query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
7
297
passage
stringlengths
137
5.93k
category
stringclasses
6 values
link
stringlengths
28
740
negative_passages
listlengths
16
16
6781db55ceca9e2dfa261d4b909b8b30
2c8271ab2982e90d13978831b6019853
ሐምሌ 22 በአዲስ አበባ 3 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል ቅድመ ዝግጅቶች ተጠናቀዋል
ሐምሌ 22 በአዲስ አበባ ከተማ የሶስት ሚሊየን ችግኞች ተከላ ለማከናወን ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ፡፡ዛሬ በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት የአረንጓዴ አሻራ የንቅናቄ መድረክ በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል፡፡በንቅናቄ መድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።ኢንጂነር ታከለ ኡማ በንቅናቄ መድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር ከተማ አስተዳደሩ በዚህ የአንድ አመት ጉዞው ካከናወናቸው በርካታ ተግባራቶች ውስጥ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ዋነኞቹ እንደሆኑ ጠቅሰው፣ በተለይ የአቅመ ደካሞችን ቤት የማደስ ለተማሪዎች የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ማሰባሰብ እንዲሁም የችግኝ ተከላ ተግባራት መልካም ውጤት የታየባቸው ናቸው ብለዋል፡፡   ምክትል ከንቲባው አያይዘውም እንደገፁት ሐምሌ 22 በአገራቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የችግኝ ተከላ በአዲስ አበባ ደረጃ 3 ሚሊየን የሚሆኑ ችግኞች እንደሚተከሉና ለዚህም የሚሆን ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ጉድጓዶች መቆፈራቸውንና ቀሪዎቹ በመጪዎቹ ጥቂት ቀናቶች ውስጥ እንደሚጠናቀቁም ነው የተናገሩት።ሐምሌ 22 በአገር አቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ማስጀመሪያ ይሆን ዘንድ ከተለያዩ የከተማዋ ነዋሪዎች የተውጣጡ ተወካዮች ከምክትል ከንቲባው እጅ ችግኞች ተረክበዋል።   ትላንት “ለምለሚቱ ኢትዮጵያ” ትባል ነበር ያም የሆነው ትላንት አባቶች መሰዋእት ሆነው ሀገሪቱን ለዛሬዎቹ ትውልዶች ስላቆዩ መሆኑን የገለፁት ከንቲባው፣ ዛሬ እና ነገን መልካም ለማድረግ ልዩነታችንን ትተን አንድ በመሆን የተጣለብንን ኃላፊት ልንወጣ ይገባናል ሲሉም ለመላው የከተማዋ ነዋሪዎች ጥሪ አቅርበዋል።  
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23881/
[ { "cosine_sim_score": 0.5782450437545776, "passage": "የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ በሶስት የተለያዩ ቦታዎች ችግኞች መትከላቸው ተገለጸ፡፡የባለስልጣኑ ሰራተኞች ከ600 በላይ ችግኞችን የተከሉት በኮተቤ፣ በቃሊቲ ማሰልጠኛ እና በክፍያ መንገዶች ነው፡፡የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲሳ ያደታ የተተከሉ ችግኞችን የማፅደቅ ስራ በኃላፊነት እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡ችግኞቹ የአየር ብክለትን በመከላከል ረገድ ባለስልጣሉ ከሚያከናውናቸው የትራንስፖርት ተግባራት በተጓዳኝ ትልቅ ፋይዳ እንዳላቸዉ  ዳይሬክተሩ አክለዉ ገልፀዋል፡፡  ", "passage_id": "ef8cdd4566c256877650a55f4867f3d2" }, { "cosine_sim_score": 0.5772402286529541, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።የከተማዋ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን መርሃግብሩን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ቅጥር ግቢ በይፋ አስጀምረዋል።የሀይማኖት አባቶቹ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በችግኝ ተከላው እንዲሳተፍና ተፈጥሮን እንዲጠብቅ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን የተተከሉትን መንከባከብም መዘንጋት እንደሌለበት አሳስበዋል።ኢንጂነር ታከለ ኡማ የሚተከሉት ችግኞች አካባቢን አረንጓዴ ከማድረግና ስነምህዳሩን ከማስተካከል አልፈው ምግብም መሆን የሚችሉ ናቸው ብለዋል።በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ 5 ቢሊየን ችግኝ የሚተከል ሲሆን በአዲስ አበባ ደረጃ ደግሞ 7 ሚሊየን ችግኝ የሚተከል ይሆናል።", "passage_id": "bca9d371cd8f99b873579b7f9e32233b" }, { "cosine_sim_score": 0.5725405216217041, "passage": "አዲስ አበባ:- የዘንድሮው የአምስት ቢሊዮን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአገሪቱ በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በአማራ ክልል ከአንድ ቢሊዮን 398\nሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው እንግዳየሁ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በዘንድሮው የአምስት ቢሊዮን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ አንድ ነጥብ 58 ቢሊዮን የደረሱ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን፤ መርሃ ግብሩ በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በክልሉ ከአንድ ቢሊዮን 398 ሚሊዮን 600ሺ በላይ ችግኞችን በመትከል ከወዲሁ የዕቅዱን 88 በመቶ ማሳካት ተችሏል።እንደ ዳይሬክተሩ ማብራሪያ፤ የዘንድሮው አገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በይፋ ከመጀመሩ አስቀድሞ በክልሉ የደን ልማት ስራ ላይ የሚስተዋሉ ደካማና ጠንካራ ጎኖች ተለይተው፤ ጥንካሬዎቹን በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግና ድክመቶቹን ለመቅረፍ የዳሰሳ ጥናቶች ተካሂደው ስትራቴጂክ ዶክመንት በማዘጋጀት አርሶ አደሩና ባለሙያው የጋራ መግባባት ላይ እንዲደረስ ውይይቶች ተካሂደዋል። በውይይቱ በደን ልማቱ እንደ ቁልፍ ችግር የተነሱት ከመጠን፣ ከመጽደቅ፣ የተተከሉ ችግኞች ባለቤት አልባ መሆን፣ የተተከሉ ችግኞችን ተከታትሎ መንከባከቡ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት፤ የተከላ ቦታዎች ተለይተው ተስማሚ የችግኝ ዝርያዎችን የማዘጋጀትና የችግኞቹን ባለቤት የመለየት ስራ ከመሰራቱ ባሻገር የተከላ ቦታዎች ምናባዊ እንዳይሆኑ በጂፒኤስ ድንበራቸው ተለይቶ በጂአይኤስ ፕሮግራም በአጠቃላይ የአጠቃቀም ካርታ እንዲዘጋጅላቸው መደረጉን ተናግረዋል።አቶ ጌታቸው ከነዚህ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተጨማሪ የተለያዩ ግብዓቶችን በማሟላት በክልሉ ከአንድ ነጥብ 75 ቢሊዮን ችግኞች በላይ ማፍላት መቻሉን ጠቁመው፤ ከዚህ ውስጥ በዘንድሮው የአምስት ቢሊዮን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ አንድ ነጥብ 58 ቢሊዮን ለተከላ የደረሱ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን፤ በአገሪቱ መርሃ ግብሩ በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በክልሉ ከአንድ ቢሊዮን 398 ሚሊዮን 600ሺ በላይ ችግኞችን በመትከል ከወዲሁ የዕቅዱን 88 በመቶ ማሳካት መቻሉን ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።አቶ ጌታቸው በክልሉ አንድ ነጥብ 58 ቢሊዮን ለተከላ የደረሱ ችግኞችን እስከ ነሃሴ 5 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ተክሎ ለማጠናቀቅ እቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም፤ በአብዛኛው አካባቢ በተሳካ ሁኔታ የችግኝ ተከላው ከወዲሁ መጠናቀቁን ጠቁመው፤ በዚህም በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ 156ሺ 574 ሄክታር መሬት በችግኝ መሸፈኑን ተናግረዋል። በመጀመሪያው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ ከተተከሉት ችግኞች ውስጥ 75 በመቶው መጽደቃቸውን ዳይሬክተሩ ጠቁመው፤ ዘንድሮ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመትከል ከታቀደው ችግኝ አንጻር ክልሉ ለመትከል ያቀደው ቁጥር ያነሰው ችግኞችን ከመትከል ባሻገር መጽደቁ ላይ በትኩረት በመስራት ከተተከሉት ችግኞች 90 በመቶውን ለማጽደቅ ግልጽ የተጠያቂነት የአሰራር ስርዓት መዘርጋቱ መሆኑን ገልጸዋል። በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በክልሉ በአንድ ጀንበር ሃምሌ 9 ቀን 2012 ዓ.ም 190 ሚሊዮን 643 ሺ ችግኞች ሲተከሉ፤ ችግኝ በማፍላትና ችግኙን ከቦታ ቦታ በማጓጓዝ 24 ሺ ሰዎች የስራ እድል እንደተፈጠረላቸው ለማወቅ ተችሏል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 29/2012  ሶሎሞን በየነ", "passage_id": "52a187902c92fef5ba272dba52f97bdd" }, { "cosine_sim_score": 0.5612289905548096, "passage": "፤ በአገር አቀፉ ደረጃ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በመጪው ሐምሌ ወር መጀመሪያ ከሁለት መቶ ሚሊየን በላይ ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ለማስመዝገብ መታቀዱን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር በኦሮሚያ ክልል ፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ወረዳ ጨበቃ ቀበሌ የችግኝ ተክላ መርሃ ግብር ትላንት አካሂዷል። የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ፤ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አነሳሽነት በአገር አቀፍ ደረጃ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ለአገሪቱ የሚያበረክተው ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካ ፋይዳ በርካታ ስለመሆኑ አስረድተዋል፡፡ ለአብነት የሃይል ማመንጫዎች አስፈላጊውን ውሃ እንዲያገኙ እና በደለል እንዳይሞሉ መከላከልን ጨምሮ በአጠቃላይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የተሰጠው ሃላፊነት ስኬታማ እንዲሆን ያግዛል ብለዋል፡፡ ትሩፋቱ በርካታ የሆነው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የአንድ ሰሞን ተግባር ብቻ እንደማይሆንና በአገር አቀፍ ደረጃ ተጠናከሮ እንደሚቀጥል ያስገነዘቡት ሚኒስትሩ፤ በመጪው ሐምሌ መጀመሪያም በአገር አቀፍ ደረጃ ከሁለት መቶ ሚሊየን በላይ ችግኞን ይተከላሉ ብለዋል፡፡ ሐምሌ አንድ ቀን ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአንድነት ችግኝ የሚተከልበት ቀን መሆኑን አስታውቀዋል። ይህም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ አዲስ ታሪክ ሆኖ በክብረ ወሰንነት ሊመዘግብበት የሚችለበት ዕድል እንደሚኖርም አመላክተዋል። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር መሳተፍ ብቻም ሳይሆን የፅድቀት መጠናቸውን በየጊዜው እንደሚከታተልም አስረድተዋል። የውሃ መስኖና ኢንርጂና ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፍሬህይወት ወልደሃና በበኩላቸው፤ ከዚህ ቀደም መሰል የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሮች ቢካሄዱም ለፅድቀታቸው አስፈላጊው ክትትል ሰለማይደረግ በሚፈለገው መልኩ ውጤታማ መሆን አለመቻሉን ጠቁመው፤ አሁን ላይ ይህን ለማስተካከል ትኩረት መሰጠቱን አስረድተዋል። «በአገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር መትከል ብቻ ሳይሆን አስፈላጊውን ክትትል ማድረግ ከተቻለ፤ በቀጣይ አምስትና አስር ዓመታት የምንፈልገውን ለውጥ ማምጣት እንችላለን» ብለዋል። በሌላ ዜና ለመጀመሪያ ጊዜ ከሰኔ 10 እስከ 13 በአዲስ አበባ የተካሄደው የውሃና ኢነርጂ ሳምንት የታለመለትን ዓላማ ያሳካና በርካታ ጠቃሚ ተሞክሮዎች የተገኙበት መሆኑን ሚኒስቴሩ ትላንት በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። በውሃና ኢነርጂ ሳምንት ከአንድ ሺ በላይ ተሳታፊዎች መታደማቸውና 88 የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች መቅረባቸውን ለማወቅ ተችሏል።አዲስ ዘመን ሰኔ 14/2011", "passage_id": "174620308640b9658195629cd21c05cb" }, { "cosine_sim_score": 0.5551034808158875, "passage": "አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለከተማ ግብርናና ለችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶችን በተመለከተ ውይይት ተደረጓል።በተያዘው አመት በከተማ ደረጃ ለታቀደው 7 ሚሊየን ችግኝ የመትከል እቅድ የመሬት ዝግጅት የተጠናቀቀ ሲሆን የችግኝ ዝግጅቶችም እየተደረጉ ይገኛሉ።የከተማ ግብርናን በተመለከተም በየክፍለ ከተማው የመሬት ዝግጅቱ ተጠናቆ ወደ እርሻ ተገብቷል ነው የተባለው።የመሳሪያና የዘር አቅርቦቶችም እየተከAናወኑ እንደሚገኝም ተጠቁሟል።የከተማ ግብርናን በተመለከተ የተለያዩ ሀሳብ ያላቸው ግለሰቦችና ባለሙያዎች በኦንላይን የተመዘገቡ ሲሆን በቀጣይ ጊዜያት ወደ ስራ የሚገቡ ይሆናል ተብሏል።በውይይቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማ እንዲህ አይነት ፈታኝ ወቅቶችን መሻገር የምንችለው በምግብም ይሁን በተለያዩ ነገሮች ራሳችንን ስናዘጋጅ ነው ብለዋል።የከተማ አስተዳደሩ ያቀደው የከተማ ግብርና መርሀግብርም ህብረተሰቡ በቀላል መንገድ ምርቶችን በማዘጋጀት ሊከሰቱ የሚችሉ የምግብ እጥረቶችን ከመፍታት በተጨማሪ ከሀገር የከተማ ግብርናን ሁሉም የሚተገብረው ባህል በማድረግ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳውን የሚጨምር ነው ብለዋል።በተያዘው አመትም የከተማ አስተዳደሩ ክፍት በሆኑ አነስተኛም ይሁኑ ሰፋፊ መሬቶች ላይ ለግብርና ይውላሉ ብለዋል።ከከተማ ግብርና ጋር በተያያዘ ወጣቶች በስፋት እንዲሳተፉና የስራ እድል እንዲያገኙ ዝግጅት ተደርጓል።", "passage_id": "4d56e8f59498911524fc8bf34b7a4190" }, { "cosine_sim_score": 0.5462243556976318, "passage": "በአማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል በአባይ ተፋሰስ ዙሪያ 20 ሚሊዮን ዘለቄታዊ የኢኮኖሚያዊ ጥቅም ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ መቀመጫውን ባህርዳር ያደረገው የአባይ ተፋሰስ ልማት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡ የአባይ ተፋሰስ ልማት\nጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ የወንድወሰን መንግስቱ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል በሚገኙ የዓባይ ተፋሰስ አካባቢዎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች ተተክለው እንዲጸድቁ ጥረት ይደረጋል።ለዚህም 20 ሚሊዮን የተለያዩ አይነት ፍራፍሬዎች እና ወደ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን የሚያፈሩ እጽዋት ችግኞች ተዘጋጅተዋል፡፡ እንደ አቶ የወንድወሰን ገለጻ፤ ለወጣቶች የምርት ተጠቃሚነት ብሎም ለአካባቢ ጥበቃ ስራ ታቅደው የተዘጋጁት ችግኞች በኦሮሚያ ክልል እና በአማራ ክልል 20 ወረዳዎች ላይ ይተከላሉ። በአባይ ወንዝ ተፋሰስ በሆኑት በርብ፣ መገጭ፣ በርሲና፣ አርጆ- ዴዴሳ እንዲሁም ፊንጫ ወንዝ እና ግድቦች አካባቢ በክረምት ወቅት ከፍተኛ የተፋሰስ ልማት ስራ ይከናወናል። በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን፣ ጅማ ዞን እና ቡኖ-በደሌ ምስራቅ ወለጋ ዞን ዋነኛ የኢኮኖሚያዊ ጥቅሞች ችግኝ ተከላ የሚካሄድባቸው ቦታዎች ናቸው።በአማራ ክልል ደግሞ በደቡብ ጎንደር፣ ማዕከላዊ ጎንደር እና ሰሜን ሸዋ አካባቢዎች ቋሚ የፍራፍሬ ተክሎችን ጨምሮ በርካታ ኢኮኖሚያዊ ጥቅማቸው የሚያይሉ እጽዋት ለተከላ መዘጋጀታቸውን አቶ የወንድወሰን ተናግረዋል፡፡ በእያንዳንዱ አካባቢ የሚተከሉ ችግኞች የነዋሪዎችን እና ወጣቶቹን ፍላጎት መሰረት ያደረገ መሆኑን የገለጹት አቶ የወንድወሰን፣ አንዱ አካባቢ የአፕል እና ማንጎ ችግኞችን ሲፈልግ ሌላው ደግሞ የጌሾ እና ሌሎች ገቢ የሚያስገኙ ችግኞች መጠየቃቸውን አስረድተዋል። ችግኞቹ መትከል ብቻ ሳይሆን ተከልለው አስፈላጊው ጥበቃ የሚደረግባቸው በመሆኑ በቀጣይ ተጓዳኝ ስራዎች ለማከናወን እንደሚያስችሉ ተናግረዋል። እንደ አቶ የወንደወሰን ከሆነ፣ እስከአሁን በተሰሩ የአባይ ተፋሰስ ልማት ስራዎች በተለያዩ አካባቢዎች 34ሺ 600 ሄክታር መሬት\nከንክኪ ተከልሎ ጥበቃ እየተደረገለት ይገኛል።በተከለለው ስፍራም ከአራት ሺ በላይ\nየተለያዩ ክልል ወጣቶች በንብ ማርባት፣ ከብት ማደለብ እና ቋሚ ፍራፍሬዎችን ለገበያ በማቅረብ ስራ ተሰማርተዋል። አሁንም ችግኝ በሚተከልባቸው አካባቢዎች ተመሳሳይ የስራ እድሎች ለወጣቱ እንደሚፈጠር ከየአካባቢው አመራሮች ጋር ግንኙነት ይደረጋል። እንደ የአባይ ተፋሰስ ልማት ጽህፈት ቤት መረጃ፤ የችግኝ ተከላው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቅርቡ ያስጀ መሩት እና በአገር አቀፍ ደረጃ አራት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተያዘው እቅድ አንድ አካል ነው።አዲስ ዘመን ቅዳሜ ሰኔ 1/2011 ", "passage_id": "ca1217336431a6ea022e8ac4e4df5061" }, { "cosine_sim_score": 0.528012216091156, "passage": "በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አነሳሽነት፣ በሕዝቡም ይሁንታ የተጀመረው አገራዊ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ችግኞች ባለቤት ኖሯቸው ለውጤት እንዲበቁ የሚያስችል መሆኑ እየተገለጸ ነው፡፡በያዝነው ክረምት አራት\nቢሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እስካሁን ከ3ነጥብ\n5 ቢሊዮን በላይ ችግኝ ተተክሏል፡፡ ሐምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም\nበተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ ቀን በአንድ ጀንበር 200 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ 23 ሚሊዮን ሕዝብ የተሳተፈበት 353 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኝ መትከል ተችሏል፡፡የችግኝ ተከላው (አረንጓዴ አሻራው) የተራቆተውን መልከዓ ምድር\nየማዳንና በደን ልማት ላይ ለተንጠለጠለው የኢትዮጵያ ብልጽግና ምስጢር መፍቻ እንዲሁም የዘላቂ ልማት ጉዞ ሃዲድ መሆኑን መገንዘብ እንደሚገባ ምሑራን ያሳስባሉ፡፡በአዲስ አበባ\nዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕይወት ተመራማሪው ፕሮፌሰር ለገሰ ነጋሽ እንደሚሉት፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕዝቡ በደን ልማት እንዲሳተፍ ባቀረቡት ጥሪ መሠረት ሕዝቡ ባለቤት ሆኖ የችግኝ ተከላ ሥራውን መጀመሩ በእጅጉ ያስደስታል፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ በብዙ ነገር ሀብታም ብትባልም፤ ዛፎቿ ባለቤት አጥተው ምድሪቱ በመራቆቷ የዛፍ ድሃ ሆናለች፡፡ አሁን የተጀመረው ሥራ ግን ችግኞችን በመትከል፣ በመጠበቅና በመጠቀም ዛፎች ባለቤት እንዲያገኙ ያደረገ መሆኑ ሥራው የሚበረታታ፤ ዘላቂነት ኖሮትም ውጤት የሚያመጣ ይሆናል፡፡በአካባቢ ደንና\nአየር ንብረት ኮሚሽን በደን መመንጠር የሚመጣ አማቂ ጋዝ ልቀት ፕሮጀክት (ሬድ ፕላስ) ሴክሬታርያት ጽሕፈት ቤት አስተባባሪ ዶክተር ይተብቱ ሞገስ እንደሚናገሩት፤ አንድ አጀንዳ ሆኖ ኢትዮጵያውያንን ያሰባሰበው የችግኝ ተከላ መርሃግብር በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የልማት ሥራ ውስጥ ትልቅ ድርሻ አለው፡፡ ምክንያቱም ኢትዮጵያ የዝናብ ጥገኛ ከሆነው ግብርናዋ ጀምሮ፣ የኃይል አቅርቦቷ፣ ቱሪዝሟ፣ የመጠጥ ውሃዋ፣ አጠቃላይ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎቿ በደን ሀብት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ «የዚህ ዓመት የችግኝ ተከላ ከሌሎቹ ዓመታት የሚለይበት የራሱ ባህሪ አለው፡፡ ከእነዚህ አንዱ አገራዊ አጀንዳ ተደርጎ መያዙ ሲሆን፣ ችግኞቹ ሲዘጋጁም ሆነ እንዲተከሉ ሲደረጉ ግልጽ በሆነ መመሪያ ነው፡፡ ደረጃውን የጠበቀ ችግኝ በተገቢው ሁኔታ ባለቤት ኖሮት ከተተከለና እንክብካቤ ከተደረገለት ለውጤት የማይበቃበት ምክንያት የለም» ሲሉ ዶክተተር ይተብቱ ይገልፃሉ፡፡እንደ ፕሮፌሰር ለገሰ ገለጻ ደግሞ፤ የኢትዮጵያ የልማት ችግሮች ሁሉ ሰንኮፍና እንብርት የደኖች መመናመን ነው። በዚህ ሂደት የአገር በቀል ዛፎች ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል። ምክንያቱም እነዚህ ዛፎች አንደኛ፣ ረዥም ዕድሜ በመቆየት በትውልድ ቅብብሎሽ አገልግሎት የሚሰጡ ሲሆን፣ ሁለተኛ የመሬትን ለምነት በማሳደግ ለኢትዮጵያ ግብርና የድርሻቸውን የሚያበረክቱ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ዝግባ ተተክሎ ከ500 እስከ\nአንድ ሺ ዓመትና ከዚያም በላይ የሚቆይ ነው፡፡ የአገር በቀል ዛፎች ደግሞ የኢትዮጵያ የውሃ ምንጮች፣ የስብጥር ብዝሃ ሕይወት መከሰቻ፣ የአፈር ለምነት ማህጸኖች ናቸው፡፡ ቱሪስቶች ጭምር ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ የሚችሉት የአገር በቀል ዛፎች ሲኖሩ ነው፡፡ሁለተኛው ጉዳይ ለመጠቀም ከማሰብ በፊት ኢትዮጵያ ቅድሚያ ማተኮር ያለባት እየፈራረሰ ያለውን መልከዓ ምድሯን መመለስ ላይ ነው፡፡ የካርቦንም ሆነ መሰል የሽያጭ ግኝቶች ላለው ሁኔታ ትርጉም አይሰጡም፡፡ በመቶ ዓመታት ሂደት በተፈጠረ የደን መመናመን መልከዓ ምድሯ ፈርሷል፤ አፈሯ ታጥቧል፤ ትውልዱም እየጫጨ ነው፡፡ ይህ ደግሞ አገር በቀል ዛፎች ለአፈር ሊለግሱ የሚገባቸውን 17 ያህል ንጥረ ነገሮች አፈር ማግኘት ባለመቻሉ የመጣ ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ መልኩ ሥራው ተጠናክሮ ከቀጠለ ደግሞ ይህን ችግር ለመፍታት የሚቻልበትን ዕድል ይፈጥራል፡፡ ምክንያቱም ይህ ሲሆን የአፈር ለምነትን መጠበቅ፣ ውሃን ማጎልበትና ሌሎች ተያያዥ የኢኮኖሚ ልማቶችን ማከናወን እንደሚቻልም አስረድተዋል፡፡ዶክተር ይተብቱ እንደሚሉት፤ ደን አልምቶ ከካርበን ሽያጭ ገቢ ማግኘት ከተፈለገ ሊገኝ ይችላል፡፡ ይህ ግን ትንሽ ነው። ዋናው ነገር ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ለራሳቸው በቅተው ለሰው መትረፍ የሚችሉበትን ዕድል መፍጠር መቻሉ ነው። ስለዚህ የችግኝ ተከላ ሥራው ሲከናወን ዋናው ነገር ከካርበን ሽያጭ መጠቀምን ታሳቢ በማድረግ ሳይሆን የኢትዮጵያን ዘላቂ ልማትና ብልጽግና ምስጢር በውስጡ የያዘ መሆኑን በመገንዘብ ሊሆን ይገባል፡፡ ምክንያቱም የኢትዮጵያ ግብርና፣ መስኖ፣ የኃይል ልማትና የመሳሰሉት የደን ልማትና ዝናብ ላይ የተንጠለጠለ ነው፡፡ ለምሳሌ ደን ዝናብን በማምጣት በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ ውስጥ የማይተካ ሚና አለው፡፡ በሌላ በኩል ግን ራሱ ደኑ በቀጥታ (በቡና፣ በጣውላና መሰል ሀብቶች) ለኢኮኖሚው የሚያበረክተው አስተዋጽዖ በርካታ ነው፡፡ እንደ ፕሮፌሰር ለገሰ ንግግር፤ የችግኝ ተከላው ጥሪ፣ ከአፄ ምኒልክ የአድዋ ጦርነት ወቅት ከነበረው የክተት አዋጅ ጋር የሚነጻጸር ነው፡፡ በወቅቱ ወራሪ ጠላትን ከኢትዮጵያ ለማስወገድ ንጉሱ አዋጅ አወጁ፤ ሕዝቡም ወጣ፤ ወራሪም ተሸንፎ ተወገደ፡፡ አሁንም ኢትዮጵያ በደን እጦት ተራቆተች፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ለሕዝቡ መልዕክት አስተላለፉ፤ ሕዝቡም በዚህ መልኩ ምላሽ ሰጠ፡፡ በአሁኑ ወቅት የመጣው ውጤትም በቀላሉ የመጣ ሳይሆን ከምሑራን ጀምሮ ሲባል የነበረ፤ ነገር ግን ሀሳብ የሚያዳምጥ መሪ ሲገኝ ወደተግባር የገባ ነው፡፡ በመሆኑም ሥራው ለብዙ ዓመታት ስር የሰደደን ችግር መፍታት ላይ ሊያተኩር ይገባል፡፡ኢትዮጵያ ከ50 ዓመት በፊት የደን ሽፋኗ ከ40 በመቶ\nበላይ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ይህ ቁጥር ባለፉት 30 ዓመታት ውስጥ ወደ ሦስት በመቶ ዝቅ ማለቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ደኑ እንዲያገግም ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ተግባሮች ሽፋኑ ወደ 15 በመቶ ከፍ ማለቱን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ከወራት በፊት በዚህ የክረምት ወቅት በሀገሪቱ አራት ቢሊዮን ችግኞች እንደሚተከሉ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ በዚህም እያንዳንዱ ሰው በነፍስ ወከፍ 40 ችግኞችን እንደሚተከል ይጠበቃል፡፡ ፕሮፌሰር ለገሰ እንደሚሉት፤ሥራው ዘላቂና ውጤታማ እንዲሆን መስራት ያስፈልጋል፡፡ ለዚህም ዛፎች ባለቤት እንዲያገኙ ከማድረግ ጀምሮ ይህ ሥራ የሚመራበት መሬት የረገጠ ፖሊሲ ማውጣት፤ በደን ላይ ያሉ ሕጎችንም ማሻሻል ይገባል፡፡ እነዚህ ሕጎችም ሕዝብ ዛፍ ተክሎ ሲያሳድግ ሊሸለምና ሊበረታታ ብሎም እውቅናም ሊያገኝ የሚችልበትን አካሄድ ጭምር የያዘ ሊሆን ግድ ይላል፡፡ ፖሊሲዎችም ሲወጡ በቢሮ ውስጥ ወንበር ላይ ቁጭ ብሎ ሳይሆን፤ በየቢሮው ያሉ ኃላፊዎች ጭምር ወጥተውና በተጨባጭ በየቦታው ያለውን ችግር አይተው መፍትሄ በሚያመጣ መልኩ ሊሆን ያስፈልጋል፡፡ ከዚህ ባለፈም የሚተከሉ ችግኞችን መምረጥ፤ ለአገር በቀሎቹ ትኩረት መስጠት ይገባል፡፡ዶክተር ይተብቱ እንደሚሉት፤ ሥራውን ቀጣይና ዘላቂ ለማድረግ እንደ ሕዝብም ሆነ እንደ መንግሥት አሁን የተፈጠረውን አብሮ የመስራት ጥምረት ማስቀጠል ይገባል። የተመረጡ ተቋማትም ለዚሁ ስኬት ተቀናጅተው እየሰሩ ያሉትን ሥራ የበለጠ በማጠንከር ቢያንስ በቀጣይ አስር ዓመታት ያክልም በዚህ ዓይነት ንቅናቄ ሕዝቡን መምራትና መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ሥራውንም በበቂ ባለሙያዎች መምራትና መደገፍም ይገባል፡፡ በዚህ መልኩ መጀመሪያ አገርን የማዳንና በደን የመሸፈን ሥራ መስራት፤ ከዚህ በኋላም ለሌላው የመድረስ ደረጃ ላይ መድረስ ይቻላል፡፡ በጥቅሉ በተራቆተች አገር ከሚከናወነው የእርሻ መር ኢኮኖሚ ጉዞ በተጓዳኝ ደን መር ልማት ማከናወን የግድ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ አዲስ\nዘመን ረቡዕ\nሐምሌ 24/2011 ወንድወሰን ሽመልስ", "passage_id": "b740fec6bb7a3685986979b0def3b39e" }, { "cosine_sim_score": 0.5084847211837769, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእምቦጭ አረምን ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት ስትራቴጂክ እቅድ መዘጋጀቱን የጣና ሀይቅና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ።የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር አያሌው ወንዴ እንደገለፁት፥ እምቦጭን ለማስወገድ ብዙ ጥረት ቢደረግም ስትራቴጅክ ፕላን ባለመኖሩ የሚፈለገውን ውጤት ማምጣት አልተቻለም።በያዝነው አመትም “ማጠናቀቅ” በሚል መሪ ቃል የአምስት አመት ስትራቴጅክ እቅድ በመዘርጋት እምቦጭን እስከ መጨረሻው ለማስወገድ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።እቅዱ ውጤት እንዲያመጣም ለበርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች የመስሪያ ቁሶች እየቀረበ መሆኑንም አስረድተዋል።በአንድ አመት ውስጥም የሚታየው የእምቦጭ አረም በማስወገድ በቀጣይ አዲስ የሚበቅለውን እንቦጭ የማጣራት ስራ ይሰራልም ነው ያሉት።ከዚህ ባለፈም የውሀውን ክፍል በማፅዳት በሀይቁ ዳር ሀገር በቀል ችግኞችን በመትከል የእንክብካቤ ስራዎች ይሰራሉ ማለታቸውን ከኢ.ፕ.ድ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "031fb0d4b9ebdd45c98121324914a2d6" }, { "cosine_sim_score": 0.5015479922294617, "passage": "ሱሉልታ፡- ችግኞችን ለመንከባከብ የተገባውን ቃል መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን የውሀ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ\nሠራተኞች በፊንፊኔ ዙሪያ\nየኦሮሚያ ልዩ ዞን\nበሱሉልታ ከተማ በሌሎ\nጨቤቃ ቀበሌ በመገኘት\nሐምሌ 22ቀን 2011 ዓ.ም\nየተተከሏቸውን ችግኞች በተንከባከቡበት\nወቅት የተፋሰሶች ልማት\nባለስልጣን ምክትል ዋና\nዳይሬክተር አቶ ጌታቸው\nግዛው እንዳሉት ሠራተኞቹ\nችግኞችን ለመንከባከብ ለራሳቸውና ለህብረተሰቡ የገቡትን ቃልኪዳን ለመፈፀም እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ገልጸዋል፡፡ችግኞችን ተክሎ ጥሎ መሄድ ሳይሆን መኮትኮት߹ ማረምና የመፅደቅ መጠናቸውን መከታተል አስፈላጊ ነው ያሉት ምክትል ዳይሬክተሩ፣ ችግኞች በተተከሉበት ጣቢያ በመምጣት ከማየት ያለፈ ተገቢ እንክብካቤ ማድረግ እንደሚገባ አብራርተዋል ፡፡እንደ ምክትል ዳይሬክተሩ\nገለፃ “ሠራተኞች\nባለቤት የማንሆናቸውን ችግኞች\nአንተክልም” በሚል\nመሪ ሀሳብ የተካሄደ\nየችግኝ ተከላ በመሆኑ\nለእንክብካቤውም ጊዜ ወስደው እየሰሩ መሆኑን ጠቁመዋል፤ ሠራተኞቹም ወደ አካባቢው ከመምጣታቸው በፊት ችግኞችን ለመንከባከብ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በሙሉ ተዘጋጅተው መምጣታቸውን አብራርተዋል፡፡ችግኞቹን በዘላቂነት ውሃ\nለማጠጣት፣ ለማረም ፣ለመኮትኮትና\nከእንስሳት ንክኪ ለመጠበቅ\nየሚችሉ ሰዎች የመቅጠር\nስራ እንደተሰራ የተናገሩት\nምክትል ዳይሬክተሩ፣ በየወሩ\nእንኳን መምጣት ባይቻል\nስራውን አካባቢው ላይ\nሆነው ለሚያከናውኑ ሰዎች\nአካፋና ዶማ እንዲሁም\nሌሎች ቁሳቁሶች መሟላታቸውንም\nአመልክተዋል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተፋሰስ ባለሞያ የሆኑት አቶ ዳምጠው በቀለ በበኩላቸው ከወረዳው እንዲሁም ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመወያየት የአጥር ማጠርያ ሽቦ በመግዛት ችግኞቹን ከእንስሳት ንክኪ እንዲጠበቅ መደረጉን ተናግረዋል፡፡በሐምሌ 22 ቀን\n2011 ዓ.ም የአረንጓዴ\nአሻራ ቀን እና\nከዚያ በፊት በሚኒስቴር\nመስሪያ ቤቱ በሱሉልታ\nወረዳ በአጠቃላይ 27 ሺህ\n500 ችግኞች የተተከሉ ሲሆን\nከዚህ ውስጥ 24 ሺህ\nበትናንትናው ዕለት እንክብካቤ\nበተደረገበት በሌሎ ጨቤቃ\nቀበሌ መሆኑን ኃላፊው\nገልጸዋል፡፡አዲስ ዘመን ጳጉሜ 6/2011ዳግማዊት ግርማ", "passage_id": "206043034846e5bd234c9b24b7caa209" }, { "cosine_sim_score": 0.4695567488670349, "passage": "አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለመድረግ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል።አቶ አዲሱ አረጋ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በመመደብ ከ100 በላይ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና 7 አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተናግረዋል።በ1ኛ ደረጃ ቤቶችም የአጎራባች ክልሎችን ቋንቋዎች እንደ አንድ የትምህርት አይነት ለማስተማር እንዲሁም የገዳ ስርአትን በትምህርት ስርአቱ ለማካተት ዝግጅቶች ተጠናቀዋል ነው ያሉት።በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም ተማሪዎች በምርጫቸው የውጭ ቋንቋዎችንና ባህሎችን እንዲያጠኑም ይደረጋል ነው ያሉት አቶ አዲሱ።በክልሉ የተጀመሩ የጤና ተቋማት ግንባታዎችንም ማጠናቀቅና ለኮሮና ወረርሽኝ ጥንቃቄ የሚደረገው እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ይሰራል ብለዋል።በአዲሱ ዓመት የነበሩ ችግሮች ለማስወገድና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝም ስጋት እንዳይሆን ለማስቻል ህብረተሰቡ ከመንግስት ጋር በቅንጅት እንዲሰራም ጥሪ አቅርበዋል።የ2013 አዲስ ዓመትም የሰላም፤ የፍቅርና የብልፅግና እንዲሆን አቶ አዲሱ ምኞታቸውን አስተላልፈዋል።በትእግስት ስለሺ", "passage_id": "b19e8de6dfce112608d8c769d2e0c401" }, { "cosine_sim_score": 0.4589442014694214, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 19 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ 22 መካከለኛና ትላልቅ የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን የአዋጭነት ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን ስራዎች እንዲሁም ክለሳ በ2013 በጀት ዓመት በማከናወን ለግንባታ ምቹ የማድረግ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተገለፀ።የሁሉም ፕሮጀክቶች የአዋጭነት ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን ማከናወኛ 255 ሚሊየን ብር በጀት መያዙ ተነግሯል።በበጀት ዓመቱ የሚጀመሩት 8 የመስኖ ልማት የአዋጭነት ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን ፕሮጀክቶች በአማራ ክልል 2 ፣በደቡብ ክልል 2 ፣ በኦሮሚያ ክልል 3 እንዲሁም በሱማሌ ክልል 1 ናቸው።ፕሮጀክቶቹም የሽንፋ ፣የአንገረብ ፣የወይጦ፣የሽፌ፣የሞርሞራ ፣የታችኛው ገናሌ ፣የወይብ እና የቡልደሆ መሆናቸውን የመስኖ ልማት ኮሚሽን አስታውቋል።በተጨማሪም በበጀት ዓመቱ 7 ፕሮጀክቶች የጥናትና ዲዛይን ስራቸው ተከልሶ ወደ ግንባታ እንዲገቡ ታቅዶ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተጠቁሟል።እነዚህ ፕሮጀክቶችም መገጭ ፣ግልገል አባይ ፣ጀማ ፣ብላቴ ፣ ዳቡስ ፣ ጎሎልቻ እና ገላና ግድብና መስኖ መሰረተ ልማት ሲሆኑ የጥናትና ዲዛይን ክለሳ ስራዎች እስከ ህዳር ወር ድረስ ለማጠናቀቅ ታቅዷል፡፡በ2012 በጀት ዓመት 7 የአዋጭነት ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን በ6 ክልሎች ማለትም በትግራይ፣ በአማራ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ እና በደቡብ ክልሎች አንዳንድ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ሁለት የተከናወኑ ሲሆን በ2013 በጀት ዓመት ሁሉም ይጠናቀቃሉ ተብሎ ይጠበቃል ፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "e32f23e1465337c7947e8c533682ee6b" }, { "cosine_sim_score": 0.4570621848106384, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ሃገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ቀን በዛሬው እለት በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዕለቱን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ራሳችንን ከኮሮና ወረርሽኝ እየጠበቅን አረንጓዴ አሻራችንን እናኑር ብለዋል።አያይዘውም ኢትዮጵያ በአራት ዓመታት 20 ቢሊየን ችግኞችን በመትከል የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋም እየሠራች መሆኑን ተናግረዋል።በዘንድሮው መርሃግብርም 5 ቢሊየን ችግኞች ለመትከል መታቀዱንም ገልጸዋል።ባለፈው ዓመት ከተተከሉት የአረንጓዴ አሻራ ችግኞች መካከል 84 ከመቶ መጽደቃቸውን ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በዘንድሮው መርሀ ግብር የፌደራልና የክልል መንግሥታት በጋራ በመሆን እቅዱን ለማሳካት እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰዋል።በተያያዘም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሃይማኖት መሪዎች ጋር በመሆን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እያከናወኑ ነው።", "passage_id": "4bbdd874abe8154b56142d97b9db57e3" }, { "cosine_sim_score": 0.4522169828414917, "passage": "አዲስ አበባ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው ዓመት በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተተከሉት ችግኞች ውስጥ 84 በመቶዎቹ መፅደቃቸውን አስታወቁ። \nጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፅ ባስተላለፉት መልእክታቸው፤ በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ወቅት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተተከሉት ችግኞች እንዲፀድቁ በመላ ሀገሪቱ የመንከባከብ ሥራ ሲሠራ መቆየቱን አመልክተዋል። \nለመጪው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በምንዘጋጅበት በዚህ ወቅት፣ ጥረታችን ፍሬ ማፍራቱን መገንዘባችን ተስፋ ሰጪ ነውም ብለዋል ። \nበአረንጓዴ አሻራ የችግኘ ተከላ ዘመቻ 4 ቢሊዮን ችግኞች መተከላቸው ይታወሳል። በዚሁ የዘመቻ ወቅት ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበርም ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በዘመቻ በመላ ሀገሪቱ በመትከል በህንድ ተይዞ የነበረን ክብረወሰን መስበሯም አይዘነጋም።አዲስ ዘመን ግንቦት 11/2012በጋዜጣው ሪፖርተር", "passage_id": "ee010de2d7f7de96cff16d3a1d99d614" }, { "cosine_sim_score": 0.45027458667755127, "passage": "የአዲስአበባ ከተማ ደረቅ ቆሻሻን ሙሉ በሙሉ ለማንሳት የሚስችሉ በ105 ሚሊየን ብር የ20 መኪኖች ግዥ መፈጸሙን የከተማዋ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ገለጸ፡፡የከተማዋ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት አየለ ለዋልታ እንደገለጹት፤ ዘመናዊ መኪኖቹ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድን በማዘመን ከገንዳ ማጠራቀም ስራዓት በከፊል ወደ ተጣራ ሂደት የሚያሸጋግሩ ናቸው ፡፡ከነዚህ መኪኖች መካከል አሥሩ በአንድ ጊዜ 100 ሜትር ኩብ ደረቅ ቆሻሻን በማመቅ  በገንዳ የ13 ጊዜ ምልልስ ይጠይቅ የነበረውን ሂደት የሚስቀሩ ሲሆኑ አስሩ ደግሞ በሌሊት የአሰፓልት መንገዶችን የሚያጸዱ መሆናቸውን አብራርተዋል ፡፡አዲስ የተገዙት 20 መኪኖች በመጭው ሳምንት በይፋ ወደስራ ሲገቡ በከተማዋ ሁሉም ክፈለ ከተሞች ቆሻሻን በገንዳ አጠራቅሞ የማስወገድ ሂደትን ሙሉ በሙሉ እንደሚያስቀሩ አስታውቀዋል፡፡ይህም በቀን ከከተማዋ ከሚመረተው 1ሺህ ሜትርኩብ የደረቅ ቆሻሻን በማንሳት በ2012 ከተማዋን ጽዱና ውብ የአፍሪካ ሞዴል ከተማ ለማድረግ የተያዘውን ራዕይ ለማሳካት ትልቅ አቅም መሆኑን አቶ ዳዊት ገልጸዋል ፡፡በተጨማሪምራዕዩን ለማሳካት የከተማ አስተዳደሩ በዓመት ከ10 ሚሊዬን ብር የሚበልጥ ወጪ በመመደብ በየመስመሩ የደረቅ ቆሻሻ ቅርጫቶችን ለማስቀመጥና ተጓዳኝ የቅድመ መከላከያ ግብዓቶችን ለማሟላት የሚያስችል ስራም እየተካሄደ መሆኑን ስራ አስኪያጁ ጠቁመዋል፡፡የቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓትን በዕቀውቀት ላይ ተመስርቶ የሚፈጽም እና የትም መጣል ነውር ነው ብሎ ከማመን ባሻገር ደረቅ ቆሻሻ ሀብት መሆኑን የሚረዳ ትውልድ ለመገንባት በ270 ትምህርትቤቶች በዘርፉ ላይ ያተኮረ ስራ የሚያከናውኑ ክበባትን የማቋቋም ስራ መጀመሩን አመልክተዋል፡፡የቆሻሻ አያያዝ፣ አወጋገድና መልሶ የመጠቀም ጉዳይ በስርዓተ ትምህርትም እንዲካተት የሚስችል ስራም መጀመሩን ጠቀሰዋል፡፡ቆሻሻን የሚጠየፍ ማህበረሰብ ለመፈጠር እንዲቻል የተካሄደው የአዕምሮ ልማት ስራ ሞዴል መንደሮችን መፍጠር ያስቻለ ቢሆንም መልካም ልመዶችን በከተማዋ ባሉ 700 ቀጠናዎች ፈጥኖ በማዳረስ በኩል ግን ኤጀንሲው ድክመት እንዳለበት አብራርተዋል፡፡በቀጣይ ከ6ሺህ የሚበልጡ የልማት ቡድኖችንና ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም የጋለ ህዝባዊ ንቅናቄ በመፍጠር ራዕዩን ለማሳካት ርብርብ እንደሚካሄድም አቶ ዳዊት አስታውቀዋል፡፡በከተማዋ ከደረቅ ቆሻሻ ማጽዳት ጋር በተያያዘ የግል ባለሀብቶችን በማሳተፍ ጭምር በማህበር በማደራጀት እና በቋሚቅጥር ለ12 ሺህ ሴቶችና ሶስት ሺህ ወንዶች የስራ ዕድል መፍጠር እንደተቻለም ዋልታ ዘግበዋል ፡፡ከወራት በፊት ሌሎች በ80 ሚሊዬን ብር የተገዙ ዘጠኝ መኪኖች ወደ ስራ ገብተው በአዲስ ከተማ፣ በአራዳ፣ ቂርቆስና ልደታ ክፍለ ከተሞች ቆሻሻን በገንዳ የማስወገድ ስርዓትን ማስቀረት እንዳስቻሉ አቶ ዳዊት ጠቁመዋል፡፡", "passage_id": "3dd10245b3d426f6410e77db1b389872" }, { "cosine_sim_score": 0.4455929398536682, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአንድ ወር በተካሄደው የእንቦጭ አረም የማስወገድ ዘመቻ 80 በመቶን አረም መነቀሉ ተገለጸ፡፡የጣና ሐይቅና ሌሎች ውሃማ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጄንሲ ሥራ አስኪያጅ ዶክተር አያሌው ወንዴ ለአንድ ወር በቆየው ዘመቻ ከ4 ሺህ 300 ሄክታር መሬት ውስጥ 80 በመቶው የሚሆነው አረም እንደተወገደ ተናግረዋል፡፡ከሃይቁ የተነቀለውንና የተከማቸውን የእንቦጭ አረም መነስነስ፣ መልቀምና ማቃጠል ቀሪ ስራ መሆኑንም ነው የተናገሩት፡፡የዘመቻው የመዝጊያ ሥነ ስርዓት ሕዳር 20 ቀን እንደሚደረግ ጠቅሰው በመጭዎቹ ሳምንታት አረሙን የማስወገዱ ስራ ይቀጥላልም ብለዋል፡፡እስካሁን 260 ሺህ ዜጎች በዘመቻው ሲሳተፉ በቀን ከ2 ሺህ እስከ 14 ሺህ ዘማቾች መሳተፋቸውም ነው የተገለጸው፡፡አረሙ ላለፉት ዓመታት በሐይቁ ላይ ዘሩን ስለጣለ ክትትል እንደሚያስፈልገው በመጥቀስም አካባቢውን በነባር ዕፅዋት መተካትና ልቅ ግጦሽን መከላከል እንደሚያስፈልግም አስረድተዋል፡፡ለዘመቻው የገንዝብ ድጋፍ የሚያደርጉና ገንዘቡን ያልከፈሉ የክልልና የፌደራል ተቋማት ገንዘቡን እንዲከፍሉ መጠየቃቸውን አብመድ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "2c3b23febef6963168bc251bf06b705d" }, { "cosine_sim_score": 0.443597674369812, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከበጎ ፈቃደኞች ጋር በመሆን በምግባችን ከጓሯችን መርሃ ግብር ችግኝ ተክለዋል።ከተማ አስተዳደሩ ያስጀመረውን የክረምት በጎ ፍቃድ አስመልክቶ ነው ምክትል ከንቲባው ከ50 የአዲስ አበባ ሰፈሮች የተውጣጡ 50 በጎ ፍቃደኞች ጋር በመሆን በመዘጋጃ ቅጥር ግቢ ውስጥ ችግኝ ተከላ ያካሄዱት።በዛሬው እለት በተካሄደው የችግኝ ተከላ ላይ የተሳተፉት 50 ወጣቶች በየሰፈራቸው ችግኝ የመትከል ስራ የሚያስተባበሩ መሆኑም ታውቋል።በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይም ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ የዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የከተማ ግብርና መርህ ያደረገና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሊፈጠር የሚችለውን የምግብ እጥረት ከወዲሁ ለመሙላት ምግባችን ከጓሯችን በሚል መርህ የሚካሄድ መሆኑን አስታውቀዋል።በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩም የምግብነት ይዘት ያላቸው አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም ቡና መትከል እንደሚገባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገልፀዋል።በፀጋዬ ንጉስ", "passage_id": "9c39c5060c83c237516a70b74bcc35a1" } ]
