inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
Title: ኦባንግ ሜቶ ፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ ተስፋና ስጋት አለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ኦባንግ ሜቶ፡ የተሰማኝማ ብዙ ነገር ነው። እኔ የምሰራው የሰብዓዊ መብት ሥራ ነው። ለአስራ ስድስት ዓመት ያህል ሰርቻለሁ። እና ሁሌም የምሟገተው ለኢትዮጵያዊያን መብት ነው። ሰብዓዊ መብት ስንል ለኢትዮጵያዊያን መብት ማለት ነው። የብሄር መብት አይደለም። የአንድ ጎሳ፣ የአንድ ኃይማኖት ወይንም ክልል አይደለም። የሁሉም ኢትዮጵያዊያን መብት ማለት ነው። እና ወደ አገር ቤት መመለሴ ትልቅ ደስታ ነበር የፈጠረብኝ። ሰው ሞቶ፣ የሰው አካል ጎድሎ ብዙ መስዋዕትነት ተከፍሎ ነው ለዚህ የበቃነው። እነዚህ ሰዎች መስዋዕትነት ባይከፍሉ ኖሮ እዚህ ልሆን አልችልም ነበር። በራሴ እኔ ያደረግኩት ነገር የለም። እነርሱን ማመስገን በጣም አስፈላጊ ነው። ለውጡ የሁሉም ቢሆንም የአንበሳውን ድርሻ የሚወስዱት የሞቱት ሰዎች ናቸው፣ የቆሰሉ ሰዎች ናቸው። እስር ቤት የነበሩ ሰዎች ናቸው። ይሄንን አስታውሳለሁ። • በእስር ቤት ውስጥ ሰቆቃና ግፍ ለተፈጸመባቸው ካሳ ሊጠየቅ ነው • ቴሬዛ ሜይ ሥልጣናቸውን እንዳያጡ ተሰግቷል ቢቢሲ፡ ለመጨረሻ ጊዜ ወደኢትዮጵያ በመጣህ ጊዜ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አልነበርክም። ወደዚያ የወሰደህ መንገድ ምን ዓይነት ነበር? ኦባንግ ሜቶ፡ ለሰብዐዊ መብት ተከራካሪ ወደመሆን እገባለሁ ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር። ከዚህ በፊት በጋምቤላ ግጭት ነበር። ያኔ የሞቱ 424 ሰዎች ነበሩ። ዛሬ ሐሙስ አስራ ሰባት ዓመት ሞላው። ከዚያ በኋላ ነው ለሰብዓዊ መብት መታገል የጀመርኩት። ያኔ ሰዎቹን የገደለው የመከላከያ ሠራዊት ነበር። አሁንም ወደኢትዮጵያ ስንመለስ የሰብዓዊ መብት ላይ የሚከራከር ቡድን አለን። ከዚያ ቡድን አስራ ስድስት ሆነን ነው የመጣነው። ከአስራ አራት የተለያዩ ብሄሮች ነው የተገኘነው። ቡድኑን የምትመራው ኤድና አለማየሁ ናት። ስድስቱ ሴቶች ናቸው። ስንመጣ ዋነኛ ዕቅዳችን የነበረው ወደ ጋምቤላ ለመሄድ ነበር። የእኔ መገኛ ከዚያው ስለሆነ። ሄደንም መልዕክት ስናስተላለፍ፤ በቀል አይደለም የሚያስፈልገው ነው ያልነው። እና እኛ ያሰብነው ጋምቤላ የእርቅ ምንጭ እንዲሆን ነው። የእርቅ ሒደቱ የሚጀመርበት ማዕከል እንዲሆን ነው። ግድያው ሲፈፀም የተነጣጠረው በአኙዋክ ብሄረሰብ አባላት ላይ ነበር። እነርሱ አሁን በቀለኞች ሊሆኑ ይችላሉ። ግድያው የተፈፀመው በመከላከያ ሰራዊት አባላት ስለነበረ ምሬት ሊኖር ይችላል። እኔ ግን ያሰብኩት፤ መጥፎን ነገር በመጥፎ ነገር ማስተካከል አይቻልም። ስለሆነም ሰዎቹን ሰበሰብን፤ ከዚህ በፊት ያልተሞከረ ነገር አደረግን። ከዚህ ቀደም ስለሞቱት ሰዎች ምንም አይነሳም። ምንም ማስታወሻ የለም። ትንሽ ቪዲዮ ነበረን እርሱን አሳየን። የሞቱት ሰዎች የእያንዳንዳቸው ስም ተነበበ። መታሰቢያ እንዲኖር ነው የፈለግነው። ለበቀል ሳይሆን ከዚህ በኋላ እንዳይደገም። እንዲህ መሰል ነገር ዳግመኛ መኖር የለበትም። ይሄንን አድርገን ወደ አዲስ አበባ ተመለስን። • የ7 ዓመቷ ህፃን መፀዳጃ ቤት አልሰራልኝም ስትል አባቷን ከሰሰች • ፈረንሳይ 'አላሁ አክበር' ብሎ ተኩስ የከፈተውን ግለሰብ በማደን ላይ ናት • ኻሾግጂ የዓመቱ ምርጥ ሰው ዝርዝር ውስጥ ተካተተ ቢቢሲ፡ ከውጭ እንደመጣህ የመጀመሪያ ጉዞህን ያደረግከው ወደጋምቤላ ነበር። በዚህ ሳምንት አጋማሽ ተመልሰህም ትሄዳለህ። ለምን ጉዳይ ነው? ኦባንግ ሜቶ፡ አዎ። አሁን አርባ ሁለት ዓመቴ ነው። ሃያ ስምንት ዓመት ያህል በውጭ ነው የኖርኩት። እ.ኤ.አ በ2001 ገደማ ወደጋምቤላ ሄጄ የኗሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል የሚያግዝ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት አቋቁሜ እንቀሳቀስ ነበር። ከዚያ እ.ኤ.አ. 2003 በክልሉ ሆስፒታል ለማቋቋም እየጣርን ነበር። ሆኖም ያኔ በክልሉ እና በፌዴራል መንግሥት መካከል ውጥረት ነበር።...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
430
ቆፍጠን ብሎ ወደ ደም ባንክ የሄደ ደግሞ ደም ሰጥቶ ሕይወት ለማትረፍ የተሰለፈ ደም ለጋሽ፣ ደም ሸጦ የእለት ጉሮሮው ላይ ቁራሽ እንጀራ ለማኖር የሚጣደፍ 'ነጋዴ'፣ ደም ደልሎ የድርሻውን ሊቦጭቅ ያሰፈሰፈ ደላላ ጋር ይፋጠጣል። ሕይወትን ለማትረፍ ደም በቀላሉ ማግኘት ዳገት የነበረት ጊዜ ነው ያዘመን። ሩቅ ይመስላል፤ ግን የትናንት ያህል የሚያስታውሱት አሉ። • ጠቅላይ ሚነስትር ዐብይ አህመድ በአክሱም ምን ተጠየቁ? • በሰው ክፋይ ሕይወት መዝራት - የኩላሊት ንቅለ ተከላ ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ ለ79 ጊዜ ደም ለግሷል። የ54 ዓመቱ ጎልማሳ አቶ ሠለሞን በየነ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን ኑሮውን የመሰረተው በግል ሥራ ላይ ተሰማርቶ ነው። በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ስር ይተዳደር የነበረው የደም ባንክ በሚገኝበት ስታዲየም ዙሪያ የደም ሽያጭ ገበያ ደርቶ በነበረበት ወቅት ደማቸውን ለመሸጥ ከተሰለፉ ጋር ተጋፍቶ ደሙን በነጻ ይለግስ እንደነበር ያስታውሳል። ደም ለጋሽ እንዲሆን ያደረጉትን አጋጣሚዎችም እንዲሁ አይረሳቸውም። ክፉ አጋጣሚ በጎ ትምህርት አንደኛው አጋጣሚ ቀይ መስቀል በጎ ፈቃደኛ በመሆን አምቡላንስ ላይ ይሠራ በነበረበት ወቅት በጽንስ መቋረጥ የተጎዳች ሴት ደም አጥታ ሕይወቷ ሲያልፍ መመልከቱ ነው። ሌላው ደግሞ ሆስፒታል ውስጥ በተመሳሳይ ምክንያት ብዙ ደም ፈሷት የነበረች ሴት ደም ተሰጥቷት ሕይወቷ ሲተርፍ መመልከቱ ነበር። እነዚህ ሁለት አጋጣሚዎች ያለ ምንም ማቅማማት ለረዥም ዓመታት ደም እንዲለግስ የሁል ጊዜ የሕሊና ደወል እንደሆነለት ይናገራል። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ • «የኔ ትውልድ ታሪክ እንደሚሠራ እምነት አለኝ» ሎዛ አበራ እንደ ሠለሞን ለዓመታት ከለገሱና ካነጋገርናቸው የደም ባንክ ሠራተኞች መረዳት እንደሚቻለው ... Continue the article for another 4000 characters max:
ደም እስከ አምስት ሺህ ብር ይሸጥ ነበር። ምንም እንኳ በሕክምና በሦስት ወር አንድ ጊዜ ብቻ ደም መስጠት የሚመከር ቢሆንም በሳምንት ሦስት ጊዜ ደማቸውን የሚሸጡ ምንዱባን እንደነበሩ ሠለሞን ያስታውሳል። ስታዲየም ዙሪያ ደም ይሸጥ በነበረበት ወቅት ደም ሻጮችና ገዥዎች ብቻ ሳይሆኑ ደላሎችም የገበያው ተዋናዮች ነበሩ። "የበሬ ንግድ ይባል ነበር" ሲል ያስታውሳል። የደም ሽያጭ ደርቶ የነበረው ደም ባንክ የምትክ ደም አሰራርን ይከተል በነበረበት ወቅት ነበር። ለአንድ ታማሚ ይህን ያህል ደም ያስፈልጋል ሲባል፤ የሚያስፈልገውን ያህል ደም ሊሰጡ የሚችሉ የቤተሰብ አባላት ወደ ደም ባንክ ሄደው ደም ይሰጣሉ። በምትኩ ደም ባንክ ለበሽተኛው የሚያስፈልገውን የደም አይነት ታማሚው ለሚገኝበት ሆስፒታል ይልካል። የደም ሽያጭ እንዴት ቆመ? በ2004 እንዲሁም በ2003 ዓ.ም የደም ባንክ ደጃፍ በደም ገዥና ሻጭ እንዲሁም ደላላ ግርግር የሞቀ ነበር። በእነዚያ ዓመታት ሆስፒታሎች ደግሞ እየተስፋፉ ነበሩ። የሆስፒታሎቹ ደም ፍላጎት ሲጨምር የደም ሽያጭ ገበያ እንዴት ሊደራ እንደሚችል የተረዳው የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በቀይ መስቀል ስር የነበረውን ደም ባንክ ተጠሪነት በቀጥታ ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ አድርጎ ነገሮችን ለውጦ ምትክ ደም አሠራር እንዲቀር አደረገ። በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ በአጠቃላይ 42 የደም ባንኮች ይገኛሉ። ከእነዚህም የሐረርና የጅግጅጋ ደም ባንኮች ዛሬም የምትክ ደም አሠራርን እንደሚከተሉ አቶ ያክጋል ባንቴ፣ የብሔራዊ ደም ባንክ ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ አልሸሸጉም። አጠቃላይ ከሚሠበሠበው ደም አንድ ሦስተኛው አዲስ አበባ ላይ ሲሰበሰብ ሁለት ሶስተኛው ደግሞ በክልል ደም ባንኮች የሚሠበሰብ ነው። • ከወለደች ከ30 ደቂቃዎች በኋላ ለፈተና የተቀመጠችው እናት እንደ ሠለሞን ያሉ ለጋሾች ምስጋና ይግባቸውና ደም ባንክ ዛሬ ላይ የምትክ የደም አሠራርን ትቶ ደም ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ ያለምትክ ደም እየሰጠ ይገኛል። በደም ልገሳ ላይ መሻሻሎች ቢኖሩም ስኬት ላይ ነን ማለት የሚቻልበት ደረጃ ላይ አልተደረሰም ይላሉ የብሔራዊ ደም ባንክ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ። ምክንያቱ ደግሞ የዓለም ጤና ድርጅት ከአንድ አገር አጠቃላይ ሕዝብ አንድ በመቶ የሚሆነው በፈቃደኝነት ደም የሚለግስ መሆን ይገባዋል ቢልም የኢትዮጵያ እውነታ ከዚህ የራቀ መሆኑን በመጥቀስ ነው። ይህ ማለት ሳይንሱ እንደሚለው ከኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ ሚሊዮን የሚሆነው በበጎ ፈቃደኛነት በዓመት ሦስት ጊዜ ደም ቢለግስ ሦስት ሚሊዮን ደም ሊገኝ ይችል ነበር። ነገር ግን በአሁኑ ወቅት ደም ባንክ እየሰበሰበ ያለው በዓመት ሁለት መቶ ሺህ ደም ብቻ እንደሆነ ኃላፊው ይናገራሉ። "በጣም በጣም ታች ነን ያለነው፤ ይህ ምንም ነው" በማለት ሁኔታውን ይገልፃሉ። ነገር ግን 2011 ዓ.ምን በምሳሌነት በማንሳት ምንም የደም እጥረት እንዳላጋጠመ ያስረዳሉ። እጥረቱ ያልተፈጠረው ግን ሆስፒታሎች በሙሉ አቅማቸው እየሰሩ ባለመሆኑ ነው። በሌላ በኩል እጥረት የለም ማለት የሆስፒታሎች የደም ፍላጎት በመጠንም በዓይነትም ደም ባንክ አሟልቷል ማለት እንዳልሆነ ይልቁኑም የኔጋቲቭ ደም አይነቶች እንዲሁም የፕላትሌት እጥረት መኖሩን ይገልፃሉ። • ስለ ግንቦት 27፤ 1983 የጎተራው ፍንዳታ ምን ያስታውሳሉ? ከኔጋቲቭ ደሞችም በይበልጥ በተለያየ ምክንያት እጥረት ያለው ለማንኛውም ህመምተኛ ሊሠጥ የሚችለው 'ኦ ኔጋቲቭ' የደም ዓይነት ነው። የዚህ የደም ዓይነት እጥረት የሚፈጠረው ደግሞ ይህ የደም አይነት ያላቸው ሠዎች ቁጥር አነስተኛ በመሆኑና ለማንኛውም ሠው መስጠት የሚችል ደም በመሆኑ ነው። በተጨማሪም ደግሞ በአስገዳጅ ጊዜ ብቻም ሳይሆን ሆስፒታሎች ቀድመው...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
636
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ትምህርት ዕድሜን እንደሚያስረዝም በጥናት ተረጋገጠ\nSummary: ሰዎች በትምህርት ላይ የሚያሳልፉት እያንዳንዱ ዓመት በእድሜያቸው ላይ በአማካይ 11 ወራትን እንደሚጨምር ሳይንቲስቶች አረጋገጡ።\nArticle (Max 500 characters):
እድሜን ከሚያራዝሙ ነገሮች በተጨማሪ የሚያሳጥሩ በርካታ ምክንያቶች እንዳሉም አመልክተዋል። አጥኚዎቹ እንደሚሉት አንድ ሰው ከልክ በላይ በሚጨምረው በእያንዳንዱ ኪሎ ግራም ከእድሜው ላይ ሁለት ወርን ሲቀንስ በቀን አንድ ፓኮ ሲጋራ የሚያጨስ ሰው ደግሞ ከዕድሜው ላይ ሰባት ዓመታትን ያሳጥራል። የኤደንብራ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ቡድን እዚህ ውጤት ላይ የደረሰው ባልተለመደ ሁኔታ የሰዎችን የዘረ-መላዊ መለያዎችንና የዘር ቅንጣቶችን ልዩነት በመተንተን ነው። ተመራማሪዎቹ እንደሚያስቡት ውጤቱ ሰዎች ረጅም ዕድሜን እንዲኖሩ የሚያስችል አዲስ መንገድን ለማወቅ ያስችላል ብለዋል። የአጥኚዎቹ ቡድን ግዙፍ በሆነው ተፈጥሯዊ የጥናት ሙከራ ላይ የተሳተፉ ከ600 ሺህ የሚበልጡ ሰዎችን ዘረ-መላዊ መለያዎችን ተጠቅመዋል። አንድ ሰው በተመሳሳይ የሚያጨስ፣ የሚጠጣ፣ ትምህርቱን ያቋረጠ ከሆነና ከል
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
140
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን የተለያዩ ወረዳዎች አመራር የነበሩ 45 ግለሰቦች ሙሉ በሙሉ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ መደረጉን የተናገሩት ኃላፊው እጃቸው አለበት በሚል ጥቆማ የቀረበባቸው በሕግ እንዲጠየቁ እንደሚደረግ ተናግረዋል። አጠቃላይ በተደረገው በወረዳ አመራር ግምገማ "በተለያየ መንገድ ከፀረሰላም ኃይሎች ጋር እጃቸው አለበት" ተብለው የተጠረጠሩ አመራሮች ላይም እርምጃው መወሰዱን ተናግረዋል። ስራቸውን በአግባቡ አልተወጡም፣ የሕዝብን ደህንነት ማስጠበቅ አልቻሉም፣ መረጃ እያላቸው ቸልተኛ ሆነዋል በሚል ተገምግመው ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ከተደረጉ 45 አመራሮች መካከል በወንጀል ውስጥ በመሳተፍ እጃቸው አለበት የሚል ጥቆማ የቀረበባቸው አስር የወረዳ አመራሮች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል ከኃላፊነታቸው ከተነሱ የክልል አመራሮች መካከል የክልሉን ፖሊስ በምክትል ኮሚሽነርነት እየመሩ የነበሩ ሁለት ግለሰቦች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ አልተወጡም በሚል ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን አቶ ይስኃቅ ተናግረዋል። በዞን ደረጃ ስድስት አመራሮች፣ በዳንጉር፣ ቡለን፣ ወንበራ ወረዳ ዋና እና ምክትል አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ቁልፍ አመራሮችም ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባለመወጣታቸው የተነሳ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ጨምረው ገልፀዋል። እነዚህ ኃላፊዎች ላይ በወንጀል መሳተፋቸውን የሚያሳይ መረጃ ከተገኘ በሕግ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እንደሚደረግ አክለው ተናግረዋል። ግምገማው እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ እንደሚቀጥል የተናገሩት አቶ ይስኃቅ፣ ኅብረተሰቡን የማረጋጋትና የተፈናቀሉትን ወደ ቀያቸው የመመለስ ስራ እየተሰራ ከኃላፊነት የተነሱት አመራሮች የነበራቸው ተሳትፎ ላይ መረጃ ከተገኘ በሕግ የመጠየቁ ስራ እንዲቀጥል መወሰኑን ተናግረዋል። በክልልና በዞን ደረጃ የሚገኙ አመራሮች የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ባለመወጣታቸው ሲገመገሙ፣ በወረዳ ደረጃ በቀጥታ ተሳትፎ አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ አመራሮች መገኘታቸውንም ገልፀዋል። በወረዳ ደረጃ አመራር የነበሩና ቀጥታ ተሳትፎ ኖሯቸው በሕግ ቁጥጥር ስር ከመዋላቸው በፊት የሸሹ መኖራቸውን ኃላፊው አስረድተዋል። በቀበሌ ደረጃ በቀጣይ ቀናት ግምገማው እንደሚቀጥል አስረድተዋል። ዘላቂ ሰላም በዞኖቹ ማምጣት ለምን አልተቻለም? ጥቃቱን እያደረሱ የሚገኙት ታጣቂዎች ከሌላ ቦታ የመጡ አለመሆናቸውን የሚገልፁት አቶ ይስሃቅ፣ በአብዛኛው ባለፈው ዓመት ጃዊ አካባቢ በነበረው ጥቃት "መንግሥት ሊከላከለን አልቻለም" በሚል ቅሬታ የገባቸው ወጣቶች ሸፍተው ጫካ መግባታቸውን ይናገራሉ። በወቅቱ ጥቃቱ ሲደርስ በአመራርነት ቦታ ላይ የነበሩ ግለሰቦች አልተጠየቁም የሚል ቅሬታ በወጣቶቹ ዘንድ መፈጠሩን ያነሱት አቶ ይስሃቅ፣ ነገር ግን የክልሉንና የአገሪቱን ሰላም የማይፈልጉ ኃይሎች በተለይ "ከሕዳሴ ግድቡ ጋር በተያያዘ" ወጣቶቹን በሱዳን ጠረፍ አካባቢ አስታጥቀው አሰልጥነው ወደ አካባቢው እንዲገቡ ማድረጋቸውን ገልፀዋል። በማህበራዊ መገናኛ ብዙኀንም "መተከል የኛ ነው" የሚል ቅስቀሳ መኖሩ እና ይህም የአካባቢዎቹን ወጣቶች ላይ 'የእኛ እጣ ፈንታ ምንድን ነው?' የሚል ቅሬታ መፈጠሩን ተናግረዋል። በቡለንና ወንበራ ወረዳዎች ላይ በደረሱ ጥቃቶች ሕይወታቸውን ያጡ ግለሰቦች የአንድ ብሔር ብቻ ተወላጆች እንደሆኑ ተደርጎ በማህበራዊ መገናኛ ብዙኀን የሚደረግ ቅስቀሳም አካባቢው እንዳይረጋጋ ማድረጉን ተናግረዋል። ክልሉ መሬት ወስደው ሳያለሙ በተቀመጡ ባለሃብቶች ላይ በወሰደው እርምጃ ቅሬታ የገባቸው የተለያዩ ኃይሎችም የሚነሱ ግጭቶችን በመደገፍ ተሳትፎ ማድረጋቸውን ገልፀዋል። ጥቃቱን ከፈፀሙ እና በተወሰደው እርምጃ በቁጥጥር ስር ከዋሉት በተገኘው መረጃ መሰረት... \n\nGive me a good title for the article above.
በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ዘላቂ ሰላም ማምጣት ለምን አልተቻለም?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
386
Content: 500 መዥገሮች ከሰውነቱ ላይ የተነሳለት እባብ እባቡ ኢንፌክሽን አጋጥሞት እንቅስቃሴው ተገድቦ የነበረ ሲሆን፤ ይህም መዥገሮች በቀላሉ እንዲይዙት እድል ፈጥሮላቸውል ብሏል ከረምቢን የተሰኘ የዱር እንስሳት ሆስፒታል። • ከአዕዋፍ እስከ አንበሳ ያሉ እንስሳት በግለሰቦች እጅ ለስቃይና ለጉዳት እየተዳረጉ ነው። • ከሺዎች እስከ ኳትሪሊየን እንስሳት በአንድ ቀን የሚወለዱባት ምድር መዥገሮች ደም በመምጠጥ ቀይ የደም ህዋስ እጥረትን ያስከትላሉ። እባቡ የገጠመውም ይህ ነበር። የእንስሳቱ የህክምና ተቋም እንዳስታወቀው፤ ከወራት በኋላ እባቡ ሲያገግም ተመልሶ ወደ መኖሪያ ስፍራው ይለቀቃል። ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ችግር አጋጥሞት ለነበረ 'ኮአላ' ለተሰኘ እንስሳ ተመሳሳይ ህክምና ተደርጎ ነበረ። የእንስሳት ሃኪሞቹ 511 መዝገሮችን ከእባቡ አካል ላይ አስወግደናል ብለዋል 'ኮአላ' የአውስትራሊያ ብርቅዬ እንስሳ ሲሆን፤ በመዥገር ተወሮ ወደ ህክምና ተቋሙ ከተወሰደ በኋላ አስፈላጊውን ህክምና ተደርጎለት ወደ ዱር ተመልሷል። የእንስሳት ሃኪሞች እንደሚሉት፤ የዱር እንስሳት ከሌሎች እንስሳት በተሻለ በመዥገርና በሌሎች ፓራሳይቶች የመያዝ እድላቸው ዝቅተኛ ነው። • ለህገወጥ አዳኞች ፈተና የሆኑት ውሾች ሆኖም እንስሳቱ በበሽታ ከተጠቁና እንቅስቃሴያቸው ከተገደበ በቀላሉ በመዥገር ሊያዙ ይችላሉ። መዥገሮቹም በፍጥነት ቁጥራቸውን በመጨመር የእንስሳቱን በሽታ የመከላከል አቅም ያዳክማሉ። \nThe previous content can be summarized as follows:
500 መዥገሮች ከሰውነቱ ላይ የተነሳለት እባብ የቀይ ደም ህዋሳት እጥረት አጋጥሞት የአውስትራሊያ የእንስሳት ሃኪሞች ህክምና እያደረጉለት ነው።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
177
የተባበሩት መንግስታት እንዳለው 25 ሚሊየን ዶላር የሚሆነው የድጋፍ ገንዘብ የታመሙትንና ጉዳት የደረሰባቸውን ለማከም የሚረዱ መድሀኒቶችን ለመግዛት እንዲሁም ምግብና ንጹህ የመጠጥ ውሃ ለማቅረብ የሚውል ነው። ቀሪው 10.6 ሚሊየን ዶላር ደግሞ በጎረቤት አገር ሱዳን ለሚገኙ በሺዎች ለሚቆጠሩ ስደተኞች መጠለያዎችን ለመገንባት፣ የጤና አገልግሎት ለመስጠት እና ንጹህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማረጋገጥ ይውላል ተብሏል። '' እንዲህ አይነት ግጭቶች አንድ ጊዜ ከቁጥጥር ውጭ ከሆኑ በኋላ ለማስቆም ከባድ ናቸው። የሞቱትን መመለስ አይቻልም፤ ሰዎች ላይ የሚደርሰውም ሀዘን ለዘላለም የሚኖር ነው። በአሁኑ ሰአት ህጻናት እርዳታ ማግኘት አልቻሉም። ምንም ገደብ በሌላው መልኩ እንድንንቀሳቀስ ሊፈቀድልን ይገባል'' ብለዋል በተባበሩት መንግስታት የድንገተኛ እርዳታ አስተባባሪው ማርክ ሎውኩክ። በሌላ በኩል በትግራይ ክልል ባለው ግጭት ምክንያት 2.3 ሚሊዮን የሚሆኑ ህፃናት ከሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ውጪ መሆናቸውን የተባበሩት መንግሥታት ከትናንት በስቲያ ማስታወቁ የሚታወስ ነው። "ከእነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ ስደተኛና የተፈናቀሉ ናቸው። በአጠቃላይ ህፃናቱን መጠበቅ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ሥራ ነው" በማለት የተባበሩት መንግሥታት የዓለም አቀፉ የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ኃላፊ አስታውቀዋል። ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሰብዓዊ እርዳታዎችን ለማድረስ ስምምነት ላይ ቢደረስም ድርጅቶቹ በክልሉ የእርዳታ አቅርቦት ለማድረስ አልተቻለም እያሉ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት ከትግራይ ኃይሎች ጋር የገባበት ግጭት የተቀሰቀሰው ጥቅምት 24/ 2013 ዓ.ም እንደነበር የሚታወስ ሲሆን በዚህ ግጭት በርካታ ሰዎች ሲገደሉ ከ60 ሺህ በላይ የሚሆኑ ደግሞ ወደ ጎረቤት አገር ሱዳን መሰደዳቸው ይነገራል። "ለህፃናቱ የሚሰጠው እርዳታ አቅርቦት በዘገየ ቁጥር፣ ምግብ፣ በችግር ለተጋለጡት ህፃናትን ለማድረስ የሚያስፈልጉ ሌሎች አልሚ ምግቦች፣ ህክምና፣ ውሃ፣ ነዳጅና እና ሌሎችም አስፈላጊ ነገሮች እያጠሩ ወደ ከፋ ሁኔታ ያመራሉ" ብሏል ዩኒሴፍ ባወጣው መግለጫ። አክሎም "አፋጣኝ፣ ዘላቂ፣ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ማንንም ባላገለለ መልኩ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ለየትኛውም ቤተሰብ በያሉበት እንዲመቻች እንጠይቃለን" ብሏል ድርጅቱ። ባሳለፍነው ሳምንት ደግሞ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ተቋም በትግራይ ወታደራዊ ግጭት ከተከሰተ በኋላ በክልሉ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ሁኔታ አሳስቦኛል ማለቱ የሚታወስ ነው። ድርጅቱ ኤርትራውያን ስደተኞች መገደላቸውን እንዲሁም በግድ ታፍነው ወደ ኤርትራ እየተወሰዱ እንደሆነ የሚያሳዩ ሪፖርቶች እጅግ እንዳሳሰበው አስታውቋል። የተመድ የስደተኞች ክንፍ ኃላፊ ፊሊፖ ግራንዲ ስደተኞቹን እንዳጋጠሙ የተጠቀሱት ድርጊቶች ተፈጽመው ከሆነ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ ሕግ ጥሰት ነው ብለዋል። ባሳለፍነው ሳምንት አርብ ዕለት ኤርትራውያን ስደተኞችን በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግሥት፤ የተካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ ምንም አይነት ስጋትን የሚደቅን እንዳልሆነ አመልክቶ፤ ነገር ግን በተሳሳተ መረጃ ሳቢያ ከካምፖቻቸው ወጥተው ወደ አዲስ አበባ የሄዱ ስደተኞች እንዳሉ ገልጿል። ጨምሮም በትግራይ ክልል ከሚገኙ የስደተኞች መጠለያዎች ወደ አዲስ አበባ የሄዱ ስደተኞችን እየመለሰ እንደሆነም አስታውቋል። ትግራይ በሚገኙ የስደተኛ ማቆያዎች ካምፖች ውስጥ በአገራቸው ፖለቲካዊ እስርና አስገዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን የሸሹ ወደ 100 ሺህ የሚጠጉ ኤርትራውያን ስደተኞች እንደሚገኙ ይነገራል። \n\nGive me a good title for the article above.
