inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
ይህ በብዙ ዓመታት አንዴ የሚደረግ ነው የሚባልለት የንግሥቲቱ ሕዝባዊ ንግግር ዓለማቀፍ ትኩረትን ስቦ ነበር። ግርማዊት ኤልሳቤጥ 2ኛ በንግግራቸው ሕዝባቸው ከመንግሥት የሚወጡ መመሪያዎችን 'እህ' ብሎ ሰምቶ ተግባራዊ በማድረጉ አመስግነዋል። የንግሥቲቱ ንግግር በዚህ ዓመት በርካታ የቴሌቪዥን ተመልካቾችን ትኩረት ከሳቡ ሕዝባዊ ንግግሮች 2ኛው ሆኖ ተመዝግቧል። ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከመታመማቸው በፊት በኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ዙርያ ያስተላለፉት መልእክት 27 ሚሊዮን ሰዎች ተመልከተውት ነበር። የግርማዊት ንግሥቲቱን ንግግር በቢቢሲ - 1 ጣብያ ብቻ 14 ሚሊዮን ሰዎች ተመልክተውታል፤ 5 ሚሊዮን ሰዎች ደግሞ በአይቲቪ እንዲሁም 2.5 ሚሊዮን ሰዎች በቻናል 4 እና 5 እንዲሁም ቀሪዎቹ በስካይ ኒውስ መመልከታቸው ተዘግቧል። ዳግማዊት ኤልዛቤጥ በ68 ዓመት ንግሥናቸው ሕዝባዊ ንግግር ሲያደርጉ ይህ ለ5ኛ ጊዜ ብቻ ነው። በእሑድ ምሽቱ ንግግራቸው ንግሥቲቱ ኮሮናቫይረስን ድል እናደርገዋለን፤ ዳግም በሰላም እንገናኛለን፤ ዳግም ከቤተቦቻችን ጋር እንቀላቀላለን፤ ሁሉም መልካም ይሆናል፤ አይዟችሁ ሲሉ ተስፋ የተሞላበት ንግግር ነበር ያደረጉት። ንግሥቲቱ በተለይ ላቅ ያለ ምሥጋና ያቀረቡት ለአገራቸው ጤና ባለሙያዎች ነው። ቀደም ያሉት ቀሪዎቹ የግርማዊት ንግሥት ኤልዛቤጥ ሕዝባዊ ንግግሮች የተደረጉት እንደ ጎርጎሮሲያዊያኑ የጊዜ ቀመር በ1991፣ 1997፣ 2002 እና 2012 ላይ ነበር። የመጀመርያው ንግግራቸው በኢራቅ ጦርነት መባቻ ላይ የተደረገ ሲሆን ሁለተኛው የልዕልት ዲያናን ሞት ተከትሎ የሆነ ነው። ይህ የክቡርነታቸው የንግሥት ኤልዛቤት 2ኛ ንግግር በቀጥታ የተደረገ ሳይሆን ቀደም ብሎ የተቀረጸ ነው። ለቀረጻውም አንድ የካሜራ ባለሞያ ብቻ እንዲገባ የተደረገ ሲሆን ባለሞያውም ከፍተኛ ጥንቃቄ በማድረግና ሙሉ የቫይረስ መከላከያ በማጥለቅ እንዲሁም ከንግሥቲቱ ተገቢውን ርቀት ጠብቆ እንዲቆም መደረጉ ተዘግቧል። ክቡርነታቸው ንግሥት ዳግማዊት ኤልዛቤት የተወለዱት እንደ ጎርጎሮሲያዊያኑ በ1926 ነው፡፡ ከጥቂት ቀናት በኋላ 94ኛ ዓመታቸውን ያከብራሉ። በዩናይትድ ኪንግደም ታሪክ የንግሥቲቱ የንግሥና ዘመን በርዝመቱ ወደር የማይገኝለት ነው። \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስ፡ የንግሥቲቱ የቴሌቪዥን ንግግር 24 ሚሊዮን ሰዎች በቀጥታ ተመልክተውታል
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
251
Content: ከእነዚህ ቅርሶች መካከል የተወሰኑት እንደ አውሮፓውያኑ በ1868 የተካሄደው የመቅደላ ጦርነት አመታዊ በአል ሲዘከር ለእይታ መቅረባቸው ጥያቄዎችን አስነስቷል። የእንግሊዝ ሃይል ቅርሶቹን ከመቅደላ ለመውሰድ 15 ዝሆኖችንና 200 በቅሎዎችን ለማጓጓዣነት ተጠቅመው እንደነበር መረጃዎች ያመለክታሉ። በ1860 የተሰራው ይህ የሰርግ ቀሚስ የንግስት ጥሩነሽ እንደሆነ ይታመናል። በ2008 ኢትዮጵያ ከመቅደላ የተዘረፉና በሚሊዮን ዶላር የሚገመቱ ቅርሶቿ እንዲመለሱላት ለተለያዩ የእንግሊዝ ቅርስ ተቋማት ጥያቄ አቅርባ ነበር። የቪክቶሪያና አልበርት ሙዚየም ዳይሬክተር ትሪስትራም ሀንት ግን ቅርሶቹ የእንግሊዝ ሆነው እንደሚቀጥሉ ነገር ግን ለረዥም ጊዜ መቆየት ይችሉ ዘንድ በውሰት ወይም በብድር መልክ ለኢትዮጵያ ሊሰጡ እንደሚችሉ አስታወቁ። መቅደላ 1868 የሙዚየሙ ዳይሬክተር ሚስተር ሃንት ለአንድ የኪነጥበብ ጋዜጣ እንደገለፁት ሙዚየሙ ቅርሶቹን ለኢትዮጵያ ማዋስ እንደሚፈልግ በለንደን ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቀዋል። አምባሳደሩ ሃይለሚካኤል አበራ አፈወርቅም "ከሙዚየሙ ጋር በተፈጠረው አጋርነት ተደስተናል ለጋራ ጥቅማችን አብሮ የመስራት ፍላጎትም አለን"ሲሉ ለጋርዲያን ተናግረዋል። ሙዚየሙ እንዳስታወቀው ለዕይታ የቀረቡት እነዚህ ቅርሶች ታዳሚዎች የዕጅ ጥበብን ውበትና የብረታ ብረት ስራና የጥልፍ ዲዛይን ረቂቅነትን እንዲሁም ከቅርሶቹ ጋር የተያያዘውን አወዛጋቢ ታሪክ እንዲያስተውሉ እንደሚያደርግ ገልጿል። የንግስት ጥሩነሽ የአንገት ጌጥና ሙሉ በሙሉ ከወርቅ የተሰራ ዋንጫም ለእይታ ይቀርባሉ። ለዘመናዊ ፎቶግራፍ መሰረት ነበሩ የተባሉ የጦር የእንግሊዝ ጦር ሃይል ፎቶግራፎችም ለእይታ እንደሚቀርቡም ሙዚየሙ አስታውቋል። ይህ በመቅደላ የሚገኝ ቤተክርስትያን ፎቶ የተነሳው በእንግሊዝ ንጉሳዊ መሃንዲሶች ነው። \nThe previous content can be summarized as follows:
የእንግሊዙ ቪክቶሪያና አልበርት ሙዚየም ከ150 ዓመታት በፊት በነበረው የመቅደላ ውጊያ በእንግሊዝ ወታደሮች ተዘርፈው የተወሰዱ በወርቅ የተንቆጠቆጠ ዘውድ፣ የሰርግ ቀሚስና የወርቅ ዋንጫዎችን በውሰት ሊመልስ ነው።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
212
Title: እምቦጭ፡ ተገኘ የተባለው ፀረ እምቦጭ አረም "መድኃኒት" እና የተከተለው ውዝግብ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ውሃው ለተለያዩ አገልግሎቶች ስለሚውል ኬሚካል ደግሞ ተመራጭ አይደልም በየጊዜው የሰው ጉልበትን በመጠቀም ከተወሰነው ሐይቁ ክፍል ላይ አረሙን ለማስወገድ ከሚደረገው ጥረት ባሻገር የተለያዩ ባለሙያዎችና በጎ ፈቃደኞች ለወራሪው አረም የሚሆን መፍትሄ ለማግኘት ይሆናል ያሉትን የበኩላቸውን ሲያደርጉ ቆይተዋል። በሰው ጉልበትም በቴክኖሎጂም የተደረጉት ጥረቶች ውጤት ስላላስገኙ የአረሙ መስፋፋት እየጨመረ ይገኛል። ሰሞኑን ግን መሪጌታ በላይ አዳሙ የተባሉ ግለሰብ ለዚህ አሳሳቢ አረም መፍትሔ የሚሆን መድኃኒት እንዳገኙ ሲናገሩ ተሰምቷል። ይህ ከዕጸዋት ተዘጋጅቶ ለሰባት ዓመታት ሙከራ ሲያደርጉበት እንደቆ የሚናገሩለት መፍትሔ እምቦጭ አረምን ድራሹን የሚያጠፋ "መድኃኒት ነው" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። መሪጌታ በላይ እንደሚሉት "መድኃኒቱ" እንቦጩ ላይ ከተረጨ ከ24 ሰዓታት በኋላ አረሙን እንደሚያደርቀው ይናገራሉ። ይህንን ሥራቸውንም "በዘርፉ ለተሰማሩ ባለሙያዎች አሳይቼ ማረጋገጫ አግኝቻለሁ" ይላሉ። "መድኃኒቱን"ላይ የተደረገው ሙከራ መሪጌታ በላይ የቀመሙትን መድኃኒት ወደ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በመውሰድ ለባለሙያዎች አሳይተዋል። የተግባር ሙከራም እንደተደረገበት ይናገራሉ። ይህንንም ሙከራ በቅርበት የተከታተሉት በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ኢንጂነሪንግ መምህር የሆኑት ወ/ሮ ፍትፍቴ መለሰ ናቸው። መምህርቷ የዶክትሬት [ሦስተኛ] ዲግሪያቸውን በእምቦጭ አረም ላይ እየሰሩ ይገኛሉ። መሪጌታ በላይ ለእምቦጭ አረም ማስወገጃነት ያገለግላል ያሉትን መድኃኒት በዩንቨርሲቲው አማካይነት ሙከራ እንዲደረግበት ሲጠይቁ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወ/ሮ ፍትፍቴ በዩኒቨርሲቲው የቴክኖሎጅ ኢንስቲቲዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር እንደተመደቡ ተገልጸወል። ይህንንም ተከትሎ በግለሰቡ ተዘጋጅቶ የቀረበውን መድኃኒት በእምቦጭ አረም ላይ በማድረግ ያሳየውን ለውጥ የተመለከተ ሪፖርት አዘጋጅተው ለሚመለከተው የትምህርት ተቋሙ ክፍል ማቅረባቸውን ወ/ሮ ፍትፍቴ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ሙከራው በአረሙ ላይ ከመጀመሩ በፊት መድኃኒቱን ያቀረቡት መሪጌታ በላይ የተዘጋጀው መድኃኒት ሌሎች የውሃ ውስጥ እጸዋትንና ነፍሳትን የሚጎዳ ኬሚካል መሆን አለመሆኑን ለማሳት "መድኃኒቱን" እንደጠጡት መምህርቷ ተናግረዋል። ከዚያም በኋላ ምርምር በሚደረግበት የሙከራ ኩሬ ላይ "መድኃኒቱ" ተደርጎ "በ24 ሰዓት በኋላ በስፍራው ከነበረው የእንቦጭ አረም ውስጥ ቢያንስ 70 ከመቶ የሚሆነው ደርቆ አገኘነው" ያሉት ወ/ሮ ፍትፍቴ፤ አረሙ መቶ በመቶ ስላልደረቀ ድጋሚ እንዲረጭ ተደርጎ ሙሉ በሙሉ መድረቁን ማረጋገጣቸውን ገልጸዋል። ሙከራው በዚህ ሳያበቃ በመጀመሪያ የተገኘውን ውጤት ለማረጋገጥ ተደጋጋሚ መሞከራ አስፈላጊ ስለነበረ ለሁለተኛ እና ለሦስተኛ ጊዜ ተሞክሮ ተመሳሳይ ውጤት መታየቱን ወ/ሮ ፍትፍቴ አረጋግጠዋል። ነገር ግን በውሃ አካላት ላይ የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው መሆኑን ለማረጋገጥ መድኃኒቱ ሌላ ቦታ ላይ መሞከር ነበረበት። በመሆኑም አሳዎች ላይ ጉዳት አለማምጣቱን ለማረጋገጥ በባሕርዳር አሳ ምርምር ተቋም ውስጥ ተሞክሮ "በአሳዎቹ ላይ በተደረገ ክትትል ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰባቸውም" በማለት መስክረዋል። "በአሳዎች ላይ የተሞከረውን መድኃኒት ግማሹን በመውሰድም እራሴ ምርምር በማደርግበት ማዕከል ውስጥ ባለ እንቦጭ ላይ ስሞክረውም አረሙን አድርቆታል" በማለት ለአራተኛ ጊዜ ውጤቱን ማረጋገጣቸውን ገልጸዋል። መድኃኒቱ ከምን እንደተቀመመ አላውቅም፤ አረሙን ግን እንዳደርቀው አረጋግጫለሁ ያሉት ወ/ሮ ፍትፍቴ "ያየሁትን አረጋግጬ ለትምህርት ክፍሌ ሪፖርት ጽፌያለሁ።" ጥያቄ በ"መድኃኒቱ" ላይ ይህንን ተከትሎም የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
384
በሥራ ዘመናቸው የከተማዋ ነዋሪ ዋነኛ ችግር የሆነውን የመኖሪያ ቤት እጥረትን ጨምሮ፣ የውሃ እና የትራንስፖርት አገልግሎቶችን በመካከለኛ እና ዝቀተኛ ገቢ ለሚኖሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ለማዳረስ ሀሳብ መሰነቃቸውን አክለው ገልጸዋል። የኬሚካል ኢንጂነሪንግ ምሩቅ የሆኑት አቶ ታከለ፤ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ስላልሆኑ በምክትል ከንቲባነት የተሾሙ ቢሆንም የከንቲባውን ሥራ እንደሚሰሩ ተገልጿል። • በሃገሪቱ የተከሰቱት ቀውሶችና አዲስ አበባ • የዲያስፖራው አንድ ዶላር ሹመታቸው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ የበርካቶች መነጋገሪያ ሆነውም ቆይተዋል። ሹመታቸውን የሚቃወሙ ወገኖች ከሚከራከሩባቸው ምከንያቶች መካከል፤ የከተማዋ ተወላጅ ስላልሆኑ ከተማዋን ለማስተዳደር የውክልና ጉድለት አለባቸው፣ ብሔር ዘመም አቋማቸው የበርካታ ብሔረሰቦች መናገሻ የሆነችው አዲስ አበባን ካለ አድልዎ ለመምራት ያላቸው አቋም አጠራጣሪ ነው የሚሉት ይገኙበታል። በሌላ በኩል ሹመታቸውን የሚደግፉ ሰዎች የሥራ አፈጻጸም ችሎታቸው እንጂ ብሔራቸው ከጥያቄ ውስጥ መግባት የለበትም፣ ተሰናባቹን ከንቲባን ጨምሮ በርካታ የኦሮሞ ተወላጆች ለተከታታይ በርካታ ዓመታት ከተማዋን አስተዳድረዋል የኢንጂነር ታከለ ጉዳይም ከዚህ የተለየ አይሆንም ሲሉ ይከራከራሉ። በእነዚህ ሀሳቦች ላይ ያላቸውን ምላሽ የተጠየቁት አዲሱ ከንቲባ ታከለ ኡማ ለተሰነዘሩት የድጋፍ እና የነቀፌታ አስተያየቶች አክብሮት እንዳላቸው ገልፀዋል። • አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ • ''የኤርትራ ኢኮኖሚያዊ ዕቅድ የተነደፈው በኢትዮጵያ ሃብት ላይ ነበር'' አምባሳደር አውዓሎም ወልዱ ''አዲስ አበባ የኢትዮጵያዊነታችን መገለጫ፣ የሁላችንም ከተማ ናት ብዬ አምናለሁ። ከኢትዮጵያዊነት አልፎም የአፍሪካዊነት መገለጫ ናት፤ ምክንያቱም የአ... Continue the article for another 4000 characters max:
ፍሪካ ህብረት መቀመጫም ናትና። ይህ እምነቴ ዛሬ የመጣ ሳይሆን ከልጅነቴ ጀምሮ አብሮን ያደገ ነው'' ብለዋል። አዲሱ ከንቲባ ከአዲስ አበባ ብዙም ሳይርቁ መወለዳቸውና ማደጋቸው በከተማዎ ውስጥ የሚኖሩ ብሔር ብሔረሰቦችን ባህል እና ሥነ-ልቦናን እንዲረዱት እንዳገዛቸው ተናግረዋል። ለወደፊቱ የከተማዋን ነዋሪዎች በእኩል ዓይን የማስተዳደር፤ በተለይ ደግሞ የድሃውን ማህበረሰብ ፍላጎት ከምንጊዜም በላይ ለማሟላት የተቻላቸውን እንደሚያደርጉም አክለዋል። አቶ ታከለ ከነቲባ ሆነው እስከ ተሾሙበት ጊዜ የኦሮሚያ የትረስንፖርት ቢሮ ኅላፊ ሆነው ሲያገለግሉ ነበር። ከዚያ ቀደምም የተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ከንቲባ ሆነው አገልግለዋል። ከሦስት ዓመታት በፊት በመላው ኦሮሚያ ተቀጣጥሎ ለነበረው ተቃውሞ ዋነኛ መነሻ ተደርጎ የሚወሰደው የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን የተባለው የመንግሥት እቅድ ነበር። ዕቅዱ ለህዝብ ውይይት ሳይቀርብ የመንግሥት ኅላፊዎች በዕቅዱ ላይ ተወያይተው ነበር። አቶ ታከለም በኦሮሚያ ክልል ቴሌቪዥን በተላለፈ ውይይት ላይ ስለ ዕቅዱ የሰጡት አስተያየት የብዙዎችን ቀልብ የያዘ ነበር። አቶ ታከለ በሰጡት አስተያየት ''የአንድ ከተማ ፍላጎት ሳይሆን ይህ የማንነት ጥያቄ ነው። አዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የሚገኙ ከተሞችን ሊያሳድግ የሚችል ዕቅድ ሲታሰብ የኦሮሞን ማንነት፣ ፖለቲካ፣ ባህል እና ታሪክ ሊጎዳ በማይችል መልኩ መሆን አለበት። አርሶ አደሮችን እየገፋ የሚያድግ ኦሮሚያም ሆነ አዲስ አበባ እኔ በግሌ አልፈልግም'' ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተው ነበር። የልማት ዋጋ ምን ሊሆን ይገባዋል? አቶ ታከለም ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ማስተር ፕላኑን አስመልክቶ የሰጡት አስተያየት የበርካቶች የተቃውሞ ምክንያት መሆን የለበትም ብለዋል። ''በወቅቱ የሰጠሁት አስተያየት በተለየ መልኩ መተርጎም የለበትም፣ የስጋት ምንጭም መሆን የለበትም'' ይላሉ። ''አዲስ አበባ ብቻ ሳትሆን የትኛውም ከተማ ደሃውን ህብረተሰብ መግፋት የለበትም።'' አሁንም ቢሆን ''ጥቂት ግለሰቦች የአርሶ አደሩ መሬት ላይ ባለጸጋ ሆነው አርሶ አደሩንና የአርሶ አደሩን ልጅ ጥበቃ እና የጉልበት ሰራተኛ ሆኖ ማየት አልፈልግም። ይህ ደግሞ ኦሮሞን ብቻ የሚመለከት ብቻ ሳይሆን በከተማዋ እና በዙሪያዋ የሚኖሩትን ሁሉ የሚመለከት ነው'' ብለዋል አቶ ታከለ። ከሳምንታት በፊት ከንቲባ ድሪባ ኩማን የተኩት ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ 32ኛው ከንቲባ ናቸው። ታከለ ኡማ ማን ናቸው? አቶ ታከለ 1976 ዓ.ም በምዕራብ ኦሮሚያ አምቦ አቅራቢያ ተወለዱ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በጎሮ ሶሌ እና ቶኬ ተምረዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጉደር እና አምቦ ተከታትለዋል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከፍተኛ ውጤት በማምጣት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከተመደቡ በኋላ በኬሚካል ኢንጂነሪንግ ተመረቁ። በ2000 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአካባቢ ምህንድስና (ኢንቫይሮመንታል ኢንጂነሪንግ) ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። አቶ ታከለ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳሉ ንቁ የፖለቲካ ተሳትፎ ነበራቸው። በተማሪነት ዘመናቸው በዶ/ር መረራ ጉዲና ይመራ የነበረው የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) ደጋፊ እንደነበሩ ይናገራሉ፤ በኋላም በ1999 ኦህዴድን ተቀላቅለዋል። አቶ ታከለ የአዲስ አበባ ምክትል ከነቲባ ሆነው ከመሾማቸው በፊት በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በተለያዩ የሥራ ሃላፊነቶች አገልግለዋል። ከእነዚህም መካከል የኦሮሚያ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ፣ የሱሉልታ ከተማ ከንቲባ እና የሆለታ ከተማ ከንቲባ ሆነው ማገልገላቸው ይጠቀሳሉ።
amh_Ethi
test
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
574
Title: ኮሮናቫይረስ፡ ክትባቱ ቢገኝ አፍሪካ ከሃብታም አገራት እኩል ተጠቃሚ ትሆን ይሆን?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኮሮናቫይረስ እስካሁን ድረስ ፈዋሽ መድሃኒት ወይም ክትባት ባይገኝለትም ነገር ግን ክትባት መገኘቱ የቫይረሱ ስርጭትን ለመግታትም ሆነ ሕሙማንን ለማከም ወሳኝ ሚና እንዳለው የዓለም ጤና ድርጅት ይናገራል። አክሎም የሰዎችን በሽታ የመከላከል አቅም በማለማመድ ቨይረሱን በመዋጋት እንዳይታመሙ ያደርጋል ይላል። በአፍሪካ ውስጥ እስካሁን ድረስ የክትባቱ ሙከራ እየተካሄደ ያለው በደቡብ አፍሪካ ሲሆን ኬንያዊያንም ሙከራውን ለማድረግ እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ነገር ግን አሁንም ቢሆን የክትባት ሙከራ ጉዳይ አፍሪካውያንን እያከራከረ ነው። በክርክሩ ገበታ ከፊት የሚሰየመው ደግሞ "የቅኝት ግዛት አስተሳሰብ" የሚለው ነው። ይህ መከራከሪያ የተሰማው ሁለት ፈረንሳውያን የሕክምና ባለሙያዎች የክትባቱን ሙከራ በአውሮፓ እና በአውስትራሊያ ስለማድረግ በቴሌቪዥን ቀርበው ሃሳብ ከሰጡ በኋላ ነው። በዚህ የቴሌቪዥን ክርክር ላይ ታዲያ በአፍሪካም ሙከራው መደረግ እንዳለበት በመግለጽ ተስማሙ። በወቅቱ የሕክምና ባለሙያዎቹ ለክርክራቸው ያቀረቡት አስረጅ ያለ አፍና አፍንጫ መሸፈኛ፣ ያለ በቂ ሕክምና በአፍሪካ እንዴት ቫይረሱ ሳይስፋፋ ቀረ የሚለው ነው። ከዚያም ሙከራው አፍሪካ ውስጥ መደረግ እንዳለበት ሃሳብ ሰጡ። ይህ የሕክምና ባለሙያዎቹ ንግግር ግን ከተለያዩ ወገኖች ተቃውሞን አስተናግዷል። "በ21ኛው ክፍለ ዘመን ከአንድ ተመራማሪ እንዲህ አይነት አስተያየት መስማት አሳፋሪና አፀያፊ ነው" ያሉት የዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ናቸው። "ይህንን ሃሳብ በቻልነው መጠን ሁሉ እናወግዘዋለን፤ እናም የማረጋግጥላችሁ ነገር አይሆንም፤ የቅኝ ግዛት የዞረ ድምር መቆም አለበት" ነበር ያሉት ዶ/ር ቴድሮስ በወቅቱ። በዚህ እሰጥ አገባ ውስጥ ድምጻቸው የተሰማው ሌሎች ታዋቂ አፍሪካውያን ደግሞ ዲዲየር ድሮግባና ሳሙኤል ኤቶ ናቸው። ድሮግባ በትዊተር መልዕክቱ ላይ "አፍሪካውያንን እንደ ጊኒ ፒግ መሞከሪያ ለማድረግ አትቋምጡ፤ ያስጠላል" ብሏል። ይህ የተለያዩ ሰዎች ቁጣ መሰረተ ቢስ አይደለም። ዘረኝነትና የምጣኔ ሃብት ልዩነት በጤና ተቋማትም ውስጥ እንደሚታይ በሚገባ ተሰንዶ የተቀመጠ ነው። የመድሃኒት አምራች ኩባንያዎች በአፍሪካ ለሰው ልጅም ሆነ ለሙያው ስነምግባር ግድ ሳይሰጣቸው ሙከራ ማድረጋቸውን የሚያሳዩ ማስረጃዎች ይገኛሉ። ለምሳሌ እአአ በ1996 ግዙፉ የመድሃኒት አምራች ኩባንያ ፋይዘር በናይጄሪያ ሰሜናዊ ግዛት ካኖ የመድሃኒት ሙከራ አድርጎ ነበር። ፋይዘር የመድሃኒት አምራች የመድሃኒት ሙከራ ያደረገባቸው የናይጄሪያውያን ሕፃናት የአካል ጉዳት አጋጥሟቸዋል በዚህም የተነሳ ረዥም ጊዜ የፈጀ የሕግ ክርክር ተደርጎ ግዙፉ የመድሃኒት አምራች በመድሃኒት ሙከራው ላይ ለተሳተፉ የተወሰኑ ልጆች ወላጆች ካሳ እንዲከፍል ተደርጓል። በዚህ ምርምር ላይ በተሰጣቸው የፀረ ባክቴሪያ መድሃኒት የተነሳ 11 ልጆች ሲሞቱ በርካቶች ደግሞ የአካል ጉዳት አጋጥሟቸዋል። በወቅቱ ልጆቹ በምርምር ላይ እንዲሳተፉ ኩባንያው ከቤተሰቦቹ ስላገኘው ፈቃድ ጥያቄ ተነስቶ ነበር። ከሁለት አስርታት በኋላ፣ በኡጋንዳ ከሚገኙ ተመራማሪዎች መካከል አንዷ የሆነችው ካትሪን ኪዮቡቱንጊ ነገሮች ስለመቀየራቸው ያስረዳሉ። አሁን ምርምር ለማድረግ የሚፈልግ ማንኛውም አካል ጥብቅና ግልጽ የሆነ ሂደት ማለፍ አለበት ይላሉ። የአፍሪካ ስነ-ሕዝብ እና ምርምር ማእከል ኃላፊ ዶ/ር ኪዮቡቱንጊ "የግለሰቦችን ደህንንት ለመጠበቅ የሚሰራ ስራ አለ" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። እኚህ ግለሰብ ሰዎች ሙያዊ ሃላፊነት ብቻ ሳይሆን የራሳቸውን የሙያ ህይወት አደጋ ላይ መሆኑን ያስረዳሉ። "በክትባት ሥራ ውስጥ የተሰማራ አንድ ተመራማሪ ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ ሰዎችን...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
410
Doc to summarize: በባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ በሰርቢያና ሞንቴኔግሮ የሚገኙ የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ ኃላፊዎችን በኮሮናቫይረስ አጥታለች። የቤተክርስቲያኗ ኃላፊዎች ከኮሮናቫይረስ መከሰት በኋላ በተለመደው መንገድ የአምልኮና ሌሎች አገልግሎቶችን በመቀጠላቸው ለወረርሽኙ መዛመትና ለሞቱ ምክንያት እንደሆነ ታዛቢዎች ይናገራሉ። ባለፉት ወራትም በቤተ ክርስቲያኗ የተከሰተው ተከታታይ ሞት አስደንጋጭ ሆኗል። የቤተ ክርስቲያኗ አመራሮች በኮሮናቫይረስ የታመሙም ሆነ የሞቱ ቢኖሩም በአሁኑ ወቅት ቤተክርስቲያኗ በአብዛኛው ሰርቢያውያን ዘንድ የህይወታቸው ማዕከል ናት። በሰርቢያ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች የማስተማር ሥራውን በወረርሽኙ ምክንያት በበይነ መረብ እንዲያደርጉ መመሪያ ቢወጣም ቤተክርስቲያኗ የቁርባን ሥርዓቷን አልተወችም። የአገሪቱ መንግሥት ወረርሽኙን ለመቆታጠር ከአምስት በላይ ሰዎች በአንድ ቦታ ላይ እንዳይሰባሰቡ ያስተላለፈውን ትእዛዝ በመተላለፍ ቤተ ክርስቲያኗ የአምልኮ ሥነ ሥርዓት ማካሄዷን ቀጥላለች። "ምንም እንኳን የምዕመናን ቁጥር በተወሰነ መልኩ መቀነስ ቢያሳይም አሁንም ቢሆን በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያኖች የሚደረገው የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት አልተስተጓጎለም፤ በየጊዜው ይደረጋል" በማለት የእምነት ጉዳዮች ተንታኝ ዜልጅኮ ኢንጃክ ይናገራሉ። "በሰርቢያውያን ዘንድ ቤተ ክርስቲያኗ ትልቅ ክብር አላት። ከአገሪቷም ሆነ ከየትኛው ብሔራዊ ተቋማት በበለጠ ትልቅ ክብር አላት" ይላሉ ተንታኙ። "በባልካን አገራትም ሆነ በምሥራቅ አውሮፓ የአስተዳደር ሥርዓት፣ ፖለቲካዊ ሁኔታዎች፣ ርዕዮተ ዓለማትም ሆነ መንግሥት በተደጋጋሚ ቢቀያየርም ሕዝቡ በፖለቲካውም ሆነ በምጣኔ ሀብቱ ይህ ነው የሚባል ማሻሻያ አላሳየም። ለሕዝቡ ቋሚና ዋነኛዋ ነገር ቤተ ክርስቲያኗ ናት" በማለትም ያስረዳሉ። ሆኖም ሁለት ትልልቅ ጳጳሳት የቀብር ሥነ ሥርዓት ጋር ተያይዞ በቤተ ክርስቲያኗ አሰራር ላይ ትችቶች እየተሰሙ ነው። በሞንቴግሮ መዲና ፖዶጎሪጋ ለቅስተኛ ምዕመናን የኤጲስ ቆጶስ አምፊሎሂጄ ራዶቪች አስከሬን እጅና ግንባር በመሳምና በመሳለም ሲሰናበቱ ነበር። ኤጲስ ቆጶሱ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ህይወታቸው ከማለፉ በፊት የእምነት ተግባራት "የአምላክ ክትባት" ናቸው ብለው ነበር። ለቀስተኛ ምዕመናን በቤልግሬድ ሴይንት ሳቫ ቤተክርስቲያን የተካሄደውን ፓትርያርክ ኢሪነጅ የቀብር ሥነ ሥርዓት በርቀት እንዲከታተሉት ተደርገዋል። ሆኖም ከቀብራቸው በፊት በነበረው የፓትርያርኩ የስንብት ሥነ ሥርዓት ላይ መመሪያዎች አልተከበሩም ተብሏል፤ የእምነቱ ተከታዮች የሬሳ ሳጥኑ ላይ የተገጠመውን መስታወት በመሳምና በመሳለምም ክብራቸውን ሲገልፁም ነበር። በነበረውም የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት ቁርባኑ ሲፈፀም የነበረው በአንድ ማንኪያ እንደሆነም ተገልጿል። ይህም ሁኔታ ለኮሮናቫይረስ የማጋለጥ እድሉም ከፍተኛ እንደሆነም የተላላፊ በሽታዎች አጥኚ ዶክተር ጁሪክ ለቢቢሲ ሰርቢያ ተናግረዋል። ቤተ ክርስቲያኗ ሥነ ሥርዓቷንና አሰራሯን እንድታሻሻልና ካልሆነም መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ባለሙያው ጥሪ አድርገዋል። ዶክተር ጁሪክ በተጨማሪም ስብሰባዎች የታገዱበት መመሪያ ወጥቶ ባለበት ሰዓት በቤተ ክርስቲያኗ ለምን ይህ ተግባራዊ እንደማይሆን ይጠይቃሉ። "ሕግና መመሪያዎች ለአንዳንዶች ተግባራዊ እንደማይደረግ መጥፎ መልዕክትን አስተላልፏል። ይህ ሁኔታ መመሪያዎችን ተግባራዊ እንዲያደርጉ በተጠየቀው ሕዝብ ዘንድ አመኔታን ያሳጣልም" ይላሉ። ከፓትርያርኩ የስንብት ፕሮግራም ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የሆነ የወረርሽኙ መዛመት ሊኖር ይችላል በሚልም የጤና ባለሙያዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው። በቅርብ ቀናት ውስጥ በሰርቢያ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱንም በመጥቀስ ሁኔታው...\nSummary in the same language as the doc:
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንደ ሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጉዳትና ጫና ያሳረፈባቸው የእምነት ተቋማት በጣም ጥቂት ናቸው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
386
... ቀናትም ከኡታር ፕራዴሽ የመጡ ስድስት ፖሊሶችና በበርካታ የፌደራል ፖሊሶች ጥበቃ ስር ነበር። የሲዲሂኬ እናት የጋዜጠኛው የእናቱ ጉብኝት በፍራቻ የተሞላ እንደነበር ባለቤቱ ራይሃናት ትናገራለች። "የእናቱ የጤና ማሽቆልቆልና የእኛም የገንዘብ ሁኔታና የሦስቱ ልጆቹ የወደፊቱ እጣ ፈንታ በጣም ያስጨንቀዋል" ብላለች። ባለቤቷ ምንም ስህተት እንዳልሰራና ኢላማ የሆነውም ሙስሊም በመሆኑ እንደሆነ ትናገራለች። እንደ ራይሃናት ከሆነ ፖሊሶች በተደጋጋሚ ባለቤቷን የበሬ ሥጋ በልቶ እንደሆነ ጠይቀውታል። በሂንዱ እምነት ተከታዮች ዘንድ ላምና በሬ እንደ ቅዱስ እንስሳ ተደርገው የሚታዩ ሲሆን በቅርብ ዓመታትም ሙስሊሞች የበሬ ሥጋ በመብላታቸው እንዲሁም በማጓጓዛቸው ኢላማ ሆነዋል። ከዚህ በተጨማሪም በአገሪቷ ውስጥ አወዛጋቢ የሚባሉት የእስልምና እምነት ሰባኪ የሆኑት ዶክተር ዛኪር ናይክ ጋር... Write the rest of the article:
ዓመት የጋዜጠኞችን ሁኔታ በሚገመግመው የወርልድ ፕሬስ ፍሪደም ኢንዴክስ የሰንጠረዥ ደረጃ ከ180 አገራት መካከል 142 ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ይህንን ዓመታዊ ሪፖርት የሚያዘጋጀው ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን ካለፈው ዓመት ሁለት ደረጃ እንደወረደችም አስታውቋል። በያዝነው ዓመት የካቲት ወር ላይ በዴልሂ የተደረገውን የአርሶ አደሮች አመፅ የዘገቡ ስምንት ጋዜጠኞች ላይ የወንጀል ክስ ተመስርቷል። በተለይም ይህ ሁኔታ በሴት ጋዜጠኞችና በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የሚፀና ሲሆን በማኅበራዊ ሚዲያዎችም ላይ ከፍተኛ ውርጅብኝን ያስተናግዳሉ። አብሂላሽ እንደሚለው ፖሊስ በጋዜጠኛ ሲዲሂኬ ላይ ምንም አይነት መረጃ ማቅረብ አለመቻሉን ነው። ነገር ግን የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ጠበቃ እንደሚለው የአካባቢው ባለስልጣናት የተሳካላቸው ነገር ቢኖር ወደ ሃትራስ ሄደው ዘገባ መስራት የሚፈልጉ ጋዜጠኞችን ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው ሆኗል፤ ወደ ቦታው ከመሄድም ከልክሏቸዋል። የሲዲሂኬ ጠበቃ በበኩላቸው "የጋዜጠኛ እስር ከሌላ ሰው እስር ጋር ይለያያል" ይላሉ "ምክንያቱም ሚዲያን ዝም ማሰኘት ማለት የዲሞክራሲ መጨረሻ ነው" ብለዋል።
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
224
መምህራን ከሌላው በላቀ ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ ናቸው? አጭሩ መልስ 'አይደሉም' ነው። ይህንን በተመለከተ የእንግሊዝ የኅብረተሰብ ጤና ማዕከል ጥናት አድርጎ ነበር። ድምዳሜው አንድ አዲስ ነገር አለው። መምህራን ከትምህርት ቤት ውጭ ወይም ከባልደረቦቻቸው በሚያደርጉት መስተጋብር እንጂ ከትንንሽ ተማሪዎቻቸው ጋር አብሮ በመሆን ቫይረሱን የመቀበል እድላቸው እጅግ አነስተኛ ነው። በአጭሩ መምህራን ከልጆች ጋር እየዋልኩ ቫይረሱ ያዘኝ ቢሉ አይታመኑም። እናም ጥናቱ በመጨረሻ መምህራንን ምን ይመክራል መሰላችሁ፤ ልጆች በቫይረሱ ይለክፉኛል ከምትሉ ይልቅ ራሳችሁን ከሌሎች ጠብቁ፤ ለምሳሌ ከባልደረቦቻችሁ። ጥናቱ ዝም ብሎ ወደዚህ ድምዳሜ አልመጣም። ትንንሽ ልጆች በኮቪድ-19 የመያዝ፣ ተይዞ የመታመም እድላቸው በጣም አነስተኛ መሆኑ ስለተደረሰበት እንጂ። አንዲት የመዋዕለ ሕጻናት መምህርት ከምታስተምራቸው ልጆች ቫይረሱ ሊይዛት የሚችለው በስንትና ስንት እጥፍ ከመምህራን ቢሮ፣ ወይም ከትምህርት ቤቱ ኮሪደር ወይም ወደ ትምህርት ቤት ከመጣችበት አውቶቡስ ሊይዛት የሚችልበት እድል ሰፊ ሆኖ ታይቷል። የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት በአጠቃላይ ትምህርት ቤቶች ለወረርሽኝ አደገኛ ቦታዎች፣ ወይም የወረርሽን መፈልፈያዎች አድርጎ አይፈርጃቸውም። ነገር ግን ትምህርት ቤቶች የኮቪድ-19 መከላከያ ጠቃሚ መመርያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ አስቸጋሪ ቦታዎች እንደሆኑ ይታመናል፤ ለምሳሌ ማኅበራዊ ርቀትን መጠበቅ። ልጆችን አራርቆ ክፍል ውስጥ ማስቀመጥ ይቻል ይሆናል። ልጆችን አራርቆ ተጫወቱ ማለት ግን ይቻላል? ልጆችን ያን አትንኩ፣ ይህን አትንኩ እያሉ ማስቆምስ ይቻላል? ልጆች ለቁጥጥር ፈታኝ የሆኑ ፍጥረታት ናቸው። ለዚህም ነው ትምህርት ቤቶች ፈታኝ ቦታዎች የሚሆኑት። ኮሮናቫይረስ ለልጆች ምን ያህል አስጊ ነው? ከሕጻናት እስከ አዳጊዎች ሁሉም የልጆች ዕድሜ ላይ ያሉ ለኮሮናቫይረስ የሚበገሩ አልሆኑም። ይህ መልካም ዜና ይመስላል። ሊይዛቸው ቢችል እንኳ የመታመም እድላቸው አናሳ ሆኖ ተገኝቷል። ይሄም ጥሩ ዜና ነው። ከልጆች ይልቅ አዋቂዎች በተለይም ጎልማሶችና ሽማግሌዎች ቫይረሱ በሚመርጠው ዕድሜ ላይ ያሉ ፍጡራን ናቸው። ሽማግሌዎች ሌላ ተጨማሪ በሽታ ስለማያጣቸው ቫይረሱ ሲያገኛቸው አፈፍ አድርጎ ወደ ሞት ሊያደርሳቸው ይችላል። የዩናይትድ ኪንግደም ዋናው የመንግሥት የጤና አማካሪ ፕሮፌሰር ክሪስ ዊቲ እንደሚሉት ሕጻናት በኮሮናቫይረስ ተይዘው የመሞት እድላቸው ሲበዛ ዝቅተኛ ነው። ይህንን በስታትስቲክስ እንደግፈው ከተባለ በአገሪቱ የብሔራዊ ስታትስቲክስ ቢሮ በእንግሊዝና በዌልስ በመጋቢትና በሰኔ የሟቾችን ቁጥር የሰነደበትን ዶሴ ማየት ይበቃል። የሟቾችን ዕድሜ ዘርዝሮ ያስቀምጣል። በሁለቱ ወራት ማለትም በመጋቢትና በሰኔ የሞቱ ሕጻናት ጠቅላላ ቁጥር 10 ብቻ ነው። ከ20 ዓመት በላይ ያሉ ሟቾች ደግሞ እስከ ዛሬ 46 ሺህ 725 ደርሰዋል። ይህ የሚያሳየን የፕሮፌሰር ክሪስ ዊት ድምዳሜ ልክ መሆኑን ይሆን? ልጆች ለኮቪድ-19 እጅ የማይሰጡ ትንንሽ ጀግኖች ይሆኑ? በሌላ ጊዜ ደግሞ በሆስፒታሎች ውስጥ የሚገኙ 55ሺህ የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ላይ ጥናት ተደርጎ ነበር። ከታማሚዎቹ ውስጥ ምን ያህሉ አደጋ ውስጥ ናቸው ብትባሉ ስንት ትላላችሁ? 10ሺህ? ዕድሜያቸው ከ19 ዓመት በታች የነበሩት ከ55ሺዎቹ 1 እጅ አይሞሉም፡፡ የ55ሺህ አንድ ፐርሰንት ስንት ነው? አንዳንድ ልጆች ደግሞ አንዳንድ ምልክቶችን እያሳዩ መሆኑ የጤና ባለሙያዎችን እያነቃ መጣ። ትንሽ ጉሮሯቸው አካባቢ የመከርከርና የካዋሳኪ ዓይነት የሕመም ምልክቶች የሚያሳዩ ልጆች በዝተው ነበር አንድ ሰሞን። ካዋሳኪ ከ5 ዓመት በታች ያሉ ልጆች ላይ... \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስ ፡ ልጆቻችንን ትምህርት ቤት ባንልካቸውስ?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
408
Content: የመማር ማስተማሩም ሂደቱ የትምህርት ቤት ማህበረሰቡን ደህንነትና ጤንነት ባስጠበቀ መልኩም እንዲሆን የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶችንም ትምህርት ሚኒስቴርና የሚመለከታቸው አካላትም እያካሄዱ ነው። ከነዚህም መካከል በመላ አገሪቱ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኮቪድ-19 መከላከያ ቁሳቁስን ማቅረብም አንዱ እንደሆነም የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሚዩኑኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሐረግ ማሞ ለቢቢሲ እንደገለፁት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ ሙቀት መለኪያ፣ እና የንጽህና መጠበቂያ በአገሪቱ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በሙሉ የሚያገኙበት ሁኔታ እየተመቻቸ ነው። ተማሪዎች፣ መምህራንና በአጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብና በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ አገሪቱ ተቀብላ ተግባራዊ ስታደርጋቸው የነበሩ የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችንም በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ እንደ ግዴታ መቀመጡንም ዳይሬክቶሬቷ አፅንኦት የሰጡበት ጉዳይ ነው። የመማር ማስተማሩን በአዲስ መልኩ ከመመለስ ጋር ተያይዞም ሲነሳ የነበረው የ8ኛ ክፍልና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናዎች የሚሰጡበት ቀንና በምን መንገድ የሚሉትም ጥያቄዎች ባለፈው ሳምንት ምላሽ አግኝቷል። ሚኒስቴሩ ባወጣው መረጃ መሰረት የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ. ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ መሆናቸውን አስታውቋል። በተመሳሳይ ደግሞ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መውሰድ የሚችሉት የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁ እና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሕዳር 28 እስከ ታህሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣው መረጃ ጠቁሟል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ሚኒስቴሩ በኦንላይን (በበይነ መረብ) እንደሚሰጥም ገልጿል። በአገሪቷ ካለው የኢንተርኔት ስርጭት ማነስና የአቅርቦቱ መቆራረጥ ጋር ተያይዞ ጥያቄ ቢነሳም በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች መመረጣቸውን ኃላፊዋ ገልፀዋል። ከኢንተርኔት መቆራረጥ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ችግሮችንም ለመቅረፍ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑንም አስረድተዋል። በቴክኖሎጂ በኩል የ12ኛ ክፍል ፈተናን ለመስጠት ችግር ያጋጥመናል ብለው እንደማያስቡ የሚናገሩት ሐረግ ከኢንተርኔት አቅርቦት ጋር በተያያዘ በርካታ ስራዎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየሰራ ነው ብለዋል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ዝግጅት ላይ በአንዳንድ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም በተለያዩ መንገዶች እገዛ ያገኙ የነበሩ ተማሪዎች ነበሩ። ከዚህም ጋር ተያይዞ ምዘናው እንዴት ሁሉንም የአገሪቱን ተማሪዎች በእኩል ያማከለ መሆን ይችላል? ተብሎም ከቢቢሲ ለቀረበላቸው ጥያቄ ኃላፊዋ የፈተና አወጣጥ ስርዓቱ ሁሉን ባማከለ መልኩ እንደሚሆንና "በተለይም በገጠራማ አካባቢዎች ያሉትን ተማሪዎች ባማከለ መልኩ እንዲሆን ነው ያደረግነው" ሲሉ መልሰዋል። ተማሪዎቹ ለፈተናው እንዲዘጋጁ 45 ቀናት የሚሰጣቸው ሲሆን ቀዳሚው ስራ ተማሪዎቹን በስነልቦና ከትምህርት ቤቱ ጋር የማገናኘት ስራ እንደሚሆንም ያስረዳሉ። ጎን ለጎን ደግሞ ያልተሸፈኑ የትምህርት ክፍሎች፣ ክለሳዎች፣ የማካካሻ ስራዎች እንደሚሰሩ ይናገራሉ። ብሔራዊ ፈተና ከሚወስዱት በተጨማሪ አገሪቷ በአጠቃላይ ትምህርት ቤቶችን ከሶስት ሳምንት በኋላ እንደምትከፍት አስታውቃለች። ትምህርት ቤቶቹንም በሶስት ዙር ለመክፈትም ምክረ ኃሳብ ቀርቧል። በዚህም መስረት በገጠር ወረዳና ቀበሌ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች መጀመሪያ በተባለው ዙር ጥቅምት...\nThe previous content can be summarized as follows:
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት ትምህርት ቤቶችን ዘግታ የነበረችው ኢትዮጵያ በያዘችው አዲሱ አመት እንዲከፈቱ ወስናለች።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
402
Title: የኬንያ ፓርላማ አባሉ ሴት ባልደረባቸውን በጥፊ በመምታታቸው ተያዙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ራሺድ ቃሲም የተባሉት የፓርላማ አባል፣ የፓርላማው በጀት ኮሚቴ በቀጣይ ዓመት የሃገሪቱ በጀት ላይ እየተወያየ ባለበት ነው የኮሚቴው አባል የሆኑትን ፋጡማ ጌዲን በጥፊ የተማቱት። • የእንግሊዝ ፓርላማ አባላት የረሃብ ሚኒስቴር ይሾምልን እያሉ ነው ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ አፋቸው አካባቢ ደም እየታየ የሚያለቅሱት ፋጡማ ጌዲ ፎቶግራፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ሲሰራጭ ቆይቷል። ይህንን ተከትሎም ወንድ የፓርላማው አባላት በተፈጸመው ጥቃት ዙሪያ በማሾፋቸው ሴት አባላት ድርጊቱን በመቃወም ምክር ቤቱን ጥለው ወጥተዋል። ከኬንያ ሰሜን ምስራቅ ዋጂር ከሚባለው አካባቢ ተመርጠው የመጡት ቃሲም በፓርላማው የመኪና ማቆሚያ ስፍራ ላይ ከምክር ቤት አባሏ ፋጡማ ጌዲ ጋር ለተመረጡበት አካባቢ በጀት ለምን እንዲመደብ እንዳላደረጉ ከተጨቃጨቁ በኋላ በጥፊ እንደመቷቸው ተነግሯል። ወንድ የፓርላማ አባላትም ከዚህ ክስተት በኋላ በሴት አቻዎቻቸው ላይ እንደተሳለቁባቸው ሳቢና ዋንጂሩ የተባሉ ሴት የፓርላማ አባል "አንዳንዶቹ ቀኑ የጥፊ እለት ነው" ማለታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህንንም ተከትሎ ሴት የፓርላማው አባላት ጥቃት ፈጻሚው ግለሰብ በፖሊስ እንዲያዝ በመጠየቅ ፓርላማውን ረግጠው የወጡ ሲሆን ግለሰቡም በቁጥጥር ስር ውለዋል። የኡጋንዳ ፓርላማ አባላት እርስ በርስ ተደባደቡ
amh_Ethi
validation
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
165
Doc to summarize: የግዥው ውል የተፈፀመው የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂፒንግ ፓሪስን በጎበኙበት ወቅት ሲሆን ግዥው ባለፈው ሳምንት ፕሬዚዳንቱ አውሮፓን በጎበኙበት ወቅት ያደረጓቸው ስምምነቶች አካል ነው። ኤርባስ ይህን የመሰለ የሽያጭ ውል ያደረገው ሁለቱን ከባድ አደጋዎች ተከትሎ ተፎካካሪው ቦይንግ 737-8 ማክስ አውሮፕላኖቹን ከአገልግሎት ውጭ ባደረገ ማግስት ነው። • ለ60 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቦይንግ ግንኙነት ብዙ አገራት 737-8 ማክስ አውሮፕላኖቹ በአየር ክልላቸው እንዳይበር ላገዱበትና አጣብቂኝ ውስጥ ለገባው ቦይንግ ይህ የኤርባስ የግዥ ውል ዱብ እዳ እንደሚሆን እየተገለፀ ነው። የቻይና አቪዬሽን አቅርቦት ከኤርባስ ከሚገዛቸው ውስጥ 290 እና A320 አውሮፕላኖች እንዲሁም ዐሥር A350 XWB ጀቶች እንደሚገኙበት ታውቋል። የኤርባስ የንግድ አውሮፕላኖች ሽያጭ ዘርፍ ፕሬዝዳንት ጉይላም ፋውሪ ግዥውን በማስመልከት "ዘመናዊ በሆኑ አውሮፕላኖቻችን የቻይና ሲቪል አቪዬሽንን እድገት መደገፍ በመቻላችን ክብር ይሰማናል" ብለዋል። ይህ ከቻይና ጋር የፈፀሙት የግዥ ውል በቻይና ገበያ ላይ ያላቸውን መተማመን እንዲሁም እንደ ቻይና ላሉ አጋሮች ያላቸውን የአገልጋይነት ፅናት ደረጃ የሚያሳይ እንደሆነም ገልፀዋል። • ቦይንግ 737-8 ማክስ አውሮፕላኖቹ በሙሉ እስከ ግንቦት እግድ ተጣለባቸው \nSummary in the same language as the doc:
ቻይና ኤርባስ ከተሰኘው አውሮፕላን አምራች ኩባንያ 300 አውሮፕላኖችን ለመግዛት ውል ፈፀመች። ግዥው 30 ቢሊዮን ዩሮ የሚገመት ነው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
173
Doc to summarize: የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮና የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ። [ፖምፔዮ ወደ ሱዳን በመጡበት ወቅት] በአሜሪካ ለሽብር ድጋፍ የሚያደርጉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ለመውጣት ሱዳን ከፍተኛ ጥረት እያደረገች ትገኛለች። ከዚህ ቀደም የነበረው የአል-በሽር መንግሥት ከአሜሪካ ጋር የነበረው ግንኙነት መልካም የሚባል አልነበረም። አሁን በስልጣን ላይ ያለው መንግሥት አሜሪካ ሸብርን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ትፍቀኛለች ብሎ ተስፋ አድርጓል። ይህ ማለት ሱዳን እጅግ የተጠማችውን ዓለም አቀፍ ብደር እና የውጭ ኢንቨስትመንት ማግኘት ትችላለች። የሱዳን ልዑክ በሽግግር ምክር ቤቱ ሊቀ-መንበር እና የሱዳን ጦር ጠቅላይ አዛዥ በሆኑት ሉቴናንት ጄነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርሃን የሚመራ ሲሆን ልዑኩ ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር በምን ጉዳዮች ሊያወራ እንደሚችል በይፋ የተባለ ነገር የለም። ይሁን እንጂ የሱዳን እና የአሜሪካ ልዑኮች በዩናይትድ አረብ ኤሜሬቶች በሁለት ጉዳዮች ላይ ሊነጋገሩ እንደሚችሉ ይታመናል። ሱዳንን ለአሸባሪዎች ድጋፍ ከሚያደርጉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ለመፋቅ ሱዳን መክፈል ስላለባት ካሳ እንዲሁም ከእስራኤል ጋር ግንኙነትን ማሻሻል የሚሉት አይቀሬ አጀንዳዎች ናቸው የሚሉት በርካቶች ናቸው። አሜሪካ ከዚህ ለሽብር ድጋፍ የሚያደርጉ አገራት ከሚለው ዝርዝር ውስጥ ሱዳንን የማስወጣው ሱዳን በሽብር ጥቃቶች ጉዳት ለደረሰባቸው አሜሪካውያን 330 ሚሊዮን ዶላር መክፈል ስትችል ነው ትላለች። ከዚህ በተጨማሪ የትራምፕ አስተዳደር ለመካከለኛው ምስራቅ ስላምን ለማምጣት እስራኤል ከአረቡ ዓለም ጋር ያላትን ግነኙነት የምታሻሽልበት ስምምነት ማምጣት ትልቁ አጀንዳቸው ነው። በትራምፕ እቅድ ውስጥ ሱዳን የዚህ አንድ አካል እንደምትሆን ይገመታል። ባለቤትነቱ የሱዳን መንግሥት የሆነው ሱና የዜና ወኪል በሉቴናንት ጄነራል አብዱል ፋታህ የሚመራው ልዑክ ወደ ኤሜሬቶች የመራው ሱዳን ለሽብር ድጋፍ ከሚያደርጉ አገራት ዝርዝር ስለምትወጣበት መንገድ ለመምከር ነው ሲል ዘግቧል። የአሜሪካው አክሲዎ በበኩሉ በኢሚሬቶች መዲና አቡ ዳቢ የሚደረገው ድርድር ዋነኛ አጀንዳ በእስራኤል እና ሱዳን መካከል ግነኙነትን ማሻሻል ላይ ያተኮረ ነው ሲል ዘግቧል። የአሜሪካው ልዑክም በመካከለኛው ምስራቅ የብሔራዊ ደህንነት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀነራል ሚጉኤል ኮሬአ የሚመራ መሆኑን አክሲዮ ጠቅሷል። በበርካታ ሱዳናውያን ዘንድ ከእስራኤል ጋር ግነኙነት የማሻሻል ሃሳብ አጨቃጫቂ ነው። ቀደም ሲል ሉቴናንት ጄነራል አብዱል ፋታህ ከእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ጋር በኡጋንዳ መገናኘታቸው በሱዳን እስላማዊ ሚሊሻዎች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሶ ነበር። ከሳምንታት በፊት የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ ወደ ካርቱም ማቅናታቸው ይታወሳል። ይህም ፖምፔዮን ከረዥም ዓመታት በኋላ አሜሪካን የጎበኙ ከፍተኛ የአሜሪካ ባለስልጣን ያደርጋቸዋል። በፖምፔዮ ጉብኝት ወቅት የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር አበደላ ሃምዶክ የሚመሩት የሽግግር መንግሥት ከእስራኤል ጋር ግንኙነትን በማሻሻል ጉዳይ ላይ ለመወያየት ሕጋዊ ስልጣን የለውም ብለው ነበር። አሜሪካ ሱዳንን በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያካተተችው እአአ 1993 ሲሆን ለዚህም ከምክንያቶች መካከል አንዱ የቀድሞ የአል-ቃኢዳ መሪ ኦሳማ ቢን ላደን በሱዳን ለአምስት ዓመታት መኖሩ ነው። \nSummary in the same language as the doc:
ሱዳን ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር ለመደራደር ከፍተኛ ልዑኮች ወደ ተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መላኳን አስታወቀች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