0a6ff88b171fc14756313d1799cea97e
4c503fe6e96d73976114920550e88a22
በሞቃዲሾ የሚገኘው የቱርክ ወታደራዊ ካምፕ 152 የሶማሊያ ወታደሮችን አሰለጠነ
በሶማሊያ ሞቃዲሾ የሚገኘው የቱርክ ወታደራዊ ካምፕ 152 የሶማሊያ ወታደሮች ማሰልጠኑን አስታወቀ፡፡በቱርክ አጋዥነት በሶማሊያ የሚደረገው ወታደራዊ ስልጠና ሀገሪቱን ከሚያምሳት የሽብርተኝነት አደጋ ለመታደግ መሆኑንም ቱርክ ገልፃለች፡፡ቱርክ በአፍሪካ ከከፈተቻቸው ወታደራዊ ካምፖች መካከል በ2017 እ.አ.አ በሞካዲሾ የከፈተችው ይጠቀሳል፡፡ይህ ካምፕ ከ1 ሺህ 500 በላይ የሶማሊያ ወታደሮችን አሰልጥኖ ወደ ስራ ማሰማራቱን የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ሁሉሲ አካር አስታውቀዋል፡፡ቱርክ በሶማሊያ አሰልጥና ካስመረቀቻቸው ወታደሮች መካከልም 81 የሚደርሱት በመቶ አለቃ ማዕረግና ከ71 በላይ የሚሆኑት ደግሞ በ50 አለቃ ማዕረግ እንደተመረቁ እና የሰላም ማስከበር ስራቸውን እንደሚሰሩ ነው ሚኒስትሩ ያስታወቁት፡፡የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሙሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ 152 የሶማሊያ ወታደሮችን በመገኘት ያስመረቁ ሲሆን÷ ቱርክ በሶማሊያ ሽብርተኝነትን ለማጥፋት እያደረገች ስላለው እገዛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡በሞቃዲሾ ቱርክ ካስመረቀቻቸው ወታደሮች ጎን ወታደራዊ መጠለያዎችን እና ትምህርት ቤቶችን መገንባቷን የዘገበው ሲጂቲኤን ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33311/
[ { "cosine_sim_score": 0.4899539351463318, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012(ኤፍቢሲ) የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ለደረሰ  የቦንብ ፍንዳታ ኃላፊነቱ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ሆኖም የሶማሊያ ብሄራዊ የደህንነት ኤጀንሲ ጥቃቱ በሌላ ሀገር ታቅዶ የተፈፀመ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡ጥቃቱ በከተማዋ ደቡብ ምዕራብ  ፍተሻ ጣቢያ  የደረሰ ሲሆን በተሸከርካረ የተጠመደው ቦንብ ያደረሰው ጉዳት ከሁለት አመት ወዲህ በአፍሪካ ቀንዷ ሀገር በርካቶች ህይወታቸውን ያጡበት አደጋ ሆኗል፡፡የአልቃይዳ ቃል አቀባይ ሼክ አሊ መሀመድ ራጌ ባስተላለፉት የድምጽ መልእክት እንደገለፁት የተፈፀመው ጥቃት የቱርካውያን ወታደሮችን ተሽከርካሪዎችን እና የአፖስቴት ታጣዎችን ኢላማ ያደረገ ነበር ብለዋል፡፡የሶማሊያን የመንግስት አስተዳደር ለመቆጣጠር ላለፉት  አስርት አመታት ትግል እያረገ የሚገኘው አልሸባብ በዋና ከተማ ሞቃዲሾ ተደጋጋሚ ጥቃቶችን ይፈፅማል፡፡አልሻባብ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰላማዊ ዜጎች ላይ ላደረሰው ጥቃት ይቅርታ የጠየቀ ሲሆን ይህ አካሄደም የሶማሊያን መንግስትና ደጋፊዎቹ ጋር በሚያደርገው ውጊያ አስፈላጊ ሆኖ ተወስዷል፡፡ምንጭ፣ አልጀዚራ", "passage_id": "fc8cedce1fcc5b55086c2534f5da8902" }, { "cosine_sim_score": 0.48981499671936035, "passage": "ሶማሊያ የመጀመሪያውን ብሔራዊ ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማዕከል ልታቋቁም ነው፡፡የሀገሪቱ  የቀድሞ ቴሌኮም ኦፕሬተር አብዲ አሹር ሃሰን ስለግንባታው ሲናገሩ ግንባታው ከተጠናቀቀ እና አስፈላጊ ቁሳቁሶች ከተሟሉ በኋላ የፈጠራ ስራ አቅም ያላቸውን ወጣቶች በማዕከሉ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለመፍጠር እና በድረገፅ ገበያው ላይ እንዲሸጡ በማስቻል ጥሩ ገቢ የሚያገኙበት ሁኔታን ለመፍጥር ይረዳል ብለዋል፡፡መንግስት በሁሉም የፌዴራል ከተሞች ውስጥ የፈጠራ ማዕከላትን ለማቋቋም ቁርጠኛ መሆኑን የሶማሊያ ቴሌኮም ቴክኖሎጂ ሚኒሰቴር አስታውቋል፡፡በነዚህ ማዕከላት ግንባታም የሀገሪቱን ዜጎችን  ወደ መረጃ ማህበረሰብ  ለመለወጥ እና ዜጎችን ለዲጂታል ኢኮኖሚ ለማዘጋጀት ይረዳል ተብሏል፡፡ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ባለፉት ሁለት ዓመታት ለኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ የህግ እና የፖሊሲ ማዕቀፍ በማዘጋጀት ላይ አተኩሮ ሲሰራ ቆይቷል ተብሏል፡፡  አሁን ደግሞ ሕጎችና ፖሊሲዎች ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መሆናቸው ከተረጋገጠ በኋላ ለወጣቱ የሥራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል በከፍተኛ የፉክክር መንፈስ የሚሰሩ በርካታ የፈጠራ ስራዎች እንደሚኖሩ ተስፋ ተደርጓል፡፡የፕሮጀክቱ ሀሳብ ተግባረዊ ሲሆን በሶማሊያ ያለውን ውስን የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት፣ በጤናው፣ በግብርናው እና በንግዱ ዘርፍ ላይ ትልቅ ለውጥን በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ላይ የጎላ ሚና እንደሚጫወትም ይጠበቃል ተብሏል፡፡የማዕከላቱ ግንባታ በውስጣቸው  በበቂ የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶች የተሟሉ ፓርኮች፣ የፈጠራ ማዕከሎች፣ የመስሪያ ቦታዎች፣ ዝቅተኛ ክፍያ ያለው ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ኔትዎርክ አገልግሎቶችና ዲጂታል የሆኑ የፈጣራ ስራዎችን  ለመደገፍ የሚያስችሉ የተለያዩ ድጋፎችን የያዙ ይሆናሉም ተብለዋል ፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሁሉም  የመንግስት ተቋማት እና  የግሉ  ዘርፍ ይህን የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማዕከል ግንባታን እውን ለማድርግ በጋራ እነዲሰሩ ጥሪ ማቅረቡን ዳልሰን ራዲዮ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "c1b3ef3274e073c028ad88005c30f340" }, { "cosine_sim_score": 0.4878406524658203, "passage": "ሶማሊያ አለሸባብን ለመዋጋት እና ለማጥፋት የምታደርገውን እንቅስቃሴ ሊያግዝ የሚችል ከፔንታግን ተጨማሪ የወታደር ድጋፍ ልታገኝ ነው፡፡ልዕል ሀያሏ ሀገር አሜሪካ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት በዓለማችን በአራቱም አቅጣጫ ወታደሮቿን አሠማርታ በመዋጋት ላይ መሆኗ ይታወቃል፡፡ሀገረ ሶማሊያ ደግሞ የአሸባሪዎች መደበቂያ ሆና መሰንበቷ እሙን ነው፡፡ አሁን ደግሞ ከፔንታገን የተሰማው ወሬ ለሶማሊያ የወታደራዊ  ድጋፍ ልትሰጥ እንደሆነ ነው፡፡የፔንታግን የጦር አዛዥ የሆኑት  ጀምስ ማቲ  እንዳሉት ከሆነ ወደ ሶማሊያ የሚላኩት የፔንታገን ወታደሮች ከአሸባሪው ቡድን አልሻባብ ጋር ከመዋጋት ባለፈ የሶማሊያ ወታደሮችንም የማሠልጠን እና የመምራት ግዳጅ ይዘው ይሆናል፡፡የአሜሪካው የጦር አዛዥ ጀመስ አክለውም በሶማሊያ የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ለመግባት ታስቦ ሳይሆን የሶማሊያን ጦር ለማጠናክር እና እንደ አልሻባብ ያሉ ፅንፈኛ ቡድኖችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ካሉበት በማደን ለማጥፋት እንደሆን ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ለሶማሊያ ያደረገቸው ወታደራዊ ድጋፍ የሚያሰደነቅ አይደለም፡፡ ምክንያቱም አሜሪካ ልዕልናዋን ለማስጠብቅ እና አሸባሪዎችን  እንደ ምትፈልገው እንዲቃኙ አልያም ከእነ አካቴው እንዲጠፉ ለማድረግ የማትምሰው ጉድጓድ የለም ብለዋል ጀምስ ፡፡ለዚህም ይመስላል ከዚህ ቀደም በአፍሪካ ሰላም ማስከበር ላይ እ.ኤ.አ እስከ 2006 1 በመቶ ብቻ የነበረውን ወታደራዊ ድጋፍ 17.3 ከመቶ ማድረሷ፡፡በጦርነት ለረጅም ጊዚያት ስትማስን የቆየችው ሶማሊያ አሁን አሁን የሰላም  ለማስፈን  ጥረቱ  እየተጠናከረ መምጣቱ  መልጋጣሚ  ሆኗል ፡፡ሶማሊያ  አለሻባብን ለማጥፋት የጀመረችውን እርምጃ ለማፋጥን  ከአሜሪካ ያገኘቸው ድጋፍ ከፍተኛ ነው፡፡ ጦሯን ለማደራጀት እና የመከላከል እና የመመክት አቅሟን ያሳድጋል የተባለው ይህ ድጋፍ እስከ መቼ እንደሚቆይ ግን የተባለ ነገር የልም፡፡( ምንጭ: ቢቢሲ)  ", "passage_id": "72caa0a511cbc7e64d08c58130fc9045" }, { "cosine_sim_score": 0.4868520498275757, "passage": "የሶማሊያ ባለሥልጣናት ፈንጂ የተጫኑ መኪናዎች ተከታትለው ከጦር ሰፈሩ ጋር በመላተም ፍንድታውን ካደረሱ በኋላ ከሁለት በኩል ተኩስ እንደከፈቱበት ነው የገለፁት።ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደው አልሸባብ ቢያንስ ሃምሳ የመንግሥት ወታደሮች ገድያለሁ ብሉዋል። መንግሥት ስድስት ሰው ተገድሎብናል ነው ያለው ።የታችኛው ሸበሌ ክፍለ ግዛት አገረ ገዢ ኢብራሂም አደን ናጃህ ለቪኦኤ የሶማሊኛ አገልግሎት በሰጡት ቃል የመንግሥት ኃይሎች 23 የአልሸባብ ነውጠኛ ገድለዋል ብለዋል።", "passage_id": "0e914914ef496c7da744a74f4768f1ee" }, { "cosine_sim_score": 0.4844409227371216, "passage": "ቻይና በምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ጅቡቲ የገነባችው አህጉር ተሻጋሪ ወታደራዊ ካምፕ በይፋ ተመረቀቻይና  በጅቡቲ የጦር ካምፕ ስትከፍት ከሀገር ውጭ የመጀመሪያው ነው ተብሏል፡፡ቻይና የሀገሪቱን ዘጠናኛ ዓመት የነጻነት ቀኗን እያከበረች ባለችበት ወቅት  ነው አሁን በጅቡቲ ያስገነባችው የወታደራዊ ስፍራ የተመረቀው፡፡አሁን ሀገሪቱ ባስገነባችው ወታደራዊ ካምፕ በይፋ ስራ ሲጀምር የቻይና ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ብሎ ተውለብልቧል፡፡በህንድ ውቅያኖስ ሰሜን ምዕራብ ጫፍ የምትገኘው ጅቡቲ ላይ ቻይና ይህን የመሰለ ወታደራዊ ሰፈራ መመስረቷ በተለይ ለህንድ ትልቅ ስጋት እንደፈጠረ ነው የተነገረው፡፡ምክንያቱም ሁለቱ ሀገራት በድንበር እየተጋጩ ባሉበት ወቅት መሆኑ ነው ስጋት የፈጠረው፡፡ይህ ወታደራዊ ሰፈር ከሀገሪቱ ውጭ የተከናወነ የመጀመሪያው የጦር ካምፕ ነው፡፡ቻይና በባንግላዲሽ፣ማይናማርና ስሪላንካ የመሳሰሉ ሀገራትም ቢሆን ተመሳሳይ የጦር ካምፕ ለመመስረት ዕቅድ አላት ተብሏል፡፡ቻይና በተለይ ከአንድ ዓመት በፊት ግንባታውን ስታከናውነው የነበረው ይህው የጦር ካምፕ ለሰላም ማስከበር ተግባር ለሚውሉ የጦር መርከቦች መናኃሪያ እንዲሁም በቀጠናው ለሚገኙት የመንና ሶማሊያ ለሚያስፈልጋቸው የሰብዓዊ እርዳታዎች ይውላል ብትልም ነገሩ ግን ከዚያ ያለፈ እንደሆነ ነው የሚነገረው፡፡የቻይና ሀገር አቀፍ የሪዲዎ ጣቢያን ጠቅሶ ሮይተርስ እንደዘገበው  በዚህ ይፋዊ የጦር ካምፕ  ምርቃት ላይ ከሶስት መቶ በላይ ሰዎች ተገኝተዋል፡፡ የቻይና የባህር ላይ ውትድርና ምክትል ኮማንደር ቲያን ዞንግ እና የጅቡቲ የመከላከያ ሚኒስትር በዚህ መክፈቻ ላይ የታደሙ መሪዎች ናቸው፡፡ይህ ወታደራዊ  ካምፕ ቻይና ዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ እርዳታ ለማከናወን የሚረዳት ስፍራ እንደሆነም ነው ከቻይና በኩል የሚወጡ ሪፖርቶች የሚጠቁሙት፡፡የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጅንፒንግ በአንድ ወቅት እንዳሉት አሁን ሀገሪቱ በጅቡቲ የገነባችው ወታደራዊ ካምፕ ድንበር ተሸጋሪ ዘመናዊ የጦር ሠራዊት ለመገንባትና ከሀገር  ውጭ ቻይና ያላትን ወታደራዊ አቅም ለማሳደግ ዓላማ ያለው እንደሆነ ማንሳታቸው ይታወሳል፡፡በርካታ ኃያላን ሀገራት በቅርብ ጊዜ ወዲህ በጅቡቲ ያላቸውን የጦር ካምፕ ግንባታ እያከናወኑ ነው የአሁኑ የቻይና ድርጊትም ቢሆን በጅቡቲ የጦር ካምፕ ማቋቋሟ ያለው ዓላማ በግልጽ ያልተቀመጠ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሊያ ጋር በድንበር የምትዋሰነው ጅቡቲ ቻይና አሁን ወታደራዊ ካምፕ ከመክፈቷ አስቀድሞ የአሜሪካ ፣ የጃፓንና የፈረንሳይ ወታደራዊ ካምፕ መቀመጫም ናት ሲል የዘገበው ሮይተርስ ነው፡፡", "passage_id": "eb4967b70ee6de9b97fda7bbfe60b3d3" }, { "cosine_sim_score": 0.46618279814720154, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ ወሰን ኮባኒ ወታዳሮቿን አሰማራች፡፡ሩሲያ ወታደሮቿን በሰሜን ሶሪያ አዋሳኝ ያሰፈረችው ከቱርክ ጋር ባደረገችው ስምምነት መሰረት መሆኑ ተነግሯል፡፡በዚህም ሩሲያ በትናትናው ዕለት ወታደሮቿን በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ ወሰን አካባቢ ኮባኒ ማሰማራት መጀመሯ ነው የተገለጸው፡፡አሜሪካ ከሰሜን ሶሪያ ቀጠና ወታደሮቿን የማስወጣት ውሳኔ ተክትሎ ቱርክ በቀጠናው በኩርድ ተዋጊዎች በሚመራው የሶሪያ ዴሞክራቲክ ሃይሎች ይዞታ ስር መጠነ ሰፊ ጥቃት መክፈቷ ይታወሳል፡፡በአሜሪካ አሸማጋይነት የኩርድ ታጣቂዎች ከቀጠናው እስኪወጡ ድረስ ቱርክ ለአምስት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ተግባራዊ ማድረጓም ይታወቃል፡፡ፕሬዚዳንት ትራም ቱሪክ ይህን የተኩስ አቁም ስምምነት እንድታራዝም መጠየቃቸውም ይነገራል፡፡በዚህም የተኩስ አቁም ስምምነቱ ቋሚ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን÷ አሜሪካ በአንካራ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ማንሳቷን ዘገባው ያስረዳል፡፡ምንጭ፡- ሬውተርስ", "passage_id": "9c952d2e86d2182e7f2021e27df49851" }, { "cosine_sim_score": 0.4648331105709076, "passage": "የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሙሐመድ አብዱላሂ ሙሀመድ ፋርማጆ በአልሸባብ ላይ የበቀል እርምጃ  እንደሚወስዱ ገለጹ ፡፡የሶማሊያ ዋንኛው የሰላም ጠንቅ አል-ሸባብ ባለፈው ቅዳሜ ቁጥራቸው 300 ለሚሆኑ ንፁሀን ሞት ተጠያቂ ሆኗል፡፡በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የሽብር ጥቃት ያስመረራቸው የሶማሊያ ዜጎች በመዲናቸው ሞቃዲሾ አውራ ጎዳና  ከእንግዲህ ደማችን በከንቱ መፍሰሱ ይብቃ ሲሉ ጠንካራ መልዕክታቸውን በሰላማዊ ስልፍ ገልፀዋል፡፡ሰልፈኞቹ ለሽብር ቡደኑ አል ሸባብ ያላቸውን ጥላቻም አንጸባርቀዋል፡፡ አልሸባብ በቅዳሜው የሽብር ጥቃት 300 የሚሆኑ ዜጎችን ገድሏል፡፡ ቱርክ ደግሞ ቁሰለኞችን አንካራ ድረስ ወስዳ እንዲታከሙ አድርጋለች፡፡የሰላማዊ ሰልፉ ተሳታፊዎች መኪና ላይ በተጠመደ ቦንብ ህይወታቸውን ላጡ ወንድም እህቶቻቸው ቤተሰቦች የአብረናችሁ ነን የማጽናኛ ድምጻቸውን አንድ ላይ አሰምተዋቸዋል፡፡ የሶማሊያ ወጣቶች ነብሳቸውን እየቀማ ላለው አልሸባብ መክሰም ክንዳቸው እንደማይዝል ተናግረዋል፡፡ ቡድኑን ለማጥፋት እንደሚፋለሙም ገልጸዋል፡፡ በአስር ሺዎች በሚቆጠሩት የሰላማዊ ሰልፉ ተሳታፊዎች ፊት የተገኙት  ፕሬዝዳንት ሙሀመድ አብዱላሂ ሙሀመድ ፋርማጆ ከጥቃቱ ጀርባ ያሉትን በሙሉ መንግስት ይበቀላቸዋል ብለዋል፡፡የአልቃይዳ የምስራቅ አፍሪካው ክንፍ  አልሸባብን ከሶማሊያ ለማስወጣት ሱማሊያውያን አንድ መሆን ይገባናል ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቱ የቀጠለው አልሸባብን ለመፋለም አንድነት ትልቁ መሳሪያ ቢሆንም ልዩ ሀይል ተቋቁሞ አልሸባብን ከመሸገበት አውጥቶ ራቁቱን ያስቀረዋል ሲሉ ዝተዋል፡፡Top of Formበመዲናዋ ሞቃዲሾ የተካሄደው በአስር ሺዎች የታጀበው የፀረ አል ሸባብ ሰላማዊ ሰልፍ በፑንት ላንድ፤ጁባላንድ፤ጋልሙዱግ ክልሎችም ተደግሟል፡፡የሀገሪቱ መንግስት ፖሊስ ከሽብር ጥቃቱ ጋር ተያይዞ በርካቶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ቢገልጽም ያዝኩኝ ከማለት ያለፈ ጠለቅ ያለ መረጃ ግን አልሰጠም፡፡እስካሁንም ደማቸው በከንቱ ለፈሰሰው የሶማሊያ ዜጎች ሀላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም አለም ይህ እኩይ ተግባር የአል ሸባብ እንጂ የማን ሊሆን ይችላል እያለ ነው፡፡የሶማሊያ መከላከያ አል  ሸባብን ለመዋጋት እያደረገ ባለው ጥረት የአፍሪካ ህብረት 22 ሺህ ሰላም አስከባሪ እያገዘው ይገኛል፡፡የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የሳህል ሀይል በሚል ስያሜ ከአምስት አፍሪካ ሀገራት ጋር የሰላም ማስከበርና የጸረ ሽብር ዘመቻ እያካሄዱ ይገኛል፡፡ ሱማሊያ ለደረሰባት ዱብ እዳ እነ ጁቡቲ፤ኬንያ፤አሜሪካና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምላሽ ለመስጠት ቢጥሩም ሶማሊያ ያስደሰታት የቱርክ ምላሽ ነው፡፡የሞቃዲሾ ከንቲባ በቲውተር ገጻቸው ላይ ቱርክ ለምላሷ ታላቅ ምስጋና ይገባታል ብለዋል፡፡ ከጉዳታችን እንድናገግም አድርጎናል ሲሉ በቲውተር ገጻቸው  አስፍረዋል፡፡አንካራ ባለፉት አምስት አመታት በሶማሊያ ትርጉም ያለው ኢንቨስትመንት አካሂዳለች፡፡ዋና ምክንያቷ ደግሞ ሶማሊያ በኢኮኖሚ ብትጠነክር ምናልባት ሰላሟ ሊመለስ ይችል ይሆናል በሚል ነው፡፡እንደ ሀገር ለመቆም የተቸገረችው ሶማሊያ ካስተናገደችው የሽብር ጥቃት ሁሉ ቅዳሜ ዕለት  ፈንጅ ጭኖ በጋለበባቸው አሸባሪ የሞቱትና የቆሰሉት ዜጎቿ በታሪኳ አይታው የማታቀው ስለመሆኑ የአለም ብዙኋን መገናኛዎች ዘግበዋል፡፡", "passage_id": "4c548f794b658f2634d9d49b40127f72" }, { "cosine_sim_score": 0.4580196142196655, "passage": "የሶማሊያ ጦር አልሸባብን ከምሽጉ ማስወገድ አቅም በማነሱና ባለመቻሉ ምክንያት ሰርጎገቦች ተለማምደው ሰፊ የሆነ የሀገሪቱን ግዛት ለመቆጣጠር እየሰሩ መሆኑን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትናንትናው እለት አስታውቋል፡፡\nከ13 አመታት የጸረ-ሰርጎገብ ጦርነት በኋላ ከልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው ሀይሎች ባለፈው አመት ከ1000 በላይ ጥቃቶችን በሶማሊያና በሰሜን ኬንያ ማድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በፈረንጎቹ “2019 የሀገራት የሽብርተኝነት ሪፖርት” ላይ ጠቅሷል፡፡\nሶማሊያን የሚመለከተው የሪፖርቱ ክፍሉ አልሸባብ ከ7ሺ እስከ 9 ሺ የሚደርስ አባላት አሉት ይላል፡፡\nአልሸባብ ህገወጥ ከሆነ ምርትና ሽያጭ፣ከአካባቢው ከሚገኘው ማህበረሰብ ግብርና የሶማሊያ ዲያስፖራዎች የሚልኩት ገንዘብ የሀብት ምንጩ መሆናቸውን ሪፖርት ይገልጻል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ አልሸባብ ምን ያህል ሰራዊት እንዳለው አልገለጸም፡፡\nበአሜሪካ የሰለጠኑና የታጠቁ የሶማሊያ ወታደሮች የሚያካሂዷቸው ኢላማ ያላቸው ዘመቻዎች በተጠበቁት ልክ ውጤታማ አይደሉም ተብሏል፡፡ ነገርግን ሪፖርቱ በአፍሪካ የአፍሪካ ኮማንድ ስላካሄደው ዘመቻ ምንም ያለው ነገር የለም፡፡\nኮማንዱ ባለፈው አመት 63 የአየር ጥቃት ያደረሰ ሲሆን ይህም በፈረንጆቹ 2018 እና 2017 ከነበረው የአየር ጥቃት ዘመቻ ቁጥር ይበልጣም ብሏል ሪፖርቱ፡፡\nእንደ ሪፖርቱ ከሆነ የሶማሊያ ባለስልጣናት ወሳኝ የብሄራዊ የጸጥታ ለውጥ ማድረግ አልቻሉም፤የመንግስትም ጸጥታ ማስከበር አቅም የሚያሳድግ ህግም ማውጣት አለመቻላቸውን ሪፖርቱ ያስረዳል፡፡\nነገርግን የሶማሊያ መንግስት እስካሁን ከአሜሪካ ጋር ተባብሮ ለመስራት ፍቃደኛ መሆኑን ሪፖርቱ ገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሪፖርቱ ኬንያም አሽባሪዎችን በመመርመርና በመያዝ ከአሜሪካ ጋር እየተባበረች ነው ብሏል፡፡\n\n\n\n\n\n", "passage_id": "d18c638fab22e228ed98297f7e62f506" }, { "cosine_sim_score": 0.4564281404018402, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ ትናንት ሶማሊያ ውስጥ ባደረሰችው የአየር ጥቃት አራት የፅንፈኛው አልሸባብ አባላት መግደሏን እና ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ አቅራቢያ ፈንጂ ጭኖ ይጓዝ የነበረ መኪና ማውደሟን የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ ዛሬ አስታወቀ፡፡የአየር ጥቃቱ የተካሄደው ከሞቃዲሾ በስተምዕራብ ሃያ አምሥት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ ሲሆን መኪናው ላይ የተጫነው ፈንጂ፣ ሞቃዲሾ ውስጥ በሲቪሎች ላይ ሊደርስ የሚችል ጉዳት መከላከሉን ዕዙ አስታውቋል።የአፍሪካ ዕዙ ባወጣው መግለጫ ከሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት ጋር በማስተባበር በተካሄደው የአየር ጥቃት አንድም ሲቪል ሰው እንዳልተገደለ አውቀናል ብለዋል፡፡ባለፈው ዓመት ውስጥ ዩናይትድ ስቴትስ በሽብርተኛው አልሸባብ እና ቁጥራቸው እየጨመረ በመጣው ከእስላማዊ መንግሥት ቡድን ጋር የተቆራኙ ተዋጊዎች ላይ ከሠላሣ በላይ መሰል የአየር ጥቃቶች አድርሳለች።ዕሁድ ዕለት ደቡባዊ ሶማሊያ ውስጥ በተካሄደ የአየር ጥቃት ኪስማዮ አቅራቢያ አሥራ ሦስት የአልሸባብ ተዋጊዎች መገደላቸው የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር ገልፀዋል።", "passage_id": "286f3c3cf80fa0a43919e89871f381ae" }, { "cosine_sim_score": 0.4543563425540924, "passage": "ደቡባዊ ሶማሊያ ውስጥ በተካሄደ የአየር ጥቃት ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች መገደላቸውንና አንድ ሰው መቁሰሉን የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አስታወቀ።ጥቃቱ የተካሄደው ጂሊብ የምትባል የመካከለኛው ጁባ ክፍለ ሃገር ከተማ ውስጥ መሆኑን ነው አፍሪኮም የተናገረው።ይህ የዩናይትድ ስቴትስ ኃይሎች ሶማሊያ ውስጥ በዚህ የአውሮፓውያን ዓመት ያካሄዱት አራተኛ የአየር ጥቃት መሆኑ ነው።", "passage_id": "295ef0f4fde4144eca431b1eb2d87245" }, { "cosine_sim_score": 0.4529961943626404, "passage": "ዩናይትድ ስቴትስ፣ የመንዋ ባይዳ ክፍለ ሀገር በሚገኙ ሁለት የ”እስልምና መንግሥት ነኝ” ባዩ ቡድን የማሰልጠኛ ካምፖች ባካሄደችው የአየር ጥቃት ብዛት ያላቸው የቡድኑ ተውጊዎች መግደሏን የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር ገለጠ።የመከላከያ ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የመን የአሸባሪዎች ማሰልጠኛ ካምፖች መናሃሪያ ነች ብሏል ።ሽብርተኛ ቡድኖች የመን ውስጥ ያለውን ብጥብጥና የአመራር ህዋ አጋጣሚውን ተጠቅመው ግዛቶችን ተቆጣጥረው እጅግ ደሃ በሆነችው ሃገር ያለባትን ችግር አባብሰውታል።የመን ውስጥ የከፋ የምግብና የመድሃኒት እጥረት ከመኖሩም በላይ የኮሌራ ወረርሽኙ ሕዝቡን ለከፋ ስቃይ ዳርጎታል።", "passage_id": "49b54e49d14e92af8b08262b63c97ab7" }, { "cosine_sim_score": 0.4490468502044678, "passage": "ትላንት ረቡዕ የአልሸባብ ነውጠኞች በአንድ የኬንያ ጠረፍ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያን ማጥቃታቸው፣ ቀኑን ሙሉ የጠመንጃ ተኩስ ልውውጥ አድርጓል፡፡በጥቃቱ ኬንያ ሦስት ፖሊሶች እንደተገደሉባትና አራተኛው እንደቆሰለ ገልጿል፡፡ከሶማሊያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ድንገተኛ ጥቃቶች መጨመራቸውን ኬንያ አስታውቃለች፡፡ለዚህም ምክንያቱ ምን ሊሆን እንደሚችል ሙሐመድ ዩሱፍ በቀጣዩ ዘገባ ዘርዝሯል፡፡ ", "passage_id": "4c156600a3b952b2605c336ec5d62a80" }, { "cosine_sim_score": 0.4426681101322174, "passage": "መቀመጫውን በምስራቃዊ ሊቢያ ቶብሩክ ያደረገው የጄነራል ከሊፋ ሃፍታር ጦር ስትራቴጂካዊቷን የወደብ ከተማ ሲርጥን መቆጣጠሩን አስታውቋል፡፡\n\nየጦሩ ቃል አቀባይ ካሊድ አል ማህዩብ በከተማዋ የሚገኘውን የአል-ቃርዳቢያ አየር ማረፊያን ጨምሮ የከተማዋን ቁልፍ ቦታዎች ተቆጣጥረናል ማለታቸውን የዘገበው ሲጂቲኤን አፍሪካ ነው፡፡\n\nየቀድሞው የሃገሪቱ መሪ ሙአማር ጋዳፊ የትውልድ ስፍራ ስለመሆኗ የሚነገርላት ሲርጥ መቀመጫውን ትሪፖሊ ባደረገውና ዓለም አቀፍ ተቀባይነት እንዳለው በሚነገርለት የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ ጦር ቁጥጥር ስር ነበረች፡፡\n\nቱርክ የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅን ጦር የሚደግፉ ወታደሮችን ለመላክ ስለመወሰኗ ከሰሞኑ ማስታወቋ የሚታወስ ነው፡፡\n\n\n\n\n\n\n", "passage_id": "75fc9efd221351c8c702cffae2ecc8e0" }, { "cosine_sim_score": 0.44070321321487427, "passage": "የኬንያ መንግስት በሶማሊላንድ ዋና ከተማ ሀርጌሳ ቆንስላ ጽ/ቤት ሊከፍት መሆኑን አስታወቀ፡፡ የሀገሪቱ መንግስት ይህን ያለው የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ በኬንያ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ መሆኑን ብሉምበርግ ጽፏል፡፡ የኬንያ ቆንስላ ጽ/ቤት በሀርጌሳ ይከፈታል የተባለው እ.ኤ.አ. በመጪው መጋቢት 2021 ነው፡፡\nሶማሊላንድም በናይሮቢ ያላትን ጉዳይ ማስፈጸሚያ ቢሮ ወደ ቆንስላ ጽ/ቤት ለማሳደግ ማቀዷን አስታውቃለች፡፡ እንደ ብሉምበርግ ዘገባ የኬንያ አየር መንገድን ጨምሮ ሌሎች አየር መንገዶች ከናይሮቢ ወደ ሀርጌሳ ከመጋቢት ወር ጀምሮ በረራ እንዲያደርጉ የሚያስችል ውይይት በናይሮቢ ተደርጓል፡፡ ናይሮቢና ሀርጌሳ በእርሻ እና ሽብርተኞችን በጋራ መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች እንዲሁም በሌሎችም የሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያተዋልም ተብሏል፡፡\nየኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከሶማሊላንዱ መሪ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ተከትሎ ሞቃዲሾ ከናይሮቢ ጋር ያላትን ግንኙነት ማቋረጧ ይታወሳል፡፡ ሶማሊያ በኬንያ የሚገኙ ዲፕሎማቶቿ ከነቤተሰቦቻቸው ሀገሪቱን ለቀው እንዲመለሱም አዛለች፡፡\nሶማሊላንድ እ.ኤ.አ. በ 1991 በሀገሪቱ ከነበረው የእርስ በእርስ ጦርነት በኋላ ራሷን የቻለች ሀገር መሆኗን ያወጀች ሲሆን እስካሁን ግን በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዕውቅና አልተሰጣትም፡፡\nዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዕውቅና እንዲሰጣት ሌት ከቀን የምትታትረው ሶማሊላንድ እስካሁን ከየትኛውም ዓለም አቀፍ ተቋምም ሆነ ሀገር ሉዓላዊ ሀገር መሆኗን የሚገልጽ ዕውቅና ማግኘት አልቻለችም፡፡\n", "passage_id": "fa3b916a2d2ae2f0ee3986dd79279924" }, { "cosine_sim_score": 0.43881458044052124, "passage": "ደቡብ ሶማሊያ ውስጥ አዲስ የአየር ጥቃት መካሄዱ ተሰማ። እማኞችና የሶማሊያ ባለስልጣናት ለቪኦኤ እንደተናገሩት በታችኛው ጁባ ክፍለ ግዛት ዮንቶይ በምትባል በአል-ሻባቦች ይዞታ ያለች መንደር በደረሱት የአየር ጥቃቶች ቢያንስ ስምንት ሰዎች ተገድለዋል።እኩለ ሌሊት ላይ በደረሱት ጥቃቶች ሶስት ሲቪሎች እና አምስት የጽንፈኛው ቡድን ተዋጊዎች መገደላቸውን የኪስማዮ ባለስልጣን እና የመንደሩዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።በአየር ጥቃቱ የተገደለ የአል-ሻባብ ከፍተኛ አባል ይኖር እንደሆን የኪስማዩ ባልስልታናት አላወቁም። ይሁን እንጂ ጥቃቱ ከመፈጸሙ በፊት የጽንፈኛው ቡድን ተዋጊዎች በአካባቢው ሲንቀሳቀሱ ታይተው ነበር ብለዋል።የአየር ጥቃቶቹን ያደረሱት አውሮፕላኖች የማን እንደሆኑ አልታወቀም። ሆኖም በቅርብ ጊዜያት የዩናይትድ ስቴትስ እና የኬንያ ወታደራዊ ጀቶች በአካባቢው በተደጋጋሚ ጥቃት ሲያደርሱ መቆየታቸው ይታወቃል።", "passage_id": "16eea69eb59ef9c61e8cd680c18f4bde" }, { "cosine_sim_score": 0.4379379153251648, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ በትናንትናው እለት በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ 51 የመንግስት ወታደሮች መገደላቸውን አስታወቀች።ወታደሮቹ በኢድሊብ ግዛት በቱርክ የሚደገፉ ታጣቂዎች በወሰዱት እርምጃ መገደላቸውንም አንካራ ገልጻለች።ከሞቱት ወታደሮች በተጨማሪም ሁለት የሶሪያ ታንኮች እና አንድ የጦር መሳሪያ ማከማቻ መጋዘን መውደማቸውን የቱርክ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። የሶሪያ ጦር በበኩሉ ከቱርክ ለተቃጣበት ጥቃት አፀፋዊ ምላሽ እሰጣለሁ ብሏል።የሶሪያ ወታደሮች ከሳምንታት በፊት አሌፖን ከዋና ከተማዋ ደማስቆ ጋር የሚያገናኘውን ዋና መንገድ ከፈረንጆቹ 2012 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተቆጣጥረዋል።ከዚያን ጊዜ ወዲህም የሶሪያ አማጽያን እና የቱርክ ወታደሮች በሶሪያ ጦር ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ሲፈጽሙ ቆይተዋል።ምንጭ፦ ሬውተርስ", "passage_id": "ecbb27cad25d92bd677277c8e6b2f2e4" } ]
631e889e052b10a76a2834e0bcd61dff
c8473d65f18a8c6fe8c2e30df1607600
የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤን ማካሄድ ጀመረ
የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 5ኛ የምርጫ ጊዜ 4ኛ የስራ ዘመን መደበኛ ጉባኤን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል።የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ላክዴር ላክባክ በጉባዔው መክፈቻ እንደተናገሩት፤ ለህዝቦች ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚዊና ፖለቲካዊ ዕድገት ሰላም ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚፈጠሩ ግጭቶችን ጥበብ በተሞላበት መንገድ መፍታት ይገባዋል፡፡በክልሉ የተጀመረውን ለውጥ ለማደናቀፍ እየተንቀሳቀሱ ያሉ ግለሰቦችና ቡድኖችን በጋራ መታገል እንደሚገባም አፈጉባኤው አሳስበዋል፡፡የ2011 ዓ.ም በጀት አመት የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅድ አፈፃፀም በክልሉ ርዕሰ-መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የቀረበ ሲሆን፤ አሁን ያለውን የክልሉን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ ህብረተሰቡን ያሳተፉ ስራዎች ተሰርተዋል ተብሏል፡፡አቶ ኡሞድ አያይዘውም የክልሉን የፖለቲካ ምህዳር ለማስፋት በተደረገው ጥረትም በኤርትራ የሚገኙ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ክልሉ መግባታቸውን አውስተዋል፡፡ምክር ቤቱ በሚኖረው የሁለት ቀናት ስብሰባ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና ዋና ኦዲት መስሪያ ቤት የ2011 እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት፤ የ2012 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት እንዲሁም ሌሎች አዋጆችንና ሹመቶችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻው በአንድ ጀምበር 200 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል በሚደረገው እንቅስቃሴ የምክር ቤት አባላት ህዝቡን በማስተባበርና አርአያ በመሆ እንዲሳተፉም ተጠይቋል። የጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት በላከልን መረጃ መሰረት።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31263/
[ { "cosine_sim_score": 0.5614671111106873, "passage": "የህዝቦች አንድነት ለሁለንተናዊ ለውጥ በሚል መሪ ቃል 10ኛው የደኢህዴን የንቅናቄ ጉባኤ ከመስከረም 18 ቀን 2011 ዓም ጀምሮ እንደሚካሄድ የደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት አስታወቀ ፡፡በጉባኤው ተጀመረውን ሀገራዊ ለውጥ በማስቀጠል የዜጎችን ተጠቃሚነት ይበልጥ ማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በስፋት ይመከራል ተብሎ ይጠበቃል ።የደኢህዴን ማእከላዊ ኮሚቴ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጽህፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዳሉት በክልሉ ባለፉት 25 ዓመታት በተካሄደ ሁሉን አቀፍ ጥረት አበረታች ውጤቶች ተመዝግቧል፡፡ክልሉ የህብረ ብሄራዊነት መግለጫ ከመሆኑም በላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአንድነት ተምሳሌት ለመሆን የበቃ ክልል መፍጠር እንደተቻለም አቶ ሞገስ ጠቁመዋል፡፡ሆኖም ግን ከሀገራዊ የህዝቦች የለውጥ ፍላጎት ጋር ተያይዞ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በክልሉ በርካታ ችግሮች ተስተውለዋል፡፡በክልሉ ባልተጠበቀ ሁኔታ የሰዎች ህይወት መጥፋት የንብረት ውድመት እና ከመኖሪያ አካባቢ መፈናቀል መስተዋሉንም ኃላፊው በመግለጫቸው ጠቁመዋል፡፡የደኢህዴን ስራ አስፈጻሚና ማዕከላዊ ኮሚቴ የተስተዋለውን ችግር በስፋት ከገመገመ በኋላ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር በክልሉና ከክልሉ ውጪ ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ የማቋቋም ሥራ በትኩረት መሥራቱን አብራርተዋል፡፡ህብረተሰቡ የቀደመ ሰላማዊ ህይወቱን መምራት እንዲችል እቅድ በማውጣት ለተግባራዊነቱ ሁሉን አቀፍ ጥረት በመደረግ ላይ ነው፡፡ አንድ ሺ ተሳታፊዎች የሚታደሙበት 10ኛው የደኢህዴን የንቅናቄ ጉባኤ ስኬታማ እንዲሆን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተከናውነዋል ያሉት አቶ ሞገስ ይህንኑ ተግባራዊ ማድረግ እንዲቻል በ 6 መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ዝርዝር ጥናት ተካሄዷል፡፡አሁን እየታየ ያለውን የህዝብ ጥያቄ በብቃት መመለስ የሚያስችሉ አካላትን ማቋቋም፤በክልሉ የልማት የመልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ዙሪያ ያሉ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየት በቀሪ ተግባራት ላይ የተሻለ አፈጻጻም እንዲኖር በትኩረት ይሠራልም ብለዋል፡፡በገጠር እና በከተሞች የህብረተሰቡን የልማት ፍላጎት ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገርም ጉባኤው መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል ነበር ያሉት፡፡እንደ አቶ ሞገስ መግለጫ በጉባኤው የሚቀርቡ ሪፖርቶች እንደ ከዚህ በፊቱ የእቅድ አፈጻጸም መገምገም ብቻ ሳይሆን በጥናት ላይ የተመረኮዘ ተጨማሪ ሪፖርት የሚቀርብ ይሆናል፡፡የአባላት እና የሙሁራን አስተያየትም በማካተት ለጉባኤው ይቀርባል፡፡እንደ አቶ ሞገስ ገለጻ 10ኛው የደኢህዴን የንቅናቄ ጉባኤ በዋናነት 4 አጀንዳዎች ይኖሩታል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጡ ለውጦች ደኢህዴን ጉልህ ድርሻ ያለው በመሆኑ ለውጡን ተከትሎ የትኞቹ ጉዳዮች ሰኬታማ ነበሩ የትኞቹ ደግሞ ዝቅተኛ አፈጻጸም አሳይተዋል በሚል ጉባኤተኛው በዝርዝር በመምከር ለውጡን ለማስቀተል የአባሉና የአመራሩ ሚና ምን መሆን እንዳለበትም ምክክር ይካሄዳል ብለዋል፡፡በ9ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ሪፖርት የሚገመገም ሲሆን ማስተካከያ በሚሹ ጉዳች ላይም ጉባኤተኛው በስፋት ይመክራል፡፡ጉባኤተኛው በመሰረታዊነት ንቅናቄውን በበላይነት የሚመሩ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትን መምረጥ የንቅናቄውን ሊቀመንበርና ም/ሊቀመንበር መምረጥ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ አካላተን እና የኢህአዴግ ምክር ቤት  አባላትን ምርጫ  ጉባኤተኛው ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በመግለጫው እንደተጠቆመው የክልሉን ህዝብ ሰላምና ጸጥታ በአስተማማኝ ደረጃ ለማጎልበት እና ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች መላሽ መስጠት እንዲቻልና የተጀመረውን የለውጥ ጉዙ አስቀጥሎ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ጉባኤው ጉልህ ድርሻ እንደሚኖረው አቶ ሞገስ አስረድተዋል፡፡ (ምንጭ: የደቡብ ክልል የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት)", "passage_id": "d83d146d3d3c5384d5bc0487dca11728" }, { "cosine_sim_score": 0.5400649309158325, "passage": "የኢህአዴግ ምክር ቤት ከመስከረም 4  2011 ዓመተ ምህረት ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።ምክር ቤቱ ባለፈው ሳምንት በኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተገመገሙና ለምክር ቤቱ እንዲቀርቡ የተወሰኑ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል።ከመስከረም አጋማሽ በኃላ በሚካሄደው 11ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ የሚቀርብ ሪፖርት ላይም ምክር ቤቱ ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም በወቅታዊ ድርጅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ ጽህፈት ቤቱ አመልክቷል፡፡ (ኤፍ.ቢ.ሲ) ", "passage_id": "f2f78f263f2bc2bc5466ab8546a7d919" }, { "cosine_sim_score": 0.5325849056243896, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የሚያስችሉ የተለያዩ ውሳኔዎች ማሳለፉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታውቀዋል፡፡በዚህም ወደ ጋምቤላ ከተማ የሚገቡም ሆነ የሚወጡ ከፍተኛና መለስተኛ ሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ ለ14 ቀናት እንዲቆም ተወስኗል ብለዋል፡፡ከክልሉ ርዕሰ ከተማ ወደ ሁሉም የክልሉ ዞንና ወረዳዎች የሚደረጉ የህዝብ ማመላለሻ ከመጫን አቅማቸው 50 በመቶ ቀንሰው ህዝብ እንዲያመላልሱም ውሳኔ ተላልፏል፡፡በክልሉ የሚገኙ ሁሉም የከተማ የህዝብ ማጓጓዣ ባጃጅ፣ ሚኒባስና ሌሎች የህዝብ ማጓጓዣዎች ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 14 ቀናት የታገደ ሲሆን የመንግስትም ይሁን የግል ሞተር ሳይክሎች ከአሽከርካሪው በስተቀር ሰው መጫን ተከልክሏል ነው የተባለው፡፡እንዲሁም ጭፈራ ቤቶች፣ ጫት ቤቶችና ሺሻ ቤቶች የቫይረሱን ተጋላጭነት ስለሚጨምሩ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጉ የተወሰነ ሲሆን ወደ ክልሉ ምንም ዓይነት ጫት እንዳይገባ ተወስኗል፡፡በርካታ የመንግስት ሰራተኞች ያሉባቸው መስሪያ ቤቶች ሰራተኛን በመቀነስ እንዲሁም በእድሜ የገፉ፣ ህፃናት የሚያጠቡና ነፍሰ ጡር እናቶች ቤታቸው ሆነው ስራ እንዲሰሩም ነው ውሳኔ የተላለፈው፡፡በክልሉ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ስደተኛ የሚገኝ ሲሆን ከበሽታው የመተላለፍ ባህሪና በክልሉ ያሉት ስደተኞች ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ተቀላቅለው የሚኖሩ በመሆናቸው ይህንን ሥጋት መፍትሔ ለመስጠት የፌደራል መንግሥት ከስደተኞች አስተዳደር ህግ አንፃር ለሥጋቱ መፍትሄ የሚሆን ውሳኔ እንዲሰጥ ተገቢውን መረጃ ለመለዋወጥ ውሳኔ ወስኗል፡፡ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!\nhttps://t.me/fanatelevision", "passage_id": "36262304b2778684590ec40e16930f5e" }, { "cosine_sim_score": 0.5313719511032104, "passage": "የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክርቤት አስቸኳይ ጉባዔውን በነገው ዕለት እንደሚያካሄድ  ተገለጸ  ።የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢድሪስ መሐመድ እንደተናገሩት ጉባዔው ከነገው ዕለት ጀምሮ መካሄድ የሚጀምር ሲሆን አዋጅና ሹመቶችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።   የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ጉባኤ በቅርቡ ባደረገው 7ኛው መደበኛ ጉባዔ ላይ ያደረገውን የአመራር ሽግሽግና ውሳኔዎች ተከትሎ እንደሚከናወን ገልጸዋል።ነገ በሚጀመረው ጉባኤ  የክልሉን ርዕሰ መስተዳድርና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዲሁም የካቢኔ አባላትን ሹመት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።በአገር ደረጃ የተጀመረውን ለውጥ ወደ ክልሉ ለማውረድ የሕዝቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት የአስፈጻሚ አካሎችን አደረጃጀት ለመወሰን የወጣን ረቂቅ አዋጅ የክልሉ ምክር ቤት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።የአፋር ብሔራዊ  ክልል መንግሥት  ምክር ቤት በአጠቃላይ 96 አባላት አሉት።", "passage_id": "b083a6d90a67517a3fb634969374edfa" }, { "cosine_sim_score": 0.5287210941314697, "passage": "አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ነገ ያካሄዳል።የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ይመክራል።በቀዳሚነትም የምክር ቤቱን 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ መርምሮ ያጸድቋል።በመቀጠልም የጤና ሚኒስቴር አገራዊ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምላሽና ቀጣይ እርምጃዎች በተመለከተ በሚያቀርበው ሪፖርት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ በመጪው ሰኞ መስከረም 11 ቀን 2013 ዓ ም አስቸኳይ ስብሰባ የሚያደርግ መሆኑንም ታውቋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "6dc29a67eda48f8cc4c6be92ef538d67" }, { "cosine_sim_score": 0.5089564919471741, "passage": " – የጨፌ ኦሮሚያ 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በአዳማ አባ ገዳ አዳራሽ ተጀምሯል።የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዱልአዚዝ መሃመድ የዘንድሮውን በጀት አመት የሰባት ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርትን ለጉባኤው ተሳታፊዎች በንባብ አቅርበዋል።በዚህም የክልሉን  ምርት እና ምርታማነት በማሳደግ፣ በንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና በስራ እድል ፈጠራ መስኮች የተሻለ አፈጻጸም ማሳየታቸውን አቶ አብዲላዚዝ አብራርተዋል። የጨፌ ኦሮሚያ ምክትል አፈ-ጉባኤ አቶ አብዲ ጠሃ ጉባኤውን ሲከፍቱ ባሰሙት ንግግር፤ ጉባኤው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ የሚያፀድቅ ሲሆን፤ የጨፌውን አፈ-ጉባኤ እና የክልሉን ርዕሰ መስተዳደርም ይሰየማል ተብሎ ይጠበቃል። ጉባዔው ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤  በቀረበው ሪፖርት ላይ ውይይት ካካሄደ በኋላ የተለያዩ አዋጆችን በማፅደቅና  በቀረበው ሪፖርት ላይ በመወያየት ተሻሽለው የቀረቡ የተለያዩ አዋጆችን  ያጸድቃል። ምንጭ፤ ኤፍ.ቢ.ሲ.", "passage_id": "6640a28d13dfcfd4559be1e2fce89b85" }, { "cosine_sim_score": 0.489117830991745, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ እያካሄደ ነው። የምክር ቤቱ የሕገ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምርጫን ከማራዘም ጋር በተያያዘ የቀረበለትን የህገ መንግስት ትርጓሜ ጥያቄ ከአተረጓጎም ፣ መርህ ፣ ዘዴና አላማ ይዘት ጋር ገምግሞ ተገቢውን ምርመራ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ ማሳለፉን አስታውቋል። በዚህም መሰረት 1. የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በሃገሪቱ ስጋት ሆኖ እስከቀጠለ ድረስ ሁሉም የፌደራልና ክልል ምክር ቤቶች ስራቸውን እንዲቀጥሉ ፣  2. ዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ የጤና ድርጅቶች ኮቪድ19ኝን በተመለከተ የሚያወጡትን መረጃ መሰረት በማድረግ የጤና ሚኒስቴር፣ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የሳይንሱ ማህበረሰብ አካላት ወረርሽኙ የህዝብ ስጋት አለመሆኑን ካረጋገጡና ይህም በምክር ቤቱ ከፀደቀ ሃገራዊ ምርጫውን ከ9 ወር እስከ 1 አመት ማካሄድ እንደሚቻል የውሳኔ ሀሳብ አቅርቧል። ኮሚቴው ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብም የፌዴሬሽን ምክር ቤት በማድመጥ እና በውሳኔው ላይ በመወያየት ኮሮና ቫይረስ ስርጭት በሃገሪቱ ስጋት ሆኖ እስከቀጠለ ድረስ ሁሉም የፌደራልና ክልል ምክር ቤቶች ስራቸውን እንዲቀጥሉ በሚል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አጽድቆታል። የውሳኔ ሃሳቡ በአራት ተቃውሞ፣ በአንድ ድምጸ ተዓቅቦ እና በ114 ድጋፍ በአብላጫ ድምጽ ነው የጸደቀው።  በተስፋዬ ከበደ ", "passage_id": "ad580014c57299ac3edf33201d14a81b" }, { "cosine_sim_score": 0.48828551173210144, "passage": "የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ/ደኢህዴን/ ወጣቶች ሊግ 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀጣይ ሳምንት ይካሄዳልጉባዔው “ምክንያታዊ ወጣት ለሃገራዊ ለውጥ” በሚል መሪ ቃል ከጥር 14 እስከ 16 2011 በሃዋሳ እንደሚካሄድ የደኢህዴን ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ሃላፊ ወጣት ዘመን ተሰፋዬ ገልጿል፡፡በመድረኩ ላይ ሊጉ ባለፉት ሶስት አመታት የወጣቱን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያከናወናቸው ተግባራት ይዳሳሰሉ፡፡በሂደቱ ያጋጠሙ ችግሮችን በመገምገም አሁን በሃገሪቱ እየመጣ የሚገኘውን ለውጥ ወጣቱ በባለቤትነት ማስቀጠል እንዳለበት እንሚመክርም ወጣት ዘመን አስረድቷል፡፡በተጨማሪም ጉባዔው የቀጣይ ሁለት አመት ተኩል አቅጣጫን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "b23cce17e2924ef5efd5fa5683eaf3b6" }, { "cosine_sim_score": 0.4832906723022461, "passage": "ጋምቤላ ፤ ህዳር 25/2006 (ዋኢማ) – በጋምቤላ ክልልና በፌደራል ልዩ ደጋፍ ቦርድ እየተከናወኑ ያሉት የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ።በፌደራል ልዩ ድጋፍ ቦርድ ስብሳቢ አቶ አዲሱ ለገሰ የሚመራው የግብርና፣ የትምህርት ፣ የፌደራል ጉዳይ ሚኒስተሮችና ሚኒስተር ዴኤታዎች ቡድን፣ እንዲሁም የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት የ1ኛው ሩብ በጀት ዓመት የጋራ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል።በጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አዳራሽ ለሁለት ቀናት በተካሄደው ግምገማ ላይ በተለይም በመንደር ማሰባሰቡ ተጠቃሚ የሆኑት ከ37 ሺህ በላይ የቤተሰብ መሪዎችን የመሰረተ ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተደረገ ያለው ጥረት የሚያበረታታ መሆኑን አቶ አዲሱ ገልፀዋል።የፌደራል ጉዳዮች ሚኒሰትር ዴዔታ አቶ ሙሉጌታ ውለታው በበኩላቸው በትምህርት፣ በጤና፣ በወፍጮና በንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ዘርፍ የሚታዩ ክፍተቶች በአፋጣኝ ሊቀረፉ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጋትልዋክ ቱትና ምክትላቸው ኢንጂነር ኡሌሮ ኦፒየው በበኩላቸው እንደገለጹት የክልሉን ህዝብ ኑሮ ለማሻሻልና አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል።በጋራ የምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ከውይይታቸው በፊት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው መጎብኘታቸውን የዋልታ ኢንፎርሜሽን ዘገባ ያመለክታል።", "passage_id": "1e303374076dc0ea7c27ceca5bae9a3d" }, { "cosine_sim_score": 0.4823850393295288, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ሰኞ ያካሂዳል፡፡ምክር ቤቱ ስብሰባውን የሚያካሂደው በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው ተብሏል፡፡በስብሰባው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንደሚገኙ ነው የተገለጸው፡፡በልዩ ስብሰባውም የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መስከረም 25፣2013 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮችና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ያደረጉትን የመክፈቻ ንግግር አስመልክቶ በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ የመንግስትን አቋም በማዳመጥ የድጋፍ ሞሽንን ያጸድቃል፡፡", "passage_id": "9b3bdfdf9b9790121d98c6ff02210c69" }, { "cosine_sim_score": 0.4789946973323822, "passage": "አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት በስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡ፕሮጀክቱ የክልሉን ህብረተሰብ የልማት ፍላጎት ለማሳካት የሚያስችል ፕሮጀክት መሆኑን የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገልፀዋል፡፡ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በክልሉ ባለፉት ዓመታት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ስራዎች ቢከናወኑም የሚፈለገውን ያህል ባለመሆኑ የክልሉ ህዝብ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡በሀገራችን ከተጀመረው አዲስ የለውጥ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ መንግስት የዜጎችን ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሰፊ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ከእነዚህም ውስጥ በሰላም ሚኒስቴር የተቋቋመውና ጋምቤላን ጨምሮ 6 ክልሎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ አንዱ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡በክልሉ ስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረገው ፕሮጀክት ምርታማነትን በማሳደግና የገበያ ትስስር ችግርን በመፍታት፣ የማህበረሰቡን የመሰረተ ልማት ችግሮችን መፍታትና ምርታማነትን ሊጨምሩ የሚችሉ ጥናቶችን በማካሄድ የማህበረሰቡን ኑሮ ማሻሻል ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡በመሆኑም ለፕሮጀክቱ ውጤታማነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥቶ እንዲሰራ ማሳሰባቸውን ከጋምቤላ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው በበኩላቸው ፕሮጀክቱ 50 በመቶ ሴቶችና 20 በመቶ ወጣቶች ላይ የሚሰራ መሆኑን ጠቁመው በስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ በክልሉ የተጀመረውን ልማት በመደገፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አብራርተዋል፡፡በሰላም ሚኒስቴር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የጋምቤላ ክልል አስተባባሪ ዶክተር ቢየል ቢቾክ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ፕሮጀክቱ ለስድስት ዓመታት በ450 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚካሄድ ነው ብለዋል፡፡", "passage_id": "554294ae124acbb48db394a8f413977e" }, { "cosine_sim_score": 0.47646665573120117, "passage": "የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ማካሄድ በጀመረው 5ኛ ዙር 4ኛ አመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የ2012 በጀት አመት 40 ቢሊዮን 56 ሚሊዮን 938 ሺህ ብር በጀት አጸደቀ፡፡የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ሄለን ደበበ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የምክር ቤቱ ጉባኤው ለመዘግየቱ ይቅርታ ጠይቀዋል።በዋናነት በ3 አጀንዳዎች ላይ እየመከረ የሚገኘው ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችንም ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "4a57bc0b8b990f32736fcf83cfe4de77" }, { "cosine_sim_score": 0.47560223937034607, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው እለት አካሂዷል።ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔውም የክልሉን የ2013 ዓመት በጀትን ጨምሮ የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን ተመልክቶ አጽድቋል።በዚህም የክልሉ ምክር ቤት 22 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2013 የክልሉ መንግስት በጀትን ተመልክቶ አጽድቋል።ከዓመታዊ በጀቱ 17 ነጥብ 2 ቢሊየን ብሩ ከፌደራል መንግስት በሚገኝ ድጎማ የሚሸፈን ሲሆን፥  ቀሪው 5 ነጥብ 1 ቢልየን ብር ደግሞ በክልሉ የውስጥ ገቢ የሚሸፈን መሆኑም ተመልክቷል።ምክር ቤቱ በጉባኤው የ2012 የክልሉን መንግስት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በመመልከት ያፀደቀ ሲሆን፥ የክልሉን የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የ2012 በጀት ዓመት የኦዲት ሪፖርትን ተመልክቷል።በተመሳሳይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዓመታዊ ሪፖርቱን ለምክር ቤቱ አቅርቧል።በጉባኤው የ8 ዳኞች ሹመት ለምክር ቤቱ ያቀረበ ሲሆን፥ ምክር ቤቱም የቀረበውን የዳኞች ሹመት በመመልከት በሙሉ ድምጽ አጽድቆታል።በተጨማሪም የመንግስት ስራተኞች አደረጃጀት ማሻሻያ አዋጅን፣ የገቢ ግብር አስተዳደር አዋጅን እና ለስራ ምዘና እና ውጤት አሰጣጥ( JEG) የተጠየቀ ተጨማሪ በጀትን ምክር ቤቱ ተመልክቶ ማጽደቁን ኢቢሲ ዘግቧል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "b4f21e9c46a23059b801ffb1e90c4eec" }, { "cosine_sim_score": 0.4676496982574463, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን የጀመረው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛውን የህዝብና ቤት ቆጠራ አራዘመ። ምክር ቤቱ በስብሰባው ከዚህ ቀደም ሁለት ጊዜ የተራዘመው የህዝብና ቤት ቆጠራ አሁንም በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለህዝብ ጤናና ደህንነት ሲባል እንዲራዘም ወስኗል። የሚመለከታቸው አካላት የቫይረሱን ስርጭትና ጉዳት ገምግመው መቀነሱን ወይንም ጉዳት ማድረሱ ማቆሙን ማረጋገጥ ሲችሉ ቆጠራው በሁለት ዓመት ውስጥ እንዲካሄድ ወስኗል። ምክር ቤቱ ከሰዓት በኋላ የተመለከተው ሌላው ጉዳይ በደቡብ ክልል እየተነሱ ያሉትን የክልል አደረጃጀት ጥያቄ ነው። በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል የዞን ምክር ቤቶች የቀረቡ የክልልነት ጥያቄዎችን ምላሽ ለማሰጠት የሕገ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበው የመነሻ ምክረ ሃሳብ በሌሎች ሃሳቦች ዳብሮ የመጨረሻ ውሳኔ በራሱ በኮሚቴው እንዲሰጥበት ሲል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ አሳልፏል። የከፋ፣ የወላይታ፣ የዳውሮ፣ የከምባታ ጠምባሮ፣ የሃዲያ፣ የጋሞ፣ የጉራጌ፣ የጌዴኦ፣ የጎፋና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የክልልነት ጥያቄ ማቅረባቸውን ኮሚቴው ገልጿል። በመሆኑም የክልልነት ጥያቄዎችን በተገቢው መንገድ ለማስተናገድ የጋራ መድረኮችን የማመቻቸት፣ የምክር ቤቱን አስፈጻሚ ከክልሎች አስፈጻሚዎች ጋር የማገናኘትና የማወያየት፣ ከዚህ ቀደም የተጠኑ ጥናቶችንና የሰላም አምባሳደሮችን ስራ እንዲሁም ህዝብን በማወያየት የመጨረሻ ውሳኔ ማሳለፍ የሚያስችል የውሳኔ ሃሳብ ቋሚ ኮሚቴው ይዞ እንዲቀርብ በምክር ቤቱ አብላጫ ድምጽ ተወስኗል። ምክር ቤቱ በመጨረሻ በቅርቡ በፈቃዳቸው ስልጣን በለቀቁት የምክር ቤቱ አፈጉባኤ ምትክ አቶ አደም ፋራን አፈጉባኤ አድርጎ መርጧል። ቀደም ሲል የምክር ቤቱ ምክትል አፈጉባኤ የነበሩት አቶ መሐመድ ረሽድ ዛሬ በአፈጉባኤነት ከተመረጡት ጋር ከአንድ ክልል የተወከልን በመሆኑ ለሌሎች እድል መስጠት ይግባል በሚል በፈቃዳቸው ሀላፊነታቸውን ለቀዋል። ያንንም ተከትሎ በምትካቸው ወይዘሮ እፀገነት መንግስቱ በምክትል አፈጉባኤነት ተመርጠዋል። በተስፋዬ ከበደ", "passage_id": "0f0c48ffa75c0fdd7b743425453cf4f8" }, { "cosine_sim_score": 0.46676838397979736, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስትና የፓርቲ አመራሮች የተሳተፉበት የ2013 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ መድረኩን ሲያስጀምሩ፤ ተቋማዊ አሰራርን ጠንካራ ለማድረግ ተግባርን መሰረት ተደርጎ የሚገነባ የአመራር ስርዓት እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል።የክልሉን ህዝብ የልማት እና መልካም አስተዳደር ተጠቃሚነትን ዓላማ ያደረገ መድረክ መሆኑንም አንስተዋል።የሲዳማ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ በበኩላቸው ከክልል ምስረታ ወዲህ በየዘርፉ በመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተከናወኑ የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ላይ የተገኙ ውጤቶችና በስራ አፈጻፀም የታዩ ጉድለቶችን በመለየት የአመራር ስርዓትን ማጠናከርን ታሳቢ ያደረገ መድረክ እንደሆነ ገልፀዋል።የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና በፖለቲካው ዘርፍ ጠንካራ እና ተፎካካሪ ክልል ለማድረግ በሚያስችል ደረጃ በመድረኩ ሰፊ ውይይት የሚደረግ ሲሆን መድረኩ ለሚቀጥሉት አራት ቀናት እንደሚቆይ ከክልሉ መንግስት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በመድረኩም ላይ የክልሉ ጠቅላላ አመራር፣ የሁሉም ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች የፊት አመራሮች ተገኝተዋል።", "passage_id": "1c73441b8faca10d9cb42f12596002ee" }, { "cosine_sim_score": 0.4612709879875183, "passage": " ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ የሚደረገውን ሽግግር እውን ለማድረግ በድርጅቱ ስምንተኛ ጉባኤ የሚተላለፉ ውሳኔዎች ወሳኝ ሚና እንዳላቸው የኦህዴድ ሊቀመንበር አቶ ሙክታር ከድር አስታወቁ።በአዳማ ከተማ ሦስተኛ ቀኑን የያዘው የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት / ኦህዴድ / ስምንተኛ ጉባኤ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ መምከሩን ቀጥሏል።በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የትግበራ ዓመታት ድህነት ተኮር የሆኑ ዘርፎችን በቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት በማጀብ በክልሉ  የ11 ነጥብ 2 በመቶ እድገት ለማስመዝገብ እንደሚሰራ ሊቀመንበሩ ገልፀዋል፡፡በእቅዱ የትግበራ ዓመታት ኢንዱስትሪ 18 በመቶ፣ ማኑፋክቸሪንግ 22 በመቶ፣ አገልግሎት 40 በመቶ፣ የህብረተሰቡን ቁጠባ 36 በመቶ ለማሳደግ የሚያስችሉ የማስፈፀሚያ ስልቶች በጉባኤው የሚቀመጡ ሲሆን የኢኮኖሚውን መዋቅራዊ ሽግግር ለማፋጠን የሚያስችሉ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉም አቶ ሙክታር ተናግረዋል፡፡የድርጅቱን ህልውና የሚፈታተኑ ትምክህትና ጠባብነት፣ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ የተንዛዙ አሰራሮችና ፍትሃዊነት የጎደላቸው የአመራር ሰጪነት ሂደቶች በጉባኤው የሚታዩ ጉዳዮች መሆናቸውንም  ገልጠዋል።እንደ አቶ ሙክታር ገለፃ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ያለገደብ የሚከበርባት አገር እውን ለማድረግ የህዝቡ መልካም አስተዳደር ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡በድርጅቱ መሪነት የተጀመሩትን የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ ስኬቶችን ወደአዲስ ምዕራፍ ለማሸጋገርም በስምንተኛው ድርጅታዊ ጉባኤ የሚቀመጡ ግቦች የላቀ ቦታ አላቸው ብለዋል፡፡ቀደም ሲል ድርጅቱ ባካሔዳቸው ሰባት ጉባኤዎች የአርሶና አርብቶ አደሩን፣ የሴቶችና ወጣቶች እንዲሁም የከተማ ነዋሪዎች የኑሮ ደረጃ የቀየረ አስደናቂ ድሎች መመዝገቡን ገልፀዋል፡፡ስምንተኛው ድርጅታዊ ጉባኤም በክልሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስኮች መሰረታዊ ለውጦች ለማምጣት የሚያስችሉ የትኩረት አቅጣጫዎችን ለመከለስ የሚረዱ አዳዲስ ሃሳቦችና ግብአቶች የሚሰበሰቡበት መሆኑን ተናግረዋል፡፡በአዳማ ከተማ 3ኛ ቀኑን የያዘው የኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት / ኦህዴድ / 8ኛ ጉባኤ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ መምከሩን ቀጥሏል።(ኤፍቢሲ)", "passage_id": "1441371c78c39cf5b70fe65373f85d57" } ]
829e11594f2d2a6ac0c1d5e4196ed64a
3db1fa7bfd34e9f97c064930816d03ee
የ2011 በጀት ዓመት የውጭ ዲሎማሲያዊ ተግባራት ስኬታማ እንደነበሩ ተገለጸ
በ2011 በጀት ዓመት የተከናወኑ የውጭ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ስኬታማ እንደነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ የሚኒስቴሩን የ2011 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም አስመልክተው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ እንደገለጹት የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ የትኩረት አቅጣጫ በሆኑት በኢኮኖሚ እና ዜጋ መር ዲፕሎማሲ፣ የአሜሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያ አውስትራሊያ ዓለምአቀፍ ተቋማት እንዲሁም የሚኒሰቴሩ አዲስ የሰው ኃይል ስምሪት አንፃር ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡   የኢትዮ ኤርትራ የንግድ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ የንግድ ስምምነቶች እየተዘጋጁ መሆኑንም ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል፡፡ የሁለቱን ሀገራት የንግድ ልውውጥ ህጋዊ ማድረጉ በሁለቱ ሀገራት መካከል አሁን ላይ የታየውን ሰላማዊ ግንኙነት የሚያጠናክርና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ይሆናልም ነው ያሉት፡፡ኢትዮጵያ ባለፈው በጀት ዓመት ከጅቡቲ፣ ኬንያና ሌሎች የቀጠናው ሀገራት ጋር በቀጠናው ሰላምና በኢኮኖሚው መስክ ዙሪያም ሰፊ ስራ ማከናወኗን ገልጸዋል።በሱዳን ተፈጥሮ የነበረው ችግር ወደ ሰላማዊ ሁኔታ እንዲመለስ ኢትዮጵያ የበኩሏን ድርሻ መወጣቷንም አስታውሰዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ሃይለሚካኤል በበኩላቸው ባሳለፍነው በጀት ዓመት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲና ቆንስላ ጉዳዮች ዙሪያ ከእቅድ በላይ መከናወኑን ተናግረዋል፡፡በበጀት ዓመቱ 168 ቢዝነስ ፎረሞች ተዘጋጅተው 1 ሺህ 150 ኩባንያዎች ኢትዮጵያን መጎብኘታቸውን የተናገሩት ሚኒስትር ዴኤታው፣ 225 ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ጠቁመዋል፡፡የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች ከውጭ ባለሃብቶች ጋር በሽርክና እንዲሰሩ ለማድረግ በተከናወነው ተግባርም 67 ትስስሮች መፈጠራቸውን ጠቅሰዋል።ያሳለፍነው በጀት ዓመት በተለያዩ ሀገራት በእስር ላይ የነበሩ ከ27 ሺህ በላይ ዜጎች ከእስር ተፈተው ወደ ሀገራቸው የተመለሱበት እንደነበርም ገልጸዋል። በተጨማሪም በውጭ ሀገራት የነበሩና የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው 112 ሺህ 615 ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል ብለዋል፡፡ አሁንም ከ4 ሺህ በላይ ዜች በተመሳሳይ ሆኔታ በተለያዩ የውጭ ሀገራት በእስር ላይ የሚገኙ ሲሆን ለማስመለስ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ አስገንዝበዋል፡፡የአህጉራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ማርቆስ ተክሌ በበኩላቸው የኢትዮጵያ የገቢ አጋር እንደሆኑ የሚገለጽላቸው  የአሜሪካ፣ አውሮፓ እና እስያ አህጉራትና አገራትን ጨምሮ አለም አቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ያለውን የለውጥ ሂደት እንደሚደግፉ የማስገንዘብ ሥራ ተከናውኖ አመርቂ ውጤቶች ተገኝተውበታል፡፡ አገራቱ ለውጡ ተቋማዊ ሆኖ እንዲቀጥል ጠንካራ ድጋፍ እንደሚያደርጉም ታውቋል፡፡    
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31264/
[ { "cosine_sim_score": 0.41633135080337524, "passage": "የኢፌዴሪ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ውጪ ግንኙነት ብሄራዊ ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ እንዲመራ የሚያስችል አላማ አስቀምጦ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ገለጸ ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአዲሱ ሪፎርም ተመሥረቶ የመደባቸውን አምባሳደሮችና ሚሲዮነሮች አቅምን ለማጎልብት የሚረዳ ሥልጠና ለአሥር ቀናት የሚቆይ ሥልጠና አዘጋጅቷል፡፡ሥልጠናው ከዛሬ የሚጀምር ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶክተር ወርቅነህ ገብየሁ  ተገኝተው ሥልጠናውን አስጀምረውታል ።በሥልጠነው ማስጀመሪያ ስነስረዓት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ሚኒስትሩ ዶ/ር ወርቅነህ ገብየው እንደተናገሩት ሠልጣኖቹ በተመደቡብት ሀገር የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ማስቀደምና ዜጎቻቸውን ማገልገል ቅድሚያ ሊሠጡት የሚገባ ጉዳይ መሆኑን አንስተዋል፡፡የሀገራት ግንኙነት በዋናነት የሚመሰረተው በዲፖሎማሲያዊ ስኬት መሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ እውቀትን፤የሰው ሀይልንና ዘመኑ ያፈራቸውን ዲጂታል መሳሪያዎች በአግባቡ በመጠቀም ውጤታማ ስራ ከፊታቸው እንደሚጠብቃቸውም አንስተዋል፡፡ለየት ባለ መልኩም ሥራውን ማገዝ እንዲችሉ የትዳር አጋሮቻቸው በስልጠናው በመጨረሻ እንዲካተቱ ተደርጓል ብለዋል፡፡በስልጠናው 20 አምባሳደሮችና ሁለት ሚሲዮነሮች የተካተቱ ሲሆን ከውጪ ግንኙነት አካላትና ከተለያዩ ተቋማት በተውጣጡ አሰልጣኞች በተዘጋጁ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ቆይታ እንደሚኖራቸው ማወቅ ተችሏል፡፡", "passage_id": "f3f34aca4baba2470015320719cb4c2b" }, { "cosine_sim_score": 0.40875813364982605, "passage": " – ኢትዮጵያ ባለፉት ተከታታይ ዓመታት በኢኮኖሚ መስክ ያስመዘገበችው ለውጥ አመርቂ መሆኑን የአፍሪካ ኅብረት ቋሚ ተወካይና በኢትዮጵያ የብሪታንያ አምባሳደር ግሪግ ዶሬይ ገለጹ።አምባሳደሩ ግሪግ እንደገለጹት በኢትዮጵያ እየተመዘገበ ያለው ተከታታይ ዕድገት መንግሥት ከወሰዳቸው ትክክለኛ የልማት ፖሊሲዎች ትግበራ የመነጨ ነው።የኢትዮጵያ መንግሥት በኢኮኖሚው መስክ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት የወሰዳቸው እርምጃዎች አገሪቱን ወደ ትክክለኛው የዕድገት አቅጣጫ እየመራት መሆኑን ነው አምባሳደሩ ተናግረዋል።ኢትዮጵያ ለሰው ኃብት ልማት ዕድገት ከፍተኛ ትክረት በመስጠት በትምህርት፣ በጤና በሌሎች ማህበራዊ ልማቶች የጎላ ለውጥ ማምጣት እንደቻለችም በአድናቆት ገልጸዋል።እንዲያም ሆኖ ኢትዮጵያ ሥር ከሰደደ ድህነት ለመላቀቅ እያደረገች ያለውን ሁልን አቀፍ ጥረት አጠናክራ መቀጠል እንደሚኖርባት አምባሳደሩ አመልክተዋል።እንደ አምባሳደር ግሪግ ገለፃ “ሁሉም ነገር በትክክለኛ አቅጣጫ እየተጓዘ ነው፤ ዘላቂነቱ ለማረጋገጥም ቀጣይነት ያለው ትክክለኛ ውሳኔ ማሳለፍ ይገባል” ብለዋል።አምባሳደር ግሪግ ዶሬይ እንዳሉት በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ግንኙነት በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ የተመሰረተ ሲሆን የትብብር መስኮች የበዙና መልካም የሚባሉ ናቸው።“በኢትዮጵያና በብሪታንያ መካከል ያለው የሁለትዮሽ የልማት ትብብር በዓለም ካሉ መርሃ ግብሮች ትልቁ ነው። አሁንም በዚሁ ይቀጥላል ብዬ አምናለሁ” ሲሉ ገልጸዋል።የብሪታንያ መንግሥት ለኢትዮጵያ የልማት መርሃ ግብሮች ማስፈጸሚያ እንዲውል በየዓመቱ የ300 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ ያደርጋል።የሁለቱ አገራት የንግድና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ከነበረበት ዝቅተኛ ደረጃ አሁን እያደገ መምጣቱን አስረድተዋል።ብሪታንያ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2009 ከኢትዮጵያ የምታስገባው የሸቀጥ መጠን 48 ሚሊዮን ፓውንድ ብቻ የነበረ ሲሆን በ2013 ግን ወደ 70 ሚሊዮን ፓውንድ አድጓል፡፡በተመሳሳይ ወቅት እንግሊዝ ወደ ኢትዮጵያ የላከችው ምርት ከ77 ሚሊዮን ፓውንድ ወደ 99 ሚሊዮን ፓውንድ አድጓል።በተመሳሳይ  የአየር ንብረት ለውጥ ኢትዮጵያና ብሪታንያ ከሚተባበሩባቸው መስኮች አንዱ ነው።አምሳደሩ “የኢትዮጵያ መንግሥት ከካርበን ልቀት የፀዳ አረንጓዴ ኢኮኖሚ በመገንባት በ2025 መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ጎራ ለመሰለፍ የሚያደርገው ጥረት እውቅና የሚሰጠው ነው” ብለዋል።ኢትዮጵያ የምትከተለው የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲም ከራሷ አልፎ ለሌሎች አገራት በአርያነት የሚጠቀስ መሆኑንም አስረድተዋል።የብሪታንያ መንግሥትም በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ለሚሰሩ የግልና የመንግሥት ተቋማት የ45 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ እንደሚያደርግ አምባሳደሩ ጠቁመዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ብሪታንያ በኢትዮጵያ የቆንስላ ጽህፈት ቤቷን ከፍታ መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማድረግ ከጀመረች ከ70 በላይ ዓመታትን ማስቆጠሯ መረጃዎች ያመላከትሉ።", "passage_id": "09f4b7f2c208b3dcdc29c80c4239fa75" }, { "cosine_sim_score": 0.3974907398223877, "passage": "ከአሜሪካ ፣ከኤስያና ከሌሎችም የዓለማችን አገሮች ወደ ሀገራችን ከገቡ ጎብኝዎች 3ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢፊዲሪ  ባህልና  ቱሪዝም  ሚኒስቴር  አስታወቀ ፡፡ሚኒስቴሩ ዛሬ ለዋልታ በላከው መግለጫ እንደገለጸው፤ በ2009 በጀት ዓመት በ12 ወራት ውስጥ 886 ሺህ 897 ጎብኝዎች ወደ ሀገራችን በመግባት የተለያዩ የቱሪዝም መስህቦችን መጎብኘት ችሏል  ፡፡ከጎብኝዎች የተገኘ የገቢም 3 ቢሊየን 320 ሚሊየን 542 ሺህ 3 መቶ 68  የአሜሪካን ዶላር  መሆኑን አስታውቋል ፡፡ይህም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስመዘግበዋለው ብሎ ካቀደው አንጻር ሲታይ 88 ነጥብ 7 በመቶ መፈጸሙን አመልክቷል ፡፡ ይሁንና የዘንድሮው ገቢ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃጸር 2 ነጥብ 5 በመቶ ማለትም 86 ሺህ 976 ሺህ 864 የአሜሪካን ዶላር ቅናሽ ያሳያል ነው ያለው ፡፡ባለፈው 2008 በጀት ዓመት ወደ ሃገራችን ከገቡት ከ910 ሺህ 128 የውጭ አገር ጎብኝዎች ተገኝቶ የነበረው ገቢ 3 ቢሊየን 407 ሚሊዮን 519 ሺህ 232 የአሜሪካን ዶላር መሆኑን አስታውሷል ፡፡ከምንም በላይ በአገራት ሰላምና ፅጥታ ላይ የተመሰረተው ቱሪዝም ዘርፍ ምንም ጊዜ ቢሆን ተጠቃሚነታችንን ልናረጋግጥበት የምንችለው እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በሚያበረክተው ሰላም ዘብ በመቆሙ መግለጫው አስገንዝቧል ፡፡ስለሆነም ሁሉም ለአገሪቱ ሰላም፣ እድገትና ብልፅግና እንዲሰራ ሚኒስቴሩ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡", "passage_id": "3d51a5396163b8617d1b61d074f31828" }, { "cosine_sim_score": 0.39302241802215576, "passage": " አዲስ አበባ፡- በኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ዘርፍ የሚስተዋሉ የሙስናና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመከላከልና በመፍታት ረገድ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወኑን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ\n የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክተር አቶ ጌታዬ ማሞ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፣ ኢንስቲትዩቱ ከ2009 \nዓ.ም እስከ 2011 ዓ.ም በመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ፣ በኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮች እንዲሁም አገር \nአቀፍ የኢንዱስትሪ ሙስናን የመከላከል ስትራቴጂ ላይ ያተኮሩ ጥናቶችን በማድረግ ሙስናን የመከላከልና መልካም \nአስተዳደርን የማስፈን ተግባራትን አከናውኗል። እንደእርሳቸው ገለፃ፣ የኢንስቲትዩቱ የስነ ምግባርና \nፀረ-ሙስና ክፍል በስነ ምግባር መርሆዎች፣ በፀረ ሙስናና በጨረታ ሕግጋት፣ በመንግሥት ንብረት አስተዳደር እንዲሁም \nበመልካም አስተዳደር መርሆች ላይ ያተኮሩ የአመለካከት ግንባታ ስልጠናዎችን በመስጠት ስነ ምግባርን አጎልብቶ ሙስናን\n በዘላቂነት መከላከል ላይ ያተኮረ ሥራ ሰርቷል። የተጭበረበሩ ሰነዶችን በመጠቀም ወንጀል ላይ በተሳተፈ \nግለሰብ ላይ ሕጋዊ እርምጃ አስወስዷል፤ከመመሪያ ውጭ በሆነ አሰራር ለውጭ ጉዞ አበል ሊከፈል የነበረን ገንዘብ \nማዳንና የኢንስቲትዩቱ ንብረት የነበረ መኪና ተዘርፎ ከተደበቀበት ማስመለስ ተችሏል።ከዚህ በተጨማሪም በሦስት ዓመታት\n ጊዜ የቀረቡለትን ቅሬታዎች በተገቢው ሁኔታ በማጣራት ስህተት የተገኘባቸው እንዲስተካከሉ አድርጓል። \nዳይሬክተሩ የሙስና ምንጮችን በዳሰሳ ጥናት ለይቶ ሕግ እንዲወጣ በማድረግና አገልግሎት አሰጣጥን በማቀላጠፍ \nየደንበኞችን እርካታ 92 በመቶ ማድረስ እንደተቻለም ጠቁመው፤ ኢንስቲትዩቱ ሙስናን ቀድሞ በመከላከል፤ ችግሮች \nከተፈጠሩም በኋላ ለሕግ በማቅረብና የመንግሥትን ገንዘብ በቁርጠኝት በማስመለስ ግንባር ቀደም ተቋም ሆኖ እንደተመረጠ\n ተናግረዋል። ‹‹ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ ትብብሮች የፀረ-ሙስና ትግሉ መሰረቶች ናቸው›› ያሉት ዳይሬክተሩ፣ ኢንስቲትዩቱ ከበርካታ ዘርፉ ተዋናዮች ጋር በትብብር እየሰራ እንደሆነ ገልጸዋል።\n ለባለድርሻ አካላት ተከታታይ ስልጠናዎችን መስጠት፣ ከኢንስቲትዩቱ ኃላፊነት ጋር ተዛማጅነት ያላቸው የኢንዱስትሪ \nታሪፍና የኢንቨስትመንት ሕግጋት በተገቢው መንገድ መተግበራቸውን በጥናት ማረጋገጥና ለክፍተቶች መመሪያ እንዲወጣላቸው\n ማድረግ የተቋሙ የ2012 በጀት ዓመት ዋነኛ ዕቅዶች መሆናቸውንም ዳይሬክተሩ አስረድተዋል፡፡ አዲስ ዘመን ታህሳስ 1/2012 አንተነህ ቸሬ", "passage_id": "80570c92443d45dd4ae1de712ad5304c" }, { "cosine_sim_score": 0.38809072971343994, "passage": "፡- ከአገራዊ የ100 ቀናት ዕቅድ ውስጥ 60 በመቶ ያህል ሥራውን ማከናወን እንደቻለ የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ  የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል፣ በማዘመንና ምቹ የሥራ አካባቢን ለመፍጠር ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑም ጠቁሟል፡፡ኮሚሽነሩ አቶ በዛብህ ገብረየስ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ቀልጣፋና ውጤታማ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት በመዘርጋት አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻል የመጀመሪያው ቁልፍ ሥራው ነው፡፡ ይህን ለማድረግም ቀደም ሲል የነበረው የሲቪል ሰርቪስ አሠራርና አካሄድ በመልካም ገጽታው የሚታወቅበትን ሁኔታ ማስተካከል መነሻ ሥራ ሲሆን፤ በቀሪ ቀናትም አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመንና የተሳለጠ ለማድረግ እየተሠራ ነው፡፡ቀደም ሲል የነበረውን የውጤት ተኮር መመዘኛ ስርዓት በተለይም አብዛኞቹ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ወረቀት የሚበዛባቸው፣ ለመረዳት ግልጽ አይደሉም፣ ሥራዎቹ ውስብስብ ናቸው፣ የሚሉና መሠል ችግሮች ይነሱ እንደነበር ኮሚሽነሩ አስታውሰው፤ እነዚህን ችግሮች ለመፍታትም ቀላል የአሠራር ስርዓቶችን ለመዘርጋት የተቀናጀ የመረጃ ስርዓት ፕሮጀክት ላይ የሚሠሩ ፓኬጆች በየተቋማቱ ላይ እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም100 በሚሆኑ የመንግሥት ተቋማት ውስጥ እየተተገበሩ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ቀርፆ መተግበር ሌላው ተግባር ነው ያሉት ኮሚሽነሩ ይህ ቁልፍ  ተግባር ከዓለም ባንክና ከእንግሊዝ ተቋም ጋር ግንኙነት በመፍጠር የውጭ አገር ባለሙያዎችን በማምጣት የፍኖተ ካርታ ምሰሶዎች ላይ ያተኮረ መድረክ ተዘጋጅቷል ብለዋል፡፡ ከ60 በላይ      ባለሙያዎች፣ የቢሮ ኃላፊዎች፣ በሥራው ላይ ከፍተኛ ዕውቀት አላቸው የሚባሉ አካላት ከዓለም ባንክ ባለሙያዎች ጋር በመሆን መነሻ እያዘጋጁ እንደሆነና የጥራት ማረጋገጥና ተገቢ ግብዓቶችን ሰጥቶ ወደ ተግባር የማስገቢያ ዐውደ ጥናት ለአንድ ቀን እንደሚካድ ጠቁመዋል፡፡ ፍኖተ ካርታውም ረቂቅ ተዘጋጅቶ በቀሪ አንድ ወር ውስጥ ተጠናቅቆ የሕዝብ ውይይት ይደረግበታል፡፡እንደ ኮሚሽነሩ ገለጻ የሰው ሀብት ልማትና አመራር ስርዓትን ማዘመን ሌላው ተግባር ሲሆን፤ በዚህም አገር አቀፍ የሰው ሀብት ልማት ፖሊሲና ስትራተጂ ሰነድ እየተዘጋጀ ነው ብለዋል፡፡ የሚወጡ መመሪያዎች፣ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ሁሉ የነበረውን ችግር በሚቀርፍና በአሁኑ ወቅት የተጀመረውን አገራዊ ለውጥ በሚደግፍ አግባብ እየተሠራ እንደሆነም አብራርተዋል፡፡በተለይም የመንግሥት አሠራር በግልጽነት፣ ተጠያቂነትና በፍትሐዊነት ላይ እንዲሆንና የእነዚህ ድምር ውጤትም ሰላምን ያሰፍናል በሚል እየተሠራም ነው ያሉት ኮሚሽነር በዛብህ በዚህም አዳዲስ ምሩቃንን ወደ ሲቪል ሰርቪሱ የሚገቡበት የምልመላ ስርዓት መዘርጋት በመቶ ቀናት ውስጥ በትኩረት የሚሠራበት ነው ብለዋል፡፡ ወጣቶች ከዩኒቨርሲቲ ጀምሮ ወደ ሲቪል ሰርቪሱ የሚገቡበት ሁኔታ የሚመቻችበትና ተማሪዎቹ ገና በትምህርት ቤት ሳሉ ቀድመው ወደ ሥራ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማከናወን ልምዱ ካላቸው ተቋማት ጋር ትስስር መፈጠሩን አብራርተዋል፡፡የሥራ ምዘናና ደረጃ አሰጣጥ (ጂኤጂ) በሁሉም የአገሪቱ ተቋማት ውስጥ ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር ማድረግ በመቶ ቀናት ውስጥ የታቀደ ሲሆን፤ 99 በመቶ ያህል መጠናቀቁን አቶ በዛብህ ጠቁመዋል፡፡ አገር አቀፍ የሰው ሀብት ልማትና ሥራ አመራር ማደራጀት ጋር ተያይዞም ለረጅም ዓመታት በተቋሙ ያሉ የሌሎች መስሪያ ቤቶች መረጃዎችንም የማጠናቀር ሥራ ዘመናዊ በሆነ መንገድ የመያዝና የወረቀት ሰነዶችን ቦታ በማስለቀቅ በዲጂታል ቴክኖሎጂ የመተካት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡ እስከአሁን 12 ሺህ 800 ሰነዶች በዚህ መልኩ ተስተናግደዋል፡፡ ይህም በዕቅድ የተያዘው በመቶ ቀናት ውስጥ ካሉት 100 ሺህ በላይ ሰነዶች 25 ሺህ የሚሆነውን መሥራት ነበር፡፡ ከኦዲት ጋር ተያይዞ ያሉ ሥራዎችን ደግሞ ያሉትን ሥራዎች በመቶ ቀናት ውስጥ ሊያልቅ የማይችል መሆኑ በመገምገሙ ይህን የሚሠራ የፕሮጀከት ጽህፈት ቤት ሊከፈት እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡እንደ ኮሚሽነሩ ገለጻ በሥራው ላይ ያጋጠሙ ችግሮች እንዳሉም ኮሚሽነሩ አልሸሸጉም፡፡ ከተቋማት በተለይም ከዩኒቨርሲቲዎች የሚመጡ በርካታ ቅሬታዎችን ማድመጥ በርካታ ስትራተጂካዊ ጉዳዮችን በሚፈለገው ደረጃ ላለማየት ተፅዕኖ አሳድሯል፡፡ እንደ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ያሉ የፈረሱ ተቋማት ሥራዎች ማጠናቀቅ፣ ተጠሪ ተቋማት በተለይ የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ከፍተኛ የመልካም አስተዳደር ችግር ነበር በሚል የሠራተኛውና የአመራሩ መስተጋብር ጥሩ አለመሆንና መሰል ችግሮች በሥራው ያጋጠሙና ጎታች የነበሩ ምክንያቶች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ለችግሮች መፍትሔ በማስቀመጥ በመሠራቱ ተጨባጭ ውጤት መጥቷል በማለት ሥራዎችንም በቀሪ ቀናት ለመተግበር በትኩረት እተሠራ እንደሆነ አመላክተዋል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 1/2011", "passage_id": "311c7267a355c3a7be8059e468a629b6" }, { "cosine_sim_score": 0.3806971311569214, "passage": "ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ወደ ስራ የተገባው  የተለጠጠ ዕቅድ ተይዞ ቢሆንም  ከተቀመጠው ግብ ጋር ተቀራራቢ ውጤት በመመዝገቡ ዜጎችን በየደረጃው ተጠቃሚ አድርጓል።የተመዘገበው ዕድገትም የአፍሪካ አህጉር አማካይ እድገት እጥፍ መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትሩ፣ “ይህም ሌላው ዓለም ያልደረሰበትና ውጤታማ መሆኑን ያመለክታል”ብለዋል።ዕድገቱ ድህነትን በከፍተኛ ፍጥነት መቀነስ አስችሏል ያሉት አቶ ሬድዋን፣ የድህነት መጠኑ በ1997 ከነበረበት 39 በመቶ በተያዘው ዓመት መጨረሻ ወደ 22 በመቶ መውረዱንም በማሳያነት አቅርበዋል።በተጨማሪም “የዜጎችን ተጠቃሚነት ፍትሃዊ በሆነ መንገድ አረጋግጧል፤ በአገር ደረጃ በምግብ ራሳችንን እንድንችልም አድርጎናል” ሲሉ ተናግረዋል።በአምስት ዓመታት ውስጥ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በመስኖ እንዲለማ የተደረገ ሲሆን፣ ግማሽ ያህሉ አርሶ አደርም ገበያ ተኮር የሆኑ ምርቶችን በሚያመርትበት ደረጃ ላይ ደርሷል።በቀጣዩ የአምስት ዓመት ዕቅድም እያንዳንዱ አርሶ አደር የመስኖ ተጠቃሚ እንዲሆንና በዓመት ሶስት ጊዜ እንዲያመርት ይደረጋል።የቁጠባ አቅምን ለማሳደግ የተያዘው ግብ ስኬታማ መሆኑን የተናገሩት ሚኒስትሩ፣ ከዕቅድ ዘመኑ በፊት የነበረው የ43 ቢሊዮን ብር ቁጠባ ወደ 133 ቢሊዮን ብር ማደጉንም አመልክተዋል።ይሁን እንጂ ከሰሃራ በታች ካሉት የአፍሪካ አገሮች አማካይ የቁጠባ ምጣኔ ጋር ሲነጻጸር አሁንም በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ስለሚገኝ ትኩረት ያሻዋል ብለዋል።አማካይ አገራዊ የዋጋ ግሽበቱን በነጠላ አኅዝ ማቆየት መቻሉ ሌላው በዕቅድ ዘመኑ የተመዘገበ ስኬት መሆኑንና በቀጣዩ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመንም መንግስት ይህንን ለማሰቀጠል እንደሚሰራ ተናግረዋል።በመጀመሪያው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ከተያዙት ግዙፍ ፕሮጀክቶች መካከል የስኳር ፋብሪካዎችና የአገር አቀፍ ባቡር ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው ጊዜ አለመጠናቀቃቸውንም አንስተዋል።ለፕሮጀክቶቹ በጊዜያቸው አለመጠናቀቅም የፋይናንስ አቅም ውስንነትና የማሰፈፀም አቅም ጉድለቶች ዋነኛ ማነቆዎች እንደነበሩ ነው ሚኒስትሩ ያብራሩት።በአንጻሩ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፣ የሲሚንቶና የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ልማት ፕሮጀክቶች በታለመላቸው ጊዜ እየተከናወኑ መሆናቸውንም ሚኒስትሩ አስረድተዋል።