ትግራይ፡ የተባበሩት መንግስታት ለተጎጂዎች የ36 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አደረገ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
381
Title: 'ከሞት የተነሳው' ኬንያዊ ጉዳይ እያነጋገረ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ግለሰቡ በመኖሪያ ቤቱ ሳለ ነበር ድንገት ተዝለፍልፎ የወደቀው፤ ከዚያም ወደ ሆስፒታል የተወሰደ ሲሆን በሆስፒታሉ ያሉ የሕክምና ባለሙያዎች ግለሰቡ ሕይወቱ ማለፉን ካስታወቁ በኋላ አስክሬኑ ሊገነዝ ሲዘገጃጅ ድንገት መተንፈስ ጀምሯል ተብሏል። የ32 ዓመቱ ፒተር ኪጀን በሆስፒታል ሠራተኞች ሕይወቱ አልፋለች ተብሎ ስለታመነ አስክሬኑ ወደ ሬሳ ማቆያ እንዲገባ መደረጉን መገናኛ ብዙሀን ጨምረው ዘግበዋል። ፒተርን ወደ ሆስፒታል ይዞት የመጣው ታናሽ ወንድሙ ለስታንዳርድ ጋዜጣ ሲናገር ''ነርሷ ወንድሜ ድንገተኛ ክፍል ውስጥ ከመድረሱ በፊት ሕይወቱ ማለፉን ነገረችኝ'' ብሏል። ነገር ግን እንደ ሆስፒታሉ ዋና ኃላፊ ከሆነ ቤተሰቦቹ የሞቱ ማረጋገጫ ወረቀት ሳይወስዱ አስክሬኑን በራሳቸው ፈቃድ ወደ ሬሳ ማቆያ ወስደውታል። ፒተር ኪጀን ወደ ሆስፒታል ሲወሰድ ከባድ የጤና እክል ገጥሞት የነበረ ሲሆን ከሞት ከተረፈ በኋላ ከጋዜጠኞች ጋር ባደረገው ቆይታ ከዚህ በኃላ ሙሉ ሕይወቴን በሐይማኖታዊ ስራ ነው የማሳልፈው ብሏል። በወቅቱ የሬሳ ማቆያ ክፍል ሰራተኞች አስክሬኑን ለማዘገጃጀት በሚጣደፉበት ወቅት ድንገት መተንፈስ መጀመሩ በእጅጉ ነበር ያስደነገጣቸው። ''የአስክሬን ክፍሉ ሰራተኛ ስልክ ደወለችልኝና ስሄድ አንዳንድ የወንድሜ የሰውነት ክፍሎች ሲንቀሳቀሱ ተመለከትን። ሁላችንም በጣም ደነገጥን። ሞቷል ተብሎ ሬሳ ማቆያ ክፍል ውስጥ የገባ ሰው እንዴት ሊንቀሳቀስ ይችላል? ለማመን የሚከብድ ነበር'' ብሏል ታናሽ ወንድሙ። ፒተር በበኩሉ ሞቷል ተብሎ መወሰኑ እና ወደ አስክሬን ክፍል መወሰዱ አስደንግጦኛል ብሏል። ''ድንገት ስነቃ የት እንዳለሁ እንኳን አላውቅም ነበር። ነገር ግን ፈጣሪ ሕይወቴን ስላተረፈልኝ በጣም ደስተኛ ነኝ። ከዚህ በኋላ ሕይወቴን ሙሉ እሱን በማገልገል ነው የማሳልፈው'' ብሏል። ሞቷል የተባለው ፒተር ከአስክሬን ማቆያ ወደ ህክምና ክፍል ከተወሰደ በኋላ በጥሩ ጤንነት ላይ ይገኛል። በቅርብ ቀናት ውስጥ ከሆስፒታል እንደሚወጣም ይጠበቃል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
236
Content: የአውስትራሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከዚህ በኋላ ሴቶች እና ወንዶች እኩል ነው የሚከፈላቸው ሲል ይፋ አድርጓል። ማቲላድስ በሚል ቅጥያ የሚታወቁት የአውስትራሊያ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን አባላት በዓለም የሃገራት እግር ኳስ ሰንጠረዥ 8ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ ወንዶቹ 44ኛ ናቸው። በወንዶችና እና ሴቶች መካከል ያለውን የክፍያ ክፍተት ከመሸፈን አኳያ ይህ ትልቅ እርምጃ ነው ያሉት የፊፋ ሥራ አስፈፃሚ ዴቪድ ጋሎፕ ናቸው። የአውስትራሊያ እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበርም ውሳኔውን አድንቋል። በስምምነቱ መሠረት ወንዶቹም ሆኑ ሴቶች ከማስታወቂያ የሚገኘውን 40 በመቶ ገቢ እኩል ይካፈላሉ። አልፎም ወርሃዊ ደሞዛቸው እኩል ይሆናል። ዋና ዋና ተጫዋቾች በወር 69 ሺህ ዶላር [2 ሚሊዮን ብር ገደማ] እንደሚከፈላቸውም ተሰምቷል። አልፎም ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ከወንዶች እኩል ለሴቶች እንደሚደርሳቸው ታውቋል። ለምሳሌ ለወንዶች ብቻ ይፈቀድ የነበረው 'የቢዝነስ ክላስ' በረራ አሁን ለሴቶቹም ተፈቅዷል። ቢሆንም አሁንም ወንዶቹ ከሴቶቹ የተሻለ የሚያገኙበት አጋጣሚ ሊኖር ይችላል ተብሏል። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ከውድድሮች በኋላ የሚከፈላቸው ገንዘብ ከሴቶቹ ላቅ ያለ መሆኑ ነው። አዘጋጆች ለወንዶች የሚከፍሉት ገንዘብ ከሴቶቹ ላቅ ያለ ነው። ባለፈው ሐሙስ የተካሄደው የሴቶች ዓለም ዋንጫ በሴቶች እና ወንዶች መካከል ያለው የፍክያ ልዩነት እንደ አዲስ መነጋገሪያ እንዲሆን አድርጓል። የዓለም ዋንጫ ባለድሎቹ የአሜሪካ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አባላት የሃገራቸውን ፌዴሬሽን በዚሁ በክፍያ ጉዳይ መክሰሳቸው አይዘነጋም። አውስታራሊያ፤ ከኒውዚላንድ እና ኖርዌይ ቀጥላ ሶስተኛዋ የሴቶች እና ወንዶች ክፍያ እኩሌታ የተከበረባት ሃገር ሆናለች። \nThe previous content can be summarized as follows:
የአውስትራሊያ ሴቶች እግር ኳስ ቡድን 'ማቲላድስ' ከወንዶች እኩል ደሞዝ እና ጥቅማጥቅም ሊያስገኝላቸው የሚችል ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
215
የአማራ ክልል የግብረና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሰለሞን አሰፋ (ዶ/ር) የአማራ ክልል የግብረና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሰለሞን አሰፋ (ዶ/ር) ለቢቢሲ እንዳስታወቁት መንጋው የተከሰተው ክልሉን ከአፋር ጋር በሚያዋስኑ ወረዳዎች ነው። "በሰሜን ወሎ፤ በራያ ቆቦ እና ሃብሩ ወረዳዎች፤ በደቡብ ወሎ ደግሞ ወረባቦና አርጎባ እንዲሁም በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ደዌ ሃረዋ፣ ባቲ እና አርጡማ ፉርሲ" የአምበጣ መንጋው መከሰቱን አስረድተዋል። • የኢትዮጵያን በቆሎ እያጠቃ ያለው ተምች የአንበጣ መንጋው ወደ አማራ ክልል ከመዛመቱ በፊት በአፋር እና ሶማሌ ክልል የመከላከል ሥራዎች ቢሠሩም ከጥቅምት ወር ጀምሮ ወደ አማራ ክልል ገብቷል። አንበጣው ጉዳት እንዳያደርስ የተለያዩ የመከላከያ ዘዴዎች ተግባራዊ መደረጉን የቢሮው ምክትል ኃላፊ አስታውቀዋል። "ያደገው አንበጣ ሰብል የማይበላ ቢሆንም ለእርባታ ምቹ ሁኔታን ካገኘ እንቁላሉ ሙሉ የዕድገት ሂደቱን እስኪያጠናቅቅ አውዳሚ ስለሆነ ለበልግና መስኖ ስራ አስቸጋሪ ይፈጥራል ስለዚህም የመከላከል ስራ እየተሠራ ነው" ይላሉ አቶ ሰለሞን። "በመኪና፣ በሰው በአውሮፕላንን እንዲሁም በባህላዊ መንገድ እየተከላከልን ነው።" በአውሮፕላን የታገዘው የመድኃኒት ርጭት በትላንትናው ዕለት ደዌ ሃረዋ አካባቢ ሲሰራ ቆይቷል። እስካሁን የአንበጣ መንጋው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት አላደረሰም ያሉት ኃላፊው ክልሎች እና ግብርና ሚኒስቴርን በማቀናጀት የህይወት ሂደቱን ካለቋረጥን በበልግ እና በመስኖ ሥራችን ላይ ችግር ስለሚፈጥር መረባረብ አለብን ብለዋል። • ጃፓን ያለ መሬትና ያለ አርሶ አደሮች የፈጠረችው የግብርና አብዮት በተመሳሳይ መልኩ በትግራይ ክልል በትግራይ ደቡባዊ እና ምዕራባዊ ዞኖች ተመሳሳይ የአንበጣ መንጋ ተከስቷል። የአከባቢው ነዋሪዎች በ... Continue the article for another 4000 characters max:
ባህላዊ መንገድ የአምበጣ መንጋውን ለማበረር ቢጥረም እየተደረገ ያለው ጥረት ግን እጅግ አድካሚ እና የተፈለገውን አይነት ውጤት እያስገኘ አለመሆኑ ተነግሯል። የአንበጣ መንጋው ባለፈው ዓመት ሰኔ መጀመሪያ ላይ ነበር ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ የገባው።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
235
Title: የአለም ተፈናቃዮች ቁጥር ከ70 ሚሊዮን በላይ ደርሷል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የተፈናቃዮቹ ቁጥር 1.5 ሚሊዮን ሲሆን ከእነዚህም መካከል 98 በመቶዎቹ እዚያው ሃገር ውስጥ የተፈናቀሉ ናቸው። ይህ አሃዝ ቀደም ሲል ከነበረው ከእጥፍ በሚበልጥ ቁጥር የጨመረ ሲሆን ከዚያም በኋላ ቁጥሩ ጨምሯል። • የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ተፈናቃዮች ለችግር ተዳረግን አሉ • የጌዲዮ ተፈናቃዮች የከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት አጋጥሟቸዋል ለዚህ መጠኑ ከፍተኛ ለሆነው የሃገር ውስጥ መፈናቀል ተጎራብተው በሚኖሩ የተለያዩ ማኅበረሰቦች መካከል ባለፈው ዓመት ባጋጠሙ ግጭቶች ምክንያት እንደሆነ ተጠቅሷል። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስር የስደተኞችን ጉዳይ የሚከታተለው አካል በዓለም ዙሪያ በግጭቶች ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር በታሪክ ካጋጠመው ከፍተኛ ቁጥር ላይ መድረሱንም አስታወቋል። ድርጅቱ በየዓመቱ በሚያወጣው የስደተኞች ሁኔታ ሪፖርቱ ላይ እንዳመለከተው በአሁኑ ወቅት የተፈናቃዮቹ ቁጥር ከ70 ሚሊዮን በላይ ደርሷል። በጦርነቶችና ጥቃቶችን በመሸሽ ከቀያቸውና ከቤታቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ የተነሳ መጠጊያና መፍትሄ ለመስጠት አዳጋች እንደሆነ ድርጅቱ አመልክቷል። • አምስት ነጥቦች ስለጌዲዮ ተፈናቃዮች • የጌዲዮ ተፈናቃዮች ሁኔታ በፎቶ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ጥገኝነት ጠያቂዎች የወጡባት ሃገር ቬንዙዌላ ናት። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር የሆኑት ፊሊፖ ግራንዴ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የተከሰተውን አሳሳቢ የስደተኞች ጫና ተሸክመው የሚገኙት ደሃ ሃገራት ሲሆኑ ባለጸጋዎቹ ሃገራት እገዛ ለማድረግ የበለጠ መስራት አለባቸው። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለም ዙሪያ ካሉ ስደተኞች መካከል ከሁለት ሦስተኛው የሚበልጡት የመጡት ከአምስት ሃገራት ነው። እነሱም ሶሪያ (6.7 ሚሊዮን)፣ አፍጋኒስታን (2.7 ሚሊዮን)፣ ደቡብ ሱዳን (2.3 ሚሊዮን) ማይናማር (1.1 ሚሊዮን) እና ሶማሊያ (900 ሺህ) ናቸው።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
222
Content: ብ/ጄ ተፈራ ማሞና ኮሎ. አለበል አማረ • የብ/ጄነራል አሳምነው ፅጌ ሚስት መታሰራቸውን ልጃቸው ገለጸች • “የኢህአፓና መኢሶን ነገር አማራ ክልል ላይ ሊከሰት ይችላል ብዬ ነበር” ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች መካከል የክልሉ የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊዎች የነበሩትን ብርጋዲየር ጀኔራል ተፈራ ማሞ፣ ኮሎኔል አለበል አማረ፣ ኮሎኔል ባምላኩ፣ ኮሎኔል አለባቸውና እና ሻለቃ እሸቱ ይገኙበታል። ሰኔ 16 ቀን 2011 ዓ.ም አንስቶ በእስር ላይ የሚገኙት ተጠርጣሪዎቹ ከሦስት ቀናት ፊት ጀምሮ 'ፍትህ እንሻለን' በማለት የርሃብ አድማ ላይ መቆታቸውን ቤተሰቦቻቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። በእስር ላይ ከዋሉ ጀምሮ በየቀኑ የምትጠይቃቸውና ጉዳያቸውን በቅርበት የምትከታተለው የብርጋዲየር ጀኔራል ተፈራ ማሞ ቤተሰብ መነን ኃይለ ማሪያም 'ፍትህ የለም፤ ምንም ባላደረግነው ነገር ነው የታሰርነው፤ እኛም ታግተን እንደነበር እየታወቀ ያለምንም ምክንያት እንንገላታለን' በሚል የርሃብ አድማውን እንዳደረጉ ትናገራለች። ለሦስት ቀናት የርሃብ አድማ ላይ የነበሩት ተጠርጣሪዎቹ በትናንትናው እለት የኃይማኖት አባቶች ሄደው ስለገዘቷቸው ትናንት ከቀኑ ስድስት ሰዓት ጀምሮ ምግብ መቅመስ መጀመራቸውን መነን ገልጻለች። ከዚህ ቀደም ተቀራርቦ መነጋገር እንደማይቻል የምታስታውሰው መነን የምንግባባው በርቀት በእጅ ምልክት ብቻ ስለነበር ፍላጎታቸውን ቀርበው ለመረዳት አለመቻላቸውን ታስረዳለች። • አብን ከ100 በላይ አባላቶቼ ታስረዋል አለ ክስተቱ ከተፈጠረ በኋላ ተጠርጣሪ ግለሰቦቹ ወደ ፌደራል ሊወሰዱ የነበረ ሲሆን ክልሉ እንዳስቀራቸውና ጉዳዩ በክልሉ እንዲታይ ማድረጉን እንደምታውቅም አክላለች። በተጨማሪም "ከዚህ በፊት በነበረው የፍርድ ቤት ቀጠሮ ክሳቸው ምን እንደሆነ አይነገራቸውም፤ ዝም ብለን ገብተን ነበር የምንወጣው፤ ገና ትናንት ነው ጠበቃ ማናገር ትችላላችሁ ተብለው ጠበቃ ወስደን ያነጋገርናቸው" ትላለች። እርሷ እንደምትለው ብርጋዴር ጀኔራል ተፈራ ማሞ በኢትዮ - ኤርትራ ጦርነት ወቅት በጥይት ተመትተው እግራቸው ላይ ያልወጣ ስምንት ጥይት በመኖሩ አሁን ያሉበት ሁኔታ ሕመማቸውን አባብሶታል። "ከዚህ ቀደምም ጥይቶቹን አስወጣለሁ እያለ ባለበት ሰዓት ነበር ዘጠኝ ዓመታት የታሰረው፤ አሁንም ይሄው በዚህ ሁኔታ ነው የሚገኘው" በማለት ሌሎቹም እንዲሁ የተለያየ የጤና እክል እንዳጋጠማቸው ተናግራለች። ለሕይወታቸው ዋስትና ወስዶ የሚያክማቸው አካል ማነው? የሚለውም ስጋት እንደሆነባቸው አልደበቀችም። መነን አክላም በማህበራዊ ሚዲያ ከነ ጀኔራል ተፈራ ማሞ የተላለፈ መልዕክት ተብሎ የሚሰራጨው ሀሰት መሆኑንና ይህን መልዕክት ለመለዋወጥ ምንም ዓይነት እድል እንዳልነበር ገልጻለች። የኮሎኔል አለበል ልጅ ናትናኤል በበኩሉ እስከዛሬ ድረስ ቀርቦ መነጋገር ባይቻልም ከትናንት ጀምሮ ከቤተሰብም ሆነ ከሕግ ባለሙያዎች ጋር ተቀራርበው መነጋገር እንደቻሉ ገልፆልናል። "ላለፉት ሦስት ቀናት ምግብም ስናቀርብላቸው አይቀበሉንም ነበር" የሚለው ናትናኤል ከሰኔ 15ቱ ጉዳይ ጋር በተያያዘ የክልሉን ሰላም ለመጠበቅ በሚጣደፉበት ጊዜ በወንድሞቻቸው ተጠርጥረው ለእስር መዳረጋችው ሕሊናቸውን ሳይፈታተነው እንዳልቀረ ተናግሯል። "በቁጥጥር ሥር ሲውሉ ወደ ፌደራል ሊወሰዱ እንደነበርና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፤ ጉዳዩን እዚህ ማየት ይችላል በሚል ታግለው እንዳስቀሯቸው አባቴ አጫውቶኛል" ብሏል። በርሃብ አድማው ላይ የተወሰነ የጤና እክል እንዳጋጠማቸው የሚናገረው ናትናኤል የታሰሩት እነርሱ ብቻ ሳይሆኑ የውትድርና እውቀት ያላቸው ጠንካራ ግለሰቦችም እንደሚገኙ አክሏል። "ክስ አልተመሰረተባቸውም፤ ማን እንደከሰሳቸው የተገለፀ ነገር የለም፤ በምን እንደተጠረጠሩም...\nThe previous content can be summarized as follows:
ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ.ም በአማራ ክልል ተሞከረ ከተባለው 'መፈንቅለ መንግሥት' ጋር በተያያዘ የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊዎችን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተካሄደ እንደሆነ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አስታወቁ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
418
Doc to summarize: የኮሮና ወረርሽኝ እየተስፋፋ ከመምጣቱ አንፃር ይህ የማህበረሰብ ክፍል ከለላ ሊሰጠው ይገባል ብሎ ያመነው ቢሮው ለዚህ የሚረዳውን ኮሚቴ ማቋቋሙንም የቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ጥላሁን መኳንንት በተለይ ለቢቢሲ ገልጸዋል። በክልሉ በተጋላጭነት ከሰላሳ ሺህ በላይ ለምኖ አዳሪዎች እና ጎዳና ተዳዳሪዎች ተለይተዋል። • ለኅዳር በሽታ ያልተበገሩት የ108 ዓመቷ አዛውንት ለኮሮና እጅ ሰጡ ለማህረሰቡ የሚሆን የቦታ መረጣ፣ የምግብ ዝግጅት፣ የብርድ ልብስ እና ንጽህና መጠበቂያዎች እንዲዘጋጅ መደረጉን ኃላፊው ተናግረዋል። በአማራ ክልል ሁለት ግለሰቦች የኮሮና ቫይረስ እንዳለባቸው መረጋገጡን ተከትሎ ከዛሬ እኩለ ቀን ጀምሮ በመላው አዲስ ቅዳም፣ እንጅባራ፣ ቲሊሊና በባ/ዳር ከተማ ብቻ የሚተገበር ለ14 ቀናት የሚቆይ ማንኛውንም አይነት የተሽከርካሪም ሆነ የህዝብ እንቅስቃሴ እንዳይደረግ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮረና ቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ኮማንድ ፖስት መወሰኑ ይታወሳል። ነዋሪዎች እና በጐ አድራጊዎች ሁሉ መጠለያ ቦታ ላይ ለሚሠባሠቡ እና ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የእለት የምግብ እርዳታ በሚያሠባስበው ግብረ ሃይልና የበጐ ፈቃደኛ አባላት አማካኝነት እንዲደግፉም ኮማንድ ፖስቱ ትላንት አስታውቆ ነበር። በዚህ መሠረት ከ1ሺህ 300 በላይ ጎዳና ተዳዳሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ወደ ተዘጋጀላቸው ቦታ የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ከወጣቶች፣ የጤና ባለሙያዎች እና ከሌሎችም ጋር በመሆን ለሥራው እንዲሆን ጥምር ኮሚቴ መቋቋሙን የገለጹት አቶ ጥላሁን ለሥራው ሦስት ትምህርት ቤቶች መለየታቸውን አስታውቀዋል። የምግብ፣ የንጽህና መጠበቂያ እና ፍራሽ የመሳሰሉ ቁሳቁሶችን ማስገባት መጀመሩን ገልጸው ዛሬ የተለዩ ሰዎችንም የማስገባቱ ስራ ይጀመራል ብለዋል። በትምህርት ቤቶቹ 103 ክፍሎች የተለዩ ሲሆን በእያንዳንዱ ክፍል ስድስት ሰዎች እንዲቆዩ እንደሚደረግም አክለው አስረድተዋል። \nSummary in the same language as the doc:
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች ለሚባሉት ለምኖ አዳሪዎች እና ጎዳና ተዳዳሪዎች ትምህርት ቤቶች ውስጥ እንዲጠለሉ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የአማራ ክልላዊ መንግሥት የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታውቋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
243
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ የኢዜማ መሪ ሆነው ተመረጡ\nመረጃዎች እንደሚያመለክቱት ፓርቲው ሁለት ዓይነት የአመራር አወቃቀር ያለው ሲሆን የፓርቲው ሊ/መንበር እና የፓርቲው መሪ የተለያዩ ናቸው። የፓርቲው ሊ/መንበር የፓርቲውን የአደረጃጀትና የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ የሚመራ ሲሆን የፓርቲው መሪ ፓርቲው ለፖለቲካ ስልጣን የሚያደርገውን ማንኛውም አይነት እንቅስቃሴ እንዲሁም የፓርቲውን አቋም በመንግስት ስልጣን ውስጥ የሚያስፈፅም እካል ነው። ትናንት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ አቅራቢያ በሚገኘው የስብሰባ ማዕከል ኢዜማ የምስረታ ጉባዔ ማካሄዱ ይታወሳል። ከዚህ ቀደም አዲስ ፓርቲ ለመመስረት ሰባት ነባር ፓርቲዎች ተስማምተው እያንዳንዳቸው ራሳቸውን ማክሰማቸው ይታወሳል። በዚህም አርበኞች ግንቦት7ን ጨምሮ ሰባት ፓርቲዎች ራሳቸውን አክስመው "የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ" ተብሎ የሚጠራውን ፓርቲ መስረተዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) የዜግነት ፖለቲካ አራምዳለሁ ብሏል። ፓርቲው ትናንት ባካሄደው ጉባዔ በፓርቲው ደንብ፣ ስያሜ እና አርማ ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል። የአርበኞች ግንቦት 7 ፓርቲ አመራር የነበሩት አቶ ኤፍሬም ማዴቦ እና አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የሌላ ሀገር ዜግነት ስላላቸው በአዲሱ ፓርቲ ውስጥ የኃላፊነት ቦታ እንደማይኖቸራቸው ተገልጿል። • "በአንድ ሀገር ውስጥ እስከ አፍንጫቸው የታጠቁ ክልሎች ሊኖሩ አይገባም" ፕሮፌ. ብርሃኑ ነጋ ምክትሉ አቶ አንዷለም፤ ከእስር ከተፈቱ በኋላ ከወዳጆቻቸው ጋር ፓርቲ ለመመስረት ያስቡ እንደነበር ጠቅሰው፤ በቀድሞው አርበኞች ግንቦት 7 እና በሰማያዊ ፓርቲ በኩልም ተመሳሳይ ሀሳብ በመኖሩ የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አባላትን፣ አመራሮችንና ሌሎች ኢትዮጵያውያኖችን ማሰባሰባቸውን ይናገራሉ። አቶ አንዷለም ከተለያዩ ወገኖች ጋር ላለፉት ስምንት ወራት ምክክር ሲያደርጉ እንደነበርም ገልፀዋል። • መነኩሴው ለምን በቁጥጥር ሥር ዋሉ? አቶ አንዷለም እንደሚሉት፤ ኢትዮጵያ ሕብረ ብሔራዊ ሀገር እንደመሆኗ፤ በአዲሱ ፓርቲ ሰው በሰውነቱ፣ ለኢትዮጵያ ባለው ራዕይና በአስተሳሰቡ ጥራት የሚመዘንበት በዜግነትን መሰረት ያደረገ ፓርቲ መመስረት ነው ሀሳባቸው። "አላማችን ኢትዮጵያን የተስፋና የዲሞክራሲ ምድር ማድረግ ነው" ያሉት አቶ አንዷለም፤ ፓርቲው ዘረኝነትን ለመመከትና ሰዎች ሉአላዊ የሚሆኑበትን ስርአት ለመፍጠር ትልቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ብለው እንደሚያምኑ ገልጸዋል። • ''እያሉ'' በሌሉበት የተከሰሱት አቶ ጌታቸው አሰፋ ራሳቸውን አክሰመው አንድ ፓርቲ ለመመስረት የተሰባሰቡት ፓርቲዎች የቀድሞው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ የመላ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ አርበኞች ግንቦት 7፣ ሰማያዊ ፓርቲ፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፣ የጋምቤላ ክልላዊ ንቅናቄና አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ናቸው። \n\ntl;dr:
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በ912 ድምፅ የኢዜማ መሪ ሆነው እንደተመረጡ ተሰማ። አቶ የሺዋስ አሰፋ ሊ/ መንበር እንዲሁም አቶ አንዷለም አራጌ ደግሞ የፓርቲው ምክትል ሊ/መንበር ሆነው ተመርጠዋል።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
316
በአቶ ጃዋር መዝገብ ለተከሰሱ 14 ሰዎች ጠበቃ ከሆኑት መካከል አንዱ ቶኩማ ዳባ (ዶ/ር) ለቢቢሲ የአቶ ጃዋር መሐመድ ጠባቂ የነበሩት አምስት ሰዎች ዛሬ በነበራቸው የፍርድ ቤት ውሎ አለመቅረባቸውን ገልፀው ለዚህም ዐቃቤ ህግ የሰጠው ምክንያት በኮቪድ-19 መያዛቸውን መሆኑን ተናግረዋል። እንዲሁም በተጨማሪ ኬንያዊው ጋዜጠኛ የያሲን ጁማ ጠበቆች ከሆኑት መካከል አንዱ አቶ ከድር ቡሎ እንዲሁ ፖሊስ ጋዜጠኛው በኮሮናቫይረስ ተይዞ በለይቶ ማቆያ እንደሚገኝ ለችሎት ማስረዳቱንና ጋዜጠኛውም በነበረው የችሎት ቀጠሮ ላይ አለመገኘቱን አረጋግጠዋል። ቶኩማ (ዶ/ር) ለቢቢሲ እንደገለፁት በአቶ ጃዋር መሐመድ ጉዳይ ላይ ዛሬ ቀጠሮ መኖሩን የሰሙት ድንገት አምስት ሰዓት ተኩል አካባቢ መሆኑን እና አራት ጠበቆች ፍርድ ቤት በተገኙበትም ወቅት ዐቃቤ ሕግ ምስክር ለመስማት ቀጠሮ አስይዞ ቀርቦ እንደነበር ይናገራሉ። በወቅቱ በመዝገቡ ከተከሰሱ 14 ተጠርጣሪዎች መካከል ዘጠኝ ብቻ መቅረባቸውን የሚናገሩት ቶኩማ ዳባ (ዶ/ር) ጌቱ ተረፈ፣ በሽር ሁሴን፣ ሰቦቃ ኦልቀባ፣ ኬኔ እና ዳዊት ሆርዶፋ አልተገኙም ብለዋል። ያልተገኙበትን ምክንያት አቃቤ ሕግ ሲጠየቅ በኮቪድ-19 መያዛቸው ገልፆ ወደ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን ማስረዳቱን ጠበቃው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ዐቃቤ ሕግ መረጃውን ያገኘው ወደ 7፡30 ላይ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ማስረዳቱን በመናገር ዛሬ ሦስት ምስክሮች በሁሉም ተጠርጣሪዎች ላይ ለመመስከር ተዘጋጅተው እንደነበር ጨምሮ ማስረዳቱን ገልፀዋል። አምስቱ ተጠርጣሪዎች ስላልቀረቡና ምስክሮቹን በዚህ ምክንያት ማሰማት ስለማልችል ተለዋጭ ቀጠሮ ይሰጠኝ ብሎ መጠየቁን አስረድተዋል። የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው በኮቪድ-19 የተያዙት እነዚህ ግለሰቦች የጃዋር መሐመድ ጠባቂ የነበሩ መሆናቸውን በመግለጽ፣ በቁጥጥር ስር ከዋሉበት እለት ጀምሮ ከሌሎች ተጠርጣሪዎች በተለየ ቤተሰቦቻቸውን እንዲያገኙ እንደማይፈቀድላቸው አመልክተዋል። በተጫመሪም ምግብ እንደማይገባላቸው፣ ለአንድ ወር ያለ ቅያሪ ልብስ መቆየታቸውን በመጥቀስ በተደጋጋሚ ጉዳያቸውን ለፍርድ ቤት ማቅረባቸውን በሽታውም የያዛቸው እስር ቤት ውስጥ እያሉ በመሆኑ አያያዛቸው ላይ ጉድለት እንዳለ ማሳያ ነው በማለት መከራከራቸውን ይናገራሉ። በተጨማሪም እነዚህ እስረኞች በኮቪድ-19 መያዛቸውን ከዐቃቤ ሕግ ከመስማት ውጪ ያየነው ማስረጃ ባለመኖሩ ለፍርድ ቤቱም ለእኛም ማስረጃ ይቅረብልን በማለት መከራከራቸውን ጠበቃው ቶኩማ (ዶ/ር) ለቢቢሲ ተናግረዋል። አክለውም ከደንበኞቻቸው ጋር ተቀራርቦ በመመካከር ለምስክሮች መስቀለኛ ጥያቄ ማቅረብ እንዲችሉ ሁሉም የኮቪድ-19 ተመርምረው ውጤታቸው እንዲቀርብ፣ በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጹት አምስት ሰዎች ማስረጃ እንዲቀርብ አቤቱታ ማቅረባቸውን ይገልጸዋል። ችሎቱም የግራ ቀኙን ክርክር አድምጦ በኮሮናቫይረስ ተይዘዋል የተባሉ ማስረጃ ይቅረብ፣ ሌሎቹ ምርመራ ተደርጎ ውጤታቸው ይቅረብ፣ ስለአያያዛቸውም የፌደራል ወንጀል ምርመራ ቀርቦ እንዲያስረዳ ብይን ሰጥቶ ምስክር ለመስማት ለነሐሴ 11/2012 ዓ.ም ሰኞ ቀጠሮ መስጠቱ ተናግረዋል። ለኬንያዊው ጋዜጠኛ ያሲን ጁማም ለነሐሴ ደግሞ በቀጣይ ቀን ነሐሴ 12/2020 ዓ.ም ቀጠሮ መሰጠቱን ጠበቃው አረጋግጠዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ጃዋር መሐመድ ፡ ጋዜጠኛ ያሲን ጁማና አምስት የጃዋር ጠባቂዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተገለፀ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
354
ኢላማ የተደረገው ክትባቶች ሲጓጓዙ በቀዝቃዛ ቦታ እንዲቀመጡ የሚያስችለው መሣሪያ ነው። መረጃ ሰርሳሪዎቹ እነማን እንደሆኑ ባይታወቅም፤ ለምዝበራ የተጠቀሙት መንገድ የተራቀቀ መሆኑ ምናልባትም ከምዝበራው ጀርባ ያሉት አገራት ሊሆኑ እንደሚችሉ አመላክቷል። ዩናይትድ ኪንግደምን ጨምሮ የተለያዩ አገሮች የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር በመረጃ ሰርሳሪዎች ኢላማ ተደርጓል ብለው ማስጠንቀቂያ መስጠታቸው ይታወሳል። የተጭበረበሩ ኢሜሎች አይቢኤም እንደሚለው፤ መረጃ ሰርሳሪዎቹ እንቅስቃሴ የጀመሩት መስከረም ላይ ነው። ሐሰተኛ ኢሜሎች በስድስት አገሮች ለሚገኙ ተቋሞች ተልከዋል። ተቋሞቹ ጋቪ በመባል ከሚታወቀው ዓለም አቀፍ የክትባት አምራቾች ጥምረት ጋር ትስስር ያላቸው ናቸው። ከጥምረቱ አባሎች መካከል የዓለም ጤና ድርጅት፣ ዩኒሴፍ፣ የዓለም ባንክ እንዲሁም የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ይገኝበታል። እነዚህ ድርጅቶች ክትባት በድሃ አገሮች እንዲደርስ የሚሠሩ ናቸው። ክትባቶች ሳይበላሹ ከቦታ ቦታ እንዲጓጓዙ ለማስቻል ‘ኮልድ ቼን’ የተባለ ቀዝቃዛ መሣሪያ እንዲሁም ሂደት አለ። መረጃ መዝባሪዎች ኢላማ ያደረጉትም ይህንን ነው። የመረጃ ሰርሳሪዎቹ መረብ የፋይዘር እና ባዮቴክ ክትባቶች ሲጓጓዙ ከዜሮ በታች በ70 ሴንቲ ግሬድ መቀመጥ አለባቸው። መረጃ ሰርሳሪዎቹ ኢሜል የሚልኩት አንድ የቻይና የንግድ ተቋም ዋና ኃላፊን አስመስለው ሲሆን፤ ተቋሙ በክትባት ዝውውሩ ተሳታፊ ከሆኑ አንዱ ነው። ኢሜሉ የተላከው ለመጓጓዣ ድርጅቶች ሲሆን፤ ሐሰተኛ ኮዶች በውስጡ ይዟል። ኢሜሉን የሚመልሱ ድርጅቶች በሚሰጡት መረጃ አማካይነት ክትባቶችን እንዴት ለማዘዋወር እንደታቀደ ማወቅ ይቻላል። አይቢኤም እንደሚለው፤ መረጃ ሰርሳሪዎቹ ክትባቶችን ለማዘዋወር የወጣውን ውጥን ካወቁ በኋላ ጥቃት ይሰነዝራሉ። ጥቃቱ ካነጣጠረባቸው መካከል የአውሮፓ ኮሚሽን የግብር ድርጅት ዋና ኃላፊ እና ከጸሐይ ኃይል የሚያመነጭ መሣሪያ የሚያመርቱ ተቋሞች ይጠቀሳሉ። እነዚህ ተቋሞች የሚሠሩት መሣሪያ ክትባቶችን ቀዝቃዛ ቦታ ለማስቀመጥ ያስችላል። የደቡብ ኮርያ መተግበሪያ አምራች እና የጀርመን ድረ ገጽ አምራች ሌሎቹ የጥቃቱ ኢላማ ናቸው። ድረ ገጽ አምራቹ ለመድኃኒት ሠሪዎች፣ አጓጓዦች እና ሌሎችም ድጋፍ ይሰጣል። ጥቃቱ እንዴት ታወቀ? አይቢኤም ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ የሚሰነዘሩ የኮምፒውተር መረጃ ምዝበራዎችን ለማምከን የደህንት ቡድን አዋቅሮ ነበር። የኮቪድ-19 ክትባት ዝውውር መስመር በኮምፒውተር መረጃ ሰርሳሪዎች ኢላማ መደረጉን የደረሰበትም በዚህ ቡድን አማካይነት ነው። “መረጃ መዝባሪዎቹን የሚደግፉ አገራት ባይኖሩ ከፍተኛ ጊዜና ገንዘብ አውጥተው ጥቃቱን አይወጥኑም ነበር” ብሏል አይቢኤም ባወጣው መግለጫ። አይቢኤም የምዝበራው ኢላማ ለተደረጉ ድርጅቶችና ለጸጥታ ኃይሎች መረጃውን አቀብሏል። የአሜሪካ የሳይበር ደህንነት ኤጀንሲ ጥቃቱን በተመለከተ ማስጠንቀቂያ አውጥቷል። በማስጠንቀቂያው ክትባት አጓጓዥ ድርጅቶች ጥበቃ እንዲደረግላቸው አሳስቧል። ሐምሌ ላይ ዩናይትድ ኪንግደም፤ ኦክስፎርድ የሚሠራውን ክትባት ሩስያ ኢላማ አድጋለች ስትል ከሳ ነበር። አሜሪካ ደግሞ ቻይና መረጃ ለመመዝበር እየሞከረች ነው ማለቷ አይዘነጋም። በተያያዥ፤ ሰሜን ኮርያ እና ሩስያ የኮቪድ-19 ክትባት ምርምርን ሊሰርቁ እንደነበር ማይክሮሶፍት በቅርቡ አስታውቋል። \n\nGive me a good title for the article above.
መረጃ ሰርሳሪዎች የኮቪድ-19 ክትባት ዝውውርን ለማደናቀፍ አሲረዋል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
356
Doc to summarize: በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አየር ትንበያ ዋና ክፍል ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ ጫሊ ደበሌ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የክረምት ዝናብ በቀጣዮች ቀናትም የጎርፍ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል አስፈላጊው ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ በአርሲና በምስራቅ ሸዋ ዞኖች ዘጠኝ ወረዳዎችና 42 ቀበሌዎች ወደ 20 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል። በአፋር ክልል በሚገኙ 14 ወረዳዎች ደግሞ በአዋሽ ወንዝ ሙላት የተነሳ ከ120 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑን የክልሉ የአደጋ መከላከል ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ እና ምላሽ ኃላፊ አቶ ማሂ አሊ በተለይ ለቢቢሲ ገልጸዋል። አቶ ማሂ አክለውም ቢያንስ 72 ሺህ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን ተናግረዋል። በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ እስከ ዛሬ ድረስ 43 ሺህ 670 ሰዎች በጎርፍ ምክንያት መፈናቀላቸው ተገልጿል። በኢትዮጵያ እስከ ነሐሴ ወር አጋማሽ ድረስ የጣለው ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ የተነሳ 170 ሺህ ያህል ነዋሪዎች ጉዳት ሲደርስባቸው 130 ሺህ ሰዎች ደግሞ ከቀያቸው መፈናቀላቸውን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክትል ኮሚሽነር ለቢቢሲ መግለፃቸው ይታወሳል። የኦሮሚያ የአደጋ ስጋት ኮሚሽነር አባድር አብዳ በዚሁ ጉዳይ ላይ ጠይቀናቸው እንደተናገሩት የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ሰዎችን ከቀያቸው ማፈናቀሉንና ንብረት ማውደሙን ገልፀው " የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ በመፍሰሱ በአርሲና በምስራቅ ዞኖች ዘጠኝ ወረዳዎች 42 ቀበሌዎች ውስጥ የሚኖሩ ከ19 ሺህ 900 በላይ ሰዎች ጎድቷል" ብለዋል። በተጨማሪም በቤቶችና በደረሱ ሰብል ማሳዎች ላይ ጎርፉ ጉዳት ማድረሱን ገልፀዋል። ለተጎዱት ሰዎች የምግብ እህል፣ አልባሳት ድጋፍ እየተሰጣቸው መሆኑን አንስተዋል። ከቀያቸው የተፈናቀሉት ሰዎች ሌላ ስፍራ እንደሰፈሩና ቀሪዎቹ ደግሞ ወደ ዘመዶቻቸው በመሄድ እንደተጠለሉ ተናግረዋል። "አንዳንድ ሰዎች በውሃ በተከበቡባቸው አካባቢዎች በትራክተርና፣ በጀልባ በመታገዝ አውጥተናል" ሲሉ ገልፀዋል። አሁን በውሃ ተከብቦ እየተቸገሩ ያሉ አለመኖራቸውን የደረሰው አደጋ ከአቅም በላይ እንዳልሆነ ተናግረዋል። በፈንታሌ ወረዳ መተሃራ ከተማ ከአንድ ቀበሌ የተፈናቀሉት ሰዎች የምግብ እህልና እንደ ምንጣፍ ያሉ ድጋፎች መሰጠት መጀመራቸውን አንስተዋል። ሐሙስ ዕለት ከ3000 ፍራሽ በላይ 71 ኩንታል እህል፣ 170 ኩንታል ሩዝ እና ወተት ጭምር መሰጠቱን ተናግረዋል። ሞልቶ የፈሰሰው ውሃ ከቅርብ ቀናት ወዲህ እየቀነሰ እንዳለ አንስተው በሚቀጥሉት ሳምንታትም በተከታታይ እየቀነሰ ከሄደ ሰዎች ወደ ቀያቸው ሊመለሱ ይችላሉ ብለዋል። አሁንም ጎርፉ በቀነሰበት አካባቢዎች ሰዎች ወደቀያቸው እየተመለሱ መሆኑን ይናገራሉ። መተሃራ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ የተበጀለትን ቦይ በማፍረስ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከተሞች ወደ ሆኑት ወንጂና መተሃራ ከተሞች ላይ ጉዳትን አድርሷል። በመተሃራ ከረቡዕ ማታ ጀምሮ በከተማዋ ካሉት ሁለት ቀበሌዎች አንዱ ሙሉ በሙሉ በጎርፍ ተጥለቅልቋል። የከተማዋ ከንቲባ አቶ ታደለ ድሪብሳ ለቢቢሲ እንደተናገሩት በመተሃራ የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በከተማዋ ታሪክ ታይቶ አይታወቅም ብለዋል። "የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ወደ ከተማችን ፈስሷል ይህ ደግሞ በዚህ ከተማ ታሪክ ትልቅ አደጋ ነው። " የደረሰው አደጋ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ሰዎች በህይወታቸው ከመውጣት ውጪ ንብረታቸውን ሙሉ በሙሉ ማውጣት ሳይችሉ በመቅረታቸው እንደወደመባቸው ተናግረዋል። ይህ ጎርፍ ሁለቱን ቀበሌዎች የሚያገናኘው መንገድ እንዲሁም ከምዕራብ ሃረርጌ ዞን ሃንቸር ወረዳ ጋር የሚያገናኘውን መንገድ ሙሉ በሙሉ በመቁረጡ ሰዎችን የማውጣት ስራ ላይ እንቅፋት...\nSummary in the same language as the doc:
የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ የክረምቱ ዝናብ አሁንም የጎርፍ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል አስጠነቀቀ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
422
Content: በኦስትሪያ ግን ፖሊስ ነገሩ ላይ አምርሮ "አላግባብ ፈስተሃል" ያለውን ግለሰብ 564 ዶላር መቀጮ ጥሎበታል። መቀጮው ይህን ያህል ተመን የተደረገበት ባስከተለው መጥፎ ጠረን ወይም ርዝማኔ አልያም የድምጽ ምጣኔ ይሁን የታወቀ ነገር የለም። ሰውየው ድርጊቱን የፈጸመው ፖሊሶች ፊት መሆኑ ቅጣቱን ሳያከብድበት አልቀረም። የቪይና ፖሊስ ግን ሰውየው የተቀጣው "ጋዝ በታች በኩል በማስወጣቱ" ብቻ አይደለም ሲል በትዊተር ሰሌዳው ተከላክሏል። "መቼስ በታች በኩል ለምን ተነፈስክ ብለን ዜጋችንን አንቀጣም. . . " ይላል የፖሊስ የትዊተር መግለጫ። ፖሊስ ሰውየው ላይ ያቀረበው ክስ ግልባጭ በማኅበራዊ ድር አምባው ከታተመ በኋላ ኦስትራዊያን ነገሩን ማኅበራዊ ቧልት አድርገውት ቆይተዋል። የክሱ ርዕስ "የሥነ ምግባር ጥሰት እና ሥርዓት ማጣት" የሚል ሲሆን ድርጊቱ የተፈጸመው በሰኔ 5 እንደሆነ ይገልጻል። ፖሊስ ግን ተከሳሹ ድምጽ ያለው ጋዝ ከማስወጣቱም በላይ ለፖሊስ ተባባሪ አልነበረም ብሏል። ተከሳሹ ድርጊቱን የፈጸመው ፖሊስ በቁጥጥር ሊያውለው ወደ ነበረበት የሕዝብ መናፈሻ በመጣ ጊዜ ከተቀመጠበት የሕዝብ መናፈሻ አግዳሚ ወንበር ተነስቶ ነገርየዋን ሆን ብሎ፣ አስቦና አቅዶ፣ ድምጽ እንዲኖረው በማድረግ "ከባድ ጋዝ ማስወጣቱ" ተብራርቷል። ተከሳሹ የተጣለበትን ቅጣት ይክፈል አይክፈል፣ አልያም ይግባኝ ስለማለቱ የተባለ ነገር የለም። \nThe previous content can be summarized as follows:
ከታች አየር ማስወጣት ማኅበራዊ ነውር እንደሆነ ይታሰብ ይሆናል እንጂ በሕግ ያስቀጣል ተብሎ አይጠበቅም።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
178
ምክር ቤቱ በስብሰባው በክልሉ ከዚህ በፊት የነበረውን የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ሥርዓት በመቀየር በ"ቅይጥ ትይዩ የምርጫ ሥርዓት" እንዲተካ በማድረግ ተግባራዊ ይሆናል ተብሏል። በዚህም በምክር ቤቱ ውስጥ ካሉ መቀመጫዎች ውስጥ 80 በመቶዎቹ የአብላጫ ድምጽ ባገኘው የፖለቲካ ድርጅት የሚያዝ ሲሆን፤ 20 በመቶው ደግሞ በተመጣጣኝ ውክልና ለተወዳዳሪ ድርጅቶች እንደሚከፋፈል ተገልጿል። በክልሉ ያሉ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ምን ይላሉ? በክልሉ ከሚገኙ ተፎካካሪ ፓርቲዎች አንዱ የሆነው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክንፈ ሃዱሽ ከመጀመሪያ ጀምሮ የምርጫ ሥርዓቱ መቀየር አለበት የሚል አቋም እንደነበራቸውና "ተመጣጣኝ ውክልና" እንዲኖር ሃሳብ አቅርበው እንደነበር ያስታውሳሉ። "ይሁን እንጂ ዛሬ ምክር ቤቱ ያፀደቀው በገዢው ፓርቲ የቀረበውን 'ቅይጥ ትይዩ የምርጫ ሥርዓት' ነው" ይላሉ። እንደ ተፎካካሪ ፓርቲ ያቀረቡት ሃሳብም በአዋጁ እንዳልተካተተ ይናገራሉ። ይህ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ወደ ምክር ቤት የሚገቡበትን እድል የሚያጠብና የገዢው ፓርቲ እድል የሚያሰፋ ነው ብለው እንደሚያምኑ ያስረዳሉ። አቶ ክንፈ 38 ወንበር ለሚኖረው 20 በመቶ ውክልናም ገዥው ፓርቲ ስለሚወዳደር በምክር ቤቱ የፀደቀው ቅይጥ የምርጫ ሥርዓት አካታች እንዳልሆነ እንደሚያስቡ ይናገራሉ። "በዚህ የምርጫ ሥርዓትም ተጠቃሚ የሚሆነው ገዢው ፓርቲ ነው። እኛ ተፎካካሪ ፓርቲዎች እንደ ገዥው ፓርቲ የተደራጀ መዋቅር የለንም። የመንግሥት ሃብት የምንጠቀምበት እድል የለም" ሲሉ ምክር ቤቱ በገዥው ፓርቲ በኩል የሚቀርቡ ሃሳቦችን እንደሚያፀድቀው የሚጠበቅ ነው ብለዋል። ክልሉ አካሂደዋለሁ ያለው ምርጫውም ፍትሃዊ፣ ነፃና ዲሞክራሲያዊ ለማድረግ የምርጫ ሕጉ አካታች መሆንና ሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች በመሰረታዊ ጉዳይ የተስማሙበት መሆን ቢኖርበትም የምርጫ ሕጉ ግን ይህንን ባካተተ መልኩ አይደለም የተዘጋጀው ይላሉ። ከዚህም ባሻገር "ገለልተኛ የሆነ የፍትህ ተቋማት መኖር አለባቸው" የሚሉት አቶ ክንፈ፤ እስካሁን ባለው ሂደት እነዚህ አካላት ነፃ ናቸው ማለት እንደማይቻል ይናገራሉ። የአሲምባ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ዶሪ አስገዶም ግን ከዚህ የተለየ ሃሳብ ነው ያላቸው። እርሳቸው እንደሚሉት በክልሉ የተፎካካሪ ፓርቲዎች ቁጥር እየጨመረ በመሆኑ ሕጉ መለወጡና ቁጥሩ ከፍ ማለቱ እነርሱን ለማካተት ይጠቅማል ብለዋል። ከዚህ በፊት የትግራይን ምክር ቤት ወንበር ሙሉ በሙሉ የያዘው ገዥው ፓርቲ መሆኑን የገለፁት አቶ ዶሪ፤ አሁን ግን በምርጫው ያሸነፈው ፓርቲ አብላጫ መቀመጫ እንዲኖረው ያስችላል ብለዋል። ወደፊት ይህ ቁጥር መሻሻል እንዳለበት አቶ ዶሪ ሃሳብ ሰጥተዋል። የክልሉ እርምጃ በሕገ መንግሥት ባለሙያ ዕይታ በሕገ መንግሥት ላይ ጥናት የሰሩት አደም ካሴ (ዶ/ር) በክልሉ በተሻሻለው የምርጫ ሥርዓትና የምክር ቤት መቀመጫ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የተወሰነ ቦታ እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ይላሉ። ነገር ግን የሚያሸንፈው ፓርቲ ከ20 በመቶውም መቀመጫ ስለሚወስድ ለተፎካካሪ ፓርቲዎቹ ብዙም ለውጥ እንደማያመጣ ይናገራሉ። የምርጫ ሕግን የማውጣት ሥልጣን የፌደራል መንግሥት ነው የሚሉት አደም (ዶ/ር) ያለ ፌደራል መንግሥቱ እውቅና ይህንን መቀየር ሥልጣን አላቸው ወይ የሚለው ወሳኝ ጥያቄ መሆኑን ያነሳሉ። "ሕገ መንግሥቱ የምርጫ ሥርዓቱ በአብላጫ ድምፅ የተመሰረተ የሚያደርገው የፌደራል ፓርላማውን ብቻ ነው፤ የክልሎቹን በምርጫው ሕግ እንዲወጣ ነው የሚለው፤ በመሆኑም እንደ ክልል ይህንን ሕግ ማውጣት ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይፃረራል" ይላሉ። ይሁን እንጂ ክልሎች ይህ ሥልጣን ቢሰጣቸው እንደ ራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ምርጫ እንዲያካሂዱና... \n\nGive me a good title for the article above.