382
Doc to summarize: አቶ ሲራክ አስፋው አቶ ሲራክ በደርግ ዘመን የነበረውን ቀይ ሽብር ሸሽተው ስለተሰደዱ፤ ሰዎች በስደት ወቅት የሚገጥማቸውን ችግርና ፈተና በደንብ ይረዳሉ። ስለዚህም የአገራቸው ዜጋም ሆነ ሌላ ስደተኛ ተቸግሮ ሲገጥማቸው ባላቸው አቅም ከመርዳት ወደኋላ እንደማይሉ ይናገራሉ። • ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስለተዘረፉ ቅርሶች ምን እናውቃለን? • በመጨረሻም ኢትዮጵያ የአፄ ቴዎድሮስን ቁንዳላ ተረከበች በዚህ ሂደት በርካታ ሰዎች ወደ ቤታቸው ሄደው ይጠለሉ እንዲሁም ያሏቸውን እቃዎች ያስቀምጡ እንደነበር ያስታውሳሉ። አንዳንዶች የጥገኝነት ጥያቄና ሌላም ጉዳያቸው ተጠናቆ ወደ ሌላ ቦታ እስኪሄዱ ድረስ የግል ሰነዶቻቸውን ጨምሮ ሌሎችም እቃዎች አቶ ሲራክ ቤት በአደራ ያስቀምጣሉ። ከአራት መቶ ዓመታት በላይ እድሜ ያለው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርስ ወደ ቤታቸው እንዲሄድ ያደረገውም መሰል አጋጣሚ ነው። ቤታቸው ይመላለሱ ከነበሩ ሰዎች አንዱ፤ ቅርሱን እርሳቸው ቤት ትተውት እንደሄዱ ይናገራሉ። ቅርሱ ወደ አገር ቤት እሰኪመለስ ድረስ ዝርዝር ሁኔታውን ለመግለጽ ያለፈለጉት አቶ ሲራክ ቅርሱ፤ "ጥንታዊ የአገር ሀብት" መሆኑን በአጽንት ያስረዳሉ። እርሳቸው እንደሚሉት፤ በ1626 ዓ. ም. በአጼ ፋሲለደስ እንደተሠራ የሚነገርለት ዘውድ፤ አቶ ሲራክ እጅ የገባው ከ21 ዓመታት በፊት ነበር። ዘውዱን ካገኙ በኋላ ወደመጣበት የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸውም በወቅቱ በነበሩት የአገሪቱ ባለስልጣናት ላይ "እምነት ስላልነበረኝም ከእጄ እንዲወጣ አልፈኩም ነበር" ይላሉ። • "የዘረፉትን ቅርስ በውሰት እንመልስ ማለታቸው ተገቢ አይደለም" ሚኒስትር ሂሩት ካሳው • ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእንግሊዝ የክብር ማስታወሻ ምልክቶች ተቀመጠላቸው "ከቅርሱ ከአገር መውጣት ጋር በተያያዘ በዚያን ጊዜ ከነበሩት ባለስልጣናት መካከል አንዳንዶቹ እጃቸው እንደነበረበት አምን ነበር" የሚሉት አቶ ሲራክ፤ በወቅቱ ቢመልሱት ኖሮ "እንደፈለጋችሁ አድርጉት ብሎ በመተው ቅርሱ ተመልሶ ከአገር እንዲወጣ ዕድል መፍጠር ነው" ብለው በማሰብ ለማንም ሳይነግሩ እጃቸው ላይ ለማቆየት ወሰኑ። የቅርሱ ደህንት ያሳስባቸው ስለነበር፤ በወቅቱ አዲስ የመገናኛ ዘዴ የነበረውን ኢንተርኔት በመጠቀም፤ ከሰዎች ጋር በመወያየት ሃሳብ እንዲሰጧቸው ቢጠይቁም፤ የጠበቁትን ያህል ምላሽ ስላላገኙ፤ አመቺ ሁኔታ እስኪፈጠር ድረስ ቅርሱን ለመጠበቅ የደረሱበትን ውሳኔ አጠናከሩት። የዚህ ጥንታዊ ዘውድ ጠባቂ በመሆን ከሁለት አሠርታት በላይ ያቆዩት ሲሆን፤ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ውሳኔ ላይ የደረሱትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ወደ ስልጣን በመጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሆነ ይናገራሉ። ስጋት አቶ ሲራክ ድንገት እጃቸው ላይ የወደቀው ቅርስ ወደ አገር ቤት እስኪመለስ ድረስ አንዳች ጉዳት እንዳይደርስበት ዘወትር ይሰጉ፣ ይጨነቁም ነበር። አንድ ነገር ቢገጥመኝና ሌላ ሰው እጅ ቢገባ ምን ይሆናል? የሚለው የዘወትር ፍርሃታቸው "ሰውነትን ይጎዳል" የሚሉት አቶ ሲራክ፤ ማንንም ማመን ስላልቻሉ ቅርሱ መኖሩንና የት እንዳለ የሚያውቁት እርሳቸው ብቻ ነበሩ። ስለጉዳዩ ማንም ስለማያውቅ ያሳስባቸው የነበረው "ድንገት እሳት ቢነሳስ" የሚለው ስለነበረ፤ ቤታቸው ውስጥ በርከት ያለ የእሳት ማጥፊያና የእሳት መከሰትን የሚጠቁም መሣሪያን አዘጋጅተው ዘወትር ቅርሱን ይጠብቁ እንደነበር ይናገራሉ። "እኔ ይህንን ቅርስ ከሌላ ሰው አግኝቼ ወደ መጣበት ከመመለሴ በፊት አንድ ጉዳት ቢደርስበትና ቢጠፋ ምን ብዬ ነው የምናገረው የሚለው ሃሳብ ዘወትር ያሳስበኝ ነበር" ይላሉ። ኑዛዜ አቶ ሲራክ አስፋው ለቅርሱ ደህንነት ሲሉ ምንም ነገር ትንፍሽ ሳይሉ ለ21 ዓመታት ሲቆዩ፤ "ለቅርሱ ደህንነት...\nSummary in the same language as the doc:
አቶ ሲራክ አስፋው ላለፉት 41 ዓመታት ኔዘርላንድስ ውስጥ ከመኖራቸው በላይ የአገሪቱ ዜጋ ናቸው። ነገር ግን አሁንም ድረስ ለአገራቸው ያላቸው ፍቅርና ታማኝነት ባለበት እንዳለ ይናገራሉ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
434
Doc to summarize: ኤም ኤች 370 እ.አ.አ በ2014 ነበር 239 ሠዎችን ጭኖ ነበር የጠፋው ኤም ኤች 370 እ.አ.አ በ2014 ነበር፤ 239 ሠዎችን አሳፍሮ ከቤጂንግ ወደ ኳላላምፑር ሲያቀና የጠፋው። ማሌዥያና ቻይናን ጨምሮ በትብብር ሲካሄድ የቆው ፍለጋም ከ1046 ቀናት በኋላ በይፋ ቆሟል። የአውስትራሊያ መርማሪዎች አውሮፕላኑ ባለመገኘቱ "ክፉኛ ማዘናቸውን" አስታውቀዋል። "በቀን 10 ሚሊዮን ሠዎች በአውሮፕላን በሚንቀሳቀሱበት ወቅት ትልቅ የንግድ አውሮፕላን ከነመንገደኞቹ ጠፍቶ መቅረቱ የማይታሰብ እና በህብረተሰቡ ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ነው" ሲል የአውስትራሊያ የትራንስፖርት ደኅንነት ቢሮ አስታውቋል። "በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አሳትፎ የተደረገው ትልቅ የማፈላለግ ሥራም ውጤት አላመጣም" ብሏል። ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ሰዎች ፍለጋው እንዲጀመር እየጠየቁ ነው የመጨረሻ ነው የተባለለት ሪፖርት እንዳስታወቀው አውሮፕላኑ ቀድሞ ከተገመተበት ቦታ በሰሜን አቅጣጫ ነው የጠፋው። ቦይንግ 777 የሆነውን ይህን አውሮፕላን ለመፈለግ የተደረገው እንቅስቃሴ በአየር ትራንስፖርት ታሪክ ውስጥ ትልቁ ነው ተብሎለታል። ለ52 ቀናት በምድር ላይ ከተደረገ ፍለጋ በኋላ 120 ሺህ ስኩዌር ኪሎሜትር የሚሸፍን የውሃ አካል ላይም ፍለጋው ተጠናክሮ ቀጥሎ ነበር። በ2015 እና 2016 የኤም ኤች 370 ስብርባሪ ነው የተባለላቸው የአውሮፕላን አካላት በተለያዩ ቦታዎች ተገኝተው ነበር። የአውስትራሊያ መንግሥት ፍለጋው በድጋሚ የሚጀመረው አውሮፕላኑ የጠፋበት ቦታ በአስተማማኝ መረጃ ሲታወቅ ነው ብሏል። የማሌዥያ መንግሥት በአውሮፕላኑ መጥፋት ዙሪያ የሚያደርገውን ምርመራ አሁንም ቀጥሎበታል። \nSummary in the same language as the doc:
ንብረትነቱ የማሌዥያ አየር መንገድ የሆነው ኤም ኤች 370 አውሮፕላን ጠፍቶ መቅረቱን "የማይታሰብ" ሲሉ የአውስትራሊያ መርማሪዎች የመጨረሻ ነው ባሉት ሪፖርታቸው ይፋ አደረጉ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
204
ኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶቿን መልሳ ለመክፈት ምን አይነት ዝግጅቶችን አድርጋለች?\nየመማር ማስተማሩም ሂደቱ የትምህርት ቤት ማህበረሰቡን ደህንነትና ጤንነት ባስጠበቀ መልኩም እንዲሆን የተለያዩ ቅድመ ዝግጅቶችንም ትምህርት ሚኒስቴርና የሚመለከታቸው አካላትም እያካሄዱ ነው። ከነዚህም መካከል በመላ አገሪቱ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኮቪድ-19 መከላከያ ቁሳቁስን ማቅረብም አንዱ እንደሆነም የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኮሚዩኑኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሐረግ ማሞ ለቢቢሲ እንደገለፁት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል፣ ሙቀት መለኪያ፣ እና የንጽህና መጠበቂያ በአገሪቱ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በሙሉ የሚያገኙበት ሁኔታ እየተመቻቸ ነው። ተማሪዎች፣ መምህራንና በአጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብና በአለም አቀፍ ደረጃም ሆነ አገሪቱ ተቀብላ ተግባራዊ ስታደርጋቸው የነበሩ የኮቪድ-19 መከላከያ መንገዶችንም በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ እንደ ግዴታ መቀመጡንም ዳይሬክቶሬቷ አፅንኦት የሰጡበት ጉዳይ ነው። የመማር ማስተማሩን በአዲስ መልኩ ከመመለስ ጋር ተያይዞም ሲነሳ የነበረው የ8ኛ ክፍልና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናዎች የሚሰጡበት ቀንና በምን መንገድ የሚሉትም ጥያቄዎች ባለፈው ሳምንት ምላሽ አግኝቷል። ሚኒስቴሩ ባወጣው መረጃ መሰረት የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ. ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ መሆናቸውን አስታውቋል። በተመሳሳይ ደግሞ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መውሰድ የሚችሉት የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁ እና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሕዳር 28 እስከ ታህሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣው መረጃ ጠቁሟል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ሚኒስቴሩ በኦንላይን (በበይነ መረብ) እንደሚሰጥም ገልጿል። በአገሪቷ ካለው የኢንተርኔት ስርጭት ማነስና የአቅርቦቱ መቆራረጥ ጋር ተያይዞ ጥያቄ ቢነሳም በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች መመረጣቸውን ኃላፊዋ ገልፀዋል። ከኢንተርኔት መቆራረጥ ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ችግሮችንም ለመቅረፍ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑንም አስረድተዋል። በቴክኖሎጂ በኩል የ12ኛ ክፍል ፈተናን ለመስጠት ችግር ያጋጥመናል ብለው እንደማያስቡ የሚናገሩት ሐረግ ከኢንተርኔት አቅርቦት ጋር በተያያዘ በርካታ ስራዎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየሰራ ነው ብለዋል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ዝግጅት ላይ በአንዳንድ አካባቢዎች ከዚህ ቀደም በተለያዩ መንገዶች እገዛ ያገኙ የነበሩ ተማሪዎች ነበሩ። ከዚህም ጋር ተያይዞ ምዘናው እንዴት ሁሉንም የአገሪቱን ተማሪዎች በእኩል ያማከለ መሆን ይችላል? ተብሎም ከቢቢሲ ለቀረበላቸው ጥያቄ ኃላፊዋ የፈተና አወጣጥ ስርዓቱ ሁሉን ባማከለ መልኩ እንደሚሆንና "በተለይም በገጠራማ አካባቢዎች ያሉትን ተማሪዎች ባማከለ መልኩ እንዲሆን ነው ያደረግነው" ሲሉ መልሰዋል። ተማሪዎቹ ለፈተናው እንዲዘጋጁ 45 ቀናት የሚሰጣቸው ሲሆን ቀዳሚው ስራ ተማሪዎቹን በስነልቦና ከትምህርት ቤቱ ጋር የማገናኘት ስራ እንደሚሆንም ያስረዳሉ። ጎን ለጎን ደግሞ ያልተሸፈኑ የትምህርት ክፍሎች፣ ክለሳዎች፣ የማካካሻ ስራዎች እንደሚሰሩ ይናገራሉ። ብሔራዊ ፈተና ከሚወስዱት በተጨማሪ አገሪቷ በአጠቃላይ ትምህርት ቤቶችን ከሶስት ሳምንት በኋላ እንደምትከፍት አስታውቃለች። ትምህርት ቤቶቹንም በሶስት ዙር ለመክፈትም ምክረ ኃሳብ ቀርቧል። በዚህም መስረት በገጠር ወረዳና ቀበሌ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች መጀመሪያ በተባለው ዙር ጥቅምት...\n\ntl;dr:
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት ትምህርት ቤቶችን ዘግታ የነበረችው ኢትዮጵያ በያዘችው አዲሱ አመት እንዲከፈቱ ወስናለች።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
402
Doc to summarize: ኳስ ተጫዋቾቹ ልጆችና አሰልጣኛቸው ለዘጠኝ ቀናት ያህል ያሉበት ባለመታወቁ ጠፍተዋል ተብሎ የነበረ ሲሆን፤ በአስረኛው ቀን የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች በዋሻው ክፍተት በኩል ተመልክተዋቸዋል። • መምህራንን ተክቶ ያስተማረው ወታደር እየተወደሰ ነው • የህጻናትን ዘረ መል ማስተካከል ክልክል ነው? የአደጋ ጊዜ ሠራተኞቹ የሚያስፈልጓቸውን ቁሳቁሶች ለማድረስ ሲታገሉም ነበር። ትናንት (አርብ) ከሰአት ላይ ለጎብኚዎች ክፍት የሆነውን ዋሻ ከአደጋው በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የጎበኙ ተመልካቾች ለመሆን 2000 ታይላንዳውያን ወደ ስፍራው መጉረፋቸው ተገልጿል። 'ዋይልድ ቦር' የሚል ቅጽል ስም ያለው የእግር ኳስ ቡድን አባላት የሆኑት ታዳጊዎች ከአሰልጣኛቸው ጋር በመሆን ወደ ዋሻው ከገቡ በኋላ ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ በማጋጠሙ መውጣት እንዳልቻሉ እንደተሰማ የመላው ዓለምን ቀልብ ስበው ነበር። ከ17 ቀናት በኋላም ከ90 በላይ የውሃ ጠላቂዎች በተሳተፉበት የማዳን ሥራ ከዋሻው መውጣት ችለዋል። ባለፈው ዓመት ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ጎብኚዎች ዋሻውን የጎበኙ ሲሆን፤ በአደጋው ምክንያት በመዘጋቱ ግዛቲቱ ከፍተኛ የገቢ መቀነስ እንዳጋጠመ አስታውቃ ነበር። የዛሬ ዓመት ምን ተፈጠረ? ከሳምንት በላይ ጠፍተው የነበሩት 12 ታይላንዳውያን ልጆችና የእግር ኳስ አሰልጣኛቸው በታይላንድ ዋሻ ውስጥ በሕይወት እንዳሉ ታውቆ፤ ዋሻው በጎርፍ በመሞላቱ ጎርፉ እስኪቀንስ ለወራት መጠበቅ፤ ወይም ደግሞ ዘለው በዋና ሊወጡ እንደሚገባም ተገልጾ ነበር። በመጀመሪያ ልጆቹ እንደሚገኙ ያወቁት እንግሊዛውያን የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች፤ ልጆቹ ጎርፍ በሞላው ዋሻ አጠገብ በሚገኝ አፋፍ ተቀምጠው እንደታዩና በጣም እንደተራቡ ገልጸዋል። • የወላጆች ራስ ምታት እየሆነ የመጣው የልጆች የጌም ሱስ በመጀመሪያ የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች ለታዳጊዎቹ ምግብና መጠጥ ለማድረስ ተቸግረው ነበር። በዚህ ሁኔታም ለ17 ቀናት የመላው ዓለም አይን የታይላንዱ ዋሻ ላይ ሆኖ ነበር። ዋሻው የሚገኝበት ሰሜናዊ ታይላንድ በዝናብ ወቅት በጎርፍ የሚጥለቀለቅ ሲሆን፤ ይህም እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ የሚቀጥል ነው። \nSummary in the same language as the doc:
ባለፈው ዓመት 12 ታዳጊዎች አንድ ዋሻን ለመጎብኘት በገቡበት ዋሻው በውሃ በመሞላቱ ለ17 ቀናት መውጣት ሳይችሉ መቅረታቸው ይታወሳል። ታዲያ ይሄው ዋሻ ከአንድ ዓመት በኋላ ተከፍቶ ታይላንዳውያን መጎብኘት ጀምረዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
270
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ሄሪ እና ሜጋን የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሊጀምሩ ነው\nSummary: የሰሴክስ መስፍን እና ሶፋኒት ከግዙፉ የቴሊቪዥን ፕሮግራሞች እና ፊልሞች ማሳያ ኔትፍሊክስ ጋር በመሆን የተለያዩ ፕሮግራሞችን ለማዘጋጀት ተስማሙ።\nArticle (Max 500 characters):
ሃሪ እና ሜጋን በአንዳንዶቹ ፕሮግራሞች ላይ ሄሪ እና ሜጋን እራሳቸው ይታዩበታል ተብሏል። “ትኩረታችን አስተማሪ እና ተስፋ የሚሰጡ ይዘቶችን ማዘጋጀት ነው” ብለዋል ሄሪ እና ሜጋን። “እንደ አዲስ ወላጆች አነቃቂ የቤተሰብ ይዘት ያላቸው ይዘቶችን ማዘጋጀት ለእኛ አስፈላጊ ነው” ሲሉም ጨምረዋል። የኔትፍሊክስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቴድ ሳራንዶስ ጥንዶቹ ኔትፍሊክስን በመምረጣቸው “ከፍተኛ ኩራት” ተሰምቶኛል ብለዋል። ከሁለት ዓመታት በላይ በሚዘልቀው ውል ጥንዶቹ ከኔትፍሊክስ ጋር ፊልሞችን፣ ዘጋቢ ፊልሞችን እና የህጻናት ፕሮግራሞችን ያዘጋጃሉ ተብሏል። ሃሪ እና ሜጋን የንጉሳዊ ህይወት ይቅርብን ብለው መኖሪያቸውን በአሜሪካ እና ካናዳ መካከል ካደረጉ ከስድስት ወራት በኋላ ነው ከኔትፍሊክስ ጋር የደረሱት ስምምነት የተሰማው። የሰሴክሱ መስፍን ኔትፍሊክስ ላይ ለእይታ እየበቃ ባለ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
149
Title: የኤርትራ ዘፈኖች በኢትዮጵያዊ አቀናባሪ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ለሁለት ወራት የሚቆይ የሙዚቃ ስልጥና የመሳተፍ ዕድልን ካገኘ በኋላ ነበር የበረከትና የሙዚቃ አብሮነት ተጠነሰሰ። የኑሮው አቅጣጫ ግን ከንግድ ወደ ጥበብ ሙሉ ለሙሉ አልተሽጋገረም። ሙሉ ጊዜውን ለሙዚቃ ሳይሰጥ የንግድ ሥራውን ቀጠለ። በረከት ኑሮውን ከአክሱም ወደ አዲስ አበባ ሲቀይር ንግድና ሙዚቃም አብረውት ነበሩ። ለሙዚቃ ያለው ፍቅር ከፍ እያለ ሄዶ ጃዝ አምባ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ገብቶ የሙዚቃ መሳርያ በመማር የተሻለ እውቀትና ችሎታ አገኘ። በረከትና ኤርትራውያን ድምፃውያን በረከት በ2005 ዓ.ም የራሱን ስቱድዮ በመክፈት የዘፋኖችን ድምፅ ከሙዚቃ መሳርያዎች ጋር ማቀናበር ጀመረ። አጭር በሚባል ጊዜ በርካታ ሥራዎችን በመስራት በሙዚቃ አፍቃሪዎች ዘንድ እውቅናና ተቀባይነት ለማግኘት በቃ። "በመድረክ የምሰራቸው ሥራዎችም ከሙዚቃ አፍቃሪዎች ጋር እንድተዋወቅ ረድተውኛል" የሚለው በረከት፤ አብሮ ለመስራት ይመኝ ከነበሩት ድምፃውያን ጋር የመሥራት እድልን እንዳገኘም ይናገራል። ለአብርሃም ገብረመድህንና ለሰለሞን ባይረ ተወዳጅ የዘፈን ቅንብሮች ለመስራትም ችሏል። በትግርኛ ቋንቋ ከሚዘፍኑ ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ከታዋቂ ኤርትራዊያን ጋርም አብሮ እየሰራ ይገኛል። "ድምፃዊ ተስፋአለም ቆርጫጭ በቅርቡ 'አስመራ ወይ ዲሲ' በሚል ርዕስ ለህዝብ ያቀረበውን ሥራ አብረን ነው የሰራነው" ይላል በረከት። ከእነዑስማን አብራር፣ ሮቤል ሚኪኤለ፣ ምሕረትአብ፣ ፍፁም ባራኪና ሌሎች በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ተወዳጅ የኤርትራ ድምፃውያን ጋር የሰራችው ሥራዎች እንዳሉም ያስረዳል። ያቀናበራቸውን ዘፈኖች አጠናቆ ለባለቤቶቹ ሲያስረክብ ከፍተኛ እርካታ እንደሚሰማው ይሚናገረው በረከት፤ በውጭ ሃገር ሆነው የሚልኩለት ያላለቁ ማሳያ ሥራዎች ድምፃውያኑ በሚፈልጉትና በሚወዱት መንገድ አዘጋጅቶ ሲልክላችው ከድምፃውያኑም ሆነ ከሙዚቃ አፍቃሪዎች ዘንድ አድናቆት እንደሚቀርብለት ይገልፃል። ድምፃዊ ሮቤል ሚኪኤለ ከበረከት ጋር አብረው ከሰሩ ኤርትራዊ ድምፃዊያን አንዱ ነው። "ከበረከት ጋር የተገናኘው ሙዚቃዬን የሚያቀናብርልኝ ሰው በምፈልግበት ጊዜ ነበር። በሥራው የሚደነቅ ሆኖ ነው ያገኘሁት። ከገንዘብ ይልቅ ለሙዚቃ የሚጨነቅ ባለሙያ ነው" ሲል ያሞግሰዋል። ለረጅም ጊዜ ከበረከት ጋር አብሮ የሰራው ድምፃዊ ሃይለ ገዙም "በረከት ለሞያው እንጂ ለገንዘብ የሚኖር አይደለም። በርካታ ቆንጆ ሥራዎች አብረን ሰርተናል። ሁሉም አንድ አይነት ቋንቋ በሚናገሩ ሁለት ህዝቦች ይደመጣሉ" ይላል። ኢትዮጵያና ኤርትራ "በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለው ሁኔታ ከሥራችን አላስተጓጎለንም" የሚለው በረከት በሁለቱም ሃገራት ያለው የትግርኛ ሙዚቃ ምትና ጣዕም ልዩነት እንደሌለው ያምናል። "በጥንቃቄና ሙያዊ በሆነ ብቃት ከተሰራ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ ትግርኛና ኤርትራ ውስጥ የሚሰራ የትግርኛ ዘፈን ልዩነት አይኖረውም" ይላል። ከኤርትራዊያኑ ድምፃውያን ጋር በጥሩ መግባባትና መከባበር የሚሰራው በረከት "በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለው አለመግባባት በሰላማዊ መንገድ ቢፈታ ሙዚቃውን የበለጠ ለማሳደግ እድል ሊፈጥር ይችላል" ይላል። በረከት አንድ ቀን በአካል ተቀራርቦ እየተወያዩ የትግርኛ ሙዚቃዎችን የመስራት ዕድል እንደሚኖር እምነት አለው።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
348
ኡጋንዳ፡ ለጎዳና ተዳዳሪዎች ገንዘብ ወይም ምግብ መለገስ ተከለከለ\nካምፓላ ውስጥ እድሜያቸው ከ7 እስከ 17 አመት የሆነ ወደ 15,000 የሚጠጉ የጎዳና ተዳዳሪዎች እንደሚኖሩ የአገሪቱ መንግሥት ያሳወቀ ሲሆን፤ የከተማዋ ከንቲባ ኤሪያስ ሊክዋጎ፤ ሕጉ ወሲባዊ ጥቃት እንዳይደርስባቸውና እንዳይበዘበዙ ለመከላከል ያግዛል ብለዋል። • ኡጋንዳ ስደተኞችን ከእስራኤል ለመቀበል ስምምነት ማድረጓን አስተባበለች ህፃናት ከመኖሪያ መንደራቸው ተሰርቀው ወደከተማ እየተወሰዱ እንዲለምኑና በጠባብ ክፍል እንዲኖሩ እንደሚገደዱ የቢቢሲዋ ዲር ጀኔ ዘገባ ይጠቁማል። መንግሥት ችግሩን ለመቅረፍ ለጎዳና ተዳዳሪዎችና በወሲብ ንግድ ለተሰማሩ ግለሰቦች ቤት ማከራየት ከልክሏል። ህፃናትን አስከትለው የሚለምኑት ጋርአኒ ካቱሬጌ የተባሉ የ60 ዓመት ሴት እንደሚናገሩት፤ ሰዎች ህፃናትን ሲያዩ ስለሚራሩ ገንዘብ ይሰጧቸዋል። ስለዚህም ከህፃናት ውጪ መለመን አይፈልጉም። "ቢያስሩንም ግድ የለንም" ሲሉ የሕጉ መውጣት ለውጥ እንደማያመጣ ገልጸዋል። • ኡጋንዳ የዋትስአፕ ተጠቃሚዎችን ቀረጥ ልታስከፍል ነው ከንቲባው ኤሪያስ ሊክዋጎ በበኩላቸው ሕጉ ልጆቻቸውን ተጠቅመው ገንዘብ የሚካብቱ ቤተሰቦችና ደላሎችን እንደሚያስቆም ይናገራሉ። በሕጉ መሰረት፤ ጎዳና ላይ የሚነግዱና የሚለምኑ ቤተሰቦች እንደሚታሰሩም ገልጸዋል። "እየተጧጧፈ የመጣውን ልጆችን ከተለያዩ ከተሞች ወደካምፓላ የመውሰድ ንግድ ማስቆም እንፈልጋለን" ሲሉ ተደምጠዋል። \n\ntl;dr:
በኡጋንዳ መዲና ካምፓላ ለሚገኙ የጎዳና ተዳዳሪዎች ገንዘብ ወይም ምግብ መስጠት የሚከለክል ሕግ ወጥቷል። ሕጉን የሚተላለፉ ሰዎች ደግሞ 11 ዶላር (300 ብር ገደማ) ይቀጣሉ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
168
Doc to summarize: የግዛቷ አስተዳዳሪ ናስር አህመድ ኤል ሩፋይ ባለፈው ሳምንት የቀረበላቸውን ረቂቅ ህግ በትናንትናው እለት በመፈረም አፅድቀውታል። ህጉ ከአስራ አራት አመት በታች ያሉ ህፃናትን የደፈሩ እንዲኮላሹ ብቻ ሳይሆን የሞት ፍርድንም አካቷል። የተደፈሩት ደግሞ ከአስራ አራት አመት በላይ ከሆኑ በህክምና እንዲኮላሹ እንዲሁም የእድሜ ልክ እስራት ቅጣት ይጠብቃቸዋል። ህፃናትን የሚደፍሩ ሴቶችም ቢሆኑ የማህፀን ቱቧቸው እንዲወገድ የሚደረግ ሲሆን የሞት ቅጣትም በተጨማሪ ተካቶበታል። የመደፈር ጥቃት የደረሰባቸው ከአስራ አራት አመት በታች ያሉ ህፃናት በአባሪነት የህክምና ሪፖርት ማምጣት ይኖርባቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ህፃናትን የሚደፍሩ ሰዎች ዝርዝርም በሚዲያ እንደሚወጣና ለህዝቡም ይፋ ይሆናል ተብሏል። የግዛቲቱ አስተዳዳሪ በትናንትናው ዕለት ረቂቅ ህጉ ላይ መፈረማቸውንና ህግ ሆኖም እንደፀደቀ ያስታወቁት በትዊተር ገፃቸው ነው። በናይጄሪያ ካሉ ግዛቶች መካከል እንዲህ አይነት ህግ በማፅደቅ ካዱና ቀዳሚ ሆናለች። የናይጀሪያ ፌደራል መንግሥት ደፋሪዎችን ከአስራ አራት አመት እስከ እድሜ ልክ እስራት ቢቀጣም ግዛቶች ግን የራሳቸውን ህግ ማውጣት ይችላሉ። የተደፈሩ ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ በማህበረሰቡ ካለው ተጠቂዎችን ጥፋተኛ ከማድረግ እሳቤ አንፃር ብዙዎች ደፍረው ወደ ህግ ቦታ አይሄዱም። ደፍረው ሪፖርት ያደረጉትም ቢሆን ክስ ተመሰርቶ የሚፈረድባቸውም ጥቂቶች ናቸው። በሰኔ ወር ላይ በርካታ የናይጄሪያ ግዛት አስተዳዳሪዎች እየጨመረ የመጣውን የሴቶች መደፈርና ጥቃት አስመልክቶ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አስተላልፈው ነበር። በናይጄሪያ ከጎርጎሳውያኑ 2015 ጀምሮ የተፈረደባቸው 40 ደፋሪዎች ብቻ እንደሆኑ የተገኘው መረጃ ያሳያል። አገሪቷም ህጓን አሻሽላለች። የመድፈር ክስን አስቸጋሪ የሚያደርገው አቃቤ ህግ ማስረጃ ማምጣት ስለሚኖርበት አድካሚና ቴክኒካል ጉዳዪ የተወሳሰበ እንደሚያደርገው ይነገራል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የተጣለው የእንቅስቃሴ መገደብም የሚደፈሩ ሴቶችን ቁጥር እንዲያሻቅብ አድርጎታል። በሃምሌ ወር የ22 አመት እድሜ ያላት የዩኒቨርስቲ ተማሪ ተደፍራ መገደሏ ከፍተኛ ቁጣን ፈጥሯል። ይህንንም ተከትሎ ናይጄሪያውያን ንዴታቸውን ለመግለፅ ጎዳና ላይ ወጥተዋል፤ 'ዊ አር ታየርድ' (ደክሞናል) በሚልም በትዊተር ላይ ዘመቻ ተጀምሮም ነበር። በርካቶችም የሞት ቅጣትን ጨምሮ ጠበቅ ያለ ህግ እንዲወጣም ጠይቀዋል። በህክምና የማኮላሸት ቅጣት በአንዳንድ አገራት ተግባራዊ ቢሆንም አወዛጋቢ ነው። \nSummary in the same language as the doc:
የናይጄሪያዋ ካዱና ግዛት ደፋሪዎች በህክምና እንዲኮላሹ ህግ አፅድቃለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
280
Title: ጉግል በጂሜይል አድራሻቸው ፎቶ ለሚያስቀምጡ ማስከፈል ሊጀምር ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጂሜይል የተሰኘ የኢሜል አገልግሎት የሚሰጠው ጉግል ደንበኞቹን ክፍያ የሚጠይቀው ከተወሰነ መጠን በላይ ለሚመዝኑ ፎቶዎች ብቻ ነው። ይህ የሆነው እንደ ጂሜይል ሁሉ በጉግል ኩባንያ ከሚሰጡ የጉግል አገልግሎቶች አንዱ የሆነው "ጉግል ፎቶ" የመጋዘን ኪራይ ክፍያ ደንበኞቹን ማስከፈል እንዲጀምር በመደረጉ ነው። ይህ "የጉግል ፎቶ" የዲጂታል መጋዘን ገደብ ደግሞ በተዘዋዋሪ በጂሜይል የሚቀመጡ ፎቶዎችን ብዛት እንዲወስን አድርጓል። "ጉጉል ፎቶ" ለደንበኞቹ ገደብ የለሽ የፎቶ ማጠራቀም ዲጂታል መጋዘን አገልግሎት ሲያቀርብ ነበር። ይህ የድርጅቱ የፎቶ ማጠራቀሚያ አገልግሎት የተጀመረው በ2015 እንደ አውሮፓዊያኑ ነበር። ያን ጊዜ ጉግል "ደንበኞች ስለ ፎቶ መጠን ሳይጨነቁ እንደልባቸው በኔ ዲጂታል መጋዘን ውስጥ ማጠራቀም ይችላሉ" ሲል ብሥራትን አስነግሮ ነበር። አሁን ላይ ይህን ነጻ አገልግሎት ለምን ለማቆም እንደወሰነ የተጠየቀው ጉግል "አገልግሎቱን ገደብኩ እንጂ አላቆምኩም፤ ደንበኞቼ አሁንም እስከ 15 ጂቢ የሚመዝን የፎቶ ክምችት በነጻ በዲጂታል መጋዘኔ ውስጥ ማስቀመጥ ይችላሉ ብሏል። ይህ የ"ጉግል ፎቶ" የሚዛን ምጣኔ በጉግል ድራይቭና በጂሜይል የዲጂታል ደብዳቤ ውስጥ መቀመጥ የሚችለውን ነጻ የፎቶ ክምችት መጠንን ይጨምራል። በመሆኑም ሰዎች ከዚህ ቀደም ያለ ገደብ በጂሜይላቸው የሚያስቀምጡት ፎቶ ብዛትም በተዘዋዋሪ ይወሰናል ማለት ነው። ከ15 ጊጋ ባይት በላይ መጠን ያለው ፎቶ ለማጠራቀም ከዚህ በኋላ ጉግል ክፍያን ይጠይቃል። በዚህ የ15 ጊጋ ባይት ገደብ ውስጥ ከሰኔ 2021 በፊት የተቀመጡ ፎቶዎች አይደመሩም። በዚህ የጉግል ውሳኔ የተቀየሙ ደንበኞች በማኅበራዊ ሚዲያ ቅሬታቸውን ሲገልጡ ከርመዋል። ገደብ የለሽ አገልግሎት በሚል ማስታወቂያ አታሎ ደንበኛ ካደረጋቸው በኋላ ሐሳቡን መቀየሩ ጉግል ለደንበኞቹ ምን ያህል ታማኝ እንዳልሆነ ያሳያል ያሉም ነበሩ። "ጉግል ፎቶ" የተሰኘው አገልግሎት በፈረንጆቹ 2015 ሲጀመር ኩባንያው "የሕይወት ዘመን ትዝታዎን ያለገደብ አስቀምጡ ስንል የምራችንን ነው!" እያለ ማስታወቂያ ሲያስነግር ነበር። በ "ጉግል ፎቶ" ከፎቶ ባሻገር ቪዲዮዎችን ለማጠራቀምም አገልግሎቱ ክፍት ነበር። ጉግል እንደሚለው እስከአሁን ከደንበኞቹ 4 ትሪሊዮን የሚሆኑ ፎቶዎች "ጉግል ፎቶ" ማጠራቀሚያ ውስጥ መቀመጣቸውን 28 ቢሊዮን ፎቶዎች እና ቪዲዯዎች ደግሞ በየሳምንቱ ወደ መጋዘኑ እንደሚጋዙ አስታውቋል። ጉግል በተጨማሪ በሦስቱ ተመጋጋቢ አገልግሎቶቹ ማለትም በጉግል ፎቶ፣ በጉግል ድራይቭ እና በጂሜይል በድምሩ 4 ሚሊዮን ጊጋባይት የሚመዝኑ ፎቶዎች በቀን በቀን ይቀመጣሉ። "ጉግል ፎቶ"ን ያለገደብ በማስቀመጥ አማራጭ ተጠቅሞ ገበያውን መቆጣጠር ችሎ ቆይቷል። ፒክስል ስልኮቹን ተመራጭ እንዲሆኑ ያደረጋቸውም ይኸው ተጨማሪ ነጻ አገልግሎቱ ነበር። ጉግል አሁን እንደሚለው 15 ጊጋ ባይት የሚሆነው ነጻ አቅርቦት ለአብዛኛዎቹ ደንበኞቹ ከበቂ በላይ ሲሆን 80 ከመቶ የሚሆኑ ደንበኞቹንም በርካታ ዓመታትን ሳይጨነቁ የሚያገለግላቸው የዲጂታል መጋዘን ስፋት ነው። ይህ 15 ጊጋ ባይት ጂሜይልን ጨምሮ በድራይቭና በጉግል ፎቶ አገልግሎትች የሚገኙ ፎቶዎችን ይጨምራል። "80 ከመቶ ተጠቃሚዎቼ ለሦስት ዓመታት ምንም ሳያስቡ ነጻ አገልግሎቱን ማግኘት ይችላሉ፣ ምክንያቱም የሚያስቀምጡት ፎቶ ብዛት እዚህ ግባ የሚባል አይደለም" ብሏል ኩባንያው። ከ15 ጊጋ ባይት በላይ ማስቀመጥ የሚፈልጉ ደንበኞች 8 ፓውንድ ክፍያ በየወሩ ሊጠየቁ ይችላሉ፣ ይህም 2ሺህ ጊጋ ባይት ወይም 2 ቴራ ባይት ማስቀመጫ ዲጂታል መጋዘን ባለቤት ያደርጋቸዋል ማለት ነው።
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
411
Title: ጎርፍ ፡ ጣና ሐይቅ ሞልቶ በዙሪያው ያሉ ከ12 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ለጉዳት አጋለጠ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የፎገራ ጎርፍ የጣና ሐይቅ በየዓመቱ የክረምት ወራት ወቅት ዝናብ በሚጥልበት ጊዜ የሚሞላ ቢሆንም የዘንድሮው ግን መጠኑ በጣም ከፍተኛ እንደሆነና ምናልባትም ከ30 ዓመት ወዲህ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ እንደሞላና ሰፊ ቦታን ማጥለቅለቁን ቢቢሲ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። ቀሲስ ሙሉዬ ተገኘ ነዋሪነታቸው የጣና ሐይቅን ተጎራብቶ በሚገኘው በፎገራ ወራዳ ናበጋ ቀበሌ ነው። የስድስት ልጆች አባት የሆኑት ቄስ ሙሉዬ፤ የጣና ሐይቅ ውሃ ሞልቶ ካፈናቀላቸው አርሶ አደሮች መካከል አንዱ ናቸው። እንደ እርሳቸው ገለጻ የሐይቁ ውሃ መስኩን አልፎ ቤታቸውን ስላጥለቀለቀው የቤተሰቦቻቸውን ሕይወት ለመታደግ መኖሪያቸውን ለቀው ወደ ሌላ ቦታ ለመሄድ ተገደዋል። በቤት ውስጥ ከነበራቸው ንብረት መካከል ለዕለት ምግብ የሚሆንና እንስሳትን ብቻ ይዘው ራቅ ብለው ወደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው በመሄድ ተጠግተው እየኖሩ መሆናቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። አራት ጥማድ መሬት እንዳላቸው የሚናገሩት ቄስ ሙሉዬ፤ ቢያንስ ሦስት ጥማድ የሩዝ ማሳቸው ከጣና ሐይቅ ተገፍቶ በመጣው የእምቦጭ አረም ተሸፍኖ ከጥቅም ውጪ በመሆኑ በአሁኑ ብቻ ሳይሆን በቀጣይ ሕይወታቸው ላይ ከባድ ችግር እንደተደቀነ አመልክተዋል። "የውሃ ሙላቱ ያስከተለው ጉዳት ጊዜያዊ ብቻ ሳይሆን በቀጣይ ሕይወታችንን የምንመራበትን አዝመራም አውድሞብናል" ይላሉ። በተመሳሳይ በጣና ሐይቅ የውሃ ሙላት ከተጥለቀለቁት አካባቢዎች አንዱ በሆነው በፎገራ ወረዳ ዋገጠራ ቀበሌ የሚኖሩት ዲያቆን ድምጸ በዚሁ ሳቢያ ሥራቸውና ሕይወታቸው መስተጓጎል እንደገጠመው ይናገራሉ። ዲያቆን ድምጸ ኑሯቸውን በንግድ የሚመሩና የተለያዩ ሸቀጣሸቀጦችን ለአካባቢው ነዋሪ በማቅረብ የችርቻሮ ንግድ እያካሄዱ ጎን ለጎን ደግሞ የእርሻ መሬት ተከራይተው ተጨማሪ የገቢ ምንጭ ለማግኘት የግብርና ሥራን ነበር። ባለፈው ዓመትም አንድ ሄክታር ተኩል መሬት ከግለሰብ 45 ሺህ ብር ከፍለው ለአንድ ዓመት ተከራይተው ሩዝ ተክለው፣ ከሩዙ መነሳት በኋላ ደግሞ በበልጉ ወቅት ደግሞ ጤፍ ለማምረት አቅደው ነበር። ነገር ግን ሁሉም ነገር እንደ ዕቅዳቸው ሳይሆን የጣና ሐይቅ ሞልቶ በዙሪያው ያሉ አካባቢዎችን በከፍተኛ መጠን በማጥለቅለቁ ብዙ ብርና ጉልበታቸውን ያፈሰሱበት የእርሻ መሬት በውሃው ተሸፍኗል። በዚህም ሩዝ የተከሉበት ማሳ ከሐይቁ በመጣው የእምቦጭ አረም ተሸፍኖ ማሳው ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ እንደሆነባቸው በሐዘን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህ ጉዳትም ከዲያቆን ድምጸ በተጨማሪ ቢያንስ 180 የሚሆኑ ጎረቤቶቻቸው ላይ እንደደረሰና ብዙዎቹ ከሚኖሩበት አካባቢ ተፈናቅለው ወደ ሌላ ቦታ ለመሄድ መገደዳቸውን ተናግረዋል። እሳቸው ግን ለንግድ ያመጧቸውን የሸቀጦችን ይዘው መውጣት ባለመቻላቸው ሁለት ሕጻናት ልጆቻቸውን ይዘው ከውሃ ሙላት ጋር እየኖሩ ነው። በመሆኑም መንግሥት ፈጥኖ እንዲደርስላቸውና ሕይወታቸውን እንዲያተርፍላቸው ተማጽነዋል። የፎገራ ጎርፍ የውሃ መጥለቅለቁ የጣና ሐይቅን በሚጎራበቱት በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦ ከምከም ወረዳ ውስጥ ሦስት ቀበሌዎች፣ በፎገራ ወረዳ ሁለት ቀበሌዎችና በደራ ወረዳ አንድ ቀበሌ በድምሩ 6 ቀበሌዎች ውሃ መዋጣቸውን በደቡብ ጎንደር ዞን የአደጋ መከላከል መምሪያ ውስጥ ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ስዩም አስማረ ገልጸዋል። ከዚህ ቀደም በነበሩት ዓመታት በሚያጋጥም የውሃ መጥለቅለቅ ሳቢያ እነዚህ ቀበሌዎች እንዳሁኑ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም በመጠኑም ቢሆን ችግር ይደርስባቸው እንደነበር የገለጹት ቡድን መሪው የዘንድሮው ግን የተለየና ከፍተኛ መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል። የውሃ መጥለቅለቁ ባጠቃቸው በእነዚህ ስድስት ቀበሌዎች ውስጥ ከ12,500 በላይ ሰዎች በአደጋው ተጠቂ በመሆናቸው ወደ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
422
ገዢው ፓርቲ በይፋ እቅዱን ያላሳወቀ ሲሆን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ለደቡብ አፍሪካ መገናኛ ብዙሃን እና ለሮይተርስ ተናግረዋል። ከፍተኛ የፓርቲው አመራሮች ከ ዙማ ጋር ረዥም ሰአት የፈጀ ንግግር ቢያደርጉም መቋጫ ላይ ባለመድረሳቸው ነው ወደዚህ ውሳኔ የመጡት። የ 75 አመቱ ዙማ ሀሳባቸውን ካልቀየሩ የሕዝብ እንደራሴው የመተመመኛ ድምፅ እንዲሰጣቸው መጠየቁ አይቀርም፤ ያ ደግሞ የመሆን እድሉ አናሳ ነው። ከ 2009 ጀምሮ በስልጣን ላይ የነበሩት ዙማ በከፍተኛ ሙስና ተጠርጥረው በተደጋጋሚ ተወንጅለዋል። ራማፎሳ የፓርቲ ሊቀመንበርነት ስልጣኑን ከያዙ ጀምሮ ዙማ ከፕሬዚዳንትነት ይውረዱ የሚለው ግፊት ቢያይልባቸውም እርሳቸው ግን በእንቢተኝነታቸው ፀንተዋል። ዙማ ዛሬ በስርአቱ መሰረት ለሚቀርብላቸው ከስልጣን ይልቀቁ ጥያቄ እንዴት ምላሽ እንደሚሰጡ አይታወቅም። ደቡብ አፍሪካው ገዢ ፓርቲ ኤ ኤን ሲ የፕሬዝዳንት ጃኮብ ዙማን የወደፊት ዕጣፈንታ ለመወሰን በቅርቡ ስብሰባ የሚያደርጉ ሲሆን ከስልጣን አንዲወርዱ እንደሚጠይቋቸውም እየተነገረ ነው። በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ሲሪል ራማፎሳ "ይህ ጉዳይ በፍጥነት እንዲቋጭ እንደምትፈልጉ እናውቃለን" ሲሉ የኔልሰን ማንዴላን 100ኛ የልደት በአል ለማክበር ለተሰበሰበው ሕዝብ መናገራቸው ይታወሳል። ከዚህ በፊት ከፕሬዝዳንቱ ጋር "ውጤታማ እና ገንቢ ውይይት" ማድረጉን ፓርቲው አስታውቆ ነበር። የቀረቡባቸውን የሙስና ውንጀላዎች ተከትሎ የኤ ኤን ሲ አባላት ዙማ ከስልጣን እንዲለቁ ግፊት በማሳደር ላይ ናቸው። የሃገሪቱ ፓርላማ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ሊደረግ የነበረውን ብሔራዊ መግለጫ ባልተለመደ መልኩ ወደ ሌላ ቀን እንዲተላለፍ ወስኗል። የደቡብ አፍሪካው ታይምስ ላይቭ ድረ-ገጽ ስማቸው ያልተገለጹ ሰዎችን ጠቅሶ ትክክለኛ ድርድር ከተካሄደ ዙማ ስልጣን ለመልቀቅ ተዘጋጅተዋል ብሏል። ከፍተኛው የአመራር ቡድን ያለ ፕሬዝዳንቱ ስምምነትም ቢሆን ከስልጣናቸው ሊያነሳቸው ይችላል። የ75 ዓመቱ ዙማ ባለፈው ታህሳስ ነው ከፓርቲ መሪነታቸው ተነስተው ምክትላቸው በነበሩት ራማፎሳ የተተኩት። ባለፈው ሳምንት የኔልሰን ማንዴላ ፋውንዴሽን ፕሬዝዳንቱ ከስልጣን እንዲለቁ ምክሩን አስቀምጧል። የኤ ኤን ሲ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ በሚያደርገው ስብሰባው በፕሬዝዳንቱ ዕጣ ፈንታ ላይ ይወስናል። ፓርቲው ድጋፉን ሙሉ ለሙሉ የሚነፍጋቸው ከሆነ ዙማ በፓርላማው ላይ ከፍተኛ ድጋፍ ስለማይኖራቸው ከስልጣን ለመልቀቅ ይገደዳሉ። ባለፈው እሁድ የፓርቲው ስብሰባ በጆሃንስበርግ የተካሄደ ሲሆን፤ የስብሰባው ተሳታፊዎች እንዳስታወቁት ከሆነ ሙሉ ለሙሉ ባይሆንም በአብዛኛው ከስምምነት ላይ ተደርሷል። ስልጣን ላይ በሚገኙት ፕሬዝዳንት የሚደረገው ብሔራዊ መግለጫ በደቡብ አፍሪካ በዓመቱ ውስጥ ከሚደረጉ ዋነኛ የፖለቲካ ጉዳዮች አንደኛው ነው። እንደ ብሄራዊ ጉባኤው ቃል አቀባይ ባሌካ ምቤቴ ከሆነ ፓርላማው ብሔራዊ መግለጫው እንዲቀር የወሰነው "ረብሻ እንዲፈጠር ጥሪ ሊቀርብ ይችላል" በሚል ስጋት ነው። "ፕሬዝዳንቱ ጊዜው እንዲራዘም የጠየቁት በአንዳንድ ጉዳዮች ለውጥ ነው" ሲል የዙማ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ኤ ኤን ሲ -ጃኮብ ዙማ ከስልጣን መውረድ አለባቸው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
344
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የፌስቡክ ሠራተኞች በመሥሪያ ቤታቸው ድርጊት ተበሳጩ\nSummary: የፌስቡክ ሠራተኞች ድርጅታቸው የዶናልድ ትራምፕን ‹‹ያልተገባ›› የፌስቡክ 'ፖስት' አለመሰረዙ ወይም ማስጠንቀቂያ አለመጻፉ እንዳበሳጨቸው በይፋ ተናገሩ፡፡\nArticle (Max 500 characters):
ባለፈው ሳምንት ዶናልድ ትራምፕ በሜኔሶታ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ ሕዝብን ከሕዝብ ሊያጋጭ የሚችል የተባለ መልእክት በትዊተር ገጻቸው ለጥፈው ነበር፡፡ ትዊተር መልእክቱ ላይ ‹‹ህውከት ቀስቃሽ›› እንደሆነ የሚያመላክት ምልክት በማድረጉ ፕሬዝዳንቱን ማስቆጣቱ ይታወሳል፡፡ ያው የፕሬዝዳንቱ የማኅበራዊ መዲያ መልእክት ግን ትራምፕ ፌስቡክ ገጻቸው ላይ ጽፈውት ሳለ ድርጅቱ ምንም እርምጃ አለመወሰዱ የገዛ ሰራተኞችን ቅር አሰኝቷል፡፡ ትዊተር በወቅቱ የፕሬዝዳንቱ በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ የጻፉት ነገር ተገቢ አለመሆኑን ለማሳየት ከመልእክቱ ጎን ‹‹ሁከትን የሚያበረታታ›› የሚል የማስጠንቀቂያ ምልክት አድርጎበት ነበር፡፡ ፌስቡክ ግን ይህንኑ ሁከት ቀስቃሽ የተባለ የፕሬዝዳንቱን መልእክት የማንሳትም ሆነ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሙከራ አለማድረጉ ሲያስተቸው ቆይቷል፡፡ አንዳንድ የፌስቡክ ኩ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
139
Title: አሜሪካውያን በነፍስ ወከፍ 600 ዶላር ሊሰጣቸው ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በጀቱ በወረርሽኙ ምክንያት ሥራቸውን ላጡና ንግዳቸው ለተደካመ ይሆናል ተብሏል። ከዚህ በተጨማሪ የመንግሥት ሥራዎችን የሚያግዝ 1.4 ትሪሊየን ዶላር በጀትም ተለቋል። ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ተለቀው የነበሩ ድጎማዎች ማብቂያቸው የያዝነው ወር ነበር። 12 ሚሊዮን አሜሪካዊያን የጤና ሽፋናቸውን ሊያጡ ይችላሉ የሚል ፍራቻ አለ። የሕዝብ እንደራሴዎችና የሴናተሮች ምክር ቤት አባላት በአዲሱ የድጎማ መርሃ ግብር ላይ ክርክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ከዚያ በመቀጠል ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የመጨረሻ ፊርማቸውን ያሳርፉበታል። በርካታ አሜሪካውያን ከአዲሱ ድጎማ በነፍስ ወከፍ 600 ዶላር ይደርሳቸዋል። ሥራ አጥ አሜሪካውያን ደግሞ በሳምንት ተጨማሪ 300 ዶላር ያገኛሉ። ከድጎማው 300 ቢሊዮን ዶላር የሚሆነው ለንግድ ቤቶች የሚሰጥ ነው። የተቀረው ደግሞ ክትባት ለማከፋፈል፣ ለትምህርት ቤትና የቤት ኪራይ መክፈል ላልቻሉ ነው ተብሏል። ድጎማውን ይፋ ያደረጉት ሪፐብሊካኑ የሴኔት አፈ ጉባዔ ሚች ማክኮኔል ናቸው። ዴሞክራቷ የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲና የፓርቲ አጋሯ ቻክ ሹመር ድጎማው አቅም ለሌላቸው አሜሪካውያን 'አስፈላጊ ነው' ሲሉ ተደምጠዋል። ዴሞክራቶች እንደሚፈልጉት ግን አልሆነላቸውም። የዴሞክራቶች ምኞት የነበረው ከድጎማው ቀንጨብ ተደርጎ ለክፍለ ግዛት አስተዳዳሪዎች እንዲሰጥ ነበር። ሹመር፤ ድጎማው በሚቀጥለው ዓመት ኮሮናቫይረስን ለመከላከል ለምናደርገው ርብርብ 'መሠረቱን ገነባ እንጂ ጣራ የለውም' ሲሉ ተችተውታል። ዴሞክራቶች ጆ ባይደን ሥልጣን እስኪጨብጡ ቸኩለዋል። በፈረንጆቹ ጥር 20 መንበሩን ከትራምፕ የሚረከቡት ባይደን ተጨማሪ ድጎማ ያፀድቃሉ ተብሎ ይጠበቃል። የአሜሪካ ኮንግረስ ባለፈው አርብ ድጎማውን ያረቃል ተብሎ የነበረ ቢሆንም የፖለቲከኞች ክርክር ቅዳሜና እሁድ ቀጥሎ ውሏል። ክርክሩ ለበርካታ ወራት በመቆየቱ የዶናልድ ትራምፕ መንግሥት ድጎማ ሳያፀድቅ ይህን የፈረንጆች ዓመት ያገባድዳል ተብሎ ተፈርቶ ነበር። ባፈለው መጋቢት የአሜሪካ መንግሥት ለዜጎቼ ይሆናል ብሎ 1.4 ትሪሊየን ዶላር መድቦ ነበር። በወቅቱ አሜሪካውያን 1200 ዶላር በነፍስ ወከፍ ተከፍሏቸዋል። ሥራ አጦች ደግሞ በሳምንት 600 ዶላር አግኝተዋል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አሜሪካን ማናወጥ ከጀመረ ወዲህ 20 ሚሊዮን አሜሪካውያን የዕለት ጉርሳቸው ምንጭ ከሆነው የሥራ ገበታቸው ተፈናቅለዋል። ነገር ግን ከዚያ በኋላ ባለው ጊዜ ግማሽ ያህሉ መልሰው ሥራቸውን አግኝተዋል። ባለፉት 5 ወራት አሜሪካ ውስጥ የድህነት መጠኑ 11.7 ደርሷል። በአሁኑ ወቅት ከ8 ሚሊዮን በላይ አሜሪካውያን በድህነት ይኖራሉ። አሜሪካ ባለፉት 60 ዓመታት ይህን የመሰለ የድህነት አዘቅት አይታ አታውቅም።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
310
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኢትዮ-ኤርትራ፡ ኤርትራ ሠራዊቷን ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣት ተስማማች\nSummary: ኤርትራ በትግራይ ክልል ውስጥ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ያስገባቻቸውን ወታደሮቿን ለማስወጣት ከስምምነት መደረሱን የኢትዮጵያ መንግሥት ገለጸ።\nArticle (Max 500 characters):
ፕሬዝደንት ኢሳያስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ሲሸኙ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዛሬ፣ አርብ ጠዋት ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሐሙስ ዕለት አሥመራ የገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ባደረጉት ውይይት ኤርትራ ሠራዊቷን ከኢትዮጵያ ድንበር ለማስወጣት ተስማማታለች። ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የድንበር አካባቢዎቹን ተረክቦ ጥበቃውን ወዲያውኑ እንደሚጀምር ሁለቱ መሪዎች ከስምምነት ደርሰዋል። በሠሜን ዕዝ ላይ ጥቃት ተፈጽሞ ወታደራዊ ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ የህወሓት ኃይሎች ወደ አሥመራ ሮኬቶችን መተኮሳቸው የኤርትራ መንግሥት ተጨማሪ ጥቃቶችን ለማስቆምና ብሔራዊ ደኅንነቱን ለማስከበር ድንበር መሻገሩ ተገልጿል። የኤርትራ ሠራዊት ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ዘልቆ በመግባት በግጭቱ ውስጥ እየተሳተፈ እንደሆነ የተለያዩ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
145
ድርጅቱ ባወጣው ተፈናቃዮችን የተመለከተ ሪፖርት ላይ በተለያዩ መጠለያዎች ውስጥ የሚገኙ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በጫና ወደቀያቸው እንዲመለሱ ግፊት እየተደረገባቸው መሆኑን አመልክቷል። • አምስት ነጥቦች ስለጌዲዮ ተፈናቃዮች "ይህ የመንግሥት እርምጃ፤ ያለውን የሰብዓዊ ቀውስ ሁኔታ የበለጠ የከፋ ያደርገዋል" ሲሉ ባለፈው መስከረም ወር ወደ አካባቢ ተጉዘው የነበሩት የግብረሰናይ ድርጅቱ ባለሙያ ማርክ ያርኔል ተናግረዋል። ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ አቅንቶ የነበረው የሪፊዩጂ ኢንተርናሽናል ልኡክ እንዳለው የመንግሥት ባለሥልጣናት ተፈናቃዮቹ ወደመጡበት እንዲመለሱ ለማስገደድ ወደተጠለሉባቸው ካምፖች ድጋፍ እንዳይደርስ እንደሚደረግ አመልክቷል። በተጨማሪም ወደቀያቸው ከተመለሱ እርዳታን እንደሚያገኙ ቢነገራቸውም ቤታቸው በግጭቱ መውደሙንና በአካባቢያቸውም አስተማማኝ የደህንነት ሁኔታ እንደሌለ ተገልጿል። • ጌዲዮ በዐቢይ ጉብኝት ማግስት ቢሆንም ግን ባለፈው ወር በፌደራል መንግሥቱ የቀረበው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የሚመለከተው ዕቅድ ላይ ተፈናቃዮችን ወደቀያቸው የመመለሱ ሥራ "በፈቃደኝነታቸው ላይ የተመሰረተ፣ ደህንነታቸው የተጠበቀና ዘላቂ ድጋፍን የሚያገኙበት" እንደሚሆን ተገልጾ ነበር ይላል ሪፖርቱ። ሪፊዩጂ ኢንተርናሽናል እንደሚለው መንግሥት በተቃራኒው ተፈናቃዮችን በማስገደድ እንዲመለሱ እየያደረገ ነው ይላል። አክሎም በአሁኑ ወቅት ተፈናቃዮቹ ተጠልለውባቸው የነበሩ ቦታዎችን በማፍረስ ጭምር ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን አሰታውቋል። መንግሥት ስደተኞችን በተመለከተ እየወሰደ ባለው እርምጃ ከዓለም ዙሪያ እየተመሰገነ ባለበት በዚህ ወቅት፤ የራሱን ተፈናቃይ ዜጎችን የያዘበት መንገድ አሳፋሪ ብቻ ሳይሆን ከሰብዓዊነት የራቀ ነው" ሲሉ ኮንነውታል። ያርኔል እንዳሉት "ይህ... Continue the article for another 4000 characters max:
መሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ነው።" • የጌዲዮ ተፈናቃዮች የከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት አጋጥሟቸዋል ሪፊዩጂ ኢንተርናሽናል አክሎም አሁን እየተካሄደ ያለው የመመለስ ጥረት በፈቃደኝነት፣ በዘላቂነትና ከተፈናቃዮቹ ጋር በመተባበር የሚደረግ እስከሚሆን ድረስ እንዲቆም እንዲደረግ ጥሪውን አቅርቧል። ከሳምንት በፊት ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክሬታሪ ቢለኔ ስዩም እንደተናገሩት በተለያዩ ምክንያቶች የተፈናቀሉ ሰዎችን ወደቀያቸው ለመመለስ መንግሥት ጥረት እያደረገ መሆኑን አመልክተው 875 ሺህ የሚደርሱት መመለሳቸውን ገልጸው ነበር። ተፈናቃዮቹ ወደቀያቸው በሚመለሱበት ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለው አያያዝ ተግባራዊ እንደሚደረግና ደህንነታቸው ተጠብቆ የሚያስፈልጋቸው መሠረተ ልማት ተሟልቶ እንዲሆን መንግሥት ጥረት እንደሚያደርግ ጨምረው መግለጻቸው ይታወሳል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
267
Doc to summarize: የአርበኞች ግንቦት 7 ፓርቲ ዋና ሊቀመንበር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከ11 ዓመታት የስደት ሕይወት በኋላ ጵጉሜ 4/2010 ወደሃገራቸው ተመልሰዋል። • ፓርላማው የኦነግ፣ ኦብነግና ግንቦት 7 የሽብርተኝነት ፍረጃ መነሳትን አፀደቀ • ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? • "ወትሮም ቢሆንም የትጥቅ ትግል ፍላጎት የለንም" ግንቦት 7 ለመሆኑ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ማን ናቸው? ከአዲስ አበባ ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ርቃ በምትገኘው ቢሾፍቱ ከተማ እትብታቸው የተቀበረው ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፤ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ያገኙት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነው። በዩኒቨርሲቲው በነበራቸው ቆይታ የወቅቱን ወታደራዊ አገዛዝ (ደርግ) በፅኑ በመቃወምም ይታወቃሉ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ፓርቲን (ኢሕአፓ) በግልፅ ነቅፈዋል በሚል ክስ ለወራት ከታሠሩ በኋላ ወደ ሱዳን አመሩ፤ እዚያም ለሁለት ዓመት ያክል ቆይተው የጥገኝት ጥያቄያቸውን ወደ ተቀበለችው አሜሪካ አመሩ። እዚያም 'ከስቴት ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኒው ዮርክ' በኢኮኖሚክስ ትምህርት ድግሪ አገኙ፤ 'ኒው ስኩል ፎር ሶሻል ሪሰርች' ከተሰኘው ተቋም ደግሞ የዶክትሬት ድግሪያቸውን በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ ማግኘት ቻሉ። ከዚያ ቀጥሎ ባክኔል ዩኒቨርሲተን በመቀላቀል ኢኮኖሚክስ ትምህርት ለሶስት ዓመታት አስተማሩ። ወደ ሃገር ቤት በ1986 ዓ.ም. ብርሃኑ (ፕ/ር) ባለቤታቸው ዶ/ር ናርዶስ ምናሴ፣ ኖህ ብርሃኑ እና እያሱ ብርሃኑ የተሰኙ ሁለት ልጆቻቸውን ይዘው ወደ ሃገር ቤት የተመለሱት። የንግዱን ዓለም በመቀላቀልም የማዳበሪያ ፍብሪካ አቋቁመው መሥራት ያዙ፤ ጎን ለጎን ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማራቸውን ተያያዙት። ፕ/ር ብርሃኑ ሲነሱ ሁሌም አብሯቸው ከሚጠቀሱ ክስተቶች መካከል የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክ ማሕበር አንዱ ነው። በእርሳቸው መሪነት የተቋቋመውን ይህን ማህበር ከ1988 - 92 ድረስ በፕሬዚዳንትነት መርተውታል። በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ውስጥም በአማካሪነት ይሠሩ ነበር፤ ፕ/ር ብርሃኑ። መጋቢት 30፤ 1993 ዓ.ም. ፕ/ር ብርሃኑ እና ፕ/ር መሥፍን ወልደማርያም በብሐራዊ ሎተሪ አዳራሽ የትምህርት ዓለም ነፃነትን በተመለከተ አንድ ቀን የፈጀ ውይይት አካሄዱ። በቀጣዩ ቀን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባነሱት ግርግር ተናጠች፤ ምሁራኑም ለዚህ ግርግር መነሾ ናቹ በሚል ለእሥር ተዳረጉ፤ ከቀናት በኋላም ተፈቱ። ምርጫ 97 በኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ በጉልህ ተፅፎ ባለፈው ምርጫ 97 ላይ ከፍተኛ ተሣትፎ የነበራቸው ፕ/ር ብርሃኑ ፓርቲያቸው ቅንጅት ለአንድነት እና ዴሞክራሲ ወክለው ቅስቀሳ መካሄድ ተያያዙ። ከወቅቱ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋርም ፊት ለፊት ክርክር አካሄዱ፤ ከ138 የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መቀመጫዎች 137 በማግኘት ፓርቲያቸው መዲናዋን መቆጣጠር ቻለ። ፕ/ር ብርሃኑም አዲስ አበባን በከንቲባነት እንዲያስተዳድሩ በፓርቲያቸው ተመረጡ፤ ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ ምክትል ከንቲባ፤ አሰፋ ሃብተወልድ ደግሞ አፈ ጉባዔ በመሆን ተሾሙ። ነገር ግን ምርጫውን ተከትሎ የተነሳው ግርግር ፕ/ር ብርሃኑ ለእሥር እንዲዳረጉ ምክንያት ሆነ። ፕሮፌሰሩ ብቻ ሳይሆኑ የፓርቲ አጋሮቻቸው፤ በርካታ የመብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞችም ለአሥር እንዲዳረጉ ሆነ። ፕ/ር ብርሃኑ 'የነፃነት ጎህ ሲቀድ' የተሰኘውን መፅሐፋቸውን የፃፉት ቃሊቲ ሳሉ ነበር፤ መፅሐፉ በኡጋንዳ ከተማ ካምፓላ 1998 ላይ ሊታተም ችሏል። ድህረ ቃሊቲ ፕ/ር ብርሃኑ ለ21 ወራት ያክል እሥር ላይ ከቆዩ በኋላ 1999 ላይ ወደ አሜሪካ በመመለስ በክኔል ዩኒቨርሲቲ ማስተማራቸውን ቀጠሉ። አሜሪካ ሳሉም...\nSummary in the same language as the doc:
1997 ላይ በተደረገው የኢትዮጵያ ሃገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ለአንድነት እና ዴሞክራሲ ፓርቲን ወክለው የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆነው መመረጥ ችለዋል ነበር። ሥልጣን ከመያዛቸው በፊት ለእሥር ተዳረጉ፤ ለጥቆም ስደት።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
431
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በኬንያ የ80 ሚሊያን ዶላር የሙስና ቅሌት ተጋለጠ\nSummary: የኬንያ መርማሪዎች የ80 ሚለየን የአሜሪካ ዶላር የሙስና ቅሌት አጋለጡ።\nArticle (Max 500 characters):
በሙስና ቅሌት መዝገቡ ላይ የተመዘገቡ የገንዘብ ዝውውሮች እንደሚያመላክቱት የመንግሥስት ሹመኞች እጃቸው አለበት ሲሉ የአቃቤ ህግ ዳሬክተር ለቢቢሲ ተናግረዋል ። ይህ የሙስና ቅሌት በኬንያ ከተጋለጡ ቅሌቶች የቅርቡ ሲሆን ባለፉት ሶስት ዓመታት ውስጥም የኬንያን ብሄራዊ ወጣቶች አገልግሎት ላይ ሲያነጣጥር ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። የኬንያን ብሄራዊ ወጣቶች አገልግሎት የተቋቋመው ወጣቶችን በማሰልጠን በአገሪቱ ከፍተኛ የሆነውን የሥራ አጥ ቁጥርን ለመቀነስ ታስቦ ነበር። ይሁን እንጂ ከዚህ ፕሮግራም በሥልጣንና ኃላፊነት ላይ የተቀመጡ ሰዎች ተጠቃሚ ሆነዋል የሚሉ ጥርጣሬዎች አሉ። ክሱ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ህጋዊ ማስመሰል እና ላልተቋቋሙ ድርጅቶች ገንዘብ መክፈል የሚሉ የሚገኙበት ሲሆን በአንዳንድ ክስተቶች ላልተሰጠ አገልግሎት ከሁለት እጥፍ በላይ ለማይታወቅ አገልግሎት አቅራቢ ክፍያ ተፈ
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
Content: ይህም በአሜሪካ እና በአፍሪካ የዲፕሎማሲ ታሪክ ትልቁ የትራምፕ ስህተት ነው ይላሉ። ትራምፕ ከቀናት በፊት ግብፅ "ግድቡን ልታፈነዳው ትችላለች" ማለታቸው ይታወሳል። ጥር ላይ ፕሬዚዳንቱ "ስምምነት መፍጠር ችያለሁ፤ ከባድ ጦርነትም አስቁሜያለሁ" ብለው የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው መናገራቸው ይታወሳል። ነገር ግን ተሸላሚ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ነበሩ ። ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው ሲናገሩ ጉዳዩን ግልፅ ባያደርጉትም፤ በግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ጥሪ መሠረት በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ጣልቃ ስለመግባታቸው እየተናገሩ እንደነበረ ይታመናል። ትራምፕ በአንድ ወቅት አብዱልፈታህ አል-ሲሲን "የኔ ምርጡ አምባገነን" ማለታቸው አይዘነጋም። ግብፅ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ "ለደህንነቴ ያሰጋኛል" ትላለች። ሱዳንም የግብፅን ያህል ባይሆንም ስጋቱን ትጋራለች። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የኃይል አመንጪውን ግድብ አስፈላጊነት አስረግጣ ትገልጻለች። ኢትዮጵያውያን ትራምፕን ጠልተዋል? ኬንያ የሚገኘው የአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ጉዳይ ተንታኝ ረሺድ አብዲ እንደሚለው፤ በግድቡ ዙሪያ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር አሜሪካ ጣልቃ መግባቷ የሁለቱን አገሮች ውጥረት አባብሷል። "ኢትዮጵያ በግድቡ አቅራቢያ የጸጥታ ኃይሏን እያጠናከረች ነው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከበረራ ውጪ ማድረጓ አንዱ ማሳያ ነው። በግድቡ ዙሪያ በረራ የሚያግድ መሣሪያም ተገጥሟል። ግብፅ የወታደራዊ ቅኝት በረራ ልታደርግ እንደምትችል ከመስጋት የመነጨ ሊሆን ይችላል" ይላል። ተንታኙ እንደሚናገረው፤ ትራምፕ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ እንዴት እንደሚሠራ የሚገነዘቡ አይመስልም። "በንግዱ ዓለም እንደሚደረገው ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል የሚል የተዛባ አመለካከት አላቸው። የውጪ ጉዳይ መያዝ ያለበትን ጉዳይ ግምዣ ቤት ድርድሩን እንዲመራ ያደረጉትም ለዚህ ነው። ከመነሻውም መጥፎ የነበረውን ሁኔታም አባብሶታል" ሲልም ረሺድ ያስረዳል። ኢትዮጵያ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር ያለው ድርድር ሳይቋጭ ግድቡን ለመሙላት በመወሰኗ አሜሪካ የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማጠፏ ተዘግቧል። ትራምፕና አል-ሲሲ ረሺድ "ኢትዮጵያ አሜሪካ እንደከዳቻት ይሰማታል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ትራምፕን የጥላቻ ምልክት አድርገውታል" በማለት ሁኔታውን ይገልጻል። የዴሞክራት እጩው ጆ ባይደን እንዲያሸንፉም የበርካታ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነው። አሜሪካ የሚገኘው ሴንተር ፎር ግሎባል ዴቨሎፕመንት ውስጥ የፖሊሲ አጥኚ ደብሊው ጉዬ ሙር እንደሚሉት፤ የትራምፕ አስተዳደር እስራኤልና የአረብ ሊግ አገራት መካከል ሰላም መፍጠር ስለሚፈልግ ከግብፅ ጎን መቆሙ የሚጠበቅ ነው። የትራምፕ ዲፕሎማሲ ግብፅ ከእስራኤል ጋር ዘመናት ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ትስስር አላት። ትራምፕ የአረብ ሊግ አገራት ለእስራኤል እውቅና እንዲሰጡ ጥረት እያደረጉ ስለሆነ አብዱልፈታህ አል-ሲሲን ማስቀየም አይፈልጉም። ሙር እንደሚናገሩት፤ የትራምፕ አስተዳደር በግድቡ ዙርያ ለግብፅ የወገነውም በዚህ ምክንያት ነው። ትራምፕ ሱዳንን በተመለከተ የደረሱበት ውሳኔ የአረቡን አገራት ከእስራኤል ጋር ለማስስማት የሚያደርጉት ጥረት አንድ አካል ነው። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ስምምነት ለማድረግ ወስናለች። በእርግጥ የአገሪቱ ተጠባባቂ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ውሳኔው ገና በሕግ አውጪ መጽደቅ እንዳለበት ቢናገሩም፤ ሱዳን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ 1967 ላይ የአረብ ሊግ አገራት ውይይት ማስተናገዷ መዘንጋት የለበትም። በውይይቱ "ከእስራኤል ጋር መቼም ሰላም አይፈጠርም። መቼም ቢሆን ለእስራኤል እውቅና አይሰጥም። ድርድርም አይካሄድም" ተብሎም ነበር። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ለመስማማት...\nThe previous content can be summarized as follows:
የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተቺዎች እንደሚሉት፤ ፕሬዚዳንቱ ለዘመናት የአሜሪካ ወዳጆች በሆኑት ኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ውጥረት ቀስቅሰዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
401
በቦንብ የምትጋየውን ከተማ አልለቅም ያለው የነፍስ አድን ሠራተኛ ለመጨረሻ ጊዜ በተቃዋሚዎች በተያዘችው የሶሪያ ግዛትና ግማሽ ክፍሏ በቦምብ በወደመው ሳራቄብ ከተማ ውስጥ አሁንም ጥቂቶች ነገን ተስፋ አድርገው ይኖራሉ። እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ከ60,000 በላይ ሰዎች መኖሪያ ቤታቸው አድርገው ከተማዋን ይኖሩባት ነበር፣ ነገር ግን ባለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ አብዛኛዎቹ ቤተሰቦች ከሚፈጠረው የቦንብ ፍንዳታ፣ ረሀብ እና ከበጋው ቅዝቃዜ ለማምለጥ ሲባል ከተማዋን ጥለው ሸሽተዋል። ከፍርስራሿ ከተማ ጋር ሕይወታቸው እንዲጣበቅ ከተደረገው ጠንካራ ቡድን መካከል የሲቪል ፈቃደኛ የነፍስ አድን ሠራተኛ የሆነው ሌይት አል አብዱላሂ አንዱ ነው። የ42 ዓመቱ ሌይት በአገሩ ሶሪያ ጦርነት ከመቀስቀሱ በፊት በአካባቢው የገንዘብ ልውውጥ ኩባንያ ውስጥ አካውንታት ነበር። ዳጎስ ያለ ገንዘብም ይቆጥር ነበር። በአሁኑ ወቅት ግን ሌይት የሚቆጥረው በቦምብ በተፈረካከሰ የፍርስራሽ ክምር ውስጥ ቆፍሮ የሚያወጣቸውን በሞትና በሕይወት መካከል የሚገኙ ሰዎችን ነው። በዚህ አደጋ ምክንያት በርካቶች ቤታቸውን ተሰናብተው ተሰደዋል በመካከል ከተተወ ቤታቸው ለመመለስ በመንገድ ላይ እያሉ ብዙዎቹ በሶሪያ ወይም በሩሲያ የቦምብ ጥቃቶች በተከናወኑ የአየር ጥቃቶች ተደብድበዋል። በቦምብ የፈራረሰችው የሳራቄብ ከተማ አካባቢውን ለቅቀው ከሄዱት የከተማዋ ነዋሪዎች መካከል የሌይት ሁለት ልጆቹና ባለቤቱ ይገኙበታል። እርሱ ግን እርዳታ ቢደረግላቸው ሊተርፉ የሚችሉ በርካታ ዜጎች ከሞት ጋር ተፋጠው ስለሚገኙ ከፍርስራሿ ከተማ ንቅንቅ አልልም ብሏል። "ቤተሰቦቼ ጋር አልፎ አልፎ በቪዲዮ ጥሪ እንገናኛለን፤ ይናፍቁኛል፤ ግን ደግሞ እኔ እንደምኖርበት ሰቆቃ ውስጥ ባለመሆናቸው እፎይታ ይሰማኛል" ይላል የነፍስ አድን ሰራተኛው ሌይት። ሌይት ከቤተሰቦቹ በጥቃቱ ቅድሚያ የተነጠቀው በ2012 ትንሽ ወንድሙን ነበር። ይህም "የነጭ ሄልሜትስ" ተብለው የሚጠሩትን የሲቪል ፈቃደኛ ነፍስ አድን ሠራተኞች ጋር የመጀመሪያ ሥራውን እንዲጀምር ምክንያት ሆኖታል። "ከዚያ በኋላ ብዙ ከባድ የአየር ጥቃቶች ነበሩ፤ እዚህ ያሉት ብዙ ሰዎች እርዳታ ያስፈልጋቸዋል። እነዚህን ሰዎች ልረዳቸው የምችለው እኔ እንደሆንኩ ተሰማኝና በሥራው ቀጠልኩ። ይህ የነፍስ አድን ሥራም በወንድሜ ሞት የተሰማኝን ሃዘን እንድረሳ ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክቶልኛል" በማለት ሌይት ከነፍስ አድን ሥራው ጋር ተስማምቶ የቀጠለበትን ምክንያት ያብራራል። ሌይት በአንድ ወቅት አንዲት አዛውንት በአየር ጥቃት በተመቱ የግንቦች ፍርስራሾች ተቀብራ እያለቀሰች ይሰማታል። ነገር ግን የት እንደሆነች መለየት አልቻለም። በመሆኑም የተከመረውን ፍርስራሽ በባዶ እጁ ለሰዓታት በመቆፈር ሴትዮዋን ከነ ህይወቷ ያገኘበትን አጋጣሚ መቼም አይረሳውም። በየቀኑ ቦንብ እንደዝናብ እየወረደ ከተሞችን እንዳልነበሩ በሚያደርግበት የሶሪያ ምድር ተጎጅዎችን ቆፍሮ ማውጣት ብዙም እንግዳ ነገር አይደለም። ሌይት በቅርቡም አንዲት የ9 ዓመት ታዳጊን ከሌሎች የነፍስ አድን ሠራተኞች ጋር በመሆን ቆፍረው በማውጣት ሕይወቷን መታደጋቸውን ያስታውሳል። ሌይት የዘጠኝ አመቷን ታዳጊ ቆፍሮ ሲያወጣ በቅርቡ ሌይት ዩኒቨርሲቲ አካባቢ በደረሰ ፍንዳታ፤ በፍንዳታው ጉዳት የደረሰባትን አንዲት ተማሪን ታቅፎ የሚያሳይ ምስል በስፋት ተዘዋውሯል። "ይህ ቅጽበት በጣም ትዝታ የሚያጭርና ምናልባትም መቼም የማልረሳው ነው" በማለት ሌይት ሁኔታውን ይገልጸዋል። "ይህች ልጅ ተመራቂ ተማሪ ስትሆን በፍንዳታው ጉዳት ደርሶባት ነገር ግን በሕይወት ስለተገኘች ታቅፌያት ወደ ሆስፒታል ለመውሰድ አምቡላንስ እየተጠባበቅሁ ነበር። ግን አምቡላንሶቹ በጣም እየሞሉ ስለነበር... \n\nGive me a good title for the article above.
ቦንብ የሚዘንብባትን የሶሪያ ከተማ አልለቅም ያለው የነፍስ አድን ሰራተኛ
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
407
ባሕል፡ መጠሪያ ስምን መቀየር እድል ያስተካክል ይሆን?\nበአንድ የሚያዝያ ከሰአት ላይ ማንዲ ፓንግ በጣም የምትፈራው ነገር ተፈጠረ። የስራ አለቃዋ በዙም ስብሰባ ላይ በድንገት እንድትካፈል አጭር ትዕዛዝ ሰጧት። የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ በኢኮኖሚው ላይ ባደረሰው ጫና ምክንያት ከስራ መቀነሷ ተነገራት። ነዋሪነቷን በሆንግ ኮንግ ያደረገችው የ29 ዓመቷ ማንዲ በጣም ተናደደች፤ አዘነች። ትንሽ ወደኋላ መለስ በማለትም ከዚህ በፊት ስላጋጠሟት መጥፎ ነገሮችና ዕድሎች ማስታወስ ጀመረች። ከስራዋ ከተቀነሰች አንድ ወር በኋላ አሁንም ስራ አጥ ነበረች። ከዚህ በኋላ ነበር ምን ማድረግ እንዳለባት እርግጠኛ የሆነችው። በእሷ አጠራር መጥፎ ዕድል እያመጣብኝ ነው ያለችው ሕጋዊ መጠሪያ ስሟን መቀየር ነበር የመጨረሻ አማራጭ ያደረገችው። ''አንዲት የእናቴ ጓደኛ መጠሪያ ስሜን ብቀይር መጥፎ እድልን ማባረር እንደምችልና ስለእኔ መትፎ የሚያስቡ ሰዎችን መራቅ እንደምችል ነገረችኝ'' በቻይና ባህል መሰረት የሰዎች መጠሪያ ትርጓሜ ትልቅ ቦታ ያለውና ብዙ ነገሮችን መወሰን ሚችል እንደሆነ ይታመናል። በሰሜናዊ እስያ የሚገኙ ቻይናውያን ደግሞ የሰዎች ስም ሕይወታቸውን፣ ጤናቸውን፣ ስኬታቸውን፣ የፍቅር ሕይወታቸውን እንዲሁም ዕድላቸውን የመወሰን ኃይል አለው ብለው ያምናሉ። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢኮኖሚዎች ላይ ያሳደረው ጫና እየበረታ ሲሄድ ደግሞ እንደ ማንዲ ፓንግ ያሉ በርካቶች እራሳቸውን ስራ አጥ ሆነው ያገኛሉ። ታዲያ ስራ ለመፈለግ ሲቪያቸውን ማሰማመር ብቻ ሳይሆን የወደፊቱን እንተነብያለን ወደሚሉ ሰዎችም ፊታቸውን እንዲያዞሩ አስገድዷቸዋል። አብዛኛዎቹ ምክር ደግሞ ለምን መጠሪያ ስማችሁን አትቀየሩም? ነው። ''ቻይናውያን ሕይወታቸውን የመወሰን አቅም ያላቸው 10 ነገሮች አሉ ብለው ያምናሉ'' ይላል በሆንግ ኮንግ አሉ ከሚባሉት የወደፊቱን ከሚተነብዩ ሰዎች መካከል አንዱ የሆነው ሊ ሺንግ ቻክ። አክሎም ''ሰዎች ከሚወለዱበት ቀን እና ጥሩ ነገር ከመስራት በተጨማሪ መጠሪያ ብዙ ነገሮችን የመቀየር አቅም ያለው ነው'' ብሏል። ማንዲ ፓንግም ብትሆን ስሟን መቀየሯ እያጋጠማት ያለውን መጥፎ ዕድል እንደሚቀይርላት በጽኑ ታምናለች። በዚህ ጥንታዊ ባህል መሰረት አንድ ሕፃን የተወለደበትን ትክክለኛ ጊዜ በጥንቃቄ ከተመረመረ በኋላ ወሳኝ ከሚባሉት የቻይናውያን መገለጫዎች (እሳት ፣ እንጨት ፣ ውሃ ፣ ብረት እና ምድር) መካከል በኮከብ ቆጠራ በየትኛው መሰየም አለበት የሚለው ይወሰናል። በተጨማሪም ደዲስ የሚወለደው/ የምትወለደው ልጅ፣ የሚሰጠው/ የሚሰጣት ስም ለጆሮ ተስማሚ የሆነና የወደፊት ዕድልን የሚያሳካ እንዲሆን ብዙ ነገሮች ከግምት ውስጥ ይገባሉ። ስለዚህ ሰዎች ካደጉ በኋላ በሕይወታቸው ደስተኛ ካልሆኑና መጥፎ ዕድል እያጋጠማቸው እንደሆነ ካመኑ ከላይ የተጠቀሱትን ነገሮች ከግምት ውስጥ አስገብተው ሌላ ጥሩ ዕድል የሚያመጣ ስም ይፈልጋሉ። ሁሉም የወደፊቱን እተነብያለው የሚል ሰው በርካታዎቹን መመዘኛዎች በተለያየ መንገድ መረዳቱን መተርጎሙ ደግሞ ብዙ የስም አማራጭ እንዲኖር ያደርጋል ይላል ሊ። በተመሳሳይ በቻይናዋ ጉዋንግዶንግ የሚኖረው ቺን ፎኩን ስሙን ከቀየረ አራት ዓመታት ማለፋቸውን ይገልጻል። በወቅቱ የመተንፈሻ አካላለት በሽታ ለወራት ያሰቃየው ነበር። ምንም እንኳን በርካታ የሕክምና ቦታዎች ቢሄድም ምንም ፈውስ ማግኘት አልቻለም። ''እናቴ ስሜን እንድቀይር ነገረችኝ። በወቅቱ በሽታው ለረጅም ጊዜ ሲያሰቃየኝ የነበረ ቢሆንም ልክ መጠሪያ ስሜን ከቀየርኩ በኋላ ግን ሙሉ በሙሉ ከሕመሜ ዳንኩኝ'' ይላል። ነገር ግን የ24 ዓመቱ ቺን አሁንም ቢሆን ስሙን መቀየሩ ብቻ ከህመሙ እንዳዳነው ሙሉ በሙሉ አያምንም። ''ምናልባት እድሜዬ እየጨመረ ሲመጣ ሰውነቴ የመከላከል አቅሙን አዳብሮ...\n\ntl;dr:
እውን መጠሪያ ስምን መቀየር የተሻለ ዕድል ያመጣ ይሆን? አንዳንድ የቻይና ማህበረሰቦች በዚህ ሀሳብ በእጅጉ ይስማማሉ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
420
Title: ስለምንጓዝበት የአውሮፕላን አይነት እንዴት ማወቅ እንችላለን?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በጥቅምት ወር የቦይንግ ሥሪት የሆነ አንድ አይነት ስያሜ ያለው ሌላ አውሮፕላን በተመሳሳይ ሁኔታ ተከስክሶ በርካቶችን ለህልፈት መዳረጉ ሲታወስ የአውሮፕላኑን አስተማማኝነት ጥያቄ ውስጥ ጥሎታል። • ስለ አደጋው እስካሁን የምናውቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት የሚባለው ዘመናዊ አውሮፕላን ካላቸው የዘርፉ ቀዳሚ ተቋማት መካከል አንዱ ሲሆን ከአደጋው በኋላ ይህ አውሮፕላን ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ እንዲቆይ ከወሰኑት መካከልም ቀዳሚው ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድን ውሳኔ በመከተልም የቦይንግ አውሮፕላኖች አምራች የሆነችው አሜሪካንን ጨምሮ ከ50 በላይ ሃገራት ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አውሮፕላን ከበረራ ውጪ እንዲሆን ወስነዋል። ይህም ከአውሮፕላኑ አደጋ ጋር በተያያዘ የሚደረገው ምርመራ እስኪጠናቀቅና ለሁለቱ አደጋዎች ምክንያት ናቸው የተባሉ ነገሮች ተለይተው በአስተማማኝ ሁኔታ መፍትሄ እስኪሰጣቸው ድረስ እንደሆነ የአየር ትራንስፖርት ባለሙያዎች ይናገራሉ። • ኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬም ስኬታማ ነው የተለያዩ ሃገራትና የበረራ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች ግን አሁንም ይህንን ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አውሮፕላንን እየተጠቀሙበት ይገኛሉ። በዚህ ወቅትም የቦይንግ 737 ማክስ ኤይት የበረራ ደህንነት ሁኔታ አስተማማኝ ስላልሆነ በርካታ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚዎች በዚህ አውሮፕላን ከመጓዝ ተቆጥበዋል። እኛስ ቦይንግ 737 ማክስ ኤይትን ብቻ ሳይሆን በምን አይነት አውሮፕላኖች እንደምንጓዝ ለማወቅ ብንፈልግ ከመሳፈራችን በፊት እንዴት መለየት እንችላለን? ማድረግ ያለብን የምንጓዝበት የአውሮፕላን አይነትን ትኬት ስንቆርጥ ወይም ወንበር ስንመርጥ በቀላሉ ማወቅ እንችላለን። ካልሆነም የበረራ ቁጥሩን ኢንተርኔት ላይ በማስገባትም መለየት ይቻላል። በተጨማሪም የአውሮፕላኑን አይነት ለማወቅ የሚረዱ (FlightStats.com, SeatGuru.com, Expertflyer.com, FlightAware, Flightview.com) የመሳሰሉ የተለያዩ ድረ-ገፆችን በመጠቀም መለየት ይቻላል። እነዚህን መንገዶች ተጠቅመን ስለምንጓዝበት አውሮፕላን የምንፈልገውን መረጃ ማግኘት ካልቻልን፤ ወደ አገልግሎት ሰጪው አየር መንገድ በመደወል የምንፈልገውን መረጃ መጠየቅ እንችላለን። • ለ60 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቦይንግ ግንኙነት ነገር ግን በመጀመሪያ ላይ ስለምንጓዝበት አውሮፕላን የምናገኘው መረጃ በመጨረሻ ደቂቃ ላይ በቴክኒክ ምክንያት ሊቀየር እንደሚችልም መዘንጋት የለብንም። ምናልባት የሚጓዙበት አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አውሮፕላንን በአሁኑ ወቅት እየተጠቀመ ከሆነና በዚሁ አውሮፕላን የመጓዝ ተራው የእርስዎ ቢሆን ምን ያደርጋሉ? የጉዞ ዕቅድዎን ይሰርዛሉ ወይስ ትኬትዎን ይቀይራሉ? የአየር ጉዞ አማካሪ የሆነው ሄንሪክ ዚልመር እንደሚለው "ተጓዦች ጉዟቸውን መሰረዝ ይችላሉ፤ ነገር ግን ውሳኔው ከእራሳቸው በኩል የሚመጣ በመሆኑ ገንዘባቸው እንዲመለስ መጠየቅ አይችሉም" ይላል። • "የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ ስለዚህ በአሁኑ ወቅት ያለው ዋነኛው አማራጭ ለደህንነት አስጊ የሆኑ አውሮፕላኖችን ከአገልግሎት ውጪ ያደረጉትን አየር መንገዶችን መጠቀም እንደሆነ የአየር ትራንስፖርት ባለሙያዎች ይመክራሉ።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
348
Title: ትላልቅ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድቦች ለታዳጊ ሃገራት "አዋጭ አይደሉም"\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ካሊፎርኒያ በሚገኘው ኦሮቪል ግድብ ላይ በደረሰ ችግር 10 ሺህ ሰዎች ከቀዬአቸው ተፈናቅለዋል አደገኛ እና ኢኮኖሚያዊ እንዳልሆኑ ስለተገመተም ከእነዚህ ግድቦች ውስጥ ብዙዎቹ በየዓመቱ ሥራ እንዲያቆሙ ይደረጋል። ይሁን እንጂ በማደግ ላይ ባሉት ሀገራት ውስጥ እነዚህ ፕሮጀክቶች ዘላቂነት እንደሌላቸው አይታወቅም በሚል አጥኚዎች ስጋታቸውን ያስቀምጣሉ። • ስለአዲሱ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ጥቂት እንንገርዎ በአሁኑ ጊዜ በሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ግድቦችን በአፍሪካ እና በኤስያ በሚገኙ ወንዞች ላይ ለመገንባት እየታቀደ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚገኘው የታዳሽ ኃይል 71 በመቶ የሚሆነው ከውሃ የሚገኝ ኃይል ሲሆን ለበርካታ ሀገሮች ዕድገትም ትልቅ ሚና ተጫውቷል። ይሁን እንጂ በአውሮፓና በአሜሪካ ግድቦችን መገንባት በአውሮፓዊያኑ 1960ዎቹ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ቢደርስም፤ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ግን በተቃራኒው እየቀነሰ ከመምጣቱም በላይ ከመገንባት ይልቅ ማፍረስ ላይ ትኩረት ተደርጓል ይላሉ አጥኚዎቹ። አሜሪካ ከውሃ ኃይል የምታገኘው የኤሌክትሪክ ኃይል 6 በመቶ አካባቢ ነው። • አለመግባባት ለማንም አዋጭ አይደለም በአሁኑ ጊዜ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ሁለቱም ጫፎች በሳምንት ከአንድ ግድብ በላይ ከሥራ ውጭ እንዲሆን ይደረጋል። ከአካባቢ እና ከማህበራዊ ኪሣራው ይልቅ መንግሥታት በጭፍን በርካሽ በሚያገኙት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ላይ ብቻ አተኩረዋል ይላሉ የጥናቱ ጸሐፊዎች። በአውሮፓዊያኑ ከ1930ዎቹ ጀምሮ ከተገነቡት ግድቦች ውስጥ 90 በመቶ የሚሆኑት ከተጠበቀው በላይ ወጪ የጠየቁ ነበሩ። የወንዞችን ​​ሥነ-ምህዳር ያበላሹ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከቀያቸው ያፈናቀሉ እና በጎርፍ የሚጠረግ አፈር እና የተመነጠሩ ደኖች በግድቦቹ ውስጥ በሚፈጥሩት የግሪን ሃውስ ጋዞች ለአየር ሁኔታ ለውጥ አስተዋፅኦ ያደረጉ ነበሩ። የዋሽንግተኑ የኤልውሃ ወንዝ ግድብ በአውሮፓዊያኑ 2011 ሥራ እንዲያቆም ተደርጓል "የማይሳኩ ነገር ግን ጥቅሞቹን የሚያንቆለጳጵሱ መረጃዎች የሚያቀርቡ ሲሆን የተዘነጉ ነገር ግን በቀጣይ ለትውልድ የሚተላለፉ ወጪዎቹም ችላ ይባላሉ" ሲሉ የጥናቱ መሪ የሆኑት የሚቺጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ኤሚሊዮ ሞራን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሪፖርቱ በምሳሌነት ከአምስት ዓመታት በፊት አገልግሎት የጀመሩትን በብራዚል ማዴራ ወንዝ ላይ የተገነቡትን ሁለቱን ግድቦች ያነሳል። ግድቦቹ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ከሚጠበቀው የኃይል መጠን የተወሰነውን ብቻ ነው እያመረቱ የሚገኙት። በአሁኑ ወቅት በማደግ ላይ በሚገኙ ሃገሮች ውስጥ የተለያየ መጠን ያላቸው 3,700 ግድቦች በተለያየ የግንባታ ደረጃዎች ላይ ይገኛሉ። • ተፈጥሮን በብሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ እንደአጥኚዎቹ ከሆነ አብዛኛዎቹ ትላልቅ ፕሮጀክቶች በሚገነቡባቸው ወንዞች ላይ መልሶ የማይስተካከል ጉዳት ያደርሳሉ። በኮንጎ ወንዝ ላይ በሚገነባው የግራንድ ኢንጋ ፕሮጀክት ከአፍሪካ ጠቅላላ የኤሌክትሪክ ኃይል ከአንድ ሦስተኛ በላይ የሚሆን ኃይል ያመርታል ተብሎ ይጠበቃል። አዲሱ ጥናት እንደሚያመለክተው ከሆነ የ80 ቢሊዮን ዶላሩ ፕሮጀክት ዋና ግብ ለኢንዱስትሪዎች ኃይል ለማቅረብ ነው። "ከዚህ ፕሮጀክት ከሚገኘው ኃይል ከ90 በመቶ በላይ የሚሆነው ለደቡብ አፍሪካ የሚሸጥ ሲሆን ይህም ለማዕድን ፍለጋ ይውላል። ስለዚህም የኮንጎ ህዝብ ብዙ ኃይል አያገኙም" ይላሉ ፕሮፌሰር ሞራን። "በብራዚል ጥናት ባደረኩባቸው ቦታዎች ያሉ ሰዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ለእነሱ ሳይደርስ ከ4ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ በእነሱ በኩል ቢያልፍም ለአካባቢው ነዋሪዎች ግን ምንም ዓይነት ኃይል አልተሰጣቸውም።" በአሜሪካ የሚገኘው የሁቨር ግድብ ባለፉት ዓመታት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
407
Title: አፍሪካ ቀጣይዋ የኮቪድ-19 ወረርሽኘ ማዕከል ልትሆን ትችላለች-የዓለም ጤና ድርጀት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ባለፈው ሳምንት በአፍሪካ አንዳንድ አገራት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ ታይቷል። በአፍሪካ እስካሁን ድረስ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ወደ 18000 ሰዎች ገደማ ሲኖሩ ከእነዚህ መካከል ወደ 1000 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል። በርግጥ ይህ ቁጥር በአሜሪካና በአውሮፓ ከታዩት አንፃር አነስተኛ መሆኑ ነው የተነገረው። የዓለም ጤና ድርጀት ቫይረሱ በአፍሪካ በዋና ከተሞች ብቻ ተወስኖ አልተቀመጠም ብሏል። አክሎም አህጉሪቱ በሽታው ለጠናባቸው ታማሚዎች ለመተንፈስን የሚያግዙ በቂ መሳሪያዎች የሏትም። የድርጅቱ የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶ/ር ማቲዲሶ ሞይቲ ለቢቢሲ እንዳሉት ድርጅታቸው ቫይረሱ ከዋና ከተሞች ወደ ክልል ከተሞች እየተስፋፋ መሆኑን ገምግሟል። በደቡብ አፍሪካ፣ ናይጄሪያ፣ አይቮሪኮስት፣ ካሜሮንና ጋና ከከተማ በራቁ ስፍራዎች ቫይረሱ መሰራጨቱን ገልፀዋል። አክለውም የአፍሪካ አገራት የኮሮናቫይረስ ህሙማንን ለማከም የሚያስችል አቅም ስለሌላቸው መከላከል ላይ ማተኮራቸውን ይናገራሉ። "የጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል የሚያስፈልጋቸውን ሕሙማንን ቁጥር ለመቀነስ እየሰራን ነው፤ ምክንያቱም እንደዚህ አይነት የህክምና ክፍሎች በበርካታ የአፍሪካ አገራት በበቂ እንደማይገኙ እናውቃለን" ብለዋል። "አህጉሪቱ ከምትጋፈጣቸው ነገሮች መካከል ቀዳሚው የቬንትሌተሮች እጥረት መሆኑን መናገር እችላለሁ" ያሉት ዳይሬክተሯ፣ በኮሮናቫይረስ በጽኑ ለታመሙ ሰዎች ቬንትሌተር የማግኘት ጉዳይ የሞትና የሕይወት መሆኑን ተናግረዋል። ይህ መሳሪያ በጽኑ ታመው በራሳቸው መተንፈስ ለተቸገሩ ህሙማን ወደ ሳንባቸው ኦክስጅን በማድረስና ካርቦን ዳይኦክሳይድን በማስወጣት ቁልፍ ሚና አለው። በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ከሞቱ ሰዎች መካከል ቀዳሚው ዚምቧቤያዊው ጋዜጠኛ ሲሆን በወቅቱ በዋና ከተማዋ ሐራሬ የሚገኙ ባለስልጣናት እርሱን ለማከም ቬንትሌተር እንዳልነበራቸው ተናግረው ነበር። በአፍሪካ ሌላው ቫይረሱ በስፋት ይሰራጭባቸዋል ተብሎ ከተሰጉ ስፍራዎች መካከል አንዱ ከፍተኛ ጥግግት ያለባቸው ቦታዎች ሲሆኑ በእነዚህ ስፍራዎች የሚኖሩ የማህበራዊም ሆነ አካላዊ ርቀታቸውን ለመጠበቅ ፈታኝ እንደሚሆን እንዲሁም በርካቶቹ እጃቸውን የሚታጠቡበት ውሃና ሳሙና ላይኖራቸው ይችላል ተብሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
244
Doc to summarize: የቀድሞ የኒውዮርክ ምክር ቤት አባል የሆነው ጋሬት ኢትዮጵያዊውን ሃኪም ገብረወልድን የኡበር ታክሲ ሲያሽከረክር አግኝቶት መጀመሪያ የጠየቀው ''ይሄ መቼም ከፍተኛ ለውጥ ነው፤ ከኢትዮጵያ ወደ ኒውዮርክ መምጣት'' አለው። •"ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም መድረክ ማምጣት ፈታኝ ነው" ዘረሰናይ መሐሪ ሃኪም፡ አዎ ይሆናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ የማገኘውን ገንዘብ ያህል አላገኝም፤ ግን ይሁን እስቲ። ጋሬት፡ ቆይ፣ ቆይ ኢትዮጵያ ውስጥ ምን ነበር የምትሰራው? ሃኪም፡ የልብ ቀዶ ህክምና ሐኪም ነበርኩ፤ እናም ዲቪ ሎተሪ አሸንፌ ነው አሜሪካ የመምጣት እድል ያገኘሁት። ጋሬት፡ ዶክተር ከሆንክ ታዲያ ለምን ታክሲ ትነዳለህ? ሃኪም፡ ያው ፈቃድ ማግኘት አልቻልኩም፤ እንግዲህ ወረቀቴን ሳገኝ ይረዳኝ ይሆናል። ቢሆንም ያው ዓመታት መውሰዱ አይቀርም፤ ጋሬት፡ ኢትዮጵያ ውስጥ በጣም ጥሩ ህይወት ነበረህ። ለምን ወደዚህ መጣህ? ሃኪም፡ ምክንያቱም አሜሪካ ከሁሉም የበለጠች ስለሆነች፤ ሁሉ ነገር የሚቻልባት ስለሆነ፤ ሃኪም፡ ይሄን ያህል ምንድነው ያው ታክሲ ብነዳም፣ ፎርም ብሞላም ጄትስኪየን (በውሃ ላይ የሚነዳ ሞተር) ትቼ ብመጣም ፤ ምንም ማለት አይደለም። አሜሪካን በጣም እወዳታለሁ፤ የዚህችም አገር አካል መሆን እፈልጋለሁ። ጋሬት፡ [በመደነቅ] እንዴ ጄትስኪ አለህ? እኔም እኮ አለኝ። ይህ በቅርቡ በአሜሪካ ቴሌቪዥን ጣቢያ ኤንቢሲ ለዕይታ ከበቃው ሰኒ ሳይድ የቴሌቪዥን ተከታታይ ፊልም ውስጥ ዋነኛ ገፀባህርይ የሆነው ሃኪም ገብረወልድና የቀድሞው የኒውዮርክ የምክር ቤት አባል ጋሬት ሞዲ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ ነው። ኒውዮርክ ውስጥ መቼቱን ያደረገው ይህ ፊልም በስደተኞች ህይወት ላይ ያጠነጠነ ሲሆን አንደኛው ዋና ገፀባህርይ ኢትዮጵያዊው ሃኪም ገብረወልድ ነው። ሃኪም ገብረወልድ የተሳለበት መንገድ እስከዛሬ በሆሊውድ ውስጥ ከተሰሩና ኢትዮጵያን ከረሃብና ከችግር ጋር ከሚያይዙ ፊልሞች ለየት እንደሚል በፊልሙ ዘርፍ ካሉ አስተያየት ሰጪዎች እየተሰማ ነው። በፖለቲካው ዓለም ዝናው እየገነነ የነበረው ጋሬት አሳፋሪ ሥራ በመስራቱ ከምክር ቤት አባልነቱ ይባረራል። ለህይወቱም ትርጉም ሲፈልግ የአሜሪካ ዜግነታቸውን ለማግኘት የአሜሪካን ፖለቲካ ከስር መስረቱና ህገ መንግሥት የሚያጠኑ ስደተኞች ያገኛል። ከስደተኞቹም አንዱ የህክምና ሙያውን፣ ቅንጡ መኪናውንና ቤቱን ጥሎ አሜሪካ የተሰደደው ሃኪም ገብረወልድ ነው። ምንም እንኳን ሃኪም ገብረወልድ የቴሌቪዥን ገፀ ባህርይ ቢሆን ሥራቸውን፣ ቤታቸውን ትተው አሜሪካ ወይም አውሮፓ የከተሙ ዶክተሮች፣ መምህራን፣ ጋዜጠኞችን ቤቱ ይቁጠረው። በዚህ ፊልም ላይ ስደተኛውን ዶክተር ወክሎ የሚጫወተው የሞሪሽየስ ዜግነት ያለው ሳምባ ሹት ነው። ሳምባ ሞሪሽየስ ቢወለድም ከሁለት ዓመቱ ጀምሮ አስራ ስምንት ዓመት እስኪሆነው ድረስ ያደገው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው፤ የተማረውም እንዲሁ። •ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም በዚህ ፊልም ላይ ሆሊውድ አፍሪካ ከምትሳልበት የርስ በርስ ጦርነት፣ እልቂት፣ ችግር፣ ሰቆቃ ከተሞላበት የታሪክ ንግርት ወጥተው የተማሩ ስደተኞችም ይመጣሉ፤ ስደተኞችም ሕይወት አላቸው፤ የሚለውን በቀልድ መልኩ እያዋዛ ይነግራል። የአሜሪካ ህልምንም በተለይም ለስደተኞች ምን ማለት እንደሆነ በነገር ሸንቆጥ በማድረግ ይነግራል። ምንም እንኳን ከአሜሪካም ሆነ ከአውሮፓ የሚወጡ የተለያዩ መረጃዎች ስደተኞች የኢኮኖሚ ዋልታ መሆናቸውን ቢያሳይም ከሚከፈላቸው ዝቅተኛ ገንዘብ አንስቶ እስከ ስደተኞች ወደ ሃገራቸው ይመለሱ የሚሉ ጉዳዮች የብዙ ሃገራት ፖለቲከኞች የፖሊሲ ክርክሮችን የሚያስነሳ ነው። ለዚያም ነው...\nSummary in the same language as the doc:
ሃኪም ገብረወልድ ማን ነው? ሆሊውድስ ምን ያደርጋል? ስለ ሃኪም ገብረወልድ ለማወቅ ከቀድሞው የኒውዮርክ ምክር ቤት አባል ጋር ካደረገው ጭውውት እስቲ እንጀምር።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
425
Title: ዘጠኝ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ታሰሩ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎቹ ካለፈው ሳምንት ሰኞ ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ ላይ እንደነበሩ ይታወቃል። አድማውን ተከትሎ ባለፈው ሳምንት አጋማሽ ላይ ከአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ማህበር እንዲሁም የስራ ማቆም አድማውን ካስተባበሩ ሰራተኞች በጥቅሉ ዘጠኝ ባለሙያዎች ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ተወካዮችና ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ጋር ድርድር ላይ እንደነበሩ ምንጮች ለቢቢሲ አማርኛ ገልፀዋል። ባለፈው ሳምንት የአዲስ አበባ፣ ባህር ዳርና መቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የስራ ማቆም አድማ መትተው ነበር። የትራፊክ ተቆጣጣሪዎቹ ከደሞዝ ጭማሬ፣ ከስራ ምዘና ፣ እውቅናና ከጥቅማጥቅም ጥያቄ ጋር በተያያዘ ነው ከላይ በተጠቀሱት አውሮፕላን ማረፊያዎች አድማ የመቱት። ተመስገን ቂጤሳ በአዲስ አበባ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ነው። የነበረባቸውን አስተዳደራዊ ጫና ተቋቁመው ለሙያቸው የሚገባው እውቅና እንዲሰጥና ጥቅማጥቅም እንዲጠበቅ ጥያቄ ሲያቀርቡ ቢቆዩም ምላሽ ሳያገኙ መቆየታቸውን ለቢቢሲ ገልፆ ነበር። ለጥያቄያቸው አለመመለስ መሰረታዊ ምክንያት የሆነው በኢትዮጵያ ሲቪል አቬየሽን ባለስልጣን ያለው የመልካም አስተዳደር ችግር እንደሆነ ተናግሯል። ተመስገን ባለስልጣኑ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎችን ጥያቄ ለመመለስ ልሞክር የሚልበት መንገድ ሙያውን በትክክል ካለመረዳትና የሚገባውን እውቅና ካለመስጠት የሚነሳ እንደሆነ አስረድቷል። "ዛሬ ላይ የተደረሰው በዚህ ምክንያት ነው" ብሏል። በረራዎች በአድማው ምንም እንዳልተስተጓጎሉ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቢገልጽም ተመስገን ግን ክፍተቱን ለመሙላት የተሞከረው ከስራው ርቀው የቆዩ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎችን እንዲሁም ስልጠናቸውን ያልጨረሱ ተቆጣጣሪዎችን በማሰማራት መሆኑ አግባብ እንዳልሆነ ገልፆ ነበር። ድምፃቸውን ለማሰማት አስበው የነበረው ሙሉ በሙሉ ስራ አቁመው ሳይሆን የተወሰኑ ስራዎችን ( ቪ አይ ፒ ፣ አምቡላንስ እና ወታደራዊ በራራዎችን) ብቻ እየሰሩ ከስራ ገበታቸው ላይ ሆነው እንደነበር ነገር ግን ጠዋት ላይ ወደ ስራ ቦታቸው ሲሄዱ እንዳይገቡ መደረጉን ተመስገን ተናግሯል። ተመስገን እንደሚለው ከአድማው አንድ ቀን ቀደም ብሎም አንድ ፎርም እንዲሞሉ ፤ እሱን ካልሞሉ ግን የስራ ውላቸው እንደሚቋረጥ ማሳሰቢያም ተሰጥቷቸው ነበር። አድማው መቼ እንደሚያበቃ የቀረበለትን ጥያቄ በማስመልከት "ከባለስልጣኑ በላይ እንዲሁም በለውጥ ላይ ያለ መንግሥት አለ እንዲሰማን እንፈልጋለን"ብሏል። አስር እጥፍ ወይም 1 ሺህ በመቶ ደመወዝ ጭማሪ የጠየቃችሁት ደመወዛችሁ ስንት ቢሆን ነው? የሚልጥያቄ ለተመስገን አንስተን ነበር። በመጀመሪያ ኢትዮጵያ የአለም አቀፉን ስራ ድርጅት (አይ ኤል ኦ) ሰነድ የፈረመች አገር በመሆኗና ሰነዱም የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ካለባቸው የስራ ጫናና ስራው ከሚጠይቀው ሙያዊ አቅም አንፃር ከመርከብ ካፒቴን እንዲሁም ከኮሜርሻል ፓይለት እኩል እንዲከፈለው ማስቀመጡን ተመስገን ተናግሯል። "አገሪቱ ለፓይለት ትከፍላለች ። እኛ የሚከፈለን ግን አንድ መካከለኛ ፓይለት ከሚከፈለው ከአንድ ሃያኛ ያነሰ ነው። ለምሳሌ እኔ ሰባት ዓመት ሰርቻለው የሚከፈለኝ በወር 380 ዶላር ነው። የምሰራው ስራ ግን ከዚህ በላይ ዋጋ ያወጣል። የማገኘው ሌላ ምንም ዓይነት ጥቅማጥቅም የለም።" በማለት ሁለተኛውን ነጥቡን ያስቀምጣል። በሶስተኛ ደረጃ የሚያነሳው ነጥብ የጎረቤት አገር አየር መንገዶችን ተሞክሮ ነው። ''ኬንያ ከኢትዯጵያ ጋር ተመጣጣኝ ኢኮኖሚ ነው ያላት። የኬንያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ከእኛ አምስት በመቶ እጥፍ ደመወዝ ያገኛሉ። ጥቅማጥቅም ሳይጨመር" በማለት ያለጥናት እንዲሁ አስር እጥፍ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
403
