሉ ናቸው።ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በርካቶቹ ችግሮች የሁሉንም የጋራ ጥረትና ትብብር እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።በመንግስት በኩል በቅርቡ በሂደት በሚከናወኑ የሪፎርም ስራዎች እየተመለሱ እንደሚሄዱም ገልፀዋል።የንግዱ ማህበረሰብ ካልተገቡ እንቅስቃሴዎች እንዲቆጠብና ለዘላቂም ሆነ ለጊዜያዊ መፍትሄው ከመንግስት ጋር እንዲሰራም አሳስበዋል።የውጭ ምንዛሬ እጥረት በቀላሉ የሚፈታ አለመሆኑን ጠቅሰው እንደ ጊዜያዊ መፍትሄ ያለውን ከብክነት በጸዳ መልኩ መጠቀም፣ በውጭ ካሉ ኢትዮጵያዊያን የሚላከውን ማበረታታት፣ ጥቁር ገበያን ማስቀረት፣ የውጭ ምንዛሬ ገቢ የሚያስገኙ የግብርና ምርቶች ላይ በአግባቡ መስራት ይገባል ብለዋል።", "passage_id": "a04031ed81e7d22e265651f95fe216ae" } ]
7823ee84864a9fd394601bc370104dea
4cf59b6b3bc6440ca21fc649bd7ffa90
የሱዳን የቀድሞ የመረጃና ደህንነት ኃላፊ ሳላህ ጎሽ ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ታገዱ
የሱዳን የቀድሞ የመረጃና ደህንነት ኃላፊ ሳላህ ጎሽ ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ መታገዳቸው ተገለፀ።የቀድሞ ኃላፊው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የታገዱት በሰብአዊ መብት ጥሰት እጃቸው አለበት በሚል ሲሆን፣ እርሳቸው ብቻም ሳይሆኑ ቤተሰባቸውም ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ እገዳው ተጥሎባቸዋል ነው የተባለው።የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ እንደሚያትተው የቀድሞ ኃላፊው ሳላህ፤ የሱዳን ብሔራዊ የፀጥታና ደህንነት ኃላፊ በነበሩበት ወቅት ሰዎችን በማሰቃየት እጃቸው እንዳለበት ተጨባጭ ማስረጃ አለኝ ብሏል።የቀድሞ የአገሪቷ ፕሬዝዳንት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን እስከተወገዱበት ሚያዚያ ወር ድረስ ከመረጃና ደህንነት ኃላፊው ሳላህ ጋር ጥብቅ ግንኙነት እንደነበራቸው ተገልጿል።እርሳቸው ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ በተቃዋሚዎች ግፊት ምክንያት ኃላፊነታቸውን ለቀዋልም ነው የተባለው።የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማይክ ፖምፔዮ፤ ሱዳን በሲቪል የሚመራ መንግሥት እንዲኖራት ድጋፋቸውን እንደሚያደርጉ በትዊተር ገፃቸው ላይ መልእክታቸውን አስፍረዋል።አሁን ሃገሪቷን እያስተዳደረ ያለው ምክር ቤት እና የተቃዋሚዎች ጥምረት በሦስት ዓመታት የሽግግር ጊዜ ስለሚኖራቸው ኃላፊነት ከአስር ቀናት በፊት መፈራረማቸው የሚታወስ ነው።በሚኖራቸው የሥልጣን ክፍፍል ላይም ለመጨረሻ ጊዜ በመጭው ቅዳሜ እንደሚፈራረሙ ይጠበቃል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33322/
[ { "cosine_sim_score": 0.40512460470199585, "passage": "የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊሊፕ ሃሞንድ፣ ኢትዮጵያ ዜጋዋ የሆኑትን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን የያዘችበት ሁኔታ ተቀባይነት እንደሌለው አስታወቁ፡፡ ጉዳዩ በዚሁ ከቀጠለ የኢትዮጵያንና የእንግሊዝን ግንኙነት እንዳያበላሸው ሥጋት እንዳላቸውም ተናግረዋል፡፡ዲፕሎማሲያዊ ጉብኝት መከልከሉን የተቃወሙት ሚኒስትሩ፣ አቶ አንዳርጋቸው ብቻቸውን መታሰራቸውም በደኅንነታቸው ላይ ሥጋት እንደፈጠረባቸው አመልክተዋል፡፡በሌሉበት ተከሰው የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው አቶ አንዳርጋቸው፣ የመን ውስጥ ተይዘው ለኢትዮጵያ ተላልፈው የተሰጡት ባለፈው ዓመት ነበር፡፡ አቶ አንዳርጋቸው የት እንደታሰሩ እስካሁን ድረስ አይታወቅም፡፡ሚኒስትሩ ለኢትዮጵያ አቻቸው ለዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም አቶ አንዳርጋቸው የተያዙበት መንገድ የሁለቱን አገሮች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዳያሻክረው ያላቸውን ሥጋት መግለጻቸውን ኢንዲፔንዴንት ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ አቶ አንዳርጋቸው ከታሰሩ አንድ ዓመት ቢሞላቸውም፣ እስሩ በሕግ ሒደት አለማለፉ ስህተት እንደሆነ አስገንዝበዋል፡፡ጋዜጣው በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ግሬግ ዶሪ በሚያዝያ ወር 2007 ዓ.ም. አቶ አንዳርጋቸውን ሲጎበኙ ካሉበት የእስር ሁኔታ የሞት ፍርዱ ተፈጻሚ ቢሆን የተሻለ እንደሆነ እንደነገሯቸው ዘግቧል፡፡ ከሪፖርተር ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት አምባሳደር ግሬግ ዶሪ በጉብኝታቸው ዝርዝር ጉዳይ ላይ መናገር እንደማይፈልጉ ገልጸው፣ በአቶ አንዳርጋቸው አያያዝ ላይ እንግሊዝ ሥጋት እንዳላት ግን አረጋግጠዋል፡፡ በተጨማሪም የአቶ አንዳርጋቸው ጉዳይ ወደ ፍርድ ቤት ያመራል ብለው እንደሚጠብቁ ገልጸዋል፡፡  በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከማል፣ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው ከየመን ወደ ኤርትራ እየሄዱ የነበረው ለመዝናናት አልነበረም፤›› ብለው፣ የኢንዲፔንደንትን ዘገባ ባያካትትም በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን ተዓማኒ ዘገባዎች እያቀረቡ ነው ብለው እንደማያምኑ ገልጸዋል፡፡ በሁለቱ አገሮች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ላይ የተቀየረ ነገር እንደሌለም አረጋግጠዋል፡፡ አንድ የተፈረደበትና በሽብርተኝነት የተፈረጀ ቡድን አባል የነበረ ግለሰብ፣ በዚህ መጠን አጀንዳ መሆኑም ተገቢ ነው ብለው እንደማያምኑ አመልክተዋል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ ረዳት አቶ ጌታቸው ረዳ ለሮይተርስ በጉዳዩ ላይ በሰጡት አስተያየት፣ ኢትዮጵያ ለእንግሊዝ ትብብሯን ነፍጋ እንደማታውቅ ተከራክረዋል፡፡ ‹‹እነዚህ የፈጠራ ታሪኮች በኢትዮጵያና በእንግሊዝ መካከል እንዲገቡ አንፈልግም፤›› ብለዋል፡፡ ይሁንና እንግሊዝ የምትፈልገው በሽብር ወንጀል የተፈረደው ዜጋዋ ያለቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቅ ከሆነ፣ ኢትዮጵያ ይህን እንደማታደርግ አስታውቀዋል፡፡ የአቶ አንዳርጋቸው አያያዝም ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንደሆነ በመግለጽ ዘገባውን አስተባብለዋል፡፡", "passage_id": "804bdf590d47afa3169e60e7252a01a1" }, { "cosine_sim_score": 0.39810460805892944, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር ጄምስ ማቲስ በመጪው የካቲት ወር ላይ ሥራቸውን እንደሚለቁ ፕሬዚዳንት ትረምፕ ትላንት ከሰዓት በኋላ አስታውቀዋል።“ጄኔራል ማቲስ በአስተዳደሬ ሥር ለሁለት ዓመታት ያህል በመከላከይ ሚኒስትርነት ካገለገሉ በኋላ፣ በክብር ጡረታ ይወጣሉ” ሲሉ ፕሬዚዳንቱ በትዊተር አስታውቀዋል።“በጄነራል ማቲስ የሥራ ወቅት ብዙ ትልልቅ ሥራዎች ተሰርተዋል። በተለይም አዳዲስ የውጊያ ዕቃዎችን በመግዛት ረገድ” ሲሉም ፕሬዚዳንቱ አክለዋል። ለአገልግሎታቸው አመሰግናለሁ ካሉ በኋላ በቅርቡ አዲስ መከላከያ ሚኒስትር እንደሚሾም አውስተዋል።የመከላከያው ሚኒስትር ሥራ እንደሚለቁ የተነገረው የአሜሪካ ወታደሮች ከሶርያ እንደሚወጡ ትረምፕ በተናገሩ ማግሥት ነው። የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር የአሜሪካ ወታደሮችን ከሶርያ መውጣት ይቃወማል።ፕሬዚዳንቱ ማቲስ ጡረታ ይወጣሉ ቢሉም ጄኔራል ማቲስ በመሥርያ ቤታቸው ይፋ ያደረጉት ደብዳቤ ግን በራሳቸው እየለቀቁ መሆናቸውን ይገልጻል።", "passage_id": "3782299eb524135bbd5ad4e52e849492" }, { "cosine_sim_score": 0.38760387897491455, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓለምአቀፍ ጉዳዮች እና ምክትል ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚስተር ዴቪድ ኩኣሪ ጋር ለንደን ተገናኝተው መክረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ለአውሮፓ ሃገራት ግልፅ በሚያደርጉበት ዓለምአቀፍ ተልዕኮ እንግሊዝ ገብተዋል።በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ተስፋ ሰጪ የሪፎርም ስራዎች ተግባራዊ በሚደረጉበት ዓመታት፤ በወንበዴው የህውሃት ቡድን ሴራ በህዝቡ እና በመንግሥት በርካታ ጥፋቶች እንደተፈፀሙ አስታውሰዋል። በዚህ መሰረት መንግሥት ህግ የማስከበር እርምጃ ለመውሰድ መገደዱን እና ጥፋተኞችን ለህግ የማቅረብ ጠንካራ እንቅስቃሴ ውስጥ መገባቱን አስረድተዋል። ሚስተር ዴቪድ በበኩላቸው ኢትዮጵያ አስተማማኝ ሰላም እና ፀጥታ ለቀጠናው መረጋጋት ከፍተኛ ትርጉም እንዳለው ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በቀጠናው ሰላም እና ፀጥታ እንዲሰፍን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጓን ያስታወሱት አማካሪው፤ በቀጣይም ለቀጠናው በዘላቂነት መረጋጋት የሰላም ምንጭ ሆና መቀጠል ይኖርባታል ~ ብለዋል። መንግሥት በጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ ንፁህና ዜጎች እንዳይጎዱ እና የሰብዓዊ ድጋፍ መስጫ መንገዶች ማመቻቸት እንደሚገባ ጠቁመዋል። መንግስት ህግ በማስከበር እርምጃ ንፁሃን ዜጐችን ከማንኛውም አደጋ የመጠበቅ እና የመከላከል ዓላማ አስቀምጦ በሃላፊነት ስሜት እንደሚያስፈፅም በመግለፅ፤ የሰብዓዊ ድጋፍ መስጫ ኮሪደሮች የማመቻቸት ስራ እንደሚጠናከር አቶ ደመቀ ተናግረዋል። በመጨረሻም የተጀመረው ህግ የማስከበር ኦፐሬሽን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ አቶ ደመቀ ማረጋገጣቸውን ከፅ/ቤታቸው ያገፕነው መረጃ ያሳያል ።", "passage_id": "4e8c859a36dd97b0c8f01e60039fbb1d" }, { "cosine_sim_score": 0.38744086027145386, "passage": "የሱዳን አዲሱ መንግስት ለአሜሪካውያን የሽብር ሰለባዎችና ቤተሰቦቻቸው የ335 ሚሊዮን ዶላር ለመክፈል መስማማቱን የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትዊተር ገጻቸው ጽፈዋል፡፡\nፕሬዘዳንት ትራምፕ ሱዳን ክፍያውን እንደፈጸች ሽብር ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ትሰረዛለች ብለዋል፡፡”በመጨረሻም የአሜሪካ ህዝብ ፍትህ አገኘ፤ ለሱዳንም ትልቅ እርምዳ ወደፊት ነው” ሲሉ ስምምነቱን አድንቀዋል፡፡\nከሁለት 10 አመታት በፊት በታንዛኒያና በኬንያ በሚኘኑት የአሜሪካ ኢምባሲዎች ላይ በደረሰው ጥቃት በኢምባሲዎቹ ሲሰሩ የነበሩ አሜሪካውያን መሞታቸውን ተከትሎ አሜሪካ ለጥቃቱ ሱዳንን ስትወንጅል ቆይታ ነበር፡፡\nሱዳን አሸባሪዎችን በመደገፍ ነው ይህ ድርጊት የተፈጠረው ስትል አሜሪካ ብትከስም ሱዳን አትቀበለውም ነበር፡፡\nሱዳንን 30 አመታት ለሚጠጋ ጊዜ የመሩት አልበሽር በፈረንጆቹ ሚያዚያ 2019 ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ የመጣው አስተዳደር ማእቀቡ እንዲነሳ ፋላጎት ነበረው፡፡ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዎ ወደ አፍሪካ ባደረጉት ጉዞ ሱዳንንም መጎብኘት ችለው ነበር፡፡\n\n\n\n", "passage_id": "58feb455edf04fbd912c7d8a24e92a3c" }, { "cosine_sim_score": 0.3838838040828705, "passage": "የናይጄሪያ፣ የኤርትራ፣ የታንዛኒያ፣ የሱዳን፣ የኪርጊስታን እና የማይናማር ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚያግድ የተለያየ አይነት የጉዞ እገዳ ከትናንት በስቲያ በትራምፕ አስተዳደር ተጥሎባቸዋል፡፡\nሀገራቱ እገዳው የተጣለባቸው የአሜሪካን የደህንነትና የመረጃ ልውውጥ መርህ ደረጃ አያሟሉም በሚል ምክኒያት መሆኑን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡\nእኤአ በ2018 አሜሪካ ለናይጄሪያ እገዳው የተጣለባቸው ሌሎች አምስቱ ሀገራት በድምር የተሰጣቸውን 2 እጥፍ ያክል የኢሚግሬሽን (የዜግነት) ቪዛ ለናይጄሪያውያን ሰጥታለች፡፡ በአመቱ 8018 ናይጄሪያውያን እድሉን አጊኝተዋል፡፡\nየአሁኑን የአሜሪካ ውሳኔ በተመለከተ መግለጫ ያወጡት የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሀገራቸው ከአሜሪካ ጋር ያላትን ውጤታማ ግንኙነት፣ በተለይም ከአለም ደህንነት አንጻር ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች ብለዋል፡፡\nናይጄሪያ ጉዳዩን የሚከታተል ኮሚቴ እንዳቋቋመችም አስታውቃለች፡፡\nበአፍሪካ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ያላት ናይጄሪያ ዜጎቻቸው ቋሚ የመኖሪያ ቪዛ ከተነፈጉት ሀገራት ትልቋ ነች፡፡ ኤርትራ፣ኪርጊስታን እና ማይናማርም ተመሳሳይ እገዳ ተጥሎባቸዋል፡፡ ሱዳንና ታንዛኒያ ደግሞ ከዚህ በኋላ የዲቪ ሎተሪ የተነፈጉ ሀገራት ናቸው፡፡\nእገዳውን የተቃወሙት የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ እርምጃው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የሚጎዳ ፖለቲካዊ ዓላማ ያለው ነው ብለዋል፡፡ ይህ የአሜሪካ ድርጊት ተቀባይነት የለውም ያሉት ሚኒስትሩ ይሁንና ሀገሪቱ የአሜሪካ አምባሳደሯን እንደማትመልስ ገልጸዋል፡፡\n\nምንጭ፡- ሮይተርስ\n", "passage_id": "4222e60da6c25ef15f9c6bde3d698126" }, { "cosine_sim_score": 0.3720354735851288, "passage": "የሱዳን የሽግግር መንግሥት የቀድሞውን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦመር አል ባሽርን ለዓለምቀፍ የወንጀል ችሎት ለማስረከብ ተስማምቷል።ዛሬ ስለ ውሳኔው ወሪ የተሰማው የሱዳን መንግሥትና የዳርፉር ክልል አማጽያን በደቡብ ሱዳን መዲና ተገናኝተው ከተነጋገሩ በኋላ ነው ተብሏል።የፍትህና የእኩልነት ንቅናቄ የተባለው የአማጽያን ድርጅት ተወካይ አሕመድ ቱጉድ ለአሜሪካ ድምፅ በተናገሩት መሰረት ባሽር የሚገኙባቸው አራት በዓለምቀፍ የወንጀል ችሎት የተከሰሱ ሱዳናውያን ሄግ ለሚገኝው የዓለምቀፍ የወንጀል ችሎት እንዲሰጡ ሁለቱም ወገኖች ተስማምተዋል።ሱዳን ውስጥ በመዋጋት ላይ ያሉት ወገኖች ሁሉ ሙሉ የሰላም ሥምምነት እስከሚደረጉበት ጊዜ ድረስ ተከሳሾቹን ለዓለምቀፍ ችሎት የማስረከቡ ሥምምነት ተግባራዊ እንደማይሆን ቱጉድ ጠቁመዋል። የሰላሙ ሥምምነት በቀጣዮቹ ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አክለው ገልፀዋል።", "passage_id": "3a718de30ee8ece2ab452dfd1a5afb68" }, { "cosine_sim_score": 0.3704372048377991, "passage": "የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት የዶናልድ ትረምፕ የሀገር ውስጥ ደኅንነት ከፍተኛ አማካሪ ቶም ቦሰርት ባልተጠበቀ ሁኔታ ዛሬ ማክሰኞ ሥራቸውን ለቀቁ፤ ሌሎች ሥራችውን ለመተው ከሚጠባበቁ ከፍተኛ የፕሬዚዳንቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዱ እንደሆነም ታውቋል።ለቦሰርት ከሥራ መሰናበት የተሰጠ ኦፊሴላዊ ምክንያት አልቀረበም፣ ይሁንና ፕሬዚዳንቱ ለሦስተኛ ጊዜ የሀገር ደኅንነት አማካሪ አድርገው ያስቀመጧቸው ወግ አጥባቂው ጆን ቦልተን ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት መሆኑ ነው የተሰናበቱት።ብሉምበርግ የዜና አውታርም ሆነ ሲኤኔኤን እንደዘገቡት ከሆነ ግን፣ በቦልቶን ጥያቄ ነው ቦሰርት ሥራቸውን የለቀቁት።የአርባ ሦስት ዓመቱ ቦሰርት ትራምፕ በትረ መንግሥቱን ከጨበጡበት ጊዜ አንስቶ በዋይት ኃውስ አስተዳደር ከፍተኛ አማካሪ ሆነው ያገለገሉና፣ በተለይም በኢንተርኔት ደኅንነት ውስጥ ቁልፍ ሥፍራ የነበራቸው ሲሆኑ፣ ባለፈው ዓመት በቴክሳስ በፖርቶሪኮ እና በቨርጂን ደሴቶች ለደረሰው ነፋስ የቀላቀቀ የኃይለኛ ዝናም ጥፋት፣ መንግሥቱን ወክለው መልስ ሲሰጡ የነበሩ መሆናቸው ይታወቃል።ሽብርተኛነትን በተመለከተም የፕሬዚዳንት ትረምፕን አስተዳደር እየተወከሉ በተደጋጋሚ መግለጫ በመስጠትም ይታወቃሉ፡፡", "passage_id": "607a667eccf74fdfa0ac3f4f45e85acc" }, { "cosine_sim_score": 0.36882367730140686, "passage": "ሱዳን የጀመረችውን ህገወጥ የጦር መሣሪያ የማስፈታት ዘመቻ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀስ ማንኛውም አካል ላይ የሞት እርምጃ እንደምትወስድ የሃገሪቱ ምክትል ፕሬዚደንት አስጠነቀቁ፡፡ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሃገር ሱዳን ዳርፉርና ኮርዶፋን በሚባሉ ሁለት የሀገሪቷ ግዛቶች የሚከሰቱ የእርስ በርስ ግጭቶች በርካታ ዜጎቿን ለሞት ከመዳረጋቸውም በተጨማሪ አካባቢዎቹ ሰላም የራቃቸው እንዲሆኑ አድርጎቸዋል፡፡በሁለቱ አካባቢዎች ከሚገኙ ሱዳናዊያን መሃል ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉት ደግሞ በህገወጥ መንገድ የጦር መሣሪያ የታጠቁ በመሆናቸው ችግሩን የከፋ አድርጎት ቆይቷል፡፡አጭር በሚባል ጊዜ ውስጥ በዳርፉር አንድ መቶ ሰላሳ አምስት ሰዎች ሲገደሉ በኮርዶፋን ደግሞ ሰማንያ ዘጠኝ ዜጎች በህገወጥ ታጣቂዎች ተገድለዋል፡፡ታዲያ ይህ የርስ በእርስ ግጭትና የህገወጥ ታጣቂዎች ቁጥር መበራከት ከፍተኛ የራስ ምታት ሆኖበት የቆየችው ሱዳን በመጨረሻ በተደራጀ ዘመቻ ህገወጥ ትጥቅን ማስፈታት አማራጭ የለሌለው መፍትሄ መሆኑን በማመን ወደ ተግባር ተሸጋግራለች፡፡ እስካሁን በተደረገው ህገወጥ መሳሪያ የማሰባሰብ ሂደት ዉጤቶች ማስመዝገብ ቢቻልም ሂደቱን ሊያደናቅፉ የሚችሉ ክስተቶች ግን ዘመቻው በተሳካ ሁኔታ እንዳይጠናቀቅ እንቅፋት መሆናቸው አልቀረም፡፡ከእነዚህ እንቅፋቶች መካከል ጥቂት የማይባሉ አካላት ህገወጥ የጦር መሣሪያ ትጥቅን የሚያበረታቱና ታጣቂዎቹ የጦር መሣሪያቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዳያስረክቡ የሚያነሳሱ ቅስቀሳዎችን በህቡዕ እና በግልጽ ማድረጋቸው ይጠቀሳል፡፡በዚህ አሉታዊ ቅስቀሳ የተቆጣው የሱዳን መንግስት በዳርፉርና ኮርዶፋን የተቋቋመው ትጥቅ አስፈቺ ግብረ ኃይል በእነዚህ አካላት ላይ እርምጃ እንዲወስድ ሙሉ ሥልጣን ሰጥቶታል፡፡ከሱዳን ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክተው ሃገሪቱ የጀመረችውን  ህገወጥ የጦር መሳሪያ የማሰባሰብና ትጥቅ የማስፈታት ስራ ለሚቃወም አካል ምንም አይነት ምህረት የላትም፡፡የሱዳን ምክትል ፕሬዚዳንትና የህገወጥ መሳሪያው አስመላሽ ግብረ ሃይል አለቃ ሀሻቦ ሞሃመድ አብደል ራህማን እንደገለጹት ግብረ ኃይሉ በነዚህ አካላት ላይ እስከመግደል የሚደርስ እርምጃ እንዲወስድ ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡አብደል ራህማን በመግለጫቸው እነዚህ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል ብለዋል፡፡እነዚህ አካላትን በቁጥጥር ስር ከማዋል አንስቶ የሃገሪቱ ህገ መንግስት ያጎናጸፋቸውን መብት እስከመግፈፍ የሚያደርስ እርምጃ ይወሰድባቸዋል ብለዋል ምክትል ፕሬዝዳንቱ፡፡ ከላይ እየተወሰደ ካለው እርምጃ በተጨማሪ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች ወደ ሱዳን ይገቡባቸዋል የተባሉ ስልሳ ሶስት መንገዶች ሙሉ በሙሉ መዘጋታቸወም ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል፡፡", "passage_id": "4ebdf6d97b6d00a7d0f8c634f8a91aab" }, { "cosine_sim_score": 0.3653385639190674, "passage": "በሱዳን ቀይ ባህር ግዛት በተከሰተ የጎሳ ግጭት 16 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ በግዛቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል፡፡የሱዳን አዲሱ ጊዜያዊ የሽግግር መንግስት አስተዳደር የምስራቃዊ ግዛት አስተዳዳሪ እና የፀጥታ ሀላፊን ከስራ ማሰናበቱም ተገልጿል፡፡በፖርት ሱዳን አካባቢ በባኒ አሚርና ኑባ ቡድን መካከል የተነሳው ግጭት ከረቡዕ እስከ ቅዳሜ ለአራት ተከታታይ ቀናት የቆየው ሲሆን የግጭቱ መንስኤ ምን እስካሁን አልተገለፀም፡፡ለ16 ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነው ይህ ግጭት ውስጣዊ እና ውጫዊ ምክንያት እንዳለው መንግስት አስታውቋል፡፡ፖርት ሱዳን የቀይ ባህር ግዛት ዋና ከተማ ስትሆን በጣም አስፈላጊ የመርከብ መተላለፊያ መስመር እንደሆነች ይታወቃል፡፡(ምንጭ፦ ቢቢሲ)", "passage_id": "5843aa4c9d7fb42c779c71bfea7208cb" }, { "cosine_sim_score": 0.36411577463150024, "passage": "የአሜሪካ ብሄራዊ የአየር መከላከያ ደላዌር ዊልሚንግተን በሚገኘው የዴሞክራቱ እጩ ፕሬዝዳንታዊ ተወዳዳሪ ጆ ባይደን የመኖሪያ አካባቢ ምንም ዓይነት በረራዎች እንዳይደረጉ ከለከለ፡፡\nየሃገሪቱ የፌዴራል አቪዬሽን አስተዳደር ከትናንት በስቲያ ረቡዕ ነበር ከፕሬዝዳንታዊ ምርጫው ማግስት በረራውን በጊዜያዊነት የከለከለው፡፡\nአብራሪዎች እንዲያውቁት የተደረገው ይህ ክልከላ ከእጩ ተወዳዳሪው መኖሪያ አንድ ማይል ራዲየስ ርቀት ውስጥ እስከ መጪው ረቡዕ ድረስ ምንም ዓይነት በረራ ማድረግ እንደማይቻል ያትታል፡፡\nበቅርብ ርቀት በሚገኘው የቤት ውስጥ የቼዝ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ አቅራቢያ ጭምር መብረር እንደማይቻልም አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡\nማዘውተሪያ ስፍራው ምናልባትም ፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን እንደሚያሸንፉ ትልቅ ቅድመ ግምትን ያገኙት ባይደን ማሸነፋቸውን አስመልክቶ ንግግር የሚያደርጉበት ሊሆን እንደሚችል ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡\nየባይደንን ተጠባቂ ድል ታሳቢ በማድረግ ተጨማሪ የደህንነት ሰዎች ወደ ደላዌር እንዳቀኑም ነው ዘገባው የሚያትተው፡፡\nእስከ አሁን ይፋ በተደረገ ውጤት ጆ ባይደን 20 ወካይ ድምጽ ያለውን የፔንሲልቫኒያ ግዛት መሪነት ከ ዶናልድ ትራምፕ ተረክበዋል፡፡ ከ98 በመቶ በላይ የድምጽ ቆጠራው ተጠናቆ ባይደን የፔንሲልቫኒያውን ፉክክር መምራታቸውን አጠናክረዋል፡፡\nቆጠራው ሊጠናቀቅ ከ4 ሺ ያነሰ ድምጽ በቀረው ጆርጂያም እየመሩ ይገኛሉ፡፡\nበእስካሁኑ ውጤት ትራምፕ የኋይት ሀውስን ቁልፍ ለማስረከብ የተቃረቡ ይመስላል፡፡ ይሁን እንጂ የትራምፕ የምርጫ ዘመቻ ቡድን ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል ፕሬዝዳንቱ በተሸነፉባቸው አንዳንድ ግዛቶች ዳግም ቆጠራ እንዲካሔድ ክስ ለመመስረት በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡\nይህ የትራምፕ እንቅስቃሴ በብዙዎች ትችት ያስከተለባቸው ሲሆን የባይደን ቡድን የሕግ አካላትም ክስ ከተሰነዘረ ለመከላከል ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡\nትራምፕ በአሁኑ ወቅት በመምራት ላይ የሚገኙት 15 የውክልና ድምጽ ባለው ሰሜን ካሮላይና እና 3 ድምጽ ብቻ ባለው አላስካ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንቱ ምርጫውን ለማሸነፍ ውጤታቸው ይፋ ካልሆኑት 5 ግዛቶች ቢያንስ የአራቱን ማሸነፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡\n\n", "passage_id": "45115a7861ccf331dd1d673ee33d8e5f" }, { "cosine_sim_score": 0.36392703652381897, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካርቱም የኢፌዴሪ ልዩ መልዕከተኛና ባለመሉ ስልጣን አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ፡፡አምባሳደሩ ስለ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይና ህግ ማስከበር ስራ ላይ ገለፃ አድርገዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪ በሱዳን ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ክለብ የሚያገለግል ተጨማሪ ቦታ እንዲሰጥ ለአስተዳዳሪው ጥያቄ ማቅረባቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኢምባሲ አሳውቋል፡፡", "passage_id": "c3fdd2a7a64dcfc26f821e0a4f2ef1f9" }, { "cosine_sim_score": 0.3614558279514313, "passage": "የህብረቱ የሰላም እና የፀጥታ ምክር ቤት ሱዳንን ማገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።የሱዳን ተቃውሞ መሪዎች ገዢው የሱዳን ወታደራዊ ምክር ቤት ስለሀገሪቱ የወደፊት የፖለቲካ ዕጣ እንደራደር ብሎ ያቀረበላቸውን ጥሪ ውድቅ እድርጓል።በዚሁ ሳምንት ውስጥ ካርቱም ላይ ተቃዋሚ ሰልፈኞች የተገደሉበትና የቆሰሉበት ዕርምጃ ተወስዶ ሲያበቃ እንነጋገር ብሎ ጥሪ ከልብ የመጣ አይደለም ብለዋል። ዕማኞች እንደተናገሩት ጥቃቱን ያደረሱት ያጣዳፊ ድጋፍ ኃይሎች የተባለው ሚሊሽያ ነው ።የተቃዋሚው ጎራ ደጋፊ የሆኑ ሃኪሞች እንደገለፁት በተቃዋሚ ሰልፈኞች ላይ በደረሰው ጥቃት የተገደለው ሰው ብዛት ከትናንት ረቡዕ ወዲህ ወደ አንድ መቶ ሁለት ከፍ ብሏል።የሱዳን የጤና ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ደግሞ የሞቱ ሰዎች ከአርባ ስድስት አይበልጡም ሲል ተናግሯል።የሱዳን ባለሙያዎች ማኅበር ቃል አቀባይ መሃመድ ዩሴፍ አል ሙስታፋ በሰጡት ቃል “የጄኔራል አብደልፋታህ ቡርሃን የእንደራደር ጥሪ ከምር አይደለም። በሥራቸው ያሉ ናቸው እኮ ሰው የገደሉት መግደልም የቀጠሉት” ብለዋል።ተቃዋሚዎቹን የሚወከለው የነፃነት እና የለውጥ ኃይሎች የተባለው አካል ጦር ሰራዊቱ ሥልጣኑን ለሲቪሎች እንዲያስረክብ ግፊት ለማድረግ ዘመቻውን ይቀጥላል ነው ያሉት አል ሙስታፋ።የገዢው የሽግግር ወታደራዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል ቡርሃን ትናንት በሰጡት መግለጫ ነው ያለምንም ገደብ ሲሉ በጠሩት አኳሃን ከተቃዋሚ መሪዎች ጋር ድርድሩን ለመቀጠል ዝግጁ ነን ብለዋል።ጄኔራሉ ጨምረው ለስምንት ሳምንታት በካርቱም በመከላከያ ሚኒስቲሩ ደጃፍ የቀጠለውን የመቀመጥ ተቃውሞ ደም ባፋሰሰ ዕርምጃ የበተኑት በተጠያቂነት ይያዛሉ ብለዋል።", "passage_id": "1479ba703124a7d539573007b17cd0b8" }, { "cosine_sim_score": 0.36133837699890137, "passage": "የሱዳን የተቃዋሚ ፓርቲው ህብረት ኤፍ ኤፍ ሲ ከህጋዊው የሽግግር ምክር ቤቱ ጋር ሲያደርግ በነበረው ድርድር ከስምምነት ሳደርሱ ቀርተዋል ተባለ፡፡የሱዳኑ ወታደራዊ የሽግግር ካዉንስልና የለዉጥና ነፃነት ተቃዋሚ ሃይል ፓርቲ ለሁለተኛ ጊዜ ሲያደርጉት በነበረው ድርድር ስምምነት ላይ ሳይደርሱ በመቅረታቸው የጋራ ምክር ቤት ለመመስረት የተደረገው ጥረት ውድቅ ሆኗል፡፡ሁለቱም ፓርቲዎች ህጋዊው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ለመምረጥም ወጥነው እነደነበር ነው የተገለጸው፡፡እሁድ በነበረው የምክር ቤቱ ዉሎ በባለሙያዎች የሚመራው የተቃዋሚዎች ህብረት ኤፍ ኤፍ ሲ ነጻ የምክር ቤቱ ፕረዚዳንት እንዲመረጥ ሃሳብ ቢያቀርብም በወታደራዊ ምክር ቤቱ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል ተብሏል፡፡በኤፍ ኤፍ ሲ ተቃዋሚ ህብረት እና በወታደራዊ ምክር ቤቱ መካከል የተፈጠረዉ ዉጥረት በዋናነት እያንዳንዱ ፓርቲ እኩል ተወካይ እንዲኖራቸዉ እና የሉአላዊ ምክር ቤቱ ሊቀመንበር ከየትኛዉ ወገን ይመረጥ የሚለዉ እንደሆነም ታዉቋል፡፡በሁለቱም ወገኖች በኩል ምንም እንኳን አስካሁን ከስምምነት ላይ ባይደረስም በዉይይታቸዉ መጨረሻ ላይ ግን የሱዳናዉያንን ጥያቄ ለመመለስና የሱዳኑ ለዉጥ ግቡን እንዲመታ የማያዳግም ስምምነት ላይ ለመድረስ እንደሚሰሩ ቃል መገባቱንም ሱዳን ትሪቡን አስነብቧል፡፡የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የጸጥታ ምክር ቤት እስከ ሰኔ 30 ድረስ ለሲቪል አመራር ስልጣን እንዲያስተላልፍ ቀነ ገደብ መስጠቱ የሚታወስ ነዉ፡፡በሌላ በኩል በሃገሪቱ በጥብጥና አላስፈላጊ ጦርነት ለማስነሳት ጥረት ሲያደርጉ በተገኙ ሃይሎች ላይ እርምጃ  እየተወሰደ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ይህ ደግሞ በተለይ አይ ኤስ የተሰኘዉን አክራሪ ቡድን ራሱን እንዲያደራጅና ሃገሪቷን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ ክፍተት እንደሚሰጣቸዉም በማሳሰቢያነት ተጠቅሷል፡፡የሱዳን ኮሙኒስት ፓርቲ ባወጣው መግለጫ የሉአላዊ ምክር ቤቱን ሊቀመንበርነት ለወታደራዊ ሃይሉ ለመስጠት በሚደረገዉ ማንኛዉም ስምምነት እንደማይስማማ ነው ያስታወቀው፡፡ፓርቲዎቹ ባወጡት የጋራ መግለጫ በሁለቱም አካላት በኩል ያለዉ የጋራ ኮሚሽኖች ከስምምነት  ለመድረስ ጥረቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት፡፡ (ምንጭ፡-ሱዳን ትሪቡን)      ", "passage_id": "236e2f80d0693294c98e1ec906b9cd4f" }, { "cosine_sim_score": 0.35619160532951355, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሜሪካ ደህንነት አስፈላጊ የሆኑ ኤጀንሲዎች በዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ገለፁ።ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ሽግግር በሚያደርጉበት በዚህ ወቅት ከመከላከያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጀምሮ አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን ቡድናቸው እያገኘ አለመሆኑን ተናግረዋል።ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ይህ ንግግራቸው የተሰማው የብሄራዊ የደህንነት እና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪዎች ገለፃ ካደረጉላቸው በኋላ ነው ተብሏል።ጆ ባይደን በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊነታቸው እውቅና የተሰጠው ሲሆን ከ20 ቀናት በኋላ ነጩን ቤተመንግስት ይረከባሉ ተብሎ ይጠበቃል።ሆኖም ተሰናበቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጥቅምት ወር የተካሄደውን የምርጫ ውጤት በተደጋጋሚ ውድቅ ሲያደርጉ ይታያል።ከጥቅምቱ ምርጫ በኋላ ጆ ባይደን ሲደርሳቸው የነበረው ወሳኝ እና መደበኛ የፕሬዚዳንታዊ ሽግግር አካል የሆነው የደህንነት መረጃ ተቋርጦባቸው ነበር።በትናንትናው ዕለት ጆ ባይደን ያቀረቡትን ቅሬታ ተከትሎ ተጠባባቂ የአሜሪካው የመከላከያ ሚኒስትር ክርስቶፎር ሚለር ባለስልጣናት የሽግግር እንቅስቃሴውን በተቻለ ሙያዊ አቅም እየደገፉት ይገኛሉ ማለታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።የመከላከያ ሚኒስቴሩ የባይደን የሽግግር ቡድን ከጠየቀው በላይ ከ400 በላይ ባለስልጣናት ጋር ከ164 በላይ ቃለ ምልልሶችን በማድረግ 5 ሺህ ገጽ ያለው ሰነድ ማቅረቡንም ተናግረዋል።ፔንታጎን ለጆ ባይድን የሽግግር ቡድን ሙለ በሙሉ ግልጽ መሆኑን የትራምፕ አስተዳደር ቢገልፅም ጆ ባይደን ለቡድናቸው የመከላከያ ሚኒስቴሩ፣ የማኔጅመነት ፅህፈት ቤቱ እና የበጀት ክፍሉ ግልፅ እንዳልሆነ አስታውቀዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "bba3c7e84da75051a0370e84c31d821e" }, { "cosine_sim_score": 0.3541141152381897, "passage": "ከሚሽኑ ማዕቀቡን ለማጠናከር የወሰነበት ምክንያት ህብረቱ ከዚህ በፊት የተላለፈውን ውሳኔ አተገባበር ላይ ክፍተቶችን በመገንዘቡ መሆኑ ተገልጿል።የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሎለታ ቡልክ ህብረቱ በአሁኑ ወቅት ኤርትራን ጨምሮ የ21 አገራት አየር መንገዶች የደህንነት ማረጋገጫ መከልከሉን  አስታውቀዋል።ኤርትራን፣ አፍጋኒስታን፣ ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኮንጎ እገዳ ከተጣለባቸው አገራት መካከል ድምጽ ወያነ ትግራይ ዘግቧል።", "passage_id": "cf9d2a75b6b5a4cc30c4759db988bc67" }, { "cosine_sim_score": 0.3538553714752197, "passage": "አዲስ አባበ ፣ ጥቅምት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በከሰላ በኩል ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር መዝጋቷን አስታወቀች።የግዛቷ አስተዳዳሪ ፈታህ አል ራሀማን አል አሚን እንዳስታወቁት ከዛሬ ጀምሮ ሱዳንን ከኢትዮጵያ የሚያዋስነውን የከሰላን ድንበር በመዝጋት በአካባቢው ያለው ጥበቃ በፀጥታ ኃይሉ ተጠናክሯል።ውሳኔው የኢትዮጵያ መንግስት በሕወሐት ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ከግምት በማስገባት መሆኑንም የአል ሱዳኒ ዘገባ ያመላክታል።በአካባቢው ያለው የፀጥታ ኃይል ድንበሩን በንቃት እንዲጠብቅና ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ቡድን የጦር መሳርያ ይዞ ወደ ሱዳን እንዳይገባ እንዲያደርግ መታዘዙንም ተናግረዋል።በድንበሩ አቅራቢያ ባለችው ዋድ አል ሄሊኦ ያለው ኃይል ሁኔታዎችን በደንብ እንዲያጠና መታዘዙንም አስረድተዋል።በአንጻሩ ጥገኝነት ፈልገው ወደ ሱዳን የሚመጡ ንፁሃንን ለመቀበል ይህን ግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ትዕዛዞች እንዲፈፀሙ ይረዳ ዘንድ ጉዳዩን የሚከታተል ኮሚቴ ተቋቁሟልም ነው ያሉት።", "passage_id": "3ee1b39fc3efe30abb9512f8d3a43912" } ]
39da955487cbf1bc13051130a1f782f9
b4aed99dad09ad7d689b55a8e8a90d94
የመከላከያ አባላት ያላቸውን የላቀ ስብዕና እና የአገር ፍቅር ለተተኪ ማስተላለፍ እንደሚገባቸው ተገለፀ
የመከላከያ አባላት ያላቸውን የላቀ ስብዕና እና የሀገር ፍቅር ለተተኪ ማስተላለፍ እንደሚገባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ።የመከላከያ አዛዥነት ስታፍ ኮሌጅ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 100 የሚሆኑ ከፍተኛ መኮንኖች ዛሬ በታላቁ ቤተ መንግስት አስመርቋል።የመከላከያ አዛዥነት ስታፍ ኮሌጅ ዛሬ ካስመረቃቸው 100 ከፍተኛ መኮንኖች ውስጥ 92 ፖስት ስታፍ እና ስምንት የሁለተኛ ዲግሪያቸውን የተከታተሉ ሲሆኑ 21 ተመራቂዎች ከጎረቤት አገሮች መሆናቸው ተገልጿል።ኮሌጁ ዛሬ ካስመረቃቸው ተመራቂዎች የጎረቤት አገራት ጅቡቲ፣ ሶማሊያ እና ደቡብ ሱዳን የተውጣጡ ከፍተኛ መኮንኖች መሆናቸውን ለማወቅ ተችሏል።በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝተው የሥራ መመሪያ የሰጡት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶክተር አብይ አህመድ የወታደር መኮንን መሆን ድርብ ኃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል።በተለይም ለተመራቂ የኢትዮጵያ መኮንኖች የአገሪቱን ታሪክ የህዝቦችን ባህል፣ ማንነትና ድንበር ጠንቅቀው በማወቅ የላቀ ስብዕናን በመገንባት ለተተኪ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።የመከላከያ አባላት ያላቸውን የላቀ ስብዕና እና የአገር ፍቅር ስሜት ለተተኪ ማስተላለፍ እንደሚገባቸውም አክለዋል።አባላቱ የፖለቲከኞች ሽኩቻ ሳይወስዳቸው ከወረዱ ዘረኞችና ደካሞች ጋር ሳይወርዱ ለኢትዮጵያ አንድነት እና ለህዝቦች እኩልነትና ደህንነት እንደሚሰሩ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።በመጨረሻም መከላከያን የማዘመን ሥራ በሁሉም ተቋማቶች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለአብነትም ዘመናዊ ጀቶችና ሄሊኮፕተሮች፣ ሰው አልባ ሚሳኤል እና የሳይበር ስራዎች ላይ የማዘመን ስራ በፍጥነት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።ለመከላከያ አባላት የሚሰጠው ከስልጠና እስከ ትጥቅ የማዘመን ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተመራቂዎች ተረድተው ለቀጣይ አዳዲስ ስልጠና እና ትምህርት ራሳቸውን ዝግጁ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል።የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አደም መሀመድ በበኩላቸው መከላከያ የሰራዊቱን ተልዕኮ የመፈፀም አቅም እና ብቃት ለማሳደግ የሚያስችለው የሪፎርም ሥራ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል።ከዚህ ውስጥ የመከላከያ አዛዥነት ስታፍ ኮሌጅ አንዱ በመሆኑ ዛሬ የተመረቁ ከፍተኛ መኮንኖች የተጀመረውን ተቋማዊ ሪፎርም ከግብ ለማድረስ ሚናቸው የጎላ መሆኑን አንስተዋል።ተመራቂ ከፍተኛ መኮንኖች በበኩላቸው የተሰጣቸውን ህገ መንግስታዊ ተልዕኮ ለመወጣት ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ ሆነው ለህገ መንግስቱና ህገ መንግስታዊ ሥርዓቱ ዘብ እንደሚቆሙ አረጋግጠዋል።ተመራቂ ከፍተኛ መኮንኖቹ በኮሌጁ ያገኙትን የወታደራዊ ሳይንስና አመራር ተጠቅመው ህገ መንግስታዊ ግዳጆችን በስኬት ለማጠናቀቅ ያላቸውን ዝግጁነት ገልፀዋል።/ኢዜአ
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31286/
[ { "cosine_sim_score": 0.5296756625175476, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሳ በተገኙበት ከከፍተኛ የመከላከያ ሠራዊት አዛዦች ጋር ባረደጉት ውይይት፣ ‹‹ኢሕአዴግ ፖለቲካዊ ሥራውን መሥራት አቅቶት በራሱ ስንፍና የወደቀ እንደሆነ፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ሕዝብ ከመረጠው ፓርቲ ጋር መቀጠል የሚችል ሠራዊት መሆን አለበት፤›› ሲሉ አሳሰቡ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ የጦር ኃይሉ መጠናከር እንዳለበትና ወደፊት ሊመጡ የሚችሉ የተለያዩ ጥቃቶችን መቋቋም በሚያስችለው ቁመና ላይ መሆን እንዲችል፣ ከፍተኛ ድጋፍ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል፡፡ የመከላከያ ሠራዊቱ ሚናም የሲቪል አስተዳደሩ የለያቸውን ሥጋቶች ለመመከት በላቀ ብቃት ግዳጁን መፈጸም እንዳለበት፣ ዋነኛ ዓላማውም የሕዝብን ጥቅሞች በማስጠበቅ የአገርን ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ነው ሲሉም አክለዋል፡፡በአገሪቱ ሕገ መንግሥት መሠረት መከላከያ ሠራዊቱ የብሔር ብሔረሰቦች ነፀብራቅ መሆኑን፣ ከፖለቲካ ወገንተኝነት መፅዳት እንዳለበት፣ ለሲቪል አስተዳደርና ለሕገ መንግሥቱ ታዛዥ መሆን እንዳለበት፣ የአገር ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ ተልዕኮ የተሰጠው በመሆኑ ሕገ መንግሥታዊ ባህሪውን ይዞ መቀጠል እንዳለበት አስታውቀዋል፡፡ ዓርብ ግንቦት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተደረገውን ውይይት አስመልክተው በትዊተር ገጻቸው ላይ ጽሑፍ ያሠፈሩት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ፣ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመከላከያ ሪፎርምን በተመለከተ ያላቸውን ራዕይ ለጄኔራሎች አጋርተዋል፡፡ የመከላከያ ኃይል ዋነኛ ተግባር ሕገ መንግሥቱን በከፍተኛ ደረጃና የሙያ ሥነ ምግባር መጠበቅ ነው፡፡ መከላከያ የኢትዮጵያን ጥንካሬ በሚያሳድግ ደረጃ እንዲደራጅ ድጋፋቸውን እንደሚያደርጉም ገልጸዋል፤›› ሲሉ ጽፈዋል፡፡አቶ ፍፁም አክለውም፣ ‹‹ኢትዮጵያ ያሉባት የደኅንነት ሥጋቶች ውስብስብና በየጊዜው የሚለዋወጡ ናቸው፡፡ ይህም በጦር ሜዳ ያሉ ጠላቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ እያደገ የመጣው ሳይበርና ያልተለመዱ ዓይነት ጥቃቶችም ጭምር ናቸው፡፡ የአገሪቱን ደኅንነት ለመጠበቅ ቀጣይነት ያለውና ፈጣን የሆነ የመቋቋም አቅምን መገንባት ያስፈልጋል፤›› ብለዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመከላከያ ኃይሉ በአፍሪካ ደረጃ ያለውን የበላይነት፣ በተለይም በአየር ኃይልና በምድር ኃይል ያለውን ቀደምትነት በባህር ኃይልም አቅሙን ሊያሳድግና በዚያም ሊደግመው እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ምንም እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ቢሉም ኤርትራ ስትገነጠል ኢትዮጵያ የባህር በር በማጣቷ ሳቢያ፣ የባህር ኃይል የሌላትና ከኤርትራ መገንጠል በፊት የነበረው የባህር ኃይል አባላት መበተናቸው ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እንዴት የባህር ኃይል እንዲኖረው እንዳሰቡና እንዴት ተፈጻሚ ሊደረግ እንደታሰበ አልታወቀም፡፡የመከላከያ ሠራዊቱ ከማኅበረሰቡ ጋር አብሮ እያደገ የመጣ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሉዓላዊነትን ለማስከበር በጣም በርካታ አገሮች ያደረጉትን ሙከራ ማክሸፍ የቻለ ተቋም ነው ሲሉ አሞካሽተውታል፡፡ ‹‹ውትድርና ጀግንነት፣ አገር ጠባቂነትና አርዓያነት ከሆነባቸው አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ነች፤›› ብለዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም፣ ‹‹ . . . የደከምነው ለፍሬ ነው፣ ፍሬው መሬት ሳይወድቅ ጥቅም ላይ መዋል አለበት የሚል አስተሳሰብ ለመፍጠር የሚያስችለውን ለውጥ ማካሄድ የሚቻለው በዚያ ደረጃ የአተያይ ብቃት የፈጠርን እንደሆነ ብቻ ነው፤›› ብለዋል፡፡ በመከላከያ ኃይሉ ውስጥ የሚደረጉ ለውጦች እንደሚኖሩ ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ እነዚህ ለውጦች በዋናነት የሠራዊቱን ሙያ (ፕሮፌሽናሊዝም) ማሳደግ እንደሚሆኑም አስምረውበታል፡፡የመከላከያ ኃይሉ የሥርዓት ለውጥን ተቀብሎ መቀጠል የሚችል ከሆነ መላመድና መቀጠል የሚችል ነው ማለት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ፣ ኃይለ ማርያም ተነስቶ ዓብይ ሲመጣ መቀበል የሚችል ሠራዊት ከሆነ ለውጥን መላመድ የሚችል ነው ማለት ነው፤›› ብለዋል፡፡ይህ በዚህ እንዳለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን በዕለቱ ከቀትር በኋላ ከቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስተር ቶኒ ብሌር ጋር በመሆን፣ ከተለያዩ የአገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከተውጣጡ ባለከፍተኛ ውጤት ተማሪዎች ጋር ውይይት አድርገው ነበር፡፡", "passage_id": "b28b3f2161db567b109515d6b23ffe67" }, { "cosine_sim_score": 0.5062902569770813, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአብዬ የሚገኙ የስምንተኛ ዙር ሁለገብ ሎጅስቲክ ሰላም አስከባሪ የሰራዊት አባላት “ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ” ሲሉ ጓዶቻቸውን ማሰባቸው ተገለጸ።በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ መላው ህዝብ ለሰራዊቱ የሰጠውን ክብር ለመደገፍ፣ ህግን ለማስከበርና የህልውና ዘመቻውን በጀግንነት እየፈፀሙ የሚገኙ አባላትን ለአንድ ደቂቃ የሻምበሉ አባላት ማሰባቸው ተነግሯል።ስግብግቡ የህውሓት ጁንታ በሰሜን ዕዝ የሰራዊት አባላት ላይ የፈፀመው ኢ-ሰብዓዊ ጭፍጨፋ የተወገዘ ሲሆን ፣ ለሀገራቸው እና ለህዝባቸው ክብር ሲሉ በጀግንነት የተዋደቁ የሰራዊቱ አባላት ታሪክና ህዝብ አይረሳቸውም መባሉን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "fd09c04fc559453f20d173e985b80ea2" }, { "cosine_sim_score": 0.5029574632644653, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር ተወያዩ። ከመከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር በአዲሱ የመከላከያ ግንባታ ስትራቴጂ ዝግጅት እና በተቋማዊ የግንባታ ሂደት ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት ወቅታዊ አገራዊ ፈተናዎችን ባገናዘበ መልኩ እንዲሁም ዓለማቀፋዊ የወታደራዊ አቅምን መሠረት አድርጎ የተዘጋጀው ሰነዱ ለህገመንግስቱ ተገዢ የሆነና ለህዝብና አገር ዘብ የቆመ ሠራዊት ለመገንባት ያግዛል ብለዋል፡፡ የካቲት ወር 2012 ዓ.ም ላይ የታተመው ረቂቅ የሥትራቴጂክ ሰነዱ በሂደት እየዳበረ ሁሉም ዜጋ በቀላሉ እንዲረዳው እንዲያውቀውና በጊዜ ሂደት ከወቅቱ ጋር እየተናበበ እንዲሻሻል ተደርጎ የሚቀረጽ ሲሆን በአዲስ መልክ ለማዘጋጀት ያስፈለገው ሠራዊቱን ለማዘመን በማለም መሆኑንም ገልፀዋል። ይህን ሰነድ በድጋሚ በትኩረት ለመመልከት ያስፈለገበት አምስት መሠረታዊ እውነታዎች አሉ ያሉት ጠቅላይሚኒስትሩ እነዚህን አመክንዮዎች በመለየት ሰነዱ እንዲሻሻል ተደርጓል ማለታቸውን ዋልታ ዘግቧል፡ ጠቅላይ ሚስትሩ በማብራሪያቸው እንዳነሱት የሠራዊት ግንባታ ስትራቴጂው የአገሪቱን ሉዓላዊነት ባስከበረ መልኩ ህዝቦቿ የሚተማመኑበት ዳር ድንበሯን የሚያስከብርና ዓለማቀፍ ተቀባይነቷ እንዲጨምር በሚያስችል መልኩ እንደተሰናዳም አስረድተዋል፡፡ የመከላከያ ሰራዊቱ ለፓርቲ ለብሔርና ለቡድን የወገነ ሳይሆን አገራዊ ሉዓላዊነትን መሠረት አድርጎ በህገመንግስቱ የሚመራ ሆኖ አገራዊ ቀጣይነትን ማረጋገጥ አለበት ብለዋል፡፡የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።  ", "passage_id": "8a28d7086949d7da3a3742ead826489e" }, { "cosine_sim_score": 0.49879276752471924, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የምዕራብ ዕዝ 22ኛ ንስር ክፍለ ጦር አባላት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ እንደወትሮው በትጋት እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ።ከክፍለ ጦሩ አባላት መካከል ሌተናል ኮሎኔል ወንድሙ ሃብቴ እንደገለጹት፤ የ22ኛ ንስር ክፍለ ጦር አባላት አብዛኞቹ ለ21 ዓመታት በትግራይ ክልል የህዝብ ደጀን በመሆን ያገለገሉ ናቸው፡፡“ሠራዊቱ የትግራይ ህዝብን ደህንነት ከማስጠበቅ ባለፈ ሌት ተቀን በደሙ፣ በጉልበቱ፣ በገንዘቡ እና አቅሙ በፈቀደ ሁሉ መስዋዕትነት ከፍሏል” ነው ያሉት፡፡ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ አባላት ላይ ያደረሰው ግፍ የተሞላበት ጭፍጨፋ ለሠራዊቱ ፈጽሞ የማይመጥን፣ አረመኔያዊ እና የሚወገዝ ድርጊት እንደሆነም ተናግረዋል፡፡የአብዛኛው የሰሜን ዕዝ ክፍለ ጦር አባላት በቅርቡ ለተጨማሪ ሃገራዊ ግዳጅ ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እንደተዛወሩ ገልጸው፤ ለህዝብ ክብር የተሰው ጓዶቻቸውን በማሰብ በቁጭት እየሠሩ መሆኑን ሌተናል ከሎኔል ወንድሙ አስረድተዋል፡፡የክፍለ ጦሩ አባል ምክትል አስር አለቃ ገነት ቢቂላ በበኩላቸው “በሃገራችን ሠላም ሲያሳጣ የኖረውን የህወሓት ጁንታ ለህግ እንዲቀርብ የጀመርነውን ዘመቻ በስኬት እንወጣለን” ብለዋል፡፡የትግራይ ህዝብ የጁንታውን ህወሓት አባላት አጋልጦ በመስጠት ለሠራዊቱ ያለውን አጋርነት እንዲያሳይም ጠይቀዋል።የህዳሴው ግድብ ከፍጻሜ እስከሚደርስ አስፈላጊውን ሁሉ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን ገልጸው፤ “በፕሮጀክቱ ላይ ጥቃት ለመፈጸም የሚነሳ የትኛውንም ሃይል አንታገስም” ነው ያሉት።“የሰሜን ዕዝ አባሎቻችን መስዋዕትነት የፈጠረብን ቁጭት ተጨማሪ ወኔ እና ጉልበት ሆኖናል” ያለው ሻምበል ሄኖክ ተክለማርያም፤ የጁንታው ተላላኪዎች በመተከል ዞን የግድቡን አካባቢ ለማወክ የሚያደርጉትን ጥረት ለማክሸፍ እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጿል።በምዕራብ ዕዝ የ22ኛ ንስር ክፍለ ጦር አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ነገሪ ቶሊና ህብረተሰቡ ለሠራዊቱ ያሳየው ክብር ለበለጠ ሃላፊነት እንዳነሳሳቸው አስረድተዋል፡፡እንዲሁም “በሠራዊቱ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ውስጣዊ አንድነታችንን ለማፈራረስ በተነሱ ቡድኖች የተጠነሰሰ ሴራ ነው” ያሉት ብርጋዴር ጀኔራል ነገሪ፤ ሠራዊቱ ህዝባዊ ወገንተኝትን ያነገበ በመሆኑ ሴራው መክሸፉን ገልጸዋል፡፡“የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ህዝብ ህልውና እንደሆነ ገልጸው፤ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያዊ አንድነታችንን ከምንጊዜውም በላይ ለዓለም አጉልቶ ያሳየ ነው” ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡በጁንታው ተልዕኮ በህዳሴ ግድብ አካባቢው ሁከት ለመፍጠር የሚደረግ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳለ የሚገልጹት አዛዡ፤ ከውስጥም ሆነ ከውጪ ሊቃጡ ለሚችሉ ማናቸውም የጥፋት ድርጊቶች አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ ሰራዊቱ በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝም ገልጸዋል።", "passage_id": "ea8d1db0dc3ed425b02033ca653ef009" }, { "cosine_sim_score": 0.49677443504333496, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ በፊት ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ አመራሮች እንዲመለሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ የተጠሩ መኮንኖችም1. ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ2. ሌ/ጄኔራል ዬሐንስ ገ/መስቀል3. ሌ/ጄኔራል አበባው ታደሰ ናቸው", "passage_id": "6304c1d6a8f3713865f87b5c82d131fa" }, { "cosine_sim_score": 0.4901750981807709, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ፡፡የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ በያሉበት በመሆን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር እና አጋርነት ገልጸዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው ለመከላከያ ሰራዊቱ 1 ሚሊየን ብር በጥሬ እንዲሁም 2 ሚሊየን 286 ሺህ ብር የሚያወጡ የተለያዩ የምግብ ቁሳቁሶችን ድጋፍም አድርጓል፡፡የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ ህግ የማስከበር ሂደቱን ተከትሎ ለቀረበው ሃገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ዩኒቨርሲቲው እንደተቋም የሚጠበቅበትን አስተዋፅዖ ለማበርከት መወሰኑን ተናግረዋል፡፡የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በመከላከያ ሰራዊት ላይ የተቃጣው ጥቃት እኩይ ተግባር በመሆኑ እንደሚያወግዙት እንዲሁም መንግስት እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር እርምጃ እንደሚደግፉና የሚጠበቅባቸውን አስተዋፅዖ ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ነው የገለጹት፡፡የተቋሙ የአካዳሚክ ዘርፍ ሰራተኞች የደመወዛቸውን 10 በመቶ እንዲሁም የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ደግሞ የደመወዛቸውን 5 በመቶ ለሰራዊቱ ድጋፍ እንዲደረግ ቃል ገብተዋል።", "passage_id": "1b448ce269be7348dfe44d8c8860d238" }, { "cosine_sim_score": 0.4845634996891022, "passage": "አዲስ አበባ(ኢዜአ)፡- ሰሞኑን በተከሰተው ግጭት ምክንያት በአዲስ አበባ ዙሪያ በግዳጅ ላይ ያሉ የልዩ የጥበቃ መከላከያ ሰራዊት አባላት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ተወያዩ።በዚህም የሰራዊት አባላቱ “ግዳጃችን በአንድ ቦታ ተረጋግተን መቀመጥ ስለማያስችለን በቀን የሚሰጠን አበልና ጥቅማጥቅም የወቅቱን የኑሮ ሁኔታ ያላገናዘበ ነው” ሲሉም ጥያቄያቸውን አንስተዋል።እንደ ሰራዊት አባላቱ፤ ከአሁን ቀደም ጥያቄያችንን በየደረጃው ለሚገኙ የአመራር አካላት አቅርበን ምንም ምላሽ በማጣታችን “ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ለማሰማት መጥተናል” ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩም የሰራዊት አባላቱ ያነሱት ጥያቄ ተገቢ መሆኑን አውሰተው፤ እንደ ሌሎቹ የሙያ ዘርፍ ማለትም እንደ መምህራንና ሌሎች የመንግስት ሠራተኞች ጉዳይ ሁሉ በጥናትና በአሰራር የሚመለስ መሆኑን ገልጸዋል።\nየሰራዊት አባላቱ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሲሄዱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሌላ በካቢኔ ስብሰባ ላይ እንደሆኑና ነገሩን አስቀድመው ያላወቁ መሆኑንም ተናግረዋል።ይህን ተከትሎም በማህበራዊ ሚዲያው ላይ የተናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ እንደሆነ ጠቁመው፤ ህብረተሰቡ የማህበራዊ ሚዲያውን ውዥንብር አስቀድሞ ማጣራት እንዳለበትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።በውይይቱ ላይ ስለሰሞነኛው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር መግለጫ የተጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ “ማንም ተቃዋሚ በሰላማዊ ሁኔታ እታገላለሁ” ብሎ አገር ውስጥ እስከገባ ድረስ ትጥቅ ይዞ መታገል እንደማይችል ተናገረዋል።የሰሞኑ የግንባሩ ሊቀ መንበር ገለጻም “የአፍ ወለምታ እንዳይሆን መልሶ መፈተሽ ያስፈልጋል” በማለት ወደ ፊት በጉዳዩ ላይ በሰፊው እንደሚመክሩበት ገልጸዋል።ተፎካካሪ ፓርቲዎች የሚያስፈልጋቸው የተደራጀ ሀሳብ፣ ስትራቴጂና ፖሊሲ መሆኑን ጠቁመው፤ “አሁን በስራ ላይ ያለውን ሐሳብ መሞገት የሚያስችል ምክንያታዊ የሆነ ሳይንሳዊ መሞገቻ አቅም እንጂ ክላሽ አይደለም” ብለዋል።", "passage_id": "453d3c4d9c5a62bbb8399307b6639799" }, { "cosine_sim_score": 0.4791835844516754, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ከፍትኛ አመራሮች በእዲሱ የመከላከያ ሚኒስቴር ህንፃ ተገኝተው የችግኝ ተከላ ስነስርአት እካሄደዋል።በስነ ስርአቱ ላይ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሃመድ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የሃይሎችና የዕዝ አዛዦች እንዲሁም ጄኔራል መኮንኖችና ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሃመድ የዘንድሮው አረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ መርሃ ግብር በይፋ መጀመሩን አስታውቀዋል።በዘንድሮ አመት በመላው ሰራዊታችን 5 ሚሊየን ችግኞች እንደሚተከሉና እንክብካቤ እንደሚደረግላቸውም አብራርተዋል።የችግኝ ተከላው የተጀመረበት አዲሱ የመከላከያ ሚኒስቴር ህንፃ ዘመናዊና ግንባታው ሲጠናቀቅም ለህዝብ ክፍት የሆነ ሙዚየም የመሳሰሉ በርካታ አገልግሎት መስጫዎች እንዳሉት መገለጹን ከመከላከያ ሰራዊት ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "9665610ebe8d1d26516d2efd50810b58" }, { "cosine_sim_score": 0.47006773948669434, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በተሰማራባቸው ቦታዎች ሁሉ ግዳጁን በውጤት የሚያጠናቅቅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ክልሎች በዘርፉ መስራት የሚገባቸውን ስራ ባመስራታቸው የውስጥ ሠላምን የማረጋጋቱ ተግባር ለሠራዊቱ ሸክም እንደሆነ ተገለጸ። የመከላከያ\nሚኒስትሯ ኢንጂነር ዓይሻ መሃመድ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት፤ ክልሎች የሚጠበቅባቸውን የቤት ስራ በአግባቡ ባለመወጣታቸው በአገሪቱ የተለያዩ አከባቢዎች አለመረጋጋቶች ይታያሉ። እነዚህን አለመረጋጋቶች ከመከላከልና ከመፍታት አኳያም የክልል ሃይሉ በሚፈለገው ልክ ባለመስራቱ የሚስተዋሉ አለመረጋጋቶች ለመከላከያ ሸክም ሆነው እንዲመጡ አድርጓል። እንደ\nኢንጂነር ዓይሻ ገለፃ፤ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋሉ አለመረጋጋትና ግጭቶችን ለማረጋጋት መከላከያ ሚኒስቴር እየሰራ ነው። በክልሎች በሚፈጠሩ ችግሮችም የክልል አስተዳደሮቹ ሲጠይቁ ነው የሚገባው። በገባባቸው የማረጋጋት አካባቢዎችም ችግሩ በፍጥነት ተፈትቶ ወደ ቀድሞ ሠላም ሲመለስ ይታያል። ሠላም እንዲከበር በማድረግ ሂደቱም በተሰማራባቸው ቦታዎች ሁሉ ችግሮችን ሳይፈታና ሠላሙንም ሳያረጋጋ የተመለሰበት ሁኔታ የለም። ነገር\nግን አሰራሩን ካለመገንዘብ ቶሎ እንዲገባ የሚመጡ ጥያቄዎች አሉ። “ሠራዊቱ ሕዝባዊ ባህርይውን ተላብሶ የሽምግልና ሚናም ይጫወታል” ያሉት ሚኒስትሯ፤ በዚህም ሕዝብን የማወያየትና የመፈናቀል አደጋ የገጠማቸውንም ለመደገፍ ከራሱ ራሽን ቀንሶ በመመገብ ጭምር በየካምፑ እያቆየ መሆኑንም ገልጸዋል። በተመሳሳይ\nዘረፋ ሲኖርም ተከታትሎ ሀብቱን የማስመለስ ሥራም በመሥራት ከሕዝቡ ጋር በቅርበት ለችግሮች መፍትሄ እያፈላለገም እንደሆነ ጠቁመዋል። በዚህም ሕዝቡ በተቋሙ ትልቅ አመኔታ እንዲጥልና መከላከያ ካለ ደህንነቱ የተጠበቀ እንደሆነ እንዲያምን ስላደረገው ሠራዊቱ በገባባቸው አካባቢዎች ችግሮች በቶሎ እንደሚረግቡ እንዳስቻለውም ሚኒስትሯ ጠቁመዋል። ይሁን\nእንጂ የተቋሙ ተልዕኮ አገርን ከውጫዊ ኃይልና ውስጣዊ የፀረ ሠላም ኃይል መጠበቅ መሆኑን የጠቆሙት ኢንጂነር ዓይሻ፤ በእያንዳንዱ ብሔር መካከል፣ በየቀበሌና ጉራንጉር ምን ሊከሰት ይችላል? በሚል የሚሰራ እንዳልሆነ ተናግረዋል። የውስጣዊ ሠላም መደፍረስ ሲከሰት በተቻለ መጠን ክልሎች የማረጋጋት ሃላፊነት እንዳለባቸው በመግለጽም፤ ክልሎች በዛ ደረጃ መሥራት ያለባቸውን ሥራዎች ያለመስራታቸው ደግሞ እነዚህ ሃላፊነቶች ለመከላከያ ሸክም ሆነው መምጣታቸውን ተናግረዋል።አዲስ\nዘመን የካቲት 25/2011በፍዮሪ\nተወልደ ", "passage_id": "3fff015d090633b1c7be7e655a45f8c2" }, { "cosine_sim_score": 0.4679185152053833, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊታችን ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያጠናቅቅ አስታወቁ። የኢትዮጵያን ዕድገት የማይፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶች የህዳሴ ግድባችንን እንዳያደናቅፉ የሀገራችን የፀጥታ ኃይሎች በተጠንቀቅ በቆሙበት ባሁኑ ሰዓት፣ የናት ጡት ነካሾች ሀገራችንን በመድፈር ውጊያ ከፍተውብናል ብለዋል ዋና ዳይሬክተሩ ። ዋና ዳይሬክተሩ ይህ ጦርነት ሀገርን ለውጭ አሳልፎ የሚሰጥና ፅንፈኛው ኃይል የስልጣን ጥማቱን ለማርካት የገባበት መሆኑንም ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት ይህንን ውጊያ ለመመከት መላው የፀጥታ ኃይሎች እየተዋጉ ወንጀለኞችን ወደ ህግ ለማቅረብ ፍልሚያ ላይ እንደሚገኙ ነው ያስረዱት። ዋና ዳይሬክተሩ እንደተናገሩት፣ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዳር እስከዳር ተነሳስቶ የተከፈተብንን ጦርነት ለመመከት ተሳትፎውን በተለያየ መንገድ እየገለፀ ይገኛል ብለዋል። ሠራዊታችን ፅንፈኛውን ኃይል በአጭር ጊዜ በቁጥጥር ስር በማዋልና ለህግ በማቅረብ የአካባቢው ሕዝብ ከነበረበት ጭቆና ነፃ እንደሚወጣ ዋና ዳይሬክቱ መግለጻቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "f51cdb1dc88170dce783bd6c3b9875c4" }, { "cosine_sim_score": 0.46696358919143677, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር መቆም ለራስ ክብር እንደመቆም ሊቆጠር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ።“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የሁለት ደቂቃ መርሃ ግብር በጋምቤላ ክልል ተካሄዷል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በዚሁ ወቅት፥ ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰው ጥቃት መላው የጋምቤላ ህዝብን ያስቆጣ ነው ብለዋል።በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድርጊቱን እንደሚያወግዙ በተለያዩ መድረኮች ሲገልፁ መቆየታቸውን ጠቅሰው በትናንትናው ዕለትም ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደም መለገስ መርሃ ግብር መጀመሩን አስታውሰዋል።የህወሓት ጁንታ ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ለመከላከያ ሀይሉ የሚደረገው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መናገራቸውን ከጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "081c8bfbe458426bbf08445c2c798f1d" }, { "cosine_sim_score": 0.46426671743392944, "passage": "ሶሎሞን በየነአዲስ አበባ:- ለአገር መከላከያ ሠራዊቱ የሚደረገው ማንኛውም ድጋፍ ሞራል ለመስጠትና አጋርነትን ለማሳየት ያህል ካልሆነ በስተቀር ሠራዊቱ አጥንቱን ከስክሶ አገር እንዳዳነው፣ ደሙን አፍሶ የኢትዮጵያን ሃጢያት እንዳጠበው እንደማይሆን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ገለጹ።አቶ የሺዋስ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ እንደገለጹት፤ የህወሓት ጁንታ ቡድን ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ የአገር መከላከያ ሠራዊት ህግን ለማስከበርና የአገርን ህልውና ለማዳን መስዋዕትነት ከፍሏል፤ እየከፈለም ይገኛል። ይሄን ተከትሎም ኅብረተሰቡ ለመከላከያ ሠራዊቱ ሰፊ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል። ሆኖም በዚህ መልኩ የሚደረገው ማንኛውም ድጋፍ ለሠራዊቱ ሞራል ለመስጠትና አጋርነትን ለማሳየት ያህል ካልሆነ በስተቀር ማንም ምንም አይነት ድጋፍ ቢያደርግ መከላከያ ሠራዊቱ አጥንቱን ከስክሶ አገር እንዳዳነው፣ ደሙን አፍሶ የኢትዮጵያን ሃጢያት እንዳጠበው አይሆንም።በአገር መከላከያ ላይ የተፈጸመው ክህደት እኛ ካልመራን አገር ትጠፋለች ከሚል አስተሳሰብ የመነጨ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ የሺዋስ፤ ይህ አጥፊ ቡድን እራሱ የቆሰቆሰውን የኤርትራ ጦርነት ምክንያት አድርጎ የአገሪቱ ትልቁ የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዲፖ፣ ብረት ለበስ ወታደራዊ ኃይል፣ የአገሪቷ መካናይዝድ ጦር፣ ስምንት ትልልቅ ክፍለጦር ያሁሉ የጦር መሳሪያ በአንድ ቦታ በማከማቸት የየራሱን ጉልበት ሲያጠናክር መቆይቱን ተናግረዋል። የጁንታው ቡድን በህዝብ ቁጣ አንድ ቀን ስልጣኔን አጣለሁ ብሎ ስለሚሰጋ ሰልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ ለጦርነት ሲዘጋጅ እንደቆየና ጉድጓድ ሲቆፍር፣ ነዳጅና የጦር መሳሪያ ሲያከማች ጊዜውን እንዳጠፋ በመግለጽም፤ ከዚህ ባሻገር በአገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ ከለውጥ መንግሥቱ ጋር ተባብሮ ከመስራት ይልቅ በሰበብ አስባቡ ጠብ እየፈለገ ሁከት ለመፍጠር ሲሞክር መቆየቱን አብራርተዋል። በመጨረሻም ቡድኑ ለ21 ዓመታት ያህል ድንበር ሲጠብቅ የቆየውን ሠራዊት ከትግራይ አይወጣም በማለት በሠራዊቱና በመንግሥት ላይ ጫና ለማሳረፍ ከመሞከሩም ባሻገር፤ ለትግራይ ህዝብ አለኝታና መከታ በነበረው ሠራዊት ላይ ጥቃት በመፈጸም ጁንታው ወራዳነቱን አሳይቷል። ይህ ድርጊቱም የትግራይን\nህዝብ ባህልና ማንነት\nየማይገለጽና በታሪክ ታይቶ\nየማይታወቅ አውሬያዊ ስብስብ\nባህሪ ነው ያሉት\nአቶ የሺዋስ፤ ድርጊቱ\nበክርስትናም ሆነ በእስልምናም\nነውርና የተወገዘ መሆኑንም\nአስረድተዋል። ከህዝብ ጋር\nሆኖ አንበጣ ሲከላከል፣\nየህዳሴ ግድብን ሲጠብቅ፤\nሰብል ሲሰበስብ፤ ከሌለው ላይ አዋጥቶ ትምህርት ቤት ሲያሰራ በነበረን የህዝብ ሠራዊት ከኋላው መውጋት ከከሃዲነትም በላይ መሆኑን ገልጸዋል። ቡድኑ የፈጸመው አስጸያፊ ድርጊት ኢትዮጵያንም ሆነ ፖለቲካውን ከአለማወቅ፣ ሃሳባቸውም ያረጀና ያፈጀ መሆኑን ካለመገንዘብ ነው ያሉት አቶ የሺዋስ፤ በመከላከያ ላይ የተሰራው ግፍ ሁሉም ኅብረተሰብ ከራስ ጸጉሩ እስከ እግር ጥፍሩ ስሜቱ ዘልቆ የተሰማው መሆኑንም ገልጸዋል። በዚህም በኮቪድ እና ህዳሴ ግድቡ ወቅት ካሳየው የአንድነት ስሜት በላቀ መልኩ የህወሓት ጁንታ ቡድን ህግ መጣሱን ተከትሎ መከላከያ በወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ እንደአንድ ሰው ስሜቱ መተሳሰሩን ተናግረዋል። የህብረተሰቡ አንድነት ደግሞ ለኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ እንደመሆኑ በዚህ ረገድ ፓርቲዎችን፣ ሽማግሌዎችን፣ የኃይማኖት አባቶችን በአጠቃላይ የኢትዮጵያን ህዝብ ሊመሰገን ይገባዋል፤ ብለዋል። እንደ አቶ የሺዋስ ገለጻ፤ ህግን ለማስከበርና ሀገርን ለማዳን መከላከያ የወሰደው እርምጃ ሌላም ተመሳሳይ ዕኩይ ባህሪ ላላቸው አካላት አስተማሪ ነው። ሀገር ከማዳኑም ባሻገር ኢትዮጵያ የምትኮራበት ተቋም መገንባት መቻሉንም ያመላከተ ነው። መከላከያ ሠራዊቱ በአጠቃላይ መከላከያ ተቋሙ ምን ያክል ጠንካራ እንደሆነ ያስገነዘበ፤ ከአየር ኃይሉ እስከ እግረኛው ድረስ ከአገር ውስጥ ላለው ቦርቧሪ ከውጭ ለሚያስበውም ወራሪ በጣም ጥሩ ትምህርት የሰጠ እና ጀግኖችን ያፈራ ሂደትም ሆኗል። አምባገነን ሁል ጊዜ ጠብ የሚጭረው ከወጣቱ ባሻገር እናቶችን፣ አረጋዊያንና በሽተኞችን ጭምር ለማስፈጀት ነው ያሉት አቶ የሺዋስ፤ እንደፓርቲ ደም በመለገስ ገንዘብ በመስጠት በምንችለው ሁሉ ከመከላከያ ጎን ቁመናል። ኅብረተሰቡም የሚችለውን ሁሉ ለመከላከያ ድጋፍ እያደረገ ነው። ይህ ድጋፍ እስከመጨረሻ ድረስ እንዲዘልቅ በማድረግ ሁሉም አጋርነቱን ሊያሳይ ይገባል ሲሉ አመልክተዋል። ‹‹ከመከላከያ ጎን ቆማችኋል ተብለው በገመድ ታንቀው የተገደሉ የትግራይ ልጆች አሉ። ይህ ሲታሰብ ያለአግባብ የተከፈለው መስዋትነት በጣም ብዙና ያሚያም ነው” ያሉት አቶ የሺዋስ፤ ፖለቲካ ማወቅ ዓለማወቅ፣ ህዝብ ይቅርታ መቀበል አለመቀበል ሌላ ነገር ሆኖ በተለይ በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸሙት አረመኔያዊ ተግባር ፈጽሞ ከሰውነት የወጡ ከትግራይ ህዝብ ጋር የማይተዋወቁ ከሌላ ዓለም የመጡ ፍጡራን ናቸው እንድንል አድርጎናል ሲሉም ተናግረዋል። ይህ እኩይ ቡድን ለፍርድ እስኪቀርብ ድረስም ሁሉም ኢትጵያ ህዝብ ከመከላከያና ከጸጥታ አካላት ጎን እንዲቆምም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 11/2013", "passage_id": "14de21769223b2b3081f492260b42bb7" }, { "cosine_sim_score": 0.449801504611969, "passage": "እፀገነት አክሊሉ የአዲስ አበባ ኤርፖርት የክብር እንግዶች መግቢያ (ቪአይፒ) ሞቅ ደመቅ ብሏል ፤ አንድ ትልቅ ነገር ሊያስተናግድ እንደተዘጋጀም ከሁኔታው መገመት ቀላል ነው:: እኛም በቦታው ስንደርስ ከየት እንደመጣን ተጠይቀንና መታወቂያችንን አሳይተን አስፈላጊውን ፍተሻ ካለፍን በኋላ በክብር እንድንገባ ተደረግን:: የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ራሳቸውንና አገርን እንዲሁም መከላከያ ሰራዊቱን ወክለው ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት የተበረከተላቸውን የአገሪቱን የመጨረሻው ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን ይዘው የሚመጡበት ሰዓት ነው:: እርሳቸውን ለመቀበል የመጣው የመከላከያ ማርሽ ባንድም……….ለሰው ልጆች ፍቅር፤ ለሰው ልጆች ሰላም ፤ለሰው ልጆች በዓለም ዙሪያው ሁሉ ፤ሰላም ይሁን ምድሩ ሁሉ፤ የሚለውን የአርቲስት መሀሙድ አህመድ ልብን ሞቅ የሚያደርግ የሰላምን ዋጋ፣ የፍቅርን ኃያልነትን የሚገልጽ፤ የአገርን ፍቅር የሚጨምር መዝሙራዊ ዜማ ሞቅ ባለ የድል ስሜት ያስተጋባል ::የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር ጄኔራሎችም ጓዳቸው እነሱንና ኢትዮጵያን ወክለው የሚያመጡትን የክብር ኒሻን ለመቀበል እንዲሁም “እንኳን ደስ አለዎት” ለማለት እየተጠባበቁ ነው::ጄኔራል ብርሃኑ ጁላን የያዘው አውሮፕላን በተዘጋጀለት ቦታ ላይ ማረፉን ተከትሎ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ ወደ አውሮፕላኑ በመጠጋት “እንኳን ደህና መጡ ” “እንኳንም ደስ አለዎት” በማለት የተዘጋጀውን የአበባ ጉንጉን አድርገው ተቀበሏቸው :: ጄኔራሉ በከፍተኛ የድል ስሜት ውስጥ ሆነውም ጓደኞቻቸውን ወታደራዊ ሰላምታ በመስጠት ወደተዘጋጀው ሳሎን አመሩ :: ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ሽልማቱን አስመልክተው ፣ ሕዝቡም ዓለምም ጎረቤት አገራትም እንደሚያውቁት ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የእናት ጡት ነካሽ በሆኑ ጁንታዎች የተቃጣባትን ጥቃት በመመከትና ሕግ በማስከበር ስራ ውስጥ ተጠምደን ነው ያለነው፤ ይህም ቢሆን ከጎረቤት አገራት ጋር ያለንን ግንኙነት ትኩረት ሰጥተን እየሰራንበት ነው ::የጅቡቲ መንግስት ይህ\nጦርነት መነሳቱ ከኢትዮጵያ\nአልፎ ቀጠናውን ይጎዳዋል\nበማለት በከፍተኛ ትኩረት\nእየተከታተሉት ነበር ፤\nሌሎች ጎረቤት አገራትም\nሆኑ   ራቅ\nያሉት ጦርነቱን ለመደገፍ\nሲያቅማሙ የጅቡቲው ፕሬዚዳንት\nየጦርነቱን አስፈላጊነት ” በኢትዮጵያውያን\nጫማ ውስጥ ሆናችሁ\nእዩት ” በማለት\nድጋፋቸውን የቸሩ ስለመሆኑ\nአብራርተዋል::ፕሬዚዳንቱ ያ በጣም ተፈርቶ የነበረው ጦርነት በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ተጠናቅቆ ወደሌላ ምዕራፍ መግባቱ በጣም እንዳስደመማቸው እንደገለጹላቸው የተናገሩት ጄኔራል ብርሃኑ ፣ይህንን አስመልክተውም የአገራቸውን ከፍተኛ ኒሻን ለመሸለም መወሰናቸውን ጠቁመዋል:: ሽልማቱ የተገኘውን ድል የበለጠ ደማቅ እንደሚያደርገውም አስታውቀዋል:: ኢትዮጵያ ከሩቅም ከቅርብም ብዙ ወዳጅ አገር አላት ያሉት ጄኔራል ብርሃኑ፣ ሆኖም ጅቡቲዎች ከሕዝባችን ጋር በባህል፣ በአመጋገብ፣ በመልክ ሳይቀር የሚቀራረቡ፤ እንደ አገርም እጣ ፋንታቸው የተሳሰረ፤ የኢትዮጵያ መረበሽ ለእነሱ የሚተርፍ ነው፤ ከዚህ አንጻር በጁንታው የተቃጣው ዘመቻ በአጭር ጊዜ መቋጨቱ የሁለቱን አገሮች ሰላም ለማስጠበቅ አይነተኛ ሚናም እንዳለው ተናግረዋል::እንደ ጄኔራል ብርሃኑ ገለጻ ፣የጅቡቲ መንግስትም ሆነ ከፍተኛ የጦር መሪዎቻቸው የኢትዮጵያ ሰራዊት እንኳን ለአገሩ ለቀጠናው ሁሉ የሚተርፍ ሲበዛ ጀግና መሆኑን አረጋግጠዋል :: ወደፊትም በቀጠናው ላይ ለሚቃጣ ጥቃትም አስተማማኝ ሰራዊት እንዳለ በልበ ሙሉነት እንደነገሯቸው በንግግራቸው ገልጸዋል::“ይህንን የጅቡቲ ከፍተኛ ኒሻን እኔ ልቀበለው እንጂ የመላው መከላከያ ሰራዊት፣ በሕግ ማስከበር ዘመቻው ላይ የተሳተፉ የጦር መሪዎች እንዲሁም የኢትዮጵያ ነው” ያሉት ጄኔራሉ ፣ እንዲህ አይነቱ ክብር ለበለጠ ሥራና ኃላፊነት ያነሳሳል ብለዋል ። ከዚህ በኋላም ቢሆን ሰራዊቱን ለማዘመንና ምሉዕ ለማድረግ ብሎም በየትኛውም ግዳጅ ላይ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ስራዎች እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል::ጄኔራል ብርሃኑ በወታደራዊ የአመራር ክህሎታቸው ባሳዩት ድንቅ የመሪነት ብቃት በሃገሪቱ አጋጥሞ የነበረው አደጋ እንዲቀለበስ በማድረግና ሕግ የማስከበሩን ተግባር መከላከያ ሰራዊት በአኩሪ ጀግንነት እንዲፈፅም የመሪነት ሚናቸውን በመወጣት ኢትዮጵያንና የአካባቢው ሃገራት ከተጋረጠባቸው ከፍተኛ አደጋ በማዳናቸው የተሰጣቸው ይህ ኒሻን በርግጥም ክብር ለሚገባው ክብርን መስጠት የግድ መሆኑን በተጨባጭ ያመላከተ ነው ::", "passage_id": "99cee5bcd54c476ba87987531773f2ed" }, { "cosine_sim_score": 0.4429038166999817, "passage": "በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ የስራ አመራሮች በመከላከያ ሰራዊት ስር አለመሆናቸውን የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።ከሜቴክ አመራሮች ክስ ጋር ተያይዞ አጠቃላይ የመከላከያ ሰራዊቱን ስም የማጥፋት ዘመቻ የሚያካሄዱትን የህግ ተጠያቂ እንደሚያደርግም አስጠንቅቋል።የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽንና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው የተያዙ የሜቴክ የቀድሞ አመራሮች የአገር መከላከያ ሰራዊትን የሚወክሉ አይደሉም።በተጠርጣሪ ግለሰቦቹ ምክንያት አጠቃላይ ሰራዊቱ የሙስና ችግር እንዳለበት ተደርጎ እየተካሄደ ያለው ስም የማጥፋት ዘመቻ የመከላከያ ሰራዊቱን እስከ ሞት የደረሰ የህይወት መስዋዕትነት ዋጋ የሚያሳጣ ነው ብለዋል።የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ቀደም ሲል በመከላከያ ሚኒስቴር ስር ካሉ የልማት ድርጅቶች አንዱ የነበረ ሲሆን በሌሎችም ተቋማት ያሉ የልማት ድርጅቶች በኮርፖሬሽን ደረጃ በአዋጅ እንዲቋቋሙና በቦርድ እንዲመሩ ተጠሪነታቸውም ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት እንዲሆን ተደርጓል።እንደ ሜጄር ጄኔራሉ ገለጻ ሜቴክ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን፣ ሲቪል ተቀጣሪዎችና የተለያዩ አማካሪዎችን በመያዝ ራሱን ችሎ በአዋጅ የተቋቋመና በቦርድ የሚመራ ተቋም ሆኖ ዓመታትን አስቆጥሯል።እዚያ ውስጥ የነበሩ አንዳንዶቹ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ሲቪል የተቀየሩ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ የደንብ ልብሱን ለብሰው መንግስት በሚያወጣቸው መስፈርቶች መሰረት የማዕረግ ዕድገት እየተሰጣቸው የቀጠሉ አመራሮች እንደነበሩ ሜጄር ጄኔራል መሐመድ ገልጸዋል።በመሆኑም ራሱን ችሎ በቦርድ በሚመራ ተቋም ውስጥ ያሉ ጥቂት ግለሰቦች የፈጸሙትን የወንጀል ድርጊት መላው መከላከያ ሰራዊት እንደፈጸመው አድርጎ ስም ማጥፋት ተገቢ አይደለም ብለዋል።ሰራዊቱ ከማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ተሳትፎ ራሱን ነጻ አድርጎ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱ የአገሪቱን ሉዓላዊነትና የህዝቦች ጥቅም የሚያረጋግጡ የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎችን እየተወጣ ነው ሲሉም ተናግረዋል።የአገር መከላከያ ሰራዊት በመንግስት የተጀመሩ ጥፋተኞችን ለይቶ የመያዝ እርምጃዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የበኩሉን ድጋፍ ያድርጋልም ብለዋል።በአገሪቱ እዚህም እዚያም የሚነሱ የጸጥታ ስጋቶችን ቀድሞ በማወቅና በመመከት የተጀመረውን አገራዊ የለውጥ እንቅስቃሴ እንደሚደግፉም ነው የገለጹት።የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) በደንብ ቁጥር 183/2002 ዓም የተቋቋመ የመንግሥት የልማት ድርጅት ነው።ሜቴክ ከ2004 እስከ 2010 ዓ.ም ከ37 ቢሊዮን ብር በላይ የውጭ አገር ግዥ ያለጨረታ ከመፈጸሙ ጋር ተያይዞ የተቋሙ የስራ ኃላፊዎችና በወንጀሉ እጃቸው አለበት ተብለው የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል ሲል የዘገበው ኢዜአ ነው። ", "passage_id": "ae70fd140bb1fd0fd1b3cd89ae855835" }, { "cosine_sim_score": 0.4400383234024048, "passage": "20ኛ  ክ/ጦር ሰሜን ዕዝ ካሏት የጦር ክፍሎች ውስጥ አንዱ ነው። በዚህ ክ/ጦር 1ኛ ብርጌድ 1ኛ ሻለቃ አባል የሆነችው ምክትል አስር አለቃ ገባያነሽ ደባልቄ የሻለቃው አዛዥ ኮሎኔል ሰለሞን ገ/ዮሃንስ አጃቢ ነች ። ጁንታ መሆኑን ግን አታውቅም።የእብሪት ርምጃቸው ከመጀመሩ ከ3 ቀናት በፊት ሰራዊቱ የምግብና መጠጥ አገልግሎት የሚያገኝባቸውን መንገድ በመዝጋት ሰራዊቱን ለከፍተኛ ርሃብና ጥም ዳርጏል።ሁሉም የሰራዊት አባል የግል ትጥቁን በአንድ ክፍል በማስቀመጥ በህብረተሰብ የድጋፍ ስራዎች ላይ እንዲረባረብ ማድረጉን ትናገራለች ።በተለይም ጥቅምት 24 ቀን 2013 ምሽት ላይ ሁሉንም የጥበቃ ቦታዎች በትግራይ ተወላጅ የሰራዊት አባላት እንዲሸፈኑ በማድረግ ፣ የከሃዲው ቡድን ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ምንም አይነት ዝግጅትና ትጥቅ ባልነበረው ሰራዊታችን ላይ ከፍተኛ ተኩስ እንዲከፍትም አድርጏል ብላለች ።ሆኖም ታላቅ ጀግንነትና ኢትዮጵያዊ ማንነትን የወረሰው ጀግናው ሃይላችን የማይታሰቡ ጀብዶችን ጭምር በመፈፀም ፣ ወደ ኤርትራ ስልታዊ ማፈግፈግ በማድረግ ራሱን ማዳን ችሏል ብላለች ።በዚህ ሁሉ ግፍና በደል መሃል የሻለቃዋ ዋና አዛዥና ለዘመናት የመራቸውን የሃገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የካደው ኮሎኔል ሰለሞን ገ/ዮሃንስ ራሱን መፀዳጃ ቤት ውስጥ በመደበቅ በጁንታው የተሰጠውን ተልዕኮ መፈፀም እንደጀመረ በሃዘን ስሜት ውስጥ ሆና አስታውሳለች ።ውትድርና በኢትዮጵያዊነት ፍቅር መታጠብና በጀግንነት ካባ መድመቅ ነው የምትለው እንስቷ ጀግና ፣ ራስህን ለሃገር አሳልፈህ ከሰጠህ ኢትዮጵያዊ መሆን ብቻውን ጀግንነትን ይወልዳል ስትል የቀድሞ አለቃዋን እንዴት ከስሯ እንዲንበረከክ እንዳደረገችው እንዲህ ታጫውተናለች ።“… ሰራዊታችን በታፈነበት ጥቅምት 24 ምሽት 2 ሰዓት ላይ በከባድ መሳሪያ የታጀበ ተኩስ ወደ ካምፓችን ተተኮሰ፣ በዚህ ሰዓት ወደ መፀዳጃ ቤት ራሱን የደበቀው ከሃዲው አዛዥ ተብዬ ፣ እኔ በትግራይ ሚሊሻና ልዩ ሃይል ጥይት ከምሞት አንተን ገድዬ ራሴን አጠፋለሁ አልኩት፣ ተኩሱ በርትቷል፣ ሁሉም ራሱን ለማዳን ወደህሊናው የመጣለትን አማራጭ እየተጠቀመ ይሯሯጣል…”“… በመጨረሻም ከተደበቀበት መፀዳጃ ቤት እንዲወጣና እኔ የምለውን ብቻ እንዲፈፅም እሽ የማይል ከሆነ ግን እንደምገድለው አስጠነቀቁት፥ እሱም በፍርሃት ውስጥ ሆኖ ከተደበቀበት ቦታ ወጥቶ ወደነገርኩት ቦታ መጣ፥ ሽጉጡንና ማዕረጉን እንዲሰጠኝ አደረኩ፣ ከዛም ጫማውን እንዲያወልቅ አድርጌ በየመንገዱ ከማገኛቸው የሰራዊት አባላት ጋር በመተባበርና ሙሉ ለሊት የእግር ጉዞ በማድረግ ኤርትራ ይዤው በመግባት ታማኝ እና ሙሉ ኢትዮጵያዊ ለሆኑ አመራሮች አስረከብኩ ።”ሰራዊታችን በራሱ ወገኖች የደረሰበትን በቃላት የማይገለፅ ግፍና በደል ተሸክሞ ቂምን ሳይሆን ኢትዮጵያዊ ፍቅር አስቀድሞ ለድል በመብቃቱ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማትም ምክትል አስር አለቃ ገበያነሽ ደባልቄ ስሜቷን አጋርታናለች ።ኢትዮጵያችን ምንም እንኳን በራሱ ጉያ ተወሽቀው ሳቋን እየቀሙ ውርደቷን የሚያፋጥኑና መበተኗን ገሃድ ለማውጣት ሌት ተቀን የሚሯሯጡ ወጪት ሰባሪዎች ቅዠታቸውን ቢኖሩትም ፣ ክብሯን የሚያስጠብቁ ከራሳቸው ህይወት ይልቅ የሃገራችውን ክብር የሚያስቀድሙ ፣ የማይታመን ጀግንነት እየፈፀሙ ኢትዮጵያችንን ከፍ ያደረጉ የበርካታ የቁርጥ ቀን ልጆች ባለቤት ናት ኢትዮጵያ !ምክትል አስር አለቃ ገባያነሽ ደባልቄም ጀግና ማፍራት የማትሰለቸው ሃገራችን ከሰጠችን እንቁ ኢትዮጵያውያን አንዷ ናት ። እንዳንቺ አይነት ኩሩ ኢትዮጵያዊ ሁሌም በኢትዮጵያዊ ክብር ደምቆ ይኖራል ።የከሃዲዎች መጨረሻ ፣ ሃገርን ለማዋረድ ባሴሩት ህልም ውስጥ ተጠልፎ መውደቅ ነው ።(ምንጭ፦ የኢፌዴሪ መከላከያ) ", "passage_id": "b3ac9a5d08b941c096ead8b1c9963415" }, { "cosine_sim_score": 0.43707603216171265, "passage": "ሠራዊቱን መከታ በማድረግ ፍላጎታቸውን ማስፈፀም ለሚፈልጉ የፖለቲካ ሕልመኞች ሠራዊቱ መጠቀሚያ መሆን እንደሌለበት ርዕሰ መስተዳደሩ አሳስቡ።ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኢፌድሪ ምዕራብ ምድብ አየር ኃይል የተሟላ የመሥሪያ ሕንጻውን ዛሬ አስመርቋል።የኢፌድሪ አየር ኃይል ምዕራብ አየር ምድብ ኃላፊ ኮሎኔል ቸርነት መንገሻ “24 ሰዓት የአየር ክልሉንና ሕዋውን ጥበቃ ለማድረግ በቴክኖሎጂና በዕውቀት እየተሻሻለ ነው” ብለዋል።ኮሎኔል ቸርነት የምድቡ ማስፋፊያ ግንባታ ስር ነቀል ተቋማዊ ለውጥ በማድረግ ላይ ላለው መከላከያ ተጨማሪ ጉልበት እንደሚሆንም ተናግረዋል።በሚግ 23 ቅርፅ የተሠራው አዲሱ የማስፋፍያ ሕንጻ በርካታ ወታደራዊ አገልግሎቶችን ያቀፈ እንደሆነም ተነግሯል።የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ በክልሉ አንፃራዊ ሠላም እንዲሰፍን መከላከያ ከፍተኛ እገዛ ማድረጉን አንስተው አመሥግነዋል።አቶ ተመስገን መከላከያው በፖለቲካ ልምሻ ምክንያት ከተፈጠረው የመንደር ስምሪት ወጥቶ ትልልቅ ጉዳዮች ላይ እንዲያተኩር እንደሚሠሩም ተናግረዋል።ሠራዊቱን መከታ በማድረግ ፍላጎታቸውን ማስፈፀም ለሚፈልጉ ሕልመኞች ሠራዊቱ መጠቀሚያ መሆን እንደሌለበትም ነው ያሳሰቡት።", "passage_id": "0a5b2125faa7959bbfadcce28c4e5aa4" } ]
c1c8eada2bc0d2a79e99be4ac50ccbdd
024a43f4b2b2937220217bbc64b7304b
የሊቢያ ተዋጊዎች የኢድ በአልን በማስመልከት ጊዜያዊ የእርቅ ስምምነት አደረጉ
የሊቢያ ዋነኛ ተቀናቃኝ ተዋጊ ቡድኖች ለሶስት ቀናት የሚከበረው የኢድ አል አድሃ በዓልን በማስመልከት ጊዜያዊ ስምምነት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል።ይህንንም ውሳኔ የተባበሩት መንግሥታት ይበል የሚያሰኝ ነው ብሎታል።ቅዳሜ እለት ቤንጋዚ ላይ በደረሰ የቦምብ ጥቃት ሶስት ሰራተኞቹን ያጣው የተባበሩት መንግሥት ድርጅት በዚህ የሰላም ስምምነትም እንደ አንድ አደራዳሪ ሆኖ ቀርቧል።በዚህ ስምምነት ላይ በሊቢያ መዲና ትሪፖሊ ከፍተኛ ጥቃትን ሲፈፅም የነበረው ወታደራዊ ኃይል ኃላፊ ጄኔራል ካሊፋ ሃፍተር ዋነኛ ተደራዳሪ ናቸው።የአለም ጤና ድርጅት እንደዘገበው ከሚያዝያ ጀምሮ በነበረው ጥቃት አንድ ሺ ሰዎች ተገድለዋል።"ጄኔራሉ ለእርቁ የተስማሙት ሊቢያውያን የኢድን በአል በሰላም እንዲያከብሩ ነው" በማለት ቃል አቀባያቸው አህመድ አል ሜስማሪ ገልጿል።እርቁ ቅዳሜ ከ9 ሰአት የጀመረ ሲሆን፣ ሰኞ እስከ ከሰአትም እንደሚቀጥል ቃል አቀባዩ አክለው ተናግረዋል።ኢድ አል አድሐ በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ አምላክ ለአብርሃም በህልም ተገልፆ አንድ ልጁን እንዲሰዋ ትእዛዝ ካስተላለፈለት በኋላ፤ መስዋእቱን ለማድረግ በሚዘጋጅበት ወቅት በግ የላከበትን ቀን የሚታወስበት ነው።በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ 1 ሺህ 440ኛው ዓመተ ሒጅራ የኢድ አል አድሐ አረፋ በዓል በትላንትናው ዕለት ተከብሮ ውሏል፡፡ (ምንጭ፡-ቢቢሲ) 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33321/