ምርጫ፡ የትግራይ ክልል የምርጫ ሥርዓት ለውጥና አንድምታው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
415
በኢትዮጵያ የአዕምሮ ህሙማን ሰብዓዊ መብት እየተጣሰ ይሆን?\n በተለይም ከበድ ያለ የአዕምሮ ህመም ያለባቸው ብዙዎችም መደብደብ፣ መንገላታት፣ መታሰር እንዲሁም በአጠቃላይ ከማህበረሰቡ መገለል ይደርስባቸዋል። ብዙዎች ሲታመሙም ሃይማኖታዊ ፈውሶችን እንደ ፀበል፣ ፀሎት እንዲሁም ማህበረሰቡ አዋቂ ብሎ የሚፈርጃቸው ጋር ይሄዳሉ። ወደ አዕምሮ የህክምና ማእከላት የሚመጡትም በነዚህ ቦታዎች ፈውስ ካላገኙ እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይካትሪ ትምህርት ዘርፍ ክፍል አሶሺየት ፕሮፌሰር እንዲሁም አማኑኤል ሆስፒታል ለ12 ዓመታት ሀኪም ሆነው ያገለገሉት ዶክተር ዮናስ ባህረ-ጥበብ ይናገራሉ። ምንም እንኳን ከ360 በላይ የአዕምሮ ህመም እንዳለ የሚናገሩት ዶክተር ዮናስ ማህበረሰቡ የአዕምሮ ህመም ብሎ የሚጠራው በራሳቸው ወይም በሰዎች ላይ ጠንቅ ማድረስ ሲጀምሩ እንደሆነ ይናገራሉ። ህመማቸው ከፍተኛ ደረጃ የደረሱ ሰዎችም ማህበረሰቡ ራሳቸውም ላይ ሆነ ሌላው ላይ ጉዳት እንዳይደርስባቸውም በሚል ይታሰራሉ፣ ይደበደባሉ። ይሄም የሚሆነው ለአዕምሮ ህሙማኑ ኃላፊነት የሚወስዱ ተቋማት እንዲሁም የመንግሥት አካላት ስለሌሉ እንደሆነ ዶክተር ዮናስ ይናገራሉ። "በነዚህ ሂደቶች የአዕምሮ ህሙማኑ ጉዳት ይደርስባቸዋል፤ ይራባሉ፣ ይጠማሉ፣ የሚታሰሩበት የእግር ሰንሰለት ከርክሯቸው ኢንፌክሽን ሊፈጥር ይችላል። መደብደብም ይኖራል" ይላሉ። ይህ በማህበረሰቡ ያለው የአዕምሮ ህሙማን አያያዝም በአዕምሮ ህሙማን ማዕከላትም እየተደገመ እንደሆነ የህግ ባለሙያው አይተነው ደበበ "ቢሀይንድ ክሎዝድ ዶርስ ዘ ሂውማን ራይት ኮንዲሽንስ ኦፍ ፐርሰንስ ዊዝ ሜንታል ዲስኤብሊቲ ኢን ኢትዮጵያን ሳይካትሪክ ፋሲሊቲስ" በሚለው የድህረ ምረቃ መመረቂያ ፅሁፉ ውስጥ ይጠቅሳል። የአእምሮ ህሙማን ምንም አይነት የህግ ከለላ የላቸውም የሚለው አቶ አይተነው የጤና ማእከላት ውስጥ የሚገቡት ጥቂቶቹ የአዕምሮ ህሙማን ታስረው እንዲሁም የህክምና አሰጣጡም ሰብአዊ መብትን የሚጥስ ነው ይላል። ጥናቱ አማኑኤል ሆስፒታልና የገፈርሳ የአዕምሮ ህሙማን ማገገሚያ ማዕከልንም አካቷል። አከራካሪው ኤሌክትሮ ኮንቨልሲቭ ቴራፒ ምንም እንኳን አንዳንድ የአዕምሮ ህሙማን ራሳቸውን የሚያውቁ እንዳሉ ሁሉ ሙሉ በሙሉ ራሳቸውን የማያውቁ የአዕምሮ ህመምተኞች አሉ። እነዚህ ህሙማን መድሀኒት፣ምግብም ሆነ መጠጥ የማይወስዱበት ደረጃ ላይ በሚደርሱበት ወቅት በጤና ማዕከላት ውስጥ ከማደንዘዣ ጋር የኤሌክትሪክ ሾክ ይሰጣቸዋል። የኤሌክትሪክ ሾኩ ከተሰጣቸው በኋላ እንደሚነቁም ምግብ ሊመገቡ እንደሚችሉ አይተነው ይናገራል። ማደንዘዣ ተጨምሮ ኤሌክትሪክ ሾክ በሚሰጥበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ ኤሌክትሪክ ስለሚተላለፍ ዘላቂ የሆነ የማስታወስ ችግር እንደሚገጥማቸው አቶ አይተነው ይናገራል። የተለያዩ ዓለም አቀፍ ጥናቶችን የሚጠቅሰው አይተነው "1/3 የሚሆኑት በኤሌክትሪካል ኮንቨልሲቭ ቴራፒ የታከሙ ሰዎች ዘላቂ የሆነ የመርሳት ችግር እንዲሁም የጭንቅላት ጉዳት ደርሶባቸዋል" ይላል። በተቃራኒው ዶክተር ዮናስ "ኤሌክትሮ ኮንቨልሲቭ ቴራፒ ህይወትን ሊታደግ የሚችል ህክምና ነው፤ ያለሱ መስራት በጣም አስቸጋሪና ፈታኝ ነው፤ ምክንያቱም ህመምተኛው ለወራት አልበላም አልጠጣም ይላል፤ ካልጋም ላይወርድ ይችላል፤ የሰውነት አቅም እየደከመ ደሙም እየወረደ ይመጣል። ሊሞትም ይችላል" ይላሉ። ዶክተር ዮናስ እንደሚናገሩት የተለያዩ የምርምር ውጤቶች ይህ ህክምና ስለ አዳኝነቱ ብዙ እንደተባለለት ነው "ሁለት ወይም ሶስት ቴራፒ ሲሰጠው ህመምተኛው መብላት እንዲሁም መናገር ይጀምራል" ይላሉ። ይህ ቴራፒ ከማደንዘዣ ጋር እንደሚሰጥ የሚናገሩት ዶክተር ዮናስ ያለማደንዘዣ ከሆነ ግን የአጥንት መሰንጠቅ እንዲሁም ከፍተኛ የራስ ህመምም እንደሚያስከትል...\n\ntl;dr:
በኢትዮጵያ ውስጥ የአእምሮ ህመምተኝነት በባህሉም ሆነ በእምነት ከሰይጣን ወይም መጥፎ መናፍስት ጋር የተቆራኘ ነው ተብሎ ይታመናል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
394
የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትርና የቀድሞው የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ፤ በኢሕአዴግ ውህደት እና በጠቅላይ ሚንስትሩ የመደመር ፍልስፍና እንደማያምኑ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ መግለጻቸው ይታወሳል። በወቅቱ "መዋሀዱ ትክክል አይደለም። ከሆነም በችኮላ መሆን የለበትም፤ ወቅቱም አይደለም" ያሉት አቶ ለማ፤ በመደመር ፍልስፍናም እንደማይስማሙ ከራድዮ ጣቢያው ጋር ባደረጉት ቆይታ መናገራቸው ይታወቃል። መከላከያ ሚንስትሩ ለአሜሪካ ድምጽ ይህን ካሉ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ አቶ ለማ፤ ከብልጽግና ፓርቲ ጋር አብረው ለውጡን እንደሚያስቀጥሉ ተነግሯል። ጠቅላይ ሚንስትሩ እና መከላከያ ሚንስትሩ በተፈጠረው ልዩነት ዙሪያ ቁጭ ብለው መወያየታቸውንና ተፈጥሮ የነበረው የሐሳብ ልዩነት ላይ መግባባት እንደቻሉና አብረው ለመስራት መስማማታቸው ተገልጿል። ሁለቱ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት የነበሯቸው ልዩነት በምን መልኩ ፈቱት? የሚለው ጥያቄ ምላሽ ባያገኝም፤ አቶ ሳዳት ግን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ባደረገው ውይይት ልዩነቶችን ቀርፏል ብለዋል። አቶ ሳዳት መከላከያ ሚንስትሩ በሥራ ላይ ነው የሚገኙት ያሉ ሲሆን፤ ልዩነት ተፈጥሮ የነበረው ካለመግባባት እንጂ መሠረታዊ የፖለቲካ አቋም ልዩነት ኖሮ አይደለም ብለዋል። አቶ ለማ ለምን ዝምታን መረጡ? አቶ ለማ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በጉዳዩ ላይ የአቋም ለውጦች ሲኖራቸው ለመገናኛ ብዙኃን ወጥተው እንደሚናገሩ ማስታወቃቸውን ተከትሎ፤ ተፈጥሮ የነበረው ልዩነት በውይይት መፍትሄ አግኝቷል ሲባል፤ አቶ ለማ ወደ ሚዲያ ወጥተው በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ ይሰጣሉ ብለው የጠበቁ በርካቶች ነበሩ። አቶ ሳዳት በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ አቶ ለማ ለመገናኛ ብዙኃን እንዳይናገሩ ክልከላ ተደርጎባቸዋል የሚባለው ከጥርጣሬ የመነጨ ነው ይላሉ። "ልዩነቱ በውይይት ተፈትቷል። ይሄ እውነት ነው። ውይይቱ ከተካሄደ በኋላ በመግባባት እየተሰራ ይገኛል። አሁንም በኃላፊነት ላይ ነው ያሉት" ይላሉ አቶ ሳዳት። "አቶ ለማ ካልተናገሩ በቀር የፓርቲው መግለጫ ስህተት ነው ብሎ ማሰቡ ትክክል አይደለም። በፓርቲው የተሰጠው መግለጫ፤ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው እና የጓድ ለማ አቋም ሆኖ መታየት አለበት" ብለዋል አቶ ሳዳት። የመካከለኛ እና ዝቅተኛ ደረጃ ባለሥልጣናት ሹም ሽር በአሁኑ ሰዓት በተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች ውስጥ ከመካከለኛ እስከ ዝቅተኛ ደረጃ ባሉ ባለሥልጣናት ላይ ሹም ሽር እየተካሄደ ይገኛል። ቀላል የማይባሉ የክልሉን ፖለቲካ በቅርበት የሚከታተሉ ግለሰቦች ከሥራ እንዲነሱ እየተደረጉ ያሉት፤ የአቶ ለማ ሃሳብ ደጋፊዎች ናቸው የሚሉ መላምቶችን የሚሰነዝሩም አልጠፉም። አቶ ሳዳት ግን፤ "ፓርቲው በራሱ ምዛኔ ባለሥልጣናትን ከቦታ ቦታ ያሸጋሽጋል። ምደባም ይሰጣል። እንዲህ አይነት ሹም ሽሮች የሚካሄዱት በአመለካከት ልዩነት ላይ ተመስረቶ አይደለም" "በአሁኑ ሰዓት 'የፓርቲ አስተሳሰብ' እንጂ 'የአቶ ለማ ሃሳብ' የሚባል ነገር የለም" በማለት የነበሩ ልዩነቶች መፈታታቸውን አቶ ሳዳት አስረግጠው ይናገራሉ። አቶ ለማ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጎልተው የወጡባቸው አጋጣሚዎች በወቅቱ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በተለይ ደግሞ በክልላቸው ፖለቲካ ውስጥ ተጽዕኖ ፈጣሪነታቸው የማይካደው አቶ ለማ፤ ከፍ ሲል "ለመውደቅና ለመበታተን ከጫፍ ደርሳ የነበረችውን ኢትዮጵያ በአንድነቷ እንድትቀጥል ያደረጉ ሰው ናቸው" ተብለው እስከ መወደስ ይደርሳሉ። ለመሆኑ አቶ ለማ በኢትዮጵያ እና በክልሉ ፖለቲካ ውስጥ ጎልተው እንዲወጡ ያስቻሏቸው አጋጣሚዎች የትኞቹ ናቸው? "ማስተር ፕላን" 2008 ዓ.ም የአዲስ አበባ የተቀናጀ ማስተር ፕላን የተሰኘውን እቅድ... \n\nGive me a good title for the article above.
"ልዩነቶች ተፈትተዋል. . . አቶ ለማ በሥራ ላይ ናቸው" አቶ ሳዳት
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
414
Content: ባለፈው ሳምንት ወንጀለኛው እንዲታደን ለመጠየቅ በርካታ ሴቶች አደባባይ ወጥተው ነበር መርማሪ ፖሊስ ሙስጠፋ ዳንዳርዋ እንደተናገሩት "ተጠርጣሪው መጀመርያ ላይ 5 ሴቶችን ብቻ ነው ያነቅኩት ብሎን የነበረ ቢሆንም አሁን ከብዙ ምርመራ በኋላ ቁጥሩን 15 አድርሶታል" ብለዋል ለቢቢሲ። ተጠርጣሪው የተያዘው በርካታ ሴቶች በተመሳሳይ መንገድ እየታነቁ ተገድለው ከተገኙ በኋላ በተደረገ ጥብቅ ክትትል ነው። ሁሉም ሟቾች የተገኙት በሆቴል አልጋቸው ላይ ሳሉ ነው። ብዙዎቹ ደግሞ የናይጄሪያ የነዳጅ ከተማ በሆነችው ፖርት ሃርኮርት ባሉ ሆቴሎች ነው ታንቀው የተገኙት። የፖሊስ አለቃና መርማሪ አቶ ሙስጠፋ እንደተናገሩት ተጠርጣሪው በዚያች ከተማ በየሆቴሉ እየወሰደ 9ኙን እንዴት እንደገደላቸው መርቶ አሳይቶናል ብለዋል። • ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች የሚያስታውሰው ካርታ • ባለፈው አንድ ዓመት ከ1200 ሰዎች በላይ መገደላቸውን ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ ከዚህች ከተማ ሌላም ብዙ ቦታ ሴቶችን ገድሏል ያሉት እኚሁ የፖሊስ አለቃ በሌጎስ አንድ፣ በኦዌሪ አንድ፣ በሳፔሌ አንድ በአባ አንድ በቤኒንና በኢባዳንም እንዲሁ አንድ አንድ ሴቶችን መግደሉን አምኗል። ተጠርጣሪው ሴቶቹን ከመግደሉ በፊት እግርና እጃቸውን በተመሳሳይ መንገድ ጥፍር አድርጎ ያስራል። ይህም የድርጊት መመሳሰል ለፖሊስ ምርመራ እገዛ አድርጓል። ባለፈው ረቡዕ ወንጀለኛው ታድኖ እንዲያዝ ነዋሪዎች አደባባይ መውጣታቸውን ተከትሎ ነው ፖሊስ ምርመራውን ያፋፋመው። የዚህን ሞገደኛ ወንጀለኛ ድርጊት ተከትሎ ሁሉም ሆቴሎች ሲሲቲቪ ካሜራ እንዲገጥሙ እና የተስተናጋጆችን ማንነት መዝግበው እንዲይዙ አዲስ መመሪያ ተላልፎላቸዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በናይጄሪያ በየሆቴሉ እየገባ ሴቶችን እያነቀ የመግደል ሱስ ያለበት ሞገደኛ ወንጀለኛ ድርጊቱን አመነ። ለጊዜው "ሲጥ ያደረኳቸው" ሴቶች ብዛት 15 ብቻ ነው ብሏል፤ ለፖሊስ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
213
Title: በምዕራብ ኦሮሚያ የስልክና ኢንተርኔት ከተቋረጠ ቀናቶች ተቆጠሩ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በአሁኑ ወቅት በአራቱም የወለጋ ዞኖች፤ ቄለም ወለጋ፣ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ፣ ምዕራብ ወለጋና ምስራቅ ወለጋ የኢንተርኔት አገልግሎት የለም የምዕራብ ኦሮሚያ ዲስትሪክት ባልደረባ የሆኑ ግለሰብ ለቢቢሲ እንዳረጋገጡት የኢንተርኔት አገልግሎቱ ከተቋረጠ አምስት ቀናት ተቆጥረዋል። የነቀምቴ ከተማ ነዋሪ የሆኑና ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ ግለሰብ "ሞባይል ዳታም ሆነ ዋይፋይ መስራት ካቆመ ቆይቷል። እዚህ ካለው ቴሌም ምንም አይነት ምላሽ ማግኘት አልቻልንም" ብለዋል። • "በተስፋ፣ በስጋት፣ በቁጭት መካከል ነው ያለሁት" ጀዋር መሐመድ • ኢትዮቴሌኮም ኢንተርኔት ለምን እንደተቋረጠ መግለፅ እንደማይችል አስታወቀ እኚህ ነዋሪ ጨምረው ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ለከፍተኛ የትምህርት ዕድል ወደ ውጪ ሃገር መላክ ያለባቸው ማመልከቻ ጊዜ ሊያልፍባቸው ተቃርቧል። የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ዋና ከተማ የሆነችው ሻምቡ ነዋሪ በበኩላቸው፤ ኢንተርኔት ሙሉ በሙሉ ከተቋረጠ አምስት ቀናት ማለፉን ጠቅሰው የስልክ አገልግሎትም ቢሆን አልፎ አልፎ እንጂ አብዛኛውን ጊዜ እንደማይሰራ ተናግረዋል። ቢቢሲ ስለጉዳዩ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት በአካባቢው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት ማግኘት አልቻለም። ከኢንተርኔት በተጨማሪ የስልክ አገልግሎት የሌለባቸው ደግሞ ምዕራብ ወለጋና የቄለም ወለጋ ዞኖች ናቸው ምዕራብ ኦሮሚያ በኮማንድ ፖስት ሥር መተዳደር ከጀመረ ወራት አልፈዋል። አካባቢው በኮማንድ ፖስት መተዳደር ከጀመረ ወዲህ የስልክ፣ ኢንተርኔትና የሰዎች እንቅስቃሴ ላይ በተለያዩ አጋጣሚዎች ገደብ እንደሚጣል ነዋሪዎች ይናገራሉ። የስልክና የኢንትርኔት አገልግሎቶች ለምን እንደተቋረጡ ለማወቅ ወደ ኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅን ብንደውልም ምላሽ የሚሰጠን በማጣታችን ጥረታችን አልተሳካም። ይሁን እንጂ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የኢትዮ ቴሌኮም ባልደረባ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ "የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎቱ እንዲቋረጥ የተደረገው በቴሌ ከፍተኛ አመራሮች ትዕዛዝ ነው።" በአሁኑ ወቅት በአራቱም የወለጋ ዞኖች ማለትም፤ ቄለም ወለጋ፣ ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ፣ ምዕራብ ወለጋና ምስራቅ ወለጋ የኢንተርኔት አገልግሎት የለም። • ከ6ሺህ ሰዎች በላይ የሞቱበት የኩፍን ወረርሽኝ ከኢንተርኔት በተጨማሪ የስልክ አገልግሎት የሌለባቸው ደግሞ ምዕራብ ወለጋና የቄለም ወለጋ ዞኖች ናቸው። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሪት ጨረር አክሊሉን በዞኖቹ ውስጥ የኢንተርኔትና የስልክ አገልግሎት ለምን እንደተቋረጠ ቢጠየቁም አሁን አስተያየት መስጠት እንደማይችሉና በቅርቡ በጉዳዩ ላይ መግለጫ እንደሚሰጡ ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
293
Title: ቻይና ቅጥ ያጡ ሰርጎችን ልትቆጣጠር ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቻይናውያን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ጠርተው ቅንጡ ሰርጎችን መደገስ ባህል እያደረጉት መጥተዋል እንደ ባለስልጣናቱ ከሆነ ዘመነኛ የሚባሉት ሰርጎች ከቻይናውያን ባህል ከማፈንገጣቸው በተጨማሪ አላስፈላጊ ወጪም ይወጣባቸዋል። በባለስልጣነቱ እንደ መፍትሄ የቀረበው ሀሳብ ደግሞ ለሰርጎች የሚሆን የመመሪያ ሰነድ ማዘጋጀትና ስነስርአቶቹ ባህላዊውን የቻይና ስርአት የተከተሉ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። አሁን አሁን በመላው ዓለም እየተስተዋለ እንዳለው፤ ቻይናውያንም በሰርግ ድግሶቻቸው ወቅት ከቤተሰብ፣ ጎረቤት እንዲሁም ከጓደኞቻቸው የተሻሉ መሆናቸውን ለማሳየት ከፍተኛ ወጪ ለድግስ ከማውጣት እስከ ዓለምን መዞር የደረሱ ተግባራትን ይፈጽማሉ። • ተጭበርብራ የተሞሸረችው ሴት አፋቱኝ እያለች ነው • ትዳር ከባድ የጤና ችግሮችን ለመከላከል ይሄ ደግሞ በሚሊዮን ዶላሮች ከፍሎ ድግሱን ባለአምስት ኮከብ ሆቴል ውስጥ ማዘጋጀት፣ ከቻይና ውጪ ተጉዞ የሰርግ ፎቶዎችን መነሳት እንዲሁም አውሮፕላን መከራየትን ያካትታል። የሰርጉ ታዳሚዎችም ቢሆኑ ውድ ውድ ስጦታዎችን የማምጣት ግዴታ አለባቸው። እነዚህ ሁሉ ነገሮች ተካተውበት የሚደገሰው የሰርግ ስነ-ስርዓት ደግሞ ሌላ አሳሳቢ ባህልም ተጨምሮበታል። ሙሽሮቹን በሰርጋቸው ዕለት ዘና እንዲሉ ለማድረግ በማሰብ ቤተሰቦችና የቅርብ ጓደኞች ሙሽሮቹን ማስደንገጥን የመሳሰሉ የተለያዩ መንገዶችን ይጠቀማሉ። ታዲያ እነዚህ ተግባራት ከማስደንገጥ አልፈው እስከ ማዋረድና አደጋ እስከ ማደረስ ደርሰዋል። ባለፈው ሳምንት እንኳ በተደረገ የሰርግ ስነ-ስርዓት ጓደኞቹ ከወንበር ጋር አስረው ሲገርፉት የነበረ ሙሽራ ለማምለጥ ሲሞክር በመኪና ተገጭቶ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል። በሌላ አጋጣሚ ደግሞ የወንድ ሙሽራ ሚዜዎች ሙሽሪት ያረፈችበትን ክፍል መስኮት በመጥረቢያ ሰብረው ለመግባት ሲሞክሩ የመስታወት ስባሪ ያገኛቸው ሚዜዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸው ሆስፒታል ሄደው ነበር። አንዳንዴም ነገሮች ከቁጥጥር ውጪ ይሆኑና ሴት ሚዜዎች ጾታዊ ትንኮሳ ይደርስባቸዋል። ጉዳዩ ያሳሰበው የቻይናው የሲቪል ጉዳዮች ሚኒስትር መስሪያ ቤት ደግሞ ያለአግባብ የሚወጡ ወጪዎችን ለመቀነስና የሃገሪቱን ባህል ለመታደግ በማሰብ አዲስ መመሪያ አዘጋጅቷል። ''የሰርግ ስነ-ስርዓቶች የቻይናን ሶሻሊስት አስተሳሰብና የቀድሞ ባህል ባስጠበቀ መልኩ ለማካሄድና ዘመን አመጣሽ የቅንጦት አስተሳሰቦችን ለመዋጋት አዲሱ መመሪያ ይረዳል'' ብሏል መስሪያ ቤቱ። በቅርቡም ለሰርግ ስነ-ስርዓቶች የሚወጣውን ገንዘብ መጠን የሚወስንና የሰርጉን አጠቃላይ አካሄድ የሚቆጣጠረው መመሪያ ተግባራዊ ያደረጋል ተብሏል። • ከቀይ ሽብር ሰሞን ሰርግ እስከ ኢትዮጵያዊነት ዕምባ
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
287
ለዛሃ ዘረኛ መልዕክት የላከው የ12 ዓመት ልጅ በቁጥጥር ሥር ዋለ\nዊልፍሬድ ዛሃ (ከፊት ለፊት) ዛሃ ከዚህ በተጨማሪም በማኅበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት መሰል መልዕክቶች እንደሚደርሱት አስታውቋል። የክርስታል ፓላስ አሰልጣን ሮይ ሆድሰን የዘረኝነት ምልዕክቶቹን "የፈሪ ድርጊትና አሳፋሪ" ተግባር ሲሉ ገልጸውታል። ፕሪሚየር ሊጉም በ27 ዓመቱ አጥቂ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት "በምንም መስፈርት ተቀባይነት የሌለው" ሲል አውግዞታል። ፖሊስ የዛሃ የቆዳ ቀለም ላይ ያነጣጠሩ ዘረኛ መልዕክቶችን እየመረመርኩ ነው ካለ ከሰዓታት በኋላ አንድ የ12 ዓመት ታዳጊን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል። የዌስት ሚድላንድስ ፖሊስ ትናንት በትዊተር ገጹ ላይ "ለእግር ኳስ ተጫዋቹ በርካታ ዘረኝነት የተሞላባቸው መልዕክቶች እንደደረሱት ሪፖርት ደርሶናል። ባደረግነው ማጣራትም ከሶሊሁል ከተማ የ12 ዓመት ልጅ በቁጥጥር ሥር ውሏል። ዘረኝነትን አንታገስም" ብሏል። ዛሃ በትዊተር ገጹ ላይ የደረሱትን ዘረኛ መልዕክቶች አስፈሯል። "በግጥሚያ ቀን እንዲህ አይነት መልዕክት ሲደርስ በጣም ያሳዝናል። መልካም ነገሩ ዛሃ የደረሰውን መልዕክት ሰዎች እንዲያውቁት አድርጓል። በዚህ ጉዳይ ላይ ማንም ሰው ዝምታን መምረጥ የለበትም" ብለዋል የክሪስታል ፓላስ አሰልጣኑ ሮይ ሆድሰን። ፕሪሚየር ሊጉ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ ከተመለሰ በኋላ ተጨዋቾች ዘረኝነትን በመቃወምና በጥቁሮች ላይ የሚፈጸሙ በደሎችን ለመቃወም ጨዋታዎች ከመጀመራቸው በፊት የ'ብላክ ላይቭስ ማተር' እንቅስቃሴን በመደገፍ ተንበርክከው አጋርነታቸው ይገልጻሉ። \n\ntl;dr:
የአይቮሪ ኮስት ብሔራዊ ቡድንና በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የክርስታል ፓላስ ተጫዋች ለዊልፍሬድ ዛሃ የዘረኝነት መልዕክት የላከው የ12 ዓመት ልጅ በፖሊስ መያዙ ተነገረ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
187
ሪቻርድ ፒርሰን እና ኤንዲ ፐዶኮምብ በ1212 የራሳቸውን ድርጀት መስርተዋል የ22 ዓመት ወጣት እያለ በአንድ ምሽት ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በመዲናዋ ለንደን ወደሚገኝ ግሮሰሪ ጎራ ይላሉ። ከግሮሰሪው ወጥተው በር ላይ ቆመው ሳለ አንድ ያልጠበቁት አስደንጋጭ ነገር ተከሰተ። ጠጥቶ ሲያሽከረክር የነበረ አንድ ግለሰብ በፍጥነት መጥቶ ገጫቸው። በአደጋው ኤንዲ ሁለት የሚወዳቸውን ጓደኞቹን አጣ። ከጥቂት ወራት በኋላ ደግሞ እህቱ በሳይክል አደጋ ሕይወቷ አለፈ። • የጥሩ አባትነት ሚስጥሮች ምንድናቸው? • ጥሩ ሰው ምን አይነት ነው? ሃዘኑ በዚህ አላበቃም ነበር። የቀድሞ የፍቅር ጓደኛው ሆስፒታል ውስጥ ቀዶ ጥገና እየተደረገላት በድንገት ሞተች። በወቅቱ ኤንዲ በስፖርት ሳይንስ ዲግሪውን ለመያዝ እየተማረ ነበር። ነገር ግን በድንገት ባጋጠሙት አሳዛኝ ሁነቶች ትምህርቱን ለማቋረጥ ተገደደ። በተደጋጋሚም እራሱን ለማጥፋት ይፈልግ ነበር። በመጨረሻ ግን ወደ ሂማልያ ተራራ ለመጓዝና የቡድሃ መነኩሴ ለመሆን ወሰነ። ሙሉ የእስያ አህጉርን በመዞር ለ10 ዓመታት በጥሞናና በተመስጦ አሳለፈ። በቀን ለ16 ሰአታትም ያለምንም እንቅስቃሴ በጥሞና ያሳልፍ ነበር። በዚህ ምክንያት በሕይወቱ ለነበሩት ብዙ ጥያቄዎችም ምላሽ ማግኘቱን ኤንዲ ይናገራል። ''አስተሳሰቤ በሙሉ ተቀይሯል- ስለራሴ እያሰብኩ የማሳልፈውን ጊዜ እንድቀንስ እና ስለሌሎች ሰዎች ደስታ እንዳስብ አድርጎኛል'' ይላል የአሁኑ የ46 ዓመት ጎልማሳ። ኤንዲ ፐዶኮምብ ጓደኞቹና የቅርብ ቤተሰቦቹ በመጀመሪያ አካባቢ በሁኔታው ተደናግጠው ነበር። ''እንዴት የተደላደለ ሕይወቱን ትቶ ተራራ ላይ ሄዶ መነኩሴ ይሆናል? '' እያሉ ያስቡ ነበር ይላል ኤንዲ። እ.አ.አ. በ2005 ኤንዲ ወደ ትውልድ አገሩ እንግሊዝ በመመለስ ጥሞ... Continue the article for another 4000 characters max:
ናን ለአገሩ ሰዎች ለማስተዋወቅ ሞክሮ ነበር። ነገር ግን እምብዛም ተቀባይነት አላገኘም። ለንደን ውስጥ የራሱን የጥሞና ማስተማሪያ በመክፈት የብዙ ሰዎችን ሕይወት ቀስ በቀስ መቀየር መቻሉን ይናገራል። ዛሬ ላይ ኤንዲ እና ባልደረባው ሪቻርድ ፒርሰን በጥምረት የሰሩት የጥሞና መተግበሪያ በጣም ተወዳጅ ሆኖ 16 ሚሊየን ሰዎች በተንቀሳቃሽ ስልኮቻቸው ላይ ጭነውታል። በዓመት እስከ 100 ሚሊየን ዶላር ትርፍም ያገኙበታል። ባልደረባው ሪቻርድ በ2005 ከኤንዲ ጋር ሲተዋወቅ በሥራውና በሕይወቱ ደስተኛ አልነበረም። ጥሞናን ከተማረ በኋላ ግን ብዙ ነገሮች ባላሰበው ፍጥነት መቀየር መጀመራቸውን ያስታውሳል። • ስለ አልጋዎ ማወቅ ያለብዎት 13 ነጥቦች • ምግብ ወሲብን የተሻለ ያደርጋል? ''ይሄን የመሰለ ሕይወት የሚቀይር እውቀት ይዞ በአንዲት ጠባብ ክፍል ውስጥ ጊዜውን ሲያሳልፍ ማየት ከባድ ነበር። ለዛም ነው ትምህርቶቹን ከፍ ወዳለ ደረጃ ማሳደግ የሚችልበትን መንገዶች ማውራት የጀመርነው። እሱ ጥሞናን አስተማረኝ እኔ ደግሞ ብዙ ሰዎችን መድረስ የሚችልትን መንገድ አሳየሁት።'' ቀስ በቀስ የኤንዲ እና ሪቻርድ ተቀባይነት እጨመረ መጥቶ በእንግሊዝ ስማቸውን የማያውቅ ሰው ጠፋ። ብዙዎችም በኤንዲ ትምህርቶች ሕይወታቸውን ማስተካካል ስለመቻላቸው ምስክረነቶችን ሰጥተዋል። ከአምስት ዓመታት በኋላ በ2010 ሙሉ እንግሊዝን በመዞር ብዙ ትምህርቶችን ሰጥተዋል። በ2013 ደግሞ መቀመጫቸውን ከለንደን ወደ አሜሪካዋ ሎስ አንጀለስ ከተማ አዞሩት። በአሁኑ ሰአት ድርጅታቸው 300 ሠራተኞች ያሉት ሲሆን ከጥሞና ባለፈ በተለያዩ ጤና ነክ ሥራዎች ላይም ብዙ ሚሊየን ዶላሮችን ፈሰስ በማድረግ ይሠራል። ከዚህ ባለፈም እንደ ጉግል፣ ሊንክድኢን፣ ጀነራል ኤልክትሪክና ዩኒሊቨር ከተባሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በትብብር ይሠራል። ለድርጅቶቹ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ዕለታዊ የጥሞና ትምህርቶችን ይሰጣል። በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመዘዋወርም ስለ ጥሞና ጥቅሞች ያስተምራሉ።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
416
Title: ኮሮናቫይረስ ፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብ ባንክ እያዘጋጀሁ ነው አለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም በከተማዋ ያለውን ሥርጭት ለመግታት ከውጭ ለሚመጡ ተጓዦች የለይቶ ማቆያ ቦታ ማዘጋጀትን ጨምሮ ሌሎች ሥራዎችንም ሲሰራ ነበር። ከእነዚህ ሥራዎች ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከንቲባ ፅ/ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ ወ/ሪት ፌቨን ተሾመ የከተማዋ ባለሃብቶች፣ ግለሰቦችና ወጣቶች የከንቲባውን ጥሪ ተከትሎ በርካታ ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልፀዋል። ድጋፉ የገንዘብ፣ የቁሳቁስ እንዲሁም የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ነበር ያሉት የፕሬስ ሴክረተሪዋ እስካሁን ከ200 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ መሰብሰቡን ተናግረዋል። የተሰባሰቡት የንጽህና መጠበቂያዎች አቅም ለሌላቸው የከተማዋ ነዋሪዎችን በየክፍለ ከተማው በመለየት የመስጠት እንቅስቃሴ በዚህ ሳምንት ይጀመራል ያሉት ወ/ት ፌቨን፣ በየክፍለ ከተማው ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተብሎ ከ450 ሺህ በላይ ዜጎች መለየታቸውንም ጨምረው አስረድተዋል። • የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የኢትዮጵያ ዝግጁነት ምን ይመስላል? በሌላ ዓለም እንደታየው የቫይረሱ ሥርጭት ከፍ ካለ እና ዜጎች ተንቀሳቅሰው መስራት የማይችሉበት ነገር ከተፈጠረ በማለት የከተማ አስተዳደሩ የምግብ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ፕሬስ ሴክሬታሪዋ ጠቁመዋል። በዚህም መሰረት በየወረዳው ከ1 ሺህ 20 በላይ የምግብ ማከማቻና ማሰራጫ ማዕከላት እየተደራጁ ነው በማለት ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ወገኖች የመለየት ሥራም ተከናውኗል። ፕሬስ ሴክሬታሪዋ እንዳሉት በእነዚህ በተዘጋጁት ማዕከሎች በኩል ግዢ የተፈፀመባቸው እህሎችንና ሌሎች ቁሳቁሶች የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። በከተማዋ የሚገኙ በርካታ ግለሰቦች የመኖሪያ ቤታቸውን፣ የእምነት ተቋማት የአምልኮ ሥፍራቸውን እንዲሁም ሆቴሎች ቦታቸውን ለለይቶ ማቆያነት ለመስጠት ቃል መግባታቸውን አስታውሰው፤ የከተማ አስተዳደሩ እነዚህን ሥፍራዎች ለለይቶ ማቆያነት እንዲሆኑ ለማድረግ በቁሳቁስ የማሟላት ሥራ እየተከናወነ ነው። እነዚህን ሥፍራዎች ውስጥ አልጋ፣ ፍራሽ፣ አልባሳት እንዲሁም የሕክምና አገልግሎት እንዲሟላላቸው የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
232
ወጣቷ በአገሪቷ ሰሜናዊ ግዛት ኡታር ፕራዲሽ ጥቃቱ ከተፈፀመባት በኋላ ሆስፒታል ገብታ ነበር። ይሁን እንጂ በደረሰባት ከፍተኛ ጉዳት ሳቢያ ሕይወቷ ሳይተርፍ ቀርቷል። የአስራ ዘጠኝ አመቷ ታዳጊ በህንድ የማህበረሰብ አመዳደብ መሰረት ዝቅተኛ ስፍራ የተሰጣቸውና ዳሊት የሚባሉ ሲሆኑ በቀደመው ወቅትም የማይነኩ የማይባሉ ናቸው። የደፈሯትም አራት ወንዶች ከላይኛው መደብ የሚመደቡ ናቸውም ተብሏል። የወጣቷ ሞት በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ በመላ አገሪቷ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጣን ቀስቅሶ ነበር። የዚህ ወንጀል ምርመራ የተያዘበት አግባብም በስፋት ሲተች ነበር። የአካባቢው ፖሊስ ሆነ ብሎ ጉዳዩን እያድበሰበሰ ነው የሚሉ ክሶችም ነበሩ። ይህንን ተከትሎም ጉዳዩ ወደ ሕንድ ማዕከላዊ የምርመራ ቢሮ እንዲተላለፍ ተደርጓል። አራቱ ተጠርጣሪዎች ወጣቷን በሃትራስ አካባቢ በሚገኝ ሜዳ ላይ ጥቃት በመፈፀም እንደደፈሯት ተገልጿል። ከሁለት ሳምንታት በኋላም ሕይወቷ አልፏል። ቤተሰብ ያለ ዕውቅናቸው ቀብሯ ተፈፅሟል በማለት ፖሊስን ወንጅለዋል፤ በህንድ የቀብር ባህል ስነ ስርአትም መሰረትም አስከሬኗን አቃጥለውታል ብለዋል። ባለሥልጣናት ግን ይህንን አላደረግንም ሲሉ ክሱን አስተባብለዋል። በቡድን መደፈሯና መገደሏ ሁኔታ በአገሪቷ በከፍተኛ ሁኔታ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን ያለ ቤተሰቦቿ እውቅና በዚህ መንገድ መቀበሯም "ኢሰብዓዊ ውሳኔ" ነው በማለት ተሟጋቾች ማውገዛቸው የሚታወስ ነው አንድ የመንግሥት ባለሥልጣንም በተደረገ የአስክሬን ምርመራ የወንድ ፈሳሽ ባለመገኘቱ ወጣቷ እንዳልተደፈረች በመግለፅ፤ "ለሞት የተዳረገችውም በትንኮሳ ሳቢያ በተፈጠረባት ጭንቀት ነው" ሲሉ ተናግረው ነበር። ከስምንት ዓመታት በፊት በደልሂ በአውቶብስ ውስጥ የተፈፀመ የመድፈር ወንጀልና ግድያ... Continue the article for another 4000 characters max:
ዓለም አቀፍ ቁጣን መቀስቀሱ ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ በአገሪቷ የመድፈርና ወሲባዊ ጥቃት ጉዳይ ትኩረት ተሰጥቶታል። ይህም አገሪቷ የነበራትን የመድፈር ወንጀል ሕግ እንድትቀይር ምክንያት ሆኗል። ይሁን እንጂ አሁንም በሴቶች ላይ የሚፈፀም ጥቃት አልቀነሰም።