Title: ቄሮ፣ ሴታዊት፣ ፋኖ…የትውልዱ ድምጾች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሴታዊት "አልነካም ባይ ሴት" በዓመቱ መጨረሻ በጳጉሜን ወር #የጳጉሜ ንቅናቄ በሚል በአምስቱ ቀናት ውስጥ በማህበራዊ ሚዲያ ብዙዎችን ያሳትፈ ዘመቻ ነበር። እህትማማችነት፣ አሪፍ ወንድ፣ የሴቶች የሥነ-ተዋልዶና ወሲባዊ ጤንነት፣ ሴቶችና የፖለቲካ ተሳትፎ እንዲሁም በቅርቡ ጾታዊ ጥቃት ተፈጽሞባት ህይወቷን ያጣችው ጫልቱን የሚዝክር 'ለጫልቱ የምንገባላት ቃል' በሚሉ ርዕሶች ላይ ብዙዎች ተሳታፊ ሆነዋል። • 'ጫልቱን በመድፈር የተጠረጠረው ክስ አልተመሠረተበትም' ከእነዚህ ዘመቻዎች ጀርባ የፆታ እኩልነት ጥያቄዎችን፣ አባታዊ ሥርዓትን እና የፆታ አስላለፍ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ ሙግቶችን በማንሳትና ውይይቶችን በመፍጠር የምትታወቀው ሴታዊት ናት። እንቅስቃሴዋ የተጀመረችው ከአራት ዓመታት በፊት 'ፌሚኒስት' የሆኑና በፆታ እኩልነት በሚያምኑ ሴቶች በወር አንድ ጊዜ በመገናኝት ነበር። ከወንዶችና ከሴቶችም እንቅስቃሴውን የመቀላቀል ጥያቄ ሲነሳ "ኦፕን ሴሺን" ተብሎ የሚጠራውና ለሁሉም ክፍት የሆነውን ዝግጅት በሦስት ወር አንድ ጊዜ ማዘጋጀት ጀመሩ። በእነዚህ ዝግጅቶች ላይ የህትመት ውጤቶችን ያበረከቱ ፀሀፍት ወይም ተመራማሪዎች ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ። • ' በ70 እና 17 ዓመት ሴት መካከል ልዩነት አለ ብለህ ነው?' • 'መኝታ ቤት ስልክ ይዘን አንገባም' በሚቀጥለው ዓመትም በቅርቡ ተደፍራ ህይወቷን ያጣችው ጫልቱን ማን ገደላት? በሚል ርዕስ ዘመቻ ለማካሄድ አቅደዋል። ከዚህ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የፍልስፍና ጥናት፣ በተማሪዎች እንቅስቃሴ ጥያቄ፣ በተለያዩ ባህሎችና የትግል እንቅስቃሴ የሴቶች ጥያቄ የተነሳበትን መንገድ እንዲሁም የኢትዮጵያ ፌሚኒዝም እንዴት ይታያል? በሚልም ዘለግ ያለ ጥናት በማካሄድ ላይ ናቸው። የሎው ሙቭመንት "እንደማመጥ፤ እንወያይ፤ እርስ በርስ ደግ መሆንን እናበረታታ" ከጥቂት አመታት በፊት የበረራ አስተናጋጅ የነበረችው አበራሽ ሃይላይ በቀድሞ የህይወት አጋሯ በደረሰባት ጥቃት አይኗን ማጣት ብዙዎችን ያስደነገጠ ዜና ሲሆን አጋጣሚው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለነበሩ ጥቂት ተማሪዎች የፆታ እኩልነት ጥያቄ ያነገበውን የየሎው ሙቭመንት እንቅስቃሴ እንዲጀምሩ ምክንያት ሆነ። መለያቸው ቢጫ ቀለም ነው። በየዓመቱ ብር እያሰባሰቡ ችግረኛ ለሆኑ ሴት ተማሪዎች ድጋፍ ማድረግ፣ በወሊድ ጊዜ ለሚቸገሩ እናቶች የደም ልግሳንና ሌሎች እርዳታዎቸንም ያስተባብራሉ። ቄሮ "የራስን ዕድል በራስ የመወስን መብት" ከጥቂት ዓመታት በፊት በኦሮሚያ ክልል ከተካሄዱት ተቃውሞዎች ጋር ተያይዞ የቄሮ ስም በተደጋጋሚ ይነሳል። ምንም እንኳን ቄሮ በቅርብ ዓመታት ቢታወቅም ቄሮ የሚለውን ስም ከመያዙ በፊት የኦሮሞ ወጣቶች በተለያየ መንገድ ይንቀሳቀሱ እንደነበር ገመቹ ከፈና ይናገራል። የትግሉም አላማ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን ጭቆና ማስወገድና ፍትሐዊ ሥርዓትን ለመገንባት አቅጣጫ የያዘ ትግል እንደነበረም ገመቹ ያወሳል። በዚህ ወቅት ከመንግሥትም ሆነ ከተለያዩ የፀጥታ ኃይሎች ለትግሉ የተሰጠው ምላሽ እስርና ግድያ በመሆኑ ትግሉ አቅጣጫውን እንዲቀይር እንዳደረገው ገመቹ ያመለክታል። ቄሮ በአንድ ጊዜ የመጣ ሳይሆን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎለበተ የመጣ አደረጃጀት ሲሆን መነሻውም የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር ነው። ቄሮ የፍልስፍና አደረጃጀቱን ከገዳ ሥርዓት የተወሰደ ሲሆን ይህም ያላገባ ወጣትን ሁሉ እንደሚያጠቃልል ገመቹ ይናገራል። የትግሉ አላማም የራስን ዕድል በራስ የመወስን መብት፣ ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍልን እና የመሬት መቀራመትን መቃወም ላይ ያተኮረ ነው። ምንም እንኳ ስለ ቄሮ አመሰራረትም ሆነ ስለ መሪዎቹ የተለያየ ህሳብ ቢኖርም ቄሮ መሪ አልባ ድርጅት ነው በሚለው ሀሳብ ገመቹ በፍፁም አይስማማም።...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
408
Doc to summarize: አዲሱ ጭማሬ ከመመዝገቡ በፊት ለአምሳ ሰባት ቀናት ያህል የማህበረሰቡ ስርጭት አልነበረም። ወረርሽኙ የተነሳው ዚንፋንዲ ከተሰኘ ትልቁ ገበያ ነው ተብሏል። ገበያው የከተማዋን 80 በመቶ ስጋና አትክልት አቅራቢ ነው። የሃገሪቱ ሚዲያ እንደዘገበው ቫይረሱ መጀመሪያ የተገኘው ከውጭ የመጣ ሳልመን አሳ ለመቆራረጥ በተጠቀሙበት ጣውላ ላይ ነው ብለዋል። የገበያው ዋና ሃላፊም ሆነ የአካባቢው ባለስልጣናት ዘገባውን አጣጥለውታል። ገበያው በቀን ከአስር ሺህ በላይ ጎብኚዎች ነበሩት። አዳዲሶቹ እገዳዎች ምንድናቸው? በከተማዋ የሚገኙ 27 ሰፈሮች መካከለኛ ስጋት አለባቸው ተብለው የተለዩ ሲሆን ገበያው አካባቢ የሚገኝ አንድ ሰፈር ደግሞ ከፍተኛ ስጋት አለበት ተብሏል። በመካከለኛም ሆነ በከፍተኛ ስጋት የሚኖሩ ሰዎች ከተማዋን ለቀው መሄድ አይችሉም። ስጋት በሌለባቸው ሰፈሮች የሚኖሩ ነዋሪዎች እንደፈለጉት መንቀሳሰቀስ የሚችሉትም ተመርምረው ነፃ መሆናቸውን ካረጋገጡ በኋላ ነው። ነገር ግን ምርመራው እንዲህ በቀላሉ የሚገኝ አልሆነም። ሶስት የመርመሪያ ማዕከላት ለቢቢሲ እንደተናገሩት ምርመራ የሚጀምሩት ከሁለት ሳምንታት በኋላ መሆኑን ነው። በ ተለያዩ መመርመሪያ ማዕከላትም ሰልፎች ታይተዋል። በርካታ በረራዎችም የተሰረዙ ሲሆን የባቡር አገልግሎቶችም ለሶስት ሳምንታት ያህል ጉዟቸውን እንዲቀንሱ ተደርጓል። ተከፍተው የነበሩ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። የስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ መዋኛ ቦታዎች እንዲሁ እንዲዘጉ ውሳኔ ተላልፏል። ስፖርታዊ ውድድሮችም ተቋርጠዋል። በከተማዋ እግድ የተላለፈባቸው ሰፈሮች የሚኖሩ ባለስልጣናትም ቢሆኑ መንቀሳቀስ አይችሉም በሚል መንግሥት አስጠንቅቋል። ነገር ግን መንገዶች ክፍት ሲሆኑ ኩባንያዎችና ፋብሪካዎችም ስራቸውን ቀጥለዋል። ከተማዋ ሁለተኛ ደረጃ ስጋት ውስጥ ናትም ተብሏል። በቻይና በአጠቃላይ ባለፉት ወራት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። ቫይረሱ ከተነሳ ጀምሮ እስከ መጋቢት ድረስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 80 ሺህ ሲሆን ከዚያም በኋላ የተያዙ ሰዎች 3ሺህ 200 ነው። በዚህ ሳምንት ማክሰኞ ሰላሳ ሁለት የማህበረሰብ ስርጭት በመላው ሃገሪቷ የተመዘገበ ሲሆን 27ቱ በቤጂንግ አራቱ ደግሞ በከተማዋ አቅራቢያ በምትገኝ ሄቤ ግዛት ነው። \nSummary in the same language as the doc:
የኮሮናቫይረስ መነሻ በሆነችው ቻይና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እንደ አዲስ ጭማሬ በማሳየቱ አንስታቸው የነበሩ አስገዳጅ መመሪያዎች እንደገና ለመጣል ወስናለች። የማህበረሰቡ ስርጭት ቀጥ ብሎ በነረባት ቤጂንግ በዛሬው ዕለት 31 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ከተማዋ በሳምንቱም 137 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን መዝግባለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
288
Title: የጀማል ኻሾግጂ አገዳደል በዝርዝር ይፋ ሆነ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂ ባለፈው ዓመት ጥቅምት ወር ላይ ነበር ኢስታንቡል በሚገኘው የሳኡዲ አረቢያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ውስጥ የተገደለው። ከቱርክ መንግስት ጋር ግንኙነት ያለው ይህ ጋዜጣ እንዳስታወቀው በእጄ ገባ ያለው መረጃ ጃማል ከመገደሉ በፊትና አገዳደሉን የሚገልጽ የድምጽ ማስረጃ ሲሆን የቱርክ ደህንነት አባላት ነበሩ መጀመሪያ ላይ ያገኙት። • «ካሾግጂ ወዲያው ነበር የታነቀው» ቱርክ • ስለ ጀማል ኻሾግጂ አሟሟት እስካሁን የምናውቃቸው እውነታዎች ጋዜጣው ላይ የወጣው መረጃ ጋዜጠኛው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ምን እንደተናገረ ጭምር ይገልጻል። ኻሾግጂ ድንገት ከመሰወሩ በፊት አሜሪካ ውስጥ ሆኖ ዋሽንግተን ፖስት ለተባለው ጋዜጣ ይጽፍ ነበር። በጽሁፎቹም ሳኡዲ አረቢያ መንግስት ይፈጽማቸዋል ስለሚላቸው በደሎች በተደጋጋሚ ይጽፍ ነበር። ባሳለፍነው ዓመት ጥቅምት ወር ላይ ነበር ኻሾግጂ ቱርክ፥ ኢስታንቡል ውስጥ ወደሚገኘው የሳኡዲ አረቢያ ቆንስላ ጎራ ያለው እጮኛውን ለማግባት የሚያስፈልጉ ሰነዶችን ለማግኘት ነበር። ነገር ግን ያላሰበው ነገር አጋጥሞት ከቅጥር ግቢው ሳይወጣ ቀርቷል። በቆንስላው ውስጥ የተገደለው ኻሾግጂ፣ ወደ ቅጥር ግቢው እንደገባ ነበር የታነቀው ስትል በወቅቱ ቱርክ መግለጫ ሰጥታ ነበር። ከዚያም የጋዜጠኛው በድን አካል ተቆራርጦ እንዲጠፋ ተደርጓል። ይሁ ሁሉ የተከናወነው ቀድሞ በተፃፈ ስክሪፕት መሠረት ነው። ሳባህ የተባለው ጋዜጣ ከኻሾግጂ ሞት ጋር በተያያዘ ሁለት ዘገባዎችን ይዞ የወጣ ሲሆን የዓለም መገናኛ ብዙሃንን ቀልብ መግዛት ችሏል። ጋዜጣው እንደሚያትተው ቀድመው የተዘጋጁ ነፍሰ ገዳዮች በቅጥር ግቢው እየተጠባበቁ ነበር። ኻሾግጂ ልክ ወደ ቆንፅላው ቅጥር ግቢ ሲገባ በእነዚህ ግለሰቦች ነው ታንቆ የተገደለው። እንደ ማስረጃም ጋዜጣው የተለያዩ የፖሊስ ምርመራ ውጤቶችን፣ ከሳኡዲ አረቢያ የመጣ የመርማሪዎች ቡድን አገኘሁት ያለውን መረጃ፣ እንዲሁም ሌሎች አባሪ ሰነዶችን ተጠቅሜያለው ብሏል። • የሳዑዲው ጋዜጠኛ ለመገደሉ ቱርክ አሳማኝ ማስረጃ እንድታቀርብ አሜሪካ ጠየቀች ኻሾግጂ ወደ ቆንስላው እንደገባ ሁኔታው ስላላማረው ለመመለስ ቢሞክርም በዓለማቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖል ስለሚፈለግ ወደ ሳኡዲ አረቢያ መመለስ እንዳለበት ተነግሮት ነበር። በሃሳቡ ያልተስማማው ኻሾግጂ ስለሁኔታው ለወንድ ልጁ የጽሁፍ መልእክት ልኮ ነበር። ከዚህ በኋላ ነበር እየተጎተተ ወደ አንድ ክፍል ውስጥ የተወሰደው። ለገዳዮቹም እባካችሁ አፌን አትሸፍኑኝ፤ የአተነፋፈስ ችግር አለብኝ ቢላቸውም ሊሰሙት ፈቃደኛ አልነበሩም። ልክ አፉን እንደሸፈኑት በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ራሱን ስቷል። ተገኘ በተባለው የድምጽ ቅጂ መሰረት ከጭንቅላቱ እስከ አንገቱ ድረስ አየር በማያስገባ ጭንብል እንዲሸፈን ተደርጓል። ህይወቱ ካለፈ በኋላም የጋዜጠኛው በድን አካል ተቆራርጦ እንዲጠፋ ተደርጓል። ምንም እንኳን ኻሾግጂ ኢስታንቡል የሳኡዲ አረቢያ ቆንስላ ውስጥ መገደሉ ቢረጋገጥም እስካሁን ድረስ ሬሳው እምጥ ይገባ ስምጥ አይታወቅም።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
341
Title: ትራምፕ የካፒቶሉን ነውጥ አነሳስተዋል መባሉን ጠበቆቻቸው ካዱ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በትናንትናው ዕለት በነበረው ቅድመ- የፍርድ ሂደት የትራምፕ ጠበቆች ነውጡ ከቀናት በፊት ታቅዶና በደንብ ተደራጅተውበት እንደነበር የፌደራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) መረጃዎችን በመጥቀስ አስረድተዋል። ይህም ማለት ትራምፕ ነውጡን አላነሳሱም በማለት ይከራከራሉ። ከዚህም በተጨማሪ የፍርድ ሂደቱ ኢ-ህገ መንግሥታዊ ነው በማለት የጠቀሱ ሲሆን ለዚህም እንደ ምክንያትነት የሚያነሱት ከስልጣን ተነስተው እንደ ማንኛውም ዜጋ እየኖሩ ያሉ ናቸው ጉዳያቸው በምክር ቤቱ እንዴት ይታያል ሲሉ ይጠይቃሉ። ታህሳስ 28፣ 2013 ዓ.ም የትራምፕ ደጋፊዎች የህግ መምሪያ ምክር ቤት እንደራሴዎች ውይይት እያደረጉ በነበረበት ወቅት ሰብረው በመግባት ነውጥ አስነስተዋል ተብሏል። ዶናልድ ትራምፕ ሁከቱና ነውጡ ከተነሳ ከሳምንት በኋላ በስልጣን ላይ እያሉ ሁለት ጊዜ እንዲከሰሱ የተወሰነባቸው ወይም ኮንግረሱ በወንጀሎች የጠየቃቸው የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ሆኑ። የትራምፕ በምክር ቤቱ የሚኖራቸው የፍርድ ሂደት በዛሬው ዕለት ይጀመራል። ጠበቆቻቸው የፍርድ ሂደቱን "ፖለቲካዊ ቲያትር" በማለት የጠሩት ሲሆን ይህ "አሳፋሪ የፖለቲካ ድርጊት" ተቃዋሚዎችን ዝም ለማሰኘትና ፓርቲው ላይ ያነጣጠረ የዲሞክራቶች ሴራ ነው ይላሉ። "የክሱ ሂደት በጭራሽ ከፍትህ ጋር የተያያዘ አይደለም" በማለት በመግለጫቸው አስፍረዋል። ዲሞክራቶች በበኩላቸው ለጆ ባይደን ስልጣን እንደማያስረክቡና ለህዝቡ መታገል አለባችሁ በማለት ያስተላለፉት ቃል ለነውጠኛ ደጋፊዎቻቸው መነሳሳትን ፈጥሮላቸዋል በማለት ይከራከራሉ። ጠበቆቻቸው በበኩላቸው የመናገር ነፃነታቸውን ከማስጠበቅ ባለፈ ምንም አላደረጉም ቢልም ክሳቸውን በበላይነት እያየ ያለው የምክር ቤቱ አካል በበኩሉ "የአሜሪካን ህዝብ ክደዋል። ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዳይኖር እክል ፈጥረዋል። ይህ ደግሞ በመሪዎች ታሪክ ተፈፅሞ የማያውቅ ህገ መንግሥቱን የሸረሸረ ወንጀል ነው" ብሏል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከወር በፊት ነበር በዋይት ሃውስ አቅራቢያ ለነበሩ ሰልፈኞች "በሰላማዊና በአርበኝነት" ድምፃቸው እንዲሰማ እንዲያደርጉ ጥሪ ያስተላለፉት። ነውጠኛ ሰልፈኞቹ ወደ አሜሪካው ካፒቶል ህንፃ እየተቃረቡ ነበር ተብሏል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት አክለውም "በእልህ እንዲታገሉም" ለደጋፊዎቻቸው ተናግረዋል። በዚህም የተነሳ ነውጡን አነሳስተዋል በሚል ክስ የተመሰረተባቸው ሲሆን ትራምፕ የምስክርነት ቃሌን አልሰጥም ብለዋል። በወቅቱ በተነሳው ሁከት አራት ተቃዋሚዎች ሲገደሉ በቦታው የነበረ የካፒቶል ፖሊስም ተገድሏል። ፖለቲከኞቹም ተደብቀው ነበር።
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
276
ሚኒስቴሩ ጉዳዩን በተመለከተ ሁለት ተከታታይ መግለጫዎችን ያወጣ ሲሆን በዚህም የዩናይትድ ኪንግደም ጋዜጣ የሆነው ቴሌግራፍ የኢትዮጵያና የኤርትራ ሠራዊት በትግራይ ክልል ውስጥ ባለው ግጭት የኬሚካል ጦር መሣሪያ ጥቅም ላይ አውለዋል የሚለውን ክስ ውድቅ አድርጎታል። ጋዜጣው ባወጣው ዘገባ ሠራዊቶቹ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርሱ የሚችሉ የተከለከሉ ተቀጣጣይ የጦር መሣሪያዎችን ሰላማዊ ሰዎች በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ተጠቅመዋል ብሎ ነበር። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ይህ የጋዜጣው ዘገባ ከመውጣቱ በፊት ባወጣው መግለጫ ዘገባውን አገሪቱን ለመከፋፈል ያለመ "አደገኛና ኃላፊነት የጎደለው" ሲል ወቅሷል። ሚንስቴሩ በተከታይነት ባወጣው መግለጫ ላይም በጋዜጣው የቀረበውን ሪፖርት ሙሉ ለሙሉ ውድቅ በማድረግ በትግራይ ክልል ንጹሀን ዜጎች በኬሚካል ጦር መሣሪያ ተቃጥለዋል የሚለውን ዘገባ አስተባብሏል። በዘገባው በትግራይ ክልል በዋይት ፎስፈረስ ቃጠሎ የደረሰባቸው ንጹሀን ዜጎች እንዳሉ ገልጾ ይህም የጦር ወንጀል ሊሆን እንደሚችል በስፋት አትቷል። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መግለጫ ከዘገባው በተቃራኒው "ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉን የኬሚካል መሣሪያዎች ድንጋጌ ስለምታከብር ክልከላ የተጣለባቸውን የጦር መሣሪያዎችን አልተጠቀመችም። አትጠቀምም" ሲል ምላሽ ሰጥቷል። የቴሌግራፍ ዘገባ እንደሚለው፤ ንጹሀን ዜጎች በነጭ ፎስፈረስ ቃጠሎ እንደደረሰባቸው የሚጠቁም መረጃ ማግኘቱን አመልክቷል። የአይን እማኞች እና ቃጠሎ የደረሰባቸው ዜጎችን ጠቅሶ "የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ወታደሮች ንጹሀን በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ኃይለኛ ቃጠሎ የሚያደርሱ መሣሪያዎች ጥቅም ላይ መዋላቸውን ይጠቁማል" ሲል ዘገባው አስንብቧል። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር በበኩሉ የቴሌግራፍን ክስ ውድቅ አድርጓል። "ኢትዮጵያ የኬሚካል መሣሪያ ጥቃት የደረሰባት አገር እንደመሆኗ፤ የኬሚካል ጦር መሣሪያ በማንም አካል፣ በየትኛውም አገር ጥቅም ላይ መዋሉን ትቃወማለች" ሲል መግለጫው አትቷል። ዘ ቴሌግራፍ በድረ ገጹ ያስነበበው ዘገባ ላይ በእማኝነት ከጠቀሳቸው መካከል ቅሳነት ገብረሚካኤል የተባለች የ13 ዓመት ታዳጊ አንዷ ናት። ታዳጊዋን በስልክ እንዳነጋገሯትና ቃጠሎው ከደረሰባት በኋላ ወደ ሆስፒታል ሄዳ የተነሳችው ፎቶ፤ የእጇ፣ የእግሯ እና የፊቷ ቆዳ መቃጠሉን እንደሚያሳይ ዘገባው ይገልጻል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ለዚህ ዘገባ ባወጣው መግለጫ ላይ "እንዲህ ያሉ የተሳሳቱና ኃላፊነት የጎደላቸው ዘገባዎች ውጥረት ከማባባስ ያለፈ ሚና እንደሌላቸው ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አሳውቀናል" ሲል ምላሽ ሰጥቷል። ዘገባው በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር እየተረገ ያለው ጥረት አንድ አካል እንደሆነ የሚንስቴር መሥሪያ ቤቱ መግለጫ ጠቅሷል። የቴሌግራፍ ዘገባ በበኩሉ የተባበሩት መንግሥታት የጄኔቫ ስምምነትን አጣቅሶ፤ ንጹሀን ዜጎች ላይ ኬሚካል የጦር መሣሪያ መጠቀም ዓለም አቀፍ መርህን እንደሚጥስ ይጠቅሳል። በኬሚካል መሣሪያ የደረሱ ጥቃቶች ባለሙያ የሆኑ ግለሰብን እንዳነጋገረና፤ በፎቶ ላይ ያዩዋቸው ምስሎች በሰሜን ምሥራቅ እና በሰሜን ምዕራብ ሶርያ በነጭ ፎስፈረስ ከደረሰ ጥቃት ጋር እንደሚመሳሰሉ ማረጋገጣቸውን ያትታል። የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ግን የኬሚካል ጦር መሣሪያ ጥቅም ላይ አልዋለም ሲል ዘገባውን ውድቅ አድርጓል። አሜሪካን ጨምሮ የተለያዩ አገራት በትግራይ ጦርነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደተፈጸመ ይከሳሉ። ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶችም ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ እንዳልተቻለ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ እነዚህን ክሶች አይቀበልም። አሜሪካን ጨምሮ የተለያዩ አገራት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እየገቡ እንደሆነ ይገልጻል። በኢትዮጵያ ላይ... \n\nGive me a good title for the article above.
የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ የኬሚካል መሣሪያ ተጠቅሟል የሚለውን ዘገባ አስተባበለ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
400
የአካባቢው ባለስልጣናት ግድያው የተፈፀመው በአካባቢው ታጥቀው በሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ነው ማለታቸውን የሚናገሩት አቶ ግርማ ግለሰቦቹ በበርካታ ጥይት ተመትተው መሞታቸውን አስረድተዋል። አቶ ግርማ የድርጅታቸው ሠራተኞች የተገደሉብትን ሁኔታ ሲያስረዱ "አቶ ምስጋን ሥራ በመዘጋቱና ወደ ቤተሰቦቹ ለመሄድ በመፈለጉ እንዲሁም በነቀምት የትራንስፖርት እጥረት ስለነበር አቶ አሰፋ መኮንን በድርጅቱ መኪና እንዲሸኙት" መደረጉን ይገልፃሉ። አቶ አሰፋ የ10ኛ ክፍል ተማሪ የሆነውን ልጃቸውን ሳሙኤል አሰፋን ጭነው ወደ ጊምቢ ግለሰቡን ለመሸኘት እንደሄዱ ያስረዳሉ። "ከጊምቢ በኋላ ወደ ውስጥ ወደ ገንጂ መግባታቸውን በወቅቱ አላወቅንም ነበር" የሚሉት አቶ ግርማ ወደ ከተማ ሲቃረቡ የተኩስ ርምታ እንደተከፈተባቸው ተናግረዋል። "ምናልባት ከጊምቢ በኋላ ትራንስፖርት በማጣታቸው ምክንያት ወደ ውስጥ ለመዝለቅ ወስነው ይሆናል" ሲሉ ሁኔታው የተቀየረበትን አጋጣሚ ያስረዳሉ። ከሟቾቹ መካከል የሆኑት አቶ አሰፋም ሆኑ አቶ ምስጋኑ "በአካባቢው ማኅበረሰቡ ድረስ በመዝለቅ የሚያገለግሉ ነበሩ" ያሉት አቶ ግርማ፤ የአቶ ምስጋኑ የትውልድ አካባቢያቸው ጭምር መሆኑን ገልፀዋል። ታላቁ ተልዕኮ በኢትዮጵያ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ መንቀሳቀስ ከጀመረ አርባ ዓመት ሆኖታል የሚሉት ዳይሬክተሩ፤ "ድርጅታችን ከማንኛውም ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የራቀ ነው" በማለት ሠራተኞቻቸው ትኩረት ተደርጎባቸው መጠቃታቸውን እንደማያምኑ ይገልጻሉ። ምዕራብ ወለጋ ከ20 ዓመት በላይ ተንቀሳቅሰናል በማለትም ጥቃት ይደርስብናል የሚል ስጋት በሠራተኞቻቸውም ላይ እንደሌለ ያስረዳሉ። ግለሰቦቹ ተሳፍረውበት የነበረው መኪና በበርካታ ጥይት መመታቱን የሚናገሩት ዳይሬክተሩ ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰበት በአካባቢው ያለው የኮማንድ ፖስት ካምፕ ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል። አቶ ምስጋኑ ከትናንት በስቲያ በትውልድ መንደራቸው፣ አቶ አሠፋና ልጃቸው ደግሞ በትናንትናው ዕለት በጉደር ከተማ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈፅሟል ብለዋል። በምዕራብ ኦሮሚያ ከዚህ ቀደምም በተደጋጋሚ የመንግሥት ባለሥልጣናት ጨምሮ በተለያዩ ሰዎች ላይ ጥቃትና ግድያ ተፈጽሟል። አካባቢውም ከክልሉና ከፌደራል መንግሥቱ በተወጣጣ ኮማንድ ፖስት ስር ከሆነ ረጅም ጊዜ እንደሆነው ይታወቃል። \n\nGive me a good title for the article above.
ሦስት ሰዎች በምዕራብ ወለጋ በታጣቂዎች ተገደሉ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
243
ኦሊምፐስ ልክ እንደ ኒከን፣ ሶኒና ካነን ሁሉ በመላው ዓለም እውቅ ካሜራ ሆኖ ዘመናትን ተሻግሯል። በዓለም ግዙፍ ከሚባሉ ካሜራ አምራቾችም አንዱ ነበር። ከ84 ዓመታት በኋላ የካሜራ ምርቱን የሚመለከተውን ክፍል ለጃፓኑ ኢንዱስትሪያል ፓርትነርስ መሸጡ ተሰምቷል። ኩባንያው እንዳለው በዚህ ዘመን የካሜራ ቢዝነስ ምንም ሊያዋጣ አልቻለም። ምክንያቱ ደግሞ ዘመናዊ ካሜራ የተገጠመላቸው ዘመናዊ ስልኮች ገበያውን ማጥለቅለቃቸው ነው። ባለፉት ሦስት ዓመታት ምርት ላለማቆም በኪሳራ ሲንገታገት እንደነበረም ከኩባንያው ተገልጸዋል። ይህ የጃፓን ኩባንያ የመጀመሪያውን ኦሊመፐስ ካሜራ ምርቱን ለገበያ ያቀረበው በ1936 እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ነበር። ኩባንያው ከዚያ በኋላ ምርቱን እያሻሻለ አንድ ክፍለ ዘመን ሊያስቆጥር ጥቂት ዓመታት ሲቀሩት ነው በቃኝ ብሎ የካሜራ ምርቱን ለሌላ ድርጅት ያስተላለፈው። "ለኦሊምፐስ ካሜራ በመላው ዓለም ልዩ ፍቅር አለ" ይላል የአማተር ፎቶግራፊ መጽሔት አርታኢ ኒጀል አተርተን። በተለይ በ1970ዎቹ ኦሊመፐስ ካሜራ እነ ዴቪድ ቤይሌይ እና ሎርድ ሊችፊልድን በመሰሉ ዝነኛ ሰዎች ማስታወቂያ ይሰራለት ስለነበር በዓለም ደረጃ እውቅ ካሜራ ለመሆን አስችሎታል። "በጊዜው በጣም ትንሽ፣ በጣም የሚያማምሩ፣ በጣም ብርሃን ያላቸውና አጓጊ ነበሩ" ይላል የፎቶግራፍ መጽሔት አርታኢው ኒጀል አተርተን። የእጅ ካሜራዎች ገበያ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ በ84 ከመቶ ወድቋል። ድርጅቱ የኦሊምፐስ ካሜራ ምርት ክፍሉን ለሌላ የጃፓን ኩባንያ ይሽጠው እንጂ ኦሊምፐስ እንደ ኮርፖሬሽን አልፈረሰም። ኦሊምፐስ ካሜራን የገዛው የጃፓን ኢንዱስትሪያል ፓርትነርስም ምርቱን መቼ እንደሚቀጥል ፍንጭ አልሰጠም። ሆኖም ኦሊምፐስ ኮርፖሬሽን የዚህን ካሜራ ምርት ከ84 ዓመታት በኋ... Continue the article for another 4000 characters max:
ላ ማምረት ቢያቆምም ሌሎች ሌንሶችን፣ ማይክሮስኮፖችንና ለሕክምና የሚያገለግሉ ኢንዶስኮፖችን ማምረቱን ይቀጥላል። በኦሊምፐስ ካሜራ ምርት መቆምና ወደ ሌላ ኩባንያ መዛወር በርካታ የፎቶ ጥበብ ባለሞያዎች ሐዘናቸውን እየገለጹ ነው።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
226
ሰኞ ማታ 2 ሰዓት ገደማ በጉባ ወረዳ አቡጃር ቀበሌ ላይ ታጣቂዎች በተፈጸመው ጥቃት 14 ሰዎች መገደላቸውን እነሱም "የአማራ ተወላጆች ሲሆኑ ብዙዎቹም ከሰከላ አካባቢ የሄዱ ናቸው" ሲሉ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ግዛቸው ሙሉነህ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። "የታጠቀ የሽፍታ ቡድን ነው ጥቃቱን ያደረሰው። . . . በተቃደ መንገድ ነው የተገደሉት" በማለት ጥቃቱ የታሰበበትና "የብሔር ግጭት ለማስነሳት" ታስቦ የተፈጸመ እንደሆነም ተናግረዋል። ከጥቃቱ ፈጻሚዎች መካከል አንዳንዶቹ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር ጭምር ተኩስ መግጠማቸውን የጠቆሙት አቶ ግዛቸው፤ ገዳዮቹ ሳይያዙ ጫካ መግባተቻውን አስታውቀዋል። "አካባቢው ጫካ የበዛበት አካባቢ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለመያዝ ትንሽ የሚያስቸግር ሁኔታ አለ" በማለት ጥቃት ፈጻሚዎቹን ለመያዝ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል። ከጥቃቱ በኋላ የመከላከያ ሠራዊት ወደ አካባቢው መሰማራቱን አቶ ግዛቸው ጠቁመው፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥትም አስፈላጊውን ሥራ እያከናወነ በመሆኑ አሁን ላይ ስፍራው ከሞላ ጎደል ሠላም እየሆነ ነው ብለዋል። የአማራ እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ የክልላዊ መንግሥታት ከአሁን ቀደም የነበሩ መፈናቀሎችን በውይይት እና በመመካከከር "የአማራ ከልል ዋጋ ጭምር እየከፈለ የተፈናቀሉትን መልሰን እያቋቋምን ሠላም እና መረጋጋት በአካባቢው ነበር" ብለዋል። የአማራ መገናኛ ብዙህን ድርጅት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የጉባ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አሕመድ ኩምሳሪን ጠቅሶ እንደዘገበው ጥቃት የፈጸሙት የታጠቁ ሽፍቶች ናቸው። በጥቃቱም የ14 ሰዎች ሕይወት ማለፉንም አረጋግጠዋል፤ የቆሰሉት ከስድስት በላይ ሰዎችም ወደ ፓዌ ሆስፒታል ለሕክምና እንደተወሰዱም ዋና አስተዳዳሪው አረጋግጠዋል። ሽፍቶቹን ለመያዝም የክልሉ ፀረ ሽምቅ ኃይል ክትትል እያደረገ መሆኑን አስተዳዳሪው ጨምረው አስረድረተዋል። ሽፍቶቹ ከዚህ ቀደምም መኖሪያቸውን ጫካ ውስጥ በማድረግ ሚሊሻ እና የአካባቢ ሽማግሌዎችን ሲያፍኑ፣ ሲያንገላቱ እና መሣሪያም ሲነጥቁ የነበሩና በፀጥታ ኃይሎች የሚፈለጉ መሆናቸውን አቶ አሕመድ አስታውቀዋል፡፡ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ የአካባቢው ነዋሪ እንደተናገሩት "ወደ 100 የሚጠጉ እና ከሁለት ቀበሌ የተወጣጡ ናቸው" ጥቃቱን የፈጸሙት ይላሉ። ግለሰቡ እንደሚሉት ከክልል የመጡ ኃላፊዎች ወደ ቦታው ቢያቀኑም ጥቃት አድራሾቹ ከቦታ ቦታ ስለሚንቀሳቀሱ ማግኘት አልተቻለም ብለዋል። በጥቃቱ ከሞቱት ሰዎች መካከል በትላንትናው እለት ብር ተዋጥቶ የ11ዱ አስከሬን ወደ ሰከላ መሸኘቱንም ግለሰቡ ለቢቢሲ ተናግረው፤ የመቁሰል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ደግሞ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን እንደሰሙ ገልፈዋል። ከጉባ ከተማ 54 ኪሎ ሜትር አካባቢ ርቆ በሚገኝ ቦታ ደረሰ በተባለው ጥቃት ምክንያት ከ50 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ተፈናቅለው ወደ ከተማው መግባታቸውም ተሰምቷል። ግለሰቡ ጨምረውም ጫካ ውስጥ አድረው በእግር የሚጓዙ ሰዎች መኖራቸውን ጠቅሰው በዚህም የተፈናቃዮች ቁጥር ሊጨምር ይችላል ብለዋል። ሕዝቡ ለተፈናቃዮች ከሚያደርገው ድጋፍ በተጨማሪ የክልሉ መንግስትም 30 ኩንታል ስንዴ መስጠቱን ነግረውናል። "ጥቃት አድራሾቹ ከነገ ዛሬ ይመጣሉ እየተባለ ሰዉ ስጋት አለበት እንጂ እስካሁን ሠላም ነው" ያሉት ነዋሪው በጉባ ከተማ የተወሰኑ የመከላከያ ሠራዊት አባላት መግባታቸውንም ጠቁመዋል። በአካባቢው ከአንድ ዓመት በፊት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት በበተመሳሳይ ጥቃት ካለፈ በኋላ፤ የአሁኑ ጥቃት... \n\nGive me a good title for the article above.
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ 14 ሰዎችን የገደሉ ታጣቂዎች አየተፈለጉ ነው
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
403
Doc to summarize: ባት ሚትዝቫህ የሚባለው አንዲት ታዳጊ አስራ ሁለት አመት ሲሞላትና፤ በእምነቱም ዘንድ ነፍስ ማወቋ ሲረጋገጥ፤ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሱትን የሃይማኖቱን ህግጋትም ሆነ ትእዛዝ መፈፀም የሚያስችላትን እድሜ ማረጋገጥ የምትችልበትን ቀን የሚከበርበት ነው። •ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም •"ወደ እናት ሃገራችን እስራኤል ውሰዱን" ለቲፋኒ ሃዲሽ ግን በአርባኛ አመቷ ሲሆን ይህንን እለት ያከበረችው፤ በኔትፍሊክስም ለእይታ በበቃው ብላክ ሚትዝፋህ (የጥቁር ሚትዝፋህ) የይሁዳዊነት መሰረቷን ስታከብር የሚያሳይ ነው። ጉዞዋ ብዙ ጥቁር አይሁዳውያን ትልቅ ከሆኑ በኋላ ዘራቸው ከዛ መሆኑን ሲያውቁ የሚያደርጉትን እንዲሁም የአይሁድ እምነትን በትልቅነታቸው ሲቀበሉ የሚያደርጉትን ጉዞ ያንፀባርቃል። ቲፋኒ ኤርትራዊና አይሁዳዊ አባቷን ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኘችው በ27 አመቷ ነው። ነገር ግን ወዲያው ይሁዳዊነቷን አልተቀበለችም፤ የዲኤንኤ ምርመራ ማድረጓን ተከትሎ ነው ስረ መሰረቷን የተቀበለችው። የእብራይስጥ ቋንቋን እንዲሁም መፅሃፈ ቶራህን ማጥናት ጀመረች፤ ባት ሚትዝቫህን ያከበረችበትንም ምክንያት ስትናገር አፍሪካዊነቷን እንዲሁም ይሁዳዊነት መሰረት ለማክበር ነው። ቲፋኒ ይህንን ማድረጓም ብዙ አፍሪካዊ አሜሪካውያን የዘር ግንዳቸውን እንዲፈልጉ ሊያበረታታቸው እንዲሁም ሊያነሳሳቸው እንደሚችል ነው። •በኢትዮጵያ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያን ወደ ፅዮን ውሰዱን ተማፅኖ የአይሁዳዊነት መንገዶች በተለምዶ ይሁዳዊነት በዘር የሚተላለፍ፤ አንድ ሰው አያቱ ወይም ቤተሰቡ የዘር ግንድ ከዛ የሚመዘዝ ከሆነ ከእምነቱ ጋር ብዙዎች ግንኙነት ይፈጥራሉ። አንዳንዶች ደግሞ የዘር ግንዳቸው ከዛ የሚመዘዝ ባይሆንም ይሁዳዊነትን በራስ በመነሳሳት የሚቀበሉ አሉ። በአፍሪካ ውስጥ ያሉ የአይሁዳውያንን ቁጥር ማወቅ ከባድ እንደሆነ የብላክ ጂውስ ኦፍ አፍሪካ መፅሃፍ ደራሲ ዶ/ር ኤዲት ብሩደር ይናገራሉ። "በአፍሪካ ውስጥ ከሌላው አለም ጋር አንድ አይነት የሆነ ይሁዳዊነት አይደለም፤ በተፃራሪው የሚቀያየር ነው" ብለዋል። በአፍሪካ ውስጥ ከፍተኛ የይሁዲውያን የህዝብ ቁጥር ያለው በደቡብ አፍሪካ ሲሆን ብዙዎቹም ቤተሰቦቻቸው ከአውሮፓ የተሰደዱ ናቸው። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያንንም በሌላው አለም ማንነታቸው ሳይታወቅ ለዘመናት የኖሩ ሲሆን በጎርጎሳውያኑ 1975 በእስራኤል መንግሥት እውቅና ተሰጥቷቸዋል። አብዛኛዎቹ ወደ አርባ ሺ የሚገመቱት በጎርጎሳውያኑ 1970-1991 ባለው ጊዜ በምስጢራዊ ዘመቻዎች ወደ እስራኤል እንዲመጡ ተደርገዋል። አሁንም ቢሆን በአህጉሪቷ የተለያዩ ክፍሎች ጥቁር ይሁዳውያን የሚገኙ ሲሆን፤ አንዳንዶቹም ማህበረሰቦች በተለያየ ደረጃ እውቅና አግኝተዋል። እንደ ቲፋኒ ያሉት የዘር ግንዳቸውን በዲኤንኤ ማረጋገጥ የቻሉ ሲሆን እንደ ሚካኤል ሎሞቴ ያሉት ደግሞ የይሁዲነት ማንነታቸውን በሌላ መንገድ ነው ማወቅ የቻሉት። በጎርጎሳውያኑ 1960ዎቹ ነው በእንግሊዝ ሰሜናዊ ምስራቅ በምትገኘው የሁል ከተማ ያደገው፤ ሚካኤል ሎሞቴ ስለ ጉዞው ለቢቢሲ ተናግሯል። ከነጭ እንግሊዛዊ እናትና ከጥቁር ጋናዊ አባት የተወለደው ሚካኤል ሁለቱም ወላጆቹ ይሁዳውያን ናቸው። ስለ ቤተሰቦቹ ማንነትም ሆነ መሰረት ጎርመስ እስኪል ድረስ የሚያውቀው ታሪክ አልነበረም። •"ማርታ፣ ለምን ለምን ሞተች?" "ቤታቸው ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራት ከጋና መሰረቱ የተመዘዙ ባህሎች ይመስሉኝ ነበር" በማለት ለቢቢሲ ተናግሯል። አባቱ ጭንቅላታቸው ላይ ትንሽ ቆብ ያደርጉ ነበር፤ በእብራይስጥ ቋንቋም ያወሩ ነበር። "ስለ ይሁዳውያንም ሆነ አይሁዶች ምንም ተብለን...\nSummary in the same language as the doc:
የዘር ግንዷ ከኤርትራና ከአሜሪካ የሚመዘዘው ተዋናይቷ ቲፋኒ ሃዲሽ በአይሁዳውያን እምነት ዘንድ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው ባት ሚትዝቫህን አክብራለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
398
በተገላቢጦሽ በብራዚል፣ እስራኤልና ጣሊያን መምህራን ከተማሪዎቻቸው ክብርን ለማግኘት እንኳ ቢናፍቁ ምኞታቸውን ውሃ ይበላዋል እንጂ አያገኟትም። እንግሊዝ ከአሜሪካ ከፈረንሳይና ከጀርመን ተሽላ በደረጃ ከተቀመጡት 35 ሀገራት ዝርዝር ውስጥ መካተት ችላለች። • ጡረተኛው የፍቅር አጋር ለማግኘት በማሰብ እድሜውን ለማስቀነስ ፍርድ ቤት ሄደ • ትራምፕ ጠቅላይ አቃቢ ሕጉን አባረሩ ተማሪዎች ለመምህራኖቻቸው ያላቸው ክብርን በተመለከተ ከተጠየቁ 35 ሺህ ሰዎች መካከል በርካቶች ከሁሉም አናት ላይ ቁጭ ያደረጓት ቻይና ናት። በአውሮጳና በደቡብ አሜሪካ "በአጠቃላይ ተማሪዎች መምህራኖቻቸውን አያከብሩም የሚል አመለካከት አለ" ይሁን እንጂ ተማሪዎች ለመምህራኖቻቸው ያላቸው ክብር እንደ ደቡብ ኮሪያና ሲንጋፖር ባሉ የኤዢያ ሀገራት ጠንካራ ነው። በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ ተማሪዎችም ዓለም አቀፍ ፈተናዎች ላይ ሲቀመጡ ተፎካካሪዎቻቸውን ሲዘርሩ ነው የሚስተዋለው። ጥናቱን ያካሄዱት ባለሙያዎችም እንዳሉት ለመምህርነት ክብር ባለበት ስፍራ ብቃቱ እና ተሰጥኦው ያላቸውን መምህራን በማምጣት የተማሪዎቹን ተወዳዳሪነት ከፍ ማድረግ እንደሚያስችል ያሳያል ብለዋል። የመምህርነት ሙያን ተወዳጅ መሆኑን ለማሳየት ከተጠየቁት ጉዳዮች መካከል ወላጆች ለልጆቻቸው መምህርነትን እንደሙያ እንዲቀበሉት ይነግሯቸዋል ወይ የሚለው ነው። በቻይና፣ ሕንድና ጋና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወላጆች ልጆቻቸው መምህር እንዲሆኑ ይነግሯቸዋል። ወላጆች ለመምህራን ያላቸው አመለካከትም በጥናቱ ተካትቷል። በጥናቱ ከተካተቱ ሀገራት መካከል በርካታ ወላጆች የመምህራን የስራ ሰዓትን ዝቅ አድርገው ይመለከታሉ። ይህ መምህራን ረጅም ሰዓት በሚሰሩበት ኒው ዚላንድም ሆነ ዝቅተኛ ሰዓት በሚሰሩበት ፓናማና ግብፅ ተመሳሳ... Continue the article for another 4000 characters max:
ይ ነው። በትምህርት ስርዓታቸው የላቁ በተባሉት ካናዳና ፊንላድ የሚገኙ መምህራን ትንሽ ሰዓት ቢሰሩም ወላጆች ግን ረጅም ሰዓት እንደሚሰሩ ያስባሉ። መምህራን የሚከበሩባቸው ሃገራት በደረጃ 1. ቻይና 2. ማሊዢያ 3. ታይዋን 4. ሩሲያ 5. ኢንዶኔዢያ 6. ደቡብ ኮሪያ 7. ቱርክ 8. ህንድ 9. ኒውዚላንድ 10. ሲንጋፖር
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
234
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ትግራይ ፡ አቦይ ስብሐት ነጋ ማን ናቸው?\nSummary: ለሦስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ አገሪቱን በመራው ኢህአዴግ ውስጥ አድራጊ ፈጣሪ የነበረው የህወሓት ቀደምት ታጋይና መሪ እንዲሁም ቁልፍ ሰው የነበሩት አቶ ስብሐት ነጋ በፌደራል መንግሥቱ ሲፈለጉ ከቆዩት ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ።\nArticle (Max 500 characters):
በጥቅምት ወር ማብቂያ ላይ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ መንግሥት ለግጭቱና ለቀውሱ ዋነኛ ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን የህወሓት ፖለቲካዊና ወታደራዊ አመራሮችን ለመያዝ የእስር ማዘዣ ከወጣባቸው ሰዎች መካከል አቦይ ስብሐት ይገኙበት ነበር። ከባላባት ቤተሰብ የወጡት የ86 ዓመቱ አዛውንት አቦይ ስብሐት ነጋ መምህር፣ የመንግሥት ሠራተኛ፣ ታጋይ፣ የህወሓት ሊቀመንበር፣ እንዲሁም በኢህአዴግና በኢትዮጵያ መንግሥት ውስጥ ተደማጭና ተጽእኖ ፈጣሪ ሆነው ለአስርታት ቆይተው ነበር። አቦይ ስብሐት ከዚህ ሁሉ ባሻገር በአገሪቱ ኢኮኖሚና የውጭ ጉዳይ ላይ ጉልህ ተጽዕኖ ያላቸውን ተቋማትን ለመምራትም ችለዋል። ከእነዚህም መካከል ብዙ ሲባልላቸው የነበሩትንና ህወሓት የትግራይ ሕዝብ ንብረት ናቸው ይላቸው የነበሩትን ግዙፎቹን የኤፈርት ድርጅቶችን ለዓመታት አስተዳድረዋል። በተጨማሪም
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
159
Doc to summarize: ይህ አየር ማረፊያ በዓለም ስራ ከሚበዛባቸው አንዱ ሲሆን በቀንም ውስጥ ከ250 ሺ መንገደኞች በላይ እንዲሁም 2500 በረራዎችን ያስተናግዳል። ተጓዦቹ ለሰዓታትም ያህል ጥቅጥቅ ባለ ጨለማ በተዋጠው አውሮፕላን ማረፊያና በአውሮፕላን ውስጥ ተቀምጠው ነበር። በአየር ማረፊያው እንዲያርፉ እቅድ ተይዞላቸው የነበሩ በረራዎች ወደ ሌላ አየር መንገድ አቅጣጫቸውን እንዲቀለብሱ ወይም መውጫ አየር ማረፊያው ላይ እንዲያርፉ ተደርገዋል። አየር ማረፊያው ባወጣውም መግለጫው እሁድ ዕለት ከ12 ሰዓት በኋላ ያጋጠመ ነው ብለዋል። ለአየር መንገዱ የመብራት አቅርቦት የሚሰጠው ጆርጂያ ፓወር በበኩላቸው በመሬት ስር እሳት ተነስቶ ሳይሆን እንዳልቀረ ያምናሉ። እሳቱ የተነሳበት ምክንያት እንደማያውቁና እሁድ ሌሊትም መብራት ይመለሳል ብለዋል። በረራዎቹን የሚቆጣጠረው ማማ በትክክለኛ መንገድ እየሰራ ቢሆንም ብዙዎቹ አየር መንገዶች እንደ ዩናይትድ፣ሳውዝዌስትና የአሜሪካው አየር መንገድ በዕለቱ ስራ ሙሉ በሙሉ አቋርጠዋል። በተለያዩ ድረ-ገፆችም የታዩ ፎቶዎች መንገደኞች በጨለማ ውስጥ ሲጠብቁ አሳይተዋል። የዴልታ አየር መንገድ በትዊተር ገፁ እንዳሰፈረው ያረፉ መንገደኞችን ለማስወረድ ቢሞክሩም የነበሩት በሮች ትንሽ በመሆናቸው እክል እንደፈጠረባቸው ገልፀዋል። የአካባቢው ፖሊስ ሁኔታውን ለማረጋጋት ተጨማሪ ፖሊሶች እንደላኩ ገልፀዋል። አትላንታ 80% የሚሆነው ከአሜሪካ ህዝብ በሁለት ሰዓት በረራ መገኘቷ በሀገሪቷ ተመራጭ አየር መንገድ እንዲሁም ከሌላ ሀገር ለሚመጡትም ዋነኛ አየር መንገድ ሆኖም ያገለግላል። \nSummary in the same language as the doc:
በአትላንታዋ ሀርትስፊልድ ጃክሰን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መብራት በመቋረጡ ምክንያት ጣቢያው ግማሽ በግማሽ እንዲዘጋና በረራዎችም በከፍተኛው መዘግየት እንዲያጋጥማቸው ምክንያት ሆኗል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
194
Doc to summarize: በማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች በስፋት ሲዘዋወሩ በነበሩ ቪዲዮዎች ላይ እንደታየው ብሪታኒያ ውስጥ በሚገኙት በርሚንግሐምና መርሲሳይድ ከተሞች ውስጥ የሞባይል ግንኙነት ማማዎች በእሳት ሲጋዩ ታይተዋል። ይህንን ተከትሎ የሴራ ንድፈ ሐሳብን በመመርኮዝ ዘመናዊው የአምስተኛው ትውልድ [5ጂ] ቴክኖሎጂ ለኮሮናቫይረስ መሰራጨት ምክንያት ሆኗል የሚለው ክስ በሳይንስ ባለሙያዎች ሐሰት ተብሎ ተወግዟል። አዲሱ ቴክኖሎጂ በሽታውን እያስተላላፈ ነው የሚሉ መላምቶችን የያዙ መልዕክቶች ዕውቅና ባገኙና በመቶ ሺህዎች ተከታይ ባሏቸው የፌስቡክ፣ የዩቲዩብና የኢንስታግራም አካውቶች በኩል ሳይቀር በስፋት ሲሰራጩ ነበር። ነገር ግን ሳይንቲስቶች ይህ በኮቪድ-19 እና በ5ጂ አገልግሎት መካከል አለ የተባለው ግንኙነት "ፍጹም የማይረባ" ከመሆኑ በተጨማሪ ከሥነ ፍጥረት እሳቤ አኳያም ሊሆን የማይችል ነው ሲሉ አጣጥለውታል። የሴራ ንድፈ ሐሳብን የሬዲዮ ሞገዶችን በመጠቀም ለሞባይል ስልክ አገልግሎት የሚውለውን የ5ጂ ቴክኖሎጂ በስፋት እየተሰራጨ ላለው የኮሮናቫይረስ ተጠያቂ በማድረግ ይህንን ሐሰተኛ መረጃ በስፋት እያሰራጩ ያሉት ሰዎች የሴራ ንድፈ ሐሳብን መሰረት አድርገው ነው። ይህ ወሬ መሰራጨት የጀመረው በጥር ወር መጨረሻ አካባቢ የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ታማሚ አሜሪካ ውስጥ በተገኘበት ሰሞን ሲሆን፤ ክስተቱ ከ5ጂ ጋር ግንኙነት እንዳለው በፌስቡክ በኩል ነበር ሲወራ የነበረው። የሚሰራጨውም ወሬ ሁለት ገጽታ የነበረው ሲሆን አንደኛው 5ጂ የተፈጥሮ በሽታን የመከላከያ አቅምን በመቀነስ ሰዎችን ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ ያደርጋል የሚሉ ናቸው። ሌሎቹ ደግሞ ቫይረሱ በቀጥታ በ5ጂ ቴክኖሎጂ በኩል ይተላለፋል ሲሉ ያልተረጋገጡ መልዕክቶችን በስፋት አሰራጭተዋል። በሬዲንግ ዩኒቨርስቲ የሥነ ህይወት ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶክትር ሳይመን ክላርክ ግን እነዚህን ሁለት ሐሳቦች "ሙሉ ለሙሉ የማይረቡ" ሲሉ አጣጥለዋቸዋል። "5ጂ የሰዎችን በሽታን የመከላከል አቅም ይቀንሳል የሚለው ሐሳብም ለንግግር የሚበቃ አይደለም" ይላሉ ዶክተር ክላርክ። "የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅማችን በተለያዩ ምክንያቶች ዝቅ ሊል ይችላል፤ አንድቀን ሲደክመን ሌላ ጊዜ ደግሞ ጥሩ ምግብ ሳናገኝ ስንቀር መዋዠቁ አይቀርም። ይህም ትልቅ ነው የሚባል ባይሆንም በቫይረሱ ለመያዝ ተጋላጭ ሊያደርግን ይችላል። "በእርግጥ የራዲዮ ሞገዶች ጠንካራ በሚሆኑበት ጊዜ የሰውነታችን በሽታን የመከላከል ሥርዓት በአግባቡ ሥራውን ሊያከናውን አይችልም። ነገር ግን የ5ጂ የራዲዮ ሞገድ በጣም ዝቅተኛ ስለሆነ በሽታን የመከላከል ሥርዓታችንን ሊያስተጓጉል የሚችልበት አቅም የለውም። በዚህም ዙሪያ በርካታ ጥናቶች ተሰርተዋል።" የቫይረሱ ተፈጥሮና ባህሪይ በብሪስቶል ዩኒቨርስቲ የህጻናት ህክምና ፕሪፌሰር የሆኑት አዳም ፊን እንደሚሉት ደግሞ የ5ጂ ቴክኖሎጂ ቫይረሱን ያስተላልፋል የሚባለው ነገር ፈጽሞ የማይሆን ነገር እንደሆነ ተናግረዋል። "ኮሮናቫይረስ ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ ይታወቃል። ቫይረስና ለሞባይል እንዲሁም ለኢንትርኔት ግንኙነት የሚያገለግለው ኤሌክትሮማግኔቲክ ሞገድ በአሰራራቸው የተለያዩ ነገሮች ናቸው" ብለዋል። ከ5ጂ ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ የሚወራው ነገር ትክክል እንዳልሆነ እንደማሳያነት ከተጠቀሱት ምሳሌዎች መካከል፤ በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ የኮሮናቫይረስ በስፋት የተሰራጨባቸው ከተሞች ገና የ5ጂ አገልግሎትን ያላገኙ ናቸው። በተጨማሪም በበሽታው ክፉኛ ከተጠቁት አገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢራን ቴክኖሎጂውን ሥራ ላይ ለማዋል ገና ጥረት እያደረገች ነው። የ5ጂ ቴክኖሎጂን በተመለከተ የኮሮናቫይረስ ከመምጣቱ ቀደም ብሎ...\nSummary in the same language as the doc:
የሞባይል ስልክ አገልግሎትን ፈጣንና ዘመናዊ ያደርገዋል ተብሎ የታመነበት የአምስተኛው ትውልድ [5ጂ] ቴክኖሎጂ የኮሮናቫይረስን እያሰራጨ ነው በሚል በተናፈሰው ወሬ ምክንያት በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
407
Title: "የጠቅላይ ሚኒስትሩና የመከላከያ ሚኒስትሩ መቃቃር ውሎ አድሯል" የቱለማ አባ ገዳ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
"እነዚህ የአባ ገዳ ልጆች በፊት ምን ያህል ይቀራረቡ እንደነበር እየተራራቁ እንዳሉ የሰማነው ከአምስት ወር በፊት ነው" የሚሉት አባ ገዳ ጎበና ይህ ለኦሮሞ ህዝብ ጥሩ እንዳልሆነ ትግሉንም ወደ ኋላ እንደሚመልስ ስጋታቸውን ይገልፃሉ። አባ ገዳ ጎበና እንደሚሉት ሁለቱ መሪዎች መካከል ንፋስ መግባቱን ሲሰሙ ከኦሮሞ ምሁራን፣ የሃይማኖት መሪዎችና አባ ገዳዎችም አንድ ላይ ሆነው ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይንም ሆነ መከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማን በተናጠልም ሆነ አንድ ላይ ለማግኘት ያደረጉት ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል። ያለፈው አልፏል አሁንም ወደፊት የሚቀር ብዙ ስለሆነ ሁቱንም ማግኘት አስፈላጊ ነው ብለው እንደሚያስቡም ገልፀዋል አባ ገዳው። በመሪዎቹ ዘንድ የእናንተ ተሰሚነት ምን ያህል ነው? የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው አባ ገዳ ጎበና "ለኦሮሞ ህዝብ እንዳላቸው ቅርበት የሚቀበሉትም የማይቀበሉትም አለ። አባ ገዳዎችን የሚፈልጉበት፣ የሚጠቀሙበትና የሚንቁበት ቦታ እንዳለ ለማንም ግልፅ ነው" ነበር መልሳቸው። በመጨረሻም 'እንኳንስ አብሮ የሚሰራ ሰው እግር እና እግር እንኳ ይጋጫል' የሚሉት አባ ገዳ ጎበና ችግሩ ይፈታል የሚል ተስፋ እንዳላቸው ገልፀዋል። የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትርና የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ፤ የኢሕአዴግን ውህደት እንደማያምኑበት ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ መግለፃቸው ይታወቃል። "መዋሀዱ ትክክል አይደለም። ከሆነም በችኮላ መሆን የለበትም፤ ወቅቱም አይደለም" ያሉት አቶ ለማ፤ በመደመር ፍልስፍናም እንደማይስማሙ ከራድዮ ጣቢያው ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ መናገራቸው ተዘግቧል። አቶ ለማ፤ የኢሕአዴግ ምክር ቤት የፓርቲዎችን ውህደት ባፀደቀ ጊዜ የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ተገኝተው እንደነበር አስታውቀው ስለ ሂደቱ ግን ለጣቢያው ከማብራራት ተቆጥበዋል። አቶ ለማ መደመርን የተቃወሙበትን ምክንያት ለቪኦኤ ሲያስረዱም፤ በአጠቃላይ ከመጀመሪያ ጀምሮ እስከ መጨረሻ ድረስ የፓርቲዎች ውህደትን በተመለከተ የተለየ ሀሳብ እንዳላቸው ተናግረዋል። • ህወሓት ከኢህአዴግ ለመፋታት ቆርጧል? • በምዕራብ ኦሮሚያ በ12 ወራት ቢያንስ 8 የአካባቢው ባለስልጣናት ተገድለዋል • የሲዳማ ሕዝበ-ውሳኔ፡ አዲስ ክልል፤ አዲስ ፈተና?