በሁሉን አቀፍ የገጠር መንገዶች ተደራሽነት ፕሮግራም በዕቅድ ዘመኑ 71 ሺህ ኪሎሜትር መንገዶችን ለመገንባት የታቀደ ቢሆንም፤ ማከናወን የተቻለው 40 ሺህ ኪሎሜትር ብቻ በመሆኑ ሌላው የዕቅዱ ጉድለት ሆኖ ተነስቷል።በወጪ ንግድና በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኩል የተያዙት ግቦች በታለመላቸው መንገድ ሰኬታማ አለመሆናቸውም እንዲሁ።የቀጣዩ አምስት ዓመታት ዕቅድም በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን የተመዘገቡ ስኬቶችንና የታዩ ጉደለቶችን በማገናዘብ የተዘጋጀ ነው። በጅምር ያሉትን ሥራዎችም ለመጨረስ ያስችላል ብለዋል ሚኒስትሩ።ስለሆነም በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ግብርናው በኢኮኖሚው ውስጥ ያለው የ40 በመቶ ድርሻ ወደ 36 በመቶ እንዲወርድ ይደረጋል፤ በምትኩ ኢንዱስትሪው በተለይም ደግሞ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ በኢንዱስትሪው ውስጥ የላቀ ድርሻ እንዲይዝ ይደረጋል።አቶ ሬድዋን እንዳሉት ይህንን ለማሳካት ለኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት አጠናክሮ ማስቀጠል፣ የኃይል አቅርቦትን ማሳደግ፤ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ማነቆዎችን መፍታት በዕቅዱ ትኩረት የሚሰጣቸው ጉዳዮች ናቸው።የአገር ውስጥ የቁጠባ አቅምን አሁን ካለው በበለጠ የማሳደግና የራሳችንን ልማት በራሳችን አቅም የማከናወን ሥራም በዕቅዱ ትኩረት ይሰጠዋል ነው ያሉት ሚኒስትሩ።የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታትና የልማታዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ አሰተሳሰብን በሁሉም አካባቢዎች ማስረጽ ሌላው ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ ነው።እንዲሁም ስኬት በተመዘገበባቸው እንደ ትምህርት ባሉ የማህበራዊ ልማት መስኮችና በመሰረተ ልማት ዘርፉ ላይ ጥራትን ለማስጠበቅ እንደሚሰራ አቶ ሬድዋን ሁሴን ተናግረዋል።", "passage_id": "538d42b8b0617d12eb0f472682406cb7" }, { "cosine_sim_score": 0.37896203994750977, "passage": "አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን በነበራቸው የስራ ጉብኝት ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በሌሎች የሁለትዮሸ ጉዳዮች ላይ ስኬታማ የዲፕሎማሲ ስራ ማከናወናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሱዳን የነበራቸውን የአንድ ቀን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።በነበራቸው ቆይታም ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክና ከሽግግር መንግስቱ ሉአላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አብደል ፈታ አል ቡርሃን ጋር ተወያይተዋል።ውይይታቸውም በዋናነት የህዳሴ ግድብን በተመለከተና በሌሎች ሁለትዮሽ እንዲሁም ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጉብኝቱን አስመልክቶ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያና ሱዳን ሽግግር ላይ መሆናቸው ይበልጥ ተቀራርበው እንዲሰሩ እድል ፈጥሯል።የኢትዮጵያና ሱዳን ወዳጅነት ከመሪዎች ባሻገር ህዝባዊ መሰረት እንዳለውም ጠቅሰዋል።ከዚህ አንጻር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሱዳን ቆይታቸው የኢትዮ-ሱዳን ግንኙነትን ይበልጥ ማስተሳሳር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ከሱዳን መሪዎች ጋር መምከራቸውንም ገልጸዋል።ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ላይ መጠነኛ ቅሬታ ስታነሳ መቆየቷን አስታውሰው፤ “መሪዎቹ ግድቡን በሚመለከት የሚነሱ ቅሬታዎችን በውይይት ብቻ ለመፍታት ስምምነት ላይ ደርሰዋል” ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ግድቡ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ለሱዳንም ጥቅም እንዳለው ማስረዳታቸውን አቶ ገዱ አውስተዋል።የሶስትዮሽ ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት አማካኝነት መከናወኑ ደግሞ “ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ” ማበጀት እንደሚገባ አመላካች መሆኑን መሪዎቹ ማንሳታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።በመሆኑም አፍሪካ መር የሆነው ድርድር በስኬት እንዲጠናቀቅ የሁለቱም ሃገራት መሪዎች በቁርጠኝነት ለመስራት መተማማን ላይ መድረሳቸውንም ጠቁመዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሜሪካ “ሽብርተኝነትን ትረጃለሽ” በሚል ሱዳንን ካስቀመጠችበት ‘ጥቁር መዝገብ’ እንድታነሳ በብርቱ መስራታቸውንም አንስተዋል።”ሱዳን በዚህ መዝገብ ውስጥ መቀመጧ ደግሞ በኢኮኖሚዋ ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል” ነው ያሉት።በመሆኑም መሪዎቹ በውይይታቸው ኢትዮጵያንም ሆነ ሱዳንን የሚገጥማቸው ችግር የጋራ ጉዳት ማምጣቱ አይቀሬ መሆኑን በመግለጽ በማናቸውም ሁኔታ ተደጋግፈው ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸውንም ነው የተናገሩት።በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የውጭ ቋንቋና ዲጂታል ሚዲያ ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም መሪዎቹ የትኛውንም አይነት ችግር በውይይት መፍታት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ አጽንኦት ሰጥተው መወያየታቸውን አስረድተዋል።የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ የሱዳን ፖለቲካዊ ሽግግር በሰላም እንዲፈታ ኢትዮጵያ ላበረከተችው አስተዋጽኦ ምስጋና ማቅረባቸውንም ሃላፊዋ ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ሰላምና ልማት ከሱዳን ተነጥሎ ሊታይ እንደማይችል ማንሳታቸውንም ነው የገለጹት።መሪዎቹ የሁለቱ ሃገራት ስኬት ከቀጠናው ባለፈ ለአፍሪካ የሚኖረው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን በማመን ትስስሩን ይበልጥ ለማጠናከር በቁርጠኝነት ለመስራት መተማመናቸውንም ሃላፊዋ ጠቁመዋል።የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በቅርቡ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ የተገለጸ ሲሆን፤ በቆይታቸውም ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።", "passage_id": "35f4e4d5d894b50cc9baac4cea51c635" }, { "cosine_sim_score": 0.3760156035423279, "passage": "አዲስ አበባ፡- ባለፈው አንድ ዓመት በተለይ በውጭ ግንኙነት ረገድ የተከናወኑ ስኬታማ ተግባራትን ቀጣይ ለማድረግ የዲፕሎማቶችን አቅም ይበልጥ ማጎልበትና ምደባቸውም ብቃትን መሰረት ያደረገ ሊሆን እንደሚገባ ተጠየቀ። ከአዲስ ዘመን ጋር ቆይታ ያደረጉት የፖለቲካ ሳይንስ መምህር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እንደገለፁት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ባለፈው አንድ ዓመት ከፍተኛ ልዩነት ከፈጠሩባቸው ጉዳዮች አንዱ የዲፕሎማሲ መስክ ነው። በተለይ ኤርትራን ያለሦስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት በሰላም በማቀፍ የቆየውን ልዩነት በማፍረስ ሰላማዊ ግንኙነት እንዲመሰረት ማድረጋቸው የሚደነቅ ነው። ይህን ስኬት ቀጣይ ለማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ የዲፕሎማሲ ግንኙነቶች ዋነኛ ተዋናይ የሆነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተሻለ መልኩ በእውቀትም በልምድም መጎልበት እንደሚገባው አፅንኦት የሰጡት ፕሮፌሰር መረራ፤ «በየአገሩ የሚመደቡ ዲፕሎማቶችም በድርጅት ኮታ የሚመደቡና ለገዥው ፓርቲ የሚታመኑ ሳይሆን የአገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም ሊያስከብር በሚችል እውቅትና ችሎታ እንዲሁም ለአገር ባላቸው ታማኝነት መመስረት ሊመደቡ ይገባል» ሲሉ ገልፀዋል። የሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሥልጠናና የማማከር ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ዋቅጋሪ ነገሪ፤ ባለፈው አንድ ዓመት ዶክተር ዐብይ ከተለያዩ አገራት ጋር በፈጠሩት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ኢትዮጵያ አንገቷን ቀና እንድታደርግና በሁለት እግሯ ቆማ እንድትታይ ማድረግ መቻላቸውን አብራርተዋል። ከሁሉ በላይ ጎረቤት አገራትን ወደ ሰላም ለማቅረብ ጅቡቲ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ፣ ኬንያ እንዲሁም ደቡብና ሰሜን ሱዳንን ለማስማማት በአሸማጋይነት በመሳተፍ የቀጣናው የህዝብ ቁርኝት በዘመናዊ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ይበልጥ እንዲጠብቅ ምክንያት መሆናቸውን ጠቅሰዋል። ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በሄዱባቸው ቦታዎችም እስር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያን እስረኞችን በማስፈታት ወደ አገር ቤት እንዲመለሱ ማድረጋቸውም ትልቅ ስኬት መሆኑ ሊዘነጋ እንደማይገባው አፅንኦት የሚሰጡት ዶክተር ዋቅጋሪ፤ «ተግባሩ ዜጎችን ማስቀደምና ለሰው ልጅ ክብር መስጠትን ያሳያል፤ አንድ የአገር መሪ መሰረቱም ሆነ የሚያገለግለው ህዝብን ስለመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ከሁሉ በፊት ህዝብ የሚል መርህ እንዳላቸው ምስክር ይሰጣል» ብለዋል። ይህን ስኬት ቀጣይ ለማድረግ የዲፕሎማሲው ተግባራት የሚከታተሉና የሚቆጣጠሩ፤ ወጥና የተሰናሰለ ሥርዓት መገንባት እንደሚያስፈልግ ያመላከቱት ዶክተር ዋቅጋሪ፤ በዲፕሎማሲው መስክ የሚመደቡ ዲፕሎማቶችም አገሪቱ ልትደርስበት ያስቀመጠችውን ከፍታና ግብ ማሳካት በሚያስችል መልኩ ይበልጥ በብቃታቸው የሚመረጡ ሊሆኑ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር\nዶክተር ዐብይ አህመድ\nከቀናት በፊት በወቅታዊ\nአገራዊና አካባቢያዊ ጉዳዮች\nላይ ለጋዜጠኞች መግለጫ\nበሰጡበት ወቅት፤ በአንድ\nዓመት የሥልጣን ቆይታቸው\nከፍተኛ ልዩነት ከፈጠሩባቸው\nጉዳዮች አንዱ የውጭ\nግንኙነት ስለመሆኑ መመስከራቸው\nይታወሳል።አዲስ ዘመን መጋቢት 24/2011በ", "passage_id": "4153bd28887620f3d6da5a86ba7352d5" }, { "cosine_sim_score": 0.3671027421951294, "passage": "የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ዋነኛ ማጠንጠኛ ዜጎቿ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታውቀዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2011 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት የውጭ ግንኙነት እንቅስቃሴው የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ፣ ዓለም አቀፍና ክልላዊ ሁኔታን በሚያንጸባርቅ መልኩ የዜጎችን ክብር፣ መብት እና ጥቅምን በሚያስከብር መልኩ ተከልሷል፡፡በየክፍለ አለማቱ ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲን በማጠናከር የዜጎችን ደህንነት እና ክብር ለማስጠበቅ ጥረት መደረጉንም አስረድተዋል፡፡ በዚህም መሰረት በተለያዩ አገራት የታሰሩ ከ15 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ተፈተው ወደ ሃገራቸው ገብተዋል ብለዋል፡፡በተጨማሪም በተለያየ ምክንያት የስራ ውላቸው የተቋረጠ ከ76 ሺህ በላይ ዜጎች ያለ እንግልት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን አስታውሰዋል፡፡የውጭ ግንኙነት ጥረት ከዜጎች በመቀጠል በዋናነት በጎረቤት ሃገራት ላይ ያተኮረ እና ሁሉንም ጎረቤት ሃገራት ያማከለ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል፡፡በተለይ ከኤርትራ ጋር የነበረን የጦርነት ጥላ ያጠላበት ድባብ ወደ ሰላማዊ አየር ለመቀየር ሰፊ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡በተጨማሪም በኬንያ እና ሶማሊያ፣ በጂቡቲ እና በኤርትራ፣ በደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች መካከል ሰላምን ለመፍጠር ኢትዮጵያ የድርሻዋን እየተወጣች ነው ብለው አሁን ደግሞ በሱዳን ሰላምን ለማምጣት ቀጣናዊ የመሪነት ሚናን ለመወጣት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው ሲሉ አስረድተዋል፡፡በሌላም በኩል ለክፍለ አህጉራዊ እና አህጉራዊ ሰላም እየተሰራ ሲሆን በተለይ በቀይ ባህር ላይ ክፍለ አህጉራዊ የጋራ የቀይ ባህር አካባቢ ፖሊስ እንዲኖር ጥረቶች መጀመራቸውን ገልጸዋል፡፡በመሆኑም ዋነኛ የንግድ መተላለፊያ በሆነው ቀይ ባህር የባህር ላይ ውንብድና፣ ሽብርተኝነት እና የታጠቁ ሃይሎች እንቅስቃሴን ለመቆጣጠር የባህር ሃይል ማቋቋም አስፈላጊ በመሆኑ የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን አስረድተዋል፡፡በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲው ረገድ ባለፈው አንድ አመት ውስጥ ኢትዮጵያ ከተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት ለኢኮኖሚ ማሻሻያ ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቷን ተናግረዋል፡፡የልማት አጋር ሃገራት ከሚያደርጉት የእርዳታ እና የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪም የእዳ ስረዛ እንዳደረጉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸው፣ ካልተለመዱ የብድርና የእርዳታ ምንጮች በተገኘው ድጋፍ የተመናመነውን የውጭ ምንዛሬ ይዞታ ለማሻሻል ጥረት መደረጉን አስረድተዋል፡፡", "passage_id": "4be13862fa67deae1d0d742e7fdd3f6c" }, { "cosine_sim_score": 0.36215123534202576, "passage": "– በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት አገሪቱ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ633 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አወቀ ጤናው ለዋልታ እንደገለጹት ገቢው የተገኘው የተለያዩ የአገሪቱን የመስዕብ ቦታ ከጎበኙት 629ሺ 050 የውጭ ሃገር ቱሪስቶች ነው።ሃገሪቷን የሚጎበኙ የውጭ ቱሪስቶች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የጠቆሙት አቶ አወቀ ከ2004 የበጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የቱሪስቶች ቁጥር በ8 በመቶ በገቢ ደረጃ ደግሞ 37 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን ተናግረዋል። የቱሪስት ፍሰቱና ገቢው ሊጨምር የቻለው የአገሪቱን ባህላዊ ፤ተፈጥሮዋዊና ታሪካዊ ቅርሶችን የማስተዋወቅ ሥራዎች በመሰራታቸውና በ11 ዓለም ዓቀፋዊ የንግድ ትርኢቶች ላይ ተሳትፎ በመደረጉ መሆኑን አቶ አወቀ ተናግረዋል።  በአገሪቱ የተመዘገበው ተከታታይ የኢኮኖሚ ዕድገትና አሁን ያለው አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት አገሪቱን ተመራጭ  የቱሪስት  መዳረሻ እንድትሆን በማድረግ ለገቢው መጨመር የራሱ አስተዋጽኦ ማድረጉን ተናግረዋል። በሃገሪቱ የሚገኙት ፓርኮች ለቱሪስቶች የሚሠጡትን አገልግሎት ለማሻሻል በ2005 የበጀት ዓመት 3 ሺ 866 ኪሎ ሜትር የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ላይ ጥገና መካሄዱን የጠቀሱት አቶ አወቀ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ 65 የቱሪስት ካምፖች ተገንብተው አገልግሎት በመሥጠት ላይ መሆናቸውን አስረድተዋል።የዘንድሮው አለም አቀፉ የቱሪዝም ቀን መስከረም 17 በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሚገኙ ታሪካዊ ሥፍራዎች በደመቀ ሥነ ስርዓት እንደሚከበር አቶ አወቀ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።", "passage_id": "50f6e0b2b3c8e5d9a72a00c45921742a" }, { "cosine_sim_score": 0.3607615828514099, "passage": "የተባበሩት መንግስታት የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ከአፍሪካ ህብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት ጋር በመሆን 11ኛው የጋራ አመታዊ የምክክር ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁን የተባበሩት መንግስታት የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት የወቅቱ ፕሬዝዳንትና የኢፌዲሪ ቋሚ መልዕክተኛ ዶክተር አምባሳደር ተቀዳ አለሙ ገልጸዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ዛሬ ለዋልታ በላከው መግለጫ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት የወቅቱ ፕሬዝዳንትና የኢፌዲሪ ቋሚ መልዕክተኛ ዶክተር አምባሳደር ተቀዳ አለሙ ከነሃሴ 30 እስከ ጳጉሜ 4 ቀን 2009 ዓ.ም የአዲስ አበባ ቆይታቸውን በሚመለከት  ለጸጥታ ምክር  ቤቱ ገለጻ አድርገዋል፡፡የውይይቱ ዋነኛ አላማ የሁለቱን ምክር ቤቶች ግንኙነት ማጎልበትና የጸጥታና የደህንነት ስራውን የበለጠ ማጠናከር መሆኑን የጠቆሙት አምባሳደር ተቀዳ፤ የተባበሩት መንግስታት የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ከአፍሪካ ህብረት የሰላምና ደህንነት ምክር ቤት ጋር በመሆን 11ኛው የጋራ አመታዊ የምክክር ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል ፡፡ምክር ቤቶቹ፣ በአፍሪካ አህጉር በተለይም በሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳንና ቻድ ሃይቅ ተፋሰስ ላይ ባሉት የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ ዝርዝር ውይይት ማካሄዳቸውንና  የመፍትሄ አቅጣጫም ማስቀመጣቸውን በዝርዝር አብራርተዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት ሰላምና ጸጥታ መዋቅር የፋይናንስ ምንጭም የውይይቱ አካል እንደነበር አንስተዋል::ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የምክር ቤቱን አባላት በማግኘት ማወያየታቸውንና በጎረቤት አገሮች ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም በሶማሊያና ደቡብ ሱዳን ጉዳይ ላይ ገለጻ ማድረጋቸውን አምባሳደሩ ጠቁመዋል፡፡ዶክተር አምባሳደር ተቀዳ፣ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ ምክክር ስብሰባ በተቃና ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከዝግጅት ጊዜ ጀምሮ እስከ ፍጻሜው ድረስ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የባለድርሻ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል ፡፡አገራችን የወሩ የተ.መ.ድ የፀጥታ ጥበቃው ም/ቤት ፕሬዝዳንት መሆኗ ይታወቃል ፡፡", "passage_id": "510d2660cf592a325807f3586198f92b" }, { "cosine_sim_score": 0.35275527834892273, "passage": "አመታዊው የአምባሳደሮች ስብሰባ “ተቋማዊ ለውጥ ለላቀ ዲፕሎማሲ” በሚል መሪ ሀሳብ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው።በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ  በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የተከናወኑ አበይት ተግባራትን የተመለከተ ሪፖርት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ  አቅርበዋል።በበጀት አመቱ በርካታ ትላልቅ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ጉብኝት ማድረጋቸውን በዚሁ ሪፖርት አንስተዋል።የተወሰኑት በቀጣይ በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ የሚያስችሉ ስራዎችን ማከናወናቸውንም ጠቅሰዋል፡፡በዚሁ ጊዜ ለልማት የሚውል ገንዘብ በተሻለ ደረጃ እንደተገኘ ያብራሩት ሚኒስትር ዲኤታዋ ፤ አዲሱ የኢንቨስትመንት ፖሊሲማሻሻያ በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝም ነው የገለፁት፡፡የዲያስፖራ የልማት ተሳትፎም ሌላው በትኩረት እየተሰራበት እንደሚገኝና የራሱ አደረጃጀት እንደሚኖረው አብራርተዋል።ዛሬን ጨምሮ ለቀጣይ ስድስት ቀናት በሚቆየው በዚህ አመታዊ የምክክር መድረክ  በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ ተግባራትን  በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎች እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡በስብሰባው በውጭ ሀገራት ኢትዮጵያን የወከሉ አምባሳደሮችና የቆንስላ ጄነራሎች ተሳትፈዋል።", "passage_id": "56cb0525c58d1e1b1a44ad7bc3531792" }, { "cosine_sim_score": 0.3510484993457794, "passage": "• የ2012 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስቴር ረቂቅ በጀት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ለውይይት በቀረበበት ወቅት አጠቃላይ የፌዴራል መንግሥት የወጪ በጀት 387 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን የተገለጸ ሲሆን፤ ከፍትሃዊ ድልድልና ቀመር አኳያ ሰፊ ጥያቄዎች ተነስተውበታል፡፡ ረቂቅ በጀቱን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ያቀረቡት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ለ2012 ዓ.ም የተደለደለው አጠቃላይ የፌዴራል መንግሥት የወጪ በጀት 387 ቢሊዮን ብር መሆኑን የገለፁ ሲሆን፤ ይህም በ2011 በጀት አመት ከፀደቀው በብር ስድስት ነጥብ አንድ ቢሊዮን ጭማሪ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡ ከአጠቃላይ ከተያዘው በጀት ውስጥ ለመደበኛ ወጪ 109 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር፣ ለካፒታል 130 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር፤ እንዲሁም ለክልል መንግሥታት ድጋፍ ብር 140 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር እና ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፀሚያ ስድስት ቢሊዮን ብር ተደግፎ መቅረቡን ሚኒስትሩ ገልፀዋል። ተደግፎ ከቀረበው ውስጥ 38 በመቶ የሚሆነው ድርሻ የዘላቂ ልማት ግቦችን ድጋፍ ጨምሮ ለክልል መንግሥታት የተመደበው የበጀት ድጋፍ መሆኑን ሚኒስትሩ የጠቀሱ ሲሆን፤ የመደበኛ 28 በመቶ እንዲሁም የካፒታል ድርሻ 34 በመቶ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ የካፒታል በጀት ወጪ አሸፋፈኑ ከአገር ውስጥ ከሚሰበሰብ ገቢና ከውጪ አገር ከሚገኝ እርዳታና ብድር መሆኑንም ሚኒስትሩ አንስተው፤ ከመንግሥት ትሬዠሪ 94 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር፤ ከእርዳታ 18 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር እና ከብድር 17 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር የካፒታል ወጪ በጀት መያዙን አስታውቀዋል፡፡ ለመደበኛ ወጪ ከተደለደለው 109 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ውስጥ 34 በመቶ የሚሆነው ለደመወዝ፣ አበልና ልዩ ልዩ ክፍያዎች የሚውል መሆኑንም ሚኒስትሩ አያይዘው የገለፁ ሲሆን፤ ቀሪው 66 በመቶው ለአላቂና ቋሚ እቃዎች፣ ለልዩ ልዩ አገልግሎቶች፣ ለብድር ክፍያና ለመሳሰሉት የሥራ ማስኬጃ ወጪዎች የሚውል መሆኑን አመልክተዋል፡፡ በሌላ በኩል፤ ከአጠቃላይ የ2012 መደበኛና ካፒታል በጀት ውስጥ 63 በመቶ የተመደበው ቅድሚያ ትኩረት ለተሰጣቸው ትምህርት፣ መንገድ፣ ግብርና፣ ውሃ፣ ጤናና ከተማ ልማት ወጪዎች መሆናቸውንም ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ በ2012 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ከአገር ውስጥ የገቢ ምንጮች፤ እንዲሁም ከውጪ ሀገር እርዳታ፤ ባጠቃላይ 289 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ በእቅድ መያዙን ሚኒስትሩ ጨምረው የገለፁ ሲሆን፤ ለመደበኛ፣ ለካፒታልና ለብሄራዊ ክልላዊ መንግሥታት የበጀት ድጋፍና የዘላቂ ልማት ግቦች ማጠናከሪያ ወጪ በድምሩ 387 ቢሊዮን ብር በጀት ተደግፎ መቅረቡንም ተናግረዋል፡፡ በዚህም መሰረት በታቀደው የፌዴራል ገቢና ተደግፎ በቀረበው የወጪ በጀት መካከል የሰባት ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር ጉድለት መታየቱን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ ይህንኑ የበጀት ጉድለት በቀጥታ በጀት ድጋፍና በፕሮጀክት ከሚገኝ ብድር በ40 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር እና ከአገር ውስጥ ከሚገኝ ብድር 56 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ለመሸፈን በእቅድ መያዙን ገልፀዋል፡፡ በረቂቅ በጀቱ ላይ ከፍትሃዊ የበጀት ድልድልና ከበጀት ቀመር ጋር በተያያዘ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሰፊ ጥያቄዎች ተነስተዋል። በዚህም መሰረት፤ ከቀመር ጋር በተያያዘ ሚኒስትሩ ለክልሎች የሚመደበው የበጀት ድጎማ በነባሩ ቀመር መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ በቀጣይ ቀመሩ ሲሻሻልም በጀቱ የሚመደበው በተሻሻለው መሰረት መሆኑን ጠቁመዋል። የፌዴራልና የክልል መንግሥታት የጋራ ገቢ ላይ ግን ገና እንዳልተወሰነ ሚኒስትሩ የጠቀሱ ሲሆን፤ በቀጣዩ በጀት ዓመት አጠቃላይ የማክሮ ኢኮኖሚ ታሳቢዎችና የገቢ ግምት ከተሰራና ሙሉ በሙሉ የበጀት ቅድመ ዝግጅት ሥራው ከተጠናቀቀ በኋላ የመጣ ስለሆነ በዚያ ዙሪያ በቂ ግንዛቤ መፈጠር ስላለበት በትንሹ የአንድ ዓመት ቅድመ ዝግጅት ይፈልጋል ብለዋል፡፡ የጋራ ገቢዎች ላይ ለውጥ ማምጣት የሚቻል ከሆነ ድጎማ ላይም በተመሳሳይ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። ይህም ከፍትሃዊነት ጋር የሚያያዝ ነገር እንደሌለው አስምረውበታል፡፡ ከፍትሃዊ የበጀት ድልድል ጋር በተያያዘ ሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች በእኩል መልኩ መልማት እንዳለባቸው ሚኒስትሩ ያስገነዘቡ ሲሆን ይህን ለማሳካት ግን በየአካባቢው ያሉ ህዝቦችን በማስተባበርና አቅማቸውን በመጠቀም መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ክልሎችም በጀታቸውን በከፍተኛ ሁኔታ በልማት ሥራዎች ላይ ማዋል እንደሚኖርባቸው ገልፀው፤ በፌዴራል ካፒታል በጀት ብቻ የሚፈታ ችግር እንደሌለ አመልክተዋል፡፡ የፌዴራል ካፒታል በጀት ሲበጀት ፍትሃዊ መሆኑ ተገቢ ነው ያሉት ሚኒስትሩ፤ የዘንድሮው በጀትም ጥንቃቄና ፍትሃዊነትን በተላበሰ መልኩ እንደተዘጋጀ ገልፀዋል፡፡ በተለይም በጀት አቅራቢ መስሪያ ቤቶች የፍትሃዊነትን ጉዳይ ከክልሎች ጋር ውይይት በማድረግ እንዲያቀርቡ ከተደረገ በኋላ በጀቱ ተደገፎ እንዲመጣ መደረጉን ሚኒስትሩ ምላሽ የሰጡ ሲሆን፤ ረቂቅ በጀቱ ለዝርዝር እይታ ለገቢዎች፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡አዲስ ዘመን ሰኔ 5/2011አስናቀ ፀጋዬ ", "passage_id": "187c155166c9c8c5a291e647156fcba4" }, { "cosine_sim_score": 0.3500613272190094, "passage": "ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን በወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት ባለፉት አራት የእድገትና ትራንስፎርሜሽ ዓመታት  በበርካታ ዘርፎች ከታሰበው በላይ ዕድገት መመዝገቡን ገልጸዋል።አገሪቱ በግብርና፣ በትምህርት፣ በመሰረተ ልማትና በጤና ዘርፎች ተይዘው የነበሩ ግቦች ከፍተኛ አፈጻጸም እንዳሳዩ የገለጹት ሚኒስትሩ   በያዝነው የበጀት  ዓመት በቂ የግብዓት አቅርቦትና ጥሩ የዝናብ ሥርጭት በመኖሩ የተሻለ ምርት እንደሚጠበቅ  ገለጸዋል።እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ በ2006/2007 የሚሰበሰበው የግብርና ምርት ባለፈው ዓመት ከነበረው ከ8 እስከ 9 በመቶ እድገት ያሳያል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።ባለፉት አራት ዓመታት የአፈጻጸም መጓተት የታየባቸው  ዘርፎች  የግቦችን በተቀመጠላቸው  የጊዜ ሰሌዳ ለማጠናቀቅ መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አቶ ሬድዋን ሁሴን ተናግረዋል።አቶ ሬድዋን ሁሴን አያይዘውም  አገሪቱ  ባሳየችው አፈጻጸም ምክንያት በኦስትሪያ፣ በዴንማርክና በአሜሪካና በሌሎች  ዓለም አቀፍ መድረኮች ተሞክሮዋን ለሌሎች አገራት እንድታካፍል መጋበዟን  ገልጸዋል።በተለይም በስኳር በኩል ያጋጠመው እጥረት ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የፋብሪካዎች የምርት ሂደት ተቀዛቅዞ የነበር ሲሆን አሁን የክረምት ወራቱ አልፎ ወደ ምርት በመግባታቸው እጥረቱ የማይከሰትበት ሁኔታ እየተፈጠረ መሆኑን አብራርተዋል።የምርት እጥረት በተፈጠረበት ወቅት ከውጭ በማስገባት ክፍተቱን ለመሙላት የተሞከረ ሲሆን እጥረቱ በጊዜው ባለመግባቱ የተወሰነ ክፍተት ተፈጥሮ እንደነበር ጠቅሰዋል።የዋጋ ግሽበቱንም ለመቆጣጠር በተደረገው ጥረት አምና ከነበረበት ባለ ሁለት አሃዝ ወደ አንድ አሃዝ ዝቅ ማድረግ መቻሉንም ገልጸዋል።ክስኳር አቅርቦት ጋር ተያይዞም  የተነሳ ጥያቄ ሲመልሱም በክረምት ወቅት የስኳር ፋብሪካዎች በጥገና ምክንያት አገልግሎት ስለማይሰጡ፣   ከውጭ የሚገባው ስኳር በወቅቱ ባለመድረሱና ያልተገባ ጥቅም ፈላጊዎች ግለሰቦች በፈጠሩት ችግር ምክንያት እጥረቱ እንደተከሰተ ገልጸው  ችግሩ  በዘላቂነት ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡“በምርጫው ገለልተኛ የውጭ ታዛቢዎች የሚሳተፉበት እድል ክፍት ነው” ያሉት ሚኒስትሩ “ምርጫውን ከመታዘብ የዘለለ ሥራ የሚሰሩት ግን በታዛቢነት እንዲሳተፉ አይፈቀድም” ብለዋል።የ2007ቱን ብሔራዊ ምርጫ ታዛቢዎች በተመለከተ የውጭ ታዛቢዎች ሚና መታዘብ ብቻ በመሆኑ በሀገራችን ጉዳይ  ጣልቃ እንዲገቡ ግን አይፈቀድላቸውም  ብለዋል፡፡ካለፉት ምርጫዎች ብዙ ተሞክሮ ወስደናል ያሉት ሚኒስትሩ ለአምስተኛው  አገራዊ ምርጫ ምቹ የመወዳደሪያ ሜዳ በማዘጋጀትና    ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ለማድረግ የሚያግዝ ከፍተኛ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "18cb5e465a84e7d9b8d8e68132a90d33" }, { "cosine_sim_score": 0.349517822265625, "passage": "የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ ኮሚሽን የተሰሩ ሥራዎችን ገምግሟል፡፡ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 09/2013 ዓ.ም (አብመድ) የኢትዮጵያ እና የሩሲያ ኮሚሽን የኢኮኖሚ ፣ የሳይንስ ፣ የቴክኒክ እና የንግድ ትብብር ግምገማ በበይነ መረብ ተካሂዷል፡፡በጋራ የኮሚሽኑ ግምገማ ላይ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ፣ የትምህርት ሚኒስትር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ(ዶ. ር) እና የሩሲያ ፌዴሬሽን የተፈጥሮ ሀብቶች እና የአካባቢ ጥበቃ ሚክትል ሚኒስትር እና የፌዴራል የማዕድን ሀብቶች ኤጀንሲ ኃላፊ ሚስተር ኤቭጂኒ ኪሴሌቭ ተሳትፈዋል፡፡በውይይቱ በኮሚሽኑ 7ኛ መደበኛ ስብሰባ ፕሮቶኮል ላይ የተላለፉ ውሳኔዎች አፈፃፀም ተገምግሟል ፡፡ግብርና፣ ኢነርጂ ፣ ጂኦሎጂ፣ ትምህርት፣ ስፔስ ሳይንስን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች የኢትዮጵያ ሩሲያ ትብብር ላይ ሀሳቦች ተለዋወጠዋል፡፡በኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት እና በሩሲያ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር እንደሚገባ በውይይቱ ተመላክቷል፡፡", "passage_id": "7c06c6b4d137d5f72c4deb3e67769d30" }, { "cosine_sim_score": 0.3476128578186035, "passage": "አዲስ አበባ ፣ሰኔ 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር በ2013 በጀት ዓመት የበጀት ዝግጅት ላይ ተወያይቷል።በውይይቱም የበጀት ዝግጅቱን አስመልክቶ በገንዘብ ሚንስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ ማብራሪያ ተሰጥቷል።ዶክትር እዮብ  በዘህ ወቅት እንደገለጹት የ2013 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ሲዘጋጅ  የ2012 ዓ.ም የበጀት አፈጻጸም ግምገማ ከመካሄዱም ባለፈ የኮረና ወረርሽኝ ተጽዕኖ ታሳቢ ተደርጎ  በቅርብ ጊዜያት በአገራችን በኢኮኖሚው ዘርፍ የተገኙ ድሎችን ለማስጠበቅ ታስቦ የታቀደ በጀት ስለመሆኑ አስረድተዋል፡፡በበጀት ዓመቱ ለካፒታል እና ለብሄራዊ ክልላዊ መንግስታት ድጋፍ እንዲሁም ለዘላቂ ልማት ግቦች ማጠናከሪያ በጥቅሉ 476 ቢሊዮን ብር መመደቡን ገልጸው÷ ከዚህ ውስጥ 350 ቢሊየን ብሩ ከሀገር ውስጥ የገቢ ምንጮችና ከዕርዳታ ለመሰብሰብ መታቀዱንም ነው ሚኒስትር ዴኤታው የተናገሩት፡፡አያይዘውም ለ2013 በጀት ዓመት የቀረበው በጀት ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃጸር መጠነኛ ጭማሪ እንዳለው ጠቁመው÷ በጀቱ በአግባቡ ስራ ላይ እንዲውል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ድጋፍ  ያስፈልጋል ብለዋል፡፡የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ  ወይዘሮ ለምለም ሐድጉ÷ በቀጣይ በረቂቅ በጀቱ ላይ ተጨማሪ ውይይት መኖሩን መጠቆማቸውን  ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "f033fa49f86d16e72e432f2b1c4c570e" } ]
2dadb2854a047f2ee30167b51a86ada7
9c1ae6d51b99e59bcdf97b372e1f607e
አቶ አገኘሁ ተሻገር የሰላም ግንባታና የሕዝብ ደህንነት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ
አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል የሰላም ግንባታና የህዝብ ደህንነት ቢሮ ሃላፊ ሆነው ተሹመዋል።የአማራ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ጉባኤ የአቶ አገኘሁ ተሻገርን የክልሉ የሰላም ግንባታና የህዝብ ደህንነት ቢሮ ሃላፋነት ሹመትን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።አቶ አገኘሁ ላለፉት 20 ዓመታት በክልሉ በልዩ ልዩ የኃላፊነት ቦታዎች መስራታቸው ተገልጿል፡ከሰላምና ጸጥታ ሥራዎች ጋር በተያያዘ ልምድ ያላቸው በመሆኑ ለወቅቱ የክልሉ የሰላምና ደኅንነት ሁኔታ መረጋጋት አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱም አስተያየት ተሰጥቷል፡፡ዘገባው የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ነው፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31259/
[ { "cosine_sim_score": 0.4641527831554413, "passage": " የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ባካሄደው የም/ቤት ስብሰባ የአምስት አመራሮችን ሹምሽር አድርጓል፡፡ ም/ቤቱ ባለፈው ሐሙስ ባጠናቀቀው ስብሰባው የተለያዩ ችግሮችን የገመገመ ሲሆን፤ በተለይ በክልሉ የሠላም ሁኔታና የፍትህ አሠጣጥ ድክመት ላይ በጥልቀት ውይይት ማድረጉን የክልሉ ም/ፕሬዚዳንት አቶ አዲጐ ሀምሳያ ገልፀዋል፡፡ በቀጣይ አመት ክልሉ ከፀረ ሠላም ሀይሎች ተጠብቆ፣ የተረጋጋና ሠላም የሠፈነበት ክልል እንዲሆን ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ም/ቤቱ መወሰኑን ም/ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል፡፡ ህብረተሰቡ የሚያነሳውን የፍትህ ስርአት መዳከምና አፋጣኝ ፍትህ ካለማግኘት ችግር ጋር ተያይዞ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት፣ የክልሉን የፍ/ቤት ፕሬዚዳንቶች ማንሳቱን የተናገሩት ም/ፕሬዚዳንቱ፤ ከፍ/ቤት ዳኞቹ በተጨማሪ የገቢዎች ባለስልጣን፣ የውሃ ቢሮ፣ የባህልና ቱሪዝም እንዲሁም የአካባቢ ጥበቃና መሬት አስተዳደር ቢሮ ሃላፊዎችም በአዳዲስ አመራሮች መተካታቸውን ገልፀዋል፡፡ ከአንድ ወር በፊት በመተክል ዞን የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት፤ የአካባቢውን ሠላም በአስተማማኝ ሁኔታ መቆጣጠሩን ገልፀው፤ በአማራና በኦሮምያ ክልል ወሰን አካባቢ በተፈጠሩ ችግሮች ከቀያቸው ተፈናቅለው የነበሩ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ተጨማሪ በጀት በመመደብ በክልሉ የሚስተዋሉ የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ እየተሠራ መሆኑን የገለፁት አቶ አዲጐ፤ ከስራ አጥ ወጣቶች ጋር በተያያዘ ክልሉ ለቀጣይ አመት በርካታ ስራዎችን ለመስራት መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "873fa73cbd9968f82ac4ab495613cc16" }, { "cosine_sim_score": 0.4601311683654785, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ከአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሰላም እና ደህንነት ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ነው።በውይይት መድረኩ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው፣ የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል፣ ምክትል ሰብሳቢ ወይዘሮ የትነበርሽ ንጉሴ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።የእርቀ ሰላም ኮሚሽን ምክትል ሰብሳቢ ወይዘሮ የትነበርሽ ንጉሴ፥ የኮሚሽኑ ዋነኛ ዓላማ ግጭቶች ዳግም እንዳይፈጠርሩ ህክምና በማድረግ የዜጎችን ሠላም ማስጠበቅ እንደሆነ ነው የተናገሩት።የእርቀ ሰላም ኮሚሽሹ ከዚህ በፊት በአሮሚያ፣ በትግራይ፣ እና በጋምቤላ ክልል እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ከከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት መደረጉንም አንስተዋል።የእርቅ ሰላም ኮሚሽኑ በግጭት ለተጎዱ የህብረተብ ክፍሎች መድርስ እና እውቅና መስጠት ዋና ለአላማ መሆኑንም ነው ምክትል ሰብሳቢዋ የተናገሩት።የእርቀ ሰላም ኮሚሽኑ ለውጤታማነቱ በህበረተሰብን እያሳተፈ መሆኑን በመጥቀስ ከህብረተሰብ ተወካዮች እና ከክልል አመራሮች ጋር ውይይቱ ይቀጥላል ብለዋል።የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው በበኩላቸው፥ ውይይት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የሰላም የኖቤል ሽልማት በተቀበሉበት እንዲሁም ጥምቀት በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት በተመዘገበበት ማግስት መደረጉ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።በናትናኤል ጥጋቡ", "passage_id": "1f94e68fa01322f1a1888cb0e4324c17" }, { "cosine_sim_score": 0.45589083433151245, "passage": "አቶ እንደሻው ጣሰው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል በመሆን ተሾሙ።የቀድሞው ኮሚሽነር ጀነራል አቶ ዘይኑ ጀማል የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ ሆነው መሾማቸውን ተከትሎ ነው አቶ እንደሻው ጣሰው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ሆነው መሾማቸውን የፌደራል ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃ ያመለክታል።አቶ እንደሻው ከ1983 እስከ 1992 ዓ.ም ድረስ በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ከመምህርነት እስከ ክፍለ ጦር አመራርነት በትምህርቱ ዘርፍ አገልግለዋል።ከዚያም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ የሃላፊነት ቦታዎች በትጋት የህዝብንና የመንግስትን ሃላፊነት ሲወጡ የቆዩ ናቸው።በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ ክፍለ ከተማ በምክትል አስተዳዳሪ ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከንቲባው የህዝብ ግንኙነት አማካሪ እና የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ሆነውም አገልግለዋል።በትምህርታቸውም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በጅማ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በውጭ ሃገር ተከታትለው በከፍተኛ ውጤት አጠናቀዋል። ", "passage_id": "c45af3aea59e038f02cbc37a48a4ec6b" }, { "cosine_sim_score": 0.4488465487957001, "passage": "አማራ ብልጽግና ፓርቲ ላለፉት ሁለት ቀናት በክልሉና በአገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ሲያካሂድ ቆይቷል። ውይይቱን መጠናቀቅ ተከትሎ ትላንት ምሽት የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር መግለጫ ሰጥተዋል። ግድያና መፈናቀልየአቶ ሽመልስ አብዲሳ ንግግርየጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሕር ዳር መገኘትየትግራይ ክልል ምርጫ የሕግ የበላይነት፣ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ፣ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ አደረጃጀት፣ የክረምት ሥራዎች ግምገማ፣ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ ስለተፈጠሩት ጉዳዮችና የአቶ ሽመልስ አብዲሳ ንግግር በውይይቱ መነሳታቸውን አስታውቀዋል።