amh_Ethi
validation
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
227
Title: ሩሲያ ከ2018ቱ የክረምት ኦሎምፒክ ታገደች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ነገር ግን አበረታች መድሃኒት አለመውሰዳቸውን ማረጋገጥ የሚችሉ የሩሲያ ሯጮች የሩሲያን ሳይሆን ነፃ ሰንቅ ዓላማ አንግበው መሳተፍ እንደሚችሉ ዓለም አቀፉ የኦሊምፒክ ኮሚቴ አስታውቋል። ይህ እገዳ እንደ አውሮፓውያኑ በ2014 በሩሲያ ሶቺ ተዘጋጅቶ በነበረው ውድድር ላይ በመንግሥት እውቅናና ድጋፍ ስፖርተኞች አበረታች መድሃኒት ወስደዋል በሚል ምርመራ መደረጉን ተከትሎ ነው። "ከዚህ ጥፋት በኋላ ጉልህ መስመር ማስመር ያስፈልጋል" ብሏል ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ውሳኔ በመላዋ ሩሲያ ተወግዟል። አንዳንድ ፖለቲከኞች ደግሞ ኦሊምፒክ ውድድሩ ላይ ጨርሶ አለመሳተፍ ያስፈልጋል በማለት ውትወታ ላይ ናቸው። ሌሎች ደግሞ ንፁህ ለሆኑ ሯጮች የመሳተፍ እድል መሰጠቱን በአዎንታዊነቱ ተመልክተውታል። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቶማስ ባህና ቦርዱ ውሳኔውን ማክሰኞ እለት በሎዛን ሲያስተላልፉ መጀመሪያ ላለፉት 17 ወራት በቀድሞ የስዊዘርላንዱ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ሽሚድ መሪነት የተደረገው የምርመራ ግኝትና ምክረ ሃሳብን በሙሉ ካነበቡ በኋላ ነው። ውሳኔውም በግልፅ ያስቀመጠው የሩሲያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ መታገዱን፤ ነገር ግን ንፁህ ሯጮች "ሯጭ ከሩሲያ ኦሊምፒክ" ተብለው እንዲሳተፉ እንደሚጋበዙ ነው። ምንም እንኳ ሩሲያ በተደጋጋሚ ብታስተባብልም የሺሚድ ሪፖርት ግን ሩሲያ የፀረ አበረታች መድሃኒት ህጉን በመተላለፍ ከአራት ዓመት በፊት ሯጮች አበረታች መድሃኒት እንዲወስዱ መንግሥት ነገሮችን ማመቻቸቱን ይጠቁማል። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቶማስ ባህ "የሩሲያ ድርጊት የኦሊምፒክ ውድድሮችና የስፖርትን ክብር የሚነካ ነው። ስለዚህም ውሳኔው ለወደፊቱ አበረታች መድሃኒት ላይ ጠንካራ አቋም ለመያዝ የሚያስችል፤ ለደረሰው ጥፋትም የማያዳግም መስመር የሚያሰምር መሆን አለበት"ብለዋል። በደቡብ ኮሪያዋ ፒዮንግቻንግ የሚካሄደው ኦሊምፒክ ውድድር እንደ አውሮፓውያኑ የካቲት ዘጠኝ የሚጀምር ሲሆን የስፖርቱ ማማ የሆነችው አገር ሩሲያ በሌለችበት የሚካሔድ ይሆናል። የሩሲያ አሎምፒክ ኮሚቴ ለምን ታገደ? ምርመራውና ሁሉም ነገር የጀመረው እንደ አውሮፓውያኑ በ2014 የሶቺ ውድድር ወቅት የሩሲያ ፀረ አበረታች መድሃኒት ቤተሙከራ ዳይሬክተር የነበረው ዶክተር ግሪጎሪ ሮድቼንኮቭ ነገሩን የይፋ ማውጣቱን ተከትሎ ነው። ዶክተሩ በአገሪቱ የተቀናጀ ለስፖርተኞች አበረታች መድሃኒት የመስጠት አሰራር እንዳለ እሱም አበረታች መድሃኒቶችን ማዘጋጀቱን፤ በምርመራ እንዳይደረስበትም የሽንት ናሙናዎችን ያቀያይር እንደነበር ተናግሯል። ዓለም አቀፉ ፀረ አበረታች መድሀኒት ኤጀንሲ (ዋዳ) ደግሞ የካናዳ የህግ ፕሮፌሰር እና የስፖርት ጠበቃው ዶክተር ሪቻርድ ማክላረን ጉዳዩን እንዲመለከቱት አድርጓል። የማክላረን ሪፖርት እንደ አውሮፓውያኑ ከ2012 እስከ 2015 በተለያየ ስፖርት ውስጥ የነበሩ አንድ ሺህ ሯጮች አበረታች መድሃኒት እንዲጠቀሙ ከማድረግ እቅዱ ተጠቃሚ ሆነዋል። ከሩሲያ ስፖርት ቤተሙከራ የወጣ ነው ተብሎ ዋዳ የደረሰው መረጃ ከማክላረን ድምዳሜ ጋር የሚጣጣም ነው። በውጤቱም በርካታ ሯጮች በቀደመ መረጃ ሁሉ እንዲታገዱ ተደርጓል። ሜዳሊያዎችም ተነጥቀዋል። ባለፈው ሳምንት ደግሞ በስዊዘርላንዳዊው ጠበቃ ዴኒስ ኦስዋልድ የሚመራው የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሌላ ኮሚሽን ደግሞ ከዶክተር ሮድቼንኮቭ ለተገኘው መረጃ ምሉዕ ትንታኔ ሰጥቷል።
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
368
Doc to summarize: በባለፈው ሳምንት ረቡዕ በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ኃላፊ ማርክ ሎውኮክ በክልሉ ያለው የሰብዓዊ ቀውስ እየከፋ እንደሆነና በአሁንም ወቅት በግጭቱ ለተጎዱ ነዋሪዎች እርዳታ ማድረስ እንዳልተቻለ ገልፀዋል። በዚሁ ሳምንት መጀመሪያ እንዲሁ ይህንኑ ድርጅት ይመሩ የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የኖርዌይ ስደተኞች ካውንስል ዋና ፀሃፊ የሆኑት ጃን ኢግላንድ "በረድዔት ድርጅቶች በሰራሁባቸው አመታት እንዲህ ያለ የተንጓተተ አሰራር አይቼ አላውቅም። በአፋጣኝ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታውን ማድረስ አስቸጋሪ ሆኗል፤ ረዥም ጊዜ እየወሰደ ነው" በማለት አፅንኦት በመስጠት ተናግረዋል። ጃን ኢግላንድ አክለውም "አጠቃላይ የረድዔት ድርጅቶች የችግሩን ክብደት አጉልተው አለማሳየቻው ውድቀት ነው" ብለዋል። በሌላ ቋንቋ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በክልሉ ያለውን ሁኔታ "ረሃብ ተከስቷል" ይለዋል፤ ከሆነስ ወቅቱ መቼ ይሆን? በግጭት በተጎዳችው ትግራይ፣ ያለው የግብርና ሁኔታ ከዚህ ቀደምም ከእጅ ወደ አፍ ቢሆንም በባለፈው አመት ደግሞ የተከሰተው የአንበጣ ወረርሽኝ ሁኔታውን አክፍቶታል። በመስከረም ወር ላይ በነበረው አለም አቀፍ የምግብ ደህንነት ግምገማ መሰረት ከክልሉ 7 ሚሊዮን ነዋሪዎች 1.6 ሚሊዮኑ ያህሉ በረድዔት እርዳታ ድርጅቶች ድጋፍ ነበሩ ተብሏል። በፌደራል መንግሥቱና በህወሃት መካከል የነበረው የግንኙነት መሻከር ወደማይታረቅ ደረጃ ላይ ደርሶ በክልሉ የነበረው የሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት ፈፅሟል በማለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ወታደራዊ ዘመቻ ማወጃቸው የሚታወስ ነው። ግጭቱም የተነሳው ጥቅምት 24፣ 2013 ዓ.ም ነው። 60 ሺህ የሚቆጠሩ የትግራይ ተፈናቃዮች በስደት ሱዳን ውስጥ ይገኛሉ ለአመታት ገዢ የነበረውን ኢህአዴግን በማፍረስ ውህድ ፓርቲ መፈጠሩን ህወሃት ተቃውሞ ነበር። በፌደራሉ መንግሥት እና በህወሃት መካከል የነበረውን ቅራኔ አስፍቶታል። ቅራኔውም ወደ ወታደራዊ ግጭት አምርቶ አሁን ያለውን መልክ ይዟል። በዚህ ጦርነት ላይ የኤርትራ ሰራዊት ተሳትፈዋል የሚሉ ሪፖርቶች ወጥተዋል። በቅርቡም አሜሪካን ጨምሮ የተባበሩት መንግሥታት ለሳምንታት ሲባል የነበረውንና የኤርትራ ጦር በክልሉን መኖሩን አምነዋል። የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል በአስቸኳይ እንዲወጡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት (ስቴት ዲፓርትመንት) መጠየቁ ይታወሳል። የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት በተደጋጋሚ የኤርትራ ጦር አልተሳተፉም በማለት ይናገራሉ። በክልሉ አብዛኛው ክፍል አሁንም ቢሆን የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት አለመኖሩን ተከትሎ ከአለም ጋር ተቆራርጦ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት የረድዔት ድርጅቶች ሰራተኞቻቸውን እየላኩ ሲሆን በክልሉ የሆነውና እየሆነ ያለውን ነገር ይረብሻል እያሉ ነው። ሆሰፒታሎች ተዘርፈዋል፣ መዳን በሚችሉ በሽታዎችና ረሃብ ምክንያት ነዋሪዎች መሞታቸው፣ በርካታ የክልሉ ነዋሪዎች ምግብም ሆነ ገንዘብ ለማግኘት አለመቻላቸው በፍራቻ እንዲዋጡ አድርጓቸዋል የሚሉ ዜናዎች እየተሰሙ ነው። ስልክ ማግኘት የቻሉ የትግራይ ነዋሪዎች መጠነ ሰፊ የሆነ ዘረፋ፣ የእህል መቃጠልና መውደም እንዲሁም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች እርዳታ ሊደርሳቸው አለመቻሉን ይናገራሉ። ሁለት ሚሊዮን አካባቢ የሚሆኑ የክልሉ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል ከሰሞኑም በክልሉ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በረሃብ ምክንያት ሊሞቱ እንደሚችሉ አንድ የመንግሥት ባለስልጣን ማስጠንቀቃቸውን ከረድዔት ድርጅቶችና ከተባበሩት መንግሥታት ሰራተኞች ጋር ታህሳስ 30፣ 2013 ዓ.ም ከተደረገ ስብሰባ ላይ ሾልኮ የወጣ ማስታወሻ ላይ የሰፈረ ፅሁፍ አመላክቷል። በዚሁ ሪፖርት መሰረት በችግሩ ተጠቂ ከሆኑት መካከል 99 በመቶ...\nSummary in the same language as the doc:
በትግራይ ክልል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ በክልሉ ረሃብ ተከስቷል የሚሉ በርካታ ሪፖርቶች ሲወጡ ቆይተዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
405
የኢራን ባለሥልጣናት ናታንዝ የዩራኒየም ማበልፀጊያ እሁድ ዕለት መጀመሪያ የኃይል መቋረጥ አጋጥሞት ነበር ቢባልም በኋላ ግን "በኒውክሌር አሸባሪዎች" ጥቃት ደርሶበት ነበር ብለዋል። ለዚህ ጥቃትም ባለሥልታነቱ ዋነኛ ጠላታችን የሚሏትን እስራኤልን ተጠያቂ አድርገዋል። አዲስ የተገነባው የዩራኒየም ማበልጸጊያ ጥቃቱ ሲገጥመው ገና ሥራ መጀመሩ ነው። እስራኤል በጉዳዩ ላይ አስተያየቷን ባትሰጥም የአገሪቱ የሕዝብ ሬዲዮ የደኅንነት ምንጮችን በመጥቀስ የተፈጸመው ጥቃት በአገሪቱ የስለላ ተቋም ሞሳድ አማካይነት በመረጃ መረብ ላይ የተካሄደ ተልዕኮ ነው ብሏል። እንደ ሬዲዮው ከሆነ ኢራን ከገለፀችው በላይ የከፋ ጉዳት ማብላያው ላይ ደርሷል። የአሜሪካ የደኅንነት ባለሥልጣናት ለኒውዮርክ ታይምስ እንደነገሩት ከሆነ ከፍተኛ ፍንዳታ ከመሬት በታች ለሚገኘው ማዕከል ኃይል የሚያቀርበውን ውስጠኛ ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ አውድሞታል። በስፍራው ማብላያውን ዳግም ወደ ሥራ ለማስገባት ዘጠኝ ወራት ያስፈልጋሉም ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል። ኢራን እኤአ በ2015 ከቻይና፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሩሲያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ጋር የኒውክሌር ፕሮግራሟን ለመገደብ እና አሜሪካ የጣለችባት ማዕቀቦች እንዲነሱላት ስምምነት አድርጋ ነበር። ነገር ግን የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ አሜሪካ ከዚህ ስምምነት ወጥታ ቆይታለች። አዲሱ የጆ ባይደን መንግሥት ወደዚህ ስምምነት ለመመለስ እንደሚፈልግ ተገልጿል። እስራኤል ግን ስለ ኢራን ስለምታካሂደው የኒውክሌር ፕሮግራም ማስጠንቀቂያዎችን ስትሰጥ ቆይታለች። የደረሰው ምን ነበር? ኢራን ውስጥ አዲስ የዩራኒየም ማብላያ መሳሪያ ይፋ በተደረገ ማግሥት የኒውክለር ተቋሟ "አሻጥር" እንደተሰራበት አንድ የአገሪቱ ከፍተኛ የኒው... Continue the article for another 4000 characters max:
ክሌር ባለሥልጣን ነበር የተናገሩት። ይህ የሆነው እሁድ ዕለት ሲሆን በአገሪቱ ዋና ከተማ ቴህራን ደቡባዊ ክፍል የሚገኘው ናታንዝ በተሰኘው ተቋም ላይ የኤሌትሪክ ኃይል መቋረጥ አጋጥሞ ነበር ተብሏል። የኢራን አቶሚክ ኢነርጂ ድርጅት ከፍተኛ ኃላፊ አሊ አክባር ሳሌሂ ይህንን የኤሌትሪክ ኃይል እንዲቋረጥ ያደረገው "የሽብር ተግባር" ያሉትን ማን እንደፈፀመው ይፋ አላደረጉም። የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን ግን የደኅንነት ምንጮችን ጠቅሰው እስራኤል ባደረሰችው የሳይበር ጥቃት የተከሰተ ነው ሲሉ ዘግበዋል። እስራኤል ስለክስተቱ በይፋ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥባለች። ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢራን ስለምታካሂደው የኒውክሌር ፕሮግራም ማስጠንቀቂያ ስትሰጥ እንደነበር ይታወሳል። ይህ ክስተት የተፈጠረው በ2015 ተገብቶ የነበረውን የኒውክሌር ስምምነት በ2018 በትራምፕ አስተዳደር ከተገፋ በኋላ ዳግም ለማስቀጠል በሚታሰብበት ወቅት ነው። ቅዳሜ ዕለት የኢራን ፕሬዝዳንት ሀሰን ሩሃኒ በናታንዝ አዲስ ማብላያ ሲመረቅ ተገኝተው ነበር። ማብላያው የበለፀገ ዩራኒየም ለማምረት የሚረዳ ሲሆን ይህም ለነዳጅ ምርት ካልሆነም ደግሞ የኒውክሌር መሳሪያ ለማምረት ያገለግላል። ይህ የኢራን ድርጊት አገሪቱ በ2015 የገባችውን ስምምነት የሚጥስ ሲሆን በወቅቱ የተወሰነ መጠን ያለው የበለፀገ ዩራኒየም ለማምረትና እና ለማከማቸት ብቻ ስምምነት ላይ ደርሳ ነበር። ይህ የምታመርተው ዩራኒየምም ለተወሰኑ የኃይል ማምረቻዎች እንደ ነዳጅ በመሆን እንዲያገለግል ታቅዶ ነበር። እሁድ ዕለት የኢራን አቶሚክ ኢነርጂ ድርጅት ቃል አቀባይ ቤህሮዝ ካማልቫንዲ እንዳሉት "ክስተቱ" ያጋጠመው ጠዋት በኒውክሌር ማምረቻው የኃይል ኔትወርክ ላይ ነው። ካልቫንዲ ተጨማሪ መረጃ ከመስጠት የተቆጠቡ ሲሆን ነገር ግን ለኢራን ፋርስ የዜና ኤጀንሲ "ምንም አይነት አደጋ ወይንም ያመለጠ ነገር የለም" ሲሉ ተናግረዋል። በኋላም ላይ የአገሪቱ ቴሌቪዥን ከመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ አሊ አክባር ሳሌሂ የተሰጠ መግለጫ ያቀረበ ሲሆን ድርጊቱን "አሻጥር" እና "የኒውክሌር ሽብርተኝነት" ሲል ገልፀውታል። በመግለጫው ላይ አክለውም "ይህንን አሳፋሪ ተግባር እያወገዝን እስላማዊ ሪፐብሊክ ኢራን የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እና የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ከኒውክሌር ሽብርተኝነት ጋር እንዲያዩት እንደምትፈልግ እንጠይቃለን" ብለዋል። የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ክስተቱ ስለመፈጠሩ መረጃ እንደደረሰው ገልጾ፣ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። ባለፈው ሐምሌ ወር በናታንዝ በሚገኘው ተቋም ላይ በተከሰተ እሳት የማዕከላዊ ማብላያውን መገጣጠሚያ ወርክሾፕ ያቃጠለ ሲሆን የአደጋው መንስኤ አሻጥር መሆኑ ተገልጾ ነበር። እኤአ በ2015 ኢራን እና ስድስት አገራት ስምምነት ላይ ደርሰው የነበረ ሲሆን በዚህ ስምምነት ላይም ኢራን የተወሰኑ የኒውክሌር ተግባራቷን ለማቋረጥ ስትስማማ በምላሹም ምጣኔ ኃብቷን እየጎዳው ከሚገኘው የተጣለባት ቅጣት ወይንም ማዕቀብ እንደሚላላ አልያም እንደሚነሳ ተቀምጧል። የእስራኤል መገናኛ ብዙኀን፣ ካን ስሙን ያልገለፀው አንድ የደህንነት ምንጭ ጠቅሶ በተቋሙ ላይ ያጋጠመው የኃይል መቋረጥ የእስራኤል ሳይበር ኦፕሬሽን በወሰደው እርምጃ ነው ብሏል። ሮን ቤን ዪሻሂ የተሰኙ የመከላከያ ተንታኝ ለ ዋይኔት የዜና ድረገጽ እንዳሉት ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመታጠቅ እያደረገች ያው ግስጋሴ ስጋት ነው ብሎ ለማሰብ በቂ ነው ካሉ በኋላ፣ የኃይል መቋረጡ በአደጋ የተፈጠረ ላይሆን ይችላል ብለዋል። አክለውም " . . .የኒውክሌር ሩጫ ግስጋሴን ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር በተደረገ ስምምነት ይኹነኝ ተብሎ በተሰራ አሻጥር " ሊሆን...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
584
ይህ ንግግራቸው የተሰራጨው በዩትዩብ ነው። "ለማድረግ ያሰብነውን አድርገናል፣ ከዚያም በላይ ነው ያሳካነው" ብለዋል ትራምፕ በንግግራቸው። "ከባዱን አውደ ውጊያ ላይ ነበር የተሳተፍኩት፣ ከባድ ፍልሚያ ነው ያደረኩት፤ ምክንያቱም የመረጣችሁኝ ያን እንዳደርግ ስለነበረ" ብለዋል ትራምፕ። ትራምፕ በዚህ ንግግራቸው በጆ ባይደን መሸነፋቸውን ሙሉ በሙሉ አልተቀበሉትም። 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው ቃለ መሐላ ለመፈጸም ሰዓታት ብቻ የቀሯቸው ጆ ባይደን በበኩላቸው በኮቪድ ተህዋሲ ለሞቱ 400 ሺህ አሜሪካዊያን የመታሰቢያ ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተዋል። 400 ሻማዎች በሊንኮን ሜሞሪያል ግቢ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ በርተዋል፤ በተህዋሲው የሞቱትን ዜጎች ለማሰብ። የትራምፕ የመጨረሻዎቹ ሳምንታት ነውጠኛ ደጋፊዎቻቸው የማይደፈረውን ካፒቶል ሒልን በመድፈራቸው በነውጥ የታጀበ ጊዜ ሆኖ ነበር የቆየው። የትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሒልን የደፈሩት በመሪያቸው በፕሬዝዳንት ትራምፕ ተገፋፍተው ስለነበር ትራምፕ ለ2ኛ ጊዜ ለመከሰስ በቅተዋል። ዶናልድ ትራምፕ በንግግራቸው አንድም ቦታ ላይ ጆ ባይደንን በስም አልጠሩም። ሆኖም ፖለቲካዊ ብጥብጥና ነውጥ የአሜሪካ ባህል አይደለም፤ አንታገሰውም ሲሉ ተናግረዋል። ትራምፕ ነውጥ በማስነሳታቸው ክሳቸው መታየት ይቀጥልና ጥፋተኛ ከሆኑ ለሌላ ጊዜ ለየትኛውም የአሜሪካ ሥልጣን እንዳይወዳደሩ ሊያደርጋቸው ይችላል። ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ ታሪክ በሥልጣን ላይ ሳለ ለ2ኛ ጊዜ የተከሰሰ ብቸኛው ፕሬዝዳንት ነው የሚሆኑት። ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ አሜሪካ ትኩረቷን ከፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ልታነሳ አልቻለችም። በዚህ መሀል ግን 24 ሚሊዮን ዜጎቿ በተህዋሲው ተይዘው 400ሺህ መሞታቸውን ልብ ያለ እምብዛም ነው። በተህዋሲው መዛመት የመ... Continue the article for another 4000 characters max:
ጀመርያ ጊዜያት ትራምፕ ይህ ወረርሽኝ ጉንፋን ነው በራሱ ጊዜ ይጠፋል ሲሉ ያጣጥሉት እንደነበር አይዘነጋም። አማካሪዎቻቸውም ቢሆኑ ወረርሽኙ የ400ሺህ ዜጎችን ሕይወት ሊቀጥፍ ይችላል ብለው አልገመቱም ነበር። ዶናልድ ትራምፕ በስንብት ንግግራቸው በአሜሪካ ታሪክ እጅግ አይበገሬውን ምጣኔ ሀብታዊ ስኬት አስመዝግበናል፤ ይህም በዓለም አንደኛና ትልቁ ነው ብለዋል። ዶናልድ ትራምፕ ባደረጉት የስንብት ንግግር በሚቀጥለው ሕይወታቸው ምን እንደሚያደርጉ ፍንጭ አልሰጡም። ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎቼ ብዙ ናቸው፤ እኔ ተወዳጁ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነኝ ሲሉ በተደጋጋሚ ቢናገሩም በዚህ ወቅት በአሜሪካ ያላቸው የይሁንታና ተሰሚነት ምጣኔ አሽቆልቁሎ 34 ፐርሰንት መድረሱ ተዘግቧል። ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ረቡዕ ማምሻውን (በምሥራቅ አፍሪካ አቆጣጠር)፣ ቀትር ላይ (በምሥራቃዊ አሜሪካ አቆጣጠር) ከዋይት ሐውስ ይወጣሉ። ጆ ባይደን ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ግን ትራምፕ አይገኙም።
amh_Ethi
validation
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
299
Title: ኤምአርአይ ምንድነው?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ኤምአርአይ በራዲዮዌቭና በማግኔት የሚሰራ ለህክምና አገልግሎት የሚውል ማሽን ነው። ማሽኑም በሰውነታችን ውስጥ ያለውን በሽታ በቀላሉና በጠራ መልኩ የሚያሳይ የህክምና መሳሪያ ነው። • በርካቶች ከምጥ ይልቅ በቀዶ ህክምና መውለድን እየመረጡ ነው ይህም ደግሞ የጎንዮሽ ጉዳት በሌለው መልኩና በቀላል መንገድ በሽታውን ለመለየት የሚያግዝ እንደሆነ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ራዲዮሎጂስት የሆኑት ዶክተር ሳምሶን አሽኔ ይናገራሉ። በዚህ ምክንያት ከሌሎች ለህክምና አገልግሎት ከሚውሉ ማሽኖች የተሻለ ነው። በህክምና ዘርፉ ውስጥ በሽታዎችን በቀላሉ በመመርመርና በማወቅ ሂደት ውስጥ ያሉ ግድፈቶችን ለማቃለልም ከፍተኛ ሚና እንዳለው ባለሙያው ያብራራሉ። • የሚያስወርዱ ሴቶች ቁጥር ከሚወልዱ ሴቶች የሚበልጥባት ሀገር ማሽኑ ትልልቅ በማግኔት የሚሰሩ ቱቦዎች ያሉት ሲሆን የህክምና ባለሙያዎች በአይናቸው ሊያዩዋቸው የማይችሏቸውን የሰውነታችንን ክፍሎችና በሽታዎችን በቀላሉ ለመለየት ያግዛል። ኤምአርአይን ለምን አይነት ምርመራዎች እንጠቀምበታለን? መሳሪያው ገና ለብዙ ዓመታት ጥቅም ላይ አለመዋሉን በዚሁ ዙሪያ ብዙ ምርምሮች እየተደረጉ ስለሆነ ለወደፊቱ አሁን እየሰጠው ካለው አገልግሎት በላቀ መልኩ ጥቅም ላይ እንደሚውል ዶክተር ሳምሶን ጠቅሰዋል። አሁን ባለበት ደረጃ ግን ኤምአርአይ በአጠቃይ ለአንጎል ችግሮች፣ የአከርካሪ አጥንት፣ ሆድ፣ ካንሰር እንዲሁም ለመገጣጠሚያ በሽታዎችና ሌሎችም ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን የዘመኑ እጅግ ጠቃሚ መሳሪያ ነው። • ወንዶች የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ ነገሮች በተለይ ደግሞ በአንጎል ውስጥ የሚገኙ ችግሮችንም ሆነ እጢዎች ለመለየት ለዘመናት ትልቅ ችግር ነበር የሚሉት ባለሙያው፤ ከዚህ በፊት ሲቲ ስካን የሚባል መሳሪያ በጥቅም ላይ ይውል ነበር። ሲቲ ስካንን ተከትሎ ደግሞ ኤምአርአይ መጣ። ''ይህ መሳሪያ ለምሳሌ አንጎልን ብንወስድ በመጀመሪያ አንጎላችን ውስጥ እጢ አለ ወይስ የለም? የሚለውን ይነግረናል። ከዚህ ባለፈም እጢው ምን አይነት ባህሪዎች አሉት? ይዘቱ ምንድን ነው? እንዲሁም ህክምናው ምን መሆን አለበት የሚሉት ጥያቄዎች ለመመለስ በእጅጉ ይረዳል'' ይላሉ ዶክተር ሳምሶን። ''ተገቢው ህክምና ከተደረገ በኋላ እንኳን ህክምናው ውጤታማ ነበር ወይ? የሚለውን ለማወቅ ይህ መሳሪያ እጅግ ጠቃሚ ነው። '' በኤምአርአይና በሲቲስካን መካከል ያለውን ልዩነት ሲያስረዱ ባለሙያው ሲቲስካን በሽታዎችንና የሰውነት ክፍሎቻችን ላይ የተፈጠሩ ችግሮችን ለመለየት ጨረር የሚጠቀም ስለሆነ ብዙ ጊዜ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልገዋል ብለዋል። • ከ27 ዓመታት በኋላ ከ'ኮማ' የነቃችው ሴት የሲቲስካን ምርመራ በሚደረግበት ወቅት በተለይ ህጻነት ለከፍተኛ ጨረር እንዳይጋለጡ ጥንቃቄ መደረግ አለበት። ''ኤምአርአይ ግን ለምርመራው የማግኔት ኃይልን ስለሚጠቀም የጎንዮሽ ጉዳት የለውም። ምናልባት ታካሚዎች በሰውነታቸው ውስጥ በተለያዩ ምክንያቶች ብረት ነክ መሳሪያዎች ካሉ ግን በጣም ከባድ ነው። እኛም ብንሆን ምርመራው ከመደረጉ በፊት ተገቢውን ማጣራት አካሂደን ነው ወደ ኤምአርአይ የምንመራው።'' ከዚህ በተጨማሪ በሰውነታችን ውስጥ ያለውን ነገር ጥርት አግርጎ ከማሳየት አንጻር ኤምአርአይ የተሻለ ነው። እንደውም ባለሙያው የሲቲስካንና ኤምአርአይ ልዩነትን ለማስረዳት በድሮና ዘመን አመጣሽ ካሜራዎች መካከል ያለውን ይጠቅሳሉ። ኤምአርአይ በሰውነታችን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎችን ጥርት ባለና ለውሳኔ በሚቀል መልኩ የሚያቀርብ ሲሆን ሲቲስካን ግን የምስሎቹ ጥራት ከኤምአርአይ ጋር ሲወዳደር በጣም ዝቅተና ነው። • ጫት የአእምሮ ጤናን እንደሚጎዳ ጥናት አመለከተ ነገር ግን ይላሉ ባለሙያው፤...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
400
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኪነ ጥበብ፡ አንጋፋው የጥበብ ሰው ተስፋዬ ገሰሰ በሚያውቋቸው አንደበት\nSummary: መተከዣ ፣ ዕቃው፣ የሺ፣ አባትና ልጆች፣ ላቀችና ደስታ፣ ተሐድሶ የተሰኙ ተውኔቶችን ደርሰዋል።\nArticle (Max 500 characters):
የሼክስፒር ድርሰት የሆነውን ሐምሌትና ትያትርን ጨምሮ በርካታ ተውኔቶች ላይ በመተወን እና በማዘጋጀት ለመድረክ አብቅተዋል። የዑመር ኻያምን ልቦለዳዊ የሕይወት ታሪክና ሩብ አያቴ የትርጉም ሥራ ለአንባቢያን አድርሰዋል። 'ሽልንጌን' ጨምሮ በርካታ የአጭር ልቦለድ ሥራዎችን ለአንባቢያን አበርክተዋል። በተለያዩ ፊልሞችና ድራማዎች ላይ ተውነዋል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትያትር እና ጥበባት ኮሌጅ ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት አገልግለዋል። የብሔራዊ ትያትር ቤት ዳሬክተር በመሆንም ሰርተዋል። ለኢትዮጵያ ኪነጥበብ ትልቅ አሻራ ካሳረፉ አንጋፋ የጥበብ ሰዎች አንዱ ናቸው። ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ። እኝህ አንጋፋ የጥበብ ሰው በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው የተሰማው ትናንት ነበር። በርካቶች ተስፋዬ ገሰሰን "ራሳቸውን ሆነው ለጥበቡ ዘርፍ የበኩላቸውን አበርክተው
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
141
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክትር ዶክትር ቴድሮስ አድሃኖም ይፋ እንዳደረጉት ለዚህ ውሳኔ ዋነኛው ምክንያት "በቻይና የተከሰተው ነገር ሳይሆን በሌሎች አገሮች እየሆነ ያለው ነው" ብለዋል። የዓለም የጤና ድርጅት የበሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ ከዚህ አይነት ውሳኔ ላይ ሲደርስ ይህ ስድስተኛው ሲሆን ከዚህ ቀደም ኤችዋን ኤን ዋን የተባለው ኢንፍሉዌንዛ፣ ኢቦላ፣ ፖሊዮ፣ ዚካና በድጋሚ የተከሰተው ኢቦላ ምክንያት ነበሩ። • ኮሮናቫይረስ፡ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በቻይና ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው የደም ናሙናቸው ለተጨማሪ የላብራቶሪ ምርመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኮ የነበሩት አራቱ ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። የዓለም ጤና ድርጅት ጉዳዩ ያሳስበኛል ያለው በተለይ ቫይረሱ ዝቅተኛ የጤና ሽፋን ባለቸው አገራት ቢከሰት ጉዳቱ ከባድ ይሆናል በማለት መሆኑን ገልጿል። አሜሪካ ዜጎቿ ወደ ቻይና እንዳይሄዱ አስጠንቅቃለች። አሁን ባለው ሁኔታ ቻይና ውስጥ በበሽታው ቢያንስ 213 ሰዎች ሲሞቱ 10 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል። የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው ከሆነ እስካሁን የሞተ ባይኖርም በሌሎች 18 አገራትም 98 የቫይረሱ ተጠቂዎች ተለይተዋል። • የአፍ ጭምብል ማጥለቅ ከቫይረስ ይታደገን ይሆን? አብዛኞቹ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቫይረሱ በተከሰተባት የቻይናዋ ዉሃን ከተማ የነበሩ ናቸው። ቢሆንም ግን በሰው ለሰው ንክኪ ምክንያት የተያዙ 8 ሰዎች በጀርመን፣ ጃፓንና ቬትናም መኖራቸው መረጋገጡን ድርጅቱ አስታውቋል። የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ቴድሮስ አድሃኖም "ታይቶ የማይታወቅ ወረርሽኝ" በማለት የገለጹት ይህን ቫይረስ "የተለየ ፈጣን ምላሽ ያስፈልገዋል" ብለዋል። የሌሎች አገራት ዝግጅት ምን ይመስላል? መቋቋም በማይችሉት አገራት ውስጥ ቫይረሱ ቢከሰት ምን ሊሆን ይችላል? ብዙዎቹ በማደግ ላይ ያሉ አገራት በሽታውን የመለያ መሳሪያ ያጥራቸዋል። ይህ በመሆኑም በሽታው በማይታወቅ ሁኔታ ወደ እነዚህ አገራት ገብቶ ከቁጥጥር ውጭ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት አለ። ይህ በሽታ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለዚያውም ከፍተኛ ጥረት በምታደርገው ቻይና ውስጥ 10 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦችን አጥቅቷል። ይህ ቀላል ቁጥር እንዳልሆነ እየተነገረ ነው። • ኮሮናቫይረስ በመላዋ ቻይና መዛመቱ ተነገረ፤ የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ ነው በ2014 በምዕራብ አፍሪካ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ በታሪክ አስከፊው ወረርሽኝ ነበር። ይህ የሆነው ደግሞ ድሃ አገራት ለጉዳዩ የሚሰጡት ምላሽ ካላቸው አቅም ጋር የሚያያዝ በመሆኑ ለእንደዚህ ዓይነት ችግር ድሃ አገራት በእጅጉ ተጋላጭ መሆናቸውን ያሳያል። አስቸጋሪው ኮሮናቫይረስም እንደዚህ አይነት አገራት ውስጥ ከተከሰተ ውጤቱ አስከፊ ሊሆን እንደሚችል ምንም ጥርጥር የለውም። አሁን ሌሎች አገራት ቻይና ባለችበት ደረጃ አይደሉም። 99 በመቶ የሚሆነው የቫይረሱ ስርጭትና ተጠቂዎች ያሉት ቻይና ውስጥ ነው። ስለዚህ "ሌሎች አገራት ቻይና ወደገባችበት ችግር ውስጥ እንዳይገቡ ርብርብ ማድረግ ያለባቸው ቫይረሱ እዚያው ቻይና ውስጥ እንዲከስም በማድረግ ነው" በማለት የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል። በተመሳሳይ የዓለም ጤና ድርጅት ቫይረሱን በአሳሰቢ ደረጃ መፈረጁ ድሃ አገራት የቁጥጥር ስራቸውን እንዲያጠናክሩና ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ ለማስቻል ነው ተብሏል። ለመሆኑ ይህ አዋጅ ያልተለመደ ነውን? የዓለም ጤና ድርጅት እንደዚህ ዓይነት አዋጅ የሚያውጀው "በጣም የተለየ ነገር ሲከሰትና በዓለም አቀፋዊ ስርጭት መጠን ለሌሎች አገራትም ከፍተኛ ስጋት ሲደቅን ነው።" ከአሁን በፊት አምስት አስቸኳይ ዓለም አቀፍ... \n\nGive me a good title for the article above.