[ { "cosine_sim_score": 0.44483107328414917, "passage": "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያስተባበረውን የሊቢያ የአንድነት መንግሥት እና በተቀናቃኝ ወገኖች ባለስልጣናት መካከል የተደረሰውን ስምምነት ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው የሀገሪቱ ፓርላማ አባላት ውድቅ አደረጉት ተባለ።የሊቢያ የተወካዮች ምክር ቤት አባል ኢሳ አል አረቢ ዛሬ ሰኞ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ከተገኙ እንድ መቶ አርባ አባላት መካከል ዘጠናዎቹ የአንድነት መንግሥት ካቢኔውን ውድቅ አድርገዋል ማለታቸውን አሶሲየትድ ፕሬስ ዘግቡዋል። በሌላ የድምጽ አሰጣጥ ደግሞ ሰማኒያ አራት የምክር ቤት አባላት የፖለቲካ ስምምነቱን ውድቅ አድርገውታል።ባለፈው ወር በተባበሩት መንግሥታት ሸምጋይነት የተደረሰው ስምምነት ዓለም አቀፍ ዕውቅና ካለው የቶብሩኩ መንግሥት እና በእስላማውያን ከሚደገፈው የትሪፖሊው መንግሥት አባላት የሚያሳትፍ የአንድነት መንግሥት እንዲቋቋም ይጠይቃል።", "passage_id": "d1c46fcc6ab55e24e5070d0038596a92" }, { "cosine_sim_score": 0.43454888463020325, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊቢያ ጎረቤት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትሪፖሊ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን በአልጀሪያ እየመከሩ ነው።የግብፅ፣ ቻድ፣ ኒጀር፣ አልጀሪያ፣ ቱኒዚያ፣ ማሊ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትሪፖሊ ሰላምና መረጋጋትን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ በአልጀርስ መምከር ጀምረዋል።የአልጀርሱ ውይይት ሊቢያ ጠንካራ ተቋማትን እንድትገነባ እና ወደ መረጋጋት እንድትመለስ የሚያስችሉ ምክረ ሃሳቦችን ለማቅረብ ያለመ ነው ተብሏል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ ለሊቢያ ቀውስ እልባት ለመስጠት የጦር መሳሪያ እግድ እንዲጣል ግፊት እንደሚያደርጉም ነው የተነገረው።በተያያዘ ዜና የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የሊቢያ ቀውስ በአካባቢው ሃገራት ሽብርተኝነት እንዲስፋፋ ያደርጋል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።ዋና ፀሃፊው በሊቢያ ያለው ቀውስ በሳህል ቀጠና እና በቻድ ሃይቅ አካባቢ ሃገራት ሽብርተኝነት እንዲስፋፋ ያደርጋል ሲሉ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።ዓለም አቀፍ እውቅና ባለው የፋይዝ አል ሳራጅ አስተዳደር እና በተቀናቃኛቸው ጄኔራል ከሊፋ ሃፍታር መካከል የተፈጠረው ግጭት ለሊቢያ የቀውስ ምንጭ ሆኗል።ባሳለፍነው ሳምንት ሁለቱ ሃይሎች የተኩስ አቁም ስምምነት ለመድረስ በሞስኮ ድርድር ጀምረው የነበረ ቢሆንም፥ ጄኔራል ከሊፋ ሃፍታር የተኩስ አቁም ስምምነቱን ሳይፈርሙ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ይታወሳል።ሃገራትም ተፋላሚ ሃይሎቹ ልዩነታቸውን በመፍታት ወደ ስምምነት እንዲመጡ ጥሪ እያቀረቡ ነው።ምንጭ፦ አልጀዚራ", "passage_id": "acf2daf6abecfb81060ce233b91efd46" }, { "cosine_sim_score": 0.4316004812717438, "passage": "የሊቢያ ባለስልጣናት ባሳለፊነው ሳምንት ትሪፖል አቅራብያ ባለችው ታጁራ ፊንዳታ ደርሶ ከነበረበት የስደተኞች ማቆያ ማዕከል ስደተኞችን በማስወጣት ላይ መሆናቸውን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰባዓዊ እና የስደተኞች ጉዳይ መግለፁን ታወቀ።የጄኔራል ካህሊፋ ሃፍታር ታማኝ ወታደሮች አድርሰውታል በተባለው ጥቃት 50 ስደተኞች የተገደሉ ሲሆን የጄኔራሉ ታማኝ ሃይሎች ግን ለጥቃቱ መንግስትን ተጠያቂ ያደርጋሉ።በአብዛኛው በጥቃቱ ህይወታቸውን ያጡት በሊቢያ በኩል ወደ አውሮፓ ለመሻገር ከሳሀራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች እንደሆኑ ይታመናል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን የሊቢያ ባለስልጣናት ስደተኞችን ወደ ሌላ ማዕከል በማዛወሩ ረገድ ፈቃደኛ መሆናቸውን መግለፁን ዘገባው አመልክቷል።ከ 310 በላይ ሰዎች ከአከባቢው የተንቀሳቀሱ ሲሆን 260 የሚሆኑት እንደልብ ለመንቀሳቀስ አመቺ ወደሆነው የስደተኞች ካምፕ እንደተሰባሰቡ መረጃው ጠቁሟል።እንደ ዘገባ ኮሚሽኑ 55 ተጋላጭ የሆኑ ስደተኞችን በመለየት ወደ ሌላ ሃገር ሊያስገባ የሚችል ቅድመ መረጃዎችን እንዲሟላላቸው እያደረገ ይገኛል።", "passage_id": "34fb52edee1a9b3adc7856cd79d743cb" }, { "cosine_sim_score": 0.4007817506790161, "passage": "የአውሮፓ እና አፍሪካ መሪወች የሊቢያ የባሪያ ንግድን አስመልክቶ በአይቪሪኮስት ባካሄዱት ስብሰባ ስደተኞችን ከሊቢያ በፍጥነት  ለማስቆም  በሚያስችላቸው መንገድ ላይ ከስምምነት ላይ  ደረሱ ፡፡የአውሮፓ ህብረት ፣የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚታወቁ ህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ንብረት እንዳይንቀሳቀስ እንዲሁም ማንኛውም የፋይናንስ ምንጫቸው ሙሉ በሙሉ እንዲቋረጥ ውሳኔ አሳልፈዋል፡፡በዚህ ዘመን የባሪያ ንግድ በሊቢያ ይካሄዳል ሲባል የሰማ የዓለም ህዝብ ቁጣውን ገልጿል፡፡ ለጉዳዩ ፈጣን ምላሽ በመሥጠት ችግሩን ለመቅረፍ የአውሮፓ እና አፍሪካ ሀገራት መሪዎች በ ኮቲዲቫር ባደረጉት ስብሰባ ስደተኞቹ ከሊቢያ ባፋጣኝ እንዲወጡ ይደረጋል ብለዋል፡፡በዚህም ስምምነት የአውሮፓ ህብረት ፣የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጋራ የአስቸኳይ እቅድ በማውጣት የህገወጥ አዘዋዋሪዎችን መረብ በመበጣጠስ አደገኛ የሰብአዊ ቀውስ ላይ ያሉ በሊቢያ የሚገኙ ስደተኞችን የመታደግ ተልዕኮ አንግበዋል ተብሏል፡፡የአውሮፓዊያን ህብረት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ቱስክ የባሪያ ንግዱ ሪፖርት በስብሰባዎች ወቅት ያሰማን መረጃዎች የሚያስደነግጡ ነበሩ በማለት ለችግሩ እልባት ለማምጣት የአፍሪካ እና አውሮፓ መንግስታት ንቁ በሆነ መልኩ በጋራ መስራት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ስደተኞችን ለመታደግ በሚቋቋመው ግብረ ኃይል የአፍሪካ እና አውሮፓ ፖሊሶች ተሳታፊ ይሆናሉ ብለዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ስደተኞችን በፍጥነት ለማውጣት በሚደረገው ተልዕኮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ህገወጥ አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ሥር ለማዋል፣ የባሪያ ሽያጭ የሚካሄድበት ድብቅ ትስስራቸውን ማቋረጥ እንዲሁም በተለዩ ባንኮች የሚያደርጉትን የባንክ ገንዘብ ዝውውር ማስቀረት ቅድሚያ ከሚሰሩ ጉዳዮች መካከል መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡በአምስተኛው የአውሮፓ ህበረት እና አፍሪካ ህበረት የአቢጃን ስብሰባ ላይ የቀረበው እቅድ በዋናነት ቻድ ኒጀር  ሞሮኮ  ኮንጎ እና ሊቢያ ያረቀቁት ሲሆን  የፈረንሳይም እጅ አለበት፡፡አውሮፓ ለመግባት በሚያደርጉት ጥረት ሊቢያ ላይ ለባሪያ ንግዱ እየተጋለጡ ያሉትም አብዛኛው ከምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የሚነሱ ስደተኞች ቢሆኑም መነሻቸውን ከሌሎች የአፍሪካ ቀጠናዎች ያደረጉም ቁጥራቸው በቀላል የሚገመት  እንዳልሆነ  ዘገባዎች ያመላክታሉ፡፡እስካሁን ስደተኞችን ለመመለስ በተሠራው የሀገራቱ ሥራ ናይጄሪያ ከ240 በላይ ዜጎቿን ከሊቢያ ስታስወጣ ጋና 100 አይቬሪኮስት ደግሞ ከ155 በላይ ዜጎቿን  ከሊቢያው ከባድ ሰብአዊ ቀውስ ታድገዋል ያለው ሮይተርስ ነው፡፡    ", "passage_id": "5184be13166d834e203da5a436f994c1" }, { "cosine_sim_score": 0.399735689163208, "passage": " 1435ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓልን ስናከብር ለሐይማኖት ነጻነትና እኩልነት መከበር ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞችና ክርስቲያኖች ያካሄዱትን የትግል ታሪክ ማስታወስ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ዶክተር አህመድ አብዱርሃማን ገለጹ::ዶክተር አህመድ አብዱርሃማን በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም በድምቀት ሲከበር እንዳሉት ሙስሊሙ ህብረተሠብ የጀመረውን የጸረ አክራሪነት ትግል በማጠናከርና ህገ መንግስቱን በማስከበር የሀገሪቱን የልማት ጉዞ እንዳይደናቀፍ መጠበቅ አለበት፡፡የአዲስ አበባ ከንቲባን በመወከል መልዕክት ያስተላለፉት የከተማዋ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ግዛው የከተማዋ ነዋሪ የአክራሪነት አስተሳሰብን  በመታገሉ ሰላምን ማረጋገጥ ተችሏል ብለዋል፡፡ እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተሰባሰቡት የከተማዋ ሙስሊም ማህበረሰብ አባላት ታላቁን የኢድ አል ፈጥር ሶላት በማካሄድ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቱን አጠናቀው በሰላም ተመልሰዋል፡፡", "passage_id": "b0f6d7d5453be848b8aac57b30a07824" }, { "cosine_sim_score": 0.3991212546825409, "passage": "የተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተ.መ.ድ.) በማሊ የሁሉን አቀፍ ሰላም ማስፈን ልኡክ በትናንትናው እለት እንዳረጋገጠው መደበኛ በሆነ የአሰሳ ስራ ላይ የነበሩ ሶስት የሰላም አስከባሪዎቹ በሰሜን ማሊ በአጉልሆክ አቅራቢያ በፈንጅ መገደላቸውን አስታውቋል፡፡\nልኡኩ ባወጣው መግለጫ ሌላ አራት ሰላም አስከባሪ ወታደሮቹ እንደተጎዱና በአሁኑ ወቅት ህከምና እየተደረገላቸው መሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡\nበማሊ የተ.መ.ድ. ዋና ጸኃፊ ልዩ ተወካይና የልኡኩ ኃላፊ ማሃመት ሳሌህ አናዲፍ ክስተቱን “የቡከኖች ድርጊት” በማለት በጽኑ አውግዘውታል፤ አላማውም የልኡኩን እንቅስቃሴ ለማሽመድመድ መሆኑ ተናግረዋል፡፡\nአናዲፍ “ሁሉንም ጥረቶች በማቀናጀት ለእነዚህ ሽብር ድርጊቶች ተጠያቂ የሆኑ አካትን ለይተን እንይዛለን፣ በፍትህ ፊት ለሰሩት ወንጅል መልስ ይሰጣሉ“ ብለዋል፡፡\nልኡኩ ወደ ማሊ የተላከው በፈረንጆቹ 2013 ነበር፡፡ የልኡኩ አላማም በማሊ ያለውን የፖለቲካ ሂደት ለመርዳት አንደሆነ ተነግሯል፡፡\n", "passage_id": "455ca7b3f208bd20933e3ac68bc94531" }, { "cosine_sim_score": 0.3840296268463135, "passage": "የኢራቅ ጠቅላይ ሚንስትር ሃይደር አል አባዲ የመንግሥታቸው ሓይሎች ራሱን የእስልምና መንግሥት ብሎ ከሚጠራው ጽንፈኛ ቡድን ነጥቀው የተቆጣጥሩዋትን ቁልፍ ከተማ ራማዲን ዛሬ ጎብኝተዋል።የኢራቅ መንግሥት ቴለቭዢን ሚስተር አባዲ ራማዲ መጓዛቸውን ከመግለጽ በስተቀር ሌላ ዝርዝር አልተናገረም። አንድ የኢራቅ ወታደራዊ መኮንን ለአሶሲየትድ ፕሬስ እንደተናጋሩት ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአካባቢው የጸጥታና የአስተዳደር ባለስልጣናት ጋራ ተወያይተዋል።ዛሬ የኢራቅ ሓይሎች የእስልምና መንግሥት ተዋጊዎችን ከከተማዋ ሲመነጥሩ በየመንገዱ እና በህንጻው የተጠመዱ ቦምቦችን ሲያመክኑ ውለዋል። በከተማዋ ዳር ዳሩን ኣልፎ ኣልፎ ተኩስ እንደነበር ተዘግቧል።ባለፈው ግንቦት ራማዲ የእስልምና መንግሥት ቡድን እጅ መውደቋ ጽንፈኛውን ቡድን ለመመከት ሲሟሟቱ ለነበሩት ለጠቅላይ ሚኒስትር አባዲ መንግሥት እና ለጦር ሰራዊቱ ከባድ ምት እንደነበር አይዘነጋም።ትናንት ጦር ሰራዊቱ ከተማዋን መልሶ ከተቆጣጠረ በሁዋላ ታዲያ አባዲ በቴሌቭሺን ባደረጉት ንግግር መጪው የአውሮፓውያን 2016 ዓ.ም. የእስልምና መንግሥት ከኢራቅ የሚወገድበት ዓመት ይሆናል ሲሉ አውጀዋል። ቀጣይ ዒላማችን ደግሞ ሁለተኛዋ የኢራቅ ትልቋ ከተማ ደግሞ ትሆናለች ብለዋል።", "passage_id": "176bff1c00ee68ef9260f104bbc0fa43" }, { "cosine_sim_score": 0.38317763805389404, "passage": "ሊቢያ ቤንጋዚ ከተማ አቅራቢያ ቢያንስ ሠላሳ ሥድስት አስከሬኖች የተቀበሩበት የጅምላ መቃብር ተገኘ።አስከሬኖቻቸው የተገኙት ሰዎች ማንነት አልታወቀም፣ በጥይት የተመቱ ናቸው ተብሏል።በአንድ ሪፖርት መሰረት አንዳንዶቹ አስከሬኖች ሙሉ የሥራ ልብስ የለበሱ ሌሎች ደግሞ የሥፖርት ቱታ የለበሱም አሉባቸው።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሊቢያ ተወካይ ኻሳን ሳላሜ ባወጡት መግለጫ አረመኒያዊው ወንጀል እንደስቆጣቸው ገልፀው ምርመራ እንዲካሄድ አሳስበዋል።ሁለቱም የሊቢያ ተቀናቃኝ አስተዳደሮች፣ ዓለምቀፍ ዕውቅና ያለው የትሪፖሊው መንግሥትና በሀገሪቱ ምሥራቃዊ ክፍል በኻሊፋ ሃፍታር የሚመራው መንግሥት ግድያዎቹን አውግዘዋል። ምርመራ እናካሂዳለን ሲሉም ቃል ገብተዋል። የሃፍታር ተዋጊዎች ባላፉት ሦስት ዓመታት የተካሄዱትን በርካታ ግድያዎች በመፈፀም ይጠረጠራሉ ።", "passage_id": "c72b102a366abaaf7485572ec1d9da59" }, { "cosine_sim_score": 0.3743225336074829, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ ኢድሊብ ግዛት የተኩስ አቁም ስምምነት መድረሳቸውን አስታወቁ።ስምምነቱ የሶሪያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ የሚፈጽመውን ጥቃት ለማስቆም እና በአካባቢው ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረስ የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ያለመ ነው ተብሏል።ዛሬ የሚጀምረው የተኩስ አቁም ስምምነት ለምን ያክል ጊዜ እንደሚቆይ ግን የተባለ ነገር የለም።ቱርክ ባለፈው ወር በኢድሊብ ግዛት የተኩስ አቁም ስምምነት ይደረስ ዘንድ ሩሲያን ጠይቃ ነበር።በወቅቱ ሩሲያ እና የመንግስት ሃይሎች በአማጽያን ይዞታ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸው ይታወሳል።በሶሪያ የአማጽያን የመጨረሻ ይዞታ የሆነችውን ኢድሊብ ለማስለቀቅ የበሽር አላሳድ ወታደሮች ተደጋጋሚ ጥቃት እየፈጸሙ ይገኛል።ይህ ደግሞ ለንጹሃን ህልፈትና በአካባቢው ለሚደርሰው ማህበራዊ ቀውስ ምክንያት መሆኑ ይነገራል።በአካባቢው ያለውን ግጭት ተከትሎ በታህሳስ ወር ብቻ 300 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ከኢድሊብ ወደ ቱርክ መሰደዳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገልጿል።የሶሪያ ቀውስ ከጀመረበት የፈረንጆቹ 2011 ጀምሮ ከ370 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል። በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2019 ደግሞ ከ1 ሺህ የሚበልጡ ህጻናትን ጨምሮ 11 ሺህ 215 ሰዎች በጦርነቱ ሳቢያ ህይዎታቸው አልፏል።ምንጭ፦ አልጀዚራ", "passage_id": "801a90b4f3eb8c67b7d35ca5953727e0" }, { "cosine_sim_score": 0.3677804470062256, "passage": "በኢራቅ የሚገኘው ታላቁ የአልኑር መስጊድ በአሸባሪው አይ ኤስ መውደሙ ውግዘትን አስከትሏል፡፡እርምጃው የአሸባሪውን ቡድን ሽንፈት የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡ሞሱልን የማስለቀቁ ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሳቸውን የኢራቅ ወታደሮች ገልፀዋል፡፡የሰሜን ኢራቅ መዲና የሆነችው ሞሱል በፈረንጆቹ 2014 በፅንፈኛው አሸባሪ ድርጅት አይ ኤስ ቁጥጥር ሥር ዋለች፡፡የኢንዱስትሪ መንደር የሆነችው ሞሱል በተለይም የታሪካዊውና የታላቁ አል ኑር መስጊድ መገኛ መሆንዋ ስሟ ጎልቶ እንዲነሳ አድርጓታል፡፡አሸባሪው ድርጅት ይህችን ታሪካዊ ከተማ በመቆጣጠር ዜጎቿን ለስደትና እንግልት ከተማዋን ለውድመት ዳርጓል፡፡አሁንም ድረስ ስለመሞቱና መኖሩ ተጨባጭ ማስረጃ ያልቀረበበት የአሸባሪ ቡድኑ መሪ አቡ በከር አል ባግዳዲ በአል ኑር መስጊድ በመገኘት ነበር የመጀመሪያውን መልዕክት ያስተላለፈው፡፡አይ ኤስን ከከተማዋ ለማስለቀቅ የኢራቅ ወታደራዊ ክፍል በአሜሪካ መራሹ ጥምር ኃይልበመታገዝ ብርቱ ትግል ሲደርጉ ቆይተዋል፡፡በዚህም የረመዳን ፆም ከመፈታቱ በፊት ሞሱልን ከአይ ኤስ እጅ ነፃ ለማውጣት ታቅዶ ትግሉ ተፋፍሞ ቀጥሏል፡፡ከወር በፊት ደግሞ ‹‹ዘመቻ ሞሱል›› በሚል ሞሱልን የማስለቀቅ ዘመቻ ተጠናክሮ ተጀምሮ እንደነበር ይታወቃል ፡፡ዘመቻው የሚፈለገውን ውጤት ከማስመዝገቡ በፊት ታዲያ አሸባሪው አይ ኤስ ሽንፈቱን የሚያሳይ አሳዛኝ ዕኩይ ድርጊት ፈፅሟል፡፡800 ዓመት ያስቆጠረውን ታላቁን የአልኑር መስጊድን በማውደም የዕኩይ ድርጊት ፊታውራሪነቱን በተግባር አሳይቷል፡፡ለሞሱል ነዋሪዎች ደግሞ ኃዘኑ ድርብ የሆነባቸው ሲሆን፤ይህን ተከትሎም ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ድርጊቱን እያወገዘው ይገኛል ፡፡የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይደር አል አባዲ የአይ ኤስ ድርጊት ሽንፈቱን ማመኑን በግልፅ ያሳየ ነው ብለዋል፡፡ድል ሊመታ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ መድረሱን ሲረዳ የሰነዘረው  የፈሪ በትር መሆኑን ነው የገለፁት፡፡", "passage_id": "c95e96890d12cd69c4f8d79db39e1e85" }, { "cosine_sim_score": 0.366687536239624, "passage": "የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ኢኮዋስ) ወደ ማሊ የላከው ልዑክ አባላት ከሀገሪቱ ወታደራዊ የመፈንቅለ መንግስት መሪዎች ጋር በመንግስታዊ ሽግግር ዙሪያ ያደረጉት ዉይይት ትናንት ያለ ስምምነት ተጠናቋል፡፡\nበቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ጉድላክ ጆናታን የተመራው ልዑክ በመፈንቅለ መንግስት ከስልጣን የወረዱት ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬይታ ወደ ስልጣናቸው እንዲመለሱ ለማደራደር ነበር ወደ ማሊ ያቀናው፡፡ ይሁን እንጂ ድርድሩ በሽግግር ወቅት ሀገሪቱን ማን እስከመቼ ይምራ ወደሚል መቀየሩን የድርድሩ ተሳታፊዎች ተናግረዋል፡፡\nይህ የሆነው ፕሬዝዳንቱ ከስልጣን መውረዳቸውን እና ይህንም ያደረጉት መፈንቅለ መንግስቱን የመሩት አካላት ሳያስገድዷቸው በራሳቸው ፈቃድ መሆኑን ለልዑኩ አባላት በማሳወቃቸው መሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡ ፕሬዝዳንቱ በሽግግሩ የመሳተፍም ሆነ ከዚህ በኋላ ወደ ፖለቲካ የመመለስ ፍላጎት እንደሌላቸው ለጉድላክ ጆናታን መግለጻቸውም በዘገባው ተካቷል፡፡\nለአንድ ዓመት የሚቆይ የሽግግር ጊዜ ተግባራዊ እንዲደረግ በአማራጭነት ቢቀርብም ወታደራዊ መሪዎች ከምርጫ ይልቅ ሪፎርም መቅደም አለበት የሚል አቋም በመያዛቸው ስምምነት ላይ አልተደረሰም፡፡\nየውይይቱን ያለስምምነት መጠናቀቅ ተከትሎ ኮሎኔል እስማኤል ዋጉ በሰጡት መግለጫ ዉይይቱን በተመለከተ አደራዳሪዎቹ ለየሀገራቱ መሪዎች ሪፖርት ገልጸው ፣ ነገር ግን የሽግግሩ አስተዳደር የመጨረሻ ውሳኔ በሀገርዉስጥ ድርድር እንደሚወሰን ተናግረዋል፡፡\n“ምንም ነገር አልተወሰነም ፡፡ ሁሉም ሰው የየራሱን አመለካከት ነው የገለጸው፡፡ የሽግግሩ አወቃቀር የመጨረሻ ውሳኔ እዚሁ በኛ በማሊያውያን ይወሰናል” ብለዋል፡፡\nኢኮዋስ በአጭር ጊዜ ዉስጥ ምርጫ ተካሂዶ የሪፎርሙ ስራ በሲቪል መንግስት ሊከናወን ይገባል የሚል አቋም ይዟል፡፡ በተቃራኒው በርካታ ተንታኞች በቅድሚያ ሪፎርም ተደርጎ ህዝቡን እና ወታደሮችን ለምሬት የዳረጉ እብደ ሙስና እና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች እልባት ሳያገኙ ምርጫ ማድረግ የከፋ መዘዝ ይኖረዋል የሚል እምነት አላቸው፡፡\nበማሊ ባለፈው ሳምንት ነበር ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ተካሒዶ የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ጨምሮ ከፍተኛ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር የዋሉት፡፡\nመፈንቅለ መንግስቱ በእስላማዊ ታጣቂዎች ከፍተኛ ስጋት በተደቀነባት ማሊ፣ እንደ ሌሎች የቀጣናው ሀገራት ሁሉ ተጨማሪ የፖለቲካ ቀውስ ሊፈጠር ይችላል የሚል ስጋት አሳድሯል፡፡\n", "passage_id": "0fa5ebb1da4e475eec40d5f7cf9d6081" }, { "cosine_sim_score": 0.3648175001144409, "passage": "ሰሜናዊ ኩርዲስታን ውስጥ ሰላም እንዲሰፍን እና የሕግ የበላይነት እንዲከበር የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይደር አል አባዲ ተማፀኑ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተማፅዕኖውን ያቀረቡት የክልሉ መሪ ሥልጣናቸውን እንደሚለቅቁ ትናንት ማስታወቃቸውን ተከትሎ ነው።የኩርዲስታንን ሁናቴና በፓርቲዎች ዋና ፅሕፈት ቤቶች የደረሱትን ጥቃቶች በቅርበት እየተከታተሉ መሆናቸውን ዛሬ ሰኞ ጠቅላይ ሚኒስትር አባዲ አስታውቀዋል።የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎችንና ኢርቢልና ዳሁክ ውስጥ ረብሻ ለመፍጠር የሚደረጉ ሙከራዎችንም ጭምር እየተከታተልን ነን ብለዋል።የባግዳዱ ማዕከላዊ መንግሥት በሀገሪቱ ክፍለ ግዛቶች በሙሉ ሰላም እንዲሰፍን እና የሁሉም ዜጎች ጥቅም እንዲከበር የሚፈልግ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።የኢራቅ ኩርዱ መሪ ማሱድ ባርዛኒ ትናንት ዕሁድ በቴሌቭዥን ባሰሙት ንግግር እኤአ ከተነገ ወዲያ ህዳር አንድ ጀምሬ ሥልጣን እለቃለሁ ሲሉ አስታውቀዋል።", "passage_id": "ee76d6ad5186ba6adff1f56261e2d42d" }, { "cosine_sim_score": 0.3533271253108978, "passage": "ኢትዮጵያ ከ120 በላይ ሱማሊያውያን አስረኞችን ለመልቀቅ መስማማቷን የሱማሊያ ጠቅላይ መኒስተር ሓሰን ዓሊ ካይረ አስታውቀዋል ፡፡የሱማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በቲውተር ገጻቸው በለቀቁት መረጃ እንዳገለጹት፤ በ29ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ለመገኘት አዲስ አበባ በቆዩባቸው ቀናት ከኢትዮጵያ መንግስት ባደረጉት ውይይት እስረኞችን ለማስለቀቅ የተሳካ ስራ ማከናወናቸውን ነው  ፡፡ከእስር ከሚለቀቁት ውስጥም በሽበርተኝነት ዘገባ ላይ ተሰማርቶ በመገኘቱ ለበርካታ ዓመታት ተፈርዶበት የነበረው የሱማሊያ ጋዜጠኛ በቆራቃ በርታማሃ አንድሚገኝበት ጠቁመዋል ፡፡ከእስር የሚፈቱ እስረኞችም ምናልባት ወደ ሱማሊያ ሞቃዲሾ እንደሚሄዱ ነው የተመለከተው ፡፡ምናልባትም አንዳንዳንዶቹም የእስር ጊዜያቸው በሀገራቸው በሱማሊያ ላይ እንደሚጨርሱም ይገመታል ፡፡", "passage_id": "f9ecdce7af0a582b9503dbf3a64b3407" }, { "cosine_sim_score": 0.35307449102401733, "passage": "የኢራቅ መንግሥት በአይ ኤስ ላይ ላይ ድልን በመቀዳጀት የሞሱል ከተማ ነፃ መውጣቱን  አስታወቀ፡፡በአሸባሪው ድርጅት የተያዙ ሁለት ቦታዎችም በቅርብ ቀን ነፃ እንደሚወጡ የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለጦሩና ለኢራቃውያን የምስጋናና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሞሱል ከአይ ኤስ ነፃ ብትወጣም ቡድኑን የመዋጋቱ ዘመቻ ግን ይቀጥላል ተብሏል፡፡ታሪካዊቷ የሰሜን ኢራቅ ከተማ ሞሱል ከ2014 የፈረንጆቹ ዓመት ጀምሮ ነበር በአሸባሪው ድርጅት አይ ኤስ ቁጥጥር ሥር የወደቀችው፡፡ፅንፈኛው አይ ኤስ የታሪካዊውና  የታላቁ አል ኑር መስጊድ መገኛ የሆነችውን ሞሱል በመቆጣጠር ነዋሪዎቹን ለእንግልትና ስደት ዳርጓል፡፡ አል ኑር መስጊድን ጨምሮ ሌሎች ታሪካዊና የከተማዋ መሰረተ ልማቶችን አውድሟል፡፡አሸባሪው ቡድን ሞሱልን መቀመጫ ከተማዬ ብሎ ከማወጅ ባለፈ በታላቁ አልኑር መስጊድ ፕሮፓጋንዳውን እስከ መንዛትም ደርሶ ነበር፡፡የኢራቅ ጦር ከተማዋን ከፅንፈኛው ቡድን ለማስለቀቅ ከባድ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ጥረቱ ውጤት አምጥቶም ባለፈው ጥር ወር ምስራቅ ሞሱልን ማስለቀቁ ይታወሳል፡፡ከሁለት ወር በፊት ደግሞ ምዕራባዊ ሞሱልን ከአይ ኤስ ለማስለቀቅ በአሜሪካ መራሹ ጥምር ኃይል በመታገዝ ትግሉ ተፋፍሞ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በዚህም የአይ ኤስ አቅም እየተዳከመ ሞሱል ነፃ የምትወጣበት ጊዜ እየቀረበ መሆኑን የሚያሳዩ ውጤቶች ሊመዘገቡ ችለዋል፡፡ባለፈው ወርሃ ጥቅምት 2016 የፈረንጆቹ ዓመት በከተማዋ ተሰማርቶ የነበረው ከስድስት ሺ በላይ የአይ ኤስ ሚሊሻዎች ቁጥር ወደ መቶዎች ወረደ፡፡ ጥምር ኃይሉ በአይ ኤስ የታገቱ በርካታ ንፁኃን ዜጎችንም ማስለቀቁ ተመልክቷል፡፡የሽንፈት ዋዜማ ላይ መድረሱን የተረዳው አይ ኤስ በበኩሉ ትልቅ ውግዘትን ያስከተለውን 850 ዓመት ገደማ ያስቆጠረውን ታላቁን የአልኑር መስጊድን በማውደም ዕእኩይ ድርጊቱን ለዓለም ያንጸባረቀ  በመሆኑ ብዙዎችን አሳዝኗል ፡፡ጥምር ኃይሉ አቅሙን በማጠናከር በአይ ኤስ ላይ ድልን በመቀዳጀትሞሱል ጨምሮ  ከሁለት ይዞታዎች ውጭ ከአይ ኤስ መዳፍ ነፃ መውጣቷ ነው የተነገረው፡፡ድሉን ተከትሎ የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይደር አል አባዲ ሞሱል በመገኘት ለጦር ኃይሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከጦር ሃይሉ በተጨማሪ በተገኘው ድል ለኢራቃውያንም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ምንም እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሞሱል ከተማ መደበኛ የሆነ ንግግር ባያደርጉም የሞሱል ነዋሪዎች አደባባይ በመውጣት ደስታቸውን ገልፀዋል፡፡አሁን በአይ ኤስ ቁጥጥር ሥር የሚገኙት ሁለት ቦታዎችን በቅርብ ቀን ውስጥ በማስለቀቅ በአገር ዓቀፍ ደረጃ ሞሱል ነፃ የወጣችበት የድል በዓል በድምቀት ይከራል ብለዋል-ጠቅላይ ሚኒስትር አባዲ፡፡በአየር የሚሰነዘር ጥቃትና የተኩስ ልውውጥ በከተማዋ እየተሰማ እንደሆነም እየተነገረ ነው፡፡ሞሱልን ማስለቀቅ አይ ኤስን ድባቅ መምታት ባለመሆኑ ፅንፈኛውን ቡድን የመዋጋቱ ጥረት በቀጣይ የሚጠናከር እርምጃ ነው ብላለች ኢራቅ፡፡ ", "passage_id": "4ab96cbe13f86664918bbbdb53e98780" }, { "cosine_sim_score": 0.3525616526603699, "passage": "በአብዬ ግዛት የሚገኙ የሚስሪያ እና ዲንካ ጎሳዎች መካከል የሰላም ስምምነት ተፈረመ፡፡በሚስሪያ በኩል ጃዕሚ አልሲድቅ እንዲሁም በዲንካ ጎሳ በኩል ደግሞ ዋር ሀመዲን ስምምነቱን ተፈራርመዋል፡፡በአብዬ አሚት በምትባል ከተማ በተካሄደው የሁለቱ ጎሳዎች የጋራ ስብሰባ በአካባቢው በተለያየ ጊዜ ይከሰት የነበረውን ግጭት በማስወገድ በጋራ ሰላምን ለማስፈን ስምምነት ደርሰዋል፡፡በስምምነቱ አካባቢውን ከተኩስና ወታደራዊ እንቅስቃሴ የፀዳ ለማድረግ፣ ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት፣ የድንበር አካባቢ ወንጀሎችን እና ለበርካታ ጊዜያት በግጦሽ ሳርና የመጠጥ ውሃ ምክንያት ይከሰት የነበረውን የእርስ በእርስ ግጭት ለማስቆም የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል ተብሏል፡፡በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ በተባበሩት መንግሥታት የአብዬ ጊዜያዊ የጸጥታ ሃይል (ዩኒስፋ) የሰሜን ሴክተር ላይዘን ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ዋኘው አለሜ እንዲሁም የ23ኛ፣ 24ኛ እና 25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አዛዦች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "b5d51094401b477abb2c93e508c3fc46" }, { "cosine_sim_score": 0.35119524598121643, "passage": "የተመድ ትናንት በሰጠው መግለጫ፣ ሁለት የሰላም አስከባሪ ወታደሮቹ ማዕከላዊ ማሊ ውስጥ መኪናቸው በተጠመደ ፈንጂ ላይ ሲጓዝ ሕይወታቸው ማለፉን አስታወቀ።ወታደሮቹ አደጋው የደረሰባቸው በቅኝት ላይ እንዳሉ ሲሆን፤ በዚሁ ተግባር ላይ የተሰማሩ ሌሎች አራት የሰላም አስከባሪዎች ላይም የመቁሰል አደጋ መድረሱን ድርጅቱ ጨምሮ አስታውቋል።የተመድ ቃል አቀባይ ስቴፌነኢ ዱጃሪክ ስለሁኔታው በተናገሩት ቃል፣ የድርጅቱ ዋና ጸኃፊ ልዩ ተወካይ ማሃማት ሳልህ አናዲፍ ጥቃቱን አውግዘው፣ ለአደጋው ሰለባ ቤተሰቦችም የማፅናኛ ቃልና፣ ፈጣን ለሆነ ፈውስም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል ብለዋል።እአአ ከ2013 ዓ.ም ወዲህ፣ በብዙ ሺህ የሚቆጠር የተመድ የሰላም አስከባሪ ሠራዊት፣ አክራሪ እስልምናን እና በአጠቃላይ ህገወጥ ድርጊቶችን ለመቋቋም ማሊ ውስጥ መስፈሩ ይታወቃል።ባለፈው ማክሰኞም ሥድስት የማሊ ወታደሮች መኪናቸው ማሊ ውስጥ በሚገኝ ተመሳሳይ ክልል ፈንጂ ላይ ሲጓዝ መሞታቸው ይታወቃል።", "passage_id": "9235d3d80da90410bc57768d89e414fc" } ]
e15862a02f9b735077bcb2015bde8723
cd348ec86efbab2724ed4a846c717983
በመዲናዋ 98 ሺ ለሚልቁ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ነው
በአዲስ አበባ ከተማ በጎ ፈቃደኞች የማጠናከሪያ ትምህርትና በስፖርት፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በስነ ጥበብ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎችን ከ98 ሺህ በላይ ለሆኑ ተማሪዎች እየሰጡ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ።የቢሮ የበጎ ፈቃድ ዳይሬክተር አቶ አክሊሉ ትዕዛዙ እንደገለጹት÷ በ114 ትምህርት ቤቶች ከ5ኛ ክፍል እስከ 10 ክፍል ላሉ 62 ሺህ 700 ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል።በተጨማሪም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኪነ ጥበብ፣ በስፖርትና ኢትዮጵያዊነት ዙሪያም ለ36 ሺህ ተማሪዎች ለሁለት ወራት ስልጠና እየተሰጠ ነው።ወጣቱ ትውልድ የኢትዮጵያ ታሪክና ባህላዊ እሴቶችን የሚያትቱ መፅሀፎችን ከማንበብ ይልቅ በማህበራዊ ሚዲያዎች ተጠምዶ የሚውል መሆኑን ዳይሬክተሩ አመልክተው ስለ ኢትዮጵያዊነት የሚሰጠው ስልጠናም ወጣቱ በስሜት የሚነዳ ሳይሆን ምክንያታዊ ትውልድ ለመፍጠር እንደሚረዳ አመልክተዋል።የበጎ ፈቃድ ትምህርትና ስልጠና ከሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች መካከልም ዳግማዊ ምኒልክ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ኮከበ ጽባህ እንደሚገኙባቸው ጠቅሰዋል።ትምህርቱ እስከ ነሀሴ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑ መገለፁን የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅ ዘገባ ያመለክታል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32645/
[ { "cosine_sim_score": 0.4880431592464447, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ33ኛ ዙር በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ዩኒቨርሲቲው በድህረ ምረቃና በቅድመ መደበኛ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡ተመራቂዎች የሀገሪቱ ብሎም የዓለም የጤና ስጋት ከሆነው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለትህምርት የማይመች ሁኔታን ፈጥሮ ቢሆንም ጥንቃቄ በማድረግና በቴክኖሎጂ በመጠቀም የትምህርት እና የምርምር ሥራቸው ሳይቋረጥ መጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ተናግረዋል ፡፡ተቋሙ በልዩ ልዩ የምህንድስና፡ የህክምና፡ የጤና፡ የግብርና፡ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እና በሌሎች የማህበራዊና የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፎች እስከ አሁን የዛሬዎችን ጨምሮ አጠቃላይ 56 ሺህ 958 ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡በተመሳሳይ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 43 ተማሪዎችን ዛሬ አስመረቋል።ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያና ሁለተኛ ድግሪ ያስተማራቸውን ተማሪዎች ሲሆን ያስመረቀው በኪቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ተማሪዎቹ የቀሯቸውን ትምህርቶች በኦንላይን ተከታትለው\nመጨረሳቸው በምረቃው ላይ ተገልጿል።የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ጫና ዋታ በስነ ስርዓቱ ላይ ለተማሪዎቹ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስትላልፈዋል።\nተማሪዎቹ ከኮሮናቫይረስ ራሳቸውን በመጠበቅ ሀገራቸውን እና ህዝባቸውን የሚጠቅም ስራ እንዲያከናውኑ ጥሪ አቅርበዋል።ፕሬዚዳንቱ በአሁኑ ወቅት ዩኒቨርሲቲው 17 ሺህ ተማሪዎችን በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ተቀብሎ እያስተማረ ቢሆንም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ግን የመማር ማስተማር መርሃ ግብሩ ተቋርጦ እንደሚገኝ አብረው ጠቁመዋል።በአስጨናቂ ጉዱና አዳነች አበበ", "passage_id": "1e1c51e1361d4e82c1f68cc4e663f981" }, { "cosine_sim_score": 0.485661119222641, "passage": "በ2011ዓ.ም የአጠቃላይ ትምህርት (10ኛ ክፍል) ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ወደ 11ኛ ክፍል መግቢያ ነጥብ ዛሬ ይፋ መሆኑን የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡በዚህም መሰረት፡-የመደበኛ፣ የማታና የግል ተፈታኝ ተማሪዎች ለወንድ 2.00 እና በላይ ለሴት 1.86 እና በላይ ሆኖ የማታና የግል ተፈታኝ ተማሪዎች በማታው ፕሮግራም ይቀጥላሉ፡፡ለአካል ጉዳተኞች መስማት የተሳናቸው ለወንድ 1.86 እና በላይ ለሴት 1.71 እና በላይ እንዲሁም ለዓይነ ስውራን ለወንድ 1.71 ለሴት 1.61 እንዲሆን ተወስኗል፡፡ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች፣አርብቶ አደር አካባቢዎች እና የፀጥታ ችግር የታየባቸው አካባቢዎች ደግሞ ለወንድ 1.86 ለሴት 1.71 እንዲሆን መወሰኑን ኤጀንሲው ማስታወቁን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡ከዚህ በተጨማሪሁሉም ወደ 11ኛ ክፍል የሚገቡ ተማሪዎች የሚመርጡት የትምህርት መስክ በትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ-ካርታው በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት በምርጫ ተፈጥሮ ሳይንስና ማህበራዊ ሳይንስ ብቻ ይሆናል፡፡ከዚህ በፊት የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት 10ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 2.00 ነጥብ እና ከዚያ በላይ ያመጡ በማታው ፕሮግራም የ11ኛ ክፍል ትምህርታቸውን መቀጠል የሚችሉ መሆኑን ኤጀንሲው አስታውቋል፡፡የ2012 የትምህርት ዘመን ትምህርት የሚጀመረው የፊታችን ሰኞ መስከረም 12 ስለሆነ የተማሪ ወላጆች ልጆቻችሁን ወደ ትምህርት ቤት በመላክ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ለማድረግ የድርሻችሁን እንድትወጡ ሲል ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡", "passage_id": "1dd884c11fc1bbd9973879e517342ed1" }, { "cosine_sim_score": 0.48354974389076233, "passage": "የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ መጀመሩን ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዜናና የፈተናዎች ኤጄንሲ ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብሬእግዚአብሔር አስታውቋል፡፡ፈተናዎች በ993 የፈተና ጣቢዎች እየተሰጠ እንደሚገኝም ገልጸዋል፡፡ዋልታ ከፈተና ጣቢዎቹ አንዱ በሆነው የጥቁር አንበሳ ፈተና ጣቢያ ተገኝተው የፈተና አሰጣጥ ሂዴቱን የተመለከተ ሲሆን በጣቢያው ከአምስት ትምህርት ቤቶች የተወጣጡ ተፈታኞች ፈተናቸውን እየተቀበሉ መሆናቸውን የፈተናው ጣቢያ አስተባባሪ የሆኑት አቶ ሲሳይ አለሙ ተናግረዋል፡፡በፈታና ጣቢያው መገኘት የነበረባቸው 1ሺህ 77 ተማሪዎች 1ሺህ 73ቱ ፈተናውን በሰላማዊ ሁኔታ መጀመራቸውን የገለጹ ሲሆን ቀሪዎቹ አራት ተማሪዎች የቀሩበት ሁኔታ አልተገለጸም፡፡በፈተና ወቅት ያነጋገርናቸው ተማሪዎች ስኬታማ በሆነ መልኩ ፈተናውን መጀመራቸውን ለዋልታ ተናግረዋል፡፡  ", "passage_id": "0e3ea3e7780aeb56489bee6693bb47ff" }, { "cosine_sim_score": 0.47439390420913696, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ40 ሺህ በላይ ለሆኑ የመንግስት አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው።ስልጠናው ብልፅግና ፓርቲ በሚያስተዳድርበት ሁሉም አካባቢዎች በሚገኙ 39 ጣቢያዎች እየተሰጠ መሆኑን፥ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ አወሉ አብዲ ተናግረዋል።በአመራሩ መካከል የአስተሳሰብ እና የተግባር አንድነት እንዲፈጠር ማስቻል የስልጠናው ዓላማ መሆኑንም ነው የተናገሩት።ከዚህ ባለፈም ሀገሪቱ አሁን ላይ እየተመራች ያለበትን እሳቤ አመራሩ እንዲገነዘብ ማድረግም የስልጠናው አላማ መሆኑንም ገልጸዋል።አያይዘውም ስልጠናው እንደየ አካባቢው ሁኔታ ከ10 እስከ 15 ቀናት ይቆያል ብለዋል።ስልጠናው በዋናነት የመደመር እሳቤ እና የብልፅግና ፓርቲ መሠረታዊ አስተሳሰቦች ምንነትና ይዘት ላይ ትኩረቱን ያደርጋል ተብሏል።በኃይለሚካኤል ዴቢሳትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "39d4837ced4d21753952e6c70417fd94" }, { "cosine_sim_score": 0.4740932881832123, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2013 የትምህርት ዘመን እንዲቀጥል በተወሰነው መሠረት የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በመጀመሪያው ዙር የተመራቂ ተማሪዎች የቅበላ መርሃ ግብር ይፋ ተደረገ።በዚሁ መሰረት፡-1. ጥቅምት 23 እና 24 ቀን 2013 ዓ.ምአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣ ራያ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ\nመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ሠመራ ዩኒቨርሲቲጥቅምት 25 እና 26 ቀን 2013 ዓ.ምአርሲ ዩኒቨርሲቲ፣ ኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ደብረ ብረሃን ዩኒቨርሲቲ፣ ዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ መዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ፣አክሱም ዩኒቨርሲቲ፣ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ፣ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ፣ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም አምቦ ዩኒቨርሲቲ፣ጥቅምት 27 እና 28 ቀን 2013 ዓ.ምጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ኦዳቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፣ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ፣\nባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ፣እንጂባራ ዩኒቨርሲቲ፣\nወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲጥቅምት 29 እና 30 ቀን 2013 ዓ.ምሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ከጥቅምት 28 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ምጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ፣", "passage_id": "bb2bd543831ba87e62a9c86b9410b65e" }, { "cosine_sim_score": 0.4739154577255249, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሲያስተምራቸው የነበሩ 2 ሺህ 444 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ተመራቂዎቹ በ2012 ዓ.ም መመረቅ የነበረባቸው ሲሆን በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት በመቋረጡ የምረቃ ፕሮግራማቸው ዛሬ ተካሂዷል፡፡በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ጫላ ዋታ ትምህርታቸው በወረርሽኙ ምክንያት ተቋርጦ የነበረ ቢሆንም ማካካሻ ወስደው ዛሬ ለምርቃት መብቃታቸውን አንስተዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው በ2013 የትምህርት አመት የኮቪድ-19 ፕሮቶኮልን ተግባራዊ በማድረግ ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅት ማድረጉን አስረድተዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው ከተመሰረተበት 2004 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ስድስት ዓመታት 8 ሺህ ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ ባሳለፍነው ዓመት ከ17 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ እያሰለጠነ ይገኛል፡፡ በዚህም በቅድመ ምረቃ፣ ድህረ-ምረቃ እና ፒኤችዲ ፕሮግራም ስልጠና የሚሰጥ ሲሆን፣ በፒኤችዲ ፕሮግራም የገዳ ስርዓት ትምህርትን ይሰጣል፡፡ ተመራቂ ተማሪዎቹ በ8 ኮሌጆች በሚገኙ 35 የትምህርት መስኮች የሰልጠኑ ናቸው፡፡ ብዙአለም ቤኛ እና ሀቢብ ሞሃመድ", "passage_id": "6e51e1392a268dbd1d64ebfdd5f949e8" }, { "cosine_sim_score": 0.47187626361846924, "passage": "አዲስ አበባ፡- በአዲሱ የትምህርት ስርዓትና በሚተገበረው ፍኖተካርታ መሰረት ልዩ ተሰጥኦ ላላቸው ተማሪዎች ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደሚከፈት ተገለፀ፡፡ የቀድሞ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ጥላዬ ጌቴ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በአዲሱ የትምህርት ስርዓትና በሚተገበረው ፍኖተካርታ መሰረት አገሪቱ ለተሻለ የፈጠራ አቅም የምትበቃው በክፍል ውስጥ ተፈትነው 100 እና 90 በሚያመጡ ጎበዞች ብቻ አይደለም፡፡ ልዩ የተፈጥሮ ጸጋ ያላቸው ተማሪዎች እውቀታቸውን በተግባር የሚፈትኑበት እድል እንዲያገኙ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ይከፈትላቸዋል፡፡ የልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቱ መኖር የተለየ ተሰጥኦ ባለቤት ተማሪዎች በፍላጎታቸው መሰረት እንዲማሩ ያደርጋል የሚሉት ዶክተር ጥላዬ፤ የአገሪቱ የኢኮኖሚና የፖለቲካ አቅጣጫን ለማስተካከልም እድል እንደሚፈጠር ጠቅሰዋል፡፡ የትምህርት ፍኖተካርታውን ለመተግበር ከአስር እስከ አስራ አምስት ዓመታት የሚፈጅ በመሆኑ በአግባቡ ከተሰራበት ስራዎች ሁሉ በእውቀትና በባለሙያዎቸ እንዲመሩ እድል እንደሚፈጠር ጠቁመዋል፡፡ እንደ ዶክተር ጥላዬ ገለፃ፤ ትምህርት ቤቱ መከፈቱ አገሪቱ የሚኖራትን ልማትና ግንባታ በማፋጠን ከዓለም ህዝብ ጋር ተወዳድሮ የማሸነፍን ሀይል ይሰጣል፡፡ በትምህርት ቤቱ የሚማሩት የልዩ ተሰጥኦ ባለቤቶችም አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በአግባቡ የሚቀዱ፣ የሚያላምዱና የሚፈጥሩ እንዲሆኑ እድል ያገኛሉ፡፡ ይህ ትምህርት ቤት ከአሥር ዓመት በኋላ በመንገድ ሥራ፣ ኢንዱሰትሪዎችን በራስ አቅም የሚገነቡና የሚመረቱባቸው እንዲሆኑ እንዲሁም ሳተላይት የሚያመጥቅ ትውልድ ለመፍጠር ወሳኝ ሚና አለው፡፡አዲስ ዘመን ጥትቨ18/2012ጽጌረዳ ጫንያለው", "passage_id": "9496e2b56886670953e7f875054fff51" }, { "cosine_sim_score": 0.46731993556022644, "passage": "አምቦ ፡- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የወጣውን የስነምግባር መመሪያ መሰረት በማድረግ ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሂደቱን መጀመሩን አስታወቀ፡፡የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ታደሰ ቀነአ በተለይ ለጋዜጣው ሪፖርተር እንዳስታወቁት ዩኒቨርሲቲው መመሪያውን ለተማሪዎች፣ ለመምህራንና ለአጠቃላይ የትምህርት ማህበረሰቡ ያስተዋወቀ ሲሆን በዚሁ መሰረት ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን የስነምግባር ደንብ አሟልተው ገብተዋል። ተማሪዎቹ ለመመሪያው ተገዥ በመሆን ጸጉራቸውንና አለባበሳቸውን አስተካክለው ወደ ዩኒቨርሲቲው መምጣታቸውን የጠቆሙት ዶክተር ታደሰ ይሁን እንጂ በተማሪ፣ መምህርና ሰራተኛው ውስጥ አንዳንድ የዲስፕሊን ግድፈቶች ሊኖሩ ስለሚችሉ እነዚህን ችግሮች በሂደት ለመፍታት እንደሚሰሩ ገልፀዋል። አብዛኛውን ማህበረሰብ ይዞ ችግር ያለባቸውን ደግሞ እየነገሩ፣ እያስተካከሉና እያስተማሩ በመሄድ በሂደትም መሻሻሎችን ለማስመዝገብ ተስፋ መኖሩን የጠቆሙት ፕሬዚዳንቱ በአሁኑ ወቅት ተማሪዎች ምዝገባ አጠናቀው ትምህርት እየጀመሩ በመሆኑ እስካሁን ድረስ መመሪያውን ስራ ላይ ለማዋል በተደረገው ጥረት ምንም ችግር አለመግጠሙንና ቀሪውን በሂደት ለማስተካከል እየሰሩ እንደሆነ ተናግረዋል። ቀደም ባሉት ዓመታት ለአዳዲስ ተማሪዎች እንጂ ለነባር ተማሪዎች አጠቃላይ ገለጻ አይሰጥም ነበር ያሉት ዶክተር ታደሰ ዘንድሮ ግን ለሁሉም ተማሪዎች ገለጻና ማብራሪያ መሰጠቱንም ጠቅሰዋል። ከሰራተኛው እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋርም ምክክር መደረጉን የተናገሩት ዶክተር ታደሰ አስቀድመን ከሰራናቸው ስራዎች እና ካደረግናቸው ጥረቶች አንፃር የትምህርት ዘመኑ በተሻለ መልኩ በሰላም ይጠናቀቃል የሚል እምነት አለ ብለዋል። ለመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሚሰጡ አዳዲስ ኮርሶችን በሚመለከት የመምህራን ቅጥር፤ የክፍል ዝግጅት እና የመጽሀፍት ግዢ በመፈጸም በቂ የሚባል ዝግጅት መደረጉንም ተናግረዋል። ከማህበረሰብ አገልግሎት እና ምርምር ጋር ተያይዞ ስራዎችን በትጋት እየሰሩ መሆናቸውን የጠቀሱት ዶክተር ታደሰ ብዙ ፕሮጀክቶች ተሰርተው ህብረተሰቡ ጋር መድረሳቸውን አስታውሰዋል። በተለይ በግብርና አርሶ አደሩን የሚረዱ አነስተኛ መካናይዜሽንና ሌሎችም በየዘርፉ የተሰሩ ስራዎች መኖራቸውን አስታውቀዋል። ባለፈው ዓመት በ15 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክቶች መካሄዳቸውንና ከዓመት ዓመት የሚሸጋገሩ ፕሮጀክቶች መኖራቸውን ገልጸው የምርምር ወርክሾፖች እውቀት በሚሸጋገርበት ዘርፍ ላይ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ጠቁመዋል።አዲስ ዘመን ጥቅምት 16/2012በጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "de9345c435676774253c74e1eb66384f" }, { "cosine_sim_score": 0.467034250497818, "passage": "አዲስ አበባ፡- ለኢትዮጵያ የግብርና ኮሌጅ ተማሪዎች ማስተማሪያ መጻህፍት በቻይና መንግስት ድጋፍ ሊዘጋጁ ነው፡፡ አስራ ዘጠነኛው ዙር የቻይና መንግስት የግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርት ስልጠና እና አጋዥ የመማሪያ መፃህፍት ዝግጅት ማስጀመሪያ ውይይት ተካሂዷል።\nየግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ኡመር ሁሴን በውይይቱ መክፈቻ ንግግር እንደገለጹት፣ የመማሪያም ሆነ አጋዥ መፃህፍትን ማዘጋጀት ማለት የአዘጋጆቹን የበሰለ ልምድ በወረቀት ላይ ማስቀመጥ ማለት ነው። በመሆኑም አዘጋጆቹ ቻይናውያን ምሁራን በሚያዘጋጁዋቸው የማስተማሪያ መፃህፍት በሙያቸው ያካበቱትን ሰፊ ልምድ ከኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አገናዝበው እንደሚያቀርቡልን ተስፋ አደርጋለሁ።\nየመማሪያ መፃህፍት ዝግጅት በቀላሉ የሚታይ ተግባር አይደለም፤ ተግባሩን ከሌሎች ተግባራት የሚለዩት በርካታ ባህሪያት አሉት። ከእነዚህም አንዱ ትውልድ የመፍጠር፣ የመቅረፅና የመገንባት ባህሪይው ነው። አገር ተረካቢ ትውልድ መገንባት የሚቻለው የተዋጣለት ሥርዓተ-ትምህርት ሲቀረፅና የእሱ ማስፈፀሚያ የሆኑት አጋዥና የማስተማሪያአዲስ ዘመን ታህሣሥ 3/2011ግርማ መንግሥቴ", "passage_id": "b63a316095541cf82c3b8fdde6dfaf24" }, { "cosine_sim_score": 0.4618844985961914, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በደህንነት ስጋት የወጡ ከ35 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈጠሩ ችግሮችን እንዲመረምር የተቋቋመው ኮሚቴ በ22 ዩኒቨርሲቲዎች ላይ ያደረገውን የክትትልና የድጋፍ ሪፖርት አቅርቧል።ኮሚቴው በቅኝቱ የተማሪዎችና ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አባላት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮችን መዳሰሱ ተገልጿል።ባደረገው ቅኝትም ተማሪዎች ሳያውቁም ይሁን አውቀውት ከብሄርተኝነት ጋር ተያይዞ ጎራ የመለየትና በአንድ ቡድን በመሰባሰብ ጽንፍ የመያዝ አዝማሚያ ይታይባቸዋል ብሏል።የዩኒቨርሲቲ አስተዳደር አለመናበብ፣ የአመራር ክፍተት፣ ተገቢውን እርምጃ አለመውሰድ፣ የክትትልና ድጋፍ ማነስ፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አቅራቢያ ተማሪዎችን ለሱስ የሚዳርጉ የንግድ ቤቶች መበራከት በቅኝት ወቅት የተስተዋሉ ችግሮች መሆናቸውም ተጠቅሷል።ከዚህ ባለፈም የፖለቲካ አመራሮች ለዩኒቨርሲቲዎች የሰላም እጦት ትልቅ ሚና ተጫውተዋልም ነው የተባለው።ኮሚቴው አዋጅና ደንቦች በወጥነት ቢተገበሩ፣ የተማሪዎች አመዳደብ ስብጥር ቢኖረው፣ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የእውቀት ክህሎት ክፍተትን መቅረፍ፣ በቴክኖሎጅ የታገዝ የጥበቃ ቢተገበር፣ በአካል ተገኝቶ መደገፍ፣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ከማህበረሰቡ ጋር ማቀራረብ እና ጠንካራ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰድ ቢቻል የሚል ምክረ ሃሳብም አቅርቧል።በአማራ እና ኦሮሚያ ክልልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ዩኒቨርሲቲዎች ላይ የተደረገው የኮሚቴው ምርመራ፥ 85 በመቶ ውጤታማ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ገልጸዋል።ሚኒስትሯ በተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከተፈጠሩ ችግሮች ጋር ተያይዞ እርምጃዎች መወሰዳቸውንም ተናግረዋል።በዚህም 640 ተማሪዎች፣ 40 መምህራን እና ከ240 በላይ የአስተዳደር ሰራተኞች ላይ የኮሚቴውን ምክረ ሃሳብ መሰረት አድርጎ እርምጃ ተወስዷል ነው ያሉት።በተስፋዬ ከበደ", "passage_id": "9cdceb1ced7bd8ee94f51f70e1c578e1" }, { "cosine_sim_score": 0.4574921131134033, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ህዳር 24 እና 25 ቀን እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ዛሬ ይፋ እንዳደረገው ፈተናው በሁለት ቀናት ይሰጣል፡፡ትምህርት ቢሮው ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት ወደ መፈተኛ ጣቢያዎች ሰዓቱን ጠብቀው እንዲገኙ አሳስቧል፡፡", "passage_id": "0644644d711599342c1e7cffb9b8d818" }, { "cosine_sim_score": 0.4556928873062134, "passage": "የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ቅበላ ጊዜን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አደረገ፡፡ሚኒስቴሩ በ2012 የትምህርት ዘመን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር ማስተማር እንዲኖር የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶችን እንዳደረገ መግለጫ ሰጥቷል፡፡በተከለሰው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሠረትም የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የመጀመሪያ ሴሚስቴር በአራት ቅበላ ዓይነቶች እንደሚሆን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማሪያም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በተፈጥሮ ሳይንስ በመምህርነት፣ በማህበራዊ ሳይንስና በማህበራዊ ሳይንስ በመምህርነት የቅበላ ክፍል በመምህርነት የተከፈለ ነው ብለዋል፡፡በሁለተኛው ወሰነ ትምህርት ደግሞ የመጀመሪያውን ወሰነ ትምህርት ውጤት መሠረት በማድረግ በአምስት የሙያ መስኮች ማለትም በሕግ፣ ሕክምናና የጥርስ ሕክምና፣ ፋርማሲ፣ የእንስሳት ሕክምና እና ምሕንድስና ናቸው፡፡ሌሎቹ የትምህርት መስኮች ምደባ የሚደረገው ከአንድ ዓመት የትምህርት ቆይታ በኋላ ነው፡፡ በ‹ቪዲዮ ኮንፈረንስ› ዝግጅት ግምገማ በማድረግ የመምህራን ቅጥር እንደሚካሄድም ተጠቅሷል፡፡አዳዲስ ፟ዩኒቨርሲቲዎችም ለተማሪ ቅበላ ዝግጁ እንደሆኑ ተጠቁሟል፡፡ የቅበላው ጊዜም ለነባር ተማሪዎች ከመስከረም 5 እስከ 25 እየተካሄደ ይገኛል፡፡ አዲስ ለሚገቡ ተማሪዎች ከመስከረም 25 እስከ 29 ቅበላው ይካሄዳል ተብሏል፡፡ ጥቅምት 03 ቀን 2012 ዓ.ም ደግሞ ሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት የሚያስጀምሩ ይሆናል ነው የተባለው፡፡አዲስ ተማሪዎች በክልሉ ወይም በየወረዳው ስለመብቶቻቸውና ግዴታዎቻቸው ስልጠና ይሰጣቸዋል፡፡ ወላጆችና ተማሪዎች በሚፈርሙት ውል መሠረት ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ፡፡142 ሺህ 943 ተማሪዎችን የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ተቀብለው እንደሚያስተምሩና የሴት ተማሪዎች ብዛት 43 ከመቶ እንደምይዝ ተገልጿል፡፡የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ዝውውር የሚጠይቁት በጤና እክል ምክንያት ብቻ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡ከተፈጥሮ ሳይንስ ወደ ማኅበራዊ ሳይንስና ከማኅበራዊ ሳይንስ ወደ ተፈጥሮ ሳይንስ ዝውውር ማድረግ ይቻላል፤ ዝውውር ማድረግ የሚቻለው ግን የየመስኮቹን የማለፊያ ውጤት ሲያሟሉ እንደሆነ ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "002cc003656aaa6683e601238bfd1967" }, { "cosine_sim_score": 0.45548534393310547, "passage": "ስራ አጥነትን እና ድህነትን ለመቅረፍ በወጣቶች ስራ እድል ፈጠራ ላይ ትኩረት በማድረግ በዘንድሮ አመት 12 ሺህ ወጣቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገልጿል፡፡ለዚሁ የሚሆን የ350 ሼዶች ግንባታ እየተካሄደ ሲሆን በቀጣይ የ760 ሼዶች ግንባታ እንደሚጀመር አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡በከተማዋ የተለያዩ ስፍራዎች የተሰሩ ሼዶችን  የጎበኙት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ድሪባ ኩማ ወጣቶች  መንግስት ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገልጸው  በቀጣይም የሼዶች ግንባታ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡የሚገነቡትን ሼዶች በርካታ ወጣቶች ተደራጀተው ለመጠቀም እየጠበቁ በመሆኑ በእጣ እንደሚከፋፈል ከንተባው ተናግረዋል፡፡ሼዶቹ ለወጣቶቹ  በሚተላለፉበት ወቅት ፍትሀዊ የሀብት ከፍፍል ስለሚካሄዱ አስተዳደሩ ቁጥጥር እንደሚያደርግ አስታውሰው ህብረተሰቡም ብልሹ አሰራሮችን መታገል አለበት ብለዋል፡፡በግንባታ ላይ ለሚገኙ ሼዶች የመሰረተ ልማት ማሟላት ስራ በአፋጣኝ እንደሚካሄድ የተናገሩት አቶ ድሪባ ወጣቶችም የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመቋቋም ለለውጥ ዝግጁ መሆን እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡", "passage_id": "31e513b9675cc8e619e5c11e5cae90cf" }, { "cosine_sim_score": 0.4548565447330475, "passage": "ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እያንዳንዳቸው 20 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ትምህርት ቤቶችን በቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ ክልሎች ለመገንባት የሚያስችል መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።የመግባቢያ ስምምነቶቹን ከክልሎቹ ትምህርት ቢሮዎች ጋር መፈራረማቸውን በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት አስታውቋል።የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋፋት የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ትኩረት አድርጎ ከሚሰራባቸው የሥራ አቅጣጫዎች መካከል አንዱ መሆኑም ተነግሯል።ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርት ፍትሃዊ በሆነ ሁኔታ ተደራሽ ማድረግ የሀገሪቱን የወደፊት ትውልድ ለማነጽ እና ለማዘጋጀት ቁልፍ ተግባር ነው ብለዋል።በመሆኑም ጽህፈት ቤቱ በተለይም በገጠር አካባቢ በትምህርት ቤቶች ርቀት ምክንያት ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎችን ችግር ለመቅረፍ ትምህርት ቤቶቹን በአቅራቢያቸው በመገንባት ችግሩን ለመቅረፍ ይሰራል ተብሏል።ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትና ከጋምቤላ ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮዎች ጋር የተፈረሙት ስምምነቶችም የዚህ ማሳያ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡ከዚህ ባለፈም ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የተለያዩ የውጭ ሀገር ተቋማትን በማስተባበር ያሰባሰቧቸውን የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶች ለደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ሃዲያ ዞን ሾኔ ከተማ አስተዳደር ለሚገኘው የሾኔ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አስረክበዋል።ቁሳቁሶቹ የህፃናት አልጋዎች፣ የደም ማስቀመጫ ማቀዝቀዣዎች፣ ተሽከርካሪ የሆስፒታል ወንበሮችና ሌሎች መመርመሪያ መሳሪያዎችን ያካተቱ ናቸው። ( ምንጭ፡ ኤፍ.ቢ.ሲ) ", "passage_id": "2d7a249628f1ead806708665bdbd9269" }, { "cosine_sim_score": 0.45445913076400757, "passage": "አዲስ አበባ ፣ሰኔ 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገሪቱ 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ወጣቶችን ተሳታፊ የሚያደርገው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዛሬ መጀመሩን የኢፌዲሪ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ።የጀት ዓመቱ ሃገር አቀፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በደብረ ብርሃን ከተማ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል በችግኝ ተከላ መጀመሩ ተገልጿል።በሚኒስቴሩ የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ህይወት ሃይሉ ÷ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቶች የሚሳተፉበት 10 የስራ ዘርፎች መለየታቸውን ተናግረዋል።በተለይ በዚህ የክረምት ወቅት በአካባቢ ጥበቃ ስራ በመሳተፍ የታላቁን የህዳሴ ግድብ ከደለል ለመታደግና የጣናን እምቦጭ ለመንቀል ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ብለዋል።በተያያዘም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ለመከላከል በበጋው ወቅት የተጀመሩ ስራዎች የበለጠ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።ከዚያም ባለፈ ሌሎች የማህበራዊ አገልግሎት፣ የደን ልማት፣ ደም ልገሳ፣ የእርሻ ስራና መሰል ተግባራት በተደራጀ አግባብ የሚቀጥሉ መሆናቸውን አብራርተዋል።በወጣቶቹ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትም 23 ሚሊየን ሰዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እንደሚከናወኑ አስታውቀዋል።ኮቪድ-19 ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮም ሁለት ሚሊዮን ወጣቶችን በመሳተፍ ለ49 ሚሊየን ዜጎች ትምህርት በመስጠት፣ እጅ በማስታጠብ፣ ማዕድ በማጋራት ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።የክረምት ወቅት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስኬታማ እንዲሆንም በየደረጃው ያለው አመራር ተገቢውን ድጋፍና ክትትል እንዲያደርግም ሚኒስትር ዴኤታዋ ማሳሰባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "05c3ff335981255b6ee28c4f41209e22" }, { "cosine_sim_score": 0.4444655179977417, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምሀርት ሚኒስቴር በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠውን መደበኛ ትምህርት በማስቀጠል ሂደት ላይ ከሃይማኖት አባቶች ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል።የምክክር መድረኩን የትምህርት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት በጋራ ያዘጋጁት ሲሆን ÷በመድረኩ ላይ ከፌደራል እና ከክልል የተውጣጡ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አባላት ተሳትፈዋል፡፡በዚህም በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ የሀይማኖት አባቶች ሚና ምን መምሰል እንዳለበት ውይይት ተካሄዷል።በመድረኩ ላይ ኮቪድ 19ን ለመቆጣጠር የወጣውን መመሪያ ለሀይማኖት አባቶች የቀረበ ሲሆን ÷የሀይማኖት አባቶችም በመመሪያው ላይ ውይይት አካሂደዋል።በመድረኩ የሀይማኖት አባቶቹ መደበኛ ትምህርቱን ለማስቀጠል በሚደረገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ሀላፊነት እንዳለባቸው መገለፁን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "62c687a947227951b2488f8524e67816" } ]
7712f953b40851d6e95fc0f558b85a86
7478d39879e0dfe8162d281cd2577b97
ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ እየተሰሩ ያሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሙሉ ገ/እግዚአብሔር እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የትራንስፖርት የቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰለሞን ኪዳነ እና ሌሎችም በመዲናዋ የትራንስፖርት ቢሮ እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።በጉብኝቱ የመርካቶ አውቶብስ ተርሚናል በአንድ ጊዜ 20 አውቶብሶችን በማስተናገድ እስከ 2 ሺህ ሰው የመጫን አቅም ያለው መሆኑ ተገልጿል።ተርሚናሉ ለአካል ጉዳተኞች የሊፍት አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑም በጉብኝቱ ወቅት ተብራርቷል፡፡ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅም በሰዓት 6 ሺህ ተጠቃሚዎችን ማስተናገድ እንደሚችልም ነው የተገለፀው።የሸጎሌ እና የቃሊቲ አውቶብስ ተርሚናሎችም በጥሩ አፈፃፀም ላይ እንደሚገኙና የአውቶብስ ዴፖዎቹ የራሳቸው የጥገና ማዕከል፣የነዳጅ ማደያ፣ ዘመናዊ የመኪና የማጠቢያ ቦታና ሰፊ የማቆሚያ ቦታ እንዳላቸው ተገልጿል፡፡ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የከተማ አስተዳደሩ የትራንስፖርት ቢሮ ኘሮጀክቶችን በቅርበት በመከታተል በወቅቱ ተጠናቀው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ ላደረጉት ከፍተኛ ጥረት ምስጋና አቅርበዋል።ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሙሉ ገ/እግዚአብሔርም በበኩላቸው ይህ ትልቅ ውጤትና ጅማሮ በሌሎች የሀገራችን ክፍሎችም ሊስፋፋና ህብረተሰቡም እንዲያውቀዉ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ ሊሰራ ይገባል ማለታቸውን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር የተገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23901/
[ { "cosine_sim_score": 0.5035591721534729, "passage": " የመሰረተ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የለቡ አቃቂ አይቲ ፓርክ የመንገድ ፕሮጀክትን ሐምሌ 30/ 2008 ዓመተ ምህረት መርቀዋል፡፡የለቡ አቃቂ ጎሮ የመንገድ ፕሮጀክት ከተያዘለት ጊዜ ቀደም ብሎ መጠናቀቁን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከዚህም የሃገር ውስጥ ተቋራጮች በርካታ ልምዶችን መውሰድ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።የአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድን ከአዲስ አበባ ጋር በሁለት አቅጣጫ የሚያገናኙት መንገዶች የአቃቂ አይ ቲ ፓርክ (ጎሮ) 14 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር እና የአቃቂ ለቡ 13 ነጥብ 6 በድምሩ 28 ነጥብ 1 ኪ.ሜ ርዝመት ያላቸው ሲሆን ባለፈው ግንቦት ወር ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ ተመልክቷል ።በዘመናዊ መልኩ በአስፋልት ኮንክሪት የተገነቡት መንገዶቹ ከ4 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሆኑን ተገልጿል ።ከወጪው 75 በመቶው ከቻይና ኤግዚም ባንክ በተገኘ ብድር፤ ቀሪው ደግሞ በመንግስት መሸፈኑን ተጠቁሟል ።ግንባታውን ያከናወነው ሲ ሲ ሲ ሲ የተሰኘው የቻይና ተቋራጭ ሲሆን፤ የማማከርና የቁጥጥር ሥራውን ደግሞ ቤጂንግ ኤክስፕረስ ዌይ ማከናወኑን ነው የተገለጸው ።28 ሜትር የጎን ስፋት ያላቸው መንገዶቹ በአንድ ጊዜ በግራና ቀኝ ስድስት ተሽከርካሪዎችን ያስተናግዳሉ ተብሏል ።የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ወሳኝ በመሆኑ አሁንም ከሃገሪቱ በጀት ሰፊውን ድርሻ ይወስዳል ነው ያሉት አቶ ሀይለማሪያም።ከዚህ ጎን ለጎንም የተቋራጮችንና የአማካሪዎችን አቅም የማጎልበት ስራም በመንግስት ትኩረት ተሰጥቶት ይሰራል ብለዋል።ተቋራጮች የውስጥ አቅማቸውን በማሳደግ ተወዳዳሪነታቸውን እንዲያሳድጉ እና የሚሰጧቸውን ፕሮጀክቶች በጊዜ አጠናቀው እንዲያስረክቡም ጠይቀዋል።የመንገዶቹ መገንባት በአቃቂ-ቃሊቲ መንገድ ላይ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ እንደሚያቃልለው ይጠበቃል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።", "passage_id": "b4ffcde27aa836f0216cff7ceb50fbb0" }, { "cosine_sim_score": 0.4852532148361206, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሶማሌ ክልል የተለያዩ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን በዛሬው እለት በይፋ አስጀምረዋል።በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ማስጀመሪያው ላይም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ተገኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቅድሚያ ከጎዴ ቀላፎ ፈርፈር ሎት ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታን ነው በይፋ ያስጀመሩት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃም “ዛሬ በሶማሌ ክልል ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጭ የሚደረግባቸው እና ከ300 ኪሎ ሜትር የሚበልጥ ርዝማኔ ያላቸውን መንገዶች ግንባታ አስጀምረናል ብለዋል”።ከእነዚህም ውስጥ ከ270 ኪሎ ሜትር በሚበልጥ ርዝማኔው የጎዴ -ቀላፎ ሎት -1 ፣ የጎዴ -ሐርጌሌ ሎት እና የያአሌ -ዳና ሎት -3 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ያካተተ መሆኑንም አስታውቅዋል።የመንገድ ግንባታዎቹ  በ4 ዓመታት ውስጥ የሚጠናቀቅ መሆኑንም አስታውቀዋል።የመንገድ ግንባታው ሲጠናቀቅ የአካባቢውን ነዋሪዎች ከማገናኘት ባሻገር፣ የጎዴ ከተማን የልማት ማዕከል ለማድረና የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።በተያያዘ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከጅግጅጋ -ገለለሽ -ደጋሀምዶ የመንገድ ግንባታ ስራንም በዛሬው እለት በይፋ አስጀምረዋል።መንገዱ 166 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፥ ከዚህም ውስጥ ከጅግጅጋ ገለለሽ ያለው 56 ኪሎ ሜትር ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ቀሪው ከገለለሽ- ደጋሀመዶ- ሰገግ ያለው 110 ኪሜ ግንባታን ደግሞ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።ለግንባታው 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ተመድቧል።ግንባታውንም ሀገር በቀል በሆነው ቢአይካ ጀኔራል ቢዝነስ የሚገነባ መሆኑንም ኢዜአ ዘግቧል። ", "passage_id": "4bad88052ef7fec71b807fdd9100bd68" }, { "cosine_sim_score": 0.4531653821468353, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የመናኸሪያዎችን አገልግሎት አሰጣጥና የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ -19) ወረርሽኝን ለመከላከል እየተሰራ ያለውን ስራ ጎበኙ።ዛሬ ማለዳ ላይም የአስኮ፣ የመርካቶና የአየር ጤና መናኸሪያዎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።በጉብኝታቸውም ተገልጋዮችን፣ ሹፌሮችና ሌሎችንም የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከል ስለሚያደርጉት ጥንቃቄና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮችን በተመለከተ ማነጋገራቸውን ኢዜአ አገልግሎት ዘግቧል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም በወጣዉ ድንጋጌ የሚኒስትሮች ኮሚቴ የትራንስፖርት ዘርፍ አፈፃጸም መመሪያ አውጥቶ ወደ ስራ መግባቱ ይታወሳል።", "passage_id": "d465b69b983e7924f1e811e8098218cc" }, { "cosine_sim_score": 0.44244611263275146, "passage": "በባለስልጣን መስራቤቱ የሶስተኛው የሩብ አመት የእቅድ አፈጻጻም ሪፖርት የቪዲዮ ኮንፈረንሱ ላይ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ዳይሬክተሮች አማካሪዎችና የቡድን መሪዎች ታድመዋል።በሪፖርቱም ባሳለፍነው 9 ወራት በዋና መንገዶች ማጠናከርና ደረጃ ማሻሻል 77 ኪ .ሜ መንገድ እና በአገናኝ መንገዶች ደረጃ ማሻሻልና ግንባታ እንዲሁም በመንገዶች ከባድ ጥገና 1 ሺህ 183 ኪ .ሜ ተሰርቷል ተብሏል፡፡በተመሳሳይም በመንገዶች ወቅታዊ ጥገና 377 ኪ. ሜ እና በመደበኛ ጥገና 6 ሺህ 519 ኪ .ሜ ማከናወን የቻለ ሲሆን በድምሩ 8 ሺህ 156 ኪ .ሜ በላይ የፊዚካል የመንገድ ግንባታ ስራዎችን ማከናወኑ ተገልጿል፡፡ በዚህም ባሳለፍነው ዘጠኝ ወራት አጠቃላይ አፈጻጻሙ በዋና ዋና የመንገድ ግንባታ ስራዎች 70 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል።በውይይቱም ለመንገድ ፕሮጀክቶች መዘግየት መንስኤዎች ከወሰን ማስከበር እና ከካሳ ክፍያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም የተቋራጮች አቅም ማነስ ዋነኛዎቹ መሆናቸው ተጠቅሷል፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ሃብታሙ ተገኘ በዘርፉ ያሉ መሰል ችግሮችን ለመቅረፍ በተለይም ከባለድርሻ አካላት ጋር አሁንም በቅርበት በመስራት የዘርፉን አፈጻጻም ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ ትኩረት እንደሚደረግ ተናግረዋል ።በበጀት አመቱ ዕቅድ ከተያዘላቸው የመንገድ ግንባታ ጨረታዎች መካከል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 15 የመንገድ ፕሮጀክቶች የግንባታ ውል ስምምነት የተፈረመ ሲሆን በተጨማሪም የ42 ፕሮጀክቶችን የግዥ ሂደት ለማጠናቀቅ እና 26 ፕሮጀክቶችን ወደ ግዥ ሂደት ለማስገባት ታቅዶ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡ባለስልጣን መ/ቤቱ ፕሮጀክቶችን በቅርበት ከመከታተልና ከመደገፍ ባለፈ የተቋሙን የአቅም ግንባታ የሚመለከቱ በርካታ ሥራዎች በበጀት አመቱ እያከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ከእነዚህም ሥራዎች ውስጥ የሞደርናይዜሽን እና ትራንስፎርሜሽን ጥናቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ወደ ተግባር መሸጋገሩ ተመላክቷል ።\nከምህንድስና ግዥ፣ ከዲዛይን፣ ከኮንትራት ማኔጅመንት፣ ከመንገድ ሀብት ማኔጅመንት እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር በተገናኘ እየተሰሩ የሚገኙ የሞደርናይዜሽን ጥናቶች ወደ ስራ ተቀይረው ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን እያስገኙ እንደሆነ መገምገሙንም ከመንገዶች ባለስልጣን መ/ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመክታል። ", "passage_id": "1bde5598768bf304d184375cbe9c0f39" }, { "cosine_sim_score": 0.4337426424026489, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ሲገነቡ የነበሩ አራት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ተመረቁ።ከተመረቁት የመንገድ ፕሮጀክቶች ውስጥ 3ነጥብ3 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 30 ሜትር ስፋት ያለው ከአራብሳ ኮንዶሚኒየም—አያት ኮንዶሚኒየም እንዲሁም 2ነጥብ1 ኪሎ ሜትር እና 20 ሜትር ስፋት ያለው ከሲ.ኤም.ሲ—አያት የተገነቡት መንገዶች ይገኙበታል።እንዲሁም ከገርጂ— ኢትዮ ፓረንት ስኩል እና ከጅቡቲ ኤምባሲ— ሰሚት የተገነቡት መንገዶችም በዛሬው እለት ተመርቀዋል።በዛሬው እለት ከተመረቁት መንገዶች ውስጥም ሁለቱ መጋቢ መንገዶች ናቸው ነው የተባለው።በምርቃት መርሀግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ የከተማ አስተዳደሩ ለትራንስፖርት ዘርፉ አማራጭ የሚፈጥሩና መኖሪያ አካባቢዎችን ከዋና መንገዶች ጋር የሚያገናኙ መጋቢ መንገዶች ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ብለዋል።በቅርብ ጊዜያትም በከተማዋ የክፍያ መንገዶች አገልግሎት እንደሚጀመርም ኢ/ር ታከለ የተናገሩ ሲሆን በመገናኛ አካባቢ የሚታየውን መጨናነቅ የሚቀንስ ግዙፍ ተርሚናል የሚገነባ መሆኑን መጠቆማቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ።", "passage_id": "801c1a4e58ceed4a6ce9cce49a20ca79" }, { "cosine_sim_score": 0.43121737241744995, "passage": "የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቡልቡላና ሻሸመኔ ከተማ የሚገኙ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎብኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፕሮጀክቶቹንን አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም ከኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ጋር በመሆን ነው የጎበኙት።የቡልቡላ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የግብርና ምርቶችንና የእንስሳት ተዋዕፆዎችን በማቀናበር ወደ ውጭ የሚልክ ነው ።በወላቡ ኮንስትራክሽን ባለፈው ዓመት የካቲት ወር ግንባታው የተጀመረው ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፉ ግንባታ 53 በመቶ ደርሷል ተብሏል።ለአካባቢው ወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ላይ በዋናነት ያተኮረው ከ1 ሺህ 700 በላይ ሰራተኞች እንዳሉት ተነግሯል።ፓርኩ በ260 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ መሆኑ ተገልጿል።በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሻሸመኔ ከተማ የሚገኘውን የግብርና ተቀናጀ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል ጎብኝተዋል።በወላቡ ኮንስትራክሽን ግንባታው እየተፋጠነ የሚገኘው ማዕከሉ ሰባት ወራትን ያስቆጠረ ሲሆን፥ አምራቾችን ከአርሶ አደሩ ጋር ለማገናኘት ያስችላል ተብሏል።በዚህ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአግሮ ኢንዱስትሪ ከፍተኛ የሆነ አርሶ አደር ላለባት አዋጭ የኢኮኖሚ እድገት ዘርፍ እንደሆነ ተናግረዋል።እንዲሁም ሀገሪቱ ከፍተኛ የወጣት ቁጥር ያላት በመሆኑ የግብርና ኢንዱስትሪ ዘረፍ የስራ እድል በመፍጠር ስራ አጥነትን ለመቀነስ ያስችላል ብለዋል።ግንባታውን በጥቂት ወራት ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፥ ፍራፍሬ፣ ወተት፣ ማር እና ሌሎች የግብርና ምርቶችን ከአርሶ አደሩ የሚረከብ ነው ተብሏል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "73966885115e909f948bfd50f71cd311" }, { "cosine_sim_score": 0.4295807182788849, "passage": "የአዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቀጣይ ክረምት ለሚደረገው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እየተከናወነ ያለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ ጎብኝተዋል።በቀጣዩ ክረምት ለሚደረገው የ10 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በዘጠኝ የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች አራት ሚሊየን የተለያዩ ሀገር በቀል የዛፍ ችግኞችን ለማዘጋጀት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።ኢንጂነር ታከለ ከዘጠኙ የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ውስጥ በሁለቱ ጣቢያዎች በመገኘት እየተከናወነ ያለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ በዛሬው ዕለት ተመልክተዋል።የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎቹ አራት ሚሊየን ሀገር በቀል ዛፎችን በማፍላት ከባለፈው ክረምት የተሻለ አቅርቦትና ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ቀሪ ስድስት ሚሊየን የሚሆኑ የዛፍ ችግኞች ደግሞ በተቋማት የሚሸፈኑ መሆኑ ነው የተገለጸው።ኢንጂነር ታከለ በአዲስ አበባ ከባለፈው ክረምት የበለጠ ችግኞችን በተመረጡ ቦታዎች ለመትከል ከወዲሁ ጠንካራ ቅድመ ዝግጅት። እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።ከችግኝ ማፍላት ስራው በተጨማሪ የከተማ አስተዳደሩ የቦታ ልየታ እና ሌሎች ቅድመ ዝግጅቶችን በጊዜ በማጠናቀቅ እንደ ከተማ የተጀመረውን የአረንጓዴ ልማት ስራ አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ጠቁመዋል።ባሳለፍነው የክርምት ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከሶስት ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸው ይታወሳል።", "passage_id": "067f7b0ea78994b55426e20b014ce2fb" }, { "cosine_sim_score": 0.4176334738731384, "passage": "አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በአዲስ ከፍታ ላይ እንደሚገኝ ገለጹ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የቻይና ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪን ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አገራቱ ግንኙነታቸውን አጠናክረው ለመቀጠል በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ፕሬስ ሰክሬታሪያት የዲጂታል ሚዲያና የውጭ ቋንቋዎች ጉዳይ ኃላፊ ወ/ሪት ቢልለኔ ስዩም ውይይቱን አስመልክተው ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት በአዲስ ከፍታ ላይ እንደሚገኝና ግንኙነታቸውም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አረጋግጠውላቸዋል፡፡የቻይና ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በበኩላቸው በዶክተር አብይ የሚመራውን የለውጥ ሂደት ለመርዳት ሀገራቸው ዝግጁ መሆኗን ገልፀው፤ ለዓመታት የቆየው የሁለቱ እህትማማች አገሮች ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መናገራቸውን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡ በተያያዘ ዜና የቻይና ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ጋር የቻይናና የአገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት በሚያጠናክሩ የጋራ ጥቅሞቻቸው ላይ ተወያይተዋል፡፡ ቻይና ከኢትዮጵያ ብሎም ከአፍሪካ ጋር ጥብቅ የኢኮኖሚ ትሥሥር እንዳላት ያስታወሱት ዶክተር ወርቅነህ፣ እስካሁን በነበረው ጠንካራ ግንኙነት ውጤታማ ለውጦች መመዝገባቸውን አስረድተዋል፡፡ቻይናዊያን የአፍሪካን ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገትን በማገዝ ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረጉ መሆናቸውንና በአፍሪካ ሀገራት ውስጣዊ ጉዳዮች ጣልቃ የመግባት ፍላጎት ሳትይዝ በትብብር ላይ ብቻ ያተኮረ ግንኙነት መፍጠሯን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አድንቀዋል፡፡ ቀደም ሲል በመሰረተ ልማት ግንባታ፣ በንግድና በኢንቨስትመንት ውጤታማ የትብብር ሥራዎች እንደተሠሩ በማስታወስ አሁንም በኢትዮጵያ በመሰረተ ልማትና በተለያዩ ጉዳዮች ከቻይና ጋር በትብብር ለመሥራት መነጋገራቸውን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አክለው ገልጸዋል፡፡በምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል የተፈጠረው ሰላማዊ ግንኙነት በተለይም ከኤርትራ ጋር የተፈጠረው እርቅ ለአካባቢው ሰላምና በሀገራቱ መካከል ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተነጋግረዋል፡፡ ለዚህ ጥሩ ጊዜ መፈጠርም የቻይና ሪፐብሊክ መንግሥት አስተዋጽኦ እንደነበረው ዶክተር ወርቅነህ አስታውሰዋል፡፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወደፊት የተሻለ ነገር ለማምጣት ተባብረው እንደሚሠሩ በማረጋገጥ፣ ኢትዮጵያ በጸጥታው ጥበቃ ምክር ቤት እንድትቆይ ቻይና ስላደረገችው ድጋፍ አመስግነው፣ ተልዕኮዋን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቋን አስረድተዋል ፡፡የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በበኩላቸው በተያዘው የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ማግሥት የመጀመሪያ ጉዟቸውን በአፍሪካ ማድረጋቸው እንዳስደሰታቸው በመግለጽ፣ ቻይና ከኢትዮጵያም ሆነ ከመላው አፍሪካ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቷን በአዲስ መልክ እያጠናከረች እንደምትሄድ ገልጸዋል፡፡ቻይና ከአፍሪካ ጋር የምታደርገው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትም በትብብር ላይ የተመሰረተ እንደሆነ ጠቅሰው፣ ከዚህ በፊት በቻይናና በአፍሪካ ትብብር ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን፣ በቀጣይም በመሰረተ ልማት፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንትና በመሳሰሉት በጋራ ለመሥራት መስማማታቸውን ገልጸዋል ፡፡ ቻይና እና ኢትዮጵያ ግንኙነት የጀመሩት እ.አ.አ. ከ1970 ጀምሮ እንደሆነ ይታወሳል፡፡አዲስ ዘመን ታህሳስ 26/2011በኢያሱ መሰለ", "passage_id": "2cda2c009778745ce36d4622a938e9eb" }, { "cosine_sim_score": 0.4145422875881195, "passage": "አዲስ አበባ:- የትራንስፖርት ሚኒስቴር በ2012 በጀት ዓመት በአምስት ዘርፍ ለማከናወን የያዛቸውን እቅዶች ለማሳካት እየሰራ መሆኑ ተገለጸ። በሚኒስቴሩ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ እንዳልካቸው ጸጋዬ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ሚኒስቴሩ በተለይም በማሪታይምና በሎጂስቲክስ፤ በትራንስፖርት አገልግሎት፤ በአቪዬሽን፤ በመንገድ ልማትና በባቡር ትራንስፖርት ዘርፎች ላይ በ2012 በጀት ዓመት ለማከናወን የያዛቸውን እቅዶች ለማሳካት ከወዲሁ ተግቶ እየሰራ ነው። እርሳቸው እንዳብራሩትም፤ በ2012\nዓ.ም በጀት\nዓመት በ40 ቢሊዮን\nብር ወጪ 91 የመንገድ\nፕሮጀክቶች ግንባታቸው የሚከናወን\nሲሆን፤ ከነዚህ ውስጥ\nየ75ቱን የመንገድ\nፕሮጀክቶች ሥራ ለማስጀመር\nግልጽ ጨረታ ወጥቶ\nበሂደት ላይ ነው።\nጨረታውም እንደተጠናቀቀ ካሸናፊ\nድርጅቶች ጋር ስምምነት\n ከተፈጸመ በኋላ ወዲያው ወደስራ የሚገባ ይሆናል። ቀሪዎቹ 14ቱ ደግሞ የዲዛይን ጨረታ ወጥቶላቸው በቅርቡ ዲዛይናቸው ተጠናቆ ከሌሎቹ ፕሮጀክቶች ጋር እኩል ወደ ሥራ ይገባሉ። እነዚህ የመንገድ ፕሮጀክቶችም የአገሪቷን ሁሉንም አካባቢዎች የሚያካልሉና በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ መሰረት የሁሉም ክልል አመራሮች ተወያይተው በጋራ የጸደቁ ሲሆን፤ ሁሉም 91 የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው በተያዘው በጀት ዓመት የሚጀምሩ መሆናቸውን አቶ እንዳልካቸው ተናግረዋል። በትራፊክ አደጋ በሰውና\nበንብረት ላይ የሚደርሰውን\nጉዳት ለመቀነስ ሚኒስቴር\nመስሪያ ቤቱ በሁለተኛው\nየእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ\nአሳካዋለሁ ብሎ የያዘውን\nእቅድ በዘንድሮው ዓመት\nከግብ ለማድረስ ከወዲሁ\nትኩረት ሰጥቶ እየሰራ\nመሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤\nበዘጠኙ ክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ንቅናቄ በመፍጠር በሁለተኛው ትራንስፎርሜሽን እቅድ ማጠናቀቂያ በሆነው በዚህ በጀት ዓመት፤ በአስር ሺህ ተሽከርካሪዎች የሚደርሰውን የ39 ሰው የሞት አደጋ ወደ 27 ዝቅ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ይህን እቅድ ለማሳካት በተሽከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ የቴክኒክ ምርመራዎች፤ በህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች ላይ ተሳፋሪዎች የደህንነት ቀበቶ የማድረግ አስገዳጅነትን፤ ተደጋጋሚ የጥፋት ሪከርድ ያለባቸው አሽከርካሪዎች ሪከርዳቸው እስኪጠና ከማሽከርከር እንዲታገዱ፤ እንዲሁም በህዝብና በከባድ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ጂፒኤስና የፍጥነት መገደቢያ ስርዓት/ሲስተም እንዲገጠም ይደረጋል ብለዋል። በተጨማሪም፤ የትራፊክ አደጋን\nለመከላከልና ለመቀነስ የብሔራዊ\nየመንገድ ደህንነት ኮሚቴ\nለማቋቋምም እቅድ የተያዘ\nሲሆን፤ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ\nተቋማትን አቅምና የብቃት\nማረጋገጫ እድሳት ቁጥጥር\n የማጠናከር ስራም ይሰራል። በአጠቃላይ፤ ዘመኑ የትራፊክ አደጋ የቀነሰበት ዓመት እንዲሆን ከአሽከርካሪው፣ ከተሳፋሪው እና ከእግረኛው ምን እንደሚጠበቅ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ በመሰራት ሁሉም ድርሻውን አውቆ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ሰፊ ሥራ እንደሚሰራና መሰራት መጀመሩን ተናግረዋል። በሌላ በኩል፤ የማሪታይምና የሎጂስቲክስ ዘርፍ የብዙ ተቋማትን ቅንጅት የሚፈልግ ነው። እነዚህን ተቋማት ሊያቀናጁ የሚችሉ መመሪያዎችን በመዘርጋትና ተግባራዊ በማድረግ የሎጂስቲክስ ፍሰቱን ለማሳለጥ የቅንጅት ስራዎች በመስራት፤ እቃዎች ወደ ውጪ ሲላኩና ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ ጊዜና ወጪ ቆጥበው በተሳለጠ መንገድ እንዲጓጓዙ፤ የወደብ ላይ የመጋዘን ኪራይ እንዲቀንስ ለማድረግ ታቅዷ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል። እንዲሁም፤ ብዛት ያላቸውን\nባህረኞች በማሰልጠን በውጪ\nአገር የሥራ እድል\nለመፍጠር ታቅዶ እየተሰራ\nሲሆን፤ በተጨማሪም ወደ\nውጪ የሚላኩትን ደረቅ\nእቃዎች በአገር ውስጥ\nበኮንቴነር በማሸግ የውጭ\nምንዛሬ ወጪን ለመቀነስም\n ታስቧል ብለዋል። እንዲሁም ብዙ ጊዜ በውጪ ኩባንያ የሚደረገውን የብሔራዊ መርከቦችን የኢንስፔክሽንና የእድሳት አገልግሎት በአገር ውስጥ አቅም በማከናወን የውጪ ምንዛሬን ለማዳን ታቅዷል። በአጠቃላይ የተዘጋጀውን የሎጂስቲክስ ትራንስፖርት ስትራቴጂ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ በማድረግ ወደ ውጪ የሚላኩና ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን ጊዜና ወጪ ቆጥቦ የተቀላጠፈ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ብለዋል። በሌላ በኩል፤ ከመንገድ ልማት ዘርፍ ጋር ተያይዞ ሁለት ሺህ 679 ነጥብ 1 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመንገድ ግንባታ ለማከናወን የመታቀዱን ጠቁመው፤ 14 ሺህ 662 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመንገድ ጥገና ፕሮጀክት ሥራ እንደሚከናወንም ገልጸዋል። በአቪዬሽን ዘርፍ ደግሞ፤\nየበረራ ደህንነትን ለማረጋገጥ\nእና የዓለም አቀፍ\nየበረራ ደህንነት መስፈርትን\nለማሟላት፤ አሁን አየር\nመንገዱ ካለበት 73 ነጥብ\nሁለት በመቶ የበረራ\nደህንነት ደረጃ፤ በዓለም\nዓቀፉ የበረራ ደህንነት\nመስፈርት መሰረት ወደ\n85 በመቶ ለማሳደግ ታቅዶና\nትኩረት  ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ከመንገድ አገልግሎት ዘርፍ አንጻር ሊሰሩ የታቀዱትንም አስመልክቶ እንደገለጹት፤ ስምንት አዳዲስ የትራንስፖርት መስመሮችን በመክፈት የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ መስመር ብዛት ከነበረበት 132 ወደ 140 ለማሳደግ ታቅዶ እየተሰራ ነው። ብለዋል። እንዲሁም፤ ለመንግሥት ሰራተኞች ተጨማሪ 40 የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶብሶችን በመመደብ የሰራተኛውን የትራንስፖርት ተደራሽነት ከማሻሻል ባሻገር፤ ሞተር አልባ የትራንስፖረት ዘርፎችን በዘጠኙ ክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የማስጀመር እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በባቡር ትራንስፖርት ዘርፉም እስከ 928 ሺህ 800 ቶን ያህል ጭነት የማጓጓዝ አቅም ወደ ሁለት ሚሊዮን ቶን ለማድረስ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ የህዝብ አገልግሎቱን በተመለከትም፤ በ2011 ዓ.ም 39 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን በባቡር ማጓጓዝ የተቻለ ሲሆን፤ ይሄንንም በተያዘው በጀት ዓመት ወደ 50 ሚሊዮን ለማሳደግ እንደሚሰራ ገልጸዋል። አዲስ ዘመን መስከረም 9/2012ሶሎሞን በየነ", "passage_id": "e2cfc7e6c2bdbf42ad8bd8a86622c31f" }, { "cosine_sim_score": 0.41402339935302734, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የከተማ አስተዳደሩ የሚያከናውናቸውን ተግባራት ለመደገፍ ከባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል።ውይይቱ ባለሃብቶቹ ሊያደርጓቸው በሚገቡ ድጋፎች ዙሪያ ያተኮረ ሲሆን፥ ባለሃብቶቹ የኮሮና ቫይረስ ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት እንደ ሃገር ለመመከት አቅማቸው በፈቀደው ሁሉ የከተማ አስተዳደሩ እየሰራ ያለውን የመከላከል ስራ እንደሚደግፉ ተናግረዋል።ኢንጂር ታከለ ኡማ ባለሃብቶቹ በራሳቸው ተነሳሽነት ከከተማ አስተዳደሩ ጎን በመቆም ወረርሽኙን ለመግታት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋና አቅርበዋል።የከተማ አስተዳደሩ ለሚሰራቸው ስራዎች አድናቆት እንዳላቸው የጠቆሙት ባለሃብቶቹ በቀጣይነትም ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በቅርበት ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው መናገራቸውን ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "875ac0fef10102c28738d95280434ecb" }, { "cosine_sim_score": 0.41086170077323914, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአዲስ አበባ ከተማ መጨናነቅ በሚታይባቸው አካባቢዎች በመዘዋወር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በሚደረጉ ጥንቃቄዎች ዙሪያ ምልከታ አድርገዋል።በዚህ መሰረትም በመርካቶ፣ አትክልት ተራና መገናኛ አካባቢዎች መደረግ ስላለባቸው ጥንቃቄዎች በተለይም በሰዎች መካከል መጠበቅ ስላለባቸው ርቀቶች ግንዛቤ መስጠታቸውን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "b76df8766c10afdf8037657fb032f59b" }, { "cosine_sim_score": 0.40398746728897095, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን በነበራቸው የስራ ጉብኝት ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በሌሎች የሁለትዮሸ ጉዳዮች ላይ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራ ማከናወናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሱዳን የነበራቸውን የአንድ ቀን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።በነበራቸው ቆይታም ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክና ከሽግግር መንግስቱ ሉአላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አብደል ፈታ አል ቡርሃን ጋር ተወያይተዋል።ውይይታቸውም በዋናነት የህዳሴ ግድብን በተመለከተና በሌሎች ሁለትዮሽ እንዲሁም ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጉብኝቱን አስመልክቶ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያና ሱዳን ሽግግር ላይ መሆናቸው ይበልጥ ተቀራርበው እንዲሰሩ እድል ፈጥሯል።የኢትዮጵያና ሱዳን ወዳጅነት ከመሪዎች ባሻገር ህዝባዊ መሰረት እንዳለውም ጠቅሰዋል።ከዚህ አንጻር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሱዳን ቆይታቸው የኢትዮ-ሱዳን ግንኙነትን ይበልጥ ማስተሳሳር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ከሱዳን መሪዎች ጋር መምከራቸውንም ገልጸዋል።ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ላይ መጠነኛ ቅሬታ ስታነሳ መቆየቷን አስታውሰው፤ “መሪዎቹ ግድቡን በሚመለከት የሚነሱ ቅሬታዎችን በውይይት ብቻ ለመፍታት ስምምነት ላይ ደርሰዋል” ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ግድቡ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ለሱዳንም ጥቅም እንዳለው ማስረዳታቸውን አቶ ገዱ አውስተዋል።የሶስትዮሽ ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት አማካኝነት መከናወኑ ደግሞ “ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” ማበጀት እንደሚገባ አመላካች መሆኑን መሪዎቹ ማንሳታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።በመሆኑም አፍሪካ መር የሆነው ድርድር በስኬት እንዲጠናቀቅ የሁለቱም ሃገራት መሪዎች በቁርጠኝነት ለመስራት መተማማን ላይ መድረሳቸውንም ጠቁመዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሜሪካ “ሽብርተኝነትን ትረጃለሽ” በሚል ሱዳንን ካስቀመጠችበት ‘ጥቁር መዝገብ’ እንድታነሳ በብርቱ መስራታቸውንም አንስተዋል።”ሱዳን በዚህ መዝገብ ውስጥ መቀመጧ ደግሞ በኢኮኖሚዋ ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል” ነው ያሉት።በመሆኑም መሪዎቹ በውይይታቸው ኢትዮጵያንም ሆነ ሱዳንን የሚገጥማቸው ችግር የጋራ ጉዳት ማምጣቱ አይቀሬ መሆኑን በመግለጽ በማናቸውም ሁኔታ ተደጋግፈው ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸውንም ነው የተናገሩት።በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የውጭ ቋንቋና ዲጂታል ሚዲያ ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም መሪዎቹ የትኛውንም አይነት ችግር በውይይት መፍታት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ አጽንኦት ሰጥተው መወያየታቸውን አስረድተዋል።የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የሱዳን ፖለቲካዊ ሽግግር በሰላም እንዲፈታ ኢትዮጵያ ላበረከተችው አስተዋጽኦ ምስጋና ማቅረባቸውንም ሃላፊዋ ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ሰላምና ልማት ከሱዳን ተነጥሎ ሊታይ እንደማይችል ማንሳታቸውንም ነው የገለጹት።መሪዎቹ የሁለቱ ሃገራት ስኬት ከቀጠናው ባለፈ ለአፍሪካ የሚኖረው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን በማመን ትስስሩን ይበልጥ ለማጠናከር በቁርጠኝነት ለመስራት መተማመናቸውንም ሃላፊዋ ጠቁመዋል።የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በቅርቡ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ የተገለጸ ሲሆን፤ በቆይታቸውም ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።", "passage_id": "35f4e4d5d894b50cc9baac4cea51c635" }, { "cosine_sim_score": 0.4031210243701935, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዲሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከታህሳስ 13  ጀምሮ ለአራት ቀናት በቻይና የስራ ጉብኝት አደረገ።የልኡካን ቡድኑ በቆይታው ከቻይና የኢንዱስትሪና ንግድ ባንክ (ICBC)፣ ከቻይና የወጭ ንግድና ብድር ዋስትና ኮርፖሬሽን (SINOSURE)፣ ከቻይና ብሄራዊ ልማትና ሪፎርም ኮሚሽን (NDRC)፣ ከቻይና ንግድ ሚኒስቴር (MOFCOM)፣ ከቻይና ወጭና ገቢ ባንክ (EXIM Bank)፣ ከቻይና ልማት ባንክ (CDB) እና ቻይና- አፍሪካ ልማት ፈንድ (CADFund) ከፍተኛ የመንግስት ሃላዎች ጋር ተገናኝቶ በሁለቱ አገራት የልማት ትብብር ዙሪያ ውይይት አድርጓል።የልዑክ ቡድኑ በኢትዮጵያ ያለውን ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና የማህበራዊ ለውጥ ለቻይና ባለስልጣናትና ለተቋማቱ ኃላፊዎች ያስረዳ ሲሆን፥ በዚህ ታሪካዊና ወሳኝ ወቅት የቻይና መንግስት ለውጡን በተጠናከረ መንገድ እንዲደግፍ ጠይቋል።ሁለቱ አገራት በቻይና አፍሪካ ፎረም (FOCAC)፣ በቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሸቲቭ፣ በሁለቱ አገራት መካከል በተመሰረተው ሁሉን አቀፍ ስትራቴጅያዊ ትብብር ስምምነት እና በውጤታማ የአቅም ግንባራ ትብብር ማዕቀፎች በመመስረት በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት የሚኖረው የልማትና የኢንቨስትመንት ትብብር ከምንጊዜውም በተሻለ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ሁለቱ ወገኖች ተስማምተዋል።አቶ አህመድ ሺዴ ከላይ ከተጠቀሱት ተቋማት በተጨማሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ትላልቅ ፕሮጀክቶችን እየሰሩ ያሉና ለመስራት በእንቅስቃሴ ላይ ከሚገኙ የመንግስትና የግል ኩባንያዎች ኃላፊዎች ጋርም ውይይት አድርገዋል።በውይይቱም እየተካሄዱ ያሉ ፕሮጀክቶች ውጤታማ ሆነው በሚጠናቀቁበት ሁኔታ ላይ መግባባት ላይ መደረሱንና  ባለሃብቶቹ የመንግስትን የኢኮኖሚ ሪፎርም ተከትሎ ወደ ግሉ ይዞታ በሚተላለፉ ፕሮጀክቶች ላይም እንደሚሳተፉ መገለፁን ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።", "passage_id": "1fae7512a2062c23a99b963f9641e0dd" }, { "cosine_sim_score": 0.40155622363090515, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የደብረ ብርሃን ደነባ – ለሚ መገንጠያ እና ጅሁር – ደነባ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ስራ የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ።አጠቃላይ የመንገድ ፕሮጀክቱ 108 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ለግንባታው የሚወጣው 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግሥት የሚሸፈን ነው ተብሏል።የመንገዱ ትከሻን ሳይጨምር የጎን ስፋት 7 ሜትር ስፋት እንዲኖረው ተደርጎ የሚገነባ ሲሆን የስትራክቸር፣ የአነስተኛ ማፋሰሻ ቱቦ እና ድልድዮች ስራዎችን እንደሚያካትት ተጠቁሟል።ሰንሻይን ኮንስትራክሽን የመንገድ ግንባታውን በአስፓልት ደረጃ ለመገንባት የተረከበ ሲሆን ግንባታው በአራት ዓመት ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ እንዲጠናቀቅ ቀነ ገደብ ተቀምጦለታል።በጠጠር ደረጃ ብዙ አመታትን የቆየውና ለትራንስፖርት አመቺ ያልነበረው መንገዱ ወደ አስፓልት ደረጃ እንዲያድግ ለዓመታት ጥያቄ ሲነሳበት የቆየ ነው።የመንገዱ መገንባት በአካባቢው ይስተዋል የነበረውን የትራንስፖርት መጉላላት ችግር በመቅረፍ ለህብረተሰቡ ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር ተስፋ ተጥሎበታል።መንገዱ በባሶና ወራና፣ እንሳሮ፣ አብቹና ኘአ፣ ሲያ ደብርና ዋዩ እንዲሁም ሞረትና ጅሩ የሚገኙ ከ500 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ነው የተባለው።በፕሮግራሙ ላይ የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ፣ የፌደራል መንገዶች ባለስልጣን የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙን ጨምሮ ሌሎች የፌደራል፣ የክልልና የዞን የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።በተያያዘም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች በደብረብርሃንና አካባቢው የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።ከፍተኛ አመራሮቹ ጉብኝታቸውን ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል በሚያስተምረው ሃይሌ ሚናስ አዳሪ ትምህርት ቤት እና የደብረ ብርሃን ተርሸሪ ሆስፒታል፣ የአንኮበር መንገድን ጨምሮ ሌሎች የልማት ፕሮጀክቶችን ነው የጎበኙት።በሰላም አሰፋ ተጨማሪ መረጃ ከኢዜአ", "passage_id": "89af844b3108685b649e4e2fab75d500" }, { "cosine_sim_score": 0.40144944190979004, "passage": "አገር በቀል ኮንትራክተሮች ቅሬታ አሰምተዋልበምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥልጣን በተረከበ አንደኛ ዓመት ማግሥት፣ በከተማው ገጽታ ላይ መሠረታዊ ለውጥ ያመጣሉ የተባሉ ስድስት ፕሮጀክቶችን ለውጭ ኩባንያዎች ሰጠ፡፡ ሐሙስ ሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ምክትል ከንቲባው በተገኙበት የከተማ አስተዳደሩ ባለሥልጣናት፣ 10.7 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚደረግባቸውን ፕሮጀክቶች ከአምስት የውጭ ኩባንያዎች ጋር በመፈራረም አስረክበዋል፡፡ የመጀመርያው ፕሮጀክት ፒያሳ ማዘጋጃ ቤት ፊት ለፊት በሚድሮክ ተይዞ በነበረውና ለዓመታት ያለ ግንባታ ታጥሮ በመቆየቱ ምክንያት በተነጠቀው፣ 30,300 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚገነባው ዓድዋ ፓርክ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘውና ወደ የትኛውም የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚደረግ ጉዞ የሚጀመርበት ይህ ቦታ፣ ‹‹ሁሉም ከዚህ ይጀምራል!›› የተባለውን ፕሮጀክት የቻይናው ጂያንግሱ ሊትድ በ4.6 ቢሊዮን ብር ለመገንባት ውል ገብቷል፡፡ ሁለተኛው ፕሮጀክት አራት ኪሎ ባሻ ወልዴ ችሎት አካባቢ የሚገነባው ቤተ መጻሕፍት ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በ19 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚገነባ ሲሆን፣ 30 ሺሕ ሰዎችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ የሚያስችል ቤተ መጻሕፍት ይሆናል ተብሏል፡፡ይህን ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ውስጥ የሚታወቀው የጣሊያን ጂኦም ሉጂ ቫርኔሮ ኩባንያ ለመገንባት የተረከበ ሲሆን፣ ቀደም ሲል ቫርኔሮ በሸራተን ማስፋፊያ ላይ የታቀደው የወንዝ ዳር ልማት በ2.5 ቢሊዮን ብር እንዲገነባ ተሰጥቶት ነበር፡፡ ነገር ግን ይህንን ፕሮጀክት በቻይና ኩባንያ እንዲሠራ በመፈለጉ ሥራው ከቫርኔሮ መነጠቁን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሦስተኛው ፕሮጀክት ከቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ጀምሮ በ22 ማዞሪያ አድርጎ እንግሊዝ ኤምባሲ ድረስ የሚገነባው መንገድ ነው፡፡ ይህ መንገድ በአሁኑ ወቅት በመገንባት ላይ ያለው አደይ አበባ ስታዲየም ሥራ ሲጀምር፣ ሊፈጠር የሚችለውን የትራፊክ መጨናነቅ ከወዲሁ ለመቅረፍ ታስቦ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ 3.133 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን 330 ሚሊዮን ብር ወጪ ይደረግበታል ተብሏል፡፡ ለግንባታው የተስማማው ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባውን የቀለበት መንገድ የገነባው የቻይናው ሲአርቢሲ ነው፡፡ ሲአርቢሲ ኩባንያ በአሁኑ ወቅት ስሙን በመቀየር አይኤፍኤች ኢንጂነሪንግ ኩባንያ ተብሏል፡፡ ይህ የመንገድ ፕሮጀክት የሚነካቸውን ቤቶች በቅርቡ ማፍረስ ለማወቅ ተችሏል፡፡ አራተኛው ፕሮጀክት አዳምስ ፓቪሊዮን አካባቢ ከሚገኘው ፑሽኪን አደባባይ እስከ ጎተራ ማሳለጫ ድረስ የሚገነባው ፕሮጀክት ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት ከታሰበና ዲዛይኑ ከተሠራ ሦስት ዓመት ያለፈው ሲሆን፣ ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ ያለበት ነው፡፡ መንገዱ 2.3 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፣ ከ30 እስከ 45 ሜትር ስፋት አለው፡፡ ይህንን ሥራ የቻይናው ግዙፍ ኩባንያ ሲሲሲሲ ተረክቦታል፡፡ አምስተኛው ፕሮጀክት ከአራት ኪሎ ወደ ካዛንቺስ በሚወስደው መንገድ ከሒልተን አዲስ አበባ ከፍ ብሎ በሚገኘው አሥር ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፍ፣ አንድ ሺሕ ተሽከርካሪዎችን በአንድ ጊዜ መያዝ የሚችል ዘመናዊ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ሕንፃ ነው፡፡ ይህንን ፕሮጀክት የቻይናው ጂያንግሱ ሊትድ ለመገንባት ተረክቧል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ቤተ መንግሥቱን ለሕዝብ ክፍት ለማድረግ ሲታሰብ፣ ሊፈጠር የሚችለውን የፓርኪንግ ችግር ለመቅረፍ ሲባል የታሰበ ፕሮጀክት ነው ተብሏል፡፡ስድስተኛው ፕሮጀክት ከተገነባ 46 ዓመታትን ያስቆጠረውና ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በቂ ዕድሳት ያልተደረገለትን ማዘጋጃ ቤት ማደስ የሚያስችል ነው፡፡ ይህ ሥራ ለተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ኩባንያ አሌክ ፊት አውት ተሰጥቷል፡፡ በአምስት የውጭ አገር ኩባንያዎች የሚገነቡት እነዚህ ስድስት ፕሮጀክቶች በአጠቃላይ 10.7 ቢሊዮን ብር ይወጣባቸዋል፡፡ በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ምክትል ከንቲባው እነዚህ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ሳይሆን ከተያዘላቸው ቀነ ገደብ ባነሰ ጊዜ ይጠናቀቃሉ ብለዋል፡፡ ‹‹በፕሮጀክት ጅማሮ ላይ መናገር ትንሽ ይከብዳል፡፡ ምክንያቱም ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ሥራ ሲጀምር መናገር ጥሩ ስለሆነ፡፡ ነገር ግን እርግጠኛ ሆኜ የምናገረው የተጀመሩት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ሥራ እንደሚጀምሩ ነው፤›› ሲሉ ምክትል ከንቲባው በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል፡፡ በከፍተኛ የፋይናንስ ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕጦት ላይ የሚገኙ አገር በቀል ኮንትራክተሮች ለፕሮጀክቶቹ መልካም አመለካከት ቢኖራቸውም፣ ሥራው ለውጭ ኩባንያዎች ብቻ መሰጠቱ ቅሬታ ፈጥሮባቸዋል፡፡ ከቅሬታ አቅራቢዎቹ መካከል የአመሐ ስሜ ኮንስትራክሽን ድርጅት ባለቤት የሆኑት አቶ አመሐ ስሜ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት አገር በቀሉ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛል፡፡ መንግሥት ባለፈውም ሆነ በዚህ ዓመት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን እንደማይጀምር፣ ይልቁኑም የተጀመሩትን ለማጠናቀቅ እንደሚሠራ መግለጹን አቶ አመሐ ያስታውሳሉ፡፡ ከዚህ ባሻገርም እጃቸው ላይ ሥራ የነበራቸውም ኮንትራክተሮች ባለፉት ዓመታት በነበሩ የተለያዩ የዋጋ ጭማሪዎች፣ የውጭ ምንዛሪ ከብር ጋር የነበረው ልዩነት መስፋትና እጥረት፣ በተዋዋሉት ዋጋ ሥራ አጠናቀው ማስረከብ ያልቻሉ ኮንትራክተሮችም በርካታ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡በዘርፉ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ለማድረግ የታሰበው ውይይት እስካሁን ባለመካሄዱ፣ አገር በቀል ኮንትራክተሮች ከፍተኛ ችግር ውስጥ ወድቀዋል ይላሉ፡፡ ‹‹የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ለውጭ ድርጅቶች ብቻ ሥራ መስጠቱ በአገር ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን አቅም ያቀጭጨዋል፡፡ ቢያንስ ከውጭ ድርጅቶች ጋር የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮችን በማቀናጀት ወይም በሰብ ኮንትራት ሥራ የሚገኙበትን መንገድ ማመቻቸት አለበት፤›› በማለት የገለጹት አቶ አመሐ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዴት ተግባራዊ ሊሆን ይችላል ብለዋል፡፡", "passage_id": "84da81d310c7800be247c2c0d80f34a4" }, { "cosine_sim_score": 0.4003389775753021, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን ተገንብተው የተጠናቀቁ የመንገድ ፕሮጀክቶችን እና ድልድዮችን አስመረቀ።ባለስልጣኑ ያስመረቃቸው ፕሮጀክቶች 16 ሲሆኑ፥ የነባር መንገዶችን ደረጃ ማሻሻልና ጨምሮ አዳዲስ የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታን ያካተተ ነው።መንገዶቹ 25 ኪሎ ሜትር ርዝመት ሲኖራቸው ከ10 እስከ 30 ሜትር ስፋት አላቸው።ለመንገዶቹና ድልድዮች ግንባታ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገ ሲሆን፥ ወጪውም በከተማ አስተዳደሩ ተሸፍኗል።የመንገዶቹ መገንባት የከተማዋን የትራፊክ መጨናነቅ በመቅረፍ የከተማውን የመንገድ ሽፋን ከፍ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ፕሮጀክቱ በከተማዋ የተጀመሩ የመንገድ እና ሌሎች ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ በጥራት እንደሚጠናቀቁ ማሳያ ነው ብለዋል።ከዚህ ባለፈም የትራፊክ ፍሰቱን ለማቀላጠፍ ከዋና ዋና መንገዶች ግንባታ በተጨማሪ የመጋቢ መንገዶች ግንባታ ላይ በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም አንስተዋል።በለይኩን አለም ", "passage_id": "5dc8d080f50a4444236acd09f60f47c2" } ]