የሕግ የበላይነትን በማስከበር ረገድ በክልሉ በሕገ ወጥ አደረጃጀት ስር የነበሩትን እንዲፈርሱ መደረጉን ተናግረዋል።በዚህም በሕግ የሚፈለጉ ሰዎችን ለህግ እንዲቀርቡ የተደረገ ሲሆን በአጠቃላይ የክልሉ ሠላም በጥንካሬ ተነስቷል ብለዋል አቶ አገኘሁ።\"ክልሉ የተሟላ ሠላም ላይ ነው\" ያሉት ኃላፊው \"ሠላሙ ወደ ኋላ እንዳይመለስ ከሕዝቡ ጋር በጋራ እንሠራለን\" ሲሉ ተናግረዋል።የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት በክልሉ እየጨመረ መሆኑን ጠቅሰው የምርመራ አቅምን ከማሳደግ ጀምሮ ሥራዎች መከወናቸውን አስታውቀዋል።ሆኖም እየታየ ያለው መዘናጋቱ ዋጋ እንዳያስከፍል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተፈጸመውን ግድያና መፈናቀል በጉባኤው ላይ ተነስቶ መወገዙን አመልክተዋል።\"ማንም ሰው እንዲሞት አንፈልግም\" ያሉት አቶ አገኘሁ \"ለሞቱት እና ለፍትህ ነው የምንታገለው\" ሲሉ አስረድተዋል።የድርጊቱ ተሳታፊዎችን ለሕግ በማቅረብ ረገድ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ላደረገው ሥራና ችግሩ እንዳይባባስ ለሠሩ ወጣቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የሐይማኖት አባቶች ፓርቲው ባደረገው ውይይት ላይ እውቅና መሰጠቱንም ጠቁመዋል። በቀጣይም አጥፊዎች ወደ ሕግ እንዲቀርቡና አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድባቸው ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ጋር በጋራ እንደሚሠሩ አስታውቀዋል። የተፈናቀሉና ቤት ንብረት የወደመባቸውን ሰዎች ለማቋቋም የጀመርነውን ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አውስተዋል።የፓርቲው ጉባኤ ቀደም ሲል ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረትም ከክልሉ ውጪ የሚኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆች በሚኖሩበት አካባቢ እንዲወከሉ፣ በቋንቋቸው እንዲማሩና እንዲዳኙ ለመሥራት ባቀደው መሠረት ይህንን ለማሳካት ከሌሎች ክልሎች ጋር በጋራ እንሠራለንም ብለዋል። አቶ አገኘሁ በፓርቲው ጉባኤ ላይ በቅርቡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ቀደም ባላ ጊዜ አደርገውታል በተባለ ንግግር ዙሪያ በኮንፈረንሱ ላይ ውይይት ተደርጎበታል። \"አንደኛ ጉዳዩ የተነገረው መቼም ይሁን መቼ ለምን አሁን ማውጣት አስፈለገ? የሚለው አነጋግሮናል። የሁለተኛ ንግግሩ በይዘቱ ስህተት ነው\" ሲሉ ገልጸዋል። ጨምረውም በርዕሰ መስተዳደሩ ንግግር ላይ የተንጸባረቀው ሃሳብ \"የግለሰብ አቋም ነው። የፓርቲያችን የብልጽግና አቋም አይደለም\" ሲሉ ተናግረዋል። በውይይቱም የንግግሩ ይዘት በብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ደረጃ በዝርዝር መገምገም እንዳለበትና የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ መቀመጡንም አመለክተዋል። \"ኮንፈረንሱ የተሰጠው መግለጫው ትክክል አለመሆኑን፤ በይዘት ደረጃ ስህተት መሆኑን ገምግሟል። የይቅርታ መጠየቅ የግለሰብ ጉዳይ ነው። የፓርቲ አቋም ግን አይደለም\" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል አቶ አገኘሁ። በክልሉ የአመራር መከፋፈል አለመኖሩን እና አንድነቱ የጠነከረ ለአማራ ህዝብ እየሠራ ያለ አመራር መኖሩን ጠቅሰው \"በንግግሩም ላይ ምንም ዓይነት የሃሳብ ልዩነት የለም\" ሲሉ በጉዳዩ ላይ የአማራ ክልል አመራሮች ልዩነት አላቸው ይባላል ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።ረቡዕ በውይይቱ የመጨረሻ ዕለት በባሕር ዳር ከተማ የተገኙት የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በኮንፈረንሱ ላይ ቀደም ሲል በተያዘ ፕሮግራም እንደተገኙ አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የ5 ቢሊዮን ችግን ተከላ ፕሮግራምን መጠናቀቅ ከማብሰር በተጨማሪ የኮንፈረንሱን የማጠቃለያ አቅጣጫና የሥራ መመሪያ አስቀምጠዋል ብለዋል።የትግራይ ክልል ምርጫ ለማካሄድ ወስኖ መንቀሳቀሱ ፀረ ሕገ መንግሥት እንቅስቃሴ ነው ያሉት አቶ አገኘሁ \"ሕገወጥ ምርጫ በመሆኑ ፌደራል መንግሥት እርምጃ ይውሰድ ነው የእኛ አቋም\" ብለዋል።\"የአማራ ክልል የትግራይ ክልልን ለምን ምርጫ ታካሂዳለህ ማለት አይችልም። የፌደሬሽን ምክር ቤትና ምርጫ ቦርድ እውቅና ስለነፈገው የፌደራል መንግሥት ማድረግ የሚችለውን ያደርጋል።\"\"የራያና ወልቃይት ሕዝቦች አማራ ማንነት ያላቸው ሲሆኑ ምርጫወንም አልደገፉትም። ባለመደገፋቸውም በአሁኑ ሰዓት እየታሰሩና እየተሰደዱ ተፈናቃዮችን እያስተናገድን ነው\" ብለዋል።\"የእነዚህን ሰዎች ጥያቄ የፌደራል መንግሥቱ መስማት አለበት። ጣልቃ ገብቶም ማስተካከልም አለበት። ከዚያ ውጪ የትግራይ ክልል ምርጫ ስላካሄደ ብለን እኛ አንተነኩስም። እኛ ከትግራይ ህዝብ ጋር በሰላም ነው መኖር የምንፈልገው\" ሲሉ አስረድተዋል።ጨምረውም ከትግራይ ወንድም ሕዝብ የአማራን ሕዝብ ህወሐት ሊነጥለው አይችልም በማለት ገልጸዋል።\"የአማራን ሕዝብ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር ለማጋጨትና ለመነጠል የሚሰሩ ህወሓት እና ኦነግ-ሸኔን የመሳሰሉ ኃይሎችን ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር በመተባበር መታገል እንደሚገባም ተግባብተናል\" ሲሉ ሃሳባቸውን አጠናቀዋል።", "passage_id": "68ca8c18cfa2bf804f4d8722af5d3158" }, { "cosine_sim_score": 0.44198349118232727, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2012 ዓ/ም (አብመድ) ወጣቶች የተከሰተውን የሰላም እጦት ለመፍታት ያደረጉት ርብርብ የሚያስመሰግን መሆኑን የክልሉ ሰላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ አስታውቋል፡፡በጎንደር ከተማና አካበቢው እንዲሁም የጸጥታ ችግር በተከሰተበት ጭልጋ እና አካባቢው የተፈጠረውን የሰላም እጦት አስመልክቶ የአማራ ክልል ሰላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር ዛሬ መስከረም 22/2012 ዓ.ም ጎንደር ላይ ከወጣቶች ጋር መክረዋል፡፡ በምክክራቸውም ወጣቶች የከተማውን ሰላም ለማስጠበቅ ያደረጉት ተሳትፎ የሚያስመሰግን ነው ብለዋል። ግጭቱ በአማራ እና በቅማንት ማኅበረሰብ መካከል የተፈጠረ አለመሆኑን ይልቁንም በ“ጽንፈኛ” የቅማንት ኮሚቴዎች እና በደጋፊዎቻቸው አማካኝነት መከሰቱን ቢሮ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡ግጭት ፈጣሪዎች የክልሉን ሰላም በማይፈልጉ አካላት ድጋፍ እንደሚደረግላቸውም ነው አቶ አገኘሁ የተናገሩት፡፡\nየሰላም መደፍረሱን ለማስቆምም የወጣቶች እና የአካባቢው ማኅበረሰብ ሚና የጎላ ነበር ብለዋል። ምንም እንኳን ሰላም ለማስጠበቅ ሌሊት እና ቀን የሚሰሩ ወጣቶች ቢኖሩም የክልሉን ሰላም የማይፈልጉ አካላትን አጀንዳ እየተቀበሉ የሚያስፈጽሙ አካላት መኖራቸውንና አጀንዳ ተቀባይ የተባሉት አካላትም የሚቀየስላቸውን ስልት ሁሉ ከመከተል ወደ ኋላ እንደማይሉ ወጣቱ ሊረዳው እንደሚገባ አሳስበዋል።", "passage_id": "afb4be98492029dbbbb8af796f607206" }, { "cosine_sim_score": 0.42465126514434814, "passage": "“አዳዲስ ሃይሎችን ወደ መሪነት ለማምጣት ነው ሥልጣን የለቀቅሁት” - አቶ ገዱ አንዳርጋቸውየሥልጣን መልቀቂያቸውን ባቀረቡት የአማራ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ምትክ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የከተማ ልማት ጉዳይ አማካሪ የነበሩት ዶ/ር አምባቸው መኮንን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሹመዋል፡፡ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በአዴፓ ምክትል ሊቀ መንበርነታቸው ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡ ላለፉት 6 ዓመታት ክልሉን በርዕሰ መስተዳድርነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የስልጣን መልቀቂያቸውን ያቀረቡት ትናንት አርብ ጠዋት ሲሆን ጥያቄያቸውም ተቀባይነት ማግኘቱን ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ አቶ ገዱ ስልጣናቸውን መልቀቅ የፈለጉበትን ምክንያት አስመልክቶ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ የስልጣን መልቀቁ ሂደት ያስፈለገበት ምክንያት አዳዲስ ኃይሎችን ወደ መሪነት ለማምጣትና የመተካካት ሂደቱን ለማጠናከር ነው ብለዋል፡፡ ተተኪያቸው ዶ/ር አምባቸው መኮንን፣ ከዚህ ቀደም በኢህአዴግ ውስጣዊ አሠራርና አካሄድ ፀረ ዲሞክራሲያዊነትን በግምባር ቀደምነት ሲታገሉ የነበሩና በበርካታ የስራ ኃላፊነቶች ልዩ የአፈፃፀም ብቃቶች የነበራቸውና በትምህርት ዝግጅታቸውም ብቁ በመሆናቸው፣ በምክር ቤቱ ሙሉ ድምጽ መመረጣቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ አቶ አሠማኸኝ አስረስ ለአዲስ አድማስ አስረድተዋል፡፡ የህዝብ ጥቅምን ማዕከል አድርጐ በመንቀሳቀስ ወሳኝ ሚና ያላቸው መሆናቸውም አዲሱን ርዕሰ መስተዳደር በክልሉ ም/ቤት ተመራጭ አድርጓቸዋል ብለዋል፡፡ ዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ በክልሉ የተለያዩ የስራ ኃላፊነቶች ማለትም የከተማ ልማት ቢሮና የሲቪል ሠርቪስ ቢሮ ኃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን በትምህርት ዝግጅታቸው ሁለት የማስተርስ ድግሪ፣ አንድ የዶክትሬት ድግሪና በርካታ የምርምር ጽሑፎች ያዘጋጁ መሆናቸውን አቶ አሠማኸኝ አብራርተዋል፡፡ በተጨማሪም ም/ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው ልዩ ልዩ ሹመቶችን የሠጠ ሲሆን፤ አቶ ምግባሩ ከበደ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ እንዲሁም አቶ ዮሐንስ  ያለው ደግሞ የአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾመዋል፡፡ አዲስ አድማስ ከአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር ያደረገውን አጠር ያለ ቆይታ በውስጥ ገጽ ላይ ይመልከቱ፡፡", "passage_id": "1c3c20ca2f4975e38df8fc8c14b73ff6" }, { "cosine_sim_score": 0.4245424270629883, "passage": "፡- ሰኔ 15/2011 ዓ.ም በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ላይ በደረሰ ጥቃት የተሰዉ አመራሮችን ቦታ ክፍተት ለመሙላት የተደረገው ምርጫ የአማራን ሕዝብ ካጋጠሙት ችግሮችና ክስተቶች በማውጣት ወደተሻለ ደረጃ እንደሚያሻግር ተገለጸ፡፡ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድርነት በዕጩነት፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው ደግሞ ለአዴፓ ምክትል ሊቀመንበርነት ተመርጠዋል፡፡ የአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብርሃም አለኸኝ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፣ የአመራር ማሟላት ሥራው በማዕከላዊ ኮሚቴው በተካሄደ ምስጢራዊ ምርጫ መሠረት ዕጩ ርዕሰ መስተዳድርና የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ተመርጠዋል፡፡በጥቃቱ በተሰዉት እና የአዴፓ እና የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚዎች በነበሩት የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር\nአምባቸው መኮንን እና የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ምግባሩ ከበደ ምትክ አቶ ተመስገን ጥሩነህን እና አቶ አገኘሁ ተሻገርን የመተካት ሥራ እንደተሰራም አቶ አብርሃም ገልጸዋል፡፡ የተተኩት አመራሮች በፌዴራልና በክልል ደረጃ በተለያየ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያገለገሉና የዳበረ ልምድና እውቀት ያላቸው መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡ ወደኃላፊነት የመጡት አመራሮች አዴፓን በማጠናከር በኩልም ትልቅ ድርሻ እንደሚኖራቸው ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድርነት በዕጩነት እንዲቀርቡ መወሰኑን የገለፁት አቶ አብርሃም፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው ደግሞ የአዴፓ ምክትል ሊቀ-መንበር ሆነው መመረጣቸውን አስታውቀዋል፡፡ ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድርነት በዕጩነት የቀረቡት አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ አሁን በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡አቶ ተመስገን ከዚህ በፊት በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ በሀገር መከላከያ ሠራዊት መረጃ ዋና መምሪያ፣ ኤሌክትሮኒክስ መምሪያ እና ቴክኒካል መረጃ መምሪያ ሰርተዋል፤ እስከ ሻለቅነት ማዕረግም ደርሰው ነበር፡፡በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ መስራች አመራር ሆነው ሰርተዋል፡፡ በዚህም ከመምሪያ ኃላፊነት እስከ ዋና ዳይሬክተርነት ተቋሙን መርተዋል፡፡አቶ ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ክልል የርዕሰ-መስተዳድሩ የፀጥታ እና ቴክኖሎጂ አማካሪ፣ የአማራ ገጠር መንገዶች ባለሥልጣን ም/ሥራ\nአስኪያጅ፣ የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሁም የኢትዮ ቴሌኮም\nሥራ አመራር ቦርድ\nሰብሳቢ ሆነውም ሰርተዋል፡፡አዲስ ዘመን ሐምሌ 9/2011 ", "passage_id": "442127aeb074a587dbedee320b4f2229" }, { "cosine_sim_score": 0.41756343841552734, "passage": "ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 06/2013ዓ.ም (አብመድ) የፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ የሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸሙን አስመልክቶ መግለጫ እየሰጠ ነው። በመግለጫውም በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከተፈጠረው ጥቃት ጋር በተያያዘ 504 ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ በማጣራት ላይ መሆኑን አስታውቋል።ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ በተፈጠረው ሁከት እና ብጥብጥ 8 ሺህ 666 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለው በ4 ሺህ 249 በተያያዘም በ4 ሺህ 249ኙ ላይ ማስረጃ እንደተገኘባቸውም ገልጿል።በነበሩ ሁከት እና ብጥብጦች 4 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙም ተመላክቷል።በተለያዩ የተደራጁ ከባድ ወንጀሎች ሲፈለጉ የነበሩ ግለሰቦች በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር 96 ሰዎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉም ታውቋል።ዘጋቢ፦ አንዱዓለም መናን", "passage_id": "fc2c3eec9ea5f6fe71c8d21f92214008" }, { "cosine_sim_score": 0.4141428470611572, "passage": "የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ተደርገው በተሾሙት አቶ አሰግድ ጌታቸው ምትክ የፐብሊክ ሰርቪስ፣ የሰው ሀብት ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አዳሙ አያና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ ተደርገው ተሾሙ፡፡ የኦሮሚያ ክልል መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ ከፌዴራል፣ ከአዲስ አበባ ከተማና ከክልሉ ውስጥ በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ የነበሩ የኦሕዴድ አባላትን በማሰባሰብ አዲስ ካቢኔ መሥርተዋል፡፡ ከፌዴራል የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር)፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሲሳይ ገመቹ ኦሮሚያ ውስጥ አዲስ ሹመት ተሰጥቷቸዋል፡፡ ከአዲስ አበባ ደግሞ ላለፉት አምስት ዓመታት የከንቲባ ጽሕፈት ቤትን የመሩት አቶ አሰግድ፣ የክልሉን ፕሬዚዳንት ቢሮ እንዲመሩ ተደርጓል፡፡ አቶ አሰግድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ሥራ አስኪያጅ፣ የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ሠርተዋል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ በሰባት ተቋማት የቦርድ አባል በመሆንም አገልግለዋል፡፡ አቶ ለማ ከፌዴራልና ከአዲስ አበባ በተጨማሪ በተለይ ለሦስቱ ውጤታማ ለተባሉ ሴት ከንቲባዎች ከፍተኛ ሥልጣን ሰጥተዋል፡፡ የሻሸመኔ ከንቲባ የነበሩት ወ/ሮ ጠይባ ሐሰን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት፣ የለገጣፎ ለገዳዲ ከንቲባ የነበሩት ወ/ሮ ጫልቱ ሰኚ የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ተደርገው የተሾሙ ሲሆን፣ የአዳማ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የኦሕዴድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ተደርገው ተሹመዋል፡፡ ወ/ሮ አዳነች የተኩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ይዘውት የነበረውን ቦታ ነው፡፡ የክልሉ ፕሬዚዳንት በአጠቃላይ ለ23 ሰዎች ሹመት በመስጠት አዲስ ካቢኔ መሥርተዋል፡፡ የኦሮሚያ ፕሬዚዳንት በወሰዷቸው ምትክ የፌዴራል መንግሥት ተተኪዎችን እያዘጋጀ ሲሆን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግን ከፌዴራል መንግሥት አቶ አዳሙን ወስዷል፡፡ ", "passage_id": "2a25aa6949917d00ad38b803f048132e" }, { "cosine_sim_score": 0.41371339559555054, "passage": "የቀድሞው የትግራይ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እና የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩት አምባሳደር አዲስ ዓለም ባሌማ (ዶ/ር) ዛሬ ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተገለጸ፡፡\nአምባሳደር አዲስ ዓለም (ዶ/ር) ኢትዮጵያን ወክለው አምባሳደር በነበሩበት ዘመን ኢትዮጵያ ከውጭ ሀገራት ጋር ያላትን መልካም ግንኙነት ለማበላሸት እና ለማስቆም ተፅዕኖ ሲፈጥሩና ሲሰሩ እንደነበር መርማሪ ፖሊስ ለችሎት አስረድቷል፡፡ የቀድሞው ከፍተኛ አመራር የመንግስትን መረጃና ሚስጥሮች አሳልፈው ሲሰጡ እንደነበርም መርማሪው ገልጿል፡፡\nከኦነግ ሸኔ ከፍተኛ አመራሮች ጋር መረጃ ሲለዋወጡ እና የመንግስትን ምስጢር አሳልፈው በመስጠት ለተፈጸሙ ወንጀሎች በጋራ ሲሰሩ እንደነበርም ተገልጿል ሲል ኤፍቢሲ ዘግቧል፡፡ በሕግ ሲፈለጉ ከነበሩት የሕወሓት ቡድን አባላት መካከል አንዱ የሆኑት አዲስ ዓለም ባሌማ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከትላንት በስቲያ መግለጻቸው ይታወሳል።\n", "passage_id": "67d2082ee8c9af55a0d27428c0d53961" }, { "cosine_sim_score": 0.4053044021129608, "passage": "ባሕር ዳር፡ መስከረም 18/213ዓ.ም (አብመድ) በመተከል ዞን በተከሰተው የፀጥታ ችግር ውስጥ እጃቸው ያለባቸውና በቸልተኝነት ኃላፊነት በአግባቡ ባልተወጡ ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ የሥራ ኃላፎዎች ላይ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲና በሚመራው መንግሥት ሕጋዊና ፖለቲካዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡\nበክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት በማኅበራዊ ገጹ እንዳስታወቀው በበርካታ የሥራ ኃላፊዎች ላይ እርምጃዎች ተወስደዋል፡፡በዚሁ መሠረት:-\nበክልል ደረጃ\n1. አቶ አበራ ባየታ የሰላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ በሽግሽግ ወደ ሌላ ቢሮ ተዛውረዋል፣\n2. ኮማንደር ነጋ ጃራ ምክትል የፖሊስ ኮሚሽነር ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n3. ኮማንደር ወጋሪ ፖሊኖ የክልሉ ልዩ ኃይል አዛዥ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡\nከመተከል ዞን የሥራ ኃላፋች\n1. አቶ ሻንበል ሌንጫ የጉሙዝ ብኸረሰብ ምክትል አፈ-ጉባኤ ከኃላፊነት ተነስቷል፣\n2. አቶ አብደላ ኢብራሂም የጤና መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n3. አቶ አጥናፉ አቢዞ የንግድ መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n4. አቶ ለሜሳ ይርሳው ገንዘብና ኢኮኖሚ መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n5. አቶ ሙሉዓለም ማሞ የፍትሕ መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n6. ወይዘሮ ዞማ ቁንዴ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽንና ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n7. ወይዘሮ አልማዝ እምቢያለ ሴቶችና ህፃናት መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፣\n8. አቶ ቴዎድሮስ ፈይሳ የግብርና መምሪያ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡በወረዳ ደረጃ ደግሞ፡-\nከቡለን ወረዳ\n1. አቶ ነመራ ማሩ ቡለን ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፣\n2. አቶ ቢዲቃ ክዊ ቡለን ወረዳ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ፣\n3. አቶ በልፊ ሰንበታ አፈ-ጉባኤ ኃላፊ፣\n4. ወይዘሮ ስኳረ ተፈራ ምክትል አፈ ጉባኤ እና\n5. አቶ ብኩር ስዩም የወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡ከወምበራ ወረዳ\n1. አቶ ሂካ አንበሳ ዋና አስተዳዳሪ፣\n2. አቶ ምሕረት አባተ አፈ ጉባኤ፣\n3. አቶ አስቻለ ገሰሰ ጤና ጥበብ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n4. አቶ ቻለ ኡስማን ገቢዎች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና\n5. አቶ በላይ ኢብራሂም የወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ፋይናንስ ዘርፍ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡ከዳንጉር ወረዳ\n1. አቶ ደሳለኝ እንድሪያስ ዋና አስተዳዳሪ፣\n2. አቶ ልጃለም ኃይሉ ምትል ዋና አስተዳዳሪ፣\n3. አቶ እያሱ ሻውል አፈ-ጉባኤ፣\n4. አቶ ፓርሻዊ አስማ የፀጥታ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n5. አቶ ዓለሙ ጃለታ ገቢዎች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n6 አቶ በዛብህ ሂንጮ ወጣቶችና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n7. አቶ ምንችል ገፂ ፍትሕ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n8. አቶ ቸረ በላቸው የከተማ ሥራ አስኪያጅ፣\n9. አቶ ጀግናማው ማንጎ ሚኒሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡ከድባጢ ወረዳ\n1. አቶ አንበሳ ወዲ ትምርህት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n2. አቶ መንግሥቱ መለሰ ጤና ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ፣\n3. አቶ አዝመራው ጌታቸው ቴክኒክና ሙያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n4. አቶ አበጀ ከበደ ምክትል ዋና አፈ ጉባኤ እና\n5. አቶ ያደታ ጌታቸው ሚኒሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡ከማንዱራ ወረዳ\n1. አቶ ማንጎ ሰንበታ ሚኒሻ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n2. ወይዘሮ አብነት ክዊ ገቢዎች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n3. አቶ አዲሱ ዳዳሀ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ\n4. አቶ ባሩድ አባያ ገንዘብና ኢኮኖሚ ጽሕፈት ቤት እና\n5. አቶ ጋንቺኳ ቲኳን ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡ከጉባ ወረዳ\n1. አቶ ባግድ ባልቻ ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n2. አቶ ተካሳ ውሳ ምክትል ዋና አስተዳዳሪ፣\n3. ዊሊያም ራሽድ የመንግሥት ከሙዩኒኬሽንና ባህል ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣\n4. አቶ መንግቱ ፖሊስ ገንዘብና ኢኮኖሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና\n5. ቁሪስ ታየ ንግድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡በአጠቃላይ በ45 የሥራ ኃላፊዎች ላይ እርምጃ ከተወሰዱት ውስጥ አንዱ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን ሌሎቹ በሙሉ ከኃላፊነት እንዲነሱ ነው የተወሰነው፡፡ ከመካከላቸውም በአስሩ ላይ በሕግ እንዲጠየቁና ምርመራ እንዲጣራባቸው መደረጉንም ፓርቲው አስታውቋል፡፡", "passage_id": "d5141f2ca60ba858cb89194b6743080f" }, { "cosine_sim_score": 0.40356916189193726, "passage": "• የአካባቢው የጸጥታ ችግር በቁጥጥር ስር ውሏል• ድርጊቱ የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ አይደለምአዲስ አበባ፡- ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የሰላምና ጸጥታ ችግር በቁጥጥር ስር መዋሉን የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ገለጸ። ድርጊቱም የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ እንዳልሆነ አስታውቋል። በአካባቢው የተፈጠረውም ሆነ ሌሎች በአገሪቱ የሚስተዋሉ ተመሳሳይ ችግሮች መንግስት የህዝቦችን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ ስራውን በአግባቡ መወጣት እንዳለበት የሚያሳይ እንደሆነም ተጠቁሟል። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ተፈራ ወንድማገኘሁ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተና ገሩት፤ ደብረ ብርሃንን ጨምሮ በሙሉ ሰሜን ሸዋ ዞን ሰላሙን ጠብቆ የኖረና የሰላም አምባሳደር የሚባል ሰላም ወዳድ አካባቢ ነው። ይሁን እንጂ ባለፉት ሶስትና አራት ቀናት አጣዬ ላይ በተካሄደበት ወረራ ሰላሙ ተናግቷል። በተደራጀ፣ በታጠቀና በቂ ስልጠና በወሰደ ሀይል በተፈጸመው ኢሰብዓዊ ድርጊትም በሰው ህይወት፣ አካልና ንብረት ላይም ከባድ ጉዳትም ደርሷል። ሆኖም አሁን ባለው ሁኔታ የጸጥታ ችግሩን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር በመቻሉ አካባቢው ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴው ገብቷል። እንደ ዋና አስተዳዳሪው ገለጻ፤ በቂ የመከላከያ ሰራዊትና የፌዴራል ፖሊስ በቦታው ገብቷል። የተደራጀና የታጠቀው ሃይል ውጊያ የከፈተባቸው አካባቢዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል። ህብረተሰቡን የማረጋጋት ስራም እየተከናወነ ይገኛል። በአካባቢው የተፈጠረው ችግርም የአማራም ሆነ የኦሮሞ ህዝብ አጀንዳ ሳይሆን፤ የሁለቱን ህዝቦች አንድነትና ፍቅር የማይፈልጉ አካላት ተልዕኮ መሆኑንም መገንዘብ ይገባል። ምክንያቱም የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ቀድሞም አብረው ሲኖሩ የነበሩ፤ አሁንም አብረው እየኖሩ ያሉና ወደፊትም አብረው የሚኖሩ ናቸው። ይሄን አይነት ከሰብዓዊነት የወጣ እንስሳዊ ድርጊት ከሁለቱ ህዝቦች የመነጨ አይደለም። የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ በየቀኑ አዳዲስ ነገር እየተገኘ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ተፈራ፤ የሚመለከተው አካል አካባቢውን ተቆጣጥሮ የማሰስና የማጥራት ተግባር እያከናወነ እንደመሆኑ በቀጣይ ሙሉ መረጃው የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል። እስካሁን ባለው መረጃ ግን የ27 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ በ27 ሰዎች ላይም የተለያየ መጠን ያለው የአካል ጉዳት መድረሱንና በርካታ ንብረትም መውደሙን አብራርተዋል። ይሄን ችግር የፈጠረው ቡድንም በአግባቡ የተደራጀ፣ የደንብ ልብስ ያለው፣ ዓርማ የያዘ፣ የሰለጠነና ከግለሰብ እስከ ቡድን መሳሪያ የታጠቀ መሆኑን በመጠቆም፤ ትክክለኛ ማንነቱን በተመለከተ ግን አሁን ላይ ህዝቡን የሚያወናብድ መረጃ ከመስጠት ይልቅም ጉዳዩን የሚመለከተው የፌዴራልና የክልል አካላት የጋራ ኮሚቴ በሚያደረገው ማጣራት ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ተናግረዋል። አሁን ላይ የተከሰተውም ሆነ እስካሁን ሲከሰት የነበረው ችግር መንግስት ለህዝቦች ደህንነት ተገቢውን ጥበቃ ሊያደርግ እንደሚገባው አመላካች መሆኑን የገለጹት ዋና አስተዳዳሪው፤ ችግሮች ከቁጥጥር ውጪ እስኪሆኑ ከመጠበቅና መድረስ የሚገባው አካል ቶሎ መድረስ ቢችል ኖሮ በአካባቢው ይሄን ያክል አደጋ ሊደርስ እንደማይችል ያስረዳሉ። አሁንም ህዝቡ በድርጊቱ በቁጣና ብስጭት ውስጥ መሆኑን በመጠቆምም፤ በቀጣይ መንግስት የህዝቦችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ስራውን በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል። በአካባቢው በደረሰ ጉዳት የተፈናቀሉና የተጎዱ ወገኖችን ከመደገፍ አኳያም ደብረ ብርሃንን ጨምሮ ሰፊ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እየተከናወነ መሆኑን በመጠቆምም፤ ባጠረ ጊዜ ውስጥ ተጎጂዎችን የማቋቋም ስራ እንደሚከናወንም ተናግረዋል። ህብረተሰቡም የሁለቱ ህዝቦች አንድነት ቀጣይነት እንዳለውና የጥፋት ቡድኖች ችግር ፈጥረው የሚያልፉ መሆናቸውን ተገንዝቦ ሰላምና አንድነቱን እንዲያስጠብቅ፤ መንግስትም የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ከማስጠበቅ በተጓዳኝ ተገቢውን ማጣራት አድርጎ በአጥፊ ቡድኑ ላይ እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል። የዞኑ አስተዳደር በደረሰው ሕይወትና አካል ጉዳትም የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፤ ለተጎጂ ቤተሰብም መጽናናትን ተመኝቷል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 2/2011በ", "passage_id": "0a2447b1d369f24f7fd804918746b41c" }, { "cosine_sim_score": 0.39350056648254395, "passage": "ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥና ለመከላከያ ሎጂስቲክስ ዘርፍም ሹመት ተሰጥቷልጠቅላይ ሚኒስትርና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹምና የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ኃላፊን፣ የመከላከያና ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡የመከላከያ ኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው ሐሙስ ሰኔ 14 ቀን 2010 ዓ.ም. የተሾሙት፣ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ናቸው፡፡በዕጩ መኰንንነት ከተመረቁ በኋላ በተለያዩ የሥራ ዘርፎችና ኃላፊነት ላይ እንደነበሩ የተነገረላቸው ጄኔራል ብርሃኑ፣ በ2006 ዓ.ም. በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ዋና አዛዥ፣ በ2002 ዓ.ም. የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ፣ ከ1998 እስከ 2001 ዓ.ም. የማዕከላዊ ዕዝ ምክትል አዛዥና በመከላከያ ሚኒስቴር ውስጥ በተለያዩ ኃላፊነቶች ሠርተዋል፡፡ በላይቤሪያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ዋና አዛዥም ሆነው ሠርተዋል፡፡ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመርያ ዲግሪያቸውን፣ እንዲሁም ከእንግሊዝ ግሪንዊች ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ማግኘታቸውም ታውቋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ሌላው የሰጡት ሹመት ለኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥነት ነው፡፡ ዋና አዛዥ አድርገው የሾሟቸውም ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ናቸው፡፡ ሜጀር ጄኔራል ይልማ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሆነው የተሾሙት፣ በቅርቡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው በተሾሙት ጄኔራል አደም መሐመድ ምትክ ነው፡፡ ሜጀር ጄኔራል ይልማ ከዚህ ሹመት በፊት የምዕራብ ዕዝ የአየር ኃይል አዛዥ እንደነበሩም ታውቋል፡፡ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ኃላፊ የነበሩበትን የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዘርፍን እንዲመሩ ሌተና ጄኔራል ሞላ ኃይለ ማርያምን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሾመዋቸዋል፡፡ ሌተና ጄኔራል ሞላ በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በተለያዩ ኃላፊነቶች አገልግለዋል፡፡", "passage_id": "3a24309418be9ef4770d3556e47cd184" }, { "cosine_sim_score": 0.39256441593170166, "passage": "የአማራ ክልል ሰላምና መረጋጋት ወደ ነበረበት መመለሱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ ፡፡የቢሮው ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ዛሬ በተለይ ለዋልታ እንዳስታወቁት፤ በክልሉ አንዳንድ አከባቢዎች ተፈጥሮ የነበረው ሁከት ረግቦ ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ሰላም ሰፍኗል፡፡በክልሉ የተከበረው ብዙ ህዝብ የሚሰበሰብበት የዳመራ በዓል  ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ መከበሩ አንዱ መሳያ መሆኑን አንስተዋል ፡፡ሰላም በመፈጠሩም የክልሉ የገጠርም የከተማም ህብረሰተሰብ ወደ ተለመደ ዕለት ተዕለት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ መመለሱን አረጋግጠዋል ፡፡የአማራ ክልል ወክለው ወደ መቐለ የተጓዙ የአገር ሽማግሌዎች በሚመለከት ለቀረበላቸው ጥያቄም ምላሽ ሰጥተዋል አቶ ንጉሱ ፤፤የትግራይ ህዝብና የአማራ ህዝብ መቼውም ቢሆን በማንኛውም ደረጃ አይጋጭም ያሉት አቶ ንጉሱ ፤ነገር ግን የክልላቸውና ብሎም የሀገሪቱን ሰላም እንዲናጋ፤ ሰላም እንደጠፋና ብጥብጥ እንዲነግስ የሚያስቡ ወገኖች ግጭት ሊፈጥሩባቸው የሚችሉ ክስተቶች አንዱ ብሄርን መሰረት ያደረገ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ስለሆነም አልፎ አልፎ ይህ በአንዳንድ አከባቢዎች ምልክቶችና ችግሮች በመግጠሙ ህብረተሰቡም መንግስትም ይህንን ክስተት በሰፊው አውግዞታል ነው ያሉት፡፡በመጀመሪያ ደረጃም የአማራ ክልል ህዝብና መንግስት የማይወክል ተግባር መሆኑን ገልጸዋል፡፡ሰላምን በማረጋገጥ አኳያ ህብረተሰቡ በጋራ መመካከርና በየደረጃው በሃይማኖትም በሽምግልናም  ተገቢ መሆኑን አስገንዝበዋል ፡፡ከሁሉም በላይ ግን ህብረተሰቡ በመጀመሪያ ያነሳቸውን ችግሮች መፍታት ስለሆነ ችግሮችን የሚፈቱበት አግባብ ደግሞ ሰላማዊ እንዲሆን ማድረግ መሆኑን አስገንዝበዋል ፡፡የማይፈቱ ችግሮች ደግሞ በሰለጠነ ሁኔታ መፍታት ፤ባጭር ጊዜ የማይፈቱትን ደግሞ ከህብረተሰቡ ጋር ተግባብቶ ተመካክሮ በሚፈቱበት ጊዜ መግባባት ላይ መድረስ መሆኑን አብራርተዋል ፡፡መፍታት የማይችሉትን ደግሞ ከህብረተሰቡ ጋራ ግልጽነት ይዞ ህዝብን በወቅቱ ማሳወቅ ይገባል ብለዋል፡፡ማንም ሰው የሃሳብ ልዩነት ሊኖሮው የማይችለው ሰላምን በመጠበቅ ጉዳይ ላይ መግባባት እና ሁሉም በየድርሻው እንዲወጣ የሚችልበት ሁኔታ መፍጠር ይሰራል ነው ያሉት ፡፡ምክንያቱም ህብረተሰቡ ሰላሙን ጠብቆ መቀጠል የሚችለው  በዋናነት ሰላምና አገር ሲኖር ብቻ ነው ሲሉም ያስገነዝባሉ ኃላፊው ፡፡ከውጭም የሚደረግብንን ጫና፣ የአገራችንን ውድቀት የሚሹ የአገራችን ቀና ማለት የማይፈልጉ አካላትን መታገል የሚቻለው ሰላማችንን በንቃት ስንጠብቅ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ህብረተሰቡ በማንኛውም አግባብ ልዩነቱንና ጥያቄውን ሰላማዊ በሆነ መልኩ እያቀረበ ሰላማዊ የሆነ ትግል በማድረግ ችግሮች መፍታት ይገባል ብለዋል፡፡በዚህ ላይ የጋራ መግባባት ደርሶ ችግሮችን በሰላም ለመፍታትና ስለ ሰላም ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል መምከር መወያየትና መፍትሄ ማስቀመጥ ያለበት መሆኑን ተገንዝቦ ሁሉም በሚገኝበት ቦታና ኃላፊነት የድርሻውን እንዲወጣ መልዕክት አስተላልፈዋል ፡፡", "passage_id": "fd80a99c1529bfbecd6e80c8442eb75a" }, { "cosine_sim_score": 0.39128077030181885, "passage": "ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 26/2012 ዓ.ም (አብመድ) ተከሳሾች አቶ በረከት ስምኦን፣ አቶ ታደሰ ካሳ እና አቶ ዳንኤል ግዛው ላይ የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት ሥራን በማያመች መንገድ መምራት የሙስና ወንጀል በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ክርክር ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ፍርድ ቤቱ የከሳሽንና የተከሳሾችን ክርክር ሲያዳምጥ ከቆየ በኋላ ዛሬ ሚያዝያ 26/2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት መዝገቡን መርምሮ 1ኛና 2ኛ ተከሳሾችን (አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳን) የጥፋተኝነት ብይን በመስጠት እና 3ኛ ተከሳሽን ከቀረበበት የወንጀል ድርጊት ነፃ ብሏል፡፡ፍርድ ቤቱ በ1ኛና 2ኛ ተከሳሾች ላይ ጥፋተኛ በተባሉበት ዐቃቤ ሕግና ተከሳሾች የቅጣት አስተያየት እንዲያቀርቡ ለሚያዚያ 28/2012 ዓ.ም ቀጠሮ በመያዝ የዕለቱን ችሎት ማጠናቀቁን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡", "passage_id": "16e10609ee9ccb1f14cbc9c5f1dd9efe" }, { "cosine_sim_score": 0.3911450207233429, "passage": "በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመውን የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤትን በዋና ዓቃቤ ሕግነት እንዲመሩ፣ የፍትሕ ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው አምባዬ ተሾሙ፡፡የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት ቀድሞ ለፍትሕ ሚኒስቴር በአዋጅ ተሰጥተውት የነበሩት ሙሉ ኃላፊነትና ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ በፍትሕ ሚኒስትርነት ያገለገሉትን አቶ ጌታቸው ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግን እንዲመሩ፣ በጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካይነት ዕጩ ሆነው ከቀረቡ በኋላ ምክር ቤቱ በሙሉ ድምፅ አፅድቆላቸዋል፡፡በአዲሱ አዋጅ መሠረትም ጽሕፈት ቤቱ የዓቃቤ ሕግ ነክ ሥራዎችን ሙሉ ለሙሉ ጠቅልሏል፡፡ ለሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ ለገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንና ለንግድ ውድድርና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን ቀድሞ በአዋጅ የተሰጡዋቸው የዓቃቤ ሕግነት ሥራዎችን በብቸኝነት እንዲያስፈጽም መደረጉ ይታወሳል፡፡ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ መንግሥትን ወክሎ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገሮች ይከሳል፣ ምርመራ ያደርጋል፣ ክስም እንዲቋረጥ ያደርጋል፡፡ምንም እንኳ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በብዙ አገሮች የተለመደ አሠራርና የመንግሥት መዋቅር ሆኖ የሚያገለግል ቢሆንም፣ በኢትዮጵያ ግን ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሆኖ መቋቋሙ ክርክር ተነስቶበት እንደነበር ይታወሳል፡፡  ", "passage_id": "1c4d2ed6f2f2458e3c5aeffee25225f9" } ]
30c89e604385feffe84e785bc67b91d6
990a914b1377aa46f8e722fa90763cfb
የአማራ ክልል ምክር ቤት የ230 ዳኞችን ሹመት አጸደቀ
የአማራ ክልል ምክር ቤት የ230 ዳኞችን ሹመት አጸደቀየአማራ ክልል ምክር ቤት በተለያዩ ደረጃዎች የሚመደቡ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል፤ የሥነ ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ደግሞ ከሥራ አሰናብቷል፡፡የአማራ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በአራተኛ ቀን ውሎው ከሰዓት በፊት ከተመለከታቸው ጉዳዮች ውስጥ የዳኞች ሹመት ይገኝበታል፡፡በዕጩነት የቀረቡት ዳኞች በሥነ ምግባራቸው ጥሩ ስለመሆናቸው አስተያዬት የተሰጠባቸው፣ በመመልመያ መስፈርቱ ተወዳድረው የተመረጡ እና የትምህርት ደረጃውንም ያሟሉ ናቸው ተብሏል፡፡በዚህም መሰረት 10 ዳኞች ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኝነት፣ ሁለት ዳኞች ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንትነት፣ 18 ዳኞች ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኝነት፣ 200 ዳኞች ለወረዳ ፍርድ ቤት ዳኝነት ተሹመዋል፡፡የሁሉም ዳኞች ሹመት በሙሉ ድምጽ ነው የጸደቀው፡፡ምክር ቤቱ አምስት ዳኞችን በስነ ምግባር ጉድለት ከሥራ አሰናብቷል ሲልየዘገበው የአማራ መገናኛ ብዙሀን ነው።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31260/