የዓለም የጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስን የወቅቱ አሳሳቢ የምድራችን የጤና ስጋት መሆኑን አወጀ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
423
Title: የኔልሰን ማንዴላ ሴት ልጅ ዚንዲዚ ማንዴላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ዚንዲዚ ሰኞ ጠዋት በጆሃንስበርግ ሆስፒታል ሕይወታቸው እንዳለፈ የአገሪቷ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ሕይወታቸው እስካለፈበት ጊዜ ድረስም በዴንማርክ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ሆነው ሲያገለግሉ ነበር። ዚንዲዚ በዴንማርክ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ከአምስት ዓመታት በፊት ሲሆን በላይቤሪያ ሞንሮቪያ ደግሞ ዲፕሎማት ሆነው አገልግለዋል። በምን ምክንያት እንደሞቱ ግን የተገለፀ ነገር የለም። ዚንዲዚ የኔልሰን ማንዴላ ስድስተኛ ልጅ ሲሆኑ፤ ከሁለተኛ ባለቤታቸው ከዊኒ ማዲኪዜላ የወለዷት ሁለተኛ ልጃቸው ነበሩ። ዚንዲዚ ዓለም አቀፍ እውቅናን ያገኙት በአውሮፓውያኑ 1985 ሲሆን የወቅቱ ነጭ መንግሥታት ኔልሰን ማንዴላ የሚደረጉ የትግል እንቅስቃሴዎችን ካወገዙ ከእስር እንደሚለቀቁ የሰጧቸውን እድል ውድቅ ያደረጉበትን ደብዳቤ በአደባባይ ካነበቡ በኋላ ነበር። ዚንዲዚ በደቡብ አፍሪካ የመሬት ተጠቃሚነት ማሻሻያ ላይ ድምፃቸውን በማሰማትም ይታወቁ ነበር። ሕልፈታቸውን አስመልክቶ ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎሳ በሰጡት መግለጫ ላይ ዚንዲዚ "በትግላችን ወቅት ኢ- ሰብዓዊ የሆነው የአፓርታይድ አገዛዝ ሥርዓት በመታገልና ለነፃነት ትግላችን የማይናወጥ መፍትሔ ያመጡ ሴት ናቸው" ሲሉ ገልፀዋቸዋል። የዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስተር ናሌዲ ፓንዶር በበኩላቸው፤ "ዚንዲዚ የሚታወሱት የነፃነት ታጋያችን ልጅ በመሆናቸው ብቻ ሳይሆን ለመብታቸው የቆሙ ጀግና ሴት በመሆናቸውም ጭምር ነው" ብለዋል። ዚንዲዚ ያደጉት በፀረ አፓርታይድ ትግል ወቅት ሲሆን በወቅቱ አባታቸው በሮበን ደሴት በእስር ላይ ነበሩ። በወቅቱም ቤተሰቡ በአፓርታይድ አገዛዝ ሥርዓት ከፍተኛ በደል ይደርስባቸው እንደነበር ይነገራል። ከኔልሰን ማንዴላ ስድስት ልጆች በሕይወት ያሉት ሁለት ብቻ ናቸው።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
203
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: አዶልፍ ሂትለር የተወለደበት ቤት ፖሊስ ጣቢያ ሊሆን ነው\nSummary: በዓለም የጭካኔ ቁንጮ ተደርጎ የሚታየው አዶልፍ ሂትለር የተወለደው በኦስትሪያዋ የድንበት ከተማ ብራውና ነበር፡፡ የብራውና ነዋሪዎች ስማቸው ከዓለም ጨካኙ ሰው ጋር መነሳቱ ይከነክናቸዋል፡፡\nArticle (Max 500 characters):
መንግሥትም ቢሆን የሂትለር ቤት ለአክራሪ አፍቃሪዎቹ የጉብኝት መዳረሻ መሆኑ ሲያሳስበው ቆይቷል፡፡ ይህም ሆኑ ሂትለር የተወለደበት ቤት እስከዛሬም ድረስ ባለበት አለ፡፡ የእርሱ የትወልድ ስፍራ ስለመሆኑ የሚያመላክት ግን ምንም ዓይነት ቅርስ የለም፡፡ የርሱ ስም ያለበት ጽሑፍም አይታይም፡፡ ደጁ ላይ ብቻ ‹‹ ፋሺዝም መቼም እንዳይደገም›› የሚል ጽሑፍ ድንጋይ ላይ ታትሟል፡፡ ይህንን መኖርያ ቤት መንግሥት የአስገዳጅ ግዥ በመፈጸም የራሱ ካደረገው ቆይቷል፡፡ ባለፈው ኅዳር ነበር መንግሥት አወዛጋቢ ውሳኔ ላይ የደረሰው፡፡ ቤቱን ወደ ፖሊስ ጣብያነት መቀየር፡፡ አንድ የኦስትሪያ የኪነ ሕንጻ አሰናጅ ቤቱን ወደ ፖሊስ ጣቢያነት የሚቀይረውን ሀሳብ እየነደፈ ይገኛል፡፡ ‹‹ለጨካኙ የናዚ ጌታ የትውልድ ቤት አዲስ ምዕራፍ ይከፈትለታል›› ብለዋል የኦስትሪያ የአገር ውስጥ ጉዳዮች ሚኒስትር ካርል
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
157
የመዋቅር አደረጃጀት ጥያቄን መሠረት አድርጎ አለመረጋጋት ውስጥ በነበረችው ቴፒ ከተማ፤ ጥር 26/2012 ዓ.ም የልዩ ኃይል አባል መገደላቸውን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ግጭት ቢያንስ 8 ሰዎች መሞታቸውን ቢቢሲ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። አንድ ስሙን የማንጠቅሰው የቴፒ ከተማ ነዋሪ ረቡዕ ከሰዓት በኋላ በተከሰተው ግጭት 8 ሰዎች መሞታቸውን እና ቢያንስ 12 የሚሆኑ ነዋሪዎች ደግሞ የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ይናገራል። ፋና ብሮድካስቲንግ የደቡብ ክልል የፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮን ጠቅሶ ባለፉት 2 ሳምንታት ቴፒ ከተማን ጨምሮ በተፈጠረው ግጭት የ7 ሰዎች ሕይወት አልፏል ሲል ዘግቧል። ሌላኛው የቴፒ ነዋሪ ደግሞ ለቢቢሲ እንደተናገረው ረቡዕ ዕለት ለተፈጠረው ችግር "ዋነኛ መንስዔው ከአንድ ወር በፊት በአካባቢው የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ነው" ይላል። "ከአንድ ወር በፊት 1 ልጅ በአካባቢው ተገድሏል። ይህንን ተከትሎ በቴፒ የአገልግሎት ተቋማትና መንገዶች ለ21 ቀናት ተዘጋግተው ነበር" የሚለው ይህ የቴፒ ነዋሪ ረቡዕ ዕለት ግን የተዘጉት አገልግሎቶች እንደ አዲስ ተከፍተው ሰውም ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው መግባት ጀምሮ ነበር። ነገር ግን ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ የአካባቢው የልዩ ኃይል አዛዥና አንድ ሌላ የልዩ ኃይል አባል ወደ አንድ ምግብ ቤት በማምራት፤ ምግብ በመመገብ ላይ የነበረን ወጣት 'ትፈለጋለህ' በማለት ይጠሩታል። "በዚህ መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ ልጁ ሲቪል ወደ ለበሰው የልዩ ኃይል አዛዥ በማምራት በስለት ወግቶት ሸሸቶ አመለጠ" በማለት የግጭቱን መነሻ ያስረዳሉ። በስለት የተወጋው ጸጥታ አስከባሪ ኃይል አባል ሕይወቱ ማለፉን እና ከዚያ በኋላ በተወሰደ እርምጃ የተቀሩት ሰዎች ሕይወት ማለፉን እና ሰዎች መቁሰላቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል። የሸካ ዞን ፕሬስ ሴክሬታሪያት አቶ አስማማው ኃይሉ ለቢቢሲ ሟች የሃምሳ አለቃ ዘማች ቁንሲል መሆናቸውን እና በደረሳቸው ጥቆማ መሰረት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በጥይት ተመትተው ተግድለዋል ብለዋል። እንደ ፕሬስ ሴክሬታሪያቱ ከሆነ የሃምሳ አለቃው የተገደሉት ቆጫ በር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ አደባባይ ላይ ነው። ጸጥታ አስከባሪ ሲገደሉ የተኩስ ልውውጥ እንደነበረም አስረድተዋል። አቶ አስማማው ጭመረው እንደተናገሩት፤ ክልሉ የመዋቅር ጥያቄን እንሁን ላይ አልቀበልም ብሎ ምላሽ ሰጥቶ እንደነበረ ተናግረዋል። 'የዞን አስተዳደር ጥያቄያችን ይመለስልን' የሚለው የነዋሪው ጥያቄ ለጸጥታ መደፍረስ ዋነኛ ምክንያት መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ። ጥያቄው ለዓመታት የዘለቀ ነው የሚሉት ነዋሪዎቹ በቴፒ ወረዳ ዙሪያ ያሉትን 22 ቀበሌዎች ጨምሮ የአስተዳደር መዋቅሩ ወደ ዞን ከፍ እንዲል የነዋሪዎች ጥያቄ መሆኑን ተናግረዋል። ከቅርብ ወራት በፊትም የሰላም ሚንስትሯና የክልሉ ገዥ ፓርቲ ሊቀ መንበር በሥፍራው ተገኝተው ከሕዝቡ ጋር ተወያይተው ምላሽ እንደሚሰጥበት ቃል ገብተው ቢሄዱም እስካሁን ምላሽ አለማግኘታቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ይናገራሉ። የደቡብ ክልል የጸጥታና አስተዳደር ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ እስካሁን 68 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው የተወሰኑት ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት በማድረግ እርቅ ፈጽመው መለቀቃቸውን የተቀሩት ደግሞ ጉዳያቸው በሕግ እየታየ መሆኑን ለፋና ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት በአከባቢው ያለው የጸጥታ ስጋት ተከትሎ የጤና ባለሙያዎች፣ የባንክ ሰራተኞች እና ነጋዴዎች የመሳሰሉ ሠራተኞች አከባቢውን ጥለው እየሸሹ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ። \n\nGive me a good title for the article above.
በቴፒ ከሞቱት መካከል የልዩ ኃይል አባል ይገኙበታል ተባለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
404
Title: ቻይና ኮሮናቫይረስ፡ በመቶ ሚሊዮኖች በሚደረጉ ጉዞዎች ሥርጭቱ ሊስፋፋ እንደሚችል ተሰግቷል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሉናር የቻይናውያን አዲስ ዓመት ሲሆን በድምቀት የሚከበር በዓል ነው። ይህ በዓል በዓለማችን በርካታ ሰዎች ጉዞ የሚያደርጉበት ወቅት ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች በዓሉን ለማክበር ወደ አገራቸው ይገባሉ። ባለሥልጣናት በቤጂንግ እና ሆንግ ኮንግ የሚደረጉ ትላልቅ ዝግጅቶች እንዳይካሄዱ ሰርዘዋል። ሆንግ ኮንግ ዓለም አቀፍ 'ካርኒቫሎችን' እና ዓመታዊ የሆነውን የእግር ኳስ ውድድር እንዳይደረግ ከልክላለች። • ቻይና የተከሰተው ገዳይ ቫይረስ በርካቶችን ሳይበክል አልቀረም • ቻይና ውስጥ የተከሰተው ቫይረስ አሜሪካ ደረሰ ቫይረሱ ከተከሰተበት ውሃን ግዛት አውሮፕላን ወይም ባቡር እንዳይገባም እንዳይወጣም ተከልክሏል፤ መንገዶች መዘጋታቸው ተነግሯል። በዉሃን ግዛት ሰዎች የፊት ጭምብል አድርገው መንቀሳቀሳቸው ግድ ሆኗል። ዉሃንን ጨምሮ በሁቤ ግዛት የሚገኙ ሌሎች ከተሞች የሕዝብ የመጓጓዣ አገልግሎቶችን ከልክለዋል። የቻይና ባለሥልጣናት እንዳሉት በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 25 ከፍ ያለ ሲሆን 830 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። በቫይረሱ እንደተያዙ ከተረጋገጡት ሰዎች መካከል 177ቱ በአስጊ ሁኔታ የሚገኙ ሲሆን፤ 34 ከበሽታው ድነው ከህክምና ተቋም መውጣታቸውን የአገሪቷ የጤና ኮሚሽን አስታውቋል። ከዚህም ባሻገር 1,072 በቫይረሱ ሳይያዙ እንዳልቀሩ የተጠረጠሩ ሰዎች መኖራቸውንም ኮሚሽኑ አክሏል። የዓለም ጤና ድርጅት ከቻይና ውጭ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 13 መሆናቸውና ቁጥራቸው አነስተኛ በመሆኑ ቫይረሱ 'ዓለም አቀፍ የጤና ቀውስ' ነው ሲል አልፈረጀውም። ይሁን እንጅ "ምን አልባት አስቸኳይ ትኩረት ከሚያስፈልጋቸው አንዱ ሊሆን ይችላል" ሲሉ የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጀነራል ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ተናግረዋል። ባሳለፍነው ማክሰኞ አሜሪካ ሁለተኛውንና በቫይረሱ ሳይያዝ እንዳልቀረ የተጠረጠረ ሰው ምርመራ እያደረገች እንደሆነ ገልጻለች። ሌሎች የዓለም አገራትስ ? ታይላንድ፣ አሜሪካ፣ ታይዋን፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ቬየትናምና ሲንጋፖር ባሳለፍነው ማክሰኞ በበሽታው የተያዙ ሰዎች መገኘታቸውን አስታውቀዋል። ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ በቫይረሱ የተያዘ ሁለተኛ ሰው ማግኘታቸውን አረጋግጠዋል። እስካሁን ከቻይና ውጭ 13 በበሽታው የተያዙ ሰዎች የተገኙ ሲሆን ከቻይና ቀጥሎ ታይላንድ በብዛት በበሽታው የተያዙ ሰዎች የተገኙባት አገር ሆናለች። ዩናይትድ ኪንግደምና ካናዳን ጨምሮ በበሽታው ሳይያዙ እንዳልቀሩ የተጠረጠሩ ሰዎችን እየመረመሩ ነው። የአሜሪካ ባለሥልጣናት በቴክሳስ ግዛት ሁለተኛውን በቫይረሱ የተጠረጠረ ሰው ላይ ምርመራ እያደረገች እንደሆነ ያሳወቀችው ባለሰፈው ማክሰኞ ነበር። ታማሚው ከቻይናዋ ዉሃን ወደ ቴክሳስ ያቀናና የቴክሳስ ኤ ኤንድ ኤም ዩኒቨርሲቲ ተማሪ መሆኑ ታውቋል። • የኢቢሲ ጋዜጠኞች ለምን ይጠፋሉ? በአሜሪካ እስካሁን በቫይረሱ እንደተያዘ የተረጋገጠው በዋሽንግተን ግዛት ሲያትል ሲሆን ግለሰቡ አገግሞ ከሆስፒታል መውጣቱ ተገልጿል። በርካታ ባለሥልጣናት ዱባይና አቡዳቢ አየር መንገዶችን ጨምሮ ከቻይና ለሚመጡ መንገደኞች የጤና ምርመራ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል። ታይዋን ከውሃን የሚመጡ መንገደኞች እንዳይገቡ እገዳ ጥላለች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወደ ቻይና የሚያቀኑ አሜሪካዊያን ተጓዦች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አስጠንቅቋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
360
Title: አሜሪካ ከ28 ዓመታት በኋላ ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮዋን በሶማሊያ በድጋሜ ጀመረች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ምንም እንኳን አልሻባብ አሁንም የጎን ውጋት ቢሆንም በሞቃዲሾ ያለው ፀጥታ መሻሻል አሳይቷል የአሜሪካ መንግስት እንዳስታወቀው አጋጣሚው የምስራቅ አፍሪካ አገራት ያሳዩትን እድገት የሚያመላክት ታሪካዊ ቀን ነው። ከዚህ ቀደም ተቀማጭነቱን በኬንያ ናይሮቢ ያደረገው ኤምባሲ አሁን በሞቃዲሾ በሚከፈተው ኤምባሲ ዶናልድ ያማማቶ አምባሳደር እንደሚሆኑ ታውቋል። • የአይኤስ ታጣቂዎች ኢትዮጵያዊያንን ገደሉ አሜሪካ በአውሮፓውያኑ 1991 ጥር ወር በሶማሊያ በአማፅያኑ ቡድኖችና በመንግስት መካከል በተፈጠረ ግጭት ኤምባሲዋን ዘግታ አምበሳደሩንና ሰራተኞቿን ማስወጣቷ ይታወሳል። የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቃል አቀባይ ሒዘር ኖርት አሁን የተደረገውን ለውጥ አስመልክተው በሰጡት አስተያየት "ይህ ታሪካዊ ቀን የሶማሊያን እድገት ያሳየ ነው፤ አሜሪካ በአገሪቱ የምታደርገውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከርም ይህ አንድ እርምጃ ነው" ብለዋል። ኤምባሲያቸውንም ተመልሰው መክፈታቸው በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ዘላቂነት ያለው ዲሞክራሲያዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ለማጠናከር እንደሆነ ገልፀዋል። የፀጥታ ጉዳይን በተመለከተ ምንም እንኳን አልሻባብ አሁንም ችግር ቢሆንም የሞቃዲሾ የፀጥታ ሁኔታ እየተረጋጋ እንደመጣ ሳይገልፁም አላለፉም - ቃል አቀባይዋ። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ41 ዓመታት በኋላ ወደ ሶማሊያ በረራ ጀመረ አልሻባብ የሶማሊያን መዲና ሞቃዲሾን ለቆ እንዲወጣ በአፍሪካ ኅብረት ወታደሮች ግፊት የተደረገበት ከ7 ዓመታት በፊት ነበር፤ ይሁን እንጂ አሁንም በአገሪቱ ተለያዩ አካባቢዎች ተፅዕኖው እንዳለ ነው። ባለፈው ዓመት የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በመዲናዋ ፀጥታ ለማምጣት ዘመቻቸውን አስፋፍተው ነበር፤ በዚህ ዓመትም በሰው አልባ የጦር ጀት ድብደባን ጨምሮ በወታደሮቿ ከ24 ጊዜ በላይ የአየር ድብደባ ፈፅማለች። በአውሮፓውያኑ 1993 አሜሪካ በሶማሊያ ሞቃዲሾ ባደረገችው ውጊያ ወቅት 18 የልዩ ኃይል ወታደሮቿ መገደላቸውን ተከትሎ አሜሪካ ጣልቃ መግባት ሰግታ ነበር። ባለፈው ወር 700 የሚሆኑ ሽብርተኛ ወታደሮች ከአፍሪካ ማስወታጣት መቻሏን አሜሪካ አስታውቃለች፤ ይሁን እንጂ አሁንም በሶማሊያ እያከናወኑት ያለው ተግባር ሰፊ እንደሆነ ገልፀዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
252
Title: "ሀኪሙ ትግሉን አቀጣጠለው እንጂ የሚታገለው ለታካሚው ነው" የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሬዚደንት ሐኪሞች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የመጡት ከመሸ ነበር። ምርመራ ከተደረገላቸው በኋላ ቀዶ ጥገና እንዲደረግላቸው ተወሰነ። ቀዶ ጥገናው እንዳይደረግ ግን ጄኔሬተሩ ተበላሽቷል። መብራት ቢኖርም ያለጄኔሬተር ቀዶ ጥገና ማድረግ አይቻልም። ዶክተሩ እንደሚሉት የደም ምርመራ ማድረግ አልቻሉም። • "የሚያክሙን ሙዚቃዎች እንዳሉ ሁሉ የሚያውኩንም አሉ" ዶ/ር መልካሙ ኋላ ላይ ሀኪሞችና ነርሶች ገንዘብ አዋጥተው የደም ምርመራው ሌላ የግል ሆስፒታል ተሠራ። ያም ሆኖ በሆስፒታሉ ቀዶ ጥገና ማድረግ ስላልተቻለ ወደ ሌላ የመንግሥት ሆስፒታል ተላኩ። ሆስፒታሉ ደግሞ ታካሚው የሚያስፈልጋቸው የፅኑ ሕሙማን ክፍል ስለሌለው ሊቀበላቸው አልቻለም። ታካሚው ማግኘት ያለባቸውን ቀዶ ጥገና ሳያገኙ ሁለት ቀን ቆዩ። የአንጀት መታጠፍ ሲቆይ ወደ ጋንግሪን ይቀየራል የሚሉት ዶ/ር ዮናስ "ይህንን እያወቅን እኚህ አባት ማግኘት ያለባቸውን ሕክምና ሳያገኙ ቆዩ" ይላሉ። ከሁለት ቀናት በኋላ የማዋለጃ ክፍል ጄኔሬተርን በብዙ ቢሮክራሲ አስፈቅደን ቀዶ ጥገናው ተሠራላቸው ይላሉ። ሆኖም ታካሚው ከስድስት ሰአት በኋላ ሕይወታቸው አለፈ። የአንዳችን አባት ወይንም የቅርብ ጎረቤት የሚሆኑ አባት መትረፍ እየቻሉ በብልሹ የሕክምና ስርዓት ሳቢያ ሕይወታቸው እንዳለፈ ዶ/ር ዮናስ ይናገራሉ። ዶ/ር ዮናስ አሁን ያለውን የሀኪሞች ተቃውሞ ሀኪሙ አቀጣጠለው እንጂ፤ "ሀኪሙ የሚታገለው ምንም ማድረግ ለማይችለው ታካሚ ነው" ሲሉ የሰሞኑን የሀኪሞችና የድህረ ምረቃ ተማሪዎች የሥራ ማቆም አድማና የሰላማዊ ሰልፍ ምክንያት ያስረዳሉ። • በኢትዮጵያ ለካንሰር ተጋላጮች እነማን ናቸው? "የተሻለ ሕክምና ማግኘት የማይችለው ሕዝብ የሚገባውን የጤና አገልግሎት እያገኘ እንዲኖር ነው ትግላችን። በብልሹ የህክምና አሰራሮችና መሟላት ያለባቸው ነገሮች ባለመሟላታቸው መትረፍ የሚችሉ በርካታ ሰዎች እየሞቱ ነው። መትረፍ የሚችሉ እጆች፣ መትረፍ የሚችሉ እግሮች እየተቆረጡ ነው። ይህ መሆን የለበትም" ይላሉ። ጥያቄዎቻቸው ምንድን ናቸው? በዋናነት የተነሱት ጥያቄዎች ሦስት ናቸው ይላሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ህክምና ፋኩልቲ የጥቁር አንበሳ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊቲ ተማሪ የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል ታምራት። አንደኛውና ዋነኛው የሕክምና አሰጣጥ ሂደት ነው። "የሕክምና አገልግሎቱ እጅግ በጣም አሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ ነው ያለው። በሕክምና ተቋማት ውስጥ ትንንሽ ከሚባሉት ጎዝ፣ ጓንት፣ መርፌ ጀምሮ ትልልቅ እስከሆኑት ምርመራዎችና ለሕክምና የሚያስፈልጉ እቃዎች እጥረት የታካሚዎችን ሕይወት እየቀጠፈ ነው" የሚሉት ዶ/ር ዳንኤል፤ ይህ እንዲስተካከል ሲጠይቁ በቂ ምላሽ ስላላገኙ ወደሰላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም አድማ መሄዳቸውን ያስረዳሉ። ሁለተኛው ጥያቄ በቂ የህክምና ቁሳቁስና አለመኖሩ ነው። "ሕንፃ ስላለ ብቻ ጥሩ ህክምና የለም። ውጤቱ ጥሩ የሚሆነው በህክምና መስጫ ውስጥ ቁሳቁስ ሲሟላ ነው። የሕክምና ባለሙያው ውጤታማ፣ ደስተኛና በሙሉ አቅሙ የሚሠራ መሆን አለበት" ይላሉ ዶ/ር ዳንኤል። ዶክተሩ እንደሚሉት፤ የሕክምና ባለሙያው የኢኮኖሚ አቅም እጅጉን የተዳከመ ስለሆነ መሰረታዊ ፍላጎቶቹን አሟልቶ ሥራውን በተገቢው ሁኔታ መሥራት አልቻለም። "ጥያቄያችን የደመወዝ ብቻ ባለመሆኑ ህብረተሰቡ የህክምና ስርዓቱ እንዲቀየር አብሮን ሊቆም ይገባል" ሦስተኛው የሀኪሞቹ ጥያቄ የደህንነት ጉዳይ ነው። "በተለያዩ ቦታዎች የሕክምና ባለሙያዎች እየተመቱ ነው። ለባለሙያዎች ክብር አለመኖሩና ጥሩ የሆነ የሕግ ከለላ አለመኖሩም ሀኪሞችን ለተለያየ ችግር እያጋለጣቸው ነው" ይላሉ ሐኪሙ። የባህር ዳር ሀኪሞችም ተመሳሳይ ጥያቄ በማንገብ ትላንት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገው ነበር። በሰልፉ ላይ የነበሩት...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
415
አሜሪካ ወደፊት በቀጣናው ስለሚኖራት ሚና እንዲሁም በንግድ እና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት ትብብሮች ዙሪያ ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። ትራምፕ 'ቅድሚያ ለአሜሪካ' በተሰኘው መርሃቸው መሠረት ከቀጣናው የንግድ ስምምነት መውጣታቸውና በጃፓንና ቻይና ተይዞ የሚገኘውን የኃይል ሚዛን ለመመለስ ቃል መግባታቸው የሚታወስ ነው። የእስያ-ፓሲፊክ ምጣኔ ሃብታዊ ትብብር (አፔክ) የ21 ሃገራት ስብስብ ሲሆን ከዓለማችን ጠቅላላ የሃገር ውስጥ ምርት ዕድገት 60 በመቶውን ይይዛል። ትራምፕ ስልጣን በያዙ ማግስት 'ትራንስ ፓሲፊክ ፓርትነርሺፕ' ከተባለው በአሜሪካና በ12 የእስያ ሃገራት መካከል ከነበረው ስምምነት ሃገራቸውን ማግለላቸው ይታወሳል፤ ምክንያታቸውም ስምምነቱ ለአሜሪካ የሚጠቅም አይደለም የሚል ነበር። በትራምፕ እና በሩስያው መሪ ፑቲን መካከል ሊደረግ የሚችለው ንግግር እውን ይሁን አይሁን እስካሁን የታወቀ ነገር የለም። ለ30 ዓመታት ያክል አሜሪካ 'በአፔክ' አማካይነት በአህጉረ እስያ ከሚገኙ እንደ ጃፓንና ቻይና ካሉ የዓለማችን ምጣኔ ሃበታዊ ማማዎች ጋር የጠበቀ ግንኙነት መሥርታ ቆይታለች። ነገር ግን ከትራምፕ በኋላ ነገሮች መንገዳቸውን ቀይረዋል። ለዘመናት ከእስያ ጋር የነበረው የንግድ ግንኙነት አሜሪካንን ጎድቷታል ሲሉ መደመጥ ጀምረዋል። ዶናልድ ዛሬ የሚያደርጉት ንግግር ከዚህ በኋላ አሜሪካ በቀጣናው የሚኖራት ሚና ምን ሊመስል እንደሚችል ይጠቁማል ሲሉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ይናገራሉ። ነገር ግን የአፔክ አባል ሃገራት ቻይናንም ጨምሮ ከአባልነት በመሰረዝ የራሳቸውን ጥምረት ሊመስርቱ እያሰቡ እንደሆነም እየተነገረ ይገኛል። \n\nGive me a good title for the article above.
እስያ የሚገኙት ትራምፕ ወደ ቪየትናም አቅንተዋል
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
186
በዛሬው ዕለት በወጣው መንግሥት ባወጣው መግለጫ ይህ ክፍያ የባለስልጣኖቹን ኃብት ለማካበት አይደለም የሚል ነው። በዚህም መሰረት የቀድሞ ሚኒስትሮች 2ሺ ዶላር (አምሳ ስድስት ሺ ብር) ደመወዝ በየወሩ ይከፈላቸዋል። ብዙ ደሃ ህዝብ ባለባት የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ይህ መሆኑ ለሰላ ትችት ዳርጎታል። •"የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ •"ከሞቱት አንለይም" የሶማሌ ክልል እስረኞች ስልጣንን በቅርቡ የሚያስረክበው ይህ መንግሥት ይህንን ውሳኔ ያስተላለፈው ሚኒስትሮቹ መሰረታዊ የሆኑ እንደ ምግብ፣ መጠለያና የጤና ሽፋን ግልጋሎቶችን እንዲሸፍንላቸው እንደሆነ ተገልጿል። •ሴት እስረኞችና የማዕከላዊ ምርመራ መግለጫው ጨምሮ እንደገለፀው ሚኒስትሮቹ ወደ ድህነት እንዳያመሩ ለመከላከል ነው። በወጪው ጠቅላይ ሚኒስትር ብሩኖ ትሻባላ በህዳር ወር የተፈረሙት እነዚህ አዋጆች የሚዲያውን ቀልብም ሆነ ሽፋን ያገኙት በቅርቡ ነው። የመጀመሪያው አዋጅ የቀድሞ ሚኒስትሮች አገሪቷን ከሚያስተዳድረው ጠቅላይ ሚኒስትር በ30% ተስተካካይነት ያለው ደመወዝ፣ በየአመቱ አንድ የቢዝነስ የአውሮፕላን በረራ፣ በየወሩ ለቤት የሚሆን 5ሺ ዶላር ብር ክፍያ እንዲፈፀምላቸው የሚያትት እንደሆነ የሮይተርስ ዜና ወኪል ዘገባ ያሳያል። ሁለተኛው አዋጅ ደግሞ የቀድሞ ሚኒስትሮች አሁን ካሉት ሚኒስትሮች በ30% ተስተካካይነት ያለው ደመወዝ፣ በየወሩ አንድ ሺ ዶላር ለቤት ኪራይ፣በየአመቱ አንድ የቢዝነስ የአውሮፕላን በረራ እንደሆነ ይሄው የሮይተርስ ዘገባ ገልጿል። ይህ ከፍተኛ ትችት የቀረበበት ህግ ከአገሪቷ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው እውነታ ጋር የማይጣጣም እንደሆነ ተገልጿል። ለአገሪቷ ብዙ ወጭ የሚያስወጣትና የህዝብ ሀብትንም ማባከንም እንደሆነ በመግለፅ የተቹ አሉ። አዲሱ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊኮ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ትሽኬዲ ቃለ መሐላቸውን የፈፀሙት ባለፈው ወር ሲሆን፤ በስድስት አስር የኮንጎ አመታት ታሪክም ውስጥ ስልጣን በሰላም ሲሸጋገር የመጀመሪያው ነው። ይህም ቢሆን የምርጫው ውጤት ከትችት ያላመለጠ ሲሆን በአዲሱ ፕሬዚዳንትና በቀድሞው ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ካቢላ መካከል ሚስጥራዊ ስምምነቶች ተደርሰዋል የሚሉ ውንጀላዎች ተሰንዝረዋል። ሁለቱም ግን ውንጀላውን አጣጥለውታል። \n\nGive me a good title for the article above.