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
265
ኪም ጆንግ ኡን ኪም ጆንግ-ኡን "በጠና ታመዋል"፣ "በሞት እና በህይወት መካከል ይገኛሉ" ወይም "ከቀዶ ህክምና በኋላ እያገገሙ ነው" የሚሉ ዜናዎች ትክክለኛነትን ማረጋገጥ ወትሮም ቢሆን እጅጉን ከባድ ናቸው። ይሁን እንጂ የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣናት የ36 ዓመቱ ኪም ጆንግ-ኡን በጠና ስለመታመማሳቸው ከሰሜን ኮሪያ ምንም አይነት ምልክቶች አልታዩም ብለዋል። የኪም ጆንግ-ኡን ጤናን በማስመልከትም የሚወጡ መሰል ዜናዎች በርካታ መሆናቸውን ተጠቅሷል። የኪም የጤና መቃወስ ዜና መናፈስ እንዴት ጀመረ? ከአንድ ሳምንት በፊት ሚያዚያ 7 ኪም ጆንግ ኡን የአያታቸውን የልደት ዝግጅት ሳይታደሙ ቀርተዋል። ይህ በዓል የአገሪቱ መስራች እንደሆኑ የሚታሰቡ ግለሰብ ልደት እንደመሆኑ ትልቅ ትኩረት የሚሰጠው ዝግጅት ነው። ኪም ጆንግ-ኡን ከዚህ ቀደም ሳይታደሙ ቀርተው አያውቅም - ብርቱ ጉዳይ ካልገጠማቸው በቀር አይቀሩም። ኪም በዝግጅቱ ሳይገኙ መቅረታቸው በበርካቶች ዘንድ እንዴት? ለምን የሚሉ ጥያቄዎች እንዲነሱ አደረጉ። ኪም ለመጨረሻ ጊዜ በብሔራዊ ጣቢያው የታዩት ሚያዚያ 4 ላይ ነበር። በቴሌቪዥን ሲታዩ እንደተለመደው ዘና ብለው ነበር። ከዚያ በኋላ ግን ኪም በአደባባይ ሳይታዩ ቀሩ። ባሳለፍነው ሳምንት ሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ሙከራ አድርጋ ነበር። የአገሪቱ ቴሌቪዥን ጣቢያ በዘገበበት ወቅት የኪም ጆንግ-ኡንን ስም አልጠቀሰም። ምስላቸውንም አላሳየም። ከዚህ ቀደም ሰሜን ኮሪያ መሰል ወታደራዊ ሙከራዎችን ስታካሂድ ኪም በቴሌቪዥን መስኮት ይታዩ ነበር። በአያታቸው የልደት በኣል ላይ ባለመታየታቸው ነበር ወሬው መናፈስ የጀመረው የኪም በጽኑ የምታመም ዜና ኪም ጆንግ-ኡን በጽኑ የመታመማቸው ዜና ቅድሞ የተዘገበው ከሰሜን ኮሪያ ሸሽተው መኖሪያቸውን ደቡብ ኮሪያ ባ... Continue the article for another 4000 characters max:
ደረጉ ሰዎች በሚመራ እንድ ድረ-ገጽ ላይ ነበር። 'ዴይሊ ኤንኬ' የተሰኘው ድረ-ገጽ አገኘሁት ባለው መረጃ መሠረት የሰሜን ኮሪያው መሪ በልብ ህመም እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ከዚህ በተጨማሪም መገናኛ ብዙሃን ኪም ጆንግ ኡን አብዝተው ሲጋራ በማጨሳቸው፣ ከልክ ባለፈ ውፍረት እና ከሥራ ጫና ጋር ተያይዞ ለልብ ህመም ተጋልጠዋል እያሉ ነው። ይሁን እንጂ የደቡብ ኮሪያ መንግሥት መግለጫ እና በቻይና ደኅንነት ውስጥ ያሉ ምንጮች ለሬውተርስ እንደተናገሩት የኪም ጆንግ-ኡን ጤና እክል ገጥሞታል መባሉ ስህተት ነው። ይህ በእንዲህ እንዳለ እስካሁን ድረስ የትኛውም አካል ኪም ጆንግ-ኡን የልብ ቀዶ ህክምና አላደረጉም አላላም። የደቡብ ኮሪያ መንግሥትም ሆነ የቻይና ደኅንነት ምንጮች ያሉት የሰሜን ኮሪያው መሪ "በጽኑ ታመዋል" የሚለው ዜና ሐሰት ነው። ኪም ጆንግ-ኡን 'ሲሰወሩ' ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም። እአአ 2014 ላይ ኪም ጆንግ-ኡን ለ40 ቀናት ሳይታዩ ቆይተው ነበር። ይህም በሕዝቡ ዘንድ ኪም ጆንግ-ኡን በተቀናቃኛቸው መፈንቅለ መንግሥት ተከናውኖባቸውዋል የሚል ወሬ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ነገር ግን ከዚያ ብዙ ሳይቆዩ ከዘራ ይዘው የሚታዩበት ምስል ላይ ደህና መሆናቸው ለሕዝብ ቀረበ። ኪም ጆንግ-ኡንን ሊተካ የሚችለው ማነው? ሰሜን ኮሪያ ውስጥ አንዳች ነገር ቢከሰት ኪም ጆንግ-ኡንን ሊተካ የሚችለው ማን እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ኪም ጆንግ-ኡን ከአባታቸው ሞት በኋላ ወደ ሥልጣን ከመምጣታቸው በፊት በአባታቸው ለበርካታ ዓመታት ለስልጣን ሲኮተኮቱ ቆየረተዋል። ምናልባት ኪም ጆንግ-ኡን አገር ማስተዳደር ባይችሉ፤ የኪም እህት ኪም ዮ-ዮንግ ወንድሟን ልትተካ ትችል ይሆናል። ኪም ዮ-ዮንግ ከወንድሟ ጎን ሆና በወሳኝ ስብሰባዎች ላይ ስትሳተፍ ትታያለች።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
404
Title: በአፍሪካ ኮቪድ-19ን እንዴት መቆጣጠር ተቻለ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎች የቫይረሱ ስርጭት የቀነሰባቸው ምክንያቶች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ባለሙያዎቹ በምክንያትነት ከጠቀሷቸው መካከል የአህጉሪቷ ነዋሪዎች ወጣት መሆናቸው፣ ሞቃታማ የአየር ንብረት፣ ከዚህ ቀደም የዳበረ በሽታ የመከላከል አቅም መኖሩ እና በከተማ ቀመስ አካባቢዎች ጥቂት ሕዝብ መኖሩ ይጠቅሳሉ። የዓለም ጤና ድርጅት ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገ እስከ 190,000 ሰዎች ሊሞቱ ይችላሉ ብሎ መላ ምት ቢያስቀምጥም በርካታ የአፍሪካ አገሮች የወረርሽኙን ስርጭት መቆጣጠር ችለዋል። አህጉሪቱ እንዴት በሽታውን መቆጣጠር እንደተቻለ በተደረገው የዓለም ጤና ድርጅት ባለሙያዎች ውይይት ላይ እንደተገለጸው ወረርሽኙ በሌሎች የዓለም ክፍሎች ካሳየው የተለየ ባህሪ በአፍሪካ ታይቷል። የዓለም ጤና ድርጅት የአፍረካ ኃላፊ ዶ/ር ማቲሺዲሶ ሞይቲን ጨምሮ ሌሎችም ባለሙያዎች በተገኙበት ውይይት እንደተጠቀሰው ከሆነ፤ የወረርሽኙ ስርጭት ሲጀመር እንቅስቃሴ ላይ ገደብ መጣሉ ውጤት አሳይቷል። ከሌሎች አህጉሮች አንጻር አፍሪካ ውስጥ ገደብ የተጣለው ቀድሞ ነበር። ይህም በርካታ አገሮች ላይ የምጣኔ ሀብት ጫና ማሳደሩ አልቀረም። በአፍሪካ አብላጫውን ቁጥር የሚይዙት ወጣቶች ናቸው። ኮሮናቫይረስ በግንባር ቀደምነት የሚያጠቃው ደግሞ አረጋውያንን ነው። የአውሮፓ አገራትን በማነጻጸሪያነት ብንወስድ፤ ሰዎች እድሜያቸው ሲገፋ አረጋውያን ማቆያ ውስጥ ይገባሉ። በአፍሪካ ግን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ይኖራሉ። ይህ አኗኗር የበሽታውን ስርጭት ከቀነሱ ምክንያቶች አንዱ ሊሆን እንደሚችል ባለሙያዎቹ ተናግረዋል። ሌላው ምክንያት በርካታ ሰዎች በከተማ ስለሚኖሩ በሽታው ወደ ገጠር እንዳይሰራጭ መገታቱ ነው። የመሠረተ ልማት ዝርጋታው ውስን በመሆኑም ሰዎች ከቦታ ቦታ እንዳልተዘዋወሩ ተጠቅሷል። ዶ/ር ማቲሺዲሶ እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም እንደ ኢቦላ ያሉ ወረርሽኞችን ለማስወገድ የተደረገው እንቅስቃሴ ኮቪድ-19ን በመከላከል ረገድ ጠቃሚ ሆኗል። ሆኖም ግን ወረርሽኙ በአህጉሪቱ ላይ ያሳደረውን ተጽዕኖ ለመፈተሽ ጥናት እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል። በአፍሪካ ከ1.4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ 34,000 ሞተዋል። አንድ ሚሊዮን ሰዎች ደግሞ አገግመዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
243
Content: በወላዶች ክፍል ላይ በተሰነዘረው በዚህ ጥቃት እናቶች፣ ጨቅላ ህጻናት እና ነርሶችን ጨምሮ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 24 የደረሰ ሲሆን በርካቶች መቁሰላቸውን የአገሪቱ ጤና ሚንስትር ተናግረዋው ነበር። ከዚህ ጥቃት ቀጥሎ በነበረው ቀንም፤ አንድ የቀብር ሥነ ሥርዓትን ታድመው በነበሩ ሰዎች ላይ አንድ አጥፍቶ ጠፊ እራሱን በቦምብ አጋይቶ ለሌሎች 34 ሰዎች ሞት ምክንያት ሆኗል። በፖሊስ አዛዡ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ለተፈጸመው ጥቃት አይኤስ ኃላፊነቱን እውስዳለሁ ብሏል። እስካሁን ኃላፊነቱን የወሰደ አካል ባልተገኘለት የሆስፒታሉ ጥቃት ከሞቱት በርካታ ሰዎች ባሻገር በርካቶች ሲቆስሉ አንዲት አራስ በሁለት ጥይት ተመትታ ተርፋለች። እናቶችን ኢላማ ባደረገው በዚህ የካቡል ሆስፒታል ጥቃት 16 ወላዶች ተገድለዋል። ከሟቾቹ መካከል የጨቅላዋ አሚና እናት ትገኝበታለች። ጨቅላዋ አሚና ግን ሁለት ጊዜ በጥይት ብትመታም በህይወት መትረፍ ችላለች። የአሚና አባት የነበረውን ሁኔታ ሲያስታውሱ፤ ታጣቂዎች ሆስፒታሉ ላይ ጥቃት መሰንዘር ሲጀምሩ አሚና ገና መወለዷ ነበር። ታጣቂዎቹ ወደ ሆስፒታሉ ዘልቀው በመግባት እናቶችን ዒላማ አድርገው ሲገድሉ፤ አሚናም ሁለት ጊዜ እግሯ ላይ በጥይት ተመታለች። ዶክተሮች የአሚናን በህይወት መትረፍ "ታዓምራዊ ነገር ነው'' ሲሉ ይገልጹታል። "የተኩስ ድምጽ እየተሰማ እያለ ባለቤቴ 'አጥፍቶ ጠፊ ነው?' ስትል ጠየቀችኝ። እንዳትጨነቅ በማሰብ 'አጥፍቶ ጠፊ አይደለም' አልኳትንና እንድትደበቅ ነገሪያት አንዱን ታጣቂ ተከትዬ ወጣሁ። "ስመለስ አሚናን እንደታቀፈች ተገድላ አገኘኋት" በማለት የጨቅላዋ አባት ራፊኡላ ይናገራል። ባለቤቱ ልቧ ላይ እና አግሯን በጥይት እንደተመታች የሚናገረው ራፊኡላ፤ አዲስ የተወለደችውን ሴት ልጁን ለማዳን በፍጥነት ህክምና እንድታገኝ ለማድረግ መጣሩን ይናገራል። "ባለቤቴን እየቀበርኩ እያለሁ ዶክተሮች ደውለው 'የአሚና እግር መቆረጥ አለበት' አሉኝ እኔም 'እባካችሁ እግሯን አትቁረጡ። እናት የሌላት ጨቅላ ናት። የወደፊት ህይቷን አታክብዱባት' አልኳቸው" ይላል። የተቻላቸውን ለማድረግ ቃል የገቡለት ሃኪሞች ያካሄዱት የቀዶ ህክምና ተሳክቶ የአሚና እግር ሳይቆረጥ ቀርቷል። በተደረገላት ሁለት ተከታታይ የቀዶ ህክምና አሁን ላይ ሃኪሞች አሚና ከፍ ስትል መራመድ እንደምትችል ተስፋ አድርገዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ከአንድ ሳምንት በፊት ታጣቂዎች አፍጋኒስታን ካቡል በሚገኘ አንድ ሆስፒታል ላይ ጥቃት መሰንዘራቸው ይታወሳል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
272
ቫይረሱ የተከሰተው በደቡብ ቤጅንግ ውሀን ከተማ ነው። ከ50 የሚበልጡ ሰዎችም በቫይረሱ ተይዘዋል። ከእነዚህ መካከል ሰባቱ በአስጊ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ። ይሄው አዲሱ ቫይረስ ታማሚዎችን ለሳንባ ምች የሚያጋልጥ ሲሆን፤ በዓለም የሚገኙ የጤና ባለሥልጣናትን ስጋት ውስጥ ከትቷል። ይሁን እንጅ ዛሬ ተከስቶ ነገ የሚጠፋ ቫይረስ ይሁን፤ አሊያም በጣም አደገኛ የሆነ ቫይረስ ምልክት ይሆን? የሚለው እያወዛገበ ነው። በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ናሙና ተወስዶ በቤተ ሙከራ ምርመራ እየተደረገበት ነው። በቻይና የሚገኙ ባለሥልጣናት እና የዓለም ጤና ድርጅት የተከሰተው ቫይረስ 'ኮሮናቫይረስ' የተባለና በአፍንጫ እና በላይኛው ጉሮሮ ክፍል የሚከሰት የተለመደ ኢንፌክሽን እንደሆነ ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል። • መጻሕፍትን ማንበብና መጻፍ ለአዕምሮ ጤና • ዛፎችና የአእምሮ ጤና ምን ያገናኛቸዋል? የዚህ ቫይረስ ዓይነቶች አንዳንዶቹ በጣም አስጊዎች ሲሆኑ ሌሎቹ የተለመዱና በቀላሉ የሚድኑ ናቸው። ኮሮናቫይረስ በርካታ ዓይነቶች ያሉት ሲሆን ስድስቱ ብቻ በሰው ላይ በሚያስከትሉት ጉዳት ይታወቃሉ። በእርግጥ አዲስ የተከሰተው ቫይረስ ቁጥሩን ሰባት አድርሶታል። በኮሮናቫይረስ የሚመጣውና 'ሪስፓራቶሪ ሲንድረም' (የመተንፈሻ አካላትን የሚጎዳው ቫይረስ) በቻይና መከሰት ከጀመረበት የአውሮፓዊያኑ 2002 ጀምሮ 774 ሰዎችን ሲገድል 8,098 ሰዎች ተይዘዋል። "ከዚህ በፊት የተከሰተው ቫይረስ ያስከተለው የሚዘነጋ አይደለም፤ ለዚያ ነው አሁን በርካታ ስጋቶች እየተፈጠሩ ያሉት፤ ነገርግን እንዲህ ዓይነት በሽታዎችን ለመከላከል ተዘጋጅተናል" ሲሉ ዌልካም ትረስት ከተሰኘ የምርምር ተቋም ዶክተር ጆሴ ጎልዲንግ ተናግረዋል። ቫይረሱ ምን ያህል አስጊ ነው? ኮሮናቫይረስ የጉንፋን ዓይነት ምልክቶች ያ... Continue the article for another 4000 characters max:
ሉት ሲሆን እስከ ሞት ሊያደርስ ይችላል። ይህም አዲስ ቫይረስ በእነዚህ መካከል ላለ የጤና ችግር ሊዳርግ ይችላል ተብሏል። ቀላልም ያልሆነ ለሞትም የማይዳርግ። "አዲሱን ኮሮናቫይረስ ምልክቶቹ ምን ያህል አስጊ እንደሆኑ ማወቅ እንፈልጋለን። ምልክቶቹ ከጉንፋን የበረቱ ናቸው፤ ስለዚህ ያ ነው ትኩረት የሚስበው፤ ይሁን እንጅ እንደ መተንፈሻ አካል ችግር ከባድ ላይሆን ይችላል" ሲሉ በኢድንበርግ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ማርክ ውል ሃውስ ተናግረዋል። በሰዎች ላይ የጤና እክል የሚፈጥሩ ስድስት ዓይነት ኮሮናቫይረስ ነበሩ ቫይረሱ ከየት መጣ? በየጊዜው አዳዲስ ቫይረሶች ይከሰታሉ። ከአንደኛው ዝርያ ወደ ሌላ ዝርያ ይለወጣሉ፤ ነገር ግን በሰዎች ላይ ሲከሰቱ ልብ ተብለው አያውቁም። "ከዚህ በፊት የተከሰተውን ካሰብን እና የተከሰተው አዲስ ኮሮናቫይረስ የመጣው ከእንስሳት ውሃ መጠጫ ነው" ሲሉ በኖቲንግሃም ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ጆናታን ቦል አስረድተዋል። የመተንፈሻ አካል ላይ የሚከሰተው የጤና እክል በአብዛኛው በኤዥያ ከሚገኙ ትንንሽ ድመቶች ወደ ሰዎች ይተላለፋል። የግመል ጉንፋን በመባል የሚታወቀው የመካከለኛው ምስራቅ በሽታ ከተቀሰቀሰበት የአውሮፓዊያኑ 2012 ጀምሮ ከተመዘገቡ 2 ሺህ 494 ምልክቱ ከታየባቸው ታማሚዎች 858ቱ ሞተዋል። የትኞቹ እንስሳት ያስተላልፋሉ? በውሃ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እንደ አሳ ነባሪ ያሉ አጥቢ እንስሳት ኮሮናቫይረስ ሊሸከሙ ይችላሉ። ሌሎች እንደ ዶሮ፣ ጥንቸል ፣ እባብ፣ የሌሊት ወፍ የቫይረሱ ምንጭ ሊሆኑ ይችላሉ። በዚህም ምክንያት ቫይረሱ በደቡባዊ ቻይና ውሀ፤ የባህር ምግቦች መሸጫ ገበያዎች ጋርም ተያይዟል፤ ነገር ግን ቫይረሱ የሚገኝበት ምንጭ ከተለየ በቀላሉ መከላከል ይቻላል ተብሏል። • ለወሲብ ባርነት ወደ ቻይና የሚወሰዱት ሴቶች ምንም እንኳን ከመተንፈሻ አካላት ጋር የተገናኙ ህመሞች ከሰው ወደ ሰው ቢተላለፉም አሁን ላይ ያለው መረጃ እንደሚያመለክተው ቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው አይተላለፍም። የሥርጭት መጠኑም ያን ያህል የተፋጠነ አይደለም። ምልክቱ የታየባቸው 59 ሰዎች ሃያ ቀናት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ምልክቱ የታየባቸው ሲሆን፤ ከዚያ በኋላ የተመዘገበ ታማሚ አለመኖሩም ለዚህ ማሳያ ነው። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተለይቶ በተዘጋጀ ቦታ ህክምና እየወሰዱ ሲሆን፤ ከተያዙ ሰዎች ጋር ግንኙነት የነበራቸው 150 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው ነው። ተጓዦችን የሚመረምር የሙቀት መለኪያም ተዘጋጅቷል። የባህር ምግቦች ገበያዎች ለፅዳት ሲባል ተዘግተዋል። ዶክተር ጎልዲንግ "በአሁኑ ሰዓት ተጨማሪ መረጃ እስከምናገኝ ድረስ ምን ያህል መጨነቅ እንዳለብን ማወቅ አስቸጋሪ ነው" ብለዋል። "የቫይረሱ ምንጭ ማረጋጋጫ እስክናገኝ ድረስ ግን ጉዳዩን ቀላል ነው ማለት አይቻልም" ሲሉም አክለዋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
504
Title: የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ አረፉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሮበርት ሙጋቤ ዚምባብዌ ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ የመጀመሪያው መሪ የሆኑት ሙጋቤ፤ ባደረባቸው ህመም ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን ቤተሰቦቻቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ሙጋቤ ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ ሲንጋፖር በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና እየተከታተሉ ነበር። • ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ • የሮበርት ሙጋቤ ጥቅሶች እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር 2017 ላይ የዚምባብዌ መከላከያ ኃይል፤ ሮበርት ሙጋቤ ለሦስት አሥርት ዓመታት ይዘውት ከነበረው መንበረ ሥልጣን ማስነሳቱ ይታወሳል። በ1980 በዚምባብዌ የተካሄደውን የመጀመሪያ ምርጫ አሸንፈው ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው የነበሩት ሙጋቤ፤ 1987 ላይ ፕሬዘዳንት ሆነዋል። የአገሪቱ የትምህርት ሚንስትር ጸኃፊ ፋዲዛይ ማሀሬ "ነፍስዎትን በገነት ያኑራት" ብለው በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል። ሙጋቤ የተወለዱት እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ1924 ነበር። ከእንጨት ሠሪ ቤተሰብ የተገኙት ሙጋቤ፤ በካቶሊክ የሚሽነሪ ትምህርት ቤት ነበር ትምህርታቸውን የተከታተሉት።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
121
Title: ሂጃብ ለባሿ የሕግ ብቃት መመዘኛ ፈተና ላይ እንዳትቀመጥ ተከለከለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኦሎን ዩኒቨርሲቲ ምሩቅ የሆነችው አማሳ ፊርደኡስ በአለባበሷ ምክንያት በአቡጃ ፈተናው ወደሚሰጥበት አዳራሽ ከመግባት ታግዳለች። አማሳ ሂጃቧን ከማወልቀው ይልቅ ከላይ ሰው ሠራሽ ጸጉር(ዊግ) ማጠለቅ እንደፈቅድላት ስትጠይቅ እንደነበረ የሀገረቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ይህ ደግሞ በዩኒቨርሲቲው የሕግ ክፍል የወጣውን የአለባበስ ሥርዓት እንደመቃወም ተደርጎ ነው በየኒቨርሲቲው የተወሰደው። እርሷ ግን እርምጃውን "ሰብዓዊ መብቴን የጣሰ" ብላዋለች። ጉዳዩ በማህበራዊ ሚዲያም ከፍተኛ ትኩረት ስቧል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
76
አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ ሃምዛ ቦረና አቃቤ ሕግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አሰምቶ በመጨረሱ ፍርድ ቤቱ ክስ የሚመስርትበትን ጊዜ ለመስጠትና ተጠርጣሪዎች ባቀረቡት አቤቱታ ላይ ትዕዛዝና ውሳኔ ለማስተላለፍ ነበር ለዛሬ ቀጠሮ የያዘው። ፍርድ ቤቱ በነሐሴ 29/2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት አቃቤ ሕግ ክስ ለመመስረት፣ የቅድመ ምርመራ ግልባጭ ከደረሰው በኋላ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንደሚመሰርት ያመለከተ ሲሆን፣ ጠበቆች በበኩላቸው የቅድመ ምርመራ ከተጠናቀቀበበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ቀናት ውስጥ ክስ ይመስርት በማለት ተከራክረዋል። በዛሬው ችሎት አቃቤ ሕግ ከ1 እስከ 10 ባሉ ተጥረጣሪዎች ማለትም በአቶ ጀዋር መሐመድ፣ በአቶ በቀለ ገርባ፣ በአቶ ያለምወርቅ አሰፋ፣ በአቶ ጌቱ ተረፈ፣ በአቶ ታምራት ሁሴን፣ በአቶ በሽር ሁሴን፣ በአቶ ሰቦቃ ኦልቀባ፣ በአቶ ኬኔ ዱሜቻ፣ በአቶ ዳውድ አብደታ እና በአቶ ቦጋለ ድሪሳ ላይ እስከ መስከረም 8/ 2013 ዓ.ም ድረስ ክስ እንዲመሰርት ወስኗል። የቅድመ ምርመራ ግልባጭም ለዐቃቤ ሕግና ጠበቆች ከጳጉሜን 2/2012 እስከ ጳጉሜን 5/2012 ዓ.ም ድረስ እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱ አዟል። በሌላ በኩልበእነ አቶ ጃዋር ቅድመ ምርመራ መዝገብ ከ11-14 ባሉት ተጠርጣሪዎች፤ በአቶ ሐምዛ አዳነ፣ በአቶ ሸምሰዲን ጣሃ፣ በአቶ ቦና ቲብሌና በአቶ መለሰ ድሪብሳ ላይ ዐቃቤ ሕግ ማስረጃ አቅርቦ ስላላሰማ ክስ የሚኖረው ከሆነ በአምስት ቀናት ውስጥ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ሰጥቷል። የዋስ መብት ፍርድ ቤቱ በነሐሴ 29/2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተጠርጣሪዎችና ጠበቆቻቸው የዋስትና መብታቸው እንዲጠበቅላቸው ችሎቱን ጠይቀው ነበር። በተለይ ጠበቆች "ወንጀል እንደፈፀሙ የሚያሳይ ነገር እስከሌለ ድረስ ተጠርጣሪዎች እ... Continue the article for another 4000 characters max:
ስር ቤት መመላለስ የለባቸውም። የዋስ መብት ሊጠበቅላቸው ይገባል" በማለት አቤቱታቸውን አቅርበዋል። በሌላ በኩል ዐቃቤ ሕግ ግለሰቦቹ የተጠረጠሩበት ወንጀል ከ15 ዓመት በላይ ሊያስቀጣ የሚያስችል በመሆኑ የዋስ መብታቸው ሊጠበቅላቸው አይገባም በማለት ተከራክሯል። ፍርድ ቤቱም በዚሁ ችሎት የተጠርጣሪዎችና ጠበቆቻቸው ያቀረቡትን የዋስ መብት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ እስከ መስከም 8/2013 ዓ.ም እስር ቤት እንዲቆዩ አዟል። የፍርድ ቤት ትዕዛዝ አልተተገበረም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ተረኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በነሐሴ 29/2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ በቀለ ገርባ ለየብቻቸው መታሰራቸውን ለፍርድ ቤት አመልክተው፤ ማረሚያ ቤቱ ለየብቻቸው መታሰራቸው ተገቢ እንዳልሆነ በመግለጽ አንድ ለይ እንዲሆኑ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር። ይሁንና ይህ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተግባራዊ እንዳልሆነ ተጠርጣሪዎችና ጠበቆቻው ተናግረዋል። አቶ ጃዋር መሐመድ "ፖሊሶች ሊተባበሩን ይፈልጋሉ፤ ነገር ግን ከላይ ባለባቸው ጫና ምክንያት ትዕዛዙን ተግባራዊ ማድረግ አልቻሉም። ፖሊስ ትዕዛዙን ለመፈፀም የፍርድ ቤት ድጋፍ ያስፈልጋገዋል" በማለት ተናግረዋል። በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር የተጠርጣሪዎች ቆይታ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር የኔነሽ ገ/እግዚአብሔር፣ "ትዕዛዙን የበላይ ዳይሬክተር ነው የተቀበለው። ለምን እንዳልተፈፀመ ግን ምክንያቱን አላውቀውም" በማለት በችሎቱ ላይ ተናግረዋል። ፍርድ ቤቱም የፌደራል ፖሊስ ማረሚያ ቤቶች አስተደደርና ጉዳዩ የሚመለከተው ክፍል ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ትዕዛዙን እንዲፈጽሙ እና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንም አፈጻጸሙን ረፖርት እንዲያርግ አዟል። በችሎት ላይ ምን ተባለ? በዛሬው ችሎት ላይ አቶ ጃዋር ምስጋና ማቅረብ እንደሚፈልጉና ለመንግሥትም መልዕክት እንዳላቸው የተናገሩ ሲሆን፣ ለዳኞችና ለፖሊስ ምስጋና አቅርበዋል። የመናገር መብታቸው እንደተጠበቀላቸውና ፖሊሶችም ጥሩ እንክብካቤ እያደረጉላቸው እንደሆነ ጨምረው ተናግረዋል። " ይኹን እንጂ ይህ እንክብካቤ ለታዋቂ ሰዎች ብቻ ሳይሆን፤ ለሁሉም ሰዎች መሆን እንዳለበት በማንሳት በሌሎች ስፍራዎች ደንብ ልብስ የለበሱት ፖሊሶች "ሰዎችን እየገደሉ ነው" በማለት ተናግረዋል። አክለውም " እኛ የፖለቲካ ታሳሪዎች ነን፤ ገድለን፣ ሰርቀን ወይንም ዘርፈን አይደለም እዚህ የተገኘነው፤ የታሰርነው ለኦሮሞ ሕዝብ ስለታገልን ነው" ያሉት አቶ ጃዋር፣ የፍትህ አካላትም፣ ፍትህ ከፖለቲካ ሥልጣንና ከፖለቲካ ድርጅት በላይ እንዲሆን እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል። በሌላ በኩል አቶ በቀለ ገርባ "በእስካሁኑ ቆይታ ለፍርድ ቤቱ፣ ለአቃቢያነ ሕግ እና ለፖሊሶች ክብር አለን" ብለዋል። " የፖለቲካ ሰዎች ተመርጠው የዋስ መብት የማያሰጥ አንቀጽ እየተፈለገባቸው እየተከሰሱ ነው" ያሉት አቶ በቀለ መንግሥት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር መወያየት እንዳለበት ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
519
ሶማሊያዊያን የአንበጣውን መንጋ ለምግብነት በማዋል እየተዋጉት ነው\nበሃገራችን የአንበጣውን መንጋን ከፍተኛ ድምጽ በማውጣት ነበር ህዝቡ ከአካባቢው ሲያባረው የቆየው። የጎረቤት ሃገር ሶማሊያ ዜጎች ግን መፍትሄ ያሉትን ሌላ መላ ዘይደዋል። ይህም፤ የአንበጣ መንጋውን መያዝ፣ በውሃ መዘፍዘፍ፣ አጠንፍፎ በዘይት ጠብሶ መመገብ። በሶማሊያ አዳዶ ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎች አንበጣን ጠብሰው ከሩዝ እና ከፓስታ ጋር ለምግብነት እያዋሉት ነው። አንዱ የከተማዋ ነዋሪ "አንበጣው ከአሳ በላይ ልዩ ጣዕም አለው" ያለ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ የአንበጣው የንጥረ ነገር ይዘት ፍቱን የሆነ መድሃኒት እንደያዘ እንደሚያምን ይናገራል። ይሄው ግለሰብ ዩኒቨርሳል ሶማሊያ ለተሰኘ የቴሌቪዥን ጣቢያ አስተያየቱን ሲሰጥ፤ አንበጣው ውስጥ የሚገኘው ንጥረ ነገር የደም ግፊቱን እንደሚያስተካክልለት እና የጀርባ ህመሙን እንደሚያሽልለት ተስፋ አድርጓል። ዩኒቨርሳል ሶማሊያ ቴሌቪዥን ነዋሪዎች በምን አይነት መልኩ አንበጣውን አብስለው ለምግብነት እንደሚያቀርቡት አስመልክቷል። አንበጣው በቅድሚያ ተሰብስቦ ከተያዘ በኋላ በእቃ ውስጥ ተከድኖበት ይቆያል። ከዚያም በውሃ ይዘፈዘፋል። ውሃ ውስጥ ተዘፍዝፎ እንዲቆይ የተደረገው አንበጣ ይጠነፈፋል ከዚያም በዘይት ይጠበሳል። አንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች በአካባቢው የሚገኙ ምግብ ቤቶች ከአንበጣ የሚሰሩ ምግቦችን በምግብ ዝርዘሮቻቸው ውስጥ እንዲያካትቱ እየጠየቁ ነው። በሶማሊያ አንበጣን በምንም አይነት መልኩ የመመገብ ልምድ ከዚህ ቀደም ታይቶ እንደማይታወቅ ተነግሯል። በምዕራብ አፍሪካ፣ መካከለኛው ምስራቅ እና በኢሲያ የሚገኙ አንዳንድ ሃገራት አንበጣን ለምግብነት የማዋል ባህል አላቸው። \n\ntl;dr:
በሰሜናዊ የኢትዮጵያ ክፍል እንደተስተዋለው ሁሉ ጎረቤት ሃገር ሶማሊያም በ25 ዓመታት ውስጥ አይታ የማታውቀው ከፍተኛ የአንበጣ መንጋ ወረራ አጋጥሟታል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
192
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮንጎ፡ ከ6ሺህ ሰዎች በላይ የሞቱበት የኩፍን ወረርሽኝ\nSummary: በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 6ሺህ ማለፉን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።\nArticle (Max 500 characters):
የኩፍኝ ወረርሽኝ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በርካቶችን እየገደለ ይገኛል የዓለም ዓቀፍ ጤና ድርጅት ይህ ወረርሽኝ በስፋትና በፍጥነት የተዛመተ መሆኑን በመግለጽ ከዓለማችን ትልቁ ነው ብሎታል። እ.ኤ.አ. በ2019 ብቻ 310 ሺህ ሰዎች በኩፍኝ በሽታ የተጠረጠሩ ሰዎች መመዝገባቸውን ድርጅቱ ጨምሮ አስታውቋል። • በኩፍኝ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው • ኢትዮጵያዊያን ለክትባቶች ከፍተኛ የሆነ አውንታዊ አመለካከት አላቸው • ኢትዮጵያ አሁንም 'ኩፍኝ አልወጣላትም' የኮንጎ መንግሥት ባለፈው መስከረም ወር አስቸኳይ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መርሀ ግብርን ይፋ አድርጓል። እንደ ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት መግለጫ ከሆነ በ2019 ብቻ እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆነ ከ18 ሚሊየን በላይ ሕፃናት ተከትበዋል። ነገር ግን ደካማ የሆነ መሰረተ ልማት፣ በጤና ተቋማት ላይ የ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
149
Doc to summarize: ነገር ግን ፈልገውና አቅደው፤ ልጅ ብቻ እንዲኖራቸው በማለም ላጤ እናት (Single Mother) የሚሆኑ ሴቶችም አሉ። • ያለ እናት የመጀመሪያው የእናቶች ቀን • እናት አልባዎቹ መንደሮች በተለያዩ አገራት የተሰሩ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት በተለያየ ምክንያት ልጃቸውን ብቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። በአፍሪካ በተለይ በኬንያና በደቡብ አፍሪካ ላጤ እናት የመሆኑ ልማድ እንግዳ አይደለም። ምንም እንኳን የተሰሩ ጥናቶች ባለመኖራቸው ቁጥራቸውና የጉዳዩ ስፋት ምን ያህል እንደሆነ ለማወቅ ባይቻልም በኢትዮጵያ በተለይ በከተሞች አካባቢ ላጤ እናትነት አንዱ የሕይወት ዘይቤ መሆኑ ይነገራል። ሴቶች አስበውና አቅደው ለምን ላጤ እናት ይሆናሉ? "በሕይወቴ ያሰመርኩት ቀይ መስመር ነበር፤ እርሱን ማለፍ ስለማልችል ላጤ እናት ሆኛለሁ" የምትለው የአዲስ አበባ ነዋሪ ናት። ስሟን ያልጠቀስናት የይህች እናት ለትዳር ግን ክብር እንዳላት አልሸሸገችም። በሕይወቷ የምታስበውና የምታልመው ስላልሆነ የግድ በትዳር መታሰር የለብኝም የሚል አቋም ላይ እንደደረሰች ትናገራለች። ይሁን እንጂ ላጤ እናት መሆን በርካታ ተግዳሮቶች እንዳሉበት ታነሳለች። እያንዳንዷ ሴት በሰውነቷ ላይ እንዲሁም በምትመሰርተው ቤተሰብ ላይ ውሳኔዎችን ትወስናለች፤ ውሳኔዋም እንደምትኖረው ሕይወት የተለያየ ነው የሚሆነው" የምትለው ደግሞ የሴቶች መብት ተሟጋቿ አክሊል ሰለሞን ናት። ይሁን እንጂ ሴቶች ፈልገውና አቅደው ላጤ እናት የሚሆኑባቸውን ምክንያቶችንም ትጠቅሳለች። በማህበረሰቡ የሴት ልጅ ሕይወት በጊዜ የተገደበ እንደሆነና እስከተወሰነ ዕድሜያቸው ድረስ ማግባትና መውለድ ካልቻሉ ሕይወታቸው እንደተመሳቀለ ተደርጎ መወሰዱ ለእንዲህ ዓይነት ውሳኔ ከሚገፏቸው ምክንያቶች አንዱ እንደሆነ ትናገራለች ። አክሊል እንደምትለው በቀደመው ጊዜ አንዲት ሴት ሳታገባ ብትወልድ ለልጁ 'ዲቃላ' የሚል ስያሜ በመስጠት እናትየዋ ትወገዝ ነበር። አሁን ላይ ግን ይህ ልማድ በትንሹም ቢሆን እየቀረ በመሆኑ ሴቶች እንዲህ ዓይነት ውሳኔ እንዲያሳልፉ አደፋፍሯቸዋል። "ከዚህ ቀደም ሴቶች ሥራ በማይሰሩበትና የኢኮኖሚ ጥገኛ በሆኑበት ጊዜ ልጅ ወልደው ለብቻቸው ማሳደግ የማይታሰብ ነበር" የምትለው አክሊል የሴቶች የኢኮኖሚ አቅም ማደግም ሌላኛው የላጤ እናትነት ምክንያት ነው ትላለች። እንደ የመብት ተሟጋቿ ከሆነ አንዲት ሴት በሕይወት ያየችው የትዳር ሕይወት እኩልነት የሌለበት፣ ሴቷ ጥገኛ የሆነችበት፣ ጥቃት የሚፈፀምበት፣ የኃይል ሚዛኑ እኩል ያልሆነበት፣ ሁኔታዎች በሙሉ ለሴት የማይመቹ ከነበሩ፤ ይህን ባለመፈለግ ላጤ እናት ልትሆን ትችላለች። ቢሆንም ግን እኩልነትን እያዩ ያደጉትም ሌሎች ምክንያቶች ወደ ውሳኔው ሊያንደረድሯቸው ይችላል። በተለያየ መልኩ የሴቶች አቅም እየጎለበተ ቢመጣም ሴቶች አቅማቸውንና የትዳር ሕይወታቸውን ማጣጣም ተስኗቸዋል የሚሉ እንዳሉ ያነሳንላት አክሊል "የሴቶች አቅም እየጎለበተ በመጣ ቁጥር ኃላፊነት እየተደራረበባቸው ነው የመጣው፤ የቤቱን ሳንቀንስ ነው የውጪውን የጨመርንባቸው" ስትል ትሞግታለች። ማጣጣም ተስኗቸዋል፤ አልተሳናቸውም ለማለት መጀመሪያ ያለባቸው ጫና ሊቀርላቸው ይገባል ትላለች። በተጨማሪም ላጤ እናት መሆንም ይህንን ጫና አያስቀረውም ብላለች። • የልጃቸውን ደፋሪ የገደሉት እናት ነጻ ወጡ • ልጁን ጡት ያጠባው አባት በአሃ የሥነ ልቦና አገልግሎት አማካሪ የሆኑት አቶ ሞገስ ገ/ማሪያም በበኩላቸው "ይህ ሁኔታ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በከተሞች አካባቢ የሚታይ ልማድ ሆኗል" ይላሉ። የምክር አገልግሎት ፈልገው ወደ እርሳቸው የሚመጡ ላጤ እናቶች መኖራቸውንም ይገልፃሉ። ባለሙያው እንደሚሉት ጉዳዩ...\nSummary in the same language as the doc:
ሴቶች በተለያዩ ምክንያቶች ልጆቻቸውን ብቻቸውን የሚያሳድጉ ላጤ እናት (Single Mother) ይሆናሉ። ከአጋራቸው ጋር በሞት አሊያም በፍቺ ሲለያዩ፣ በተፈፀመባቸው ጥቃት ሳቢያ የልጅ እናት ለመሆን ሲገደዱ፤ እንዲሁም የጀመሩት ግንኙነት እንዳሰቡት አልሰምር ሲላቸው ልጃቸውን (ልጆቻቸውን) ብቻቸውን የማሳደግ ውሳኔ ላይ ከሚደርሱባቸው ምክንያቶች መካከል ይጠቀሳሉ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
436
ኮሮናቫይረስ፡ የሩሲያ የኮቪድ-19 ክትባት በሽታ የመከላከል አቅምን ከፍ ያደርጋል ተባለ\nበክትባቱ ላይ የተደረጉ ምርምሮችን መሠረት በማደረግ ክትባቱ የሰዎችን የበሽታ የመከላከል አቅምን ከፍ እንደሚያደርግ ደርሰንበታል ብለዋል ተመራማሪዎቹ። ሪፖርቱ ዘ ላንሴት በተሰኘው ሜዲካል ጆርናል ላይ ነው የወጣው። በሪፖርቱ ላይም ሁሉም የጥናቱ ተሳታፊዎች ክትባቱ ከተሰጣቸው በኋላ ቫይረሱን ለመዋጋት የሚያስችላቸው አንቲቦዲ ማዳበራቸውን እና የከፋ የጎንዮሽ ጉዳት እንዳልታየባቸው ተገልጿል። ሩሲያ በአገሯ ለተመረተው ክትባት ለሰዎች ጥቅም እንዲውል ባሳለፍነው ወር ፈቃድ የሰጠች ሲሆን እስካሁን ድረስ ከሩሲያ በስተቀር ለኮሮናቫይረስ የሚሆን ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል የፈቀደ ሌላ አገር የለም። አሁን የዓለም ሳይንቲስቶችን እያነጋገረ ያለው ነጥብ የትኛውም መድኃኒት ወይም ክትባት ሲፈጠር ሦስት ጥብቅ ምዕራፎችን ማለፍ እያለበት ፑቲን በሁለት ምዕራፍ ክትባቱ ጥቅም ላይ እንዲውል ማዘዛቸው ነው። ሪፖርቱ ምን ይላል? 'ስፑትኒክ ቪ' የሚል ስያሜ በተሰጠው ክትባት ላይ ባሳለፍነው ሰኔ እና ሃምሌ ወራት ላይ ሁለት ሙከራዎች ተከናውነውበታል። ዘ ላንሴት ላይ የወጣው ሪፖርት እንዳመላከተው በሁለቱም ሙከራዎች 38 ጤናማ በጎ ፈቃደኛ ተሳታፊዎች ክትባቱ ተሰጥቷቸዋል። እድሜያቸው ከ18 እስከ 60 የሆኑት ተሳታፊዎች ለ42 ተከታታይ ቀናት በተመራማሪዎች ጥብቅ ክትትል ሲደረግባቸው ነበር ተብሏል። በሶስተኛው ሳምንት ደግሞ ሁሉም የጥናቱ ተሳታፊዎች ቫይረሱን ለመዋጋት የሚያስችል አንቲቦድ ሰውነታቸው ማዳበሩ ተጠቅሷል። በተሳታፊዎቹ ላይ ምንም አይነት ከባድ የጎንዮሽ ህመም ያልተስተዋለ ሲሆን አብዛኛዎቹ ግን ራስ ምታት እና የመገጣጠሚያ ህመም እንደተሰማቸው ተመዝግቧል። በሚቀጥሉት ሳምንታት ደግሞ 40 ሺ ጤናማ በጎ ፈቃደኞችን የሚያካትት ሶስተኛ ዙር ሙከራ የሚደረግ ሲሆን ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑ የእድሜ ክልሎች የሚገኙ ሰዎች በብዛት እንዲካተቱ ይደረጋልም ተብሏል። ክትባቱን በበላይነት የሚቆጣጠረው የሩሲያ ኢንቨስትመንት ፈንድ ዋና ኃላፊ የሆኑት ኪሪል ድሜትሪቭ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሪፖርቱ ''የሩሲያን ክትባት በጥብቅ ሲተቹ ለነበሩ ሰዎች ምላሽ ይሆናል'' ብለዋል። አክለውም ለቀጣይ ዙር ሙከራ እስካሁን ድረስ 3 ሺ ሰዎች መመረጣቸውን ገልጸዋል። የአገሪቱ የጤና ሚኒስትር የሆኑት ሚካይል ሙራሽኮ በበኩላቸው ሩሲያ ከሕዳር እስከ ታህሳስ ባለው ጊዜ ውስጥ ለቫይረሱ ተጋላጭ ለሆኑ ሰዎች ክትባቱን መስጠት እንደምትጀምር አስታውቀዋል። \n\ntl;dr:
የሩሲያ ሳይንቲስቶች ለኮሮረናቫይረስ በተሰራው ክትባት ዙሪያ የመጀመሪያ ሪፖርታቸውን አቅርበዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
277
Content: ከ1970ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በፕላን ኮሚሽን ውስጥም ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ከኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪነታቸው ባለፈ የኢትዮጵያ የልማት ጥናት ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል። በተባበሩት መንግስታት የተለያዩ ድርጅቶች ውስጥም በአማካሪነት ሰርተዋል። አቶ ንዋይ ከአዲስ አበባ እና ከኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። " በአገሪቱ ይመዘገቡ ለነበሩ የኢኮኖሚ እድገቶች መንግስትንና አቶ መለስን በማማከር ትልቅ ሚና ተጫውተዋል" ዶ/ር አብረሃም ተከስተ የቀድሞው የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ዶ/ር አብረሃም ተከስተ አሁን የትግራይ ክልል የንግድ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊእንደሚያስታውሱት የኢትዯጵያ ኢኮኖሚ በደርግ ጊዜ በ80ዎቹ መጀመርያ በተለይ ኢኮኖሚው የተሽመደመደበትና ቀውስ ውስጥ የወደቀበት ጊዜ ነበር። ኢህአዴግ ወደ ሥልጣን ሲመጣና እርሳቸው በአማካሪነት ሥራ ሲጀምሩ አንዱ ትልቁ ፈተና ኢኮኖመሚውን ማረጋጋት ነበር። የወጪ ንግድ፣ የመንግሥት በጀት የነበረውን ክፍተት፣ ትልልቅ የአገሪቱ የኢኮኖሚው ችግሮችን፤ የውጭ እዳን ጭምር ሥርዓት እንዲይዝ ያደረጉት አቶ ንዋይ መሆናቸውን ይናገራሉ። በዚህ ረገድ አቶ ንዋይ የተጫወቱት ሚና ትልቅ ነበርም ይላሉ። እንደ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጀት አይኤም ኤፍ፣ ዓለም ባንክ ጋር በነበረ ድርድር ከፊት ሆነው ይደራደሩ የነበሩት እርሳቸው እንደነበሩና የኢትዯጵያን ጥቅም ለማስጠበቅ ብዙ መጣራቸውንም ያስታውሳሉ ዶ/ር አብረሃም። "አቶ ነዋይ አገሩቱን የሚጠቅሙ ወሳኝ ፖሊሲዎችን ተከላክለዋል። በአጠቃላይ በአገሪቱ ይመዘገቡ ለነበሩ የኢኮኖሚ እድገቶች መንግስትንና አቶ መለስን በማማከር ትልቅ ሚና ተጫውተዋል"ይላሉ። ከሰው ጋር ተረዳድቶ መስራት የሚችሉ ፣ ይህ ሁሉ እውቀት ይህንን ሁሉ ልምድ ይዘው እጅግ ትሁት፣ ሰው እንዲማር ሰው እንዲያድግ የሚወዱ ቀና ሰው ናቸው ሲሉም ይገልጿቸዋል አቶ ንዋይን። መንግሥት የራሱ የፖሊሲ ነፃነት እንዲኖረው ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውንም ይጠቅሳሉ። "እጅግ ረጋ ያሉ፣ ለምንም ነገር የማይቸኩሉ፣ በጥሞና አስተውለው የሚናገሩ ሰው ናቸው" ዶ/ር ግሩም አበበ ዶ/ር ግሩም አበበ በኢትዮጵያ ልማት ምርምር ኢንስቲትዩት (EDRI) መሪ ተመራማሪ ነበሩ። አቶ ንዋይን ላለፉት 13 ዓመታት ያውቋቸዋል። መጀመሪያ ሲተዋወቁ ያስተዋሉት "እጅግ ረጋ ያሉ፣ ለምንም ነገር የማይቸኩሉ፣ በጥሞና አስተውለው የሚናገሩ ሰው እንደሆኑ ነው" ይላሉ። የሚናገሩት ነገር ጠንካራ፣ ፍሬያማና አስተማሪ እንደነበረ ያስታውሳሉ። "ጠንከር ያለ መልዕክት ማስተላለፍ እንኳን ሲፈልጉ ረጋ ብለው፣ የተመረጡ ቃላት ተጠቅመው፣ መልዕክቱ ሌላ ይዘት እንዳይሮረው አድርገው ነበር" ሲሉም ይገልጿቸዋል። አንድ ወቅት ለልምድ ልውውጥ ወደ ደቡብ ኮርያ አንድ ላይ አቅንተው ነበር። አብዛኛው ግንኙነታቸው ሥራ ተኮር ቢሆንም፤ የደቡብ ኮርያው አጋጣሚ ከሥራ ውጪ የመነጋገር እድል ሰጥቷቸው ነበር። "የብዙ አገር ልምድ ያላቸው፣ በጣም ብዙ ያነበቡ፣ ያነበቡትን ለአገሬ በምን መልኩ ይጠቅማል የሚለው የሚያስጨንቃቸው ሰው እንደሆኑ ተረዳሁ" ሲሉ በወቅቱ ስለ አቶ ንዋይ የተሰማቸውን ዶ/ር ግሩም ይናገራሉ። በደቡብ ኮርያው መድረክ፤ ስለ ምሥራቅ እስያ አገራት ምጣኔ ኃብት የተለያዩ ምሁራን ንግግር ያደርጉ ነበር። "አቶ ንዋይ ያደሩትን ንግግር፣ ለሚጠየቁት ጥያቄ የሰጡት መልስ ሁላችንንም አስገርሞን ነበር" ሲሉም ትውስታቸውን ለቢቢሲ አካፍለዋል። በመሰረቱት የኢትዮጵያ ልማት ምርምር ኢንስቲትዩት አጥኚዎችን ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምረው መልምለው፣ ትምህርት እንዲማሩ፣ በአግባቡ ከተማሩ እገዛ ማድረግ እንደሚችሉ የሳስቡ...\nThe previous content can be summarized as follows:
ለረዥም ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የየቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊና አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ የኢኮኖሚ አማካሪ ሆነው ያገለገሉት አቶ ንዋይ ገብረአብ ትናንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
418
Title: ተቃውሞ የሚንጣት ድሬዳዋ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ደውለን ያነጋገርናቸው የድሬዳዋ ነዋሪዎች እንደነገሩን ከሆነ አርብ ዕለት ከማለዳ ጀምሮ ወጣቶች ሰልፍ ሲያካሄዱ፣ የተቃሞው ድምጾችን ሲያሰሙ፣ አልፎ አልፎም ድንጋይ ሲወራወሩ ነበር። • የድሬዳዋ ቀለማት • መስታወት መፃዒውን ጊዜ ለማየት እንደሚያስችል ያውቃሉ? የወጣቶች ጥያቄ እየሰፋ መጥቶ የሥራ አጥነት፣ የመልካም አስተዳደር፣ የፍትህና የእኩልነት ጥያቄዎች ጎልተው መውጣት ጀምረዋል። በተለይም የድሬዳዋን ፍቅር አታደፍርሱ፣ በብሔር አትከፋፍሉን፣ «40/40/20» የተሰኘው የአስተዳደር ቀመር ይውደም፣ የሚሉ ተቃውሞዎች ሲሰሙ ነበር። ረፋድ ላይ ድሬዳዋ ራስ ሼል አካባቢ «ከንቲባው ይውረድ! ድምጻችን ይሰማ!» የሚሉ ድምጾችም ከፍ ብለው ይሰሙ ነበር። በዚያ ያልፉ የነበሩ ሦስት መቶ የሚገመቱ ወጣቶች ባንዲራዎችን ከመያዝ ውጭ ተቃውሟቸውን በሰላማዊ መንገድ ያቀርቡ እንደነበር አቶ ሰለሞን ኃይሌ የተባሉ የድሬዳዋ ነዋሪ ነግረውናል። • የጂግጂጋ ነዋሪ ጥንዶች ስጋት ላይ ነን እያሉ ነው ትናንትናና ከትናንት በስቲያ ረቡዕ ባንኮች ተዘግተው መዋላቸውንና የከተማዋ እንቅስቃሴ በአመዛኙ ታውኮ እንደነበረም ሰምተናል። ተቃውሞው ሙሉ ከተማውን ያካለለ ባይሆንም ተቃውሞወቹ ዋና ዋና የንግድ እንቅስቃሴዎች በከፊል እንደተስተጓጎለም ነዋሪዎች ነግረውናል። «ወጣቶቹ ሆ ብለው ሲመጡ ሱቆች ይዘጋሉ፣ በረድ ሲል ደግሞ መልሰው ይከፈታሉ ብለዋል» አቶ ሰለሞን ለቢቢሲ። ዛሬ ከዚራ፣ በዋናነት ደግሞ «ጂቲዜድ» የሚባል ሰፈር፣ እንዲሁም ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የሚገኝበት አካባቢ ፖሊስና ወጣቶች ተፋጠው ማርፈዳቸውን የዓይን እማኞች ነግረውናል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
182
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: አዲሱን የየመን ካቢኔ አባላት የያዘ አውሮፕላን ሲያርፍ በተፈጸመ ጥቃት 22 ሰዎች ተገደሉ\nSummary: በደቡባዊ የመን ኤደን አውሮፕላን ማረፊያ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት ቢያንስ 22 ሰዎች ሲሞቱ ከ50 በላይ ጉዳት ደርሶባቸዋል።\nArticle (Max 500 characters):
አዲስ የተመሠረተውን የየመን ካቢኔ ባለሥልጣናት የያዘ አውሮፕላን ከሳዑዲ ወደ የመን ሲመለስ ነው ፍንዳታው የተከሰተው። የመንግሥት ባለሥልጣኖች እና እርዳታ ሰጪዎች ጉዳት የደረሰበቸው ሲሆን፤ ጠቅላይ ሚንስትሩና የካቢኔ አባላቱ ግን እንዳልተጎዱ ተገልጿል። የመረጃ ሚንስትሩ ለጥቃቱ ተጠያቂ ያደረጉት የሁቲ አማጽያንን ነው። ከ2015 ወዲህ የመን በግጭት እየተናጠች የምትገኝ ሲሆን በሳዑዲ የሚመራ የአረብ አገራት ጥምር ኃይል የሁቲ አማጽያንን አሸንፎ ፕሬዘዳንት አብድራቡህ መንሱር ሀዲን ወደ ሥልጣን መመለስ ይፈልጋል። በግጭቱ ሳቢያ ከ110,000 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ከዓለም የከፋው ሰብአዊ ቀውስ በተከሰተባት የመን፤ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ለረሀብ ተጋልጠዋል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ደግሞ ነገሮችን የበለጠ አባብሷል። አዲሱን የየመን ካቢኔ ወደ የመን የወሰደው አውሮፕላን ካ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
149
በዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ የፈጠራ ሥራዎች ይተዋወቃሉ ቢያንስ ለአንድ ሳምንት በሚካሄዱት የዲዛይን መሰናዶዎች ሥነ ህንጻ፣ ሥነ ጥበብ፣ ቴክኖሎጂና ፋሽንን ጨምሮ በርካታ ዘርፎች ይዳሰሳሉ። የፈጠራ ባለሙያዎች ሥራዎቻቸውን ያሳያሉ፤ ግብይት፣ ውይይትና የልምድ ልውውጥም ይደረጋል። እነዚህ ዓለም አቀፍ የዲዛይን መድረኮች ከሚሰናዱባቸው ሀገሮች ባለፈ ከሌሎች ሀገራትም ታዳሚዎችን ይስባሉ። • የሀብ ኦፍ አፍሪካ ፋሽን ሳምንት ፎቶዎች • የ2010 የጥበብ ክራሞት አዲስ አበባ የዲዛይን ሳምንት የማስተናገድ ሀሳብን ከወረሰች አምስት ዓመታት ተቆጥረዋል። ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ የሚል መጠሪያም ተሰጥቶታል። የአራተኛው ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ ታዳሚዎች የዲዛይን ሳምንቱ በፈጠራ ዘርፍ ያለውን እንቅስቃሴ ለማስተዋወቅና ለማጠናከር እንደተወጠነ የዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ መስራችና ዳይሬክተር መታሰቢያ ዮሴፍ ትናገራለች። በዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ ከተካተቱ ዘርፎች ውስጥ የሥነ ህንጻና የከተማ ዲዛይን፣ ፋሽንና ጨርቃ ጨርቅ፣ ቴክኖሎጂ፣ ግራፊክ ዲዛይን፣ የምግብ አዘገጃጀት ይገኙበታል። ለፈጠራ ሥራዎች መድረክ መስጠት በተለያየ ዘርፍ ያሉ የፈጠራ ሥራዎች ተመልካች ጋር የሚደርሱበት በቂ መድረክ አለ? የሚለው አጠያያቂ ነው። አብዛኞቹ ፈጠራዎች ከሙያ ዘርፉ ውጪ ላሉ ሰዎች የሚደርሱበት መድረክ ሲያገኙ አይስተዋልም። መታሰቢያ ዮሴፍ በዲዛይን ሳምንት ውስጥ የተካተቱት የፈጠራ ዘርፎች በቂ መድረክ ማግኘት ያልቻሉ መሆናቸውን መታሰቢያ ታስረዳለች። ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ ክፍተቱን በመጠኑም ቢሆን ለመድፈን እንደሚሞክር መስራቿ ታክላለች። "ሁሉም ሥራቸውን በተወሰነ መንገድ ሲያቀርቡ ነበር። በዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ ግን ሰፊ መድረከ ተሰጥቷቸዋል።" • ረሃብ የቀሰቀሰው ፈጠራ • የአገልግል ምግብ አምሮዎታል? ለምሳሌ አንድ ምግብ አብሳይ ቅመማ ቅመም አዋህዶ፣ ልዩ ጣዕም በመፍጠር አዲስ ምግብ ይሠራል። የምግብ አቀራረቡም ፈጠራ ይታከልበታል። ይህን ጥበብ እንደ ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ ባሉ መሰናዶዎች ማሳየት ይችላል። የቴክኖሎጂ ውጤቶች፣ የሥነ ህንጻና የከተማ ዲዛይን እንዲሁም የሥነ ጥበብ ሥራዎችም ለእያታ ይበቃሉ። ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ የተለያዩ ሀገሮች ተሞክሮን የተመረኮዘ ነው ከ18 ዓመት እስከ 60 ዓመት ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ ባለፉት አራት ዓመታት የተለያየ ሙያ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ደረጃ ያላቸውን ሰዎች ማሰባሰብ መቻሉን መታሰቢያ ትገልጻለች። "ከ18 እስከ 60 ዓመት ሰው እናገኛለን። የተመልካቾች አይነት እየሰፋ፤ ቁጥሩም እየጨመረም ነው።" የተለያየ ዘርፍ የፈጠራ ውጤቶች አንድ ላይ መገኘታቸው ተመልካቾችን እንደሳበ ታምናለች። እንደ ፋሽንና ግራፊክስ ዲዛይን ያሉት ዘርፎች የተሻለ ተደራሽነት አላቸው። የቤት ውስጥ መገልገያዎች ሥራ እንዲሁም የቤት ውስጥ ዲዛይን ደግሞ ብዙም እውቅና ያልተቸራቸው ናቸው። የዲዛይን ሳምንት በሁለቱ መካከል ድልድይ ዘርግቷል። አራተኛው ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ የተጀመረው ሰኞ የካቲት 4/ 2011 ዓ. ም ሀያት ሪጀንሲ ውስጥ ነበር። 'ያኔ ኮሌክሽን' የተባለ ተቋም የኢትዮጵያና የኤርትራን ባህል የተመረኮዙ የጌጣ ጌጥ ምርቶች አስተዋውቋል። አንድ ፈረንሳዊ ዲዛይነር ላሊበላ ላይ የሠራውን ፕሮጀክት አቅርቧል። 'ሼፒንግ አዲስ ስሩ ኢኖቬሽን' በሚል ርዕስ የከተማ እቅድ ላይ ያተኮረ ወርክሾፕም ተካሂዷል። እስከ የካቲት 10/ 2011 ዓ. ም ድረስ ዐውደ ርዕይ፣ የሙዚቃና የምግብ መሰናዶ፣ ባዛርና ወርክሾፖች ይካሄዳሉ። የሥነ ህንጻና የከተማ ዲዛይን ከፈጠራዎቹ መካከል ይገኙበታል "ቀላል ባይሆንም አስፈላጊ ስለሆነ እናደርገዋለን" መሰል መሰናዶዎች ብዙም... \n\nGive me a good title for the article above.