[ { "cosine_sim_score": 0.5526455640792847, "passage": "የአማራ ክልልን በተለያዩ ጊዜያት እንዲተራመስ ያደረጉ ከሌላ ቦታ የመጡ ሳይሆን የክልሉ ተወላጅ የሆኑ፤ አጀንዳ ተቀባይ ቅጥረኞች ናቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለፁ። የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫም የእነዚህን ቅጥረኞች ተልዕኮ ማክሸፍ ነው ብለዋል።የአማራ ክልል ም/ቤት 15ኛ መደበኛ ጉባኤው ትናንት አጠናቋል። ም/ቤቱ ለ2013 በጀት ዓመት 62.7 ቢሊዮን የዳኞችን ሹመት አፅድቋል።።\n", "passage_id": "5e2cda3f9c55b36cc52920e173d8b0b4" }, { "cosine_sim_score": 0.5488744974136353, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 30/2005 (ዋኢማ) – የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት በ6ኛ መደበኛ ጉባኤው ለ2006 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት እና የተለያዩ አዋጆችንና ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ፡፡ምክር ቤቱ የሶስት ቀናት ቆይታውን ሲያጠናቅቀ ለ2006 የበጀት ዓመት 1 ቢሊዮን 5 መቶ 76 ሚሊዮን 5 መቶ 18 ሺህ 2 መቶ 33 ብር ያጸደቀ ሲሆን ከፀደቀው ብር ውስጥም 3 መቶ 47 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር ለመደበኛ ፣ 2 መቶ 47 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ለካፒታል እንደዚሁም 6 መቶ 5 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ደግሞ ለወረዳዎች  እንዲሆን ወስኖል፡፡የተመደበው ብር ከባለፈው በጀት ዓመት ሲነጻጸር የ37 ሚሊዮን በ5 መቶ 18 ሺህ 2 መቶ 33 ብር ብልጫ አለው፡፡በጉባኤውም አቶ ፈቃዱ ታደሰን የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አድርጉ ሲሾም 8 የካቢኔ አባላትም ክልሉ የነደፈውን የልማት እቅድ ለማሳካት ይቻላቸው ዘንድ ቀደም ሲል ይሰሩበት ከነበረው የሀላፊነት ቦታ እንዲሸጋሸጉ በክልሉ ር/መስተዳድር የቀረበውን የሽግሽግ ጥቄንተቀብሎአጽድቋል፡፡እንደዚሁም የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን የካቢኔ አባል እንዲሆን የቀረበውን ሀሳብ ምክር ቤቱ የተቀበለው ሲሆን የምክትል ኦዲት ቢሮ ሀላፊ፣ የመገናኛ ብዙሀን ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ ሹመትን ደግሞ ተወያይቶ አፅድቋል፡፡ምክር ቤቱ 17 ነጥብ ያካተተ የውሳኔ ሀሳብ ላይ ውይይት አድርጎ በጋራ ለመስራት በመወሰን ጉባሄውን አጠናቋል ሲል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮን ጠቅሶ ኢሬቴድ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "7cea6a2c0212ae51c567b897b47d13f9" }, { "cosine_sim_score": 0.5423078536987305, "passage": "ዛሬ የተጠራው የአማራ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔ የስምንት የቢሮ ኃላፊዎችን ሹመት አጽድቋል።ለፌደራል ሥራ የተዛወሩ የክልሉን አመራር አባላት አስመልክቶ ክልሉ ካለበት ውስብስብ ችግር አንፃር ወቅቱን ያልጠበቀ ዝውውር እንደሆን የገለፁ የምክር ቤቱ አባላት ተቃውሞ አሰምተዋል።\n", "passage_id": "8440ec62b1822d40d7108ee6dac34952" }, { "cosine_sim_score": 0.5197535753250122, "passage": "– የአማራ ክልል ምክር ቤት አራተኛ ዙር፤ አራተኛ ዓመት የስራ ዘመን አንደኛ አስቸኳይ ጉባዔ ትናንት ታህሳስ 9/2006 ዓ.ም ማምሻውን ተጀምሯል፡፡የአማራ ክልል ምክር ቤት በአራተኛ የስራ ዘመን አንደኛ አስቸኳይ ጉባኤው አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል፡፡ምክር ቤቱ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን በርዕስ መስተዳድርነት የሾመው የቀድሞውን ርዕስ መስተዳድር የአቶ አያሌው ጎበዜን የመተካካት ጥያቄ በሙሉ ድምጽ በመቀበሉ ነው፡፡ቀደም ሲል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ የነበሩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በምክር ቤቱ ፊት ቃለ መሃላ በመፈጸም ስራቸውን ጅምርዋል፡፡ላለፉት 8 ዓመታት ክልሉን በርዕሰ መስተዳድርነት የመሩት አቶ አያሌው ጎበዜ ባደረጉት የስንብት ንግግር በስራ ዘመናቸው የክልሉ ህዝብና መንግስት ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፤ ለአቶ ገዱ አንዳርጋቸውም መልካም የስራ ዘመን ተመኝተዋል፡፡አቶ ብናልፍ አንዱዓለምም  የክልሉ ምክትል  ርእሰ መስተዳደር ሆነዋል፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት የ7 የካቢኒ አባላትና የዳኞችን ሹመት ማፅደቁን የክልሉ መገናኛ ብዙሀን ዘግቧል፡፡", "passage_id": "71431e32701acdfdcde768a1a16b22cc" }, { "cosine_sim_score": 0.5153732299804688, "passage": "በኢንተርናሽናል መድረክ ጨዋታዎችን እንዲመሩ የሚያስችለው የፊፋ ባጅን ለማግኘት በተሰጠው ፈተና. ያለፉ እና ከኢትዮጵያ ማዕረጉን የሚያገኙ እጩ ዳኞች ታውቀዋል።በቅርቡ በተሰጠው የዳኞች ፈተና ላይ ከተሳተፉ ዳኞች መካከል በወንዶች የአንድ ዋና እና ሁለት ረዳት ዳኞች ለውጥ ተከስቷል። በዚህም መሠረት ኃይለየሱስ ባዘዘው ከሁለት አመት በኋላ ወደ ኢንተርናሽናል ዳኝነት ሲመለስ ፋሲካ የኋላሸት እና ይበቃል ደሳለኝ የፊፋ ባጅ ያገኙ ረዳት ዳኞች ሆነዋል። ዳዊት አሳምነው በዋና ፤ ክንፈ ይልማ እና ኃይለራጉኤል ወልዳይ በረዳት ዳኞች ወደ ፌዴራልነት የወረዱ የቀድሞ ኢንተርናሽናል ዳኞች ሆነዋል።በወንዶች ዘርፍ 6 ዋና እና 5 ረዳት ዳኞች የፊፋ ባጃቸውን ይዘው የሚቀጥሉ ሲሆን በአምላክ ተሰማ፣ በላይ ታደሰ፣ ብሩክ የማነብርሀን፣ አማኑኤል ኃይለሥላሴ፣ ለሚ ንጉሴ እና ቴዎድሮስ ምትኩ በዋና ዳኝነት፤ ተመስገን ሳሙኤል፣ በላቸው ይታየው፣ ትግል ግዛው፣ ሽዋንግዛው ተባባል እና ክንዴ ሙሴ በኢንተርናሽናል ረዳት ዳኝነታቸው የሚቀጥሉ ናቸው።በሴቶች በዋና ዳኝነት ጌራ ወርቅን በመተካት መዳብ ወንድሙ በኢንታርናሽናልነት ቦታ ስትተካ በረዳት ዳኝነት አዜብ አየልን በመተካት ብርቱካን ማሞ ማደግ ችላለች።ሊዲያ ታፈሰ፣ ፀሐይነሽ አበበ እና አስናቀች ገብሬ በፊፋ ዋና ዳኝነታቸው የሚቀጥሉ ሲሆን ወይንሸት አበራ፣ ወጋየሁ ዘውዴ እና ይልፋሸዋ አየለ በረዳት ዳኝነት ይቀጥላሉ።ከላይ የተጠቀሱት (በወንዶች 7 ዋና እና 7 ረዳት፣ በሴቶች 4 ዋና እና 4 ረዳት ዳኞች) በቅርቡ የፊፋ ባጅ እንደሚረከቡ ሲጠበቅ ከ2020 ጀምሮ በሚካሄዱት አህጉራዊ እና ዓለምአቀፋዊ ውድድሮች ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ።", "passage_id": "923a2dfb9d5a3d4b09b04531aabf1768" }, { "cosine_sim_score": 0.4980957508087158, "passage": "አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 4/2005 (ዋኢማ) –  የአማራ ክልል ምክር ቤት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በ2006 በጀት ዓመት በክልሉ ለሚከናወኑ የልማት ስራዎች ማስፈፀሚያ የሚሆን ከ18 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። ምክር ቤቱ ያጸደቀው በጀትም ከቀዳሚው ዓመት ከ1ቢሊዮን 489 ሚሊዮን ብር በላይ ብልጫ እንዳለውም ተመልክቷል። የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃለፊ አቶ አየነው በላይ በጀቱን ለክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ አቅርበው ባጸደቁበት ወቅት እንደገለጹት በጀቱ ለመሰረተ ልማት፣ ለድህነት ተኮር ፕሮግራሞች፣ለምዕት ዓመቱ የልማት ግቦችና ለአረንጓዴ ልማት ኢኮኖሚ ግንባታ ይውላል። የበጀት ምንጩም ከ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የሚልጠው ከፌደራል መንግስት የቀመር ጥቅል ድርሻ፣ ከ5 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በላይ በክልሉ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች የሚሰበሰብ ሲሆን ከ3 ቢሊዮን 475 ሚሊዮን ብር በላይ ለምዕት ዓመቱ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ከፌደራል መንግስት ድጋፍ የሚገኝ መሆኑን ተናግረዋል። እንዲሁም ከውጭ አገራት ይገኛል ተብሎ የሚጠበቅ በእርዳታ 119 ሚሊዮን 530 ሺ ብር፣ በብድር ደግሞ ከ6 ሚሊዮን በላይ ብር ይገኛል ተብሎ እንደተያዘም አስረድተዋል፡፡ አጠቃላይ ከተመደበው በጀት ውስጥም ለታችኛው የአስተዳደር ዕርከን በዓላማ የተገደበ በጀት 73 ነጥብ 9 በመቶ፣ ለክልል ቢሮዎች 23 በመቶ ለድንገተኛ አደጋዎችና ለመጠባበቂያ በጀት 3 ነጥብ 1 በመቶ የተያዘ መሆኑንም አቶ አየነው አስታውቀዋል። ይህም በተለይ እንደ ግብርና ልማት ስራዎች፣ ትምህርት፣ ጤና፣ መስኖና የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታ፣ የአስተዳደርና ሌሎች ሴክተሮች ወጪን በጥቅል እንዲካተት መደረጉን አመልክተዋል፡፡የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አያሌው ጎበዜ በሰጡት አስተያየትም የክልሉ በጀት ህገመንግስቱን መሰረት በማድረግ ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል በማድረግ ዜጎች የልማቱ ተጠቃሚ በሚሆንበት አግባብ መሆኑን ተናግረዋል። የተመደበው በጀትም ድህነት ተኮር የሆኑ ተግባራትን ለማሳካት፣ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦችና የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ለማሳካት ትኩረት አድርጎ ቀመሩ የተሰራ መሆኑንም አቶ አያሌው አስረድተዋል። እንደ ኢዜአ ዘገባ በዚህም መላ የክልሉ ህዝብ በየደረጃው የሚበጀተውን ገንዘብ በማወቅ ለታለመለት ተግባር መዋሉን መከታተልና ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ ለመሰብሰብ በሚደረገው ርብርብ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የድርሻውን እንዲወጣም አሳስበዋል። የምክር ቤት አባላትም ለ2006 በጀት ዓመት የተመደበው በጀት በየአካባቢው ህዝቡ ያነሳ የነበረውን የልማት ፍላጎትና ልማቱን በተጠናከረ መልኩ ለማሳካት ምላሽ የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል፡፡", "passage_id": "71dcb7b46024b9b65bfc4c7f3cb46b22" }, { "cosine_sim_score": 0.49693721532821655, "passage": "የዩናይትድ ስቴትስ የመወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛነት ያጯቸውን ዳኛ ኤሚ ኮኒ ባረትን ሹመት ትናንት ሰኞ አጽድቋል።ሪፖብሊካኗ ሴኔተር ሱዛን ኮሊንስ ከመላው የመወሰኛው ዲሞክራት አባላት ጋር ሆነው የዳኛይቱን ሹመት ተቃውመው ድምፅ ሰጥተዋል። የዳኛ ባረትን ሹመት መፅደቅ የተቃወሙት ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው እጅግ በተቃረበበት ጊዜ የመጣ በመሆኑ እንደሆነ ሴነተር ኮሊንስ ገልጸዋል። በአሶሼትድ ፕሬስ ዘገባ መሰረት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ባልፉት ቢያንስ አንድ መቶ ሃምሳ ዓመታት ውስጥ በመወሰኛ ምክር ቤቱ አናሳ መቀመጫ ካለው ፓርቲ አንዳችም የድጋፍ ድምፅ ሳይሰጠው ሹመቱ የጸደቀለት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ኖሮ አያውቅም።ዳኛ ባረት ሹመታቸው በመወሰኛ ምክር ቤቱ ከፀደቀ በኋላ በዋይት ሃውስ በተካሄደ ሥነ ስርዓት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ክላረንስ ቶማስ ቃለ መሃላ አስፈጽመዋቸዋል።", "passage_id": "923238213cda31bf00fbe20d71b3ffa4" }, { "cosine_sim_score": 0.48566341400146484, "passage": "ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰብሳቢ ሆነዋልየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 14 ቀን 2008 ዓ.ም. ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ለሕዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ምክር ቤት አባልነት ያቀረቧቸውን 23 ዕጩዎች ሹመት አፀደቀ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 103 ንዑስ አንቀጽ ሁለት እንዲሁም በሕዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 449/97 መሠረት ዕጩ የማቅረብ ሥልጠናቸውን ተጠቅመው ነው ለምክር ቤቱ ዕጩ ተሿሚዎችን ያቀረቡት፡፡በኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 449 አንቀጽ ስድስት መሠረት የኮሚሽኑ አባላት ለሕዝብ ቆጠራ ጉዳይ አግባብነት ካላቸው የፌዴራል ሚኒስቴር ሚኒስትሮች፣ ከምርጫ ቦርድ፣ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ ከዘጠኙ ክልሎች፣ ከአዲስ አበባና ድሬዳዋ መስተዳድሮች የተውጣጡ ይሆናሉ፡፡ በዚህ መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሐረር ክልል ርዕሰ መስተዳድር በስተቀር  ሁሉም ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች በምክትል ርዕሰ መስተዳድሮችና በምክትል ከንቲባዎቻቸው የኮሚሽኑ አባል እንዲሆኑ በዕጩነት አቅርበዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕዝብና ቤት ቆጣራ ጉዳይ አግባብነት ካላቸው የፌዴራል ሚኒስቴር ሚኒስትሮች፣ ከፌዴሬሽን ምክር ቤትና ከምርጫ ቦርድ በሚለው የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ መሠረት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለኮሚሽኑ ምክር ቤት ሰብሳቢነት አጭተዋል፡፡የተቀሩት የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ አቶ ተፈራ ደርበው፣ የፌዴራልና የአርብቶ አደር ልማት ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ካሳ ተክለብርሃን፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዝብ ግንኙነት አማካሪ ሚኒስትር አቶ ከበደ ጫኔ፣ የብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን አቶ ይናገር ደሴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ያለው አባተ (ብአዴን) ሲሆኑ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትሩ አቶ አብዱላዚዝ መሐመድ፣ የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ (ኦሕዴድ)፣ የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ (ደኢሕዴን)፣ የመንግሥት ጉዳዮች ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ (ሕወሓት) በዕጩነት የቀረቡ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ነጋ ዱፊሳና የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ (በጸሐፊነት) በአባልነት ቀርበዋል፡፡በቀረቡ ዕጩዎች ዙሪያ የመከሩት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የባለፈው የሕዝብና ቤት ቆጠራ ላይ በአማራ ክልልና በአዲስ አበባ የሕዝብ ብዛት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ከፍተኛ ስህተት እንዳይደገም አሳስበዋል፡፡ የምክር ቤቱ ሴት ተወካዮች በበኩላቸው ከቀረቡት የኮሚሽኑ ዕጩዎች ውስጥ አንድ ሴት ብቻ በዕጩነት መቅረባቸው አስቆጥቷቸዋል፡፡‹‹የሴቶች ስብጥር በዚህ ሹመት ላይ መታየት አለበት፡፡ መንግሥት በዚህ ላይ ቁርጠኝነቱን ማሳየት ሲገባው የታየው ግን የተገላቢጦሽ ነው፡፡ ይህ የድርጅታችን ባህል አይደለም፤›› ሲሉ አንድ ሴት ተወካይ ተከራክረዋል፡፡ የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትሩ አቶ አስመላሽ ወልደሥላሴ በሰጡት ምላሽ፣ መንግሥት ከስህተቱ የመማር ልምድ ስላለው በባለፈው ቆጠራ የተከሰተው ችግር እንደማይደገም፣ የሴቶች ስብጥርን በተመለከተ የመንግሥት ቁርጠኝነት እንደሚታወቅና በዚህኛው ላይ አንድ ብቻ መወከላቸው ዕጩ ምልመላው የተካሄደው አዋጁን መሠረት ያደረገ በመሆኑ ነው ብለዋል፡፡ የአቶ አስመላሽ መልስ ለምክር ቤቱ ሴት አባላት አጥጋቢ አልነበረም፡፡ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ ‹‹ሴት ብሆንም በዚህ መድረክ ላይ አቋም መያዝ አልችልም፡፡ በተጨማሪም አዋጁን ማሻሻል የሚጠይቅ በመሆኑ ወደ ድምፅ ብንሄድ፤›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡ በዚህ መሠረት የኮሚሽን አባላቱ ሹመት በአንድ ተቃውሞ፣ በዘጠኝ ድምፅ ተአቅቦ ፀድቋል፡፡ሦስተኛው ብሔራዊ የሕዝብና ቤት ቆጠራ በኅዳር ወር 2010 ዓ.ም. ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡  ", "passage_id": "d746a178acd04ee99fdfb187b3b4ac57" }, { "cosine_sim_score": 0.4728943407535553, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የ14 ሆስፒታሎችን ደረጃ ማሳደጉን አስታውቋል።በዚህም በክልሉ 12 ሆስፒታሎችን ከመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ወደ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ ሁለት ጠቅላላ ሆስፒታሎችን ደግሞ ወደ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማሳደጉን ገልጿል።በክልሉ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የትግበራ ዘመን በጤናው ዘርፍ የለውጥ እቅድ 12 የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎችን ወደ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ ሁለት ሆስፒታሎችን ደግሞ ወደ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለማሳደግ በዕቅድ ተይዞ ሲሠራ መቆየቱን ጤና ቢሮው ገልጿል።ጤና ቢሮው ከክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ጋር ባደረገው ምክክር ዝቅተኛውን የመመዘኛ መስፈርት ያሟሉ የሆስፒታሎችን ደረጃ ነው ያሳደገው።ይህም በክልሉ የጤና አገልግሎቱን በተደራጀ፣ ጥራቱን በጠበቀ እና ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ለመስጠት ያለመ መሆኑን ቢሮው ገልጿል።በዚህም ደባርቅ፣ መተማ፣ ሸጋው ሞጣ፣ ፍኖተሰላም፣ ቦሩሜዳ፣ መካነሰላም፣ ዓለም ከተማ እናት፣ አቃስታ (ህዳር 11)፣ ከሚሴ፣ መሃል ሜዳ፣ ላል ይበላ (የመቅደላ ጀግኖች መታሰቢያ) እና ተፈራ ኃይሉ መታሰቢያ ሆስፒታሎች ከመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ወደ ጠቅላላ ሆስፒታል ያደጉ ናቸው።ከዚያም ባለፈ ወልዲያ እና ደብረ ታቦር ጠቅላላ ሆስፒታሎች ደግሞ ከመስከረም 1 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ወደ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማደጋቸውን ከክልሉ የጤና ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "d8bc3905776173abd47d856c289efb5e" }, { "cosine_sim_score": 0.4722972512245178, "passage": "  የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላትን ሹመት አፀደቀ፡፡ ምክር ቤቱ ከትናንት በስቲያ ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረቡትን አራት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላት ሹመት አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሰረትም አቶ ውብሸት አየለ፣ ወ/ሪት ብዙወርቅ ከተተ፣ ዶ/ር ጌታሁን ካሣ እና ዶ/ር አበራ ደገፉ የቦርዱ አባል ሆነው ተሹመዋል፡፡ ተሿሚዎቹም በምክር ቤቱ ቀርበው ቃለ መሀላ ፈጽመዋል፡፡ ቀደም ሲል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን በሰብሳቢነት የሚመሩት ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ፤  አሁንም በሰብሳቢነታቸው እንደሚቀጥሉ የተገለፀ ሲሆን፤ አቶ ውብሸት አየለ ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ብሔራዊ ምርጫ፣ ቦርድ ከምርጫው እየተቃረበ መሄድ ጋር ተያይዞ ሥራውን በአግባቡ ለመስራት እንዳይችል እንቅፋት ሆኖ የቆየው የአባላቱ አለመሟላት ችግር፣ አሁን መፍትሔ በማግኘቱ በቀጣይ ቦርዱ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠትና ከምርጫ ዝግጅት ጋር የተያያዙ ሥራዎችን በአግባቡ ለማከናወን ዕድል የሚያገኝ መሆኑን የምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡ ", "passage_id": "629335f0046eb056f2d3db3d63003c11" }, { "cosine_sim_score": 0.45871245861053467, "passage": "የቤንሻጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት ሶስተኛ የስራ ዘመን ስድስተኛ መደበኛውን ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል፡፡ምክር ቤቱ የክልሉን ሁለንተናዊ እድገት ማሳደግ በሚችሉ ርእሰ ጉዳዩች እና  በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ አጀንዳ አድርጎ እየመከረ ይገኛል፡፡ለሶስት ቀናት በሚዘልቀዉ ጉባኤ አዳዲስ አዋጅ እና ደንቦች እንዲሁም የአዳዲስ ዳኞች ሹመት ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡", "passage_id": "6edac37af6f7915a1f4a71bbb6cbc43c" }, { "cosine_sim_score": 0.45813310146331787, "passage": "፡- ዳኞች በመጪው የክረምት ወቅት የዕረፍት ሰዓታቸውን በመጠቀም በዓመቱ ለተጠራቀሙ መዝገቦች እልባት ለመስጠት የሚያስችላቸውን ዝግጅት እንደጨረሱ የ“ጀስቲስ ፎር ኦል ፌሎው ሺፕ ኢትዮጵያ” አስታወቀ። የተሻሻለው የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የዳኞች ስነምግባርና የዲሲፕሊን ደንብም ተመርቋል።የ“ጀስቲስ ፎር ኦል ፌሎው ሺፕ ኢትዮጵያ” ፕሬዚዳንት ፓስተር ዳንኤል ገብረስላሴ እንዳስታወቁት ዳኞች ለበርካታ ዓመታት መፍትሔ ያልተሰጠባቸውን ውዝፍ የክስ መዝገቦች በዕረፍት ሰዓታቸው እልባት ለመስጠት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። በተለያዩ ክልሎች ዳኞች ሲያጠፉ የሚቀጡበትን የሥነ-ሥርአት ደንብ ለማሳተም እየተሠራ ነው። በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከ20 እስከ\n30 ሺህ የክስ መዝገቦች ይቀንሳሉ ብለው እንደሚያስቡ የጠቀሱት ፓስተር ዳንኤል ባለፈው ተመሳሳይ ወቅት 23 ሺህ መዝገብ እልባት በመሰጠቱ 23 ሺህ ዜጎች ፍትሕ አግኝተዋል።እንደ ፓሰተር ዳንኤል ድርጅታቸው በፍትሕ ዘርፍ ከክልሎች ጋር በመሥራት ላይ ሲሆን በአራቱ ክልሎች ማለትም የአማራ፣ የትግራይ፣ የደቡብ እና የኦሮሚያ ክልሎች ጋር እየሠራ ነው፤ በትናንትናው ዕለትም የተሻሻለው የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የዳኞች ስነምግባርና የዲሲፕሊን ደንብ ተመርቋል።የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሙሉጌታ አጎ በበኩላቸው ዳኞች በክረምት ወራት ውዝፍ መዝገቦችን እልባት መስጠታቸው በፍትህ ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ ፋይዳ አለው።በርካታ ሰዎች\nበሚንከባለሉ ፋይሎች ምክንያት\nእስር ቤት የሚቆዩበት\nአግባብ አለ ያሉት\nአቶ ሙሉጌታ ይህንንም\nበተፋጠነ ሁኔታ ውሳኔ\nበመስጠት በርካታ ሰዎች\nፍትህ የሚያገኙበት፤ ከእስር\nየሚፈቱ ካሉ እንዲፈቱ\nየሚደረግበት ሌሎችም ደግሞ\nበፍትሐ ብሄር ጉዳዮች\nላይ በተፋጠነ ሁኔታ\nውሳኔ እንዲሰጣቸው የሚረዳ\nነው የሚል ሃሳብ\nእንዳላቸው ጠቁመዋል።አዲስ ዘመን ሰኔ 26/2011 ", "passage_id": "92f366473bcd3681ff544358862fd25e" }, { "cosine_sim_score": 0.4580940902233124, "passage": "የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዳኞች ኮሚቴ አሁን ደግሞ በከፍተኛ ሊጉ እና አንደኛ ሊግ ለሚገኙ ዳኞች መስጠትን ዛሬ ጀመረ፡፡በሁለተኛው ዙር ዳኞች በአካል እና በአዕምሮ ጎልብተው ውድድሮችን በወጥነት መምራት እንዲችሉ የፌዴሬሽኑ የዳኞች ኮሚቴ በቅርቡ ለበርካታ የፕሪምየር ሊግ ዳኞች እና የኮሚሽነርነት ሙያ ውስጥ ላሉ የአካል ብቃት እና የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የሰጠ ሲሆን አሁን ደግሞ በከፍተኛ ሊጉ እና አንደኛ ሊጉ ላሉ ዳኞች የአካል ብቃት ፈተናን መስጠት ጀምሯል።ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በከፍተኛ ሊጉ ላሉ በርካታ ዳኞች የአካል ብቃት ፈተና ማከናወን የተጀመረ ሲሆን ነገ ደግሞ የአንደኛ ሊግ ዳኞች ይህን የአካል ብቃት ምዘናውን የሚወስዱ ይሆናል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የዳኞች ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ዮሴፍ ተስፋዬን ጨምሮ አቶ ሰለሞን ገብረሥላሴ እና የኮሚቴው አባላት በተገኙበት ፈተናው መሰጠት የተጀመረ ሲሆን በእለቱ የተሳተፉት አብዛኛዎቹ ዳኞች የአካል ብቃት ችግሮችን አስተውለናል።ከብቃት ምዘናው መጠናቀቅ በኋላ ከነገ ጀምሮ በክፍል ውስጥ አዳዲስ በተሻሻሉ ህጎች ላይ ስልጠና እና የምክክር መድረክ ያደርጋሉ ተብሏል፡፡", "passage_id": "e01fa985e9b7b63318fe866c4f7311ae" }, { "cosine_sim_score": 0.4566873013973236, "passage": "በአማራ ክልል የዳኝነት አገልግሎትን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ተዘዋዋሪ ችሎቶችን የማስፋፋት ሥራ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡በአሁኑ ወቅት በክልሉ ከመደበኛ ፍርድ ቤቶች በተጨማሪ 513 ተዘዋዋሪ ችሎት ጣቢያዎች  ተቋቁመው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት የኔነህ ስመኝ ለዋልታ ገልጸዋል፡፡በተያዘው በጀት ዓመት 37 ተዘዋዋሪ የችሎት ጣቢያዎችን በተመረጡ አካባቢዎች በማስፋፋት  ተዘዋዋሪ ችሎት ጣቢያዎችን 550 ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡ከዚህ ጎን ለጎን በሰሜን ጎንደር፣ በሰሜን ሸዋና በምዕራብ ጎጃም በሚገኙ የወረዳ ፍርድ ቤቶች ዘጠኝ ንዑስ ፍርድ ቤቶችን ለማቋቋም መታቀዱን ጠቁመዋል፡፡ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በደብረብርሃን፣ ደሴና ጎንደር ላይ ዓመቱን ሙሉ አገልግሎት የሚሰጡ ሶስት የክላስተር ፍርድ ቤቶችን በማቋቋም ተደራሽነቱን ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሆነም ፕሬዚዳንቱ አብራርተዋል፡፡   ከጠቅላይ ፍርድ ቤት እስከ ወረዳ ያሉት ፍርድ ቤቶች ተዘዋዋሪ ችሎት ጣቢያዎችን በመጠቀም በሰሩት ሥራ አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ነው ፕሬዚዳንቱ ያስገነዘቡት፡፡ አቶ የኔነህ እንዳሉት ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በሰባት ጣቢያዎች፣ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች በ39 ጣቢያዎች፣ ወረዳ ፍርድ ቤቶች ደግሞ በ467 ጣቢያዎች ተዘዋዋሪ ችሎቶችን በመጠቀም ተደራሽ የዳኝነት አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፡፡  ባለፈው ዓመት ከቀረቡት በርካታ ጉዳዮች በእነዚህ ችሎቶች አማካኝነት ለ54ሺ 87 ጉዳዮች እልባት በመስጠት 242ሺ 492 ባለጉዳዮችን ለማስተናገድ መቻሉን ነው ያስረዱት ፡፡ባለጉዳዮቹ መደበኛ ፍርድ ቤቶች ወዳሉባቸው አካባቢዎች ቢመላለሱ ለትራንስፖርትና ለተለያዩ ጉዳዮች ሊያወጡ የነበረውን 29 ሚሊዮን ብር ማስቀረት መቻሉን ገልጸዋል ፡፡ተዛዋዋሪ ችሎቶቹ ባለጉዳዮችን ከወጭ ከመታደግ በተጨማሪ ጊዜን ለመቆጠብ፤ ረጅምና አድካሚ የእግርና የትራንስፖርት ጉዞ ለማስቀረት የጎላ ሚና አብራርተዋል ፡፡  ተገልጋዮች የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን ቅጅ ለመቀበል ለማመልከቻ ማፃፊያ ለግለሰቦች የሚያወጡትን እስከ 100 ብር የሚደርስ ወጭን ለማስቀረት የሚረዳ ፎርም እንዲዘጋጅ መደረጉም አመልክቷል፡፡", "passage_id": "87aa942b535838366111ab989da1a1a6" }, { "cosine_sim_score": 0.4561935365200043, "passage": "የአማራ ክልል ምክር ቤት 3ኛ ዙር 4ኛ ዓመት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።የምክር ቤቱ የ3ኛ ዙር 4ዓመት ጉባኤ የመወያያ አጀንዳዎች ለጉባኤተኛው በመቅረብ ላይ ናቸው።ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው የክልሉ ብዙሀን መገናኛ ድርጅትን የ2010 በጀት ዓመትና የ2011 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ይገመግማል።ከዚህ ባለፈም የ2011 በጀት ዓመት የትምህርት አጀማመርና የክልሉን ትምህርት ቢሮ የ2011 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ገምግሞ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።በጉባዔው የአማራ ብሄራዊ ክልል መንግስት የጠቅላይ ዓቃቤ ህግ መስሪያ ቤት ማቋቋሚያ ሥልጣንና ተግባራት መወሰኛ አዋጅን፣ የአስፈጻሚ አካላትን እንደገና ማቋቋሚያ፣ ስልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጆችን መርምሮ እንደሚያፀድቅም ነው የሚጠበቀው።የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ እና ስፖርት ኮሚሽን እንደገና እንደሚቋቋሙም ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።", "passage_id": "d62ce5dccb3df4e7a07878fffe110ca0" }, { "cosine_sim_score": 0.45439231395721436, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በማረሚያ ቤቶች የኮሮናቫይርስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለ7 ሺህ 650 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ።የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ እንደገለፀው ይቅርታ ከተደረገላቸው ታራሚዎች ውስጥ 7 ሺህ 527  የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ 123 የሚሆኑት ደግሞ ሴት ታራሚዎች ናቸው ተብሏል።ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚዎች ከሰው መግደል ውጭ በሆኑ ወንጀሎች ተፈርዶባቸው በመታረም ላይ የሚገኙ፣ የሚያጠቡ እናቶች ፣ በአመክሮ የመፈቻ ጊዜያቸው እስከ አንድ ዓመት የቀራቸው እና ቀላል ወንጀል ፈጽመው እስከ አንድ ዓመት የቀራቸው  መሆናቸው ተገልጿል፡፡በተጨማሪም የሌሎች አገራት ዜጎች ሆነው ከሰው መግደል ውጭ በሆኑ ወንጀሎች ተፈርዶባቸው በመታረም ላይ የሚገኙ ሶስት ታራሚዎችም ይገኙበታል።የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ እና የተለያዩ ክልሎች ጠቅላይ አቃቤ ህጎች በማረሚያ ቤቶች አካባቢዎች ሊኖር በሚችለው መተፋፈግ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንዳይስፋፋ ለመከላከል በሺዎች ለሚቆጠሩ የህግ ታራሚዎች ይቅርታ በማድረግ እና ጉዳያቸው በመታየት ላይ የሚገኙትን ደግሞ ክሳቸውን በማቋረጥ መፍታታቸው ይታወሳል።በናትናኤል ጥጋቡ", "passage_id": "81fa080c0cc83073114a417a92d730d1" } ]
95ef0df079dc26ff14af552343c92bab
2338fada671827af2294998468cc0468
ሃምሌ 22 ለሚካሄደው የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር 54 ሚሊየን ብር ተመድቧል
በዘንድሮ በጀት ዓመት ከ4 ቢሊዮን ችግኝ በላይ ለመትከል እቅድ መያዙ ይታወቃል፡፡ የዚህ አካል የሆነውና ሃምሌ 22 ቀን የሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ ቀን በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አሰፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቀ እንደሚገኝ ብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡ሃምሌ 22 ቀን በአንድ ጀንበር 200 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል የተያዘው እቀድ የተሳካ እንዲሆን 54 ሚሊየን ብር መመደቡም ተገልጿል፡፡ለዚህም 46 ሚሊየኑ ለክልሎች 8 ሚሊየኑ ደግሞ ለፌደራል ከተሞች እንደተመደበ የብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡በእለቱም ያጋጥማሉ ተብለው የታሰቡ ችግሮችን ቀድሞ በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫም እንደተቀመጠላቸው የተነገረ ሲሆን÷ ይህም የተሳካ እንዲሆን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በትብብር እየተሰራ ይገኛል፡፡ከማለዳው 12 ሰአት እሰከ ምሽት 12 በሚካሄደው በዚህ መርሃግብር ላይ እያንዳንዱ ዜጋም ሆነ ተቋማት በተዘጋጀለቸው ቦታ በመገኝት በባለሞያዎች በመታገዝ የችግኝ ተከላውን ማከናወን እንደሚገባቸውም ተገልጿል፡፡አሁን ላይ በሀገሪቱ ያለው የደን ሽፋን 15 ነጥብ 5 በመቶ መድረሱንና ይህንን ለማሻሻል የአረንጓዴ ልማት ፕሮጀከትን ለማሳካት ሁሉም ሃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32585/
[ { "cosine_sim_score": 0.4556579887866974, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ ብሄራዊ ኮሚቴ አባላት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ሶደሬ ችግኝ ጣቢያን እየጎበኙ ነው።በጉብኝቱ ላይ ሚኒስትሮች፣ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ ታዋቂ ግለሰቦች ተገኝተዋል።ለዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ 24 ሺህ የችግኝ ጣቢያዎች በሃገር አቀፍ ደረጃ ተዘጋጅተዋል።በዚህም 5 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው ተብሏል።በአላዛር ታደለ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "be3c978921bce7f51d25cc27d1ede78c" }, { "cosine_sim_score": 0.4552001655101776, "passage": "ዛሬ ይህ ዘገባ አስከተጠናከረበት ሰዓት ድረስ በአገር አቀፍ ደረጃ ከ27 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ስለሺ በቀለ በተለይ ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡ኦሮሚያ ከ14 ሚሊዮን በላይ በመትከል ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዝ ደቡብ ክልል ከ7 ሚሊዮን በላይ በመትከል 2ኛ ደረጃን ይዟል፡፡በተያያዘ በአፋር ክልል የሰመራና አካባቢዋ ነዋሪዎች በከተማይቱ ዙሪያና በሰመራ ዩኒቨርስቲ በመገኘት የዛፍ ችግኞችን ተክለዋል፡፡በመርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉን ርዕሰ-መስተዳድር አቶ አወል አርባን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የመከላከያ ሰራዊት አባላት ተሳትፈውበታል፡፡", "passage_id": "0e5d6093eb22242c92f54461727cc4cd" }, { "cosine_sim_score": 0.4192771315574646, "passage": "አዲስ አበባ፡- በአማራ ክልል በሚገኙ አስራ አምስት ዞኖች በተደረገ የችግኝ ተከላ ዘመቻ በአንድ ጀንበር ከ190 ሚሊየን በላይ ቸግኞች መተከላቸውን የክልሉ መንግሥት ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አስታወቀ። በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው እንግዳየሁ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳመለከቱት፤ በአንድ ጀንበር ሊተከል ታሰቦ ከነበረው 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ችግኞች ውስጥ ሀምሌ ዘጠኝ ቀን በተደረገው ዘመቻ ብቻ 190 ሚሊየን 734 ሺ 799 ችግኝ ተተክሏል።የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ የአረንጋዴ አሻራ ወቅት እንደመሆኑ በዓመቱ ወደ 174 ሺ ሄክታር መሬትን ለደንና ለጥምር ደን አገልግሎት በሚውሉ ችግኞች ለመሸፈን ታስቦ እንቅስቃሴ ሲደረግ መቆየቱን የተናገሩት ዳይሬክተሩ፤ በበጋ ወቅት ሲሠራ የቆየውን የሰነ ህይወታዊ ሥራ በስነ አካላዊ ለመሸፈን በተከናወነ ተግባር በድምሩ ወደ 1 ነጥብ 68 ቢሊዮን ችግኝ የማፍላተ ሥራ መሠራቱንም ጠቁመዋል።ግንቦት 28 በተወሰነ\nመልኩ የተጀመረው የችግኝ\nተከላ ሥራ ዝናብ\nበደንብ መዝነብ ሲጀመር\nተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸው፣\nከሁሉም የላቀው በአንድ\nቀን ተከላ ከማለዳው\nአስራ ሁለት ሰዓት\nእስከ ምሽቱ አስራ\nሁለት ሰዓት ድረስ\nየእቅዱን 93 በመቶ\nማሳካት መቻሉን አስረድተዋል። በዘመቻውም ቀን በአጠቃላይ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን የሚጠጋ ህዝብ መሳተፉን ገልጸው፣ በአማራ ክልል አስራ አምስቱም ዞኖች በተለይም ዝናብ በደንብ እየዘነበ በሚገኝባቸው ወረዳዎች በአጠቃላይ በአንድ ቀን ተከላ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች መሳተፋቸውን አስታውቀዋል።“በዘመቻው የአንበሳውን ድርሻ የሚወስዱት የመሬት ባለቤት የሆኑት ገበሬዎች ቢሆኑም አንድም ያልታሳተፈ አካል የለም” ያሉት አቶ ጌታቸው፣ ከክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር ጀምሮ ትልልቅ የሃይማኖት አባቶች፤ በየአካባቢው ያሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት፤ የክልሉ ልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት፣ ተማሪዎችና አጠቃላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ መሆናቸውን አመልክተዋል። በቀጣይ በተጀመረው አግባብ የችግኝ ተከላ ሥራውን የማጠናቀቅ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፣ በበጋውም ወራት የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ሥራው ሳይቋረጥ የሚቀጥልበት ሁኔታ እንደሚኖርም ተናገረዋል። እንደ አቶ ጌታቸው ገለጻ ወቅቱ ኮሮና ወረሽኝ የተከሰተበት ወቅት እንደመሆኑ “ኮረናን እየተከላከልን ችግኝ እንተክላለን” በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላው እየተከናወነ ይገኛል። በከተማም ሆነ በገጠር የሚገኝ የህብረተሰቡ ክፍል፤ አንድ ዛፍ ለመትከል የሚያስችል ቦታ ያለው ሰው እንኳን ሳይቀር በችግኝ ተከላው ይሳተፋልም ብለዋል።በክልሉ አስከአሁን ከ4\nመቶ ሚሊየን በላይ\nችግኝ መተከሉንም ጠቁመዋል።አዲስ ዘመን ሐምሌ 13/2012አስመረት ብስራት ", "passage_id": "cc7bda1fc9765c465d5ba8811cd6dfed" }, { "cosine_sim_score": 0.41563186049461365, "passage": "አዲስ አበባ፤ ‹‹ብርሀን ለሁሉም›› ብሄራዊ የኤሌክትሪፊክሽን ፕሮግራም በመተግበር ብርሃን ላልደረሳቸው 56 በመቶ የህብረተሰብ ክፍሎ በ2017 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ ተፈጻሚ ለማድረግ 6 ቢሊዩን ዶላር እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡ የውሃ\nመስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ‹‹ብርሀን ለሁሉም›› ፕሮጀክት፤ ከአገር ውስጥና ከውጭ አገር የሚገኝ የፋይናንስና\nየቴክኖሎጂ አቅምን በማሰባሰብ አገራዊ የማስፈጸም አቅምን በማቀናጀት ሁሉንም ኢትዩጵያዊ ተጠቃሚ ማድረግ አላማው ማድረጉን ተናግረዋል፡፡\n ለሁለተኛው\nዙር ትግበራው፤ ለግሪድ ስራዎች ሶስት ነጥብ ሁለት ቢሊየን ውስጥ፤ ተጠቃሚው 35፣ መንግስት15፣ ልማት አጋሮችና አበዳሪዎች\n50 በመቶ፤ ለኦፍ ግሪድ የሚያስፈልገው ሁለት ነጥብ አምስት ቢሊየን ውስጥ 40 በመንግስትና ተጠቃሚዎች ቀሪው ከልማትና አበዳሪ\nተቋማት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ለሶስት\nቀናት የሚካሄደው የአካባቢያዊ ኢነርጂ ትብብር ጉባኤ ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል ሲጀመር ሁለተኛው ዙር ‹‹ብርሀን ለሁሉም›› ብሄራዊ\nየኤሌክትሪፊክሽን ፕሮግራምም ይፋ ተደርጓል፡፡ በወቅቱ እንደተገለጸው፤ ኤሌክትሪክ ላልደረሳቸው 56 በመቶ ለሚደርሱ የህብረተሰብ\nክፍሎች ለማዳረስ ርብርብ ይደረጋል፡፡ በእስካሁን\nትግበራ 44 በመቶ የህብረተሰብ ክፍሎችን ማዳረስ መቻሉን የጠቆሙት ሚኒስትሩ፤ ዜጎችን የዘመናዊ ኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግና ለሁሉም\nኤሌክትሪክን ለማዳረስ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ በመርሀ ግብሩ ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጣቸውና ልዩ ትኩረትና ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ\nክፍሎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ይተገበራልም ብለዋል፡፡ ተጨማሪ\nየማመንጨት አቅም ለመገንባት የግሉን ዘርፍ በዘርፉ ለማሳተፍ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የገለጹት ዶክተር ስለሺ፤ የእንፋሎት፣\nየሃይድሮ፣ የሶላርና የነፋስ ሃይል ማመንጫዎች በግል ዘርፍ እንደሚለሙ ተናግረዋል፡፡ የኔት ወርክ ይል ማስተላለፍ አቅም አሁንም\nበሚፈለገው ደረጃ እንዳልተፈታ በመጠቆምም፤ እያደገ ያለውን የሃይል ፍላጎት ለማሳካት ያልተቆራረጠና ጥራቱን የጠበቀ የሃይል አቅርቦት\nእንዲኖር የነባር የሃይል ትስስሩን የማስተላለፍ፣ የማከፋፈልና አቅም የማሳደግና የማሻሻል ስራዎች ስራዎች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ\nብለዋል፡፡እንደርሳቸው\nማብራሪያ፤ በቴክኖሎጂ ዑደትና በዋጋ ቅናሽ ወዳዳሪነታቸው እየተሸሻለ የመጡ እንደ ጸሃይ ሃይል አማራጭ የሃይልና ታዳሽ ምንጮች በስፋት\nእንዲተገበሩ ይደረጋል፡፡ የሃይል ዘርፍ ግቦችን ለማሳካት ሃገራዊ የፋይናንስ፣ የቴክኖሎጂ ምርት፣ የተቋማትና የሰለጠነ የሰው ሃብት\nአቅምን በማጎልበት በቀጣይ ለሚካሄዱ ፕሮጀክቶች ከውጭ ባለሃብቶች ጋር ትብብር በማድረግ የአቅም ግንባታ ስራ ይጠናከራል፡፡የኢትዩጵያ\nኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ በበኩላቸው፤ በቀጣይ የሶላር ሃይል በስፋት ጥቅም ላይ እንደሚውል ጠቁመዋል፡፡\nበዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሶላር ሃይል ጥቅም ላይ ለማዋል 12 የሙከራ ስራዎች በትግበራ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኙ በመጠቆም፤\nየሶላር ቴክኖሎጂ ከጊዜ ጊዜ እያደገና እየሰፋ እንደመሆኑ በዓለም ገበያም ብቃት ያላቸው አምራቾች ምርታቸውን እያቀረቡ እንደሚገኙ\nተናግረዋል፡፡     ‹‹ብርሃን ለሁሉ›› የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ለሰፊው ህብረተሰብ ለማዳረስ የተደረሰበትን ውጤት በመገምገም ለተሻለ አፈጻጸምና ውጤታማነት የሚያበቃ ስልት በመቀየስ፤  እየተተገበረ ይገኛል፡፡ የመጀመሪያው መርሃ ግብርም ህዳር ወር 2010 ዓ.