የኮንጎ ሚኒስትሮች እስከ ህይወታቸው መጨረሻ ደመወዝ እንዲያገኙ ተወሰነላቸው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
251
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: "ውስኪ ጠጪ ኢህአዴጎች እባካችሁ ውሃ የናፈቀው ሕዝብ እንዳለ አትርሱ" ጠ/ሚ ዐብይ\nSummary: ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው 'መደመር' የተሰኘው መጽሐፋቸው ምርቃ ሥነ ሥርዓት ማብቂያ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ለተቺዎቻቸው ጠንከር ባሉ ቃላት ምላሽ ሰጥተዋል።\nArticle (Max 500 characters):
"የፓርቲ ውህደት ጉዳይ አላለቀም" በማለት "የመደመር ፍልስፍናን የምናምን ሰዎች በውይይት ስለምናምን ምንም እንኳን ሰነዱ አንድ ዓመት ከስድስት ወር ሙሉ ተጠንቶ ያለቀ ቢሆንም ላለመበተን ስንለማመን፣ ስንወያይ ከርመናል" ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "አሁንም ውይይቱ አልተቋጨም" በማለት አንዳንዶች "ይህ የፓርቲ ውህደት መጨፍለቅ ነው፤ ኢትዮጵያን ከፌደራል ሥርዓት ወደ አሃዳዊ ሥርዓት የሚወስድ ነው በማለት የሚሰጡት መግለጫ በእኛ ውስጥ ታስቦና ታልሞ የማያውቀውን መርዶ አረዱን" ብለዋል። • የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ "መደመር" መጽሐፍ ተመረቀ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም ውህደትን በተመለከተ ሲናገሩ "እኛ ኢህአዴጎች ለ30 ዓመታት አንድ መሆን ተስኖን እንዴት ነው ኢትዮጵያን አንድ ማድረግ የምንችለው?" ሲሉ በድርጅታቸው ውህደት ላይ ትችትን የሚሰነዝሩ ወገኖችን ጠይቀዋል። "ኢህአዴ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
160
ዘብጥያ አልወርድም ያለው ራፐር ዩኒቨርስቲ ገብቶ መሸገ\nየ33 ዓመቱ ፓብሎ ሃስል ከራፐርነቱ ባሳገር በፖለቲካዊ አቋሙ ጽንፈኛ ግራ ዘመም አመለካከት እንዳለው ይነገራል ራፐሩ ዘውዳዊ ሥርዓቱን በመዝለፍ እና የአገሪቱን ተቋማት በመዝለፍ እንዲሁም አሸባሪነትት አንቆለጳጵሶ በማቅረብ የዘጠኝ ወር እስር ተፈርዶበት ነበር። ፓብሎ ሃስል እስከ ባለፈው ሳምንት አርብ ድረስ እጁን እንዲሰጥ ቢጠየቅም በትዊተር ሰሌዳው ላይ ባሰፈረው መልዕክት ከደጋፊዎቹ ጋር በመሆን በለለይዳ ዩኒቨርስቲ መመሸጉን አስታውቋል። በትዊተር ሰሌዳው ላይ “እኔን ከዚህ ወስደው ለማሰር ሰብረው መግባት አለባቸው” ብሏል። የአገሪቱ ፍርድ ቤት ፓብሎ ሃስልን በቁጥጥር ሥር እንዲውል የሰጠው ውሳኔ ተፈጻሚ ከሆነ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ሃሳብን በነጻነት ከመግለጽ ጋረ በተያያዘ ወደ ማረሚያ ቤት የገባ ዝነኛ ሰው ይሆናል። በስፔን ዘውዳዊ ሥርዓትን ከመዝለፉ ባሻገር ሙዚቀኛው በትዊተር ላይ በሚጽፋቸው እንዲሁም በሙዚቃዎቹ ግጥሞች ውስጥ የአገሪቱ ፖሊስ፣ ተቃዋሚ ስፈኞችን እና ስደተኞችን በማሰቃየት እና በመግደል ወንጀል ይከስሳቸዋል። ለለይዳ ዩኒቨርስቲ በካታሎናውያን ከተማ ለለይዳ ከተማ የምትገኝ ስትሆን ከባርሴሎና 150 ኪሎ ሜትር ትርቃለች። ድምጻዊው በዩኒቨርስቲው ገብቶ የመሸገው ከ20 ደጋፊዎቹ ጋር እንደሆነ ታውቋል። የእርሱን እስር በመቃወም ከ200 በላይ ታዋቂ የአገሪቱ የጥበብ ባለሙያዎች የድጋፍ ፊርማ አሰባስበዋል። የስፔን መንግሥት በጥበብ ሥራዎች ውስጥ የሚነሱ የጥላቻ ንግግሮች፣ ሃይማኖትንና ዘውዳዊ ስርዓቱን መዝለፍ፣ ሽብርተኝነትን ማግነን ላይ የሚጣሉ ቅጣቶችን የመቀነስ እቅድ አለው። ራፐር ፓብሎ ሃስል ትክክለኛ ስሙ ፓብሎ ሪቫዱላ ዱሮ ሲሆን የካታላናውያንን የመገንጠል ጥያቄ ይደግፋል። እኤአ በ2017 የካታላን ተገንጣይ ቡድኖች ስፔን ውስጥ ትልቅ የፖለቲካ ቀውስ አስነስተው ነበር። በስፔን ከዚህ በፊትም ጦማሪያን “ሽብርተኛነትን በማግነን” ወንጀል ተከስሰው ያውቃሉ። በ2018 ሌላ ቫልቶኒክ በመባል የሚታወቅ ስፔናዊ ራፐር ለሶስት ዓመት ተኩል ታስሮ የነበረ ሲሆን ከዚያ በኋላ ወደ ቤልጂየም ተሰድዷል። ድምጻዊው አሁንም በስፔን መንግሥት ከሚፈለጉ ግለሰቦች ዝርዝር ውስጥ ይገኛል። \n\ntl;dr:
ስፔናዊው ራፐር በትዊትር እና በግጥሞቹ የአገሪቱን ንጉሣዊ ሥርዓትና ፖሊስን በመዝለፉ የተጣለበትን ቅጣት በመሸሽ በዩኒቨርስቲ ውስጥ መመሸጉ ተገለፀ።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
254
Doc to summarize: በእንግሊዟ ከተማ ኮቨንትሪ የምትኖረው የ30 ኣመቷ ሳልማ ማብሩክ 24 ሳምንት ሳይሞላቸው በፅንስ በመጨንገፍ ምክንያት የሞቱ አስራ ሁለት ልጆቿን ማስመዝገብ ኣልቻለችም ነበር። እናቲቷ እንደተናገረችው ወላጆች በፅንስ መጨንገፍ ምክንያት ለሞቱ ልጆቻቸው ሰነድ ማግኘት መቻላቸው "ግሩም ነው።" የህግ ክለሳው የሚካሄደው በሀዘን ወቅት በሚያፅናኑ ባለሙያዎችና በኣዋላጇ ሳም ኮሊንግ ነው። ዜናው ይፋ የሆነው በአመቱ መባቻ በእንግሊዙ የጤና ዲኤታ ጀርሚ ሀንት ነበር። በኮቨንትሪ የህክምና ማስተማርያ ሆስፒታል የምትሰራው ሳም "በዋነኛነት 24 ሳምንት ሳይሞላቸው ስለሚሞቱ ፅንሶችና ባጠቃላይ ስለልጆች ህልፈት የግንዛቤ እጥረት አለ፤" ስትል ገልጻለች። በአሁን ወቅት ልጆቻቸው ከተፀነሱ ከ 24 ሳምንታት በኋላ የሞቱባቸው ወላጆች፤ የልጆቻቸውን ስም አስመዝግበው ሰነድ መረከብ ይችላሉ። ፅንስ ከ 24 ሳምንት በኋላ ሲቋረጥ፤ ወላጆች ልጆቻቸውን የሚያስመዘግቡበት ህጋዊ ሒደት አልነበረም። ሳልማ እንደምትለው "ይህን የመሰለ ሰነድ እስከ ዘለኣለም የሚቆይ ማስታወሻ ነው። "ሰነዳችን በኮምፒውተር ተመዝግቦ የልጆቻችንን ስም ስንፈልገው ብናገኘው ደስ ያሰኛል።" ትላለች "ልጆቼን በማሕፀኔ እንደመያዜ ሁሌም አብረውኝ ቢኖሩም የሞት ማረጋገጫ ሰነድ ይፋዊ ነው፡፡ ልጆቼ በዚች ምድር ኖረው እንደነበረ ለአለም ያሳውቃል።" በማለት ትናገራለች። "ሳም በከባዱ ወቀት ከጎናችን ሆና አግዛናለች። ከሷ በበለጠ ይህንን ጉዳይ መምራት የሚችል ሰው አለ ብዬ ማሰብ አልችልም።" ብላለች ሳም ሰይንግ ጉድባይ ከተሰኘ እርዳታ ሰጪ ድርጅት ጋር በመተባበር በውርጃና በሌሎችም ምክንያቶች ልጆቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች የሚደረገው ድጋፍ እንዲሻሻል ትሰራለች። \nSummary in the same language as the doc:
ሃያ ልጆቿን በፅንስ መጨንገፍና በሾተላይ (ማህፀን ውስጥ ሞተው የሚወለዱ) ሳብያ ያጣች እናት ከ 24 ሳምንታት በፊት ፅንስ መጨንገፍ የሚገጥማቸው እናቶች የልጃቸውን ሞት እንዲያስመዘግቡ የሚያስችለውን የህግ ክለሳ በደስታ ተቀበለች።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
220
ናኦሚ ኦሳካ ከፈረንሳይ ውድድር ራሷን አገለለች\nለአለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ለመናገር ፈቃደኛ ካልሆነች ትታገዳለች የሚል ውዝግብን ተከትሎ ነው በፈረንሳይ ኦፕን እንደማትወዳደር ያሳወቀችው። ይህንን ባሳወቀችበት የትዊተር መልዕክትም ናኦሚ በጭንቀት (ዲፕረሽን) ህመም እየተሰቃየች እንደሆነ አስፍራለች። ህመሟም የጀመረው ከሶስት አመት በፊት በሜዳ ቴኒስ ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠውን የመጀመሪያዋን ግራንድ ስላም ካሸነፈች ጀምሮ ነው። የ23 አመቷ አትሌት የአዕምሮ ጤንነቷን ለመጠበቅ በሮላንድ ጋሮስ ጋዜጣዊ መግለጫ አልሳተፍም ያለችው ባለፈው ሳምንት ነበር። ባለፈው ሳምንት እሁድ ከሮማኒያዊቷ ፖትሪሺያ ማሪያ ቲግ ጋር በነበረው ውድድር በአሸናፊነት ያጠናቀቀችበት ጨዋታ ተከትሎ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አላደርግም በማለቷ 15 ሺህ ዶላር ተቀጥታለች። በዚያኑ ቀን የግራንድ ስላም ውድድር አዘጋጆች ባወጡት የጋራ መግለጫ አትሌቷ ሚዲያ አላናግርም በሚል ባህርይዋ ከቀጠለች ከጨዋታዎች እንደምትታገድ አስጠንቅቀው ነበር። አትሌቷም በትናንትናው ዕለት ከፈረንሳይ ኦፕን ራሷን እንዳገለለች ገልፃ "ለተወሰነ ጊዜም ከሜዳ ራሴን አርቄያለሁ " ብላለች። "ትክክለኛው ወቅት ሲመጣ ከውድድር አዘጋጆች ጋር ለአትሌቶች፣ ለሚዲያዎችና ለተመልካቾች በምን መንገድ ውድድሮችን ማሻሻል እንችላለን የሚለው ላይ መወያየት እፈልጋለሁ' ብላለች። የፈረንሳይ ቴኒስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ጊለስ ሞሬቴን የናኦሚን ራሷን ከውድድር ማግለል አስመልክቶ "አሳዛኝ" ብለውታል። "ናኦሚ በገጠማት ሁኔታ ሃዘን ተሰምቶናል። በፍጥነትም እንድታገግም ምኞታችንን እየገለፅን በሚቀጥለው አመት ውድድራችን እናያታለን ብለን እንጠብቃለን" ብለዋል ። "ሁሉም የግራንድ ስላምስ ውድድሮች ማለት ደብልዩ ቲ ኤ፣ ኤቲፒና አይቲኤ ለአትሌቶች ጤና ቅድሚያ በመስጠት በሌሎችም ዘርፎች አትሌቶች የሚሻሻሉበትን መንገድ እንቀይሳለን። ከዚህም ጋር ተያይዞ አትሌቶች ከሚዲያዎች ጋር ያላቸው ግንኙነቶች እንዲሻሻሉ ስንሰራ ነበር። አሁንም እንሰራለን" በማለት አስረድተዋል። \n\ntl;dr:
የአለም ቁጥር ሁለት የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ናኦሚ ኦሳካ ከፈረንሳይ ውድድር ራሷን እንዳገለለች አስታወቀች።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
218
Title: የነጻነት ቅርጫት: ሊፕስቲክ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የውበት መጠበቂያ ምርት ኢንዱስትሪ በዓመት $500 ቢሊዮን ያንቀሳቅሳል። ተቺዎች የውበት መጠበቂያ ምርት ማስታወቂያዎች ከእውነታው የራቀ ውበት እንደሚያጎናጽፉ ተደርገው ይቀርባሉ ይላሉ። በአንዳንድ የእስያ ሃገራት ቆዳን የሚያነጡ ምርቶችም ለገበያ ይውላሉ። ከእነዚህ ምርጫዎች መካከል የሚፈልጉትን ዕቃ ይምረጡና እንዴት የጭቆና መሣሪያ እንደሆነ ይመልከቱ። መዋቢያ ቁሳቁስ "ወንዶች ፊታቸውን ሳያስውቡ ቢወጡ ምንም ነገር አይባሉም" ምቾች የሌለው ፋሽን "ሰዎች ለምን እንደሚያደርጓቸው አይገባኝም። ያማሉ፣ አይመቹም ደግሞም ቋሚ የሰውነት በሽታ ያስከትላሉ" ቤት ውስጥ የተዘጋጀ ምግብ "ሴት ልጅ ማብሰያ ክፍል ውስጥ ብቻ ነው መሆን ያለባት የሚለው ሃሳብ ሰልችቶኛል" - ኤማ የቤት ውስጥ ሥራዎች "እኩልነት ከቤት ስለሚጀምር ወንዶች ተነስታችሁ ቤት አፅዱ።" ጡት መያዣ "መዋብ ግዴታዬ አይደለም። ያለእሱ ቆንጆም አዋቂም ነኝ̃።" - ሊዛ ዝነኛ ሰዎችን የማድነቅ ባህል "ሁሉም የቁንጅና ሞዴሎች ሰውነት አንድ ዓይነት ነው፤ ደግሞም ደስተኛ አይመስሉም። ይሰለቻል።"- ዌንዲ ጋብቻ "እንደኔ እንደኔ የቃልኪዳን ቀለበቶች በሴት መብት ተሟጋቾች ዘንድ የስድብ ያህል ናቸው። ምክንያቱም ቀለበት ያደረገች ሴት የሌላ ሰው ንብረት መሆኗን ስለሚያመለክት።" ማቲልድ ማህበራዊ ድረ ገፆች "ለታዳጊ ወጣቶች አዕምሮ ሰላም በጣም አደገኛ ነው። በተለይ ለሴቶች። ምክንያቱም ከእውነታ የራቁና አደገኛ በሆኑ አመለካከቶች ተከበዋል።" - ሮሻን በፆታ የተለዩ መጫወቻዎች "በፆታ የተከፋፈሉ መጫወቻዎች በሙሉ ወንዶችንም ሴቶችንም ልጆች የተወሰኑላቸውን ነገሮችን ብቻ እንዲወዱ ያደርጋሉ።" - አና ተጨማሪ ዕቃ የጭቆና መሣሪያዎች ምንድን ናቸው? 'የፀረ-ነፃነት ቆሻሻ መጣያ' የተሰኘውን አመላከከት ምን እነዳስጀመረው ለማየት የራስዎን መሣሪያ ያጋሩን። በተጨማሪም ማስታወቂያዎቹ ላይ የሚስተዋሉት የሞዴሎች መልክ በብዙ መልኩ ተቀናብሮ የሚቀርብ ሲሆን፤ ሴቶች እራሳቸውን ከሞዴሎቹ ጋር እንዲያነጻጽሩ ይደረጋሉ ይላሉ። የመጀመሪያዎቹ የሊፕስቲክ ተጠቀሚዎች ለፖለቲካ ተሳትፎ ትግል ሲያደርጉ የነበሩ አሜሪካውያኖች እንደሆኑ ይገመታል። ዛሬ ላይ ሴቶች ምንም አይነት የመዋብያ ምርት ሳይጠቀሙ እራሳቸውን ፎቶግራፍ (ሰልፊ) በማንሳት የማሕብረሰቡን አስተሳሰብ እየተጋፈጡ ይገኛሉ።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
253
Content: ሕዳር 24 ቀን 2012 ዓ. ም. ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ጸሐፊው፤ ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2012 ዓ. ም. መቀለ በሚገኘው በአዲሽምድህን ማሪያም ቤተክርሲቲያን ይፈጸማል። መምህር ካሕሳይ በኢትዮጵያ ሬዲዮ እሁድ ፕሮግራም ወጎችን በማቅረብ ይታወቃሉ። በሦስት ቅጽ ከተጻፈው "ኀብረ ብዕር" የተሰኘው መጽሐፍ በተጨማሪ "ብፁአን እነማን ናቸው?"፣ "ምንኩስና በኢትዮጵያ"፣ "ባህል እና ክርስትያናዊ ትውፊት በኢትዮጵያ" እና "ምስጢረ ፊደል ወትርጓሜሁ፤ የፊደል ምስጢር ከነትርጉሙ" የተሰኙ መጻሕፍትም ጽፈዋል። "ኀብረ ብዕር" የወጎች፣ የግጥሞች፣ የሽለላ እና የቦታ ሥያሜዎች ስብስብ ነው። በኢትዮጵያ ሬዲዮ የእሁድ ፕሮግራም፣ ወጎች በማቅረብ የሚታወቁት ደራሲ፣ ጋዜጠኛ እንዲሁም የወግ ጸሐፊ ካሕሳይ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን በሚታተመው "ዜና ቤተክርስትያን" ጋዜጣ ምክትል ዋና አዘጋጅም ነበሩ። • በኦሮምኛና በትግርኛ አፋቸውን የፈቱ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ባለውለታዎች • ለኢትዮጵያዊያን የንባብ ወዳጆች ምርጡ መጽሐፍ የትኛው ነው? ደራሲና ጋዜጠኛ ካሕሳይ፤ በመምህርነት እንዲሁም በርዕሰ መምህርነት ሠርተዋል። በ "ሠርቶ አደር" ጋዜጣ የሐረር ሪፖርተር የነበሩ ሲሆን፤ ከደርግ መውደቅ በኋላ በሐረርጌ ክፍለ አገር በትምህርት መገናኛ ድርጅት በፕሮግራም አዘጋጅነት፣ በአፍሪካ ቀንድ መጽሔት የምሥራቅ ኢትዮጵያ ዘጋቢም ነበሩ። "ዜና ቤተክርስትያን" በተባለው ጋዜጣ በምክትል አዘጋጅነት የሠሩትም እስከ ሕይወታቸው ፍጻሜ ድረስ ነበር። ካሕሳይ ገ/እግዚአብሔር፤ ባደረባቸው ሕመም በጦር ኃይሎች፣ በቤተ ዛታ፣ እንዲሁም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታሎች ህክምናቸውን ቢከታተሉም፤ ስላልተሻላቸው ከነሐሴ መግቢያ ጀምሮ ቤታቸው ከአልጋ ላይ መዋላቸውን የሚቀርቧቸው ሰዎች ገልጸዋል። ደራሲ፣ መምህርና ጋዜጠኛ ካሕሳይ፤ የሦስት ልጆች አባት ነበሩ። • ከብራና ወደ ኮምፒውተር . . . • ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ፡ ያናገሩና ያነጋገሩ ድርሰቶቹ "ካሕሳይ ደፋር ጸሐፊ ነው" ደራሲ ጌታቸው በለጠ ከካሕሳይ ጋር ዘለግ ላለ ጊዜ ይተዋወቃሉ። ከድርሰት ሥራ ባሻገር "አዲስ ዘመን" እና "የዛሬይቱ ኢትዮጵያ" ጋዜጦች ላይ በብዕር ስም በሚጻጻፉበት ዘመን ይተዋወቁ እንደነበር ጌታቸው ያስታውሳል። "ትልቁ የካሕሳይ ጥንካሬ ሁለገብ መሆኑ ነው። በጋዜጠኛነቱም፣ በኢትዮጵያ ባህላዊ ጉዳዮች ላይ፤ በተለይ በሰሜኑ የአገራችን ክፍል ባህል ላይ፤ ከሀይማኖት ጋር በተያያዙ ርዕሰ ጉዳዮችም ደፍረው ከሚጽፉ ጸሐፊዎች መካከል ነው" ሲል ይገልጻቸዋል። ጌታቸው እንደሚለው፤ ደራሲ፣ መምህርና ጋዜጠኛ ካሕሳይ የሚያምኑበትን ነገር ደፍረው ከመናገር፣ የማይስማሙበትን ከመሞገት ወደኋላ አይሉም። እንደምሳሌ የሚጠቅሱት፤ በኢትዮጵያ የምንኩስና ታሪክ ውስጥ ያነሷቸውን ጠንካራ ሀሳቦች ነው። ደራሲያን ማኅበረሰባዊ ጫና፣ ኃይማኖታዊ ጫና እና ፖለቲካዊ ጫናም እንዳለባቸው ጠቅሶ፤ ካሕሳይ ይህንን ማለፋቸው "ከሁኔታዎች በላይ ለህሊናው እና ለሙያው ታማኝ እንደሆነ ያሳያል" ሲል ያስረዳል። • የ2010 የጥበብ ክራሞት • ተፈጥሮን በብሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ "የትኛውንም ጉዳይ ከብሔርም ሆነ ከሀይማኖት ጋር ሳይፈርጁ እውነት ብቻ ይዘው ይሄዳሉ" ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፤ ካሕሳይ ገብረእግዚአብሔርን፤ በብዕር ስም ለኢትዮጵያ ሬዲዮ እሁድ ጠዋት ፕሮግራም ጅግጅጋ ሆነው ሲያቀርቡ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ እንደሚያስታውሳቸው ገልጾ፤ በኋላም ወደ ቤተ ክህነት መጥተው በቅርበት አብረው መሥራታቸውን ይናገራል። ቤተ ክህነት ውስጥ የ "ዜና ቤተክርስትያን" ጋዜጣ ምክትል አዘጋጅ ሆነው እንዳገለገሉም ያስታውሳል። ዲ/ን ዳንኤል፤...\nThe previous content can be summarized as follows:
የደራሲ፣ መምህርና ጋዜጠኛ ካሕሳይ ገብረእግዚአብሔር ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ተፈፅሟል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
397
የጎንጂ ቆለላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ደመቀ መላኩ እንደተናገሩት ግለሰቦቹ ጥቃቱ በተፈፀመበት ቀን ጥዋት በአዲስዓለም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለተማሪዎች መረጃ ሰጥተው፤ ለጥናት የሚያስፈልገውን የምርምር ናሙና ሽንትና ሰገራ መሆኑን አስረድተው ከተመረጡ ልጆች ናሙናዎችን በመውሰድ ላይ ነበሩ። ዕለቱም የአዲስ ዓለም ገበያ ቀን ሲሆን ት/ቤቱም በዚያው አቅራቢያ ይገኛል። • አቶ ታደሰ ካሳ፡ "…ወሎዬ ነኝ፤ መታወቂያዬም አማራ የሚል ነው" • ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፡ በሚያውቋቸው ሰዎች አንደበት ዋና አስተዳዳሪ እንደሚናገሩት "በተሳሳተ መልኩ ልጆቻችን የጤና ክትባት እየተሰጣቸው ነው፣ እየተመረዙብን ነው፣ ሊገደሉብን ነው" በማለት ቁጥራቸው በርከት ያሉ ግለሰቦች ወደ ትምህርት ቤት አምርተዋል። በወቅቱ የነበሩ የትምህርት ቤቱ ጥበቃዎችም ከቁጥጥራቸው ውጭ በመሆኑ በአካባቢው በነበሩ ጥቂት ፖሊሶች ታግዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ በመወሰድ ላይ ሳሉ በወረዳው በሚገኝ አዲስ ዓለም የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አቅራቢያ መናሃሪያ አካባቢ ጥቃቱ እንደደረሰባቸው አቶ ደመቀ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ዋና አስተዳዳሪው ስለ ግለሰቦቹ ማንነትም አስመልክቶ እንደገለፁት አንዱ ግለሰብ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለሶስተኛው ዲግሪ ጥናት ወደ ቦታው ያመራ ሲሆን፣ ሌላኛው በሜጫ ወረዳ በሚገኝ ጤና ጣቢያ የሚሰራ የጤና መኮንን ናቸው። የወረዳው የጤና ባለሙያም ጉዳት ደርሶበት በአካባቢው የጤና ተቋም ህክምና እየተደረገለት እንደሆነ አስተዳዳሪው ይናገራሉ። የወረዳው የኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ አንተነህ በላይ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም ባህር ዳር ክትባት ሲሰጡ ሞቱ በሚል በተናፈሰ ወሬ ምክንያት መኪና መሰባበርና በሰዎችም ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውሰው አካባቢው ለባህርዳር ቅርብ በመሆኑ ይሄው መረጃ በመናፈሱ ጥቃቱ ሊፈፀም እንደቻለ ያስረዳሉ። "ግለሰቦቹ ደብዳቤ ቢይዙም ወረዳውን አላሳወቁም" የሚሉት ኃላፊው ከሁለት ት/ቤት ናሙና ለመሰብሰብ ወረዳውን ጤና ፅ/ቤት እንደጠየቁና ደብዳቤ ተፅፎላቸው ቀጥታ ወደ ት/ቤት እንደሄዱ ይናገራሉ። በድንጋይና በዱላ በደረሰባቸው አሰቃቂ ጥቃት ህይወታቸው ወዲያው ማለፉን ኃላፊው አስረድተዋል። • ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፡ በሚያውቋቸው ሰዎች አንደበት • ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር የፍቅር ግንኙነት አለዎት? ጥቃቱ የተፈፀመው ከቀኑ 7፡30 ገደማ ሲሆን የፀጥታ ኃይሎች 10፡30 ገደማ ሁኔታውን ማረጋጋት እንደተቻለ ገልፀዋል። ግለሰቦቹ የአካባቢው ተወላጆች በመሆናቸው ማህበረሰቡ ፀፀት እንደተሰማው ገልፀው "እጃችንን በእጃችን ቆረጥን፤ አገር የሚጠቅሙ ምሁራንን አጣን!" በሚል በድርጊቱ የተጠረጠሩ ግለሰቦችን አጋልጦ መስጠት የጀመረውም ራሱ ህብረተሰቡ እንደሆነ ባለሙያው ይናገራሉ። በተጨማሪም የአካባቢው ተወላጅ የሆኑና ቤተክርስቲያን ለማሰራት ድጋፍ እያደሩ የነበሩ ግለሰቦችም መኪናቸው የተመራማሪዎቹ ንብረት ነው በሚል ጥርጣሬ ጥቃት ቢሞከርባቸውም፤ በአካባቢው ይታወቁ ስለነበር ከጥቃት ሊድኑ እንደቻሉ የወረዳው አስተዳዳሪ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ይሁን እንጂ መኪናቸውን እንደተቃጠለ ዋና አስተዳዳሪው ጨምረው ተናግረዋል። በጥቃቱ እጃቸው አለበት የተባሉ 27 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው የማጣራት ስራው እየተካሄደ ይገኛል ብለዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
በምዕራብ ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ ተመራማሪዎች በደቦ ጥቃት ሕይወታቸው አለፈ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
356
Doc to summarize: የ27 ዓመቷ ሉሲ ዊይላንድ የማህበራዊ ሚዲያንም በመጠቀም የማህፀን ካንሰር በሽታ ጋር እንዴት እየታገለች እንዳለችም በተደጋጋሚ ትፅፍ እንደነበር ፍርድ ቤቱ ገልጿል። ፖሊስ ጨምሮ እንደገለፀውም የገንዘብ እርዳታንም ለመጠየቅ የህዝቡን ዕምነትም ጥያቄ ውስጥ ከታዋለች ብሏል። ለእስር የበቃችውም በአንድ ግለሰብ ጥቆማም እንደሆነ ተገልጿል። •አምነስቲ ጠበቃ ሔኖክ አክሊሉና ሚካኤል መላክ እንዲለቀቁ ጠየቀ •"የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በኢንስታግራም ላይ በለጠፈችው ፎቶ ሉሲ ዊይላንድ የኦክስጅን ጭምብልን ጨምሮ በተለያዩ የህክምና ቁሳቁስ ተከባ ታይታለች። በሌሎች ፎቶዎችም ላይ በህክምና ቦታ ላይ ፀጉሯ ሙሉ በሙሉ ተላጭቶ የሚሰሟትን ስሜቶችም አጋርታለች። "ከመጠን ያለፈ ድካም ይሰማኛል፤ እንደተለመደው ድጋፋችሁን ለምትሰጡኝ ሁሉ አመሰግናለሁ" ብላለች። በአንዳንድ ፎቶዎቿ ላይ የሚታየው የህይወት አጋሯ ስለማጭበርበሯ ይወቅ አይወቅ ግልፅ አይደለም ተብሏል። ጉዳዩን በዋነኝነት የያዘው መርማሪ ክሪስ ላውሰን ለሪፖርተሮች ሐሙስ እለት እንደተናገረው " በጣም አሳዛኝ ነው። በማህበረሰባችን የሚገኙ ትክክለኛ ታማሚዎችና እሷን የረዷት ናቸው በዚህ ወንጀል ተጠቂ የሆኑት" ብለዋል። ጥርጣሬዎች የተነሱት የማህበረሰቡ አባላት እርስ በርስ የሚጣረሱ ነገሮችን ከሰሙ በኋላ መሆኑን ኤቢሲ የተባለው የሚዲያ ወኪል ዘግቧል። ሉሲ ዊይላንድ ዋስትናዋን ባትከለከልም ፓስፖርቷ እንደተወሰደባት ተገልጿል። ፍርድ ቤቱ ለታህሳስ ቀጠሮ ሰጥቷታል። ጎ ፈንድ ሚ ተብሎ የሚታወቀው ድረ ገፅ ምርመራውን እንደሚያግዙ ገልፀው ገንዘቡም ለለጋሾቹ እንደሚመለስ ገልፀዋል። \nSummary in the same language as the doc:
በአውስትራሊያ የምትገኝ አንዲት ሴት ካንሰር ታምሜያለሁ ብላ በማጭበርበር እርዳታ ከሚያሰባስብ ድረገፅ 55 ሺ ዶላር በመቀበሏ ክስ ተመስርቶባታል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
201
Content: ሬይና ሜ ናሲኖ ከጨቅላ ልጇ ሪቨር ጋር ጨቅላዋ የሶስት ወር ዕድሜ ያላት ስትሆን እናቷ "ከልጄ ጋር አትለያዩኝ" ብላ ብትማፀንም ሰሚ አላገኘችም ተብሏል። የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነችው እናት ሬይና ማኤ ናሲኖ በቁጥጥር ስር በዋለችበትም ወቅት ነፍሰ ጡር መሆኗን አላወቀችም ነበር። በመዲናዋ ማኒላ በቁጥጥር ስር ስትውልም ፖሊስ በድንገተኛ ሁኔታ በምሽት ሲሆን ከሷም ጋር የነበሩ ሁለት የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችም እንዲሁ ለእስር ተዳርገዋል። በእስርም ላይ እያለች ነው የ23 አመቷ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቿ ነፍሰ ጡር መሆኗን ያወቀችው። ልጇንም ከተገላገለች በኋላ በእስር ላይ እያለሽ ማሳደግ አትችይምም ተብላ አንድ ወር አለፍ እንዳለት ነው ሪቨር የሚል ስም የሰጠቻት ህፃኗን የተነጠቀችው። ሁለት ወርም ሳይሞላት የህፃኗ ህይወት ማለፍም በእስር ላይ ያሉ እናቶች አያያዝ ላይ ከፍተኛ ውግዘትንም ከማስከተልም በተጨማሪ የፍትህ ስርአቱ ላይ ከፍተኛ ጥያቄን ፈጥሯል። ሬይና ማኤ የከተማ ድህነትን ለመዋጋት ከሚሰራው ካዳማይ ከተባለው ቡድን ጋር የምትሰራ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ናት። ከአቻ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ጋር በቁጥጥር ስር በዋለችበት ወቅት ህገ ወጥ መሳሪያ ይዛችኋል በሚል ሲሆን ሶስቱም ክደዋል። የመብት ተሟጋቾቹ እንደሚሉት ግራ ዘመም የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን ለማንበርከክ በመንግሥት የተወጠነ ሴራ ነው ይላሉ። ምንም እንኳን በእስር ላይ ሆኖ ልጅ መውለድ ፈታኝ ቢሆንም እናትነትን በደስታ እንደተቀበለችው ጠበቃዋ ጆሳሊ ዴይንላ ይናገራሉ። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ ስጋት የፈጠረባት እናት እንዲሁም የፊሊፒንስ ብሔራዊ የጠበቆች ማህበር እንድትለቀቅ የጠየቁ ሲሆን እሷን ጨምሮ 22 የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ፍርድ ቤት ወስኖ ነበር። ሆኖም በኋላ ውሳኔው ተቀልብሶ ከልጇ ጋር እስር ቤት እንድትቆይ ተወሰነ። በፊሊፒንስ ህግ መሰረት በእስር ቤት የተወለዱ ህፃናት ከእናቶቻቸው ጋር መቆየት የሚችሉት አንድ ወር ብቻ በመሆኑም ከልጇ እንድትለያይ ተወሰነ። ከልጇ እንዳይለዩዋት ብትማፀንም ሰሚ አላገኘችም። ህፃኗም በአያቷ እንክብካቤ ስር እንድትሆን ተወሰነ። የህፃኗ የጤንነት ሁኔታም ከቀን ወደቀን እያሽቆለቆለ የመጣ ሲሆን በከፍተኛ ተቅማጥ ትሰቃይ ነበር። ሆስፒታልም ስትገባ የሳንባ ምች እንደተጠቃችም ታወቀ፤ ህክምና ቢደረግላትም ሁኔታዋ ከፍቶ ህይወቷ አልፏል። ጨቅላዋ ህይወቷ ከማለፉ በፊትም ልጇን እንድትጎበኝ ብትማፀንም ጥያቄዋ ተቀባይነት ሳያገኝም ቀረ፤ ልጇንም ሳታይ ቀረች። በርካታ እስረኞች ልጆቻቸውን እንዲጠይቁ በሚፈቀድላቸው ሁኔታ የሷ እስር ፖለቲካዊ ስለሆነ ያልተፈቀደላት በሚልም በርካቶች ቁጣቸውን ወደ ማህበራዊ ሚዲያ ወስደውታል። ለቀብሯም ሆነ ለኃዘንም ከእስር ቤት እንድትወጣ የተፈቀደላት ለሶስት ሰዓታት ብቻ ነው። \nThe previous content can be summarized as follows:
በፊሊፒንስ በእስር ላይ ያለችው ፊሊፒናዊ እናት ጋር በግድ የተለያየችው ጨቅላ ህፃን መሞት በርካቶችን አስደንግጧል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
330
አንዳንድ ጊዜ ፈጠራዎችን ራሳቸውን በሙሉ አቅማቸው ለመጠቀም ሌላ ፈጠራ ያስፈልጋቸዋል። የአቪየሽን ኢንዱስትሪ ታሪክ የሚጀምረው በአውሮፓውያኑ 1935 ላይ ወደ ኋላ ተጉዞ ከገዳይ ጨረር መፈብረክ ወይም ከመሞከር ነው። በእንግሊዝ ጦር ሚኒስቴር ውስጥ ከናዚ ጀርመን የቴክኖሎጂ እሽቅድምድም ጋር ወደኋላ የመቅረት ስጋት ነበር። የዛን ጊዜ የገዳይ ጨረር ሃሳብ መስጧቸው ነበር፣ ይህንን ሃሳብ ይዞ ማዳበር ለቻለ የ1000 ፓውንድ ሽልማት አዘጋጁ፤ ነገር ግን ማንም ብቅ አላለም። እንዲህ አይነት ተግባራዊ ጥናቶችን በገንዘብ መደጎም ያስፈልግ ይሆን? የገዳይ ጨረር ሃሳብ ራሱ ምን ያህል ርቀት ያስኬዳል? ሃሪ ግሪንዴል ማቲያስ በ1923 ገዳይ ጨረር እየተባለ የሚታወቀውን የፈጠረ ነበር፤ ነገር ግን የፈጠራ ስራውን የብሪታኒያ መንግስት እንዲገዛው ማሳመን አልቻለም። ይህንኑ ሃሳብ ለሬዲዮ ጣቢያ ምርምር ሰራተኛው ሮበርት ዋትሰን ዋት እንደዋዛ ሹክ አሉት። ዋትም ለስራ ባልደረባው ስኪፕ ዊልኪንስ የሒሳብ ቀመር ጥያቄ አቀረበለት። "ምናልባት፣እንደው ምናልባት ከመሬት 1 ኪሎ ሜትር ከፍ ብሎ በ37 ዲግሪ ሴንትግሬድ የሚሞቅ 4 ሊትር ያህል ውሃ ቢኖርህና አንተ ግን በ 40.5 ዲግሪ ሴንትግሬድ ያህል ማፍላት ብትፈልግ ከ 5 ኪሎ ሜትር ላይ ምን ያህል የሬዲዮ ፍሪኬዌንሲ ያስፈልግሃል?" ነበር ጥያቄው። መልካም አጋጣሚ ስኪፕ ዊልኪንስ ሞኝ አልነበረም። 4 ሊትር ውሃ በአንድ ጎልማሳ ውስጥ ያለ የደም መጠን ያህል መሆኑን ያውቃል። 37 ዲግሪ ሴንትግሬድ ደግሞ የአንድ ጤናማ ሰው የሙቀት መጠን ነው። 40.5 ደግሞ ህይወትን ሊያሳጣ ወይም ራሳችንን እንድንስት ማድረግ የሚችል የሙቀት መጠን ነው። በአውሮፕላን አብራሪው ክፍል ቢኖሩም ሁኔታው ተመሳሳይ ነው የሚሆነው። ስለዚህ ዊልኪንስ እና ዋትሰን ዋት ተግባብተዋል፤ ወዲያውም በጣም ብዙ ኃይል ይወስዳል በማለት ገዳይ ጨረሩ ተስፋ እንደሌለው ተስማሙ። ነገር ግን ሌላ መልካም እድል ታይቷቸዋል። የጦር ሚኒስቴሩ በእርግጠኝነት በዚህ ምርምር ላይ ሊያውለው የሚችለው ገንዘብ እንዳለው ያውቃሉ። ዋትሰን ዋት እና ዊልኪንስ ሌላ ገንዘቡን የሚያወጡበት መንገድ ይጠቁሙ ይሆን? ዊልኪንስ ከግምት ውስጥ አስገብቶታል። የራዲዮ ሞገድን በመጠቀም አውሮፕላኑ እይታ ውስጥ ሳይገባ መምጣቱን ማወቅ እንደሚችል ሃሳብ አቀረበ። ዋት በአየር ሃይል ውስጥ በቅርቡ ለተቋቋመው ሳይንሳዊ ጥናቶችን ለሚያየው ኮሚቴ ማስታወሻ ፃፈ። እንዲህ ያለው ሃሳብን ተቀብለው ለማስተናገድ ይፈቅዱ ይሆን? በርግጥም ይፈቅዳሉ። ስኪፕ ዊልኪንስ የገለፀው ነገር ዛሬ ራዳር ብለን የምንጠራው ሆነ። ሮበርት ቡድሪ አለምን ስለቀየሩ የፈጠራ ግኝቶች ባብራራበት መፅሐፉ ጀርመኖች፣ ጃፓኖች እና አሜሪካኖች በተናጠል መስራት መጀመራቸውን አስፍሯል። አስደናቂ ግኝት በ1940 እንግሊዝ የራዳር ማስተላለፊያ ግኝትን በማግኘት ቀዳሚ ሆነች። በናዚ ቦንብ የሚደበደቡት የእንግሊዝ ፋብሪካዎች የራዳር ማስተላለፊያውን ለማምረት ስለተቸገሩ የአሜሪካ ፋብሪካዎች አመረቱት። ለወራት የእንግሊዝ ባለስልጣናት መሳሪያውን አሜሪካውያን በሌላ ቦታ ያላቸውን ሚስጥር እንዲያካፍሏቸው እንደመደራረደሪያ ተጠቀሙበት። ከዛም ዊንስተን ቸርችል ስልጣን ላይ ወጡ፤ በዛ አስቸጋሪ ወቅት ያንን ከባድ ውሳኔ አሳለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዊኒስተን ቸርችል ብሪታኒያ የራዳር ጥናቷን ከአሜሪካ ጋር እንድትጋራ ወሰኑ ያልተጠበቀው ግኝት በማንኛውም ሁኔታ፣ በማያሻማ መልኩ የኤም አይ ቲ ጨረራ ቤተ-ሙከራ (ቀዩ ቤተ-ሙከራ) ውጤታማ ነበር። 10 ኖቤል ሎሬቶችን አፍርቷል። በቤተ ሙከራው የተሰሩት ራዳሮች፣ አውሮፕላኖችን እና ባህር ሰርጓጅ መርከቦችን... \n\nGive me a good title for the article above.
'ገዳይ ጨረር' እንዴት ራዳርን ለመፈብረክ ረዳ?