f1f722ca3b44cf3af8faf8644b9da77a
4879360e7096f36e9eb3b0f426787ea7
በእስያ የደረሰው የጎርፍ አደጋ የበርካቶችን ህይወት ቀጥፏል ተባለ
በእስያ የደረሰው የጎርፍ አደጋ የበርካቶችን ህይወት መቅጠፉ ተገለጸ፡፡በ10ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችም በጊዜያዊ መቆያ ጣቢያዎች ኑሮአቸውን ለመመስረት ተገደዋል ነው የተባለው፡፡ምንም እንኳን ቻይና በጎርጎሮሳውኑ 2019 ብቻ 9 አውሎ ንፋስ ብታስተናግድም የቻይናው የዜና አውታር ሽንዋ ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት ሊኪማ የተሰኘው የአሁኑ አውሎ ንፋስ ግን በሀገሪቱ ታሪክ በአመታት የታየው ከባዱ አውሎ ንፋስ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በገንግ ዡ ከተማ ዤጀንግ ግዛት በአውሎንፋሱ ሳቢያ ተፈጥረው እንዳሻቸው የሚተሙ ወንዞች ያገኙትን እየጠራረጉ መውሰዳቸውን ቀጥለዋል፡፡በግዛቲቷ የተሰማሩ የነፍስ አድን ሰራተኞችም ሰዎችን ከጎርፍ አደጋው ለመታደግ ህይወትን እሰከማጣት የሚያደርስ ተግባር በጀግንነት ሲከውኑ ተስተውለዋል፡፡በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎችም ቤታቸውን ለቀው እንዲወጡ ተደርገዋልም የተባለው፡፡ምንም እንኳን ማእበሉ የመቀነስ አዝማሚያ ቢታይበትም ወደ ቻይናዋ ቅንጡ ከተማ ሻንጋይ ግን መገስገሱን አሁንም አላቆመም ተብሏል፡፡አስቸጋሪው የአየር ጸባይ በቻይና ብቻ ሳይገታ ጉዞውን ወደ ሌሎችም የእስያ ክፍሎች በማድረግ በፓኪስታኗ ካራቺም መዳረሻውን አድርጓል፡፡ጥቂት የማይባሉ ሰዎችም በሀገራቸው መንግስት ላይ ቁጣቸውን እየገለጹ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡በቻይና ሊኪሚያ በተሰኘው አውሎ ንፋሰአዝ ሳቢያ በትንሹ 36 ሰዎች ሲሞቱ፣ በፓኪስታን እና ህንድ ደግሞ መነሻውን ከውቂያኖስ ያደረገ ነፋስ ባስከተለው ከባድ ዝናብ ምክኒያት ከ160 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡165ሺ የሚጠጉት ሰዎች ደግሞ ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው መጠለያ ጣቢያ ውስጥ ለመጠለል መገደዳቸውን አልጀዚራ በዘገባው አመላክቷል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/34125/
[ { "cosine_sim_score": 0.5233351588249207, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2012 ዓ/ም (አብመድ) በሕንድ አትራ ፕራዲሽ እና ቢሃር በተባሉ ግዛቶች በተከሰተ ደራሽ ጎርፍ ከ100 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡በሁለቱም ግዛቶች የባቡርና የሌሎች ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ተገትቷል፤ የጤና አገልግሎት፣ ትምህርትና የኃይል አቅርቦትም ተቋርጧል፡፡በአትራ ፕራዲሽ ግዛት ብቻ ካለፈው ሐሙስ አንስቶ 93 ሰዎች በጎርፍ አደጋ መሞታውን ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ በቢሃር ግዛት ደግሞ የ29 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ነው የተገለጸው፡፡ነዋሪዎቹ በጎርፍ የተዋጡ ዋና ዋና መንገዶችን በጀልባ በማለፍ ወደ ከፍተኛ ቦታዎች ለመውጣት ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ተነግሯል፡፡የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተላቸው ያሉ ተፅዕኖዎች መገለጫ የሆኑ የጎርፍና የማዕበል አደጋዎች የእስያና የአሜሪካ ሀገራትን በየጊዜው ችግር ላይ እየጣሉ ይገኛሉ፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲ", "passage_id": "70431689af78f76b3375aa8074bdd5ae" }, { "cosine_sim_score": 0.4863445460796356, "passage": "በተለያዩ የምሥራቅ አፍሪካ አካባቢዎች ሰሞኑን እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ብዙ ሕይወት ማጥፋቱና በመቶዎች ሺሆች የሚቆጠር ሰው ማፈናቀሉ እየተነገረ ነው።በከበደው ዶፍ በብዛት እየተጎዱ ያሉት ኬንያ፣ ሶማሊያና ርዋንዳ መሆናቸው ታውቋል።የአሁኖቹ የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋዎች እየደረሱ ያሉት አካባቢው ሚሊዮኖችን ለረሃብና ለበሽታ ዳርጎ ሲያስፈራ ከነበረው ካለፈው ዓመት የበረታ ድርቅ ለማገገም እየጣረ ባለበት ወቅት ነው።ኬንያ፣ ርዋንዳና ሶማሊያ ውስጥ በጎርፍ ምክንያት የሞተው ሰው ቁጥር ከአራት መቶ በልጧል።ርዋንዳ ውስጥ ብቻ ባለፉት አራት ወራት ቁጥሩ ከሁለት መቶ በላይ የሆነ ሰው መሞቱን የሃገሪቱ የአደጋ አያያዝ ሚኒስቴር አስታውቋል።ከሞቱት መካከል አሥራ ስምንቱ ላይ ጉዳት የደረሰው በዚህ ወር ውስጥ በተፈጠሩ የመሬት መንሸራተት አደጋዎች ምክንያት ነው።ሶማሊያ ውስጥ ጁባና ሸበሌ ወንዞች ገደፎቻቸውን እያለፉ የሚፈስሱባቸውን አካባቢዎች አጥለቅልቀዋል።ሁኔታው ሰዉን ለበሽታና ለረሃብ ያጋለጠው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ የሶማሊያ ኃላፊ ጀስቲን ብሬዲ ገልፀዋል።“ሳይክሎን ሳጋር” የሚል ስያሜ የተሰጠው የውቅያኖስ ማዕበል ባለፈው ሣምንት መጨረሻና በዚህ ሣምንት መጀመሪያ አካባቢ ሶማሊያን ሲመታ ቢያንስ 13 ሰው ሞቷል።የአሁኑ ማዕበል የመታቸው የፑንትላንድ፣ የሶማሊላንድና የጅቡቲ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ዓመታትም እጅግ የበረታ ድርቅ የዋለባቸው እንደነበሩ ብሬዲ አስታውሰው በዚህም ምክንያት እንዲህ ዓይነቱን ጉዳት የመቋቋም አቅም እጅግ የተዳከመ መሆኑን ገልፀዋል።የኬንያ ቀይ መስቀል ማኅበር ባወጣው ሪፖርት ደግሞ በዶፉ ምክንያት ቢያንስ የሁለት መቶ ሰው ሕይወት መጥፋቱን አመልክቷል።ከከባዶቹ ጉዳቶች አንዱ የሆነው አርባ ስምንት የሞተበት አደጋ የደረሰው ናይሮቢ አቅራቢያ የሚገኝ ግድብ በመሰበሩ ምክንያት መሆኑ ተዘግቧል። ", "passage_id": "ff21a70160bd937c4715726480e98ed5" }, { "cosine_sim_score": 0.4843462109565735, "passage": "በረዶ በቀላቀለ ከባድ የክረምት ማዕበል፣ ጎርፍና ካሁን ቀደም ባልታየ መጠን የገዘፈ በረዶ የወረደባቸው በዩናይትድ ስቴትስ ምስራቃዊ ጠረፍ ክፍላተ ሀገር ብዙ ሚሊዮን ነዋሪዎች ወደወትሮአዊ ኑሮው ለመመልስ ቀናት መውሰዱ አይቀሬ ይመስላል።ጎዳናዎቹዋን እና ህንጻዎችዋን ዙሪያ የሸፈነውን የበረዶ ናዳ ጠራርጋ ብቅ እያለች ባለችው በመዲናዋ በዋሽንግተን ዛሬ ሰኞ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ከአጣዳፊ ስራ ሰራተኞች በስተቀር ዝግ ሆነው ውለዋል። ለሁለት ቀናት ተቋርጦ የነበረው የምድር ውስጥ ባቡር ሜትሮ አገልግሎት በከፊል ጀምሯል።የዋሽንግተንና የአካባቢዋ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው የዋሉ ሲሆን በዋና ዋናዎቹ የአካባቢው የአውሮፕላን ጣቢያዎች በጣም የተወሰኑ በረራዎች በከፊል ጀምረዋል።ከክረምት በረዶ ሁኔታ በተያያዘ ምክንያት ቢያንስ ሃያ አራት ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል። ከሞቱት ሰዎች መካከል የተከመረውን በረዶ በአካፋ ዝቀው ከደጃቸው በማስወገድ ላይ እንዳሉ በልብ ድካም ለህልፈት የተዳረጉም አሉባቸው።", "passage_id": "988832c0950d3ad36126fe9b1128a533" }, { "cosine_sim_score": 0.47740644216537476, "passage": "  በአለማችን የከተማ ነዋሪዎች ብዛት በፍጥነት እየጨመረ እንደሚገኝና በአሁኑ ወቅት ከአጠቃላዩ የአለማችን ህዝብ 56.2 በመቶ ያህሉ በከተሞች እንደሚኖር የአለም የኢኮኖሚ ፎረም ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለፉት 70 አመታት በአለማቀፍ ደረጃ ያለውን የከተማ ነዋሪዎች ሁኔታ በገመገመበት ጥናት ያወጣውን ሪፖርት ጠቅሶ ፎረሙ በድረገጹ እንዳስነበበው፣ በእነዚህ አመታት በአፍሪካና በእስያ የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ማደጉን ለማየት ተችሏል፡፡ እ.ኤ.አ እስከ 2050 ድረስ ባሉት አመታት ከአጠቃላዩ የአለም ህዝብ ከ68 በመቶ በላይ የሚሆነው የከተማ ነዋሪ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጠቆመው መረጃው፣ በ2035 በህዝብ ብዛት ቀዳሚዋ የአለማችን ከተማ ጃካርታ ትሆናለች ተብሎ እንደሚገመትም አመልክቷል፡፡በመጪዎቹ 50 አመታት ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በሆኑ ከተሞች የሚኖረው ህዝብ ቁጥር አሁን ካለበት 40 ሚሊዮን ወደ 150 ሚሊዮን ከፍ ይላል ተብሎ እንደሚጠበቅም አክሎ ገልጧል፡፡", "passage_id": "a2bb635e2f9488b07c6fa76bc35e84b0" }, { "cosine_sim_score": 0.4718780517578125, "passage": "በደቡብ ክልል ባለፉት አሥር ዓመታት ያልተመዘገቡ የተፈጥሮ አደጋዎች እየተፈጠሩ በ10ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ለስቃይ እያጋለጠ መሆኑን የደቡብ ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።በአንድ ወር ብቻ ከ28ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍና በናዳ አደጋዎች ከቤታቸውና ቀያቸው የተፍናቀሉ ሲሆን ጥቂት የማይባሉ ሰዎችም መሞታቸውን ገልጠው በቅርቡ በደቡብ ኦሞ ዳሰነች ወረዳ የተፈናቀሉትን የመደገፍ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ተነግሯል።በተፈጥሮ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግና መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ፈታኝ ማድረጉንም የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ ጋንታ ጋሩማ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።በአንፃሩ ግን ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት በጥናት የተደገፈ ተግባር በመከናወን ላይ መሆኑንም ጠቁመዋል።\n", "passage_id": "3f0fc8069e6c8dfe6bdd2447b9736088" }, { "cosine_sim_score": 0.4640217125415802, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባንግላዴሽ በተከሰተ ከፍተኛ ቀዝቃዜ የ50 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ።እሁድ በሀገሪቱ ሰሜን ጠረፍ በምትገኘው ቱቶልያ ከተማ ውስጥ 4 ነጥብ 5 ዲግሪ ሴልሺየስ የተመዘገበ ዝቅተኛው የሙቀት መጠን   መሆኑን ተገልጿል።በመላው ሀገሪቱ ቀዝቃዛ የአየር ጠባይ መስፋፋቱን ተከትሎ ቢያንስ የ50 ሰዎች  ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገልጸዋል፡፡17 ሰዎች በከባድ የመተንፈሻ በሽታ እና 33ቱ ደግሞ በተቅማጥ በሽታ ህዳር 1 እስከ ታህሳስ 28 ድረስ ህትወታቸው ማለፉን  አይሻ አክሃተር የሀገሪቱ የጤና ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ ባለስልጣን ተናግረዋል።ሆስፒታሎች እንደ ኢንፍሉዌንዛ፣ ሳንባ ምች እና ከጉንፋን ጋር ተያይዘው በሚሰቃዩ ሰዎች የተጨናነቁ መሆናቸውንም አስረድተዋል።ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው፣ በተለይም ጉልበት ሠራተኞች፣ ሕፃናትና አዛውንቶች እንደሳምባ ምች ላሉት በሽታዎች  የተጋለጡ ናቸው ተብለዋል።ከቀዝቃዛው አየር ጋር ነፋሻማ እና ጥቅጥቅ ጭጋግ ጋር ተያይዞ ለተወሰኑ ቀናት ይህ የአየር ሁኔታ ሊቀጥል እንደሚችል የሀገሪቱ የአየር ትንበያ ጽህፈት ቤቱ መግለጹም ተነግሯል።ይህ ከባድ ጭጋግማ የአየር ሁኔታ በርካታ በረራዎች እንዲቀየሩና እና ሌሎቹም እንዲዘገዩ አንዳስገደዳቸው የአየር መንገዱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።በከፍተኛ ቅዝቃዜው ሰዎች ከቤት መውጣት በመቸገራቸው የተሳፋሪዎች ቁጥር በእጅጉ መቀነሱም ነው የተነገረው።ምንጭ፦ አልጀዚራ", "passage_id": "1a6295c02464c6f2f9fb964d49fbeb85" }, { "cosine_sim_score": 0.460955947637558, "passage": "ካሊፎርኒያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ ያለው ቀዝቃዛ አየር ፀባይና አነስተኛ ሙቀት፣ ባለፈው እሑድ የተነሳውን ሰደድ እሳት ለማጥፋት ለሚጣጣሩ የአሳት አደጋ ሠራተኞች መልካም አጋጣሚ መፍጠሩ ተገለፀ።የካሊፎርኒያ የደንና የእሳት አደጋ ጥበቃ መከላከያ ሚኒስቴር በሰጠው ማስጠንቀቂያ፣ ነፋሻና ቀዝቃዛ አየር ፈተና ሊደቅን እንደሚችል አመልክቶ፣ ትናንት ማክሰኞ ማምሻው ላይ እሳቱ ከ46,500 ሄክታር በላይ ማውደሙንም ገልጧል።ዛሬ ረቡዕ ባለሥልጣናት በሰጡት መግለጫ፣ 17 ሰዎች መሞታቸውንና ወደ 1ሺህ 5መቶ መኖሪያ ቤቶችና የንግድ ተቋማት መቃጠላቸውን አስታውቀዋል።በርካታ የወይን ፋብሪካዎች ያሉባቸውና የቱሪስት መስህብ የሆኑት የናፓ እና የሰኖማ አውራጃዎች፣ በቃጠሎው ከተጎዱት ክልሎች መካከል ናቸው። ጠቅላላ በክፍለ ሀገሩ፣ በአሥር ሺህዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ብዙዎችም ወደየመጠለያ ጣቢያዎች መላካቸው ታውቋል።የአውራጃው ገዢ ጄሪ ቤተሮውን በስምንት አውራጃዎች የአስቸኳይ ጊዜ አውጀው፣ ፌዴራል መንግሥቱም አጣዳፊ ምላሽ በመስጠቱ አመስግነዋል። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት ማክሰኞ የፌዴራሉን እርዳታ አፅድቀዋል። ", "passage_id": "ce74643728549d14fc4565f255b9d513" }, { "cosine_sim_score": 0.4609365165233612, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 18/2012 ዓ.ም (አብመድ) ከቻይና ውኃን በጣት ከሚቆጠሩ ወራት በፊት የተቀሰቀሰው የኮሮና ቫይረስ በፍጥነት ዓለምን አዳርሶና ወደ ሥስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ይዞ ከ200 ሺህ በላይ ሕይወት ነጥቋል፡፡በዓማቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊዮን 921 ሺህ አልፏል፤ ከእነዚህ ውስጥ የ203 ሺህ 289 ሰዎች ሕይወት አልፏል፤ 57 ሺህ 867 ሰዎች ደግሞ ለሕይወታቸው አስጊ በሆነ የጤና ችግር ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ከቫይረሱ ያገሙ ከ837 ሺህ በላይ መሆናቸው ደግሞ መልካም ዜና ተብሏል፡፡በአሜሪካ 960 ሺህ 896 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘው 54 ሺህ 265 ሰዎች ሕይወታቸው አልፏል፤ ሌሎች 15 ሺህ 110 ደግሞ በጽኑ ሕሙማን ደረጃ ይገኛሉ፡፡ ከአሜሪካ በመቀጠል ጣልያን፣ ስፔን፣ ፈረንሳይና አንግሊዝ እያንዳንዳቸው ከ20 ሺህ በላይ ሞት ያስመዘገቡ ሀገራት ሆነው በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል፡፡እንደ ቢቢሲ ዘገባ በዚህ ቀውስም ሆነው እንደ አሜሪካ ያሉ ሀገራት ወደ እንቅስቃሴ ለመመለስ እየሞከሩ ነው፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ግን ቀድሞ ወደ መደበኛ እንቅስቀሴ መመለስ በቫይረሱ ግርሻ እንደገና ለመመታት እንደመዘጋጀት መሆኑን እየገለጸ ነው፡፡ ድርጅቱ በአፍሪካ፣ ምሥራቅ አውሮፓ፣ ማዕከላዊና ደቡብ አሜሪካ ወረርሽኙ ገና በመስፋፋት ላይ እንደሚገኝም አስታውቋል፡፡በብዙ የምዕራብ አውሮፓ ሀገራት ወረርሽኑ እየተረጋጋና እየቀነሰ ቢመስልም በአንዳንድ ሀገራት ገና እየጀመረ እንደሆነ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሃኖም (ዶክተር) ተናግረዋል፡፡ ‘‘በቫይረሱ ክፉኛ ተመትተው መሻሻል ታይቶባቸው የነበሩ ሀገራትም እንደገና ስርጭቱ እያንሠራራባቸው ነው’’ ብለዋል፡፡ ቀድማ ወረርሽኙን በመግታት ስኬታማ የነበረችው ሲንጋፖር አሁን ስርጭቱ አገርሽቶባት የከፋ ችግር ውስጥ እንደምትገኝም ቢቢሲ ዘግቧል፡፡በአብርሃም በዕውቀት", "passage_id": "f7d11d5ee9f43093fce5ec8792f52a36" }, { "cosine_sim_score": 0.45484474301338196, "passage": "በስፔን የባህር ላይ የነፍስ አድን ሠራተኞች በሃያ አራት ሰዓታት ውስጥ ስድስት መቶ ስደተኞችን በባህር ከመስመጥ አደጋ አድነዋል ተባለ፡፡ በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ከዘጠኝ ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ ስፔን መግባታቸውን የመንግስታቱ ድርጅት መረጃ ያመላክታል፡፡በየቀኑ በአማካይ ከ120 በላይ ስደተኞች ድንበሯን አቋርጠው የሚገቡባት ስፔን በዚህ ሳምንት ቁጥራቸው ከመጠን ያለፈ ስደተኞችን አስተናግዳለች፡፡በአንድ ቀን ውስጥ ብቻ በነፍስ አድን ሰራተኞች ህይወታቸው ሊተርፍ የቻሉት ከ600 በላይ የሚሆኑት ስደተኞች 15 ባለ ሞተር እና ሞተር አልባ ጀልባዎችን፣ መንሳፈፊያ ፕላስቲኮችን እና ጎማዎችን ተጠቅመው ነበር ወደ ድንበር የደረሱት ተብሏል፡፡ከተረፉትም መካከል 35ቱ ህፃናት ሲሆኑ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ ብቻ ከ9ሺ በላይ ስደተኞች ስፔን ገብተው በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ተመዝግበው የተቀመጡ እንደሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት መረጃ ያመላክታል፡፡ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በሶስት እጥፍ የጨመረ ነው ተብሏል፡፡አለማቀፉ የስደተኞች ተቋም በዚህ ወር ባሳወቀው ሪፖርቱ ስፔን ከግሪክ ቀጥሎ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ስደተኞች መቀበል እንደጀመረች ጠቅሷል፡፡ ከእነዚህም መካከል አብዛኞቹ በባህር ተጉዘው የገቡ እንደሆኑ ነው የተነገረው፡፡ከመካከለኛው ምስራቅ እና ከአፍሪካ አገራት በሞሮኮ በኩል ወደ ስፔን ለመግባት እንደሌሎቹ የአውሮፓ አገራት ምቹ ባይሆንም እየተደረገ ያለው ጥረት ግን አሁን አሁን እየጨመረ እንደሆነ ይነገራል፡፡ወደ ስፔን ገብተው ጥገኝነት እየጠየቁ ካሉ ስደተኞች መካከል የሶሪያ ስደተኞች ቁጥራቸው የሚያይል ሲሆን፤ ከአፍሪካ ደግሞ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ኤርትራና ግብፅን ጨምሮ ዘጠኝ አገራት ተጠቃሾች ናቸው፡፡ስደተኞቹ ስፔን ለመግባት በሞሮኮ የሚሻገሩ ሲሆን ይህ ለእነርሱ ምቹ መንገድ እንዳልሆነ ይጠቅሳሉ ይላል አለማቀፉ የስደተኞች ተቋም በሪፖርቱ፡፡ከአፍሪካ አገራት ወደ አውሮፓ የሚደረገው የስደተኞች ጉዞ በአብዛኛው ወደ ጣሊያን የሚያደላ ሲሆን በተያዘው ዓመት ብቻ ከ100 ሺህ በላይ ስደተኞች ጣሊያን ገብተዋል፡፡ወደ ጣሊያን በሚደረገው ጉዞም 3ሺ የሚሆኑት በባህር ላይ ህይወታቸውን እንዳጡ ሪፖርቱ ይጠቅሳል፡፡የጣሊያን የባህር ላይ የነፍስ አድን ሠራተኞችን ጠቅሶ ሪፖርቱ እንዳመላከተው እስካሁን በአማካይ በቀን 5ሺ ስደተኞችን የታደጉበት አጋጣሚ እንደነበርም ያወሳል፡፡ስደተኞች ለመሸጋገሪያነት በአብዛኛው የሚጠቀሟት ሊቢያ  ነባራዊ ሁኔታም አጋዥ እንደሆነም ነው የሚነገረው፡፡ችግሩን ለማቅለል የአውሮፓ ህብረትን ጨምሮ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከምንጩ ያለውን ሳንካ ለመቅረፍ በጥሩ የሚል ምክረ ሓሳብም በሪፖርቱ አካቷል ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው፡፡  ", "passage_id": "47a62a7bbbd30e481305f27c49bba741" }, { "cosine_sim_score": 0.4506816864013672, "passage": "በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ በጐርፍ ምክንያት ከ130ሺህ በላይ ዜጐች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው የተገለፀ ሲሆን በሰው፣ በእንስሳትና በሰብል ላይም ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሪፖርት ጠቁሟል፡፡ የጐርፍ አደጋው በዋናነት የተከሰተው በአፋር፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በሶማሌና ጋምቤላ ክልሎች መሆኑን ያመለከተው ሪፖርቱ፤ በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥም በአደጋው 130ሺ ያህል ሰዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውን አስታውቋል፡፡በአፋር ክልል 40ሺህ 731፣ በሶማሌ 20ሺህ 868፣ በኦሮሚያ በወለጋ በመሬት መንሸራተት የተፈናቀሉትን 141 ሰዎች ወይም 1.125፣ በደቡብ 25ሺህ 703 እንዲሁም በጋምቤላ 11ሺህ 749 ሰዎች መፈናቀላቸውን ሪፖርት አትቷል፡፡ በምዕራብ ኢትዮጵያ ጐርፍ ክፉኛ ያጠቃቸው አካባቢዎች የጋምቤላ ቆላማ አካባቢዎች፣ ምስራቅ ወለጋ ሲሆኑ በምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ሶማሌ ክልል ደግሞ 26 ወረዳዎች ላይ ጐርፍ ተከስቶ ሰዎች ተፈናቅለዋል - ብሏል ሪፖርቱ፡፡  ከሁሉም አካባቢዎች የከፋ እንደሆነ የተነገረለት በአፋር ክልል ያጋጠመውና ከ40ሺ በላይ ሰዎችን ያፈናቀለው የጐርፍ አደጋ በ13 ወረዳዎች ላይ መከሰቱን የጠቆመው ሪፖርቱ፤ በደቡብ ደግሞ በዳውሮ፣ ጐፋ፣ ጉራጌ፣ ሃዲያ፣ ከፋ፣ ስልጤና ደቡብ ኦሞ ወረዳዎች ላይ ከፍተኛ ጐርፍ መከሰቱ ተመልክቷል፡፡በአጠቃላይ ክረምቱ ተጠናክሮ ከገባበት የሐምሌ ወር ጀምሮ በጐርፍ አደጋ 151ሺህ 828 ዜጐች መጠቃታቸውን ያወሳው ሪፖርቱ፤ የጐርፍ ተጠቂዎች በትኩረት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያገኙ አሳስቧል፡፡ ከዚህ በኋላም የክረምቱ ሁኔታ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና የጐርፍ አደጋውም በነሐሴ አጋማሽና መጨረሻ ላይ የከፋ ሊሆን እንደሚችል የተጠቆመ ሲሆን ይሄን ተከትሎም 2 ሚሊዮን 66 ሺህ ህዝብ ለአደጋ እንደሚጋለጥ ተገምቷል፡፡ ባለፉት ሳምንታት በጋምቤላ በተከሰተው ጐርፍ በ1ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብል ሙሉ ለሙሉ መውደሙ የተነገረ ሲሆን በአፋርና በሶማሌ ክልል ደግሞ በሺህ የሚቆጠሩ የቤት እንስሳትን መግደሉ ታውቋል፡፡  ", "passage_id": "9c699e0e88dfba0bd914196d26e7c577" }, { "cosine_sim_score": 0.44317036867141724, "passage": "በብራዚል አንድ የብረት ማዕድን ማውጫ ግድብ ተደርምሶ ዘጠኝ ሰራተኞች ሲሞቱ 300 ያህሉ የገቡበት አልታወቀም ተባለ፡፡ባለፈው አርብ ዕለት ግድቡ የተደረመሰው በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ሲሆን ያደረሰው ጉዳት ከዚህም ሊጨምር እንደሚችል እየተነገረ ነው፡፡በቅርቡ የተደረገውን የብራዚል ምርጫ አሸንፈው ወደ ስልጣን የመጡት ፕሬዝዳንት ጃዬር ቦልሶናሮ አደጋው ወደ ደረሰበት ስፍራ ለማቅናት በዝግጅት ላይ መሆናቸው ተዘግቧል፡፡በጉዳቱም ፕሬዝዳንት ቦልሶናሮ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸውና መንግስታቸው የአደጋውን መንስኤ እንደሚያጤን አስታውቀዋል፡፡በጨለማ የደረሰውን ይህንን አደጋ ተከትሎ የጠፉ ዜጎችንና የሟቾችን አስክሬን ለመፈለግ የድንገተኛ ቡድን ተቋቁሞ ወደ ስፍራው አቅንቷል ተብሏል፡፡የሀገሪቱ ዜና አውታሮች ግድቡ በሚሊዮን ቶን የሚገመት ውሃ አቁሮ አንደበር ጠቁመዋል፡፡ (ምንጭ፡-አልጀዚራ)", "passage_id": "98765d97780ac53a7587eed0d3fb3f53" }, { "cosine_sim_score": 0.4407808780670166, "passage": "ግጭቶችን ለመከላከልና ሲከሰቱም እንዲቆሙ ለማድረግ፣ የልማት ጥረቶችን ለማጎልበትና የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጣጣ ለመቀነስ በሚወጠኑ ጅምሮች ምክንያት ዓለምን ዞረዋል።በጉዟቸውም ከበርካታ መሪዎች ጋር ተገናኝተው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረጉትን ያህል ከቀያቸው ተፈናቅለው ለመሰደድ የተገደዱ ብዙዎችንና እንዲሁም በከፉ የተፈጥሮ አደጋዎች ሣቢያ ለውድመት የተጋለጡ ወገኖችን በያሉበት ጎብኝተዋል።በአመራር ዘመናቸው የሠሩ ወይም ያልሠሩትን አስመልክቶ ትተውት ስለሚሄዱት ቅርስ ብይን የሚሰጡት የታሪክ አዋቂዎች መሆናቸውን ያስታወሱት ባን ኪ-ሙን ከክንውኖቻቸው ሁሉ የላቀ ሥፍራ የሚሰጡት ግን ረሃብን ለማጥፋት ለታለመው ባለ አሥራ ሰባት ነጥብ የዘላቂ ልማት ግቦች እቅድ መሆኑን ይናገራሉ።የደቡብ ኮሪያ ተወላጁ ባን ኪ-ሙን ሰሜን ኮሪያ በተደጋጋሚ በምታደርገው የኒኩሌር እና የተምዘግዛጊ ሚሳይሎች የሙከራ ውንጨፋዎች ሳቢያ እየከረረ በመጣው የኮሪያ ልሳነ-ምድር ውጥረት ቀልባቸው እንደተያዘ ነው።ባለፈው ዓመት ሰሜን ኮሪያን ለመጎብኘት ይዘውት የነበረውን የጉዞ ዕቅድ በመጨረሻ ደቂቃ ፒዮንግያንግ በመሠረዟ ተስተጓጎለ።ባን በዓለም ዙሪያ የሞት ቅጣት እንዲቆም፥ የሴቶችን መብቶች ጥበቃ ለማሻሻል እና ብጥብጦችን ለመዋጋት የመንግሥታቱ ድርጅት ባደረገው ጥረት ይወደሳሉ።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "0bce1fa13f8e18a4ae9b83dc6ed5cfdd" }, { "cosine_sim_score": 0.43324363231658936, "passage": "የሽብር ፈጠራ ሞገድ ሰሞኑን ዓለምን እየናጠ ይገኛል፡፡ በመካከለኛው ምሥራቅ፣ በአውሮፓ፣ በአፍሪካ በጥቂት ቀናት ውሰጥ ብዙ ሕይወት ጠፍቷል፡፡ የባሱ አደጋዎች ሊጣሉ ይችላሉ የሚል ብርቱ ሥጋት ከጃፓን እስከ አውስትራሊያ፣ እስከ ሕንድ፣ ጣልያን፣ እንግሊዝና አሜሪካ ተንሠራፍቷል፡፡የአሁኑ የሽብርና በየሃገሩ ስስ ዒላማዎች በሚባሉ ሥፍራዎች ላይ የንፁሃን ሰዎች ጅምላ ግድያ ሞገድ የተጫረውና የተስፋፋው የእሥላማዊ መንግሥት ቡድን ገፅና ገዳይ ጂሃዲ ጆን በአሜሪካ መር ድንገተኛ የአየር ጥቃት መገደሉ ከተነገረ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ የእሥልምና ዕምነት ተከታዮችና የመካከለኛውን ምሥራቅ የጥፋት ዘመን እየሸሹ የሚጎርፉ ስደተኞች የተዛባ አመለካከትና ወዳጃዊ ያልሆነ አያያዝም እያጋጠማቸው እንደሆነ እየተናገሩ ነው፡፡ሽብር ፈጠራ ይጠፋል፣ ነገር ግን በጦር ማጥፋት ከባድ ነው” ይላሉ በኮንኮርዲያ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሣይንስ ትምህርትና ጥናት ክፍል ፕሮፌሰሩ ዶ/ር ጳውሎስ ሚልኪያስ፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ ", "passage_id": "a8392c206726f9dcbacb1eb56fd56274" }, { "cosine_sim_score": 0.43200594186782837, "passage": "ባሀማስን የመታው ሀሪኬን ዶሪያን የተሰኘው ዝናብ የቀላቀለ ከባድ አውሎ ንፋስ ወደ አሜሪካ እያቀና መሆኑ ተነግሯል።ከዚህ ቀደም ለ20 ሰዎች ህልፈት መንስኤ የነበረውና ሀሪኬን ዶሪያን የሚል መጠሪያ ያለው ይህ ዝናብ የቀላቀለ ከባድ አውሎ ንፋስ  በተመሳሳይ በአሜሪካ ሊከሰትና ለሰዎች ህልፈት ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ተሰግቷል።የባሃማሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሁቤርት ሚኒ ሀሪኬን ዶሪያን ሀገሪቱን ካጋጠሙ ተፈጥሯዊ አደጋዎች በታሪክ ትልቁን ስፍራ የሚይዝ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡አውሎ ንፋሱ በሃማስን ከመታ በኋላ ፍጥነቱ ተቀዛቅዞ እንደነበረ ቢገመትም አሁን ላይ  ፍጥነቱን ጨምሮ ወደ አሜሪካ እያመራ ነው ተብሏል።እንደ የአሜሪካ ሀሪኬን ማዕከል ከሆነ ሀሪኬን ዶሪያን በአሁኑ ወቅት በጆርጂያ ግዛት ከምትገኘው ደቡብ ምስራቅ ሳቫናህ በ100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።ምንጭ፦ ቢቢሲ", "passage_id": "82c0429bc403d49685471d7922927b2d" }, { "cosine_sim_score": 0.43121418356895447, "passage": "ፈረንሳይ ውስጥ ባለማቋረጥ በጣለው ዝናብ ምክንያት፣ ፓሪስ ውስጥ የሰኒ ወንዝ ከልኩ በላይ አራት ሜትር ከፍታ ሞልቶ ጎርፍ ማስከተሉ ተነገረ።በጎርፉ ምክንያትም ወደ 1ሺህ 5መቶ ቤተሰቦች መፈናቀላቸውና በአካባቢው ከሚገኙ ከ240 በላይ ከተሞችም መጥለቅለቃቸው ታውቋል።የተጠራቀመው ውኃ ከፍታ 5.4ሜትር እንደሆ ነው የተገለጸው።የመዝናኛና የቱሪስት ጀልባዎች፣ በዓለም ታዋቂው የለቨር ሙዚየም በጎርፉ ምክንያት አገልግሎት መስጠት አለመቻላቸውም ተገልጧል።ሕዝቡ ወደ ወንዙ እንዳይሄድና ለአደጋ እንዳይጋለጥ፣ ፖሊስ እያስጠነቀቀ መሆኑም ተነግሯል።", "passage_id": "db66d665341e793a3b152e373b983d2e" }, { "cosine_sim_score": 0.4297819435596466, "passage": "በዚህ በያዝነው የአውሮፓውያን 2016 ዓመተ ምህረት እስካሁን ባለው ጊዜ አውሮፓ ለመግባት ሜዲቴራኒያን ባህርን ሊያቋርጡ ሲሞክሩ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ2500 በልጧል።ለማነጻጸር፣ ባለፈው 2015 በመጀመሪያዎቹ አምስት ወራት የሞቱት ቁጥር 1855 እንደነበር ተገልጿል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ቃል አቀባይ ዊልያም ስፒንድለር (William Spindler) በአጠቃላይ በሜደቴራኒያን ባህር በአሁኑ ጊዜ ባህሩን ለማቋረጥ ከሚሞክሩ ሰዎች ከሰማኒያ አንድ ሰው አንዱ ህይወቱን ባህሩ ላይ የመቀረት ዕጣ ሊገጥመው እንደሚችል ገልጿል።ከሰሜን አፍሪካ ወደ ጣሊያን የሚወስደው የባህሩ መስመር የባሰ አደገኛ መሆኑን በዚህ ዓመት ከሞቱት መካከል 2119ኙ በዚህ መስመር ለማቋረጥ የሞከሩ መሆናቸውን አክለዋል። በዚያ መስመር ከሃያ ሶስት ሰው አንዱ የመስጠም ዕጣ ሊገጥመው እንደሚችል ተጠቁሟል።በዚህ መስመር የሚጓዙት አብዛኞቹ ፍልሰተኞች ናይጄሪያውያንና ጋምቢያውያን ሲሆኑ በቱርክና ግሪክ መስመር ደግሞ የሚበዙት ሶሪያውያን ፡ ኣፍጋኖች፡ እና ኢራቃውያን መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR) ገልጿል።ባለፈው ሳምንት ብቻ ቁጥራቸው ስምንት መቶ ሰማኒያ የሚገመት ፍልሰተኞችና ስደተኞች ባህሩን ለማቋረጥ ሲሞክሩ አልቀዋል።", "passage_id": "7a42113ba3e411f1a98439088814f568" } ]
e489522bbe940cb7588749fde642f730
3bc9ae773b775ca0df8d5e347aad23fd
1 ሺህ 440ኛው የአረፋ በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከበረ
የ1440ኛው የዒድ አልአድሀ (አረፋ) በዓል በመላ አገሪቱ  በደማቅ ስነ ስርዓት ተከበረ፡፡የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተወካይ ሼህ ሰዒድ አህመድ ሙስጠፋ በበዓሉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ለአገራችን አንድነትና ለሰላም፣ ለአብሮነት በጉልበታችን፣ በእውቀታችንና በገንዘባችን የሚፈለግብንን ሁሉ ማበርከት ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡በበዓሉ ላይ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሱልጣን አማን ኤባ በበኩላቸው፣ የአረፋ በዓል ለመላው የሙስሊም ማህበረሰብ የሰላም፣ የፍቅርና የመተሳሳብ እንዲሆን ተመኝተዋል፡፡ሼህ ሱልጣን አማን ኤባ የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር የሙስሊሙን ጥያቄ ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት የሚያበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ ይህም በዘላቂነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተወካይ አቶ ዮሃንስ ምትኩ በዓሉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የዘንድሮን የዒድ አልአድሀ በዓል ልዩ የሚያደርገው የሙስሊሙ አንድነት ከወትሮው በተለየ መልኩ የተጠናከረበት፣ በተለይም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድና በሃይማኖት አባቶች ያጋራ ጥረት በሰላማዊ መንገድ ልዩነቶች የጠበቡበትና መቻቻል በታየበት ወቅት በድምቀት መከበሩ ነው ብለዋል፡፡(ኢቢሲ) 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32644/
[ { "cosine_sim_score": 0.5700703263282776, "passage": "1ሺህ 437ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተከበረበት ወቅት ፕሬዝዳንቱ እንደገለጹት የኃይማኖት አክራሪነትን በመዋጋትና ሰላምን ማስጠበቅና የአገሪቱን ሕዳሴ ለማረጋገጥ እንዲቻል ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ሊወጣ ይገባል፡፡የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ  ፈተና በድጋሚ እንዲቀየር ምክር ቤቱ ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ በማቅረብ የተሰጠው በጎ ምላሽ ህገ መንግስቱ ለኃይማኖቶች የሚሰጠውን ክብርና እኩልነት የሚያንጸባርቅ ነው በማለት ለዚህም ምስጋና አቅርበዋል ፡፡ምክር ቤቱ ደረጃውን የጠበቀ ባለ አምስት ፎቅ ሕንጻና መስጅድ እያስገነባ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ አክለው ገልፀዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ከንቲባ ተወካይ አቶ ኤፍሬም ግዛው በበኩላቸው የኪራይ ሰብሳቢነትን ችግር፣ የኃይማኖት አክራሪነትንና ጽንፈኝነትን ለማስወገድ ሕዝበ ሙስሊሙ ቀደም ሲል ያደርግ የነበረውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡አቶ ኤፍሬም አያይዘውም በኃይማኖቶች መቻቻል በተረጋገጠው ሰላም አዲስ አበባ የብዙ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች መገኛ እንዲሁም ሁነቶች በማስተናገድ ዓለምአቀፍ እውቅናን አረጋግጣለች ብለዋል፡፡በበዓሉ ላይ በአዲስ አበባ የሚገኙ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል፡፡ በተጨማሪም የህዝበ ሙስሊሙ የመቻቻልና የመከባበር እሴት መገለጫ የሆነው የኢድ አልፈጥር በዓል ብዙ ሺህ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት የኢድ ሶላት ተሰግዶ በድምቀት ተከብሯል፡፡", "passage_id": "8ae5b0bb4e8138921e2894c3452aaecf" }, { "cosine_sim_score": 0.5544936060905457, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለእስልምና አምነት ተከታዮች የ1441ኛው የዒድ አልፈጥር ክብረ በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ።አቶ ደመቀ በመልዕክታቸው “በዘንድሮው ታላቁ የረመዳን ወር በፆም የዘለቅነው ሲሆን፥ እርስ በእርስ በመተሳሰብ፣ በመመካከር፣ በመደጋገፍ እና በመረዳዳት መልካም ጊዜ አሳልፈናል” ብለዋል።በታላቁ የረመዳን ወር በሃገሪቱ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ አስቀድሞ ከመከሰቱ ጋር በተያያዘ የአምነቱ ተከታዮች ራሳቸውን በመጠበቅ እንዲሁም ለሌሎች ወገኖች በመጠንቀቅ አስተውሎት በተሞላበት አግባብ የጥንቃቄ መመሪያዎችን ተግባራዊ ሲያደርጉ መቆየታቸውን አንስተዋል።“በዚህ አስቸጋሪ ወቅት የመደጋገፍ እና የጥንቃቄ ልምምዳችንን ይበልጥ በማፅናት፥ በቀጣይ ጊዜያት ወረርሽኙን ለመከላከል እና ለመግታት እንዲሁም ሊያደርስ የሚችለውን የከፋ ጉዳት ለመቀነስ የጥንቃቄ መመሪያዎቹን አጠናክረን ተግባራዊ ማድረግ ይኖርብናል” ነው ያሉት በመልዕክታቸው።በሀገሪቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የወረርሽኙ ስርጭት አዝማሚያ እየሰፋ መቀጠሉን መረጃዎች እየጠቆሙ መሆኑን የገለፁት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ሌሎች ወገኖችም የጥንቃቄ መመሪያዎቹን ሳይዘናጉ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ከልብ ማበረታታት ይገባልም ብለዋል።", "passage_id": "8b6addf1a2aa255522bffdf9359e06b5" }, { "cosine_sim_score": 0.5531697869300842, "passage": "በመላ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ልዩ ክብር የሚሰጠው የረመዳን የጾም ወር ተጠናቆ ዛሬ የኢድ አልፈጥር በዓል ሆኗልና ለመላው ሙስሊም ወገኖቻችን እንኳን አደረሳችሁ እንኳን አደረሰን እንላለን! ረመዳን፤ ሙስሊም ምእመናን ራሳቸውን የሚያንፁበት፣ ወደ አምላካቸው በልዩ ሁኔታ የሚቀርቡበትና የኢማን እውቀታቸውን የሚያሳድጉበት ልዩና የተከበረ የፆም ወር ነው። \nየረመዳን ወር ከሌሎቹ ወራቶች የተለየና ትልቅ የሚያደርገው፣ ምእመናን ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት አንስቶ እስከ ጠለቀችበት ጊዜ ድረስ ከምግብ፣ ከውሃ፣ ከመጥፎ ንግግር እና ባህሪ ተቆጥበው የሚያሳልፉት በመሆኑ ነው፡፡ ረመዳን በቁርአን እውቀት አዕምሮ የሚበለጽግብትና በመንፈሳዊ እሴቶች ተሐድሶ ተወስዶ የሚወጣበት ወር ነው፡፡ ምእመናን መንፈሳዊ ጥንካሬን ለማግኘት እምነቱ የሚያዘውን የአመጋገብ ዘይቤ የሚለውጡበትና በጾምና ስግደት የሚተጉበት ወቅትም ነው፡፡ \nበእስልምና ዕምነት ጾም ለምዕመኑ ትዕግሥት፣ ትህትና እና መንፈሳዊ ትምህርት ይሰጠዋል ተብሎ ይታመናል። ረመዳን ለ”አላህ” ሲባል የሚፆም ፆም እንደሆነና ሙስሊሙ ምዕመን ለሠራው ኃጢያት ምህረትን የሚጠይቅበት፣ ዕለት ተዕለት ለሚሠራቸው ኃጢያቱ ይቅርታን የሚለምንበትና ፈጣሪ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቀው ዘንድ የሚጸልይበት ወር መሆኑን የእምነቱ ሊቃውንት ያስረዳሉ። \nረመዳን በየዓመቱ በሙስሊሙ ህብተረሰብ ዘንድ በናፍቆት የሚጠበቅ ወር ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ደግሞ በተለይም ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ልዩ ገጽታን የተላበሰ ወር ሆኖ አልፏል። ዓለም አቀፍ ስጋት የሆነው የኮሮና ወረርሺኝ በህዝቦች ላይ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል ሲባል በመስጊድ የሚደረጉ የኅብረት ስግደቶች በዚህ ዓመት ሊከናወኑ አልቻሉም። ቀደም ሲል በረመዳን የፈጥር ወቅት የሚደረጉ በጋራ የማፍጠር ሥነ ስርዓቶችም ከዚሁ ወረርሺኝ ስጋት ጋር በተያያዘ በተለመደው መልኩ ሊከናወኑ አልቻሉም። በዚህ አጋጣሚ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የመንግሥትንና የሃይማኖት አባቶችን መልዕክት ተከትለው የተሰጡ ትዕዛዛትን በመተግበራቸው ላቅ ያለ ክብር ሊሰጣቸው ይገባል። \nምንም እንኳን የኮሮና ወረርሺኝ በርስ በርስ መቀራረቡና አብሮ ማፍጠሩ ላይ ተጽእኖ ቢፈጥርም መረዳዳቱንና መተጋገዙን ግን በፍጹም ሊያስቀረው አልቻለም። በጾሙ ወቅት የተደረጉ በርካታ የማዕድ ማጋራትና ምስኪኖችን የማገዙ ተግባር ለዚህ አባባላችን መልካም ማስረጃ ናቸው። በዘንድሮው የረመዳን ወር አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ አገራችን በርካታ ማዕድ የማጋራትና የተቸገሩ ዜጎችን የመደገፍ ተግባራት ተከናውነዋል። በዚህ ቅዱስ ተግባር ላይ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትጵያውያን ጭምር ተሳታፊ ነበሩ። \nጾሙ ይህን በመሰለ ስኬት መጠናቀቁ ትልቅ የደስታን ስሜት የሚፈጥር ነው። ዒድ – አልፈጥር ትርጉሙ ራሱ የፆም ማጠናቀቂያ ክብረ – በዓል እንደማለት ነው፡፡ ዒድ አልፈጥር በብዙ ሀገሮች በተለያዩ መንገዶች ቢከበርም የጋራ የሆነ አንድ ነገርን ግን ይዟል፡፡ ይሄውም በበዓሉ ቀን ሁሉም አማኞች በጠዋት ተነስተው ልዩ የሶላት ስግደት ወደሚደረግበት ቦታ መትመማቸው ነው። የእምነቱ ተከታዮች በቡድን እየሆኑ ተክቢራ (የበዓሉ የውዳሴ ዜማዎች) በማድረግ ወደ ስግደቱ ቦታ ይተማሉ፡፡ ከስግደት መልስ ምእመናን የበዓል ድግስ አድርገው ከቤተሰብ፣ ከዘመድ – አዝማድ እንዲሁም ከጐረቤት ጋር በዓሉን በደስታ ያሳልፋሉ፡፡ \nምንም እንኳን ይህ ከላይ የተገለጸው ሥነስርዓት ሁሌም በበዓሉ የሚከናወን ቢሆንም ዘንድሮ ግን በሰው ልጆች ህይወት ላይ የኮሮና ወረርሺኝ ከደቀነው ስጋት ጋር ተያይዞ በዓሉን በጥንቃቄ ማክበር የግድ ብሏል። ዘንድሮ የሚከበረውን 1 ሺህ 441ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓልን አስመልክቶ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር እንድሪስ ባስተላለፉት መልዕክት “ህዝበ ሙስሊሙ የዘንድሮውን የዒድ በዓል ሲያከብር የኮሮና ቫይረስ የተከሰተበት ወቅት በመሆኑ ቫይረሱ እንዳይሰራጭ ጥንቃቄ በማድረግ መሆን ይኖርበታል። በመሆኑም ሁሉም የዒድ ሰላትን በየቤታቸው ሆነው እንዲሰግዱ አሳስበዋል። በዓሉ ሲከበርም የተቸገሩትን በመርዳት፣ በመተጋገዝና በመተዛዘን እንዲሁም አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ መሆን ይገባዋልም” ብለዋል። \nስለሆነም መላው የሙስሊም ማህበረሰብ የዒድ አልፈጠርን በዓል ሲያከብር አንድም ኮሮናን ለመከላከል መወሰድ የሚገባቸውን የጥንቃቄ ዕርምጃዎች በመተግበር በሌላ በኩል አቅም ያጡ ወገኖችን በማሰብና በመርዳትም ጭምር ሊሆን ይገባል! መልካም በዓል!አዲስ ዘመን ግንቦት 16/2012", "passage_id": "ebd9bcb1d595f45168277e639d27bcd5" }, { "cosine_sim_score": 0.5403510928153992, "passage": "በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በየዓመቱ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል ለመጀመርያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ ቅዳሜ መስከረም 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ተከብሯል፡፡ ክብረ በዓሉ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ፓርክ ውስጥና በመስቀል አደባባይ አባ ገዳዎችና የመንግሥት ሹማምንት ጨምሮ በርካታ የበዓሉ ታዳሚዎች ተገኝተውበታል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በዓሉን አስመልክቶ በዋዜማው ባስተላለፉት መልዕክታቸው፣ ኢሬቻ የኦሮሞ ሕዝብ በሃይማኖትና በፖለቲካ አመለካከት ሳይለያይ አንድነቱን የሚያሳይበት በዓል ነው ብለዋል፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ ሰማይና ምድር፣ ወንዞችና ሐይቆች፣ ክረምትና በጋ፣ ሌሊትና ቀን፣ ሕይወትና ሞትን ለፈጠረው ፈጣሪ ምስጋና የሚያቀርብበት ቀን ነው ሲሉም አክለዋል፡፡ ኢሬቻ በመንግሥታቱ ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዝግቦ ያለው የገዳ ሥርዓት አካል መሆኑን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የገዳ ሥርዓት ከሥርዓትነትም አልፎ ዘመናዊ የአመራር ስልትን ለዓለም ያበረከተ ነው በማለት “ዛሬም ለችግራችን መፍትሔ የሚሆነው ወደ ቀደመው ባህላችን ተመልሰን ከዘመናዊ ሥርዓት ጋር በማስተሳሰር የገዳ ሥርዓትም መጠቀም ነው፤” ሲሉ አስምረውበታል፡፡ በዋዜማው በመስቀል አደባባይ የተከናወነው ዝግጅት በአባ ገዳዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን፣ ባህላዊና ትውፊታዊ መሰናዶዎች ቀርቦበታል፡፡ በሥነ ሥርዓቱ ላይ  የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ ለክብረ በዓሉ መስቀል አደባባይ ውኃ የተሞላባቸው ሁለት ገንዳዎች፣  እንዲሁም ከቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ጀርባ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ፓርክ ውስጥም ሦስት  ገንዳዎች  በውኃ ተሞልተው ተዘጋጅተዋል፡፡ ለዚሁ አገልገሎት 50 ያህል የውኃ ቦቲ ተሽከርካሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ በዋዜማው መስከረም 23 ቀን ወደ አዲስ አበባ የሚያስገቡ ዋና ዋና መንገዶችና በመሃል ከተማ አብዛኞቹ መተላለፊዎች ለትራፊክ ዝግ በመሆናቸው ኅብረተሰቡ በትራንስፖርት እጥረት ሲቸገር ተስተውሏል፡፡ የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግም መስከረም 19 ቀን  በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተው ኤግዚቢሽንና ባዛር ለ10 ቀናት ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡", "passage_id": "bc5a4a23185229a515a2eafb0bb0c90c" }, { "cosine_sim_score": 0.522484302520752, "passage": "ህዝበ ሙስሊሙ በራማዳን የፆም ወቅት ሲያከናውናቸው የቆዩ የተለያዩ የበጎ ተግባራት በተለይ በዚህ የኮሮና ወረርሽኝ ወቅት ሰፋ ባለ ሁኔታ መቀጠል እንዳለባቸው የእምነቱ ልሂቃንና ተከታዮች ይናገራሉ።የኢድ አልፈጥር በዓል ከጥቂት ቀናት በኋላ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይከበራል።\n", "passage_id": "b11c4ced9671c0a7b9d0de30f05c0a6a" }, { "cosine_sim_score": 0.5161035060882568, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ ባለፈው ዓመት መስቀል አደባባይ አካባቢ በተሠራውና “ሆራ ፊንፊኔ” በተሰኘውየኢሬቼ በዓል ማክበሪያ ቦታ ላይ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜተከብሯል። በበዓሉ ላይ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣የኃይማኖት አባቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መታደማቸውም ታውቋል። የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት የጥሪ ካርድ በያዙ ውስን ተሳታፊዎች ብቻ በዓሉ መከበሩም ታውቋል። በሌላ በኩል በዓሉ በሰላም መጠናቀቁንም የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቀዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)\n", "passage_id": "b53adc74c8c8ebda811c0775ecf8ef33" }, { "cosine_sim_score": 0.5109813809394836, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሮ ዋለ።በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ፣ በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እና በወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት፥ በስግደት፣ በጾም፣ በጸሎት እና በዝማሬ ነው የተከበረው።በአብያተ ክርስቲያናቱ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰው ልጅን ለማዳን የተቀበላቸው መከራዎችም ተዘክረዋል። ", "passage_id": "bdcc27822b1aff12ceef255427e410fd" }, { "cosine_sim_score": 0.5083422660827637, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን እንደሌሎቹ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የመስቀል በዓልም በመስከረም ወር በታላቅ ድምቅት ይከበራል።ነገር ግን በዞኑ በደረማሎ ወረዳ የጮዬ ሰዴ ደሬዎች የመስቀል በዓል እና አዲስ አመትን የሚያከብሩት በራሳቸው የቀን አቆጣጠር ቀመር መሰረት ነው፡፡ለሀገሪቱ ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት ፀሎትና ምህላ የሚደረግበት በዓል መሆኑን የተናገሩት ካዎ ታደሰ በልዩ ልዩ ማህበራዊ ጉዳዮች የተቀያየሙ ሰዎች እርቅ ፈፅመው ወደ አዲስ ዓመት የሚሸጋገሩበት መሆኑን አስረድተዋል፡፡የጋሞ ዞን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ እያሱ እሸቱ በዞኑ 42 ደሬዎች (ግዛት) አስተዳዳሪዎች እንደሚገኙ ናገራሉ፡፡ከእነዚህ ደሬዎች ውስጥ በደረማሎ ወረዳ የሚገኙት የጮዬ ሰዴ ደሬዎች የመስቀልን በዓል ሸኝተው አዲስ አመትን በድምቀት በትናንትናው ዕለት ተቀብለዋል፡፡እንደ አቶ እያሱ ገለጻ የጋሞ ደሬዎች የመስቀልን በዓል ከነሀሴ ወር ጀምሮ ማብሰር ይጀምራሉ ይህ ደግሞ መስቃላ ሞይዞ ወይንም መስቀልን መሸኘት እንደማለት ነው፡፡በዘንድሮው በዓል የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ሀላፊ አቶ ጥላሁን ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተው በከፍታው በሚታወቀው የጉጌ ተራራ ላይ  የገና ጨወታ በመጫወት የበዓሉ ተሳታፊ መሆናቸውን ከደቡብ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።ልዩ ልዩ የአደባባይ ላይ ትርኢት በማሳየት ደመራ በመለኮስ እና ወደ አዲስ አመት መሸጋገርን በማብሰር የበዓሉ አከባበር ተጠናቋል ተብሏል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! ", "passage_id": "b8b9d8c7ccd26f78cebb3a396026f30a" }, { "cosine_sim_score": 0.48588496446609497, "passage": "26ኛው የግንቦት ሃያ ድል በዓል በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ እንደሚገኝ  የአፋር  ብሔራዊ  ክልል  የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አወል ዊቲካ ለዋሚኮ እንደገለጹት ለአፋር ህዝብ የሁለንተናዊ ዕድገት   መሠረት  የሆነውን  የግንቦት ሃያ 26ኛ ዓመት በዓል በድምቀት ለማክበር  የተለያዩ ዝግጅቶች  እየተካሄዱ ይገኛሉ ብለዋል ።እንደ አቶ አወል  ገለጻ  በዓሉን ለማክበር  በሰመራ ከተማ ከትናንት ጀምሮ የፓናል ውይይት  እየተካሄደ  ሲሆን  በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎችም ትርኢቶችና የእስፖርታዊ ውድድሮች ዛሬናነገ ይካሄዳሉ ።የግንቦት  ሃያ ድል  መመዝገብ ተጨቁኖ ለነበረው የአፋር ህዝብ  ታላቅ  ፋይዳ እንዳለው  የጠቆሙት አቶ አወል አፋር ህዝብ በቋንቋው የመናገር ፣ የመዳኘትና በራሱ የመተዳደር መብትን እንዲጎናጸፍ አደርጎታል ብለዋል ።በአፋር  ክልል ባለፉት  20 ዓመታት  በርካታ የጤና ተቋማት ፣ የትምህርት ተቋማት፣ የኤሌክትሪክ  ኃይል፣  የመጠጥ ውሃና የመንገድ  መሠረተ ልማቶች በመስፋፋታቸውን ምክንያት  የክልሉ ህዝብ ተጠቃሚ መሆን መቻሉን  አቶ አወል አብራርተዋል ።የግንቦት ሃያ ድልን ይበልጥ ለማጉላትም በአፋር ክልል በጥልቅ ተሃድሶ ወቅት እንደ ክፍተት የታዩትን  የመልካም  አስተዳደር ችግሮች በማረምናና የልማት እንቅስቃሴዎችን ማጎልበት እንደሚያስፈልግ አቶ አወል ተናግረዋል ።      ", "passage_id": "d08b87a0b5b33717486a01234cf887d2" }, { "cosine_sim_score": 0.4840417504310608, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዓመቱ በአውሮፓውያኑ የቀን አቆጣጠር ግንቦት 25 የሚከበረው የአፍሪካ ቀን ዛሬም በመላው አህጉሪቱ ታስቦ ውሏል።ከዚህ ቀደብ በአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የቆየው እለቱ ዛሬ በቪዲዮ በሚካሄድ ኮንፈረንስ ታስቦ መዋሉን ህብረቱ አመላክቷል።ይህም የቪዲዮ ኮንፈረንስ “የመሳሪያን ድምፅ ማጥፋት” ሚለውን የዘንድሮው የህብረቱ መሪ ቃል ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር አስተሳስሮ እንደተወያየበት ነው ያመለከተው።ህብረቱ ቀኑን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ በኮቪድ-19 ምክንያት ሁነቶችን ማስተናገድ ባለመቻሉ በሚደረጉ የቪዲዮ ኮንፈረንሶች ላይ የዘንድሮውን መሪ ቃል በዚህ የወረርሽኝ ወቅት እንዴት ማሳካት ይቻላል በሚለው ላይ መክሯል።ከዛሬው በተጨማሪ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ሌሎች ሁለት ኮንፈረንሶች እንደሚካሄዱ አመልክቷል።ዕለቱን በማስመልከት መልዕከት ያስተላለፉት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ “በብዙ ጸጋ የታደለችው፣ ሁሉም ዓይነት ብዝኃነት የሞላባት አህጉራችን መድረሻዋ መልከ ብዙ ብልጽግና ነው” ብለዋል።“ዛሬ የአፍሪካ ቀንን ስናከብር የምንፈልጋትን አፍሪካ እውን ለማድረግ፣ አንድነታችንን እናጠንክር” ሲሉም በመልዕክታቸው ጥሪ አቅርበዋል።የአፍሪካ ቀን በፈረንጆቹ ግንቦት 25 ቀን 1963 የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በአዲስ አበባ የተመሰረተበትን ቀን ለማስታወስ የሚከበር ነው።", "passage_id": "f88a78bdf583ca3760fb442e4ba40357" }, { "cosine_sim_score": 0.4769688844680786, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሆረ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዲ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ አባገዳዎች፣ ሲንቄዎች ፣ወጣቶች ፣ርዕሳነ መስተዳድሮች ፣ የጸጥታ ተቋማት፣ አጠቃላይ የበዓሉ ታዳሚዎች እና ሚዲያዎች በዓሉ በሰላም ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅበት ሰዓት ድረስ ላደረጋችሁት አስተዋጽኦ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ነው ያሉት።እንዲሁም የሀገራችን ባህሎች እና እሴቶች መሠረቱ ሰላም ወዳድነት እና ተባባሪነት እንደመሆኑ ለአለም ህዝብ ከምናሳውቅባቸው መድረኮች ዋነኞቹ የአደባባይ በዓላት ናቸው ሲሉም ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "0049aad38177a91f093ad49c67c9b405" }, { "cosine_sim_score": 0.47052356600761414, "passage": "አዲስ አበባ፡ መስከረም 6 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 23 እና 24 ተከብሮ እንደሚውል አባገዳዎች ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።በዚህም የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል መስከረም 23 በአዲስ አበባ ፣ የሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል ደግሞ መስከረም 24 ቀን 2013 ዓ.ም በቢሾፍቱ እንደሚከበር አባገዳዎቹ ገልጸዋል፡፡አባ ገዳዎቹ የኢሬቻ በዓል በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች በሚታደሙበት ሲከበር መቆየቱን አስታውሰው ÷ የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ግን የኮቪድ -19 ወረርሽኝን ከግምት ባስገባ መልኩ እንደሚከበርም ነው የገለጹት።በኢሬቻ በዓል ላይ የሚሳተፉ ሰዎች ቁጥር በሽታውን ለመከላከል እና የጤና ባለሙያዎች በሚሰጡት ምክር መሰረት የሚወሰን መሆኑ ተገልጿል።አባገዳዎቹ አያይዘውም የገዳ ስርዓት ባለቤት የሆነው የኦሮሞ ህዝብም ይህንን ከግምት በማስገባት በዓሉን እንዲያከብር ጥሪ ማቅረባቸውን ከኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያኘነው መረጃ ያመላክታል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "2f4682a3dae7e684cba85f6a9947de1f" }, { "cosine_sim_score": 0.46562057733535767, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 15ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል በሐረሪ ክልል ተከበረ።በዓሉ “የህዝቦች እኩልነትና አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል መከበሩን ከክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዝግጅቱ ላይ የአጎራባች ሶማሌ ክልል፣ የድሬዳዋ መስተዳድር እንግዶች እና የክልል የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች ተገኝተዋል።በዓሉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በህወሓት ጁንታ ላይ ድል በተቀዳጀበትና መላው የኢትዮጵያ ህዝቦች ደስታቸውን እየገለፁ ባሉበት ቀን ማግስት መከበሩ ድርብ ደስታ መፍጠሩንም ቢሮው አስታውቋል።", "passage_id": "e4acce9a10824d718f7a54e01b515114" }, { "cosine_sim_score": 0.46210235357284546, "passage": "9ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ በድምቀት እየተከበረ ነው።በበአሉ ላይ የኤፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት ታድመዋል።በበዓሉ ላይ የሚታደሙ ከ4 ሺህ የሚበልጡ የሁሉም ክልል ብሄር ብሄረሰቦችና የውጪ እንግዶች ከቅዳሜ ጀምሮ አሶሳ ከተማ የገቡ ሲሆን፥ በከተማዋ ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።በአሉ የሚከበረው የኢትዮጵያዊያን የአንድነትና ህብረት መገለጫ በሆነው ታለቁ የህዳሴ ግድብ በሚገነባበት ቤንሻንጉል ጉሙዝ መሆኑና እለቱ ህገ መንግስቱ የፀደቀበት 20ኛ አመት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል።የበአሉ ታዳሚዎች የተለያዩ የብሄር ብሄረሰቦች ባህል፣ ትርኢቶችና ትውፊቶች ለታዳሚዎች እንደሚያቀርቡ ይጠበቃል።በአሉ “በህገ-መንግስታችን የደመቀው ኢትዮጵያዊነታችን ለህዳሴያችን” በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ ያለው።", "passage_id": "c8551fcdc70e91bf3cedb06d748b8715" }, { "cosine_sim_score": 0.46182316541671753, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስልጤ ዞን ዘንድሮ የሚከበረው 113ኛው የአልከሶ መውሊድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ተገለጸ።የዞኑ አስተዳደር መውሊዱን አስመልክቶ ከሀገር ሽማግሌዎችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት በማድረግ የጋራ መግባባት ተደርሷል።ልክ እንደወትሮው ሁሉ ዘንድሮ ለ113ኛ ጊዜ ሊከበር ሳምንት የቀረው የአልከሶ መውሊድ ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ከፊት ለፊቱ ተደቅኗል።በዞኑ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተጋላጭነት በር ይከፍታሉ ተብለው ከተለዩ ስጋቶች መካከል መውሊድ አንዱ ነው።በዚሁ መነሻ የወረርሽኙን ተጋላጭነት ለመቀነስ የስልጤ ዞን አስተዳዳር ከሁሉም ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ከተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎችና ተወካዮች ጋር በሰፊው መክሯል።በዞኑ በሀይማኖታዊና በባህላዊ ክንዋኔዎች የሚከበረው የአልከሶ መውሊድን ለማክበር የዞኑ አስተዳደር የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል።ይሁን እንጅ አሁን ላይ በዓለም ላይ ብሎም በሀገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝ ስጋት በመደቀኑ መውሊዱን ከሚመለከታቸው ጋር ተወያይቶ ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙን ከዞኑ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "57024e6cd586972cb73ee40034c11ed5" }, { "cosine_sim_score": 0.4612826704978943, "passage": "አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 1/2005 (ዋኢማ) – መላው ኢትዮጵያውያን የእስልምና እምነት ተከታዮች ነገ የሚከበረውን 1434ኛው የኢደል ፊጥር በዓልን በፍቅር፣ በመተሳሰብና በተረጋጋ ሠላም ማክበር እንደሚጠበቅባቸው የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሸን አሳሰበ።የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንና የሁሉም የአገሪቷ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥታት ፖሊስ ኮሚሽኖች በዓሉ በሠላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ኮሚሽኑ አስታውቋል። ኮሚሽኑ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ እስልምናን ጨምሮ ሁሉም እምነቶችና ኃይማኖቶች እኩል ሕገ-መንግሥታዊ ዕውቅና እና ጥበቃ አግኝተዋል። መላው የአገሪቱ ሙስሊሞች እንደ ሌሎች ኃይማኖቶች እምነት ተከታዮች በሕገ-መንግሥቱ የተረጋገጡላቸውን ኃይማኖታዊ መብቶችና ነፃነቶች በተግባር በማጣጣም ላይ እንደሚገኙ ኮሚሽኑ አመልክቷል፡፡ በመሆኑም የዘንድሮ የኢደል ፊጥር በዓልን /ረመዳን ፆም ፍቺን/ በዓል የዚሁ መንግሥታዊ የኃይማኖት ነፃነት እንቅስቃሴ አካል እንደሆነ ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው።የሁሉም ኃይማኖቶች ተከታዮችና ምዕመናን በሕገ-መንግሥቱ የተረጋገጡላቸውን ኃይማኖታዊ መብቶችና ነፃነቶች በተሟላ ሁኔታ ሥራ ላይ ለማዋልና ለማጣጣም የተረጋጋ ሠላም መኖር ወሳኝ ቅድመ ሁኔታ እንደሆነ ጠቁሟል። በዓሉ በሚከበሩበት ወቅት ምንም ዓይነት የፀጥታ ችግር እንዳይከሰት የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንና የሁሉም የአገሪቷ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥታት ፖሊስ ኮሚሽኖች የተጠናከረ የፀጥታ ማስከበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ኮሚሽኑ አስታውቋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ  መላው የእምነቱ ተከታዮች የበዓሉ ተሳታፊዎችና ሌላው የኅብረተሰብ ክፍል በዓሉ በሚከበርበት ወቅትና ቦታም ሆነ ከዛ ውጪ የበዓሉን አከባበር ሥርዓት የሚያስተጓጉልና ሠላምን የሚያደፈርስ ማንኛውም እንቅስቃሴ ሲመለከት በየአካባቢው ለሚገኙ ፖሊስና ሌሎች የፀጥታ አካላት በመጠቆም አስፈላጊው ትብብር እንዲያደረግ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል፡፡", "passage_id": "962ea9c6fcd885d2f2765454b54f61d5" } ]
086a4d54244921a355d2014ffbcdf2a5
ca5fe93a994865fe53497ca156b555e7
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ለመቄዶንያ የ155 ሚሊየን ብር የአደጋ ስጋት የመድህን ሽፋን ሰጠ
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ለመቄዶንያ አረጋዊያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የ155 ሚሊየን ብር የአደጋ ስጋት የመድህን ሽፋን ሰጥቷል፡፡የድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአረጋዊያኑን መርጃ ማዕከል  በጎብኙበት ወቅት የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ነፃነት ለሜሳ እንዳሉት መርጃ ማዕከሉ ቀጣይነት ያለው አገልግሎት መስጠት እንዲችል ዘላቂ የመድህን ዋስትና ሽፋን እንዲያገኝ ጥረት እየተደረገ ነው ፡፡ማዕከሉ ለሚያስገነባው ሆስፒታል፣ ሰራተኞች እንዲሁም ተሽከርካሪዎች የሚሆን 155 ሚሊየን ብር የሚደርስ የአደጋ ስጋት የመድህን ሽፋን መስጠቱን አቶ ነፃነት ገልፀዋል፡፡የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከዚህ በፊትም ለመቄዶኒያ የአረጋዊያንና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የተለያዩ ድጋፎችንና የመድህን ሽፋን መስጠቱ ይታወሳል፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32641/
[ { "cosine_sim_score": 0.46750450134277344, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማእከል ግብአት የሚያገለግል የገነዘብ መጠኑ ከአንድ ሚሊየን አንድ መቶ አርባ አምስት ሺህ ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አበረከተ፡፡", "passage_id": "3ab6c9b26b861699e8c2f4589a0304a5" }, { "cosine_sim_score": 0.46526581048965454, "passage": "• በበጎ ውጤቶች ህብረተሰቡ እንዳይዘናጋም አሳስቧልአዲስ አበባ፡-የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ራይድ የታክሲ አገልግሎት ከተባለ ድርጅት 50ሺህ የፊት መሸፈኛ የህክምና ማስኮችን በስጦታ ማግኘቱን አስታወቀ። አሁንም ቢሆን የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ደረጃ ሊደርስ እንደሚችል ታሳቢ በማድረግ እስካሁን ባሉ በጎ ውጤቶች ህብረተሰቡ ለአፍታም እንዳይዘናጋ አሳስቧል። \nየማህበሩ ምክትል ፕሬዚዳንትና በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህጻናትና የአጠቃላይ ቀዶ ጥገና ህክምና ከፍተኛ ስፔሻሊስት ዶክተር አመዘነ ታደሰ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ራይድ የታክሲ አገልግሎት ድርጅት በራሱ ተነሳሽነት ለማህበሩ 50ሺህ የህክምና የፊት መሸፈኛ ማስኮችን አበርክቷል። እንዲሁም የኢትዮጵያ አርክቴክቶች\n ማህበርም ሀኪሞች ራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ ራሳቸውን ለመከላከል የሚጠቅሙ ማቴሪያሎች ግዥ እንዲያደርጉ የገንዘብ ስጦታ ለማበርከት ቃል ገብቷል። \nማህበሩ በስጦታ ያገኘው የህክምና (ሰርጅካል) የፊት መሸፈኛ ማስክና ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን ገልጸው፤የፊት መሸፈኛ ማስኩን የኮቪድ 19 ታካሚዎች በብዛት ለሚገኙባቸው ሆስፒታሎች የሚሰራጭ መሆኑን ተናግረዋል። በአገር ደረጃ የወረርሽኙ ስርጭት ሲታይ በዋናነት ታካሚዎች የሚገኙት አዲስ አበባ ከተማ በመሆኑ አብዛኛው የፊት መሸፈኛ ማስክ ለየካ ኮተቤ ሆስፒታል የሚሰጥ መሆኑን አመልክተው፤ከኮቪድ 19 ጋር በተያያዘ እንደ ሁኔታ እየታየ የሥራ ጫና ላለባቸው የክልል ሆስፒታሎች ጭምር የፊት መሸፈኛ ማስኩን ለማሰራጭት ዕቅድ መያዙን ገልጸዋል። \n“ድርጅቶቹ በራሳቸው ተነሳሽነት ድጋፍ ለማድረግ ሲመጡ እንጂ የምንቀበለው ድጋፍ ለመሰብሰብ የሚያስችል አደረጃጀት የለንም” ያሉት ዶክተር አመዘነ፤ የህክምና ባለሙያዎች ራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ የሚከላከሉበት አልባሳትና የፊት መሸፈኛ ማስክ ድጋፍ ለማግኘት አደረጃጀታችንን ፈትሸን ለማስተካከል እየሰራን ነው ብለዋል። \n“እስካሁን፤ መንግሥትና ህዝቡ ባደረጉት የጥንቃቄ ሥራዎች ኮሮና ቫይረስ በተፈራው መጠን እንዳይሰራጭ ማድረግ ተችሏል” ያሉት ዶክተር አመዘነ በየዕለቱ ስለ ኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች በሚወጡ የጤና ሚኒስቴር በጎ ሪፖርቶች ስርጭቱን ተቆጣጥረነዋል ብሎ ለመናገር ግን ጊዜው ገና ነው ብለዋል። ምክንያቱም በተለይ ብዙ አውሮፓ አገራት የመጀመሪያ በቫይረሱ የተጠቃ ሰው ከተገኘ ከሁለትና ከሶስት ወራት በኋላ ነው የወረርሽኝ ደረጃ የደረሰው ሲሉም አክለዋል። \nእንደ ዶክተር አመዘነ ገለጻ፤ አሁንም ቢሆን\n ወረርሽኝ ደረጃ ሊደርስ ይችላል የሚለውን እንጂ ማሰብ የሚጠቅመው በበጎው ውጤቶች መዘናጋት አያስፈልግም። ሆኖም በተለይ በአሁኑ ሳምንት የሰዎች እንቅስቃሴ ተበራክቷል። የመኪና ብዛትና የሰው ትርምስ ሲታይ መዘናጋቱ እንዳለ ያሳያል። ህብረተሰቡ በበጎ ውጤቶች ለአፍታም መዘናጋት የለበትም። ምክንያቱም ቫይረሱ አንዴ ወደ ወረርሽኝ ደረጃ ከደረሰ በኋላ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ደካማ የጤና ተቋምና ሥርዓት ላላቸው አገራት በጣም አደገኛና ከፍተኛ ዋጋ ያስከፍላል። \nህብረተሰቡ መጀመሪያ አካባቢ ሲያደርግ እንደነበረው ሳይዘናጋ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚኖርበት የጠቆሙት ዶክተር አመዘነ፤ ህዝቡ በበጎ ውጤት ሪፖርቶች ሳያዘናጉት ከፍተኛ ጥንቃቄ እያደረገ መቀጠል እንዳለበት መልዕክታቸውን አስተላ ልፈዋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 23/2012\nጌትነት ምህረቴ", "passage_id": "e175b5e0572718409409d63c5432915d" }, { "cosine_sim_score": 0.4527455270290375, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለምስራቅ አፍርካ ሀገራት የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) አባል ሀገራት 60 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጡ የኮሮና ቫይስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።ድጋፉ ሙሉ በሙሉ ሃገራቱ ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል ለሚያደርጉት እንቅስቃሴና ፕሮግራም የሚውል ሲሆን፥ ለኢጋድ አባል ሀገራት በኢትዮጵያ በኩል እንዲደርስ ዛሬ ርክክብ ተደርጓል።የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በርክክብ መርኃግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር የአውሮፓ ህብረት ለኢጋድ አባል ሃገራት ያደረገው ድጋፍ በመከላከል ሂደቱ ማህበረሰቡን ከሞት ከመታደግ ባለፈ ተጋላጭ ለሆኑት የህክምና ባለሙያዎችም የደረሰ መሆኑን ተናግረዋል።በዚህ ስነ ስርዓት ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ተገኝተዋል።ድጋፉ ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች በተለይም ለሀገር ውስጥና የውጭ ተፈናቃዮች እንዲሁም ለስደተኞች የሚውል እንደሚሆንም ህብረቱ አሳውቋል።በዚህ 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰርጂካል ማስክ፣ 24 አምቡላንሶች፣ 8 ተንቀሳቃሽ ላብራቶሪዎችና 70 ሺህ መመርመሪያዎችን በማቅረብ በምስራቅ አፍሪካ ስኬታማ የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ስራ ተግባራዊ እንዲሆን የበኩሉን ድጋፍ አድርጓል።ፕሮግራሙ ከአጋር ሃገራት ባለፈ ዓለም አቀፍ የሕፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ )፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፕሮጀክት አገልግሎት ፅህፈት ቤት፣ የጀርመን የልማት ኤጀንሲ፣ በአለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እና በምስራቅ አፍሪካ የንግድ ምልክት( Trade Mark east Africa) በተባሉት አጋር ድርጅቶች ቅንጅት ለኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ጅቡቲ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳንና ዩጋንዳ ተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ተብሏል።ድጋፉ ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑት የህብረተሰብ ክፍል የሚውሉ 8 ነጥብ 5 ሚሊየን የቫይረሱ መከላከያ ቁሳቁሶችን ያካተተ ነው።የህብረቱ ዓለምአቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ለስምንቱ የኢጋድ አባል ሀገራት የተደረገው ድጋፍ ቫይረሱን በተቀናጀና ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከላከል ለሚደረገው ድጋፍ ሁነኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው እምነታቸው መሆኑን ነው የተናገሩት።በአክሱማዊት ገብረህይወትየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "1bef256d5a6683cd4aab8ecdd0198c10" }, { "cosine_sim_score": 0.4499259889125824, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት የ10 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር የድጋፍ ጥሪ አቀረበ፡፡ድርጅቱ ቫይረሱን ለመዋጋት ለማሰባሰብ የጠየቀው የገንዘብ መጠን ከእስካሁኑ ትልቁ ነው ተብሏል፡፡ገንዘቡ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሀገራት ጥቅም ላይ ይውላል ነው የተባለው፡፡በሌላ በኩል በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ እስከ 256 ሚሊየን ሰዎች ረሃብ ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ተገልጿል፡፡ምንጭ፡-ቢቢሲ", "passage_id": "30a48622ddd4c5a7cc961199e2e56ca3" }, { "cosine_sim_score": 0.4424252510070801, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የኮቪድ 19ኝን ተፅዕኖ ለመቋቋም እንዲረዳ ለአቅመ ደካሞችና ጧሪ ለሌላቸው አረጋውያን ድጋፍ አደረገ፡፡ድጋፉ የተደረገው በአራዳ ከፍለ ከተማ ወረዳ 9 አስተዳደር ሲሆን የምግብ እህል፣ የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስና አልባሳትን ያካተተ ሲሆን በትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች ወጪ የተሸፈነ ነው ተብሏል።የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ደጋፉን ለክፍለ ከተማው ወረዳ 9 አስተዳደር ሃላፊዎች ባስረከቡበት ወቅት የሀገር አቀፉ የማዕድ ማጋራት ጥሪ አካል የሆነው ድጋፍ ቀጣይነት እንደሚኖረው ተናግረዋል።የወረዳ አስተዳደሩም ለተደረገው ድጋፍ ምስጋናውን በማቅረብ ድጋፉን በችግር ውስጥ ላሉና ለተለዩ 200 አባወራዎች እንደሚያከፋፈል አስታውቋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም የትምህርት ዘርፉ የ500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ረቡዕ በይፋ እንደሚጀመር ሚኒስትሩ መግለፃቸውን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "2ba540397d316d66b3c19bb7e998ff11" }, { "cosine_sim_score": 0.43221813440322876, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ንስር ማይክሮ ፋይናንስ ግማሽ ሚሊየን ብር የሚያወጡ የሙቀት መለኪያ መሳሪያዎችን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡በርክክቡ ወቅት የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚደረገው የተቀናጀ ርብርብ ድጋፍ በመደረጉ አመስግነዋል፡፡ህብረተሰቡ የወረርሽኙን በፍጥነት መስፋፋት በመገንዘብ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡የንስር ማይክሮ ፋይናንስ ስራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት ዋቅጋሪ በበኩላቸው የተበረከቱት መሳሪያዎች የሙቀት ልኬት መጠንን የሚያሳውቁ እና ከእጅ ንክኪ ነፃ የሆነ የእጅ ማፅጃ ሳኒታይዘር ያላቸው መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ማሽኖቹ የሰዎችን ፎቶ በማንሳት እና አስፈላጊውን መረጃ በመያዝ የአንድሮይድ መልዕክት ማስተላለፍ የሚችሉ መሆናቸውን ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡", "passage_id": "802250fc89d8455ae8d64f240169bad0" }, { "cosine_sim_score": 0.42513999342918396, "passage": "አምና የኢትዮጵያ መድን ከፍተኛ ግብ አግቢ የነበረው መሃመድ ናስር ከ6 ወራት የሱዳን ቆይታ በኋላ ወደ መድን ተመልሷል፡፡ በክረምቱ የተጫዋቾች ዝውውር ኢትዮጵያ መድንን ለቆ ለአልአህሊ ሼንዲ በ800ሺህ ብር ሂሳብ የፈረመው መሃመድ በሱዳኑ ክለብ ያልተሳኩ 6 ወራትን አሳልፎ በ300ሺህ ብር ሰማያዊዎቹን ተቀላቅሏል፡፡ከፍተኛ የአጥቂ እጥረት ያለበት የአስራት ኃይሌው መድን በሊጉ ባለፉት 5 አመታት ከታዩ ድንቅ አጥቂዎች አንዱ የሆነውን መሃመድ በእጁ ማስገባቱ በሁለተኛው ዙር ከሊጉ ላለመውረድ ለሚያደርገው ትግል ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያድግለታል ተብሎ ይታመናል፡፡ከጅማ ከነማ የሚነሳው የመሃመድ ናስር የእግርኳስ ህይወት በኒያላ አድርጎ መከላከያ ፣ መብራት ኃይል ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ኢትዮጵያ ቡና እና አህሊሼንዲን አዳርሷል፡፡ አሁን መድንን እያሰለጠኑ የሚገኙት አስራት ኃይሌም በመሃመድ ናስር የእግርኳስ ህይወት ውስጥ ትልቅ ቦታ አላቸው፡፡በመከላከያ ወደ ተስፈኛ አጥቂነት በመብራት ኃይል ደግሞ ደረጃውን ወደጠበቀ አጥቂነት አሸጋግረውታል፡፡ በቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ካሳለፈፈው አስቸጋሪ ጊዜ በኋላ ደግሞ በድጋሚ በመድን ነፍስ እንዲዘራ አድርገውታል፡፡{jcomments on}", "passage_id": "4112a9834b4f13b570f6d7439c5be608" }, { "cosine_sim_score": 0.4231615364551544, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለኮቪድ-19 ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ እና ለጤና ሚኒስቴር የቁሳቁስ እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።ፅህፈት ቤቱ 100 ብርድ ልብስ፣ 100 አንሶላ፣ 100 ፍራሽ፣ አምስት ዊልቸር እና ሶስት የጽኑ ህሙማን ለማከም የሚሆኑ ማሽኖች ነው ያበረከተው።በተጨማሪም ፅህፈት ቤቱ የ1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፥ የብሄራዊ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚልና የጤና ሚንስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ድጋፎቹን ተረክበዋል።ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸውም በአካል ድጋፉን አስረክበዋል።በፍሬህይወት ሰፊው", "passage_id": "4bc048bdeb86e03b068e25185120be95" }, { "cosine_sim_score": 0.4172230064868927, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የአቅም ግንባታ እና ስልጠና የሚውል 150 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አፀደቀ፡፡ይህ የገንዘብ ድጋፍ ደረጃውን የጠበቀ ደረጃ ሶስት የባዮሴፍቲ ቤተ ሙከራ ከተሟላ መሳሪያ ጋር ለመገንባት፣ በሁሉም ክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች የሚገነባ 15 ደረጃ ሁለት የባዮሴፍቲ ቤተ ሙከራ ከተሟላ መሳሪያ ጋር ለመገንባት፣ በክልል እና በከተማ መስተዳድር የሚገኙ 8 ቤተ ሙከራዎችን ሙሉ መሳሪያ ለማሟላት ይውላል ተብሏል።እንዲሁም ብሄራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋ መከላከያ አስተዳደር ስርዓትን ለማጠናከር፣ ብሄራዊና የክልል እና ከተማ አስተዳደር የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማጠናከር፣ ለፀረ ተህዋስያን መድኃኒት፣ መቆጣጠሪያ ማዕከላት ለማጠናከር እና ለሰራተኛ የአቅም ግንባታ እንደሚውል የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚን አማን ገልፀዋል፡፡", "passage_id": "8e2a7fc2eb6bd69d26683016704c88e9" }, { "cosine_sim_score": 0.41374310851097107, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሜድ ሼር አለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ተቋም የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችሉ ቁሳቁስ ድጋፍን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረገ።ድጋፉን የተረከቡት ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለተቋሙ እና በተቋሙ ውስጥ ይህ ድጋፍ ለኢትዮጵያ እንዲደረግ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ኢትዮጵያውያን ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በዛሬው ድጋፍም 45 ሺህ የፊት ማስኮች፣ የእጅ ጓንቶች እና የህክምና አልባሳት (ጋዎኖች) ናቸው የተለገሱት። ተቋሙ በተለይም ከዚህ ቀደምም ለጤናው ዘርፍ የበኩሉን ድጋፍ ሲያድርግ የቆየ መሆኑም ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉ የተነሳ ሲሆን፥ አሁንም የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። በምስክር ስናፍቅ", "passage_id": "fb83f4beea8847c98cf257b672ace225" }, { "cosine_sim_score": 0.4008129835128784, "passage": "​​​​​​የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ\"የወደቁትን አንሱ የነዳያን መርጃ ማኅበር\" የ100 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ሚኒስቴሩ ከማህበሩ ጋር በመተባበር ፈረንሳይ ለጋሲዮን በሚገኘው የማህበሩ የእንክብካቤ ማዕከል ልዩ የፋሲካ በዓል ፕሮግራም በማዘጋጀት በጋራ አክብረዋል፡፡የበዓል ፕሮግራሙ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ድጋፍ ከሚያስፈልጋቸው ወገኖች ጎን መቆም እንዳለበት ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ ነው ተብሏል፡፡ማህበሩ የህክምና መስጫ፣ የግብዓትና የሰው ኃይል እጥረት ያለበት በመሆኑ የመንግስት ተቋማት እና የተለያዩ ሲቪል ማህበራት እገዛ እንዲያደርጉለትም ተጠይቋል፡፡(ምንጭ፦ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር)", "passage_id": "562318084e2ca8942d48a71453b275f9" }, { "cosine_sim_score": 0.3971248269081116, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 8 ሚሊየን ብር የሚገመት የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በተደረገው የድጋፍ ጥሪ መሰረት ዛሬ አልሳም ግሩፕ፣ አምደሁን ጀኔራል ትሬዲንግ እና አቶ ጀማል አህመድ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በጋራ ድጋፍ አድርገዋል።ድርጅቶቹ በመስቀል አደባባይ በመገኘት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት ሃላፊ እና የድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ አባል ወይዘሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ አስረክበዋል።4 ሺህ ኩንታል ስንዴ እና በቆሎ፣ 900 ካርቶን የአትክልት ቅቤ እና 2 ሺህ ካርቶን የገላ ሳሙና እንደሚገኙበት ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ", "passage_id": "557b023a9fc8c83992f5e1ae2979fbde" }, { "cosine_sim_score": 0.3935774862766266, "passage": "በኖርዌይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሙያተኞች ድርጅት ለአምስት የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች አቅም ግንባታ የሚውል 91 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።ድጋፉን ያደረገው “ኢትዮጵያን ኖርዌጃን ፕሮፌሽናል ኦርጋናይዜሽን” የተሰኘ ድርጅት ነው።የድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተርና በዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሳውዝ ኖርዌይ የኮምፒውተር ሳይንስ መምህር የሆኑት ተባባሪ ፕሮፌሰር ሸጋው አናጋው ድጋፉን በሚመለከት ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል።ድርጅቱ ድጋፉን ያደረገው የኖርዌይ የልማት ተራድኦ ድርጅት ያዘጋጀውን ውድድር በማሸነፉ ያገኘውን ገንዘብ መሆኑንም ነው የተናገሩት።የኖርዌይ የተራድኦ ድርጅቱ በመላው ዓለም ለሚገኙ ታዳጊ አገራት የ1 ነጥብ 1 ቢሊየን የኖርዌይ ገንዘብ (ክሮነር) የሚያሸልም ውድድር አውጥቶ እንደነበር ነው ያስታወሱት።በውድድሩ ከተካፈሉት 199 አገራት መካከል ስልሳ የሚሆኑት ሽልማት ማግኘታቸውን ጠቅሰው፤ኢትዮጵያን ወክሎ በወድድሩ የተካፈለው ‘በኖሮዌይ የኢትዮጵያ ሙያተኞች ድርጅት’ ከተሸላሚዎች አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።ድርጅቱ በውድድሩ 20 ሚሊየን ክሮነር ወይም 91 ሚሊየን ብር መሸለሙን ነው የገለጹት።በሽልማቱ ያገኘውን ገንዘብ ለጎንደር፣ ጅማ፣ ሀዋሳ፣ ደብረማርቆስና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲዎች የአቅም ግንባታ ስራ እንዲውል ድጋፍ ማድረጉንም ተባባሪ ፕሮፌሰር ሸጋው አንጋው የገለጹት። ድጋፉም በ6 ዓመት ፕሮግራም ተግባራዊ እንደሚሆን ነው የተናገሩት።ልዩ ፍላጎት፣ሜዲካል ቴክኖሎጂ (ኢ ሄልዝ) እና ከኮምፒውተር ጋር የተገኛኙ የትምህርት ክፍሎች ደግሞ በድጋፉ ትኩረት የሚሰጥባቸው ዘርፎች መሆናቸውንም ገልጸዋል።በተጨማሪ ድርጅቱ 45 ለሚሆኑ የማስተርስ ተማሪዎች እና 15 የዶክትሬት ተማሪዎች በኖርዌይ የትምህርት እድል እንዲያገኙ የማመቻቸት ስራ እንደሚያከናውም ተናግረዋል።በኖርዌይ ያሉ ዩኒቨርስቲዎችና ምሁራን ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ እንደሚደረግም ነው ያነሱት።ድጋፉ በስራ እድል ፈጠራ ላይ ያተኮረ ስርዓተ ትምህርት ቀረፃን ያካተተ መሆኑንም ተናግረዋል።በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ለአገራቸው ሰላም፣ ልማትና እድገት የሚያደርጉትን አወንታዊ አስተዋፆ አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም ጥሪ አቅርበዋል።", "passage_id": "1af121f728c9a5866823f7bf74046809" }, { "cosine_sim_score": 0.3915518820285797, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአዲስ አበባ ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች የዊልቸር ድጋፍ አበረከተ፡፡ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዛሬ ከአዲስ አበባ ከተማ ለተውጣጡ 72 አካል ጉዳተኞች የመንቀሳቀሻ ዊልቸሮችን በስጦታ አበርክተዋል፡፡ስጦታ ባበረከቱበት ወቅት እንዳሉትም ይህ ስራ በቀጣይነት በአዲስ አበባ እና በክልሎች ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡የዊልቸር ስጦታዎቹ የተገኙት ሞቢሊቲ ወርል ዋይድ እና የአብ ሜዲካል ከተባሉ በጎ አድራጊ ድርጅቶች መሆኑ ታውቋል፡፡ዊልቸሮቹ በተለይም በተለያየ የግል ስራ ላይ በመሰማራት ተንቀሳቅሰው ገቢ ለማግኘት ለሚጥሩ የአካል ጉዳተኞች ተስማሚ ሆኖ የተሰሩ በመሆናቸው ለስራ ፈጠራ ከፍተኛ እገዛ ይኖራቸዋል መባሉን ከፅህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "765001b80a627ccf04bba3b0177ac379" }, { "cosine_sim_score": 0.39135533571243286, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የደቡብ እና  ምስራቅ አፍሪካ ሃገራት የንግድ እና የልማት ባንክ ለኮሮና ቫይረስ መከላከል የሚውሉ ግብአቶችን ዛሬ ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ።የተደረገው ድጋፉ 100 ሺህ ዶላር የሚያወጣ 160 ሺህ የሚሆኑ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስከኮች ናቸው።ባንኩን ወክለው የተገኙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በድጋፍ የተገኙት ማስኮች በሃገር ውስጥ በሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የተመረቱ መሆናቸውን ተናግረዋል ።ይህም የኢንዱስትሪ ልማቶችን የሚያበረታታ እንደሆነም ገልፀዋል።መንግስት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ባለፈም የልማት ድርጅቶች የሚያደርጉት ድጋፍ ወሳኝ እንደሆንም አቶ አህመድ ሺዴ ጠቁመዋል፡፡ድጋፉን የተረከቡት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረገው ጥረት የሁሉንም ተሳትፎ የሚጠይቅ ነው ብለዋል።የተለያዩ አጋር ተቋማት እና የልማት ድርጅቶች  የሚያደርጉት ድጋፍ የኮሮና ቫረስን ለመከላከል በሚደረገው ርብርብ ትልቅ ሚና እንዳለውም ገልጸዋል።ዛሬ ድጋፍ ላደረው የንግድ እና የልማት ባንክም ምስጋናቸውን አቅርበዋል ፡፡በቅድስት ብርሃኑ ", "passage_id": "68b1067edef9eb3f1f160debc69720b6" }, { "cosine_sim_score": 0.38966113328933716, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የኮቪድ19ኝን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ወደ 51 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።ድጋፉ ከሰራዊቱ የሁለት ወር ደመወዝ ተቀንሶ የሚሰጥ ነው ተብሏል።የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል አደም መሃመድ፥ ድጋፉ ሰራዊቱ ሃገር ከመጠበቅ በተጓዳኝ ህዝባዊነቱን ለማሳየት ያደረገው መሆኑን ገልጸዋል።ሰራዊቱ የሚያደርገውን ድጋፍ በቀጣይም አጠናክሮ ይቀጥላልም ነው ያሉት።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ሰራዊቱ በተለያዩ መንገዶች የሃገር ህልውና እንዲቀጥል የሚያደርገው ጥረት የሚደነቅ ነው ብለዋል።በተለይም ሃገሪቱ ውጥረት ውስጥ በምትገባበት ጊዜ በዚህ ደረጃ ህዝባዊነቱን ማሳየቱ የሚጠበቅ መሆኑን አንስተዋል።የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስትሮች ኮሚቴ አስተባባሪ ሴክሬታሪያትና የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በበኩላቸው፥የተደረገውን ድጋፍ አድንቀው ድጋፉ ወደ 2ኛው የድጋፍ አሰባሰብ መርሃ ግብር እየተገባ ባለበት ወቅት የተደረገ በመሆኑ አበረታች መሆኑን ጠቅሰዋል።በመጨረሻ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፥ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አደም መሃመድ፥ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እና ከፍተኛ የጦር መኮንኖችን ጨምሮ የሃገር መከላከያ ዋና ፅ/ቤት ህንፃ ግንባታ ሂደት በመጎብኘት በምድር ጦር ቅጥር ግቢ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፈዋል።በሃይለኢየሱስ ስዩም", "passage_id": "b69a4566e2f9dd21f62d2d4cbfa035ea" } ]