ም ይፋ መሆኑ ይታወሳል፡፡   ዘላለም ግዛው            ", "passage_id": "22e389c701c736b3f08a7a647e64a93c" }, { "cosine_sim_score": 0.4118279218673706, "passage": "አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተቋቋመው ብሔራዊ ሃብት አሰባሳቢ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ስራ መጀመሩን ይፋ አድርጓል። የኮሚቴው ሰብሳቢ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ኮሚቴው “የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በተባበረ አቅም መመከት ይቻላል!” በሚል መሪ ቃል ወደ ስራ መግባቱን ተናግረዋል። ብሔራዊ ዓብይ ኮሚቴው 10 አባላት እና 4 ንዑሳን ኮሚቴዎች ያሉት መሆኑን የገለጹት ወይዘሮ ሙፈሪያት፥ አባላቱ የአንድ ወር ደመወዛቸውን በመስጠት ስራ ማስጀመራቸውን ገልጸዋል። የተቋቋመው ኮሚቴ በተለያየ መልኩ ሲከናወን የነበረውን ሃብት የማሰባሰብ ሂደት ወደ ተቀናጀ አሰራር በማምጣት ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጠቁመዋል።  በዚህ መሰረትም ሃብት የማሰባሰብ ስራውን በተሳካ ሁኔታ ለማሳለጥ ኢትዮ ቴሌኮም ካዘጋጀው አማራጭ በተጨማሪ በ13 ባንኮች ገንዘብ መሰብሰብ የሚያስችሉ የባንክ ቁጥሮች መከፈታቸውን ተናግረዋል። ከዚህ ባለፈም በአይነት የሚደረጉ ድጋፎችን ማስተናገድ የሚያስችል አሰራር መዘጋጀቱን ነው የገለጹት። ስለሆነም በአሁኑ ወቅት የዓለም ስጋት የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መግታት ይቻል ዘንድ ሁሉም የህብረሰብ ክፍል የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ጥሪ አቅርበዋል።", "passage_id": "4f7f0b68adb51a4086e5a36325129be9" }, { "cosine_sim_score": 0.41146400570869446, "passage": "– የጋምቤላ ህዝብና መንግስት ለታላቁ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ስኬት በአንደኛው ዙር 20 ሚሊየን ብር በማሰባሰብ ገቢ ማድረጉን የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ኢንጂነር ኡሌሮ ኦፒየው እንደተናገሩት፤ በጋምቤላ ክልል ለህዳሴው ግድብ ግንባታ በመጀመሪያው ዙር 20 ሚሊየን ብር ገቢ የተደረገ ሲሆን በሁለተኛው ዙር ደግሞ 10 ሚሊየን ብር ለማሰባሰብ የተጠናከረ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው።በትናንትናው ዕለት በክልሉ ህዝብና መንግስት ድጋፍ እየተከናውነ ያለውን የልማት ስራ አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ የተገኙት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ብሄራዊ ምክር ቤት የሪሶርስ ሞብላይዜሽን ዳይሬክተር አቶ ታገል ቀኑብህ በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች የጋራ ሃብት በሆነው ታላቁ የህዳሴ ግድብ የጋምቤላ ህዝቦች የራሳቸውን አሻራ ለማሳረፍ እያደረጉ ያሉት የገንዘብ፣ የዓይነትና የሞራል ድጋፍ የሚያበረታታ ነው ብለዋል።በክልሉ የሚገኙ ከፊል አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ለህዳሴው ግድብ ከግማሽ ሚልየን ብር በላይ ግምት ያላቸው 105 የቀንድ ከብቶች ማበረከታቸውንና የክልሉ ወጣቶችም የህዳሴው ግድብ ግንባታን በጉልበታቸው ለመደገፍ ቃል የገቡበት ሁኔታ የሚያስደስት መሆኑን አስረድተዋል።ከፊል አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች ያደረጉት ድጋፍ የሚደነቅና ለሌሎች ተሞክሮ ሊሆን የሚገባው መሆኑን ዳይሬክተሩ አመልክተው፤ በክልሉ ያሉ የሌሎች ሴክተር መስሪያ ቤት ሰራተኞችና ባለሃብቶች በሁለተኛው ዙር የተሻለ ገቢ ለማሰባሰብ የነበረው መዋቅር ወደ ዞኖችና ወረዳዎች የሚያቀናጅ አሰራር እንደሚዘረጋ አረጋግጠዋል።በተመሳሳይም የጋምቤላ ክልል ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሰራተኞች ለህዳሴ ግድብ በአንደኛው ዙር 370 ሺህ 575 ብር ማበረከታቸውንና በሁለተኛው ዙር ደግሞ 517 ሺህ 294 ብር የቦንድ ግዥ ለመፈፀም ቃል መግባታቸውን ምክትል ቢሮ ሃላፊው አቶ ፒትር ሆው ትናንት ለሰራተኞቹ የምስጋናና ሰርተፍኬት አስጣጥ ስነ-ስርዓት ላይ ባሰሙት የመክፈቻ ንግግር መግለፃቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።", "passage_id": "63fa0ab27bcddde3851cde4938a903f4" }, { "cosine_sim_score": 0.4070717692375183, "passage": "አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣የሰላም ሚኒስቴር እና ትምህርት ሚኒስቴር  በዛሬው እለት የችግኝ ተከላ አካሄዱ።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮች እና አባላት በዛሬው ዕለት  በቢሾፍቱ ከተማ  የችግኝ ተክላ አካሂደዋል፡፡በችግኝ ተከላ ስነ ስራዓቱ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ እና ምክትል አፈ ጉባዔዋ ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ መሳተፋቸው ተገልጿል ፡፡የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በመርሀ ግብሩ ላይ ÷ የህዳሴው ግድብ የመጀመሪያው የውኃ ሙሌት መረኃ ግብር ተጠናቆ፤ ዛሬ ደግሞ የችግኝ ተከላ ማካሄዳችን በአንድ በኩል ነገ ለምንፈልገው ዘላቂ ልማት የሚኖረው ፋይዳ ትልቅ  ነው ብለዋል።ምክትል አፈ ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ በበኩላቸው÷የዛሬው ችግኝ ተከላ እና የህዳሴው ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውኃ ሙሌት  ትልቅ ደስታ እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል፡፡ምክር ቤቱ በዘንድሮው የአረንጎዴ አሻራ ፕሮግራም ስምንት ሺህ ችግኞችን ለመትከል ያቀደ ሲሆን÷ እስካሁን አራት ሺህ ችግኞችን መትከሉን ምክር ቤቱ አስታውቋል፡፡የሰላም ሚኒስቴር በዚህ ዓመት በሚካሄደው ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር 2 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ማቀዱ ተገልጿል።በዛሬው እለት የሚኒስቴሩ አመራሮችና ሰራተኞች በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 01 በረጲ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በተለምዶ ቆሼ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የችግኝ ተከላ  አካሄደዋል።የሰላም ሚኒስትር  ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በመርሀ ግብሩ ላይ በመሳተፋቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው÷በትላንተናው ዕለት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ውሃ ሙሌት መጠናቀቁ ደስታውን እጥፍ ድርብ እንዳደረገው ገልፀዋል ፡፡የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር  ጌታሁን መኩሪያ በበኩላቸው በዛሬው እለት ከቦሌ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች  እና መምህራን ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።የችግኝ ተከላው የህዳሴ ግድቡ የመጀመሪያ አመት የውሃ ሙሌት በተጠናቀቀ ማግስት መደረጉ ሁሉም ትምህርት ቤቶች የኤሌክትሪክ ሃይል እንዲያገኙ እድል የሚፈጥር መሆኑን በመተማመን ነው ብለዋል ሚኒስትሩ።አያይዘውም የአባይ ውሃ ለም አፈርን ይዞ መሄዱን እያስተዋልን ነው ያሉት ሚኒስትሩ ግድቡ በደለል እንዳይሞላ የችግኝ ተከላው አስተዋፅኦው የጎላ ነው ብለዋል።በሀገር አቀፍ ደረጃ በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፉ 500 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል እቅድ የተያዘ ሲሆን እስከ አሁን ድረስ ከ37ሚሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "b40f338e2dbbb9ea989d2ec79edc8c8d" }, { "cosine_sim_score": 0.3973315358161926, "passage": "አዲስ አበባ፡- 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዩሮ ወጪ የተደረገበት የጌዲዮ- ጉጂ የሰላም ግንባታ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ፡፡ የጌዲዮ -ጉጂ የሰላም ግንባታ ፕሮጀክት ማኔጀር አቶ እዮብ ይስሀቅ ትናንት በሂልተን ሆቴል የፕሮጀክቱን እቅድ ሲያቀርቡ እንደገለፁት፤ ሁለቱ ህዝቦቹ የሚያስተሳስራቸው ብዙ ነገር ስላለ ሰላም የማስፈን ስራው ቀላል ነው፡፡ዞኖቹ በአንድ አባገዳ ስር መተዳደራቸው፣ በአንድ ቋንቋ መገልገላቸው እንዲሁም አንድ ባህል መከተላቸው ለስራው ቀናነት እገዛ እንደሚያደርግም ተናግረዋል፡፡የሰላም ግንባታ የአንድ ቀን ጉዳይ አይደለም ያሉት አቶ እዮብ፤ ለዚህም ግጭቶች ተመልሰው እንዳይመጡ የማድረግና ዘላቂ ሰላምን የማስፈን ስራ ላይ ትኩረት በማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡እንደ አቶ እዮብ ገለፃ ፤ሰላም ላይ ሁሉም ሰው ተባባሪ ሊሆን ይገባል፤ በመሆኑም ድርጅታቸው በሰላም እጦት ተጋላጭ የሆኑ ወጣቶችን ተሳታፊ ለማድረግ እንዲሁም ስልጠና ለመስጠት አቅደዋል፡፡ፕሮጀክቱ አልዘገየም ወይ\nበሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ\nበሰጡት ምላሽ፤ አልዘገየም\n፤ የፕሮጀክቱ ዋነኛ\nስራም የታረቁትን ደግሞ ማስታረቅ ሳይሆን ዘላቂ ሰላም ላይ ነው ሲሉ ገልጸዋል ፡፡በወርልድ ቪዢን የፌት\nኤንድ ዴቨሎፕመንት ማኔጀር\nዶክተር ገለታ ሲሜሶ\nበበኩላቸው፤ የሰላም ግንባታ\nረጅም ጊዜ የሚፈልግ\nመሆኑን ጠቅሰው፤ እንደሌላው\nፕሮጀክት ባንዴ ተጀምሮ\nየሚያልቅ ባለመሆኑ የረጅም ጊዜ ልማት የሚጠይቅ ነው ብለዋል፡፡ዶክተር ገለታ በሰላም\nጉዳይ ላይ ሁሉም\nሰው ተባባሪ መሆን\nእንዳለበት ጠቅሰው፤ የሰላም\nሚኒስቴር የሰላም ግንባታ\nስራቸው እየረዳቸው መሆኑንና\nሌሎች ተባባሪ አካላትም\nትብብራቸው እንደማይለያቸው ያላቸውን\nተስፋ ገልጸዋል፡፡ ዶክተር ገለታ የጌዲዮ- ጉጂ የሰላም ግንባታ ፕሮጀክት እየተሰራ ያለው በወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ መሪነት ቢሆንም ኬር ኢትዮጵያ እንዲሁም ካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስ ተሳትፈዋል፤ፕሮጀክቱ ለቀጣይ 18 ወራት የሚቆይ ሲሆን ወጪው ሙሉ በሙሉ የሚሸፈነው በአውሮፓ ህብረት መሆኑንም አመልክተዋል።አዲስ ዘመን ጥር 20/2012ዳግማዊት ግርማ", "passage_id": "50cb283a0de00354cee27f92663f0073" }, { "cosine_sim_score": 0.3971174359321594, "passage": "አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ተጠሪነታቸው ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሆኑት ዩኒቨርስቲዎች ከ91 ሚሊየን ብር በላይ ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አበርክተዋል።ከዚያም ባለፈ ዩኒቨርስቲዎቹ በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖችም ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል።ከመስከረም 10 ጀምሮ ለ 3 ቀናት በጅማ ዩኒቨርስቲ መሰብቢያ አዳራሽ ሲካሄድ የነበረው የከፍተኛ ትምህርት ማስቀጠያ ቅድመ ዝግጅት እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምላሽ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቋል።በማጠቃለያው ውይይት ዩኒቨርስቲዎቹ ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት 91 ነጥብ 3 ሚሊየን በገንዘብ፣24 ሚሊየን በአይነትና በሙያ እንዲሁም በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች 14 ነጥብ 35 ሚሊየን ብር በገንዘብ እና 1 ነጥብ 1 ሚሊየን በአይነት ለማበርከት ቃል ገብተዋል።ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ በድጋፉ ተሳትፎ ያደረጉት 32 ዩኒቨርስቲዎች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የገበታ ለሀገር ጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻን በማልማት የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ ያለመ ፕሮጀክት ነው።\nየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "42f56cc616b6e3084956f4486b99dccf" }, { "cosine_sim_score": 0.39504069089889526, "passage": " ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ለስራ ማስኬጃ 5 ሚሊዮን 717 ሺህ 220 ብር ለግሷል።አለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በጌዲዮ ጉጂ ዞን በተከሰተው ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደቀያቸው ለመመለስ ብሎም መልሶ ለማቋቋም የ31 ሚሊዮን 400 ሺህ 700 ብር ድጋፍ አደረገ።አለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በጌዲዮ ጉጂ ዞን በተከሰተው ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደቀያቸው ለመመለስ ብሎም መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የፕሮጀክት የመግባቢያ ሰነድ በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ተፈራርሟል።ስምምነቱ የተፈረው በአለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት እና በወርልጅ ቪዥን መካከል ሲሆን ገንዘቡ ከኢትዮጵያ ውጪ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን የተለገሰ ነው።ስምምነቱ በጌዲዮ ጉጂ ዞን በተከሰተው ግጭት የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደቀያቸው የመመለስ ስራን ማገዝ ብሎም መልሶ የማቋቋም ስራን አላማ አድርጎ የተነደፈ ሲሆን ሰብዐዊ እርዳታዎችን እና አካባቢውን ወደሰላም የመቀየር ለዚህም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት የመስራት ውጥን አለው ተብሏል።የአለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት ፕሬዚዳንት አርቲስት ታማኝ በየነ በፊርማ ስነስርዐቱ ወቅት እንደተናገረው የመግባቢያ ሰነዱ 70 ሺህ 072 ተፈናቃይ ተመላሽ ወገኖችን ማዕከል አድርጎ የሚሰራ ሲሆን በተለይም በመፈናቀል ሂደቱ ተጎጂ የሆኑና የሚያስፈልገውን ሰብዐዊ እርዳታ በተገቢው ጊዜ ማግኘት ያልቻሉ ላይ ትኩረት ያደርጋል።በዚህም መሰረት አለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በመላው አለም ካሉ ኢትዮጵያውያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን ያሰባሰበውን ወደ 1.1 የአሜሪካን ዶላር ወይም 31 ሚሊዮን 400 ሺህ 700 ብር በጌዲዮ ጉጂ ዞን በተከሰተው ግጭት የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደቀያቸው የመመለስ ስራን ለማገዝ እና መልሶ የማቋቋም ስራ ለመስራት እንዲሁም ከዚሁ ጋር በተያያዘ አስፈላጊ ሰብዐዊ እርዳታዎችን ለማቅረብ እንዲያግዝ የሚያስችል ሲሆን ወርልድ ቪዥን አሜሪካ ደግሞ 200 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማለትም 5 ሚሊዮን 717 ሺህ 220 ብር ለስራ ማስኬጃ መለገሱን አርቲስት ታማኝ በየነ ገልጿል።የወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኤድዋርድ ብራውን በበኩላቸው ሊሰራ የታቀደው ፕሮጀክት በግጭቱ የተጎዱትን ወገኖች በመርዳት ወደቦታቸው መመለስና መልሶ ማቋቋምና የግጭቱን መንስኤ ለመመርመርና አስተማማኝ ሰላም በአካባቢው ለማስፈን በተለያዩ አካላት ለሚሰሩ የትብብርስራዎች መነሻ ሊሆን የሚችል ነው ብለዋል።ፕሮጀክቱ ለአንድ አመት የሚቆይ ሲሆን በዚህ ወር መጀመሪያ ተግባራዊነቱ ቀጥሎ በመግባቢያ ሰነዱ መሰረት አስፈላጊውንና ቀዳሚ የሆኑ የጋራ ስራዎችን ለማቀድ ቅድመ ስራዎች የሚጠናቀቁበት ሲሆን በታለመለበት ጊዜ ማስፈፀም እንዲቻል ሁለቱ ድርጅቶች ከመንግስት ጋር በቅንጅት ይሰራሉ ተብሏል።በድልነሳ ምንውየለት", "passage_id": "8b23ea0c7b7133ed0fa3de02bbe1be66" }, { "cosine_sim_score": 0.3924027681350708, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በላሊበላ ከተማ የዓለም እጽዋት የማደጎ ዛፍ ፕሮጀክት የችግኝ ተከላ ተካሄደ። መርሃ ግብሩን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ የሰጡት የባህልና ቱሪዝም ሚንስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው መርሃ ግብሩ በአገር ውስጥ ቱሪዝም መነሻ ስፍራ በላሊበላ ቢጀመርም በመላው ኢትዮጵያ ለማስፋት ይስራል ብለዋል። ዶክተር ሂሩት ፕሮጀክቱ አካባቢውን ጸጋ በመመለስ ከማስቻሉም በላይ ለከተማዋ ነዋሪዎች የስራ ዕድል መፍጠር ያስችላል ሲሉ አንስተዋል። በዕለቱም የዓለም እጽዋት የማደጎ ዛፍ ፕሮጀክት የችግኝ ተከላ ተረካቢዎች ባሉበት ተከናውኗል። ለዚህ ፕሮጀክትም የተለያዩ አካላት 7 ሚሊየን ብር ገደማ ለመለገስ ቃል ገብተዋል። በቀጣይም በተለያዩ የመገናኛ አማራጮች በመጠቀም በአገር ውስጥ የሌሉ አካላትም በማደጎ የዛፍ ፕሮጀክቱ ላይ ይሳተፋሉ ሲሉ ነው የተናገሩት። የዓለመ እጽዋት የማደጎ ዛፍ ተከላን ለፈጸሙ አካላት የምስክር ወረቀት ተበርክቷል። የፕሮጀክቱ መሰረታዊ ዓላማም የቅዱስ ላሊበላን ቅርስ ለመጎብኝት የሚመጡ የውጪ እና የአገር ውስጥ ጎብኚዎች የአገር በቀል ችግኞች እንዲተክሉ የሚያስችል ነው። በዚህም እንግዶች የሚተክሏቸውን ችግኞች የከተማዋ ነዋሪ በአደራ ተረክቦ የሚንከባከብበት ይሆናል ተብሏል። በተጨማሪም ጎብኚው ለተንከባካቢው ወገን ክፍያ የሚፈጽምበት አሰራር መዘርጋቱንም ጠቅሰዋል። ይህም በጎብኚዎች እና በአካባቢው ማህበረሰብ መካከል መቀራረብ ከመፍጠሩም በላይ የእኔነት ስሜት እንዲዳብር ያደርጋል ተብሏል። በሌላ በኩል በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የቅዱስ ላሊበላ ቅርስና ቱሪዝም ተቋም የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ ስርዓትም ተከናውኗል። ዶክተር ሂሩት ካሳው ተቋሙ ቅርሶችን በመስራት ያካበትነውን እውቀት በቅርስ ጥናትና ጥገና ላይ ለማዋል ያግዛል ብለዋል። ይህ ተቋም በዘርፉ ለሚደረግ ጥናትና ምርምር የበኩሉን ከመወጣቱም በላይ፤ በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት ያግዛል። በምስክር ስናፍቅ", "passage_id": "8fbb2ebe9eaa66e99a1d7f6e24eef269" }, { "cosine_sim_score": 0.3916222155094147, "passage": "አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እስካሁን ከእቅዱ 83 በመቶ መከናወኑ ተገለፀ።“የአረንጓዴ አሻራ” የክረምት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አፈፃፀም ግምገማ በዛሬው እለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ተካሂዷል።በዚህ መድረክ ላይም የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን ባቀረቡት ሪፖርት፥ በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እስካሁን ከ4 ቢሊየን 156 ሚሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን አስታውቀዋል።እስካሁን የተተከለው ችግኝ በዘንድሮው “የአረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ለመትከል ከተያዘው እቅድ ውስጥ 83 በመቶ መሆኑንም ነው የገለፁት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በዚሁ ወቅት፥ የዘንድሮው “የአረንጓዴ አሻራ” እቅድ የእስካሁን አፈፃፀም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።ቀሪ ጊዜያት እያሉ የችግኝ ተከላው በ83 በመቶ መሳካቱ የተያዘው እቅድ እና ዝግጅት ውጤታማ እንደነበረ የሚያመላክት መሆኑንም አስታውቅዋል።እስካሁን በተሰራው ስራ አፈፃፀሙ ጥሩ ቢሆንም፤ እቅዱን ሙሉ በሙሉ ለማሳካት በቂ ትኩረት እንደሚያስፈልግም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የተናገሩት።የአረንጓዴ አሻራ ጉዳይ የመንግስት ተቋማትና የስራ ሃላፊዎች ዋነኛ ስራ ሊሆን እንደሚገባ በማንሳት፤ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ ከኢኮኖሚያዊ ጥቅም እና ከሥራ ፈጠራ ጋር ማያያዝ እንደሚገባም ነው ያሳሰቡት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አክለውም፥ ክልሎችም በቀሪ 1 ወር ጊዜ ውስጥ እቅዳቸውን ከማሳካት በተጨማሪ በሙሉ አቅማቸው ተከላው ላይ እንዲሰሩም ጠይቀዋል።የ2013 “አረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ለ3ኛ ዓመት የሚደረግ በመሆኑ ከኢትዮጵያ አልፎ በጎረቤት ሀገራትም እንዲካሄድ መታሰብ አለበት ብለዋል።ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ቀጠናን አስተባብራ እንደምትሄድ ሀገር በአፍሪካ ግንባር ቀደም ስራ መስራት እንዳለባትም አስታውቅዋል።ለዚህም ለቀጣይ ዓመት ለጎረቤት ሀገራትም በሚሊየን የሚቆጠሩ ችግኞች እንዲዘጋጅም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሳስበዋል።በአላዛር ታደለየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።", "passage_id": "54e47032df93362104ab86362d3fa77c" }, { "cosine_sim_score": 0.3907894194126129, "passage": "አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከሦስት ሚሊዮን ብር በላይ አበረከተ ።የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ3 ሚሊዮን በላይ ብር አበረከተ ።ፌዴሬሽኑ በቀድሞ ሥራ አስፈጻሚ አባላት አማካኝነት በተለያዩ ጊዜያት በተዘጋጁ የገቢ ማሰባሰቢያ ህዝባዊ ሩጫ የተገኘውን ገንዘብ  ነው ትናንት ያስረከበው።ቼኩን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ተረክቧል።ለዚህ አንዱ ተጠቃሽ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ የተጣለበትን አንደኛ ዓመት አስመልክቶ ግንባታው እየተካሄደበት ባለበት አካባቢ በተደረገው ሁሉን ያሳተፈ የሩጫ ውድድርና በተለይ ደግሞ ለሴቶች በተዘጋጀ ሩጫ የተሰበሰበ መሆኑ ነው።የርክክቡ ስነ ስርዓት የተካሄደው ትናንት በአዲስ አበባ ስታዲየም 46ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በተጀመረበት ወቅት ነው።የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ቼኩን ባስረከበበት ወቅት እንደገለጸው፤ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከዳር እስከሚደርስ ፌዴሬሽኑ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል።የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሮማን ገብረስላሴ የቼክ ስጦታውን ተቀብለዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሯ ወይዘሮ ሮማን እንደገለጹት ፤ ፌዴሬሽኑ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ ቆይቷል።በፌዴሬሽኑ ስም ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 70 ሚሊዮን ብር ገቢ መደረጉን ያስተዋሱት ወይዘሮ ሮማን፤ የግድቡ ግንባታ እስኪጠናቀቅ ድረስ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።ፌዴሬሽኑ ለገቢ ማሰባሰቢያ የሚካሄዱ ህዝባዊ ሩጫዎችን በማስተባበር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑ ታውቋል-(ኢዜአ) ።", "passage_id": "641efd7ae9b34a4d70cb91b6609164ad" }, { "cosine_sim_score": 0.38977038860321045, "passage": "ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ መጀመሪያ ባለው ጊዜ ለማድረግ መታቀዱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።ምርጫው በመላው ሃገሪቱ ከ50 ሺህ በላይ በሚሆኑ ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚካሄድም የቦርዱ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ወይዘሪት ሶሊያና ሽመልስ አስታወቁ።\n", "passage_id": "cb90cb6c40e63d281e7dff4cf5faac5f" }, { "cosine_sim_score": 0.3894052505493164, "passage": "አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 17/2006 (ዋኢማ) –  ኢትዮጵያ ወደ መካከለኛ ገቢ ሀገርነት ለመሸጋገር የምታደርገውን ጥረት እውን ለማድረግ አረንጓዴ ኢኮኖሚና የሀይል አቅርቦት ለመግንባት ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡120 ሜጋ ዋት የሚያመነጨው የአሸጎዳ የንፋስ ሀይል በትግራይ ብሄራዊ  ክልል ነው የተገነባው፡፡ ከአዳማው የንፋስ ሀይል ማመንጫ በመቀጠልም ሁለተኛው ለምረቃ የበቃ የሀገሪቱ የዘርፉ ፕሮጀክት ነው፡፡በምረቃ ስነ ስረዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን  ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ምህረት ደበበ የአሸጎዳ የንፋሰ ሃይል ማመንጫ የሃገሪቷን የሃይል አቅርቦት ከማገዙም በላይ ከፍተኛ  የቴክኖለጂ ሽግግር የተደረገበት ነው ብለዋል፡፡ስራው የተወጠነው በቀድሞው የሃገሪቷ መሪና የአረንጓዴ ልማት እስትራቴጂ ቀያሽ በሆነት ክቡር አቶ መለስ ዜናው ነውም ተበሏል፡፡ፕሮጀክቱ ግንባታው በሁለት ክፍሎች የተካሄደ ሲሆን የመጀመርያው ክፍል ከነሃሴ 21 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ 30 ሜጋ ዋት ሃይል ማመንጨት የጀመረ ሲሆን  ቀሪው 90 ሜጋ ዋት  ሙሉ በሙሉ ስራው ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።30 ሜጋ ዋት የሚያስገኘው ሀይል ማመንጫ ባለ ሁለት ምላጭ ተርባይን አለው። ባለ 90 ሜጋ ዋቱ ደግሞ ባለ ሶስት ምላጭ ተርባይኖች አሉት።ቅዳሜ  ጥቅምት  16/2006 የተመረቀው ሁለተኛው ምዕራፍ የንፋስ ሃይል ማመንጫ ዲዛይኑ ተሻሽሎ 1 ነጥብ 67 ሜጋ ዋት ተጨማሪ ሀይል እንዲያመነጭ ተደርጓል፤ በአጠቃላይ የንፋስ ሀይል ማመንጫው 84 ተርባይኖች ተተክለውለታል።የአሸጎዳ የንፋስ ሃይል ማመንጫ አጠቃላይ ከፍታው ከባህር ወለል በላይ ከ2200 እስከ 2560 ሜትር እንደሚደርስ መረጃዎች ይጠቁማሉ።የአሸጎዳ የንፋስ ሃይል  ማመንጫ ፕሮጀክት ሃገራችን እያከናወነች ያለችው የአረንጓዴ ሃይል ልማት አንዱ አካል ነው።120 ሜጋ ዋት ሀይል የሚያመነጨው የንፋስ ሀይል ፕሮጀክቱ 210 ሚሊዮን ዩሮ ፈጅቷል፡፡ 9 በመቶ የሚሆነው በጀት ከሃገር ውስጥ ሲገኝ ቀሪው ደግሞ ከፈረንሳይ  መንግስት  በእርዳታ የተገኘ ነው፡፡በፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ከ6 በላይ የሚሆኑ የሃገር ውስጥ ንዑስ የስራ ተቋራጮች ተሳትፈዋል፡፡  የሃገር ውስጥ መሃንዲሶች አዲስ የቴክኖሎጂ  ክህሎት ማግኘታቸው እና ይህንን ጠቃሚ ልምድ ተቋማዊ በሆነ መንገድ ለማስቀጠልና ለመቀመር ከመቀሌ ዩነቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ፋኩልቲ ጋር በጋራ መሰራቱ የቴክኖሎጂ ሽግግሩ የተሳካ እንዲሆን አስችሎታል ብለዋል  አቶ ምህረት ደበበ ፡፡በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ኮርጂት ብሪግቲ በበኩላቸው ለምረቃ የበቃው የአሸጎዳ  የንፋሰ ሃይል ማመንጫ  የፈረንሳይና የኢትዮጵያን  መልካም  ግንኙት ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ኢትዮጵያ ዘላቂ ልማትን ለማረጋጋጥ ከአካባቢ ብክለት የፀዳ የታዳሽ ሃይል ግንባታን ማፋጠኗንና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያላትን የፀና አቋም  እንደግፋለን ብለዋል አምባሳደሯ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው ኢትዮጵያ  የመካከለኛ ገቢ ከደረሱ ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ የምታደረገው ጥረት የታዳሽ ሃይልን አቅም ማሳደግ የማይተካ ሚና አለው ብለዋል፡፡ በ2025 ከብክለት የፅዳ የሀይል አቅርቦትና ምጣኔ ሀብት ለመዘርጋት የምታደርገውን ጥረት የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡ሀገሪቱ ሀይል ከማምረት ባሻገር በሀይል አቅርቦትና ስርጭት ዘርፍ የሚስተዋለውን ችግር ለቅረፍ መንግስት ልዩ ትኩረት መስጠቱንም ተናግረዋል፡፡የትግራይ ክልል  ፕሬዘዳንት አቶ አባይ ወልዱ ደግሞ  ፕሮጀክቱን ዳር እንዲደርስ በአካባቢው የነበሩ እርሶ አደሮች ላደረጉት ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋናቸውን በማቅረብ ስራው ስኬታማ እንዲሆን  የፈቀዱት ቦታቸውን ካሳ ክፍያም  በአግባቡ በባንክ እንደተፈፀመና ይህም የአርሶ አደሮቹን የቁጠባ ባህል በሚያሳድግ መልኩ መፈፀሙን ተናግረዋል፡፡ፕሮጀክቱ ለ1000 ሰዎች የስራ እድል የፈጠረ ሲሆን በስራው ላይ  ከ25 ሀገራት የተውጣጡ የውጭ ባለሞያዎች ተሳትፈውበታል፡፡ይህ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ ከንፋስ ሃይል የምታገኘውን ሃይል 8 በመቶ ያደርሰዋል ተብሏል፡፡በአጠቃላይም ሀገሪቱ ከንፋስ ሀይል የምታገኘውን የሀይል መጠን ወደ 171 ሜጋ ዋት አድርሶታል፡፡ኢትዮጵያ የንፋስ  ሃይል ማመንጫን በመጠቀም ከአፍሪካ ከሞሮኮና ግብፅ በመቀጠል ሶስተኛ ስትሆን ከዓለም ደግሞ 41ኛ ደረጃን ይዛለች፡፡  ከሰሃራ በታች ባሉ ሃገራት ደግሞ በቀዳሚነት  አስቀምጧታል፡፡መረጃዎች እንደሚጠቁሙት እስከ 2007 ዓ.ም ይገነባሉ የተባሉት የንፋስ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ጥናታቸው ተጠናቋል። ፕሮጀክቶቹ የሚገነቡትም በአይሻ፣ በመሰቦ ሃሬና፣ በአሰላና በደብረብርሃን ሲሆን  542 ሜጋ ዋት ሃይል ያመነጫሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል ኢሬቴድ ዘግቧል፡፡", "passage_id": "737e4168942df6089eb581c5e3beef84" }, { "cosine_sim_score": 0.38553386926651, "passage": "አሶሳ፣(ኢዜአ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እንዲያግዝ የአምስት ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ትናንት አስታወቀ፡፡\nየክልሉ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረኃይል ዩኒቨርሲቲው ለበሽታው መከላከል ያደረገውን ጥረት በግቢው ተዘዋውሮ ጎብኝቷል፡፡\nበዚሁ ወቅት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እንደገለጹት የዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሂደቱ የሚሳካው የማህበረሰቡ ደህንነት ሲጠበቅ ነው፡፡\nይህንን መሠረት በማድረግ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አምስት ሚሊዮን ብር ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ እንዲውል መወሰኑን አስታውቀዋል፡፡\nከ7 ሺህ 600 በላይ ተማሪዎች በቅርቡ ወደ ቤተሰቦቻቸው መሸኘታቸውን ያስታወሱት ዶክተር ከማል ለተማሪዎች ሲሰጥ የነበረውን የዩኒቨርሲቲው የመጠጥ ውሃ ለከተማው ማህበረሰብ እንዲውል መወሰኑንም አስታውቀዋል፡፡\nዩኒቨርሲቲው ለችግረኛ ወገኖች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ለማቅረብ ዝግጅት እያደረገ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡\nአዲስ ዘመን መጋቢት 25/2012", "passage_id": "f2c0bc449c5ae0bcdc405424a9c58dc3" } ]
b2c60821584987ad168a72f0b1d283b7
f983c0c9e865969bb69c3410d6aa2173
ለህግ የበላይነት መከበር ሁሉም በጋራ መስራት እንዳለበት ተጠቆመ
የፍትህ እኩልነትን ለማረጋገጥ የህግ የበላይነትን የማክበርና የማስከብር ሃላፊነትን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በጋራ እንዲወጣ ተጠየቀ፡፡መሰረቱን ህዝብ ያደረገ የፍትህ ስርዓት ለማፈን የፌዴራል የፍትህና ህግ መምሪያ እና ስልጠና ተቋም ከሚመለከታቸው የፍትህ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡በሀገር አቀፍ ለውጡን የሚደግፍ እና የህዝብን እኩልነት የሚያረጋግጥ የፍትህ ስርዓት እንዲኖር የዘርፉ ተቋማት የህግ የበላይነትን ዋና ዓላማቸዉ አድርገው መስራትም አለባቸው ብሏል የስልጠና ተቋሙ ምክትል ዳይሬክተር፡፡ስልጠናው የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤህግ ከሆላንዱ በህግላት ትኩረቱን አድርጎ ከሚሰራው "ዘ ሄግ ኢንስቲቱዩት ፎር ኢኖቬሽን ኦፍ ሎው " ከተባለ ድርጅት ጋራ በመተባበር የተሰጠው ነው፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32586/
[ { "cosine_sim_score": 0.47853314876556396, "passage": " …የህዝብ ፍላጎት ከፍትህ የተፋታ ደረቅ ሕግ ሳይሆን፣ በፍትህ የተቃኘ፣ ለፍትህ የቆመ የሕግ ሥርዓትን ነው። የህዝብ ፍላጎት የሕግ አስከባሪ ተቋማት ገለልተኛና ለፍትህ ታማኝ፣ ለዜጎች መብት ቀናኢ እንዲሆኑ ነው። ህግ ሁላችንንም እኩል የሚዳኝ መሆን አለበት፡፡ እንዲህ ሲሆን ህግ በተፈጥሮ ያለንን ሰብዓዊ ክብራችንን ያስጠብቅልናል፡፡ ይህን እውነታ በመረዳት በሀገራችን ዴሞክራሲ እንዲያብብ፣ ነፃነትና ፍትህ እንዲሰፍን፣ የህግ የበላይነት እሙን እንዲሆን አስፈላጊውን ማሻሻያ በማድረግ በዘርፉ ያለውን ክፍተት እንሞላለን፡፡››አዲስ ዘመን ጳጉሜ 5/2011", "passage_id": "37be8ef84e4bc84fb8540af2fde80b93" }, { "cosine_sim_score": 0.459208607673645, "passage": "  “የሰላም ወግ፤ ብሔራዊ መግባባት ለዘላቂ ሰላምና ሀገር ግንባታ”  በሚል መሪ ሃሳብ በሰላም ሚኒስቴር የተዘጋጀ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡በውይይት መድረክ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ሰላም ሚኒስቴር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሀሳብን በስሜት ሳይሆን እውቀት በተሞላበት መንገድ መግለጽ ለሀገር ግንባታ አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑን ገልፀው፣ ማህበረሰቡ በተረጋጋና በሰከነ  መልኩ ነገሮችን በመመልከት የሀገሪቱን ሰላም ሊጠብቅ ይገባል ብለዋል፡፡ማህበረሰቡ ከታሪክ ጋር የተያያዙ የተሳሳቱ አመለካከቶችን በመተው ጥልቅ በሆነ አረዳድና ሁለንተናዊ ምልከታን በመያዝ በሀገሪቱ ላይ ፍትሃዊነትን  እና ግልፀኝነትን  ማስፈን  እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ከግል ስሜትና ከቡድን ፍላጎት አስተሳሰብ ወጥተን ስልጡን የሆነ የጋራ ምክክር በማድረግ እና የጋራ ጥቅምን በማረጋገጥ የሀገሪቱን ሰላም እናረጋግጣለን ሲሉም ሚኒስትሯ ተናግረዋል፡፡በውይይቱ ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በተወጣጡ ምሁራን የተዘጋጁና በሰላም ግንባታ  ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ጥናታዊ ፅሁፎች እየቀረቡ ይገኛሉ፡፡(በብርሀኑ አበራ)", "passage_id": "84ad08b53a229482b6258e3c2e90648b" }, { "cosine_sim_score": 0.45777958631515503, "passage": "በአገሪቱ  የተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ ግጭቶችና ሁከቶችን ለመቆጣጣር መንግሥት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ  እርምጃዎችን ሊወስድ እንደሚገባ  ምሁራን ገለጹ ።ምሁራን  እንደገለጹት በተለያዩ ቦታዎች እየተባባሱ የመጡትን  ግጭቶችና ሁከቶችን ለማስቆም  ተገቢው  ህጋዊ  እርምጃ  መውሰድ  እንዳለበት በጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት አቶ ዘላለም የኔነህና በተለያዩ  ዩኒቨርስቲዎች መምህር የሆኑት \"\"ዶክተር  ንጋት አስፋው  ተናግረዋል ፡፡በግጭቱ ምክንያትም ሰዎች እየሞቱና ብዙ ንብረት እየወደመ ነዉ ያሉት ዶክተር ንጋት በሃገሪቱ ለዉጥ እንዳለ ሆኖ ነገር ግን  በጎጥ በመደራጀት   ሁከት  የመፍጠር ሁኔታ  እየተበራከተ  መምጣቱን  ተናግረዋል ።በሃገሪቱ ዉስጥ ያለዉ ለዉጥ እንዳለ ሆኖ አሁን የተነሱት የማንነት ጥያቄዎች መንግስት በተገቢዉ መሠረት መፍታት አለበት ሕብረተሰቡም ጥያቄዉን ሲያቀርብ ሕጉንና ሕግ መሠረት አድርጎ መጠየቅ እንዳለበት ሙሁራን ያሳስባሉ፡፡ \"መንግስት ጥርስ እንዳለዉ መንከስ እንደሚችልና አስፈላጊም ከሆነ  የኃይል እርምጃ መውሰድ  እንደሚችል ማሳየት \"ማሳየት አለበት ብለዋል ፡፡የጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ መምህር የሆኑት አቶ ዘላለም የኔነህ በበኩላቸው እንዲት እርግብ በመያዝ (የእርግብ ምስል)፤ ነጭ ባንዲራ በማዉለብለብ ሰላም ማምጣት አይቻልም ይልቁንስ ሰላምን ለማምጣት ችግሩን ከሥረ መሠረቱ የመፍታት ሥራ ማከናወን  እንደሚያስፈልግ ገልጿል ፡፡የተጀመረዉን ለዉጥ ለማስቀጠልና እዛም እዚም የሚከሰተዉ ችግር መንግስት መፍታት ካልቻለና  ሕብረተሰቡም  ሊተባበር ካልፈቀደ መጨረሻዉ ህልውናቸው አደጋ ላይ ከወደቁ  የአለም ሀገራት ሊሆን እንደሚችል አቶ ዘላለም አሳሰበዋል፡፡ሁለቱም ሙሁራን በአገር አቀፍ ደረጃ ለዉጥ ሊመጣ የሚችለዉ ሁሉም የበኩሉን የድርሻዉ መወጣት ሲችል ነዉ ብለዋል፡፡", "passage_id": "f4a030c82957b6a166fcb1991a59e4c8" }, { "cosine_sim_score": 0.4500248432159424, "passage": "አዲስ\nአበባ፡- መንግሥት ዜጎችን ከመኖ ሪያቸው በማፈናቀል፣ በማንገላታትና በተለ ያዩ ወንጀሎች ተሰማርተው ሲንቀሳቀሱ በነበሩ ግለሰቦችና አመራሮች ላይ የተጀመረው ለህግ የማቅረብ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል የተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጠየቁ፡፡ የተፎካካሪ\nየፖለቲካ ፓርቲ አመራሮቹ የሰላም ሚኒስቴር ከትላንት በስቲያ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረበውን የ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት መሰረት አድርገው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት መንግሥት አጥፊዎችን ለህግ በማቅረብ የወሰደው ዕርምጃ የዘገየ ቢሆንም በህዝብ የሚደግፍና ተጠናከሮ መቀጠል ያለበት ነው፡፡ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረሥ ፓርቲ(ኦፌኮ) ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እንደገለጹት የዘገየ ዕርምጃ መውሰድ በገዥው መንግሥት የተለመደ ነው፡፡ እንደተለመደው\nየአንድ ሰሞን ከመሆን ባለፈ ዘላቂ መፍትሔ የሚያስገኝ መሆን አለበት ብለዋል፡፡ መንግሥት ፈተና ሆነውብኛል ያላቸው አንዳንድ የፀጥታ አካላትና አመራሮችን ጠንቅቆ የሚያውቃቸው እንደሆኑም ጠቁመው ተገቢ ዕርምጃ የመውሰድ ኃላፊነቱም የመንግሥት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ እንደ ፕሮፌሰሩ ገለጻ ፓርቲያቸው አባሎቻ ቸውን በመምከር እና በሚያገኘው መድረክም በየአካባቢው ያለውን ችግር ለመንግሥት በማሳወቅ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱንና አሁንም እንደሚያደርግ አስረድተዋል፡፡ የኢትዮጵያ\nብሄራዊ አንድነት ኮንግረስ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ገረሱ ገሳ መንግሥት አጥፊዎችን ለህግ ማቅረብ መጀመሩን በበጎ ቢወስዱትም በማባበል የተወሰደው ጊዜ አግባብ እንዳልሆነ አመልክተዋል፡፡ ዕርምጃ ውጤት ካላመጣ ለወገን ተስፋም ተገንም ሊሆን እንደማይችል ተናግ ረዋል፡፡ አንዳንድ የፀጥታ ኃይሎች ለመተባበር ፈቃደኛ ያለመሆናቸው ጉዳይ ስሜት የሚነካ መሆኑን ጠቅሰው፣ መንግሥት ልዩ ኃይል በሚል በሁሉም ክልሎች ያደራጀውን ኃይል መቆጣጠርና ትጥቅ ማስፈታት የመጀመሪያው ሥራ መሆን እንዳለበት ገልጸዋል፡፡ ይህን\nኃይል አሠልጥኖ ወደሰላም መመለስ ካልተቻለ በዕርምጃ ብቻ መፍታት እንደማይቻል አመልክተዋል፡፡ ዜጎችን በማፈናቀልና ከግጭት ተጠቃሚ የሆነ ኃይል ከመንግሥት ጋር ይተባበራል የሚል እምነት እንደሌላቸው የሚናገሩት አቶ ገረሱ መንግሥት ለህግ ያቀረባቸው ተልዕኮ የሚፈጽሙትን እንጂ በሚያንቀሳቅሰው፣ ስምሪት በሚሰጠው ላይ ደርሶ ዕርምጃ አለመውሰዱን አመልክተዋል፡፡ በዚህ ላይ ትኩረት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ ፓርቲያቸው\nየክልል ኃይል ማደራጀት አስፈላጊ እንዳልሆነ ግን በተደጋጋሚ ለመንግሥት ማሳወቁንም ተናግረዋል፡፡ ፓርቲያቸው ከህዝብ ሰላም ጎን መሆኑንና በተለያየ መድረክ ላለፉት ዓመታት ስለሰላም ሲያንጸባርቅ የነበረውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አመልክተዋል፡፡ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሄ በሀገር ላይ ቀውስ በሚያስከትል ነገር ላይ ጊዜ መስጠት እንደማይገባ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ገዥውን\nፓርቲ ጨምሮ በቅርቡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የፈረሙት መግባቢያ ሰነድ ሀገርና ህዝብን ማስቀደም፣ ሰላም ማስፈን፣ ከመንግሥት ጋር በመሆን መርሆዎቹን መተግበር የሚል ያለው በመሆኑ ይህንን መሰረት በማድረግ የሚጠበቅብንን እንወጣለን›› ይላሉ፡፡ ፓርቲያቸው ጽንፍ የረገጠ አካሄድን በመቃወም አቋሙን እያሳወቀ መሆኑን ተናግረዋል፡፡አዲስ\nዘመን ግንቦት 1/2011በለምለም\nመንግስቱ", "passage_id": "956b42f0d4ab63e37d27000eae11d41f" }, { "cosine_sim_score": 0.4431398808956146, "passage": "አዲስ አበባ፤ የዜጎች በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ተንቀሳቅሶ የመስራትና የመኖር መብት እንዲጠበቅ መሰራት እንዳለበት ተገለጸ። ዜጎች በሙሉ ማንነታቸው ሳይሸማቀቁ በነጻነት ተንቀሳቅሰው የሚኖሩበት ሁኔታ እንዲፈጠር መንግሥትና የሚመለከታቸው አካላት ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው የአዴፓ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ዮሀንስ አቶ ዮሀንስ ቧያለው ተናግረዋል። ምክትል ሊቀመንበሩ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ እንዳብራሩት፤ በአሁኑ ወቅት በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች፤ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ የዜጎችን በነጻነት የመንቀሳቀስና በፈቀዱት ቦታ የመኖር መብት የሚጥሱ እንቅስቃሴዎች ሲፈጸሙ ይታያል። ይህንን የመከላከልና የመቆጣጠር ሃላፊነት ደግሞ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት አካላት ነው። በመሆኑም፤ ችግር ሲፈጠርና የሚያባብሱ ነገሮች ሲከሰቱ በመንግሥት በኩል በገለልተኝነትና በዝምታ ከመመልከት ይልቅ ህግንና ስርዓትን ተከትሎ በፍጥነት ርምጃ መውሰድ ይጠበቃል። ኢትዮጵያ የብዙ ብሄሮችና ሀይማኖቶች መናኸሪያ ናት። በመሆኑም፤ ዜጎች ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስም ሆነ የፈቀዱትን ስራ ለመስራት የግድ አንድ አይነት ቋንቋ፤ ባህል፤ ሀይማኖት ሊኖራቸው አይገባም። የዴሞክራሲ ስርዓት መዘርጋትም እንደዚህ አይነት ልዩነቶችን ለማቻቻል ስለሆነ ሰፊ፤ ያልተገደበ እውነተኛ፤ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት የሚጠበቅበት ስርዓት ያለው ሀገር ለመገንባት በትኩረት መንቀሳቀስ ይገባል። ዜጎች ልዩነቶችን በማቻቻል በሰላም እንዲኖሩ በማህበረሰቡ ዘንድ የአስተሳሰብ ለውጥ ማምጣት አስፈላጊ መሆኑን የሚያነሱት ምክትል ሊቀመንበሩ፤ ለዚህ ደግሞ በዘመናዊውም ሆነ በባህላዊው ትምህርት የሀይማኖት ተቋማትን ጨምሮ የሰውነትን ክብርና የሞራል የበላይነት የሚያረጋግጥ ስነ ምግባርና ግብረገብ የሚያዳብሩ አስተምህሮዎች መስፋፋት እንዳለባቸው ጠቁመዋል። በተጨማሪም፤ በመንግሥትም ሆነ በሀይማኖት ተቋማት በኩል የጋራ የሆኑ አጀንዳዎች ላይ አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር መሰራት አለበት ያሉት ምክትል ሊቀመንበሩ፤ አሁን የተፈጠረውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም አንዱ አንዱን የሚንቅበት ሳይሆን የሚከባበርበት፤ ብሎም ለጋራ እድገትና ፍላጎት ትብብር የሚያደርግበት ሁኔታ ለመፍጠር የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ መረባረብ እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን መስከረም 9/2012በጋዜጣው ሪፖርተር ", "passage_id": "e18c64e968e87519faced00a8f49d05d" }, { "cosine_sim_score": 0.4296502470970154, "passage": "ከሰሞኑ በባህርዳር የተከሰተው ድርጊት የህዝቡን ታሪክ የማይመጥንና ያለፍነውን የመጠፋፋት ባህል ዳግም ወደኋላ የመለሰ አደገኛ ክስተት በመሆኑ ሁሉም በነቂስ ሊያወግዘውና ሊታገለው ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች አስከሬን ሽኝት ባደረጉት ንግግር፤ ከሰሞኑ በባህርዳር የተሰተው ጥቃት በህይወትና ማህበራዊ ገጽታው ለተጎጂዎችና ለቤተሰቦች ለትግል አጋሮቻቸው እጅግ የከበደ ነው።