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
409
መሪዎቹ ከአልጋ ወራሹ ልዑል ሼክ መሃመድ ቢን ዘይድ ጋር በሁለትዮሽ ስምምነቶችና በቀጠናው ጉዳይ መወያየታቸውን እንዲሁም የሁለቱ ሃገራት መሪዎች በመካከላቸው ሰላም እንዲወርድ በማድረጋቸው ልዑሉ የሃገራቸውን ከፍተኛ ሜዳልያ እንደሰጧቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም አረጋ በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል። •ኢትዮጵያ በዱቤ ተጨማሪ ነዳጅ ከሳኡዲ አረቢያ ጠየቀች •"ኢህአዴግ ተዳክሟል ብላችሁ እንዳትሳሳቱ" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በጉዞ በተጨናነቀው አጭር የስልጣን ዘመናቸው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን ሁለት ጊዜ እንዲሁም ሳዑዲ አረብያን መጎብኘታቸው ይታወሳል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጉብኝት ተከትሎ የተባበሩት ኤምሬትስ በቀጥታ ወደ ማእከላዊ ባንክ የሚገባ እንዲሁም በውጭ የቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መልክ ለኢትዮጵያ በጥቅሉ 3 ቢሊዮን ዶላር ለመስጠት መስማማቷም ይታወቃል። የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በአጠቃላይ የባህረ ሰላጤው አገራት ከአፍሪካ ቀንድ አገራት ጋር ግንኙነታቸውን እያጣደፉ መሆኑ ምን ያሳያል? በአካባቢው ፖለቲካ ላይስ ምን አይነት ተፅእኖ ያሳድራል? •ዶላር በጥቁር ገበያ ለምን ቀነሰ? •የዲያስፖራው አንድ ዶላር የባህረ ሰላጤው አገራት ፍላጎት ለምን ናረ? በመልክአ ምድር ሲታይ የአፍሪካ ቀንድ ለመካከለኛው ምሥራቅ እጅግ ቅርብ የሚባል ነው። ይህ ሁኔታ አካባቢውን ቁልፍ ቦታ አድርጎታል። ሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የባህረ ሰላጤው የአፍሪካ ቀንድ ቅርምት ፍላጎት እየጋመ መጥቷል። ለምን? በኬል ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር የሆኑት ዶ/ር አወል አሎ ሁለት አካባቢያዊና ዓለም አቀፋዊ ምክንያቶችን ያነሳሉ። በኢራን የሚመራው የሺዓ ሃይማኖታዊ ቀኖና ቡድን እና በሳኡዲ ከሚመራው የሱኒ ጥምረት ጋር ያለው ፖለቲ... Continue the article for another 4000 characters max:
ካዊ ልዩነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰፋ መጥቷል። የዚህ ልዩነት ነጸብራቅ የመን ላይ እየተካሄደ ያለው የውክልና ጦርነት በይበልጥ ይገልጸዋል። እነ ሳኡዲ ኤርትራና ጅቡቲ ወርደው ወደቦችን ሲያለሙ ለሸቀጥ ማራገፊያ ብቻ እንዳልሆነ የሚናገሩት ዶ/ር አወል" አንድ አገር የሌላ አገር ሄዶ ወደብ ሲያለማራ ትልቅ ኢንቨስትመንት ነው። በዚህ አካባቢ ደግሞ የወደብ ልማቶቹ የኮኖሚያዊ ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ እንድምታ አላቸው"ይላሉ። ታዲያ እነዚህ በበርካታ ሪያል ወደብ የተሠራላቸው አገሮች ውለታ ሲጠየቁ እምቢ የሚሉበት እድል እምብዛም እንደሆነ ያመለክታሉ። ከፖለቲካ አንጻር ጫና ውስጥ እንደሚከታቸውም ዶ/ር አወል አክለው ይናገራሉ። ከዚህም ባሻገር ጦርነቱ አድማሱ እየሰፋ መምጣቱና የአካባቢው ፖለቲካ እየተቀየረ መሆኑ የባህረ ሰላጤው የአፍሪካ ቀንድን ቸል እንዲሉት አልሆነም። •የዶክተር ዐብይ አሕመድ 'ፑሽ አፕ' የሪያል ፖለቲካ ዶ/ር አወል በአፍሪካ ቀንድና በባህረ ሰላጤው አገሮች ያለውን ግንኙነት ጥቅል ባሕሪያቸውን በመግለጽ ይጀምራሉ። አብዛኛው የባህረ ሰላጤው አገሮች ሊሰጡ የሚችሉትና አፍሪካ አገሮች የሌላቸው ጥሬ ገንዘብ ነው። ለሶማሊያና ለኤርትራ ቀጥተኛ የሆነ የበጀት ድጎማ እስከማድረግ የደረሱትም ለዚሁ ነው። በምላሹ ታዲያ የባህረ ሰላጤው አገሮች ፍጹማዊ የፖለቲካ ታማኝነት መጠበቃቸው አልቀረም። ለዚህም ነው ግንኙነቱ "የሪያል ፖለቲካ" የሚለውን ስያሜ የያዘው። " የባህረ ሰላጤው ፖለቲካ ትራንዛክሽናል ነው" የሚሉት ዶ/ር አወል ግንኙነቱ ከዲፕሎማሲ ይልቅ ይሄን አድርጌልኻለሁና ያንን አድርግልኝ በሚል የገንዘብ ውለታ መቀፍደዱ የራሱ አሉታዊ ጎን እንደሚኖረው አልሸሸጉም። የአፍሪካ ቀንድ አገሮች ከዚህ ግንኙነት ምን ያተርፋሉ? ምን ያጣሉ የሚለው ጥያቄም የሚመለሰው በዚሁ የግንኙነት መርህ ነው። ሁለቱም ወገኖች አገራዊ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ዘላቂ ግንኙነትን ካስቀደሙ ሁለቱም ወገኖች ይጠቀማሉ። ነገር ግን የአፍሪካ ቀንድ አገራት ፖለቲካዊ ተቋማት ያለባቸው ድክመት ሲታይና የባህረ ሰላጤ አገራት ላይ ያለው የፖለቲካ ባህል ሲታይ የሕዝቦቻቸውን ጥቅም የሚያስጠብቅ ግንኙነት ላይሆን እንደሚችል ምሁሩ ይገምታሉ። ያም ኾኖ ግንኙነቱ አሉታዊ ነው ብለው አይደመድሙም። "አዲስ ግንኙነት (ኢንጌጅመነት) ነው፤ ገና ጊዜ ወስዶ ማየት ያስፈልጋል።" ይላሉ። የተባበሩት ኤምሬትስ አዲስ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ? በለንደን የሚገኙት ኤርትራዊው የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አብዱራህማን ሰኢድ ከባህረ ሰላጤው አገራት አንዷ የሆነችው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ካለፉት ጥቂት ጊዜአት ወዲህ አዲስ የውጭ ሃገር ፖሊሲ እየተከተለች መሆኗንና በዚህም ባለችበት አካባቢ ከፖለቲካ ገለልተኝነት ወደ ፖለቲካዊ ተሳትፎ እየመጣች መሆኑን በቀዳሚነት ይጠቅሳሉ። ቀጥለውም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አገራት ከሳኡዲ አረብያ ጋር በመሆን የመን ውስጥ እያካሄዱት ያለውን ጦርነት፣ ኤምሬቶቹ እንደ ኤርትራ ባሉ የአፍሪካ ቀንድ አገራት የባህር ሃይል ጣቢያ መገንባትን በማሳያነት ያነሳሉ። እሳቸው እንደሚሉት የእነዚህ የባህረ ሰላጤው ቡድን አገራት በሌላኛው ወገን ካለው ኢራንና ኳታር ምድብ አገራት ጋር ከፍተኛ እሰጥ አገባና የፖለቲካ ተፅእኖ መገፋፋት ላይ መሆናቸው ወሳኝ ሁነት ነው። "ከእነዚህ አገራት ጋር የሚፈጠር ወታደራዊ ግንኙነት አደጋ ይኖረዋል።አደጋው እነዚህ አገራት ወደ ጦርነት ሲገቡ የአፍሪካ ቀንድ አገራትም በተዘዋዋሪ ጦርነቱ ውስጥ መግባታቸው ነው" በማለት ወታደርም ባትልክ በየመን ጦርነት የኤርትራ እጅ አዙር ተሳትፎን በምሳሌነት ይጠቅሳሉ። ይህን የባህረ ሰላጤው አገራት የፖለቲካ ፍትጊያ ታሳቢ በማድረግ ለአፍሪካ ቀንድ አገራት ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
589
''ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ'' የተባለለትና አሜሪካ በኢራን ላይ የተጣለችው ማዕቀብ ተግባራዊ ሊደረግ ነው\nየትራምፕ አስተዳደርን የተቃወሙ ኢራናውያን በቀድሞ የአሜሪካን ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል ከሶስት ዓመታት በፊት አሜሪካ እና ኢራን ያደረጉትን የኒውክሌር ስምምነት ተከትሎ ተነስተው የነበሩት ማዕቀቦች እንደገና ተግባራዊ እንዲደረጉ የትራምፕ አስተዳደር እየሠራ ነው። ይህ የባንክ፣ ነዳጅ እና የመርከብ ትራንስፖርት አገልግሎትን የሚመለከተው ማዕቀብ ኢራን እና የንግድ አጋሮቿ ጭምር ላይ ያነጣጠረ ነው። በትራምፕ አስተዳደር የተበሳጩ በርካታ ኢራናውያን ''ሞት ለ አሜሪካ'' የሚሉ መፈክሮችን በአደባባይ ሲያሰሙ ነበር። • ኢራን አሜሪካ ማዕቀብ እጥላለሁ ማለቷን አወገዘች • ኢራን አሜሪካ ዳግም የጣለችውን ማዕቀብ አወገዘች የኢራን የጦር ኃይልም የሃገሪቱን የመከላከያ ብቃት ለማስመስከር ሰኞና ማክሰኞ አየር ኃይሉ ልምምዶችን ያደርጋል ሲል ተሰምቷል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ''ኢራን ላይ የሚጣለው ማዕቀብ በጣም ጠንካራ ነው። እስካሁን ከጣልናቸው ማዕቀቦች ሁሉ ጠንካራው ነው። ኢራን የምትሆነውን አብረን እናያለን፤ የማረጋግጥላችሁ ግን አካሄዳቸው ጥሩ አይደለም።'' ብለው ነበር። የትራምፕ አስተዳደር ኢራን የሳይበር ጥቃቶችን፣ የሚሳዔል ሙከራዎችን እና በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ሚሊሻዎችን እና የሽብር ቡድኖችን መደገፍ ማቆም አለባት ይላል። ይህ በኢራን ላይ የተጣለው ማዕቀብ በሃገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ተጽእኖ እንደሚኖረው ታምኖበታል። ከ70 በላይ ግለሰቦች፣ ድርጅቶች፣ መርከቦች እና አውሮፕላኖች በማዕቀቡ ዝርዝር ውስጥ ይካተታሉ። ማዕቀቡ የሃገሪቱን ዋነኛ ባንኮች፣ ነዳጅ ላኪ ኩባንያዎች እና የመርከብ ትራንስፖርት ኩባንያዎችን ዒላማ አድርጓል። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዎ ከ100 በላይ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ማዕቀቡን ተከትሎ ራሳቸውን ከኢራን አግልለዋል ብለዋል። ፖምፔዎ ጨምረው እንደተናገሩት ኢራን የምትልከው የነዳጅ ብዛት በቀን በአንድ ሚሊዮን በርሜል ቀንሷል። • እንግሊዝ፦ 'ከኢራን ጎን ነኝ' • ትራምፕ፡ የኢራን የኑክሊዬር ስምምነትን አቋርጣለሁ እንግሊዝ፣ ጀርመን እና ፈረንሳይ ማዕቀቡን ተቃውመዋል። ሃገራቱ ከኢራን ጋር ህጋዊ ንግድ መፈጸም የሚፈልጉ አውሮጳዊ ኩባንያዎች የአሜሪካ ማዕቀብ ተጽዕኖ እንዳያሳድርባቸው የተለያዩ የክፍያ ስርዓቶችን እንደሚዘረጉ ቃል ገብተዋል። የትራምፕ አስተዳደር በስም ያልጠቀሳቸው ሰምንት ወዳጅ ሃገራት ከኢራን ነዳጅ እንዲያስገቡ ፈቀዷል። ተንታኞች ከእነዚህ አገራት መካከል ጣሊያን፣ ቻይና፣ ህንድ፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ቱርክና ጃፓን ይገኙበታል ይላሉ። \n\ntl;dr:
''ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ'' የተባለለት ማዕቀብ በነዳጅ ሃብቷ በበለጸገችው ኢራን ላይ ተግባራዊ ሊደረግ ነው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
289
Doc to summarize: ነገር ግን በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች ተከስቶ መጠነ-ሰፊ ቀውሶችን እያስከተለ ያለውን ግጭት በገዳ ስርዓት መፍታት ያልተቻለው በቁጥር ብዛት ያላቸው የታጠቁ ሃይሎችና ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች ስላሉበት አስቸጋሪ እንዳደረገው አባገዳዎች ይናገራሉ። በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መካከል በተከሰተው ግጭት የብዙ ዜጎች ሕይወት ማለፉንና ከ 600 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች መፈናቀላቸው የሚታወስ ነው። ግጭቱ ከሐረርጌ ጀምሮ እስከ ቦረና የዘለቀና ድንበር አካባቢ ያሉ ሰዎችንም ለከፋ ችግር የዳረገ ነው። በቦረናና በሞያሌ የድንበር ግጭት እየከፋና በፀጥታ ኃይሎች በንፁሃን ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለው ችግር እያሳሰባቸውም እንደሆነ የቦረናው አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ ገልፀዋል። ባለፈው ሐሙስ በቦረና ኦሮሞና በገሪ ሶማሌ መካከል በተፈጠረው ግጭት የሰው ሕይወት እንዳለፈና አሁንም ችግሩ አሳሳቢ እንደሆነ አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ ጨምረው ይናገራሉ። "የገዳ ስርዓትን ተጠቅመን ህዝቡን እንዳናስታርቅ ያለው የፀጥታ ኃይል እክል ፈጥሮብናል። የገዳ ስርዓት በኦሮሞ ባለው በእርስ በርስ ግጭት ብቻ ሳይወሰን ከሌሎች ክልሎችም ጋር የሚከሰቱ ግጭቶችን መፍታት ይችላል። እሱን ግን ተግባራዊ ማድረግ አልቻልንም"ብለዋል። የገዳ ስርዓት በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ለምን መፍትሔ ማምጣት አልቻለም? አባ ገዳው ስለድንበር ችግሩ ሲናገሩ ከፍተኛ ግጭቶች ለውይይት እንዳይቀመጡ እንዳደረጋቸውና የችግሩ መጠን ከአቅማቸው በላይ መለጠጡን ነው። ''ለብዙ ዘመናት ሕዝቦችን በገዳ ስርዓት እያስታረቅን እንደቤተሰብ እንዲኖሩ በማድረግ ዛሬ ደርሰናል። በግጭቱ ያለው የፀጥታ ኃይል በዘመናዊ መሳሪያ የተደገፈ ስለሆነ ከአቅማችን በላይ ሆኗል" በማለት ይናገራሉ። የገዳ ስርዓት ዘመንን ተሻግሮ ለዓለም ባበረከተው ሥርዓት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣የሳይንስ እና የባህል ተቋም በማይዳሰሱ ቅርስነት ተመዝግቧል። የኦሮሞ ሕዝብ ለገዳ ስርዓት ትልቅ ክብር እንዳለው የሚናገሩት አባ ገዳ ኦሮሞዎችም የገዳ ውሳኔዎችንም እንደሚያከብሩ ይናገራሉ። ይህም ቢሆን ግን ከኦሮሚያ ክልል አልፎ የገዳ ውሳኔ በሀገሪቷ የፖለቲካ ውሳኔ ምን አይነት ተፅፅኖ ሊያሳርፍ ይችላል ወይም ተቀባይነቱ ምን ድረስ ነው የሚለው ጥያቄ አሳሳቢም እንደሆነ አባ ገዳው ያስረዳሉ። በሚፈለገው ደረጃ ባይሆንም በኦሮሚያ ውስጥ ለሚፈጠሩት ችግሮች ግን ሰላምና መረጋጋት እንዲፈጠር ለማድረግ እየሰሩ እንዳሉ አባ ኩራ ጃርሶ ይናገራሉ። "በገዳ ስርዓት የሚተዳደረውን የኦሮሞን ሕዝብና በሀገሪቷ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ እንዴት ማስታረቅ እንደምንችል፤ ይህ ስርዓት ግንባር ቀደም ሚና እንዲጫወት ለማድረግ ስራችን ይቀጥላል" ብለዋል። የኦሮሞን ታሪክና የገዳ ስርዓት ታሪክ ተማራማሪ የሆኑት ዶር ቦኩ የኦሮሞ ሕዝብ ግጭቶችን የሚፈታበት ሁለት መንገዶች ሲኖሩ እነዚህም መከላከል (ፕሪ ኤምፕቲቭ ሜዠር ) እና ማቋቋም (ሚቲጌሺን ሜዠር) እንደሚባሉ ይገልፃሉ። በዚህም መሰረት ቂም በመያዝ አብሮ አይኖርም በሚልም እሳቤ በማስታረቅ ለግጭቶች ዘለቄታዊ መፍትሄ ማግኘት ይቻላል ብሎ የሚያምን ስርአት እንዳለው ዶ/ር ቦኩ ይናገራሉ። ገዳ በብቃት የማስተዳደር አቅሙን ማግኘት አለበት ብለው የሚያምኑት ዶ/ር ቦኩ ከተለያዩ የመንግስትም ሆነ ከፖለቲካ ጫና የገዳ ስርዓት ነፃ ሊሆን እንደሚገባ ይናገራሉ። "ሕዝብን ማወያየትም የገዳ ሚና ነው። ሰላምን ለማምጣት ሕዝቡ ገዳን መስማት አለበት''ብለዋል። \nSummary in the same language as the doc:
የገዳ ስርዓት የኦሮሞ ሕዝብ ማንኛውንም ማህበራዊና ፖለቲካዊ ችግሮችን ሲፈታበት የኖረ ሥርዓት እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ይጠቅሳሉ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
393
Content: ነገሩ እንዲህ ነው፤ ፔኒናህ ባሃቲ የተሰኘችው ይህች ሴት ነዋሪነቷ በባሕር ዳርቻዋ የሞምባሳ ከተማ ነው። ፔኒናህ የስምንት ልጆች እናት ናት። ነገር ግን ባለቤቷ መሞቱ ኑሮን አክብዶባታል። ይባስ ብሎ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሰውን ከሰው መለየቱ የእሷንም ኑሮ ከድጡ ወደማጡ አድርጎታል። ከዚያ በፊት በየሰዉ ቤት እየተዘዋወረች ልብስ በማጠብ ነበር የልጆቿን አፍ የምታረጥበው። ስምንት ልጆቿ እራት አይቀርብም ወይ እያሉ ሲወትወቷት ግን አንድ መላ ፈየደች። እራት እስኪቀርብ ጋደም በሉ ትላቸውና ብረት ድስት ውስጥ ድንች መሳይ ነገር ትከት ጀመር። በወቅቱ ረሃብ ያንገላታቸው ልጆቿ በሚበስለው 'ድንጋይ' ተዘናግተው እንቅልፍ በቀላሉ ሊወስዳቸው እንዳልቻለ እናት ፔኒናህ ተናግራለች። "'እየዋሸሽን ነው' ሲሉ ወቀሱኝ። እኔ ግን ምንም የማበላቸው ነገር ስላልነበር የማደርገው ጠፋኝ።" የፔኒናህ ጎረቤት የስምንቱን ሕፃናት ለቅሶ ሰምታ ነው ጉዳዩን ለማጣራት ብቅ ያለችው። ይህን ጉድ ያስተዋለች ጎረቤት ናት ጉዳዩን ለመገናኛ ብዙሃን ሹክ ያለችው። የፔኒናህ ታሪክ ኤንቲቪ በተሰኘው የቴሌቪዥን ጣብያ ላይ ከቀረበ በኋላ ኬንያውያን ለእርዳት እጃቸውን ከመዝርጋት አላመነቱም። የሞባይል ስልኳ አስሬ ይንቃጨል ጀመር [በሞባይል ባንኪንግ በሚገባላት እርዳታ] አልፎም ፔኒናህ መፃፍና ማንበብ ስለማትችል በጎረቤቷ ስም በተዘጋጀ የባንክ አካውን ወገኖቿ "አለንልሽ" እያሏት ነው። ያለ ውሃና መብራት ባለሁለት ክፍል ቤት ውስጥ ከስምንት ልጆቿ ጋር የምትኖረው ፔኒናህ የወገኖቿን እርዳታ 'ተዓምር' ስትል ነው የገለፀችው። 'ኬንያዊያን እንዲህ ዓይነት ፍቅር ይለግሱኛል ብዬ አስቤ አላውቅም። ከሁሉ አቅጣጫ ነበር እየደወሉልኝ እንዴት እናግዝሽ ሲሉኝ የነበረው' ብላለች። የኬንያ መንግሥት በኮሮናቫይረስ ምክንያት ከእጅ ወደ አፍ የሆነ ኑሮ እንኳን መምራት ላልቻሉ ዜጎቹ ነፃ የምግብ እርዳታ አቅርቧል። ነገር ግን ይህ እርዳታ ከፔኒናህ ደጃፍ አልደረሰም። የፔኒናህ ባልና የስምንት ልጆቿ አባት ባለፈው ዓመት ነበር በአመፀኛ ወጣቶች ሕይወቱን ያጣው። የፔኒናህ ጎረቤት ወገኖቿንና የኬንያ ቀይ መስቀልን ለእርዳታቸው አመስግናለች። ዕድሜ ለፔኒና አሁን ሞምባሳ ውስጥ ያሉ ራሳቸውን መመገብ ያልቻሉ ኬንያዊያን እርዳታ እየተደረገላቸው ነው። የኬንያ መንግሥት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በሚል ሞምባሳን ጨምሮ ወደ ሌሎች ዋና ዋና ከተሞች መግባትም ሆነ መውጣት ከልክሏል። አልፎም በመላ አገሪቱ ከምሽት 1 ሰዓት እስከ ንጋት 11 ሰዓት የሚቆይ ሰዓት እላፊ ታውጇል። በርካታ ድርጅቶች በራቸውን ዘግተዋል። የተቀሩት ደግሞ በአነስተና ሠራተኛ ለመንቀሳቀስ ተገደዋል። ይህ ደግሞ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ኬንያዊያን ከሥራ ውጪ አድርጓቸዋል። ለኮሮናቫይረስ ምርመራ እንዲሆን ከዓለም ባንክ ወፈር ያለ ዶላር የተቀበለው የአገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ገንዘቡን በሻይ፣ ብስኩትና በሞባይል ካርድ ነው የጨረሰው የሚል ሪፖርት ወጥቷል። ይህ ዜና ከፔኒናህ ታሪክ ጋር መግጠሙ ኬንያዊያንን አስቆጥቷል። ማኅበራዊ ድር-አምባዎች ላይ ገዥውን መንግሥት በወቀሳና ስድብ የጠራረጉትም አልጠፉም። ኬንያ 395 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ያረጋገጠች ሲሆን 17 ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸው አልፏል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ስምንት ልጆቿ ጠኔ ቢበረታባቸው ጊዜ ምግብ እንዲመስላቸው ድንጋይ በብረት ድስት የቀቀለችው ኬንያዊት እናት ጉዳይ አገር ጉድ አስብሏል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
375
Content: በትናንትናው ዕለት ለሰላማዊ ሰልፉ ቅስቀሳ በወጡበት ወቅት "ሁከት ፈጥራችኋል" በሚል በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል አንዱ መሆኑን በባላደራ ምክር ቤት የጉለሌ አስተባባሪ እንዲሁም የሰልፉ አስተባባሪ የሆነው ናትናኤል ያለም ዘውድ ነው። •ነገ በአዲስ አበባ የሚደረግ ሠልፍም ሆነ ስብሰባ የለም-የአዲስ አበባ ፖሊስ •"የለውጥ አመራሩን ሳይረፍድ ከጥፋት መመለስ ይቻላል" እስክንድር ነጋ ናትናኤል በቁጥጥር ስር የዋለው በትናንትናው ዕለት ጥዋት አራት ሰዓት ላይ ፒያሳ አካባቢ ሲሆን፤ ሌሎች ደግሞ ከመኖሪያ ቤታቸው እንዲሁም ከተለያዩ ስፍራዎች ተወስደው ለእስር እንደታደረጉ ናትናኤል ያስረዳል። በተያዙበትም ወቅት እንደሚፈለጉና "ሕገ-ወጥ ቅስቀሳዎችን" እያደረጉ መሆናቸውንና ኃላፊውን ማናገር አለባችሁ ብለው ቢወስዷቸውም ስልካቸውን እንደቀሟቸው ይናገራል። "ሕጋዊ ሰልፍ ነው፤ መንግሥት እውቅና የሰጠው ሰልፍ ነው" ቢሉም ተሰሚነትን እንዳላገኙና "ከላይ ትእዛዝም እስኪመጣ ጠብቁ" መባላቸውን አስረድቷል። ናትናኤል የሰልፉ አስተባባሪ በመሆኑ ለብቻው ተለይቶ እንደተጠየቀና "አዲስ አበባ ፖሊስ ሰልፉን ከልክሎታል፤ ቅስቀሳ ማድረግ አትችልም መባሉን" ያስረዳል። አክሎም አንደኛው መርማሪ "ለአንተ ደህንነት ነው ያሰርንህ፤ ከተለያዩ ቦታ የመጡ ሰዎች በናንተ ሰልፍ መጥራት ተናደው ጉዳት ሊያደርሱባችሁ ስላሰቡ ለእናንተ ደህንነት ነው" እንዳሏቸው ገልፆ "መረጃው ካላችሁና ጉዳት ሊያደርሱ የመጡ ሰዎችን ማሰር አይቀልም ወይ" ብሎ ምላሽ መስጠቱን አስረድቷል። •ከባህር ዳር - አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ዛሬም አልተከፈተም •የጨለቆት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የተዘረፈው ዘውድ ይመለስልኝ እያለች ነው አመሻሽ አራት ሰዓት ላይም "ሰልፍ የሚባል ነገር አለመኖሩንና አርፈው እንዲቀመጡ" ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው መለቀቃቸውን ለቢቢሲ ገልጿል። እሱ ታስሮበት በነበረው ጣይቱ ሆቴል አካባቢ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ወደ ሃያ የሚቆጠሩ ግለሰቦች የነበሩ ሲሆን ጃንሜዳ፣ ፈረንሳይ እና መርካቶ ባሉት ፖሊስ ጣቢያዎች በቁጥር የማያውቃቸው ብዙ አባላቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው የነበረ መሆኑንም አስረድቷል። ናትናኤልን ጨምሮ አብዛኛዎቹ በቁጥጥር ስር ውለው የነበሩት ትናንት ወደ አመሻሹ መፈታታቸውን ጨምሮ ለቢቢቢሲ አስረድቷል። የባላደራ ምክር ቤቱ ህዝባዊ ሰልፉን ለመሰረዝ መገደዱንም ገልጿል። እስክንድር ነጋ በትናንትናው እለት በትዊተር ገፁ እንዳሰፈረው ፖሊስ ባደረገው ክልከላ የተቃውሞ ሰልፉን መሰረዙን አስፍሯል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ የተፈቀደም ሰልፍ ይሁን በሰልፉ የሚዘጉ መንገዶች የሉም የሚለውን ክልከላ ተከትሎም ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ "ለሃገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት ሰልፉን ሰርዟል" ብሏል። የባላደራው ምክር ቤት ከጥቂት ቀናት በፊት በሰጡት መግለጫ ህጋዊ መስፈርቶችን አሟልተው ለአዲስ አበባ መስተዳድር ጥያቄ ማቅረባቸውንና መከልከሉም መፈቀዱም እንዳልተገለፀላቸው ተናግረው የነበሩት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ ነገር ግን ሕጉ እንደተፈቀደ ለማሳወቅ አያስገድድም በማለት "ዝም በማለታቸው እንደተፈቀደልን ይቆጠራል" ብለው ነበር። ህዝባዊ ሰልፉ የተጠራው "ተስፋ የተጣለበት የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ጅምር በመቀልበሱ ነው" ሲሉም በመግለጫቸው አስታውቀው ነበር። ከዚህ በፊት በተለያየ መንገድ ነገሮች እንዲስተካከሉ ድምፃቸውን ማሰማታቸውን፤ ነገር ግን ሰሚ በማጣታቸው ሁለተኛውን የሰላማዊ ትግል ስልት ለመጠቀም መገደዳቸውን ገልፀው ነበር። በዚህም መፍትሄ ካላገኙ በቀጣይ መንግሥትን ወደሚያስገድዱ የሥራ ማቆም እና ሌሎች የትግል ስልቶች ለመግባት እንደሚገደዱም...\nThe previous content can be summarized as follows:
በአዲስ አበባ የባላደራ ምክር ቤት ለጥቅምት 2 ይዞት የነበረው ህዝባዊ ሰልፍ ቅስቀሳ ጋር በተያያዘ አባላቶቻቸው መታሰራቸውን የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት ሊቀመንበር እስክንድር ነጋ ገልጿል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
407
Title: የ87 ዓመቷ አዛውንት በተቆጡ ላሞች ተወግተው ሞቱ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሒላሪ አዳር ሒላሪ ላይ ጥቃት ያደረሱት ወገበ ነጭ የሆኑ የከብት ዝርያዎች ናቸው ተብሏል። ላሞቹ አዛውንቷን ወግተው ከጣሏቸው በኋላ ለመነሳት ሲሞክሩ በተደጋጋሚ እንደወጓቸው ተነግሯል። ጥቃቱ ከደረሰባቸው ስፍራ በአውሮፕላን ወደ ህክምና መስጫ የተወሰዱት ሒላሪ፣ ለሳምንት ያህን ሳይሰሙ ሳይለሙ ቆይተው ሕይወታቸው አልፏል። ላሞቹ እኚህን የእድሜ ባለፀጋ ከማጥቃታቸው አንድ ቀን ቀደም ብሎ ውሻቸውን እያንሸራሸሩ የነበሩ ጥንዶችም ላይ ተመሳሳይ ጥቃት አድርሰዋል። • አሜሪካ ጦሯን ወደ ሳዑዲ ልትልክ ነው ላሞቹን በባለቤትነት የሚያስተዳድሩት 'ሊንቺሜር ሶሳይቲና ሊንቺሜር ኮሚውኒቲ ግሬዚንግ ሲአይሲ' በዚህ ጉዳይ ችሎት ፊት የቀረቡ ሲሆን፤ ላሞቹ እያደረሱ ያለውን ጥቃት ከቁብ ጽፈው እየተከታተሉት እንዳልነበር ለማወቅ ተችሏል። እንደውም ከእለታት በአንዱ ቀን የተከሰተ ድንገተኛ አደጋ አድርገው ነው የወሰዱት። ብራይዮኒ ዲላሞር አዟውንቷ ጥቃት ሲደርስባቸው የተመለከተ ሲሆን፤ አዛውንቷ ራሳቸውን ለማዳን በተንቀሳቀሱ ቁጥር ላሞቹ የበለጠ ቁጡ በመሆን ይወጓቸው እንደነበር መስክሯል። ራቼል ቶምፕሰን በበኩሏ የደረሰባትን ለችሎቱ ስታስረዳ እርሷና ባለቤቷ አዛውንቷ ከመወጋታቸው አንድ ቀን ቀደም ብሎ በእነዚሁ ላሞች ጥቃት እንደደረሰባቸው መስክራለች። ሒላሪ አዳየር ላይ ጥቃት ያደረሱት ወገበ ነጭ የሆኑ የከብት ዝርያዎች ናቸው ተብሏል ባለቤቷም በጉዳቱ መድማት እንደደረሰበት ተናግሮ ላሞቹ "ተቆጥተዋል" ሲል ተናግሯል። ጥንዶቹ አደጋ እንደደረሰባቸው ላሞቹ ወዲያውኑ ወደ ሌላ መኖሪያ ስፍራ የተወሰዱ ሲሆን፣ ያለውን ሁኔታ በቀጣዩ ማለዳ ለመፈተሽ ታቅዶ ነበር ተብሏል። ነገር ግን በነጋታው ጠዋት አዛውንቷ ሒላሪ አዳየርና ውሻቸው ጥቃት ደረሰባቸው። • በመላው ዓለም ከ4 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ያሳተፈው ሰላማዊ ሰልፍ • ግብፃውያን ፕሬዝዳንት አል-ሲሲን በመቃወም ሰልፍ ወጡ ላሞቹን በባለቤትነት የሚያስተዳድሩት በጋራ ባወጡት መግለጫ "በድርጅታችን ውስጥ በጉዳዩ ላይ ኮስተር ያለ ውይይት እያደረግን ነው፤ ከቤተሰቦቹም ጋር ውይይቶች እያካሄድን ነው፤ ከማኅበረሰቡም ጋር ቢሆን የጋራ የግጦሽ ስፍራውን በሚመለከት ወደፊት በሚኖረን ግንኙነት ላይ ምንም አይነት ውሳኔ ከመወሰናችን በፊት እንነጋገራለን" ብለዋል። የአካባቢው ፖሊስ ከፍተኛ ኃላፊ "በአዛውንቷም ላይ ሆነ በጥንዶቹ ላይ ላሞቹ ጥቃት ለመፈፀም ምን እንዳነሳሳቸው ምንም የታወቀ ነገር የለም" ብለዋል። ይህ የሒላሪ አዳየር ሞት፤ ከብቶች በአንዳች ሁኔታ ሲቆጡ ምን ያህል አደገኛ መሆናቸውን ግንዛቤ የፈጠረ ክስተት ነው ሲሉም አክለዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
296
Doc to summarize: ኢትዮጵያን ከአራት አሥርት ዓመታት በላይ የገዙት ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ በ1923 ዓ. ም. የንግሥና ዙፋናቸውን ጫኑ። የእሳቸው ንግሥና ዜና አህጉረ አፍሪካን አልፎ ጃማይካ ደረሰ። ወሬውን የሰሙ የራስ ተፈሪ እምነት ተከታዮች 'ፈጣሪ በሥጋ ተገልጿ፤ ጠባቂያችን ነግሧል' በማለት ወደ ኢትዮጵያ ጎረፉ። • ጃንሆይና ራስ ተፈሪያን ራስ ተፈሪያን 'ጃህ' እያሉ የሚጠሯቸው ጃንሆይ፣ በፈረንጆቹ 1966 ዓ. ም. ወደ ጃማይካ አቀኑ። ሥፍር ቁጥር የሌለው ሰው ተቀበላቸው። ባዩትም ነገር እጅግ ተደነቁ። እሳቸው ወደ ኪንግስተን ባቀኑ ጊዜ የሰማይ ውሃ ዓይንሽን ለአፈር ብሏት የነበረችው ጃማይካ በዝናብ እንደራሰችም ይነገራል። የሬጌ ሙዚቃ ንጉሡ ቦብ ማርሌም በሙዚቃው አፍሪካን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ንጉሡን የመፃኢ ዘመን ተስፋ እና መጠጊያ አድርጎ ይስላቸው ነበር። ለአፍሪካ አንድነት በሠሩት ውለታ ሊታወሱ ይገባል ተብሎ በቅርቡ ሃውልት የቆመላቸው ጃንሆይም ወደ አፍሪካ መመለስ ለሚሻ ጥቁር ይሁን በማለት ሻሸመኔ አካባቢ 200 ሄክታር ገደማ መሬት ለገሱ። የራስ ተፈሪ እምነት ተከታዮች ከደቡባዊ የአፍሪቃ ክፍል እስከ ምዕራቡ ጥግ፤ ከሰሜን እስከ ምስራቅ ይገኛሉ። እንደ ሻሸመኔ ግን ያለ አይመስልም። • ሀሁ አስቆጣሪው ጃማይካዊ መጀመሪያ ላይ 12 ጃማይካዊያን ብቻ ወደ ሻሸመኔ እንዳቀኑ ይነገራል። ኋላ ላይ ግን የትየለሌ ራስ ተፊሪያኖች ጉዟቸውን ወደ ሻሸመኔ አደረጉ። አሁን ላይ ሻሸመኔ ውስጥ በርካታ የራስ ተፈሪ እምነት ተከታይ ጃማይካዊያን ይኖራሉ። አሁን ግን ትኩረቱ ከአራት አሥርት ዓመታት በላይ ከቆዩባት ሻሸመኔ ወደ ሐረር የዞረ ይመስላል። ለምን? ከሻሼ ወደ ሐረር ራስ እዝቄል ኩማ ለበርካታ ዓመታት ኢትዮጵያ ውስጥ የኖረ የራስ ተፈሪያን እምነት ተከታይ ነው። ኢትዯጵያ ውስጥ ወልዶ ከብዷል። ሕይወቱን መሥርቷል። ከሻሸመኔ ወደ ሐረር የሚደረገውን መንፈሳዊ ጉዞ የሚመራው ራስ እዝቄል ኩማ ለራስ ተፈሪያን ማሕበረሰብ ከሻሸመኔ ይልቅ ሐረር የተሻለ ቅርበት እንዳላት ይናገራል። «ልንሆን የሚገባው ሐረር ነው። 'ጃህ'፤ ንጉሳችን የተወለዱበት ሥፍራ ነው። እዚያ ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስትያን አለች። እዚያ ነው እትብታቸው የተቀበረው» ይላል። • ቀራፂው ስለ አፄ ኃይለ ሥላሴ ሐውልት ይናገራል እርግጥ ነው ይህን ጉዞ ለማድረግ ቆርጠው የተነሱ ራስ ተፈሪያኖች ጥቂት እንደሆኑ ራስ እዝቄል አይሸሽግም። መኖሪያቸውን ሐረር ያደረጉ ጃማይካውያን እንዳሉም ይናገራል። «ጉዞው ለኛ ትልቅ ትርጉም አለው። ወደ ሐረር እንድንጓዝ የሚያደርግ መንፈሳዊ ጥሪ ደርሷል። ይህን ጉዞ እኛ ለመጀመር እናስበው እንጂ ጥሪው ለሁሉም የራስ ተፈሪያን እምነት ተከታዮች ነው።» ራስ ኩማ ሐረር ለራስ ተፈሪ እምነት ተከታዮች ያላትን ሥፍራ ሲያስረዳ፤ «እኔ ሁሉም የራስ ተፈሪ እምነት ተከታይ በሕይወት ዘመኑ አንዴ ኤጀርሳ ጎሮን ቢያይ ደስ ይለኛል። የእስልምና እምነት ተከታዮች ወደ መካ እንደሚያቀኑት ሁሉ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ቤተልሔምን ለማየት እንደሚጓጉት ሁሉ እኛም ሐረርን ማየት እንናፍቃለን» ይላል። ኤጀርሳ ጎሮ ላይ ሊገነባ የታሰበው የራስተፈሪያን ቤተክርስትያን ንድፍ ግን ግን የራስ ተፈሪ እምነት ተከታዮች ሐረር ውስጥ እንዴት ያለ ማሕበረሰብ ይሆን ለመመሥረት የሚሹት? ራስ እዝቄል ጉዞው ገና ጅማሮ ላይ ያለ ቢሆንም ልናቋቁም ያሰብነው ማሕበረሰብ ሻሸመኔ ከሚገኘው ለየት ያለ ነው ይላል። «ለሁሉም የራስ ተፊሪያን እምነት ተከታይ የሚሆን ምቹ ሥፍራ እንዲሆን ነው ፍላጎታችን። እዚያ ከሚኖረው ማሕረበሰብ ተነጥለን የመኖር ዕቅድ የለንም። አንድነትን መሠረቱ ያደረገ፤ እርስ በራስ የሚከባበር እና የሚግባባ ማሕበረሰብ...\nSummary in the same language as the doc:
«ወደ አህጉረ አፍሪካ ተመልከቱ! አንድ ጥቁር ይነግሣል፤ ነፃነትም ይሆናል» ጃማይካዊው የመብት ታጋይ ማርከስ ጋርቬይ ነበር ይህን 'የተነበየው'።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
441
Title: ትግራይ፡ የማይካድራ ሰቆቃ በመርማሪ ቡድኑ አባል አንደበት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በማይካድራ የተገደሉ ሰዎች አስክሬን በዚህ መሰል አልጋዎች ሲሰበሰቡ ነበር በኢሰመኮ የምርመራ ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰው በነዋሪዎች ላይ አሰቃቂ ጥቃት ተፈጽሟል። መርመራውን ያካሄደው ቡድን አባል ለቢቢሲ እንደገለጸችው ማይካድራ ከተማ ሲደርሱ በከተማ የሚረብሽ የአስክሬን ጠረን እንደነበር ተናገራች። "በዚህ መሰል የምርመራ ሥራ ላይ ተሳትፎ ሲደረግ በተቻለ መጠን ግላዊ ስሜትን ወደ ጎን በማድረግ ሙያዊ ሥራ ላይ ማተኮር ይጠበቃል" የምትለው ሐይማኖት አሸናፊ፤ በማይካድራ በነበራት ቆይታ ግን "የተፈጸሙት ኢ-ሰብዓዊ ደርጊቶች እንደ አንድ ሰው ስሜትን የሚጎዱ ነገሮች አጋጥመውኛል" ብላለች። በማይካድራ ነዋሪዎች ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ የሆነውን ለማጣራት የሄደው የምርመራ ቡድኑ አባል በመሆን ወደ ስፍራው ያቀናችው ሐይማኖት፤ ወደ ከተማዋ የደረሱት ጥቃቱ ከተፈጸመ ከቀናት በኋላ እንደነበረ ታስረዳለች። ከተማዋ እንደደረሱ በጥቃቱ ወቅት "ንብረት የመዝረፍ እና ማቃጠል በማጋጠሙ አስፓልቱ በሙሉ በቆሻሻ የተሞላ ነበር። የተቃጠሉ እቃዎች በየመንገዱ ተጥለው ይታያሉ። የወዳደቁ ጫማዎች እና አስክሬን የተሰበሰቡባቸው ቃሬዛዎች እዚያም እዚህም ይታያሉ" በማለት ወደ ከተማዋ ለቀናት ተመላልሰው ሪፖርቱን ባጠናቀሩበት ወቅት የተመለከተችውን ታስረዳለች። የመርማሪ ቡድኑ አባላት ወደ ማይካድራ ሲደርሱ ምንም እንኳ በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቀብር የተፈጸመ ቢሆን፤ በከተማዋ ውስጥ ግን "የሚረብሽ የአስክሬን ጠረን ነበር" ትላለች። ተዘዋውረው እንደተመለከቱትም በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎችን ቀብር ያስፈጸሙ ሰዎች በከተማዋ በሚገኘው የአቡነ አረጋዊ ቤተ-ክርስቲያን በርካታ ሰዎችን የቀበሩባቸውን የጅምላ መቃብር እንዳሳይዋቸው ትናገራለች። "በቀብሮቹ ላይ የተሳተፉ ሰዎች እንደነገሩን የተገደሉት ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ስለነበረ፤ ሟቾችን ለመቅበር ቀናት እንደፈጀባቸው ነግረውናል" ትላለች። አምነስቲ ትክክለኛነታቸውን አረጋግጫለሁ ያላቸው ተንቀሳቃሽ ምስሎች በቃሬዛ ወደ ቀብር ስፍራ የሚወሰዱ በርካታ አስከሬኖችን የሚያሳዩ ናቸው። በርካታ ሰዎች በተገደሉባት ከተማ ውስጥ "ከጥቃቱ ያመለጡ ሰዎች እና የዓይን እማኞችን ታሪክን መስማት ከባድ ስሜት ይፈጥራል" የምትለው ሐይማኖት፤ ክስተቱ በነዋሪው ላይ ያስከተለው የሐዘን ድባብ ከባድ ነው በማለት ሁኔታውን ታስረዳለች። ከሁመራ ከተማ በስተደቡብ በ30 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በምትገኘው የማይካድራ ከተማ የትግራይና የአማራ ተወላጆችን ጨምሮ የሌሎችም ብሔር አባላት የሚኖሩባት ሲሆን የነዋሪዎቿ ቁጥርም እስከ 50 ሺህ የሚገመት ነው። ከጥቃቱ በኋላ የደረሰውን ጉዳት ለመመርመር ወደ ስፍራው የተጓዙት ባለሙያዎች በከተማዋ የነበረው የሰዎች እንቅስቃሴ በጣም ቀዝቃዛ እንደነበር ሐይማኖት ትናገራለች። በማይካድራ ከተማ ውስጥ "ብዙ ሰዎች አልነበሩም። አብዛኞቹ ሰዎች ከተማውን ጥለው ወጥተው ነበር። ስንደርስ ከጥቃቱ የተረፉና ከከተማዋ ሸሽተው ቆይተው የተመለሱ ሰዎችን ነበር ያገኘነው" ትላለች። ማይካድራ ከተማ አቅራቢያ ሰፋፊ የንግድ እርሻዎች መኖራቸውን የምትገልጸው ሐይማኖት፤ የእርሻ ሥራው ብዙ የሰው ኃይል ስለሚያስፈልግ ብዙ ወጣት የሆኑ ወንዶች ከተለያዩ ስፍራዎች ወደ ከተማዋ ለሥራ እንደሚጓዙ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚስን ሪፖርት ይጠቅሳል። በተለይ ለወቅታዊው የእርሻ ሥራ ወደ አካባቢው የሚሄዱ ወጣቶች ከአንድ ስፍራ የሚመጡት በአንድ ቦታ የመስፈር ዝንባሌ እንዳላቸውና ነዋሪዎቹም በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች ይገኛሉ። በዚህም "የ'ሳምሪ ሰፈር' የሚባል ቦታ አለ። 'ግንብ ሰፈር' ተብሎ በሚጠራ ቦታ ደግሞ የአማራ ተወላጆች የሚኖሩበት አካባቢ ነው" እንደሆነ ሐይማኖት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