8f18389f882b70166507b69412d17a42
de1f7f7d336274e4e7d6ab47a00a8652
አዲስ ወግ ውይይት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እየተካሄደ ነው
አዲስ ወግ የውይይት መድረክ “አንድ ጉዳይ የምጣኔ ሃብት ሪፎርም መነሻና አቅጣጫ” በሚል ርዕስ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡በመድረኩ ባለፉት 17 ወራት የተተገበሩ አንኳር የማሻሻያ ስራዎችን በተመለከተ   የፋይናንስ ሚኒስትሩ ከፍተኛ አማካሪ ብሩክ ታዬ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ዘላቂ መፍትሄ የሚሹት እንደ የዋጋ ግሽበት፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረትና የብድር አከፋፈል ችግሮችንና ልሎችንም ለመፍታት የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ወደ ግል ለማዞር እንቅስቃሴዎች መደረጋቸውን አስታውሰዋል።ለዚህም ሲባል ከአበዳሪዎች ጋር በመደራደር እፎይታ ለማግኘት የሚያስችሉ ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ፣ ያላለቁ የመንግስት የልማት ድርጅቶችን ማጠናቀቅ እንዲሁም ሕጎችን የማብላላትና የመከለስ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተዋል።በወጭ ንግድ ላይ አለም አቀፍ አሰራርን የመረዳት ክፍተት ችግሮች ባጋጠሙ ወቅት ሙሉ በሙሉ መርምሮ የመረዳት አቅም ማዳበር አለመቻሉን ያነሱት የንግድ እንደራሴው  አቶ ብሩክ ፍቅሩ÷የሕግና የአሰራር ማዕቀፎች ባለሃብቶችንና የተወሰኑ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ብቻ ሳይሆን ግለሰቦችንም መሰረት ያደረጉ እንዲሆኑ መስራት ይገባል ብለዋል፡፡አዲስ ወግ የውይይት መድረክ  ከአዲስ አበባ ውጭ ለመጀመሪያ ጊዜ በድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ መካሄዱ ይታወሳል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23902/
[ { "cosine_sim_score": 0.45067793130874634, "passage": "ሙሉ ቀን በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ የኢፌዴሪ ስፓርት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑት አቶ ርስቱ ይርዳውን ጨምሮ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደረሽን የስራ አስፈፃሚ አባላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡የመክፈቻ ንግግር በማድረግ የውይይት መድረኩን የከፈቱት የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ርስቱ ይርዳው እግርኳሱ በአሁኑ ወቅት ከሳምንት ሳምንት በጉጉት ከመናፈቅ ይልቅ ለሰዎች የስጋት ምንጭ እየሆነ መምጣቱን አውስተው ይህንን በስፓርቱ ላይ አሉታዊ ገዕታ እየፈጠረ የሚገኘውን ይህን የስፓርታዊ ጨዋነት መጎደል ችግርን ለመቅረፍ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚወጡት ድርሻ የላቀ በመሆኑ ይህንን የውይይት መድረክ ለማዘጋጀት መታሰቡን ገልፀዋል፡፡በመቀጠል ለውይይት መነሻ እንዲሆን በአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ መምህር የሆኑት አቶ ሳሙኤል ስለሺ እና በሌሎች 9 የስፖርቱ ባለድርሻ አካላት በጋራ የተዘጋጀ ጥናታዊ ፅሁፍ በአቶ ስለሺ ለእድምተኞች ቀርቧል፡፡ ዘርዘር ያሉ ጉዳዮች በተዳሰሱበትና “ስፓርታዊ ጨዋነት፣ የተመልካች ረብሻ ሁከትና ብጥብጥ በኢትዮጵያ ወቅታዊ እግርኳስ” በተሰኘ ርዕስ በቀረበው ጥናታዊ ፅሁፍ የቀረቡት ዐቢይ ጉዳዮችን በሶስት መሠረታዊ ክፍሎች ተከፋፍሎ የቀረበ ነበር፡፡በፅሁፎ የመጀመሪያ ክፍል የጥናት ቡድኑ በአሁኑ ወቅት እየታዩ ባሉት የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ችግሮች መንስዔ ናቸው ያላቸውን ሀሳቦች በሶስት ክፍሎች በመክፈል ለመዳሰስ ተሞክሯል ፤ በዚህም ውስጥ እግርኳሳዊ ሙስና፣ ብሔርተኛ ክለቦች መበራከት እና የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በዋነኝነት በጥናት አቅራቢው እንደ መንስዔነት ተጠቅሰዋል፡፡በመቀጠልም በጥናታዊ ፅሁፉ የተዳሰሰው ጉዳይ ለእነዚህ መንስዔዎች በአቀጣጣይነት የጥናቱ ቡድኑ አገኘኋቸው ያላቸውን ሶስት አቀጣጣይ ምክንያቶችን አመላክቷል። እነዚህም የሜዳ ውስጥና ውጪ ያሉ ምክንያቶች እንዲሁም የስፖርት ሚዲያ እና መገናኛ ብዙሀን በሚል ሶስት ጥቅል አቀጣጣይ ምክያቶች ቀርበዋል፡፡ ከሜዳ ውጪ ባሉ ምክንያቶች ውስጥ መጠጥና እና ተያያዥ አደንዛዥ ዕፆች በስታዲየም ዙርያ መሸጥን ጨምሮ የፀጥታ ኃይል የተመለከተና ሌሎች ጉዳዮች የተዳሰሱ ሲሆን በሜዳ ውስጥ ምክንያትነት ደግሞ የዳኞችና ኮሚሽነሮች እንዲሁም የተጫዋቾችና የአሰልጣኞች ቡድን አባላት ቀርበዋል። የተጋነኑ ዘገባዎች፣ ለአካባቢ ቡድኖች ጥብቅና መቆም እና መሰል ምክንያቶች ደግም በመገናኛ ብዙሀን አቀጣጣይ ምክንያቶች ተብለው ቀርበዋል፡፡በጥናታዊ ፅሁፍ የመጨረሻ ክፍል ደግሞ በአጭር በመካከለኛና በረጅም ጊዜ ውስጥ ሊከወኑ የሚገባቸውን የማስፈፀሚያና የመተግበሪያ ኃሳቦችን ለመዘርዘር ተሞክሯል ፤ በዚህም ጥናት አቅራቢው አፅንኦት የተሰጣቸው ነጥቦች የህግ ማዕቀፍና የሰነዶች ዝግጅት እንዲሁም በጊዜ ሂደት ተከፍፈለው የሚከወኑ የአዳዲስ አደረጃጀቶችና አሰራሮች ዙርያ ዘርዘር ያሉ የመፍትሔ ኃሳቦች ተጠቁመዋል፡፡በመቀጠል ውይይቱ ከሻይ እረፍት ሲመለስ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የቴሌቪዥን ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ አቤል አዳሙ የስፖርት አዘጋገብ በሚል ሰፋ ያለ ገለፃ ተደርጓል። አቶ አቤል ባቀረቡት ገለፃ ላይም ካላቸው የስራ ልምድና ንድፈ ሀሳባዊ ጉዳዮች ጋር በማያያዝ ለመዳሰስ ሞክረዋል፡፡በመቀጠልም በአቶ ርስቱ ይርዳው፣ ኮሎኔል ዐወል እና አቶ ጌታቸው ባልቻ አወያይነት በቀጣይ የባለድርሻ አካላት ሚና ምን መምስል አለበት በሚል በተዘጋጀው ፅሁፍ ዙርያ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ብዙሀኑ ተሳታፊዎች በጋራ የተስማሙበት ጉዳይ በብሔራዊ እግርኳስ ፌደሬሽኑና በክለቦች መካከል ያለው ያለመተማመን ስሜት በስፋት በተሳታፊዎች የተነሳ ጉዳይ ሆኗል። በተጨማሪም ፌዴሬሽኑን በተመለከተ በህግ አተረጓገም ላይ ያለ መላላትና የእርምጃዎች ተመጣጣኝነት ዙሪያ በርካታ ኃሳቦች ተነስተዋል፡፡ በተጨማሪም በፌዴሬሽኑ ስር ተመዝግበው እውቅና ተሰጥቷቸው የሚንቀሳቀሱ ክለቦች ስያሜንና አርማን እንዲቀይሩ የሚያደርግ አስገዳጅ ህጎችን ስለማውጣትና የስፖርታዊ ጨዋነትን የሚያበረታቱ ሽልማቶችን ማዘጋጀት የሚሉ ኃሳቦችም ተነስተዋል፡፡በተነሱት ሀሳቦች ዙሪያ ምላሻቸው የሰጡት የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ኮሎኔል ዐወል አብዱራሂም ” በቅርቡ ስራው ለጀመረው አዲሱ የእግርኳስ ፌዴሬሽን ይህን መሠል ውይይቶችን በማካሄድ መጀመራችን በቀጣይ ለምናከናውናቸው ስራዎች ጥሩ ግብዓት ይሆኑናል ብለን እናስባለን፡፡ አሁን ላይ ያለው የስፖርታዊ ጨዋነት ችግር በአንድ ጀምበር ምላሽ ሊያገኙ አይችሉም ፤ በቀጣይ በተለያዩ የክልል ክለቦች መካከል ወደ አንዱ ከተማ ሄደን ተዝዋዙረን አንጫወትም የሚሉ ጥያቄዎች መነሳታቸው እስካልቀረ ድረስ አሁን ባለው የውድድር ቅርፅ ይዞ ለመቀጠል ይቸገራል፤ በስፖርት ኮሚሽኑ ይሁንታ ካገኘ እንደ መፍትሔ ሀሳብ ያቀረብነው ወደ ቀደመው የኢትዮጵያ ሻምፒዮና የውድድር አካሄድ መመለሱ የሚያዋጣ አካሄድ መሆኑን ነው። ” ብለዋል።በመጨረሻም የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ርስቱ ይርዳው በጋራ ሁሉም ባለድርሻ አካል በአንድ ልብ በመስራት መጪውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ጉዞ ብሩህ እናድርግ የሚል መልእክታቸውን አሰተላልፈዋል፡፡ አይይዘው አሁን ያለው የፕሪሚየር ሊግ የውድድር ቅርፅ ከመቀየር ይልቅ አሁን ባለው የውድድር ቅርጽ ህዝብ ለህዝብ ያለውን ግንኙነት በማጠናከር አብሮነታችንን ለማጎልበት መስራት ይኖርብናል ብለዋል፡፡", "passage_id": "5207ce3c0d2aa1508cd92f05e2f79377" }, { "cosine_sim_score": 0.4396708309650421, "passage": "በአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌደሬሽን አማካኝነት የተጠናው ይህ ጥናት ዛሬ ከሰዓት በጁፒር ኢንተርናሽናል ሆቴል ይፋ ሲሆን በስፍራው በርካታ የስፖርቱ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። የዕለቱ የክብር እንግዳ አቶ ኃይለሠማዕት መርሃጥብ (የአዲስ አበባ ከተማ የወጣቶች አደረጃጀትና የበጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ኃላፊ) ጨምሮ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ተወካዮች፣ የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ አባላት፣ የተለያዩ የሙያ ማኅበራት ተወካዮች እና የሚዲያ አካላት ተገኝተዋል።በመርሃ-ግብሩ መሰረት ጥናቱን ያሰጠናው የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ኃይለየሱስ ፍሰሃ (ኢ/ር) የመክፈቻ ንግግር አድርገው የእለቱን የክብር እንግዳ አቶ ኃይለሠማዕት መርሃጥበብን ወደ መድረኩ ጋብዘዋል። የክብር እንግዳውም የመግቢያ ንግግር በማድረግ ስነ-ስርዓቱን በይፋ አስከፍተዋል።በመቀጠል አቶ ገዛኸኝ ወልዴ (የአዲስ አበባ ከተማ ክለብ ስራ አስኪያጅ) ጥናቱን አቅርበዋል። አቶ ገዛኸኝ በመጀመሪያ የተለያዩ የጥናት ዘዴዎችን ተጠቅመው ጥናቱን እንዳጠኑ ገልፀው በዋነኝነት የተጠቀሙትን የጥናት ዘዴ አስረድተዋል። በዚህም መሠረት በእግርኳስ ውድድር የተሰሩ ዓለማቀፍ ጥናቶችን እና የሃገር ውስጥ ሰነዶችን እንዳዩ አስረድተው ዘጠኝ የጥናቱን የዕይታ መስኮት (perspectives) መዘርዘር ጀምረዋል። በዚህም ከፍይናንስ አጠቃቀም አንፃር፣ ከመዋቅራዊ አስተዳደር አንፃር፣ ከእግርኳስ መርህ አንፃር፣ ከክልል ከተማ አስተዳደር እግርኳስ ፌደሬሽን ተሳትፎ አንፃር፣ ከፀጥታ ስፖርታዊ ጨዋነት፣ ከእግርኳስ ልማት አንፃር፣ ከስፖርት መሰረተ ልማት አንፃር፣ ጠንካራ ተከታታይነት ያለው ብሄራዊ ቡድን ከመገንባት አንፃር እና ከክለቦቻችን የአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ አንፃር የሃገራችን ነባራዊ ሁኔታ በዝርዝር ገምግመዋል። አቶ ገዛኸኝ በግምገማቸው መሰረት የሃገራችን እግርኳስ አሁን ባለው አደረጃጀት እና አሰራር እንዳላደገ ገልፀው የተሻለ የሚሉትን ሁለት የምክረ ሃሳብ (መፍትሄ) አስቀምጠዋል።የመጀመሪያው መፍትሄ “አሁን ያለውን የሊግ ውድድር አሰራር እና አደረጃጀት የሚተካ አማራጭ መቅረፅ” የሚል ነው። በዚህም መሰረት አሁን ያለው የሊግ ውድድር አሰራር በተቀመጡት መመዘኛዎች መሰረት አዋጭ አለመሆኑን በመግለፅ አማራጭ የሊግ አደረጃጀትና አሰራር እንዲቀረፅ አሰስበዋል።በሁለተኝነት ደግሞ “የኢትዮጵያ ሻምፒዮና ውድድርን ማድረግ” የሚል ነው። ግለሰቡ የተለያዩ ሃገራትን ተሞክሮ በማስረዳት ክልሎች ጠንካራ የውስጥ ውድድሮችን እንዲያደራጁ ማድረግ አለብን ብለዋል። ይህንን መፍትሄ ሲያስረዱ” የተለያዩ ሀገራት ተሞክሮ እንደሚያሳየው ክልሎች ጠንካራ የውስጥ ውድድሮችን እንዲያደራጁ በማድረግ እና ጠንካራ የእግርኳስ ፉክክር የሚታይበት የሊግ ውድድር በመፍጠር ከየክልሎቹ የተሻለ ውጤት የሚያስመዘግቡ ክለቦችን ደረጃውን በጠበቀ ከተማ እና ስታዲየም በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አማካኝነት የኢትዮጵያ ሻምፒዮና ውድድር ማድረግ የሚያስችል አደረጃጀት መፍጠር አለብን።” ብለዋል።ጥናቱ ከቀረበ በኋላም በስፍራው ከተገኙ አካላት የተለያዩ ሃሳቦች ተነስተው ሃሳቦች ተንሸራሽረዋል። ከታዳሚያኑ ከተነሱት ነጥቦች መካከል ስለ አስተዳደራዊ ችግር፣ ስለ ስፖርታዊ ጨዋነት ችግር እና ስለ ቀጣይ እርምጃዎች ጥያቄ የተነሳ ሲሆን በጥናቱ ቢካተቱ የተባሉ ነጥቦችም ተነስተው ውይይት ተደርጓል።", "passage_id": "3a2c7408d1c2d59827d44e55745e308f" }, { "cosine_sim_score": 0.43332603573799133, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ከሁለተኛው ቤልት ኤንድ ሮድ የመሪዎች ውይይት መድረክ ጎን ለጎን ነው ከቭላድሚር ፑቲን ጋር የተወያዩት፡፡መሪዎቹ በሀገራቱ መካከል ስላለው ታሪካዊ ትስስርና በሌሎችም የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በሩሲያ ፌዴሬሽን ይፋዊ ጉብኝት እንዲያደርጉ ጋብዘዋቸዋል።", "passage_id": "1452d8937c7cc9e1cfd6f355f8762418" }, { "cosine_sim_score": 0.41449177265167236, "passage": "በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰፊው መሰብሰቢያ አዳራሽ የመጀመሪያዎቹ ረድፍ ላይ ከተቀመጡት የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች መካከል ዕድል በተሰጠ አጋጣሚ ሁሉ ጥያቄ ለመጠየቅም ሆነ አስተያየት ለመስጠት እጃቸውን ከፍ ያደርጋሉ፡፡ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትርና የኢህአዴግ ሊቀመንበር ዶክተር አብይ አህመድም  ዕድል እየሰጡ፣ የሚነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶችን በፍፁም ትህትና ያዳምጣሉ፡፡ የዕለቱ ዋና አጀንዳ ውይይቱ ምን መልክ ኖሮት ይቀጥል? የሚል እንጂ ለሚነሱ ጥያቄዎች እንደ ገዥ ፓርቲ ሆኖ ምላሽ ለመስጠት እንዳልሆነ ለማስረዳትም ይጥራሉ፡፡ትናንት የተደረገው የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ዓላማ ለቀጣይ ተግባብቶ ለመሄድ እንዲያስችል፣ ምን ላይ ትኩረት ቢደረግ እንደሚሻል እንዲሁም ውይይቶች መቼ፣ ማን፣ እንዴት ይምራ በሚል ሐሳብ ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው፡፡ሁሉም ፓርቲ አለኝ የሚለውን ሐሳብ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዝርዝር በማቅረብ እንደየ ርዕሰ ጉዳዩ ጥልቀትና ስፋት ተደራጅቶ ውይይት የሚደረግበት እንደሚሆንም ዶክተር አብይ ይገልፃሉ፡፡ ለውይይቱ እንደ መንደርደሪያ ካቀረቡት ሐሳብ መካከል አንዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ መምከርና ለአገር መሥራት ቀዳሚው ሲሆን፣ በውይይቱም የማያግባቡ ጉዳዮች የሚፈተሹበት፣ አጣዳፊ የሆኑት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ውይይት የሚደረግበት እንደሆነም ያስረዳሉ፡፡ዶክተር አብይ እንደተናገሩት፤ የዕለቱ ውይይት ደረጃ አንድ የሚባል አይነት ነው፤ ደረጃ ሁለት የዴሞክራሲያዊ ተቋማትና ባህል ግንባታ ሲሆን፣ ደረጃ ሦስት ደግሞ ዘላቂና የተረጋጋ የፖለቲካ ሥርዓት የሚፈጠርበት ነው፡፡ ሁሉም የየራሳቸው ዓላማናጭብጥ ስላላቸው በየደረጃቸው የሚካሄዱ ይሆናል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት፤ አንድ ህፃን ልጅ ሲወለድ ብዙ አጥንቶች ይኖሩታል፤ እያደረገ ሲሄድ ደግሞ እነዛ በርካታ አጥንቶች በመሰባሰብ ቁጥራቸው አነስተኛ ይሆናል፡፡ ህፃን ሆኖ ሳለ የነበሩት በርካታ አጥንቶች ጠንክሮ እንዲቆም ግን ጉልበት አይሆኑትም፡፡ ሰበሰብ ብለው ሲዋሃዱ ግን ጥንካሬን ስለሚሰጡት በሁለት እግር መቆም ብሎም መራመድ ያስችሉታል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎችም እንዲሁ ናቸው፤ መብዛታቸው በሁለት እግራቸው እንዲቆሙ ብርታት አይሆናቸውም፡፡ አንድነት ሲፈጥሩ ግን ጠንካራ፣ መንግሥትን ሞጋች፣ ህዝብንም አሳማኝ ይሆናሉና በቀጣይ ወደ 70 የሚጠጋው ፓርቲ ወደ አራትና አምስት ዝቅ ብሎ እንደሚመጣ ተስፋ ይደረጋል፡፡የዕለቱ ውይይት የደረጃ አንድ  ቢሆንም ከፓርቲዎቹ የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበዋል፡፡ በርካታዎቹ አስተያየቶች የፓርቲዎች ቁጥር ዝቅ እንዲል በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረበው ሐሳብ ቅቡል መሆኑን የሚገልፁ ናቸው፡፡ ለውይይት መጠራታቸውና በነፃነት ሐሳብ ማቅረብ መቻላቸውም ይበል የሚያሰኝ መሆኑን የሚያመለክት ነው፡፡ከእነዚህም መካከል ከወለኔ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተወካይ የተነሳው አስተያየት እንደሚያመለክተው፤ በቁጥር የበዛው ፓርቲ ሁሉ በአብዛኛው ሥልጣን ፈላጊ ሳይሆን መብት ጠያቂ ነው፤ መብቱ ሲመለስ ፓርቲውም የሚከስም ነው፡፡ ከእነዚህ መካከል አንዱ ይኸው የወለኔ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ነው፡፡ከትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ የቀረበው አስተያየትም፤ ሁሉም ፓርቲ እንደየ ርዕዮተ ዓለሙ በጋራ መሰብሰብ ቢችል ጠንካራ ተፎካካሪ  ፓርቲ መሆን እንደሚቻል የሚገልጽ ነው፡፡ በአገሪቱ ውስጥ አሁን እየታየ ያለው ለውጥ ትልቅ እርምጃ ነው፡፡ ይህ እንዲቀጥል ደግሞ የሁሉንም ርብርብ የሚጠይቅ እንደሆነ ያመላክታል፡፡የግንቦት ሰባት ፓርቲ ተወካይ ያቀረቡት አስተያየትም፣ እስካሁን ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ችግር የነበረው መንግሥት ነበር፤ አሁን ግን ችግሩን በመቅረፍ ላይ የሚገኘው መንግሥት ነውና የሚበረታታ መሆኑን ነው፡፡ውይይቱም ገለልተኛ በሆነው በምርጫ ቦርድ እንዲሆን መደረጉና ኢህአዴግም እንደ አንድ ፓርቲ መሳተፉ መልካም እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ተወካይ የቀረበው ጥያቄ ደግሞ ከምርጫ በፊት እንደ አገር መተማመንና መደማመጥ ስለሚያስፈልግ ለዚህ ምቹ እንዲሆን ዜግነትን የሚክደው ሕገ መንግሥት ሊስተካከል ይገባልና ምን ታስቧል? የሚል ነው፡፡ ተወካዩ አክለውም፤ ከምርጫው በፊት ይቅርታና እርቅ እንዲሁም የህዝብና ቤት ቆጠራ መካሄድ አለበትና በዚህም ላይ ምላሽ እንደሚሻ አመልክተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ለተነሱት አስተያየቶች ማጠናከሪያና ለጥያቄዎች ምላሽ ሲሰጡ እንዳብራሩት፤ በቁጥር ከ70 ለሚልቁ ሁሉም ፓርቲ ቢሮ እና መሰል ጉዳዮችን መስጠት በራሱ ችግር መሆን ብቻ ሳይሆን፣ ጠንክሮ ለመቆም አብሮነትን ፈጥሮ መጣመሩ ጠንካራ ያደርጋል፡፡በፓርቲዎች መካከል መተማመን የሚፈጠረው በአንድ ጀምበር ላይሆን ይችላል፤ ነገር ግን ዋናው ነገር ዛሬ ይጀመር፡፡ ሕገ መንግሥትም ቢሆን አይሻሻል የሚል አመለካከት የለም፡፡ ሐሳብ ካለ ለውይይት ይቅረብ፡፡ ሥራዎች ተጀምረዋል፡፡ የምርጫ ሕጉን ለማሻሻልም ሥራ እየተሠራ ነው፡፡ በአገር ደረጃ እርቀ ሠላም እንደሚያስፈልግ ታምኖ ኮሚቴም እየተዋቀረ መሆኑን ጠቅሰው፣ በመጀመሪያ ግን ሁሉም ከራሱ ጋር መታረቅ እንዳለበት ገልፀው፣ የህዝብና ቤቶች ቆጠራም ከምርጫው በፊት ይካሄዳል፡፡ከተለያዩ የውይይቱ ተሳታፊዎች ሲነሳ የነበረው ሐሳብ እንደሚያመለክተው፤ ገዥው ፓርቲ ዘንድ የነበሩ በርካታ ችግሮች ተቀርፈዋል፡፡ የፓርቲ ቁጥር አነስ ማለቱ ተፎካካሪዎችን እንደሚጠቅምም ተደጋግሞ ተነግሯል፡፡ ተፎካካሪዎች ግን ገና አንድ ለመሆን ዝግጁነት ያላቸው አይመስልምና እዚህ ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል፡፡ መንግሥት  አንድ እንዲያደርጋቸው መጠበቅም የለበትም፡፡ቀጣይ ውይይቶች ደረጃቸውን ጠብቀው የሚካሄዱ መሆናቸውን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‹‹ትንንሽ መሆን መታፈን ማለት ነው፤ በሁለት እግርም እንዳንቆም የሚያደርግ ነው›› ሲሉ ጠቅሰው፤ ጉልበትና ጥንካሬን ለማግኘት ብሎም ህዝብንም ለማሳመን ቅንጅትን በመፍጠር ለምርጫ ራስን ማዘጋጀት ብልህነት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ተረኛ አሸናፊም ለመሆን በቁጥር አንሶ መገኘት ወሣኝ መሆኑን መክረዋል፡፡አስቴር ኤልያስ   ", "passage_id": "56840cd0732b7f52ce3a3ec14072d5d4" }, { "cosine_sim_score": 0.4086395502090454, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ ፈረንሳይ ቢዝነስ ፎረም በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ ነው።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በቢዝነስ ፎረሙ የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ምድረ ቀደምት ሃገር፤ የብዝሃነት መኖሪያ እና የኢንቨስትመንት ተመራጭ መዳረሻ መሆኗን ገልጸዋል።በኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት እና ሁሉን አቀፍ ዕድገት በፍጥነት ለማረጋገጥ የተለያዩ የማሻሻያ ፕሮግራሞች ተግባራዊ በመደረግ ላይ መሆናቸውንም አንስተዋል።የኢትዮጵያ እና የፈረንሳይ ትብብር የበለጠ ሊጎለብት የሚችለው በንግድ እና በኢንቨስትመንት ትርጉም ባለው ደረጃ መደገፍ ሲቻል መሆኑንም አስረድተዋል።በኢትዮጵያ ለውጭ ባለሃብቶች የተመቸ የኢንቨስትመንት ድባብ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።በፎረሙ ለተሳተፉ የኢትዮጵያ እና የፈረንሳይ ባለሃብቶች የሁለቱን ሀገራት ትብብር በንግድ እና በኢንቨስትመንት ትስስር እንዲያጠናክሩ ጥሪ ማቅረባቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "06486a98e58af4cf2fba8e51af7ea2d3" }, { "cosine_sim_score": 0.4030148983001709, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2013 ዓ.ም የመንግስት ስራዎች መሪ እቅድ ዙሪያ ዛሬ በአዳማ ከተማ ምክክር እያደረገ ነው።በምክክር መድረኩ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ፣ የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች ውይይቱን ሲያስጀምሩ በመዲናዋ በዚህ አመት የሚጠናቀቁ 1 ሺህ ፕሮጀክቶች እንዳሉ አንስተዋል።አመራሩ እነዚህን ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅና ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች በቁርጠኝነት እንዲሰራም አጽንኦት ሰጥተዋል።አዳዲስ የተመደቡም ሆኑ ነባር አመራሮች የፖለቲካ እና የመንግስት ስራዎችን ሳይቀላቀሉ እንዲያከናውኑም ጠይቀዋል።ያለፉ ስህተቶችን በማረም በኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ዘርፎች የተቀመጡ ግቦችን በማሳካት ረገድ አመራሩ የተጣለበትን ሀላፊነት ሊወጣ ይገባልም ነው ያሉት፡፡ኮቪድ 19ኝን የመከላከል፣ የወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ፣ የኑሮ ውድነትን መቀነስ እና የተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻል ትኩረት የሚደረግባቸው ስራዎች መሆናቸውንም አብራርተዋል።የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ የከተማዋን ሰላምና ደህንነት በማስጠበቅ ረገድ አመራሩ በትጋት ሊሰራ ይገባልም ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በቀጣይ በትኩረት በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረው ምክክር እስከ ነገ ድረስ ይቀጥላል።።የአዲስ አበባ ከተማ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ አለሙ በበኩላቸው በውይይቱ ወደ መዋቅሩ አዲስ የተቀላቀሉ ኃላፊዎች በየተመደቡበት ተቋም የከተማዋን አስተዳደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሁኔታ ለመቀየር ስለሚወጡት ኃላፊነት፣ በዋና ዋና ግቦችና የትግበራ ስልቶች ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመያዝናየአመለካከትና የተግባር አንድነትን ለመፍጠር የጎላ ፋይዳ እንዳለው ገልጸዋል ።በፋሲካው ታደሰ", "passage_id": "fa03a50168396df7817e289cf221d412" }, { "cosine_sim_score": 0.39691102504730225, "passage": "አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከየካቲት 5 እስከ 7 ለሚያደርጉት ጉብኝት እየተከናወነ ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ውይይት ተካሄደ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከነገ በስቲያ ጀምሮ ለሶስት ቀን የሚቆይ ጉብኝት እንደሚደርጉ መገለፁ ይታወሳል።በተለይ አርብ የካቲት 6 ቀን 2012 ዓ.ም በዱባይ ከተማ ሸባብ አልአህሊ ክለብ በአልመክቱም ስታዲያም በመገኘት በተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና በመካከለኛው ምስራቅ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መልእክት ያስተላልፋሉ።ይህንኑ ዝግጅት ለማስተባበር ከህብረተሰብ አደረጃጀቶች፣ ከሃይማኖት አባቶችና ከልማት ማህበራት የተውጣጣ አብይ ኮሚቴ ተቋቁሞ እየሰራ ይገኛል።ከሰባቱም የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ጠቅላይ ሚኒስትሩን እንዲቀበሉና እንዲገናኝ ለማድረግ እየተከናወኑ ስላሉ እንቅስቃሴዎች ፣ መስተንግዶ እና የሎጀስቲክ ስራዎች የስራ ሂደት በተመለከተ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት እና የአብይ ኮሚቴው ሰብሳቢ አምባሳደር ሱለይማን ደደፎ በተገኙበት ውይይት መካሄዱን ከዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ቆንስላ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዚህም ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ለመገናኘት ከየግዛቶቹ ወደ ዝግጅት ቦታው ለሚመጡ ዜጎች በየግዛቶቹ ከተሞች አማካይ ቦታዎች ነጻ የአውቶቡስ የትራንስፖርት አገልግሎት የተዘጋጀ ሲሆን፥ አውቶቡስ ማቆሚያ ቦታዎች እና አስተባባሪዎችን የተመለከተ መረጃዎች በቀጣይ ለህብረተሰቡ እንደሚገለፅ ተጠቁሟል።", "passage_id": "dd959dd6d16b11cd979d59051f46f824" }, { "cosine_sim_score": 0.3902437686920166, "passage": "በስፖርታዊ ጨዋነት ዙርያ ላይ ያተኮረውና ለሁለት ቀናት በአዳማ የተካሄደው የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቋል።ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣውን የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደልን አሰመልክቶ የችግሩን መንስዔ እና መፍትሄዎች ላይ ለመወያየት የወጣቶች እና ስፖርት ሚኒስቴር ከኢትዮዽያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ጋር በጋራ በመሆን የተዘጋጀው የምክክር ጉባዔ በትናትና ውሎው የስርአት አልበኝነት መንስኤ አስመልክቶ ዶክተር አያሌው ጥላሁን ጥናታዊ ፅሁፍ በስፋት ያቀረቡ ሲሆን ጉባዔው እስከ ማምሻው ድረስ ቀጥሎ በአራት ቡድን የተከፈለ በጉዳዩ ዙርያ ሰፊ ውይይት ተደርጎ ትላንት መጠናቀቁ ይታወቃል።በዛሬ ዕለት የቀጠለው የምክክር መድረክ ትላንት በይደር ባልተቋጩ ጉዳዮች እና በተነሱ ሀሳቦች ዙርያ በየምድቡ በሚገኙ ፀሀፊዎች አማካኝነት የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል መንስኤ ፣ በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ያሳደረው አሉታዊ ተፅእኖ እና በአጭር ፣ በመካከለኛ በረጅም እርቀት የችግሩ መፍትሄ መሆን ያለባቸው ሀሳቦች ለተሳታፊው ቀርበዋል።በዕለቱ የተገኙት የተቋማት አመራሮች የችግሩን ሁኔታ እና በቀጣይ መሰራት ስለሚገባቸው ጉዳዮች በየተራ ለጉባኤተኛው ንግግር ያደረጉ ሲሆን በመቀጠል ጉባዔው ባለ 11 ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥቷል። በዋናነት፡-– በአንዳንድ አካባቢዎች እየተከሰቱ ያሉ ብሔር ፣ ዘር እና ጎሳ ላይ ያተኮሩ ችግሮች ወደ እግርኳሱ መጥተው ከፍተኛ ችግር ሳያደርሱ ከወዲሁ ፈጣን ዕርምጃ በመውሰድ ችግሩን ለመከላከል ቃል እንገባለን።– እግርኳስ ፌዴሬሽኑ ፡- ጎልቶ የሚታይና አፍጥጦ የመጣውን አድሏዊ የሆኑ ብልሹ አሰራሮችን ለአንዴ እና መጨረሻ ጊዜ አስወግደን ከሙስና የፀዳ ፍትህ የሰፈነበት አሠራር እንዲሰፍን ለማድረግ ቃል እንገባለን።– ዳኞች እና ታዛቢዎች ፡- የእግርኳሱ ህግ ግንዛቤያቸው አድጎ ከሙስና እና ከአድሏዊነት ነፃ እንዲሆኑ ሁኔታዎችን ሁሉ ለማመቻቸት ቃል እንገባለን።– እግርኳስ ተጨዋቾች አሰልጣኞች ፣ የቡድኑ አመራሮች ፡- የእግርኳስ ሕግ ግንዛቤን ተላብሰው በማንኛውም የውድድር ቦታ ለሕግን ፣ ስነ ምግባር እንዲሁም ለስፖርታዊ ጨዋነት ቅድሚያ በመስጠት ውድድር በሠላም እንዲጠናቀቅ ለማድረግ ቃል እንገባለን የሚሉ ይገኙበታል።በመጨረሻም የዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የወጣቶች ስፖርት ሚኒስቴር አቶ ርስቱ ይርዳው የህንን አንገብጋቢ ችግር ለመቆጣጠር የሚያስችል ከሁሉም ባለ ድርሻ አካላት የተወጣጣ ኮሚቴ እንደሚዋቀር በመግለፅ የመዝጊያ መልዕክት አስተላልፈው የመርሀግብሩ ፍፃሜ ሆኗል።", "passage_id": "4bc8ac56e2a07cd9a6b4c3af838fc58c" }, { "cosine_sim_score": 0.38768017292022705, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ምክር ቤት ስብሰባ በአዲስ አበባ ተካሄደ።በስብሰባው የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ የአፈፃፀም ሂደት እንዲሁም ረቂቅ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ከዚህ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ትንሹ ቆይታ 4 ዓመት ሲሆን በቆይታቸውም በመጀመሪያው ዓመት በጋራ የሚወሰዱ ኮርሶችን እየወሰዱ ይገኛሉ።ከዚህ ዓመት ጀምሮም ለ10ኛ ክፍል ሲሰጥ የነበረው የአጠቃላይ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና የሚቀር ሲሆን፥ ቀደም ሲል ተጀምሮ የነበረው የትምህርት ህግም ከትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታው ጋር ተሳስሮ እንዲሰራ መደረጉ ተገልጿል።ይህም በየደረጃው ውይይት ከተካሄደበት በኋላ በረቂቅ ህግ ተዘጋጅቶ ይቀርባል ነው የተባለው።አሁን ላይም የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታውን ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ አሳትሞ ለማውጣት ቅድመ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "7905d99dd9699bc5dfe4eeb5cc4ec30c" }, { "cosine_sim_score": 0.38320687413215637, "passage": "የአዲስ አበባ ምሽቶች፤ የመጠጥ ቤቶች ማለዳ እንዲሁም ጭፈራ ብቻ የሚስተናገድባቸው መሆንን ከተዉ ከራርመዋል። ከፖለቲካ ይልቅ ማኅበረሰብ ላይ ለውጥ ማምጣትና ተጽዕኖ መፍጠር እንደሚቻላት የሚነገርላት ጥበብ በተለያዩ ሥያሜና ክዋኔዎች ምሽቶቹን ተጋርታለች። ከቴአትርና ሲኒማ ቤቶች ውጪ፤ ወጣቶች ሰብሰብ ብለው በትልልቅ አዳራሽ በሮች ላይ ጥበባዊ ክዋኔን ለመታደም ሲጠባበቁ ማየት እየተለመደ ነው። ያሳለፍነውን ሰኞና ማክሰኞን እንደማሳያ ብንጠቅስ እንኳ ብራና ግጥም በጃዝ እንዲሁም ጦብያ ግጥም በጃዝ የተባሉ ክዋኔዎችን እናገኛለን።በእነዚህ ክዋኔዎች መታደም የቻለችው አዲስ ማለዳ አዳራሽ የሞላውን ታዳሚ እንዲሁም ለቀረቡ ዝግጅቶች ያለውን ግብረ መልስ መታዘብ ችላለች። በአማካይ አንድ መቶ ብር በሚከፈልባቸው እነዚህ ዝግጅቶች ላይ ታዳሚዎች ሳያንገራግሩ፣ የሚያደንቁና የሚያከብሯቸውን ሰዎች ለማየትና ለመስማት በመጓጓት፤ አዲስ ነገር ለማግኘት በአዳራሽ በሮች ላይ ከጥሪው ሰዓት ቀድመው ይገኛሉ። ይህ ከክዋኔዎቹ የወደዱት አንዳች ነገር እንዳለ ያሳብቃል። አዲስ ማለዳ ደግሞ ጠየቀች፤ “እነዚህ ጥበባዊ ክዋኔዎች ምን ፋይዳ አላቸው?” በዛውም ስለክዋኔዎቹ ጠቅላላ ገጽታ ከአዘጋጆች እንዲሁም የሥነ ጽሑፍ ባለሙያዎች ሐሳቦችን ተቀብላለች።ብራና ግጥምን በጃዝ ከወራት በፊት በምንገኝበት ዓመት ቀዳሚው ወር መስከረም ላይ እንደተጀመረ አዘጋጁ ጋዜጠኛ በፍቃዱ ዓባይ አስታውሷል። ዝግጅቱ ሲጀመርም ቀድመው ከሚካሔዱት በተለየ በየወሩ በሚደረገው መርሃ ግብር አንድ ርዕሰ ጉዳይ መምረጥና ሥራዎች በዛ ዙሪያ እንዲሆኑ ማድረግን ይዞ ነበር። መነሻውም ኪነ ጥበብ በሁሉም አገራዊ ጉዳይ ላይ ሚና ሊኖራት ይገባል የሚል ነው።በፍቃዱ በበኩሉ በቀደሙ መድረኮች ካያቸውና ቢሆን የሚመኛቸውን በማካተት ብራን ግጥም በጃዝን እውን እንዲሆን አድርጓል። በኪነ ጥበብ መድረኮች ያልተለመዱ የነበሩና በተለያየ ሙያ ላይ የሚገኙ ሰዎችን ለንግግር መጋበዝም በክዋኔው ተካትቷል። ታድያ እንደ በፍቃዱ ገለጻ እነዚህ ዝግጅቶች ለሥነ ጽሑፍ ወይም ለኪነጥበብ ብቻ ሳይሆን ፋይዳቸው ለአገር ነው።በተለይም ሰዎች የሚቀበሉትንም ሆነ የማይቀበሉትን ሐሳብ ቁጭ ብለው ማድመጥ እንዲችሉና ነገሮችን በተለያየ አንጻር እንዲመለከቱ ያስችላል ባይ ነው። “በዚህም ኪነ ጥበብ ተከታይ መሆኗ ቀርቶ ወደ መሪነት ትሻገራለች” ሲልም ይገልጻል። የክዋኔው ሐሳብም ኪነ ጥበብ ላይ በተለየ ለውጥ ለማምጣት ሳይሆን አገር ላይ ለውጥ ማምጣት ነው።በሙያው ጋዜጠኛ የሆነው ጌታቸው ዓለሙ ‘ሰምና ወርቅ’ የተሰኘ ወርሃዊ ኪነ ጥበባዊ ምሽት ያዘጋጃል። የዚህ ክዋኔ አጀማመር ደግሞ ከቀደመው በተለየ በአዲስ አበባ አማራጭ የመዝናኛና የቁም ነገር ምሽት መሆን ነው። አልፎም መድረክ ያላገኙ አዳዲስ የሥነ ጽሑፍ ባለሙያዎች ዕድል አግኝተውበታል። ጌታቸው እንዳለውም በቅርቡም በመድረኩ ላይ የቀረቡ ሥራዎችና ሌሎች የገጣምያኑ ሥራዎች በመጽሐፍ መልክ ለአንባቢ ይደርሳሉ።ኪነ ጥበብ የማይነካው ነገር የለምና፤ እንደቀደመው ሁሉ በዚህም መድረክ አገራዊ የሆኑ ጉዳዮች ሁሉ ይነሳሉ። ታድያ የእነዚህ ጥበባዊ ክዋኔዎች ፋይዳን በሚመለከት ጌታቸው ሲናገር፤ በአንድ በኩል ብዙ ገጣምያን እንዲጽፉ ማነሳሳት አስችሏል ይላል።ከዛም ባሻገር ሰዎች በሬድዮን እና በትዕይንተ መስኮቶች (‘ቴሌቪዥን’) ብቻ ያይዋቸው የነበሩና የሚያደንቋቸውን ሰዎች በአካል ለማግኘት፣ ሐሳባቸውን ለማካፈልና ለማነጋር ትልቅ ዕድል መፍጠሩንም አስታውሷል። አልፎም አሁን ላይ ለመመረቂያ ጽሑፍ ግብዓት እየሆኑም ነው። ጌታቸው “ጥናት የሚፈልግ ቢሆንም ለዘርፉ ትልቅ አስተዋጽዖ አድርጓል” ብሏል።እነዚህን አዲስ ማለዳ እንደማሳያነት ያነጋገረቻቸው የክዋኔዎቹ አዘጋጆች የሚጋሯቸው ሐሳቦች ደግሞ አሉ። በአንድ በኩል የኪነ ጥበብ ምሽቶች እየተነገደባቸው ነው ከሚለው ሐሳብ አንጻር ነው። ብዙ እንቅስቃሴዎች በራስ ተነሳሽነት ሳይሆን “ያዋጣል” ተብሎ በሚገባት ጊዜ ላይ በዚህ መልክ ሊታዩ የሚችሉ ሁኔታዎች እንዳሉ አዘጋጆቹ ገልጸዋል። ነገር ግን ወረቱን አልፈው መዝለቅ የሚችሉት ጥቂቶች ናቸው።ደግሞም ልፋት ያለው ሥራ መሆኑን ኹለቱም ጠቅሰዋል፣ ከፍ ሲልም በአዲስ አበባ ከተማ ክዋኔዎች በዝተዋል ቢባል እንኳ ካለው ሕዝብ አንጻር ያሉትም እዚህ ግባ የሚባሉ እንዳይደሉ ጠቁመዋል። የቦታ እጥረት፣ በገንዘብ በኩል ደጋፊ ማጣት፣ ሥራዎቻቸውን ለማስደመጥ፤ ሐሳባቸውንም ለማካፈል ፈቃደኛ የሆኑ አቅራቢዎችን እንደልብ ባለማግኘት ምክንያት ተመሳሳይ ሰዎችን በተደጋጋሚ ለማስተናገድ መገደድና የመሳሰሉት ደግሞ እንደተግዳሮት የጠቀሷቸው ናቸው።ከዚህም ባሻገር መድረኮቹ ወቅታዊ ክስተቶች ላይ ከማተኮራቸው ጋር ተያይዞ፤ ለጉዳዮቹ ትኩረት መስጠቱ ቅድሚያ ለሚገባው ቅድሚያ መስጠት ስለመሆኑ አዘጋጆቹ ገልጸዋል። እንደውም በፍቃዱ በንግግሩ “እንደአገር ቅድሚያ የምንሰጣቸው አንገብጋቢ ጉዳዮች አሉ። የመፍትሔ ሐሳብ እንዲቀርብባቸውና መነጋገሪያ እንዲሆኑ ወደ መድረክ ልናወጣቸው ይገባልና ነው” ብሏል።በተመሳሳይ ጌታቸውም ሰው ይተነፍስበት ከኪነ ጥበብ ውጪ ሌላ መሣሪያ የለውም ይላል። ፖለቲከኞች ራስ ወዳድ በሆኑበት ጊዜም ጉዳዮች ላይ በግልጽ ለመነጋገር ከኪነ ጥበብ ውጪ ማን ሊመጣ ነው ሲል ይጠይቃል። “በእነዚህ መድረኮች የአገር ችግር የእኔ ነው ብለው የሚያስቡ ሰዎች ከነሕመማቸው አይቀመጡም፤ ይተነፍሳሉ” ሲል ገልጾታል።ይህ ግን በትውልድ ላይ ስሜታዊነት በመፍጠር ሳይሆን፤ መፍትሔ አመላካች በመሆን ነው። ብዙ ለነፃነት የሚታገሉ የነበሩ ሰዎች አገር ጥለው ሲሸሹና ሲሰደዱ፤ ባሉበት በአቅማቸው እየተጋፈጡ ያሉት ግን የኪነ ጥበብ ሰዎች ናቸው። እናም የፖለቲካ ጉዳዮ እንዲሁም በጠቅላላው ወቅታዊ የማኅበራዊ ጉዳዮች መነሳታቸው በምክንያት እንደሆነ ነው አዘጋጆቹ በተመሳሳይ የገለጹ።በኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር የጥበብ እልፍኝ ሬድዮ ፕሮግራም ላይ የሲሳይ ዳሰሳ አዘጋጅ በመሆን ከአራት ዓመታት በላይ አገልግሏል፤ ደራሲ ገዛኸኝ ሀብቴ። እርሱ በበኩሉ የግጥም ወይም የኪነ ጥበብ ምሽቶች ያበረከቱትን አስተዋጽዖ ለመዘርዘር ጥናት እንደሚያስፈልግ አጠንክሮ ይጠቅሳል። ይሁንና ግን ስምንት ዓመታት ካስቆጠረው ጦብያ ግጥምን በጃዝ አንስቶ በቅርቡ እስከተነሱት ድረስ፣ ጊዜው ረጅም በመሆኑ ብዙ የፈጠሩት ለውጥ እንዳለ ይገልጻል። ለምሳሌም የዚሁ የጥበብ ምሽት ውጤት የሆነውንና በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነት ያለው “እያዩ ፈንገስ” የአንድ ሰው ቴአትርን ይጠቅሳል።ታድያ የእነዚህ ክዋኔዎች አስተዋጽዖ ለሥነ ጽሑፍ ተለይቶ የሚታይ ሳይሆን በጠቅላላው ኪነ ጥበብን የሚያካትት ነው። ይህም እነዚህ ክዋኔዎች ሙዚቃን፣ ተውኔትን፣ ዲስኩርና ወዘተ የመሳሰሉትን ያካትታሉና ነው። በተጨማሪም መድረኮቹን የፈጠሩት የኪነ ጥበብ ሰዎች ይገኛሉ፤ በዛው ልክ የደከሙት እንዳሉ ሆነው ማለት ነው።ግጥምን በጃዝ በሚል መጠሪያ በሚታወቁ ክዋኔዎች ላይ የሚቀርቡ ሥራዎችን በተመለከተ፤ ምሽቶቹ የግጥም ብቻ እንዳይደሉ ገዛኸኝ ይጠቅሳል። እንደውም በአንዳንዶቹ መድረኮች ከግጥሙ ይልቅ ዲስኩር ሲበዛም እንደሚታይ ያነሳል። አልፎም ግጥሞቹ በዜማ ሲታጀቡና የሚቀርቡት ማጀቢያ ዜማዎች ደግሞ የተለመዱና የተወደዱ ሲሆኑ፣ ከግጥሙ ይልቅ ሰው ትዝታውን የማዳመጥ ዕድሉ ሲለሚጨምር፤ ታዳሚ በዜማው እየተደለለ ግጥሞችን ሳያደምጥ እየቀረ እንዳይሆን እንደባለሙያ ሥጋቱን ገልጿል።መድረኮቹ በአንድ ጊዜ ነጻነታቸው ለታፈነ ሁሉ ድምጽና መተንፈሻ በመሆን ማገልገላቸውን የሚጠቅሰው ደራሲ ገዛኸኝ፤መድረኮቹና የሚቀርቡ ሃሳቦች ብዙውን ጊዜ በአገራችን እጦቶችና ሰቀቀኖች ላይ የተመሰረቱ በመሆናቸው ወቅታዊ ጉዳይ አጥተው ሊቀዛቀዙ እንደማይችሉ እምነቱን ይናገራል። በዚህም መሰረት ቀደም ባለው ጊዜ በእነዚህ መድረኮች ሕዝብ የጎደለውና ያጣው በተለያየ ኪነጥበባዊ መንገድ ሲተነፈስ ቆይቶ፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ መንግሥት አጣሁት ያለው እየተንጸባረቀ መሆኑን ጠቆም አድርጓል።ቅጽ 1 ቁጥር 37 ሐምሌ 13 2011", "passage_id": "e70f1c9e0f77cba6fa6ca6c365500000" }, { "cosine_sim_score": 0.3772614598274231, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ ለመሳተፍ ወደ ዳቮስ ስዊዘርላንድ አቅንተዋል።በእርሳቸው የሚመራው ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ልዑክ በፎረሙ የተለያዩ መድረኮች ላይ ውይይት እንደሚያካሂድ ይጠበቃል።48ኛ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም 'በተከፋፈለው ዓለም ተስፋን መፍጠር' በሚል መሪ ሃሳብ ነው የሚካሄደው።መድረኩ በአካባቢ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደህንነትና ኢኮኖሚ ላይ ትኩረት አድርጎ ይወያያል።በመድረኩ ዓለም እየገጠሟት ያሉ ማህበራዊ ቀውሶችና ማህበራዊ ሚዲያው እየፈጠረ ያለው ተግዳሮት፣ የአራተኛው የኢንዱስትሪ አብዮትና ሌሎችም ጉዳዮች በትኩረት ይነሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ 10 የአፍሪካና በርካታ የዓለም አገራት መሪዎች በሚታደሙበት በዚህ መድረክ የሴቶችን ተጠቃሚነት የተመለከተ ውይይትም ይካሄዳል።ይህ መድረክ በተለይ በዓለም ላይ ስለሚስተዋለው የሴቶች ተጠቃሚነት ጉዳይ በትኩረት ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል።በዓለም ላይ የሴቶች ተጠቃሚነትና መብት የተለያየ ገጽታ ያለው በመሆኑ ይህን ፍትሃዊነት የጎደለው ተሳትፎ ለማስቀረት ነው መድረኩ ምክክር የሚያደርገው።በስዊዘርላንዷ ዳቮስ ከተማ የሚካሄደው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም በአውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ከጥር 23-26 ቀን 2018 ድረስ የሚቆይ ይሆናል፡፡(ኢዜአ)", "passage_id": "8b5a2112796a0ee9e98358a5834f62ec" }, { "cosine_sim_score": 0.3720777630805969, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን እየጎበኙ ካሉት የጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ፍራንክዋልተር ስታይንማየርን በጽህፈት ቤታቸው በመቀበል ውይይት አድርገዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጀርመን መንግስትን የቆየና ቀጣይነት ያለው የቴክኒክና የሙያ ዘርፍ ድጋፍ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል፡፡በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ለተመዘገበው ስኬት ሶስት ዋና ዋና መሰረቶች፤ግለሰቦች፣ ሓሳቦች እና ተቋማት ላይ መሆናቸውን አካፍለዋል፡፡ፕሬዝዳንት ፍራንክ ዋልተር ስታይንማየር በበኩላቸው የኢትዮ-ጀርመን ግንኙነት ለውጥን ወደ መደገፍ ትብብር ከፍ ማለቱን እና የእነዚህ ግንኙነቶችን ለማጠናከር እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል፡፡ (ምንጭ፡-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት) ", "passage_id": "a89025caccf975ecd50e6ebc2107ea57" }, { "cosine_sim_score": 0.36977893114089966, "passage": "ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሙዚቃዊ ቴአትር በየመድረኩ እየተለመደ ነው፡፡ የሚቀርበው ደግሞ ለሙዚቃዊ ቴአትር ተብሎ በተዘጋጀ መድረክ አይደለም፡፡ የተዘጋጀው መድረክ ሌላ ይሆንና ግን እንደ ማጣፈጫ (ወይም እንደ መዝናኛ አይተውት ይሆናል)። ምናልባትም ሙዚቃዊ ቴአትር ራሱን ችሎ ለመድረክ የሚበቃ የማይመስለውም ይኖር ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ይሄ ነገር እየተደጋገመና እየተለመደ ሲሄድ ሙዚቃዊ ቴአትር ማለት ራሱ እንደ ሙዚቃ የስብሰባ መዳረሻ እንዳይመስል፡፡ሙዚቃዊ ቴአትር እና ሙዚቃዊ ድራማ ልዩነታቸው ልብ አይባልም፤ የአንዱን ስም አንዱ እየተካ እንጠቀምባቸዋለን፡፡ መድረክ ላይ የሚቀርብን ሙዚቃዊ ቴአትር ሙዚቃዊ ድራማ ሲባልም ይሰማል፡፡ ቴአትር ዋና መገለጫው ቀጥታ መሆኑ ነው (የመድረክ መሆኑ ማለት ነው)፡፡ ድራማ ግን በቀረጻ መልክ የሚሰራና በሬዲዮ ወይም በቴሌቪዥን የሚተላለፈው ነው፡፡ እንዲያውም ይሄ የጠቀስኩት ከላይ ከላይ ያለው ልዩነቱ እንጂ ጠለቅ ካልን ደግሞ ብዙ ልዩነት አለው፡፡ ለማንኛውም መድረክ ላይ የሚቀርቡ ሙዚቃዊ ቴአትሮችን ‹‹ሙዚቃዊ ቴአትር›› ብለን ነው ምንጠራቸው፡፡ሙዚቃዊ ቴአትር ምናልባት መዚቃ ስለተጨመረበት መዝናኛም ሊመስል ይችላል፤ ግን ለመዝናኛ አይደለም፡፡ እርግጥ ነው በደረቁ ከሚቀርበው በተሻለ የማዝናናት ባህሪ ይኖረዋል፡፡ ግን በሙዚቃው ውስጥም ራሱን የቻለ መልዕክትና አስፈላጊነት አለው፡፡ ትዕይንቶችም አጫጭር ስለሚሆኑ በየመሃሉ በሙዚቃ መሸፈን አለበት፡፡አሁን ወደ ሙዚቃዊ ቴአትሮች እንግባ፡፡ ቀደም ሲል እንዳልኩት ሙዚቃዊ ቴአትሮች ራሱን የቻለ መድረክ ተዘጋጅቶላቸው የሚቀርቡበት አጋጣሚ እጅግ በጣም ትንሽ ነው (በአገራችን ማለቴ ነው)፡፡ የሚቀርቡት ለስብሰባ ማስጀመሪያም ይሆናል፡፡እነዚህ ሙዚቃዊ ቴአትሮች የሚዘጋጁት በታዋቂዎቹ ከያኒያን አይደለም፡፡ በየቀበሌውና በየክፍለ ከተማው የባህል ማዕከላትና የኪነ ቡድን ነው፡፡ በእነርሱ መዘጋጀታቸው አይደለም ችግሩ፤ ይዘታቸው ተመሳሳይ ነው፡፡ እስኪ ለስብሰባ ማስጀመሪያ ወይም እንዲህ እንደ ብሄር ብሄረሰቦችና ግንቦት 20 ዓይነት በዓላት ሰሞን የሚቀርቡ ቴአትሮችን ልብ ብላችሁ እዩዋቸው፡፡ ኢትዮጵያን ወክላ የምትቆም ሴት ትኖራለች፤ የሆነ ጥቁር ነገር ወይም የተቀዳደደ ልብስ ለብሶ የሚረብሽ፣ የሚበጠብጥ ገጸ ባህሪ ይኖራል፡፡ ያንን ሰው ተባብረው ይጥሉታል፤ ያባብሩታል፡፡ መልዕክቱም ተባብረን ድህነትን ወይም ለዕድገትና ለብልጽግና እንቅፋት የሚሆንን ነገር እንጣለው ማለት ነው፡፡መልዕክቱ ችግር አልነበረውም፤ ዳሩ ግን ኪነ ጥበብ እንዲህ ቀድሞ ጭብጡ የሚታወቅ መሆን የለበትም፡፡ ልክ ገና ሲጀምሩ በምን እንደሚጨርሱት ይታወቃል፡፡ ሁለትና ሦስት ሆነው ስለአንድ ነገር እያወሩ የሆነ ረባሽ ወይም እብድ ነገር ከመጣ የሙዚቃዊ ቴአትሩ መጨረሻ ይታወቃል፡፡\nበአገሪቱ ውስጥ ያለው ችግር የኢኮኖሚ ድህነት ብቻ ነው? ሌሎች ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ እኮ መሥራት ይቻል ነበር፡፡ ራሱ የህብረተሰቡንም ችግር ማሳየት ይገባል፤ የመንግስትንም ችግር ማሳየት ይገባል፡፡ሌላው በሚቀርቡ ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ የሚስተዋለው ነገር ብሄር ብሄረሰቦችን ለማካተት ሲባል የሚደረገው ተመሳሳይነት ነው፡፡ ይሄ በፌዴራል ደረጃ የተዘጋጀ መድረክ ላይ የሚቀርቡት ላይ ብቻ አይደለም፡፡ የአማራ፣ የኦሮሚያም ይሁን የትግራይ ክልል ውስጥ በክልል ወይም በዞን ደረጃ ሲዘጋጅ የሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች ይካተትበታል፡፡ እንደ ኪነ ጥበብ ካየነው ይሄ የግድ አይሆንም፡፡ የትግራይን ብቻ፣ የአፋርን ብቻ፣ የአማራን ወይም የኦሮሞን ብቻ ማሳየት ይቻላል፡፡ እንዲያውም እንደዚያ ሲሆን ገላጭ የሚሆነው፡፡ ገና ወደ መድረክ ሲወጡ የብዙ ብሄር ብሄረሰብ አልባሳት የለበሱ ተዋናዮችን እናያለን፡፡ ከዚያ ታዳሚው በሙሉ ምን ሊባል እንደተፈለገ ይገባዋል፡፡አብሮነትን፣ መተባበርን፣ ተከባብሮና ተቻችሎ መኖርን እኮ በአንድ አይነት ሙዚቃዊ ቴአትርም ማቅረብ ይቻላል፡፡ በአፋርኛ ወይም በሶማሊኛ የተዘጋጀ ሙዚቃዊ ቴአትር አማራን ወይም ኦሮሞን ያገለለ ነው ማለት ነው? ይሄ በኪነ ጥበብ አይሰራም፡፡ በዚህ ልማድ ከተሄደ እነዚያ ልጆች ሌላ አይነት የኪነ ጥበብ ሥራ መስራት ይቸገራሉ፡፡ አሁንም እኮ እያስቸገረ ነው፡፡ ለምሳሌ የግንቦት 20 ወይም የህዳር 29 አከባበር ያልሆነ ሌላ መድረክ ላይ እንኳን ሙዚቃዊ ቴአትር ሲቀርብ የብሄር ብሄረሰቦችን ሁሉ ያካተተ ነው የሚሆነው፡፡ እንግዲህ ይሄ ነገር ተለመደና በአንድ አይነት አለባበስ ቢቀርብ ‹‹ብዝሃነትን የጣሰ!›› ሊባል እኮ ነው፡፡ ይሄ ደግሞ ከኪነ ጥበብ ጋር አይሄድም!\nየብሄር ብሄረሰቦች በዓል ላይ ራሱ የአንድን ታሪካዊ ቦታ ወይም የአንድን አካባቢ ባህል የሚያሳይ ሙዚቃዊ ቴአትር ማቅረብ ይቻላል፡፡ ይቻላል ብቻ ሳይሆን የተቻለም ስላየሁ ነው፡፡ በ2009 ዓ.ም 11ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓል በሐረር ከተማ ሲከበር ሙዚቃዊ ቴአትር ቀርቦ ነበር፡፡ ሙዚቃዊ ቴአትሩ የሐረር ከተማን ታሪክ ቁልጭ አድርጎ አሳይቶናል፡፡ሙዚቃዊ ቴአትሩ ከቀድሞው የሐረር ከተማ ግንባታ አንስቶ የባህልና የቅርስ ባለቤትነቷን ጨምሮ የሚያሳይ ነበር፡፡ በተለያየ ወቅት ያስተዳደሩት አሚሮች ከተማዋን እንዴት በፖለቲካ፣ በባህልና በንግድ ያስተዳድሯት እንደነበር አሳይቷል፡፡‹‹አዛን›› በማለት የጀመረው ሙዚቃዊ ቴአትር ሐረር በ13ኛው ክፍለ ዘመን ምን እንደምትመስል፣ ከዛም በ16ኛው ክፍለ ዘመን እንዴት የምሥራቅ አፍሪካ የንግድ ማዕከል እንደነበረች ቀረበ፡፡ ነጭ በነጭ የለበሱ በርካታ ወጣቶች የተሳተፉበት ቴአትሩ፣ የሐረርን በሮች ማለትም በድሪ በሪ፣ አስመዲን በሪ፣ ስጉዳጥ በሪ፣ አሱስም በሪና አሮብ በሪ ታይተውበታል፡፡ እነዚህ ነጫጭ የለበሱ ተዋንያን እንደ አጥር በመደርደር፣ የበር ድምፅ በማስመሰል በመካከላቸው ክፍተት እየፈጠሩ በወቅቱ የነበረውን የነጋዴዎች መውጣትና መግባት ለማሳየት ሲሞክሩ ከተመልካቹ ከፍተኛ አድናቆት ተችሯቸዋል፡፡‹‹ሐረር ተሞሸረች›› የሚለው የቴአትሩ ክፍል ሐረር አሁን ያለችበትን የሚያሳይ ነበር፡፡ በንዋይ ደበበ ሙዚቃ ‹‹ቆንጅት ከሐረር ናት›› ታጅቦ ተመልካቹን በሐሴት ቁጭ ብድግ ያስባለ ነበር፡፡ ታዋቂ ድምፃውያን የሐረር አምስት በሮቿን ሲጠሩ ነጫጭ የለበሱ ወጣቶች ደግሞ በበሮቹ ቅርጽ ተደርድረው ወደ ስታዲየሙ ሲገቡ የክልሉን ፕሬዚዳንት ጨምሮ ብዙዎች በጭብጨባ አጅበዋል፡፡ በቴአትሩ መጨረሻም የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችን አልባሳት የለበሱ ተዋንያን በነዚህ በሮች ሲወጡና ሲገቡ ታይቷል፡፡‹‹ሐረር ኢትዮጵያ›› የተሰኘው ይህ ሙዚቃዊ ቴአትር ከጥንታዊቷ ሐረር ተነስቶ የዛሬይቷን ሐረር የሚያስቃኝ ነው፡፡ የሐረርን ታሪክ እንዲሁም ማኅበራዊ መስተጋብሩን ሙዚቃን ከተውኔት ጋር በማዋሐድ አሳይቷል፡፡ በቻላቸው ፈረጅ፣ ነብዩ ባዬና ተስፋዬ እሸቱ የተጻፈው ቴአትሩ፣ የተዘጋጀው በቻላቸውና ተስፋዬ ሲሆን፣ ከ150 በላይ ተዋንያን ተሳትፈውበታል፡፡ለአሥራ አንደኛው የብሔር ብሔረሰቦች ክብረ በዓል የተዘጋጀው ሙዚቃዊ ቴአትሩ ሐረር የተቆረቆረችበትን ታሪካዊ ዳራ በማስቃኘት ይጀምራል፡፡ ለቴአትሩ መነሻ የተደረጉት በአገር ውስጥና በውጭ ጸሐፍት የተዘጋጁ የታሪክ መጻሕፍትን ሲሆኑ፣ ሐረር አሁን ከምትገኝበት አስተዳደር ሥርዓት በፊት የነበረውን የአሚሮች አስተዳደር የሚያንፀባረቅ ክፍል በቴአትሩ ይገኛል፡፡\nወደ አንድ ሰዓት ከሠላሳ ደቂቃ ገደማ የሚወስደው ‹‹ሐረር ኢትዮጵያ››፣ ሐረርን ካስተዳደሯት 72 አሚሮች መካከል 42ኛው አስተዳዳሪ የነበሩትን አሚር ኑር እንደ አንድ ገፀ ባሕሪ ወስዷል፡፡እንግዲህ ይህ በ11ኛው የብሄር ብሄረሰቦች በላይ ላይ የታየው ሙዚቃዊ ቴአትር ለታዳሚው ሁሉ የሐረርን ምንነት አሳይቷል ማለት ነው፡፡ ኪነ ጥበብ እንዲህ ሲሆን ግልጽ የሆነ ጭብጥ ይኖረዋል፡፡ አለበለዚያ ሁሉንም ነገር ለማካተት ሲል አንዱንም በግልጽ ሳያሳይ ይቀራል፡፡ እንዲህ አይነት ሙዚቃዊ ቴአትሮች እንዲቀርቡ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሙያዊ ድጋፍ ማድረግ አለባቸው!አዲስ ዘመን ህዳር 30/2011ዋለልኝ አየለ", "passage_id": "e1f010f660d3bac0129956bbde7c3a64" }, { "cosine_sim_score": 0.36958229541778564, "passage": "በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የለውጥ ስራዎችን ማስጀመሪያ መድረክ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም በተገኙበት በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ነው፡፡የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በሀገራችን የመጀመሪያውን የትምህርትና ስልጠና ፍኖተ ካርታ ከሶስት አመታት በላይ ከፈጀ የዝግጅት ምዕራፍ በኋላ ከ 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ፍኖተ ካርታው እስከ 2022 ዓ.ም የሚተገበር ሲሆን፣ 2012 ዓ.ም የመጀመሪያው የትግበራ አመት ይሆናል፡፡ ፍኖተ ካርታው በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉ ችግሮችን ለይቶ መፍትሄዎችን አስቀምጧል፡፡የስርዐት ትምህርት አዘገጃጀት ይዘትና ትግበራ ችግር፣ የዩኒቨርሲቲዎች በተልእኮ አለመለየት፣ የትምህርት አደረጃጀት ችግር እና ሌሎችም አራት ችግሮች የተለዩ ሲሆን፣ በእነዚህ ችግሮች ምክንያትም የስነምግባርና የሞራል ውድቀት፣ ስርአት አልበኝነትና ምክንያታዊ አለመሆን፣ የስራ ጠባቂነትና ጥገኝነትን የመሳሰሉ ችግሮች በተማሪዎች ዘንድ ተስተውለዋል ተብሏል፡፡የአንደኛ አመት ተማሪዎችን የታሪክ፣ ጂኦግራፊና አንትሮፖሎጂ፣ የኮምፒውቴሽናል ክህሎት፣ የስነምግባር፣ የቋንቋ፣ የስነ ተግባቦት፣ ምክንያታዊነት፣ ቴክኖሎጂና አለምአቀፋዊ እውቀት ሊያስጨብጡ የሚችሉ ትምህርቶችን መስጠት፣ ዩኒቨርሲቲዎችን እንደ ተልዕኳቸው ትኩረት ማደራጀት ማለትም የምርምር፣ የአፕላይድ ሳይንስ እና ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲዎች አድርጎ ማደራጀት እና የዩኒቨርሲቲ ቆይታን አራት አመት እንዲሆን ማድረግ ለምህንድስና አምስት ለህክምና ስድስት አመት ለማስተርስ ዲግሪ ሁለት አመት እንዲሁም ለፒኤችዲ ዲግሪ ደግሞ አራት አመት ማድረግ ችግሮችን ከስር መሰረታቸው ለመፍታት በፍኖተ ካርታው የተቀመጡ የመፍትሄ ምክረ ሀሳቦች ናቸው ተብሏል፡፡ መረጃው የፕሬስ ኤጄንሲ ነው፡፡", "passage_id": "fbdb68d7cc006275f5737ccefddba7d9" }, { "cosine_sim_score": 0.3695380687713623, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል።በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በመሬት፣ በፀጥታ እና በመልካም አስተዳደር ዙሪያ የሚመለከታቸው የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።በመድረኩ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታን የተመለከቱ የተለያዩ መነሻ ፅሁፎች ቀርበዋል፡፡በዚህም በየዓመቱ በተለያዩ አካላት በከተማው በከፍተኛ ሁኔታ የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል።ይህ ህገ ወጥ ስራ እንዳይቆምም የመሬት ወረራን ለመከላከል ኃላፊነት የተሰጣቸው ተቋማት ተቀናጅተው አለመስራታቸው ምክንያት መሆኑ ተነስቷል።ሌላው ወረራውን ማስቀረት ያልተቻለበት ምክንያት ተብሎ የቀረበው ከከፍተኛ አመራሩ ጀምሮ በየደረጃው ያለው የዘርፉ አስፈጻሚ አካል በሰነድ የተደገፈ ትዕዛዝ በመስጠትም ጭምር ለህገ ወጦች ከለላ ሲሆን መቆየቱ ተጠቅሷል።በትዝታ ደሳለኝ", "passage_id": "3dbfd43a0b3f357e148d1972f8a8cfb5" }, { "cosine_sim_score": 0.368902325630188, "passage": "ከሰሞኑ መንፈሳዊ እና ዓለማዊ የኪነጥበብ ሰዎች የተጣመሩበት «የሰላም ሰው ነኝ» የተሰኘ ህብረ- ዝማሬ ለአድማጭ /ተመልካች ቀርቧል።ዘማሪያኑ ሶፊያ ሽባባው እና እስራኤል አቤል ከድምጻዊያኑ ዘሪቱ ከበደ፣ብሩክታዊት ጌታሁን እና ቻቺ ታደሰ ጋር በአቀንቃኝነት ተሳትፈውበታል።ይህ ስራ በልዩ አቀራረቡ እና በሰነቀው መልዕክት ከብዙሃን መልካም ምላሽ የማግኘቱን ያህል ባልተለመደ መልኩ ዘማሪያን እና በተለምዶ ዓለማዊ ድምጻዊያን የሚባሉ ከያኒያንን ማቀናጀቱን በማንሳት የሚተቹትም አልጠፉም።በስራው ላይ የተሳተፉት ድምጻዊ ብሩክታዊት ጌታሁን እና ገጣሚ ሰይፉ ወርቁ አድማጭ /ተመልካቾች ከምንም በላይ የህብረ-ዝማሬው መልዕክት ላይ ቢያተኩሩ እንደሚወዱ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ተናግረዋል።ቀጣዩ የጋቢና የኪነ-ጥበብ ቅኝት ሀሳባቸውን አካቷል። \n", "passage_id": "f221c1ca027a7c98785355f0a2120f55" } ]
6e1292a8d0fd2c5d37ed741f0124e14b
719fb1741c7433e2c8939804642b0a56
የወሳን ኩነት ምዝገባ የዜጎችን ህገ መንግስታዊ፣  ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ስታቲስቲክስ ቀን ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ሃላፊዎች እና የሚመለከታቻው አካላት በተገኙበት ተከብሯል፡፡“የልደት ምስክር ወረቀት ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና አድሏዊ አሰራርን ለማስወገድ መሰረት ነው” በሚል መሪ ቃል ነው የተዘጋጀው፡፡በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ የወሳን ኩነት ምዝገባ  ዜጎች ህገ መንግስታዊ መብታቸውንና  ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን የሚረጋግጥ ነው ብለዋል፡፡የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ዘይኑ ጀማል በበኩላቸው ከልደት እና ሞት ጋብቻ እና ፍቺ ምዝገባ የሚገኘው መረጃ ለሃገሪቱ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልፀዋል፡፡የኢሚግሬሽን፣ ዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጂብ ጀማል በዓለም ከ1 ቢሊየን ሰዎች በላይ የማንነት መታወቂያ ሰርተፊኬት እንደሌላቸው በመግለፅ÷ በኢትዮጵያም 65 በመቶዎቹ ህጋዊ መታወቂያ እንደሌላቸው ነው የገለፁት፡፡ለሚቀጥለው የትምህርት ዘመን የሚመዘገቡ ተማሪዎችም ምዝገባቸው ያለምንም ክፍያ የሆኑ በልደት የምስክር ወረቀት እንዲመዘገቡ እንደሚደረግም አክለዋል፡፡በ2063 የተያዘው ዘላቂ የልማት ግቡን ለማሳካት በህብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ መፍጠር እንደሚያስፈልግም ነው የገለፁት፡፡በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ዳይሬክተር አደል ሆደር በኢትዮጵያ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከመጀመሩ በፊት የተወለዱ ጨቅላ ህፃናትን የማስመዝገብ ባህሉ 3 በመቶ ብቻ የነበረ ሲሆን÷ የወሳን ኩነት ምዝገባ ከተጀመረበት በሶስት ዓመታት ውስጥ ቁጥሩ ወደ 20 በመቶ ከፍ ማለቱን አንስተዋል፡፡በዝግጅቱልጆቻቸውን ለልደት ሰርተፊኬትያስመዘገቡ ወላጆችና አዲስ ጋብቻቸውን በወሳኝ ኩነት ያስመዘገቡ ጥንዶች ከፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32643/
[ { "cosine_sim_score": 0.460563600063324, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት በሚከበረው ስምንተኛው የከተሞች ቀን ላይ ለመሳተፍ ጅግጅጋ ገቡ፡፡ፕሬዝዳንቷ ጅግጅጋ ሲገቡ የፌደራል እና የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡በጅግጅጋ ከተማ አስተናጋጅነት በሚከናወነው በዚሁ የከተሞች ቀን 180 የሚደርሱ የሀገር ውስጥና የጎረቤት ከተሞች እንዲሁም ድርጅቶች እንደሚሳተፉ ተገልጿል፡፡ቀኑም ‹‹መደመር ለኢትዮጵያ ከተሞች ብልጽግና ›› በሚል መሪ ቃል ከየካቲት 09 እስከ 14 ቀን በጅግጅጋ ከተማ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ (ምንጭ፡-የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት)", "passage_id": "e5a927533f20bd29c032b61496d010f3" }, { "cosine_sim_score": 0.44687435030937195, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ በኦንላይን ተጀምሯል።የኦንላይን ምዝገባውም በየአካባቢያቸው ባሉ ትምህርት ቤቶች መጀመሩን የትምህርት ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ ሀረጓ ማሞ ተናግረዋል።ተማሪዎችም በየአካባቢያቸው ባሉ ትምህርት ቤቶች በመገኘት በወቅቱ ምዝገባቸውን እንዲያከናውኑ ዳይሬክተሯ አሳስበዋል።በዛሬው ዕለት የጀመረው ምዝገባውም እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚቀጥል ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በከሮና ቫይረስ ምክንያት ሳይሰጥ የቀረው የ2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና ዘንድሮ በኦንላይን ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።", "passage_id": "eda680c9c5d8c6c6446b661af4fced40" }, { "cosine_sim_score": 0.4466836452484131, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዚዳት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ማዕከል (ዩኔስኮ) ጄኔራል ዳይሬክተር ኡድሪ አዘላይ ጋር ተወያዩ።ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ማዕከል ለኢትዮጵያ ያለው አጋርነት ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በቀጣይም ለኢትዮጵያ ያለውን አጋርነት በተጠናና በተጠናከረ መንገድ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት መግለጻቸውን ከፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ጄኔራል ዳይሬክተሯ በበኩላቸው ዩኔስኮ በተለያዩ የድጋፍ ማዕቀፎቹ አማካይነት በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡", "passage_id": "3e17cdd541df632d03e301c30f5f4055" }, { "cosine_sim_score": 0.4449605941772461, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የተሾሙ የሰባት ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ መቀበላቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።የሹመት ደብዳቤዎችን ያቀረቡ አምባሳደሮች በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ ፣ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ፣ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢሂዩዋን፣ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሾዛብ አባስ ፣ በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ካንግ ሴኦሄ፣ በኢትዮጵያ የቱኒዚያ አምባሳደር አብዱልሀሚድ ግሃርቢ እና በኢትዮጵያ የዚምባብዌ አምባሳደር ታኦንጋ ሙሰሃያቫንሁ ናቸው።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙት አጠናክራ ለመቀጠል ዝግጁ መሆኗን ገልፀዋል።የሹመት ደብዳቤውን ካቀረቡት ከተወሰኑት ሀገራት ጋር በተፈጠረ ስትራቴጂካዊ ትብብር የተገኘውን ጥቅም በማብራራት ሌሎች ሀገራትም ይህንኑ መንገድ እንደሚከተሉ ተስፋቸውን ገልፀዋል።ፕሬዚዳንቷ ለአምባሳደሮቹ መንግስት በትግራይ ክልል ያካሄደውን ህግን የማስከበር ዘመቻ ካጠናቀቀ በኋላ እያከናወነ ስላለው መልሶ የማቋቋም ስራ ማብራሪያ ሰጥተዋል።አምባሳደሮቹ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ያከናወነችውን ዘመቻ በስኬት በማጠናቀቋ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።እንዲሁም በኢትዮጵያና በወከሏቸው ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያላቸው ቁርጠኝነት ገልፀዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "d5b95b0edc382c3e790588274eb3d0a4" }, { "cosine_sim_score": 0.43855100870132446, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ የ2013 ዓ.ም አፈጻጸምን ገመገመ ፡፡ሊጉ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል 15ኛውን የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀንን በሸራተን አዲስ አክብሯል፡፡የብልጽግና ፓርቲ ሲቶች ሊግ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መሰረት መስቀሌ በሃገሪቱ የሚገነባው ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት የሰው ልጆችን ተደማሪ ፍላጎት ማዕከል ያደረገ እንዲሆን ጥረት መደረጉን ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም የዴሞክራሲ ይዘትንም ሆነ ሂደትን ታሳቢ ያደረገ ሁሉን የሚያሳትፍ እንዲሆን ብልጽግና ፓርቲ ጥረት ማድረጉንም ነው የተናገሩት፡፡ወይዘሮ መሠረት አያይዘውም የብልጽግና ሴቶች ሊግ የአገር መከላከያ ሠራዊት የሕወሓት ጁንታ ላይ እየወሰደ ያለውን ሕግ የማስከበር እርምጃ ለመደገፍ እና ለማበረታታት ከ35 ሚሊየን ብር በላይ በገንዘብ እና በዓይነት ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።በተጨማሪም “የዓባይ ጉዳይ የህልውና ጉዳይ ነው! ግድቡ የኔ ነው!” በሚል መነቃቃት ባለፉት ወራት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ የቦንድ ግዥ በሴቶች መፈጸሙን የብልጽግና ሴቶች ሊግ ፕሬዝዳንት ወይዘሮ መሠረት መስቀሌ ተናግረዋል።በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ መንግስት ህግ ለማስከበር በወሰደው እርምጃ ለተሰው የሃገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የህሊና ጸሎት መደረጉን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "50115d9c1d9f013de8069b01ab2bcb82" }, { "cosine_sim_score": 0.4294583201408386, "passage": " -በደቡብ ኮሪያ የኢፌዲሪ ልዩ መልእክተኛ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር ዲባባ አብደታ የሹመት ደብዳቤያችውን ለፊሊፒንስ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት አቀረቡ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀው አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን በማላካኛንግ ቤተ-መንግስት በመገኘት ለፕሬዝዳንት ሚስተር ቢኒጎ ሰ.አኩይኖ አቅርበዋል።በዚሁ ወቅት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የሁለትዮሽ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በተመለከተ ውይይት አድርገዋል፡፡በአሁኑ ወቅትም ግንኘነቱ ጠንካራ በሚባል ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በማውሳት ይሄው ተጠናክሮ እንዲቀጥል እንደሚሰሩ አምባሳደሩ አረጋግጠዋል፡፡የፊሊፒንስ ባለሀብቶችም በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት፣ ንግድና ቱሪዝም መስኮች ተሳትፎ እንዲያደርጉና በትብብር እንዲሰሩ ጠይቀዋል ሲል ኢሬቴድ ዘግቧል።", "passage_id": "efd17582874f4be1fde90baf0d58c7dd" }, { "cosine_sim_score": 0.4267953634262085, "passage": "የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት በተያዘው በጀት ዓመት በሁሉም ዘርፎች የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤቶችን ለማስመዝገብ መዘጋጀቱን አስታወቀ ፡፡የክልሉ መንግስት የልማትና መልካም አስተዳደር እቅዶች በላቀ ደረጃ ተፈጽመው የህዝቡ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የማድረግ ህገ-መንግስታዊ ሃላፊነት የተጣለበት የክልሉ ምክር ቤት 5ኛ ዙር 2ኛ አመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቋል፡፡የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የጉባኤዉን መጠናቀቅ አስመልክቶ ባወጣዉ መግለጫ ምክር ቤቱ በዋናነት የክልሉን መንግስት የ2009 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸምና የቀጣዩን ስራ ዘመን የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች እቅድ ገምግሟል፡፡የ2009 በጀት አመት አፈጻጸምን በተመለከተ ምክር ቤቱ በዝርዝር እንደገመገመው የወጥነት ክፍተቶች እንዳሉ ሆነው በከፋ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ስር እንኳን ሆኖ በተለያዩ ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡በተለይም ደግሞ ታሪካዊውን የጥልቅ ተሃድሶ ንቅናቄ ተከትሎ የክልሉ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የተከናወኑ ቅንጅታዊ ተግባራት ይበል የሚያሰኙ ውጤቶችን ያመጡ ሲሆን ፤የክልሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ ልምድና ተሞክሮዎችን በመጠቀም ህዝቡን በየደረጃው ተጠቃሚ የሚሆንበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡የህዝቡን እኩልና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚጎዱ ብልሹ አሰራሮች እና የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባራዊነትን በመዋጋት ረገድ የተቀናጁ መልካም ጅምሮችና ህዝባዊ ጥረቶች መታየታቸውን በመግለጽ ፡፡በየዘርፉ የተገኙ ስኬቶች ህዝቡን በተሳትፎው ልክ ተጠቃሚ ማድረጋቸው እንዳለ ሆኖ የህዝቡ የልማትና የተጠቃሚነት ጥያቄዎችና ፍላጎቶች እያደጉ የሚሄዱ ከመሆናቸው ጋር ተያይዞ ይህን ፍላጎት ለማርካት የልማት አቅምንና የአፈጻጸም ብቃትን ማሳደግ የግድ እንደሚል  ነው ያመለከቱት ፡፡የክልሉ መንግስትም ይህን የህዝብ የልማት ፍላጎትና ያለውን ምቹ ሁኔታ መሰረት አድርጎ ቅንጅታዊ በሆነ መንገድ ሲንቀሳቀስ መቆየቱን ጠቅሷል ፡፡በአንዳንድ ሴክተሮች የተገኙ መልካም የአፈጻጸም ተሞክሮዎችና ልምዶች ወደ ሌሎች ዘርፎች እንዲስፋፉ ጥረቶች መደረጋቸውን ጠቁመዋል ፡፡\n በአጠቃላይም የ2009 በጀት አመት ተግባራት በ2ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን ለተቀመጡ ግቦች ስኬት የራሳቸውን አስተዋጽኦና ድርሻ እንዲወጡ በሚያስችል መልኩ ሲፈጸሙ መቆየቱን አስረድቷል ፡፡የክልሉ መንግስት ባሳለፍነው በጀት አመት የተገኙ ልምዶችና ተሞክሮዎችን መነሻ አድርጎ የቀጣዩን በጀት አመት ዋና ዋና የልማትና መልካም አስተዳደር ግቦች ማስቀመጡን አስታውቀዋል ፡፡\n የክልሉ ምክር ቤት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የተቀመጡት ግቦች በተጠናከረ ህዝባዊ ተሳትፎ የታጀቡ ፈጣንና ቀጣይነት ያለውን ልማት ማምጣት ላይ እንዲያተኩሩ ተደርገው መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል ፡፡ግቦቹ ያጋመስነውን የ2ኛውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድና በጥልቅ ተሃድሶው ወቅት የተፈጠረውን የተደራጀ ህዝባዊ አቅም ታሳቢ ያደረጉ ናቸው ብሏል፡፡በተለይም ደግሞ የእድገታችን ዋና መሰረት የሆነው የግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት የተሻለ እምርታ እንዲያሳይ ከፍተኛ ጥረት እንደሚደረግ አስታውቋል ፡፡ለዚህ ስኬት ወሳኝ የሆኑ ግብኣቶችና ዘመናዊ አሰራሮችም በተቀናጀ መልኩ የሚቀርቡበትና የሚተገበሩበት ሁኔታ ይፈጠራል ነው ያለው ፡፡ዋልታ እንደዘገበው የክልሉ የኢኮኖሚ ሀብት ሊያመነጭ የሚችለውንና የህዝቡን የልማት ፍላጎት ሊያሟላ የሚችል አጠቃላይ ክልላዊ የገቢ አቅም ለመፍጠር የተቀናጀ ጥረት እንደሚደረግም ተመልክቷል፡፡", "passage_id": "5ad246b91dcc6414579354e7495e4e00" }, { "cosine_sim_score": 0.42610716819763184, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጅቡቲ ብሄራዊ ምክር ቤት በመገኘት ንግግር አድርገዋል።ከዚህ ባለፈ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው ንግግር አድርገዋል። በዚህ ወቅት ዋና ፃሃፊው ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ፣ የጅቡቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሀመድ አሊ የሱፍ እና የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ተገኝተዋል።", "passage_id": "ee2c6bc333d5a729396cb6c06dfe1035" }, { "cosine_sim_score": 0.4258612096309662, "passage": "15ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አገር አቀፍ የሲምፖዚየም መርሃ-ግብር እየተካሄደ ነው።የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ሲምፖዚየሙን በይፋ ሲከፍቱ የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን መገለጫ የሆነው ልዩነታችን ውበታችን ነው፤ ይህ ከየቦታው መጥቶ በአንድ ላይ እንደሚፈስ ወንዝ ነው ብለዋል።የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሀገራዊ አንድነት ማጠናከር ይገባቸዋልም ብለዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላለፉት አመታት ሀገሪቱን በእኩይ ተግባሩ ሲያምስና ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ጁንታ ቡድን የተወገደበት በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው በመግለጽ ዋጋ ለከፈሉት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር ይገባል ብለዋል።የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ለሚከፋፍላቸው እድል ሳይሰጡ ሕብረ ብሔራዊነት አንድነታቸዉን ማጠናከር እንዳለባቸው አስታውሰዋል።ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን በማክበርና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትትን በማረጋገጥ የጋራ እሴቶች ላይ መስራት እንደሚገባም አንስተዋል።በሲምፖዝየሙ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የብሔር ብሔረሰብ ተወካዮች ፣ የሀገር ሽማየግሌዋች እና የሐይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል “እኩልነትና ህብረ ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መርህ አዲስ አበባ፣ የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ተከብሯል። (በህይወት አክሊሉ)", "passage_id": "0273cc0ce335d30eb83423aeea706bd7" }, { "cosine_sim_score": 0.42484050989151, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ወለድ አልባ ባንክ የስራ ፍቃድ ርክክብ በዘምዘም ባንክ እና ብሄራዊ ባንክ መካከል ተደረገ።ዘምዘም ባንክ ከ13 አመታት የአክሲዮን ምስረታ በኋላ ወደስራ የሚያስገባውን ፍቃድ ዛሬ አግኝቷል። ባንኩ በዘርፉ ከፍተኛ የስራ ልምድና የትምህርት ዝግጁነት አላቸው ያላቸውን ወይዘሮ መሊካ በድሪን ዋና ስራ አስፈጻሚው አድርጎ አስተዋውቋል።የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ በሃገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውና ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ አገልግሎት የሚሰጠው ዘምዘም ባንክ የስራ ፍቃድ በማግኘቱ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።ባንኩ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ አገልግሎትን በመላ ሃገሪቱ ለማዳረስና ውስንነት ያለበትን የፋይናንስ ተደራሽነት ተግባራዊ ለማድረግ አጋዥ መሆኑንም ተናግረዋል።ዘምዘም ባንክ ተጨማሪ የባንክ አገልግሎት ሰጭ እንደመሆኑ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል ሊጠቀምበት የሚችል አማራጭ ባንክ እንደሚሆን እምነታቸውንም ገልጸዋል።በተስፋዬ ከበደ", "passage_id": "65f7b28218ea8e80bf5538d56e3bb53c" }, { "cosine_sim_score": 0.41868746280670166, "passage": "ጅግጅጋ፡- የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አኳያ የሚከናወኑ ተግባራት በሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ላይ ሊመሰረቱ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የሴቶችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ሚና ለማጎልበት እንዲያስችል የወጣው የፖሊሲና ስትራቴጂ ሰነድ ተፈጻሚ ያልሆኑ ቃሎች የበዙበት እንደነበርም አንድ ጥናት አመላክቷል፡፡ በጅግጅጋ እየተካሄደ ያለውን የከተሞች ፎረም ምክንያት በማድረግ ትናንት ለውይይት የቀረበ ጥናት እንዳመለከተው፤ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የወጣው የፖሊሲና ስትራቴጂ ሰነድ በተግባር ያልተገለጹ ቃሎች የበዙበት ነበር፡፡ በመሆኑም፤ በቀጣይ የሚከናወኑ ተግባራት የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃት በማረጋገጥ ላይ የተመሰረቱ ሊሆን ይገባል፡፡ የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር አለማየሁ ደበበ ጥናቱን ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፤ በአንድ አገር ሁለንተናዊ እድገት ውስጥ ሴቶችን ያላሳተፈና ተጠቃሚ ያላደረገ ጉዞ ለውጤት ይደርሳል ብሎ ማሰብ አይቻ ልም፡፡ በዚህም ምክንያት በኢትዮጵያ የሴቶችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማሳደግ የስትራቴጂ ሰነድ ተዘጋጅቶ ወደሥራ ቢገባም፤ በሰነዱ የተቀመጠውና በተግባር የተገለጸው የተራራቀ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በመሆኑም የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለማረጋገጥ እንዲቻል የሴቶችን ኢኮኖሚ በማሳደግ ላይ አተኩሮ መስራት ይገባል፡፡ እንደ ዶክተር\nአለማየሁ ገለጻ፤ ከኢኮኖሚ አኳያ በስትራቴጂ ሰነዱ የሴቶችን የንብረት ባለቤትነት ማረጋገጥ፣ በንብረቱም የማዘዝና የመወሰን መብት እንዲኖራቸው ማስቻል፣ እንዲሁም የተለያዩ ድጋ ፎችን በማድረግ የስራ ፈጠራ አቅማቸውን ማሳደግ የሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ተቀምጠዋል፡፡ ይሁን እንጂ፤ በአራት ክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተደረገ የዳሰሳ ጥናት እንዳመለከተው፤ ሴቶች ይሄን እድል እንዲያገኙ ከማድረግ አኳያ የተሰራው ሥራ እምብዛም ውጤት ያልታየበት፤ በአንዳንድ ጉዳዮች ላይም ተሰራ በማያስብል ደረጃ ያለ ነው፡፡ ለምሳሌም፣ በከተማ ያሉ ሴቶች፣ ገቢያቸው በሚጠበቀው መልኩ አላደገም፤ ወጥና ተከታታይነት ያለው ድጋፍ አልተደረገም፤ የሥራ እድል ፈጠራውም በተገቢው መልኩ አልተሰራበትም፡፡ ሥራ ለመፍጠር የሚያስችላቸው የስልጠና ድጋፍም እያገኙ አይደለም። መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ተሳትፈው እንዲሰሩ አልተደረገም፡፡ በገጠር ላሉ ሴቶችም ጉልበት ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎች እምብዛም አልቀረቡላቸውም። የግብርና ግብዓት አቅርቦቱም አናሳ ነው። የመስኖ ውሃ ተጠቃሚነታቸውም ዝቅተኛ ነው። ለምርቶቻቸውም የገበያ ትስስር አልተፈጠረላቸውም። የብድር አቅርቦቱም በፈተና የታጠረ ነው፡፡ መሻሻል የታየበት የሴቶች የቁጠባ ባህልም ቢሆን 41 በመቶ ነው፡፡ በአጠቃላይ በሰነዱ ይሰራል የተባለው ጉዳይ ሲፈተሽ የተባለውን ያክል እንዳልተሰራና ሰነዱም በተግባር ያልተገለጹ ቃሎች የበዙበት እንደሆነ የሚገልጹት ዶክተር አለማየሁ፤ የሴቶ ችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስ ችል ሜዳና መደላድል መፍጠር እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ በዚህ መልኩ\nየሴቶች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ሲያድግና አሳሪ ከሆነው ድህነት ሲላቀቁ የፖለቲካዊም ሆነ ማህበራዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸው እንደሚያድግ፤ ለአገር ማበርከት የሚገባቸውን ሚናም መወጣት እንደሚችሉ፤ የመደራደር አቅማቸው እንደሚያድግ፤ የኢኮኖሚ እድገቱም የስርዓተ ጾታ እኩልነት የተረጋገጠበት እንደሚሆን አብራርተዋል፡፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዜር ገብረ እግዚኣብሔር በበኩላቸው እንዳሉት፤ የሴቶችን ተጠቃሚነት ከማሳደግ አኳያ በ1997 የተዘጋጀውን የፖሊሲና ስትራቴጂ ሰነድ ከትግበራው ጋር ያለውን መራራቅ ጥናቱ በዚህ መልኩ ፈትሾ ማቅረቡ ለቀጣይ ስራቸው ግብዓት ይሆናል፡፡ ከብድር፣ ከስራ ቦታና መሰረተ ልማት፣ በሃብት ማመንጨትም ሆነ መጠቀም፣ ወዘተ. ጉዳዮች የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላትም የበለጠ መስራት እንደሚገባ ያመላከቱ ናቸው፡፡ በመሆኑም፤ የተገለጹ ግኝቶችን በመለየትና ምክረ ሃሳቦቹንም በመውሰድ የሴቶችን የኢኮኖሚያዊ አቅም ለማሳደግ ይሰራል፡፡ ለዚህም፣ ችግሩ ከፖሊሲ ከሆነ ፖሊሲውን የማስተካከል ሥራ ይሰራል፤ ክፍተቱ ከአሰራርም ከሆነም ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በመወያየት ድጋፍ ይደረጋል፡፡አዲስ ዘመን የካቲት 13/2011ወንድወሰን ሽመልስ", "passage_id": "3aa7faf6b26f3ce0873ed238165c5670" }, { "cosine_sim_score": 0.4172239601612091, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት እንደሚጀመር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ምዝገባው ከጥቅምት 16 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ ነው የትምህርት ሚኒስቴር ያስታወቀው፡፡የፈተና ምዝገባ ሂደቱን በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማካሄድም በተዘጋጀው ሶፍትዌር ላይ ምዝገባ ለሚያከናውኑ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ ባለሙያዎችና የፈተና ክፍል አስተባባሪዎች በየክልል ከተሞች ስልጠና መሰጠቱን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡የ2012 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በቀጥታ የኢንተርኔት ኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡", "passage_id": "ab8a483aeda8784cd538f7dcf6fea86b" }, { "cosine_sim_score": 0.41514140367507935, "passage": "በአገሪቱ የተደራጀ  የሴቶች ተሳትፎን ማረጋገጥ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ፣ የተጀመሩ የዴሞክራሲ ግንባታና የልማት ሥራዎችን ይበልጥ ለማጎልበት ወሳኝ  መሆኑን  የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ።“ ሴቶችን ያላሳተፈ ልማት ዘላቂነት የለውም ” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የኢትዮጵያ ሴቶች ፌደሬሽን ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚደንቱ እንደገለጹት የሴቶች ሁለንተናዊ ፣የተደራጀና ንቁ ተሳትፎን ማጎልበት  በሁለተኛው የዕድገትና ትራንፎርሜሽን ዕቅድ የተጣሉ ግቦችን ለማሳከት እገዛው የላቀ ነው ።የኢፌዴሪ መንግሥት የሴቶች ፈዴሬሽን  ራዕይና ዓላማን ለማሳካት የሚጠበቅበትን ኃላፊነት እንደሚወጣ  የገለጹት ፕሬዚደንቱ ሴቶች  በማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፎች የሚያካሄዱትን  የተደራጀ ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ መንግሥት ትኩረት ሠጥቶ እየሠራ መሆኑን አስረድተዋል ።የሴቶችና ህጻናት ሚኒስትር ወይዘሮ ደሚቱ ሐምቢሳ በበኩላቸው የሴቶችን ተሳትፎ ያላረጋገጠ ልማት  ውጤታማ እንደማይሆን በመጠቆም የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጥያቄዎች በመመለስና እንዲሁም ፖለቲካ ተሳትፏቸውን ለማሳደግ መንግሥት የድርሻውን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል ።በጠቅላላ ጉባኤው ላይ የተገኙት የሴቶች ፌደሬሽን ፕሬዚደንት ወይዘሮ አዜብ መስፍን እንደተናገሩት የኢትዮጵያ ሴቶች የተሸከሙት ማህበራዊ ኃላፊነት ከባድ መሆኑንና ሴቶች በየደረጃው የሚያደርጉት ተሳትፎ ለማሳደግ በአንድነት ንቅናቄ በመፍጠር  ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ ይገባል ብለዋል ።   በተጨማሪም  የሴቶች ፌዴሬሽን  ከ 10  ሚሊዮን  ብር በላይ በሚሆን  ወጪ  በአዲስ አበባ ጆሞ አካባቢ  ዘመናዊ  የጉሊት የገበያ ማዕከል  ያስመረቀ  ሲሆን   140 የሚሆኑ  ሴት የጉሊት ነጋዴዎች በእጣ  ተሠጥቷቸዋል ።የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ከስምንት ዓመት በፊት የተቋቋመና ከ 90  በላይ አደረጃጃቶችን በሥሩ ያቀፈ እንዲሁም   በመላ አገሪቱ  ከ8 ሚሊዮን በላይ አባላት ያሉት ነው ።    ", "passage_id": "b3ef5967d8b90544b85dd602a0d0b503" }, { "cosine_sim_score": 0.412400484085083, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚህ ዓመት የሚካሄደውን 6ኛውን ብሄራዊ ምርጫ በተመለከተ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የውጭ አገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ገለፃ እየተደረገ ነው።የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የውጭ ቋንቋና ዲጂታል ሚዲያ ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ማብራሪያውን በመስጠት ላይ ይገኛሉ።                                    የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ተዓማኒና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲካሄድ የተለያዩ ዝግጅቶች ተደርገዋል።በኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ለተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ተደርጓልም ብለዋል።ከዚህም ባለፈ የሴቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ለማሳደግ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ስለመሆኑ ማብራራታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ኢትዮጵያ በ2012 ዓ.ም ልታካሂደው የነበረው ብሄራዊ ምርጫ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት እንዲራዘም መደረጉ ይታወቃል።ይሁን እንጂ የጤና ሚኒስቴር የዓለም ጤና ድርጅት ያስቀመጣቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ምርጫ ማካሄድ እንደሚቻል ከተለያዩ አገራት ተመክሮ መውሰዱንም ገልጿል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም በጤናሚኒስቴር የቀረበለትን ምክረ ሃሳብ ተቀብሎ ምርጫው እንዲካሄድ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወቃል።", "passage_id": "f8ede25af23a14bcf9a290caa42d0976" }, { "cosine_sim_score": 0.40966713428497314, "passage": "የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ለአፍሪካ 2019 ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታውን ገብተዋል።ፕሬዝዳንቷ ኬፕ ታውን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የደቡብ አፍሪካ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር አልቪን ቦትስ፣ በደቡብ አፍሪካ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማሪያምና የኤምባሲው ዲፕሎማቶች አቀባበል አድርገውላቸዋል።ፎረሙ በፈረንጆቹ ከመስከረም 4 እስከ 6 ቀን ድረስ የሚካሄድ ሲሆን፣ የተለያዩ ሀገራት መሪዎችን ጨምሮ ከ100 በላይ ሀገራት የተወከሉ ቁጥራቸው 1ሺህ 100 የሚደርሱ ተሳታፊዎች ይገኙበታል ተብሎ ይጠበቃል።በፎረሙ ታዳጊ የቢዝነስ ጅማሮዎችን በካፒታልና በፖሊሲ መደገፍ፣ የሰራተኞችን ክህሎት ማጎልበት እና ኢ-ኮሜርስን ማስፋፋት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይቶች ይካሄዳሉ።ከዚህ ባለፈም አነስተኛና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች በሚታገዙበት እና በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት ተፈጻሚነት ዙሪያ በርካታ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት የሚደረግባቸው መሆኑን ከደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ", "passage_id": "ebd8d4dcf3d81a1bb7698c9488c0a499" }, { "cosine_sim_score": 0.4092492461204529, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችሉ አዳዲስ አሰራሮችን እየዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለጸ።የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር አቶ አበበ አበባየሁ የሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ካለው ዓለም አቀፍ ልምድና እውቀት ማነስ ጋር በተያያዘ በተለይም በማምረቻው ዘርፍ ለመሰማራት ያላቸው ፍላጎት አነስተኛ መሆኑን ተናግረዋል።በቅርቡ ተሻሽሎ የጸደቀው አዋጅ የሀገር ውስጥ ባለሃብቶችን ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችሉ በርካታ ማሻሻያዎች እንደተደረገበትም ገልፀዋል።ከእነዚህ ውስጥ ከዚህ ቀደም ለሀገር ውስጥ ባለሃብቶች ዝግ የነበሩ ዘርፎች በሽርክና ከውጭ ባለሀብቶች ጋር በጋራ እንዲሰሩ የሚያደርግ አማራጮችን አስቀምጧል።ከዚህ በተጨማሪም ኮሚሽኑ ባለፉት ስድስት ወራት ተሳትፎውን ለማሳደግ ሰፊ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል።በዚህም ወደ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው ስራ እንዲጀምሩ ከ17 ኩባንያዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሞ ሰባቱ ስራ መጀመራቸውን አስረድተዋል።በትእግስት አብርሀምትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "06093470f3e3b5839005fb5df116cf7d" } ]