ድርጊቱ የህዝቡን ታሪክ የማይመጥን በጭካኔ የታጀበ አረመኔያዊ ድርጊት ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በሃገሪቷ ከስልጣንና ጋር በተያያዘ የነበሩ የመጠፋፋት ባህሎች ዳግም ወደ ወደኋላ የመለሰ አደገኛ ክስተት በመሆኑ ሁሉም በነቂስ ሊያወግዘውና ሊታገለው ይገባል ብለዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የክልሉን ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎች በዘላቂነት ለመፍታት በጋራ ዓላማ ተጋምደው፣ በአመራር ቋንቋ ተላምደው፣ በጓዳዊ አስተሳሰብ ተራምደው፤ በሙሉ ተስፋ የተሰለፉትን የቁርጥ ቀን ልጆች በእንዲህ ዓይነት ጭካኔ ማጣት ለሁሉም የላቀው ፈተናና ጸጸት ነው ብለዋል።በመሆኑም መንግስትና መሪ ድርጅቱ ከህዝብ ጋር በመሆን ድርጊቱን ማውገዝ ብቻ ሳይሆን፤ የተሰውትን ጀግኖች ዓላማና በዘመን የማያልፍ አበርክቶቻቸውን ዳር እንዲደርስ ሁላቸንም በጽናት መጓዝ፣ መራመድና ማሳካት እንደሚጠበቅበት አሳስበዋል።በአገርና በክልል የተያዘውን የለውጥ አጀንዳ አጠናክሮ ለመቀጠል ዋነኛ ስራም የህግ የበላይነት በማስከበር ሰላምን በመገንባትና የኢኮኖሚ ማነቆዎቸን በመፍታት ልማቱን ማፋጠን ይገባል ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።ነገር ግን እኝህ ወሳኝ ስራዎችና ሌሎች አጀንዳዎችን ለመፈጸም ብዙ እድሎች እያሉ፤በተግባር ከእድሎቻችን እየራቅን የችግሮቻችነን እድድሜ እያራዘምን እንገኛለን ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ከዚህ አዙሪት ለመውጣት ከስሜታዊነት፤ ከጀብደኛነት፤ ከግለኝነትና ራስን ብቻ ከማዳመጥ ወጥተን ወደ ከፍታ የሚወስዱንን ጥበቦች መከተል ማለትም ምክንያታዊነትን፤ በሌላው ጫማ ላይ ሆኖ ማሰብን ህግና ሰርዓትን ማክበርን አርቆ ተመልካችነትን መላበስ ይኖርብናል ብለዋል።የአማራ ክልል ህዝብም ከዚህ አኳያ ታሪኩን የሚመጥን ምህዋር ላይ በመሳፈር በውስጡ አቃፊነቱን በመላው ዓለም ላይ ተከባብሮ ሰፍቶና ሞልቶ የመኖር ባህሉን አጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።ከዚህ ውጪ የሚራመዱ ሃሳቦችና አስተምሮዎች ህዝባችንን ከከፍታው የሚያወርዱት መሆኑን አውቆ በጥንቃቄ ሊያቸውና ሊመክታቸው ይገባልም ነው ያሉት።በባህርዳር ከተማና አካባቢዋ የባሰ ጉዳት እንዳይደርስና እንዳይከሰት በሂደትም በቁጥጥር ስር እንዲውል ላደረጉ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የጸጥታ አካላትና የመንግስት አካላት ምስጋናቸውን አቅርበው፤ እንዲህ ዓይነቱ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ህግና ስርዓት እንዲነግስ ጥሪ አስተላልፈዋል።በህይወት ያጣናቸው ወንድሞቻችን፤ ጀግኖቹ! ለቤተሰቦቻቸው ተገቢውን ጊዜ ሳይሰጡ፤ ስለመጪው ሀይወታቸው ሳያስቡ፤ በተለያዩ አጀንዳ ውስጥ ሆነው በድንገት ወድቀዋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የሟች ልጆቻቸውም ሆነ የቤተሰቦቻቸው ተስፋ ከቶውንም ቢሆን ሊጨልም አይገባውም ብለዋል።የክልሉ ህዝብ፣ መንግስትና የለወጥ አጋሮች ከጎናችሁ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።ለሀገር አቀፍና ለክልል አቀፍ ተልዕኮዎች መሳካት ከልጅነታቸው እስከ ህልፈተ ህይወታቸው ሲሰሩ የነበሩ የመከላከያ የጦር መኮንኖች ህልፈትና በስራ ላይ እያሉ ህይወታቸው ላለፈው የድርጅታቸው ከፍተኛ አመራሮች ህልፈት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን ገልጸዋል። ", "passage_id": "9de8c1f65129b27f68ba031112713c22" }, { "cosine_sim_score": 0.42273926734924316, "passage": "አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዜጎችን ሁለንተናዊ መብትና ጥቅም ለማስከበር የመንግስት ተቋማት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ አሳሰቡ።ለመንግስት ተቋማት መካከለኛ የስራ ኃላፊዎች በፌደራል አስተዳደር ሥነ- ሥርዓት  አዋጅ አስፈላጊነት እና አተገባበር አስመልክቶ የስልጠና መድረክ መካሄዱን ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በስልጠናው ላይ የተገኙት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን፥ የፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጁ በመንግስት ተቋማት ላይ ግዴታ የሚጥል፣ ለዜጎች ደግሞ መብት የሚሰጥ በመሆኑ ተግባራዊነቱ ላይ ችላ ማለት አይገባም ብለዋል፡፡የስልጠና መድረኩ አዋጁን ለመረዳት እና ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ የአዋጁን አላማ ለማሳካት በየተቋማቱ የሚገኙ ከፍተኛ እና መካከለኛ ስራ  ኃላፊዎች በመተሳሰር ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባቸውም ተናግረዋል፡፡ዶክተር ጌዲዮን አክለውም ሁሉም የአስተዳደር ተቋማት ስራ ላይ ያሉ እና አዲስ የሚወጡ መመሪያዎችን በፍጥነት ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት መላክ እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።እንዲሁም ተቋማት መመሪያ ሲያወጡና አስተዳደር ውሳኔ ሲወስኑ በሥነ-ሥርዓት አዋጁ መሰረት ሊሆን ይገባልም ነው ያሉት።የአስተዳደር ተቋማት በሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔዎችና መመሪያዎች ቅር የተሰኘ ማንኛውም ዜጋ የውሳኔዎቹንና የመመሪያዎችን ሕጋዊነት በፍርድ ቤት ማስመርመር እንደሚችል የተደነገገ በመሆኑ ከሚፈጠር የፍርድ ቤት ጫና በትኩረት በመስራት የዜጎችን መብት ማስከበር እንደሚገባም አሳስበዋል።", "passage_id": "1e0de41abc2c520848691769ecc788a3" }, { "cosine_sim_score": 0.4212356209754944, "passage": "አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)”ሀገሬን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ውይይቱ በአዲስ አበባ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ፅህፈት ቤት ለመከላከያ ሰራዊቱ የተዘጋጀ መድረክ ሲሆን በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው፡፡በመድረኩ  የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንዲሁም የከተማው ሴት አመራሮች፣ የመከላከያና የፖሊስ ከፍተኛ የሴት አመራሮች የከተማው የሴት አደረጃጀቶች ተሳትፈዋል፡፡በዚህ ወቅትም የሴት አደረጃጀቶች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ190 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የጥሬ ገንዘብ እና የምግብ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርገዋል፡፡በመርሃግብሩ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደገለጹት ጁንታው የህወሓት ቡድን ወደ ስልጣን ለመምጣት በርካታ ሴቶችን እና ወጣቶችን ለጦርነት በመማገድ ስልጣኑን ከያዘም በኋላ በትግል ወቅት አብረውት የነበሩትን ሴቶች ሜዳ ላይ በመተው ባለፉት 27 ዓመታት ሲበድላቸው ቆይቷል ፡፡ይህ የጥፋት ቡድን በቅርቡም የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ከመፈጸም በተጨማሪ በንጹሃን ሴቶች እና ህጻናት ላይ ከባድ ሰብዓዊ ጥፋት ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡ሴቶች ሀገርን በመምራት፣ በጦር ሜዳ በግንባር በመሰለፍ የህግ የበላይነት እንዲከበር እና ፍትህ እንዲሰፍን ወሳኝ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛሉ ያሉት ወይዘሮ አዳነች ጁንታው ጁንታውን የህወሓት ቡድን ለፍርድ ለማቅረብ በሚደረገው ጥረት መላው ሴቶች ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡", "passage_id": "eb2a4674ce11f51f4e6af8886c2e3790" }, { "cosine_sim_score": 0.41199731826782227, "passage": "አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 ኤፍ.ቢ.ሲ) የዜጎች መከበር የሃገር መከበር መሆኑን በመገንዘብ መንግስት የዜጎችን መብት እና ጥቅም ለማስከበር የሚችለውን ሁሉ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ የዓረብ ሀገራት ለተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዱባይ አል አህሊ ስታዲየም መልዕክት አስተላልፈዋል።በስነ ስርዓቱ ላይ ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ሊባኖስ፣ ኩዌት፣ ኦማን፣ ኳታር እና ባህሬን የተውጣጡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተገኝተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ኢትዮጵያውያኑ በፈተና ህይዎት ውስጥ ሆነው ለሃገራቸው እያበረከቱት ላለው አስተዋጽኦ አድናቆታቸውን ገልጸዋል።መንግስትም የዜጎች መብት ተጠብቆ እንዲሰሩ ለማድረግ ከየሀገራቱ መንግሥታት ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት አድርጓልም ነው ያሉት።የዜጎች መከበር የሃገር መከበር መሆኑን በመገንዘብም የዜጎችን መብት እና ጥቅም ለማስከበር የሚችለውን ሁሉ ያደርጋልም ብለዋል በመልዕክታቸው።ኢትዮጵያውያኑ እና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ላደረጉላቸው ደማቅ አቀባበልም ምስጋና አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት ነበር የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የገቡት።በቆይታቸውም በሀገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መብት እና ጥቅም የሚያስከብሩ ውይይቶችን እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።ትናንትናም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከተውጣጡ ከ250 በላይ የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።", "passage_id": "cb58c703fa275af31129e8e17f96c4da" }, { "cosine_sim_score": 0.4113442301750183, "passage": "በአገሪቱን የሚስተዋሉ የህግ ጥሰት እና የሥርዓት አልበኝነት ባህሪ ያላቸው ድርጊቶችን መንግሥት እንደማይታገስ የደኢህዴን ሊቀመንበር እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ።ወይዘሮ ሙፈሪያት እንዳሉት ህገ ወጥ ድርጊቶች የሰዎችን ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚከቱ በመሆኑ መንግሥት አስፈላጊውን ቁጥጥር ለማድረግ እንደሚሠራ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሠጡት መግለጫ ተናግረዋል።ሊቀመንበሯ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተጎጂዎች ደህንነታቸው ተጠብቆ መቀጠል ባለበት ሁኔታ ላይ እራሱን የቻለ ኮሚቴ ተዋቅሮ ጉዳዩን በፍጥነት ለመቅረፍና መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ነው ብለዋል። የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን አንስተው፥ ጉዳዩም ከብሄር ጋር የሚያገናኘው ነገር ባለመኖሩም በደቡብ ክልል ያሉ ሰዎች ጉዳዩን ኃላፊነት በተሞላበት መልኩ በትእግስት እንዲጠባበቁ ጥሪ አቅርበዋል።ሊቀመንበሯ ዴሞክራሲ ያለህግ የበላይነት እንደማይረጋገጥ ጠቅሰው፥ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ የምርጫ ጉዳይ አይደለም ሲሉ ገልጸዋል።በጥቅሉ የዲሞክራሲ ምህዳር ማስፋት ማለት ነገሮች መረን በለቀቀ መልኩ እንዲሄዱ መፍቀድ ያለመሆኑን ጠቅሰው፥ ከዚህ ጋር በተያያዘ የተዝረከረኩ አስተሳሰቦች መታረም አለባቸው ብለዋል።በተጨማሪም የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በበኩላቸው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በየትኛውም ወገን ያሉ ወጣቶች ጉዳዩን ሰከን ብለው ማየት እንዳለባቸው አስታወቀዋል።ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ በቡራዩ አካባቢ የክልሉ ተወላጆች ሞትና እንግልት እንደደረሰባቸው ጠቅሰው፥ ከኦሮሚያ ክልል መንግስትና ከአዲስ አበባ መስተዳድር ጋር ክልሉ በቅርበት እየሰራ እንደሚገኝ ነው የገለፁት።ርዕሰ መስተዳድሩ አሁን ከምንም ነገር በላይ መረጋጋት የሚገባን ጊዜ ላይ ነን ከዚህ በላይ ነገሮች መሄድ አይገባቸውም ብለዋል።በቡራዩና አካባቢው የተከሰተውን ችግር ተከትሎም በአርባ ምንጭ ሀዘናቸውን ለመግለጽ የወጡ ዜጎችም ጉዳት እንደደረሰባቸው አንስተው አሁን ላይ ግን ሁኔታው ረገብ ማለቱንም ጠቅሰዋል።በርግጥ ችግሩን ከክልሉ መንግስት ጋር ተነጋግረን መፍታት የምንችለው ጉዳይ ነበር እዚህ ድረስ መድረስ አልነበረበትም ሲሉ አንስተዋል።ችግሩ በደቡብ ክልል ተወላጆች ላይ በስፋት የሚታይ ቢሆንም በጥቅሉ አሁን ካለንበት ምዕራፍ ጋር ተያይዞ የተከሰተ መሆኑን አንስተዋል።ርዕሰ መስተዳድሩ አሁን የተከሰተውን ሁኔታ ተወያቶና ተነጋግሮ መፍታት የሚቻሉ ጉዳዮች በመሆናቸው ሰከን ብለን ብናያቸው መልካም ነው ሲሉ አሳስበዋል።በሌላ በኩልም በጉራጌ ዞን ግጭት መከሰቱን አንስተው ቀበሌዎችን ከማካለል ጋር በተያያዘ የተነሳ መሆኑንም ገልጸዋል።ይህን ግጭት ተከትሎም የንብረት ውድመትና የሰው ህይወት መጥፋቱንም ነው ያነሱት።ርዕሰ መስተዳድሩ ግጭቶችን ቀድመው ከመከሰታቸው በፊት የመለየት ችግር ላይ የአመራር ክፍተት መኖሩን የተናገሩ ሲሆን፥ ዛሬ ላይ ፈንድተው የወጡት ችግሮችም ቅጽበታዊ ያለመሆናቸውን ጠቅሰዋል።በተጨማሪም ከዚህ ቀደም የተከመሩ ሳይፈቱ የቀሩ ችግሮችም ምክንያት ሊሆኑ እንደሚችሉም ነው የተናገሩት።በደቡብ ክልል የተከሰተው ችግር በአሁኑ ሰዓት በቁጥጥር ስር መዋሉን አንስተው ከኦሮሚያ ክልል ጋር በሁኔታው ላይ በርብርብ እየሰሩ እንደሚገኙም አንስተዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)", "passage_id": "8ffb950f55950f3e7042b0c281efb380" }, { "cosine_sim_score": 0.41090160608291626, "passage": " ብሔርን ከብሔር፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት በሚያጋጩ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ አሳሰቡ ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ተከስቶ በነበረው ግርግርና ግጭት የሞቱት ቁጥር 78 መድረሱን የገለፀው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፤ እስከ ትላንት በስቲያ ሀሙስ ድረስ 409 ተጠርጣሪዎችን  ፖሊስ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል፡፡ የብሔርና የሃይማኖት መልክ ነበረው ለተባለው ግጭትና ሁከት ተጠያቂውን ለይቶ ለሕግ ለማቅረብ ፖሊስ የምርመራ ተግባር እያከናወነ መሆኑን የጠቆሙት የጠ/ሚር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬቴሪያት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን፤ ጉዳዩ ከተጣራ በኋላ የመንግስት ባለስልጣንም ሆነ ግለሰብ በሕግ እንደሚጠየቅ አስገንዝበዋል:: ክስተቱ መንግስት በሙሉ ሀይሉ የአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት ወደማረጋገጡ እንዲያተኩር የሚያደርገው መሆኑን የገለፁት ሃላፊው፤ ግጭቱ ተመልሶ እንዳይመጣ መንግስት ይሰራል ብለዋል፡፡ ለዚህም በቅድሚያ ጉዳቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች ውይይት እየተደረገ መሆኑንና በቀጣይም የችግሩን መነሻ፣ መድረሻና መፍትሄ በመገምገም ለሕግ መቅረብ ያለባቸው ለሕግ እየቀረቡ፣ የአገሪቱን ሰላም የማረጋገጥ ስራ ይሰራል ብለዋል፡፡ “የቂም በቀልና የጥላቻ ቁርሾን አለማቆም፣ ለሕግ አልገዛም የሚሉና በጫካ ሆኖ የመተዳደር ፍላጎት ያላቸው ሃይሎች መስተዋል፤ መንግስትን በለውጡ ሂደት ትዕግስቱን እየተፈታተኑ ያሉ ናቸው ብለዋል - አቶ ንጉሱ፡፡ በአሁኑ ወቅት በጠ/ሚኒስትሩ የቀረበው የመደመር እሳቤ ወደ ሕብረተሰቡ እንዳይደርስ የማኮላሸት ድርጊቶች፣ የገዥው ፓርቲ ውህድነትን ባልተገባ መልኩ በመተርጎም የማደነቃቀፍ እንቅስቃሴ እየተስተዋለ መሆኑን ያስገነዘቡት አቶ ንጉሱ፤ የፌደራል ስርአቱ በአሃዳዊነት ሊተካ ነው፣ የአንድ ወገን የበላይነት መልሶ ለማምጣት ጥረት እየተደረገ ነው የሚሉ ውዥንብሮች መነዛት ለግጭቱ መባባስ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡ በዚህ ድርጊት ውስጥ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የተሳተፉ በየትኛውም ደረጃና ኃላፊነት ላይ ያሉ ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ እንደሚሆኑ፤ ነገር ግን ማን ተጠያቂ ነው ማን? አይደለም የሚለውን ሃላፊነት የተሰጠው መንግስታዊ የፍትህ ተቋም ብቻ ለይቶ እርምጃ እንደሚወስድ ኃላፊው አስገንዝበዋል:: ከዚህ ቀደም በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን ግጭትና ጥቃት ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለተፈፀመው ጥቃትና ግጭት የመንግስት አመራሮችን ጨምሮ ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለው ከነበሩት 3221 ያህል ተጠርጣሪዎች መካከል ከ2ሺህ በላይ የሚሆኑትን መክሰስ  መቻሉንም አቶ ንጉሱ ጠቁመው፤ መንግስት የሕግ ማስከበር ተግባሩን በተገቢው ሁኔታ እየተወጣ መሆኑን ሞግተዋል:: ‹‹ይሄን አገር ለማሸጋገር ያለው አንድ መንግስት ነው፤ ደባል መንግስት የለም›› ያሉት አቶ ንጉሱ፤ “መንግስት ከእንግዲህ አጉራ ዘለልነትንና የደባልነት አመለካከትን አይታገስም” ይሄ ወደ ትክክለኛ መስመር እንዲገባ ይሰራል›› ብለዋል፡፡ በመገናኛ ብዙሃንም ብሄርን ከብሄር፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት የማጋጨት ምልክቶች እየታዩ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው፤ የብሮድካስት ባለሥልጣን ተገቢውን የእርምት እርምጃ እንዲወስድም ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡ ‹‹የመንግስት አመራር የተከፋፈለ ለማስመሰል የሚደረጉ ሙከራዎች አሉ›› ያሉት ሃላፊው አመራሩ አልተከፋፈለም ሕብረተሰቡ በዚህ መደናገር የለበትም ብለዋል:: የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች ያለመግባባት ጉዳይን አስመልክቶ ጥያቄ የቀረበላቸው አቶ ንጉሱ ኢሕአዴግ ከእንግዲህ ሊግባባ የሚችለው ሲዋሃድ ብቻ ነው›› ብለዋል።በአሁኑ ወቅት መንግስት ጉዳት ለደረሰባቸውና ለተፈናቀሉ ዜጎች ከሌሎች አካላት ጋር በመሆን እርዳታ እያቀረበ መሆኑን ያስረዱት ሃላፊው የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ሕበረተሰቡን በማረጋጋት ላይ መሆናቸውንም አስታውቀዋል፡፡  ", "passage_id": "7cfce213baa6aa91c3c30524e4d7dc9d" }, { "cosine_sim_score": 0.4078308939933777, "passage": "አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸምን ጥቃት ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ።በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሴቶችና ህጻናት ፍትህ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት በሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸምን ጥቃት ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት የተቀቋቋመው ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አካል የሆኑ ከፍተኛ አመራሮች ውይይት አካሂደዋል፡፡ በመድረኩ ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴው በተቀናጀና ዘርፈ ብዙ በሆነ መንገድ በሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸምን ጥቃት ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት እንዲሁም የህጻናት ፍትህን ለማረጋገጥ የተቋቋመ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በውይይቱ ላይ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው የብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አካላት የሆኑ ከፍተኛ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሴቶች፣ሕጻናትና ባለብዙ ዘርፍ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወይዘሮ እንቁ አስናቀ ባቀረቡት ጽሁፍ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የማስቀረትና መብታቸው እንዲከበር የመስራት ግዴታ የሁሉም ተቋማት ኃላፊነት ነው ተብሏል፡፡በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን መከላከልም ሆነ ተፈጽሞ ሲገኝ የተሟላ አገልግሎት መስጠት በፍትህ ተቋማት ብቻ ሊፈጸም የማይችል መሆኑ በመድረኩ ላይ መጠቆሙን ከጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ያገኘኘው መረጃ ያመለክታል።ተጎጂዎቹን በጥቃት ምክንያት ከሚደርስባቸው ዘርፈ ብዙ የጤና፣ የስነልቦና፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለማውጣትና መልሶ ለማቋቋም የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ አሰራር አስፈላጊ ነው ተብሏል፡፡ጥቃትን ከመከላከልና ምላሽ ከመስጠት አንፃር እስከ አሁን ባለው ሂደት በተናጠል የመንቀሳቀስ እንዲሁም ወጥነትና ቀጣይነት የጎደለው አላስፈላጊ ድግግሞሽ መስተዋሉም ተገምግሟል፡፡በአጠቃላይ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ስር የሰደዱ እና የተስፋፉ በመሆናቸው በተቀናጀና ዘርፈ ብዙ በሆነ መንገድ እርምጃዎችን መውሰድ በማስፈለጉ 19 አባል ተቋማትን ማለትም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ የጤና ጠበቃ ሚኒስቴር፣ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣች ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የትምህርት ሚኒስቴርንና ሌሎች ተቋማትን የያዘ ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደ ሥራ ተገብቷልም ነው የተባለው፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!", "passage_id": "e98fcee25e66bb70bbc1e953fcc6e1b0" }, { "cosine_sim_score": 0.40363770723342896, "passage": "በአገሪቱ   የሚገኙ   የፀጥታ የአስተዳደር አካላት  ህገ መንግሥታዊ  ሥርዓቱን  በማስጠበቅ  ረገድ እየተወጣ  የሚገኘውን ሚና ለወደፊቱም አጠናክሮ  መቀጠል እንደሚገባው የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር ልማት ሚንስትር አቶ ካሳ ተክለብርሃን  አስታወቁ ።  የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር ልማት ሚኒስቴር ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ለተውጣጡ የፀጥታ አስተዳደር አካላት እየተሠጠ ባለው ሥልጠና ላይ እንደተናገሩት የአገሪቱ  የፀጥታ አካላት ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የማስከበር ሚናውን ይበልጥ ማጎልበት ይኖርበታል ።ህገመንግሥታዊ ሥርዓቱን ማስጠበቅ ማለት በአገሪቱ ሰፍኖ የቆየውን ሰላምና መረጋጋት     እንዲሁም  የተጀመሩ የልማት  ሥራዎችን ማስቀጠል ነው ያሉት አቶ ካሳ  ለአገር ሰላም   ዘብ  ሆኖ የቆየው  የፀጥታ  ኃይል አሁንም ህገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በብቃት እየመከተ ይገኛል ብለዋል።የአገሪቱ ህገመንግሥት ትልልቅ ጥያቄዎች  የመለሰ መሆኑን የጠቆሙት  አቶ  ካሳ ጉድለቶች  በሚኖሩበት ጊዜም ህገመንግሥቱ  ችግሮች የሚታረሙበትን ሁኔታ ማስቀመጡንና  የፀጥታ አካላትን ጨምሮ ሁሉም  የህብረተሰቡ ሊገነዘበው እንደሚገባው ገልጸዋል ።የፌደራል ጉዳዮችና አርብቶ አደር ልማት ሚኒስቴር ለወደፊቱ ከሐይማኖት አባቶች ፣ ከወጣቶች ፣ ከምሁራንና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች  ጋር የውይይት  መድረኮችን በማዘጋጀት  የተፈጠሩ ግጭቶች ላይ  መፍትሔ ለማምጣት ይሠራል ብለዋል ።የፌደራል ሥርዓቱ ቋሚ ጠላት የሆነው የሚገኙ በተለይም የውጭ ኃይሎች እንዳሉ የሚገልጹት  አቶ ካሳ  ወጣቶችን እንደ መሣሪያ በመጠቀም  እንቅስቃሴዎችን የሚያድርጉበት  ሁኔታ እንዳለም ተናግረዋል ።ሰላም ወዳዱ  ህብረተሰብ በአገሪቱ  ዘላቂ ሰላምና ልማት እንዲቀጥል የሚፈልግ በመሆኑ ችግሮች  በሚያጋጥሙበት  ጊዜ የአገሪቱ ህገ መንግሥት  ድንጋጌዎች በሚፈቅደው  መሠረት የህዝቡን ሰላምና  አንድነት  በሚያስጠብቅ መልኩ የፀጥታ አካላት ፣ የአስተዳደር አካላትና ህብረተሰቡ ተቀናጅተው  የሚፈቱበትን ሁኔታ እንደሚያስፈልግ አቶ ካሳ አስረድተዋል ። ", "passage_id": "8562d90796c6fadc3d2d5943ce58839c" }, { "cosine_sim_score": 0.4022081792354584, "passage": "ደሴ (ኢዜአ) የአማራና አፋር ወንድማማች ሕዝቦችን ልማትና ሰላማዊ ግንኙነት በማጠናከር የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን የሁለቱ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳደሮች አስታወቁ።በወሎ ዩኒቨርሲቲ ሲካሄድ የቆየው የሁለቱ ክልሎች አመራሮች ውይይት ተጠናቀቀ። \nበውይይቱ ማጠናቀቂያ ወቅት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከትናንት በስቲያ እንደገለጹት አማራ አፋር የማይለያዩ የጋራ ባህልና እሴቶቻቸውን ጠብቀው ለዘመናት የዘለቁ ወንድማማች ሕዝቦች ናቸው። \nሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጋራ ለማልማት ጥሩ አጋጣሚ እንጂ ወደ ግጭት በማይወስዱ የጋራ ሃብቶችን ምክንያት በማድረግ ሁለቱን ሕዝቦች ለማበጣበጥ የሚሰሩ የጥፋት ኃይሎች መኖራቸው ተደርሶበታል ብለዋል።\nእነዚህ የሰላምና ልማት እንቅፋቶችን የሁለቱም ክልል ሕዝቦች አጋልጠው እንዲሰጡ በማድረግ የህግ የበላይነት ለማረጋገጥ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥርው በህግ ቁጥጥር ስር ያሉ መኖራቸውንም ተናግረዋል።\n አልፎ አልፎ ከግጦሽ፣ እርሻ መሬትና የመሳሰሉት ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉት ችግሮች አመራሩ ተከታትሎ የመፍታት ቁርጠኝነትና ቸልተኝነት የተፈጠሩ መሆናቸውን አስረድተዋል።\nለዚህም በየደረጃው ያለው አመራር በኃላፊነት እንዲሰራ ከመደገፍ ጎን ለጎን ሆን ብለው የሚያጠፉም ወደ ተጠያቂነት ለማምጣት ስምምነት ላይ መደረሱን ገልፀዋል። \nአካባቢው ሰላም ውሎ እንዳያድርና የተጀመሩ የእርስ በእርስ ግንኙነቶች እንዲሻክሩ የሚሰሩ ኃይሎችን በመለየትም የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ስራዎች ይከናወናሉ ብለዋል።\nበሁለቱ ክልሎች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማጠናከር አዋሳኝ አካባቢዎችን በማልማትና መሰረተ ልማቶችን በማሟላት በቀላሉ እንዲገናኙና ማህበራዊ ትስስራቸውን እንዲያጎለብቱ እንደሚደረግም አስታውቀዋል።\nየአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በበኩላቸው፣ የሁለቱ ሕዝቦች ለዘመናት የዘለቀው ግንኙነትና ባህላዊ እሴቶች እንዲጎለብቱ በየደረጃው\n የሚደረጉ ውይይቶች ለውጥ በማምጣታቸው ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አስታውቀዋል። \nበቅርቡ በሰመራና ኮምቦልቻ በተካሄዱ መድረኮች ክፍተቶች እንዲታረሙ፣ ጥንካሬዎች ደግሞ እንዲቀጥሉ አቅጣጫ መቀመጡን ጠቅሰዋል። \nሁለቱን ህዝቦች ለማቃቃር በሚሰሩ የጥፋት ኃይሎች ላይም የእርምት እርምጃ በመውሰድና ቀጠናውን ሰላም በማድረግ የህግ የበላይነት እንዲከበር ይደረጋል ብለዋል። \nእንደ ርዕሰ መስተዳደሩ ገለጻ አፋር ከአማራ ጋር በ13 ወረዳዎች እንደሚዋሰን አመልክተው ከእነዚህም በአምስት ወረዳዎች ላይ ብቻ ክፍተቶች እንደሚስተዋሉ ጠቁመዋል። \nሌሎች ከፍተኛ ቁርኝት ያላቸው በመሆኑ ስለ ግጭትና ሰላም ሳይሆን የዕለት ተዕለት ጥያቄያቸው አዋሳኝ አካባቢዎች እንዴት ለምተው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብራቸውን ማጎልበት እንዳለባቸው ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። \nየሰላምና አብሮነት ሞዴል ወረዳዎችን ተሞክሮ በማስፋት ሁሉም በጋራ የሚለሙበትን መንገድ በጋራ\n የማመቻቸት ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛልም ብለዋል። \nህብረተሰቡ ለፖለቲካ ጥቅመኞችና የጥፋት ኃይሎች ሳይታለሉ የጥንቱ አብሮነት፣ ሰላምና ባህላዊ እሴቶቻቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉም አቶ አወል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።\nየሰሜን ዕዝ መከላከያ ስራዊት ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ድሪባ መኮንን በሰጡት አስተያየት “ህብረተሰቡ የየአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ የፀጥታ ኃይሉን ጫና ማቃለል አለበት” ብለዋል። \nመከላከያ ስራዊቱ የኢትዮጵያ ድንበር አካባቢ ከውጭ ጠላት መጠበቅ እንጂ በማይለያዩ ወንድማማቾች ህዝቦች በቀላል አለመግባባቶች ላይ ጊዜውን ማጥፋት እንደሌለበት ተናግረዋል።\nሠራዊቱ ከመቼውም በላይ አቅሙን አጎልብቶ የህዝቡንና የሀገርን ደህንነት ለመጠበቅ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑንም አስረድተዋል። \nበውይይቱ ከሁለቱም ክልሉች የተወጣጡ የስራ ኃላፊዎች ፣ የፀጥታ አካላት፣የሰሜን ዕዝ መከላከያ ስራዊት አመራሮችና አባላት እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።\nአዲስ ዘመን ሰኔ 21/2012", "passage_id": "d5786292218168d37dbf4d5704f9ecad" }, { "cosine_sim_score": 0.40184250473976135, "passage": "አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 2/2005 (ዋኢማ) – ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ የሚካሄደውን ፀረ-ሰላም እንቅስቃሴ ለመከላከል የወጣቶችና ሴቶችን ህገ-መንግስታዊና ሃይማኖታዊ ግንዛቤ ማሳደግ እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕስ መስተዳድር አስገነዘቡ፡፡አክራሪነት መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትናንት በአሶሳ ከተማ ሕዝባዊ ኮንፍራንስ ተካሂዷል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ አህመድ ናስር እንደተናገሩት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚታየው አክራሪነት የሰላም፣ የልማትና መልካም አስተዳደር እንቅፋት ነው፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፀረ-ሰላም እንቅስቃሴ ለማካሄድ ውስጥ ውስጡን የሚካሄድ እንቅስቃሴ እንዳለ መስተዳድሩ የደረሰበት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ አክራሪዎች በሃይማኖት ሽፋን ድብቅ የፖለቲካ አጃንዳቸውን ለማሳካት ዋነኛ የልማት ሃይል የሆኑ ወጣቶችና እንዲሁም ሴቶችን መጠቀሚያ ለማድረግ እንደሚሞክሩም ተናግረዋል፡፡ ወጣቶችና ሴቶች በፌደራልና ክልል ህገ-መንግስት ላይ የጠለቀ ግንዛቤ እንዲይዙ በማድረግ የመንግስት አመራሮች ያለባቸውን ከፍተኛ ሃላፊነት እንዲወጡ አስገንዝበዋል፡፡ የሃይማኖት አባቶች ደግሞ በቅዱስ መጽሀፍቶቻቸው መሰረት በማስተማር መቻቻልና መከባበር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ከመቼውም ጊዜ በላይ የተጠናከረ ትምህርት መስጠት እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ የሃይማኖት ተቋማት ለሀገሪቱ ልማት የራሳቸው ድርሻ እንዳላቸው ያመለከቱት ርዕሰ መስተዳድሩ መንግስት በሰላም ፣በልማት፣በደህንነትና ፀጥታ ላይ ከሃይማኖት ተቋማት ጋር እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ አክራሪ ሃይሎች ግን ይህንን ሁኔታ ‘‘ መንግስት ህገ-መንግስቱን በመቃረን በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ ገባ ’’ በሚል የተሳሳተ መንገድ ቢቀሰቅሱም መንግስት በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተቀናጅቶ መስራቱን እንደሚቀጥል አስታውቀዋል፡፡ በኮንፍራንሱ የተሳተፉ የኦርቶዶክስ ፣እስልምናና የሌሎች ሃይማኖቶች መሪዎች ሰሞኑን በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጸሙት ህገ-ወጥ ድርጊቶች የትኛውንም ሃይማኖት አይወክሉም ብለዋል፡፡ ሀገሬን እወዳለሁ ለሃይማኖቴ ቆሚያለሁ ከሚል ዜጋ ህይወት ማጥፋትና ሰንደቅ አላማ ማቃጠል ፈጽሞ እንደማይጠበቅ አሳስበው ድርጊቱ በግልጽ አክራሪነትን ያሳያል ሲሉም አውግዘዋል፡፡ የሃይማኖት ነፃነት በተከበረበትና መንግስት በሀይማኖት ሃይማኖትም በመንግስት ጉዳይ ጣልቃእንደማይገባ በግልጽ በህገ-መንግስቱ በተቀመጠባት ሃገር ይህ አስፀያፊ ድርጊት ተቀባይነት እንደሌለው ተናግረዋል፡፡ በየተቋማቸው የሃይማኖት ተከታዮቻቸው ድርጊቱን እንዲያወግዙ እንደሚያስተምሩና በአክራሪነት ተሳትፈው የሚገኙ ቢኖሩም ለህግ አሳልፈው ለመስጠት ተስማምተዋል፡፡የክልሉ ሃይማኖቶች ህብረት ምክትል ሰብሳቢ መጋቢ ስብሃት አለምነው ፀጋው በበኩላቸው ህብረቱ በክልሉ የሚገኙ የሰባት ሃይማኖቶች ተከታዮች ግንኙነትን እንደ ኢዜአ ዘገባ ለማጠናከር እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ከሃይማኖቶች ህብረት በመተባበር ባዘጋጁት ኮንፍራንስ ከ500 የሚበልጡ የሃይማኖት መሪዎችና ተወካዮች ፣የክልሉ ምክር ቤት አባላትና ከፍተኛ አመራሮች መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡", "passage_id": "d11c32ea73e990bcf7a798610e0f576d" }, { "cosine_sim_score": 0.40030574798583984, "passage": " ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ምንም እንኳን የፖለሲና የርዕዮተ ዓለም ልዩነት ቢኖራቸውም በአገር ጉዳይ ላይ በጋራ መስራት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስገነዘቡ።ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ዛሬ ከተቃዋሚ የፐለቲካ ፓርቲዎች ጋር በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድና በመጀመሪያው የዕቅድ ዘመን አፈጻጸም ዙሪያ ውይይት ለማድረግ በተዘጋጀ መድረክ ላይ እንዳስገነዘቡት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለዕቅዱ ስኬታማ አፈጻጸም ይጠቅማል የሚሉትን ሁሉ በማበርከት አገራዊ ግዴታቸውን ሊወጡ ይገባል።ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች በበኩላቸው በመጀመሪያ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ትኩረት ቢሰጥም መልካም አስተዳደርን ለማስፈንና ዲሞክራሲያዊ ስርዓትን ለማጎልበት ተገቢ ትኩረት አለመሰጠቱን የገለጹት  ፓርቲዎቹ በተያዘው የዕድገት ዘመን ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቀዋል።የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ትዕግስቱ አወሉ ልክ እንደልማቱ ሁሉ የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ዕድገት ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር በመተበባር የመልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲያዊ ሰርዓት ግንባታ እንዲጎልብት የበኩላቸውን ጥረት እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል።የኢዴፓ ሊቀመንበር ዶክተር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው መንግስት ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመነጋገር መፍቀዱ በራሱ ትልቅ ቁም ነገር መሆኑን ጠቁመው ፤መንግስት የመጀመሪያው ዕቅድ ዘመን በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ፣በሙስና መከላከልና መልካም አስተዳደርን በማስፈን ዙሪያ ድክመቶች የታዩበት እንደሆነ ገልጸዋል ።የልማት ጅምር ውጤቶች መልካም እንደሆኑ ጨምረው  ጠቁመዋል ።የኢራፓ ሊቀመንብር አቶ ተሻለ ሰብሮ በበኩላቸው በዕቅድ ዘመኑ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባትን በመፍጠር በኩል ሊበረታታ የሚገባው ሥራ መንግስት ማከናወኑን ገልፀው፤ በሀገራዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ መወያየቱ መልካም መሆኑን ጠቁመዋል፡፡የኢዴአን ሊቀመንበር ግኡሽ ገብረሥላሴ ለሀገር ዕድገት ሁሉም የራሱን ድርሻ መወጣት እንዳለበት ገልፀው በሀገሪቱ ዴሞክራሲያዊ ግንባታ ሂደት መጠናከር የገዢው ፓርቲ መልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ለመፍታት እንደሚጠቅመው አስረድተዋል፡፡መንግስት እያንዳንዱ ዜጋ የራሱን ድርሻ መወጣት እንዳለበት ሲገልጥ ይህንንም በሀገሪቱ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ  መሳተፍ አለበት ብሏል፡፡ይህንም ለማድረግ ገዢው ፓርቲ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ለመወያየት መፍቀዱ መልካም ጅምር መሆኑን ገልፀዋል፡፡የወለኔ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አብዱራሒም ሁሴን የውይይት መድረኩ እጅግ መዘግየቱን ገልፀው፤ የብሄረሰቦች መብትም ከዴሞክራሲያዊ ግንባታ ጋር እንደሚያያዝና ገዥው ፓርቲ የብሄር፣ ብሄረሰቦችንና ሕዝቦችን መብት ማጠናከር እንደሚገባው ጠቁመዋል፡፡አብዛኞቹ አስተያየት ሰጪዎች  በተያዘው የዕቅድ ዘመን መልካም አስተዳደርን በማጎልበትና ኪራይ ሰብሳቢነትን በመዋጋት ገዢው ፓርቲ የበለጠ ቁርጠኝነት ማሳየት እንዳለበት አሳስበዋል።ይህንንም የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማስፋት ማረጋገጥ እንደሚቻል የጠቆሙት ተፎካካሪ ፓርቲዎች፤ ለዚህም የገዢው ፓርቲ ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑን ጨምረው  አስገንዝበዋል ሲል ዋልታ ዘግቧል።", "passage_id": "07fa1342f492e8afcd266fedf98e2925" } ]