ኢትዮጵያ፡ ዲዛይን ዊክ አዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
409
በጋና ዩኒቨርሲቲ መምህራን የሆኑት ፕሮፌሰር ራንስፎርድ እና ዶክተር ፖል ክዋሜ ቡታኮር 'ሴክስ ፎር ግሬድ' የተሰኘው የምርመራ ዘገባ ላይ እንደተማሪ ሆነው በቀረቡት ሪፖርተሮች ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ሲፈፅሙ ተቀርፀዋል። ራንስፎርድ ግያምፖ ለስድስት ወራት ከስራ የታገዱ ሲሆን ፖል ቡታኮር ደግሞ ለአራት ወራት ከስራቸው ተገልለው እንዲቆዩ ዩኒቨርሲቲው ወስኗል። • በጋና በቢቢሲ ዘጋቢ ፊልም ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ሲፈፅሙ የታዩ መምህራን ከሥራቸው ታገዱ • የናይጄሪያ ዩኒቨርስቲ በቢቢሲ ዘገባ ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ሲፈፅም የታየውን መምህሩን አገደ አጣሪ ኮሚቴው ማስረጃዎቹን ከማጋለጡ በፊት ድርጊታቸውን እንዲያምኑ ለፕሮፌሰር ግያምቦ እና ዶክተር ቡታኮር የጋና ዩኒቨርሲቲ ጥሪ አቅርቦ ነበር። ይሁን እንጂ ሁለቱም የዩኒቨርሲቲው መምህራን "ድርጊቱን አልፈፀምንም" ሲሉ ውንጀላውን በመቃወም ክደውታል። በተመሳሳይ በዚሁ የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ ላይ በድብቅ የተቀረፁት በናይጄሪያ የሚሰሩ መምህራንም ከሥራቸው መታገዳቸው ይታወቃል። በናይጄሪያ ሌጎስ ዩኒቨርሲቲ ፣ ዶክተር ቦኒ ፌስ ኢግቤኔጉ እና ዶክተር ሳሙዔል ኦላዲፖ የተባሉት ሁለት መምህራንን ከሥራቸው ያገደ ሲሆን ይህንኑ የሚመረምር ኮሚቴ አቋቁሟል። በምዕራብ አፍሪካ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የተሰራው የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ መምህራኖች የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ወሲብን እንደመደራደሪያነት እንደሚያቀርቡ ያሳያል። ማሳሰቢያ : ይህ ታሪክ ግልጽ ወሲባዊ ቃላት አሉበት በዘጋቢ ፊልሙ ውስጥ ዶክተር ፖል ቡታኮር ተማሪ መስላ የመጣችውን ሴት ሪፖርተር በድብቅ ጾታዊ ግንኙነት እንዲመሰርቱ ጥያቄ ሲያቀርብ ይታያል። ቀጥሎም ይህንን ካደረገች የትምህርት ሕይወቷ የተሳካ እንደሚሆን ይገልጻል። ፕሮፌሰር ራንስፎርድ ግያምፖ ደግሞ ለሪፖርተሯ የአግቢኝ ጥያቄ ሲያቀርቡ ይታያል። አስከትለው ደግሞ ከየትኛው ትምህርት ቤት እንደመጣች ጠይቀዋት ስትመልስላቸው ከዛ ትምህርት ቤት የሚመጡ ሴት ተማሪዎች 'የወንድ ብልት' እንደሚያስደስታቸው መስማታቸውን ይገልጻሉ። በምዕራብ አፍሪካ አገራት ያሉ የዩንቨርስቲ መምህራን በተማሪዎቻቸው ላይ የሚፈጽሙት ወሲባዊ ትንኮሳ በቢቢሲ ምርመራ ተጋለጠ። ዘጋቢ ፊልሙ ከተላለፈ በኋላ በጋና እና ናይጄሪያ ከፍተኛ ቁጣና ተቃውሞ ተቀስቅሶ የነበረ ሲሆን የጋና ዩኒቨርሲቲ መምህራኑ ምርመራው እስኪጠናቀቅ ያለምንም ክፍያ ከስራቸው ታግደው እንዲቆዩ ተደርገው ነበር። ባሳለፍነው ጥቅምት ወር ለእይታ የበቃውን የቢቢሲ የምርመራ ዘገባ ተከትሎ የጋና ዩኒቨርሲቲ የዲሲፕሊን ኮሚቴ ምርመራውን ከጀመረ ወራት የተቆጠሩ ሲሆን ከትናንት በስቲያ (ሰኞ) ባስተላለፈው ውሳኔ ሁለቱም መምህራን የዩኒቨርሲቲውን ህግና ደንቦች ጥሰዋል ብሏል። ቅጣታቸውን ከጨረሱ በኋላም ስለዩኒቨርሲቲው የጾታዊ ትንኮሳ ሕጎች ስልጠና እንዲወስዱ የሚደረግ ሲሆን ጸባያቸው ታይቶ ደግሞ ወደ ማስተማር ስራቸው ሊመለሱ እንደሚችሉ ኮሚቴው ገልጿል። ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታትም ቁጥጥር ይደረግባቸዋል ብሏል ኮሚቴው። • ወሲባዊ ትንኮሳ ያደረሰባት አለቃዋን በማጋለጧ የታሠረችው ሴት • ወሲባዊ ትንኮሳን ሪፖርት በማድረጓ ተቃጥላ የተገደለችው በዩኒቨርሲቲ መምህራኑ ላይ የተላለፈው ውሳኔ በዋና ከተማዋ አክራ የተቀላቀለ ስሜትን እንደፈጠረ በቦታው የሚገኘው የቢቢሲ ሪፖርተር ቶማስ ናዲ ገልጿል። አንዳንዶች ውሳኔው እጅግ የሚያሳዝንና እንደውም ሌሎችንም የሚያበረታታ እንደሆነ ገልጸዋል። '' እስከዛሬ ሲደረግ የነበረውን ምርመራ ቀልድ የሚያስመስለው ውሳኔ ነው የተላለፈው። ስድስትና አራት ወራት ብቻ ያለደመወዝ ከስራ ማገድ ማለት እኮ ዓመታዊ እረፍት ወሰደው እንዲዝናኑ እንደማድረግ ነው። ይሄ ችግር... \n\nGive me a good title for the article above.
ጋና፡ ውጤት ለማሻሻል ወሲብን ተተቅመዋል የተባሉት የዩኒቨርሲቲ መምህራን ታገዱ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
396
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የጋሬዝ ክሩክስ የሳምንቱ ምርጥ ቡድን፡ ሳላህ፣ ፖግባ፣ ዛሃ፣ ዎከር . . . ። ሌሎችስ እነማን ናቸው?\nSummary: ያለፈው ዓመት ሻማፕዮኖች የዘንድሮውን የውድድር ዘመን አርሴናልን በማሸነፍ ጀምረዋል። የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ጨዋታ በነበረው ማንቸስተር ዩናይትድ ሌስተር ሲቲን አሸንፏል።\nArticle (Max 500 characters):
ፖል ፖግባ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ጎል አስቆጥሯል። በሌሎች ጨዋታዎች ቨርፑል እና ቶተንሃምም አሸናፊ ለመሆን ችለዋል። ዎልቭሶች ሁለት ጊዜ ከኋላ በመነሳተር ከኤቨርተን ጋር አቻ ለመለያየት ችለዋል። በሳምንቱ ምርጥ ቡድን ውስጥ እነማን ሊካተቱ ይችላሉ? እነሆ የጋሬዝ ክሩክስ ምርጥ 11። ግብ ጠባቂ- ዴቪድ ደ ሂያ ዴቪድ ደ ሂያ በፕሪሚር ሊጉ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ላይ ድንቅ ብቃቱን ማሳየት ጀምሯል። በእሱ ደረጃ ላለ ተጫዋች ከስፔን ጋር ያሳለፈው የዓለም ዋንጫ አስደንጋጭ ቢሆንም ከሌስተር ጋር ይህ አልተደገመም። ያዳናቸው ሁለት ኳሶች ማንቸሰተር ዩናይትድ ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዞ እንዲወጣ አስችሎታል። ይህን ያውቃሉ? ማንቸስትር በመጀመሪያ ጨዋታው ሌስተርን 2 ለ 1 ሲያሸንፍ ሶስት ኳሶችን አድኗል። ተከላካዮች፡ አሮን ዋን-ቢሳካ፣ ካይል ዎከር፣ ቪጂል ቫን ዳይ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
166
በአካባቢው የትምህርት መሠረተ ልማቶች ሙሉ ለሙሉ በመውደማቸው ፈተናውን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ እንደሚወስዱ አስረድተዋል። በሚቀጥሉት ሳምንታት ተፈታኞች በክልሉ ወደሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንደሚጓጓዙና ፈተናቸውን የሚወስዱባቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማ መቀለ፣ አክሱም፣ አዲግራት እና ራያ የኒቨርስቲዎች እንደሆኑ ተገልጿል። በኦንላይን (በበይነ መረብ) ይሰጣል ተብሎ የነበረው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከየካቲት 29፣ 2013 ዓ. ም ጀምሮ በወረቀት እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። ከየካቲት 22 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ የዲጂታል መታወቂያ ይሰራጫል ብሏል። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ በበይነ መረብ (ኦንላይን) ይሰጣል ተብሎ የነበረው ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥም የትምህርት ሚኒስትሩ መግለፃቸውን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። የፈተናው ገለጻ የካቲት 26 ቀን ተካሂዶ ፈተናው ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥም ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ፈተናው በወረቀት እንዲሰጥ ውሳኔ ላይ የተደረሰው ታብሌቶች ወደ ሀገር ውስጥ ባለመግባታቸው ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በፈተና አሰጣጡ ላይ ለተፈጠረው መዘግየት ይቅርታ ጠይቋል። ከየካቲት 21 እስከ የካቲት 27 ቀን 2013 ዓ/ም ፈተናው እና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ወደ ዞኖች እንደሚደርሱ ተገልጿል። በዚህም መሰረት የ2012 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን 2013 ዓ.ም ይሰጣል። ባሳለፍነው ታህሳስ ወር ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የአገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የ12ኛ ክፍል ፈተናን ዝግጅት በማስመልከት ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የትምህርት ሚኒስትሩ 450 ሺህ ታብሌቶች እስከ ታህሳስ መጨረሻ ድረስ ከውጭ እንደሚገቡ እና 12 ሺህ ላፕቶፖች ደግሞ ለፈታኞች ለማከፋፈል ዝግጁ መሆናችውን መናገራቸው ይታወሳል። በኦንላይን የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናም እስከ ጥር መጨረሻ ድረስ ለመስጠት እቅድ መያዙን ገልጸው ነበር። ባለፈው ዓመት በመላው ዓለም የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ የትምህርት ተቋማት መዘጋታቸው የሚታወስ ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ግን በተለያዩ ደረጃዎች የመማር ማስተማሩ ሂደት ይጀምራል ተብሎ ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በትግራይ ውስጥ በተከሰተው ወታደራዊ ግጭት ሳቢያ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ይታወሳል። \n\nGive me a good title for the article above.
በትግራይ የ12ኛ ክፍል ፈተና በዩኒቨርስቲዎች እንደሚሰጥ ተነገረ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
281
Title: ኮሮናቫይረስ፡ በከፋ ዞን በሞቱ ግለሰቦች ላይ ኮቪድ-19 መገኘቱ ስጋት ፈጥሯል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ባሳለፍነው እሁድ በከፋ ዞን በሰው እጅ የተገደሉት ግለሰብ እስክሬናቸው ላይ በተደረገው ምርመራ ግለሰቡ በኮቪድ-19 ተይዘው እንደነበረ መረጋገጡን የቦንጋ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ዘሪሁን መንገሻ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ግለሰቡ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠው ድብደባውን ተከትሎ የአስክሬን ምርመራ ሲደረግ በዚያው ኮቪድ-19 ሲመረመር እንደሆነ ሥራ አስኪያጁ ነግረውናል፡፡ አስክሬኑ አሁንም ሆስፒታል እንደሆነ የገለጹት አቶ ዘሪሁን፤ ከግለሰቡ ጋር ንክኪ ያላቸው ቤተሰቦች፣ አስከሬን ያነሱ ሰዎች፣ አስከሬን የወሰዱ የፖሊስ አባላት፣ የወንጀል መርማሪዎች፣ አሽከርካሪዎች እና የአስከሬን መርማሪዎች ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወደ ተዘጋጀው የለይቶ ማቆያ መግባታቸውን ገልጸውልናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከግለሰቡ ጋር ግንኙነት ያላቸው ሰዎች በጠቅላላ በአዴ ወረዳና በዴቻ ወረዳ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ • በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ለምን ተስፋፋ? • ቢል ጌትስ በክትባት ስም ክንዳችን ውስጥ ሊቀብሩት ያሰቡት ነገር አለ? • የኮቪድ-19 ክትባት ለድሃ አገራት እንዲደርስ የ2 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈረመ አቶ ዘሪሁን እኚህ በድብደባ የተገደሉት ግለሰብ አርሶ አደር መሆናቸውን እና በሽታው ከየት ሊይዛቸው እንደቻለ አለማወቃቸውን ይናገራሉ፡፡ "ግለሰቡ ከሚኖርበት ቀበሌ እንኳን ወጥቶ አያውቅም ነው የሚባለው፤ ከየት እንደያዘው ለመደምደም አስቸጋሪ ነው" ብለዋል አቶ ዘሪሁን፡፡ ከዚህ ቀደምም ከዴቻ ወረዳ ባሃ መንደር አንድ የ55 ዓመት የጎዳና ተዳዳሪ ሕይወታቸው አልፎ ከተገኙ በኋላ የአስከሬን ምርመራ ተደርጎላቸው ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው አቶ ዘሪሁን አስታውሰዋል፡፡ ሥራ አስኪያጁ "የበሽታው ሥርጭት በማህበረሰብ ውስጥ እንዳለና ምልክት የሚያሳዩ ሰዎች እንደሌሉ፤ ነገር ግን የሚያስተላለፉ እንዳሉ ያመላክታል" ይላሉ፡፡ የወረርሽኙን ሥርጭት ለመግታት የተለያዩ የመከላከያ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን የጠቀሱት አቶ ዘሪሁን፤ በአካባቢው የቫይረሱ ምንጭ ካልታወቀ ሥራቸውን አዳጋች እንደሚያደርገው ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጅ አሁንም የወረርሽኙን ሥርጭት ለመግታት ሥራዎች እየተሰሩ ነው ይላሉ፡፡ ከአቶ ዘሪሁን እንዳረጋገጥነው እስካሁን ድረስ በከፋ ዞን በቫይረሱ መያዛቸው በምርመራ የተረጋገጡት ሁለት ግለሰቦች ናቸው፡፡ እነዚህም ህይወታቸው ካለፈ በኋላ በተደረገ የአስክሬን ምርመራ ነው። ይሁን እንጅ በዞኑ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቢጨምር፤ በርካታ ታማሚዎችን ተቀብሎ ሊያስተናግድ የሚችል ማዕከል አለ ወይ ስንል የጠየቅናቸው አቶ ዘሪሁን ፤ በተለይ ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ማቆያ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ መዘጋጀቱንና ምልክት የሚያሳዩ ሰዎችንም ለማቆየት እዚያው ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ አንድ ህንጻ መኖሩን ገልጸውልናል፡፡ በሽታው የተገኘባቸው ሰዎችንም ለይቶ ለማከም በቦንጋ የህክምና ማዕከል እየተዘጋጀ ቢሆንም የምርመራ ውጤት መዘግየት ግን ተግዳሮት እንደሆነባቸው ያስረዳሉ፡፡ ከዚህም ባሻገር ለጤና ባለሙያዎች የቫይረሱ መከላከያ የህክምና ግብዓቶች እጥረት እንዳለባቸው ሥራ አስኪያጁ ለቢቢሲ ተናግረዋል፡፡
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
343
Title: ከፕሬዘዳንቱ ጋር 'ፊት በመለዋወጥ' ተይዞ የነበረው ቀልደኛ ተለቀቀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቀልደኛው ኢድሪስ ሱልጣን እና ፕሬዘዳንት ጆን ማጉፉሊ ፊታቸው ተቀያይሮ የሚያሳየው ምስል ታንዛንያዊው ኮማኪ ዘና ብሎ ከተነሳው ፎቶ ላይ የፊት ገጽታውን ቆርጦ በመውሰድ፤ ፕሬዘዳንቱ ኮስተር ብለው የሚያሳይ ፎቶግራፍ ላይ አስቀምጦታል። የፕሬዘዳንቱን ፊት ቆርጦም በሱ ፎቶ ላይ በሚታየው ፊቱ ተክቶታል። • ትሬቨር ኖዋ የዓለማችን አራተኛው ቱጃር ቀልደኛ ሆነ • ፈረንሳያዊው ደራሲ የአምሳ አመት ሴቶችን ለፍቅር ዕድሜያቸው "የገፋ' ነው ማለቱ ቁጣን ቀስቅሷል • ቢል ኮዝቢ ወደ ዘብጥያ ወረዱ ኮሜድያኑ፤ እሱና ፕሬዘዳንቱ ፊት ተለዋውጠው የሚያሳየውን ፎቶ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ማጋራቱን ተከትሎ ለምርመራ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ ነበር። የኢድሪስ ጠበቃ ኢሊያ ሪዮባ፤ በአገሪቱ የመረጃ ደህንነት ሕግ መሰረት እንደተያዘ ገልጸዋል። በሕጉ ሰዎችን ማስመሰል የተከለከለ ነው። ቀኝ ዘመም የመብት ተሟጋቾች ሕጉ የመናገር ነጻነትን ይገድባል ሲሉ ተችተዋል። ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ከአምስት ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሉት ኢድሪስ ፎቶውን ሲለቅ "ፕሬዘዳንቱ ልደታቸውን በሰላም እንዲያከብሩ ከእኔ ጋር ሚና ተለዋውጠዋል" ሲል በስዋሂሊ ጽፏል። ፎቶውን ከለጠፈ በኋላ የዳሬ ሰላም ፖሊስ ኮሚሽነር ፖል ማኮንዳ "ሥራው ምን ድረስ የተገደበ እንደሆነ አያውቅም" ብለዋል። ፕሬዘዳንቱ 60ኛ ዓመት ልደታቸውን ያከበሩት ባለፈው ማክሰኞ ሲሆን፤ ቀልደኛው ለምርመራ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ተወስዶ የነበረው እሮብ ነበር።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
183
"በምንም ዓይነት መልኩ ሕዝቡን የሚጎዳ ከሆነ ተቀባይነት የለውም"\nይህንን ተከትሎ ነው ከሰሞኑ የአካባቢው ነዋሪዎች የሰሚ ያለህ ሲሉ ጩኸታቸውን ያሰሙ የቀጠሉት። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አቋም የትኛውም ኢንቨስትመንት ሕዝቡን የሚጠቅም መሆን አለበት የሚል ነው የሚሉት የክልሉ ኮሚዩኑኬሽን ኃላፊ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ናቸው። "በምንም አይነት መልኩ ሕዝቡን የሚጎዳ ከሆነ ተቀባይነት የለውም" ሲሉም ያስረግጣሉ። ቢቢሲ የለገደንቢ ሚድሮክ የወርቅ ማምረቻ በአካባቢው የሚኖሩ ማህበረሰቦች የጤና ጠንቅ እንደሆነባቸው የሚያትት ዘበጋ ከዚህ ቀደም ሰርቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። ይህንን ጉዳይ ሕዝቡና አመራሩ በተለያየ ወቅት ያነሱ እንደነበር ያስታወሱት ዶ/ር ነገሪ የአካል ጉዳት ያለባቸው ሕፃናት መወለዳቸውን እንዲሁም በተለያየ ጊዜ ነፍሰጡር እናቶች ውርጃ እያጋጠማቸው እንደሆነ በምሳሌ በመጥቀስ የነገሩን ክብድት ያስረዳሉ። ከዚህ ቀደም ይህንንም ችግር ለመፍታት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤት ኃላፊዎችና ከድርጅቱ አመራሮች ጋር ውይይት መደረጉንና የመፍትሔ አቅጣጫ ይሆናል ያሏቸውን ነጥቦች ማስቀመጣቸውንም ያስታውሳሉ። "በተደረገው ውይይት ደረሰ ለተባለው የአካል ጉዳት እና ውርጃ ያሉ ማስረጃዎች ተወስደው ሳይንሳዊ ጥናት ተደርጎ እንዲለይ ተስማምተን ነበር" የሚሉት ዶ/ር ነገሪ ይህንን ተንተርሶም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጥናት መጀመሩን አሁን በአካባቢው ያለመረጋጋት ከተፈጠረ በኋላ ባደረጉት ውይይት እንደተረዱ ተናግረዋል። "ሕዝቡ እንዲህ ዓይነት ጥያቄ እያነሳ ሳለ የተደረገ ጥናት ውጤትም ውይይት ሳይደረግበት የውል እድሳት መደረጉ ትክክል አይደለም" ባይ ናቸው ኃላፊው። "ድርጅቱ ከዚህ በፊት የተለያዩ የሰው ኃይል ፍላጎቱን ለማሟላት በሌላ ስፍራ ማስታወቂያ አውጥቶ ይቀጥር እንደነበረ ያስታወሱት ዶ/ ር ነገሪ አሁን ግን መስራት ለሚችሉ አቅሙ እና ብቃቱ ላላቸው ለአካባቢው ወጣቶች እድል ለመስጠት ማስታወቂያ በስፍራው እንዲወጣና እንዲወዳደሩ ስምምነት የተደረሰ ቢሆንም ይህ ጉዳይ ምን ያህል እንደተስተካከለ ግልፅ አይደለም።'' በተወሰነ ደረጃ በድርጅቱ በኩል እዚያ አካባቢ ማስታወቂያው እንዲለጠፍ ቃል የተገባ ቢሆንም ይህንን ከህዝቡ ጋር በዚህ መልኩ ተስተካክሏል በሚል ውይይት ሳይደረግበት ነው ወደ ውል እድሳት የተገባው ይላሉ። "አካባቢው ለማዕድን ልማት በሚደረገው ቁፋሮ የተጎዳ ስለሆነ የተፈጥሮ ሃብቱን ወደነበረበት ለመመለስ የሚያስችል የመልሶ ማልማት ስራ መሰራት እንዳለባቸው አቅጣጫ ተቀምጦ ነበር" የሚሉት ዶ/ር ነገሪ ይህም በሚፈለገው ደረጃ እንዳልተሰራ አስታውሰዋል። "የትኛውም ድርጅት ንብረቱን የሚጠብቅለት የፀጥታ አካል ሳይሆን ማሕበረሰቡ ነው" የሚሉት ዶ/ር ነገሪ ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች መሰራት እንደሚኖርባቸው አስመረዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ ድርጅቱ ገንዘብ መድቦ የተወሰኑ ስራዎች እየሰራ ነው የሚሉ ነገሮች ቢኖሩም ሕዝቡ ግን በሚፈልገው መጠን ተጠቃሚ አለመሆኑን እያነሳ ባለበት ወቅት ነው ይህ የውል እድሳት ወሬ ይፋ ባልሆነ መልኩ በአንዳንድ የግል ብዙሃን መገናኛዎች በኩል የተሰማው ይላሉ ዶ/ር ነገሪ። "ሕዝቡን ለማረጋጋት የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነው። የክልሉ መንግስትም ሕዝቡን የሚጎዳ ኢንቨስትመንትን እንደማይቀበለው ልናረጋግጥ እንወዳለን፤ ይህንን ለማስተካከል ከሚመለከታቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤት ኃላፊዎች ጋር ጥብቅ ውይይት ላይ ነን። የተሰራው ስህተት ላይ ግን መግባባት ላይ ደርሰናል" ሲሉ ይገልፃሉ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም ስለተፈጠረው ስህተት ሕዝቡን ይቅርታ ለመጠየቅ ወደ ስራ እንደሚገቡ የተናገሩ ሲሆን የተጠናው ጥናት ላይም ውይይት ከህዝቡ ጋር እንደሚያደርጉ ስለገለፁ የተፈጠረው ችግር በቅርቡ ይፈታል...\n\ntl;dr:
ምንም እንኳ የአካባቢው ሰዎች ጉዳት እያደረሰብን ነው ብለው ቅሬታ ቢያሰሙም የሚድሮክ ለገደምቢ የወርቅ ማምረቻ የንግድ ፍቃድ እንደተደረገለት ተሰምቷል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
411
Content: ይህ ጉብኝት ከምሥራቅ አፍሪካ ሃገራት ጉብኝታቸው የመጀመሪያቸው መድረሻ ሲሆን ቀጥለው ወደ ኬንያ አቅንተው ነበር። የኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ዋና ዓላማ በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ የሚያተኩርና አብሮ የመሥራት መንፈስን ለማጠናከር የታሰበ እንደሆነ ቢታወቅም፤ የኤማኑኤል ማክሮ ጉብኝት በላሊበላ መጀመሩና በላሊበላ ሹምሸሃ አየር መንገድ የመጀመሪያ ይፋዊ አቀባበል መደረጉ ለላሊበላ ብቻ ሳይሆን ለኢትዮጵያ ልዩ አድርጎታል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በቀረበላቸው ጥሪ መሠረት ጥያቄውን የተቀበሉት ማክሮ የላሊበላን ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ጥገና በፈረንሳይ ድጋፍ በምን መልኩ ሊከናወን እንደታሰበ ከጥገናው ሥራ ጀርባ ያሉትን ባለሙያዎች አነጋግረናል። ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የተለያዩ ስምምነቶችን ተፈራረሙ ፕሬዚዳንት ማክሮ አዲስ አበባ ገብተዋል ቤተ ማሪያም ቤተ ክርስትያን እ.አ.አ በ2005 ከላሊበላ ጥገና በስተጀርባ የፕሮጄክቱ መሪዎች ሴቶች ናቸው። እነርሱም ማሪ ሎር ዴራ እና ክሌር ቦሽ ቲዬሴ የሚባሉት የታሪክና አርኪዎሎጂ ተመራማሪ ምሁራን ናቸው። ሁለቱም የፈረንሳይ ብሔራዊ ሳይንሳዊ ጥናት ማዕከል ሠራተኞች ቢሆኑም ከኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በኢትዮጵያ አርኪዮሎጂና ታሪክ ላይ ሲሠሩ ሃያ ዓመታትን አስቆጥረዋል። ከአሥር ዓመት በፊት ደግሞ 'ላሊበላ፡ የዋሻው አርኪዮሎጂና ታሪክ' [ላሊበላ፡ አርኪዮሎጂ ኤ ኢስቷር ደ ሲት ሩፔስትር] በተባለ ፕሮጄክት ላይ በመስራታቸው ነው የፈረንሳይና የኢትዮጵያ መንግሥታት የተስማሙበትን ላሊበላን በመጠገንና በማደስ ሥራ ላይ በዋነኝነት እንዲሳተፉ የተመረጡት። ሴት መሆናቸው እስካሁን በነበራቸው የሥራ ቆይታቸው ላይ ከባድ ችግር ባይፈጥሩም "አልፎ አልፎ ግን እኛን ችላ የማለትና ወንዶቹን የማናገር ዝንባሌ አለ። አንዳንዴም ሴት መሆን ችግር የፈጠረባቸው አጋጣሚዎች አሉ" የምትለው ከፕሮጄክቱ ባለሙያዎች መካከል አንዷ የሆነችው ክሌር: በአጠቃላይ ግንየመጡበትን ዓላማም ሆነ ያላቸውን ብቃት በሚያብራሩበት ወቅት ነገሮች እንደሚስተካከሉና ያለችግር እንደሚቀጥሉ ትናገራለች። ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የተለያዩ ስምምነቶችን ተፈራረሙ የላሊበላ ጥገና ለስንተኛ ጊዜ? ክሌር ቦሽ ቲዬሴ ከዚህ በፊት በውቅር አብያተ ክርስቲያናቱ ላይ የተከናወነው ጥገና በአግባቡ አለመሠራቱ ብዙዎችን ቅር እንዳሰኘ ትናገራለች። የጥገናና የእድሳት ሥራው በዩኔስኮ የዓለም የቅርስ ዝርዝር ውስጥ ለተካቱት ለሁሉም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት በማድረግ እንድ ዓይነት እርምጃዎችን መውሰድ እንደማይቻልም ታስረዳለች። ለእያንዳንዱ ቅርስ "የተለያየ መፍትሔ ሊገኝ ስለሚችል የምንወስዳቸው እርምጃዎች በእርጋታ የትሰበባቸውና ጥንቃቄ የተሞላበት ሥራ መሥራት ይኖርብናል" የምትለው ክሌር በአሁን ሰዓት የተጀመረው ሥራ ስፍራውን የማጥናት ተግባር እንደሆነም አብራርታለች። የጥናቱ ሥራ ጥንቃቄን ስለሚጠይቅ ቢያንስ ከአንድ ዓመት እስከ አንድ ዓመት ተኩል ሊፈጅ እንደሚችልም ትናገራለች። በዚህም በእያንዳንዱ የላሊበላ ህንፃዎች ላይ ተገቢው ጥናት ከተደረገ በኋላ መወሰድ የሚገባው እርምጃ ምን እንደሚሆን ለማወቅ ስለሚያስችላቸው ደግሞ አንድ በአንድ መፍትሔዎቹን ሥራ ላይ ማዋል እንደሚጀምሩ አሳውቃናለች። በኢትዮጵያውያን ተሰርቶ የአውሮፓውያንን ድጋፍ የሻተው ላሊበላ ምን ዓይነት ብቃት ያላቸውን ሰዎች ያሳትፋል? በዚህ ሥራ ውስጥ ከታሪክን ወይም ደግሞ ከእርኪዎሎጂ አዋቂዎችን በተጨማሪ የተለያዩ ሙያተኞች እንደሚሳተፉ ክሌር ትናገራለች። ለምሳሌ በምህንድስና ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች ከላሊበላ አብያተ ክርስትያት አወቃቀር አንፃር የሚኖራቸውን እውቀት በመጠቀም ለማደስም ሆነ ለመጠገን...\nThe previous content can be summarized as follows:
ፕሬዚዳንት ኤማኑኤል ማክሮ ከመጋቢት 3 ጀምሮ ለሁለት ቀን ይፋዊ ጉብኝት ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቸው ይታወሳል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
391
Doc to summarize: ከዚህም ጋር ተያይዞ ለበርካታ ጊዜያት ከሚዲያ አይን ተሰውረው የነበሩት መረጃን በመመንተፍ እንታገላለን የሚለው 'አኖኒመስ' የተሰኘው የጠላፊዎች ቡድን አባላትም ከተደበቁበት ብቅ ብለዋል። ኢ-ፍትሃዊነትን አስፍነዋል በሚሏቸው ተቋማትና ግለሰቦች ላይ የሳይበር ጥቃትም በማድረስም የጠላፊዎቹ ቡድን በሚዲያው ዘንድ ከፍተኛ እውቅናን አትርፏል። በቅርብ ዓመታት ድምፃቸውን አጥፍተው የነበረ ሲሆን በቅርቡ የደረሰውን የጆርጅ ፍሎይድን ግድያንም ተከትሎ የሚኒያፖሊስ ፖሊሶች የሚፈፅሙትን በርካታ ወንጀሎች ለዓለም እናጋልጣለን በማለትም ማንሰራራታቸው እየተነገረ ነው። ሆኖም ይህ ሚስጥራዊ ቡድን በዚህ ወቅት ምን ሊያጋልጥ ይችላል የሚለውንም ማወቅ አይቻልም። አኖኒመስ ማናቸው? የጠላፊዎቹ ቡድን ማንነት አይታወቅም፤ እንዲሁም እንደሌሎች ቡድን መሪም የላቸውም። ራሳቸውን የሚገልፁትም "እልፎች፤ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ስብስብ" በማለት ነው። ማዕከላዊ የሆነ የመመሪያ መዋቅር በሌለበት ማንኛውም ሰው የቡድኑ አባል መሆን ይችላል። ይሄም ማለት አባላቱ ቅድሚያ የሚሰጧቸው ነገሮች ይለያያሉ፤ እንዲሁም ነጠላ የሆነ አጀንዳ የላቸውም። ነገር ግን በአጠቃላይ ኃይልን ያለአግባባብ የሚጠቀሙትን ኢላማ ያደረገ የመረጃ መንታፊዎች ቡድን ነው። አሰራራቸውም ድረገፆችን በመጥለፍ እንዲሁም የሳይበር ጥቃቶችን በማድረስ ለሕዝቡ ያጋልጣሉ። ምስላቸውም ጭምብል ሲሆን፤ ይህ ጭምብልም አለን ሙር የተባለው ፀሐፊ ሙሰኛ የሆነን የፋሽስት መንግሥት ለማንኮታኮት የተደረገ የሕዝብ አብዮት ላይ የሚያጠነጥነው 'ኖቭል ቨርሰስ ፎር ቬንዳታ' የተሰኘው ፅሁፍም ከፍተኛ እውቅናን አትርፎለታል። በቅርቡ ምን አከናወኑ? ከጆርጅ ፍሎይድ ግድያ ጋር ተያይዞ የደረሱ የሳይበር ጥቃቶች አኖኒመስ ያከናወናቸው ናቸው እየተባሉ ነው። አንደኛ የሚኒያፖሊስ ፖሊስ ድረገፅ በጊዜያዊነት ከጥቅም ውጪ ሆኖ ነበር። ምንም እንኳን ድረገፆችን በጊዜያዊነት ከጥቅም ውጪ ማድረግ ይህን ያህል የረቀቀ ባይሆንም ለሳይበር ጥቃት አድራሾቹ ግን ስኬት ነው። ይህም የድረገፆችን ዋነኛ ማዕከልን በመረጃዎች በማጨናነቅ እንዳይሰራ በማድረግ ከጥቅም ውጭ ማድረግ የሚቻል ሲሆን፤ ልክ የመገበያያ ድረገፆች ተፈላጊ ምርትን ለመግዛት በርካታ ሰዎች በሚጎበኙበት ወቅት እንደሚፈጠረው ማለት ነው። ከዚህም በተጨማሪ ከፖሊስ ክፍሉ ተጠለፉ የተባሉ የኢሜይል አድራሻዎችና የይለፍ ቃሎች የመሳሰሉ የመረጃ ስብስቦችም ብዙዎች አኖኒመስ መንትፏቸዋል በሚልም እየተጋሩ ነው። ነገር ግን የፖሊስ ድረገፁ በአኖኒመስ ተጠልፏል ለሚለው ምንም የተረጋገጠ መረጃ የለም። ትሮይ ሃንት የተባለ ተመራማሪም እነዚህ መረጃዎች በአሁኑ ወቅት የተጠለፉ ሳይሆን ከዚህ ቀደም በነበሩ ክፍተቶች የተገኙ እንደሆኑ ይናገራል። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ድረገፅም ላይ "ነፍስህን ያሳርፍ ጆርጅ ፍሎይድ" የሚል መልዕከት ከአኖኒመስ አርማ ጋር የወጣ ሲሆን ይህም ሁኔታ ሌላኛው ቡድኑ ተመልሷል የሚለው ማመላከቻ ነው። ከዚህም በተጨማሪ በትዊተርም ላይ ፖሊሶች በሬድዮዋቸው ሙዚቃ ሲያጫውቱ እንዲሁም መገናኛ ዘዴዎችን ሲያጠፉም የሚያሳዩ ቪዲዮዎችም የቡድኑ ነው ተብሎ ወጥቷል። ነገር ግን በዘርፉ የሚገኙ ባለሙያዎች እነዚህ ቪዲዮዎች እውነተኛ ከሆኑ የጠላፊዎች ሥራ ሳይሆን ከተሰረቁ ኮምፒውተሮች ላይ የተገኙ መረጃዎች መሆናቸውን አመላክተዋል። ከዚህም በተጨማሪ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ተወንጅለውባቸው የነበሩና በከሳሾቻቸው በጎ ፈቃድ የተተው የፍርድ ሂደቶችም በአኖኒመስ የመረጃ ጠላፊዎች አማካኝነት ተብሎም በተለያዩ ማኅበራዊ ድረገፆች ላይ እየተጋራ ነው ተብሏል። ከዚህ ቀደም በዘር ጉዳይ አኖኒመስ ምን ብሎ ያውቃል? በቡድኑ አባላት...\nSummary in the same language as the doc:
የጥቁር አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ በነጭ ፖሊስ ታንቆ መገደሉን ተከትሎ የአሜሪካ ግዛቶች በተለያዩ ተቃውሞዎች እየተናጡ ይገኛሉ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
399
Title: ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት አደራጅ ኮሚቴ ጥያቄን አወግዛለሁ አለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርኩ በመግለጫቸው "ጥያቄውን ያቀረበው ቡድን ከአድራጎቱ እንዲቆጠብ ሲኖዶሱ በጥብቅ ያሳስባል" ብለዋል። ቤተክርስቲያኒቱ ባህልን፣ ቀለምን፣ ቋንቋ እና ብሔርን መሠረት ሳታደርግ፤ ያለ ምንም መድልዎ አገልግሎት ትሰጣለች ያሉት ፓትርያርኩ፤ ሃይማኖታዊ የትምህርት መጻሕፍት በኦሮምኛ ቋንቋ መዘጋጀታቸውን አጣቅሰዋል። የተነሳውን ጥያቄም "አገርና ቤተ ክርስቲያንን የሚከፋፍል" ነው ሲሉ አውግዘውታል። ከኦሮሞ ሕዝብ የተገኙ ሊቃነ ጳጳሳት አገልግሎት የሚሰጡባቸው በአገረ ስብከት ሥር ያሉ በርካታ ጽህፈት ቤቶች እንዳሉም አቡነ ማትያስ ተናግረዋል። አክለውም ጥያቄውን "የተከበረውና የቤተ ክርስቲያኒቱ ባለውለታ የሆነው የኦሮሞ ሕዝብን ቤተ ክርስቲያን እንዳገለለችውና አቅዳ እንደበደለችው ለማስመሰል ያቀደ" ሲሉ ገልጸውታል። • ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተክህነት ፅህፈት ቤት ጥያቄን በሰላሳ ቀናት እንዲመልስ ተጠየቀ • ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተክህነት አደራጅ ኮሚቴ የጠራውን መግለጫ መንግሥት እንዲያስቆም ጠየቀ የኦሮምያ ቤተ ክህነት ጽህፈት ቤት ለማዋቀር ጥያቄ ያቀረቡት ግለሰቦች፤ ለቅዱስ ሲኖዶስ በአካል ቀርበው እንዲያስረዱ ተጠይቀው ውይይት እንዳደረጉ ፓትርያርኩ ገልጸው፤ ቅዱስ ሲኖዶሱ ጉዳዩ ተጣርቶ ውሳኔ እንሰሚሰጥ ቢያሳውቅም፤ ከቅዱስ ሲኖዶስ እውቅናና ፈቃድ ውጭ ግለሰቦቹ መግለጫ መስጠታቸው አግባብ አይደለም ብለዋል። ግለሰቦቹም ይህንን አምነው "ይቅርታ ለመጠየቅ ከሌሎች የኮሚቴ አባላት ጋር ተወያይተን እንመለስ" ብለው ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ለዛሬ ጳጉሜን 2፣ 2011 ዓ.ም. ጠዋት ቢቀጠሩም የኮሚቴው ሰብሳቢ ሊቀ አዕላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን እንዳልተገኙና ሁለት የኮሚቴው አባላት ዘግይተው እንደደረሱ ፓትርያርኩ ተናግረዋል። አቡነ ማትያስ አክለውም፤ ግለሰቦቹ ሕጋዊ ሥልጣን ሳይኖራቸው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አርማ፣ ማህተምና መጠሪያ ስያሜ በመጠቀማቸው አስፈላጊው እርምጃ መወሰድ አለበት ብለዋል። ፓትርያርኩ "የጽህፈት ቤታችን የሕግ አገልግሎት መምሪያ፤ በሕገ ወጥ ግለሰቦች ላይ ክስ በመመስረት የቤተ ክርስቲያኒቱን መብትና ጥቅም ያስከብር ዘንድ ቅዱስ ሲኖዶሱ በጥብቅ አዟል" ብለዋል። ትናንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጋር መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ በትዊተር ገፁ ላይ አስታውቋል። የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ፅህፈት ቤት በክልል ደረጃ እንዲዋቀር ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ ቅዱስ ሲኖዶሱ በ30 ቀናት ውስጥ እንዲያሳውቃቸው፤ ይህ ተግባራዊ ካልሆነ ግን አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስዱ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ፅህፈት ቤት አደራጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ቀሲስ በላይ መኮንን ማስታወቃቸውም የሚታወስ ነው።
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
310
Title: ቲክቶክ የትራምፕ አስተዳደር ላይ የክስ ሂደት ጀመረ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክን በባለቤትነት የሚያስተዳድረው ባይትዳንስ እስከ ህዳር 3/ 2013 ዓ.ም ድረስ በአሜሪካ ድርጅት የማይገዛ ከሆነ ጥቅም ላይ እንዳይውል ትእዛዝ አስተላልፈው ነበር። በአሁኑ ወቅት ቲክቶክ በአሜሪካ የሚኖረው የወደፊት እጣ ፈንታ ግልጽ አይደለም። በቻይናው ኩባንያ ባይቴንዳንስ ባለቤትነት የሚተዳደረው ቲክቶክ ለአሜሪካ ብሔራዊ ስጋት ነው የሚል ክስ ይቀርብበታል። የፕሬዝደንት ትራምፕ አስተዳደር ባይቴንዳንስ የአሜሪካውያንን ግላዊ መረጃ እየሰበሰበ ለቻይናው ኮሚኒስት ፓርቲ ያቀርባል ይላል። ባይቴንዳንስ በበኩሉ የመተግበሪያው ተጠቃሚ ሰዎች መረጃ በአሜሪካ እና በሲንጋፖር የሚከማች መሆኑን እና ለቻይና ሕጎች ተገዢ አለመሆኑን ይጠቅሳል። ቲክቶክ በአሜሪካ ብቻ 100 ሚሊዮን ተጠቃሚዎች ያሉት ሲሆን ለአሜሪካ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ድርሻውን ለመሸጥ ጫፍ ደርሶ ነበር፡፡ ነገር ግን ባለቀ ሰዓት ሽያጩ ከሽፏል፡፡ ማይክሮሶፍት ቲክቶክን ለመግዛት ጣጣውን እየጨረሰ ነበር፡፡ ባለቀ ሰዓት ትናንት በምን ምክንያት እንደሆነ ባይታወቅም ሽያጩ ተፋርሷል፡፡ ''እስካሁን ድረስ በአሜሪካ ሕግ መሰረት ማድረግ የሚገባውን እና ግልጽ መሆን ያለባቸውን ጉዳዮች በሙሉ በፈቃደኝነት ሲያካሂድ ነበር። ላለፉት ሁለት ወራትም ነገሮች እንደሚስተካከሉ በተስፋ ስንጠባበቅ ነበር'' ብሏል ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ። '' ፕሬዝዳንቱ ከተጠቃሚዎች ጋር በተያያዘ የገለጹት ስጋት ተገቢ እንዳልሆነ እና ምንም ነገር እንደሌለ ለማሳየት የተቻለንን በሙሉ ስናደርግ ነበር። ከግላዊነትና ደህንነት ጋር የተያያዙ የአገሪቱ ፖሊሲዎች ጋር ተጣጣጣመ አሰራርም ተከትለናል'' ይላል የድርጅቱ መግለጫ። ድርጅቱ አክሎም 'መብታችንን ለማስከበርና በአሜሪካ የሚገኙ ከ15 ሺ በላይ ሰራተኞቻችንን ጥቅም ለማስከበር' በፍርድ ቤት በኩል ክስ መስርተናል ሲል አስታውቋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
209
ከኃላፊው በተጨማሪ የተኮሰችበት ፖሊስም እንደለቀቀች ተዘግቧል። የፖሊስ ኃላፊ ቲም ጋኖንና የተኮሰችበት ፖሊስ ኪም ፖተር ከብሩክሊን ሴንተር ኃይል ስራቸው የለቀቁት ዳውንቴ መገደሉን ተከትሎ ለሁለት ቀናት ያህል ከፍተኛ አለመረጋጋትና ሁከት በመነሳቱ ነው። ፖሊሷ ዳውንቴን ጥይት የተኮሰችበት በስህተት እንደሆነና ዋነኛ አላማዋ ማደንዘዣ መተኮስ እንደነበር ተናግራለች። ግድያው የተፈፀመው ከሚኒያፖሊስ ወጣ ብላ በምትገኝ አካባቢ ሲሆን በባለፈው አመት ጆርጅ ፍሎይድ አንገቱን መሬት አጣብቆ የገደለው ፖሊስ የፍርድ ሂደትም የሚታይበት አካባቢ ነው። በያዝነው ሳምንት ማክሰኞ የብሩክሊን ማዕከል ከንቲባ ማይክ ኤሊየት ለሪፖርተሮች እንደተናገሩት ስራቸውን በለቀቁት የፖሊስ ኃላፊ ቦታ ለ19 አመት በሰራዊቱ ያገለገሉትን ቶኒ ግሩይንግን መሾማቸውን ነው። በሳምንቱ መጀመሪያ ሰኞ ከስራቸው የለቀቁት የፖሊስ ኃላፊ ጋኖን ፖሊሷ ዳውንቴን የተኮሰችበት "በስህተት እንደሆነና" ሽጉጧንና የማደንዘዣ መሳሪያዋን በማሳሷቷ እንደሆነ ተናግረው ነበር። "ኃላፊው ከስራቸው መልቀቃቸው መልካም ነገር ነው" ያሉት ከንቲባው ዳውንቴ ላይ የተኮሰችበት ፖሊስ እንዲሁ ከስራ መልቀቋ በተወሰነ መልኩ "በማህበረሰቡ መረጋጋትን እንደሚያመጣ ተስፋ አደርጋለሁ" ብለዋል። ዳውንቴ ላይ የተኮሰችበት ፖሊስ እንዲሁም የፖሊስ ኃላፊው ከስራቸው መልቀቃቸውን ዜና በሚኒያፖሊስ ሳልቬሽን አርሚ የምግብ ማመላለሻ አስተባባሪ ሆና ለምትሰራው አምበር ያንግ የተቀላቀለ ስሜትን ፈጥሮባታል። ምንም እንኳን ዜናው ቢያስደስታትም ከዚህ ፈጠን ብሎ ሊደረግ በተገባ ነበር ብላ ታምናለች። ብሩክሊን ሴንተር ፖሊስ ቢሮ ውጭ ቆማ በፖሊሶቹ ድርጊት ምን ያህል እንደተንገበገበችና እንደተቆጨች ትናገራለች። "ከስራዋ መባረር ነበረባት። ተኩሳ የገደለችው ፖሊስ እስከምትለቅ ሊጠበቅ አይገባም ነበር" ትላለች። የፖሊስ ኃላፊውን አስመልክቶም "ለማህበረሰቡ ምንም ግድ የሚሰጠው ሰው አልነበረም። እንኳን ተሰናበተ" በማለት ታስረዳለች። ዝናብና በረዶ እየደበደባቸው ተቃውሟቸውን ለማሰማት ከመጡት ውስጥ አንዷ ነች አምበር። \n\nGive me a good title for the article above.