1eda9f9c004de2e1ea700068b9f60aed
45e8d4b246ef0790b961bd8f4dbb7ddf
ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለቡ ቫርኔሮ አከባቢ ሰሞኑን በፈረሰው አሊፍ መስጅድ በመገኘት የሀይማኖት አባቶችን አነጋገሩ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለቡ ቫርኔሮ አከባቢ ሰሞኑን በፈረሰው አሊፍ መስጅድ በመገኘት የሀይማኖት አባቶችን አነጋግረዋል፡፡ኢንጅነር ታከለ ኡማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ከከተማ አስተዳደሩ እውቅና ውጪ የፈረሰውን የአሊፍ መስጅድ ጎብኝተዋል፡፡በዚሁ ጉብኝታቸውም ጥቂቶች በተንኮል ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ሊያጋጩ እና በሴራ ሊበትኑ ቢያስቡም እኛ ግን ችግሮችን በተሻለ መንገድ እናልፋቸዋለን ሲሉ ተናግረዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማምለኪያ ቦታዎችን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ከሁሉም የእምነት ተቋማት ጋር በትብብር እየሰራ እንደሆነም ነው የተናገሩት፡፡መስጅዱን በማፍረስ የተሳተፉ አካላትን ተጠያቂ ከማድረግ ጎን ለጎንም መስጅዱን በተሻለ ሁኔታ ለመገንባትም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ 4 ሺህ ካሬ ሜትር ተለዋጭ ቦታም ለአዲስ አበባ መጅሊስ መተላለፉም ነው የተገለጸው፡፡ከተጀመረው የለውጥ ጉዞ የሚያስተጋጉሉንን ለመግታት አሁንም የጋራ ጥረታችን ሊቀጥል ይገባል ሲሉም መልዕክታቸውን ማስተላለፋቸውን ከከንቲባው ጽ/ቤት የተኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32640/
[ { "cosine_sim_score": 0.4428821802139282, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ እና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከአባ ገዳዎች፣ የሀይማኖት አባቶችና የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ።በሀገሪቱ እንዲሁም በኦሮሚያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ውይይት ትናንት በአዲስ አበባ ተካሂዷል።የስብሰባው ተሳታፊዎችም በወቅታዊ የሀገሪቱ ጉዳዮች እና የህዝቡን አንድነት በማስመልከት ያሏቸውን ጥያቄዎች እና ሀሳቦች አንስተው ውይይት ተደርጎበታል።ተሳታፊዎቹ ሀሰተኛ መረጃን የሚያሰራጩ በእኛ ውስጥ ቦታ የላቸውም፣ ለሀገሪቱ የሚቆረቆር ሰው ካለ ስለ ሀገሪቱ ብቻ ይናገር፣ መንግስትም የህግ የበላይነትን ማስጠበቅ አለበት፤ ችግሮቻችንን ባለን ባህል እና እሴት መሰረት በመፍታት አንድነታችንን ማጠናከር አለብን የሚሉ ሀሳቦች ከተሳታፊዎች ተነስተዋል።ህዝቡን ማደናገር መቆም አለበት፣ መገናኛ ብዙሃን በህግ አግባብ ስራቸውን መስራት አለባቸው፤ ረጅም መጓዝ ስለምንፈልግ በአንድነት ሆናችሁ ህዝቡን አስተባብሩ የሚሉትም ሌሎቹ ከተሳታፊዎች የተነሱ አስተያየቶች ናቸው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በሰጡት ምላሽና አስተያየትም፥ እኛ የኦሮም ህዝብ ጥያቄ እና የፌዴራል ስርዓትን ወደኋላ ለመመለስ አንሰራም፤ ከእኛ የሚነሳ ሀሳብ የማይስማማው ካለ ሌላ አማራጭ ሀሳብ ማቅረብ ነው ያለበት ብለዋል።እርስ በእርስ በመገዳደል እና በመጎዳዳት መሻገር አይቻልም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ መንግስት የፌደራሊል ስርዓትን ወደኋላ የሚመልስ ምንም አይነት ስራ እየሰራ እንዳልሆነም አብራርተዋል።የሀገር ሽማግሌዎች እና እና አባ ገዳዎች ያኮረፉ አካላትን እንዲያናግሩ እንዲሁም መንግስት ከህዝቡ ሀሳብ እና ፍላጎት ውጭ ከወጣ ያኔ ውሳኔ አሳልፉ ሲሉም ተናግረዋል።“ይህንን መንግስት በሁለት ቀን እንበትናለን የሚሉ አካላት እንደዚህ አይነት አቅም ካለቸው፤ ለምን ባለፉት ዓመታት ህዝብ ሲሰቃይ ሀገር ጥለው ሸሹ፤ ለምንስ እነሱ ሄደው የኦሮሞ ህዝብ ሲቸገር ከረመ፤ ወይስ ኦሮሞ ሀገር መምራት ሲጀምር ነው ነገር የቀለለላቸው” ያሉት ዶክተር አብይ፥ “እንዲህ አይነት ነገር አይጠቅምም፤ አንዱ አንዱን መናቅ ትክክል አይደለም” ብለዋል።ልዩነቶቻችንን በውይይት በመፍታት የህዝቡ እንድነት እንዲጠናከር መስራት ይጠበቅብናል ማለታቸውን የኦቢኤን ዘገባ ያመለክታል።የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፥ ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር እንዲረጋጋ ያደረጉትን አካላት አመስግነዋል።እንዴት ከችግር ውስጥ እንደወጣን እናውቃለን ያሉት አቶ ሽመልስ፥ ይህንን መንገድ በማጠናከር፣ ብሄር ብሄረሰቦችን አቅፎ በመያዝ እና የሀይማኖት እኩልነትን በማረጋገጥ ያለምንም ግርግር የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚሰራም አስታውቀዋል።የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ በበኩላቸው፥ ትናንት እዚህ ልንደርስ የቻልነው በመደማመጥ፣ በመደጋገፍና በአንድነት በመቆም ነው ብለዋል።እዚህ ቦታ የተደረሰው ከፍተኛ መሰዋእትነት በመክፈል ነው ያሉት አቶ ለማ፥ እዚህ የደረሰውን ትግል ማሻገር የሁሉም ተሳትፎ ይጠይቃል፤ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ወደኋላ አይመለስም፤ ለዚህም ስጋት አይግባችሁ ብለዋል።", "passage_id": "968cfaa36a7a527ab54c47028056cb0e" }, { "cosine_sim_score": 0.44248348474502563, "passage": "የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች በከተማዋ የሚገኘውን መስጊድና ቤተክርስቲያን በጋራ በመሆን አፅድተዋል፡፡የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የነበረውን የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦችና እምነቶች ተፈቃቅሮና ተቻችሎ በአንድነት የመኖር እሴትን ለማጠናከር የበኩላቸውን ሚና እንደሚወጡ የአስተዳደሩ ወጣቶች ተናግረዋል፡፡ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በከተማዋ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ የሚስተዋሉትን ድርጊቶች ከተማዋ የምትታወቅበትን የሰላምና አብሮ የመኖር እሴት የማይገልፁ ነው ያሉት የከተማዋ ወጣቶች በጎ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል፡፡የእስልምና እምነት ተከታይ የሆነው ወጣት ሳዳም አባትና የክርስትና እምነት ተከታይ የሆነው ወጣት ቶማስ አይናለም በድሬዳዋ አስተዳደር ልዩ ስሙ ገንደቆሬ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነዋሪዎች ሲሆኑ ከልጅነት ጀምሮ አብሮ ያደጉትና የተለያዩ ሀይማኖት ተከታይ ቢሆኑም የኃይማኖት ልዩነት በጓደኝነታቸው ላይ ተፅእኖ ሳይፈጥርባቸው መዝለቃቸውን ይገልፃሉ፡፡ወጣቶቹም ይህ አብሮነታችን ሌሎችን የሚያስተምር ነው በማለት የገንደቆሬ መስኪድንና የሚካኤል ቤተክርስቲያንን በአንድነት አፅድተዋል፡፡በጽዳት ላይ የተሳተፉ እነዚህ ወጣቶች የመቻቻልና አብሮ የመኖር እሴቶቻቸውን ለማበላሸት ለሚጥሩ አካላት አስተማሪ የሆነ ተግባር እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡የገንደቆሬ መስኪድ ኢማም ሼህ ሙሜ አብዱላሂ እና የደብረምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክሪስቲያን አስተዳዳሪ ሊቀብርሀናት ቀለመወርቅ ቢምረው ወጣቶቹ እምነትን ሳይለዩ ይህንን በጎ የሆነ ተግባር በማከናወናቸው ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ድሬዳዋ አብሮ የመኖር የሰላምና የፍቅር ከተማ ለመሆኗ ማሳያ መሆኑንም የሀይማኖት አባቶቹ ገልጸዋል፡፡ (ምንጭ፤የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መ/ኮ/ቢሮ)  ", "passage_id": "a8fbadb0223640df67857a34b755ca59" }, { "cosine_sim_score": 0.42185792326927185, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰላም በአብሮነት፣ በሀይማኖትና ብዝሃነት ላይ ያተኮረ ምክክር የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀረር ከተማ እያካሄደ ይገኛል።በመድረኩ ላይ በእንግድነት የተገኙት የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ የምክክር መድረኩ በሀረር ከተማ መካሄዱ ከተማዋ እና ነዋሪዎቿ የሚታወቁበት ሐይማኖታዊና ማህበራዊ እሴቶችን ለማጠናከርና ተሞክሮ ለመቀመርና ወደ ሌሎች አካባቢዎችም ለማስፋት መልካም እድል ይፈጥራል ብለዋል።በተለይም ከለውጡ ወዲህ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን በማረም ሀገሪቱንና ህዝቦቿን ወደ ቀደመ ታላቅነት የሚያሸጋግሩ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ ነው ያሉት።የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀገሪቱ ፅንፈኝነትን በመከላከል ሰላምና አብሮነት እንዲጎለብት እንዲሁም ጠንካራ ህብረ ብሄራዊ አንድነት እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ በቀጣይ ይህን ተግባር ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል።የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሀፊ ሊቀ ትጉሀን ታጋይ ታደለ በበኩላቸው የሀይማኖት ተቋማት ዜጎችን በማስተማርና በማነፅ በሰላም እና በመከባበር እንዲኖሩ ከማድረግ አንፃር ጉልህ ሚና እንዳላቸው ተናግረዋል።ከዚህ አንፃርም የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከተመሰረተበት 2003 ዓ.ም ጀምሮ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል ብለዋል።ግጭት ሳይፈጠር አስቀድሞ መከላከል ላይ አተኩሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን የጠቆሙት ጠቅላይ ጸሀፊው የሀይማኖት መሪዎችና ባለድርሻ አካላት የዜጎችን የመተባበርና የአንድነት እሴት ማስቀጠል እንደሚገባቸው ገልጸዋል።የሀረሪ ክልል የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢ መጋቢ መስፍን በየነ ለተጋመዱና ለተሳሰሩ እሴቶች ዋጋ መስጠት አስፈላጊ ነው ማለታቸውን ከሀረሪ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በአውደ ምህረቶችና በመስጂዶች ከምንጊዜውም በላይ ሰላምና አብሮነትን በመስበክና በማስተማር ህዝቡ በተለይም ወጣቱ የሰላም አምባሳደር እንዲሆን ማስቻል እንደሚገባ በዚህ ወቅት ተነስቷል።ለሁለት ቀናት በሚደረገው የምክክር መድረክ ሰላምና አብሮነት እንዲሁም የሃይማኖትና የብሔር ብዝሃነት አያያዝ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ የውይይት ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል ተብሏል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! ", "passage_id": "4adfbd6f5980f0a170a411c870369114" }, { "cosine_sim_score": 0.4147722125053406, "passage": "እዚህ ከእምነት ከፍ ባለ መልኩ የሚታይ ሰው የሚባል ፍጡር አለ፡፡ እዚህ በአብሮነት የተጋመደ የእርስ በርስ ፍቅር ያሰረው አንድነት አለ፡፡ እዚህ የእምነት ልዩነት ያልገደበው በጎ ተግባር ለሰብዓዊነት የተሰጠ ከፍ ያለ ቦታ አለ፡፡ ይህ ኢትዮጵያ ነው፡፡ እምነት እዚህ ቦታ ላይ በሰብዓዊነት ይደምቃል፤ በእርስ በርስ ፍቅር ከፍ ይላል፡፡ ምክንያቱም ይህች ምድር እምነቶች በፍቅር አንድ ላይ ሆነው በመተጋገዝ በየራሳቸው የሚያመልኩባት ኢትዮጵያ ነች፡፡ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የ“ቦሌ ሩዋንዳ የጃዓፋር መስጂድ” ምዕመናን እምነት ሳይገድባቸው በጎ ሰብዓዊ ተግባር ፈፀሙ፡፡ ሌላኛውን የኢትዮጵያዊያንን የአብሮነት ተምሳሌት አንፀባረቁ፡፡ እማሆይ ምናሉ ገብረ ማሪያም አቅማቸው የደከመ፤ ጧሪ የሌላቸው የመኖሪያ ቤት እጦት ከችግር ጋር ያጎሳቆላቸው የ79 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ ናቸው፡፡ ከዓመታት በፊት መጠጊያ አጥተው ከአንዱ ቤት ወደሌላው ሲንከራተቱ የተመለከቱ እዚያው ቦሌ ሚካኤል አካባቢ የሚገኙ አንዲት ሙስሊም ሴት ለማረፊያ የሚሆናቸው አንዲት ክፍል ቤት ይሰጧቸዋል፡፡ ከጊዜ በኋላ ቤቱ በእድሜ ምክንያት ተበሳስቶ ጣሪያው ተገነጣጥሎ ዛሬ ላይ ይደርሳል፡፡ እማሆይ እዚያው ዘመን በቀየረው፤ ጊዜ ባሳሳው ቤት ውስጥ ዝናብና ፀሀይ ሲፈራረቅባቸው ለዓመታት ኖሩ፡፡ይህንን የተመለከቱ በአካባቢው ላይ ባለ የቦሌ ሩዋንዳ ጃፋር መስጂድ ምዕመናን የእማሆይን ችግር አይተው ማለፍ አልቻሉም። እድሜ ያደከማቸውን፤ ችግር የበረታባቸውን እናት ትተው መሄድን አልፈቀዱም፡፡ ወደ ቤተ እምነቱ ተመልሰው ተመካክረው ገንዘብ አዋጥተው የእማሆይን ቤት በአዲስ መልክ ለማነፅ ተነጋገሩ፡፡ ይሄንን በጎ አላማቸውን ወደ ተግባር ለውጠው በአዲሱ ዓመት ለእማሆይ አሮጌውንና ለፀሀይና ለቁር ሲዳርጋቸው የነበረውን ቤት በአዲስ ለውጠው አስረከቡ፡፡ እማሆይ በአዲስ ዓመት ኑሮን በደስታና በአዲስ መልክ፤ ጀመሩ፡፡ ለዚያውም ለኑሮ የሚሆናቸውን የቤት እቃ በማሟላት፡፡በተደረገላቸው በጎ ምግባር የተደሰቱት እማሆይ ምናሉ ገብረ ማሪያም “ለዓመታት ችግር ውስጥ ነበርኩ አሁን ወገኖቼ በሰሩልኝ ቤት እንደሰው መኖር ጀምሬያለሁ” በማለት ወገናዊ ድጋፉ እረፍት እንደሰጣቸው ይናገራሉ፡፡ በእምነት ብንለያይም ኢትዮጵያዊነት ባሰረው ፍቅር አንድ መሆናቸው የሚያስደስት መሆኑን የተደረገላቸውን ሰናይ ተግባር ከወገናዊ ፍቅር ጋር ያስተሳስሩታል፡፡“ሰብዓዊነት ከምንም ይልቃል” የሚሉት አቶ ሰይድ ሙሀመድ የጃፋር መስጂድ አስተዳዳሪና የእማሆይ ቤት ሲሰራ አስተባባሪ ናቸው፡፡ በእምነት ልዩነት ብቻ የተቸገረን ሰው አይቶ ማለፍ በእምነቱ የማይፈቀድ መሆኑን የተናገሩት አቶ ሰይድ ሰው መሆናቸው እንጂ የእምነታቸው ጉዳይ በጎ ተግባር ከማድረግ ወደ ኋላ እንዲሉ እንዳላደረጋቸው ይገልፃሉ፡፡ የእምነት አባቶች ሰብዓዊነት የሁሉም አማኞች ዋንኛ ተግባር እንዲሆን ሊመክሩ እንደሚገባም ያስረዳሉ፡፡ በጎ ተግባር ለማንኛውም ሰብዓዊ ፍጡር ማድረግ እንደሚገባና ሀይማኖት፤ ዘርና ሌላ የሚለይ ጉዳይ መሰረት ሳያደርጉ ለሁሉም ሰው እኩል ማድረስ ተገቢ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ እንደ ሀገር የጋራ የሆኑ እሴቶቻችንን በማጎልበት የእርስ በእርስ ትስስራችንን ማጠንከር እንደሚገባም ያሳስባሉ፡፡ አቶ አህመድ ሙሀመድ ይባላሉ የበጎ ተግባሩ ተሳታፊ ናቸው፡፡ “እምነት ሳይለይ በጎ ተግባር ለሁሉም ማድረስ ይገባል! የእምነት ዋንኛ ተልዕኮውም ሰውን መርዳት ነው።” በማለት የሰናይ ምግባሩ መነሻ ቅን ልብ መሆኑን ይገልፃሉ፡፡ በማህበረሰባችን ዘንድ ሊለመድ የሚገባና አምላካዊ ትዕዛዝ መሆኑን ያስረዳሉ፡፡ ወደፊትም መሰል ተግባራት መቀጠል እንዳለባቸው የገለፁት አቶ አህመድ፤ በቤተ እምነታቸው መሰል በጎ ተግባራትን የማድረግ ሥራ አጠናክረው ለመቀጠል እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል፡፡አዲስ ዘመን መስከረም 9/2012ተገኝ ብሩ ", "passage_id": "c023a9573dc28c1e58a9157266c89cec" }, { "cosine_sim_score": 0.40510648488998413, "passage": "አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና ሃገር ሽማግሌዎች መማክርት ጥምረት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሃገር ሽማግሌዎች ጋር በአሶሳ  ከተማ ተወያይተዋል፡፡የሃገር ሽማግሌዎች ተወካይ ሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ  እንዳሉት ÷ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢትዮጵያውን አሻራ ያረፈበት የህዳሴው ግድብ መገኛ ነው፡፡ክልሉ የኢትዮጵያ ትንሳኤ ማብሰሪያ ነው፤ በአካባቢው ተደጋጋሚ ግጭት እንዲነሳ የሚደረግበትም ምክንያት ይኸው ነው ያሉ ሲሆን ፕሮጀክቱ ቢደናቀፍ የመጀመሪያ ተጎጂ የቅርብ ተጠቃሚ የሆነው የክልሉ ህዝብ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡የሃገር ሽማግሌዎች በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች ሲዘዋወሩ በየቦታው የሚከሰቱ ግጭቱ ዘላቂ መፍትሔ እንዲኖረው አመራሮች በሃላፊነት እንዲሠሩ ጥያቄ እንደሚያቀርብ ጠቁመዋል፡፡ሁሉም አመራር የሚመራውን ህዝብ ደህንነት መጠበቅና መገናኛ ብዙሃንም ግጭትን ከማራገብ ሊቆጠቡ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የሃገር ሽማግሌዎች ጥምረት ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በበኩላቸው  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በህዳሴው ግድብ ምክንያት የዓለምን ትኩረት ስቧል ብለዋል፡፡ፕሮጀክቱ በክልሉ ትምህርት እና መሠረተ ልማት በሚገባ ያላገኙ ነዋሪዎችንም ህይወት ይቀይራል ያሉት ፕሮፌሰር መስፍን ኀብረተሰቡ በክልሉ ተደጋጋሚ ግጭት እንዲነሳ የሚደረገው የልማቱ ተጠቃሚ እንዳይሆኑ ለማድረግ እንደሆነ መረዳት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡የክልሉ ሃገር ሽማግሌዎች እንደ ክልል ብቻ ሳይሆን እንደሃገር የገጠመውን የጸጥታ ችግር ለመፍታት የሃይማኖት አባቶች፣ ቤተሰብ፣ ትምህርት ቤት እና መንግስት የሚጠበቅባቸውን መወጣት እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር አዳሙ ጅባት እንዳሉት ክልሉ በሚጠበቅበት ደረጃ አለመልማት ለጸረ ሠላም ሃይሎች ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ገልፀው ህገወጥ የጦር መሳሪያንም መቆጣጠር እንደሚያስፈልግ እንዲሁም ለወጣቱ ስራ እድል መፍጠር እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡የኢትዮጵያ የሃይማኖት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ ተቀዳሚ ሙፍቱ ሃጂ ኡመር የሰው ልጅ በሰውነቱ ሊከበር እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡በውይይቱ ወቅት ስለመተከል ግጭት ግንዛቤ ማግኘታቸውን የተናገሩት ሙፍቱ ሃጂ ኡመር ፤ መንግስት እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ለችግሩ የመፍትሔ እርምጃ እንዲወስዱ እንሠራለን ሲሉ ገልጸዋል፡፡ሃገራችን በብዙ ፈተና ውስጥ ናት ያሉት በኢትዮጵያ የሃይማኖት ጉባኤ እና የሃገር ሽማግሌዎች መማክርት ጥምረት ሰበሃገሪቱ ሞት እና ስደት እንዲበቃ ሁላችንም በአንድ ሃሳብ መስራት አለብን ሲሉ መልዕክት ማስተላለፋቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "9f3013afc9024053d86fd677131d1245" }, { "cosine_sim_score": 0.400906503200531, "passage": "ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተወካዮችና ከኢትዮጵያ እስልምና መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከሁለቱም ወገኖች ጋር መወያየታቸው ተገልጿል፡፡አባላቱ የኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታይ እህትና ወንድሞቻቸውን ለማክበር ከመስቀል በዓል በፊት በሚደረግ ጽዳት ላይ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡ምንጭ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት", "passage_id": "06b0957fc7cb6c3442b971a5c0a7a007" }, { "cosine_sim_score": 0.3982626795768738, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አበቤ ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎዳና ላይ የወደቁ ወገኖችን የመደገፍ ስራን ጎበኙ፡፡ጠቅላይ ዐቃቤ ወ/ሮ አዳነች አበቤ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለመረዳዳት የግድ የበጎ አድራጊ ድርጅት ፣ሰራተኛ መሆን አያስፈልግም ነው ያሉት።ጎዳና ላይ የወደቁ 250 ወገኖች ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ የመከላከል እና የመደገፍ ሰራን ስጦታ በመያዝ መጎብኘታቸውን እና ማበረታታቸውን ገልፀዋል።ጠቅላይ ዐቃቤ ወ/ሮ አዳነች ይህ በጎ እና የሚበረታታ ተግባር ለሁላችንም ምሳሌ መሆን ይችላል በማለት ያሳሰቡ ሲሆን ከራስ በላይ ለሌሎችም ለመኖር ተነሳሽነቱ ካለን በእርግጥ እንችላለንም ነው ያሉት።በቀጣይም የእነዚህን ወገኖቻችንን ህይወት በዘላቂነት ለመቀየር በሚደረገው ርብርብ ዉስጥ ሁላችንም ተባብረን መስራት ይጠበቅብናል ሲሉም ተናግረዋል፡፡ቴምፕል ኦፍ ጎድ ቤተ ክርስቲያን እነዚህን ወገኖች ከጎዳና ላይ አንስተው መርዳት ከጀመሩ 3 ወር ሆኗቸዋል፡፡", "passage_id": "d6a77e5617434ea62fb33a26a46fe641" }, { "cosine_sim_score": 0.39176368713378906, "passage": "ኒው ዴልሂ ውስጥ በሺዎች የተቆጠሩ የተቃውሞ ሰልፈኞች ከፖሊሶች ጋር ተጋጭተዋል። ፖሊስ አስለቃሽ ጋዝ ረጭቶባቸዋል፣ ሁለቱም ወገኖች ድንጋይ ተወራወረዋል።አዲሱ ህግ ብዙሃን ህዝባቸው ሙስሊም ከሆኑ ከባንግላዴሽ፣ ከፓኪስታን እና ከአፍጋኒስታን ያለህጋዊ ፈቃድ የሚገቡ ሂንዱዎች ክርስቲያኖች እና ሌሎችም የህዳጣን የሃይማኖቶች ተከታዮች በተፋተነ መንገድ ዚግነት እንዲሰጣቸው ይፈቅዳል። አዲስ ህግ ሙስሊሞችን የማይመለከት መሆኑ በሀገሪቱ ዙሪያ ተቃውሞ ቀስቅሷል።የዜግነት ጉዳይ ህጉን ሁለቱም ምክር ቢቶች ባለፈው ሳምንት በከፍተኛ ድምፅ አጽድቀዋታል።ከህንድ ህዝብ ውስጥ ሰማኒያ ከመቶው የሂንዱ ዕምነት ተከታዮች ሲሆኑ አስራ አራት ከመቶው ማለትም ሁለት መቶ ሚሊዮን ህዝቡዋ የእስልምና ዕምነት ተከታዮች ናቸው። በዚህም ህንድ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የዕምነቱ ተከታዮች ካላቸው ሃገሮች መካከል አንዷ ነች።", "passage_id": "798c6a425375313e3831029cc56885c5" }, { "cosine_sim_score": 0.39045366644859314, "passage": "በኢትዮጵያ እግር ኳስ አሻራቸውን ባኖሩት አሰልጣኝ ከማል አህመድ የተቋቋመው የከማል አካዳሚ ሙሉ ሰልጣኞች በተገኙበት በሀዋሳ መስጊድ የዒድ በዓልን አስመልክቶ ከ150 በላይ የሚሆኑ የተቸገሩ ወገኖችን መግቧል። በሀዋሳ ከተማ ሁለት የፕሪምየር ሊግ እና አንድ የጥሎ ማለፍ ዋንጫዎችን ያነሱት የቀድሞው አሰልጣኝ ከማል አህመድ ምንም እንኳን በዕድሜ ምክንያት ከክለብ አሰልጣኝነት ቢገለሉም ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ ባቋቋሙት የታዳጊ ወጣቶች እግር ኳስ አካዳሚ እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ ከስልጠናው ባለፈ ለተቸገሩት ድጋፍን እያደረገ ያለው አካዳሚውም የፋሲካ በዓልን በማስመልከት ለክርስትና ዕምነት ተከታዮች ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን  በተመሳሳይ ዛሬ የእስልምና ዕምነት ተከታይ አቅመ ደካሞችን በመመገብ የበጎ አድራጎት ስራን ሰርተዋል፡፡ ይህን ያደረጉት በአካዳሚው ከሚሰለጥኑ ታዳጊዎች በተሰበሰበው ገንዘብ መሆኑን የገለፁት አሰልጣኝ ከማል ለወደፊቱም ቀጣይነት ባለው መልኩ በዚህ በጎ ተግባር ላይ እየተሳተፉ እንደሚዘልቁ ተናግረዋል። የአካዳሚው መስራች አሰልጣኝ ከማል ጨምረው እንዳሉት በአካዳሚዎች ደረጃ ይህን መሰል ተግባር ሲደረግ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን ሌሎች አካዳሚዎችም ሆነ በክለብ ደረጃ ያሉት አካላት የበጎ አድራጎት ስራን እንዲፈፅሙ መክረዋል። የአካዳሚው ሰልጣኞችም ምንም እንኳን ተከፋይ ባይሆኑም በየስታድየሞቹ ወንድም ወንድሙን የሚፈነክትበት ደረጃ ላይ ለደረሰው የወቅቱ የተበላሸ የእግር ኳስ መንፈስን በጎ ገፅታም እንዳለው ለማሳየት እንዲሁም ለክለቦችም ጭምር ትምህርት በመስጠት ለተቸገሩ ወገኖች እርዳታ እንዲያደርጉ በማሳሰብ ተግባሩን መፈፀማቸውን ገልፀዋል፡፡ ላለፉት ሦስት ዓመታት ከ200 መቶ በላይ ሴት እና ወንድ ከ15 እና ከ13 ዓመት በታች ታዳጊዎችን አቅፎ እያሰለጠነ ያለውን ይኸው አካዳሚው ወደ ትልቅ ደረጃ ለማሳደግ  እንቅስቃሴ መጀመሩንም አሰልጣኝ ከማል አህመድ ለሶከር ኢትዮጵያ አያይዘው ገልፀዋል።", "passage_id": "4acfae59d9901517c9fb0049cf929519" }, { "cosine_sim_score": 0.38873302936553955, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምዕመናን የሰላም ምሳሌ በመሆን የሃገሪቱን ሰላም እንዲያስጠብቁ የሃይማኖት መሪወች ጥሪ አቀረቡ።“ሀይማኖቶች ለሰላም በሚል ርዕስ” በሰላም ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተዘጋጀ መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።በመድረኩ ከዚህ ቀደም የነበሩ ብሄርን መሰረት ያደረጉ ግጭቶች መልካቸውን ቀይረው ወደ እምነት ተቋማት እየገቡ ስለመሆኑ ተነስቷል።ይህም ለዘመናት በሃይማኖት መከባበር እና በባህላዊ እሴቱ ተከባብሮ የኖረውን ህዝብ ለማለያየት እና ወደ ግጭት ለመምራት ታቅዶ በጥቂት ሰዎች እየተሰራበት ነው ተብሏል።ድርጊቱ ምንም እንኳን በተወሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ላይ ግራ መጋባት መፍጠር ቢጀምርም፥ ለዘመናት በቆየው አብሮነት የጠነከረው የህዝቡ አንድነት የታሰበው ጥፋት እውን እንዳይሆን አድርጎታልም ነው የተባለው።የሃይማኖት መሪዎችም ምዕመናን የሰላም ምሳሌ በመሆን የሃገሪቱን ሰላም እንዲያስጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያሪክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከእናትና አባቶች የቆየውን መልካም ልምድ ለልጆች በማውረስ ሃገር የመጠበቅ ግዴታን መወጣት ይገባል ብለዋል።በመድረኩ ላይ በእምነት ስም እየተፈጠሩ ያሉ ልዩነቶች እና ግጭቶች የእምነት አባቶች እና ተቋማት ራሳቸውን መልሰው እንዲያዩና እንዲፈትሹ የሚያደርጉ መሆን እንደሚገባቸው ተገልጿል።የመድረኩ ተሳታፊዎችም አብሮነቱ የፈጠረው አንድነት እስካሁን ለከፉ ጉዳት ባይዳርግም ሁኔታዎች ግን መለስ ብለን ራሳችንን እንድናይ የሚያስገድድ ደረጃዎች ላይ መድረሳቸውን የሚጠቁሙ መሆናቸውን ገልጸዋል።የኢትዮጵያ ቃለሂወት ቤተክርስቲያን ምክትል ዋና ፀሀፊ ዶክተር ኤርሚያስ ማሞ በበኩላቸው ወጣቶች በቤተ እምነቶቻቸው የሚያገኙትን ትምህርት ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባቸው አንስተዋል።የእምነት አባቶችም በንግግር ብቻ ሳይሆን በድርጊት ለተከታዮቻቸው አርአያ ሆነው መታየት እንዳለባቸውም ነው የገለጹት።ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አስተያየታቸውን ለጣቢያችን የሰጡት አባ አበራ ገብረማርያም ከእምነት አስተምህሮ ባሻገር ባህላዊ የማህበረሰቡ እሴቶች እዚህ ላይ ሰፊ አስተዋጽኦ እንዳላቸው አንስተዋል።ከቤት እና ከአካባቢ የሚጀምሩት የስነ ምግባር መርሆዎችም ሀገር በመገንባት ሂደት ውስጥ ሰፊ ድርሻ ያላቸው በመሆኑ በወላጆችም ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባልም ነው ያሉት።በመድረኩ ሁሉም የእምነት ተቋማት ለሀገር ሰላም መቀጠል ወሳኝ በሆነው መልካም ዜጋን በመፍጠር ላይ ማተኮር እንደሚገባቸው ተጠቁሟል።በትእግስት አብርሃም", "passage_id": "d42185a882760b0da64ee2fc5fae9928" }, { "cosine_sim_score": 0.38666749000549316, "passage": "አዲሰ አበባ፤ ሐምሌ 5/2005 (ዋኢማ) – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋሞች ጉባኤ አመራሮች የእስልምና እምነት መምህርና የሀይማኖት አባት በሆኑት ሼህ ኑር ኢማም ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ ግድያ በደሴ ከተማ ተገኝተው አወገዙ፡፡የጉባኤው ዋና ፀሃፊ መጋቢ ዘሪሁን ደጉ “ግድያው በአንድ ግለሰብ ላይ የተፈፀመ ሳይሆን በሰላም ወዳድ ኢትዮጵያውያንና በሀይማኖት አስተማሪዎች ላይ የተቃጣ የወንጀል ድርጊት መሆኑን በመገንዘባችን ድርጊቱን አጥብቀን አውግዘንዋል” ብለዋል፡፡መጋቢ ዘሪሁን እንዳሉት ሼህ ኑር ኢማም በሁሉም ሀይማኖቶች መካከል ለዘመናት የዘለቀው መቻቻልና አብሮ በሰላም የመኖር እሴት በተተኪው ትውልድም ተጠብቆ እንዲቀጥል ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ያስተማሩ ታላቅ የሃይማኖት አባትነበሩ፡፡የሳቸውን አስተምህሮ ሰምተው ሰላማዊ ግንኙነት በመገንባት በሀይማኖት መከባበር የላቀ ተሞክሮ ያላቸው የወሎና የአካባቢውን ነዋሪዎች ተፈጥረዋል ነው ያሉት፡፡የኢትዮጵ ያየሀይማኖቶች ተቋማት ጉባኤና አባል ቤተእምነቶች ወንጀሉን የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች በመንግስትና በህብረተሰቡ ጥብቅክትትል በመያዛቸው እንዳስደሰታቸውም ገልፀዋል፡፡  ለሌሎች አስተማሪ የሆነ ፍትህ በአስቸኳይ እንዲሰጣቸውም ጠይቀዋል፡፡ከአምስት የጉባኤው አባል ተቋማት የተውጣጡት የካውንስልና የቦርድ አባላት ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ይህ በንዲህ እንዳለ ኢትዮጵያ የጀመረችውን የእድገት ጉዞለማደናቀፍና የህዝቡን ሰላም ለማደፍረስ የሚጥሩ አካላት አጥብቆ እንደሚቃወም የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ዕህፈት ቤት ገልጿል፡፡ፅህፈት ቤቱ ለኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በላከው መግለጫ አውግዟል በኃይማኖት አባቶችና በንፁኃን ዜጎች ላይ የሽብር ጥቃት የሚፈፅሙትን አካላት አወግዛለሁ ብሏል፡፡ ህብረተሰቡም እንዲህ አይነቱን ተግባር የሚፈፅሙ ግለሰቦችና ቡድኖች መደበቂያ እንዳይሆን አሳስቧል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ የአዲስ አበባ አስተዳደር የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ፅህፈት ቤት ለሼክ ኑር ኢማም መሀመድ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝቷል፡፡", "passage_id": "703ea49f3f806d4035b44b530864d463" }, { "cosine_sim_score": 0.3865736126899719, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012(ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢጅነር ታከለ ኡማ ህገወጥ የቤቶች ግንባታ ላይ በሚወሰደው እርምጃ ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት አደረጉ፡፡ የህገወጥ ግንባታዎችን በተመለከተ የተደረገው ጥናት እና ህግን የማስከበር እርምጃው ማስፈጸሚያ መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡ በቅርብ ጊዜያት እየተስፋፋ የመጣውን ህገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጅት እያደረገ ሲሆን በቅርብ ቀናትም ወደ ትግበራ እንደሚገባ ከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ እርምጃው በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ 116 ወረዳዎች ላይ የሚወሰድ ሲሆን የአዲስ አበባ ፖሊስ፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የኦሮሚያ ፖሊስና የከተማዋ አጎራባች ወረዳዎች ይሳተፋሉ ተብሏል። በየወረዳው በህገወጥ መልኩ የተገነቡ ቤቶችን የመለየት ስራም እየተሰራ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ከውይይቱ በኋላ በጉዳዩ ላይ መግለጫ የሰጡት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አራጋው ህገወጥ ግንባታዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ህግን ከማስከበር ጋር ብቻ የተያያዘ እንደሆነ ገልጸዋልⵆ ከዚህ በኋላ በሚኖሩ ጊዜያትም የከተማ አስተዳደሩ ቀድሞ የመከላከል ስራዎች ላይና ህገወጦች ላይ ጠንካራ እርምጃ የመውሰድ ተግባሩ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት አሳውቋልⵆ ከህገወጥ ግንባታው ጋር የተያያዙ የስራ ኃላፊዎችም ይሁን የተለያዩ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገልጻልⵆ ከህገወጥ ግንባታዎች በተጨማሪ ለገነቡት ግንባታ በህገወጥ መንገድ የተገኘ ማስረጃ ያገኙ ግለሰቦች ላይ ማጣራት እየተደረገ እንደሆነ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡", "passage_id": "19abc1700d5e2758c7306d0924676aea" }, { "cosine_sim_score": 0.3835998475551605, "passage": "ድሬዳዋ ፣ ጥቅምት 6/2006 (ዋኢማ) – በድሬደዋ ከተማ የሚገኙ የእምነት ተቋማት ለረጅም ዘመናት የቆየውን የመቻቻል ባህል አጠናክረው መቀጠል እንደሚጠበቅባቸው የከተማው ምክትል ከንቲባ አሳሰቡ፡፡ምክትል ከንቲባ አቶ አደም ፋራህ በትላንትናው ዕለት ለ1ሺ 434ኛ ጊዜ የተከበረውን የኢድ አል አድሀ/አረፋ/ በዓል አስመልክቶ እንደገለጹት የሁሉም ሀይማኖቶች መርህ ሰላም፣ ፍቅርና መከባበር ነው፡፡ሀይማኖት በምንም መልኩ ግጭትና ብጥብጥን የማይደግፍ እንደሆነ የገለፁት ምክትል ከንቲባው በሀይማኖት ሽፋን ድብቅ አጀንዳቸውን ለማራመድ የሚፈልጉ ሀይሎች የሚያደርጉት ጥረት ሊወገዝ የሚገባ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል፡፡አገሪቱ በተያያዘችው የዕድገትና የልማት ጉዞ በርካታ ውጤቶችን በማስመዝገብ ላይ ባለችበት ወቅት በዓሉ መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገው ያወሱት አቶ አደም አስተዳደሩ በልማትና መልካም አስተዳደር የያዘውን ግቦች ለማሳካት ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡የድሬዳዋ እስላማዊ ምክር ቤት ዋና ፀሃፊ አቶ ኡስታዝ አዩብ ሀሰን በበኩላቸው ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለተቸገሩ በመርዳትና ከሌሎች ነዋሪዎች ጋር በመሆን በዓሉን ሊያከብር ይገባል ብለዋል፡፡ህብረተሰቡ የመቻቻልና የአብሮነት ባህሉንም ከመቼውም ጊዜ በላይ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አቶ ኡስታዝ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡ ", "passage_id": "78835bbd475c26cc617f0201970ff460" }, { "cosine_sim_score": 0.38268953561782837, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 21/2005 (ዋኢማ) የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ተጠርጥረው በፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታየ ያሉ ግለሰቦች ይፈቱሉን በሚል የተወሰኑ የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ዛሬ ሀምሌ 19/2005 ዓ.ም ሁከት ለመፍጠር መሞከራቸውን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡የረመዳን ፆም በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ እጅግ በጣም የተከበረና ምእመናኑ በልዩ ፀሎትና ሀይማኖታዊ ስርአት የሚያሳልፈው ታላቅ ወር ነው፡፡ምእመናኑ በአቅራቢያው በሚገኙ መስጊዶች በመገኘት ፀሎቱን ያደርሳል፡፡ ከዚህ በተፃራሪ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ በአንዋርና ቤኒን መስጊዶች የሙስሊሙ ህብረተሰብ  የሶላት ስርአቱን በሰላም እያካሄዱ ባሉበት ወቅት የአመፅና የህውከት ተግባራት ተከናውኖዋል፡፡በሀይማኖት ሽፋን የሽብር ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታዪ ያሉት ግለሰቦች ይፈቱ፣ የሼህ ኑሩ ግድያ ድራማ ነው የሚሉ መፈክሮች ሲያሰማዋቸው ከነበሩት መሃካል ተጠቃሾች ናቸው፡፡እንዲሁም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለአገሪቱ ሰንደቅ አላማ ክብር መስጠትና በአያያዝም ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል የሚለውን አዋጅ የጣሰ ድርጊትም አከናውነዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ እጅግ በጣም የተበጣጠሰና የተቀዳደደ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ሲያውለወለቡ ነበር፡፡በአካባቢው የነበሩ የህዝብና የመንግስት ንብረቶች ላይም ጉዳት አድርሰዋል፡፡", "passage_id": "4d134ed6a41166a96b86cca984630bb1" }, { "cosine_sim_score": 0.38258883357048035, "passage": "በነገው ዕለት የሚከበረውን የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ  ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸውን ያስተላለፉት የኃይማኖት አባቶች የተቸገሩትን በመርዳት በዓሉን ማክበር እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሊቃነ ጳጳስ አቡነ ማትያስ፣ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብርሀነ ኢየሱስ እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዮናስ ይገዙ ናቸው፡፡የኃይማኖት አባቶቹ ምዕመናን ከኃይማኖቱ የተወረሱ እሴቶችንና ባህሎችን በጠበቀ መልኩ በዓሉን ሊያከብሩ እንደሚገባ በመልዕክታቸው ገልጸዋል፡፡በዓሉን ችግረኞችንና አቅመ ደካሞችን፣ በኃዘንና በችግር ላይ ከሚገኙ ወገኖች ጎን በመሆን እንዲሁም አረጋውያንንና አሳዳጊ የሌላቸውን ሕጻናት በማሰብ ሊያከብሩ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡ምእመናን የትንሳኤ በዓልን ማክበር ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ አንድነት እንዲጠናከር እና ሰላም እንዲሰፍን በመከባበር፣ በወንድማማችነት፣ በይቅር ባይነት እና በመተዛዘን መንፈስ ሁሉም ሊሰራ እንደሚገባ ነው የገለጹት፡፡ግጭትን ሊቀሰቅሱ ከሚችሉ የጥላቻ ንግግር እና ተግባራት እንዲቆጠቡ አባታዊ ምክራቸውንም አስተላልፈዋል፡፡", "passage_id": "e534fe755b932776ec828838948cac16" }, { "cosine_sim_score": 0.38195300102233887, "passage": "የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች በኢትዮጵያ ሶማሌ ዋና ከተማ በሆነችው ጅግጅጋ እና አካባቢዋ የተፈጠረውን ግጭት አወገዙ፡፡በተለያዩ ኃይማኖቶች ህዝቡ ተከባብሮ በሚኖርበት ሀገር ላይ በአሁኑ ሰዓት እየተፈጸመ ያለው ተግባር የሚወገዝ መሆኑን የገለጹት አባቶች በሀገሪቱ ስርዓተ አልበኝነት እና ህገወጥነት እየተንሰራፋ ይገኛል ብለዋል፡፡ይህ ስርአት አልበኝነት በመቆም በሀገሪቷ ሰላም እና የህግ በላይነት እንዲሰፍን መሰራት እንዳለበትና ሁሉም አካላት የበኩሉን መወጣት እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ወጣቶች ከህገ ወጦች እና ሰላም ከሚያደፈርሱ ተግባራት በመራቅ ለሰላም ዘብ መቆም እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡በተፈጠሩ ግጭቶች ምክንያት በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖችም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉም የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "b812295e9e571e2fd3b493e92c0dc65f" } ]
11277e57483664ef151377f8afb1c8e6
6b220bf48a36649c8313dcb57ae1e0bc
የግብርና ሚኒስቴር በ2011 በጀት ዓመት ለ1.3 ሚሊየን ዜጎች የገጠር ስራ ዕድል መፍጠሩን አስታወቀ
የግብርና ሚኒስቴር በ2011 በጀት ዓመት ለ1.3 ሚሊየን የገጠር ስራ ዕድል መፍጠሩን አስታወቀ፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2011 በጀት ዓመት በግብርና፣ በማዕድን ማናፋክቸሪንግ እና በሌሎች አገልግሎት ሰጪ መስኮች ላይ 1.8 ሚሊየን የገጠር ስራ ዕድል ለመፍጠር አቅዶ 1.3 ሚሊየኑን ማሳካቱን አስታውቋል፡፡ሚኒስቴሩ በስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ የ2011 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀምና የ2012 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫ ላይ በቢሾፍቱ ከተማ እየተወያየ ሲሆን፣ በባለፈው በጀት ዓመት በገጠር የስራአጥነት ችግርን ለመቅረፍ በተሰራው ስራ የእቅዱን 73 በመቶ ማሳካት አሳክቻለሁ ብሏል፡፡በዞን፣ ወረዳና ቀበሌ የአደረጃጀት እርከኖች ላይ የገጠር የስራ ዕድል ፈጠራ ባለቤት ማጣት በዘርፉ የሚታይ ዋነኛ ተግዳሮት እንደነበር  በውይይቱ ላይ የተገለጸ ሲሆን፤ የአቅም ማነስ፣ ተደራሽ የሆነ የመረጃ አያያዝ ችግር፣ የገበያ ትስስር ማጣት እንዲሁም የባለድርሻ አካላት በቅንጅት አለመስራት በማነቆነት ተለይቷል፡፡በ2011 በጀት ዓመት የኦሮሚያ ክልል የዕቅዱን 83 በመቶ፣ የአማራ ክልል ደግሞ 81 በመቶ በማሳካት የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ ቀዳሚ ነበሩ ተብሏል።ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በተግዳሮትነት የተመዘገቡ ማነቆዎችን በማቃለል በ2012 በጀት ዓመት በመላ ሀገሪቱ 1.7 ሚሊየን የገጠር ስራ ዕድል ለመፍጠር እንደሚሰራም አስታውቋል፡፡የግብርና ሚኒስቴር ከ2008 እስከ 2010 ዓ.ም በገጠር የስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ስራ ፈላጊዎች በፍላጎታቸው ወደ ስራ ከመግባት ይልቅ መንግስት ባስቀመጣቸው አማራጮች መሳተፋቸው በውጤታማነታቸው ላይ ትልቅ ተጽዕኖ እንደፈጠረባቸውም ገልጿል፡፡በጥናቱ ከ2000 እስከ 2010 ዓ.ም በገጠር የስራ እድል ፈጠራ ከ3.8 ሚሊዮን በላይ የስራ እድል እንደተፈጠረም ተመላክቷል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23899/
[ { "cosine_sim_score": 0.5792439579963684, "passage": "  ለ3 ሚሊዮን ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዷል በቀጣይ አመት ዋነኛው የኢኮኖሚ እድገት መለኪያ የስራ እድል ፈጠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያስታወቁ ሲሆን ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል ለመፍጠር መታቀዱን ገልፀዋል፡፡ መንግስት ላወጣው የስራ እድል ፈጠራ መሳካትም የዘጠኙን ክልሎች ርዕስ መስተዳደር፣ የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች፣ 10 የፌደራል ሚኒስትር መስሪያ ቤቶችን ያካተተና በጠቅላይ ሚኒስትሩና ምክትላቸው የሚመራ ኮሚቴም ተቋቁሟል፡፡ በጠ/ሚኒስትሩ የሚመራው  ይህ ኮሚቴ በዋናነት አራት የስራ ፈጠራ መስኮችን መለየቱ የተገለፀ ሲሆን ግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝምና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ለወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ የተመረጡ ሴክተሮች ናቸው፡፡በዚህ ኮሚቴ ውስጥ በዋናነት የግብርና፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ፣ የመስኖና ኤሌክትሪክ፣ የማዕድንና ነዳጅ፣ የባህልና ቱሪዝም እንዲሁም የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እንዲካተቱ መደረጋቸው ታውቋል፡፡ ሁሉም ክልሎችና የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ከንቲባዎችም በክልላቸውና ከተማቸው የኮሚቴውን እቅዶች የማስፈጸም ግዴታ ተጥሎባቸዋል፡፡ ኮሚቴው የዚህን እቅድ የስራ አፈጻጸም በየሁለት ወሩ እየተገናኘ ይገመግማል ክትትል ያደርጋል ብለዋል ጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል፡፡ በዚህ የኢንቨስትመንትና የሥራ እድል ዋነኛ እቅድ ውስጥ ትልቁን ድርሻ የሚወስዱት የግል ባለሀብቶች መሆናቸውን የገለፁት ጠ/ሚኒስትሩ፤ የክልልና የከተማ መስተዳደሮች ለኢንቨስተሮች ከውጣ ውረድ የፀዳ ምቹ ሁኔታ እንደሚያመቻቹም ጠቁመዋል፡፡ በአመቱ መጨረሻም ክልሎች የከተማ መስተዳደሮች ምን ያህል የስራ እድል እንደፈጠሩ ግምገማ ይደረጋል ተብሏል፡፡ በ2018 በወጣው የአለም ባንክ ሪፖርት መሰረት፤ በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከ10 ሚሊዮን በላይ ወጣት ስራ አጥ ሲሆን በየአመቱም ከ2 እስከ 3 ሚሊዮን የሚደርስ ተጨማሪ ለስራ የደረሰ ሃይል አገሪቱ እያፈራች ነው፡፡ ", "passage_id": "06391fb25140d64262c23acb150be580" }, { "cosine_sim_score": 0.5504167079925537, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኢንቨስትመንት ዘርፉን በማስፋፋት ዘላቂ የስራ ዕድል መፍጠር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።የአማራ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ኮሚሽን ባዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ጎሹ እንዳላማው፥ በክልሉ የኢንቨስትመንት ዘርፉን በማጠናከር ለዜጎች ዘላቂ የስራ እድል ለመፍጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ለዚህም የማሌዥያ ቢግዌን የስራ እድል ፈጠራ ዘዴን በመውሰድ እና የክልሉን ተጨባጭ ሁኔታ መሰረት በማድረግ የስራ እድል ፈጠራ ጥናት መጠናቱን ጠቅሰዋል።በጥናቱም ለ146 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥሩ 34 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 51 ፕሮጀክቶች መለየታቸውን አብራርተዋል።ጥናቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የሚመራ መሆኑን ያነሱት አቶ ጎሹ፥ በዚህም በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ከመለየት ባለፈ ክትትል እና ቁጥጥር እንደሚደረግ ጠቁመዋል።በክትትል እና ቁጥጥር ስራው ሃላፊነታቸውን በማይወጡ የተቋማት ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች ላይ ከስራ እስከ ማሰናበት የሚደርስ እርምጃ እንደሚወሰድም ጠቅሰዋል።የክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ የጥናት ቡድን አስተባባሪ አቶ ሞገስ ተኬ በበኩላቸው፥ ሰብል ልማት፣ እንስሳት ሃብት፣ የወተት ላም ማርባት እና ግብርና ማቀነባበር ለዕቅዱ የተመረጡ የስራ ዘፎች መሆናቸውን ገልጸዋል።በቀጣይ በማምረቻው ዘርፍ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በመብራት ሃይል ዘርፎች ላይ እንደሚሰራም አመላክተዋል።በናትናኤል ጥጋቡትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "0d89031957eb6a636ab1b323d4879e72" }, { "cosine_sim_score": 0.5268392562866211, "passage": "በፈረንጆቹ 2025 በመላ ሀገሪቱ የታዳሽ ሀይልን ሙሉ በሙሉ ለማዳረስ እየሰራ መሆኑንም ሚኒስቴሩ በዚህ ወቅት አስታውቋል።በኢትዮጵያ የታዳሽ ሀይል በ1998 ዓ.ም በክልል ከተሞች የተጀመረ ሲሆን፥ አሁን ላይ በዚህ አገልግሎት ከ7 ሺህ በላይ የገጠር ከተሞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ነው የተገለፀው።በመላ ሀገሪቱ የታዳሽ ሀይልን በ2025 ተደራሽ ለማድረግ 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግም የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ፍሬህይወት ወልደሀና ተናግረዋል።ኢትዮጵያ የተሻለ የኤሌክትሪክ ሀይል እንድታመርትና ተጠቃሚ እንድትሆን አስተማማኝ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ለማስቻል ከመንግስት ባሻገር የግሉ ዘርፍ ሚናም ግንባር ቀደም ሊሆን ይገባዋልም ብለዋል።በውይይቱ ላይ የክልል እና ከተሞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የልማት አጋሮች እየተሳተፉ ነው።የታዳሽ ሀይል በገጠር ከተሞች የሀይል አቅርቦቱ ተደራሽ እንዲሆን እንዲሁም የገጠር ከተሞች የኢኮኖሚ እድገት እንዲጨምር አስተዋጾኦው ከፍተኛ ነው ተብሏል።በሲሳይ ጌትነትትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይ ያድርጉ!\n", "passage_id": "ec380e453cda98303533fc0d6dc12e8d" }, { "cosine_sim_score": 0.5157731771469116, "passage": " -በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የኦሞ ስኳር ልማት   ፕሮጀክት ለ6ሺህ 695 ለሚሆኑ የአካባቢው ነዋሪዎች አዳዲስ የሥራ ዕድል መፍጠሩን   የፕሮጄክቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ገለጹ፡፡ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ኑረዲን አሣሮ የአዳዲሶቹን የስኳር ፕሮጀክቶች የ2005 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለመገምገም ትላንት በተጀመረው የውይይት መድረክ ላይ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ 505 ቋሚ የሥራ እደሎችን ጨምሮ በኦሞ ዞን 8ቱም ወረዳዎች ለሚገኙ ለ6ሺህ 695 ሰዎች ሥራ መፍጠር ተችሏልበዞኑ በሙርሲና ቦዲ ቀበሌዎች ያሉትን የህብረተሰብ ክፍሎች በፕሮጄክቱ ላይ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ የተለያዩ ጥረቶች ሲደረጉ እንደቆዩ የጠቀሱት አቶ ኑረዲን በበጀት ዓመቱ 20 ህዝባዊ መድረኮችን በማዘጋጀት ለ1ሺህ140 ለሚሆኑ ሰዎች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ በኦሞ ኩራዝ ስኳር ፕሮጀክት ሥር የአምስት ፋብሪካዎች ግንባታ እየተካሄዱ መሆኑን    የገለጹት አቶ ኑረዲን በበጀት ዓመቱ ውስጥ ለማከናወን ከታቀደው የ21 ብሎኮች ግንባታ የ13 ብሎኮች ግንባታ በመካሄድ ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡ በኦሞ ኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት ምክንያት እንድም የሚፈናቀል ዜጋ እንደሌለ    የጠቆሙት አቶ ኑረዲን ተበታትነው የሚኖሩትን የቦዲ ማህበረሰብ አባላት የማህበራዊና  የመሠረተ ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ በተደረገ ጥረትም 214 አባወራ አርብቶ አደሮችን  የመስኖ ልማት ተጠቃሚ ማድረግ  እንደተቻለ ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም የሰውና የእንስሳት ጤና እንዲሁም የውሀ ተቐማትን ጨምሮ የወፍጮ    አገልግሎት ለመንደሮቹ መሟላታቸውን ዋና ሥራ አስኪያጁ  አያይዘው   ገልጸዋል ፡፡ለአምስቱ የኦሞ ኩራዝ ፋብሪካዎች የሚሆነውን የአገዳ ማባዣ የሚሆን የላብራቶሪ ግንባታ በ1ቢሊዮን ብር ወጪ መጠናቀቁን የጠቀሱት አቶ ኑረዲን ለላብራቶሪው ተገቢ የሆኑ   መሣሪያዎች ተከላ ሥራ በተያዘው አዲሱ በጀት ዓመት እንደሚካሄድ ገልጸዋል ፡፡የባለሙያዎች  ክህሎት ማነስ ፤ የባለድርሻ  አካላት አቅም ውስንነትና  የዝናብ  ወራት   መራዘም ፕሮጀክቱን በበጀት ዓመቱ ውስጥ ካጋጠሙት አበይት ችግሮች መካከል እንደሚጠቀሱ አቶ ኑረዲን ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "9bc121f90c787996d59936aaf65205ef" }, { "cosine_sim_score": 0.49621301889419556, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር እስከ የካቲት 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚቆየው የአካባቢ ጥበቃ ስራ 2 ሚሊየን ሄክታር መሬት ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ።የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ካባ ኡርጌሳ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ከጊዜ ወደ ጊዜ የህብረተሰቡ ግንዛቤ እያደገ በመምጣቱ ባለፉት አመታት የተሰሩት ስራዎች በውጤት የታጀቡ መሆናቸውን ገልጸዋል።ከአካባቢ ጥበቃ ጎን ለጎን በንብ ማነብ እና በእንስሳት እርባታ ላይ ስራ አጥ ወጣቶች ተሰማርተው የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል ብለዋል።የኦሮሚያ ክልል እርሻ እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሀላፊ እንዳልካቸው ተፈሪ በበኩላቸው፥ የአፈር እና ውሃ ጥበቃ ስራዎች በአንድ ላይ በመሰብሰብና የተራቆቱ አካባቢዎችን በማልማት የእስካሁኑ የዘርፉን ተሳትፎ ውጤታማ መሆኑን ተናግረዋል።በአርሶ አደሮች ጉልበት ብቻ የሚደረገው ይህ ጥረት አሁን ካለው የከባቢ አየር መለዋወጥ ጋር ስለማይመጣጠን በሜካናይዜሽን መደገፍ ይኖርበታል ነው ያሉት።ከዚህ አንጻርም ባለፉት አመታት በገጠር አካባቢ ብቻ ሲሰራ የነበረውን የአካባቢ ጥበቃ ስራ የትላልቅ ከተማ ነዋሪዎችን በተለያዩ ስራዎች እንዲሳተፉ በማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።አያይዘውም ሶስት ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል በ4 ሺህ 890 የችግኝ ጣቢያዎች ላይ የመንከባከብ ስራው መቀጠሉንም ነው የተናገሩት።በአፈወርቅ አለሙ", "passage_id": "f3b08d0fd864cb34c1e62ea5f2533542" }, { "cosine_sim_score": 0.49399837851524353, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ከድሬዳዋ አስተዳደር ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ኤጀንሲ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ ምክክር አካሂዷል።በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የፌዴራል ስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ንጉሱ ጥላሁን ÷የከተማ አስዳደሩ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት ኤጀንሲ አደረጃጀቱን የማሻሻል ስራ በማከናወን የተሻለ የስራ ዕድል ፈጠራን የማመቻቸት ስራ ማከናወን አለበት ብለዋል።በዚሁ ወቅት ከተማ አስተዳደሩ በ2013 በጀት አመት ከ23 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።በባለፈው ዓመት ወደ ድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ይገቡ የነበሩ የተለያዩ ኩባንያዎች በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት መዘግየታቸው የተጠቀሰ ሲሆን÷ በበጀት አመቱ  ግን በርካታ ኩባንያዎች ወደ በኢንዱስትሪ  ፓርኩ ይገባሉ ተብሏል።በመሆኑም ከኢንዱስትሪ ፓርኩ እስከ 10 ሺህ ለሚሆኑ ዜጎች በቀጥታ የስራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል መሆኑም ተመላክቷል።ከዚያም ባለፈ ለኩባንያዎቹ የተለያዩ ግብዓቶችን በማቅረብ እና አገልግሎቶችን የሚሰጡ የተለያዩ የስራ መስኮችን በመፍጠር የወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።በምክክሩ ላይ ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ ጨምሮ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ከዲር ጁሃር እንዲሁም በአስተዳደሩ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች መገኘታቸውን ከከተማው አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "a079a1f6ea482ed4126f620ee17c7c91" }, { "cosine_sim_score": 0.4821960926055908, "passage": "-በጋምቤላ ክልል 13 ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ 485 ስራ አጥ ወጣቶች በቅርቡ በተለያዩ የስራ መስኮች እንዲሰማሩ እንደሚደረግ የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡የክልሉ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ እጉታ ኡኩኝ በጋምቤላ በከተማው ከሚገኙ ወጣቶች ጋር ባለፈው ሰኞ በተካሄደ ውይይት ላይ እንደገለጹት ወጣቶቹ በግብርና፣በኮንስትራክሽን፣ኢንጂነሪንግና በአገልግሎት ሰጪ ዘርፎች እንዲሰማሩ ይደረጋሉ፡፡አቶ እጉታ አያይዘውም ሌሎች ሥራ አጥ ወጣቶችንም ወደ ሥራ ለማሰማራት በ13ቱ ወረዳዎች ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑን አስረድተዋል፡፡የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ኡሌሮ ኦፒየው በበኩላቸው በክልሉ ስራ አጥነትንና ድህነትን ለመቀነስ በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋሞች በኩል የተጠናከረ ጥረት መጀመሩን አስታውቀዋል ፡፡በጥቃቅንና አነስተኛ ተቋሞች ተደራጅተው የመስራት ፍላጎት ያላችውና በገንዘብ  እጥረት ሳቢያ ሥራ ፈተው የተቀመጡት ወጣቶችን ወደ ስራ ለማስገባት መንግስት አስፈላጊውን ዝግጅት እንዳደረገ ኢንጅነር ኡሌሮ አስረድተዋል፡፡የክልሉ ሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ አለሚቱ ኡመድ በበኩላቸው ወጣቱ ራሱን ከአጉል ሱሶችና አልባሌ ቦታዎች ጠብቆ ሰርቶ ለመለወጥ አመለካከቱን እንዲያስተካክል በርካታ ጥረቶች በመደረጋቸው አሁን  የተሸለ የስራ ተነሳሽነት መኖሩን አመልክተዋል፡፡ወይዘሮ አለሚቱ አያይዘውም  መንግስት የፈጠረላቸውን  መጠነ ሰፊ ዕድሎችን  ሊጠቀምበት እንደሚገባ አስረድተዋል ፡፡ለአንድ ቀን በተካሄደው ውይይት ላይ ከ400 በላይ ወጣቶችና ከፍተኛ አመራሮች መሳተፋቸውን ዋልታ ኢንፎሜሸን ማዕከል አመልክታል ፡፡", "passage_id": "e459fe854d8318fec72c32e25551ff9d" }, { "cosine_sim_score": 0.47883760929107666, "passage": "የአርብቶ አደሩን የልማት ተጠቃሚ ለማድረግ በ200 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ የተለያዩ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር አካባቢ ልማት ሚኒስትር ገለጸየአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስና የምግብ ዋስትናቸውን በዘላቂነት ለማረጋገጥ አገር አቀፍ በተዘጋጀው የ5 ዓመት ፕሮግራም ከ200 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ ተደርጎበት ድርቅን ለመቋቋምና ተጋላጭነትን ለመቀነስ የሚያስችል ስራሳዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የሚኒስቴሩ ማህበረሰባዊ ፕሮጀክት ኃላፊ አቶ ስዒድ ዑመር ገልጸዋል ፡፡የፈረደራል መንግስት ባቋቋመው የልዩ ድጋፍ ቦርድ በምክርቤቱ የአርብቶ አደሩ ቋሚ ኮሚቴ ተደራጅቶ የክልሎችን ችግር ለመፍታት ድጋፍ እየተሰጠ እንደሚገኝ ነው የጠቀሱት  ፡፡የኢትዮጵያ ሶማሌና የዓፋር ክልሎችም የደቡብና የኦሮሚያ ክልል የሚገኙ አርብቶ አደር የከርሰ ምድርና የገጸ ምድር ውሃ  የእንስሳት ሃብት በማልማት ከገበያ ጋር በማስተሳሰር ተጠቃሚ ለማድረግ የውሃ ፣ትምህርትና የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ሽፋን በማሻሻል ረገድ አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን አስረድተዋል  ፡፡ባሁኑ ጊዜ የመጠጥ ውሃ ሽፋን በኦሮሚያ አርብቶ አደር 68 በመቶ ፣በዓፋር ክልል 63 በመቶ ፣  በኢትዮጵያ ሱማሌ 62 በመቶ እና በደቡብ 51 በመቶ መሆኑን ገልጸዋል  ፡፡የመሰረታዊ ጤና ሽፋን በሱማሌ 88 በመቶ በዓፋር 89 በኦሮሚያ አርብቶ አዴሮች 78 እና የደቡብ 92 በመቶ ደርሷል ፡፡የእንስሳት ጤና ሽፋን በተመለከተም በኦሮሚያ በ81 ፣በደቡብ አርብቶ አደር 72 በመቶ ፣በዓፋር 67 እና በኢትዮጵያ ሱማሌ 63 በመቶ  መድረሱንም እንዲሁ  ፡፡የአንደኛ ደረጃ ትምህት ሽፋን በተለይም በኢትዮጵያ ሱማሌ 65 በመቶና በዓፋር 59 በመቶ መድረሱን ገልጸዋል፡፡በሚኒስቴሩ አስተባባሪነትና በአርብቶ አደሩ ክልሎች ከ1996 ዓም ጀምሮ የሚገኘው የአርብቶ አደሩ ማህበረሰብ ልማት ፕረጀክት በነዚህ ክልሎች የተጀመሩ የልማት የማህበራዊ አገልገሎት ስራዎች የራሱ ልማት ያለው ፕረጀክተ ይታወቃል ፡፡የፕሮጀክቱ አንደኛና ሁለተኛ ምዕራፍ በማጠናቀቅ በሁኑ ጊዜ ወደ 3ኛ ምዕራፍ ተሸጋሮ በአፈጻም ላይ ይገኛሉ ፡፡ይህ አርብቶ አደሩ ልማት ፕሮጀክት ባለፉት 13 ዓመታት 1ሺ 145 ወረዳዎች 430 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ 4ነጥብ5 ሚሊየን የአርብቶ አደሩ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ተጠቃሚና እያደረገ እና የገቢ ዓቅማቸውን እያሳደገ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል  ፡፡ይሁን እንጂ ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት በተቀመጠው የአርብቶ አደር ልማት አቅጣጫ መሰረት ባለመፍታታቸው በዚህ ዓመትም የድርቅ ተጋላጭ በመሆናቸው መላው የአገሩ ህዝቦች የልማት አጋሮች የጋራ ርብርብ እንደሚጠይቅ ነው የተመለከተው ፡፡ ", "passage_id": "d81fbc134ff0334c237bbb6fc70f52b4" }, { "cosine_sim_score": 0.4778168797492981, "passage": "አዲስ አበባ፡- ከ2011/2012 የመኸር እርሻ 406 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዶ እየተሰራ እንደሆነ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ብርሃኑ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፣ በ2011/2012 የመኸር እርሻ 13 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በዘር ለመሸፈን ታቅዶ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው። ከአንድ ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የማዳበሪያ ግዢ ተፈፅሞ ወደብ ላይ ደርሷል። ከዚህ ውስጥ ከ600 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ማዳበሪያ ወደ አርሶ አደሩ ተጓጉዟል። ከዚህ በተጨማሪም፤ በክልሎች ከ12 ሺህ በላይ የልማት ጣቢያ ሠራተኞች ስልጠና ወስደዋል። ከዘርፉ ተመራማሪዎችና ባለሙያዎች ጋርም ምክክር ተደርጓል። እንደርሳቸው ገለፃ፤ ከተገዛው ማዳበሪያ ውስጥ ወደ አርሶ አደሩ የተጓጓዘው ግማሽ ያህሉ በመሆኑ ከትራንስፖርት ሚኒስቴር፤ ከባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ድርጅት፤ እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ግብአቶችን በማጓጓዝ ረገድ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው። “አብዛኛው የበቆሎ ምርጥ ዘር የሚገኘው ከምዕራብ ኦሮሚያና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ አካባቢዎች ነው። ይሁን እንጂ፤ ባለፉት ወራት በነዚህ አካባቢዎች በተከሰተው አለመረጋጋት ምክንያት ምርጥ ዘር በአግባቡና በሚፈለገው መጠን መሰብሰብ አልተቻለም። በዚህ ምክንያት ክፍተት እንዳይፈጠር አርሶ አደሮች ሌሎች አማራጭና ተተኪ ምርጥ ዘሮችን እንዲጠቀሙ ምክረ ሃሳብ ተሰጥቷል” ብለዋል። በአስገዳጅነት መገዛት ያለባቸውን የምርጥ ዘሮች ግዢ ለመፈጸም አቅጣጫዎች መቀመጣቸውንም ኃላፊው ጠቁመዋል። በሌላ በኩል፤ በዘንድሮው የበልግ እርሻ እስካሁን ድረስ አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ሄክታር መሬት በዘር እንደተሸፈነና በዝናብ መቆራረጥ በመኖሩና በወቅቱ ባለመዝነቡ ምክንያት ለበልግ እርሻ የተያዘውን አንድ ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ሄክታር መሬት በዘር የመሸፈን ጥቅል እቅድ እስከ ግንቦት 30 ድረስ ለማጠናቀቅ መታሰቡንም አቶ ዓለማየሁ ገልፀዋል።አዲስ ዘመን ግንቦት 14/2011", "passage_id": "36da5a055d3e6bd79ce730e11f77fb04" }, { "cosine_sim_score": 0.4765443205833435, "passage": "በተያዘው ዓመት በመስኖ ልማት ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የእርሻና ተፈጥሮ ኃብት ሚኒስቴር አስታወቋል።የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ዓለማየሁ ብርሃኑ ወቅታዊውን የግብርና ስራ አስመልክተው ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት በመላው አገሪቱ በዘንድሮ ዓመት በመስኖ ለማልማት ከተያዘው መሬት አብዛኛው በዘር ተሸፍኗል። መስሪያ ቤቱ በኩል አርሶ አደሩን ከዝናብ ጥገኝነት እና ከተለመደው የአመራረት ልማድ እንዲላቀቅ ለማድረግ ቀደም ብሎ በቂ ዝግጅት መደረጉንም ገልፀዋል።በግብርና ልማት ጣቢያ ሥር ለሚገኙ የዘርፉ ባለሙያዎችና አርሶ አደሮችም ውሃን መሰረት ባደረገ የግብርናና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ሥልጠና መሰጠቱን ጠቅሰዋል።አርሶ አደሩ የተለያዩ የውሃ አማራጮችን በመጠቀም ሰብሎችን፣ አትክልትና ፍራፍሬዎችንና በገበያ ተፈላጊና የተሻለ ገቢ የሚያስገኙ ምርቶችን በማምረት ላይ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።በዘንድሮ ዓመትም ከመስኖ ልማት 469 ሚሊዮን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።/ኢዜአ /", "passage_id": "839e0fb9783e57e16d7782dd7eb9aa25" }, { "cosine_sim_score": 0.4687480926513672, "passage": "በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ሥር የሚገኘው  የኢትዮጵያ  ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በ9 ወራት የሥራ ክንውኑ  ከእቅድ በታች የሆነ አፈጻጸም  ማስመዝገቡ  ተገለጸ ፡፡ከኮርፖሬሽኑ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ፣ የበልግ ዝናብ ማነስ እና በአንዳንድ የሃገሪቱ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ለአፈፃፀሙ ዝቅ ማለት አስተዋጽኦ  አድርጓል፡፡የማዳበሪያ አቅርቦት በበርካታ አካላት ጥምረት የሚከናወን በመሆኑ ረጅም ሂደት እየወሰደብን ነው ያለው ኮርፖሬሽኑ ማዳበሪያዎቹ በግዜ ሳይነሱ በመቅረታቸዉ  ላልተፈለገ ወጪ ዳርጎናል ብለዋል፡፡ከ 2007 ዓም ጀምሮ በክልሎች ትዕዛዝ የተገዙና ከ400 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገላቸዉ ከ379 ሺህ ኩንታል በላይ የሚሆን የአፈር ማዳበሪያዎች ክልሎቹ ባለመረከባቸው ምክንያት ለተጨማሪ ወጪ መዳረጉን የኮርፖሬሽኑ ሪፖርት አመልክቷል ፡፡1ነጥብ 6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የውጪ ምንዛሬ ማግኘቱንም የገለፀው ኮርፖሬሽኑ ከታቀደዉ አንፃር ሲነፃፀር ገቢዉ ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡በአጠቃላይ የኮርፖሬሽኑ የዘጠኝ ወር ገቢና ወጪ 56 በመቶ ሲሆን ትርፉ ደግሞ 65 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡", "passage_id": "8cc91cde55811f1e390c30876fb6be91" }, { "cosine_sim_score": 0.4685588479042053, "passage": "የኦሮሚያ ክልልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለዓመታት የተከማቸውን የሥራ አጥነት ችግር ለመቅረፍ ከፍተኛ በጀት፣ አዳዲስና ያልተለመዱ የሥራ ዕድሎች ይዘው ቀረቡ፡፡የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት 6.6 ቢሊዮን ብር በመመደብ 1.2 ሚሊዮን ለሚሆኑ ሥራ አጦች በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ሥራ ለመፍጠር መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡የኦሮሚያ ክልል ወጣት ባለሀብቶችን ለመፍጠር ከዚህ በፊት ለወጣት ሥራ አጦች ያልተለመደውን የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት ፕሮግራም ይዞ የቀረበ ሲሆን፣ በዚህም የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን ከወጣቶች ጋር በማስተሳሰር አዳዲስ ፋብሪካዎችን ለመገንባት አቅዷል፡፡በዚህ ዕቅድ በመንዲና በጭሮ ከተሞች በ256 ሚሊዮን ብር ሁለት የእምነበረድ ፋብሪካዎች፣ በነቀምት ከተማ በ146 ሚሊዮን ብር የማንጎና የቲማቲም ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች፣ በሻሸመኔ፣ በጂማና በኦሮሚያ ልዩ ዞን በ78 ሚሊዮን ብር የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች መቀቀያ ፋብሪካዎች፣ በጌዶና በቢሾፍቱ ከተሞች ሁለት የማዕድን ውኃ ፋብሪካዎች ለማቋቋም የአዋጭነት ጥናቶችን በማካሄድ ሥራ አጦችን ሥራ ለማስጀመር መዘጋጀቱ ታውቋል፡፡ለፋብሪካዎቹ ግንባታ የሚያስፈልገው መነሻ ካፒታል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች በድርሻቸው ልክ እንደሚያዋጡ፣ ሥራ ፈላጊዎች ደግሞ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ብድር እንዲያገኙ ተደርጎ ወጪው እንደሚሸፈን ከኦሮሚያ ክልል የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ከዚህ በተጨማሪም በክልሉ የሚገኙ የማዕድን ማውጫዎች ለአብነት ፑሚስ፣ ቀይ አሸዋ፣ አሸዋ፣ ድንጋይ (ካባ)፣ ታንታለም የመሳሰሉ የማዕድን ቦታዎች ለወጣት ሥራ አጦች እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡ ወጣቶቹ የሚያመርቷቸውን ማዕድናት ለኢንቨስተሮች እንዲያቀርቡ እንደሚደረግ የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንትና የከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓብይ አህመድን ጠቅሰን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በግብርና መስክ ለሚሰማሩ ወጣቶች 180,855 ሔክታር መሬት መዘጋጀቱም ተገልጿል፡፡በኦሮሚያ ክልል በየዓመቱ ዕድሜያቸው 15 ዓመት የሚሞሉ አንድ ሚሊዮን ታዳጊ ወጣቶች እንደሚኖሩ፣ ከዚህ ቀደም በበቂ ደረጃ የሥራ ዕድል ባለመፈጠሩ ክልሉ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ሥራ ፈላጊዎች ሥራ መፍጠር ይኖርበታል ተብሏል፡፡የፌዴራል መንግሥት በአገር አቀፍ ደረጃ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር ከአሥር ቢሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ፈንድ ማፅደቁ ይታወሳል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከዚህ በጀት ውስጥ 417 ሚሊዮን ብር ተመድቦለታል፡፡አስተዳደሩ ከራሱ ግምጃ ቤትና ከተለያዩ የገንዘብ ምንጮች የሥራ አጥነትን ችግር ለመፍታትና ለምግብ ዋስትና ችግር የተዳረጉ ዜጎችን ለመታደግ 3.6 ቢሊዮን ብር በጀት ይዟል፡፡አስተዳደሩ በአጠቃላይ በሚቀጥሉት ወራት ከ206 ሺሕ በላይ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች በጊዜያዊነትና በቋሚነት ሥራ እንዲያገኙ ለማድረግ ማቀዱን ከአስተዳደሩ የወጡ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ በዚህ መሠረትም ሥራ አጦችንና ለምግብ ዋስትና ችግር የተዳረጉ የከተማው ነዋሪዎችን በመመዝገብ ላይ ይገኛል፡፡ ", "passage_id": "6b8d49b9f93ad2b3971a7a80d8e461c4" }, { "cosine_sim_score": 0.4648137092590332, "passage": " ፡- በትግራይ ክልል በ2011 በጀት ዓመት 41 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 1ሺ543 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱ ተገለጸ፡፡ በክልሉ ሕዝብ ጉልበት 820 ኪሎ ሜትር መንገድ መሰራቱም ተጠቆመ፡፡ የትግራይ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዘመን\n16 መደበኛ ጉባዔ የክልሉን መንግሥት የ11 ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ያቀረቡት የክልሉ ምክትል ርዕስ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል እንደገለጹት፣ የክልሉን ሕዝብ በበጀት ዓመቱ በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ ተጠቃሚ ለማድረግ በተሰራው ሥራ 41 ቢሊዮን ብር ያስመዘገቡ ከ1 ሺህ 543 ባለሀብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል። የወጪ ንግድን በማጠናከር የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት በተሰራው ሥራም እንስሳትን ለውጭ ገበያ በመላክ\n118 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን ገልፀዋል። በክልሉ የሚመረቱ የጨርቃ ጨርቅ እና ቆዳ ውጤቶች አልባሳትን ወደ ውጭ በመላክ 21 ነጥብ 3\nሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የገለጹት ዶክተር ደብረፅዮን፣ ከዚህም 9 ሚሊዮን ዶላር በኢንዱስትሪ ፓርክ ከተሰማሩ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎች ምርታቸውን ወደ ውጭ በመላክ የተገኘ ነው ሲሉ አብራርተዋል። በማዕድን ዘርፍ በተሰራው ሥራም 3 ነጥብ 5 ኩንታል ወርቅ በመሰብሰብ\n11 ነጥብ 5\nሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱንም ገልጸዋል። በተጨማሪም 2\nነጥብ 2\nኩንታል የሳፋየር ማዕድን ለውጭ ገበያ በማቅረብ 3 ነጥብ 9\nሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱንም ነው ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ያብራሩት። በክልሉ ያሉ የቱሪዝም መስኮች በተለያዩ መንገዶች በማስተዋወቅ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገር ቱሪስቶች ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ በተሰራው ሥራም ከ98 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ጠቅሰዋል። በመንገድ መሠረተ ልማት ዘርፍም ቀበሌን ከወረዳ ለማገናኘት ታቅዶ በተከናወነው ሥራ ባለፉት 11 ወራት\n820 ኪሎ ሜትር አዲስ መንገድ በሕዝብ ጉልበት መሰራቱን ገልጸዋል። እስካሁን 41 ቀበሌዎች ከዋናው መንገድ እንዳልተገናኙ የገለጹት ዶክተር ደብረጽዮን፥ የዚህ ምክንያት ደግሞ የቀበሌዎቹ መልከአ ምድራዊ አቀማመጥ ምቹ ባለመሆኑ በሰው ጉልበት መስራት የማይቻል በመሆኑ ነው ብለዋል። ለሥራ አጥ ወጣቶችና ሴቶች በገጠር እና በከተማ ባሉት የእርሻ እንዲሁም የጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፎች የሥራ ዕድል እንዲያገኙ ታቅዶ በተሰራው ሥራም እስካሁን ለ261\nሺህ\n671 ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን አስረድተዋል። ይሁን እንጂ በክልሉ ያለው የድህነት መጠን\n29 በመቶ በመሆኑ ይህንን ለመቀነስ የሚያስችል የሥራ ዕድል በማስፋት ረገድ ትኩረት ተደርጎ መሰራት እንዳለበት አስገንዝበዋል። ባለፉት 11 ወራት በገጠር በመስኖ ልማት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ሥራ\n53 ሺ\n76 ሄክታር መሬት በማልማት 145 ሺ\n730 አባወራዎችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለ አስታውቀዋል። የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን በተመለከተ ባቀረቡት ሪፖርትም የመጠጥ ውሃ ሽፋኑ በገጠር 56 በመቶ፤ በከተሞች ደግሞ\n60 በመቶ መድረሱን ያስታወቁ ሲሆን፣ በክልል ደረጃ የመጠጥ ውሃ አቅርቦቱ 57 ነጥብ 1\nበመቶ መድረሱን ገልጸዋል። ይህ ከተጠቃሚዎች ቁጥር አንጻር ሲታይ 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሰዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ያመላክታል ብለዋል። በጤናው ዘርፍ በወሊድ ወቅት የሚከሰት የእናቶች እና የሕፃናትን ሞት ለመቀነስ በተሰራው ሥራ በበጀት ዓመቱ በሰለጠኑ ባለሙያዎች የማዋለድ ሥራው\n75 በመቶ መድረስ መቻሉ አስታውቀዋል። እንዲሁም የቅድመ ወሊድ ክትትል 65 ነጥብ 5 በመቶ፣ የድህረ ወሊድ ክትትል 84 በመቶ እና የቤተሰብ እቅድ 35 ነጥብ 5 በመቶ መድረሱን አንስተዋል። የበሽታ ቅድመ መከላከል ዘርፍ በተሰራው ሥራም ሁሉንም ዓይነት ክትባት ተደራሽነት\n92 ነጥብ 1 በመቶ መድረሱን አክለው ገልጸዋል።አዲስ\nዘመን ቅዳሜ\nሰኔ 29/2011", "passage_id": "bfbb95b554a6f6628a476706f05c09bc" }, { "cosine_sim_score": 0.45747077465057373, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሚቀጥሉት ጊዜያት የግብርና ምርቶች አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም መንግስት ለተለያዩ ህብረት ስራ ማህበራት የ800 ሚሊየን ብር ብድር አመቻችቶ ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ።የፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ኡስማን ሱሩር፥ ከኮቪድ 19 ስርጭት ከፍ ማለት ጋር ተያይዞ የግብርና ምርቶች አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።ዋና ዳይሬክተር ኡስማን ሱሩር፥ በኮቪድ 19 ስርጭት ምክንያት በሚፈለገው ደረጃ አርሶ አደሩ ተንቀሳቅሶ ምርቱን ለሚፈልገው ሸማች ማድረስ በማይችልበት በአሁኑ ወቅት በዘርፉ የሚታዩ የፋይናንስ እጥረትን ለመቅረፍ የተሄደበት ስራ አበረታች መሆኑን ጠቅሰዋል።ባለፉት አራት ወራትም ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የግብርና ምርቶች ተጠቃሚዎች ጋር ማድረስ መቻሉንም ዳይሬክተሩ አንስተዋል።በቀጣይም የግብርና ምርቶች አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም መንግስት ለተለያዩ ህብረት ስራ ማህበራት የ800 ሚሊየን ብር ብድር ማመቻቸቱን እና እየተሰራበት መሆኑንም አስታውቅዋል።የአማራ ክልል ህብረት ስራ ማስፋፊያ ኤጀንሲ የህብረት ስራ ማህበራት የግብይት ዳይሬክተሩ አቶ አለም ዘውድ ስሜነህ በበኩላቸው፥ በቀጣይነት የግብርና ምርት አቅርቦት ችግር እንዳይፈጠር እንዲሁም የዋጋ ንረትን ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።በዚህም የክልሉ መንግስት ባመቻቸው የ170 ሚሊየን ብር ምርቶችን የማቅረብ እና ለቀጣይ ጊዜያትም የመሰብሰብ ስራ ጎን ለጎን እየተሰራበት ነው ብለዋል።በዚህም በኢኮኖሚ ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆኑት የህብረተሰብ ክፍሎች ቀዳሚ ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑንም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።በአፈወርቅ አለሙ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "6c20f98edc533987b36051a03592952a" }, { "cosine_sim_score": 0.45652467012405396, "passage": "የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራና ለዜጎች የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክት የሚውል የ2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ብድር ሰጠ።ስምምነቱን የፈረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴና በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ሚስ ካሮሊን ተርክ ናቸው።በስምምነቱ ወቅት አቶ አህመድ ሽዴ ብድሩ ኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች እያከናወነች ላለችው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።ብድሩ በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ የሚለሙ አካባቢዎችን ከማሳደግ ባለፈ በአየር ንብረት ለውጥ የሚመጣውን ችግር በመቀነስ የግብርናውን ዘርፍ ለማሳደግ ትልቅ ሚና አለው።ኢትዮጵያም የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃውን ለማጠናከርና የዜጎችን የስራ አጥነት ችግር ለመፍታት ፕሮግራምና እቅዶችን አውጥታ እየሰራች ሲሆን ዛሬ የዓለም ባንክ ያደረገው ድጋፍ ይህንን ለማጠናከር ይረዳል ነው ያሉት ሚኒስትሩ።ብድሩም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በጋምቤላና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ 645 ሺህ አባ ወራዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ነው የተባለው።የአለም ባንክ ዳይሬክተር ሚስ ካሮሊን ተርክ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ላይ የምታከናውነውን ተግባር አድንቀው ባንኩ ይህን ለማጠናከር የሚያስችል ብድር ሰጥቷል ነው ያሉት።ብድሩ የደን ሽፋንን ለማሳደግና የአየር ብክለትን ለመከላከል ተግባራዊ የሚደረጉ ስራዎችን ለማገዝና በኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚን  ለማጠናከር የሚረዳ ነው ብለዋል።ኢትዮጵያ የአየር ብክለትን ለመከላከል፣ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ለማከናወን በምታደርገው ጥረት የዓለም ባንክ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ጠቁመዋል። (ኢዜአ)", "passage_id": "9553374bbf7fb64e5dfa940861644972" }, { "cosine_sim_score": 0.45422014594078064, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር የሀይል አቅርቦቱን በአራት እጥፍ ማሳደግ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀቱን ገለፀ።ኢትዮጵያ በውሀ ሀብቷ ከ40 እስከ 50 ሺህ ሜጋ ዋት ያክል የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት እና የማምረት አቅም እንዳላት ይታመናል።ይሁን እንጅ ከውሃም ይሁን ከሌሎች ታዳሽ የሀይል ምንጮች የሚመረተው የሀይል መጠን ከ4 ሺህ 400 ሜጋ ዋት መሻገር አልቻለም።ይህን ተከትሎም እየጨመረ የመጣውን የሀይል ፍላጎት ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ እና የሚሰጠውን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችሉ ምክረ ሀሳቦችን ያካተተ የ10 ዓመታት ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የውሃ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታውቋል።ፍኖተ ካርታው አቅምን ያገናዘበ ፍትሀዊ የአገልግሎት ተጠቃሚነትና ተደራሽነትን ማረጋገጥ፣ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም አጠቃላይ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ማፋጠን የሚያስችሉ አላማዎችን የያዘ ነው።ከዚህ ባለፈም የሀይል ምርትን በአግባቡ ማምረትና ያለምንም የመሰረተ ልማት ችግር ለህብረተሰቡ ማዳረስ የሚያስችል መሆኑም ተገልጿል።የትራንስፎርመሮችን እና የቆጣሪ አቅርቦት ችግሮችን ለመፍታት እንደሚያስችልም የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ፍሬህይወት ወልደሀና ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።የሃይል አማራጮችን ከማስፋት ባለፈም የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ተቀናጅቶ የመስራት ባህልን እንደሚያዳብርም ጠቁመዋል።በፍኖተ ካርታው አሁን ያለውን የኤሌክትሪክ መስመር ከ20 ሺህ ወደ 34 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚያድግ መሆኑም ተጠቅሷል።እንዲሁም የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ከ204 ወደ 256 የሚያሳድግ እና ሁሉም ዜጋ ኤሌክትሪክ ተጠቃሚ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑም ተመላክቷል።የሚመረተው የሀይል መጠንም ወደ 20 ሺህ ሜጋ ዋት የሚያድግ ሲሆን፥ ከውሃ 14 ሺህ፣ ከፀሃይ ሀይል 1 ሺህ 700፣ ከእንፋሎት 900 ሜጋ እንዲሁም ከነፋስ እስከ 2 ሺህ ሜጋ ዋት የሚደርስ ሀይል እንደሚመረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል።በሙሀመድ አሊ", "passage_id": "4ab4ccffef058edd0d6909d94ff84fc7" } ]
4c7868b0825318e0d526eee72fe5d565
3a5c448353b3182613eb201e15514ed3
የአረፋ በዓል ሲከበር አቅመ ደካሞችን በማሰብና በመደገፍ ሊሆን ይገባል- ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ዑመር
የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል እምነቱ በሚያዘው መሰረት አቅመ ደካሞችን በማሰብና ያለው ለሌለው በማካፈል እንዲያከበር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ዑመር ኢድሪስ አሳሰቡ።የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ዑመር ኢድሪስ 1 ሺህ 440ኛውን የአረፋ በዓል አስመልክተው ለሕዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።ኢድ አል አድሃ አረፋ አላህ የነብዩ ኢብራሂምን ፍቅርና እምነት ለመፈተን ልጃቸውን ለመስዋዕትነት እንዲያቀርቡ ያዘዘበትን ዕለት ለማሰብ የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው።ይህን ታሪክ ለመዘከር በዓሉ “የመስዋዕትነት በዓል” ተብሎ እንደሚጠራ የእምነቱ ሊቃውንት ያስረዳሉ፤ የእምነቱ ተከታዮችም የነብዩ መሃመድን ፈለግ ተከትለው በዕለቱ እርድ ይፈጽማሉ።ምዕመኑ በዓሉን ሲያከብርም እምነቱ በሚያዘው መሰረት አቅመ ደካሞችን በማሰብ፣ ያለውን በማካፈልና በማስደሰት መሆን እንዳለበት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።በአሁኑ ወቅት አንገብጋቢው ጉዳይ አንድነትና ሠላምን ማስጠበቅ መሆኑን የጠቀሱት ሃጅ ኡመር እድሪስ “በአገርም ሆነ በውጭ ያለን ሁሉ አንድነታችንንና ሠላማችንን ልንጠብቅ ይገባል” ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል። (ምንጭ፡-ኢዜአ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32638/
[ { "cosine_sim_score": 0.6044942140579224, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) ታላቁ የረመዳን ወር ሊጀምር የሰዓታት ዕድሜ ብቻ ቀርተውታል፡፡ ይህ የጾም ወቅት ሕዝበ ሙስሊሙ ከአሏህ ጋር የሚገናኝበት እና በጾም እና በዱዓ የሚወሰንበት ታለቅ ወር ነው፡፡ በመላው ዓለም የሚገኙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች የረመዳንን ጾም በታላቅ ጉጉት ይጠብቁታል፤ በታላቅ አክብሮት ይጾሙታል፤ ከፈጣሪያቸው ጋርም በጥብቅ ይገናኙበታል፡፡የዘንድሮውን የረመዳንን ጾም መዳረስ ተከትሎ መልእክት ያስተላፉት በባሕር ዳር የሶላት ኢማም ሼህ መሐመድ አብራር ‘‘ረመዳን ከአሏህ ዘንድ ታላቅ ክብርና በረከት የሚገኝበት ነው’’ ብለዋል፡፡ የረመዳን ወር ሲታሰብም ነብዩ መሐመድ ሲያደርጉትሕዝበ ሙስሊሙ ከዚህ በፊት ሲያደርገው የነበረውን መልካም ተግባር በረመዳን ወቅትም የበለጠ እንዲተገብርም ነው ያስገነዘቡት፡፡ ‘‘በረመዳን ወቅት የሚደረገው በጎ ተግባር ከምንጊዜውም በተለዬ ሁኔታ በአሏህ ዘንድ ከፍ ያለ ፀጋ የሚያሰጥ ነው፡፡ ጾሙ የተቻለንን መልካም ተግባር ሁሉ እየፈጸምን የምናሳልፍበት መሆን መቻል አለበት’’ ነው ያሉት፡፡ የዘንድሮው የረመዳን ወቅት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ከወትሮው በተለዬ ሁኔታ እንደሚታሰብ ያነሱት ኢማሙ ’’ጥንቃቄ አድርጉ የሚለው መልእክት በሃይማኖቱ የበላይ ጠባቂዎች እና በጤና ባለሙያዎች እየተነገረ ነው፤ የሚሰጠው መልእክትም ከሼሪያው ሕግ ጋር የማይጋጭ በመሆኑ ሕዝበ ሙስሊሙ ረመዳንን ሲጾም በተባለው ልክ ማክበርና መተግበር አለበት’’ ብለዋል፡፡‘‘ራሳችሁን ጠብቁ፣ አካላዊ ርቀትም ይኑር’’ ሲባል ሲደረግ የነበረውን መልካም ተግባር መተው ማለት አለመሆኑንም አስገንዝበዋል፡፡ ጥንቃቄ እያደረጉ በጎ ተግባራትን መፈጸም እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ ‘‘በምትችሉት ያክል አሏህን ፍሩ’’ ይላል ያሉት ኢማሙ ሼህ መሐመድ ‘‘የአሏህን ሕግ ማክበር እና መፈጸም ያለብን በምንችለው ልክ ነው፤ በሚችሉት ያክል ለፈጣሪ እየተገዙ ቀሪውን ለአሏህ መስጠት ይገባል’’ ብለዋል፡፡ እንደዚህ ባለው ወቅትም ‘‘ጤነኛው ወደበሽተኛው፣ በሽተኛውም ወደጤነኛው አይቅረብ’’ የሚለውን ሕግ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ከመስጂድ በምክንያት እንጂ በመሰልቸትና በቸልተኝነት ስላልተቀረ በቤት ሆኖ ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን መፈጸም ችግር እንደሌለበትም ነው ያስታወቁት፡፡ በተለይም በረመዳን ወቅት ተሰባስቦ መስገድ፣ ዱዓ ማድረግና ማፍጠር መቅረቱ ቢያሳዝንም በሰው ልጅ ክፋት የመጣው ቁጣ እስኪመለስ ድረስ ሕግጋቱን ማክበር ግድ እንደሆነም አሳስበዋል፡፡ዘጋቢ፡- ታርቆ ክንዴ", "passage_id": "5e812c21aa2297b815a6f7f8b4122ee1" }, { "cosine_sim_score": 0.584404468536377, "passage": "ዓርብ ሚያዝያ 16 ቀን 2012 ዓ.ም. ሕዝበ ሙስሊሙ ለአንድ ወር የረመዳን ፆም ሲጀምር፣ በአዲስ አበባ ከተማ በታላቁ አንዋር መስጊድ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት በተላለፈው መመርያ መሠረት የእስልምና እምነት ተከታዮች ዝር አላሉም ነበር፡፡ በአካባቢው በንግድ ሥራ ላይ ከተሰማሩና ግብይት ለመፈጸም ከተገኙ ውስን ሰዎች በስተቀር ጭር ብሏል፡፡ የመስጊዱ በሮች ዝግ ከመሆናቸውም በላይ፣ ዘወትር ይታወቅ የነበረው የጁምዓ ፀሎትና ስግደት በቤት ውስጥ እንዲከናወን በመደረጉ የወትሮው እንቅስቃሴ አይታሰብም፡፡ የረመዳን ወር የፆምና የጸሎት በመሆኑ፣ በሕዝበ ሙስሊሙ ዘንድ በከፍተኛ ናፍቆት የሚጠበቅ ነው፡፡ ዘንድሮ ግን በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የእምነቱ ተከታዮች በቤታቸው እንዲወሰኑ ተገደዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ፆሙን በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት ነቢዩ መሐመድ ስለወረርሽኝ የተናገሩትን ቁርዓንን በመጥቀስ ሲያስረዱ፣ ‹‹በአንድ ሥፍራ ወረርሽኝ መነሳቱን ከሰማችሁ ወደዚያ ሥፍራ አትግቡ፣ ወረርሽኙ እናንተ ባላችሁበት ሥፍራ ከተከሰተ ደግሞ ከሥፍራው አትውጡ፤›› ያሉትን አስታውሰዋል፡፡ ብዙ ሰዎች ከሚሰበሰቡበት ቦታና እንቅስቃሴዎች ከሚደምቁት ሥፍራ መቆጠብ፣ ራስንም ሆነ ሌሎችን ከዚህ ወረርሽኝ ለመጠበቅ ያስችላል ሲሉም አክለዋል፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙም የረመዳን ፆምን በዚህ መሠረት ነው የጀመረው፡፡ በምሥሉ ላይ በታላቁ አንዋር መስጊድ አካባቢ የሚገኙ ቴምርና መሰል ሸቀጦች መሸጫዎች ይታያሉ፡፡ ፎቶ፡- ታምራት ጌታቸው ", "passage_id": "fc2d879841d74ecef775a02e8a6ecbd3" }, { "cosine_sim_score": 0.5832481980323792, "passage": "፡- አንድነቱ፤ ሰላሙ፤ መከባበሩ እና መተባበሩ ዘላቂ እንዲሆን ሙስሊሙ ህብረተሰብ የድርሻውን እንዲወጣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። አንድ ሺህ 440 ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በአገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት ተከበረ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ዑመር እድሪስ፤ የዘንድሮ ኢድ የተለዩ መርሀ ግብሮች የተከናወኑበት ነው፤ አንድነቱን፣ ሰላሙን፣ መከባበሩ እና መተባበሩ ዘላቂ እንዲሆን ሁሉም አማኝ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል። በተግባር ሊታይ፣ ሃይማኖታዊ ሆኖ አገራዊ መልክ ሊይዝም ይገባል ብለዋል። ኢድ ደስታ ማለት ነው፤ ያሉት ዑመር እድሪስ፤ የዘንድሮ ኢድ የሙስሊሙ አንድነት የተከናወነበት፣ ለሙስሊሙ ህብረተሰብና አገራዊ ሰላም የሰፈነበት ሆኖ በመከበሩ በደስታው ልንረካ ይገባናል ብለዋል። “ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሰላምና የአንድት ኮሚቴ እንዲቋቋምና የተከበረ ኢድ እንዲከበር ላደረጉት አስተዋጽኦ ደስታችን ከፍ ያለ ነው” ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢፍጣር መርሀ ግብር አዘጋጅተው ሙስሊሙን ማህበረሰብ መጋበዛቸውን በመጠቆምም፤ “ይህ አዲስ ዕድል ነው ልንጠቀምበት ይገባል” ብለዋል። ለሙስሊሙ ብቻ ሳይሆን ለክርስቲያን አማኞች አንድነት የጣሩ ታላቅ መሪ ናቸው በማለት ዶክተር አብይን አመስግነዋቸዋል። ወንድሞችና እህት ክርስቲያኖች የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይን ጥሪ ተቀብለው የስግደት ቦታውን ማጽዳታቸው ዘንድሮ ብቻ የተከሰተ መሆኑን ዑመር እድሪስ አንስተዋል። የዕለቱ የክብር እንግዳ የአዲስ አበባ\nከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፤ የኢድ በዓላት የሰላም፣ የመከባበር፣ የአንድነት፣ የልማት ጉዞዎች ነበሩ ሲሉ ጠቅሰዋል። ዛሬም ናቸው ከዚህ በተሻለ መልኩም ይቀጥላሉ ሲሉ ያላቸውን ተስፋም ገልጸዋል። የዘንድሮ ሮመዳን የደመቀ እንዲሆን መስጂዶችን በማጽዳት፣ ስቴዲየምን በማስዋብ የበኩላቸውን ድርሻ ያበረከቱ የከተማውን ህብረተሰብም አመስግነዋል። አዲስ አበባ ከተማ እንደ ስሟ ውብ እንድትሆን ከተማዋን የማስዋብና የማፅዳት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። ዝቅተኛ ኑሮ ለሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የትምህርት ቁሳቁስ የማቅረብ ትገበራውን የከተማው ሙስሊም ህብረተሰብ እንዲደግፍም ጥሪ አቅርበዋል። ከተማዋ ንጹህ አየር እንድታገኝ ችግኝ መትከል ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ነው ያሉት ምክትል ከንቲባው፤ በከተማው ለሚተከሉ ችግኞች ሙስሊሙ ህብረተሰብ የድርሻውን እንዲወጣ አደራ ብለዋል። በበዓሉ ሊታደሙ የቻሉት ማክበር ስላለባቸው እንዳልሆነ የጠቆሙት ኢንጂነር ታከለ፤ ወድደው፣ ፈቅደው፣ ባህላቸው መሆኑን አምነው መሆኑን ጠቁመዋል። የሙስሊም ቤተሰብ በአገሩ በከተማው ተሰባስቦ ማክበር ሲገባው እንደ ሁለተኛ ዜጋ ተቆጥሮ ያሳለፈበትን ታሪክ ለመካስ ጭምር መሆኑን ገልጸዋል። አገራችሁ ነው፣ ከተማችሁ ነው በጋራ አገራችንንና ከተማችንን እናልማ ነው ያሉት። ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ ብለዋል፤ ኢንጂነር ታከለ። የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ፕሬዚዳንት ሀጅ አብዱላዚዝ ወጉ፤ አገራዊ ለውጥ የመጣበት፣ በእስላማዊ ተቋም ለውጥ ሂደት ውስጥ በመሆን ህዝበ ሙስሊሙ ለዘመናት ሲመኛቸውና ሲናፍቃቸው የነበሩ ነገሮችን ያገኘበት፣ ጥያቄዎቹ የተመለሱበት፣ ወደ አንድነትና እርቅ የመጣበት፣ በመንግሥት በኩል ስለአንድነት ጎልቶ የተመከረበትና ለዜጎች ክብር የተሰጠበት ኢድ ሆኖ መከበሩንም ጠቅሰዋል። የተፈናቀሉ ወገኖችን በማቋቋም፣ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳትና በመጠየቅ ኢድ ሊከበር እንደሚገባም ነው ሀጅ ብዱላዚዝ ያመለከቱት፤ በሙስሊሞች መካከል እርቅና አንድነት እንዲመጣ ዘጠኝ አባላት ያሉት የተቋማዊ ለውጥ ኮሚቴ በማቋቋም ጥረቱ እንዲሳካ መደረጉ የዘንድሮው ኢድ ልዩ ክስተት ነው ብለዋል። በአዲስ አበባ ከተማ ካርታ ያልነበራቸው ከ10 በላይ\nመስጂዶች አዲስ ካርታ ተዘጋጅቶላቸው መረከባቸውንም አንስተዋል። የተዘጋጁ ሰባት አዳዲስ የመስገጃ ቦታዎችንም ለመረከብ ዝግጅት ላይ እንደሆኑም ጠቁመዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማቶች መቀመጫ እንደመሆኗ፤ ሰላም፣ ልማት፣ ፅዳትና አጠቃላይ ሁኔታውን መጠበቅ ይገባል ብለዋል። ሙስሊሙ ህብረተሰብ በዶክተር አብይ የቀረበውን የችግኝ ተከላ ጥያቄ፣ የክረምት በጎ ተግባርና ሌሎች መሰል ተግባራትን ለመፈጸም ከከተማ አስተዳደሩ ጎን በመቆም ርብርብ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ እስልምና\nጉዳዮች ምክር ቤት የቦርድ\nሰብሳቢ ፕሮፌሰር መሀመድ\nአብዶ፤ ዑለማዎችና የመስጂድ\nአመራሮች ሁሉንም ሙስሊም\nህብረተሰብ አቃፊና አሳታፊ\nየሆነ አደረጃጀት ይተገበራል\nብለዋል። አዲሱ አመራር\nተቋሙን ህዝባዊ የማድረግ\nእንቅስቃሴ እንደሚያደርግም ጠቁመዋል።\nመላው የሙስሊም ማህበረሰብ\nበዕምነቱ ጉዳይ ተሳታፊ\nየሚሆንበት አሠራር ይተገበራልም\nብለዋል።አዲስ ዘመን ግንቦት 28/2011", "passage_id": "8674866d0d7288af815462083cc304b3" }, { "cosine_sim_score": 0.5733924508094788, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የእስልምና እምነት ተከታዮችን ኢፍጣር እራት ጋብዘው ለቅዱስ ረመዳን ወር ያላቸውን መልካም ምኞት ገለፁ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢፍጣር እራት ንግግራቸዉ እንደ ገለጹት የሰላም፣ የአንድነት፣ የይቅርታ፣ የመስጠትና የዕርቅ እሴቶች የረመዳን መገለጫ ናቸው።እነዚህ የመልካም እሴቶች ወር ከወር እንዲቀጥሉ ዑለማዎች ተግተው እንደሚያስተምሩ ያላቸውን ተስፋ ገልጸዋል።በረመዳን ወቅት የሚደረገዉን የውስጣዊ ጽዳት በውጭም ለመድገም የሚቀጥለዉ እሑድ ጠዋት ሁሉም ሰዉ ወጥቶ አካባቢውን እንዲያጸዳ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ምንጭ፡- ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት", "passage_id": "da8493e9431f923acfbda04766fc49f5" }, { "cosine_sim_score": 0.5664161443710327, "passage": "ተስፋ መቁረጥ ከፈተና አያድንም። ወገንንም ወደ ድል አያሻግርም። በእምነታቸው በፀኑ ዜጎች እንጂ በተስፋ ቆራጮች ሀገርና ሕዝብ ፈተናቸውን አልፈው መሠናክሉን ተሻግረው ለድልና ደስታ አይበቁም። ችግሮቻችን ሁሉ በአንድ ጀንበር ሊፈቱ እንደማይችሉ ተገንዝበን፣ የጋራ ችግራችንን በጋራ ለመፍታት ቆርጠን ከተነሳን እንደ ነቢዩላህ ኢብራሂም እንደ አጋርና ኢስማኤል ዘመን ተሻጋሪ ሠላምና ብልፅግናን ማረጋገጥ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን እጅግም ከባድ አይሆንብንም። እኛ ኢትዮጵያውያን በትናንት አብሮነታችን ያስመዘገብናቸው በርካታ አኩሪ የጋራ ገድሎች እንዳሉን ሁሉ በትናንት ግንኙነታችን ውስጥ ፍቅርን፣ ፍትህና ርትዕን አጉድለንና ጎድሎብንም ሊሆን ይችላል። ግን ደግሞ በትናንት ታሪክ ውስጥ እድሜ ዘላለማችንን ተኝተን በማማረር ማሳለፍ መፍትሄ አይሆንም። ችግራችን ውስብስብ ቢሆንም መፍትሄም ያለው፣ እዚሁ የአብሮነት ባህላችን ውስጥ ነው። አብረን ከሆንን አንሰበርም። አብረን ከሆንን የማንፈታው ችግር አይኖርም። የእስልምና እምነት ተከታይ በሆነው ኅብረተሰባችን መካከል የሚፈጠር አንድነት ለሙስሊሙ ወገናችን ብቻ ሳይሆን ለሀገራችንም አንድነትና ጥንካሬ ምንጭ መሆኑን መንግሥት እንደ ትናንት ሁሉ ዛሬም አበክሮ ይገነዘባል። የችግኝ ተከላ እንቅስቃሴያችንን፣ በውሃ ማጠጣት፣ አረምን በማስወገድና መንከባከብ አጠናክረን እንቀጥል። በመላው ዓለም በሚገኙ ሙስሊሞች በታላቅ ድምቀት በየዓመቱ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓሎች መካከል ኢድ – አል አድሃ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ኢድ አል አድሃ የካስዕዋት (የእርድ) በዓልም በመባል ይታወቃል፡፡ በእስልምና የዘመን አቆጣጠር መሠረት የኢድ-አል ፍጥር በዓልን ተከትሎ ከአስር ሳምንታት ቦኋላ ወይም በአስራ ሁለተኛው የየዙል ሂድ ጃ ወር\nውስጥ የሚከበረው የዒድ አል አድሃ በዓል የሐጅ ሥርዓት በሚከናወንባቸው አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ የሚካተት ታላቅ ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነው፡፡ የኢድ አል አድሃ በዓል የተካተተበት የሐጅ ሥርዓት ታላላቅ ተምሳሌታዊ እሴቶችን ያቀፉ በርካታ ኩነቶችን አጣምሮ ከመያዙም ባሻገር ከአምስቱ የእስልምና መሠረቶች መካከል አንዱ የሆነውና ማንኛውም ሙስሊም የገንዘብና የጉልበት አቅሙ እስከፈቀደ ድረስ በሕይወት ዘመኑ ቢያንስ አንድ ጊዜ ሊያከናውነው የሚገባውን የሀጅ ሥርዓትም ይፈፀምበታል። በዚህ አኳያ ኢድ አል አድሐ በዓል የተካተቱበት የሀጅ ሥርዓት ዘርና ቀለም ፣ ሃብታምና ደሀ፣\nሴትና ወንድ ተብሎ መለያየት ሳይኖር ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተሰባሰቡ ሙስሊሞች በአንድ ሥፍራ፣ በአንድነት ፈጣሪያቸው ፊት በመቆም መራራቅን ሳይሆን መቻቻልን፤ጠላትነትን ሳይሆን ዓለምአቀፍ ወንድማማችነትን፤ ፀብና ሁከትን ሳይሆን ሠላምና ፍቅርን ከፍ በማድረግ መታዘዝንና መስዋእትን በእምነትና በተግባር ፤በስሜትና በምግባር ከራሳችን ጋር የምናቆራኝበት ታላቅ የመታሰቢያ በዓል ተደርጎም ይወሰዳል። አዲስ ዘመን ነሀሴ 5/2011", "passage_id": "182abc2096a8c62b7ac5f04f8f682bb2" }, { "cosine_sim_score": 0.5404255986213684, "passage": " አዲስ አበባ፦ በረመዳን ወር ተጠናክሮ የቀጠለው የመረዳዳት ባህል በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከካቢኔ አባላት ጋራ በመሆን ቫቲካን አካባቢ የሚገኘውን ቢላሎል ሀበሺ የልማትና መረዳጃ እድር በጎበኙበት ወቅት ፣የመረዳዳት እርስ በርስ መተሳሰብ፣ መመካከር፣ መደጋገፍ ባህላችንን በማጠናከር ኮቪድ 19ኝና አምበጣ የፈጠሩትን ተግዳሮት መሻገር አለብን ብለዋል ።የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በበኩላቸው ባህላዊ የማህበራዊ መደጋገፍ ሥራዎችን መንግሥት በማጠናከር ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልፀዋል።እንደ እድር አይነት ባህላዊ የማህበራዊ መደጋገፊያ ተቋማት የሆኑትን በማጠናከር የመተጋገዝ ባህላችንን ማጠናከር ይኖርብናል ብለዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና የካቢኔ አባላት ቢላሎል ሀበሺ ለሚረዳቸው ወላጅ አልባና ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን እንኳን ለ1 ሺህ 441ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን በማለት የአልባሳት የበግና የምግብ ልገሳ አድርገዋል ።ቢላሎል ሀበሺ የልማትና መረዳጃ እድር ባለፉት 20 ዓመታት ከቀብር ባለፈ ከ4 ሺ በላይ ወላጅ አልባና ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን በትምህርትና ጤና ዘርፍ ላይ እየደገፈ ይገኛል።አዲስ ዘመን ግንቦት 17/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "351a96f5abcaf727804ea624dacf3548" }, { "cosine_sim_score": 0.5377095341682434, "passage": "\"አካባቢያችንና ዉስጣችንን እናፅዳ\" በሚል መሪ ቃል በጎ ፈቃደኞች በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ መስጅዶችን የማፅዳት መርሀግብር አካሂደዋል፡፡በአዲስ ከተማ ክፍል ከተማ በታለቁ አንዋር መስጅድ  በተካሄደዉ የፅዳት  መርሀግብር በርካታ ወጣቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡የክፍለ ከተማዉ ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤፍሬም አድማሱ በክፍለ ከተማዉ የተለያዩ የበጎ ፈቃዲ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑንና ለሀገራዊ አንድነት ጥቅም እንዳላቸዉ ተናግረዋል፡፡የታላቁ አንዋር መስጅድ  አስተዳዳሪ ሀጂ  አበራ ቡስር  በፅዳት መርሀግብሩ ላይ “የተለያዩ ሀይማኖት ተከታዮች ወንድሞቻችን መሳተፋቸዉ በተለያዩ ሀይማኖቶች መካከል ያለዉን አንድነትና መቻቻልን ያዳብራል\" ብለዋል፡፡", "passage_id": "b15fc05062b80997cf89affb5b6bae50" }, { "cosine_sim_score": 0.5032068490982056, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በማስተላለፍ ሙስሊሞች በዓሉን በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ለተጎዱና ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ እንዲያከብሩት ጥሪ አቅርበዋል፡፡የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በበኩላቸው የዘንድሮው የመውሊድ በዓል መልካም የሆኑ ነገሮች በተመዘገቡበት ወቅት የሚከበር ቢሆንም ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ችግሮች የተከሰቱበት ወቅት መሆኑን ገልፀዋል።በመሆኑም ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተያይዞ ህዝበ ሙስሊሙ የሚጠበቅበትን ታሪካዊ ኃላፊነት እንዲወጣ የጠበቀ አደራዬን ማስተላለፍ እፈልጋለሁ ብለዋል።መላው የእስልምና ሀይማኖት ተከታዮች የመውሊድ በዓል አከባበር ስርዓቶችን ስትከውኑ ራሳችሁን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመጠበቅ እና በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ለተጎዱ እና ለተፈናቀሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ በማድረግ ጭምር መሆን አለበትም ብለዋል።የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ 1 ሺህ 495ኛውን የነቢዩ መሀመድ የልደት በዓል በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት መላው የሀገሪቱ እና የክልሉ የእስልምና እምነት ተከታዮች ይህንን ታላቅ በዓል ሲያከብሩ እንደ ከዚህ ቀደሙ የመረዳዳት እና የመደጋገፍ እሴቶችን በማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ህዝበ ሙስሊሙ ታላቁን የመውሊድ በዓል ሲያከብር በሀይማኖት አባቶች የተላለፈውን የጥንቃቄ መልዕክት መተግበር ይገባልም ነው ያሉት፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤም በከተማዋ፣ በሀገሪቱ እና በዓለም ዙሪያ ለሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን በመሉ እንኳን ለ1 ሺህ 495ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) መውሊድ በዓል በሰላም አደረሳቹህ ብለዋል።በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር እና የደስታ እንዲሆንላቹህ እመኛለሁም ነው ያሉት ባስተላለፉት መልዕክት።", "passage_id": "078dcd4eb079e7000098a2cde1017654" }, { "cosine_sim_score": 0.49124547839164734, "passage": "ቁጥራቸው ሁለት ሚሊዮን የሚጠጋ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በየዓመቱ ከፍተኛ ሥፍራ በሚሰጠው የሃጂ ኡምራ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ መካ ይጓዛሉ፡፡ኤድዋርድ የራኒን ከካይሮ ለአሜሪካ ድምፅ ባጠናቀረው ዘገባው እንዳመለከተው የሳውዲ የፀጥታ ሠራተኞች የሀገር ውስጥና ከውጭ የሚመጡ አሸባሪዎች ጥቃት አደጋ በደቀኑበት በከፍተኛ ጥበቃ ላይ መሆናቸውን ጠቁሟል፡፡ ", "passage_id": "50ed24bbc01af886919a2cca0337a8ca" }, { "cosine_sim_score": 0.4769420325756073, "passage": "አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር የነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) 1494ኛ የልደት በዓል (መውሊድ) በዓልን አስመልክቶ በትናንትናው እለት በሚሊኒየም አዳራሽ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ማህበሩ ለአገር አንድነት፣ ሰላምና ወንድማማችነት እንደሚሰራ ገለፀ።የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የዝግጅቱ አስተባባሪ ወጣት መሀመድ ዘይኑ እንደገለፀው ማህበሩ በአሁኑ ወቅት በአገራችን በተከሰተው አስከፊና አሰቃቂ፣ ኢትዮጵያዊነትን በፍፁም የማይገልፅ ተግባር አዝኗል፤ ድርጊቱንም ይቃወማልም። ወጣት መሀመድ እንደሚናገረው ማህበሩ አገር በቀል ሲሆን አላማውም በሃይማኖትና በአገር ልማትና እድገት ላይ እየሰራ ይገኛል። ይህ ዝግጅት ሰሞኑን በአገራችን በተፈጠረው አስከፊ የሰላም መደፍረስ ምክንያት ሊስተጓጎል ነበር፤ ይሁን እንጂ በፖሊስና የፀጥታ ሀይሉ ከፍተኛ ትብብርና ድጋፍ ሊካሄድ ችሏል የሚለው የማህበሩ ስራ አስፈፃሚ የፀጥታ መደፍረሱ ጉዳይ በፍፁም መከሰትና መሆን የሌለበት ድርጊት ነው። ይህ በእኛ አገር ሊሆን ቀርቶ ሊታሰብ የሚገባ ጉዳይ አልነበረም ሲልም ይገልፃል።የዚህ ዝግጅት አቢይ\nአላማ ዘንድሮ የሚከበረውን\nየነብዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ)\n1494ኛ የልደት በዓል\nአከባበርን አስመልክቶ ከወዲሁ\nየደስታ ስሜት መፍጠርና\nልደታቸውን ከታሪካቸው ጋር\nአያይዞ ለማስታወስ እንደሆነ\nየሚገልፀው ወጣት መሀመድ በዚህ ስሜት ውስጥ እያለ እንዲህ አይነት ነገር በአገራችን መፈጠሩ በግሉም ሆነ ማህበሩ ሃዘን እንደተሰማቸውና ወጣቱ በእንደዚህ አይነት ድርጊት ውስጥ መሳተፍ እንዳልነበረበት ይናገራል። የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር እንዲህ አይነቱን አስከፊ ተግባር ሁል ጊዜ ያወግዛል ያለው ወጣት መሀመድ የማህበሩ ዋና ዓላማ ወጣቱ ሁል ጊዜ ለሀገሩ ልማት መስራት፣ ለሰላም እንዲጥር፣ እንዲሰራ ማስተማር፣ ማበረታታትና ማገዝ ነው ብሏል። የመሻይኮቻችንም መንገድ የሚያስተምረን ይህንኑ መሆኑንና ቁርአንም ሆነ ሀዲስ የሚያስተላልፉትና የያዙት መልእክት ይህንኑ መተሳሰብን፣ መተዛዘንን፣ በፍቅር አብሮ መኖርን፣ መስራትንና ማደግን ነው እንጂ እንዲህ አይነቱን ተግባር አላስተማሩንም ሲል ይገልፃል። በመሆኑም ማህበራችንም ከዚህ ውጪ አይደለም። የሚያስተምረውም ሆነ የሚያስተላልፈው መልእክት ከዚህ ውጪ አይደለም ሲልም ሃሳቡን ገልጿል። እንደ ወጣት መሀመድ ገለፃ በአሁኑ ሰአት አገራችን ላይ እየታየ ያለው ነገር ፍፁም የማይጠበቅ፣ አስቀያሚና አሳዛኝ ነው። በመሆኑም ወጣቱ ፊቱን ወደ ፖለቲካውና ፖለቲከኞች ሳይሆን ወደ ሃይማኖቱ፣ ባህሉና ወላጆቹ ወደሚሉት መመለስ አለበት። ከእንደዚህ አይነቱ ተግባር ፍፁም መራቅ ነው የሚገባው። ማህበራችንም የሚለው እና የሚደግፈው ይህንን ብቻ ነው። ወጣቱ ሰላም ከሌለ ምንም ነገር እንደሌለ ሊገነዘብ ይገባል።በዝግጅቱ ላይ የተገኙት\nኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች\nጠቅላይ ምክር ቤት\n(መጅሊስ) ፕሬዚዳንት ሀጂ\nኡመር ሙፍቲ በበኩላቸው\nእየተፈፀመ ያለው ተግባር\nከማሳዘንም አልፎ እንዳስለቀሳቸው\nየጠቀሱ ሲሆን  “ሁላችንም አንድ እንሁን፣ ሰላም እናስፍን፣ ከእንደዚህ አይነቱና አላህ ከማይወደው ተግባር እንራቅ፣ እስላም ክርስቲያኑ ሁሉ በአንድ ሆነን አገራችንን እናልማ፣ ሰላም እንፍጠር፣ ከመተላለቅ እንዳን። እባካችሁ ሁላችንም ለአላህ ብለን ከዚህ ተግባር እንቆጠብ” ብለዋል።ሃጂ ኡመር ሙፍቲ\nሰላማችን የጠነከረ፣ አንድነታችን\nየጎለበተ፣ እድገታችን የተፋጠነ\nእንዲሆን እንድንጥር አላህን\nእለምናለሁ ብለዋል። “ሰላም\nማጣታችን ያሳዝናል። ፍቅር\nማጣታችን ያሳዝናል። ኡለማዎችንን\nማስለቀሳችን ያሳዝናል። አንድነት\nማጣታችን ያሳዝናል። አሁን\nአንድ ሆነን ቆራጥ\nሆነን ልንነሳ ይገባል።\nአንድ እንሁን፤ የከተማውም\nየገጠሩም እስላም እና\nክርስቲያኑም አንድ እንሁን።\nአንድ ሆነን ቆራጥ\nሆነን እንነሳ። እውነቱም\nይታወቃል፤ ውሸቱም ይታወቃል።\nለእውነት እንድትሰሩ አሳስባለሁ።\nአደራም እላለሁ። አሚን።”\nበማለት መልእክታቸውን ለመላው\nየእስልምና ተከታይ ማህበረሰብና\nየኢትዮጵያ ህዝብ አስተላፈዋል።አዲስ ዘመን ጥቅምት 17/2012ግርማ\nመንግስቴ", "passage_id": "edad17562578658b43eb5e5dd4028309" }, { "cosine_sim_score": 0.46900850534439087, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለረመዳን ጾም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።ፕሬዚዳንቷ በመልዕክታቸው ለመላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ የተባረከ የረመዳን ጾም ይሆን ዘንድ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።በጸሎት አብረን ነን በማለት መግለፃቸውንም ከፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።  ", "passage_id": "0187e5e8c5919ca265c6d8a537c9012b" }, { "cosine_sim_score": 0.46282243728637695, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉራጌ ዞን እና የስልጤ ዞን ተወላጆች የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል ባሉበት እንዲያከብሩ የሁለቱ ዞን አመራሮች ጥሪ አቀረቡ።ከትውልድ አካባቢያቸው ርቀው የሚገኙ የሁለቱ ዞን ተወላጆች የእስልምና እምነት ተከታዮች የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓልን ለማክበር ከያሉበት ወደ ቤተሰቦቻቸው ያቀናሉ።ሆኖም የዘንድሮው የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል እንደ ሁልጊዜው እንዳይከበር የኮሮና ቫይረስ ስጋት ሆኗል።የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ አቶ መሐመድ ጀማል፤ የእምነቱ ተከታዮች እና የዞኑ ተወላጆች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ሲባል በዓሉን በያሉበት እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርበዋል።የቀረበውን ጥሪ ተላልፈው በዓሉን ለማክበር ወደ ዞኑ የሚመጡ ካሉ ግን የ14 ቀን የለይቶ ማቆያ ቆይታቸውን ሳይጨርሱ ወደ ህብረተሰቡ እንደማይቀላቀሉ ተናግረዋል።የስልጤ ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ሃላፊ አቶ ሙህዲን ሙኒር በበኩላቸው÷ የፊታችን ሐምሌ 23 ወይም 24 የሚከበረው ዓረፋ በዓልን በቀጣይ ዓመታት ከቤተሰብ ማንም ሳይጎድል በደመቀ ሁኔታ ማክበር እንዲቻል አሁን የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት ሁሉም የዞኑ ተወላጅ በያሉበት ማክበር አለባቸው ብለዋል። በጥበበስላሴ ጀንበሩ", "passage_id": "fcc95492f96bc2e039c9c276a2af6f48" }, { "cosine_sim_score": 0.4575549364089966, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀትንም ሆነ ሌሎች በዓላቶችን ስናከብር በተለያየ ምክንያት የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ ሊሆን እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስታወቁ።ርዕሰ መስተዳደሩ በጎንደር ከተማ አፄ ፋሲል ጥምቀተ ባህር በተካሄደው ስነ ስርዓት ላይ እንደገለጹት የጥምቀት በዓል ከባህላዊ ክዋኔው ባለፈ የኢትዮጵያ መገለጫ እየሆነ ነው።“የዘድሮውን በዓል ስናከብር ባላፈው ዓመት በዚሁ ጥምቀተ ባህር በደረሰ ድንገተኛ አደጋ የተሰውትን፣ በህግ ማስከበር ህይወታቸው ያለፈና በማንነታቸው የተሰውትን ወገኖች በማሰብ ነው” ብለዋል።እንዲሁም በተለያየ ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በመደግፍና በማገዝ አጋርነትን በማሳየት ሊሆን እንደሚገባ አመልክተው ወቅቱ ጠንክራ መተጋገዝና መተሳሰብ የሚጠይቅ ጊዜ እንደሆነ ጠቁመው “ይህን አስቸጋሪ ወቅት ለመሻገር ትብብር ወሳኝ ነው” ሲሉ ገልፀዋል።“በጎንደር ባህላዊና ሃይማኖታዊ ይዘቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ ያለው የጥምቀት በዓል በመላው አለም የበለጠ እውቅና እንዲኖረው በትኩረት ይሰራል” ብለዋል።የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ በበኩላቸው የጥምቀት በዓል ለጎንደርና አካባቢው ህዝብ የማንነቱ መገለጫ ታሪካዊ በዓል መሆኑን ተናግረዋል።“የጥምቅት በዓል መለያየትን በአንድነት፣ ጥልን በፍቅር የሚያስተምርና ወደ ከፍታው እንድንወጣ ትምህርት የሚወሰድበት በዓል ነው ” ሲሉም ተናግረዋል።“ከተማዋ ጥንታዊ ታሪኳን ጠብቃ እንድትቀጥልና በኢኮኖሚ ጠንካራ እንድትሆን የሁሉም ትብብር ይጠይቃል” ሲሉ ከንቲባው መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "fce2b7618edd2d80173fa65b8cc13cc6" }, { "cosine_sim_score": 0.449339896440506, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ሰላም ምክር ቤት ለደመራ፣ መስቀልና ኢሬቻ በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ ምክር ቤቱ በዓላቱን በማስመልከት በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫው በቅርቡ የተቋቋመው የአዲስ አበባ ምክር ቤት ለሰላም እና የህዝቦች አብሮነት መቀጠል የሚረዱ የተለያዩ ጥናቶችን እየሰራ መሆኑን አንስቷል፡፡ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ከተማ ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ አካላት ጋር በመሆን የተለያዩ ለሰላም የሚበጁ ስራዎች እየሰራ እንደሚገኝ ነው የገለጸው፡፡ በነገው ዕለት እና በቀጣይ ሳምንት የሚከበሩት የደመራ፣ መስቀልና የኢሬቻ በዓላት በሰላማዊ መንገድ እንዲከበሩ አሳስቧል፡፡ ምክር ቤቱ ህብረተሰቡ በዓላቱን በሚያከብርበት ወቅት ለዓለም ስጋት ከሆነው የኮሮና ቫይረስ እየተጠነቀቀ መሆን እንዳለበትም አንስተዋል፡፡ በተጨማሪም በዚህ ወቅት የጤና ሚኒስቴር የሚያወጣቸውን መመሪያዎች መከተል እንደሚገባም አሳውቋል፡፡ በጸጋዬ ንጉስ", "passage_id": "b87d6867524899e82c522950563a17a5" }, { "cosine_sim_score": 0.4355129599571228, "passage": "በመስከረም አዲስ አበባ ውስጥ በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት ኅብረሰተቡን ከኮሮናቫይረሰ ለመጠበቅ በሚያስችል ሁኔታ እንዲከናውኑ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳስበዋል።የመስቀል አደባባይ ግንባታ ሥራ ለመስቀል ስለሚደርስ በዓሉ በተለመደው ቦታ እንደሚከበርም ተናገረዋል።በሌላም በኩል ከንቲባዋ ለሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ሥፍራ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለአባገዳዎች አስረክበዋል።።\n", "passage_id": "513e22a4742a9a8e79ea4ebb63387d2e" }, { "cosine_sim_score": 0.4286639094352722, "passage": "አዲስ አበባ፡-\nበዚህ ፈታኝ ወቅት\nለተቸገሩ ወገኖቻችን አልኝታቸው\nመሆናችንን እናሳይ ሲሉ\nጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር\nዓብይ አህመድ ጥሪ\nአቀረቡ፡፡ የኮሮና ቫይረስ\nየፈጠራቸውን ክፍተቶች ለመድፈን\nሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ\nማበርከት እንደሚኖርበት አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ1441 ኛው የታላቁ የዒድ አል-አድሐ በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ በዚህ ፈታኝ ወቅት ለተቸገሩ ወገኖቻችን አለኝታቸው መሆናችንን እናሳይ ብለዋል፡፡ዒድ አል-አድሐ የመስዋዕትና የመዳን በዓል እንደመሆኑ መጠን ወደ ሐጅ የሚሄደው ሰው ብቻ ሳይሆን የማይሄደውም ጭምር ‹‹ኡድሒያ›› የማረድ ግዴታ እንዳለበት የእምነቱ አስተምሮ እንደሚያዝ አመልክተው፣ በአስተምህሮ መሰረት ለበዓሉ ከሚታረደው አንድ ሦስተኛውን ለድኾችና ለተቸገሩ ወገኖቻችን በማካፈል ይሄንን አስቸጋሪ ወቅት በስኬት እንደምንሻገረው አልጠራጠርም ብለዋል፡፡በአሁኑ ወቅት በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ፣ የሚታመሙና የሚሞቱ ወገኖቻችን ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀበ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ወረርሽኙን መከላከልን እንደ አንድ ሃይማኖታዊ ግዴታ ልንወስደው ይገባል ብለዋል። እንዲሁም ወረርሽኙ የፈጠራቸውን ክፍተቶች ለመድፈን ሁሉም የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚኖርበት አስታውቀዋል፡፡ አቅማቸው ደከም ያሉ ወገኖቻችንን እንድንደግፍ፤ ማዕዳችንን እንድናጋራ ያስፈልጋል ሲሉ ተናግረዋል፡፡እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ\nገለጻ፤ እንደ ኢብራሂም\nያሉ መልካምና ቆራጥ\nሰዎች፣ ለእምነታቸው ሲሉ\nአንድዬ ልጃቸውን መስዋዕት\nለማድረግ ይዘጋጃሉ። እንደነዚህ\nያሉ ለመልካም ዓላማ\nሲሉ እጅግ ውድ\nየሆነ ሀብታቸውን፣ ልጃቸውን\nሲሰጡ ቅር አይላቸውም፡፡\nበተቃራኒው ክፉዎች ለእኩይ ዓላማቸው ወንድማቸው ላይ በትር ያነሳሉ:: እህታቸው ፣ ልጃቸው ፣ እናትና አባታቸው ላይ ሲጨክኑ ዐይናቸውን እንደማያሺ አመልክተዋል፡፡ ከእኛም መካከል አንዳንዶች ለተራ ቁሳዊ ሀብቶች፣ ለትንንሽ የፖለቲካ ድሎችና ለሥልጣን እኩይ ተግባራትን የሚፈጽሙ አሉ፡፡ ለሆዳቸው ሲሉ ቤተሰባቸውን፣ ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ሀገርና ወገናቸውን ለመሸጥ ሲዘጋጁ እንደማየት የሚያሳዝን ነገር የለም፡፡እንዲህ የሚያደርጉ አካላት ከክፉ ሥራቸው እንደሚለሱ ሕዝበ ሙስሊሙ በጥበብ እንዲያስተምራቸው አደራ ለማለት እወዳለሁ ብለዋል፡፡የዘንድሮው የዒድ አል-አድሐ (የዐረፋ) በዓል በተለያዩ ምክንያቶች ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ለየት ያለ ትርጉም አለው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከዓመታት ግንባታና የዲፕሎማቲክ ትግል በኋላ የመጀመ ሪያውን የሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት ባሳካንበት ጊዜ የሚከበር በመሆኑ በዓሉን በከፍተኛ ሐሴት ውስጥ ሆነን የምንቀበለው እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ ሙስሊሙ ወገናችን የሕዳሴ ግድባችን እውን እንዲሆንም ገንዘብ ከማዋጣትና ጠቃሚ ሐሳቦችን ከማበርከት ባለፈ በዲፕሎማሲያዊ ተጋድሎው ሂደት ግንባር ቀደም በመሆን የሁላችንም የሆነችው ሀገራችንን ለማኩራት በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ሙስሊሞች መስዋዕትነት መክፈላችሁን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በክብር ያየዋል ብለዋል፡፡አዲስ ዘመን ሐምሌ 24/2012በጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "c32cb0c7e6127400fc69006e14273580" } ]
f78788af119e3c36a439c6ff430ee66e
1da34c1e5f1b2d19dfde326b75b956df
የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ አጠናቀቀ
የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ አጠናቀቀ።የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አባልና በኢህአዴግ ፅህፈት ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ጉዳዮች ሀላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ለኢቢሲ እንደተናገሩት፥ ኮሚቴው በወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የድርጅት ስራዎች እና የአመራር ቁመና ላይ ሀላፊነት በተሞላው መንገድ ህዝብና መንግስትን በሚያስቀጥል መልኩ ዝርዝርና ጥልቅ ግምገማዎችን አካሂዷል።በዚህ ድክመት ነው ያላቸውን በመለየት በዝርዝር መፍትሄዎችን ያስቀመጠው ኮሚቴው፥ ከሀገራዊ ለውጡ ጋር የመጡ በድክመት ያነሳቸውን ዝንባሌዎችን መመልከቱን ነው ያነሱት።ለውጡ ህዝቡ በሚፈልገው ደረጃ ወደፊት እንዲሄድ ህዝቡና ሀገሪቱ ወደሚፈለገው የከፍታ ደረጃ እንዲደርሱ የሚታትሩ እንዳሉ ሁሉ በለውጡ የቀድሞውን ይዞ የመቆዘም፣ ህዝበኝነት እና ወላዋይነት በአመረራር ደረጃ እንዳሉና ይህም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንድ ሆነው በአንድ አቅጣጫና እና በተመሳሳይ ፍጥነት እንዳይሄዱ ማድረጉን በድክመት እንደገመገመ ገልፀዋል።በዚህ ላይም የጋራ ስምምነት መደረሱን በመጠቆም ከድርጅት በላይ ኢትዮጵያና ህዝቦቿ መቀጠል እንዳለባቸው በማንሳት ለውጡን በመምራት ሂደት በተሸለ መረጋጋት፣ መደማመጥ እና ሀላፊነት በሚሰማ አግባብ ግምገማውን መካሄዱን ነው አቶ ፍቃዱ የተናገሩት።በሀገር ደረጃ የሚስተዋለው የብሄር ፅንፈኝነት ለሀገራዊ አንድነት እና ለፌደራላዊትና ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ችግርና ተግዳሮት እንደሆነ በማንሳት መታገል እንደሚገባ ኮሚቴው ተመልክቷል።ማንነቶች መከበር ያለባቸው ቢሆንም ኢትዮጵያዊ ማንነትን አስታርቆና አቻችሎ ማስኬድ እንደሚገባ መነሳቱንና በማህበራዊ ሚዲያው ከሚንፀባረቁትና አመራሩም ከሚገዛቸው ፅንፈኝነት በመውጣት መታገል እንደሚገባ ዝርዝር ግምገማ ተካሂዷል ብለዋል።የህግ የበላይነትን ከማስከበር አንፃር ባለፉት ጊዜያቶች ህግና ስርዓትን ለማስከበር የህዝቡ የሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያው መብቶች ተገድበው እንደነበር ከዚህም ለመውጣት በህዝቡ ገፊነት ኢህአዴግ ለውጡን እዚህ ደረጃ ማድረሱን ተመልክቷል።ነገር ግን ህዝቡ ነፃነቱን አጠቃቀም ላይ ክፍተቶች መታየታቸውን በማንሳት ኮሚቴው በነፃነት እና በደህንነት መካከል ሚዛኑ መጠበቅ እንዳለበት በማንሳት ማንኛውም ጥያቄ በሰለጠነ እና በሰከነ መልኩ ለሀገር ያለውን ፋይዳ በመመልት የተሰጠውን መብት መጠቀም እንደሚገባ መገምገሙን ነው አቶ ፍቃዱ ያነሱት።ከዚህ ውጪ የሚሄዱ ህገውጥ፣ ስርዓት አልበኝነት እና በሀይል ማንኛውንም ለመፈፀም የሚደረጉ ነገሮች ዋጋ የሚያስከፍሉ በመሆናቸው እና ነፃነቱን የሚፈታተኑ በመሆናቸው እነዚህን ክፍተቶች ከህዝቡ ጋር በመሆን በውስጡም ያሉትን ጉድለቶች በማረም የህግ የበላይነትን ሳይደራደር ማስከበር አለበት የሚል ድምዳሜ በግምገማው መደረሱን አስታውቀዋል።በለውጡ ላይ ያለውን ብዥታ የተመለከተው ኮሚቴው ለውጡ በህዝብ ግፊት ኢህአዴግ በውስጡ በወሰዳቸው እርምጃዎች የመጣ መሆኑን በማስመር ሁሉም በለውጡ ውስጥ ድርሻ እንዳለው ተመልክቷል።ኮሚቴው በግምገማው የደረሰባቸውን ድምዳሜዎች ያብራሩት አቶ ፍቃዱ፥ አንዱ ድምዳሜ እንድነትን የሚንዱ ነገሮች መታረም እንዳለባቸው የሚመለከተው ነው ብለዋል።በብሄራዊ ድርጅቶች መካከል በጋራ ያሳለፏቸው መልካም ነገሮች በጋራ የከፈሏቸው መስዋእቶች እና ትግሎች እንዳሉ ያነሱት አቶ ፍቃዱ፥ ዛሬ ላይ አነስተኛ እና ስትራቴጂክ ያለሆኑ ጉዳዮች አይደለም መታየት ያለባቸው ብለዋል።ይህንንም ታሳቢ በማድረግ ኮሚቴው አንድነትን የሚጎዱ ነገሮችን በግልጽ በመገምገም አንዱ ድርጅት ሌላው ላይ ጣት መቀሰር ሳይሆን ራሱን ከለውጡ አንፃር እንዲመለከት ድምዳሜ ላይ ተደርሷል ብለዋል።በጋራ በመስማማት ድምዳሜ የተደረሰባቸውን ነገሮችን በሁሉም ደረጃ መተግበር ላይ ክፍተቶች እንዳሉ ኮሚቴው ተመልክቷል።ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የደረሰባቸውን ድምዳሜዎች መሰረት በማድረግም ቀጣይ አቅጣጫዎችን እንዳስቀመጠ አቶ ፍቃዱተናገርዋል።በሁሉም የሀገሪተ አከባቢዎች የዜጎች የመዘዋወር እና ንብረት የማፍራት ህገ መንግስታዊ መብት መከበር እንዳለበት በመመለክት የደህንነት እና ነፃነት ሚዛን በተጠበቀ መለኩ የህግ የበላይነት እንዲከበር አቅጣጫ አስቀምጧል።የለውጡ ስራዎች ተቋማዊ እንዲሆኑ ከማድረግ አንፃር የሚያስፈልጉ ህጎች እና ደንቦችን በማውጣት ህዝቡን ባሳተፈ ሁኔታ እንዲተገበሩም የሚል አቅጣጫ ተቀምጧል።የለውጡን ትክክለኛ ምን ማለት እና ዓላማው ምንድነው በሚለው ላይ ግልፅነት መፍጠር ሌላው አቅጣጫ መሆኑን አንሰተዋል።መገናኛ ብዙሃን በህዝብ አብሮነትና መቻቻል እንዲሁም አንድነት እና የህግ የበላይነት ላይ እንዲሰሩ ለማስቻልም እንዲሰራ ኮሚቴው አቅጣጫ ማስቀመጡ ነው የተናገሩት።ቀጣዩ ሀገር አቀፍ ምርጫም ህገመንግስቱ ባስቀመጠው መሰረት 2012 ላይ መካሄዱ አስፈላጊነት ላይ አቋም በመያዝ እንደ ድርጅትም እንደ መንግስትም ዝግጅት እንዲደረግ ነው አቅጣጫ ያስቀመጠው።በደቡብ ክልል እየተነሱ ባሉት የክልልነት ጥያቄ በተመለከተ ኮሚቴው መምከሩን የተናገሩት አቶ ፍቃዱ፥ ደኢህዴን በክልሉ እየተነሱ ላሉት ጥያቄዎች ሳይንሳዊ መፍትሄ ለመስጠት ያከናወነውን ጥናት ተመልክቷል።በጥናቱ መሰረት ደኢህዴን ያቀረበውን የክልልነት መዋቅር የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአወንታ መመልከቱን እና ለተግባራዊነቱም ድጋፍ ለማድረግ መስማማቱን ገልፀዋል።ከኢህአዴግ ውህደት አንጻር በሀዋሳው ድርጅታዊ ጉባኤ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ የተካሄደ ጥናት አልቆ ውይይት እየተደረገ መሆኑን እና ሁሉም ብሄራዊ ድርጅቶች መክረውበት ለስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው እንዲያቀርቡ አቅጣጫ መቀመጡን ተናግረዋል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31285/
[ { "cosine_sim_score": 0.6553621888160706, "passage": "የኢህአዴግ ምክር ቤት ወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎችን እና ያለፉትን ወራት የእቅድ አፈፃፀም በጥልቀት ገምግሞ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ መደበኛ ስብሰባውን አጠናቀቀ፡፡የኢሕአዴግ ምክር ቤት ከሚያዚያ 7 – 8 /2011 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ሀገራዊ የለውጥ ሂደቱ ያለበትን ደረጃና የተከናወኑ የፖለቲካና የድርጅት ስራዎችን አፈፃፀም ገምግሟል። \nባለፈው አንድ አመት በተለይም 11ኛው የኢሕአዴግ ጉባኤ ከተካሄደበት መስከረም ወር ጀምሮ የጉባዔውን ዋና ዋና ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች መሰረት በማድረግ የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ያስቻሉ ተጨባጭ እርምጃዎች ሲወሰዱ መቆየታቸውን ምክር ቤቱ በዝርዝር ተመልክቷል።የፖለቲካ ምህዳሩን ከማስፋት አኳያ የተሰሩ ዘርፈ ብዙ ስራዎች መኖራቸውን መግለጫው ጠቅሶ፣ እህት እና አጋር ፓርቲዎች እያደረጓቸው ያሉ እንቅስቃሴዎች በመልካም ጅምርነት የገመገመው ምክር ቤቱ በቅርቡ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተፈረመው የቃል ኪዳን ሰነድ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ቦታ ያለው እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ኢህአዴግ የቃል ኪዳን ሰነዱን አክብሮ በመንቀሳቀስ ሃላፊነቱን በተሟላ መልኩ እንዲወጣ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎችም ህገ መንግስቱን አክብረው በሰላማዊ የሀሳብ ትግል ብቻ በመድብለ ፓርቲ ስርዓቱ ውስጥ ያለባቸውን ሃላፊነት ተረድተው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪውን አስተላልፏል።ከፖለቲካዊ ስራዎች አንፃር ሰፊ ውይይት ከተካሄደባቸው ጉዳዮች መካከል የውስጠ ድርጅት ዴሞክራሲና የአመራር አንድነት ይገኝበታል። ምክር ቤቱ በእህት ድርጅቶችና በአመራሩ መካከል የሚታየውን መጠራጠር በመፍታት የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት ማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክሯል። ከዚህ አኳያ መታረምና መስተካከል ያለባቸው ነጥቦች ላይ ፍጹም ነጻ በሆነ መንገድ ሀሳብ እንዲንሸራሸርና በመጨረሻም አገርንና ህዝብን ማዕከል ያደረጉ ጉዳዮች ላይ መግባባት ተፈጥሯል፡፡በኢኮኖሚው መስክ የተወሰዱ የእርምት እርምጃዎች ሀገራዊ የኢኮኖሚ መቀዛቀዙን በማስተካከል ረገድ በጎ ሚና እንደነበራቸው የተመለከተው ምክር ቤቱ በተለይም ሀገራዊ የውጪ ምንዛሬ ክምችቱን በማሳደግ በኩል ትርጉም ያለው ስራ እንደተሰራ ገምግሟል። በዚህ መስክ መሻሻሎች እየታዩ ቢሆኑም ከፍተኛ የስራ አጥነት፣ የውጪ ምንዛሬ እጥረት፣ የብድር ጫና ችግሮች በአግባቡ ያልተቀረፉ በመሆናቸው መዋቅራዊ መፍትሄ ለመስጠት መረባረብ እንደሚገባ ምክር ቤቱ አስምሮበታል።የወጣቶችን የተሳታፊነትና የተጠቃሚነት ጥያቄዎች በተለይም የስራ አጥነት ችግርን ለመፍታት እስካሁን የተደረጉት ጥረቶች ያሉ ቢሆንም ከችግሩ ስፋትና ፍላጎት አንጻር አሁንም ከለውጡ በሚገባው ደረጃ ያልተጠቀሙበት ሁኔታ መኖሩን ምክር ቤቱ በአጽንኦት ገምግሟል። በተጨማሪም ወጣቶቹ ያሏቸውን የፖለቲካ ተሳትፎ ጥያቄዎች ገና በተሟላ ሁኔታ አለመመለሳቸውን አይቷል። በመሆኑም የወጣቶች ተጠቃሚነት ጉዳይ በቀሪ የበጀት አመቱ ወራት ልዩ አገራዊ አጀንዳ እና የርብርብ ማዕከል እንዲሆን ምክር ቤቱ ወስኗል።በየአካባቢው የሚታዩ ከመልካም አስተዳደርና ከዚህም ጋር ተያይዞ የሚነሱ የህዝብ ቅሬታዎችን ለመፍታት የተጀመረውን የሪፎርም ስራ አጠንክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ በአጽንኦት ተመልክቷል፡፡ምክር ቤቱ በፀጥታና ፍትህ ስርዓቱ ላይ የተካሄደው ሪፎርምና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች በኢትዮጵያ ላይ አንዣቦ የነበረውን የመበታተን አደጋ በመቀልበስ ሀገራዊ አንድነትን ለማስጠበቅ የላቀ ሚና እንደነበራቸው በመገምገም የህግ የበላይነትን በማስከበር ረገድ ያሉ ክፍተቶች መታረም እንዳለባቸውም ግልጽ አቅጣጫ አስቀምጧል። ከዚህ አንፃር ማንኛውም ለግጭት እና አለመረጋጋት የሚዳርጉ ሁኔታዎች በግልፅ ተለይተው በአስቸኳይ መታረም እንዳለባቸውና መንግስትም ህግን የማስከበር ቁልፍ ሃላፊነቱን በጥብቅ መወጣት እንደሚገባው የጋራ ስምምነት ላይ ተደርሷል። ከዚህ አኳያ ክልሎች እና የየአካባቢው መዋቅር የየራሳቸውን ህገ መንግስታዊ ግዴታ እንዲወጡ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ባለፉት ጊዚያት በአንዳንድ አካበቢዎች በተከሰቱ ችግሮች ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች ጉዳይ ላይ በጥልቀት የተወያየው የኢሕአዴግ ምክር ቤት ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬያቸው ለመመስለ አስፈላጊውን ጥረት እንዲደረግ አጽንኦት ተሰጥቶታል፡፡ከሁሉም ጎረቤት ሀገራት ጋር መልካም ወዳጅነት መመስረቱና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ትብብር እየተካሄደ መሆኑን የገመገመው ምክር ቤቱ በተለይ ከኤርትራ መንግስትና ህዝብ ጋር የተጀመረው ግንኙነት ሁለቱ ሀገራት ያሏቸውን ባህላዊ፣ የኢኮኖሚዊ እና ማህበራዊ ትስስር የሚያጠናክሩ ዕድሎችን አሟጦ መጠቀም በሚያስችል መልኩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ወስኗል።የኢሕአዴግ ምክር ቤት ለውጡ ሰፊና ህዝባዊ መሰረት ይዞ እንዲቀጥል ሰላም፣ ልማት፣ ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደርን ማስፈን፣ ፍትህን ማረጋገጥ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትንና ሀገራዊ ክብርን ማረጋገጥ ለነገ የማይባሉ የድርጅቱ ቀዳሚ ተልዕኮዎች መሆናቸውን አስቀምጧል። በመሆኑም እስካሁን የተመዘገቡ ስኬቶችንና ድሎችን የሚያሰፋና ጉድለቶችን የሚያርሙ እንቀስቃሴዎች በጊዜ የለንም መንፈስ መፈፀም እንዳለባቸው አቅጣጫ አስቀምጧል።በዋና ዋና ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ አውታሮች ግንባታ ላይ በጥልቀት የመከረው ምክር ቤቱ እስካሁን የተመዘገቡ ውጤቶች እንደተጠበቁ ሆነው በቀጣይ ጊዜ በተለይም ለመስኖ ልማት የሚሰጠውን ትኩረት እንደተጠበቀ ሆኖ በቀሪ ወራት በመኸር ስራ ላይ መረባረብ እንደሚገባ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ እንዲሁም በኢንዱስትሪው ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ሀገራዊ ኢኮኖሚውን የበለጠ ለማነቃቃት መረባረብ እንደሚገባም ዝርዝር አቅጣጫ አስቀምጧል።የመገናኛ ብዙሃን ሀገራዊ ለውጡንና ትሩፋቶቹን እንዲሁም ያሉበትን ተግዳሮቶች በተመለከተ በስፋት መዘገባቸው ሀገራዊ አንድነት በማምጣት ረገድ አወንታዊ ሚና እየተወጡ መሆናቸውን ተመልክቷል። ሚዲያው ዜጎች ሃሳባቸውን በነፃነት የሚገልፁበት መድረክ መሆኑም በአዎንታ የሚታይ ለውጥ ነው ብሏል ምክር ቤቱ። ሆኖም ከኋላው ታሪካችን ትምህርት በመውሰድ የወደፊት ተልዕኳችንን ለማሳካት የሚያግዙ መልዕክቶችን ከመቅረፅ ይልቅ ባለፉት ጉድለቶች ላይ ብቻ በመንጠልጠል ብሶትን ማራገብ የሚታይበት በመሆኑ በቀጣይ መታረም እንደሚገባው አሳስቧል።ሀሳብን በነጻነት የመግለጽን መብት ተግባራዊ ከማድረግ አንጻር ማህበራዊ ሚዲያው እየተጫወተ ያለው አዎንታዊ ሚና እንደተጠበቀ ሆኖ ዴሞክራሲውን የማቀጨጭ ሚናው እየጎላ መምጣቱን ገምግሞ ከለውጡ ጋር በተዛመደ መልኩ የሚታረምበትን አካሄድ መከተል እንደሚገባ አመላክቷል። የጥላቻ ንግግሮችን በህግ አግባብ መከላከል አስፈላጊ እንደሆነም ምክር ቤቱ አምኖበታል።ምክር ቤቱ ለውጡን እየተፈታተኑ ያሉ ተግዳሮቶችን በተመለከተ በስፋት የተወያየ ሲሆን ለዉጡ አሁንም ህዝባዊ መሰረት ይዞ እንዳይጓዝ ከተቻለም እንዲቀለበስ የሚጥሩ ሃይሎች የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያደረጉ መሆናቸውን አይቷል። ከዚህ ጋር ተያይዞ ከጽንፈኛ ብሄርተኝነት፣ ስርዓት አልበኝነት እና የህግ የበላይነት የማረጋገጥ ፈተናዎች የአገራዊ አንድነት ችግሮች በመሆናቸው በተባበረ ክንድ በመፍታት ለውጡን ማስቀጠልና ማስፋት ለምርጫ የሚቀርብ ሳይሆን የሀገር ህልውና ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ ከለውጡ በተቃራኒ ያሉ አስተሳሰቦችን መግራትና ተግባራትን መግታት ወቅቱ የሚጠይቀው ቁልፍ ተልዕኮ መሆኑን አስምሮበታል።በመጨረሻም የኢሕአዴግ ምክር ቤት በቀረበው ሰነድና ሪፖርት ላይ በጥልቀት ከተወያየ በኃላ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል፡፡ስለሆነም የኢህአዴግ ምክር ቤት የድርጅቱ አመራር፣ አባላት፣ አጋር ድርጅቶች፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ሲቪል ማህበራትና መላው የኢትዮጵያ ህዝቦች የተጀመረውን ሀገራዊ ለውጥ በማስቀጠል የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ጥሪውን አስተላልፏል፡፡የኢሕአዴግ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤትሚያዚያ 9 ቀን 2011 ዓ.ም", "passage_id": "21510de8a35a5c9048e4f73f42acca21" }, { "cosine_sim_score": 0.639447808265686, "passage": "የጥልቅ ተሃድሶ መጀመር የተሃድሶ ጉዞውን  ከመስቀለኛ መንገድ የታደገ እንደነበር የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ ፡፡የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነሓሴ 27 እና 28 ቀን 2009 ዓ/ም  ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የ2009 ዓም   የድርጅትና የመንግሥት ሥራዎችን ዕቅድ በጥልቀት በመገምገም የሁለት  ቀን ስብሰባውን  ማጠናቀቁን  የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ለዋልታ በላከው  መግለጫ  አስታውቋል ።ሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴው በስብሰባው ባለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ላይ የተጀመረውን በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ አሁን የደረሰበትን ደረጃና ያስመዘገበውን ውጤት  እንዲሁም በቀጣይ  ትኩረት  ስለሚደረጉባቸው  አጽዕኖት ሠጥቶ ተወያይቷል ።የኢህአዴግ ሥራ  አስፈጻሚ  ኮሚቴ የድርጅትና የመንግሥት ሥራዎችን አፈጻጻምን  በመገምገም የቀጣይ  የትኩረት አቅጣጫዎችን  አስቀምጧል ።በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄው መጀመር እንዳለበት በኢህአዴግ መወሰኑ ወቅታዊ፣ ትክክለኛና የተሃድሶ ጉዞውን ከመስቀለኛ መንገድ የታደገ እንደነበር ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው  በጥልቀት  ገምግሞታል ።የሙስናና ብልሹ አሠራር ችግሮችን  ለመከላከል  በፌደራልና የክልል  መንግሥታት ውስጥ   የህዝብን  ሃብት  በመዘበሩ አመራሮች  ላይ  መረጃን  መሠረት  በማድረግ ከአስተዳደራዊ ጀምሮ  ህዝብን ባሳተፈ ሁኔታ  በህግ አግባብ   እየተወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አጽዕኖት ሠጥቶ መወያየቱን  መግለጫው  አመልክቷል ።በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ሲካሄድ የቆየው ጥልቅ ተሃድሶ በአባላት ዘንድ ተቀዛቅዞ  የነበረውን ትግል  በማሻሻል ረገድ ፣ የውስጥ ድርጅት ትግልና ዴሞክራሲያዊነት በማጎልበት፣  ዴሞክራሲያዊና ጓዳዊ ትስስርን በአባላት  ዘንድ  በማጠናከር የጥልቅ  ተሃድሶው  በህዝብ ዘንድ  ተስፋ  መጫር መጀመሩን  መግለጫው አትቷል ።በአገሪቱ ታውጆ  የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲረጋገጥ   ያስቻለና ህዝቡ ፊቱን   ወደ ልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ በማዞር የህዳሴውን ጉዞ  ለማስቀጠል ምቹ ሁኔታን የፈጠረ እንደነበር  መግለጫው አመልክቷል ።የኢህአዴግ አመራር ወቅቱ የሚጠይቀውን የመፈጸም ብቃትን ለማሳደግና  የተጀመረውን የአመራር ቁመናና ተነሳሽነት ለማሳደግም  ለአመራሩ  የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሲሰጥ  መቆየቱን  ተመልክቷል ።በህዝቡ ሲነሱ የነበሩትን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ፣ የወጣቶች የሥራ አጥነት ችግሮች ህዝብና መንግሥት ባደረጉት ርብርብ  በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች የሥራ ዕድል ተጠቃሚ በመሆናቸው  ተስፋን ያጫረ  ተግባር  እንደሆነ  መግለጫው አስረድቷል ።በተጨማሪም ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ቴክኒክና ሙያ ተመርቀው  የሚወጡ  ከፍተኛ  ቁጥር ያላቸውን ወጣቶችን በተቀረፀው ፖሊሲን  በተግባር  በመተርጎም  ይበልጥ  የሥራ ዕድልን  ለመፍጠር መረባረብ እንደሚያስፈልግ  መግለጫው አጽዕኖት ሠጥቶ ገልጿል  ።            መላው የአገሪቱ ህዝቦች በተሃድሶ  በተከፈቱ የውይይት መድረኮች ድክመቶች እንዲታረሙ ሲታገል መቆየቱን ለኢህአዴግ  ያለውን እምነት እንዳረጋገጠ ጠቁሟል፡፡በአገሪቱ የተጀመሩት ተከታታይና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም በአገሪቱ  ካጋጠማት ድርቅ በመውጣት በግብናው፣ በኢንዱስትሪውና በአገልግሎት ዘርፍ በዘንድሮ የበጀት ዓመት ለማስመዝገብ የተቀመጡትን ግቦች ለማሳካት ሥራ አስፈጻሚው ተግቶ እንደሚሠራ በመግለጫው  ጠቁሟል ።በዘንድሮ የበጀት ዓመት የሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ እንዲሁም ባለፉት ዓመታት የተንጠባጠቡትን በተሟላ መልኩ በመተግበር የመካከለኛ ገቢ ራዕይ ለማሳካት ወሳኝ የዝግጅት ምዕራፍ መሆኑንና ሁሉን አቀፍ ርብርብ የሚጠይቅ መሆኑን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡          ዝርዝር መግለጫው እነሆየኢሕአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ነሐሴ 27 እና 28 ቀን 2009 ዓም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የ2009 ዓ.ም የድርጅትና የመንግስት ስራዎች እቅድ አፈፃፀምን በጥልቀት በመገምገም መደበኛ ስብሰባውን ማጠናቀቁን የኢህአዴግ ም/ቤት ጽ/ቤት በላከው መግለጫ አስታወቋል፡፡ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ባለፈው ዓመት በነሐሴ ወር የተጀመረው በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ የደረሰበትን ደረጃ፣ ያስመዘገበውን ውጤትና ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉደዮችን በዝርዝር ገምግሟል፡፡ በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ መጀመር እንዳለበት የተላለፈው ውሳኔ ትክክለኛ፣ ወቅታዊ እና የተሃድሶ ጉዞውን ከመስቀለኛ መንገድ የታደገ እንደነበር  ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ገምግሟል፡፡ በአባላት ዘንድ ተፈጥሮ የነበረው የትግል መቀዛቀዝ መሻሻሉን፣ የውስጥ ድርጅት ትግልና ዴሞክራሲያዊነት እየጎለበተ መምጣቱን፣ በኢህአዴግ አባላትና ብሔራዊ ድርጅቶች መካከል ተፈጥሮ የነበረው አላስፈላጊ መጠራጠር በዴሞክራሲያዊና ጓዳዊ ትስስር መተካቱን፣ የጥልቅ ተሃድሶ እንቅስቃሴውም በህዝብ ዘንድ ተስፋ መጫር መጀመሩን ገምግሟል፡፡የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት እንዲኖር ያስቻለ መሆኑንና ህዝቡም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከተነሳ በኋላ የአገራችን ሰላም እንዲረጋገጥ የተጫወተው ሚና የላቀ መሆኑን ገልጿል፡፡ ህዝቡ ፊቱን ወደ ልማትና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ በማዞር የህዳሴ ጉዞውን ለማስቀጠል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን  አመላክቷል፡፡   የአመራሩን የፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ብቃት ለማሳደግና ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ አመራር መስጠት የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል፡፡ በዚህም ጥልቅ ተሃድሶውን በአመለካከትም ሆነ በተግባር በብቃት ለመፈፀም፤ የተጀመረውን የህዳሴ ጉዞ ለማሳካት የሚያስችል የአመራር ቁመና እና ተነሳሽነት መፈጠሩን ገምግሟል፡፡መላው የአገራችን ህዝቦች በተከፈቱ የውይይት መድረኮች ድክመቶች እንዲታረሙ ሲታገል መቆየቱ ለድርጅቱ ያለውን እምነት የሚያረጋግጥ መሆኑን የተመለከተው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ከህዝቡ ሲነሱ የነበሩትን አንገብጋቢ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን፤ የወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ባለፉት ወራት የመለየት፣ የማደራጀት፣ የማሰልጠን፣ ብድርና የስራ ሁኔታዎችን በማመቻቸት መሪ ድርጅቱ፣ መንግስትና ህዝብ ባደረጉት ርብርብ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ዜጎች የስራ እድል የተፈጠረ በመሆኑ ለወጣቱ ተስፋ ጭረዋል ሲል መግለጫው ያትታል። አሁንም ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ተመርቀው የወጡ ወጣቶችን ጨምሮ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስራ አጥ በአገሪቱ እንደሚገኝ የገመገመው ስራ እሰፈፃሚ ኮሚቴው ስራ አጥነትን ለማስወገድ የተቀረፁ ፖሊሲዎችን በአግባቡ በመተርጎም የስራ እድል ፈጠራው ዋንኛው የርብርብ ማዕከል ሆኖ መቀጠል እንደሚገባው አሰምሮበታል፡፡   በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ በፐብሊክ ሰረቫንቱ እና በፍትህ አካላት በተካሄደው የተሃድሶ እንቅስቃሴ ችግሮቹ በዝርዝር የተለዩና መግባባት የተደረሰባቸው ሲሆን በየደረጃው ለመፍታት የተጀመረው ጥረት እንደተጠበቀ ሆኖ አሁንም ህዝቡን በሚያረካ መልኩ እንዳልሆነና ትኩረት የሚሻ መሆኑን መግለጫው አስምሮበታል፡፡ ሙስናና ብልሹ አሰራርን በሚመለከት አጽንኦት ሰጥቶ የተመለከተው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የተጀመረዉ የሙስናና ብልሹ አሰራር ችግሮች በፌዴራል እና በክልሎች የመንግስት እና የህዝብን ሀብት በመዘበሩ አመራሮች ላይ መረጃ ላይ በተመሰረተ አግባብ፤ ህጋዊ እርምጃ እየተውስደ ሲሆን በአመለካከት ደረጃ ያለዉን ደግሞ በግምገማ እና ፖለቲካዊ እርምጃ በመዉሰድ ብልሹ አሰራርን ህዝቡን ባሳተፈ መልኩ  አስተዳደራዊ እርምጃ  የመውሰዱ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ኮሚቶው አጽንኦት ሰቶ መወያየቱን መግለቻው ያትታል፡፡ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የዓመቱን የሰራዊት ግንባታ አፈፃፀምን የገመገመ ሲሆን በጥልቅ ተሃድሶ ሂደት መሪ ድርጅቱን በማጠናከር የመሪነት ሚናውን እንዲጫወት   ማብቃት፣ የልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መንግስት አቅም በማጎልበት የህዝብ ክንፉ በሂደቱ በማለፍ የራሱን ጉድለቶች አይቶ ጠንካራ የሰራዊት አቅም እንዲሆን የማድረግ ስራዎችን ማከናወን ላይ ያተኮረ እንደነበር ገምግሟል፡፡ በአጠቃላይ በገጠር የልማት ሰራዊት ግንባታ በተፋሰስና በተፈጥሮ ሃብት ልማት እንክብካቤ በተሸለ ቁመና ላይ እንደሚገኘ የገመገመው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በሌሎች ግንባሮችም ቀድሞ ወደነበረነበት እንዲመለስ የማድረግ ስራ መከናወኑን ጠቅሷል፡፡ የተጀመረው ተከታታይና ፈጣን እድገት እስካሁን ባለው መረጃ በያዝነውም ዓመት ባለሁለት አሃዝ እድገት እንደሚያስመዘግብ ተተንብይዋል፡፡ ይህ የኢኮኖሚ እድገት በግብርናው ዘርፍ በ2008 ካጋጠመው ድርቅ በማገገም ለዘርፉ የተተነበየውን የ8 በመቶ የተጨማሪ እሴት እድገት ግብ እንደሚያሳካና በኢንዱስትሪ እና በአገልግሎት ዘርፎችም ለበጀት ዓመቱ የተተነበየላቸውን የ20 ነጥብ 6 በመቶ እና የ10 ነጥብ ሁለት በመቶ የተጨማሪ እሴት እድገት በቅድመ ተከተል እንደሚያሳካ ስራ አስፈፃሚው አመላክቷል፡፡  በአጠቃላይ በሁሉም የእድገት መለኪያዎች የዓመቱ የስራ አፈፃፀም ጤናማ ዕድገት መሆኑንና የወጭ ንግድ ልዩ ትኩረት የሚሻ መሆኑን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ተመልክቷል፡፡ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ በተመለከተ የመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን ከማጎልበትና ምህዳሩን ከማስፋት አኳያ በዓመቱ ሰፊ ስራዎች መከናወናቸውን የተመለከተው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው በአገር አቀፍ ደረጃ ህጋዊና ሰላማዊ ሆነው ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር የተጀመረው የፖለቲካ ፓርቲዎች  ክርክር እና ድርድር ፣    በድምሩ ሲታዩ በመቻቻል፣ በመደማመጥና ሰጥቶ በመቀበል መርህ ላይ የተደረጉት  ተግባራት ለመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ  አበረታች ጅማሮ መሆኑንም ኮሚቴው ተመልክቷል፡፡  ከሲቭክ ማህበራትና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የተደረጉት ክርክሮችና ውይይቶች የሀሳብ ነጸነትና ዴሞክራሲያዊ ባህልን ከማጎልበት አንጻር የተጀመሩት ስራዎች መልካም ጅምር መሆናቸውን ገምግሞዋል።በ2009 የተገኙ መልካም ውጤቶችን በዝርዝር በማየት ያጋጠሙ ችግሮችንም በውል በመለየት ለ2010 የሶስተኛው ዓመት የሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ እንዲሁም ባለፉት ዓመታት የተንጠባጠቡትን በተሟላ መልኩ በመተግበር የመካከለኛ ገቢ ራዕይ ለማሳካት ወሳኝ የዝግጅት ምዕራፍ መሆኑንና ሁሉን አቀፍ ርብርብ የሚጠይቅ መሆኑን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡   ነሐሴ 28/2009 ዓምኢሕአዴግ ም/ቤት ጽ/ቤት ", "passage_id": "78d7ea8de17071878fcc6d7666b603f7" }, { "cosine_sim_score": 0.6190745234489441, "passage": "የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄና ሌሎች የልማት ስራ አፈጻጸምን እንደሚገመግም የግንባሩ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ገለጸ ፡፡ኢህኤግ የሁለተኛው ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን የሁለተኛ ዓመት አጋማሽ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ዛሬ መጀመሩን የግንባሩ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ስታውቋል ።ምክር ቤቱ ኢህአዴግ በይፋ የጀመረውን በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄ በአመራሩ፣ በአባል፣ በሠራተኛውና በመላው ህዝብ እንዲታይ የተቀመጠው አቅጣጫ የደረሰበትን ደረጃ እንደሚገመግም ይጠበቃል፡፡የኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብና ተግባር ወኪል የሆኑት ትምክህትና ጠባብነት፣ ስልጣንን ለግል ጥቅም የማዋል አመለካከትና ተግባራት ድርጅቱንና አገራዊ የህዳሴ ጉዞውን የሚፈታተኑ አደጋዎች መሆናቸውን ጽሕፈት ቤቱ ጠቅሷል ።በተለይም ህዝብን ጨምሮ በየደረጃው ትግል እንዲደረግባቸው የተቀመጡ የጥልቅ ተሃድሶ አቅጣጫዎች ምን ላይ እንደደረሱ ምክር ቤቱ በዝርዝር እንደሚገመግም ነው ያመለከተው ።ምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባው በየደረጃው ህዝቡ ሲያነሳቸው የነበሩ እና ፈጣን ምላሽ ያስፈልጋቸዋል ተብለው የተለዩ ጉዳዮችን አፈፃፀም ይመለከታልም ነው ያለው ፡፡ግንባሩ የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን የሁለተኛው ዓመት አጋማሽ አፈፃፀም  የማክሮ ኢኮኖሚ፣ በኢኮኖሚና ማሕበራዊ ዘርፍ የተቀመጡ እቅዶች አፈጻጸም እንደሚገመግም ጠቁሟል ።በመድረኩ የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት፣ የመልካም አስተዳደርና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ አፈፃፀሞችን  በመፈተሽ ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡ምክር ቤቱ በአገራችን ደቡብና ደቡብ ምስራቅ አካባቢዎች በተፈጠረው ድርቅ ምክንያት የሰው ህይወት ሳይጠፋና በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በራስ ዓቅም ለመቋቋም እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችንም ትኩረት ሰጥቶ እንደሚመለከት ጽሕፈት ቤቱ በመግለጫው ገልጿል ።   ", "passage_id": "4580846d177fe1a87466eb82d256a64e" }, { "cosine_sim_score": 0.6146777272224426, "passage": "አዲስ  አበባ፤ ጳጉሜ 2/2006 (ዋኢማ) – የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ከጳጉሜ 2/2006 ዓ/ም ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ አስታወቀ። የኢህአዴግ ም/ቤት ጽ/ቤት ለዋልታ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው ምክር ቤቱ በዚህ መደበኛ ስብሰባው በ2006 ዓ/ም የመንግስትና የድርጅት ስራዎች እቅድ አፈፃፀም፤ በ2007 የድርጅትና የመንግስት እቅድ እንዲሁም ለአምስተኛ ጊዜ በሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ስትራቴጂና እቅድ ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚወያይ አስታውቋል፡፡የኢሕአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ነሃሴ 13 ባደረገው ስብሰባ በተጠናቀቀው በጀት አመት በእቅድ ተይዘው የነበሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች አፈፃፀም መገምገሙ ይታወሳል፡፡ የኢሕአዴግ ም/ቤት የስራ አስፈፃሚው በሚያቀርበው ሪፖርት መሰረት በአመቱ እቅድ የተቀመጡ ግቦች በገጠርና በከተማ በተለያዩ መስኮች የነበራቸው አፈጻጸም ይገመግማል፤ ጥንካሬዎችንና ድክመቶችን በመለየት ለቀጣይ ስራ ትምህርት የሚወሰድባቸው አቅጣጫዎችን እንደሚያስቀም መግለጫው ጠቁሟል፡፡መግለጫው አያይዞም የ2007 የበጀት አመት የአምስት አመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን ማብቂያ አመት እንደመሆኑ መጠን በተጠናከረ የልማት ሰራዊት ንቅናቄ በእቅዱ የተቀመጡ ግቦችን ሊያሳካ የሚችል የድርጅትና የመንግስት ስራዎች አመታዊ እቅድን ም/ቤቱ በስብሰባው ተወያይቶ ያጸድቃል ተብሎ እንደሚበቅ ገልጿል፡፡   በያዝነው በጀት አመት አምስተኛው አገራዊ ምርጫ የሚካሄድበትም በመሆኑ ምክር ቤቱ የምርጫ ስትራቴጂና እቅድ ላይ ተወያይቶ ያጸድቃል ተብሎ እንደሚጠቅና  ምርጫውን ነፃ፤ ፍትሃዊ፤ ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ እንዲሁም በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያለው ለማድረግ በግንባሩ በሚከናወኑ ተግባራት ላይም እንደሚመክር መግለጫው አስታውቋል፡፡", "passage_id": "892575cf6d0626e9980fb1025d04aa4c" }, { "cosine_sim_score": 0.6005747318267822, "passage": "-የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር/ኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ከዛሬ ጀምሮ እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የመጀመሪያውን የአምስት አመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈፃፀም በመገምገም በአፈጻጸሙ የነበሩ መልካም ልምዶች ተጠናክረው የሚቀጥሉበትን፣ ያጋጠሙ ችግሮች እና ተግዳሮቶች የሚፈቱበት አቅጣጫዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይወያያል።እንዲሁም ምክር ቤቱ በፖለቲካና በድርጅት ስራዎች፣ በዴሞክራሲ እና መልካም አስተዳደር እንዲሁም በኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ልማት ዘርፎች በመጀመሪያው እድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የተቀመጡ ግቦችን አፈጻጸም በዝርዝር በመገምገም ለቀጣዩ የእቅድ ዘመን የሚወሰዱ ትምህርቶችን እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል።በተጨማሪም በቅርቡ በሚካሄደው የኢህአዴግ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅትን በመገምግሞ የቀሪ ስራዎችን አቅጣጫዎች እንደሚያስቀምጥም ነው የሚጠበቀው።የኢህአዴግ የ9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ውሳኔዎችን አፈጻጸምና የቀጣይ አቅጣጫዎች የያዘ ረቂቅ ሪፖርት ላይ ተወያይቶ ለጉባኤው የሚቀርብበት አቅጣጫዎችን የሚያስቀምጥ መሆኑን የኢህአዴግ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት በላከው መግለጫ አስታውቋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "c3d8361d9eaf2859ae1f735149d079ad" }, { "cosine_sim_score": 0.568071722984314, "passage": "በመላ አገሪቱ  በኢህአዴግ  መሪነት ለወራቶች ሲካሄድ የቆየው  ጥልቅ ተሃድሶው  ሂደት ጥራቱን  በጠበቀ  ሁኔታ  መከናወኑን የኢህአዴግ ምክር ቤት አስታወቀ ።የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ለዋሚኮ እንደገለጹት የኢህአዴግ ምክር ቤት ባለፉት 15 ዓመታት  በአገር ደረጃ  የተገኙ ስኬቶችንና ያጋጠሙ ፈተናዎችን በጥልቅ ገምግሟል ።ምክር ቤቱ በተጨማሪም  በዘንድሮ ዓመት  በአገሪቱ በየደረጃው የተከናወነው  የመታደስ ሂደት  በጥራት  መካሄድ መቻሉን አረጋግጧል ብለዋል አቶ ሽፈራው ።ባለፉት ወራት የተካሄደው ጥልቅ ተሃድሶው በአገሪቱ ላይ የተደቀነውን ስጋት መቀልበስ ያስቻለ መሆኑን  አቶ ሽፈራው ጠቁመዋል ።የኢህአዴግ ምክር ቤት በጥልቅ ግምገማውም ሆነ በሰሞኑ ግምገማ ባስቀመጠው አቅጣጫ የመልካም አስተዳደር፣ ያልተገባ ጥቅም ፈላጊነትና የወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ በቀጣይ ትኩረት  የሚሠጥባቸው ጉዳዮች መሆኑን ማስታወቁን አቶ ሽፈራው አመልክተዋል ።        ምክር ቤቱ  የመልካም አስተዳደር ችግርን ፣ ያልተገባ ጥቅም ፈላጊነት አባዜንና  የወጣቶች የሥራ ማጣት ችግር  ለመፍታት  በፍጥነት ተጨባጭ እንቅስቃሴ ውስጥ መገባት እንደሚያስፈልግ አጽዕኖት መሥጠቱን ዋልታ ሚዲያ ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት ዘግቧል ።", "passage_id": "a7f40ddfe55d26145a841f3aa566bb15" }, { "cosine_sim_score": 0.5661330223083496, "passage": "የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አመራር አሁን እየተካሄደ  ካለው  ጥልቅ  ግምገማ  በኋላ እራሱን በአዲስ መልክ እንደሚያደራጅ  አስታወቀ ።ህወሓት በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው በድርጅቱ ውስጥ የትግሉ መድረክ ከሚጠይቀው ተልዕኮ አንጻር መሠረታዊ ጥንካሬዎችንና ድክመቶችን ለመለየት የሚያስችለው ግምገማ  በድል ተጠናቋል ።የህወሓት የስትራቴጂካዊ አመራርን ጨምሮ በሁሉም የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የተጀመረው  ሂሳዊ ግምገማ  በሚቀጥለው ሳምንት ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም መግለጫው አትቷል ።   የድርጅቱ የማዕከላዊ ኮሚቴ የሂስና ግለ ሂስ መድረክ ግምገማ በጥልቀት ተካሄዶ እንደተጠናቀቀም  ዛሬም እንደትናንቱ  አመራሩ መልሶ በአዲስ መልክ ይደራጃል ተብሎ ይጠበቃል ።ድርጅቱ በገመገማቸው ችግሮች ላይ  መሠረታዊ ለውጥ ማምጣት የሚያስችሉ የተግባር  አቅጣጫዎችን በመንደፍ ክልላዊና አገራዊ ተልዕኮውን በብቃት የመፈጸም አቅም ፈጥሮ እንደሚወጣ በመግለጫው አረጋግጧል ።ባላፉት ሦስት ሳምንታት በተካሄደው ጥልቅ ግምገማ የስትራቴጂካዊ አመራሩ በፖለቲካዊ፣ በልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታን በጥልቅ በመገምገም  መሠረታዊ  ድክመቶችን  በዝርዝር ፈትሿል ።በድርጅቱ ስትራቴጂካዊና ማዕከላዊ ኮሚቴ መካከል ያለው ግንኙነት በትግል የተመሠረተ ፣ አንድነት የሌለውና በመጠቃቃት እንዲሁም በመከላከል ላይ የተመሠረተ ግንኙነት እንደነበረው የወጣው መግለጫ  ጠቁሟል ።በድርጅቱ ውስጥ የጸረ ዴሞክራሲ አስተሳሰብና ተግባራት ፣ የአዲሱን ትውልድ ምሁራዊ አቅም በመገንባት ረገድ ጉድለት እንደነበረና ከትግል ወንድማማቾች  ከሆኑት ድርጅቶች ጋር የነበረው ግንኙነትም ችግር እንደተስተዋለበት በጥልቀት መገምገሙ ተመልክቷል ። የድርጅቱ ግንኙነትም  የትምክህትና ጠባብ ኃይሎች ህገመንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ዝንባሌዎችና ተግባራት ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ድርሻ እንደነበረው በግምገማው  ስምምነት ላይ ተደርሷል ።  በተጨማሪም ህወሓት በገጠርና በከተማ ትላልቅ የልማት ግቦች የተመዘገቡ ቢሆንም  የተያዙ ግቦችን  ዳር ከማድረሰ አንጻር መሠረታዊ ችግሮች  መታየታቸውን መግለጫው አትቷል ።የድርጅቱ ስትራቴጂካዊ አመራሩም በተደማሪ ድሎች እየረካ ከአመራሩ የሚጠበቀውን ያህል ብቃት  ያለው አመራርን መሥጠቱ አለመቻሉ መገምገሙን  መግለጫው ጠቁሟል።  የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አመራር አሁን እየተካሄደ  ካለው  ጥልቅ  ግምገማ  በኋላ እራሱን በአዲስ መልክ እንደሚያደራጅ  አስታወቀ ።ህወሓት በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው በድርጅቱ ውስጥ የትግሉ መድረክ ከሚጠይቀው ተልዕኮ አንጻር መሠረታዊ ጥንካሬዎችንና ድክመቶችን ለመለየት የሚያስችለው ግምገማ  በድል ተጠናቋል ።የህወሓት የስትራቴጂካዊ አመራርን ጨምሮ በሁሉም የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የተጀመረው  ሂሳዊ ግምገማ  በሚቀጥለው ሳምንት ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም መግለጫው አትቷል ።   የድርጅቱ የማዕከላዊ ኮሚቴ የሂስና ግለ ሂስ መድረክ ግምገማ በጥልቀት ተካሄዶ እንደተጠናቀቀም  ዛሬም እንደትናንቱ  አመራሩ መልሶ በአዲስ መልክ ይደራጃል ተብሎ ይጠበቃል ።ድርጅቱ በገመገማቸው ችግሮች ላይ  መሠረታዊ ለውጥ ማምጣት የሚያስችሉ የተግባር  አቅጣጫዎችን በመንደፍ ክልላዊና አገራዊ ተልዕኮውን በብቃት የመፈጸም አቅም ፈጥሮ እንደሚወጣ በመግለጫው አረጋግጧል ።ባላፉት ሦስት ሳምንታት በተካሄደው ጥልቅ ግምገማ የስትራቴጂካዊ አመራሩ በፖለቲካዊ፣ በልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታን በጥልቅ በመገምገም  መሠረታዊ  ድክመቶችን  በዝርዝር ፈትሿል ።በድርጅቱ ስትራቴጂካዊና ማዕከላዊ ኮሚቴ መካከል ያለው ግንኙነት በትግል የተመሠረተ ፣ አንድነት የሌለውና በመጠቃቃት እንዲሁም በመከላከል ላይ የተመሠረተ ግንኙነት እንደነበረው የወጣው መግለጫ  ጠቁሟል ።በድርጅቱ ውስጥ የጸረ ዴሞክራሲ አስተሳሰብና ተግባራት ፣ የአዲሱን ትውልድ ምሁራዊ አቅም በመገንባት ረገድ ጉድለት እንደነበረና ከትግል ወንድማማቾች  ከሆኑት ድርጅቶች ጋር የነበረው ግንኙነትም ችግር እንደተስተዋለበት በጥልቀት መገምገሙ ተመልክቷል ። የድርጅቱ ግንኙነትም  የትምክህትና ጠባብ ኃይሎች ህገመንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ዝንባሌዎችና ተግባራት ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ድርሻ እንደነበረው በግምገማው  ስምምነት ላይ ተደርሷል ።  በተጨማሪም ህወሓት በገጠርና በከተማ ትላልቅ የልማት ግቦች የተመዘገቡ ቢሆንም  የተያዙ ግቦችን  ዳር ከማድረሰ አንጻር መሠረታዊ ችግሮች  መታየታቸውን መግለጫው አትቷል ።የድርጅቱ ስትራቴጂካዊ አመራሩም በተደማሪ ድሎች እየረካ ከአመራሩ የሚጠበቀውን ያህል ብቃት  ያለው አመራርን መሥጠቱ አለመቻሉ መገምገሙን  መግለጫው ጠቁሟል።  ", "passage_id": "70241c3d9fc528f69b7887f500db7f1a" }, { "cosine_sim_score": 0.555374264717102, "passage": "መካሄድ ከነበረበት ጊዜ ዘግይቶ እሑድ መጋቢት 2 ቀን 2010 ዓ.ም. የሚጀመረው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣ አገሪቱ ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታና ከዓመት በፊት ያካሄደውን ጥልቅ ተሃድሶ አፈጻጸም ገምግሞ ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማሳየት ስብሰባ ተቀመጠ፡፡  የደኢሕዴን ሊቀመንበርና የኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የካቲት 29 ቀን 2010 ዓ.ም. በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ አራቱም የግንባሩ ብሔራዊ ድርጅቶች ማለትም የሕወሓት፣ የብአዴን፣ የኦሕዴድና የደኢሕዴን አባላት የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ግምገማን መሠረት አድርገው ባካሄዱት የግምገማ ውጤት ላይ ሥራ አስፈጻሚው ውይይት ያደርጋል፡፡ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በታኅሳስ ወር 2010 ዓ.ም. ስብሰባ ማካሄዱንና ውሳኔዎችን ማስተላለፉን ያስታወሱት አቶ ሽፈራው፣ የተላለፉትን ውሳኔዎች ብሔራዊ ድርጅቶቹ እንዴት እየፈጸሟቸው እንደሆነ ሥራ አስፈጻሚው ግምገማ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ በመላ አገሪቱ ላለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ሥራዎችንና ፀድቀው ወደ ሥራ የገቡ ዕቅድ አፈጻጸሞችም የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የግምገማው አካል መሆናቸውን አክለዋል፡፡ የካቲት 23 ቀን 2010 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል በተባበረ ድምፅ የተወሰነው፣ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በታኅሳስ ወር ወቅታዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ በማድረግ ባደረገው ስብሰባ መሆኑን አቶ ሽፈራው ተናግረዋል፡፡ በወቅቱ በምሥራቃዊ የአማራ ክልል አካባቢዎችና በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ችግር መከሰቱም ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መታወጅ ምክንያት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተግባራዊ ማድረግና የአገሪቱን የፀጥታ ችግር ማስተካከል፣ እንዲሁም የብሔራዊ ድርጅቶቹ የተናጠል ጉባዔዎችን ማካሄደ ወቅታዊና ተቀዳሚ ሥራዎች እንደነበሩ የገለጹት አቶ ሽፈራው፣ በእነዚህ ምክንያቶች የሥራ አስፈጻሚውና የምክር ቤት ስብሰባዎች ሳይካሄዱ ሊዘገዩ መቻላቸውን አብራርተዋል፡፡ በመሆኑም ሥራ አስፈጻሚው በቅርቡ ኃላፊነታቸውን በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ገልጸው መልቀቂያ ባቀረቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ምትክ ለመተካት፣ ተወያይቶ ለምክር ቤቱ እንደሚያቀርብም አቶ ሽፈራው ተናግረዋል፡፡ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ውይይቱን እንዳበቃ የኢሕአዴግ ምክር ቤት ስለሚሰበሰብ፣ በሳምንቱ ውስጥ (ትክክለኛ ቀኑን አልገለጹም) የኢሕአዴግ ሊቀመንበር እንደሚመረጥና በኢሕአዴግ አሠራር መሠረት ሊቀመንበሩ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሚሆን ገልጸዋል፡፡ ሌላው አቶ ሽፈራው የገለጹት የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ በየሁለት ዓመቱ የሚደረግ መሆኑን ነው፡፡ ነገር ግን የዘንድሮው ጉባዔ በአገሪቱ በተፈጠሩት ወቅታዊ ችግሮች ምክንያት ጉባዔው ከመጋቢት ወር ወደ ነሐሴ ወር 2010 ዓ.ም. እንዲተላለፍ ለብሔራዊ ድርጅቶቹ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ጥያቄ እንደሚቀርብ አክለዋል፡፡ በኢሕአዴግ ሕገ ደንብ መሠረት ለስድስት ወራት ማራዘም እንደሚቻልና በምክር ቤቱ የሚሳተፉት የብሔራዊ ድርጅቶቹ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት በመሆናቸው፣ ጥያቄው ተፈቅዶ እንደሚራዘም ያላቸውን እምነት ተናግረዋል፡፡", "passage_id": "9d75e5393d424c19097895653dc97a66" }, { "cosine_sim_score": 0.551176130771637, "passage": " -የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ሁኔታን ዝርዝር በመገምገም ለልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ጥልቀት የሚያግዙ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ።የማዕከላዊ ኮሚቴው ከሐምሌ 22 እስከ 26 ቀን 2008 ዓመተ ምህረት ድረስ በሐዋሣ ከተማ ያደረገውን መደበኛ ስብሰባ ሲያጠቃልል ባወጣው የአቋም መግለጫ ክልላዊና ሀገራዊ አንድነትን፣ ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓቱን የሚፈታተኑ አመለካከቶችንና ተግባራትን በጽናት እንደሚታገል አስታውቋል።ክልላዊ ሁኔታን በተመለከተ በደኢህዴን 9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ የተላለፉትን አንኳር ጉዳዮችን በዝርዝር የተመለከተ ሲሆን፥ በፖለቲካዊና ድርጅታዊ፣ በልማትና መልካም አስተዳደር ረገድ የተከናወኑ ተግባራትን ገምግሟል።የንቅናቄውን የፖለቲካና ድርጅት ሥራዎችን በድርጅት መሪነትን በማረጋገጥ ረገድ በተከናወኑ ተግባራት በርካታ ግንባር ቀደም አመራሮች፣ አባላትና አደረጃጀቶች መፈጠራቸውን የገመገመው የማዕከላዊ ኮሚቴው፥ አሁንም ግን የሥርዓቱ አደጋ ተብለው የተለዩና ከጠባብነት የሚመነጩ ጐጠኝነት፣ ጐሰኝነትና አካባቢያዊነት ችግሮች ሥርዓቱን የሚፈታተኑ ችግሮች መሆናቸውን ለይቷል።ለዚህ ደግሞ የስርዓቱ ባለቤት የሆነው የአርሶ አደርና አርብቶ አደሩ ተጠቃሚነት በሚፈልገው ደረጃ አለመድረሱ ለደባል አጀንዳዎችና ለኋላቀር አመለካከቶች የዳረገ መሆኑን ነው ያነሳው።\nማዕከላዊ ኮሚቴው ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት የስርዓቱ ባለቤት የሆኑ የኀብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብና ተግባራትን በማጐልበት የፖለቲካ ኢኮኖሚውን ልማታዊ ለማድረግ ሊሰራ እንደሚገባ አስታውቋል።በተለይም እንደ ኮንሶ ባሉ አንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ልማቱን የሚጐዱ የክልሉን ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነትን በሚያዳክሙ እና ሕገ-ወጥነትንና ፀረ-ዴሞክራሲን በሚያበረታቱ ተግባራት ላይ ተገቢው ዕርምጃ ተወስዶ ሊስተካከሉ እንደሚገባ ውሳኔ አሳልፏል።ዋናው የመፍትሔ አቅጣጫ የህዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሆነ ደኢህዴን በጽኑ ያምናል ያለው ማዕከላዊ ኮሚቴው፤ አርሶአደሩን፣ ሴቶችና ወጣቶችን ማዕከል በማድረጉ በሂደትም የሁሉንም የኀብረተሰብ ጥያቄዎችን በየደረጃው መፍታት ጊዜ ሊሰጠው አይገባም በማለት አቅጣጫ አስቀምጧል።በገጠርና በከተማ የክልሉን ሕዝቦች ተጠቃሚ ለማድረግ የተቀረፁ የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች የሆኑትን የመስኖና የሰብል ልማት፣ አፈርና ውኃ ጥበቃ፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ ተግባራትን ለማሳካት ምርትንና ምርታማነትን ለማጐልበት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ ከመሆናቸውም ባሻገር በዓመቱ የተከሰቱትን ድርቅና የጐርፍ አደጋዎች  ለማቋቋም ከፍተኛ ሚና የነበራቸው መሆኑንም ኮሚቴው አረጋግጧል።የሚቀርቡ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችንና አሰራሮችን በጥብቅ በመተግበር ከድህነት ፈጥኖ በመላቀቅና የህዳሴ ጉዞን ከማሳካት አንፃር አሁንም ሰፊ ስራዎች እንደሚቀሩ በመገምገም፤ ተግባራትን በልማታዊ ሰራዊት ለማሳካት የተጣለው ግብም ከአካባቢ አካባቢ የተለያየ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን ተመልክቷል።በመሆኑም አካባቢዎችን ለማመጣጠን እና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ለማጐልበት በቴክኖሎጂ ግብዓት አቅርቦትና በግብይት ስርዓት የሚታዩ ማነቆዎችን ለመፍታት የግብርና የትራንስፎርሜሽን አቅጣጫን በመከተል በልማታዊ ሠራዊት ቁመና በተለይም የአመራሩን ውጤታማነት በሚያረጋግጥ አኳኋን እንዲፈፀም ነው አቅጣጫ ያስቀመጠው።የሴቶችንና ወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን እና ፖለቲካዊ ተሳትፎን ከስብዕና ቀረፃ ጋር ተቀናጅቶ የመፈፀም ጉዳይ ከመቼውም ጊዜ በላቀ ቁርጠኝነት መፈፀም እንዳለበትም ውሳኔ አሳልፏል።የሕዝቡን ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎን በማጐልበት ልማትን ለማፋጠንና ሳይሰሩ በአቋራጭ የመክበር ዝንባሌን በመግታት መልካም አስተዳደርን የማስፈኑ ጉዳይ የሞት ሽረት አጃንዳ ተደርጐ በመወሰዱ የተሻለ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን አመልክቷል፡፡አሁንም ከብድር አመላለስ፣ ከገጠርና ከተማ መሬት አስተዳደር፣ ከኮንትራት አስተዳደር የተሟላ አገልግሎት አለመስጠት እንዲሁም በልዩ ልዩ መንገዶች የሚታዩ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባራት ለመዋጋት ምልዓተ ሕዝቡን በሚያሳትፍ አግባብ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀምጧል።በክልሉ በየትኛውም መልኩ የሚታዩ የተሳሳቱ ዝንባሌዎችንና ተግባራትን በፖለቲካዊ ትግል ለማምከን የሚደረገው ጥረት እንደተጠበቀ ሆኖ ሕጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃዎችም ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ነው ማዕከላዊ ኮሚቴ ያስታወቀው ።የቀጣይ ዓመት ተግባራት የድርጅትን የመሪነት ሚና የመንግስትን የማስፈፀም አቅም የሕዝቡን የተደራጀ ተሳትፎን በሚያረጋግጥ አኳኋን ያሉትን አቅሞች ሁሉ አቀናጅቶ በመጠቀም እያንዳንዱ ተግባር ልማታዊ ዴምክራሲያዊ አስተሳሰብን በመቅረጽ ላይ በማተኮር አደረጃጀቶችንና አሰራሮችን በጥብቅ ዲሲፒሊን ለማሳካት በሚያስችል መልኩ ከወዲሁ ዝግጅት እንዲደረግ አስገንዝቧል፡፡ሀገራዊ ሁኔታን በተመለከተም በታዳጊው ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ውስጥ የሚታዩ እጥረቶችን በማራገብ በአቋራጭ ለመክበር፣ በሽፋንነት የሚቀርበውን ጠባብነትና ትምክህትን በጽናት በመታገል፣ አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመገንባት ህዝቦች የገቡትን ቃል-ኪዳን ለማፍረስ የሚደረገውን ማንኛውንም ትንኮሳ ለማምከን ከኢህአዴግ እህት ድርጅቶችና ከዴሞክራሲያዊያን ኃይሎች ጋር ተደጋግፎ እንደሚረባረብ አመልክቷል።በልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መስመራችን ላይ የሚሰነዝሩ ማናቸውንም አፍራሽ እንቅስቃሴዎችን በብቃት በመመከት ህዝባዊና ዴሞክራሲያዊ ባህሪያችንን ይበልጥ ለማጐልበት ደኢህዴን የሚጠበቅበትን ሁሉ መስዋዕትነት ለመክፍል ዝግጁ መሆኑን የማዕከላዊ ኮሚቴው በመግለጫው አስታውቋል።በየትኛውም መልኩ ሠላምንና አንድነትን የሚያናጉ አመለካከቶችንና ተግባራትን ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ጋር መላ የሀገራችን ህዝቦች በጽናት እንዲታገሉ ጥሪ በማስተላለፍ መጠናቀቁን የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ያወጣው መግለጫ ያመለክታል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "8d40602133aedb9c82088bbc92a24ce2" }, { "cosine_sim_score": 0.5486718416213989, "passage": "13ኛው የህወሓት ድርጅታዊ ጉባኤ እያካሄደ ባለው ጉባኤ ዶክተር ደብረፅዮንን የደርጅቱ ሊቀመንበር ወይዘሮ  ፈትለወርቅን ገብረእግዚአብሄርን ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ በድጋሚ መምረጡን  አስታውቋል  ።በተጨማሪም ጉባኤው የህወሓት እና የኢህአዴግ ስራ አሥፈፃሚ ኮሚቴ አባላትንም መርጧል።1. ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል2. ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር3. አቶ ጌታቸው ረዳ4. አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ5. ዶክተር አብረሃም ተከስተ6. ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም7. አቶ ጌታቸው አሰፋ8. ዶክተር አምባሳደር አዲስዓለም ባሌማ9. አቶ ዓለም ገብረዋህድ  ናቸው ። ለኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ከተመረጡት ዘጠኝ አባላት  በተጨማሪም ሁለት አባላትን በማከል በአጠቃላይ 11   አባላት ያሉት የህወሃት ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትም ተመርጠዋል ።10. አቶ በየነ መክሩ11. ዶክተር አክሊሉ ሀይለሚካኤል ናቸው። ", "passage_id": "0d146683f65be7cfb8a04ca03433d5c0" }, { "cosine_sim_score": 0.5324577689170837, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ይጀምራል፡፡የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉየፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከነገ አርብ ህዳር 25 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በመደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ይመክራል፡፡ኮሚቴው በተለያዩ ወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "4b5a8d6c7c95a73a5ce58cd6b3dff668" }, { "cosine_sim_score": 0.5315115451812744, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ለሁለት ቀናት ያካሄደውን ክልላዊ የሁኔታ ግምገማ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በመነጋገር ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ፡፡ኦሮሚያ ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ አጠቃላይ የለውጡን ሂደት ጠንካራና ደካማ ጎኖችን የገመገመ ሲሆን ለውጡን ለመቀጠል የሚያስችሉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ መጠናቀቁን የክልሉ ብልጽግና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ማምሻውን ገልጸዋል፡፡ኮንፈረንሱ በሁለት ቀናት ቆይታው የለውጡን ሂደት ሲገመግም ከለያቸው ጠንካራ ጎኖች መካከል የለውጥ አመራሩ ሀገሪቱን ከተረከበ ጀምሮ ሀገሪቱን ከብተና ማዳን መቻሉ፡ የፖለቲካ ምህዳሩን ማስፋቱ፡ የውይይትና የክርክር ባህል እንዲዳብር የሚያስችል ሁኔታን ለመፍጠር የተደረገው ጥረት እንደአብነት መነሳቱን አቶ ፍቃዱ ገልጸዋል፡፡ከኢኮኖሚ አንጻርም እስከዛሬ ድረስ የአርሶ አደሩን ጥያቄዎች መመለስ የሚያስችሉ ትልልቅ እርምጃችን የወሰደ ሲሆን በገጠር ፋይናንሲንግ ስርዓት አርሶ አደሩን በቀላሉ የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ማስቻሉ፡ እንዲሁም የግብርና ግብዓት አቅርቦቶችና የመሳሰሉት ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መደረጉ፡ አርሶ አደሩ ምርቱን በቀላሉ ለገበያ እንዲያቀርብ የሚያደርግ አስቻይ ሁኔታ መፈጠሩ እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል መሆኑ በኮንፈረንሱ ተገልጿል፡፡የለውጥ አመራሩ የህዳሴ ግድብ የነበረበትን ችግር በመገምገምና በማስተካከል ካለበት ችግር ተላቆ ወደ ውጤት እንዲመጣና የግድቡ የመጀመሪያ ውሃ ሙሌት በድል እንዲጠናቀቅ ማድረጉም ታይቷል፡፡በተጨማሪም የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ቀጣይነት ባለው መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝና መላው ህዝቦች በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተሳትፏቸውን አጠናክረው የቀጠሉ መሆኑን ኮንፈረንሱ የገመገመ ሲሆን፡ ይኸው ተጠናክሮ ለዘላቂ ልማት ስኬት በሚረዳ መልኩ እንዲቀጥል አቅጣጫ ማስቀመጡን አቶ ፍቃዱ ተሰማ ገልጸዋል፡፡ኮንፈረንሱ በቆይታው ከውስጥም ከውጭም የተለያዩ ትንኮሳዎችና ተጨባጭ የጥፋት ድርጊቶች በዓላማ በተሳሳሩ ድርጅቶችና ቡድኖች እየተፈጸሙ እንዳሉና፡ ይህንንም ከመላው ህዝብ ጋር በመሆን እያከሸፈ ትግሉን የሚቀጥል መሆኑን ገልጾ፡ የዚህ ድርጊት ፈጻሚዎችም በዋናነት ህወሃትና የኦነግ ሸኔ ቡድን መሆናቸውን ተመልክቷል፡፡ይህም በህይወት መጥፋትና በንብረት ውድመት፡ ዜጎች ያፈሩትን ሀብትና ንብረት በማውደም፡ መሰረት ልማቶች ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆኑ በማድረግ፡ ኢንቨስትመንትን እንዲዳከም ምክንያት በመሆን እንደሚገለጽ ኮንፈረንሱ በስፋት አይቷል፡፡ኮንፈረንሱ በተጨማሪም ሁለት ቦታ የቆሙ አመራሮች መኖራቸውን የተገነዘበ ሲሆን መረጃ በመስጠት፡ ከሌላ ሃይል ጋር በመስራት፡ ሙስና እንዲስፋፋ በማድረግ የተሰለፉ አመራሮችን የማጥራት እርምጃ መውሰዱንም አቶ ፍቃዱ ገልጸዋል፡፡በዚሁም መሰረት ሶስት የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ከፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት የታገዱ ሲሆን፡ እነሱም አቶ ለማ መገርሳ፣ ወይዘሮ ጠይባ ሃሰንና ዶክተር ሚልኬሳ ሚደጋ እንደሆኑ ይፋ አድርጓል፡፡አቶ ለማ መገርሳ እንዲታገዱ የተደረገው የፓርቲ ዲሲፕሊን መጠበቅ ባለመቻል፣ ልዩነትን በፓርቲ መድረክ ከማቅረብ ይልቅ ከዚህ በተቃራኒው ሌሎች መንገዶችን እንደ አማራጭ መውሰዳቸውና ይህንኑ ለመፍታት ውይይት ተደርጎ መግባባት ላይ ከተደረሰ በኋላም በፓርቲው መድረኮች ላይ እና በመደበኛ የስራ ገበታቸው ላይ ባለመገኘታቸው እንደሆነ ተገልጿል፡፡ዶክተር ሚልኬሳ ሚዳጋም በተመሳሳይ ለሚያነሱት ሃሳብ የፓርቲውን መድረኮች  ከመጠቀም ይልቅ ሌሎች ከፓርቲው ዲሲፕሊን ውጪ የሆኑ አማራጮችን በመጠቀማቸውና የፓርቲውን ምስጢር ለሌሎች ሃይሎች አሳልፎ በመስጠት ተገምግመው ውሳኔው እንደተላለፈባቸው ተመልክቷል፡፡ወይዘሮ ጠይባ ሃሰን ደግሞ በቅርቡ በምዕራብ አርሲ ተከስቶ ከነበረው የሰላም መደፍረስ ጋር በተያያዘ የሚነሱባቸው ችግሮች በመኖራቸው፣ የፓርቲውን ምስጢር ለሌላ ወገን አሳልፎ በመስጠት እንዲሁም በፓርቲው መድረኮችና በመደበኛ ስራቸው ላይ ባለመገኘታቸው እገዳው እንደተላለፈባቸው በኮንፈረንሱ ነው የተመለከተው፡፡ይህም ውሳኔ በፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቀዋል።የተወሰደው እርምጃ ከፓርቲው አሰራር አንጻር ሲሆን ህጋዊ ጉደዮችን በተመለከተ በመደበኛ የህግ አግባብ የሚታይ እንደሆነም ተገልጿል፡፡የብልጽግና ፓርቲ ምንም እንኳ የተለያዩ ተግዳሮቶች እየገጠሙት ቢሆንም የጀመረውን የልማት፣  የሰላም እና የለውጥ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥልና የህዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚሄድ የጽህፈት ቤት ሃላፊው ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "0fa897e16e96f21afba96ff7e6043396" }, { "cosine_sim_score": 0.5287694931030273, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ በዛሬው እለት ስብሰባውን አጠናቀቀ።ማእከላዊ ኮሚቴው ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ማጠናቀቁ ተገልጿል።ማእከላዊ ኮሚቴው በስብሰባው የፓርቲውን እና የክልሉን መንግስት የስራ አፈፃፀም የገመገመ ሲሆን፥ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይም ተወያይቷል።የፓርቲው የውስጥ አንድነት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ሪፎርምንም እንዲሁም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል የተጀመሩ ለውጦች ዙሪያም ምክክር አድርጓል።", "passage_id": "3d637cd23e1479e54ab3eaa8302f5e59" }, { "cosine_sim_score": 0.5267922282218933, "passage": "ዋናና ምክትል ሊቃነ መናብርቱን የመረጠው የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ማዕከላዊ ኮሚቴ ለ24 ቀናት ያደረገውን ስብሰባ ሲያጠናቅቅ፣ ሦስት አዳዲስ የኢሕአዴግ ምክር ቤት አባላትንና አንድ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል በመምረጥ አጠናቋል፡፡የድርጅቱ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ማክሰኞ የካቲት 20 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ደኢሕዴን የተጓደሉ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚና ምክር ቤት አባላትን በመምረጥ ስብሰባውን አጠናቋል፡፡ የተመረጡት ግለሰቦች እነማን እንደሆኑ አቶ ተስፋዬ ተጠይቀው፣ ‹‹ስማቸውን ለጊዜው አላስታውስም፤›› የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ሆነው የተመረጡት በአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ መሆናቸውን፣ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ሰኞ የካቲት 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ደኢሕዴን ለ24 ቀናት ያደረገውን ስብሰባ ሲያጠናቅቅም አቶ ሽፈራው ሽጉጤን የድርጅቱ ሊቀመንበር፣ አቶ ሲራጅ ፈጌሳን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡ ይታወሳል፡፡  በጉባዔው ወቅት የተሰጠውን አገራዊና ክልላዊ ተልዕኮ በመወጣት ረገድ ተገምግሞ ከኃላፊነት የወረደ አመራር እንደሌለም አቶ ተስፋዬ አክለው ጠቁመዋል፡፡የደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ያደረገውን ስብሰባ ሲያጠናቅቅ ባለ ሰባት ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ ማዕከላዊ ኮሚቴው እንደተለመደው ችግርን በመዘርዘር ብቻ ሳይሆን ለችግሮቹ ባለቤት በመለየት፣ ለተፈጠረው ችግር ተጠያቂነትና ኃላፊነት በመውሰድ ስበሰባው እንደተካሄደ በመግለጫው ጠቁሟል፡፡ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፣ በመጀመርያ ደረጃ ድምዳሜ ላይ የደረሰበት ጉዳይ አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከኢሕአዴግና ከደኢሕዴን ሊቀመንበርነትና ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ያደነቀ ሲሆን፣ ይህም የአብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ድሎችና የአቶ ኃይለ ማርያም ብቃት ያመጣው መሆኑን በአግባቡ እንደሚገነዘብ አስታውቋል፡፡ ‹‹አሁንም ሥልጣን የሕዝብ አገልጋይነት መሣሪያ ከመሆን ይልቅ ለራስ ጥቅምና ክብር መጠቀሚያ የማድረግ ዝንባሌ ገኖ ባለበት አገርና አኅጉር ሥልጣንን በራስ ፍላጎት በመልቀቅ ለአገሪቱም ሆነ ለአኅጉራችን አዲስ ታሪክ በማስቀመጡ በመሪያችን በእጅጉ ኮርተናል፤›› በማለት መግለጫው አትቷል፡፡ አቶ ኃይለ ማርያም በአመራርነት ዘመናቸው ላስመዘገቧቸው አመርቂ ድሎችና ውጤቶች ተገቢውን ክብር ድርጅቱ እንደሚሰጣቸውም ተገልጿል፡፡የድርጅቱ ሁለተኛው የውሳኔ ሐሳብ ባለፉት ዓመታት ለተመዘገቡ ልማቶችና በአገሪቱ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ዘላቂና ሰላም ለማስፈን በተደረገው ርብርብ ደኢሕዴን የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረጉ በመግለጫው የተብራራ ሲሆን፣ ጉድለቶችም እንደነበሩና ደኢሕዴን ለእነዚህ ጉድለቶች የራሱ ድርሻ እንዳለውና ጉድለቶችን ተቀብሎ ለወደፊት ለማረም ዝግጁ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ ሦስተኛው የውሳኔ ሐሳብ ደኢሕዴን በሚመራው ክልል ተመሳሳይ ብሔራዊና መደባዊ ጭቆና ሲፈራረቅባቸው የኖሩ 56 ብሔር ብሔረሰቦች በድርጅቱ ፖለቲካዊ አመራርና በሕዝቡ መልካም ፈቃድ የፈጠሩት አንድነት፣ አሁን ላለው ጠንካራ ትስስር አስተዋጽኦ እንደነበረው መገምገሙን ተገልጿል፡፡ ‹‹በክልላችን የሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ሲመሩ የነበሩትን 21 ድርጅቶች በራሳቸው ፈቃድና ይሁንታ በመዋሀድ አንድ የፖለቲካ ድርጅት በመፍጠራችን በክልሉ ዴሞክራሲያዊ አንድነት እንዲያብብ በማድረግ ረገድ ሁነኛ ታሪካዊ ድል መሆኑን እንገነዘባለን፤›› ሲል መግለጫው ያብራራል፡፡ መግለጫው አክሎም፣ ‹‹የክልላችንን አንድነት የሚፈታተኑ ችግሮች ያጋጠሙንና እያጋጠሙን ያሉ ቢሆንም፣ ዋናው ችግር ግን የኪራይ ሰብሳቢነት ሽፋን የሆነው ጠባብነት ነው፤›› ሲል መግለጫው አስረድቷል፡፡ አራተኛው የደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ የ24 ቀናት ስብሰባ ውሳኔ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን በመገንባት ረገድ ያጋጠመ ችግሮችን የተመለከተ ነው፡፡ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ከመላ ዜጎች ነፃና የነቃ ተሳትፎ ውጪ ሊታሰብ እንደማይችል ያብራራው መግለጫው፣ በዚህ በኩል የዜጎችን የነቃ ተሳትፎ የሚገድቡ በርካታ ችግሮች እንዳሉ መገምገሙን መግለጫው ጠቁሟል፡፡ አምስተኛው የውሳኔ ሐሳብ ደኢሕዴን የክልሉንም ሆነ የአገሪቱን ሕዝብ ከድህነትና ኋላ ቀርነት ለማውጣት እያደረገ ያለውን አስተዋጽኦ የተመለከተ ሲሆን፣ ዛሬም ይህ ችግር ከሕዝቡ ጫንቃ እንዳልወረደ መገምገሙንና ለወደፊት በተጠናከረ ሁኔታ ይህን ችግር ለመፍታት መወሰኑን ጠቁሟል፡፡ስድስተኛው ጉዳይ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የተመለከተ ነው፡፡ ደኢሕዴን በተግባራዊ እንቅስቃሴ በርካታ እጥረቶች እንዳሉበት፣ በቀጣይ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ተቀብለው በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ካሉ በአገርና በክልል ደረጃ ከሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተቀራርቦ ለመሥራትና በክልሉ ያለምንም ተፅዕኖና እንቅፋት እንዲንቀሳቀሱ፣ በሚያግባቡ ጉዳዮች ላይ ደግሞ ተደጋግፎ ለመሥራት መወሰኑን በመግለጫው ተብራርቷል፡፡ሰባተኛውና የመጨረሻው የደኢሕዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ መግለጫ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተከሰተ ያለው ብሔርን መሠረት ያደረገ ጥቃት፣ እንግልትና ስደት የተመለከተ ነው፡፡ ደኢሕዴን ይህን ችግር አምርሮ እንደሚቃወምና ለወደፊት ችግሩ እንዲቀረፍ ከፍተኛ ርብርብ እንደሚያደርግ በመግለጫው አስረድቷል፡፡ደኢሕዴን ለክልሉ ሕዝቦች፣ በየደረጃው ለሚገኙ የአመራር አካላትና ለድርጅቱ አባላት፣ ለክልሉ ሴቶችና ወጣቶች፣ ለመንግሥት ሠራተኞች፣ ለሕዝብና ለሙያ ማኅበራት፣ በመላው ዓለም ለሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች፣ ለአገሪቱ ሕዝቦችና ለፖለቲካ ፓርቲዎች መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በክልሉ የተጀመሩ የልማት፣ የዴሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ቁርጠኛ እንደሆነና ችግር ሲከሰትም በመነጋገር ለመፍታት ውሳኔ ላይ መድረሱን አስታውቋል፡፡      ", "passage_id": "d72d09afcb2178e454968521dadc4817" }, { "cosine_sim_score": 0.5248964428901672, "passage": "የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) በጉጉት የሚጠብቀውን 11ኛ ጉባዔውን ከመጀመሩ በፊት ለቀናት የግንባሩ አባል ድርጅቶች በየራሳቸው የጉባዔ ስብሰባ ተጠምደው እንደነበር ይታወሳል፡፡ በጉባዔያቸውም ድርጅቶቹ የሚጠበቁና ግርምትን የፈጠሩ ውሳኔዎችን አሳልፈው፣ ለዋናው የግንባሩ ጉባዔ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል፡፡ ቀደም ሲል ከሁሉም አባል ድርጅቶች ባካሄደው ጉባዔ ስሙን ወደ ኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) የቀየረው የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ)፣ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፎ ጉባዔውን ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡ ከኦዴፓ ጉባዔ በመቀጠል 13ኛ ጉባዔውን ያደረገውና ከአባል ድርጅቶች በዕድሜ አንጋፋ የሆነው ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት)፣ የማዕከላዊ ኮሚቴ ሪፖርት ላይ ግምገማ በማድረግ አጠናቋል፡፡ በጉባዔውም ሕወሓት ከዚህ ቀደም 65 የነበረውን የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ቁጥር ወደ 55 በመቀነስ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ሕወሓት ከመረጣቸው 55 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ውስጥ 54 በመቶ የሚሆኑት አዳዲስ እንደሆኑ የገለጸ ሲሆን፣ በተቃራኒው ሕወሓት በኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይወክሉኛል ብሎ ከዚህ ቀደም የነበሩትን ዘጠኙን አመራሮች እንዲቀጥሉ አድርጓል፡፡ከዚህ በፊት በነበሩት የቅርብ ዓመታት ጉባዔዎችና ከሌሎች አባል ድርጅቶች በተለየ ሕወሓት ከወከላቸው ዘጠኝ የሥራ አስፈጻሚ አባላት በተጨማሪ፣ ሁለት አመራሮችንም ወክሏል፡፡ በዚህም ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤልና (ዶ/ር)፣ ወ/ሮ ፈትለ ወርቅ ገብረ እግዚብሔርን የድርጅቱ ዋናና ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠ ሲሆን፣ በሥራ አስፈጻሚው ውስጥም የቀድሞው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትን ዋና ዳይሬክተር የነበሩትን አቶ ጌታቸው አሰፋን፣ አቶ ጌታቸው ረዳን፣ አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴን (ዓባይ ነፍሶ)፣ አብርሃም ተከስተን (ዶ/ር)፣ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም አካቶ መጥቷል፡፡ በተጨማሪም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑትን ዶ/ር አክሊሉ፣ አትንኩት መዝገቡን (ዶ/ር) የድርጅቱ 10ኛ እና 11ኛ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አድርጓል፣ አሥራ ሁለት ነባር አመራሮችን በክብር መሸኘቱን አስታውቋል፡፡ሌላው በቀናት ልዩነት ውስጥ 12ኛ ጉባዔውን የጀመረው የብሔራዊ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ወይም በአዲሱ ስያሜው የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) በበኩሉ፣ 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላቱን መርጧል፡፡ አዲሱን ስያሜ የለወጠው ቀደም ሲል ኢሕዴን ከዚያም ብአዴን ተብሎ ሲጠራበት የቆየውን የሃያ ዓመታት ስያሜውን በመተው ነው፡፡  አዴፓ በምርጫው ከዚህ ቀደም ያልነበሩ የተለያዩ ግለሰቦች በማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት አካቷል፡፡ ለአብነት ያህልም የቀድሞው ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩትና በተለያዩ የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው ከአምስት ዓመታት በላይ ታስረው በቅርቡ የተፈቱትን አቶ መላኩ ፈንታን፣ እንዲሁም ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በሕገወጥ መንገድ ለመናድ ሲያሴሩ ተገኝተዋል ተብለው 18 ዓመታት ተፈርዶባቸው የነበሩትና በቅርቡም ምሕረት ተደርጎላቸው የተፈቱት ብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ጽጌን የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አድርጎ መርጧል፡፡  በተጨማሪም አዴፓ ከዚህ ቀደም በመሥራችነት፣ እንዲሁም በአመራርነት ሲያገለግሉ የቆዩ የተለያዩ አራት አመራሮችን በክብር ማሰናበቱን ገልጿል፡፡ በዚህም የፌዴራልና አርብቶ አደር ጉዳዮች ሚኒስትር የሆኑትን አቶ ከበደ ጫኔን፣ አቶ ጌታቸው አምባዬንና ሁለት ተጨማሪ አመራሮችን በክብር ሸኝቷል፡፡ ከዚህ ቀደም እስከ ጉባዔው ድረስ ከማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ያገዳቸው የአቶ በረከት ስምዖንና የአቶ ታደሰ ካሳ ጉዳይ ታልፏል፡፡ አዴፓ በጉባዔው የዋና ወይም የምክትል ሊቀመንበር ለውጥ ያደርጋል ተብሎ ተጠብቆ የነበረ ቢሆንም፣ በመጨረሻ ቀድሞ የነበሩት ሊቀመናብርት ቀጥለዋል፡፡ በተለይም የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ከሥልጣናቸው መልቀቅ እንደሚፈልጉ ለጉባዔው አቅርበው የነበረ ቢሆንም፣ ጉባዔው ውሳኔያቸውን ስላልተቀበለው በነበሩበት እንዲቀጥሉ ተደርጓል፡፡ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በምክትልነታቸው ፀንተዋል፡፡  ከመስከረም 18 ቀን 2011 ዓ.ም. እስከ መስከረም 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ ‹‹የሕዝቦች አንድነት ለሁለንተናዊ ለውጥ›› በሚል መሪ ቃል አሥረኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን ሲያደርግ የሰነበተው የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) በርከት ያሉ ነባር አመራሮችን በመሸኘት፣ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚልንና አቶ ሚሊዮን ማቴዎስን ደግሞ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ በመምረጥ ተጠናቋል፡፡ንቅናቄው የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ 23 አንጋፋ አባላቱን አሰናብቷል፡፡ በዚህም መሠረት የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ሲመረጡ፣ ሌላኛው ዕጩ የነበሩት አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩትና በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ካቢኔ የትራንስፖርት ሚኒስትር የሆኑት አቶ ሲራጅ ፈጌሳም፣ እንዲሁ ከተሰናባች የንቅናቄው አባላት መሀል የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ለበርካታ ዓመታት የብሔራዊ ባንክ ገዥ የነበሩትና በቅርቡ በይናገር ደሴ (ዶ/ር) የተተኩት አቶ ተክለ ወልድ አጥናፉ፣ በቅርቡ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ እንዲሁም የፌዴራል ጉዳዮች፣ የትምህርት፣ እንዲሁም የአካባቢ የደንና የአየር ለውጥ ሚኒስቴር የነበሩትና በአሁን ወቅት በደቡብ አፍሪካ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው በማገልገል ላይ የሚገኙት ሽፈራው ተክለ ማርያም (ዶ/ር) ከተሰናበቱት መሀል ናቸው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ካቢኔ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ሚኒስትር የነበሩትና ከዚያ ቀደም ሲል በተለያዩ አገሮች በአምባሳደርነት፣ እንዲሁም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ የነበሩት ተሾመ ቶጋ (አምባሳደር)፣ አስፋው ዲንጋሞ (አምባሳደር)፣ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ አቶ መኩሪያ ኃይሌ፣ እንዲሁም አቶ ያዕቆብ ያላ ከተሰናባች የንቅናቄው አባላት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ ንቅናቄው 65 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ አድርጓል፡፡ በቅርቡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ሆነው የተሾሙት አቶ ዘይኑ ጀማል፣ እንዲሁም የቀድሞው የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አሰፋ ዓብዩ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እንዲሆኑ ተመርጠዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር የሆኑት ደመቀ አጪሶ (ዶ/ር) የንቅናቄውን ማዕከላዊ ኮሚቴ ተቀላቅለዋል፡፡ አቶ ፍፁም አረጋ፣ አቶ አማኑኤል አብርሃም፣ እንዲሁም አቶ ደሴ ዳልኬ ንቅናቄው ቀጣይ ጉባዔውን እስከሚያካሂድ ድረስ በማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት እንደሚያገለግሉ ታውቋል፡፡በሐዋሳ ሲካሄድ የሰነበተው አሥረኛው የደኢሕዴን ድርጅታዊ ጉባዔ ሰባት አባላት ያሉት የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚሽን አባላትንም ምርጫ አከናውኗል፡፡ከዚህ በመቀጠልም አራቱም የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶችና አጋሮቻቸው ከረቡዕ መስከረም 23 ቀን 2011 ዓ.ም. በሚጀመረው 11ኛ የኢሕአዴግ ጉባዔ ይሳተፋሉ፡፡ ለሦስት ቀናት ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው የኢሕአዴግ ጉባዔ በመጀመርያ ‹‹በልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ማዕቀፍ የለውጥ እንቅስቃሴያችንን በማስቀጠል የኢትዮጵያን ህዳሴ እናረጋግጥ፤›› በሚል መሪ ቃል ይደረጋል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፣ በቀናት ልዩነት ውስጥ መፈክሩ፣ ‹‹አገራዊ አንድነት፣ ለሁለንተናዊ ብልፅግና›› በሚል መሪ ቃል መቀየሩ ይታወሳል፡፡በነአምን አሸናፊና በዳዊት እንደሻው", "passage_id": "e61f76a1bcbc8f31dcb2c098c7af2b76" }, { "cosine_sim_score": 0.5226995944976807, "passage": "ብአዴን በጥልቀት የመታደስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የከፍተኛ አመራር ንቅናቄ መድረክ በድልና በስኬት አጠናቀቀ ።ብአዴን \"በጥልቀት በመታደስ ክልላዊና አገራዊ ህዳሴያችን እናፋጥን!\" በሚል መሪ ቃል የከፍተኛ አመራር ኮንፈረንስ ከመስከረም 4 እስከ መስከረም 9 ድረስ በባህርዳር ከተማ ሰፊ እና ጥልቀት ያለው ግምገማ ሲያካሂድ ቆይቶ በትናንትናው እለት ባለ 11 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት በድል እና በስኬት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡በመድረኩ ከ2000 በላይ የክልል የዞንና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉ ሲሆን በ15 ዓመታት የተሃድሶ ጉዞ የታዩ ስኬቶችን እና ተግዳሮቶችን ከነ ዝርዝር መንስኤዎቹ በተዘጋጁ  ሰነዶ በመደገፍ በጥልቀት የመታደስ ግምገማ አድርጓል፡፡በግምገማው ባለፉት 15 ዓመታት በግብርና ምርታማነት፣ በኢንዱስትሪ ልማት መስፋፋት፣ በአገልግሎት ዘርፉ የመጡ ለውጦችን እንዲሁም በትምህርት፣ በጤናና ሌሎች የማህበራዊ ልማት ዘርፎችም የተመዘገቡ ለውጦች አመርቂ መሆናቸውንም ተመልክቷል።በተለይም በክልሉ ሁለንተናዊና ፈጣን ልማት በማስመዝገብ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በማፋጠንና የመልካም አስተዳደር በማስፈን ለውጦች መመዝገባቸው በውይይቱ ተገምግሟል፡፡ከተገኙ ስኬቶች ባሻገር በክልሉ ባጋጠሙ ተግዳሮቶችና ችግሮች ዙሪያ ሰፊና ጥልቅ ግምገማዎች  መካሄዳቸውን የጠቆመው ብአዴን በተለይ  ከህብረተሰብ ኑሮ መሻሻል ፣ከሥራ አጥነት፣ ከመንግሥት አገልግሎት አሠጣጥ ጋር በተያያዙ ያጋጣሙ ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫዎች ተቀምጠዋል ተብሏል ።የድርጅቱ ውስጠ ዴሞክራሲ፣ የአመራር መሠረታዊ አመለካከት፣ ህዝባዊ ወገንተኝነትና የመንግሥትን ሥልጣንን ያለአግባብ መጠቀም ፣ትምክህት፣ ጠባብነትና የጥገኝነት አስተሳሰቦችና ተግባራት በአመራሩ የተስተዋሉ በመሆናቸው በኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች  በጥልቀት ግምገማ የተካሄዱባቸው መሠረታዊ ጉዳዮች ናቸው ።  ሌላው በኮንፈረንሱ በጥልቀት ከተገመገሙት ጉዳዮች መካከል የክልሉ ወቅታዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች በተለይም በትግራይና በአማራ ክልሎች መካከል የሚገኘውን ወሰን በተመለከተ እንዲሁም የወልቃይት የማንነት ጥያቄ ዙሪያ የአመራሩ ፈጥኖ ችግር የመፍታት ጉድለቶችና ክፍተቶች ፀረ ሰላም ኃይሎች  አመጽ እንዲቀሰቅሱና በህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት እንዳስከተለ ተገልጿል  ።በክልሉ  በተፈጠሩት  ሁከቶች የትምክህትና የጠባብ ኃይሎች ለዘመናት ተዋደውና ተከባብረው የኖሩትን የአማራና የትግራይ ሕዝቦች መካከል ያልተገባ ጥርጣሬዎችን በመፍጠር ጉዳቶች እንዲደርሱ የፈጠሩት ዘረኛ የቅስቀሳ አካሂያድ ኮንፈረንሱ በዝርዝር በመገምገም አውግዟል፡፡     በአጠቃላይ በኮንፈረንሱ የተሳተፉ አመራሮች የተስተዋሉ ችግሮችን መንስኤዎች በመለየትና የመፍትሄ ቀመሮች ላይ በመግባባት ለተግባራዊነታቸው በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ ተሳታፊዎቹ አረጋግጠዋል ፡፡በክልሉ የወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያም የተነሱት የህዝብ ጥያቄዎች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እና ይህንን ሽፋን በማድረግ ስርዓት ለማፍረስ ሌት ተቀን የሚረባረቡ ፀረ- ሰላም ኃይሎችን በተገቢው ሁኔታ በመፋለም የህዝቡን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡በመጨረሻም ብአዴን ባለ 11 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት በዝርዝር በገመገሙት ጉዳዮች ዙሪያ በጥልቀት ለመታደስ ያላቸውን ዝግጁነት እንዲሁም ንቅናቄውን በተሟላ መንገድ ወደ ህዝቡ በማውረድ የወጣቶችን ተጠቃሚነት በዝርዝር የመፍትሄ አቅጣጫዎች ችግሮችን በዘለቄታው ለመፍታት ያላውን ቁርጠኝነት ገልጿል። ", "passage_id": "b87b67ce061b88e4d9f884817165ea84" } ]
46c302a78d1822f0dbbf0f8a5149a136
0858e1d55de6a1418e89860915e7a0b5
በሆንግ ኮንግ አዉሮፕላን ጣቢያ ለሶስት ቀናት የሚዘልቅ አዲስ ተቃዉሞ መቀስቀሱ ተሰማ
በቻይናዋ እራስ ገዝ አስተዳደር ሆንግ ኮንግ አዉሮፕላን ጣቢያ ለሶስት ቀናት የሚዘልቅ አዲስ ተቃዉሞ መቀሳቀሱ ተሰማ፡፡በቻይናዋ እራስ ገዝ አስተዳደር ሆንግ ኮንግ ወንጀል ፈፅመዉ ጥፋተኛ የሚባሉ ዜጎች ለፈጸሙት ወንጀል ከቻይና መንግስት ፍርድ እንዲሰጣቸዉ የሚያስችል ህግ መዉጣቱን ተከትሎ የግዛቲቱ ነዋሪዎች ህጉን በመቃወማቸዉ ሆንግ ኮንግ ለወራት በህዝባዊ አመፅ ስትናወጥ ቆይታለች።ለሶስት ወራት የዘለቀዉ ህዝባዊ ተቃዉሞ ማብቂያዉ መች እንደሆነ ዛሬም በዉል የታቀወ ነገር የለም።  አልጀዚራ ባስነበበዉ መረጃ በግዛቲቱ አዉሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ለሶስት ቀናት የሚዘልቅ አዲስ ተቃዉሞ ተቀስቅሷል። ተቃዋሚዎቹ በአዉሮፕላን ጣቢያዉ ድምፃቸዉን ያሰሙት በአዉሮፕላን ጣቢያዉ የሚመላለሱ አለም አቀፍ ተጓዦች የችግሩን መጠን እንዲረዱና አለም አቀፉ ማህበረሰብም በጉዳዩ ላይ የበኩሉን ተፅእኖ እንዲያሳድር በማሰብ ነዉ ተብሏል።የተቃዉሞዉ ዳግም መቀስቀስን ተከትሎ የሆንግ ኮንጓ ዋና አስተዳዳሪ ካሪ ላም መንግስታቸዉ ተቃዋሚዎችን የሚለማመጥበት ትዕግስት እንደሌለዉና አስፈላጊዉን እርምጃ ለመዉሰድ መሰናዳቱን አስታዉቀዋል።በቼክ ላፕ ኮክ አዉሮፕላን ጣቢያ የተሰባሰቡት ተቃዋሚዎቹ ጥቁር ቲሸርቶችን የለበሱና ቁጥራቸዉም በመቶዎች የሚቆጠር ስለመሆኑ ተነግሯል። ተቃዋሚዎቹ ከዚህ ቀደምም በተመሳሳይ ተቃዉሟቸዉን ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማድረስ መሰል ተቃዉሞ ያካሄዱ ሲሆን፣ የአሁኑም ለሁለተኛ ጊዜ ስለመሆኑ ተነግሯል።ተቃዉሞዉን ተከትሎም የአዉሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዉ ኃላፊዎች በአከባቢዉ ያለዉ የፀጥታ ኃይል እንዲጠናከርና የአዉሮፕላን መሳፈሪያ ቅፅ ያልያዙ ሰዎች ወደ ቅጥር ግቢዉ እንዳይገቡ እግድ ጥለዋል።የአሁኑ ተቃዉሞ ከመንግስት አካላት እዉቅና የሌለዉ ቢሆንም ከዚህ ቀደም በአዉሮፕለን ጣቢያዉ የተደረጉ የተቃዉሞ ሰልፎች ግን በሰላማዊ መንገድ መጠናቀቃቸዉ ነዉ የተሰማዉ። በመሆኑም ምንም እንኳን ተቃዉሞዉ ቢኖርም የአዉሮፕላን ጣቢያዉ መደበኛ ስራዉን እያከናወነ ስለመሆኑ ተገልጿል።የአልጀዚራዉ ሰዉ ሮብ ማክብራይድ ከስፍራዉ እንደዘገበዉ የአዉሮፕላን ጣቢያዉ ተቃዉሞ ይልቅ የግዛቲቱን ባለስልጣናት ስጋት ዉስጥ የከተታቸዉ በቀጣይ ቀናት ሀመላዉ ሆንግ ኮንግ ይካሄዳል ተብሎ የተሰጋዉ የተቃዉሞ ሰልፍ ነዉ።በሆንግ ኮንግ የተቀሰቀሰዉ ተቃዉሞ ካስከተለዉ የፀጥታ መደፍረስ ባለፈ የግዛቲቱን ምጣኔ ሀብትም ክፉኛ እየጎዳዉ ስለመሆኑ መረጃዎች አመላክተዋል። በግዛቲቱ ኃላፊዎች ይፋ የተደረገ መረጃ እንዳመላከተዉ ባለፈዉ ወር መጨረሻ ላይ የነበረዉ የቱሪስት ፍሰት ከባለፈዉ አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ26 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።   ይህ ደግሞ በግዛቲቱ ነዋሪወፖች ላይ የሚያስከትለዉ ምጣኔ ሀብታዊ ቀዉስ የከፋ እንደሚሆን ነዉ የሚጠበቀው። በሆንግ ኮንግ ለ250ሺ ሰዎች የስራ እድል የፈጠረዉ የቱሪዝም ዘርፉ 4.5 በመቶ የሚሆነዉን የግዛቲቱን ምጣኔ ሀብት ዘርፍም ይሸፍናል።የግዛቲቱ አስተዳዳሪ ካሪ ላምም ለወራት የዘለቀዉ ህዝባዊ ተቃዉሞ ያስከተለዉን ምጣኔ ሀብታዊ ቀዉስ ሱናሚ ሲሉ ከአስከፊዉ የአዉሎ ንፋስ ወጀብ ጋር አመሳስለዉታል።የሆንግ ኮንጉ ተቃዉሞ ግዛቲቱ በፈረንጆቹ 1997 ከእንግሊዝ ለቻይና ተላልፋ ከተሰጠች ወዲህ ከፍተኛዉ ስለመሆኑ አልጀዚራ በዘገባዉ አስታዉሷል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33982/
[ { "cosine_sim_score": 0.46701377630233765, "passage": "የምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስዋ ካሊፎርኒያ ክፍለ ግዛት የተዛመተው የደን ሰደድ እሳት ዛሬም ቀጥሏልአገረ ገዥው ጋቪን ኒውሰም ቃጠሎውን ለመቆጣጠር ዓለም አቀፍ እገዛ ተማጽነዋልወደ አምስት መቶ ስድሳ በሚጠጉ ስፍራዎች በክፍለ ግዛቱዋ ዙሪያ የተቀሰቀሰውን ቃጠሎ ለማጥፋት አስራ ሁለት ሺህ የእሳት አደጋ ሰራተኞች እይተረባረቡ ናቸውበሰደድ እሳቱ እስካሁን ቢያንስ አምስት ሰዎች የሞቱ ሲሆን የእሳት አደጋ ሰራተኞችን ጨምሮ አርባ ሶስት ሰዎች ተጎድተዋል፥ ያሁኑ የአየር ሁኒታ ቃጠሎውን ያባብሰዋል የሚል ስጋት አለፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ አድርጉ ያልኩዋቸውን ስላልሰሙ ነው ብለው ለቃጠሎው የክፍለ ግዛትዋ አስተዳዳሪዎች ወቅሰዋል ጫካው ውስጥ ለዓመታት የተከመረውን ቅጠሉን እና የወደቀ ዛፍ ጥረጉ ብያቸው ነበር ብለዋል", "passage_id": "8925b72352d7eab6a0dff4b9fef33099" }, { "cosine_sim_score": 0.46206480264663696, "passage": "ሆንግ ኮንግ በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎችን ለቻይና አሳልፎ መስጠት የሚያስችለው ረቂቅ ውድቅ መሆኑን አስታወቀች።የሆንግ ኮንግ አስተዳደር መሪ ካሪ ላም በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎችን ለቻይና አሳልፎ መስጠት የሚያስችለው እቅድ አብቅቶለታል ብለዋል።ሆንግ ኮንግ ከወር በፊት በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎችን ለቻይና አሳልፎ መስጠት የሚያስችለውን እቅድ ለማጽደቅ እንቅስቃሴ መጀመሯ ይታወሳል።ይህን ተከትሎም በርካቶች ረቂቁ አግባብ ያልሆነና ህግን የተጻረረ ነው በሚል ተቃውሞ አደባባይ ወጥተዋል።ከዚያን ጊዜ ወዲህም የሆንግ ኮንግ አስተዳደር ረቂቁን ለጊዜውም ቢሆን ማገዱን መግለጹም የሚታወስ ነው።በዛሬው እለትም ካሪ ላም ረቂቁ ሙሉ በሙሉ እንዳበቃለት ገልጸዋል፤ እርሳቸው ይህን ይበሉ እንጅ በርካቶች ግን በንግግራቸው እምነት እንደሌላቸው እየገለጹ ነው።ህግ አውጭዎችና የተቃውሞ አስተባባሪዎች መሪዋ የቃላት ጨዋታውን አቁመው የህዝቡን ትክክለኛ ፍላጎት ማድመጥና ተገቢውን ምላሽ መስጠት ይገባቸዋል እያሉ ነው።ያ የማይሆን ከሆነ ግን ረቂቁ ብቻ ሳይሆን የእርሳቸው አስተዳደር የማብቂያ ጊዜም ይሆናል ነው ያሉት።የቀድሞዋ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ሆንግ ኮንግ ከፈረንጆቹ 19 97 ጀምሮ በቻይና ስር መተዳደር ጀምራለች።ቤጂንግ ለሆንግ ኮንግ ራስ ገዝና ልዩ አስተዳደር ነጻነት እሰጣለሁ በሚል በአንድ ሃገር ሁለት አስተዳደር ስርዓት እያስተዳደረቻት ይገኛል።ይሁን እንጅ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቤጂንግ ቃሏን አላካበረችም በሚል እና የቻይና መንግስት በሆንግ ጉዳይ የበዛ ስልጣን በመጠቀም ጣልቃ ገብነቱ አይሏል በሚል በሆንግ ኮንግ ነዋሪዎችና በቻይና መካከል ልዩነቶች እየተንጸባረቁ ነው።ይህን ተከትሎም ሆንግ ኮንግ ነጻ መሆን አለባት የሚል አቋም አላቸው፤ ቻይና በበኩሏ የተቃዋሚዎቹን አካሄድ ህገ ወጥ ነው ትላለች።", "passage_id": "498a5ac02b1bfd215786221065cf0c80" }, { "cosine_sim_score": 0.4538990259170532, "passage": "የተቃውሞ ሰልፈኞቹ የተሰባሰቡት የሊበራል ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት በሚገኝበት ኒው ሳውት ዌልስ ሲሆን መንግሥት አዲስ የከሰል፣ የነዳጅ ዘይትና የጋዝ ውጥኖችን እንዲያስወግድ ጠይቀዋል። በበርካታ የእስያ ፓሲፊክ ከተሞችም ብዙ ሌሎች ሰልፈኞች የግሪታ ታንበርግን ጥሪ አስተጋብተዋል። ግሪታ ታንበርግ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ዘመቻ የምታካሄድ የ16 ዓመት ዕድሜ የስዊድን ታወላጅ መሆንዋ ይታወቃል።የአውስትራልያው የተቃውሞ ሰልፍ እየተካሄደ ያለው የሀገሪቱ ደቡብ ምስራቅ ክፍል ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በመቶዎች በሚቆጠር የሰደድ እሳቶች በተጎዳበት ወቅት ነው። ", "passage_id": "efcff5e874b0e56b9bacf7162428042f" }, { "cosine_sim_score": 0.453676700592041, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ ምዕራባዊ ክፍለ ሀገር ካሊፎርኒያ በበርካታ ስፍራዎች ሲነድ በሰነበተው ሰደድ እሳት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 31 ደርሷል።\nደረቅ እና ንፋሳማ በሆነው የአየር ሁኔታ ምክንያት ቃጠሎው እስከነገ ማክሰኞ ድረስ እንደሚቀጥል የአየር ሁኔታ ትንበያ ባለሙያዎች ገልጸዋል።\nከክፍለ ሃገርዋ ዋና ከተማ ከሳክራሜንቶ በስተሰሜን ካምፕ ፋይር ላይ እየተዛመተ ያለውንና እስካሁን ቢያንስ ሃያ ዘጠኝ ሰዎች የገደለውን ቃጠሎ ለመቆጣጠር በሺዎች የተቆጠሩ የእሳት አደጋ ሰራተኞች ተሰማርተዋል። እስካሁን ያልተገኙ ሁለት መቶ ሃያ ስምንት ሰዎች መኖራቸውን ባለሥልጣናቱ አስታውቀዋል።\nየእሳት አደጋ ባለሥልጣናቱ እንደገለጡት ሰደድ እሳቱን ሃያ አምስት ከመቶ ያህሉን ለመቆጣጠር ተችሏል። በካሊፎርኒያ ታሪክ ከምንጊዜውም የከፋ መሆኑ የሚነገርለት ይህ ቃጠሎ ስድስትስ ሺህ ስድስት መቶ ህንጻዎችን አውድሟል።\nከዚያ በስተምሥራቅ ከምትገኘው እና ዘጠና ሶስት ሺህ ህዝብ ከሚኖርባት አጎራባችዋ ቺኮ ከተማ እሳቱ በሰዓት ሃምሳ ስድስት ኪሎ ሜትር ፍጥነት በሚነጉደው ንፋስ እየገሰገሰ በመሆኑ ነዋሪዎቹ ለቅቀው እንዲወጡ ታዘዋል። በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ቃጠሎው ሁለት ሰዎች ገድሏል።", "passage_id": "d6afccc548e897b594256c72d12f0c2e" }, { "cosine_sim_score": 0.4226471781730652, "passage": "ህገ መንግሰታዊ መብታችን ይከበር በሚል መሪ ቃል በሀዋሳ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ መሆኑን ተገለፀ።በሰለማዊ ሰልፉ ከሲዳማ ዞን 36 ወረዳዎች እና ከተማ መስተዳድሮች የተውጣጡ እንዲሁም የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ነው።የሰላማዊ ሰልፉ ተሳታፊዎች “ህገ መንግስታዊ መብታችን ይከበር! የሲዳማ የክልልነት ጥያቄ መልስ ይሰጠው! የሪፈረንደም ቀን ይወሰን !” የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን ይዘው ወጥተዋል።መነሻውን ከሀዋሳ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ያደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በሀዋሳ ዓለምአቀፍ ስታዲየም መዳረሻውን በማድረግ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።የደቡብ ክልል ምክር ቤት በጥቅምት ወር ባካሄደው በ10ኛ መደበኛ ጉባኤው የሲዳማ ብሔር በክልልነት የመደራጀት ጥያቄ ተቀብሎ ለህዝበ ውሳኔ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መምራቱ ይታወሳል። ", "passage_id": "9b129349192758271be5414d648f18cd" }, { "cosine_sim_score": 0.4161328673362732, "passage": "የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በባግዳድና በደቡባዊ ከተማዎች ላይ በከፈቱት ጥቃት ምክንያት ጋብ ብሎ የቆየው ታቃውሞ ዛሬ በአዲስ መልክ ማገርሸቱ ታውቛል።ባግዳድ ያሉት የተቃውሞ ሰልፈኞቹ የተተኮሱባው እምባ አስማጪ ጋዝ ያያዙትን ቆርቅሮዎች መልስሰው በጸጥታ ሃይሎች ላይ እየወረወሩ መሆናቸው ተዘግቧል። 800 የሚሆኑ ተማሪዎች ረብሻ በታኝ ፖሊሶች በተጠቀሙት ሃይል ምክንያት ባስራ በተባለችው ደቡባዊት ከተማ ወደ ሚገኘው ሰፈር እንደተመለሱ ተገልጿል።", "passage_id": "5e809cb64176933f10c65bedcb88fa97" }, { "cosine_sim_score": 0.4153682589530945, "passage": "በዋና ከተማ ያዉንዴ የሚገኝ ፓሊስ ጣቢያ በመቶዎች የሚቆጠሩ የካሜሩን ወጣቶች ጥቃት መማካሄዳቸው፣ የሰብአዊ መብት ረገጣን፣ የጭካኔ እርምጃንና እስረኞችን ለማሳመን ይፈጸማል ያሉትን ሰቆቃ በመቃወም ዋና ከተማዋ ያዉንዴ ውስጥ የሚገኝ ፖሊስ ጣብያ ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስራለች።ከዚህ በፊት ቢያንስ አንድ ሰዉ መሞቱንና አያሌ በቁሰላቸውን ዘግበን ነበር። ተጨማሪ ዘገባ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቧል ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ። ", "passage_id": "2d68c1720f9edf61d755fc29f4f20886" }, { "cosine_sim_score": 0.41365116834640503, "passage": "የኢራቅ ኩርዶች፣ በሰፊው ተቀባይነት ይኖረዋል ተብሎ የሚጠበቅ የነፃነት ውሳኔ ሕዝብ እያካሄዱ ሲሆን፣ ባግዳድ ያለውን መንግሥት ጨምሮ ከጎረቤት ሀገሮችና ከዩናይትድ ስቴትስ ግን ተቃውሞ ገጥሞታል።በኢራቅ ሰሜናዊ ምሥራቅ የሚገኘውና ከፊል ነፃ የሆነው የኩርድ ግዛት ፕሬዚደንት ማሳውድ ባርዛኒ ድምፅ ለመስጠት ብቁ የሆነው 5ሚሊዮን መራጭ በዛሬው ቀን ለነፃነት ድምፁን እንዲሰጥ ጥሪ አድርገዋል።ፕሬዚደንቱ ትናንት ኤርቤል ውስጥ ባሰሙት ቃል“ነፃ መሆናችን ያለፈውን አሰቃቂ ስህተት ላለመድገም ይረዳናል” ብለው፣ “ከእንግዲህ ከኢራቅ ጋር ያለን ግንኙነት ላንመለስበት ተቋርጧል” ሲሉም የውሳኔ ሕዝቡን መካሄድ አጠናክረዋል።የውሳኔ ሕዝቡ የመጨረሻ ውጤት ነገ ማክሰኞ ይገለፃል ተብሎ ይጠበቃል።ውሳኔ ሕዝቡ የኩርዶችን አዎንታ ቢያገኝ ነፃነት ይታወጃል ማለት እንደዳልሆነ፣ ነገር ግን የመለየት ድርድር ለማካሄድ የመጀመሪያ እርምጃ ይሆናል ነው የተባለው።ፕሬዚደንት ባርዛኒ ባለፈው ሳምንት ለቪኦኤ የፋርስ አገልግሎት በሰጡት ቃል፣ ከውሳኔ ሕዝቡ በኋላ የኩርድ መንግሥት ከኢራቅ ባለሥልጣናት ጋር መደራደር እንደሚጀምር አስታውቀዋል።", "passage_id": "c4d23df76dffbc96e00c49943b0a4192" }, { "cosine_sim_score": 0.41196778416633606, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዓላማ የአዲስ አበባ ነዋሪ “ሰልፍን” ቢቻል ማቆም ቢያንስ ግን መቀነስ ነው መሆኑን ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለፁ።ምክትል ከንቲባው በፌስቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ይህ ወደ ኃላፊነት ከመጣንበት ቀን ጀምሮ ለራሳችን የገባነው ቃል ነው ብለዋል።በትራንስፖርት ፣ ዘይትና ዳቦ በአዲስ አበባ ሰው ሳይጋፋ በቀላሉ ማግኘት አይታሰብም ያሉት ምክትል ከንቲባው ከሸማቾች ማህበራት የትኛውንም ምርት ለማግኘት ረጃጅም ሰልፎችን ማለፍ የመጀመሪያው የከተማዋ ነዋሪዎች የሚገጥማቸው ፈተና መሆኑን ገልፀዋል።ከዚህም አልፎ በከተማዋ በሚገኙ የተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን ለማግኘት እድል ከቀና በአንድ ቀን የሚጠናቀቅ ካልቀናም ቀናትን የሚፈጅ ሰልፍን ማለፍ ግድ ይላል ሲሉ ነው የገለፁት።የአገልግሎቶች መጓተት ነዋሪዎች ላይ ከሚያስከትለው አላስፈላጊ ውጣውረድ ባለፈም የከተማዋን ኢኮኖሚ በብርቱ የሚፈትን መሆኑን አንስተዋል።በአገልግሎቶች ላይ የሚታዩ የጊዜ መጓተቶች የሰአት መባከኖች የሰዎችን ምርታማነት የሚቀንሱ በገንዘብ ሲተረጎሙም በኢኮኖሚው ላይ የሚታይ ጉዳትን የሚፈጥሩ ናቸው።አዲስ አበባን የማስተዳደር ኃላፊነትን ስንረከብም ዋነኛ መነሻችን የሆነው የከተማዋን ነዋሪዎች ምርቶችን ያለሀሳብና ያለ ጊዜ ብክነት እንዲያገኙ አገልግሎቶችንም በማያማርር መልኩ እንዲያገኙ ማስቻል እንደሆነ ምክትል ከንቲባው ገልፀዋል።ምክትል ከንቲባው መነሻ ጥቅል ሀሳባችንም የከተማዋን ነዋሪዎች “ሰልፍ” ቢቻል ማቆም ቢያንስ መቀነስ የሚል ነው! ይህ መነሻ ሀሳባችን በአንድ በኩል የከተማችንን ነዋሪዎች የኑሮ ደረጃና የሚያገኙትን አገልግሎቶች በማሻሻል የነዋሪዎች የኑሮ ሂደት ላይ ልዩነት መፍጠር በሌላ መልኩ ደግሞ በጊዜ ብክነት እያጣነው ያለውን እልፍ ገንዘብ ማዳን ነው ሲሉ ጠቁመዋል።እነዚህን ቁልፍ የሆኑ ከከተማዋ ነዋሪዎች የእለት ተእለት ህይወት ጋር ቀጥታ ግኑኝነት ላላቸው ችግሮች ዛሬን የሚያሻግር መጪ ፍላጎትንም በብቃት መቋቋም የሚችል መፍትሄ ማምጣትም የአስተዳደራችን ዋነኛ ትኩረት እንዲሆን አድርጓል።ህብረተሰቡ በቅርብ የሚያገኛቸው አብዛኛው አገልግሎቶች የሚሰጥባቸው የወረዳ ጽህፈት ቤቶች አሰራራቸው የተፋጠነ እንዲሆን በተለይ አብዛኛው ሰዓት የሚፈጀው የግለሰቦችንም የተቋማት መረጃን መፈለግ እንዲቃለል ከአስተዳደደሩ ዋና ጽህፈት ቤት ጋር በቀጥታ የሚገናኝ ድረገጽና የመረጃ ቋት እንዲበለጽግ መደረጉን አስታውቀዋል።ይህም የነዋሪዎች የጥበቃ ሰዓትን በማሳጠር የተፋጠነ አገልግሎት እንዲያገኙ ትልቁን አበርክቶ ተወጥቷል ነው ያሉት፡፡በትራንስፖርት ፣ ዘይትና ዳቦ የሚታዩትን ሰልፎች ለመቅረፍም ግንባታው የተጠናቀቀው የሸገር ዳቦ ፋብሪካ ፣ እየተገነባ ያለው የዘይት ፋብሪካ እና አዲስ አበባን በብርቱ የሚፈትነውን የትራንስፖርት ዘርፉን ለማሻሻል እየተከናወኑ የሚገኙት በርካታ ስራዎች አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው አብራርተዋል።", "passage_id": "3ed295128274dbdf530da0daa6dde0c4" }, { "cosine_sim_score": 0.40219247341156006, "passage": "በትንሹ 145 ሰዎች የሞቱበት እና ከ5,000 በላይ ሰዎች የተጎዱበት የቤሩት ፍንዳታ ህብረተሰቡ ለተቃውሞ አደባባይ እንዲወጣ አድርጓል፡፡ ትናንት ምሽት የተቃውሞ ሰልፍ በማድረግ ላይ የሚገኙ ሰዎች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል፡፡ ሰልፈኞቹ በፖሊስ ላይ ድንጋይ ሲወረውሩ ፖሊስ በአስለቃሽ ጭስ ለመበተን ሞክሯል፡፡\nፍንዳታው መንግስት የሀገሪቱን ችግሮች ለመፍታት አቅም አልባ የመሆኑ ማሳያ እንደሆነ ተቃዋሚዎች በመግለጽ ላይ ናቸው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የሀገሪቱ ባለስልጣናት በሙስና ስለመዘፈቃቸው የተቃውሞ ሰልፈኞቹ ያነሳሉ፡፡\nበትናንትናው እለት በቤሩት ፍንዳታው በተከሰተበት አካባቢ ጉብኝት ያደረጉት የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኤማኑኤል ማክሮን ቀድሞውንም ከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ ዉስጥ የምትገኘውን ሊባኖስን ለመደገፍ በቀናት ዉስጥ ዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ-ግብር እንደሚካሔድ ገልጸዋል፡፡\nፕሬዝዳንቱ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅትም በመንግስት ላይ ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩ ሰዎች ፈረንሳይ በሊባኖስ የስርዓት ለውጥ እንዲመጣ ድጋፍ እንድታደርግ ጠይቀዋል፡፡\nለሰልፈኞቹ “ቁጣችሁን ተረድቻለሁ ፤ መንግስትን ሳይሆን ህዝቡን ለመደገፍ ነው የመጣሁት” ያሉት ፕሬዝዳንት ማክሮን በሀገሪቱ ጥልቅ የፖለቲካ ለውጥ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡ “ለሀገሪቱ የምንሰጠው ድጋፍ በሙሰኞች እጅ እንደማይወድቅ ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ” ሲሉም ተናግረዋል፡፡ በሊባኖስ አዲስ የፖለቲካ ስርዓት እንደሚያስፈልግም ነው ማክሮን የተናገሩት፡፡\nከፍንዳታው ጋር በተያያዘ 16 ሰዎች መታሰራቸውን የሊባኖስ ዜና ወኪል አስታውቋል፡፡ ሁለት የመንግስት ባለስልጣናትም ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡\nበቤሩት ወደብ በተከሰተው ከፍተኛ ፍንዳታ የወደመው ሀብት 5 ቢሊዮን ዶላር እንደሚገመት የሀገሪቱ ባለስልጣናት ያሳወቁ ሲሆን ስፍራውን መልሶ ለመገንባት 15 ቢሊዮን ዶላር ያህል እንደሚያስፈልግም የ ዘ ናሺናል ዘገባ ያመለክታል፡፡ ፍንዳታው 300,000 ያህል ሰዎችን ቤት አልባ እንዲሆኑም አድርጓል፡፡\n", "passage_id": "94c75a8cb4998e081b2df68d43ea1d95" }, { "cosine_sim_score": 0.4004085659980774, "passage": "በሱዳን የዳቦና ነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ አሁንም እየቀጠለ መሆኑ ተገለጸ ።በሀገሪቱ የሚገኙ ሀኪሞችም በፕሬዝዳንት ኦማር አል-በሽር ላይ ጫና ለማሳደር ተቃውሞውን የተቀላቀሉ ሲሆን መንግሥት ተቃውሞውን ለማዳፈን እያካሄደ ያለውን የእስር ዘመቻ እንዲያቆምም ጥሪ ቀርቧል፡፡ካለፈው የፈረንጆቹ አመት ጀምሮ በሱዳን የተለያዩ ሸቀጦች ዋጋ በእጥፍ መጨመሩ ይነገራል፡፡ የሀገሪቱ የዋጋ ግሽበት ሰባ በመቶ መድረሱ የተጠቆመ ሲሆን የመገበያያ ገንዘብ ምንዛሬ አሽቆልቁሏል፡፡ለኢኮኖሚው ማሽቆልቆል እንደ ምክንያት ከሚጠቀሱ ጉዳዮች መካከል እኤአ በ1990ዎቹ አሜሪካ የአልበሽር መንግሥት ሽብርተኞችን ይደግፋል\" በሚል እስከ 2017 ድረስ ጥሎት የነበረው የንግድ ማዕቀብ ግንባር ቀደሙ ነው፡፡ ሌላው እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው ደግሞ ደቡብ ሱዳን በ2011 ከሱዳን ስትገነጠል የሀገሪቱን አብላጫ የነዳጅ ሀብት ይዛ መገንጠሏ ነው፡፡በሱዳን የዳቦና የነዳጅ ዋጋ ጭማሪን ተከትሎ የተቀሰቀሰውና አምስት ቀናትን ያስቆጠረው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው፡፡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች በሱዳን መዲና ካርቱም መንገድ በመዝጋት ከፖሊሶች ጋር ግጭት ፈጥረዋል፡፡ፖሊስም ተቃዋሚዎችል ለመበተን አስለቃሽ ጭስ መጠቀሙን ዘገባው አመላክቷል፡፡ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ 22 ሰዎች መገደላቸው ቢነገርም መንግሥት ግን የሟቾች ቁጥር ስምንት ብቻ መሆኑን አስታውቋል፡፡ይህንኑ ተቃውሞ ተከትሎ በፕሬዝዳንት ኦማር አል-በሽር ላይ ጫና ለማሳደር በሀገሪቱ የሚገኙ ተቃዋሚዎች ተቃውሞውን ተቀላቅለዋል፡፡መንግሥት ተቃውሞውን ለማዳፈን 'ናሽናል ኮንሰንሰንስ ፎርስስ' የተባለውን የተቃዋሚ ኃይሎች ጥምረት የሚመሩ 14 አመራሮችን ማሠሩን የጥምረቱ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡ቃል አቀባዩ አመራሮቹ በአስቸኳይ እንዲፈቱም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ከአንድ ዓመት ስደት በኋላ በቅርቡ ወደ ሱዳን የተመለሱትና ኡማ የተሰኘውን ተቃዋሚ ፓርቲ የሚመሩት ሳዲቅ አል-ማዲ በበኩላቸው ሕዝቡ ወታደራዊ ጭቆና እንዳስመረረው በመግለጽ የአል-በሽር አስተዳዳር በሰላማዊ መንገድ ሥልጣኑን መልቀቅ አለበትም ብለዋል።የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት የሱዳን ሰላም ለደቡብ ሱዳንም ሆነ ለቀጠናው ሰላም አስፈላጊ በመሆኑ ድጋፋቸው እንደማይለያቸው  ለኦማር ሀሰን አልበሽር በስልክ ገልጸውላቸዋል፡፡ሱዳንም የተከሰተውን ግጭት ለማብረድም እንደምትሰራ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል ። (ምንጭ: ቢቢሲ )  ", "passage_id": "f6db88cda1328abc536bf19977010e7f" }, { "cosine_sim_score": 0.3985447883605957, "passage": "አሜሪካ በቻይና ምጣኔ ሃብታዊ እድገት ላይ ለምታቀርበዉ ትችት ቻይና ተቃዉሞ ዋን  እያሰማች መሆኑ ተገለጸ ፡፡በኢስያ አህጉር ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ላይ የምትገኘው  ቻይና የአለም ንግድ ድርጅት አባል የሆነችዉ እ.ኤ.አ ከ2001 ጀምሮ ነዉ፡፡ሆኖም እያስመዘገበችዉ የሚገኘው ምጣኔ ሃብታዊ እድገት የአሜሪካን ሃያልነት የሚገዳደር መሆኑ እረፍት የነሳቸዉ የዋሺንግተን መሪዎች ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ በዚህች ሩቅ ምስራቃዊት ሃገር ምጣኔ ሃብት ላይ ተፅእኖ ለማሳደር መሞከራቸዉ አልቀረም፡፡ሰሞኑን ደግሞ የዋሽንግተኑ የንግድ ተቋም ተወካይ ሮበርት ላይዘር የቻይና ጉዳይ በአለም ንግድ ድርጅት በአንክሮ የሚከታተሉት ጉዳይ መሆኑን ለተቋሙ መግለፃቸዉ ቻይናን አስቆጥቷል፡፡የቻይና የንግድ ሚኒስቴር አሜሪካ የቻይናን ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ለመቀበል አለመፈለጓ እና በተለያዩ የዓለም አቀፍ መድረኮች ዋሽንግተን ስለ ቻይና ያላት አሉታዊ አቋም ማንጸባረቋን ተቃውሟል፡፡በተያያዘም የአዉሮፓ ህብረት ለድርጅቱ ባቀረበዉ ሪፖርት ለቻይና ኢኮኖሚ  ተገቢዉን እዉቅና አለመስጠቱን እና አሜሪካም ለንግድ ድርጀቱ ቅሬታ በማሰማት ላይ እንደሆነች ከቤጂንግ የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል፡፡በንግድ ድርጅቱ የአዉሮፓ ሀገራት ተለዋጭ አባል በሚያካተቱበት ሁኔታ የተመከረ ሲሆን በመድረኩ አሜሪካ የቻይናን ኢኮኖሚ ሁኔታ የሚቃወም ሪፖርት አቅርባለች ነዉ የተባለዉ፡፡የበርካታ ተለዋጭ አባል አገራት የቆይታ ጊዜ በመጪዉ ሳምንት የሚጠናቀቅ ሲሆን በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ 15 መሰረት ቻይና ለ16 አመታት የሽግግር አባል ሆና የቆየችበት ጉዳይ ጥያቄ  ምልክት ዉስጥ ነዉ ተብሏል፡፡ ቻይና ከኢኮኖሚዋ ጋር በተያያዘ ለተነሳዉ ዉዝግብ የአለም አቀፉ ንግድ ድርጅት ሁነኛ ህግ አለማስቀመጡ በዋናነት የሚጠቀስ ቢሆንም ክስተቱ ምንም ጉዳት አያስከትልም ሲል የቻይና ንግድ ሚስቴር አስታዉቋል፡፡አሜሪካ የአለም አቀፉን ንግድ ተቋም አሰራር አሻሽላለሁ በሚል ሰበብ የገበያና ኢኮኖሚ ሁኔታን ለመቀየር እየሞከረች መሆኑንም ሚኒስቴሩ ጠቁመዋል፡፡/ሲጂቲኤን/", "passage_id": "a2cdbca34418cf792e3bd560faaa9701" }, { "cosine_sim_score": 0.3861159086227417, "passage": "ካሊፎርኒያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ ያለው ቀዝቃዛ አየር ፀባይና አነስተኛ ሙቀት፣ ባለፈው እሑድ የተነሳውን ሰደድ እሳት ለማጥፋት ለሚጣጣሩ የአሳት አደጋ ሠራተኞች መልካም አጋጣሚ መፍጠሩ ተገለፀ።የካሊፎርኒያ የደንና የእሳት አደጋ ጥበቃ መከላከያ ሚኒስቴር በሰጠው ማስጠንቀቂያ፣ ነፋሻና ቀዝቃዛ አየር ፈተና ሊደቅን እንደሚችል አመልክቶ፣ ትናንት ማክሰኞ ማምሻው ላይ እሳቱ ከ46,500 ሄክታር በላይ ማውደሙንም ገልጧል።ዛሬ ረቡዕ ባለሥልጣናት በሰጡት መግለጫ፣ 17 ሰዎች መሞታቸውንና ወደ 1ሺህ 5መቶ መኖሪያ ቤቶችና የንግድ ተቋማት መቃጠላቸውን አስታውቀዋል።በርካታ የወይን ፋብሪካዎች ያሉባቸውና የቱሪስት መስህብ የሆኑት የናፓ እና የሰኖማ አውራጃዎች፣ በቃጠሎው ከተጎዱት ክልሎች መካከል ናቸው። ጠቅላላ በክፍለ ሀገሩ፣ በአሥር ሺህዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን፣ ብዙዎችም ወደየመጠለያ ጣቢያዎች መላካቸው ታውቋል።የአውራጃው ገዢ ጄሪ ቤተሮውን በስምንት አውራጃዎች የአስቸኳይ ጊዜ አውጀው፣ ፌዴራል መንግሥቱም አጣዳፊ ምላሽ በመስጠቱ አመስግነዋል። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት ማክሰኞ የፌዴራሉን እርዳታ አፅድቀዋል። ", "passage_id": "ce74643728549d14fc4565f255b9d513" }, { "cosine_sim_score": 0.37810254096984863, "passage": "የአሜሪካ ባህር ኃይል ንብረት የሆነው የጦር መርከብ  ኪንግዳኦ የተሰኘችውን የቻይና የወደብ ከተማ ለመጎብኘት ያቀረበው ጥያቄ በቻይና ውድቅ ተደርጓል፡፡እንደ አሜሪካ መከላከያ ባለስልጣናት ከሆነ ሀገሪቱ በወር ለሁለተኛ ጊዜ ነው የጉብኝት ጥያቄውን ውድቅ ያደረገችው፡፡ከዚህ በፊት ሁለት የአሜሪካ ባህር ኃይል መርከቦች ወደ ሆንግ ኮንግ ለማቅናት አቅርበውት የነበረውን ጥያቄ ቻይና ሳትቀበለው መቅረቷን የአልጀዚራ ዘገባ አስታውሷል፡፡ይህን ተከትሎ በንግድ ጦርነት የሚታወቀው የሁለቱ የዓለማችን ሀያላን ሀገራት ፍጥጫ  መልኩን ቀይሮ ወደለየለት ግጭት እንዳያመራ ስጋትን ከደቀነም ዋል አደር ብሏል፡፡በተጨማሪም አሜሪካ በታይዋን ላይ የምታደርገው ጣልቃ ገብነትም  በቻይና እና አሜሪካ መካከል እሰጥ አገባው እንዲካረር አድርጓል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ  ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ ከቻይና ጋር ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ማስታወቃቸው ውጥረቱ እንዳይባበስ ይረዳል የሚል ግምት በብዙዎች ዘንድ አሳድሯል፡፡", "passage_id": "21996c55fe96cb35ff7940aaa8b5c086" }, { "cosine_sim_score": 0.3760107159614563, "passage": "በግሪኳ መቀመጫ ጥንታዊቷ አቴንስ ከተማ የተነሳው የሰደድ እሳት የ50 ሰዎችን ህይዎት እንደቀጠፈ እና በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ደግሞ ከባድ ቁስል ማስተናገዳቸው ተገልጸዋል፡፡በግሪኳ አቴንስ የተነሳው የሰደድ እሳት አሁን ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ በመሆኑ የበርካታ ዜጎችን ቤት እና መሰረተ ልማት አውድሟል፡፡፡በአካባቢው የሚኖሩ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ደግሞ ከቤት ቀያቸው ተሰደዋል፡፡ በመሆኑ የሀገሪቱ መንግስት ችግሩን ለማርገብ አለምአቀፍ እርዳታን እየጠየቀ ይገኛል፡፡በግሪክ አቴንስ የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማስቆም የሀገሪቱ መንግስት የእሳት አደጋ ሰራተኞችን ቢያሰማራም ሰራተገኞች ግን ስራው አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ነው የገለፁት፡፡ በተፈጠረው የእሳት አደጋ የሟቾች ቁጥር እንደጨመረና ከሟቾቹ መካከል ደግሞ ለጉብኝት የመጡ የሌላ ሀገር ዜጎች እንደሚገኙበት ደግሞ ተመላክቷል፡፡የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሲስ ቲስፕራስ በአቴንስ ከተማ የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማስቆም የሚቻላቸውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያደርጉና ለዜጎችንም እርዳታ እንደሚያደርጉ ነው የገለፁት::የሰደድ እሳቱ በአብዛኛው የተስፋፋው በሰሜን ምስራቃዊ የአቴንስ በሚገኘ የመዝናገኛ ቦታዎች ላይ ሲሆን  በአደጋ ከሞቱት መካከል 16ቱ ህፃናት ሲሆኑ 104 የሚሆኑት ደግሞ በከባድ የቆሰሉ እንደሆኑም ቢቢሲ በዘገባው አስፍሯል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ቲስፕራሲ አሁን በሀገሪቱ የሚገኙ ሁሉም የድንገተኛ አደጋ መስጫ ተቋማት አደጋውን ለማስቆም ዝግጁ መሆናቸውን እና በከተማይቱ በተፈጠረው አሰቃቂ ድርጊት ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ እንደሚያውጁ ነው ያስታወቁት፡፡የሀገሪቱ መንግስት አክሎም የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማብረድ ከጎረቤት የአውሮፓ ሀገራት ተጨማሪ የእሳት ማጥፊያ ሂሊኮፈተር ድጋፍ እንዲደረግለትም እየጠየቀ ነው የሚገኘው፡፡እስካሁን ድረስ ደግሞ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፖላንድና ፈረንሳይ በግሪክ የተፈጠረውን የሰደድ እሳት ለማብረድ የተለያዩ ድጋፎችን እያደረጉ ነው ተብሏል፡፡በግሪክ የተፈጠረው የሰደድ እሳት በሀገሪቱ በ2007 እንደፈረንጆች ከተፈጠረው የእሳት አደጋ የአሁኑ አስደንጋጭና አሰቃቂ ተብሎም ተመዝግቧል፡፡ (ቢቢሲ) ", "passage_id": "f6b762d9e5f4e23164d83778db1a8e6d" }, { "cosine_sim_score": 0.3694429099559784, "passage": "በድሬዳዋ ከተማ ዲፖ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ከነዳጅ ማደያ አቅራቢያ የተነሳ እሳት በነዋሪዎች ከፍተኛ ድንጋጤ ቢፈጥርም፣ የነዳጅ ማደያውን ሳያቃጥል በቁጥጥር ሥር ዋለ፡፡ሪፖርተር ከከተማዋ ፖሊስ ባገኘው መረጃ እሳቱ ረቡዕ መስከረም 25 ቀን 2009 ዓ.ም. ከምሽቱ 1፡30 ሰዓት ከማደያው ጋር ተያይዞ በተገነባው መጋዘን ተነስቶ፣ በንብረት ላይ ውድመት ቢያስከትልም፣ የነዳጅ ማደያው መትረፉን አመልክቷል፡፡እሳቱ በድንገት ከተነሳ በኋላ በአቅራቢያው ባሉ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ድንጋጤ ፈጥሮ የነበረ ሲሆን፣ በተደረገው ርብርብ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት መከላከል መቻሉን ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ በወቅቱ በሥምሪት ላይ የነበሩ የፖሊስ አባል አስረድተዋል፡፡ለቃጠሎው መንስዔ ምን እንደሆነ ገና ተጣርቶ ያልተጠናቀቀ ቢሆንም፣ ቃጠሎው በወቅቱ ከተከሰተው የኦሮሚያ ክልል ሕዝባዊ ተቃውሞ ጋር ግንኙነት ሊኖረው ይችላል የሚል እምነት እንደሌላቸው ገልጸዋል፡፡ነገር ግን እሳቱ በመጋዘን ውስጥ የነበሩ የጎማ መጠገኛ መሣሪያዎችን፣ የተሽከርካሪ ባትሪዎችን፣ ኮምፕሬሰሮችንና መሰል ንብረቶችን ማውደሙን ለማወቅ ተችሏል፡፡የድሬዳዋ ከተማ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ የሚኖርባት ከተማ ስትሆን፣ በአብዛኛው የመኖሪያ ቤቶችና የንግድ ቤቶች ተጠጋግተው የተገነቡባት በመሆኑ ለእሳት አደጋና መሰል ጉዳቶች የመጋለጥ አደጋዋ ሰፊ መሆኑ ይጠቀሳል፡፡ በአብዛኛው ድሬዳዋ ከእሳት አደጋ ይልቅ በጐርፍ ተደጋጋሚ የጉዳት ሰለባ መሆኗን የቅርብ ታሪኮቿ ያመለክታሉ፡፡", "passage_id": "864f4835d28326560c794ec7061a961e" } ]
e6389c9697486466de36b9997c09ed17
4af5692063bccf1137789060860fb8d7
ሰሜን ኮሪያ የአጭር ርቀት የባልስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አደረገች
ሰሜን ኮሪያ ሁለት የባልሰቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ባህር ማስወንጨፏ ተነግሯል፡፡ይህም ሀገሪቱ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ያደረገቻችውን የሚሳኤል ሙከራዎች  አምስት አድርሶታል፡፡ከደቡብ ሃምግዮንግ ግዛት ሃምሁን ከተማ እንደተተኮሱ የተነገረላቸው  ሁለቱ ሚሳኤሎች በጃፓን ባህር የኮሪያ ባህረ ሰላጤ አካባቢ ማረፋቸው ተነግሯል፡፡የባሊስቲክ ሚሳኤሎቹ  የመካከለኛ ርቀት ተወንጫፊዎች ሊሆኑ እንደሚችልም የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከሰሜን ኮሪያ ሰላማዊ መልዕክት እንደደረሳቸው ከገለጹ በኋላ ሰሜን ኮሪያ ወደ ባልስቲክ ሚሳኤል ሙከራ ተመልሳ ገብጻለች፡፡የሰሜን ኮሪያው አቻቸው ኪም ጆንግ ኡን በበኩላቸው የደቡብ ኮሪያና አሜሪካ የጋራ ወታደረዊ ልምምድ እንዳልተዋጠላቸው ገልጸው እንደነበረም ቢቢሲ በዘገባው አስታውሷል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33983/
[ { "cosine_sim_score": 0.5977612137794495, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ፒዮንግያንግ አቋርጣው የነበረውን የኒውክሌር ፕሮግራም በአዲስ መልክ እንደምትጀምር አስታወቁ።ኪም ለተወሰነ ጊዜ አግደውት የነበረው የኒውክሌር ማበልጸግና የመካከለኛ ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ በቅርቡ እንደሚጀመር ገልጸዋል።አሜሪካ በኒውክሌር ድርድሩ ዙሪያ አዲስ ሃሳብ ይዛ አለመቅረቧና ከደቡብ ኮሪያ ጋር የምታካሂደውን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ መቀጠሏ ለኪም ሃሳብ ምክንያት ነው ተብሏል።ከዚህ ጋር ተያይዞም ሰሜን ኮሪያ አዲስ መሳሪያዋን በቅርቡ ለዓለም ታሳያለች ነው ያሉት።አዲሱ የፒዮንግያንግ እቅድ ተፈጻሚ የሚሆነው ግን በአሜሪካ ድርጊትና እንቅስቃሴ ላይ ተወስኖ መሆኑንም ኪም ተናግረዋል።በንግግራቸው ፒዮንግያንግ ለድርድር በሯ ክፍት መሆኑንም አስረድተዋል።ከኪም ንግግር በኋላ አስተያየት የሰጡት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኪም ቀጠናውን ከኒውክሌር ነጻ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት መፈራረማቸውን አስታውሰዋል።አያይዘውም ኪም ቃላቸውን ይጠብቃሉ ብየ አምናለሁ ነው ያሉት ለጋዜጠኞች በሰጡት አስተያየት።የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በበኩላቸው፥ ሰሜን ኮሪያ ከግጭትና ጦርነት ይልቅ ሰላምና ብልጽግና ምርጫዋ እንደሆነ አስባለሁ ብለዋል።ኪም ጆንግ ኡን ከዚህ ቀደም ዋሽንግተን የፒዮንግያንግን ፍላጎት የማታሟላ ከሆነ አዲስ መንገድ እፈልጋለሁ ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል።ተንታኞች ሰሜን ኮሪያ ከመካለኛ ጀምሮ የተከለከሉ ሃገር አቋራጭ ተምዘግዛጊ ሚሳኤሎችን ዳግም ልትሞክር እንደምትችል እየገለጹ ነው።ምንጭ፦ ቢቢሲ እና አልጀዚራ", "passage_id": "80a4e446a61f2e8308193281c4b80a1a" }, { "cosine_sim_score": 0.5973474979400635, "passage": "አሜሪካ  በፕዮንግያንግ ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ መወሰድ እንዳለበት  እያሳሰበች ትገኛለች ።የመንግስታቱን ድርጅት ክልከላዎች እንዳሻት በመተላለፍ የኒውክሌርና የሚሳኤል ሙከራዎችን የምታደርገው ሰሜን ኮርያ ዛሬም በአሜሪካና አጋሮቿ በፀብ አጫሪነት ድርጊቷ ክፉኛ እየተወገዘች ነው፡፡ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ፒዮንግያንግ ከእኩይ ድርጊቷ እንድትታቀብ ጠበቅ ያለ እርምጃ ሊወስድባት እንደሚገባ አሜሪካ በጽኑ ማሳሰቡን ተያይዘዋለች፡፡በተለይም ከፒዮንግያንግ ጋር ጥሩ ጉርብትናና ግንኙነት እንዳላት የሚነገርላት ቤጂንግ ጎረቤቷን እንድታሸማግል አሜሪካ በተደጋጋሚ ጠይቃለች፡፡የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው አቻቸው ዢ ጂንፒንግ ጋር ባለፈው ሚያዝያ ወር በአሜሪካ ፍሎሪዳ ተገናኝተው በስፋት ተወያይተዋል፡፡ ፒዮንግያንግ ከፀብ አጫሪነት ድርጊቷ እንድትታቀብ ዢ የበኩላቸውን ጥረት እንዲያደርጉ ትራምፕ አደራ ብለዋቸዋል፡፡ቻይና ጎረቤቷ ሰሜን ኮርያ በተለይም የመንግስታቱን ማዕቀቦች በመተላለፍ የምታከናውናቸውን የሚሳኤል ልማትና ሙከራዎች እንድታቆም በተደጋጋሚ አሳስባለች፡፡ ከፒዮንግያንግ በምታስገባው የድንጋይ ከሰል ላይ ማዕቀብ በመጣል ምርቱ ወደ አገሯ እንዳይገባ ከልክላለች፡፡ ፒዮንግያንግ ከድርጊቷ ባትታቀብም፡፡ይህም ሆኖ ታዲያ የቻይና ጥረት በሰሜን ኮሪያ ጉዳይ ለዘብተኛ አቋም ነው ያላት በምትላት አሜሪካም ይሁንታን አግኝቷል፡፡ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቻይና ሰሜን ኮርያ ካልተገባው ድርጊቷ እንድትታቀብ የበኩሏን ጥረት አድርጋለች ሲሉ ተደምጧል፡፡  ‹‹የሚፈለገውን ውጤት ባያመጣም በሰሜን ኮሪያ ጉዳይ የፕሬዚዳንት ዢና የቻይና ህዝብ የሚያደርጉትን ጥረት አደንቃለሁ፡፡ ›› ብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ይህን አስተያየት የሰጡት ከቻይና ጋር ያላቸውን ፖሊሲ የመቀየር ፍላጎታቸውን ለማንፀባረቅ ይሁን አልያም የሰሜን ኮሪያ ጉዳይ አስቸጋሪነትን ለመግለፅ የታወቀ ነገር የለም ተብሏል፡፡አሜሪካ በሰሜን ኮሪያ ታግቶ በፅኑ ህመም ወደ አገሩ ከተመለሰ በኋላ ለሞተው ዜጋዋ ሰሜን ኮርያን ተጠያቂ አድርጋለች፡፡ ሰሜን ኮሪያ ተማሪውን በማሰቃየት ህይወቱ እንዲያልፍ ማድረጓን በመክሰስ፡፡አሜሪካ የስለላ ሳተላይት ወደ ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያ በመላክ ለመሰለል መሞከሯን ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣን መናገራቸውን ሮይተርስ በዘገባው አመልክቷል፡፡በዚህም የኒውክሌር ሙከራ ለማድረግ እየተዘጋጀች መሆንና አለመሆኗን የሚያሳይ ማስረጃም አልተገኘም ነው የተባለው፡፡የደቡብ ኮሪያ መካለከያ ሚኒስቴር በበኩሉ የፒዮንግያንግ መሪን ኪም ዮንግ ኡንን ትዕዛዝ የሚጠብቁ ለሙከራ ዝግጁ የሆኑ ስድስት የኒውክሌር ቦምቦች መኖራቸውን ማረጋገጡን አስታውቋል፡፡ሰሜን ኮሪያ እኤአ ባለፈው መስከረም ወር ካደረገችው የኒውክሌር ቦምብ ሙከራ በተጨማሪ  በተደጋጋሚ የሚሳኤል ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡", "passage_id": "dfadd8cd69457a53976d6814a5e37dd4" }, { "cosine_sim_score": 0.5896337032318115, "passage": "ቻይና በያዝነው ሳምንት ወደ ሰሜን ኮርያ ልዩ ልዑክ እንደምትልክ ታውቋል።ቻይና በቅርቡ ስላከናወነችው ብሔራዊ ኮንግረስ ከሰሜን ኮርያ ጋር ለመወያየት ስትል የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሶንግ ታኦን በመጪው አርብ ወደ ሰሜን ኮርያ እንደሚሄዱ ኦፊሴላዊው ሽንዋ የዜና አገለግሎት ዘግቧል። ዘገባው ስለጉብኝቱ በዝርዝር የገለፀው ነገር የለም።ቻይና ዋናዋ የሰሜን ኮርያ የንግድ አጋር ነች። ቅርብ የዲፕሎማስያዊ ግንኙነትም አላቸው። ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ ግን የሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት ውጥረት ተንፀባርቆበታል።ቻይና ሰሜን ኮርያ በምታሳየው የእምቢተኛንነት ባህሪ ደስተኛ አይደለችም። ሰሜን ኮርያ የተጣሉበትን በርካታ ዓለምቀፍ ማዕቀቦችን ችላ በማለት የኑክሌርና የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራዎች ማድረግዋ ቻይናን አሳዝኗል። ስለሆነም ቻይና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሰሜን ኮርያ ላይ የጣላቸውን በርካታ ማዕቀቦችን ደግፋለች።", "passage_id": "7e53493d919fcd5a7acfef9fdffbf87f" }, { "cosine_sim_score": 0.5872403383255005, "passage": "የኮሪያን ልሳነ-ምድር ከኒውክሌር ለማጽዳት የተጀመረው ስራ አበረታች ውጤት እንዲያስመዘግብ ቻይና የበኩሏን ድርሻ እንደምትወጣ የቻይናው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሉ ካንግ ገልጸዋል፡፡በኮሪያ ልሳነ-ምድር ሲጋጋል ዛሬ ላይ የደረሰው የፖለቲካ ሽኩቻ አሁን ላይ መለሳለስን አሳይቷል፡፡ቀጠናውን ከኒውክሌር ነጻ ለማድረግም በሰሜን ኮሪያ በደቡብ ኮሪያና በአሜሪካ መካከል አበረታች ስራዎች ተጀምረዋል፡፡አሜሪካና ሰሜን ኮሪያ የኮሪያን ልሳነ-ምድር ከኒውክሌር ለማጽዳት የደረሱትን ስምምነት ተፈፃሚ ለማድረግ የሚያግዝ ግብረ ኃይልም ተቋቁሞ ወደ ስራ መግባቱ አይዘነጋም፡፡የኮሪያን ልሳነ-ምድር ከኒውክሌር ለማጽዳትና ቀጠናውን ሰላማዊ ለማድረግ የተጀመረው ስራ አበረታች ውጤት እንደሚያስመዘግብ ተስፋ እናደርጋለን ሲሉ የቻይናው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሉ ካንግ ተናግረዋል፡፡በዚህ ረገድም ቻይና የበኩሏን ድርሻ እንደምትወጣም ነው ቃል አቀባዩ የገለፁት፡፡የኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን አዲሱን የፈረንጆች አመት አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት የኮሪያን ልሳነ ምድር ከኒውክሌር ለማጽዳት የተደረሰውን ስምምነት ወደ ተግባር ለመቀየር የሚያስችሉ አዎንታዊ ምልክቶችን ማሳየታቸው ይታወሳል፡፡የቻይናው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሉ ካንግ እንደተናገሩት ሰሜን ኮሪያ የኮሪያን ልሳነ ምድር ከኒውክሌር ለማጽዳት እየወሰደች ያለውን እርምጃ ቻይና ታደንቃለች፡፡ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሰሜን ኮሪያ ፤ ደቡብ ኮሪያና ፤ አሜሪካ ለሚያደርጉት ግንኙነት ሀገራቸው ድጋፍ እንዳላት አስታውቀዋል፡፡ባሳለፍነው የፈረንጆቹ አመት የኮሪያን ልሳነ ምድር ከኒውክሌር ለማጽዳት አስፈላጊና አበረታች ለውጦች መመዝገባቸውን ያስታወሱት ቃል አቀባዩ  ይህን ጅማሪ ከግብ ለማድረስ የሚያስችሉ ንግግሮችና ድርድሮች መስመር መያዛቸውን ጠቁመዋል፡፡ቃል አቀባዩ አክለውም የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በስልክ ባደረጉት ቆይታ አሜሪካና ሰሜን ኮሪያ የጀመሩትን ድርድር ሀገራቸው የምትደግፈው መሆኑንና  የተጀመረው ድርድርም አበረታች ውጤት እንዲያስመዘግብ ቻይና ድጋፏን እንደምታደርግ መግለጻቸውን አስታውቀዋል፡፡የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለደቡብ ኮሪያው ፕሬዝዳንት ሙን ጃይ ኢን በሴኡል ጉብኝት ለማድረግ ያላቸውን ፍላጎት ሚያሳይ ደብዳቤ መላካቸውም እንደ አበረታች ጅማሮ ሊወሰድ ይችላል፡፡/ሲጂቲኤን/", "passage_id": "3a23183d47bd8bfeb48b5524ba12b12a" }, { "cosine_sim_score": 0.5618864893913269, "passage": "ወትሮም ቢሆን ሰላም ያልነበረው ቀጣና ሊሻለው ነው ሲባል ሲብስበት፣ ተረጋጋ ሲባል የተኩስ ቦታ ሲሆን እየተስተዋለ ነው፡፡ ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ በኪም ጆንግ ኡንና ሙን ጃኢን መካከል በተደረገ የእጅ ሰላምታ ታሪክን ቀየሩት ሲባልም ነበር፡፡ ይሁንና አካባቢው ከዚህ ያለፈ ሰለማ እንደሚፈልግ ይገለጻል፡፡\nከሰሞኑ የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የጤንነት ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ ቆይቷል፡፡ የአሜሪካና ደቡብ ኮሪያ ባለስልጣነትም የኪምን ጤንነት በብርቱ ሲጠይቁ ቆይተዋል፡፡ አንዳንድ ሚዲያዎች ከሲኡል ባለሥልጣናት የኪምን ሞት የሚያረጋግጥ መረጃ አግኝተናል ሲሉ ዘግበው ነበር፡፡ አንዳንዶች ደግሞ የልብ ቀዶ ህክምና አድርገው በህይውት አሉ ሲሉ ቆይተዋል፡፡\nይሁንና የሰሜን ኮሪያው ሰው ማዳበሪያ ፋብሪካ ለማስመረቅ በሚል ምክንያት በሃሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን መታየታቸው አስገራሚ ነበር፡፡ እርሳቸው በይፋ ከታዩ በኋላ ሃገራቸው ከደቡብ ኮሪያ በምትዋሰንበት ድንበር ላይ ወታደሮቻቸው ተኩስ ከፍተዋል፡፡\nከሰሜን ኮሪያ ለመጣው ተኩስ የሲኡል ሰዎች አጸፋ ሰጥተዋል፡፡ የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች በሁለቱ ሃገራት ድንበር ከወታደር ነጻ በሆነው ቦታ ላይ ተኩስ መክፈቷን በመጀመሪያ ይፋ ያደረጉት የደቡብ ኮሪያ ባለሥልጣናት ናቸው፡፡\nየደቡብ ኮሪያ ጦር አመራሮች የሰሜን ኮሪያ ወታደሮች በደቡብ ኮሪያዋ ቸወሮን በተሰኘች ከተማ ተኩስ ስለመከፈቱ አረጋግጠዋል፡፡ ይሁንና በተኩሱ ምንም ጉዳት አለመድረሱ ነው የተነገረው፡፡ የአጸፋ ተኩስና የማስጠንቀቂያ መልዕክትም ጭምር ለፒዮንግያግ ሰዎች ማስተላለፋቸውንም ደቡቦቹ የገለጹ ሲሆን የተኩሱ መነሻ ግን አልታወቀም ነው የተባለው፡፡ ይሁንና ከሰሜን ኮሪያ የተከፈተው ተኩስ ሆን ተብሎ እንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡\nቢቢሲ ላይ የወጣው ዘገባ እንደሚያሳየው ሰሜን ኮሪያ ይህንን ተከስ የከፈተችው ሆን ብላ ሰሞነኛውን የኪምን መጥፋት ወሬ ለማስቀየር ነው፡፡ ከዚህ ባለፈም ወታደራዊ ሃይሏ አሁንም ጠንካራ መሆኑን እንዲሁም በሰሜን ኮሪያ ኪም ህክምና ላይ ስለቆዩ የመዳከም ነገር ይታያል የሚል መንፈስ እንዳኖር ሊሆን እንደሚችልም ነው የተወራው፡፡\n የሰሜን ኮሪያ ድርጊት በቀጣይ ድርድሮችም ጫና ለመፍጠርና አሁንም ተጽዕኖ ፈጣሪ ሆኖ ለመገኘት የተደረገ ሳይሆን እንደማይቀርም ነው የተገመተው፡፡ የጤንነት ሁኔታቸውን በተመለከተ ሞተዋል ወይስ በህይወት አሉ በሚል በሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ላይ አሉባልታዎች ሲወጡ የነበረ ቢሆንም እርሳቸው በቴሌቪዥን መስኮት ከታዩ በኋላ ግን በድንበሩ ተኩስ መሰማቱ ሰውዬውና የመሳሪያ ድምጽ አብሯቸው አለ አስብሏል፡፡ የደቡብ ኮሪያ ባለሥልጣናት በኪም የጤንነት ጉዳይ ሰሞኑን አስተያየት ሲሰጡ መቆየታቸውም ለተኩሱ መነሻ ሳይሆን አልቀረም የሚሉም አሉ፡፡ ያም ሆነ ይህ ግን ሰሜን ኮሪያ በጉዳዩ ላይ እስካሁን ድረስ ማብራሪያ አልሰጠችም፡፡\nየኪም ከሳምንታት በኋላ በአደባባይ መታየት ዓለምን ያነጋገረ ጉዳይ ሲሆን የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ኪም ጆንግ ኡን የልብ ቀዶ ህክምና ካደረጉ በኋላ ዳግም በአደደባባይ በበመታየታቸውና ከህክምና በመመለሳቸው ደስተኛ መሆናቸውን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡\n", "passage_id": "e1eee2f66e6c0809bf96572464ed9415" }, { "cosine_sim_score": 0.5591341257095337, "passage": "ሰሜን ኮርያ አሁን ያስወነጨፈችው ሚሳኤል ለዓለም ስጋት የሚፈጥር ነው ተባለ ። የአሁኑ የፒዮንግያንግ ድርጊት ለአካባቢው አገራት ስጋት መሆኑም እየተነገረ ይገኛል፡፡ሰሜን ኮርያ ሰሜናዊውን የጃፓን ሰማይ ያቋረጠ ሚሳኤል ማስወንጨፏ በጎረቤቶቿ ላይ ከፍተኛ ስጋትን ሲያሳድር፥ ተንታኞች ድርጊቱን በተለያየ ማዕዘን እየተመለከቱት መሆኑን ሲ ኤን ኤን አስነብቧል፡፡የፒዮንግያንግ ድርጊት የኃያሏን አሜሪካ የልብ ትርታ ለማዳመጥ ሆን ተብሎ የተሴረ ነው ሲሉ የተደመጡም አሉ፡፡ይህ የዓለም ገበያ ላይ ምን ተጽእኖ ይኖረዋል ሲል ለሲ ኤን ኤን  የሚጽፈው ጄትሮ ሙለን ይጠይቃል፡፡የአሜሪካ እና የጃፓን ወታደራዊ ወዳጅነት፤ የዋሽንግተን እና ቤጂንግ የንግድ ትስስር ለሰሜን ኮሪያ የማይዋጥ መንገድ ነው ሲሉ ተንታኞች ያስቀምጣሉ ይላል፡፡ከሚሳኤል ማስወንጨፉ በኋላ በአውሮፓ እና እስያ ገበያ ላይ ጥቁር ጥላ ያጠላው የገበያ ሁኔታ በደቡብ ኮሪያ 1 በመቶ ቅናሽ አሳየቷል፡፡በለንደንና ፓሪስ ተመሳሳይ ቅናሽ ሲያስመዘግብ በጃፓን እና አሜሪካ ደግሞ እለታዊ የግብይት መጠኑ ከ0 ነጥብ 5 እስከ 1 በመቶ የደረሰ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡አገራቱ የክንዳቸውን ጥንካሬ ለማሳየት በሚጓዙት ርቀት ልክ ምጣኔ ሀብታቸው መንኮታኮት ይገጥመዋል ይላሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ፡፡ የኪም ሚሳኤል በተወነጨፈ ቁጥር በቃጣናው የሚገኙ ባለሃብቶችና ግዙፍ አምራቾች ስጋት ውሥጥ ናቸው ይላሉ፡፡በተለይ ለጃፓን እንዲህ አይነቱ የሰሜን ኮርያ ድርጊት የመጀመሪያዋ ባይሆንም በየጊዜው መደናገጧ ግን አይቀርም፡፡ ጠቅላይ ሚስትሯ ሺንዞ አቤ ድርጊቱ አገራቸው ላይ አይታው የማታውቀውን ስጋት የደቀነ ነው ብለዋል።በቅርብ ጊዜያት ውስጥ ፒዮንግያንግ ተደጋጋሚ የሚሳኤል ሙከራዎችን ያደረገች ሲሆን፥ አሁን የባለስቲክ ሚሳኤል ነው ተብሎ የታመነው ተወንጫፊም  በጃፓን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ይኖረዋል ተብሏል።ይህም ኢኮኖሚያዊ ውጥረቱን እያጋጋለ ሀገራቱን ወደ ማይወጡት የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ሊከታቸው ይችላል ተብሏል፡፡ ", "passage_id": "07ef71a4bb05ae3d99b9cd7dfb494d9a" }, { "cosine_sim_score": 0.555904746055603, "passage": "የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ዛሬ ማለዳ ፕሬዚዳንት ትረምፕን 'JS Kaga' በተባለው ሄሊኮፕተር ሊበርበት በሚችል የጦር መርከብ ላይ አስተናግደዋል። ይኸው የጦር መርከብ በቅርቡ በአሜሪካ የተሰራውን F-35ን አይነት ሱበርሶኒክ ስቲልት ጄት ተዋጊ አውሮፕላን እንዲበርበት ተድርጎ ይሰራል።ሁለቱ መሪዎች ባደረግዋቸው ንግግሮች ቻይናን በስም ባይጠቅሱም ቻይና ፓሲፊክ ላይ ያላት ጠንካራ ወታደራዊ ህልውና እንዳሳሰባቸው ግልፅ ነው ታብሏል።", "passage_id": "edc1dd5b70b5f10c17a4813c1d8a6781" }, { "cosine_sim_score": 0.5518365502357483, "passage": "የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሰሜን ኮሪያን  ጫና ውስጥ ይከታል ያለውን ከባድ ማዕቀብ  ለመጣል መወሰኑን ይፋ አድርጓል ።  በአንፃሩ ሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ሙከራዋን እንደማታቋርጥ አስታወቀች፡፡  የሰሞኑን አሜሪካና ሰሜን ኮሪያ  ሀገራት ውጥረት ተከትሎ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ 100 ሴናተሮቻቸውን ጠርተው በሰሜን ኮሪያ ላይ መከተል ስለሚገባቸው አዲስ አካሄድ መክረዋል፡፡የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ሬክስ ቲለርሰን የመከላከያ ሚንስትሩ ጅም ማቲስ እና የሀገሪቱ ብሄራዊ ደህንነት ተቋም ዳይሬክተር ዳን ኮትስ በጋራ ሆነው ትራምፕ ያሳለፉትን ውሳኔ ለመገናኛ ብዙሃን ገልጸዋል፡፡በዚህ ውሳኔ መሠረት አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር አሁንም ሰላማዊ ለሆነ ድርድር ያላትን ቦታ ክፍት አድርጋ ትቆያለች ነገር ግን ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ሊሰነዘሩ የሚችሉ ማናቸውም ጥቃቶችን ለመመከት ዝግጁ በመሆን ራሳችንን እና አጋሮቻችንን መጠበቅ አለብን ሲሉ ሶስቱ የአሜሪካ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ሰላማዊ በሆነ መልኩ የኮሪያ ልሳነ ምድር ከኑክሌር ጦር መሳሪያ እንዲፀዳ ትፈልጋለች ያሉት ባለስልጣናቱ አሁን ከመቸውም ጊዜ በላይ ሀገሪቱን ጫና ውስጥ የሚከት ማዕቀብ መታሰቡንም በመግለጫው ይፋ አድርገዋል፡፡በሌላ በኩል የሰሜን ኮሪያ ሰብአዊ መብት ተቋም ዳይሬክተር የሆኑት ሶክ ኮል ዎን ለ ሲ ኤን ኤን በሰጡት መግለጫ በሀገሪቱ ምንም አይነት የሰብአዊ መብት ጥሰት የለም ካሉ በኋላ ሀገራቸው የኑክሌር ሙከራዋን አታቆምም ማለታቸው አስገርሟል፡፡ በተለይ አሜሪካ ትንኮሳዋን እስካላቆመች ሰሜን ኮሪያ ራሷን ለመከላከል ትዘጋጃለች ነበር ያሉት፡፡ሰሜን ኮሪያ እስካሁን 5 ጊዜ የኑክሌር ጦር መሳሪያ የሞከረች ሲሆን በቅርቡ ለስድስተኛው እየተዘጋጀች መሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ (ምንጭ: ሲኤን ኤን) ", "passage_id": "235cc8c9821019a7c5da911e99b28b9b" }, { "cosine_sim_score": 0.5512328147888184, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ ዛሬ ኒውዮርክ ውስጥ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ቀኝ እጅ ከሆኑት ባለስልጣን ጋር መነጋገራቸውን ቀጥለዋል።ውይይታቸው በሚቀጥለው ወር በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕና በሰሜን ኮሪያው መሪ መካከል ሊካሄድ በሚችለው ስብሰባ ላይ ያተኮረ ነው።ፖምፔዎ እና ኪም ዮንግ ቾል ያካሄዱት ውይይት በጣም በጥሩ ሁኔታ እየተከናውነ መሆኑን የተናገሩት ሚስተር ትረምፕ እሳቸውና ኪም ጆንግ ኡን መጀመሪያ ላይ በታቀደው መሰረት እአአ ሰኔ አሥራ ሁለት ቀን ይከናወናል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል።የሰሜን ኮሪያዎቹ ልዑካን ነገ ከኪም ጆንግ ኡን የተላከውን ደብዳቤ ይዘው ዋሺንግተን ይገባሉ ብለው እንደሚጠብቁም ሚስተር አመልክተው፣ የደብዳቤውን ይዘት ለማየት በጉጉት ላይ መሆናቸውን የዩናይትድ ስቴትሱ መሪ አክለዋል።የሰሜን ኮሪያው መልዕክተኛ ኪም ዮንግ ቾል ባለፉት አሥራ ስምንት ዓመታት ውስጥ ዩናይትድ ስቴትስን የጎበኙ የመጀመሪያ የዚያች ሃገር ከፍተኛ ባለሥልጣን መሆናቸው ታውቋል።", "passage_id": "40467542e6c3655fd9d5888b5c343b08" }, { "cosine_sim_score": 0.5427150726318359, "passage": "የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕና የሰሜን ኮሪያው አቻቸው ኪም ጆንግ ኡን ተገናኝተዋል፡፡ፕሬዝዳንት ትራምፕ የሰሜን ኮሪያን ምድር የረገጡ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝደንት መሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡ዶናልድ ትራምፕ እና ኪም ጆንግ ኡን የተገናኘት 'ዲሚሊታራይዝድ ዞን' [ከጦርነት እና መሰል ኹነቶች ነፃ የሆነ ቦታ] በመባል በሚታወቅ በሁለቱ ኮሪያዎች መካከል ባለ ሥፍራ ሲሆን፣ «ድጋሚ ስለተገናኘን ደስ ብሎኛል» በማለት ነው ኪም ጆንግ ኡን ትራምፕን የተቀበሏቸው።ትራምፕ በበኩላቸው አቻቸውን አመስግነው 'ጠለቅ ያለ ጓደኝነት ነው ያለን' ሲሉ ተደምጠዋል። «መጀመሪያ ከተያየንባት ቀን ጀምሮ ነው 'ዓይነ ውሃችን' የገጠመው» ሲሉ ነው ትራምፕ የሁለቱን መሪዎች ግንኙነት የገለፁት።አጋራቸው ኪም ጆንግ ኡንን ለመጨበጥ ሲሉ ወደ ሰሜን ኮሪያ ድንበር የዘለቁት ትራምፕ፤ የሰሜን ኮሪያን ምድር የረገጡ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።የሲኦል ዩኒቨርሲቲው ተንታኝ ጆን ዴሉሪ ኪም ከሌላው ጊዜ በተሻለ ከትራምፕ ጋር ሲገናኙ ፈታ ብለው መታየታቸው መልካም ምልክት ሳይሆን አይቀርም ይላሉ።የአሜሪካ ነጩ ቤተ-መንግሥት አማካሪ የሆኑት የፕሬዝዳንቱ ልጅ ኢቫንካ ትራምፕ በሁለቱ መሪዎች ግንኙነት ላይ ከነበሩ ስመ-ግዙፍ ሰዎች አንዷ ናቸው።ትራምፕ ለቡድን 20 ሃገራት ስብሰባ ደቡብ ኮሪያ ነበሩ። ከዚያ ሲመለሱ ነው በድንገት የሰሜን ኮሪያውን መሪ ኪምን የማግኘት ሃሳብ እንዳላቸው ያሳወቁት።ያልተጠበቀው የሁለቱ ሃገራት መሪዎችን ግንኙነት ውጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል ከወዲሁ መገመት ቢያዳግትም መልካም ነው የሚሉ ይበዛሉ።ሁለቱ መሪዎች ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች አጠር ያለ ምላሽ ከሰጡ በኋላ ደቡብ ኮሪያ ድንበር ውስጥ በሚገኝ ቤት ውይይት አካሂደዋል።ትራምፕ አቻቸው ኪም ጆንግ ኡንን አሜሪካን እንዲጎበኙ እጋብዛቸዋለሁ ሲሉም ለጋዜጠኞች ቃል ገብተዋል።ለአንድ ሰዓት ያክል የቆየው የሁለቱ መሪዎች ግንኙነት ተጠናቆ ትራምፕ ከደቡብ ኮሪያው ፕሬዝደንት ሙን ጋር ወደ ሴዑል ሲመለሱ ኪም ደግሞ ወደ ሰሜን ኮሪያ አቅንተዋል። (ምንጭ፡-ቢቢሲ)", "passage_id": "61ea5ae8066fd78949e560ce4d088ab4" }, { "cosine_sim_score": 0.53279709815979, "passage": "የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የደቡብ ኮርያን ድንበር በመሻገር ከደቡብ ኮርያ መሪ ሙን ጄ ኢን  ጋር ታሪካዊው ውይይት አደረጉ ፡፡የኮርያ ልሳነ ምድርን ከኒውክለር ቦምብ ስጋት ነጻ ማድረግ የኪም ጆንግ ኡን እና የደቡብ ኮርያ ፕሬዝዳንት ሙን ጄኢን ውይይት ቀዳሚው አጀንዳ ነበር ፡፡የደቡብና ሰሜን ኮሪያ መሪዎች ብዙ ሲባልለት የቆየውን ውይይት ጀምረውታል፡፡ ይህ አለም ወይይቱ ይካሄዳል አይካሄድም በሚል ሲጠብቀው የቆየው የሁለቱ ኮሪያዎች መሪዎች ውይይት አሁን ደግሞ የምር ወይስ የቀልድ ነው ውይይቱ የሚል ጥያቄ ማስከተሉ አልቀረም፡፡የመሪዎቹ ንግግር ኒውክለር በአከባቢው እንዳይኖር እና ዘላቂ ሰላም ላይ ትኩረት አድርጎ እየተካሄደ መሆኑን የደቡብ ኮርያ ከፍተኛ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች ገልፀዋል፡፡ ያንግ ቹን የተባሉ የደቡብ ኮርያ ባለስልጣን ሁለቱም መሪዎች ሲያልቅ ለአለም ይፋ የሚሆን የጋራ መግለጫ እያረቀቁ ነው ብለዋል፡፡ማታ ላይ በሚደረገው የእራት ግብዣ ላይ የሰሜን ኮርያ መሪ ኪም ባለቤት ሪ ሶል ጁ ይገኛሉ መባሉ ተሰምቷል፡፡በእብሪታቸው የሚታወቁት ኪም ጆንግ ኡን ከሙን ጄኢን ሲገናኙ እኛ በምናደርገው የሚሳኤል ሙከራ ከዚህ በኋላ ከእንቅልፈዎ ማባነኑን አንደግመውም ማለታቸው ተዘግቧል፡፡የሰላም ቤት ሲሉ በሚጠሩት መወያያ አዳራሽ ለምክክር ኪምና ሙን ከመቀጣቸው በፊት በአዳራሹ በሚገኝ የሓሳብ መስጫ ደብተር ላይ ኪም ጆንግ ኡን አዲሱ ታሪክ አሁን ተጀምሯል ሲሉ ሓሳባቸውን አስፍረዋል፡፡በውይይቱ መክፈቻ ላይም  የምናደርገው ውይይት  እውነተኛ የምርና ለውጥ ከመፈለግ የሆነ  እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ የደቡብ ኮርያው ፕሬዝዳንት ሙን ጄኢንም ከውይይቱ አመርቂ ውጤት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ውይይቱን ትኩረት ሰጥተን ነው የምናደርገው ለሰላም የሚሆን ተስፋ እንጠብቃለን ብለዋል፡፡ ለሚመለከተን የአለም ህዝብ የማስተላልፈው መልዕክት ሲጓተት የቆየውን የሰላም ድርድር እንደሚፋጠን ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡ሁለቱ መሪዎች ከሰዓታት በኋላ የሚያደርጉት ውይይት የሚጀምረው በድንበራቸው ላይ ዛፍ በመትከል ነው፡፡ ዛፎቹ ከሁለቱም ኮርያዎች በተወሰደ አፈር ሲተከሉ ከሰሜን ታኢዶን ከደቡብ ደግሞ ሀን ወንዝ የተቀዳ ውሃ ይጠጣሉ ተብሏል፡፡በሁለቱ መሪዎች መካከል የተደረገው የዛሬው ውይይት እኤአ በ2007 ወዲህ የመጀመሪያው ነው፡፡ እኤአ በ1953 ላይ ያበቃው ጦርነትን ተከትሎ በተኳረፉት ኮርያዎች መካከል በመሪዎች ደረጃ የተደገው ውይይት ሲቆጠር ሶስት ብቻ ይሆናል፡፡ ያሁኑ ልዩ ያደርገዋል የተባለው በደቡብ ኮርያ የተካሄደ የመጀመሪያው ውይይት በመሆኑ ነው፡፡ኪም ጆንግ ኡን ና ሙንጄኢን በመጀመሪያ ውይይታቸው በጣም ደስተኞች እና መገናኘታቸውን የጓጉለት  ስለመሆኑ ከፊታቸው ተነቧል፡፡ የአልጀዚራው ዘጋቢ ጀምስ ባይስ ታሪካዊው ሰላምታቸው ብቻ ሰላም አያመጣም ይላል፡፡ ፖሊሲ ላይ ለውጥ መታየት ይገባዋል ይሄ ደግሞ ገና ሊሰሩበት የሚጠበቅ ጉዳይ ነው ባይ  ሲሆን  አለምም አሁን ከሁለቱ መሪዎች ውይይት መጨረሻ ላይ መስማት የሚጠብቀው ክስተት መሆኑን ያስቀምጣል፡፡እ.ኤ.አ ከ1950 እስከ 1953ቱ የሁለቱ ሃገራት ደም አፋሳሽ ጦርነት በኋላ በአይነ ቁራኛ በመተያየት ላይ የነበረው የኮሪያ ልሳነ ምድር ውጥረት የአሁኑ የሁለቱ ሃገራት መሪዎች ያረግቡታል ተብሎ ከምንጊዜውም በላይ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡", "passage_id": "808299640cc923b201f90c96e3b74d77" }, { "cosine_sim_score": 0.5303409099578857, "passage": "የሰሜንና የደቡብ ኮርያ ተደራዳሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ ከሚመራ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕዝ ጋር ሆነው ዛሬ የመጀመሪያ ንግግር እያካሄዱ ናቸው። ሁለቱን ኮርያዎችን በሚለየው ከባድ ምሽግ ባለበት ቦታ ውስጥ ከወታደራዊ እንቅስቃሴ ነፃ በሆነው ቀጠና ነው የተሰበሰቡት።የሰሜንና የደቡብ ኮርያ መሪዎች ባለፈው ወር ሦስተኛ ስብሰባ ባካሄዱበት ወቅት የጣምራ ፀጥታ ቀጠና የተባለውን እአአ በ1953 የኮርያው ጦርነት ሲያበቃ ሦስቱ ወገኖች ሲቆጣጠሩት የቆየውን ቦታ ከወታደራዊ ይዘት ለማፅዳት ተስማምተዋል። የማፅዳቱ ተግባር እስከ ታኅሣስ ወር ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ እንዲከናወን ይጠበቃል። የተቀበሩ ፈንጂዎችን ማስወገድ፣ የጥበቃ ኬላዎችን ማንሳት፣ የሥለላና ሌሎች ወታደራዊ ዕቃዎችን ማራቅ ያካተተ ነው።", "passage_id": "dd5545ac32c6f71b07c470f41f469157" }, { "cosine_sim_score": 0.5158902406692505, "passage": "ደቡብ ኮርያ በወታደራዊ ጉዳዮች ዙርያ ለመወያየት ያቀረበችውን ጥያቄ ሰሜን ኮርያ ውድቅ አደረገችው፡፡  የፒዮንግያንግ የሴዑልን የእንነጋገር ጥያቄ አለመቀበል የሠላምን ጥሪ እንደ መግፋት ይቆጠራል ተብሏል፡፡ደቡብ ኮርያ ባላንጣዋ ከሆነችው ሰሜን ኮርያ ጋር በወታደራዊ ጉዳዮች ዙርያ ለመወያየት እንደምትፈልግ በመግለፅ ከአምስት ቀን በፊት የእንነጋገር ጥያቄ አቅርባ ነበር፡፡ሴዑል ጥያቄዋ በፒዮንግያንግ ተቀባይነት ካገኘ በመሪዎች ደረጃ በሁለቱ አገራት መካከል ከሶስት ዓመት በኋላ የተደረገ የመጀመሪያው ውይይት እንደሚሆንም ነበር ትልቅ ተስፋ የተጣለበት፡፡የደቡብ ኮርያው ፕሬዚዳንት ሙን ጄ ኢን ከሰሜን ኮርያው አቻቸው ኪም ዮንግ ኡን ጋር በቅርበት በመነጋገርና በመመካከር በቀጣናው ሠላም እንዲሰፍን በተደጋጋሚ የሚገልፁትን ፍላጎት ውይይት እናድርግ  ጥያቄ  ተግባራዊ አድርገዋል ፡፡ሴዑል ጎረቤቷ ፒዮንግያንግ ለጥያቄዋ አፋጣኝ ምላሽ እንድትሰጣት በመግለፅ አዎንታዊ ምላሽ እንደምታገኝም በተስፋ ስትጠባበቅ ቆይታ ነበር ፡፡አሁን ታዲያ ከወደ ሰሜን ኮርያ የተሰማው ወሬ የሴዑልን ተስፋ ያጨለመ መሆኑ ነው የተነገረው፡፡ ፒዮንግያንግ የእንወያይ ጥያቄውን አልቀበልም በማለት ለመወያየት ፍቃደኛ አለመሆኗን አስታውቃለች፡፡የፒዮንግያንግ እምቢተኝነት በኮርያ ባህረ ሠላጤ የነገሰውን ወታደራዊ ውጥረትን ለማርገብና በሁለቱ ኮርያዎች ድንበር አካባቢ መረጋጋት እንዲሰፍን በሚቻልበት ጉዳይ ዙርያ መፍትሔ ያመጣል በተባለው ውይይት ላይ ውሃ ቸልሷል፡፡ፕሬዚዳንት ሙን ወደ ሥልጣን ከመጡ ጊዜ ጀምሮ ከሰሜን ኮርያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማሻሻል ያላቸውን ፍላጎት እንደሚገድብም ነው የተመለከተው፡፡ፕሬዚዳንት ሙን በጀርመን በርሊን ባደረጉት ንግግር ለፒዮንግያንግ ያቀረቡት የእንነጋገር ጥያቄ ከዚህ ቀደሙ ጠንከርና ገፋ ያለ መሆኑን ነው ቢገልፁም ምላሹ ግን ያልተጠበቀ ሆኗል፡፡ውይይቱ ቢሳካ ፒዮንግያንግ በተለያዩ ጊዜያት የምታደርገውን የሚሳኤል ሙከራ ተከትሎ ከፀብ አጫሪነት ድርጊቷ እንድትታቀብ ለሚጥሩ አካላትም ጥሩ እፎይታን ይሰጣል ተብሎ ነበር፡፡የደቡብ ኮርያ መከላከያ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሙን ሳንግ ጊዩን የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማሻሻልና በቀጣናው የነገሰውን ውጥረት ለማርገብ የላቀ ሚና የሚጫወተው የውይይት በር በሰሜን ኮርያ መዝጋቱ ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡አሁንም ቢሆን ፒዮንግያንግ ጉዳዩን በደንብ አጢና ለሴዑል ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ እንድትሰጥ አሳስበዋል፡፡ፒዮንግያንግ ለሴዑል ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ መንፈጓ የሠላም ጥሪን እንደመንፈግና ለሰላማዊ ውይይት ያላትን እምቢተኝነት በግልፅ እንደሚያሳይ በጉዳዩ ዙሪያ አስተያየታቸውን የሰጡ አካላት መናገራቸው በዘገባው ተመልክቷል፡፡በአገራቱ መካከል የሚደረገው ውይይት እኤአ በሐምሌ 21 2017 እንዲካሄድ ሴዑል በጥያቄዋ ማካተቷን የደቡብ ኮርያ ምክትል መከላከያ ሚኒስትር ሱ ቹ ሱክ መግለፃቸውን በመጠቆም ዘገባው  አስታውሷል፡፡ሰሜን ኮርያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ማዕቀብ በመተላለፍ በተለያዩ ጊዜያት ከአጭር እስከ ረጅም ርቀት ተወንጫፊ የሚሳኤል ሙከራዎችን አድርጋለች፡፡ ", "passage_id": "ff1f385a4659667cb940b28dc689d07d" }, { "cosine_sim_score": 0.5051373243331909, "passage": "የሰሞኑ እጅግ የበረታው የዓለም ንግግር ባለፈው ሣምንት ሶኒ ኩባንያን ቀስፎ ይዞት የነበረው የሣይበር ጥቃት ጉዳይ ነበር፡፡ያንን ጥቃት ያደረሰችው ሰሜን ኮሪያ ነች ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት እየተናገሩ ነው፡፡የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣናት ያንን ወረራና ጥቃት ለማውጠንጠንና ለመፈፀም ያነሣሣቸው ጉዳይ በመሪያቸው ኪም ዮንግ ኡን ላይ ይሣለቃል የተባለው “ዘ ኢንተርቪው” ተብሎ የተሰየመው ፊልም ለሕዝብ እንዳይታይ ወይም እንዳይወጣ ለማስተጓጎል ነው ተብሏል፡፡ሰሜን ኮሪያ የጥቃቱን መፈፀም ብትደግፍም እጇ ግን እንደሌለበት ተናግራለች፡፡በዚህ ሳይበር ጥቃት ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውና አሳሳቢ መረጃዎችን የያዙ ሠነዶች እንዲዝረከረኩና እንዲጋለጡ የተደረገ ሲሆን ፊልሙ ካልቆመ በእርምጃቸው እንደሚገፉ “የሰላም ዘቦች” በሚል እራሱን የጠራ የአጥቂዎች ቡድን ዝቷል፡፡የሳይበር ጥቃት አድራሾቹ በተጨማሪም በቴአትር ቤቶችና በሲኒማ ቤቶች ላይ በአካል አደጋዎችን እንደሚጥሉ በመዛታቸው ሶኒ ኩባንያ የመቶ ሚሊዮን ዶላር ኪሣራ ይደርስብኛል እያለም ቢሆን “ዘ ኢንተርቪው”ን ላለማውጣት ወስኗል፡፡ዩናይትድ ስቴትስ የጥቃቱን አቀናባሪዎች ፈፃሚዎች እንደምትፋረድ ዝታለች፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡የሰሞኑ እጅግ የበረታው የዓለም ንግግር ባለፈው ሣምንት ሶኒ ኩባንያን ቀስፎ ይዞት የነበረው የሣይበር ጥቃት ጉዳይ ነበር፡፡ያንን ጥቃት ያደረሰችው ሰሜን ኮሪያ ነች ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት እየተናገሩ ነው፡፡የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣናት ያንን ወረራና ጥቃት ለማውጠንጠንና ለመፈፀም ያነሣሣቸው ጉዳይ በመሪያቸው ኪም ዮንግ ኡን ላይ ይሣለቃል የተባለው “ዘ ኢንተርቪው” ተብሎ የተሰየመው ፊልም ለሕዝብ እንዳይታይ ወይም እንዳይወጣ ለማስተጓጎል ነው ተብሏል፡፡ሰሜን ኮሪያ የጥቃቱን መፈፀም ብትደግፍም እጇ ግን እንደሌለበት ተናግራለች፡፡በዚህ ሳይበር ጥቃት ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውና አሳሳቢ መረጃዎችን የያዙ ሠነዶች እንዲዝረከረኩና እንዲጋለጡ የተደረገ ሲሆን ፊልሙ ካልቆመ በእርምጃቸው እንደሚገፉ “የሰላም ዘቦች” በሚል እራሱን የጠራ የአጥቂዎች ቡድን ዝቷል፡፡የሳይበር ጥቃት አድራሾቹ በተጨማሪም በቴአትር ቤቶችና በሲኒማ ቤቶች ላይ በአካል አደጋዎችን እንደሚጥሉ በመዛታቸው ሶኒ ኩባንያ የመቶ ሚሊዮን ዶላር ኪሣራ ይደርስብኛል እያለም ቢሆን “ዘ ኢንተርቪው”ን ላለማውጣት ወስኗል፡፡ዩናይትድ ስቴትስ የጥቃቱን አቀናባሪዎች ፈፃሚዎች እንደምትፋረድ ዝታለች፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡", "passage_id": "738ed345caece56b3ff4dd9c48c1c999" }, { "cosine_sim_score": 0.5001016855239868, "passage": "በስም እንዲጠቀሱ ያልፈለጉት እኝህ ወታደራዊ ባለሥልጣን ትናንት ሐሙስ እንደገለጹት፣ የዕሮብ ዕለታው የኢራን ሚሳይል ሙከራ፣ የዩናይትድ ስቴትስን ወታደራዊ ጦር ሰፈር የሚያሰጋ አልነበረም።ከደቡባዊ ኢራን ወደብ አካባቢ የተተኮሰው ሚሳይል፣ በ1,100 ኪሎ ሜትር ርቀት ተጉዞ፣ በዋና ከተማዋ ምሥራቃዊ ቴህራን ላይ መውደቁም ተሰምቷል።ሚሳይሉ ከመተኮሶ አስቀድሞ ግን፣ ዩናይትድ ስቴትስ የኢራንን የሚሳይል ሙከራ ጣቢያ ስትከተል እንደነበር እኝሁ በስም ያልተጠቀሱ ወታደራዊ ባለሥልጣን ተናግረዋል።", "passage_id": "3633a75ed328f147a7ee5cc08af8983e" }, { "cosine_sim_score": 0.4921596944332123, "passage": "ደቡብ ኮሪያ፣ አገሯ ላይ የሚካሄደውን የክረምት ኦሎምፒክ በተመለከተ፣ ከቀንደኛ ጠላቷ ሰሜን ኮሪያ ጋር በከፍተኛ ልዑካን አማካኝነት መወያየት እንደምትሻ አስታወቀች።የደቡብ ኮሪያ የአንድነት ጉዳይዮች ሚኒስትር ቾ መዮንግ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ ሴኡል፣ ከፍተኛ መልዕክተኞቿን፣ የቃል ኪዳን ሰፈር ተብሎ ወደሚታወቀውና ደቡቡንና ሰሜኑን የሚለየው ቀጣና ወደሚገኝበት ጳንሙንጆም በመላክ ከሰሜን ኮሪያ ዲፕሎማቶች ጋር እንዲወያዩ ሁኔታዎችን ታመቻቻለች ብለዋል።ውይይቱ፣ እኤአ ካለፈው ታህሣሥ 2015 ወዲህ፣ በሴኡል እና በጵዮንግያንግ መካከል በከፍተኛ ደረጃ የሚካሄድ የመጀመሪያው ግንኙነት እንደሚሆንም ታውቋል።የሰሜኑ መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ በትናንቱ የአዲስ ዓመት መግቢያ ንግግራቸው፣ ፕዮንግያንግ፣ ለክረምቱ ኦሎምፒክ ውድድር፣ ስፖርተኞቿን ወደ ደቡብ ኮሪያ ለመላክ እያሰበችበት መሆኗን አውስተዋል።", "passage_id": "58dada06a7303a1d0dc95a504430d67d" } ]