የ20 አመቱ ጥቁር አሜሪካዊ ግድያን ተከትሎ የፖሊስ ኃላፊው ከስራቸው ለቀቁ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
231
Content: ሹራ ኪታታ መጨረሻው ዙር ላይ የለንደን ማራቶን አራት ጊዜ አሸናፊው ኪፕቾጌ እንደሚያሸንፍ ብዙዎች ባይጠራጠሩም ባልተጠበቀ ሁኔታ ሁለት ዙር ሲቀረው ወደኋላ ቀርቶም በዚህ ውድድር ስምንተኛ ሆኗል። ኢትዮጵያዊው ሹራና ኬንያዊው ቪንስንት ኪፕቹምባ ተከታትለው አንደኛና ሁለተኛ የሆኑ ሲሆን፣ ሹራ ያሸነፈበትም ሰዓት 2፡05፡41 ነው። በሴቶችም የማራቶን ውድድር የክብረ ወሰኑ ባለቤት ብሪጅድ ኮሴጊ አሸንፋለች። "በጣም ነው ያዘንኩት፣ ምን እንደተፈጠረ አላውቅም" በማለትም ኪፕቾጌ ከውድድሩ በኋላ ተናግሯል። "በመጨረሻዎቹ 15 ኪሎሜትሮች የቀኝ ጆሮዬ ተደፍኖ ነበር። በጭኔና ጉልበቴም የቁርጥማት ህምም እየተሰማኝ ነበር" ያለው ኪፕቾጌ አክሎም "ድንገት በውድድሩ ላይ ያጋጠመኝ ነው። ውድድሩን በመልካም ሁኔታ ነበር የጀመርኩት። አየሩ በጣም ቀዝቃዛ ነበር ግን እሱን ምክንያት አላደርግም" ብሏል። ባቱ ላይ ባጋጠመው አደጋ ምክንያት ቀነኒሳ በቀለ ውድድሩን ማቋረጡን ተከትሎም ኪፕቾጌ በቀላሉ ያሸንፋልም የሚል ግምት ተቀምጦ ነበር። በ2፡01፡39 የኦለምን ሬኮርድ የተቆናጠጠው የ35 አመቱ ኪፕቾጌ ስምንተኛም ቢሆን ውድድሩን ሳያቋርጥ ጨርሷል። በተለይም ውድድሩ አስራ አምስት ደቂቃ ሲቀረው ሹራ ሩጫውን ያፋጠነው ሲሆን ኪፕቾጌም ምቾት ተነስቶ ታይቷል። በርካቶች ውድድሩን ያቋረጡ ሲሆን ሹራ በአንደኛነት፣ በሁለተኛነት ኬንያዊው ኪፕቹምባና በሦስተኛነት ሲሳይ ለማ ተከታትለው ገብተዋል። የ24 ዓመቱ ሹራ ኪፕቹምባን በአንድ ሰኮንድ የቀደመው ሲሆን ሲሳይን ደግሞ በሶስት ሰኮንዶች ብቻ ነው። "ለዚህ ውድድር በደንብ ተዘጋጅቼ ነበር። ቀነኒሳ በቀለም በጣም ነው የረዳኝ፤ በማሸነፌ ደስተኛ ነኝ" ብሏል። ኢትዮጵያውያኖቹ ሞስነት ገረመው፣ ሙሌ ዋሲሁንና ታምራት ቶላም ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ያለውን ቦታ ይዘዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
የአለም የማራቶን ሬኮርድ ባለቤት ኢሉይድ ኪፕቾጌን በማሸነፍ ኢትዮጵያዊው ሹራ ቂጣታ በዛሬው የለንደን ማራቶን ያልተጠበቀ ድልን ተጎናፅፏል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
218
Doc to summarize: የንግድ ልውውጡ መንገድ ላይ ጭምር ይካሄዳል ሁለቱም ራሳቸውን የቻሉ ሃገራት ከሆኑ ከዓመታት በኋላም የሚኖራቸው የገንዘብ ልውውጥ በምን መልኩ መካሄድ እንደለበት ምንም ዓይነት ስምምነት ላይ አልተደረሰም ነበር። በወቅቱ የሁለቱ ሃገራት ምጣኔ ኃብታዊና የንግድ ግንኙነት በተጠናና ግልጽ በሆነ መንገድ አለመመራቱ ደግሞ ለደም አፋሳሹ ግጭት አንድ መንስኤ መሆኑን በርካታ ጉዳዩ በቅርበት የተከታተሉ ምሁራን ይገልፃሉ። በዚሁም ሳቢያ በተቀሰቀሰው ጦርነት በአስር ሺዎች የሚቆጠር ህይወት ሲጠፋ ሃገራቱ ከ20 ዓመታት በላይ በፍጥጫ ውስጥ ቆይተዋል። • ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መንገድ ለሥራ መሄድ የሚችሉባቸው ሃገራት የትኞቹ ናቸው? • በሥራ ቃለ መጠይቅ ወቅት ልንላቸው የማይገቡ 7 ነጥቦች ዛሬስ ሃገራቱ ሰላም አውርደው ድንበራቸውን ክፍት ካደረጉ በኋላ ጠባሳውን ለማሻርና ይበልጥኑም ግንኙነታቸውን ለማደስ በያሚደርጉት ጥረት ውስጥ የምጣኔ ሃብት ግንኙነቱ እንዴት እየተከናወነ ነው? ድንበሩ በይፋ መከፈቱን ከታወጀበት ደቂቃ ጀምሮ በድንበር አካባቢ ከሚኖረው ህዝብ አልፎ የንግድ ግንኙነት በርካቶችን እየሳበ ነው። ነገር ግን ይህ ንግድ በምን መልኩ ነው እየተካሄደ ነው ያለው የሚለው ጥያቄ አሁን ማነጋገር ጀምሯል። ማን ምን ይፈልጋል ኤርትራዊው ገብረመስቀል መኪናውን መቐለ ከተማ መሃል መንገድ ላይ አቁሞ የተለያዩ ጫማዎች ይሸጣል። ጫማዎቹ ከዱባይ የመጡ መሆናቸውንና በምትኩም እሱና መሰሎቹ ደግሞ ጤፍ፣ ብሎኬትና ጣውላ ይዘው ወደ ኤርትራ እንደሚመለሱ ለቢቢሲ ተናግሯል። ገብረመስቀል እንደሚለው ድንበር ተከፍቶ የንግድ ልውውጡ እነደተጀመረ የዋጋ ጭማሪ ታይቶ እንደነበርና በአሁኑ ሰዓት ግን እየተረጋጋ እንደሆነ ምሳሌዎችን ጠቅሶ ይናገራል። "ለምሳሌ አንደኛ ደረጃ ጤፍ እስከ 3300 ናቕፋ ይሸጥ እንደነበር አስታውሶ በአሁኑ ሰዓት ግን 2500 በመሸጥ ላይ ይገኛል። 33 ናቕፋ ይሸጥ የነበረው አንድ ብሎኬት በአሁኑ ሰዓት 25 ናቕፋ ሆኗል፤ ስለዚህ ዋጋው እየቀነሰና እየተረጋጋ ነው'' ብሏል። አቶ ሳምሶን አብርሃ በበኩሉ ከኤርትራ የታሸገ የወተት ዱቄት፣ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ በጎች፣ ጫማዎችና አልባሳት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ፤ በአንፃሩ ደግሞ ጤፍ፣ ፍርኖ ዱቄት፣ ብስኩት፣ ስሚንቶና ሌሎች የግንባታ ቁሶችኘን ወደ ኤርትራ በመጓጓዝ ላይ እንደሚገኙ ያስረዳል። • «ዶ/ር ዐብይ ተገዳዳሪያቸውን ስልታዊ በሆነ መልኩ እያገለሉ ነው» ዶ/ር ደሣለኝ ጫኔ • ሞባይል ስልክዎ ላይ መከራን አይጫኑ አቶ ፋሲል መንገሻ የተባሉ ሌላው ኤርትራዊ ደግሞ "የድንበሩ መከፈት ሁለቱንም ህዝቦች አስደስቷል፤ ይህም ሁለቱም ህዝቦች እንደ ልባቸው እንዲገበያዩ አስችሏል። ድንበሩ እንደማይዘጋና የንግድ ግንኙነቱ በምን መልኩ እንደሚቀጥል በቂ ማብራሪያ መሰጠት አለበት" ብሏል። የገንዘብ ምንዛሬ ድንበሩ እንደተከፈተና የንግድ ልውውጡ እንደተጀመረ ዛላምበሳ ከተማ ውስጥ ብርና ናቕፋ እኩል አንድ ለአንድ ይመነዘር እንደነበር በወቅቱ በንግድ ልውውጡ ተሳታፊ የነበሩ ሰዎች ይናገራሉ። በአሁን ግን በተለያዩ የትግራይ ከተሞች የተለያየ የምንዛሬ መጠን እንዳለ ለማረጋገጥ የጠየቅናቸው ነዋሪዎች አረጋግጠውልናል። ለምሳሌም በዓዲግራት ከተማ አንድ መቶ ናቕፋ በአንድ መቶ ሰማንያ ብር ይመነዘራል። ከዓዲግራት ወደ አስመራ በሚወስደው መንገድ ላይ በምትገኘው ቀርሰበር በተባለችው አነስተኛ ከተማ ደግሞ አንድ መቶ ናቕፋ በአንድ መቶ ስድሳ ብር፣ መቐለ ከተማ ውስጥ አንድ መቶ ናቕፋ ሁለት መቶ ብር መድረሱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሰዎች ገልፀዋል። ነዳጅ ለመቅዳት የተሰለፉ መኪኖች የነዳጅ እጥረትና ወረፋ ድንበሩ ከተከፈተ በኋላ ባለመኪኖች ወደ...\nSummary in the same language as the doc:
የኤርትራ ነፃነቷን ካወጀች በኋላ የሁለቱን ሃገራት የንግድ ግንኙነት ምን መልክ ሊኖረው እንደሚገባ በውል ውይይት ተደርጎበት መልክ እንዲይዝ አልተደረገም።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
427
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: እናትና ልጅ የህክምና ባለሙያዎች በአሜሪካ ታሪክ ሰሩ\nSummary: የትውልድ መሰረታቸው ጋና ውስጥ የሆነው እናትና ልጅ በተመሳሳይ ጊዜ በአንድ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ህክምና ተምረው በመመረቅና በአንድ ሆስፒታል ውስጥ በመስራት የመጀመሪያዎቹ በመሆን በአሜሪካ ታሪክ አስመዘገቡ።\nArticle (Max 500 characters):
እናት ሲንቲያ ኩጂ እና ልጇ ጃስሚን እናትና ሴት ልጃቸው አሜሪካ ውስጥ በሊዊዚያና ግዛት ዩኒቨርስቲ ውስጥ በሚገኝ የህክምና ትምህርት ቤት አንድ ላይ በመማር ተመርቀው እዚያው በሚገኝ ሆስፒታል ሥራ መጀመራቸው የመጀመሪያ እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ተነግሯል። እናት ሲንቲያ ኩጂ በጋናዋ ኬንያሲ ከተማ ውስጥ ተወልዳ ወደ አሜሪካ የሄደች ሲሆን ከልጇ ጃስሚን ጋር በአንድ የህክምና ትምህርት ቤት ተምራ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የተመርቀው ሥራ የጀመሩት አንድ ላይ ነው። እናትና ልጅ ሥራ በጀመሩበት ሆስፒታል ውስጥ የወቅቱ የዓለማችን አሳሳቢ የጤና ችግር በሆነው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ህሙማንን ለማከም ከፊት መስመር ከተሰለፉ የጤና ባለሙያዎች መካከል በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ። እናት ሲንቲያ እንዳለችው ከልጇ ጋር በአንድ ላይ መስራት "የህልም ዕውን የመሆን ያህል ነው" ስትል የተፈጠረባትን
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
161
...ክቷል። የሆነ አውሮፓ አገር ሺህ ተመልካች መሀል ቁጢጥ ብዬ ኳስ ማየት አጓጉቶኛል። እስከዛሬ ኳስ በቴሌቪዥን መስኮት አጮልቄ እንጂ ባይኔ በብረቱ! በአካልወስጋ…!? ከየት ተገኝቶ። "የምንሄድበት ስቴዲየም በጣም ሩቅ ነው እንዴ አቶ ምሥጢረ?" "ያን ያህልም አይደለም…170 ኪ/ሜ ነው። ከአዲስ አበባ አሰላ በለው…" ቼኮሌት…ስዊዝ ባንክ…የአንድ ሚሊዮን ብር የእጅ ሰዓት… ከዙሪክ ተነስተን ዋና ከተማዋን በርንን በግራ አ'ታለን አጋድመናት፣ ኒውሼትል ለመግባት ወደ 2፡00 ሰዓት ግድም ይወስድብናል። አቶ ምሥጢረ ‹‹ቢኤምደብሊው›› መኪናቸውን እየረገጧት ነው፤ ልክ እንደ ማን'ሲቲው ኬይል ዎከር። ከኋላ የማረን ታናሽ ቅዱስ ኃይለሥላሴ እና ወጣቱ አጎታቸው አማኑኤል በቀለ አብረውኝ ተቀምጠናል። ባልና ሚስቱ ጋቢና የራሳቸውን ወግ ሲይዙ እኔም ለነ ቅዱስ ጥያቄ አነሳሁ… "እኔ ምልህ ... Write the rest of the article:
ቋንቋ ብዝኃነት አለ፤ በሁለቱም አገር። ኢትዮጵያ በአንድ ቋንቋ ውስጥ ብዙ ቀዬ (ዳያሌክት) ያላት አገር ናት። ለምን ይመስልሃል? "እኔ እንጃ" "ከዚህ ከተራራማነት ጋ ተያይዞ ነው፤ ከተራራ ማዶና ከተራራ ወዲህ አንድ ቋንቋ አይነገርም። ድሮ ኮሚኒኬሽን እንዳሁኑ አልነበረም፤ የጎንደር፣ የሸዋ፣ የወሎ አማርኛ ዳያሌክት የተፈጠረው...አንዱ በዚህ ምክንያት ነው።" "እዚህም ብዙ ነው ቋንቋው አቶ ምሥጢረ?" "ስዊዘርላንድ እንኳ 4 ቋንቋ ነው ያላት በዋናነት። ግን ብዙ ዳያሌክት ነው ያላት፤ ልክ እንደ ኢትዯጵያ..." "ይሄን የፈጠረው ተራራማነቱ ነው የሚሉኝ" "ትክክል" እንደገና ዝም ዝም። "ለምን እንዲህ አናደርግም?" ድንገተኛ ሐሳብ አቀረብኩ። "ምን?" "ስለስዊዘርላንድ በወሬ የሰማኋቸውን ነገሮች ልንገራችሁና እናንተ ደግሞ እውነት ስለመሆናቸው አረጋግጡልኝ..." "አሁን ጥሩ ሐሳብ አመጣህ፤ እንዳውም መንገዱ ያጥርልናል…" ወ/ሮ ማክዳ ሐሳቤን በሙሉ ድምጽና በምንም ድምጸ ተአቅቦ ደገፈችው። "ስንት ዓመት ሆነዎት ግን እዚህ ከመጡ፤ አቶ ምሥጢረ?" "ዓመቱን እንኳ ተወው! በጣም ድሮ ነው..." (ሳቁ!) አሳሳቃቸው ዙሪክ ከመቆርቆሯ በፊት የመጡ ያስመስልባቸዋል። "አቶ ምሥጢረ አንቱታውን ብተወው ቅር ይልዎታል?" "እንዳውም ገላገልከኝ..."(በድጋሚ ሳቁ)። የስፖርተኛ ተክለሰውነት ነው ያላቸው። አሰልጣኞች በልምምድ ጊዜ የሚለብሱት ቀለል ያለ ቱታ በጅንስ ነው ያደረጉት። ወግ ሆኖብኝ ነው እንጂ ምንም ለአንቱታ የሚሆን ገጽታ አላገኘሁም። ደግሞስ በተቃጠለ የኳስ ስሜት ወደ ካምቦሎጆ የሚሄድ ሰው አንቱ ይባላል እንዴ? "በጣም ቆይተዋል/ቆይተኻል ማለት ነው እዚህ?" (አንቱታው አ'ለቅ አለኝ…) "ኡ! በጣም...!" እሺ በቃ ጥያቄዬን ልጀምር…(ማስታወሻዬን አወጣሁ) "ስዊዘርላንድ ውስጥ ቡና ሲፈላ እንደ ዳቦ ቆሎ የሚቀርበው ቼኮሌት ነው የሚባለው እውነት ነው?" ባልና ሚስት ከት ብለው ሳቁብኝ! የስዊዝ ቼኮሌት፣ የስዊዝ ሰዓት፣ የስዊዝ ባንክ እየተባለ ወሬ ስለሚነዛ ያንኑ ማጋነኔ ነበር...። • እንወራረድ፡- የጦፈው የውርርድ ንግድ በአዲስ አበባ (አንዳንዱ ነገር እንዳሰብኩት ግነት ብቻ አልሆነም፣ ታዲያ። ለምሳሌ በቀጣዩ ቀን 140ሺህ የስዊዝ ፍራንክ ተመን የተቀመጠበት የእጅ ሰዓት በዓለም ላይ ውድ ከሚባሉ ጉሊቶች አንዱ በሆነው ባንሆስትራሰ (Bahnhofstrasse) ጎዳና በአንድ ቄንጠኛ ሱቅ ውስጥ ማየቴን አንባቢ በግርጌ ማስታወሻ ቢይዝልኝ አልጠላም። ሰው እንዴት ‹‹ስንት ሰዓት ነው?›› ሲባል የአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር የእጅ ሰዓቱን ገልጦ ‹‹ለ2 ሰዓት ሩብ ጉዳይ›› ይላል?) "አቶ ሚሥጢረ፣ የስዊዝ ባንክ ግን የቱ ጋ ነው ያለው?" የአህጉሬ አምባገነኖች ብር የሚያከማቹበትን መጋዘን በሩቁም ቢሆን ማየት ጓጉቻለሁ። ከጃንሆይ የልጅ ልጆች የተረፈም ካለ… "ነገ እናሳይኻለን…ግን ስዊዝ ባንክ የሚባል አንድ ባንክ የለም'ኮ። እዚህ አገር የደንበኞቻቸውን ምሥጢር የሚጠብቁ ብዙ ባንኮች ናቸው ያሉት። በተለምዶ ስዊዝ ባንክ እንላለን እንጂ…አንድ ባንክ አይደለም።" "እሺ ሌላ ጥያቄ፡- ስዊዘርላንድ ውስጥ የእንሰሳት የወሲብ ፍላጎት ለማክበር ሲባል አንድን ጾታ ብቻ ለይቶ ማሳደግ አይቻልም። ለምሳሌ ሴት ውሻ ካለ ወንድ ዉሻ...ወንድ ድመት ካለ ሴት ድመት አብሮ ማሳደግ ሕግ ያስገድዳል...እውነት ነው?" ከት ብለው ሳቁብኝ! "አይ ይሄ ሐሰት ነው። የጎረቤታችን የነ እንትና ውሻ ብቻዋን ነው የምታድገው…ሲንግል መሰለችኝ..." ሌላ ጥያቄ፡-"የኑኩሌር ጦርነት ቢከሰት በሚል ሁሉም ስዊዘርላንዳዊ ዜጋ ሊደበቅበት የሚችል ዋሻ በየሰፈሩ አለ የሚባለውስ?" "ልክ ነው፤...
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
492
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የሳዑዲው ልዑል ኢራን ለዓለም ነዳጅ ምርት ስጋት ናት አሉ\nSummary: የሳዑዲ አረቢያው ልዑል ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኢራን ከድርጊቷ እንድትታቀብ ማድረግ ካልቻለ የነዳጅ ዋጋ በማይታመን ሁኔታ ይጨምራል ሲሉ አስጠነቀቁ።\nArticle (Max 500 characters):
በሳዑዲ አረቢያና በኢራን መካከል የሚደረግ ጦርነት ዓለም አቀፉን የኢኮኖሚ ሥርዓትን ሊያቃውስ ይችላል ብለዋል መሃመድ ቢን ሳልማን። ለዚህም መነሻ የሆናቸው ከሁለት ሳምንት በፊት በሳዑዲ ሁለት የነዳጅ ማምረቻ ተቋማት ላይ ቴህራን ጥቃት አድርሳለች ብላ ከመወንጀሏ ጋር ተያይዞ ነው። • የሳኡዲ አረቢያው ንጉሥ ጠባቂ በጥይት ተገደለ • «ካሾግጂ ወዲያው ነበር የታነቀው» ቱርክ ልዑሉ ከሲቢኤስ የዜና ወኪል ጋር በነበራቸው ቆይታ በጋዜጠኛው ጀማል ኻሾግጂ ግድያም ላይም የተወሰነ ኃላፊነት እንደሚወስዱ ቢናገሩም ለግድያው ትዕዛዝ አልሰጠሁም ሲሉ ክደዋል። የሳዑዲ አረቢያ መሪ ተደርገው የሚታዩት ልዑሉ በሰላ ትችቱ የሚታወቀውን የሳዑዲ ጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂ ግድያ በቀጥታ ተሳትፈዋል ተብለውም ይጠረጠራሉ። ኻሾግጂ የተገደለው በቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ ውስጥ ባለፈው አመት ነው።
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
154
Title: የሜክሲኮው ፕሬዚዳንት አሜሪካ የስደተኞች ፖሊሲዋን እንድታሻሽል ጠየቁ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ፕሬዚዳንት አንድሬ በነገው ዕለት፣ ጥር 12/2013 ዓ.ም ስልጣን የሚረከቡት ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በሰደተኞች ጉዳይ ላይ ከሜክሲኮም ሆነ ከሌሎች አገራት ጋር በቅርበት እንደሚሰሩ ያላቸውን ተስፋ አስቀምጠዋል። በአሁኑ ወቅት ወደ አሜሪካ የሚጓዙ በአብዛኛው መነሻቸውን ሆንዱራስ ያደረጉ 7 ሺህ የሚሆኑ የመካከለኛው አሜሪካ ስደተኞች ቡድን ወደ ጓቲማላ ገብተዋል። በመቀጠልም ሜክሲኮን በመሻገር ወደ አሜሪካም ለመግባት ሰንቀዋል። በየአመቱም ከመካከለኛው አሜሪካ የሚነሱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ካራቫን ተብሎ በሚታወቀው የጅምላ ቡድን የሚጓዙ ስደተኞች አብዛኛው በእግራቸው ወደ አሜሪካ በአንድ ላይ ይገባሉ። ስደተኞቹ በአገራቸው ግጭት፣ ፖለቲካዊ መሳደድ፣ ጭቆናንና ድህነትን ሸሽተው እንደሚመጡ ይናገራሉ። በተለይም እነዚህ አገራት በህዳር ወር ላይ ከፍተኛ ዝናብና አውሎ ንፋስ በቀላቀለው የሆሪኬን ማዕበል መመታታቸው የአገሬውን ዜጎች ሁኔታ አክፍቶታል። በትናነትናው ዕለት፣ ጥር 10/2013 ዓ.ም የሜክሲኮው ፕሬዚዳንት ባደረጉት ንግግር አሜሪካ የስደተኞች ፖሊሲዋን እንድታሻሽል በጥብቅ ጠይቀዋል። "ወቅቱ በስደተኞች ፖሊሲ ላይ የተገባው የማሻሻያ ቃል የሚተገበርበት ነው፤ እሱንም ነው ተስፋ የምናደርገው" ብለዋል። አክለውም "በ ጆ ባይደን የምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የስደተኞች ፖሊሲን ማሻሻያ እንደሚያጠናቅቁ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ሲናገሩ ሰምቻለሁ። ተስፋም የማደርገው ይህንንኑ ያሳካሉ ብዬ ነው" ብለዋል። ፕሬዚዳንቱ በተጨማሪም መንግሥታቸው ስደተኞች ወደ ሜክሲኮ እንዳይገቡ ተፅእኖ ለማድረስ እንደሚሞክር ቢናገሩም በማስከተልም የስደተኞቹ መብትም ሊከበር ይገባል የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል። ሰኞ እለት በአብዛኛው ከሆንዱራስ የተነሱ ካራቫን ተብሎ በሚታወቀው የጅምላ ቡድን የሚጓዙ 4 ሺህ ስደተኞችን የፀጥታ ኃይሎች ለመበታተንም ሙከራ አድርገው ነበር። ስደተኞች ቫዶ ሆንዶ በምትባል አካባቢም ሰፍረዋል። ፖሊሶቹ ስደተኞቹን ከመጠለያቸው እንዲወጡና ወደመጡበት 50 ኪሎሜትር ርቀት ወዳለው የሆንዱራስ ድንበርም እንዲመለሱ እያስፈራሩዋቸውም እንደነበር የአይን እማኞች አሳውቀዋል። ስደተኞቹ በተወሰነ መልኩ ቢበታተኑም በርካቶቹ ግን ድንጋይ ወደ ፖሊስ በመወርወር ምላሽ ሰጥተዋል። ፖሊስም አስለቃሽ ጋዝ ረጭቷል። ቡድኑ ከቅዳሜ ጀምሮ መንገዳቸው ቢዘጋቸውም እነሱም ዋነኛ ጎዳናዎችን በመዝጋት የትራፊክ መጨናነቅ ፈጥረዋል። አንዳንድ ስደተኞች የከበቡባቸውን የፀጥታ ኃይሎች በኃይል ለማለፍ በሚሞክሩበት ወቅት ግጭቶች ተከስተዋል። ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከደቡባዊ አሜሪካ ድንበር በሜክሲኮ በኩል የሚገቡ ስደተኞችን ህገወጥ በማለት ከፍተኛ ቁጥጥር እንዲደረግ አዘው ነበር። ከዚህም በተጨማሪ በሜክሲኮ፣ ጓቲማላ፣ ሆንዱራስና ኤልሳልቫዶርም አገራት ላይ የስደተኞችን እንቅስቃሴ እንዲቆጣጠሩ ከፍተኛ ጫና እያሳረፉባቸው ነበር። ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የትራምፕን ጥብቅ የስደተኞች ፖሊሲ አስተዳደራቸው እንደሚያሻሽል ቃል ቢገቡም፤ ፖሊሲዎች በአንድ ምሽት ስለማይቀየሩ ስደተኞች ጉዟቸውን እንዳይጀምሩ አስጠንቅቀዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
325
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ህወሓት ፡ በ5ኛው ዘመን የሕዝብ ተወካዮችና የፌደሬሽን ምክር ቤት የተገኙት ብቸኛዋ የህወሓት አባል\nSummary: ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲሁም በፌዴሬሽን ምክር ያሉና በተለያዩ የፌደራል መንግሥት የፖለቲካ ሹመት ላይ የሚገኙ አባላቱ የተወከሉበትን ምክር ቤትና ኃላፊነት ለቅቀው እንዲወጡ አዝዟል።\nArticle (Max 500 characters):
በመሆኑም መስከረም 25/2013 ዓ.ም በተካሄደው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የትግራይ ክልል ተወካዮች እንደማይሳተፉ ተገልጾ ነበር። ይህንንም ተከትሎ ህወሓት ካሉት 38 የትግራይ ክልልን እና አምስት አዲስ አበባን ወክለው በምክር ቤቱ ከሚገኙት እንደራሴዎች መካከል 42ቱ ሳይገኙ ቀርተዋል። በስብሰባ ላይ የተገኙት አንድ ተወካይ ብቻ ነበሩ። እርሳቸውም ወ/ሮ ያየሽ ተስፋሁነይ ናቸው። ወ/ሮ ያየሽ በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ ህወሓትን (ኢህአዴግ) ወክለው ነበር ከአምስት ዓመት በፊት በተካሄደው ምርጫ ላይ በመሳተፍ የምክር ቤት አባል የሆኑት። ቢቢሲ ከእርሳቸው ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል። የምክር ቤቱን ስብሰባ እንዳትሳተፉ ከህወሓት የመጣውን ትዕዛዝ እንዴት ነበር የሰሙት? ወ/ሮ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
170
ጋምቢያ፣ ኮሞሮስ፣ ጋቦን፣ ጋና፣ ግብጽ፣ ዚምባብዌ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ናቸው ወደ አህጉራዊው ውድድር ማለፋቸውን ያረጋገጡት አገራት ናቸው። ጋምቢያ አንጎላን በሜዳዋ 1 ለ 0 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአፍሪካ ዋንጫ ውድድር አልፋለች። በምድብ አራት የምትገኘው ጋምቢያ ከሁለቱ አላፊ ቡድኖች አንዷ የሚያደርጋትን ወሳኝ ጎል አሳን ሴሳይ ከዕረፍት መልስ አስገኝቷል። በዚህ ምድብ የምትገኘው ጋቦን ዲሞክራቲክ ኮንጎን 3 ለ 0 በማሸነፍ ሌላኛዋ አላፊ አገር ሆናለች። በዚህም ጋቦን የ2019ኙ ውድድር ካመለጣት በኋላ ወደ ውድድር መድረኩ ለመመለስ በቅታለች። ፒየር-ኤሚሪክ ኦባሜያንግ፣ ዴኒስ ቡዋንጋ እና አሮን ቡውፔንዛ ግቦቹን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው። ባለፉት 4 የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሮች ተሳትፋ የነበረውች ኮንጎ፤ ከምድቧ ሳታልፍ ቀርታለች። በካሜሩን አዘጋጅነት ለመኪሄደው ውድድር ለማለፍ በምድብ 6 የምትገኘው ግብጽ የሚያስፈልጋትን አንድ ነጥብ ለማግኘት ከኬንያ ጋር ተጫውታ 1 ለ 1 አቻ ተለያይታለች። ፈርኦኖቹ ከኮሞሮስ ጋር እኩል ዘጠኝ ነጥብ ይዘዋል። ኬንያ አራት ነጥብ ሲኖራት ቶጎ በሁለት ነጥብ በምድቡ ግርጌ ላይ ትገኛለች። በናይሮቢ በተካሄደው ጨዋታ ማግዲ አፍሻ በሁለተኛው ደቂቃ ባስቆጠራት ጎል ግብጽ ቀዳሚ ሆናለች። ከእረፍት መልስ ኬንያ በአብደላህ ሃስ አማካኝነት አቻ ለመሆን ችላለች። ቀድም ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ላይ መሳተፏን ያረጋገጠችው ኮሞሮስ ከሜዳዋ ውጪ ከቶጎ ጋር 0 ለ 0 ተለያይታለች። ከዚህ በፊት በውድድሩ መሳተፍ ያልቻሉት ቡድኖች ከ2019 ጀምሮ 16 የነበረው የተወዳዳሪ አገራት ቁጥር ወደ 24 በማደጉ ተጠቃሚ ለመሆን ችለዋል። ከምድብ ሦስት ለማለፍ ከደቡብ አፍሪካ ጋር 1 ለ 1 በሆነ ውጤት አቻ በመውጣት ጋና ወደ ውድድሩ የሚያስገባትን ትኬት ቆርጣለች። መሐመድ ቁዱስ ከ2010 የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ በኡራጓይ ተሸንፈው በወጡበት ስታዲየም ቀዳሚ የሚያደርጋቸውን ጎል ቢያስቆጥርም በደቂቃዎች ልዩነት ፐርሲ ታው ደቡብ አፍሪካን አቻ አድርጓል። ካለፉት 15 ውድድሮች በአንዱ ብቻ ያልተካፈሉት ጥቁሮቹ ከዋክብት አስር ነጥብ በመያዝ ከደቡብ አፍሪካ እኩል ሆነዋል። በስድስተኛው እና በመጨረሻው የምድቡ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ዘጠኝ ነጥብ ካላት ሱዳን ጋር ትጫወታለች። ጋና ከሱዳንም ሆነ ከባፋና ባፋናዎች ጋር በነበራት ጨዋታ ያላት ውጤት የተሻለ በመሆኑ የአራት ጊዜ የአፍሪካ ሻምፒዮኗ ከውድድሩ ውጭ የምትሆንበት ሁኔታ የለም። ዚምባብዌ ከሜዳዋ ውጪ ቦትስዋናን 1 ለ 0 አሸንፋለች። አልጄሪያ በሌላ የምድቡ ጨዋታ ከዛምቢያ ጋር 3 ለ 3 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቃለች። በዚህም ዚምባብዌ እና አልጄሪያ ተያይዘው ሲያልፉ የ2012ቱ ውድድር አሸናፊ ዛምቢያ ከውድድሩ ውጪ ሆናለች። ኤሚሊዮ ንሱ በመጨረሻው ደቂቃ ባስቆጠራት ጎል ኢኳቶሪያል ጊኒ ታንዛኒያን 1ለ 0 በማሸነው ማለፏን አረጋግጣለች። ሊቢያን 5 ለ 2 በሆነ ውጤት ያሸነፈችው ቱኒዚያ ከምድብ አንድ ቀድማ ነበረ ለውድድሩ ማለፏን ያረጋገጠችው። በከፍተኛ ጎል ልዩነት ቢሸነፉም ሊቢያውያን ከሰባት ዓመታት እገዳ በኋላ ብሔራዊ ቡድናቸውን በሜዳው ሲጫወቱ ለማየት በመቻላቸው ተደስተዋል። በቀጣዩ ዓመት በሚካሄደው ውድድር ላይ ከሚሳተፉ ቡድኖች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ተለይተዋል። ኮሞሮስ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ጋና፣ ግብጽ፣ ዚምባብዌ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ አልጄሪያ፣ ቡርኪናፋሶ፣ ጊኒ፣ ማሊ፣ ሴኔጋል፣ ቱኒዝያ እና አስተናጋጇ ካሜሩን በውድድሩ መሳተፋቸውን አረጋግጠዋል። ኢትረዮጵያስ ምን ተስፋ አላት? በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከኮትዲቯር፣ ማደጋስካር እና ኒጀር ጋር የተመደበችው ኢትዮጵያ፤... \n\nGive me a good title for the article above.
ኢትዮጵያ ጫፍ በደረሰችበት የአፍሪካ ዋንጫ የሚሳተፉ ሰባት አገራት ትላንት ተለዩ
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
426
Doc to summarize: ከ10 ዓመት በፊት ሳውዝሃምፕተኖች ቀጫጫ ነው በማለት ያሰናበቱት ወጣት ዛሬ [እሁድ ኅዳር 7] ደግሞ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን ወክሎ ይጫወታል፤ ታይሮን ሚንግስ። ታድያ በእነዚህ 10 ዓመታት ብዙ አሳልፏል። ለጠጪዎች መጠጥ ቀድቷል። የ100 ፓውንድ መኪናውን እያሽከረከረ ሰዎች ከባንክ የቤት መሥሪያ ብድር እንዲወስዱ አስማምቷል። ኢፕስዊች ታውን ለተሰኘው ክለብ መጫወት ፈልጎ ሳይታመም አሞኞል ብሎ ከሥራ ቀርቷል በሚል ቅጣት ድርሶበታል። ከአየርላንድ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ጋር ቡጢ ቀረሽ ቁርሾ ነበረው። ጉዞ ወደ ኮሶቮ ሚንግስ አሁን ለሚጫወትበት አስቶን ቪላ የፈረመው በውሰት ከመጣበት ቦርንመዝ ነው። የ26 ዓመቱ ተከላካይ ዘንድሮ የተቀላቀለው ፕሪሚዬር ሊግ ብዙ የከበደው አይመስልም። 195 ሴንቲሜትር የሚረዝመው ተከላካዩ ሚንግስ በፕሪሚዬር ሊግ ብዙ ኳሶችን ከግብ ክልሉ በማራቅ [ክሊራንስ] ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የአካዳሚ ጓደኛው አሌክስ ኦክስሌድ-ቻምበርሌይን ነገሮች ተመቻችተውለት ታላላቅ ክለቦችን እየቀያየረ አሁን ሊቨርፑል ሲደርስ ሚንግስ ግን ብዙ ክለቦች አንፈልግህም እያሉ አባረውታል። ብሪስቶል ሮቨርስ አታዋጣንም ብለው ያባረሩት ሚንግስ ወደ ተማረበት ት/ቤት ተመልሶ መጫወት ጀመረ። በወቅቱ አንድ ባር ውስጥ መጠጥ ቀጅ ነበር። ቀን ቀን ደግሞ ለባንክ ቤት በኮሚሽን ተቀጥሮ የቤት ኪራይ ብድር ያስማማ ነበር። ታድያ በዚህ ጊዜ ያልተለየችው በደጉ ዘመን የሸመታት የ100 ፓውንድ [በአሁኑ ገበያ 3,700 ብር ገደማ] መኪናው ነች። ከዚያ ኢፕስዊች ታውን ለሙከራ ጊዜ ብሎ ወሰደው። ነገር ግን የወቅቱ የቡድኑ አሠልጣኝ ከነበሩት ሚክ ማካርቲ ጋር ሊስማማ አልቻለም። ቢሆንም ችሎታውን ያስተዋሉት አሠልጣኝ ለ18 ወራት አስፈረሙት። ይህ የሆነው ከዛሬ ስድስት ዓመታት በፊት ነበር። ፊርማውን ካኖረ ከስድስት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለኢፕስዊች ተሰለፈ። ከዚያ በኋላ ባሉት 18 ጨዋታዎችም ይህን ያህል የመሰለፍ ዕድል አላገኘም። የወቅቱ የክለብ ጓደኞቹ 'ለምን አልተሰልፍኩም?' ብሎ ከአሠልጣኞች ጋር ይጋጭ ነበር ይሉታል። 2015 ላይ ለቦርንመዝ ፈረመ፤ በ8 ሚሊዮን ፓውንድ። ነገር ግን የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማድረግ በገባ በ6 ደቂቃ ውስጥ ተጎድቶ ወጣ። ለ17 ወራትም ምንም ዓይነት ጨዋታ ማድረግ አልቻለም ነበር። ይሄኔ ነው ቦርንመዝ ለአስቶን ቪላ አሳልፈው በውሰት የሰጠው። ቪላ ፕሪሚዬር ሊጉን እንዲቀላቀል ሚንግስ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። ክለቡ በቋሚነት እንዲያስፈርመውም ሆነ። ሚንግስ ለአንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን መጫወት እንደሚፈልግ እና ህልሙ እውን እንደሚሆንም በዙሪያው ላሉ ሰዎች ይነግራቸው ነበር። እነሆ ህልሙ እውን ሆኖ ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ተመርጧል። እንግሊዝ ዛሬ ምሽት ከኮሶቮ ጋር በምታደርገው ጨዋታም ይሰለፋል ተብሎ ይጠበቃል። አልፈልግህም ያለው ሳውዝሃምፕተን በዚህ ዓመት በጣም ብዙ ጎል ተቆጥሮበታል። በደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ 19ኛ ደረጃ ላይ ነው የሚገኙት። ብዙዎች እንደው ሳውዝሃምፕተኖች ታይሮን ሚንግስን ቀጫጫ ነው ብለው ማሰናበታቸው ይቆጫቸው ይሆን? ሲሉ ይጠየቃሉ። ሚንግስ ግን ምንም ዓይነት ቁጭትም ቂምም የለበትም። \nSummary in the same language as the doc:
መጠጥ ቀጅነት፤ ቤት አሻሻጭ፤ እንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
368
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በአፋር ክልል አብዓላ ከተማ ወጣቶችና ፖሊስ ተጋጭተው ሦስት ወጣቶች ተገደሉ\nSummary: በአፋር ክልል ወጣቶች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው ሦስት ወጣቶች ከጸጥታ ኃይሎች በተተኮሰ ጥይት ሲገደሉ ዘጠኝ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞችና የሆስፒታል ምንጮች ለቢቢሲ ገለጹ።\nArticle (Max 500 characters):
ግጭቱ የተከሰተው በክልሉ ልዩ ኃይል አባላትና በወጣቶች መካከል አብዓላ (ሽከት) ተብላ በምትታወቀው ከተማ ውስጥ ሲሆን፣ በክስተቱ የሰው ህይወት ሲጠፋ በርካቶች ቆስለዋል ሲሉ በስፍራው የነበሩ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የዓይን እማኞች ለቢቢሲ ገልጸዋል። የዓይን እማኞቹ ዘጠኝ ያህል ሰዎች የመቁስል ጉዳት እንደደረሰባቸው ሲናገሩ፤ ቢቢሲ ከሆስፒታል ምንጮች እንዳረጋገጠው ደግሞ ከግጭቱ ጋር በተያያዘ ስድስት ሰዎች ቆስለው ትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኘው የአይደር ሪፈራል ሆስፒታል በድንገተኛ ክፍል የህክምና እርዳታ እያገኙ መሆኑ ተነግሯል። በወጣቶቹና በጸጥታ ኃይል አባላቱ መካከል ለተከሰተው ግጭት ምክንያቱ ምን እንደሆነ ያነጋገራቸው የዓይን እማኞች ሲመልሱ፣ "ወጣቶቹ የመስቀል በዓልን ለማክበር ለደመራ የሚሆን እንጨት ቆርጠው ሲያዘጋጁ የነበረ ሲሆን የልዩ ኃይል አባላት ጥይት ተኩሰውባቸ
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
155
የትራምፕ እና የለንደኑ ከንቲባ ሳዲቅ ካህን ምን አገናኛቸው?\nየእንግሊዝን ዋና ከተማ እያጠፋ ያለ 'ብሔራዊ ኀፍረት' ሲሉ ነው ትራምፕ የለንደኑን አስተዳዳሪ ያጣሏሏቸው። ለንደን፤ በ24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ አምስት ሰዎች በጩቤ እና በጥይት መገደላቸውን ተከትሎ ነው ትራምፕ ከንቲባውን ከላይ ታች ያከናነቧቸው። • ትራምፕ ቱርክን አስጠነቀቁ የሌበር ፓርቲ መሪ ጀረሚ ኮርቢን ግን ትራምፕ የሰዎችን ሞት ተጠቅመው ከንቲባውን እንዲህ መናገራቸው 'በጣም የወረደ' ተግባር ነው ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። በለንደኑ ከንቲባ ሳዲቅ ካህን እና ዶናልድ ትራምፕ መካከል እሰጣገባ ሲነሳ ይህ የመጀመሪያው አይደለም፤ ምንም እንኳ ብዙ ጊዜ ጠብ የሚጭሩት ዶናልድ ቢሆኑም። አሁንም ለንደን ውስጥ የተከሰተውን ግድያ ተከትሎ ወደ ትዊተር ያቀኑት ትራምፕ ከታች የተመለከተውን ዘለፋ ፅፈዋል። የከንቲባ ካህን ቃል አቀባይ 'ከንቲባው በተፈጠረው ነገር ወገን ላጡ ቤተሰቦች መፅናናት ይመኛል። ለመሰል ዘለፋዎች ምላሽ በመስጠት ግን ጊዜያችንን አናባክንም' ሲል አትቷል። • ጠብ አጫሪና ጥቃት አድራሽ የፌስቡክ ፖስቶችን እንዴት ሪፖርት ማድረግ ይቻላል? የለንደን ፖሊስ ከግድያው ጋር በተያያዘ የጠረጠራቸውን፤ ታዳጊዎችን ጨምሮ 14 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር አውያለሁ ብሏል። አርብ ዕለት ከሰዓት ነበር በደቡብ ሎንዶን የ18 ዓመት ታዳጊ በጩቤ ተወግቶ የተገደለው፤ ከደቂቃዎች በኋላ ደግሞ የ19 ዓመት ግለሰብ በጥይት ሕይወቱን አጣ። ዕለተ ቅዳሜ ረፋዱ ላይ ሁለት ግሰለቦች በጩቤ የመገደላቸው ዜና ተሰምቶ ሳያበቃ ከሰዓቱን በ30 ዕድሜ ክልል የሚገኝ ሰው የቢላ ሲሳይ ሆነ። ክስተቱ በዚህ ዓመት ብቻ ሎንዶን ውስጥ በግድያ ምክንያት ሕይወታቸውን ያጡ ግለሰቦች ቁጥር 56 አድርሶታል። በወርሃ ሰኔ መባቻ እንግሊዝን የጎበኙት ዶናልድ ትራምፕ ከሳዲቅ ካህን ጋር የቃላት ጦርነት ውስጥ ከገቡ ቢቆዩም ዋነኛ መንስዔ የነበረው ክንቲባው ትራምፕ እንግሊዝ ውስጥ ቀይ ምንጣፍ ሊዘረጋላቸው አይገባም ማለታቸውን ተከትሎ ነው። • ለጎንደር ጥልቅ ፍቅር ያለው ኬንያዊ ቤተ መንግሥት ሊገባ ሲል ተያዘ \n\ntl;dr:
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የለንደኑን ከንቲባ ሳዲቅ ካህን ወርፈዋቸዋል፤ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ሁለተኛው መሆኑ ነው።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
255
Doc to summarize: ስለ ጥቃቱ ዝርዝር መረጃ ባይወጣም ለጄነራል ካሊፍ ኸፍታር ታማኝ በሆኑና በምስራቂያዊ ሊቢያ በመሸጉ አማፂያን የተፈፀመ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል። ከጥቃቱ በኋላ የተወሰደ ምስል እንደሚያሳው የሞቱ ሰዎች አካል በየስፍራው ወድቆ ይታይ ነበር። • ቴህራን ጥቃት ከፈፀመች በሚል አሜሪካ 52 የኢራን ተቋማት ላይ መሳሪያዋን አነጣጥራለች • "የህወሃትን ህልውና የሚወስን ልዩና ታሪካዊ ጉባዔ" ደብረፂወን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) • ለማርስ የተጻፈው ብሔራዊ መዝሙር የተባበሩት መንግሥታት የሚደገፈው የሊቢያ መንግሥት በጄነራል ኸፍተር የሚመራውን ሰርጎ ገብ እየተዋጋ ይገኛል። "በትሪፖሊ በሚገኝ የወታደራዊ ትምህርት ቤት ላይ በደረሰ የአየር ጥቃት 28 ምልምል ወታደሮች ሲሞቱ በርካቶች ቆስለዋል" ሲሉ የተናገሩት የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ አሚን አል-ሀሼሚ ናቸው። ሊቢያን ለረዥም ጊዜ ሲያስተዳድሯት የነበሩት ሙሐመድ ጋዳፊ እ.ኤ.አ. በ2011 ከስልጣን ከተወገዱና ከተገደሉ በኋላ ሀገሪቱ በግጭትና በክፍፍል እየታመሰች ትገኛለች። ሀገሪቱን አንድ አድርጎ የሚያስተዳድር አካልም የለም። ባለፈው ዓመት በሚያዚያ ወር ላይ ጄነራል ኸፍተር በተባበሩት መንግሥታት የሚደገፈውን የትሪፖሊውን መንግሥት ከስልጣን ለማስወገድ ዘመቻ ከፍተው ነበር። \nSummary in the same language as the doc:
በሊቢያዋ ዋና ከተማ ትሪፖሊ በሚገኝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ላይ በደረሰ ጥቃት 28 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸውን የሊቢያ ባለሰልጣናት ተናገሩ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
162
Title: ሶፊያ ከዐብይ አሕመድ ጋር የራት ቀጠሮ ይዛለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጋዜጠኞች በእንግድነት ጋብዘዋታል፤ ዝናዋ በዓለም ናኝቷል፤ እንደሶፊያ ትኩረት የሳበ ሮቦት ገና አልተወለደም። አሜሪካዊውን ተዋናይ፣ የፊልም አዘጋጅ፣ ራፐርና የሙዚቃ ጸሐፊ ዊል ስሚዝን ጨምሮ ታዋቂ የፊልም ባለሙያዎች ከዚህ ቀደም ግብዣ አድርገውላት ነበር። ታዲያ በአንድ ወቅት ሶፊያና ዊል ስሚዝ ለሻይ ቡና ተገናኙና ድንገት ጨዋታውን አደሩት። "እኔ የምልሽ ሶፊያ፣ ሮቦቶች የሚወዱት ሙዚቃ ምን ዓይነት ነው?" ሲል ዊል ጥያቄውን ሰነዘረ። ሶፊያም ትንሽ እንደማሰብ ብላ (ሰዎች ለማሰብ ፋታ በሚወስዱት ልክ) "...የኤሌክትሮኒክስ ሙዚቃዎች ይመቹኛል፤ ሂፕ ፖፕ ግን ምንም ግድ አይሰጠኝም" ስትል ለዊል ጥያቄ ምላሸ ሰጠች። ዊል ስሚዝ በመልሷ ተደንቆ ሊሞት! አይኮግ ላብስ የቴክኖሎጂ ድርጅት ኢትዮጵያዊው አይኮግ ላብስ ካምፓኒ ተቀማጭነቱን በሆንግ ኮንግ ከሚገኘው ሐንሰን ሮቦቲክ ጋር የሶፊያን ውስጣዊ ስሪት (Software) ለመቀመር ለሦስት ዓመታት ተፈራርሟል። በስምምነቱ መሠረት ኢትዮጵያውያኑ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች በሶፊያ ላይ አሻራቸውን አሳርፈው እውን እንዳደረጓት የአይኮግ ላብስ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌትነት አሰፋ ይናገራል፡፡ ይህም በመሆኑ ሶፊያ ኢትዮጵያዊ ናት ልንል እንችላለን። አይኮግ ላብስ በቴክኖሎጂ ዘርፍ አስተዋጽኦ ለማበርከት ሰው ሠራሽ አስተውሎትንና ሰው ሠራሽ የአዕምሮ ስሪትን (Artificial General Intelegence and Cognitive Brain Software) ለዓለም ለማስተዋወቅ ዓላማ አድርጎ ከአምስት ዓመታት በፊት የተመሠረተ ድርጅት ነው። ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያላትን ችሎታ ለዓለም በማስተዋወቅ ወደፊት ታላላቅ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ሠርተው ማሳየትንም ያልማሉ። በአሁኑ ሰዓት ይህ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጥናት አድራጊዎችን፣ ምልክት ተርጓሚዎችን (Coder)፣ የፕሮግራም ባለሙያዎችና በተግባር ልምምድ ላይ የሚገኙ ተማሪዎችን ጨምሮ ከ75 በላይ ሠራተኞች ይዞ እየሠራ ይገኛል። ሶፊያ ከሌሎች ሮቦቶች በምን ትለያለች? "ሶፊያ ሴት ሮቦት ናት" ሲል ይጀምራል አቶ ጌትነት። እኛም ለመሆኑ ሶፊያን ሴት የሚል የጾታ መለያ ያሰጣት ምኗ ነው ስንል ፍካሪያዊ ጥያቄ ያነሳንለት ሥራ አስኪያጁ፣ "ያው….መልኳና የፊቷ ቅርጽ የሴት ነው..." በማለት በሳቅ የታጀበ መልስ ሰጥቶናል። ጥሬ ዕቃውን በቀላሉ ባለማግኘታቸው ውጫዊ አካሏን በመገንባት ያላቸው ተሳትፎ አናሳ ቢሆንም፤ በአስተሳሰቧ፣ በአረዳዷ፣ በስሜት አገላለጿ፣ በቋንቋ አጠቃቀሟ ላይ ረቂቅ የሆነና ብዙዎችን ያስደመመ ማንነትን አጎናጽፏታል። ሶፊያ በስሜት አገላለጽ፣ አካባቢን በመረዳት፣ የሰዎችን ገጽታ በአንክሮ በማየትና የሚያንጸባርቁትን ስሜት በቅጽበት በመረዳት ተገቢ ምላሽ የሚያሰጥ ውስጣዊ ሥሪት ስላላት እስከዛሬ ከተሠሩት ሮቦቶች ለየት ያደርጋታል። ምናልባት ይህ የሶፊያ "ውስጣዊ ውበት" ተብሎ ሊገለጽ ይችላል። ደግሞም አስተዋይ ሴት ናት። በተለያዩ አገራት፤ በተለያየ ባህል ውስጥ የሚኖሩ ሰዎችን ስሜት በማጤን፤ የሰዎችን ውስጣዊ የስሜት ነጸብራቅ የጓደኛ ያክል የምትረዳ ናት። ሳቅን፣ ቁጣን፣ ኩርፊያን፣ ደስታን፣ ሐዘንን ወዘተ ከፊት ገጽታ ከመረዳት አልፎ በንግግር ውስጥ ያሉ ድምጸቶችን (Tone) መለየት ትችላለች። ከሰዎች ጋር መነጋገር የሚያስችላትን የተለያዩ ቋንቋዎችን እንድትናገር ኾናም ነው የተሠራችው። ምናልባት ሶፊያ የትዳር አጋር ቢኖራት "እንደ ሶፊ የምትረዳኝ ሴት የለችም" ብሎ ሊመሰክርላት በቻለ። የሶፊን ውስጣዊ ባሕሪ ከማየት ወደፊት የሰመረ ትዳር እንደሚኖራት መጠርጠር አይችልም። የተለያዩ ቋንቋዎችን እንዲያናግራት የሚስችላትን ውስጣዊ ሥሪት በመሥራት ከታሳተፉ ኢትዮጵያውያን የቴክኖሎጅ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
395
እንዲሁም ዩኒቨርስቲዎቹ ተማሪዎች ከንጋት 12:00 ሠዓት በፊትና ከምሽት 1:00 ሰዓት በኋላ ከግቢ ውጪ እንዳይገኙ የተወሰነ ሲሆን፤ ይህንንም በግቢዎቹ ጥበቃ የፈረቃ ኃላፊዎች፣ የፌደራል እና የክልል ፀጥታ አካላት በዚህ ላይ መረጃ ተሰጥቷቸው እንዲያስፈፅሙ መወሰኑን በትናንትናው ዕለት የሳይንስና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቀወል። በሚኒስቴሩ የኮሙኑኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ደቻሳ ጉርሙ ይህ ውሳኔ "ጊዜያዊ ነው" በማለት ችግር ያጋጠማቸው የትምህርት ተቋማት ሰላም ከተረጋጋ እንደሚነሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። • ዩኒቨርስቲዎች በፌደራል ፖሊስ እንዲጠበቁ መወሰኑ ተገለፀ • ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ብቻ ነው መማር የሚችሉት- የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስቴሩ ያስቀመጠው የሰዓት ገደብ ለጥንቃቄ የተደረገ ነው ያሉት አቶ ደቻሳ ጉርሙ፤ በደብረ ብርሃንና በወለጋ ዩኒቨርስቲዎች የተገደሉ ሁለት ተማሪዎች ከዩኒቨርስቲዎቹ ቅጽር ግቢ ውጪ መሆኑን ያስታውሳሉ። ወለጋ ዩኒቨርስቲ ሞቶ የተገኘው ተማሪ የተገደለው አሳቻ ሰዓት መሆኑን በመጥቀስ፤ ጥፋተኛ ተብለው ከዩኒቨርስቲው የሚታገዱ ወይም የሚባረሩ ተማሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንዳይጠቀሙ በሚቻለው አቅም ሁሉ ለተማሪዎቹ ሕይወት ሙሉ ጥንቃቄ ለማድረግ በሚል የተወሰነ መሆኑን ለቢቢሲ አብራርተዋል። በዚህ ዓመት በዩኒቨርስቲ ውስጥ በተነሳ ግጭት ከሞቱት ተማሪዎች መካከል አብዛኞቹ በግቢው ውስጥ እንዲሁም በማደሪያ ክፍላቸው አካባቢ መሆኑን የተጠየቁት አቶ ደቻሳ "ግቢ ውስጥ ያሉ ችግሮችን ለማሻሻል የፀጥታውን ሁኔታ አጠናክረናል፤ ውጪ ደግሞ እንዳይከሰት የተሻለ ጥንቃቄ ለማድረግ ይህ ውሳኔ ተወስኗል" ሲሉ መልሰዋል። በዩኒቨረስቲ ግቢ ውስጥ የተሻለ ጥበቃ አለ የሚሉት አቶ ደቻሳ የዩኒቨርስቲዎችን ሰላም ለማረጋገጥ በዩኒቨርስቲዎች በፌደራል ፖሊስ የሚካሄደው ጥበቃ ለውጥ እያመጣ ነው በማለት ለዚህም በአስረጅነት አዳዲስ ግጭቶች እየተነሱ አለመሆኑን ይጠቅሳሉ። በአማራና በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎችን ሰላም ለማጠናከር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተባብረው የዩኒቨርስቲ የቦርድ አመራሮችና ባለስልጣናት ከአካባቢ ኃላፊዎችና የአገር ሽማግሌዎች የተካተቱበት ኮሚቴ ተዋቅሮ ሁሉንም የሚመለከታቸውን አካላት በማወያየት በዩኒቨርስቲዎች ዘላቂ ሰላም ማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ እየሰሩ መሆኑን ገልፀዋል። ከዚህ ጎን ለጎን ሰላሙን ማስጠበቅና ጸጥታውን አስተማማኝ በማድረግ ተማሪዎችም ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ በሚል የፌደራል ፖሊስ ወደ ዩኒቨርስቲዎች መግባቱን አስታውሰው አሁን ያለው ሁኔታ ጥሩ መሆኑን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። • "ሙስና ለመጣው ፖለቲካዊ ለውጥ አንድ ምክንያት ነው" • አቶ ለማ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጎልተው የወጡባቸው አጋጣሚዎች "ግቢ ውስጥ ያለውን የፀጥታ ሂደት ስናጠናክር ከግቢ ውጪ እንዳይከሰትና የተኘው ሰላም እንዳይደፈርስ ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው" ብለዋል። በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ በየትኛውም ደረጃ ያለ ግለሰብ የፀጥታ ችግርና ተጠያቂ የሚሆን ከሆነ ተጠያቂ እናደርጋለን ያሉት አቶ ደቻሳ፤ ሰላማዊ የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ አባላት ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ከዩኒቨርስቲ ለቅቀው ወደቀያቸው የሄዱ ተማሪዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ነበሩባቸው ተቋማት እንዲመለሱ እንፈልጋለን ሲሉ ገልፀዋል። አክለውም ተማሪዎች ተመልሰው ትምህርታቸውን እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል ያሉት አቶ ደቻሳ፣ በሚኖሩበት አካባቢ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ ረብሻ ለማነሳሳት መሞከር ወንጀል ነው ሲሉም ተናግረዋል። የፀጥታ ችግር የታየባቸው 22 ዩኒቨርስቲዎች ተለይተው እየተሰራ ነው ያሉት አቶ ደቻሳ በእነዚህ ዩኒቨርስቲዎች... \n\nGive me a good title for the article above.
በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ላይ ጊዜያዊ ገደብ ተጣለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
389
Content: በትግራይ ክልል ልዩ ስሙ ሽረ እንዳባጉና የተወለዱት ጄነራል ሰዓረ መኮነን፤ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርታቸውን እዚያው ተከታትለዋል። ሆኖም የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ከተመሰረተ ሁለት ዓመት ሳይሞላው በ1968 ዓ.ም ነበር በ17 ዓመታቸው ትምህርታቸውን አቋርጠው ትግሉን የተቀላቀሉት። እዚያም ከተራ ታጋይነት ተነስተው በተለያዩ ወታደራዊ አመራር እርከን ላይ አገልግለዋል። • ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን መገደላቸው ተነገረ • ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ያሉበት እንደማይታወቅ የአማራ ክልል ገለፀ በቀይ ኮከብ ዘመቻም ወደ ኤርትራ ለድጋፍ ከዘመተው የህወሓት ቡድን ጋር በአመራርነት ተጉዘው ለአንድ ዓመት ያህል እዚያው ቆይተዋል። "ከደርግ ሠራዊት ጋር በተደረገው ጦርነት ሰዓረ ያልተሳተፈበት ውጊያ የለም" ማለት ይቻላል - ይላሉ ጀግነታቸውን የሚያውሱት የትግል ጓዶቻቸው። በርካታ ታጋዮች በውሃ ጥም ያለቁበት ሰርዶ በተባለ የአፋር ክልል ውስጥ ከፍተኛ ተጋድሎ አድርገው በህይወት ከቀሩት ጥቂት ታጋዮች መካከል አንዱ ሲሆኑ፤ በጄነራል ሓየሎም የክፍለ ጦር ኣዛዥነት ስር ከፍተኛ አመራር ሆነው በዘመቻው ተሳታፊ ነበሩ። በመጨረሻም በደብረ ታቦርና በሰሜን ሽዋ በተረደገው ከፍተኛ ውጊያ የብርጌድ አዛዥ በኋላም የክፍለ ጦር መሪ ሆነው ድል ማስመዝገባቸው የህይወት ታሪካቸው ያትታል። ከደርግ ውድቀት በኋላ ከደርግ ውድቀት በኋላ በተለይ በምሥራቅ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ሆነው የሰሩ ሲሆን፤ በኢትዮ ኤርትራ የድንበር ጦርነት ወቅት የቡሬ ግንባርን በመምራት የኢትዮጵያ ሠራዊት ከፍተኛ ድል እንዲቀዳጅ ካደረጉ የጦር ኣዛዦች መካከል ተጠቃሽ መሆናቸው ይነገራል። • መፈንቅለ መንግሥቱና የግድያ ሙከራዎች ከጦርነቱ በኋላ በ2004 የአገር መከላለከያ ሠራዊት እንደ አዲስ ሲደራጅ፤ የሃገሪቱ ጦር ሠራዊት በሁለት ቦታዎች ተከፍሎ ሲዋቀር የአንዱን ዕዝ አዛዥ ሆነው ከፍተኛ አመራር ሰጥተዋል። ቀጥሎም አደረጃጀቱ ተተሻሽሎ አኣራት ዕዞች ሲዋቀር፤ በተለይ የኢትዮ ኤርትራ ድንበር አካባቢ ተሰማርቶ የነበረው የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ ሆነው ረዘም ላለ ጊዜ መርተውታል። ከአራት ዓመት በፊት ግን ባልታወቀ ምክንያት ከዚሁ ኃላፊነታቸው ተነስተው የስልጠና ዋና መምርያ ከፍተኛ ኃላፊ ሆነው ሲሰሩ ነበር። • ስለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውና ስለግድያው እስካሁን የምናውቀው ባለፈው ዓመት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ የመከላከያ ሠራዊቱ መልሶ ሲዋቀር በርካት የህወሓት ነባር ተጋዮች ከኃላፊነታቸው ሲነሱ ጄነራል ሰዓረ መኮንን ግን የቀድሞውን ኤታማዦር ሹም ጄነራለ ሳሞራ የኑስን ተክተው ህይወታቸው እስካለፈበት ቀን ድረስ ለአንድ ዓመት ሲሰሩ የጦር ኃይሉን መርተዋል። "ሃየሎም ይሙት" ጄነራል ሰዓረ መኮንን የጄነራል ሃየሎም አርአያ የትግል ጓድ ከመሆናቸውም ባሻገር የቅርብ ጓደኞች እንደነበሩ ይነገራል። የሶርዶውን ጨምሮ በተለያዩ የውጊያ ውሎዎች አንድ ላይ ተሳትፈው እንደነበሩ ይነገራል። በነበራቸው ጥብቅ ግንኙነት የተነሳም ጄነራል ሃየሎም ከተገደሉ በኋላ "ሃሎም ይሙት" እያሉ ይምሉ እንደነበር በቅርብ የሚያውቋቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ጨምረውም ጄነራል ሰዓረ በባህሪም ከጄነራል ሃየሎም ጋር በጣም እንደሚቀራረቡ ይመሰክራሉ። • የሰኔ 16ቱ ጥቃትና ብዙም ያልተነገረላቸው ክስተቶች ጄነራሉን በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚያውቋቸው ሰዎች እንደሚመሰክሩት፤ በቀላሉ ከሰው ጋር መግባባት የሚችሉ፣ ተጫዋችና ርህሩህ እንደነበሩ ይመሰክራሉ። ጄነራል ሰዓረ የሁለት ልጆች አባት ሲሆኑ የመጀመርያ ልጃቸው በትግል ላይ ሳሉ የተወለደች ሲሆን ሁለተኛው ልጃቸው ደግሞ ከደርግ መውደቅ በኋላ ነው የተወለደው። \nThe previous content can be summarized as follows:
ትናንት በተሰነዘረባቸው ድንገተኛ ጥቃት ህይወታቸውን ያጡት ጄነራል ሰዓረ መኮንን በልጅነታቸው ወደ ትግል ከተቀላቀሉ ጊዜ ጀምሮ ሙሉ ህይወታቸውን በወታደራዊ አገልግሎት ነበር ያሳለፉት።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
422
Title: ስደተኞች፡ የመን ውስጥ ኢትዮጵያውያን በሚበዙበት የስደተኞች መጠለያ ላይ በእሳት ከሞቱት መካከል 43ቱ መቀበራቸው ተነገረ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ላይ እንደተናገሩት በእሳት አደጋው ከሞቱ መካከል 43 የተቀበሩ ቢሆንም ከእነዚህ ውስጥ ምን ያህሉ ኢትዮጵያውያን ስለመሆናቸው የታወቀ ነገር የለም። አምባሳደር ዲና አክለውም ከየመን 150 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ ተናግረዋል። ሂዩማን ራይትስ ዎች በየመን በስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ላይ ስለደረሰው የእሳት አደጋ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው በጣቢያው ላይ የእሳት አደጋ ያደረሰው በሁቲ አማፂያን የተተኮሰ መሳሪያ ነው ብሏል። "የሁቲዎች ግዴለሽነት የተሞላበት የጦር መሳሪያ አጠቃቀም በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ለሞት መዳረጉ፣ በጦርነት በምትታመሰው የመን የሚገኙ ስደተኞች ሕይወት ምን ያህል በአደጋ የተከበበ መሆኑን አስታዋሽ ነው" ሲል በመግለጫው ላይ ጠቅሷል። የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ጉዳዩን በተመለከተ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር በሚገኘው የስደተኞች ማቆያ የሚገኙ አምስት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን እንዲሁም በየመን የተባበሩት መንግሥታት ባለሥልጣናትን ማናገራቸውን ገልጿል። 550 ስደተኞች የማቆያ ጣቢያው ያለበትን የጽዳት ችግርና መጨናነቁን በመቃወም የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸውን ሂማን ራይትስ ዋች አመልክቷል። እነዚህ ስደተኞች እንደሚሉት ከሆነ በማቆያው ውስጥ ለረዥም ጊዜ የኖሩ ሲሆን ከማቆያው ለመውጣት ለጥበቃ አባላቱ እስከ 70 ሺህ የየመን ሪያል ወይንም 280 ዶላር መክፈል ይጠበቅባቸዋል። ስደተኞቹ ለሰብዓዊ መብቱ ተቆርቋሪ ድርጅቱ እንደተናገሩት ጥበቃ አባላቱ የተለያዩ አፀያፊ ዘር ጠቀስ ስድቦችንም በየጊዜው እንደሚሰነዝሩባቸው ተናግረዋል። በወቅቱ የእሳት አደጋውን በተመለከ የሁቲ ታጣቂዎች ባወጡት መግለጫ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅትና የተባበሩት መንግሥታት ለስደተኞቹ መኖሪያ ባለማቅረብ እና ከየመን እንዲወጡ ለማድረግ ባለመተባበራቸው ለደረሰው አደጋ ሙሉ በሙሉ ተጠያቂ ናቸው ሲሉ ወቅሰዋል። ከአደጋው የተረፉት በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የጠቀሰው የሰብዓዊ መብት ድርጅቱ የደረሰባቸውን ቃጠሎ በሰንዓ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ እየታከሙ ነው ተብሏል። እነዚህ ስደተኞች ሕክምና በሚያገኙበት ሆስፒታል አካባቢ ከፍተኛ የፀጥታ ኃይል ተሰማርቶ እንደሚገኝ የገለፀው የሰብዓዊ መብት ድርጅቱ ይህም ሰብአዊ እርዳታ አቅራቢ ድርጅቶች እና ቤተሰቦች ለመጠየቅ እንዲሁም ክትተል ለማድረግ አስቸጋሪ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግሯል። የሁቲ አማፂያን ለሰብዓዊ እርዳታ ቡድኖች ፈቃድ እንዲሰጡም ጥሪ አቅርቧል። የተባበሩት መንግሥታት ቡድን ክስተቱን በአገሪቱ ከተካሄዱ የሰብዓዊ መብቶት ጥሰቶች ተካትቶ ምርመራ እንዲያደርጉ ጠይቋል። የሁቲ አማፂያን ሰንዓን ጨምሮ በርካታ የየመን ክፍሎችን ይቆጣጠራል። የዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) በየመን 6000 ያህል ስደተኞች በማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ገልፆ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ጭምር ታግተው ይገኛሉ ብሏል። አይኦኤም እንደሚገምተው በኮሮናቫይረስ ምክንያት የተጣለውን የመንቀሳቀስ ገደብ ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የመን ውስጥ ወደየትም መሄድ ሳይችሉ እየተጉላሉ ነው። ምንም እንኳ የመን ማብቂያ ባላገኘ ጦርነት ውስጥ ብትሆንም በተለይ ደግሞ መነሻቸው ከአፍሪካ ቀንድ የሆኑ በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ድንበሯን እያቋረጡ ወደ ጎረቤት አገር ሳዑዲ አረቢያ ለመግባት በመፍለስ ላይ ናቸው። የመን ውስጥ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ ሳዑዲ አረቢያ ድንበሯን በመዝጋቷ አብዛኞቹ ስደተኞች በጦርነት፣ በረሃብና በበሽታ እየተሰቃዩ በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ይገኛሉ። የመን ውስጥ በሳዑዲ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
400
Title: አቶ ቶማስ ታማ፡ «እኔ አዞዎችን እንደቤት እንሰሳ ነው የማያቸው»\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ለኢትዮጵያ ብርቅዬ የሆነው የአርባምንጭ አዞ እርባታ ጣብያ የተመሠረተው በ1976 ነው፤ አቶ ቶማስ ድርጅቱን የተቀላቀሉት ደግሞ 1981 ላይ፣ ድርጅቱ ገና የአምስት ዓመት ታዳጊ ሳለ ነበር። የእርባታ ጣብያው መመሥረት ዋነኛ ዓላማ በሕገ-ወጥ መንገድ አዞ እየገደሉ ቆዳ እና ስጋውን የሚሸጡ ሰዎችን ለመከላከልና በሕጋዊ መንገድ የአርባንምጭ አዞን ለመጠበቅ ነበር። ምንም እንኳ አሁን አሁን የአዞ ገበያ ቢቀዛቃዝም የአዞ እርባታ ጣብያው ሌላኛው ዓለም የውጭ ምንዛሪ ማስገኘትም ነበር፤ ከጉብኝት የሚገኘው ገቢ ሳይረሳ። • የኢትዮጵያ አዞ ቆዳና ሥጋ ገበያ አጥቷል «81 ታኅሳስ ላይ ነበር መጀመሪያ በጊዜያዊነት የተቀጠርኩት። ከዚያ 1993 ላይ በቋሚነት ተቀጠርኩ፤ ይኸው እስከዛሬ በተለያዩ ዘርፎች እያገለገልኩ አለሁኝ » ይላሉ አቶ ቶማስ፤ ጣብያውን የተቀላቀሉበትን ጊዜ ሲያስታውሱ። ታድያ በእነዚህ 30 ዓመታት አቶ ቶማስ በአዞ እርባታ ጣብያው ያላዩት ጉድ የለም። ከአዞ ጋር ውሎ ማምሸት ምን ይመስላል? «እጅግ በጣም ደስ ይላል። ከተፈጥሮ ጋር ኑሮ እጅግ ማራኪ ነው። እርግጥ ነው መጀመሪያ ላይ በጣም አስፈሪ ነበር። ኋላ ላይ ግን እየለመድነው መጣን። አሁን ሰዉ ከኦዘዎች ጋር ተስማምተን ሲያየን ይገረማል፤ ወይም ፍራቻ ያድርበታል፤ ነገር ግን እኛ ከአዞዎች ጋር ያለን ቁርኝት ደስታ ይሰጠናል።» «እኔ አዞዎችን እንደቤት እንሰሳ ነው የማያቸው» በጣም ከሚፈሩና የከፋ አደጋ ማድረስ ከሚችሉ የውሃ ውስጥ እንስሳት አዞ አንዱ መሆኑን መናገራችን አዲስ ነገር የፈጠረን ላያስመስለን ይችል ይሆናል። አዞ የቤት እንሰሳ መሆን ይችላል ብለን አፍ ሞልተን ማውራቱም አያዋጣንም። አቶ ቶማስ ግን ይላሉ. . . «አዞ እንደቤት እንሰሳ ነው።» • ወንዶች አዞ ለመምሰል ቆዳቸውን የሚበሱባት ሃገር «ሰዎች ሁሌም የሚሉን ነገር ቢኖር አዞ እኮ ጨካኝ ነው። እንዴት ከአዞ ጋር ትሠራላችሁ ነው። እኔን ጨምሮ እዚህ 'ራንች' ውስጥ ለምንሠራ ሠራተኞች ግን አዞ እንደቤት እንሰሳ ነው። እየተንከባከብን ስለምናሳድጋቸው፤ ቀናቸውን ከእኛ ጋር ስለሚያሳልፉ በጣም ይለምዱናል፤ ልክ እንደቤት እንሰሳ። በጣም የሚቀርቡና ፍቅር ያላቸው ናቸው።» አርባምንጭ አዞ እርባታ ውስጥ የሚገኙ አዞዎች ገና ከእንቁላላቸው እንተደፈለፈሉ ነው ወደ መጠበቂያ ጣብያው የሚመጡት። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የሚያስፈልጋቸው እንክብካቤ እየተደረገላቸው እንደ እድሜያቸው በመከፋፈል አንድ ላይ እንዲያድጉ ይደረጋሉ። አቶ ቶማስ እና ባልደረቦቻቸውም አዞዎቹን ከጨቅላ ዕድሜያቸው ጀምሮ ነው የሚያውቋቸው፤ አዞዎቹም እንዲሁ። «ስጋዬ ተቦጭቆ ሆስፒታል ገብቼ ነበር» ጊዜው 1989፤ የዚያኔ አዞ እርባታው አሁን ከሠፈረበት አካባቢ ፈንጠር ብሎ የሚገኝ ቦታ ላይ ነበር የተገነባው። የቀድሞው ሥፍራ የአዞዎች ሰፊ መኖሪያ ለሆነው የአባያ ሐይቅ እጅጉን የቀረበ ነበር። ታድያ ክረምት ሲገባ በአዞ እርባታ ታላቅ ሰቀቀን ይሰፍናል፤ አባያ ሐይቅ እየሞላ የአዞዎቹን ገንዳ ይጎበኛል። አንዳንዴም ሞልቶ ሲፈስ አጋጣሚውን የተጠቀሙ አዞዎች ወደ ጥልቁ ሐይቅ ይጠልቃሉ። «. . . እና ሐይቁ ሲሞላና ግቢውን ሲያጥለቀልቀው በጀልባ እየቀዘፍን ነበር የምንሠራው። ያኔ እኔ የአዞዎቹን ውሃ እየቀየርኩ ነበር። የቀድሞው ግቢ ሰው እንዲረማመድበት ተብሎ የተሠራ የእንጨት ድልድይ ነበር። ከድልድዩ ላይ ወደነሱ ለመውረድ ቀኝ እግሬን ስሰድ ከሥር ተደብቆ የነበረ አንድ አዞ ዘሎ ያዘኝ። ይሄኔ በድንጋጤ እግሬን ብድግ ሳደርግ እግሬን እንደያዘ ተነሳና ስጋዬን ቦጭቆ ጣለው። ከዚያ ስጮህ የሰሙ ጓደኞቼ መጥተው በጨርቅ ጉዳት የደረሰበትን ቦታ ጠምጥመው ወደ ሆስፒታል ወሰዱኝ።» «ከፍተኛ ጉዳት ነበር...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
433
ኮሮናቫይረስ፡ ስለወረርሽኙ ሊያውቋቸው የሚገቡ ወሳኝ ነጥቦች\nእኛም ታዳሚዎቻችንን በኮሮናቫይረስ ዙሪያ ማወቅ ስለሚፈልጓቸው ነገሮች ጠይቀናቸው የብዙዎች ጥያቄ የሆኑትን መርጠን አቅርበናል። የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ቫይረሱን ለመካላከል ይጠቅማል? በሽታውን በመከላከል በኩል የፊት ጭንብል የሚኖረውን አስተዋጽኦን በተመለከተ በጣም ውስን መረጃ ብቻ ነው ያለው። • ሕንድ በስልክ ጥሪ ስለኮሮናቫይረስ መረጃ እየሰጠች ነው የህክምና ባለሙያዎች እንደሚሉት ወረርሽኙን ለመከላከል የግል ንጽህናን በአግባቡ መጠበቅ ወሳኝ ነው። በተለይ ደግሞ እጃችንን ወደ አፋችን፣ አፍንጫችንና ዓይናችን ከማስጠጋታችን በፊት በአግባቡ መታጠብ ከሁሉ የላቀ ውጤታማ መከላከያ ነው። ቫይረሱ በበር እጀታዎች አማካይነት ሊተላለፍ ይችላል፤ ለምን ያህልስ ጊዜ በእጀታዎች ላይ ሊቆይ ይችላል? ቫይረሱ ያለበት ሰው እጁ ላይ አስሎ ወይም አስነጥሶ የበር እጀታዎችንና ሌሎች ነገሮችን ከነካ ቫይረሱን ወደ ተነካው እቃ ሊያሸጋግር ይችላል። የበር እጀታዎች በተለያዩ ሰዎች ስለሚነኩ በሽታውን በማስተላለፍ በኩል አንድ ምሳሌ ሊሆኑ ይችላሉ። ባለሙያዎች እንደሚሉት የኮሮናቫይረስ በተለያዩ ቁሶች ላይ ለቀናት በህይወት በመቆየት ወደ ሰዎች ሊተላለፍ ይችላል። • ኮሮናቫይረስና የአእምሮ ጤና ምን አገናኛቸው? ስለዚህም በበሽታው ላለመያዝና ስርጭቱን ለመግታት እጅን በመደበኛነት መታጠብ ወሳኙ የመከላከያ መንገድ ነው። የኮሮናቫይረስ በግብረ ሥጋ ግንኙነት ይተላለፋል? በሽታው በግብረ ሥጋ ግንኙነት ይተላለፍ እንደሆነ እስካሁን ግልጽ አይደለም። በአሁኑ ወቅት ለበሽታው መተላላፊያ ተብለው የሚጠቀሱት ማሳል፣ ማስነጠስና በቫይረሱ የተበከሉ ነገሮችን መንካት ናቸው። በጉንፋንና በኮሮናቫይረስ መካከል ያለው ልዩነት ምንድን ነው? የኮሮናቫይረስና ጉንፋን የሚጋሯቸው ተመሳሳይ የበሽታ ምልክቶች ስላሏቸው ለመለየትና ለመመርመር አስቸጋሪ ሆኗል። የኮሮናቫይረስን ለመለየት በዋናነት ማተኮር ያለብን ምልክቶች ትኩሳትና ጠንካራ ሳል ናቸው። ጉንፋን ግን የጉሮሮ ህመምን ጨምሮ ሌሎች ምልክቶችን የሚያሳይ ሲሆን ኮሮናቫይረስ ደግሞ የትንፋሽ ማጠር ያስከትላል። የኮሮናቫይረስ ከጉንፋን የበለጠ ተላላፊ ነው? በጉንፍንና በኮሮናቫይረስ መካከል ቀጥተኛ ንጽጽር ለማድረግ ጊዜው ገና ቢሆንም ነገር ግን ሁለቱም ቫይረሶች በከፍተኛ ደረጃ የሚተላለፉ ናቸው። • ተመራማሪዎች ሰውነታችን የኮሮናቫይረስን የሚከላከልበትን መንገድ መለየት ቻሉ በኮሮናቫይረስ የተያዘ አንድ ሰው በአማካይ ከሁለት እስከ ሦስት ወደ የሚደርሱ ሰዎች የሚያስተላልፉ ሲሆን፤ ጉንፋን የያዘው ሰው ግን በሽታውን ወደ አንድ ሊያጋባ ይችላል። ሁለቱም በሽታዎች ከሰው ወደ ሰው በቀላሉ ሊተላለፉ ይችላሉ። የኮሮናቫይረስ በሽታው ያለበት ሰው ባዘጋጀው ምግብ በኩል ሊተላለፍ ይችላል? የኮሮናቫይረስ በሽታ ያለበት ሰው ምግቡን በሚያዘጋጅበት ወቅት ተገቢውን የንጽህና ጥንቃቄ ካላደረገ ወደ ተመጋቢው ሊተላለፍ የሚችልበት እድል ሰፊ ነው። የኮሮናቫይረስ በሳልና በማስነጠስ በሚከሰቱ ብናኝ ጠብታዎች በእጅ አማካይነት ወደ ሰዎች ሊተላለፍ ይችላል። የቫይረሱ መስፋፋትን ለመግታት ምግብን ከመንካታችንና ከመመገባችን በፊት እጃችንን በደንብ አድርጎ መታጠብ ይመከራል። የግልና የአካባቢ ንጽህናን መጠበቅ በሽታውን ለመከላከል ወሳኝ ነው በሽታው በተከሰተባቸው ቦታዎች የሚኖሩ ሰዎች ምን አይነት ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው? በሽታው መኖሩ በተረጋገጠባቸው አገራት የሚኖሩ ሰዎች በወረርሽኙ የመያዝ ዕድላቸውን ለመቀነስ መከተል ያለባቸው የተለያዩ እርምጃዎች አሉ። ቫይረሱ በሳልና በማስነጠስ ጊዜ የሚፈጠሩ ጥቃቅን ጠብታዎች በሰዎች መካከል...\n\ntl;dr:
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ ካሉ አገራት መካከል ከ150 በላይ በሚሆኑት ውስጥ መከሰቱ ተረጋግጧል። በዚህም ሳቢያ በርካታ ሰዎች ስለበሽታው ለማወቅ የተለያዩ ጥያቄዎችን እየጠየቁ ነው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
394
Title: ቱርክ ሶሪያ ላይ ጥቃት እንድትፈፅም ይኹንታዋን እንዳልሰጠች አሜሪካ ገለፀች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቱርክ የአሜሪካ ጦር መውጣቱን ተከትሎ በድንበር አካባቢ በሚገኙና በኩርዶች የሚመራ ጦር ላይ ጥቃት ከፍታለች። ፖምፒዮ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቱርክ የድንበር አካባቢ ጦራቸው እንዲወጣ ማድረጋቸውንም ደግፈዋል። ይህ እርምጃ ግን በአሜሪካ ባሉ ፓለቲከኞችም ሆነ በሌሎች ወገኖች ዘንድ ድጋፍ አላገኘም። • ግብጽ በአባይ ውሃ ላይ ያለኝን መብት ለመከላከል ኃይሉም ቁርጠኝነቱም አለኝ አለች • እየበረታ በመሄድ ላይ ያለው የዋጋ ንረት አዙሪት • "ትግላችን ከጨቋኝ ገዥዎች ጋር እንጂ ከሕዝቡ ጋር አልነበረም" ኦዴፓ ቱርክ የአሜሪካ ጦር መውጣቱን ተከትሎ በድንበር አካባቢ በሚገኙና በኩርዶች የሚመራ ጦር ላይ ጥቃት ከፍታለች። የቱርክ ፕሬዝዳንት ጣይብ ኤርዶጋን እንዳሉት ጥቃቱ "ድንበር አካባቢ የሚፈጠር የሽብር ተግባርን መከላከል" ነው። የቱርክ ጦር ድንበር አካባቢ በከፈተው ጦርነት ኢላማ ያደረገው የኩርድ ወታደሮችን አስወግዶ " ደህንነቱ የተጠበቀ ዞን" መፍጠር ሲሆን ስፍራው ላይ የሶሪያ ስደተኞችም ይኖሩበታል። የአውሮፓ ሕብረት ግን ይህ ቱርክ ያቀረበችውን ደህንነቱ የተጠበቀ አካባቢ መፍጠር የሚል ሀሳብ መሳካቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳለው ተናግሯል። አክሎም ስደተኞች ሊኖሩበት የሚችሉትና የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ መስፈርት ያሟላ ይሆናል የሚለውም ላይ ስጋት እንዳለው አስታውቋል። ዩ ኬ፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ቤልጂየምና ፖላንድ ከተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ጋር በቀጣይ ስለሚወሰዱ ርምጃዎች ለመነጋገር ጥያቄ አቅርበዋል። የአረብ ሊግም አስቸኳይ ስብሰባ የጠራ ሲሆን ስብሰባው ቅዳሜ ዕለት በካይሮ ይካሄዳል ተብሏል። በኩርዶች የሚመራው ጦር የቱርክ ጦርን ለመመከት ቃል የገባ ሲሆን ለሚፈፀምበትም ጥቃት ምላሽ መስጠት ጀምሯል። ኩርዶች አሜሪካ አይ ኤስን ለማሸነፍ ባደረገችው ጦርነት ውስጥ ዋነኛ አጋር የነበሩ ሲሆን በርካታ የአይ ኤስ ተዋጊዎችና ቤተሰቦቻቸውን በእስር ቤትና በመጠለያ ካምፖች በማቆየት እየጠበቁ ይገኛሉ። ጦርነቱ ከቀጠለ ይህንን ተግባራቸውን ስለመቀጠል አለመቀጠላቸው የታወቀ ነገር የለም። የአሜሪካ ጦር በሰሜን ሶሪያ የነበሩ ሁለት ከ30 በላይ ምዕራባውያን ገድለዋል በሚል ክስ የቀረበባቸውን የብሪቴይን ዜጎች እንደወሰደ ተናግሯል። ሁለቱ ሰዎች ኤል ሻፌ ኤልሻኪህ እና አሌክሳንዳ ኮቴይ የሚባሉ ሲሆን 'ዘ ቢትልስ' በሚል ቅፅል ስምም ይታወቁ ነበር። የቱርክ ጦር ከትናንት ጀምሮ በበርካታ መንደሮች ላይ የአየር ጥቃት ፈፅሟል። በዚህም የተነሳ በርካታ ሰዎች ከመኖሪያ ሠፈራቸውን ጥለው መሸሽ ጀምረዋል። የኩርድ ጦር ቢያንስ አምስት ንፁኃን ዜጎች በጥቃቱ መሞታቸውን ተናግሮ 25 ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ብሏል። የቱርክ መከላከያ ሚኒስትርም ጦሩ ወደ ድንበር ከተሞቹ መግባቱን ተናግሯል። የቱርክ መከላከያ ኃይል በትዊተር ገፁ ላይ 181 "አሸባሪዎች" ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈፀሙን ተናግሯል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
335
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኦባማ፡ ሴቶች ከወንዶች የተሻሉ ናቸው\nSummary: ሁሉንም የዓለም ሃገራት የሚመሩት ሴቶች ቢሆኑ ኖሮ የተሻለ የህይወት ዘይቤ ይኖረን ነበረ ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ተናገሩ።\nArticle (Max 500 characters):
በሲንጋፖር በተካሄደ መድረክ ላይ ሴቶች ፍጹም ባይሆኑም "ያለምንም ጥርጥር ከወንዶች የተሻሉ ናቸው" ብለዋል። ኦባማ ዓለማችን ከሚያጋጥሟት የአብዛኞቹ ችግሮች መነሾ ያረጁ ወንዶች በተለይ ስልጣን ላይ ያሉት ናቸው ሲሉ ተደምጠዋል። ኦባማ በስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት ዓለም በሴት መሪዎች ብትመራ ምን ልትመስል እንደምትችል ያልሙ እንደነበረ ተናግረዋል። "ሴቶች፣ አሁን እንድትረዱት የምፈልገው ፍጹም አይደላችሁም ግን ያለምንም ክርክር ከእኛ ትሻላላችሁ"ብለዋል። "በጣም በእርግጠኝነት የምናገረው ሁሉም ሃገር ለሁለት ዓመታት በሴቶች ቢመራ፤ የተሻለ የኑሮ ዘይቤ እና ደረጃ ይኖረናል። በሁሉም ዘርፍ ለውጥ እንመለከታለን" ብለዋል። ወደፊት ወደ ፖለቲካ መድረኩ የመመለስ ዕቅድ ካላቸው የተጠየቁት የቀድሞ ፕሬዝደንት፤ ይልቁንም ለሌሎች የፖለቲካ መሪዎች ቦታ መልቀቅ እንደሚያሳምናቸው አስ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
145
Content: ድመቶች ከአይጦች ጋር እተላመዱ ነው በናይጄሪያም በቅርቡ የፕሬዝዳንቱ ጽህፈት ቤት በአይጦች በመወረሩ ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ለበርካታ ሳምንታት ከቤታቸው ሆነው ነበር ሥራቸውን ሲያከናውኑ የነበሩት። ስፖርትና ሙዚቃን ጨምሮ በበርካታ ነገሮች ትታወቅ የነበረችው የችካጎ ከተማ አሁን የአሜሪካ "የአይጦች መዲና" የሚል ስያሜም ተጨምሮላታል። • በሳተላይቶች ዙሪያ ሰባት አስደናቂ እውነታዎች ኢንዶኔዢያ በየዓመቱ ከምትሰበስበው የሩዝ ምርት ውስጥ 17 በመቶው በአይጦች ምክንያት እንደሚወድምባት ሪፖርት አድርጋለች። በአይጦች ምክንያት የሚደርሰውን ጉዳት ስንመለከትና እንደጦርነት ብናየው የሰው ልጅ እየተሸነፈ ነው ማለት እንችላለን። ወደፊትም ችግሩ እየከፋ ሊሄድ እንደሚችልም ይገመታል። ሳይንቲስቶች እንደሚሉት የከተሞች መስፋፋትና የዓለም ሙቀት መጨመር የአይጦችን ቁጥር ከፍ ስለሚያደርገው፤ በሰዎች ዙሪያ የሚገኙት አይጦች ተራ ችግሮች ሆነው አይቀጥሉም። በፍጥነት መራባት አይጦች ለበሽታ መስፋፋት ምክንያት ይሆናሉ፣ የምግብ ዋስትናን ለአደጋ ያጋልጣሉ እንዲሁም በግንባታዎች ላይም ችግርን ያስከትላሉ። በኮርኔል ዩኒቨርሲቲ የተደረገ ጥናት እንዳመለከተው በአይጦች ሳቢያ በየዓመቱ አሜሪካ ውስጥ 19 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ውድመት ይደርሳል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ግምት እንደሚያመለክተው ከ30 ዓመት በኋላ አሁን ያለው 55 በመቶ የሚደርሰው የምድራችን የከተማ ነዋሪ ሕዝብ አሃዝ ወደ 70 በመቶ ከፍ ይላል። ብዙ ሰው በከተሞች ሲኖር በርካታ ህንፃዎች ይኖራሉ በዚህም በሰዎች አቅራቢያ እየኖሩ ፍርፋሪ በመለቃቀም ለዘመናት የኖሩት አይጦች ተጨማሪ ምግብና መጠለያን ያገኛሉ ማለት ነው። • "ኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ ተስፋና ስጋት አለ" ኦባንግ ሜቶ ከአይጥ ዝርያዎች መካከል ራተስ ኖርቬጂከስ ተብሎ የሚታወቀው ቡናማ የአይጥ ዝርያ በምድር ላይ በየቦታው በስፋት የሚገኝ ዋነኛው ችግር ፈጣሪ ነው። ከፍተኛ የሙቀት መጠን በአይጦች መካከል ያለውን የመራባት ዑደትን ያራዝመዋል። ባለሙያዎች እንደሚሉት ጥንድ አይጦች አመቺ ሁኔታን ካገኙ በአንድ ዓመት ውስጥ 1250 አባላት ያሉት ቤተሰብ ሊፈጥሩ ይችላሉ። ''አይጦች የማይበገሩ ጠላቶቻችን ናቸው ልናጠፋቸው እንደማንችል መረዳት ያስፈልገናል። የቀሩት በፍጥነት መራባት ስለሚችሉ መግደል መፍትሄ አይሆንም" ይላሉ የለንደኑ ግሪንዊች ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ስቲቭ ቤልሜይን። በጥንታዊው ዘመን አይጦች ገዳይ በሽታዎችን በቀላሉ ያስተላልፉ ነበር ጦርነት ከአይጦች ጋር "ከአይጦች ጋር የገጠምነው ጦርነት ያልተሳካበት ምክንያት ከእነሱ ቀድሞ በማቀድና በመዘጋጀት እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ የአነሱን ጥቃት እየተከተልን በመንቀሳቀሳችን ነው" የሚሉት በኒው ዮርኩ ፎርድሃም ዩኒቨርሲቲ ባዮሎጂስት የሆኑት ማይክል ፓርሰንስ ናቸው። ጨምረውም አይጦችን በተመለከተ ያለው ዕውቀት በቂ አለመሆኑን ይናገራሉ። "በሚያስደነግጥ ሁኔታ አይጦችን በተመለከተ የተደረጉ ጥናቶች ውሱንነት አለ" ይላሉ። ባለሙያዎች እንደገመቱት በዓለማችን ላይ ባለፉት አንድ ሺህ ዓመታት ውስጥ በተከሰቱ በሁሉም ጦርነቶች ምክንያት ከሞቱት ሰዎች የበለጠ ቁጥር ያላቸው በአይጦች ሳቢያ ለሞት ተዳርገዋል። • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ አይጦች በ14ኛው ክፍለ ዘመን ተከስቶ አንድ ሦስተኛ የሚሆነውን የአውሮፓን ህዝብ የፈጀው የጥቁር ሞት ወረርሽኝ ምክንያት እንደሆኑ ይነገራል። በአሁኑ ወቅት አይጦችን ለማጥፋት በአብዛኛው እንደ መፍትሄ የሚወሰደው በመርዝ መግደል ነው። ነገር ግን ይህ መንገድ ሰዎችንና ሌሎች እንስሳትን ከመጉዳት በተጨማሪ በምንኖርበት አካባቢ ላይ...\nThe previous content can be summarized as follows:
የፈረንሳይ ዋና ከተማ ነዋሪዎች ከሁለት ዓመት በኋላ የከንቲባ ምርጫ ያካሂዳሉ፤ በዚያ ጊዜ ለሚካሄደው ምርጫ አሁን በከንቲባነቱ መንበር ላይ የሚገኙት ግለሰብ በድጋሚ እንዳይወዳደሩ ከሚያደርጓቸው የከተማዋ ችግሮች መካከል የአይጦች መብዛት ይጠቀሳል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
410
Title: በሕንድ ሙምባይ የድሃ ሰፈሮች የሚኖሩ ከግማሽ በላይ ነዋሪዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በዚሁ አካባቢ በድህነት ከተጎሳቆሉ መንደሮች ውጪ በሚኖሩ ሰዎች መካከል ደግሞ ለቫይረሱ የተጋለጡት 16 በመቶዎቹ ብቻ ናቸው ተብሏል። ይህ ውጤት የተገኘው ከተወሰደው የ7000 ሰዎች ናሙና መሆኑ ሲገለጽ ቦታዎቹም በጣም ጥግግት ከሚበዛባቸው ሦስት የተለያዩ አካባቢዎች ነው ተብሏል። በሙምባይ እስከ ትናንት ማክሰኞ ድረስ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 110 ሺህ ሰዎች ሲሆኑ ከእነዚህም መካከል 6187 ሰዎች ሞተዋል። የዳሰሳ ጥናቱ የተሰራው በከተማ አስተዳደሩ እንዲሁም በመንግሥት አማካሪዎች ቡድንና በታታ መሰረታዊ ምርምር ተቋም በኩል ነው። ጥናቱ ይፋ እንዳደረገው ናሙናቸው ከተወሰዱባቸው ሰዎች መካከል 57 በመቶ ያህሉ ለኮቪድ-19 የተጋለጡ ናቸው። በከተማዋ ምዕራብ፣ ምሥራቅና ማዕከላዊ አካባቢ የሚኖሩ 1.5 ሚሊዮን ሰዎች ይኖራሉ ተብሎ ይገመታል። በጥናቱ ላይ የተሳተፉ ተመራማሪዎች ለቢቢሲ እንደተናገሩት በቫይረሱ ክፉኛ የተጎዳችው በዚህች ከተማ ላይ የተሰራው ጥናት ስለቫይረሱ ስርጭት የሚናገረው ነገር አለ ሲሉ ገልፀዋል። መጀመሪያ ቫይረሱ ቀድሞ ከታሰበው በላይ በከተማዋ 12.5 ሚሊየን ሰዎች በሚኖሩበት የምንዱባኖች መንደር ውስጥ በሰፊው መሰራጨቱን ነው። ከፍተኛ ሆነው ስርጭት የሚያሳየው በእነዚህ አካባቢዎች የሚኖሩ ሕንዳውያን በጋራ በሚጠቀሟቸው መጸዳጃ ቤቶችን የመሳሰሉ በመኖራቸው ነው ተብሏል። "ውጤቱ የሚያሳየው ከፍተኛ ጥግግት ያለበት ኑሮ እንዴት ለቫይረሱ እንደሚያጋልጥ ነው" ያሉት በታታ የምርምር ተቋም ውስጥ የሚሰሩት ሳንዲፕ ጁኔጃ ናቸው። ጥናቱ ሌላው ያሳየው ነገር በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው ምንም ምልክት ሳያሳዩ መዳናቸውን ነው። ይህም በአካባቢው የተከሰተውን የሞት ቁጥር አነስተኛ ያደረገው ሲሆን ይህ ደግሞ በከተማ ደረጃ በኮቪድ-19 ምክንያት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥርን ዝቅተኛ አድርጎት ቆይቷል ተብሏል። በዚህ ጥናት ሌላው የተረጋገጠው ነገር በድሆች መንደር የሚኖሩም ሆነ ከዚያ ውጪ መኖሪያቸው የሆነ በርካታ ሴቶች ለቫይረሱ ተጋላጭ ሆነው መገኘታቸውን ነው። ተመራማሪ ዶ/ር ኡላስ ኤስ ኮልቱር ለቢቢሲ እንደገለፁት "ምክንያቱን አላወቅነውም። ከማኅበራዊ ጠባይ እስከ አካላዊ ልዩነት ድረስ ሊሆን ይችላል" ብለው ለቢቢሲ አስረድተዋል። በሙምባይ ያለው አዳዲስ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ መምጣት ሌላ ጥያቄ አጭሯል። ምናልባት በከተማዋ ስርጭቱ ተስፋፍቶ ሰዎች የመከላከል አቅማቸውን አዳብረው ይሆን? ወይስ የወል ተፈጥሯዊ መከላከያ [ኽርድ ኢሚዩኒቲ ]ተገንብቶ ለሚለው ከጥርጣሬ ውጪ ምላሽ አልተገኘም። ሙምባይ ማክሰኞ እለት ብቻ 717 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን የመዘገበች ሲሆን ከባለፉት ሦስት ወራት ወዲህ ትንሹ ነው ተብሏል። የተመራማሪዎቹ ቡድን ጥርት ያለ መልስ ላይ ያልደረሰ ሲሆን ድጋሚ የዳሰሳ ጥናቱ እስካልተደረገ ድረስ ማኅበረሰቡ ውስጥ የወል ተፈጥሯዊ መከላከያ ዳብሯል የሚለውን መናገር እንደማይቻል ዶ/ር ኮልቱር ገልፀዋል። የዳሰሳ ጥናቱ ከሦስት ወር በኋላ የሚደገም መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዚህም ወቅት ስርጭቱ መስፋፋቱ አልያም መቀነሱ የሚታይ ይሆናል። ይህም በከተማዋ የቫይረሱ ስርጭት ያለበት ሁኔታን ማወቅ ያስችላል ተብሏል። "የመረጥናቸው ሦስት አካባቢዎች ላይ የተገኘው የኮሮናቫይረስ መጠን ይለያያል፤ አንዳንድ አካባቢዎች በድህነት ተጠጋግተው የሚኖሩ ሲሆኑ የተወሰኑ አካባቢዎች ደግሞ ለብቻቸው የሚኖሩ አካባቢዎች ነው፤ ሃሳቡ በአንድ አካባቢ መኖር ለስርጭቱ መስፋፋት አስተዋጽኦ አድርጓል? የሚለውን ለማየት ነው" ያሉት ደግሞ ዶ/ር ኮልቱር ናቸው። ተመራማሪዎች የዳሰሳ ጥናቱ የመላ ከተማዋን ሁኔታ እንደማያሳይም ተናግረዋል። "ነገር ግን...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
411
መንግሥት እስከ 16 ዓመት እድሜ ድረስ ትምህርት ግዴታ እንዲሆን ያደረገው በአገሪቱ ትምሀርት የሚያቋርጡ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ስለመጣ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በአንዳንድ የአገሪቱ ክፍሎች 20 በመቶ የሚሆኑ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት አይሄዱም። አሁን መንግሥት ያወጣው ህግ ተማሪዎች የትምህርት ክፍያ ባለመክፈላቸው ወይም እርጉዝ በመሆናቸው ማባረርንም ጭምር እንደ ጥፋት ቆጥሮ ይቀጣል። • "ትልቅ ዋጋ ተከፍሎበት ዋጋ ያላገኘሁበት ቢኖር ትምህርት ነው" • በሶማሌ ክልል የነዳጅ ማውጫ አካባቢ ያልተለመደ የጤና ችግር እያጋጠመ ነው ተባለ • የዓለም የሴቶች ቀንን ማን ጀመረው? እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ባለፈው ዓመት 60 በመቶ የሚሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች ክፍያ አልፈፀማችሁም በሚል ከትምህርት ቤት ተባርረው ነበር። ባለፈው ዓመት ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞ የአገሪቱ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ አገሪቷ ነፃነቷን ማግኘቷን ተከትሎ በዘረጉት የትምሀርት ስርዓት አድናቆትን አግኝተው ነበር። በመቶዎች የሚቆጠሩ የህዝብ ትምህርት ቤቶችን በመክፈት ሙጋቤ የዘረጉት የትምህርት ስርዓት ለጥቁር ዚምባብዌያን ትልቅ የትምህርት እድል ፈጥሮ ነበር። በዚህም ዚምባብዌ ከአፍሪካ ከፍተኛ የትምህርት ሽፋን ያላት አገር ሆና ነበር። ነገር ግን ነፃ ትምህርት በ1990ዎቹ እንዲቆም የተደረገ ሲሆን ከዚህ ቀጥሎ በነበሩት ዐሰርታት የአገሪቱ የትምህርት ስርዓት መፈራረስ ጀመረ። መንግሥት ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች ወላጆችን ለመቅጣት የተገደደው በዚህ መልኩ የወደቀውን የአገሪቱ ትምህርት ለመታደግ በማሰብ ነው። ጥፋተኛ ሆነው የሚገኙ ወላጆች የሁለት ዓመት እስር ወይም የ260 ዶላር የገንዘብ ቅጣት ይጠብቃቸዋል። መንግሥት ራሱ ቃል የገባውን የነፃ የትምህርት እድል ማሟላት ሲያቅተው የዚህ ዓይነት ህግ ማውጣቱ ተገቢ እንዳልሆነ የሚገልፁ አሉ። እርግዝና፣ ያለ እድሜ ጋብቻ፣ የትምሀርት ቤቶች ተደራሽ አለመሆን፣ የትምህርት ፍላጎት አለመኖር በአገሪቱ እየታየ ላለው የትምሀርት ማቋረጥ በምክንያትነት የሚቀመጡ ናቸው። \n\nGive me a good title for the article above.
ዚምባብዌ ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች ወላጆችን ልታስር ነው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
239