0d62bb28a790a3494d82450bc3ffa874
431d51d5129c3c37cab6131b2ee74e6b
መቀንጨርን ዜሮ ለማድረግ መንግሥትና ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ
መቀንጨርን ዜሮ ለማድረግ የመንግሥት እና የባለድርሻ አካላት ቁርጠኝነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።የሰቆጣ ቃል ኪዳን የሙከራ ምዕራፍ ትግበራን አስመልክቶ የተዘጋጀ ከፍተኛ የምክክር መድረክ በሸራተን ሆቴል ተካሂዷል።በመድረኩ ላይ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ተሳታፊዎቹ የመቀንጨር ችግርን በሚፈለገው ደረጃ ለመፍታት በቅንጅት መስራት እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል፡፡በቀጣይ የሰቆጣ ቃልኪዳን አፈፃፀም ላይ የሚታዩ የበጀት፣ የግብዓት እና ተያያዥ ችግሮችን በመፍታት በተያዘው በጀት ዓመት ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚገባ የጋራ አቅጣጫ ተቀምጧል። (ምንጭ፡-የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32635/
[ { "cosine_sim_score": 0.464254230260849, "passage": "በኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም፣ልማትና ብልጽግና እንዲረጋገጥ መንግስት በየደረጃው ካሉ የአመራር አካላትና ህዝብ ጋር በማቀናጀት ሆኖ መስራት እንደሚገባ ዋልታ ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡አሁን በሀገሪቱ የሚታየውን የኢኮኖሚ መቀዛቀዝ ለማነቃቃት ትኩረት መሰጠት እንደሚገባም ጠቁሟል፡፡ለውጥ በአንድ ጀንበርና በአንድ ሰው ብቻ የሚመጣ ሳይሆን የጋራ ጥረትና መተጋገዝን የሚጠይቅ በመሆኑ ሁሉም ማህበረሰብ ክፍል በለውጥ ሂደቱ የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባዋል ብለዋል፡፡የታቀደው ልማትና ብልጽግና እንዲረጋገጥም ሁሉም ዜጋ በእኔነት ስሜት ርብርብ እንዲያደርግ አስተያየት ሰጪዎቹ ነዋሪዎቹ ጥሪ አድርገዋል፡፡መንግስት እስከ ታችኛው የህብረተሰብ ክፍል ድረስ በመውረድ የህዝቡን በተለይም የወጣቱን ጥያቄ በመስማት ለሚነሱ ችግሮች አፋጣኝ መፍተሄ መስጠት እንዳለበትም አስተያየታቸው የሰጡት ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ሀገሪቱ ወደ ላቀ የእድገት ጎዳና እንድትሸጋገርና ዘላቂ የሆነ ሰላም እንዲመጣ መንግስት በየቦታው የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ይገባዋልም ብለዋል፡፡   ", "passage_id": "9f1c3e2f9c9d06042826f69840814119" }, { "cosine_sim_score": 0.45273032784461975, "passage": "ከሰሞኑ በባህርዳር የተከሰተው ድርጊት የህዝቡን ታሪክ የማይመጥንና ያለፍነውን የመጠፋፋት ባህል ዳግም ወደኋላ የመለሰ አደገኛ ክስተት በመሆኑ ሁሉም በነቂስ ሊያወግዘውና ሊታገለው ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች አስከሬን ሽኝት ባደረጉት ንግግር፤ ከሰሞኑ በባህርዳር የተሰተው ጥቃት በህይወትና ማህበራዊ ገጽታው ለተጎጂዎችና ለቤተሰቦች ለትግል አጋሮቻቸው እጅግ የከበደ ነው።ድርጊቱ የህዝቡን ታሪክ የማይመጥን በጭካኔ የታጀበ አረመኔያዊ ድርጊት ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በሃገሪቷ ከስልጣንና ጋር በተያያዘ የነበሩ የመጠፋፋት ባህሎች ዳግም ወደ ወደኋላ የመለሰ አደገኛ ክስተት በመሆኑ ሁሉም በነቂስ ሊያወግዘውና ሊታገለው ይገባል ብለዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የክልሉን ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎች በዘላቂነት ለመፍታት በጋራ ዓላማ ተጋምደው፣ በአመራር ቋንቋ ተላምደው፣ በጓዳዊ አስተሳሰብ ተራምደው፤ በሙሉ ተስፋ የተሰለፉትን የቁርጥ ቀን ልጆች በእንዲህ ዓይነት ጭካኔ ማጣት ለሁሉም የላቀው ፈተናና ጸጸት ነው ብለዋል።በመሆኑም መንግስትና መሪ ድርጅቱ ከህዝብ ጋር በመሆን ድርጊቱን ማውገዝ ብቻ ሳይሆን፤ የተሰውትን ጀግኖች ዓላማና በዘመን የማያልፍ አበርክቶቻቸውን ዳር እንዲደርስ ሁላቸንም በጽናት መጓዝ፣ መራመድና ማሳካት እንደሚጠበቅበት አሳስበዋል።በአገርና በክልል የተያዘውን የለውጥ አጀንዳ አጠናክሮ ለመቀጠል ዋነኛ ስራም የህግ የበላይነት በማስከበር ሰላምን በመገንባትና የኢኮኖሚ ማነቆዎቸን በመፍታት ልማቱን ማፋጠን ይገባል ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።ነገር ግን እኝህ ወሳኝ ስራዎችና ሌሎች አጀንዳዎችን ለመፈጸም ብዙ እድሎች እያሉ፤በተግባር ከእድሎቻችን እየራቅን የችግሮቻችነን እድድሜ እያራዘምን እንገኛለን ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከዚህ አዙሪት ለመውጣት ከስሜታዊነት፤ ከጀብደኛነት፤ ከግለኝነትና ራስን ብቻ ከማዳመጥ ወጥተን ወደ ከፍታ የሚወስዱንን ጥበቦች መከተል ማለትም ምክንያታዊነትን፤ በሌላው ጫማ ላይ ሆኖ ማሰብን ህግና ሰርዓትን ማክበርን አርቆ ተመልካችነትን መላበስ ይኖርብናል ብለዋል።የአማራ ክልል ህዝብም ከዚህ አኳያ ታሪኩን የሚመጥን ምህዋር ላይ በመሳፈር በውስጡ አቃፊነቱን በመላው ዓለም ላይ ተከባብሮ ሰፍቶና ሞልቶ የመኖር ባህሉን አጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።ከዚህ ውጪ የሚራመዱ ሃሳቦችና አስተምሮዎች ህዝባችንን ከከፍታው የሚያወርዱት መሆኑን አውቆ በጥንቃቄ ሊያቸውና ሊመክታቸው ይገባልም ነው ያሉት።በባህርዳር ከተማና አካባቢዋ የባሰ ጉዳት እንዳይደርስና እንዳይከሰት በሂደትም በቁጥጥር ስር እንዲውል ላደረጉ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የጸጥታ አካላትና የመንግስት አካላት ምስጋናቸውን አቅርበው፤ እንዲህ ዓይነቱ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ህግና ስርዓት እንዲነግስ ጥሪ አስተላልፈዋል።በህይወት ያጣናቸው ወንድሞቻችን፤ ጀግኖቹ! ለቤተሰቦቻቸው ተገቢውን ጊዜ ሳይሰጡ፤ ስለመጪው ሀይወታቸው ሳያስቡ፤ በተለያዩ አጀንዳ ውስጥ ሆነው በድንገት ወድቀዋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የሟች ልጆቻቸውም ሆነ የቤተሰቦቻቸው ተስፋ ከቶውንም ቢሆን ሊጨልም አይገባውም ብለዋል።የክልሉ ህዝብ፣ መንግስትና የለወጥ አጋሮች ከጎናችሁ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።ለሀገር አቀፍና ለክልል አቀፍ ተልዕኮዎች መሳካት ከልጅነታቸው እስከ ህልፈተ ህይወታቸው ሲሰሩ የነበሩ የመከላከያ የጦር መኮንኖች ህልፈትና በስራ ላይ እያሉ ህይወታቸው ላለፈው የድርጅታቸው ከፍተኛ አመራሮች ህልፈት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን ገልጸዋል። ", "passage_id": "9de8c1f65129b27f68ba031112713c22" }, { "cosine_sim_score": 0.45069846510887146, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13/2006 (ዋኢማ) – ሰንደቅ ዓላማችን ተከብሮና ተጠብቆ እንዲቆይ በጀመርነው የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሁሉም ዜጋ እጅ ለእጅ ተያይዞ ሲረባረብና በተሰማራበት የሥራ መስክ ውጤታማ መሆን ሲችሉ እንደሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ፡፡በዛሬው ዕለት “ሰንደቅ ዓላማችን የብዙኃነታችን፣የአንድነታችንና የህዳሴያችን መገለጫ ነው!’’ በሚል መሪ ቃል ለ6ኛ ጊዜ በተከበረው የሰንደቅ አላማ ቀን ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ እንዳሉት ለሰንደቅ ዓላማችን ክብር ሁላችንም ዘብ መቆም አለብን ብለዋል፡፡በአገራችን ተንሰራፍቶ የነበረውን የጸረ-ዴሞክራሲያዊ ስርዓት በማስወገድ ብሔራዊ አርማችን የብዙሃነት መገለጫ ሆኖ አስተማማኝ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት የተካሄደው ትግል በህዳሴ ጉዟችን ትልቅ ቦታይይዛል ብለዋል፡፡በዓሉ በከፍተኛ መስዋትነት የሀገሪቱን ነፃነትና የሰንደቅ ዓላማችንን ክብር ጠብቀው ያቆዩልልን ቀደምት ወላጆቻንን የምንዘክርበት ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአሁን ጊዜ በልማትና በዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ስራዎች ላይ ከፍተኛ እመርታ እየታየ ነው ብለዋል፡፡ በመላው አገሪቱ ፈጣን የኢኮኖሚና የልማት እድገት እየተመዘገበ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ድብቅ የፖለቲካ አጀንዳ ያለቸው አክራሪዎች በሐይማኖት ሽፋን ልማትን ለማደናቀፍና  በኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የቆየውን የማቻቻልና የመከባበር ባህል ለመሸርሸር እየተፍጨረጨሩ ይገኛሉ ብለዋል፡፡በመሆኑም የአክራሪነት ተግባር የመቻቻልና የመከባበር ባህላችንን የሚንድ በመሆኑና በአዲሲቷ ኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ክብር ላይ የተቃጣውን የአክራሪነት አደጋ ለመመከት የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረውን ሊቀጥሉም እንደሚገባ  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ አሳስበዋል፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አባዱላ ገመዳ በበኩላቸው ወጣቱ ትውልድ በኢትዮጵ የተፈጠረውን ምቹ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በመጠቀም የተጀመረው የጸረ-ድህነት ትግል ከግብ ለማድረስ በቁርጠኝነት ሊረባረብ ይገባል ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው በበኩላቸው እንዳሉት በዓሉ አገራችን የጀመረችውን የልማት ዕቅድ ከዳር ለማድረስ ዳግም ቃል የምንገባበት ሊሆን እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ዛሬ በአዲስ አበባ እስቴድየም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት በተካሄደው በዓል ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ዲፕሎማቶች ፣ ሚኒስትሮችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።", "passage_id": "6c9523593cc941f25e71dd3debec4a68" }, { "cosine_sim_score": 0.4501676559448242, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ስንተባበር ምን ማሳካት እንደምንችል ያስተማረ ፕሮጀክት ነው” ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ።አሁን ላይ ግድቡ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ እየተሸጋገረ በመሆኑ ዜጎች የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው እንዲቀጥሉም ጥሪ ቀርቧል።የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት አባላት የምክር ቤት ፅሕፈት ቤቱን የ2012 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጻምና የ2013 ዕቅድ ላይ ውይይት አድርገዋል።በዛሬው መድረክ በ2012 በጀት ዓመት በተለያዩ ገቢ ማሰባሰቢ ሥራዎች አማካኝነት ለግድቡ ከ744 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡንና በተያዘው በጀት ዓመት ደግሞ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ዕቅድ መያዙ ተገልጿል።የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢኒጂነር ስለሺ በቀለ ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የሲቪል ሥራው 88 ነጥብ 8 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮ መካኒካል ሥራው 46 ነጥብ 5 በመቶ መድረሱን ገልጸዋል።የኮርቻ ግድብ ሥራ ደግሞ 99 በመቶ መከናወኑን ጠቁመው በዩኒት ዘጠኝና አሥር የተርባይን ተከላ እየተካሄደ ነው ብለዋል።በ2013 በጀት ዓመት የበጋ ወቅት ግድቡን ወደ 595 ሜትር ለማድረስ እንደሚሰራም ጠቁመዋል።በተጠቀሰው ወቅት የ11 ተርባይኖች ገጠማ እንደሚጠናቀቅና በክረምቱ ወቅት ደግሞ ግድቡ 13 ነጥብ 4 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ እንደሚይዝም አብራርተዋል።እስካሁን ባለው ሂደት ለግድቡ 121 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር መውጣቱን ጠቁመው ግድቡን ለማጠናቅቅም የሚፈጀው አጠቃላይ ወጭ 160 ቢሊየን ብር እንደሚሆን ተናግረዋል።የምክር ቤቱ አባላትም በተለይ የሕዝባዊ ተሳትፎ ሥራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በበኩላቸው ግድቡ የአንድ አካል የበላይነትን አስቀርቶ ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ያሰፈነ በመሆኑ ከፍተኛ ድጋፍ እየተቸረው መሆኑን አውስተዋል።ኢትዮጵያ ከዓረቡ ዓለም ጋር የፈጠረችውን ዘመናትን የተሻገረ የንግድ ትሥሥር በመጠቀም ስለግድቡ ያለውን የተዛባ ትርክት ለመቀየር እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።“ግድቡ ከውኃ ሙሊት ተሻግሮ ወደ ኃይል ማመንጨት ሥራ እየተንደረደረ በመሆኑ የተያዘው በጀት ዓመት ወሳኝ ጊዜ ነው” ያሉት ደግሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ናቸው።በየደረጃው ያሉ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅሕፈት ቤቶች የሕዝቡን ፍላጎት የሚመጥን የተሳትፎ ሥልት ሊቀይሱ ይገባልም ነው ያሉት።የሕዳሴ ግድብ ግንባታ የትብብራችን ውጤት ጥሩ መሳያ ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለግድቡ ፍጻሜ የዜጎች ርብርብ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።በተያዘው በጀት ዓመት ለግድቡ ግንባታ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ሥልቶች መጀመራቸውን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "67155ce1a889b8e7bef985b33e878b07" }, { "cosine_sim_score": 0.4353561997413635, "passage": "የጣና ሀይቅን ከእምቦጭ አረም በዘላቂነት ለመከላከል የማስወገጃ ማሽኖችና የአርሶ አደርሩን ጉልበት በመጠቀም ጥረት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለጹ፡፡የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ያሰራቸው  አራት የእምቦጭ ማስወገጃ  ማሽኖች ተመርቀው  የሙከራ ስራ ጀመረዋል፡፡በዚህ ወቅት ርዕሰ መስተዳደሩ እንዳሉት  አርሶ አደሮችና ሌሎችም የሃይቁ ተጠቃሚ አካላት በጣና ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመቀነስ ተቀናጅቶና ተናቦ መስራት የግድ ነው፡፡“አረሙን በዘላቂነት ለመከላከል አዳዲስ ማሽኖችን፣ የአርሶ አደርሩን ጉልበትና በስነ ህይዎታዊ ዘዴ አቀናጅቶ በመጠቀም ለመከላከል ጥረት እየተደረገ ነው” ብለዋል፡፡“በተለይም የክልሉ መንግስት የአርሶ አደሩን ጉልበት በዋናነት በመጠቀም ሌሎችን ሳይጠብቅ እምቦጭን ብቻ ሳይሆን ሃይቁ ከተደቀኑበት ሌሎች አደጋዎች በመጠበቅ  ኃላፊነታችን ለመወጣት የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን “ብለዋል።የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኝ በበኩላቸው ከሙላት ኢንዱስትሪያል ኢንጅነሪንግ ሃላፊነቱ ከተወሰነ የግል ማህበር ጋር በመተባበር ከ19 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ ያሰሯቸው አራቱ ማሽኖች የሙከራ ስራ ማስጀመራቸውን አስታውቀዋል፡፡አረሙን በስነ ህይዎታዊ ዘዴ ለማስወገድም  ጢንዝዛዎችን ከውጭ በማስማጣት የማባዛት ስራ እያከናወነ መሆኑን ጠቁመው “በሃይቁ ዙሪያ የደንገል ተክልን በማስፋፋት እንቦጭን ለመከላከል የሚያስችሉ ፕሮጀክቶችን ነድፈን እየሰራ ነው “ብለዋል።“የእምቦጭ አረሙን በመከላከል የአርሶ አደሩ ጉልበት ሙሉ በሙሉ የሚተካ አማራጭ የለም ” ያሉት ደግሞ የአማራ ክልል ደን፣ ዱር እንስሳትና አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በላይነህ አየለ ናቸው።አርሶ አደሩን የሚያግዙ አዳዲስ ማሽኖችን ለማስገባት ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ገልጸው እንቦጩን ከማስወገድ በተጨማሪ ወደ ሃይቁ የሚገባውን ደለልና ፍሳሽ ቆሻሻ መከላከል እንደሚገባም ጠቁመዋል።በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሸሃ ጎመንጌ አካባቢ ነዋሪዎች መካከል አርሶ አደር ሙላቴ አሰፋ በሰጡት አስተያየት የእምቦጭ አረም ከተከሰተ ጊዜ አንስቶ በጉልበታቸው ለመከላከል  ጥረት ሲያደርጉ መቆየታቸውን ተናግረዋል።በዚሀም አረሙን መከላከልና የሥርጭት መጠኑን መቀነስ ተችሎ እንደነበር አስታውሰዋል።ሆኖም  ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ የእምቦጭ የስርጭት መጠን እየተስፋፋ ከአርሶ አደሩ አቅም በላይ በመሆኑ አካባቢውን እየወረረው መምጣቱ አመልክተዋል።አርሶ አደሩ እንዳሉት የእምቦጭ አረሙ ሃይቁን በመውረሩ የተነሳም አሳ ማስገር፣ ታንኳም ሆነ ጀልባ ይዞ መንቀሳቀስ አልተቻለም፤ በሃይቁ ዙሪያ የሚገኘውን አርሶ አደር ለጉዳት ተጋልጧል፤  መንግስት ዘላቂ መፍትሄ ሊያበጅ ይገባል፡፡አርሶ አደር አምባው መንግስቴ በበኩላቸው የእንቦጭ አረሙን በልማት ቡድን በመደራጀት ጭምር ለሰባት ዓመታት ሲያርሙ መቆየታቸውን ገልጸዋል፡፡አርሶ አደሩ እንቦጭን ለማረም ከመደበኛ የእርሻ ስራው እየወጣ በመምጣቱ መንግስት ተገቢውን በጀት በመመደብ ወጣቱን በማሰማራት በዘላቂነት የማስወገድ ስራ ሊያከናውን እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡(ኢዜአ) ", "passage_id": "c36f790e8def791a523f2dffdc9f4142" }, { "cosine_sim_score": 0.42707687616348267, "passage": "የኢትዮጵያን ህዳሴ ከዳር ለማድረስ ሁሉም ዜጋ እጅ ለእጅ ተያይዞ ጠንክሮ መስራት እንዳለበት ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ።“መጪው ዘመን የኢትዮጵያ ከፍታ ነው” በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚተገበር ሀገራዊ ኩነት ዛሬ ይፋ ተደርጓል።የመርሃ ግብሩን መጀመር ይፋ ያደረጉት ፕሬዚዳንቱ፥ ባለፉት 10 ዓመታት የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠልና ችግሮችን ለማስወገድ ህዝቡ በአንድ ስሜት መነሳት ይኖርበታል ብለዋል።ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት በጋራ ለመስራት ቃል በገቡት መሰረት በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን አንስተዋል።ይህም ሀገሪቱ በዓለም ቀዳሚ የሆነ ፈጣን እድገት ማስመዝገቧን ጠቅሰው፤ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ጠቅሰዋል።ኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ ለአፍሪካ ሀገራት ሰላም የምትተጋ ሀገር ሆናለች ነው ያሉት።ህዝቦች እኩልና ፍትሃዊ ተጠቃሚ የሚሆኑባቸው ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ነድፋ በራሷ አቅም እየሰራች እንደምትገኝ ማስመስከሯን ጠቅሰዋል።ሆኖም የልማትና የፀረ ድህነት ትግሉ ስኬታማ እንዳይሆን የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ የተከሰተው ድርቅ፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች ቁጥር በየጊዜው መጨመሩን ተከትሎ በስራ እድል ፈጠራው ላይ በስፋት ባለመሰራቱ የመጣው ስራ አጥነት ፈታኝ እንደነበሩ ነው ያስገነዘቡት ።ባለፉት 10 ዓመታት የስነምግባርና የመልካም አስተዳደር ችግሮችም ለእድገቱና ለትግሉ ማነቆ መሆናቸውን ነው ያመለከቱት ።ፕሬዚዳንቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ቀርፎ ወደ እድገት ለሚደረገው ጉዞ ህዝቡ በባለቤትነት ስሜት እንዲረባረብና ከመንግስት ጎን እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።ይህ ይፋ የሆነው መርሃ ግብርም ህብረተሰቡ ከ10 ዓመት በፊት የገባውን ቀል ኪዳን ዳግም የሚያድስበትና መነሳሳትን ለመፍጠር ያለመ መሆኑ አስታውቀዋል።ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን ድረስ ያሉት ተከታታይ 10 ቀናትም የተለያዩ ስማያሜና መርሃ ግብር ተዘጋጅቶላቸው መንግስትና ህዝብ በርካታ ስራዎችን አብርው በመስራት አዲሱን ዓመት በተለየ መልኩ ለመቀበል ዝግጅት እነደተደረገ መገለጹ የሚታወቅ ነው ።ፕሬዚዳንቱ በዝግጅቶቹ ላይ የሀገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።በዓሉ ለየት ባለሁኔታ ሲከበር በአጠቃላይ የዜጎች ጥቅም ላይ ትኩረት አድርጎ አዲሱን ዓመት ለመቀበል መሆኑን በመግለጽ-(ኤፍ.ቢ.ሲ) ። ", "passage_id": "8cb5e0729759a4155a2627501187d30b" }, { "cosine_sim_score": 0.4255825877189636, "passage": "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከግብርና ትራንስፎርሜሽን አመራሮች ጋር በአዳማ ከተማ ተወያይተዋል።በውይይቱም የግብርና ትራንስፎርሜሽን አመራሮች ግብርናን ለማዘመን ስላለባቸው ሃላፊነትና ሚና ዙሪያ ምክክር ተደርጓል።በምክክር መድረኩ በተያዘው ዓመት መኸር ወቅት ለግብርናው ዘርፍ የሚያስፈልጉ የግብዓት አቅርቦቶችን በተገቢው ጊዜ ለተጠቃሚዎች ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ዶክተር አብይ ተናግረዋል ።በተለይም ግብዓቶቹ በተገቢው ጊዜ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ እንቅፋት እየፈጠረ ያለውን የሎጅስቲክስ አገልግሎት ችግር ለመቅረፍ ከሚለመከታቸው አካላት ጋር እየተሰራ መሆኑን አመላክተዋል።ለዚህም በነገው ዕለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ወደ ጂቡቲ የሚያቀኑ መሆኑን ነው የገለጹት።ከዚህ ባለፈም በቀጣይ ዓመት ለአነስተኛ እና መካከለኛ መስኖ ልማት የሚውል 20 ቢሊየን ብር በጀት መያዙን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ተናግረዋል።አመራሮቹ በበኩላቸው ብሔራዊ የአረንጓዴ ልማት የድርጊት መርሃ ግብር በህዝቡ ዘንድ እንዲታወቅ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።መርህ ግብሩ 4 ቢሊየን ችግኞችን በመጭው የክረምት ወቅት ለመትከል ያሰበ መሆኑም ተገልጿል።ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያ የደን ሽፋን በመቀነሱ በዚህ መርሃ ግብር 40 ዛፍ በነፍስ ወከፍ መልሶ ለመትከል መታቀዱን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "147be55c86834f03390badf87a5617e7" }, { "cosine_sim_score": 0.41666296124458313, "passage": " ኢኮኖሚውን በጠንካራ መሰረት ላይ ለመጣልና ኢንዱስትሪ መር መዋቅራዊ ሽግግሩን ለማፋጠን በሳይንስና ቴክኖሎጂ የተደገፉ ምርምሮችና ፈጠራዎች ሚና የላቀ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ፡፡በኢኮኖሚ ያደጉትና የበለጸጉት አገራት ዛሬ ለደረሱበት ደረጃ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎችና ምርምሮች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመው የኢትዮጵያን የህዳሴ ጉዞ ለማፋጠንና ኢንዱስትሪ መሪ ኢኮኖሚን ለመገንባት ለዘርፉ ትኩረት መሰጠቱን አስታውቀዋል፡፡በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ልዩ ትኩረት መሰጠቱን ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዘርፉ የተለየ ክህሎትና ዕውቀት ያላቸው ተማሪዎች አቅማቸውን ይበልጥ ለማጎልበት እንዲረዳቸው በፌዴራል ደረጃ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለማደራጀት መታቀዱን አስገንዝበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት መንግስት ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ በሰጠው ትኩረት የአዳማና የአዲስ አበባ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲዎች በዘርፉ ጥራት ያላቸውን ባለሙያዎች እንዲያፈሩ በአዲስ መልክ ተደራጅተዋል፡፡በተያዘው ዓመትም በበዮ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ብቻ 100 ሚሊዮን ብር ተመድቧል፡፡ አገራዊ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራና ስርፀት አቅምን ለማጎልበት አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር ያደርጋል፡፡ የፈጠራ ባለሙያዎችን የማበረታትና የመደገፍ ጥረቱም ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አቶ አቢይ አህመድ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ለአገር ልማትና ዕድገት የሚጫወተው ሚና እጅጉን የላቀ ነው ብለዋል፡፡ በመሆኑም በዘርፉ አገራዊ ምርምርና የፈጠራ አቅምን ማሳደግ ተገቢ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር ለማሸጋገር የነደፈችውን ዕቅድ ዕውን ለማድረግ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ መንግስት ለዘርፉ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል፡፡መንግስት ለምርምርና ስርፀት አስፈላውን ድጋፍና ትብብር በማድረግ ዘርፉ እንዲጠናከር የሚጠበቅበትን እያበረከተ ነው ብለዋል፡፡ መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት የሳይንስ መረጃ መደላደል እንዲፈጠር ከማድረጉም በላይ አምስት ሚሊዮን ብር ያህል ድጋፍ ማደረጉንም አስገንዝበዋል፡፡የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ተማሪዎችና መምህራን፤ ሰልጣኞችና አሰልጣኞች እንዲሁም ተመራማሪዎችን በማበረታታት ችግር ፈች ምርምሮችና ፈጠራዎች በብዛት እንዲወጡ እንደሚያስችል ነው ሚኒስትሩ የገለጹት፡፡በላፉት አምስት ዓመታት በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ዘርፍ በአጠቃላይ አንድ ሺ 418 ተማሪዎች፣ መምህራን፣ ሰልጣኞች፣ አሰልጣኞች፣ ተመራማሪዎችና የፈጠራ ባለሙያዎች መሸለማቸው ተገልፇል፡፡ዘንድሮ በተካሄደው ስድስተኛው የሳይንስ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ባለሙያዎች ሽልማት በአጠቃላይ 278 የፈጠራ ባለሙያዎች የተሸለሙ ሲሆን 207 በአጠቃላይ ትምህርት፣57 የቴክኒክና ሙያ፣ ስድስት ተመራማሪዎችና ስምንት የፈጠራ ባለሙያዎች ናቸው፡፡ ከእነዚህም 21 ነጥብ አምስት በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው፡፡ለተሸላሚዎቹ የነሃስ፣የብር፣የወርቅ ሜዳሊያና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡", "passage_id": "b268227a8e5df29e8ab3e8106ee9c951" }, { "cosine_sim_score": 0.41375720500946045, "passage": "የተመዘገቡ ድሎችን ለማስቀጠል፣ ድክመቶችን ለማረምና ችግሮችን ለመፍታት የሚቻለው \"እንደ አድዋው ጀግኖች በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተባብረን በመስራት ነው\" ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገለጸ።ፅህፈት ቤቱ ይህን የገለጸው \"የአድዋውን ድል በፀረ-ድህነት ትግሉ ልንደግመው ይገባል\" ሲል ባወጣው ሳምንታዊ የአቋም መግለጫው ነው።ነጻነቷ የተጠበቀች አገር የተረከበው የአሁኑ ትውልድም የአገሩን ነጻነትና ሉዓላዊነት በአስተማማኝ መልኩ ማስከበር የሚችለው የህዝቦች ዋነኛ ጠላት የሆነውን ድህነትን ማሸነፍ ሲቻል ብቻ መሆኑን በአጽንኦት ገልጿል።የወቅቱ የሉዓላዊነት ማስከበሪያ መንገድ የጸረ-ድህነት ትግሉ መሆኑንም አመልክቷል።ጀግኖች አያቶቻችን ወራሪ ኃይል በመጣባቸው ጊዜ በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት በመነሳሳት አንድ ሆነው በመመከታቸው ዛሬ ላይ በዓሉን በኩራት እያከበርን ነው ያለው መግለጫው፤ ድህነትን ለማሸነፍ የሚደረገው ጥረት ይሳካ ዘንድ \"ሁላችንም ሰላማችንን ለመጠበቅ ቅድሚያ ሰጥተን መንቀሳቀስ አለብን\" ሲል አሳስቧል።                                               ለመላው የአገራችን ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች እንኳን ለ122ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት የኢፌዴሪ መንግሥት በድጋሚ ደስታውን ለመግለጽ ይወዳል።'አድዋ… የአብሮነትና የአንድነት ተምሳሌት' በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት እያከበርነው ያለው የአድዋ ድል በዓል ለአሁኑ ትውልድ በርካታ ቁምነገሮችን የሚያስተላልፍ ነው።እንደሚታወቀው፣ ጀግኖቹ አያቶቻችን አገራችንን ቅኝ ለመግዛት የፈለገ የወራሪ ሃይል በመጣባቸው ጊዜ በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት በመነሳሳት እና በላቀ የትብብር መንፈስ እንደ አንድ ሰው በመትመም በጠላታቸው ላይ የተባበረ ክንዳቸውን በማሳረፋቸው ወራሪውን ሃይል መክተው መልሰዋል፤ በዚህም ከአጽናፍ እስከ አጽናፍ የናኘ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል።ክብር ለአድዋው ጀግኖች ይሁንና፣ ዛሬ ነጻነቷ የተጠበቀች አገር የተረከበው የአሁኑ ትውልድ ደግሞ የአገሩን ነጻነትና ሉዓላዊነት በአስተማማኝ መልኩ ለማስከበር የሚቻለው በዋነኝነት የወቅቱ የህዝባችን ዋነኛ ጠላት የሆነውን ድህነት ማሸነፍ ሲቻል ብቻ መሆኑን በመገንዘብ እነሆ በፀረ-ድህነት ትግል ውስጥ ይገኛል።በአብሮነት እና በመተሳሰብ፣ ቀደምት አያቶቻችን በክብር ያቆዩልንን አገር ወደ ከፍታ ማማ ለማውጣት የራሱን ትግል በማድረግ ላይ የሚገኘው የአሁኑ ትውልድ፣ እንደ አያቶቹ የአድዋው ገድል፣ የአብሮነታችን ምልክት የሆነውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ እውን ለማድረግ ሌት ተቀን እየሰራ ይገኛል። በመሆኑም አድዋ የአንድነታችን አርማ እንደሆነው ሁሉ በአሁኑ ትውልድ በመገንባት ላይ ያለው የህዳሴ ግድብም የትውልዱ ህብረት፣ ቆራጥነት እና ሀገራዊ ፍቅር ምልክት ሆኖ  የሚኖር ነው። ትውልዱ እስካሁን ባካሄደው የፀረ-ድህነት ትግል፣ የህዝቦቻችንን ኑሮ በመሰረቱ የለወጡ በርካታ ትላልቅ ድሎችን ማስመዝገብ ከመቻሉም በላይ ግዙፉ የድህነት ተራራ ከሥሩ የሚገረሰስበትና እንደ ጀግኖች አያቶቹ ሁሉ የራሱን ድል የሚደግምበት ጊዜ ሩቅ አለመሆኑን በተግባር ጭምር ማረጋገጥ ችሏል።ይህም ሆኖ ግን አሁንም 22 ሚሊዮን ገደማ የሚሆነው ህዝባችን ከድህነት ወለል በታች እየኖረ በመሆኑ ትውልዱን በድሎቹ ከመኩራራት ይልቅ ለተጨማሪ ትግል መነሳሳት የሚጠይቀው ሆኗል።በአጭሩ፣ የአገራችን ሉዓላዊነት የሚደፈረው በዋነኝነት ከፊታችን የተጋረጠውን ድህነት ሥር-ነቀል በሆነ መንገድ መፍታት ካልቻልን ነው። ከዚህ አንጻር ሲታይም የወቅቱ የሉዓላዊነት ማስከበሪያችን መንገድ የጸረ-ድህነት ትግሉ መሆኑ አያጠያይቅም።ይህንኑ የትውልዱን ትግል ከዳር ለማድረስ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ዋነኛ አጀንዳችን የሆነውን ድህነትን የማሸነፍ እና ልማታችንን የማረጋገጥ ጥረት አሁንም በመንግስት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ለማረጋገጥ ይወዳል።በመሆኑም ከጀግኖቹ አያቶቻችን የተረከብናት ነፃ አገር ሉዓላዊነቷ በተሟላ መልኩ ይከበርላት ዘንድ ከእነሱ የወረስነውን የአንድነትና የመተባበር መንፈስ፣ እንዲሁም ከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተላብሰን፣ በተጀመረው የፀረ-ድህነት ትግል የአድዋውን ድል ለመድገም ሁላችንም ልንረባረብ ይገባል።ድህነትን ለማሸነፍ የምናደርገው ጥረት ይሳካ ዘንድም ሰላምና መረጋጋት መሠረታዊ ጉዳይ በመሆኑ ሁላችንም ሰላማችንን ለመጠበቅ ቅድሚያ ሰጥተን መንቀሳቀስ ይኖርብናል።ያስመዘገብናቸውን ድሎች ለማስቀጠል፣ በሂደቱ የታዩብንን ድክመቶች ለማረምና ችግሮቻችንን ለመፍታት የምንችለው እንደ አድዋው ጀግኖች በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተባብረን ስንሰራ በመሆኑ ሁላችንም የተሻለች አገር ለመፍጠር የድርሻችንን እንድንወጣ መንግሥት ጥሪውን ያቀርባል። ", "passage_id": "5ae2ed3e85b72bb1ab4b47399417a7fb" }, { "cosine_sim_score": 0.412666916847229, "passage": "ጠንካራና የታፈረች ሀገር መመሥረት የሚቻለው በትንንሽ አጀንዳዎች ላይ ጊዜን በማጥፋት ሳይሆን ትላልቅ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ሲቻል አንደሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡‘ጉባኤ አማራ’ በባሕር ዳር መካሄድ ጀምሯል፤ ሌሎች ባዘጋጁት አጀንዳ ከመጠላለፍ በመውጣት በአንድነትና በአብሮነት በሀገራዊ ግንባታ ላይ መጓዝ እንደሚገባ በጉባኤው መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር አቶ ደመቀ አሳስበዋል፡፡በየደረጃው የሚገኙ መሪዎችም ለራስ ክብር ከመጨነቅ ወጥተው ለክልሉ ሕዝብ ችግሮች የመፍትሔ አካል መሆን አንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተሩ አሳስበዋል፡፡ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ መፍታት ለሀገር ሠላምና ዘላቂ ልማት ወሳኝ መሆኑን ያመለከቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ልማትን እና ሠላምን ለማረጋገጥ እንዲቻል ፖለቲከኞች ራሳቸውን ሆነው መገኘት እንዳለባቸው መክረዋል፡፡", "passage_id": "045381c8da629e1e05d0e75104989832" }, { "cosine_sim_score": 0.41165271401405334, "passage": "– ኪራይ ሰብሳቢነትን በመዋጋት ልማትን ለማፋጠን ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ጥሪ አቀረቡ።በክልሉ የሚገኙ መንግስታዊ መስሪያቤቶች የ2006 ዓመተ ምህረት 1ኛ ሩብ ዓመት የስራ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቶች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተካሄዶባቸዋል።ለ3 ቀናት በተካሄደው ስብሰባ ሁሉም መስሪያ ቤቶች ያላቸውን ጠንካራና ደካማ ጎኖች በመለየት ህዝብን በማሳተፍ በቀጣይ የተሻለ ስራ ለመስራት እንደሚንቀሳቀሱ የጋራ መግባባት ላይ ደርሰዋል ።ስብሰበባውን የመሩት የክልሉ ርዕስ መስተዳድር አቶ ጋትልዋክ ቱት እንዳሉት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ኪራይ ሰብሳቢነትን በመዋጋት ልማትን ማፋጠን ወሳኝ ነው።በጤና፣ በትምህርት፣ በግብርና፣ በውሃና ማዕድን ሀብት፣በስቪል ሰርቪስ እና በሌሎችም  የመንግስት መስሪያ ቤቶች ላይ በዝግጅት ምዕራፍ የተከናወኑ ስራዎች አበረታች አፈጻጸም ማስመዝገባቸውን  ርዕሰ መስተዳደድሩ ገልጸዋል።  ይሁንና የኪራይ ሰብሳቢነት ችግር ለክልሉ ሁለንተናዊ እድገት ማነቆ በመሆናቸው ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ አመልክተዋል።አቶ ጋትልዋክ አያይዘው እንደገለጹት የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ስርጭትንና ወቅቱን ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን የወባ በሽታ ለመከላከል የተቀናጀና ሰፊ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ አመልክተዋል።የውሃ ፕጀክቶች ስራ አፈጻጻም የሚበረታታ ነው ያሉት ርዕስ መስተዳድሩ በጋምቤላ ከተማ ያለውን የመጠጥ ውሃ ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የተሻለ ጥረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ አቶ ጋትልዋክ ተናግረዋል።የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ኡሌሮ ኦፒየው በበኩላቸው ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የህዝቡ ኑሮ ለማሻኛል በየሴክተሩ የተሰማሩ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ህዝቡን በማሳተፍ ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት መረባረብ እንደሚገባቸው ተናግረዋል።በመንደር ማሰባሰብ ተጠቃሚ የሆኑትን 37 ሺ የቤተሰብ መሪዎች የመሰረተ ልማት ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኢንጂነር ኡሌሮ ተናገረዋል ።የክልሉን ነዋሪዎች ከደህነትና ኋላቀርነት ለማላቀቅ በተለይም አመራሩ ቆርጦ መንቀሳቀስ እንደሚገባው  የስብሰባው ተሳታፊዎች በመጨረሻ ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።", "passage_id": "dc2979a4be26ea71b4d527faf56528f4" }, { "cosine_sim_score": 0.4087088108062744, "passage": "ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በልማትና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ዛሬ ከባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት እንደገለጹት መንግሥት የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያልተቆጠበ ጥረት እያደረገ ነው።ባለፉት 22 ዓመታትም የጠራ የልማትና የመልካም አስተዳደር ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን ነድፎ ተግባራዊ በማድረግ በሀገሪቱ ለዘመናት ተንሰራፍቶ የነበረውን ድህነት በመሰረታዊነት ማሸነፍ መቻሉንም ተናግረዋል።በተለይም የአንደኛ ደረጃ፣ ሁለተኛ ደረጃና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በሁሉም አካባቢ ተደራሽ በማድረግ የተማረ የሰው ኃይል በብዛት ማፍራት እንደተቻለም አስረድተዋል።የጤናና የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማትን በማስፋፋት እንዲሁም የመንገድና ሌሎች የመሰረተ ልማት አውታሮችን በመዘርጋት ህዝቡን የልማት ተቋዳሽ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።በአሁኑ ወቅት በሁሉም አካባቢ ከሀገሪቱ ፈጣን እድገትና ከፍላጎት አለመጣጣም ጋር ተያይዞ እየተፈጠረ ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በዘላቂነት ለመፍታትና ከቀጣዩ እድገት ጋር የሚጣጣም የልማት ስራ በፅናት እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።በዚህም በሀገሪቱ አነስተኛ የነበረውን የኃይል አቅርቦት 2 ሺህ ሜጋ ዋት ማድረስ የተቻለ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም ከውሃ፣ ከነፋስ፣ ከፀሐይና ከእንፋሎት 10ሺህ ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት የሚያስችል ስራ በቁርጠኝነት እየተሰራ እንደሆነም አብራርተዋል።መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለመከላከል አቅሙ በፈቀደ ሁሉ መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ለህዝቡ በማድረስ ችግሩን ለማቃለል ጥረት እያደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ የግብርና ምርትን በማሳደግ ችግሩን በዘላቂነት ለማስወገድ ርብርብ እየተደረገ ነው ብለዋል።የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅና ህገ-ወጥ ስደትን ለማስቀረትም በሀገር ውስጥ እየተፈጠረ ባለው ሰፊ የስራ እድል የወጣቶችንና የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ እንደሆነም አቶ ደመቀ ተናግረዋል።በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመንም እስካሁን ያልተከናወኑትን በመፈጸም ተራማጅ የሆኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ለመስራት አቅጣጫ መቀመጡንም አስታውቀዋል።ምርጫው ነፃ፣ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊና በሕዝብ ዘንድ ተአማኒ ሆኖ በስኬት እንዲጠናቀቅ ህዝቡ በተደራጀ መንገድ ኃላፊነቱን ለመወጣት እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥልም አሳስበዋል።የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እንደገለጹት የክልሉ መንግሥት የልማትና እድገት እንቅፋት የሆኑትን የኪራይ ሰብሳቢነትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በተደራጀ አካሄድ ለማስወገድ ርብርብ እያደረገ ነው።በክልሉ እስካሁን የተመዘገቡ የልማት እመርታዎች እንዳሉ ሆነው በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሸን እቅድ ዘመን የኑሮ ውድነትን፣ የመኖሪያ ቤትና የስራ እጥነት ችግሮችን የማቃለል ሥራዎች የበለጠ ትኩረት የሚሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውንም አስታውቀዋል።የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ላቀ አያሌው በበኩላቸው በከተማዋ የህዝቡን የልማት ፍላጎት ያሟሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።በተለይም የውስጥ ለውስጥ የኮብል መንገዶችን፣ የንፁህ ውሃ አቅርቦትን፣ የትምህርት፣ የጤና የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችንና ሌሎች የመሰረተ ልማት አውታሮችን ከህዝቡ ጋር በመተባበር ለማሟላት ጥረት በመደረግ ላይ እንደሆነም አስረድተዋል።እንዲሁም የስራ አጥነት ችግርን ለማቃለል በተደረገው ጥረት በዚህ ዓመት ከ92 ሚሊዮን ብር በላይ ብድር በመስጠት ለ21 ሺህ ዜጎች የስራ እድል መፍጠር እንደተቻለም ገልጸዋል።ከተማዋን ፅዱ፣ ውብና ማራኪ ፣ ለቱሪዝም እንቅስቃሴ ምቹና ተስማሚ በማድረግ ታላላቅ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን በተሳካ ሁኔታ ማካሄድ እንደተቻለም ተናግረዋል።በከተማዋ እድገት የማይደሰቱ አንዳንድ ቡድኖች የሚያናፍሱትን መሰረተ ቢስ ወሬ ህዝቡ በእውቀት ላይ ተመስርቶ ሊመክታቸው እንደሚገባም አመልክተዋል።ከተሳታፊዎች መካከል የህዳር አስራ አንድ ክፍለ ከተማ ነዋሪ አቶ ምስጋናው ታደለ በሰጡት አስተያየት በክፍለ ከተማቸው ከዚህ በፊት በስፋት ይስተዋሉ የነበሩ የመሰረተ ልማት አውታሮች ችግሮች እየተፈቱ ነው ብለዋል።በተለይም በክፍለ ከተማው የተገነቡ የመንገድ፣ የመብራት፣ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ማቃለል የቻሉ መሆናቸውን ገልፀዋል።የሹም አቦ ክፍለ ከተማ ነዋሪ አቶ ማንነገረው ዋለ በበኩላቸው በክፍለ ከተማቸው በተደጋጋሚ ይነሱ የነበሩ የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄዎች እየተፈቱ መምጣታቸውን ተናግረዋል።የኮብል ስቶን መንገድ፣ የፍሳሽ ማስወገጃ ቦዮች የሌሎች ግንባታዎች ሲካሄድ የሚስተዋለውን የጥራትና የመጓተት ችግር ሊፈታ እንደሚገባው ተናግረዋል።በከተማው በተደጋጋሚ የሚከሰተው የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በዕለት ከዕለት እንቅስቃሴያቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እየፈጠረ ስለሆነ በአስቸኳይ መፍትሄ ሊፈለግለት እንደሚገባም አስተያየት ሰጭዎቹ አስገንዝበዋል።በመንግስት ኮሚኒኬሽን ድረገጽ የተለቀቀ ዘገባ እንደሚያሳየው በዚሁ በልማት፣ በመልካም አስተዳደርና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በተካሄደው ውይይት ላይም ከፌደራል፣ ከክልልና ከከተማ አስተዳደሩ የተውጣጡ አመራሮችና የሃይማኖት አባቶች፣ወጣቶች፣ሴቶችና ነዋሪዎች መሳተፋቸውን የዘገበው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ነው።", "passage_id": "276f7abc18c970f160df4eca13d36f17" }, { "cosine_sim_score": 0.39879468083381653, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም ለመቆጣጠር እና ለመግታት መንግሥት የመፍትሄ እርምጃዎችን በተጠና አግባብ ተግባራዊ የማድረግ ጥረቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምሮ የፌደራል እና የአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ሃላፊዎች በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦ ከምከም ወረዳ ቅርኛ ቀበሌ ተገኝተው በጣና ሐይቅ ላይ የተጋረጠውን የእምቦጭ አረም አደጋ ተመልክተዋል።አቶ ደመቀ የእምቦጭ አረምን ለመቆጣጠር መንግሥት የመፍትሄ እርምጃዎችን በተጠና አግባብ ተግባራዊ የማድረግ ጥረቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። በጣና ሐይቅ ላይ የተከሰተውን የእምቦጭ አረም በዘላቂነት ለማስወገድ የሚያስችል የረጅም እና የአጭር ጊዜ የመፍትሔ እርምጃ ተግባራዊ ይደረጋልም ነው ያሉት።በጣና ሃይቅ ህልውና ላይ የተደቀነውን ስጋት ወደ ለየለት የተፈጥሮ ቀውስ እንዳያመራ የፌደራል መንግሥት ችግሩን ለመፍታት የሚያስችሉ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ሃገሪቱ ካሏት ታላላቅ የተፈጥሮ ፀጋዎች መካከል የጣና ሃይቅ ህብረ ብዙ ፋይዳ በውስጡ መያዙን ጠቁመው የሃይቁን ደህንነት እና ጤንነት በማስጠበቅ ረገድ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።በአሁኑ ጊዜ እየተወሰደ ያለው የመፍትሔ አማራጭ አደጋውን በመቀነስ ረገድ አጋዥ ፋይዳ ቢኖረውም፤ በዘላቂነት አረሙን ከሐይቁ ለማስወገድ የተቀናጀ ርብርብ እንደሚያፈልግ አስምረውበታል፡፡የጣና ሃይቅን ዕምቅ ፀጋ ለመጠቀም እና የአካባቢውን ነዋሪዎች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች በዕቅድ ይመለሳሉ ማለታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "a9c412b122b0b3edd5672b9d36213377" }, { "cosine_sim_score": 0.3948022127151489, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ወጣቶች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ።ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በጤና ሚኒስቴር በተዘጋጀው የወጣቶች ጤና መድረክ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።ፕሬዚዳንቷ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ወጣቶች ከምንም በፊት አካላዊና አዕምሯዊ ጤናቸውን መጠበቅ ላይ ትኩረት ማድረግ አለባቸው።“ጤናማ ትውልድ ከሌለ ሃገር ጤና አትውልም፣ አታድርም” ያሉት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ሃገሪቱ ከተጋረጠባት ወረርሽኝ ልትወጣ የምትችለው በወጣቶች ጠንካራ ትግል ነው ብለዋል።ከዚህ አንጻርም ወጣቶች ራሳቸውን ከወረርሽኙ በመጠበቅና ለማህበረሰቡ ስለወረርሽኙ ተገቢውን ትምህርት በመስጠት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባልም ነው ያሉት።ወጣቶች አዳዲስ ነገሮችን ለመፍጠር ዝግጁ እስከሆኑ ድረስ የነገዋ ኢትዮጵያ የተሻለች እንደምትሆንም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።ወጣቶች ህልማቸው ከአድማስ ወዲያ የሚሻገር መሆን እንዳለበትና የሰላም ጠበቃና የልማት አውራ መሆን እንደሚጠበቅባቸውም አውስተዋል፡፡መንግሥት የወጣቶችን በተለይም ደግሞ የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የወጡ ፖሊሲዎችና ስትሬቴጂዎች ተግባራዊ እንዲሆኑ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።\nየጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዚህ ዓመት ባጸደቀው የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ የወጣቶች ጤና ዋነኛው መሆኑን ጠቅሰዋል።በዚህ ዓመት በሚኒስቴሩ ወጣቶችና የአፍላ ወጣቶችን ጤና የሚከታተል አዲስ ቡድን መቋቋሙንም ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅት በሃገሪቱ የተጋረጠውን የኮሮናቫይረስ ለመከላከል በተለይ ወጣቶች የበኩላቸውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።", "passage_id": "c17f90a99f41b03f946f20c25460a200" }, { "cosine_sim_score": 0.3901655673980713, "passage": "አዲስ አበባ:- ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብና ተባይ የደረሱ ምርቶች ላይ ውድመት እንዳይከሰት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ምርት ለመሰብሰብ እንዲተባበር የግብርና ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ።በሚኒስቴሩ የግብርና ኤክስቴንሽን ዳይሬክተር ጄነራል አቶ ገርማሜ ገርማ ትናንት በሰጡት መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ በተያዘው የምርት ዘመን 13 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር በማልማት 382 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማምረት ታቅዶ 12 ነጥብ አምስት ሚሊዮን ሄክታሩን በሰብል ለመሸፈን ተችሏል። እስከ ቅርብ ጊዜ የነበረው የዝናብ ስርጭትም በቂ በመሆኑ ሰብሉ በጥሩ ቁመና ላይ ይገኛል። ከደረሰው ሰብል ውስጥም አርባ በመቶ የሚሆነውን ለመሰብሰብ ተችሏል። ነገር ግን ከሜትሪዎሎጂ በተገኘው መረጃ መሰረት ሰሞኑን ያልተሰበሰበውን የደረሰ ሰብል ሊያበላሽ የሚችል ዝናብ እንደሚጥል በመተንበዩ፤ በወቅቱ መሰብሰብ ካልተቻለ ትልቅ የሰብል ውድመት ሊያጋጥም ስለሚችል ከወዲሁ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት አመልክተዋል። በመሆኑም ምርቱን ለመሰብሰብ የሚያስችል በቂ ኮምባይነር ባለመኖሩና አርሶ አደሩ በግሉ ሊሰራው የማይችል በመሆኑ ተማሪዎች፤ የመከላለከያ ሠራዊት አባላትና የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም መላው የማህበረሰብ ክፍል ርብርብ ሊያደርግ ይገባል። በተለይም ከፍተኛ ምርት በሚመረትባቸው ኦሮሚያ፣  አማራ፣ ደቡብና ትግራይ ክልሎች ከፌዴራል እስከ ቀበሌ የተቋቋመ ግብረ ሀይል በመኖሩ ህብረተሰቡ ከእነሱ ጋር በትብበር ሊሰራ ይገባል ብለዋል።በሌላ በኩል በተለያዩ ቦታዎች ያልደረሰ ምርት ለመሰብሰብ የሚደረግ ሙከራና መገኛቸው ያልታወቀ ጸረ ተባይ መድሃኒቶች የመጠቀም እንቅስቃሴ እየታየ ነው ያሉት አቶ ገርማሜ፤ ይህንን ማድረግ የበለጠ የምርት ብክነትና ኪሳራ የሚያስከትል በመሆኑ ህብረተሰቡ ይህንን ከማድረግ እንዲቆጠብና በባለሙያዎች ብቻ በመመራት ምርቱን መሰብሰብ እንዳለበት አሳስበዋል።በተመሳሳይ በሚኒስቴሩ የእጽዋት ጤናና ጥራት ቁጥጥር ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ወልደሃዋርያት ተስፋአብ በበኩላቸው፤ ከየመንንና ከሶማሌ ላንድ የሚመጣው የአንበጣ መንጋ ጉዳት እንዳያደርስ በአምስት ክልሎችና በአንድ ከተማ መስተዳድር በስልሳ ሁለት ወረዳዎች የመከላከል ስራ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። ነገር ግን አሁንም የሚመጣው የአንበጣ መንጋ ካለመቋረጡ ባሻገር በተወሰኑ ቦታዎች የሚቀጥል መሆኑ ታውቋል። በአንዳንድ አካባቢዎች ምርት አውዳሚ የሆነ የግሪሳ ወፍ ክስተት እንደሚኖር ይጠበቃል፤ በመሆኑ የጉዳቱን መጠን ለመቀነስ የደረሰውን ሰብል በወቅቱ መሰብሰብ እንደሚገባ አመልክተዋል። በዘመናዊም ሆነ በባህላዊ መንገድ በመጠቀም ህብረተሰቡ የደረሰውን ምርት በርብርብ ለመሰብሰብ መሳተፍ እንዳለበት አስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን ህዳር 12/2012ራስወርቅ ሙሉጌታ", "passage_id": "3b25800c39d35cd1d0c1489bd1715f4b" }, { "cosine_sim_score": 0.3865470290184021, "passage": "የግንቦት 20ን የብር ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ የምስጋናና የማጠቃለያ ስነ ስርዓት  ትናንት ማምሻውን የኢህአዴግ አመራሮች፣ሚኒስትሮች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣አምባሳደሮችና ጥሪ የተደረገላቸው ዕንግዶች በተገኙበት በሚሌኒየም አዳራሽ ተካሂዷል ።በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በዘር፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በማሕብራዊ እና በኢኮኖሚያዊ ደረጃ ሳይወሰን የሚወዳት አገሩን  የህዳሴ ጉዞ ለማፋጠን እንዲረባረብ ጥሪ አስተላልፈዋል።ኢህአዴግ ከህዝብ ጉያ ወጥቶ ለሰፊው ህዝብ ጥቅም የሚታገል  እንደመሆኑ  መጠን የህዝብን ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤትነት ለአፍታም አይዘነጋም  ብለዋል።ጠቅላይ  ሚኒስትሩ የአገራችን ህዝቦች ይህንን ህዝባዊነት በመረዳት ገና ከምስረታው ወቅት ውድ ልጆቻቸውን በምረቃት እና በእልልታ በመላክ ደጀን በመሆናቸው ላበረከቱት አስተዋፅኦ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደርግን ለመደምሰስ ህይወታቸውን በመስጠት ለኢትዮጵያ ብርሃን ለሆኑ ሰማዕታትና በአገሪቱ ለውጥ እና እድገት ለተሳተፉት ሁሉ የላቀ  ምስጋና ሊቸራቸው ይገባል ብለዋል ።የትግሉ ሰማዕታት እንደ ሻማ ቀልጠው ለኢትዮጵያ ብርሃን መሆናቸውን አንስተዋል ።ሴቶች በተዋጊነትና በአዋጊነት ለፈጸሙት አኩሪ ገድልና ተሳትፎ ያላቸውን አክብሮትና አድናቆትም ገልጸዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰማዕታት ቤተሰቦች የልጆቻቸው የአባቶቻቸው እና እናቶቻቸው የከበረ ዓላማ እና መሰዋዕትነት የተሳካ በመሆኑ በዚህ ሊኮሩና ሊፅናኑ  እንደሚገባ  ጠቅሰዋል ።እንደዚሁም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፉት 25 ዓመታት ወደ እድገት እና ብልፅግና በተደረገው ውጣውረድ ጉዞ  ከኢህአዴግ ጎን  የቆሙ ወገኖችን በሙሉ አመስግነዋል።ወጣቶች የኢትዮጵያ ህዳሴ እና ህልውና መሰረት እና ተስፋ ናቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ የአገሪቱን ውድቀት ከሚሹ የጥፋት ሃይሎች በመራቅ ለልማት ከሚተጉት ጋር  እንዲያብሩ አሳስበዋል።ወጣቶች ዓቅም በፈቀደ መልኩ ከመንግስት የሚቀርቡ ዕድሎችን እንዲጠቀሙባቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስገንዝበዋል ።በዴሞክራሲያዊ እና በሰለጠነ መንገድ ለማራመድ ጥረት እያደረጉ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች እና አባሎቻቸው ጥረታቸው ለመድብለ ፓርቲ ስርአት ማበብ ይጠቅማልና ከጭፍን ጥላቻ እና ከዜሮ ድምር ፖለቲካ በፀዳ መልኩ ትግል ለማድረግ በመቁረጣቸው አድንቀዋል  ።ኢህአዴግ በሚያግባቡ አገራዊ ጉዳች ላይ በጋራ ለመስራት እና ልዩነት ባላቸው ላይ ደግሞ በሰለጠነና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመታገል ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።የትግል ሂደቱም የሀሳብ ብዝሃነትን የማስተናገድ ህገ መንግስታዊ ግዴታዎችን ለማክበር እና ለማስከበር ሰፊ እድል እንደሚሰጥም አስረድተዋል ።በአገሪቱ ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍንና ልማት እንዲፋጠን ከኢትዮጵያ ጎን ለቆሙ አጋር አገራት እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እስካሁን ላደረጉት ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።የአፍሪካ አገራት በተለይም የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና አገራትና ህዝቦች ከኢትዮጵያ ጋር  በመሆን ሰላምን ለማስጠበቅና ጠንካራ የኢኮኖሚ ትስስርን ለማድረግ ለሰሩት ስራም በኢህአዴግ ስም ያላቸውን አክብሮት ገልጸዋል ።ይህንን ድጋፋቸውን አጠናክረው በመቀጠል የአገሪቱ ህዳሴ አካል እንዲሆኑም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ።የኢፌዴሪ የመንግስት ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ በበኩላቸው የግንቦት 20 ድል ከባድ መስዋእትነት የተከፈለበት እና አሁን ለደረስንበት የዕድገት ደረጃ መሰረት መሆኑን አስገንዝበዋል ።ስለሆነም ያሁኑ ትውልድ የሰማዕታትን አደራ ጠብቆ የተጀመረውን  ልማት ከዳር ለማድረስ እንዲረባረብ አሳስበዋል ።", "passage_id": "85090f218e551afd722ad3f6cb731cf5" } ]
f334b9e57bc2250d99c5976d660de7eb
c17c6702144a001c11a3994ad428c447
ፓኪስታን ከህንድ የካሽሚር ውሳኔ ጋር በተያያዘ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯን ወደ ቻይና ላከች
የፓኪስታኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሻህ ሙሀሙድ  ህንድ በካሽሚር ግዛት ያሳለፍችውን ውሳኔ እንድትቀለብስ ለመድረግ ያለመ ጉዞ ወደ ቻይና አድርገዋል፡፡በቻይና ቆይታቸውም ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋር በጉዳዩ ላይ ውይይት እንደሚያደርጉም ነው የሚጠበቀው።የአሁኑ  የህንድ ውሳኔ ከፍተኛ  የፖለቲካ ትኩሳት በነገሰበት አካባቢ ባለፉት ሰባት አስርት ዓመታት ከተላለፉ ውሳኔዎች መካከል ጠንካራው እንደሆነም ፖለቲከኞች ይናገራሉ፡፡ይህን ተከትሎም ፓኪስታን ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ለመውሰድ መዘጋጀቷን ገልጻለች።ህንድ በቅርቡ የሻረችው አንቀፅ 370 የካሽሚር ግዛት የነበረውን የራስ ገዝ አስተዳደር እና ህግ የሚያግድ ሲሆን፤ ውሳኔውን ተከትሎ ህንድ በርካታ ወታደሮችን ወደ አካባቢው በማሰማራት ፖለቲከኞችን አስራለች፣ የኢንተርኔት እና  የስልክ ግንኙነትም እንዲቋረጥ አድርጋለች፡፡ይህ ውሳኔ ወትሮም ሻክሮ የቆየውን የሁለቱን  ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ወደ ውጥረት  ከቶታል፡፡ ህንድ ለካሽሚር ግዛት ልዩ መብት የሚሰጠውን ህገ መንግስታዊ ውሳኔ እንዲሻር ማድረጓ የሚታወስ ነው፡፡ምንጭ፦ አልጀዚራ
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33981/
[ { "cosine_sim_score": 0.47299709916114807, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ ወደፓኪስታን ወሳኝ ለሆነ ንግግር ሊጓዙ እየተዘጋጁ ባሉበት ባሁኑ ውቅት የፓኪስትያን የሥለላ ድርጅት ከሽብርተኛው ቡድን ከሃካኒ ጋር ግንኙነቱን እንደቀጠለ መሆኑን አፍጋኒስታን ያሉት ከፍተኛው የዩናይትድ ስቴትስ ጄኔራል ተናገሩ።የታሊባንን መሪዎችም ፓኪሳትን ካሉ መሸሸጊያዎቻቸው እንዲንቀሳቀሱ ፈቅዱዋል ሲሉ ጀኔራሉ ወንጅለዋል።የጄኔራል ጃን ኒከልሰንን ክስ የፓኪስታን ባለሥልጣናት ወዲያውኑ አንዳችም አዲስ ነገር የለበትም ሲሉ አጣጣለውታል። ጄኔራሉ አፍጋኒስታን የሚገኘውን የዩናይትድ ስቴትስ ሰራዊትና የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት /ኔቶ/ ወታደሮች አዛዥ ናቸው።ጄኔራሉ ከአፍጋን ዋና ከተማ ከካቡል በዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር ላሉጋዜጠኞች በቪዲዮ አማካይነት ባደረጉት ጋዜጣዊ ጉባዔ በታክቲክ ደረጃ የሆነ እንደሆን ታሊባን ያለው አፍጋኒስታን ውስጥ ነው ዋናው አመራሩ ግን አሁንም ያለው ፓኪስታን ውስጥ ነው፣ ኬታ ወይም ፔሻወር ከተሞች ውስጥ ይታመናል ሲሉም አክለዋል።", "passage_id": "e8180830c816f28c6011b6d34f2f2bd1" }, { "cosine_sim_score": 0.45004957914352417, "passage": "በአፍጋኒስታን ለ17 ዓመታት የዘለቀውን ጦርነት በፖለቲካ ድርድር ለማብቃት በዩናይትድ ስቴትስና ባታሊባን መካከል ኳታር ውስጥ የሚካሄደው የሰላም ንግግር መቀጠል ትልቅ ተስፋ አሳድሯል።ንግግሩ ባሳለፍነው ሰኞ ሲጀመር የዩናይትድ ስቴትሱን ልዑካን ቡድን የመሩት የዋሺንግተኑ ልዩ ተወካይ ዛልሜ ኻሊዛድ ናቸው።የፓኪስታንና ካታር ልዑካንም በመክፈቻው ተገኝተዋል።የሰላም ንግግሩ ዛሬ ለአራተኛ ቀን የቀጠለ ሲሆን ወገኖቹን ብዙ ባለያዩ ሁለት ጉዳዮች ላይ እድገት መታየቱን በጣም ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።ታሊባን ንግግሩ እንደተጀመረ ቀድሞ ያቀረበው ጥያቄ፣ የዩናይትድ ስቴትስና በኔቶ የሚመራው ወታደራዊ ጥምረት ከአፍጋኒስታን ጠቅልሎ የሚወጣበት የጊዜ ሰሌዳ እንዲሰጠው ነው። ያ ከሆነ የአፍጋኒስታን ምድር አሜሪካንንም ሆነ ሌሎች ሃገሮች ለማስፈራራት መጠቀሚያ እንደማይውል ታሊባን ማረጋገጫ እሰጣለሁ ብሏል።የአፍጋኒስታን ነውጠኛው የታሊባን ቡድን የፖለቲካ ጽሕፈት ቤት የሚገኘው በዶሃ መሆኑ ይታወቃል።", "passage_id": "dba15095be98498271242e532eeabe98" }, { "cosine_sim_score": 0.44481760263442993, "passage": "አፍጋኒስታን ውስጥ ላለው ዩናይትድ ስቴትስ መራሹ ጦር፣ ዋይት ኃውስ አዲስ ስትራተጂ ይፋ ካደረገ ወዲህ፣ መከላከያ ሚኒስትር ጂም ማቲስ ለመጀመሪያ ጊዜ ደቡባዊ እስያን እየጎበኙ መሆናቸው ተገለፀ።የመከላከያ ሚኒስትሩ ዛሬ ሰኞ ህንድ ዋና ከተማ ሲደርሱ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ናሬንደራ ሞዲን ጨምሮ ከከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ተገናኘዋል።ማቲስ በህንዲ ቆይታቸው፤ በኒው ዴልሂ እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል በፍጥነት እያደገ የመጣውን የመከላከያ ግንኙነት ይበልጥ ያጠናክራሉ ተብሎ ተስፋ ተደርጓል።በሁለቱ አገሮች መካከል ያለው አንዱ የትብብር መስክ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ከ16 ዓመታት በኋላም እልባት ያላገኘችለት ከታሊባን ጋር ያለው አጣብቂኝ ሁኔታ ነው።ኒው ዴልሂ በአፍጋኒስታን ጉዳይ ይበልጥ እንድትንቀሳቀስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ያስተላለፉት መልዕክት፣ ከህንድ ጋር የቦካ ቂም ያላትን ፓኪስታንን እንዳስቆጣ ታውቋል። ", "passage_id": "9649407b4bfb1419fe40b9c1d1007b59" }, { "cosine_sim_score": 0.4303630590438843, "passage": "ህንድ ከኢራን ጋር ለምታደርገው የሁለትዮሽ ግንኙነት የሶስተኛ ወገን ፈቃድ እንደማያስፈልግ ገለጸች፡፡የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪ ሙራሌድሃራን ሀገራቸው ከኢራን ጋር ለምታደርገው የሁለትዮሽ ግንኙነት የሶስተኛ ወገን ፈቃድ እንደማያስፈልግ ነው የተናገሩት፡፡ሚኒስትሩ በጽሁፍ ባስተላለፉት መልዕከታቸው የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በሌላ ሶስተኛ ሀገር ተጽህኖ ሊገደብ እንደማይችልም ገልጸዋል፡፡በኢራን የነዳጅ ዘይት ግብይት ደንበኞች ላይ አሜሪካ ተጽእኖ እያሰደረች እንደሚገኝ ይነገራል፡፡ቀደም ሲል በኢራን ነዳጅ ምርት ላይ ማዕቀብ የጣለቸው አሜሪካ ህንድን ጨምሮ ስምንት ሀገራት ከማዕቀቡ ጎን ለጎን እንዲገበያዩ የሰጠችው የ6 ወር የጊዜ ገደብ ባሳለፍነው የአውሮፓዊያኑ ግንቦት ወር ተጠናቋል፡፡እስከ ፊታችን የአውሮፓዊኑ ህዳር 4፤ 2019 የኢራን የነዳጅ ምርት ግብይት ወደ ዜሮ ለማውረድ እየሰራች እንደሆነ ይነገራል፡፡በዚህም ህንድ በሃይል ደህንነት፣ በንግድ ጉዳዮችና በኢኮኖሚያዊ ጥቅሞቿ ዙሪያ ከቴህራን ጋር ለመምክር መዘጋጀቷን አስታውቃለች፡፡በህንድ የኢራን አምባሳደር አሊ ቸገኒ ሀገራቸው ለህንድ አስተማማኝና ተመጣጣኝ ሃይል ማቅረብ እንደምትችል አስታውቀዋል፡፡ኢራን በነዳጅ ምርት ግብይቱ ሂደት ምርቶችን በምርት የመቀያየር፣ የህንድ ሩጲ እና ሌሎች አማራጮችን እንደምትፈቅድም ተገልጿል፡፡ህንድ ቻይናን ተከትላ ሁለተኛዋ የኢራን ነዳጅ ምርት ገዥ እንደሆነችም የፕሬስ ቲቪ ዘገባ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "9493c9bf90f3f846f5ba92f0e07e82eb" }, { "cosine_sim_score": 0.412960946559906, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ናይጄሪያ ከቻይና ጋር ከተፈራረመችው የ400 ሚሊየን ዶላር ብድር ጋር ተያያዞ ሉዓላዊነቷን አሳልፋ ሰጥታለች በሚል የቀረበባትን ከስ ውድቅ አድርጋለች።በፈረንጆቹ 2014 ናይጄሪያ ከቻይናው ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ ጋር ብድሩን በተፈራረመችበት ወቅት ብድሩን መክፈል ካልቻለች ሉዓላዊነቷን አሳልፎ የሚሰጥ ሀሳብ ላይ ተፈራርማለች ተብሏል።የህግ ባለሙያዎች መንግስት የተፈራረመውን ውል ይፋ እንዲያደርግ እየጠየቁ ሲሆን በርካቶች ደግሞ ናይጀሪያ ሉዓላዊነቷን ለቻይና አሳልፋ ሰጥታለች የሚለውን ነገር ማመናቸው ተነግሯል።የሀገሪቱ ትራንስፖርት ሚኒስትር ቺቡኬ አምቼ ነገሩ ይሄ አይደለም ብለዋል ለቢቢሲ በሰጡት አስተያየት።ቻይናዎቹ ናይጄሪያ ብድሩን መክፈል ካልቻለች በስምምነቱ መሰረት ፍርድ ቤት እንሄዳለን ነው ያሉት ሲሉ የቀረበባቸውን ወቀሳ አጣጥለዋል።ሚኒስትሩ ናይጄሪያ ብድሩን መክፈል ካልቻለች ቻይና አስተዳዳሪ ትሾማለች በሚል የስምምነቱን ሀሳብ በተሳሳተ መንገድ እንዲተረጎም አድርጓል ያሉትን ዋነኛ ተቀናቃኝ የሆነውን ፒፕልስ ዴሞክራቲክ ፓርቲን ከሰዋል።", "passage_id": "36e6d9f8ef95ede513da81e1c32cc4d0" }, { "cosine_sim_score": 0.4099310636520386, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ ከጋዜጠኛ ጀማል ካሾጊ ግድያ ጋር በተያያዘ 20 ተጠርጣሪዎችን ፍርድ ቤት አቀረበች።ተጠርጣሪዎቹ 20 የሳዑዲ ዓረቢያ ዜጎች ሲሆኑ ዛሬ በቱርክ ፍርድ ቤት ቀርበው ምርመራ ተጀምሮባቸዋል።የጋዜጠኛ ጀማሌ ካሾጊ እጮኛም ፍርድ ቤት ቀርባ ምስክርነቷን ሰጥታለች።በወቅቱም የጋዜጠኛው እንቅስቃሴ በተለያዩ ማስጠንቀቂያዎችና ማስፈራሪያዎች የታጀበ እንደነበር አስረድታለች።ከጋዜጠኛው ግድያ ጀርባ የሳዑዲ ዓረቢያ እጅ እንዳለበት ቀደም ብሎ ሲነገር ቆይቷል።ዛሬ ቱርክ የጀመረችው ምርመራ የወንጀሉን ምንጭ ያመላክታል ተብሎ ይጠበቃል።ምንጭ፡- አልጀዚራ ", "passage_id": "f0da0de201c6200be697a30bc3c954ac" }, { "cosine_sim_score": 0.39529064297676086, "passage": "አንድ የቱርክ ፍርድ ቤት አንድሪው ብራነን የተባሉት አሜሪካዊ ፓስተር እንዲለቀቁ የቀረበውን ጥሪ አልተቀበለም። የፓስተሩ መታሰር በቱርክና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል የዲፕሎምሲ ጠብ ቀስቅሷል።ኢዝሙር ከተማ ያለው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብራንሰን በቁም እስር እንዲቆዩ በታችኛው ፍርድ ቤት የተበየነውን መደገፉን የቱርክ ሚድያና የታሳርው ጠበቃ ሰመ ሃላቨርት ገልፀዋል። በብራንሶን ላይ የተጣለው የጉዞ ዕገዳ እንዲነሳ የቀረበው ጥሪንም ከፍተኛው ፍርድ ቤት አልተቀበለም።ዩናይትድ ስቴትስ በብራንሰን መያዝ ምክንያት በቱርክ ላይ አዲስ ማዕቀብ ብትጥል ቱርክ የአፃፋ ምላሽ ትሰጣለች ሲሉ አንድ የቱርክ ሚኒስትር ከተናገሩ በኋላ ነው ብይኑ የፀደቀው። ፓስተሩ የተከሰሱት ፌቱላ ጉላን የተባሉ ዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ እስላማዊ የሀይማኖት መሪን ይደጋፋሉ በሚል ነው። ቱርክ ፌቱላን አቻ አምና ተሞክሮ የከሸፈውን መፈንቅለ መንግሥት አቀንባብረዋል በሚል ትከሳለች። ", "passage_id": "2119f8cdf1ee812e1169a55aa1f17c8f" }, { "cosine_sim_score": 0.39472946524620056, "passage": " ኢትዮጵያ በቱርክ መካከል ያለው መልካም የኢኮኖሚ ግንኙነት በማህበራዊና በባህል ልውውጥ መስክም ማጠናከር እንደምትሻ የኢፌድሬ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ገለጹ፡፡ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ዛሬ በኢትዮጵያ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የቱርክ አምባሳደርን ኡጉር ከናን በብሔራዊ ቤተመንግስት ተቀብለው አሰናብተዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያለው ጠንካራ የኢኮኖሚ ግንኙነት ወደ ሌሎች ግንኙነት መስክ ሊያድግ ይገባል። ይህንኑ ግንኙነት ወደ ማህበራዊና ባህላዊ ግንኙነት ወደ ሌሎች መስኮች ከፍ ለማድረግ ኢትዮጵያ ፈላጎት እንዳላት ገልፀው በቱርክ በኩል ጥረት ማድረግ እንደሚገባ ጠቁመዋል። አምባሳደሩ ኢትዮጵያ በቆዩበት ጊዜ በሰሩት ውጤታማ ሥራም ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ አመስግነዋል። አምባሳደርን ኡጉር ከናን በበኩላቸው እንዳሉት የቱርክ ባለሀብቶች በተለይ ካለፈው አስር ዓመት ወዲህ በኢትዮጵያ በስፋት በልዩ ልዩ መስክ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ አምባሳደሩም በኢትዮጵያ ከሶስት ዓመት በላይ ቆይታቸውም በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የንግድ፣ የህዝብ ለህዝብና የመንግስት ለመንግስት ግንኙነት ለማጠናከር በርካታና ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ ይህንኑ ግንኙነት ወደ ማህበራዊና ባህላዊ ግንኙነት አልፎም ወደሌሎች ግንኙነት መስኮች ከፍ ለማድረግ በቱርክ በኩል ፍላጎት መኖሩን ገልፀዋል። እሳቸውም አምባሳደር ሆነው በሄዱበት ሁሉ ስለ ለኢትዮጵያ መልካም አገልግሎት ሁሉ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። ", "passage_id": "964d032ab9808970c96391e56921b833" }, { "cosine_sim_score": 0.39413395524024963, "passage": "ቻይና ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለመወያየት በዩናይትድ ስቴትሱ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን የቀረበላትን ሃሳብ ተቀበለች፡፡ከዚህ ሥምምነት የተደረሰው፤ በባሕረ ሠላጤው አካባቢ ያለው ውጥረት እያየለ በመጣበትና ይልቁንም የደቡብ ኮሪዊያው ፕሬዚደንት ኪም ጆንግ ኡን ቻይና ውስጥ የአራት ቀናት ጉብኝት በጀመሩበት ወቅት መሆኑም ታውቋል።ዛሬ ረቡዕ በተጠራ ጋዜጣዊ ጉባዔ ላይ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሉ ካኑ በሰጡት ቃል “ውጥረቱን ለማርገብና ድርድሩን ለማስጀመር ይቻል ዘንድ ቤይዢንግ ውይይቱን ትቀበላለች” ብለዋል።በዚሁ ወቅት የዩናይትድ ስቴትሱ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን፣ ሰሜን ኮሪያ ወደ ድርድሩ ትመጣ ዘንድ፣ ቻይና ግፊት ማድረግ እንዳለባት አሳስበዋል።አንድ የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣን ለቪኦኤ በሰቩት ቃል፣“ሰሜን ኰሪያ ዝግጁ በሆነችበት በማናቸውም ጊዜ ለመወያየት፣ ውይይቱንም ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለማድረግ ዝግጁዎች ነን” ማለታቸው ተሰምቷል።", "passage_id": "37fc0f439fb62990fc6732b60a340672" }, { "cosine_sim_score": 0.392697811126709, "passage": "የአሜሪካ ባህር ኃይል ንብረት የሆነው የጦር መርከብ  ኪንግዳኦ የተሰኘችውን የቻይና የወደብ ከተማ ለመጎብኘት ያቀረበው ጥያቄ በቻይና ውድቅ ተደርጓል፡፡እንደ አሜሪካ መከላከያ ባለስልጣናት ከሆነ ሀገሪቱ በወር ለሁለተኛ ጊዜ ነው የጉብኝት ጥያቄውን ውድቅ ያደረገችው፡፡ከዚህ በፊት ሁለት የአሜሪካ ባህር ኃይል መርከቦች ወደ ሆንግ ኮንግ ለማቅናት አቅርበውት የነበረውን ጥያቄ ቻይና ሳትቀበለው መቅረቷን የአልጀዚራ ዘገባ አስታውሷል፡፡ይህን ተከትሎ በንግድ ጦርነት የሚታወቀው የሁለቱ የዓለማችን ሀያላን ሀገራት ፍጥጫ  መልኩን ቀይሮ ወደለየለት ግጭት እንዳያመራ ስጋትን ከደቀነም ዋል አደር ብሏል፡፡በተጨማሪም አሜሪካ በታይዋን ላይ የምታደርገው ጣልቃ ገብነትም  በቻይና እና አሜሪካ መካከል እሰጥ አገባው እንዲካረር አድርጓል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ  ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ ከቻይና ጋር ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ማስታወቃቸው ውጥረቱ እንዳይባበስ ይረዳል የሚል ግምት በብዙዎች ዘንድ አሳድሯል፡፡", "passage_id": "21996c55fe96cb35ff7940aaa8b5c086" }, { "cosine_sim_score": 0.38796716928482056, "passage": "ወደ ቻይና የተጓዘ አንድ የሰሜን ኮሪያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ቤይጂንግን ለአጭር ጊዜ ጎበኘ፤ ይህም፣ ተነጥለው የሚገኙት የአገሪቱ መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ከቻይና ባለሥልጣናት ጋር ዋና ከተማዋ ውስጥ እንደተገናኙ ጥርጣሬን አስነስቷል።የዜና አውታሮች እንደዘገቡት፣ የሰሜን ኮሪያን የልዑካን ቡድን አባላት የጫነው ባቡር፣ ዛሬ ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ ከፍተኛ የፀጥታ ጥበቃ ባለበት ሁኔታ ከቤይጂንግ ሲነሳ ታይቷል። ውስጡ እነማን እንዳሉ ግን በርግጥ የታወቀ ነገር የለም።የሰሜን ኮሪያውን ባለሥልጣን ማንነት ለማወቅ ያለው ጥርጣሬ የተጀመረው ሰኞውኑ ሲሆን፣ ያም ፍንጭ የተገኘው ከጃፓን ቴሌቪዥል በታየ ምስል እንደሆነ ተነግሯል።ለማንኝውም የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣናት ይህን መሰል ያልተለመደ ጉብኝት ወደ ቻይና አድርገው እንደማያውቁ አንድ ተንታኝ አስታውቀዋል።", "passage_id": "3c30f8689337a726207c371be2d1e5ff" }, { "cosine_sim_score": 0.38685142993927, "passage": "- የቱርክ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት ሦስት ቢሊዮን ዶላር ደርሷልየአፍሪካ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ የጀመሩት የቱርክ ፕሬዚዳንት ራሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን፣ አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ለመተባበርና የቱርክ ባለሀብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንደሚያበረታቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ቃል ገቡ፡፡ ባለፈው ሐሙስ በሸራተን አዲስ ሁለቱም መሪዎች በተገኙበት የቢዝነስ ፎረም መድረክ ንግግር ያደረጉት የቱርክ ፕሬዚዳንት፣ በኢትዮጵያ የተመለከቱት ለውጥና የኢንቨስትመንት ዕድል ከፍተኛ በመሆኑ አገራቸው ከማንም በላይ መተባበር የምትፈልገው ከኢትዮጵያ ጋር እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ ኢንቨስተሮቻቸው እስካሁን በኢትዮጵያ ባፈሰሱት ኢንቨስትመንት ደስተኛ በመሆናቸው በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግ፣ በኮንስትራክሽንና በኢነርጂ ዘርፎች ለመሳተፍ የቱርክ ኢንቨስተሮች መጥተው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ መክረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ለፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ከፍተኛ ግምት ሰጥተው፣ ‹‹በኢትዮጵያ የቱርክ ኢንቨስትመንት ከፍተኛውን መሆኑን ስናገር በኩራት ነው፤›› ብለዋቸዋል፡፡ የሁለቱም አገሮች ግንኙነት አሁን ካለበት ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ ለማድረግ እንደሚሠሩ፣ በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት ሁኔታ ለቱርክ ኢንቨስተሮች አመቺ ለማድረግ መንግሥታቸው እየጣረ መሆኑን ገልጸውላቸው፣ ‹‹የኢትዮጵያና የቱርክ ግንኙነት ስትራቴጂካዊ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹የጋራ ህዳሴያችን በቅርብ ዕውን ይሆናል፤›› ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም፣ ማናቸውንም ችግር በትብብር ለመፍታት ሁለቱም መንግሥታት ዝግጁ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ ሁለቱም መሪዎች በተገኙበት በቅርቡ በሳይንስና ቴክኖሎጂ በጋራ ለመሥራት ሚኒስትሮቻቸው ተፈራርመዋል፡፡ የሁለቱም አገሮች የንግድ ፍሰት ከአሥር ዓመት በፊት 70 ሚሊዮን ዶላር አካባቢ የነበረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ወደ 450 ሚሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የቱርክ ኢንቨስትመንት እስከ ሦስት ቢሊዮን ዶላር መድረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የቱርክ ፕሬዚዳንት ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያምና ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ከተገናኙ በኋላ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀላቸውን የክብር ዶክትሬት ለመቀበል በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ተገኝተው ነበር፡፡ ‹‹ፕሬዚዳንት ኤርዶጋን በኢትዮጵያና በቱርክ መካከል ለተፈጠረው መልካም ግንኙነት የእርስዎ ጉልሀ ሚና በመኖሩ፣ ለአፍሪካ ጉዳዮች ቅን አሳቢ በመሆንዎ፣ ከሁሉም በላይ ለተጨቆኑ ከፍትሕ ጐን የቆሙ በመሆንዎ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ለተገለጹት መልካም አስተዋጽኦ የክብር ዶክትሬት እንዲያገኙ መወሰኑን በደስታ አበስራለሁ፤›› በማለት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ ንግግር አድርገዋል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለሰጣቸው የክብር ዶክትሬት ከፍተኛ ምሥጋና ያቀረቡት የቱርክ ፕሬዚዳንት ያደረጉት ንግግር በአብዛኛው ያተኮረው እስልምናንና ሽብርተኝነትን አንድ አድርገው የሚያያይዙ አውሮፓውያንን ለማውገዝ ነበር፡፡ ‹‹እስልምና ሽብርተኝነት አይደለም፤›› ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ ሃይማኖቱን ከሽብርተኝነት ጋር ያያይዛሉ ያሉዋቸውን አውሮፓውያንን አውግዘዋል፡፡ በሃይማኖት ላይ የሚሰነዘሩ የጥላቻ ቃላት በራሳቸው ሽብር ናቸው ብለዋል፡፡ እስራኤል በፍልስጥኤማውያን ላይ የምትፈጽመውንና ሶሪያ በዜጎች ላይ የምትፈጽመውን ድብደባ አሸባሪነት ነው ብለውታል፡፡በየማነ ናግሽና በዮሐንስ አንበርብር", "passage_id": "62bc1cedfb262f1c9ce1a116ff2a7493" }, { "cosine_sim_score": 0.37562698125839233, "passage": "ቱርክ ኢስታንቡል ሳውዲ ዓረብያ ውስጥ የተገደለውን ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢ አስከሬን በቀላሉ ለማስወገድ እንዲመቻቸው ቆራርጠው ወደፈሳሽነት ቀይረውታል ሲሉ አንድ የቱርክ ፕሬዚዳንት አማካሪና የሟቹ ጋዜጠኛ ጓደኛ መናገራቸውን የቱርኩ ሃሪየት ጋዜጣ ዘገበ፡፡“በደረሰን መረጃ መሰረት አስከሬኑን ከማስወገዳቸው በፊት “ቆራርጠው ወደፈሳሽነት ቀይረውታል” ሲሉ ያሲን አክታይ ለጋዜጣው ተናግረዋል።የሳዑዲ መንግሥት ጋዜጠኛው በኢስታንቡሉ ቆንስላው ውስጥ መገደሉን ሲያስተባብል ቆይቶ በኋላ ደግሞ ታቅዶ ሳይሆን በአፈንጋጭ ጋጠወጦች እጅ በድንገት ህይወቱ ጠፍቷል የሚል ማብራሪያ አስከትሏል።ባለፈው ሳምንት ደግሞ የሳዑዲ አቃቤ ህግ ሳኡድ አል ሞጄብ ግድያው ሆን ተብሎ በዕቅድ የተፈፀመ እንደሆነ ተናግረዋል።", "passage_id": "5f09b14dfc637b7bb9de964faacb1992" }, { "cosine_sim_score": 0.3744954466819763, "passage": "ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ጧት በትዊተር መልዕክታቸው፣ ትናንት ማክሰኞ በኒው ዮርኩ ማንሃተን ሥምንት ሰዎችን በመኪና ገጭቶ የገደለው የኡዝቤክ አጥቂ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የገባው በዲቪ/በግሪን ካርድ/ ነው ሲሉ አስታወቁ።ለወደፊቶቹ አሜሪካውያን፣ በተለይም ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ዘመድ አልያም ቤተሰብ ለሌላቸው፣ በሥራ ቀጥሮ የሚያመጣቸው፣ ወይም ስደተኞች ላልሆኑ የውጪ ዜጎች፣ ብቸኛው አማራጭ ዲቪ ሎተሪ/ግሪን ካርድ/ ነው። ዕድሉን ለማግኘት የሚያስፈልገውም የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ አልያም የጥቅት ዓመታት የሥራ ልምድ ነው።​የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ግን፣ የቪዛ መረጃ በዩናይትድ ስቴትስ ሕግ መሠረት ሁሌም ምስጢር ነው። እናም በየትኛውም ዓይነት ቪዛ ላይ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል።", "passage_id": "1f426d79c014e558464433f7c9dbf741" }, { "cosine_sim_score": 0.36813193559646606, "passage": " የህንድ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የሚያከናውኑት ኢንቨስትመንት እንዲያሳድጉ መንግስት ማንኛውንም ድጋፍ ያደርጋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ትናንት ሲካሄድ በነበረው 9ኛው የህንድ የንግድ ፎረም ላይ ነው።ፎረሙ ከኢትዮጵያ ጋር ተሳስረን እናድጋለን በሚል መርህ የተከበረ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም የውጭ ባለሀብቶችን ለማበረታታት መንግስት ፖሊሲዎቹን በየጊዜው እያሻሻለ ነው ያሉት ከሚሻሻሉት ህጎች አንዱ የታክስ ህጉ መሆኑን በማንሳት ነው።በቅርቡ ፊንጫ ስኳር ፋብሪካ በስራ ላይ እያሉ ህይዎታቸው ላለፉ 6 ህንዳውያንም ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ሀዘናቸውን ገልጸዋል።በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሳንጃን በበኩላቸው የህንድ ባለሀብቶች ተሳትፉ በኢትዮጵያ እያደገ መምጣቱን አንስተው በተለይ በማኒፋክቸሪንግ ዘርፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት።በቅርቡ በስራ ላይ እያሉ ህይዎታቸው ያለፉ 6 ህንዳውያን ጉዳይም ረጅም ጊዜ ያስቆጠረውን የኢትዮጵያና የህንድ ግንኙነት አያበላሽም ብለዋል። (ኢዜአ)", "passage_id": "ddc73d890a9721ea2644447d47ec8fca" }, { "cosine_sim_score": 0.3672051429748535, "passage": "ኢስታንቡል ውስጥ ደብዛው የጠፋውን የሳዑዲ አረቢያዊውን ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢን አስከሬን ለመፈለግ የተሠማሩ የቱርክ ፖሊስ አባላት ዋና ከተማዪቱ አቅራቢያ የሚገኘውን ቤልግራድ ጫካ እያሰሱ መሆናቸውን የሃገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ።በሌላ በኩል ደግሞ ኻሾግዢ እንዴት እንደተገደለ የሚጠቁም የተቀረፀ ድምፅ ለአሜሪካ ባለሥልጣናት አስደምጠዋል የተባለውን መረጃ የቱርክ ባለሥልጣናት አስተባብለዋል።የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ ሰሞኑን ቱርክን የጎበኙ ጊዜ ያንን የተቀረፀ ድምፅ አዳምጠዋል ሲሉ መገናኛ ብዙኃን ዘግበው ነበር።ፖምፔዮ ወደ ደቡብ አሜሪካ ከመጓዛቸው በፊት በሰጡት ቃል ያዩት ምሥልም ይሁን ፅሁፍ ወይም የሰሙት የተቀረፀ ድምፅ አለመኖሩን ተናግረዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ የሚያገኙትን ማንኛውንም የምርመራም ሆነ የፍለጋ ውጤት ለዓለም እንደሚያሳውቁ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ቻቩሾህሉ ለሃገራቸው መንግሥታዊ የዜና አገልግሎት አናዶሉ ዛሬ ገልፀዋል።ቱርክ ዋና ከተማ ኢስታንቡል ወደሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ቆንስላ ሲገባ እንጂ ሲወጣ ያልታየውና የቨርጂንያ ግዛት ነዋሪ የሆነው የዋሺንግተን ፖስት ጋዜጠኛ ኻሾግዢ “ተገድሏል” ብለው ያስቡ እንደሆነ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ተጠይቀው “ሁኔታዎች የሚያሳዩት በርግጥ ያንን ሁኔታ ነው፤ በጣም ያሳዝናል” ብለዋል።በግድያው ውስጥ የሳዑዲ አረቢያ እጅ ካለበት “የበረታ ቅጣት ይጠብቃቸዋል” ሲሉ ዝተዋል ትረምፕ።ዣማል ኻሾግዢን በሳዑዲ አረቢያ የተላኩ ሰዎች ገድለውታል ሲሉ የቱርክ ባለሥልጣናት ያሰሙትን ክሥ ሪያድ እንድታጣራ ጊዜ ለመስጠት የትረምፕ አስተዳደር እንደሚፈልግ ተገልጿል።", "passage_id": "12ba830fb0a058387e0d541ebf54189a" } ]