394
ሱዳን፡ "ድንበሩ ወደ ቀደመ ቦታው ተመልሶ ችግሩ በሰላም መፈታት አለበት" የኢትዮጵያ መንግሥት\nበፌደራል መንግሥትና በህወሓት ኃይሎች መካከል ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የተቀሰቀሰው ግጭት ተከትሎ የሱዳን ጦር የኢትያጵያን ድንበር ጥሶ በመግባት መሬት መያዙን ኢትዮጵያና ሱዳን ከዚህ ቀደም የነበራቸውን መልካም ግንኙነት እንዲሻክር ያደረገ መሆኑን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። ኢትዮጵያና ሱዳን በድንበር ጉዳይ የጋራ መፍትሄ ለማበጀት የተፈራረሙትን ስምምነት ሱዳን መጣሷን የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ኮሚሽን አባላት ሰሞኑን ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ላይ አመልክተዋል። ቃል አቀባዩ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ የሱዳን ወታደሮች የኢትዮጵያን መሬት መያዛቸውና በገበሬዎች ላይ ችግር ማድረሳቸው "የሱዳን መንግሥት ፍላጎት አይደለም" ይላሉ። በዚህ አለመግባባት ውስጥ ጥቂት የሱዳን ከፍተኛ አመራሮች ፍላጎት ሊኖራቸው እንደሚችል ተናግረው፤ በአብዛኛው ግን ከድርጊቱ "ከጀርባ ሌላ አካል አለ" ብለዋል። "ከሕግ ውጪ ይህንን ጉዳይ የሚገፉ አሉ ብለን እናምናለን፤ ከኋላ በመሆን በኢትዮጵያና በጎረቤት አገሮቿ መካከል አለመግባበት እንዲፈጠር የሚሰሩ አሉ" የሚሉት አምባሳደር ዲና እነዚ ከጀርባ አሉ የሚሏቸው አካላት እነማን እንደሆኑ ግን ሳይገልጹ አልፈዋል። ኢትዮጵያና ሱዳን እስካሁን ድረስ ተግባብተውበት የቆዩት ድንበር እኤአ 1902 በተካሄደው ስምምነት መሆኑን ያስታወሱት አምባሳደር ዲና፤ በፈረንጆቹ 1972 ሁለቱ መንግሥታት ይህንን ድንበር በሕጋዊ መንገድ ለማስመር ቢግባቡም እስከዛሬ ድረስ ሳይፈፀም ቆይቷል ብለዋል። የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ኮሚሽንም በመግለጫው ሁለቱ አገራት በፈረንጆቹ 1972 ለድንበር ጉዳይ የጋራ መፍትሄ ለማበጀት የተፈራረሙትን ስምምነት ሱዳን መጣሷን አመልክቷል። በስምምነቱ መሰረት አገራቱ በድንበር ጉዳይ የጋራ መፍትሄ እስከሚያስቀምጡ ድረስ መሬት ላይ ያለው ነባራዊ ሁኔታ እንዲቀጥል ያስገድዳል እንደሚያስገድድ የድንበር ኮሚሽኑ አባል አምባሳደር ኢብራሂም እንድሪስ አብራርተዋል። ሆኖም ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሳ በመግባት የያዘችው መሬት ይህንን ስምምነት የሚጥስ መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር በትግራይ ክልል ባለፈው ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የወሰደውን እርምጃ እንደ አጋጣሚ በመጠቀም የኢትዮጵያን መሬት በመያዝ ገበሬዎች ላይ ጥቃት በማድረስ የሰው ሕይወት ላይ ጉዳት ደርሷል ብለዋል። "ይህ ድርጊት ሕገወጥ ነው፤ ሁለቱ አገራት ለረዥም ዓመታት ከነበራቸው መልካም ግንኙነት ተቃራኒ ነው በማለት ከሱዳን መንግሥት ጋር በመወያየት ላይ እንገኛለን" ብለዋል አምባሳደር ዲና። በመንግሥታቸው ውስጥ ይህንን ችግር በመጠቀም በሕገወጥ መንገድ የኢትዮጵያን መሬት ለመያዝ የሚደረገው ድርጊት ትክክል አይደለም በማለት ነግረናቸዋል ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ የሱዳን ወታደሮች ከሕግ ውጪ የያዙትን መሬት ለቅቀው የተፈጠረውን የድንበር አለመግባባት በሰላማዊ መንግድ ለመፍታት ያቀረበችውን ሀሳብ ሱዳን አለመቀበሏን አንዳንድ የሱዳን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ይህ ኢትዮጵያ ያቀረበችው የውይይት ሃሳብ ተቀባይነት አላገኘም መባሉን አስመልክቶ ሲናገሩም "እምቢ እያሉ ያሉት የሱዳንን ሕዝብ ፍላጎት የሚያገለግሉ አይደሉም። ሱዳንን የሚጎዳ ጉዳይ ነው" ብለዋል። ሱዳን በተቆጣጠረቻቸው የኢትዮጵያ የድንበር አካባቢዎች፣ በአሁኑ ሰዓት ግጭት ስለመኖር አለመኖሩ የተጠየቁት አምባሳደር ዲና ሲመልሱ በዚህ ጉዳይ ላይ መረጃ እንደሌላቸው ተናግረዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሱዳን በሕዳሴው ግድብ ሙሌትና ቀጣይ ሥራ ላይ ሰኞ በተካሄደው የሦስትዮሽ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ቅሬታ እንዳላት የሱዳን ዜና አገልግሎት ሱና የአገሪቱን መስኖና ውሃ ሀብት ሚኒስቴርን...\n\ntl;dr:
በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል የተከሰተው የድንበር አለመግባባት በሰላማዊ መንግድ እንዲፈታ የኢትዮጵያ መንግሥት ፍላጎት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለቢቢሲ ገለፁ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
409
Content: ጄነራል ፃድቃን ጄኔራል ፃድቃን፦ ጄኔራል ሰዓረ መኮንን፣ ጄኔራል ገዛኢ አበራና ዶ/ር አምባቸው መኮንን ሌሎቹም በስራ ቦታቸው ላይ እያሉ መገደል በጣም ከፍተኛ የሆነ የፀጥታ ችግር እንዳለ ያሳያል። ኢንተለጀንስ አሰባሰብ ላይ ከፍተኛ ችግር እንዳለ ነው የሚያሳየው፤ ከዚህ ቀደም እኔ የማውቀው እንኳን ይሄን ያህል ሴራ እየተሸረበ አይደለም በግለሰብ ደረጃ የሚደረጉ ትንንሽ ነገሮች ፈጥኖ ይታወቅ ነበር። ቀላል ያልሆነ የፀጥታ ችግር መኖሩን፣ በፀጥታ መዋቅሩ ውስጥ መታየት ያለባቸው ነገሮች እንዳሉ ነው የሚያሳየው። ጄኔራል ሰዓረን የገደለው የራሱ የጥበቃ ኃይል ነው። መከላከያ ውስጥ የመከላከያን ተቋም የሚጠብቅ ፀረ-መረጃ የሚሉት ኃይል አለ። ለእንደነዚህ አይነት ትልልቅ ባለስልጣናት የሚመደብ ሰው የሚመደበው በዚህ አካል ከተጣራ በኋላ ነው። ይህ አለመሆኑ ቀላል ያልሆነ የፀጥታ ችግር እንዳለ ያሳያል። የፀጥታ ችግሩ ከፖለቲካዊ ሁኔታም ጋር ይያያዛል። ቢቢሲ፦ክልላዊ "መፈንቅለ መንግሥት" አይደለም ፤ በከፍተኛ አመራሮች ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው የሚለው አከራካሪ ሆኖ እንዳለ፤ በአንድ ክልል ፤ በአንድ ፓርቲ ውስጥ በአመራሮች መካከል የልዩነት መካረር ነው ነገሮችን ወደዚህ ያመራው የሚለው ሃሳብ ጎልቶ እየወጣ ነው። የፖለቲካ ልዩነቶች መጨረሻቸው እንዲህ የሚሆን ከሆነ፤ ስለ ፖለቲካውም የሚለው ነገር አለ። እዚህስ ላይ ምን ይላሉ? ጄኔራል ፃድቃን፦ "መፈንቅለ መንግሥት" ነው አይደለም የሚለው ክርክር ውስጥ መግባት አልፈልግም። ጉዳዩ በጣም አስቀያሚ ነው። ከህግ ውጭ ነው። ግን አንድ ግልፅ መሆን ያለበት ነገር አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የፌደራል ስርዓት አንድ ክልል እንኳን ሙሉ በሙሉ ቢቆጣጠሩ ኖሮ፤ አንደኛ አንድን ክልል የመቆጣጠር አቅማቸው አነስተኛ ነበር ብዬ ነው የምወስደው፤ ሁለተኛ ያ እንኳን ቢሳካ በሃገር አቀፍ ደረጃ ሊኖር የሚችለው ተፅኖ የተወሰነ ነበር ብዬ ነው የምወስደው። ብጥብጥ አይፈጥርም፤ ችግር አይፈጥርም ማለት ሳይሆን የአገር የፖለቲካ ስልጣንን ከመያዝ አንፃር ግን በእኩል ደረጃ የነሱን ያህል አቅም ያላቸው ክልሎች አሉ። እነዛ ክልሎች ደግሞ የራሳቸው የፀጥታ መዋቅርም አላቸው። የራሳቸው ህገ መንግሥታዊ አወቃቀር አላቸው። ከዛ በላይ ፣ አንድ ክልል ውስጥ ከሚፈጠር ችግር በላይ የሚያልፍ አይሆንም ነበር ብዬ ነው የማስበው። ያም ሆነ ይህ ግን ከህገ መንግሥቱ ውጭ የሆነ በጣም አረመኔያዊ እርምጃ ነው። ከዚህ በመለስ ያለው "መፈንቅለ መንግሥት" ነው አይደለም የሚለው ክርክር አሁን ለተፈጠረው ነገር ብዙ ጠቀሜታ ያለው መስሎ አይሰማኝም። ቢቢሲ፦አገሪቷ ለውጥ ላይ ነች እየተባለ ቢሆንም ከፍተኛ የብሔር ውጥረቶችና ጥቃቶችንም እየተመለከትን ነው። አሁን እያየነው ያለውን የፖለቲካ ባህል እንዴት ያዩታል? • መፈንቅለ መንግሥቱና የግድያ ሙከራዎች • ራሱን አጥፍቷል የተባለው የጄነራል ሰዓረ ጠባቂ ሆስፒታል እንደሚገኝ ተገለፀ ጄኔራል ፃድቃን፦ አገራችን ውስጥ የፖለቲካ ችግር እንዳለ ይታወቃል። በተደጋጋሚም የሚነገር ጉዳይ ነው። በተለይም አማራ ክልል ውስጥ ፅንፍ የያዙ አንዳንድ ችግሮች ያጋጥሙ እንደነበር ይታወቃል። እነዚህ ችግሮች በእኔ አመለካከት የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ ፈንድተው መውጣታቸው አይቀርም የሚል አመለካከት ነበረኝ። አሁን የሆነው የሚመስለኝ ይሄ ነው። በጣም ፅንፈኛ የሆነው በኃይል ፍላጎቱን ለመጫን ሲሞክር የነበረው በአማራ ክልል ላይ ብቻ ሳይሆን በሃገር አቀፍ ደረጃ ይህንን ለማድረግ ሲያስብ የነበረው ግልፅ ሆኖ ወንጀል በመፈፀም ደረጃ ወጥቷል። አሁን የሚጠረጠሩት ፤ ተይዘዋል የሚባሉት፤ ተገድለዋል የሚባሉት ላይ ማተኮር ብቻ ሳይሆን መንግሥት ይሄን ሁኔታ እንደ...\nThe previous content can be summarized as follows:
ቢቢሲ፦ በሃገሪቱ ከፍተኛ ስልጣን ላይ ያሉና፤ በከፍተኛ ሁኔታ የሚጠበቁ እንደ ጄነራል ሰዓረ መኮንን እንዲሁም የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር አምባቸው መኮንንና የሌሎቹም ግድያ ስለ ኃገሪቱ የፀጥታና ደህንነት ጉዳይ የሚናገረው አለ። እርስዎ ይህንን እንዴት ነው የሚረዱት ?
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
455
Title: በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ሮናልዶና ሜሲን ማን ይተካቸው ይሆን?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ነገር ግን ለጁቬንቱስ የሚጫወተው የ34 ዓመቱ ሮናልዶና የባርሴሎናው የ32 ዓመት አጥቂ ሜሲ ለዘለዓለም ሊቆዩ አይችሉም። ለመሆኑ የእነሱን ቦታ ማን ሊተካው ይችል ይሆን? • ጋና የብሔራዊ ቡድኗን አሠልጣኞች በጠቅላላ አባረረች • "የዘረኝነት ጥቃቱ ከዚህም በላይ ሊከፋ ይችላል" ንጎሎ ካንቴ የቢቢሲ ስፖርት ክፍል ተከታዮቹን ተጫዋቾች ተተኪ ሊሆኑ ይችላሉ ብሎ መርጧቸዋል። ኪሊየን ምባፔ (ፒኤስጂ እና ፈረንሳይ) የውልደት ቀን: ታህሳስ 20/1998 (በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር) የሚጫወትበት ቦታ: አጥቂ ምባፔ ገና በ21 ዓመቱ ከፈረንሳይ ብሄራዊ ቡድን ጋር 2018 የዓለም ዋንጫን ማንሳት ችሏል። ማንሳት ብቻ ሳይሆን ለቡድኑ ዋንጫ ማንሳት የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል ማለት ይቻላል። እጅግ አስገራሚ ፍጥነትና ተፈጥሮአዊ ግብ የማስቆጠር ችሎታው በዓለማችን እጅግ ተፈላጊውና ውዱ ተጫዋች አድርጎታል። በሚቀጥሉት አስር ዓመታትም የዓለማችንን እግር ኳስ አፍቃሪ ቀልብ ይዞ እንደሚቆይ ጥርጥር የለውም። የሮናልዶና ሜሲ ተተኪ ለመሆን የሚገዳደረው ያለ አይመስልም። በአሁኑ ሰአት ለፈረንሳዩ ፒኤስጂ የሚጫወተው ምፓቤ በሚቀጥለው የክረምት የዝውውር መስኮት በዓለማችን ከፍተኛው በሆነ ዋጋ የስፔኑ ታላቅ ክለብ ሪያል ማድሪድን እንደሚቀላቀል ይጠበቃል። ምናልባት ሜሲ እና ሮናልዶ እስከሚቀጥለው ዓመት ድረስ የዓለም ምርጥነት ቦታውን ሊፎካከሩት ይችሉ ይሆናል፤ ነገር ግን ከዚያ ቀጥሎ ባሉት ዓመታት አብዛኛውን የዓለም ምርጥነት ሽልማቶች መሰብሰቡ የጊዜ ጉዳይ ይመስላል። ጃዎ ፌሊክስ (አትሌቲኮ ማድሪድና ፈረንሳይ) የውልደት ቀን : ሕዳር 10/1999(በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር) የሚጫወትበት ቦታ: አጥቂ የ20 ዓመቱ ፌሊክስን ባለፈው የዝውውር መስኮት ነበር አትሌቲኮ ማድሪድ 113 ሚሊየን ዩሮ በሆነ ዋጋ ከቤኔፊካ የገዛው። በወቅቱ ሶስተኛ ከፍተኛው የዝውውር ወጪ ነበር። • የጣልያኑ ሴሪ ኤ ለጸረ ዘረኝነት ዘመቻው የዝንጀሮ ምስል መጠቀሙ ቁጣን ቀሰቀሰ በፖርቹጋል ብሄራዊ ቡድን ውስጥም ቢሆን የክርስቲያኖ ሮናልዶ ተፈጥሯዊ ተተኪ እንደሚሆን በማሰብ ከአሁኑ ብዙ ሀላፊነቶች እየተሰጡት ይገኛሉ። ባለፈው ዓመትም የዓለማችን ምርጡ ታዳጊ ተጫዋች ተብሎ ዱባይ ላይ ተሸልሟል። ጆርዳን ሳንቾ (ቦርሺያ ዶርትመንድ እና እንግሊዝ) የውልደት ቀን : መጋቢት 25/2000(በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር) የሚጫወትበት ቦታ: የክንፍ መስመር አጥቂ ይህ ተጫዋች በዶርትመንድ እጅግ አስገራሚ ብቃቱን በማሳየት ላይ ይገኛል። ለግብ የሚሆኑ በርካታ ኳሶችን ከሳምንት ሳምንት ለቡድን አጋሮቹ ከማቀበል ባለፈ ምርጥ ምርጥ ግቦችንም በስሙ ያስመዘግባል። በራስ መተማመኑም ቢሆን በሜዳ ውስጥ በደንብ ይታያል። አንሱ ፋቲ (ባርሴሎና እና ስፔን) የውልደት ቀን : 31 ጥቅምት 2002(በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር) የሚጫወትበት ቦታ : የክንፍ መስመር አጥቂ እጀግ አስገራሚ ፍጥነትና ኳስ የመግፋት ችሎታ የታደለው አንሱ ፋቲ አስቸጋሪ ኳሶችን እንኳን ወደ ግብነት የመቀየር አቅሙ ከፍተኛ ነው። ነገሮችን ይበልጥ ተስፋ ሰጪ የሚያደርጋቸው ደግሞ ታዳጊው ለባርሴሎና መጫወቱ ነው። ከአጠገቡ ሊዮኔል ሜሲና ሌሎች ከዋክብት መኖራቸው ያለውን አቅም ይበልጥ አሟጥጦ እንዲጠቀም ሊረዳው ይችላል ተብሎ ይታሰባል። የ17 ዓመቱ አንሱ ፋቲ በባርሴሎና ታሪክ በእድሜ ትንሹ ግብ አስቆጣሪ ሲሆን በሻምፒዮንስ ሊግም ግብ በማስቆጠርና ለግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ በማቀበል የባርሴሎናን ታሪክ መቀየር ችሏል። ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድ (ሊቨርፑልና እንግሊዝ) የውልደት ቀን: ጥቅምት7/1998(በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር) የሚጫወትበት ቦታ: ቀን...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
404
ኮሮናቫይረስ፡ በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አለፈ\nሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በፌስቡክ ገፁ ላይ ይፋ እንዳደረገው በኢትዮጵያ ኮሮናቫይረስ መከሰቱ ከታወቀበት መጋቢት 4 /2012 ዓ.ም ጀምሮ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ አልፏል። የኮቪድ-19 ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ በቫይረሱ የተያዘ ሰው የተገኘው መጋቢት 4/ 2012 ዓ.ም ሲሆን እስካሁን ድረስ ለ1,534,470 ምርመራ ተደርጎ 100 ሺህ 327 በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። በኢትዮጵያ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 1ሺህ 537 መሆናቸውን የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መግለጫ ያትታል። አክሎም 61 ሺህ 516 ህሙማንም ከበሽታው አገግመዋል ሲል ገልጿል። የጤና ሚኒስቴሩ አክሎም "ኮሮና የለም" ከሚል የተሳሳተ አመለካከት በመውጣት ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል በመከላከሉ ላይ ጠንክሮ እንዲሰራ ጥሪ አቅርቧል። የአገልግሎት ሰጪ ተቋማትም "ማስክ ካልተደረገ አገልግሎት የለም" የሚለውን መርህ እንዲከተሉ አሳስቧል። በበርካታ አገራት በኮቪድ-19 የሚያዙ ከፍተኛ ቁጥር መመዝገቡን ተከለትሎ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን አልፏል። እንደጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ ከ1.25 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል። በብዙ አገራት በቂ ምርመራ ባለመደረጉ እንጂ ይህን አሃዝ ከፍ ያለ ነው ተብሎ ይገመታል። በመላው አለም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁትር 51,554,166 መድረሱን የዩኒቨርስቲው መረጃ ያሳያል። በቫይረሱ በከፍተኛ ቁጥር ከተያዙት አገራት መካከል አሜሪካ፣ ሕንድ እና ብራዚል ከቀዳሚዎቹ ተርታ ይገኙበታል። እንደ አፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር መረጃ ከሆነ እስካሁን ድረስ በአፍሪካ 1,904,820 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ 45,954 ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸውን ከዚሁ ጋር በተያያዘ አጥተዋል። \n\ntl;dr:
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ ማለፉን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት ህዳር 2/2013 ዓ.ም አስታወቀ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
219
በሽታው ሙሉ ለሙሉ እንዳያወሩ ወይም እንዳይራመዱ ወይንም ዓይናቸውን እንዳይከፍቱ የሚያደርግ ነው። ጥያቄው ግን በሽታው ለምን በስዊዲን ብቻ ተከሰተ? አባትዋ ከተሽከርካሪ ወንበር ላይ ሲያነሳት የዘጠኝ ዓመቷ ሶፊ ህይወት አልባ ነበረች። በተቃራኒው ግን የቆዳዋና የጸጉሯ አንጸባረቂነትና ጠንካራነት ከጤነኛ ህጻናት ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም የሶፊ አይኖች ተከድነዋል። ዕድሜዋ በአስራዎቹ ቢገኝም ከውስጥ ሱሪዋ ውስጥ ደግሞ የጽዳት መጠበቂያ (ዳይፐር) አድርጋለች። ላለፉት 20 ወራት ስትመገብበት የነበረው ቱቦ ደግሞ በአፍንጫዋ በኩል ተተክሎላት ይገኛል። ሶፊና ቤተሰቦቿ ከቀደሞዋ ሶቪየት ህብረት የመጡ ጥገኝነት ጠያቂዎች ናቸው። እ.አ.አ ታህሳስ 2015 የመጡት እነሶፊ በማዕከላዊ ስዊድን በሚገኝ የስደተኞች ማቆያ ውስጥ ይኖራሉ። "የደም ግፊቷ የተስተካካለ ነው" ይላሉ ዶክተርስ ኦፍ ዘ ዎርልድ ውስጥ በበጎ ፈቃደኝነት የሚያገለግሉት ዶ/ር ኤልሳቤት ሃልትክራንትዝ። "የልብ ምቷ ግን ከፍተኛ ነው። ዛሬ ብዙ ሰዎች ሊጠይቋት ስለመጡ ምላሽ እየሰጠች ነው" ብለዋል። ሃልትክራንትዝ ሶፊ ሳታስብበት በተፈጥሮ የምትሰጣቸውን አካላዊ እንቅስቃሴዎችና ምለሾች ያጠናሉ። ሁሉም ነገር ግን በትክክለኛው መንገድ ይሰራል። ሆኖም ልጅቱ መንቀሳቀስ አትችልም። ጡረታ ከመውጣታቸው በፊት ከአንገት በላይ ሃኪም የነበሩት ዶ/ር ሃልትክራንትዝ፤ ሶፊ አፏን እንኳን መክፈት አለመቻሏ ያሳስባቸዋል። ይህ አደገኛ ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም በመመገቢያ ቱቦዋ ላይ ችግር ካለ መተንፈስ ሊያስቸግራት ይችላል። ታዲያ መደነስ የምትወደው ልጅ እንዴት ለመንቀሳቀስ የሚሆን ጉልበት እንኳን አጣች? "ጉዳዩን ለቤተሰቦቿ ሳስረዳ፤ የሶፊ ሰውነት ንቁ ከሆነው የአዕምሮዋ አካል ጋር ያለው ግንኙነት ተቋርጧል በሚል ነው" ብለዋል ሃልትክራንትዝ። እነዚህን ህጻናትን የሚረዱት የህክምና ባለሙያዎች የሚስማሙበት ጉዳይ በሽታው የሚፈጥረው ተጽዕኖ ልጆቹ ራሳቸውን ከተቀረው ዓለም እንዲያርቁ ያደርጋቸዋል። ለችግሩ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑት ደግሞ ቤተሰቦቻቸው ወይም ቤተሰቦቻቸው እጅግ አስቸጋሪ ከሆነ ችግር የሸሹና ከባድ ግጭትን የተመለከቱ ናቸው። የሶፊ ወላጆች ገንዘብ በህገወጥ መንገድ በማግኘት እና ከማፊያዎች ጋር ባላቸው መጥፎ ግንኙነት አስፈሪ ታሪክ አላቸው። እ.አ.አ መስከረም 2015 ላይ የፖሊስ ዩኒፎርም በለበሱ ሰዎች መኪናቸው እንዲቆም ተደረገ። "ተጎትተን ወጣን። እኔና እናቷ ስንደበደብ ሶፊ መኪና ውስጥ ሆና ሁኔታውን ስትከታተል ነበር" ሲል ሶፊ አባቷ ጉዳዩን ያስታውሳል። ሰዎቹ የሶፊን እናት ሲለቋት ልጇን ይዛ ከአካባቢው ታመልጣለች። የሶፊ አባት ግን ማምለጥ አልቻለም ነበር። "እኔን ይዘውኝ ከሄዱ በኋላ ምን እንደተፈጠረ ግን አላስታውስም" ይላሉ የሶፊ አባት። የሶፊ እናት ልጇን ወደ ጓደኛዋ ቤት ይዛት ሄደች። ትንሿ ልጅ በጣም ተበሳጭታ ነበር። እያለቀሰች "እባካችሁ ሂዱና አባቴን ፈልጉት" እያለች ግድግዳውን በእግሮቿ እየደበደበች ትጮህ ነበር። ከሶስት ቀናት በኋላ አባት ድምጹን ካለበት ያሰማ ሲሆን፤ ከሶስት ወር በኋላ ሙሉ ለሙሉ ወደ ስዊድን እስከሚያቀኑ ድረስ በተለያዩ ጓደኞቻቸው ቤት እየተዘዋወሩ ቆይተዋል። ሲደርሱም ለአራት ሰዓታት በስዊድን ፖሊሶች ቁጥጥር ስር ነበሩ። የሶፊ ጤንነትም ወዲያው ነበር በፍጥነት እያሽቆለቆለ የሄደው። "ከሁለት ቀናት በኋላ ቀደም ሲል ከእህቶቿ ጋር የምትጫወተውን ያህል እየተጫወተች አለመሆኑን ተገነዘብኩ" ትላለች በቅርቡ ሌላ ልጅ የምትጠብቀው የሶፊ እናት። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ቤተሰቡ በስዊዲን እንደማይቆይ ተነገረው። የስደተኞች ቦርድ ስለጉዳዩ ሲያወራን ሶፊ ጉዳዩን ሙሉ ለሙሉ... \n\nGive me a good title for the article above.
በስዊድን ያሉ የስደተኛ ልጆች ሚስጥራዊ ህመም
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
401
Title: በሄይቲ የኦክስፋም ቅሌት፡ተጠርጣሪዎች የአይን እማኞችን አስፈራርተዋቸዋል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የእርዳታ ድርጅቱ ሰራተኞቹ ያደረሱትን "ብልግና" ድርጅቱ በደረሰበት የዓለም አቀፍ ግፊት ምክንያት ሪፖርቱን ለማሳተም እንደተገደደ ገልጿል። በአውሮፓውያኑ 2011 ኦክስፋም ባወጣው ሪፖርት ስርዓት ያጓደሉ ሰራተኞች በእርዳታ ድርጅቶች እንዳይቀጠሩ ብዙ መስራት እንደሚያስፈልግ ማሳሰቢያ ሰጥተው ነበር። ነገር ግን ይህ ማሳሰቢያ ችላ ተብሎ በወሲብ ጥቃት እንዲሁም ስርዓትን በማጓደል የተወነጀሉ ወንዶች በተለያዩ እርዳታ ድርጅቶች ለመስራት እንደ ተቀጠሩ ለመረዳት ተችሏል። በ90 አገራት ከ10ሺ በላይ ሰራተኞች ያሉት ኦክስፋም ስለሳለፉት ውሳኔዎቹ ግልፅ መሆን እንፈልጋለን በሚል በተቀባባ መልኩ ሪፖርቱን አውጥቶታል። ይህ 11 ገፅ ያለው ሪፖርት የሰዎችን ማንነት ላለመግለፅ ስማቸው የተሰረዘ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ የአይን እማኞች ላይ ዛቻ ያደረሱት ሶስት ወንዶች ይገኙበታል። ዋናውን ሪፖርት ዛሬ ኦክስፋም ለሄይቲ መንግሥት የሚያቀርብ ሲሆን ለተፈፀሙ ስህተቶችም ይቅርታ እንደሚጠይቅ ተዘግቧል። የእርዳታ ድርጅቱ ሴተኛ አዳሪነት ጋር ግንኙነት አላቸው የሚላቸውን ሰራተኞቹን ምርመራ በደንብ አልተወጣም በሚል ከፍተኛ የሆነ አለም አቀፍ ግፊትም እየደረሰበት ነው። ማስፈራራያና ዛቻ በአውሮፓውያኑ 2011 ሰባት የኦክስፋም ሰራተኞች በባህርያቸው ምክንያት በሄይቲ ከሚገኘው የኦክስፋም ቅርንጫፍ እንደለቀቁ ሪፖርቱ ያሳያል። በኦክስፋም ግቢ ውስጥ ከሴተኛ አዳሪ ጋር በመገኘታቸው አንደኛው ሲባረር ሶስቱ ከስራ እንደለቀቁ ሪፖርቱ ያሳያል። ግንኙነታቸው ለአቅመ-ሔዋን ያልደረሱ ሴቶችም ጋር ይሁን አልታወቀም። ከዚህም በተጨማሪ ሁለቱ በማስፈራራትና ዛቻ ምክንያት የተባረሩ ሲሆን አንደኛው ፖርኖግራፊ በመጫንና አንደኛው ደግሞ ሰራተኞችን ባለመጠበቁ ከስራቸው ተባረዋል። ሪፖርቱም የኦክስፋም የስራ ሂደት ዳይሬክተርን ሮናልድ ቫን ሀዌርሜይረን ጠቅሶ እንደተናገረው በኦክስፋም ግቢ ውስጥ ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር መገናኘታቸውን ዳይሬክተሩ በምርመራ ቡድኑ ሲጠየቁ አምነዋል። ከምርመራ ቡድኑ ጋር ተባብረዋል በሚልም በምላሹም ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በተከበረ መልኩ ዳይሬክተሩ እንዲለቁ አድርገዋቸዋል። ተቀባብቶ በወጣው ይህ ሪፖርትም የአይን እማኞች ላይ ዛቻ በማድረስ በሚልም ስማቸው አልተጠቀሰም። ከፍተኛ የሆነ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ትምህርት ተወስዷል የሚለው ኦክስፋም አጠቃላይ በእርዳታው ኢንዱስትሪ ውስጥ በዚህ ጉዳይ የተዘፈቁ ሰራተኞች ወደ ሌላ አገር ሲዛወሩ ማስረጃ መስጠት ያስፈልጋል ተብሏል። "ሰራተኞች ስርዓት በማጉደል ምክንያት ከአንድ ቦታ ሲባረሩ ለሌሎች ክልሎች፣ ኤጀንሲዎች ማሳወቅና ከፍተኛ የሆነ ቁጥጥር ያስፈልጋልም" ብለዋል። Mr Van Hauwermeiren worked in Chad from 2006-09 before going to Haiti in 2010 ከፍተኛ ቦታን የተቆናጠጡ ሰራተኞች ሪፖርቱ በስርዓት ማጉደል ምክንያት የተባረሩ ሰራተኞች ሌላ ቦታ እንዳይቀጠሩ የተሻለ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ማስጠንቀቂያ ቢሰጥም በተቃራኒው የተባረሩ ሰራተኞች በተለያዩ እርዳታ ድርጅቶች እንዲሁም በኦክስፋም ተቀጥረዋል። ሮናልድ ቫን ሀዌርሜይረን ራሳቸው በባንግላዴሽ በሚገኝ "ሚሽን ፎር አክሽን ኤጌይንስት ሀንገር" በሚባል ድርጅት በከፍተኛ ኃላፊነት ቦታ ተቀጥረዋል። ምንም እንኳን ድርጅቱ በሰራተኛው ላይ ምርመራ አድርጌያለሁ ቢልም ከኦክስፋም ስርዓት በማጉደል እንደተባረሩ መረጃ አልደረሰኝም ብሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
356
የፕሬዝዳንቱ ፓርቲ ናሽናል ሪዚስታንስ ሙቭመንት ለ2021 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዩዌሪ ሙሴቪኒን እጩ አድረጎ ማቅረቡን ያስታወቀው ዛሬ ነው። እጩ ሆነው የቀረቡት ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ፤ ለውድድር የሚቀርቡት የአገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን በህዳር ወር ላይ ሲያፀድቅ ነው። ለ34 ዓመታት ኡጋንዳን ያስተዳደሩት ፕሬዝዳንት ሙሴቪኒ፤ ተወዳድረው ካሸነፉ ለተጨማሪ አምስት ዓመት ስልጣን ላይ ይቆያሉ ማለት ነው። በሚቀጥለው ዓመት ታኅሳስ ወር ላይ ለሚካሄደው ምርጫ ሌሎች ፓርቲዎች እስካሁን ድረስ እጩዎቻቸውን አላሳወቁም። ነገር ግን የፕሬዝዳንቱ ጠንካራ ተፎካካሪ ይሆናል ተብሎ የሚገመተው ድምጻዊውና ፖለቲከኛው ሮበርት ኪያጉላኒ ወይንም በመድረክ ስሙ ቦቢ ዋይን እንደሚሆን ይጠበቃል። ቦቢ ዋይን በአገሪቱ ወጣት መራጮች ዘንድ ትልቅ እድል አለው ተብሎ ከአሁኑ ግምት ተሰጥቶታል። በ2017 የአገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕሬዝዳንቱን የሥልጣን ዘመን የሚገድበውን ሕግ ሽሮታል። የፕሬዝዳንቱ ተቺዎች እንደሚሉት ከሆነ ይህ የሥልጣን ዘመንን የሚገድበው ሕግ በመነሳቱ ዩዌሪ ሙሴቪኒ የእድሜ ልክ ፕሬዳንት እንዲሆኑ እድል ተሰጥቷቸዋል ይላሉ። ባለፈው ወር የአገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን የ2021 ምርጫ በታኅሳስ ወር እንደሚካሄድ የገለፀ ሲሆን፤ ነገር ግን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የምረጡኝ ዘመቻ ማካሄድ አይቻልም ሲል አስታውቋል። በኡጋንዳ በመጪው ዓመት ለሚካሄደው ምርጫ የምረጡኝ ዘመቻ ማድረግ የሚፈቀደው በሬዲዮ፣ ቲቪ እና በበይነ መረብ አማካእነት ብቻ ነው። በኡጋንዳ ሬዲዮ ከፍተኛ የሆነ ተቀባይነት ያለው መገናኛ ብዙሃን ነው። በአገሪቱ የሚገኙ አብዛኛው ሬዲዮ ጣቢዎች አገሪቱን እያስተዳደረ ያለው ፓርቲ ደጋፊ በመሆናቸው በምርጫ ዘመቻው ወቅት የበላይነት ሊኖረው ይችላሉ ተብሎ ይገመታል። \n\nGive me a good title for the article above.
ዩዌሪ ሙሴቪኒ ለፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እጩ ሆነው ቀረቡ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
208
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮሮናቫይረስ፡ ሩሲያ የሰራችው የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት 92 በመቶ ውጤታማ መሆኑን ገለፀች\nSummary: ሩስያ ኮሮናቫይረስን ይከላከላል ያለችውንና ስፑትኒክ 5 ስትል የሰየመችውን ክትባት 92 በመቶ ውጤታማ መሆኑን ገለፀች።\nArticle (Max 500 characters):
የአሜሪካ እና ጀርመን ተቀናቃኞቻቸው ውጤታማ የኮሮናቫይረስ መከላከያ ክትባት ማግኘታቸውን መግለፃቸውን ተከትሎ ሩሲያ ስፑትኒክ 5 የተሰኘው ክትባት 92 በመቶ ውጤታማ መሆኑን ገልጻለች። ፋይዘርና ባዮንቴክ የተባሉት የመድሃኒት አምራች ኩባንያዎች የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን አበይት ርእስ ሆነው የከረሙ ሲሆን የሰሩት የኮሮናቫይረስ መከላከያ ክትባትም 90 በመቶ ውጤታማ መሆኑ ተገልጿል። ሩሲያ በበኩሏ 16 ሺህ በጎ ፈቃደኞች ላይ ሙከራ መማድረጓን አስታውቃ 92 በመቶ ውጤታማ መሆኑን አስታውቃለች። ይህ የሩሲያ ክትባት ግን በሌላ አካል ውጤታማነቱ አልተፈተሸም። ሩሲያ ለበጎ ፈቃዶቹ ስፑትኒክ 5 የተሰኘውን ክትባት በ21 ቀናት ልዩነት በሁለት ዙር መስጠቷን ገልጻ 20ዎቹ ብቻ በቫይረሱ መያዛቸው ገልጻለች። ሩሲያ በነሐሴ ወር የመጀመሪያውን የኮሮናቫይረስ ክትባት አገኘሁ በማለቷ ስትተች
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
150
Content: የሙሐመድ ኢብን ሙሳ አል-ክዋርዚም ሐውልት በኡዝቤኪስታን ይህ የጥበብ ቤት በእስላማዊው ወርቃማ ዘመን በባግዳድ ቀዳሚው የምሁራን ቤት ነበር። ከዚህ በተጨማሪም ባይት አል-ሂክማ የዘመናችን "አረብኛ" ቁጥሮችን ጨምሮ የሒሳብ ፅንሰ-ሀሳቦች መነሻ ነው። በስምንተኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በሀሩን አል-ራሺድ የተቋቋመው በይት አል-ሂክማ አሁን ላይ ከአራቱም የዓለም ጫፍ ተመራማሪዎችን ወደ ባግዳድ እንዲመጡ ያስገድዳል። በለንደን የሚገኘውን የብሪታንያ ቤተ-መጻሕፍት ወይም የፓሪስ ቢብሊዮቴክ ናሽናሌን የሚያህለው የጥበብ ቤት የሒሳብ፣ የሥነ ፈለክ፣ የህክምና፣ የኬሚስትሪ፣ የጂኦግራፊ፣ የፍልስፍና፣ ሥነ-ጽሑፍ እና ሥነ ጥበባትን ጨምሮ እንደ ኮከብ ቆጠራ ያሉ ተጨማሪ ትምህርቶች ይሰጡበታል። አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል አካዳሚው የሒሳብ ትምህርትን ሙሉ በሙሉ የሚቀይር እሳቤን አስገኝቷል። ይህ የጥበብ ቤት እአአ በ1258 ባግዳድ ውስጥ ወድሟል ይህ የጥበብ ቤት እአአ በ1258 ባግዳድ ውስጥ ወድሟል። በአፈ ታሪክ እንደሚባለው ብዙዎቹ ጽሑፎች ወደ ጤግሮስ ወንዝ በመጣላቸው የወንዙ ውሃ ቀለም ጥቁር ሆኖ ነበር ይባላል። የወንዙ ጥቁር ቀለም የያዘው መጽሐፍቱ የተጻፉበት ቀለም ጥቁር ስለነበረ ነው። በኋላ ላይ ግን እዚያ የተደረሰባቸው ግኝቶች በእስላማዊው ኢምፓየር፣ በአውሮፓ እና በመላው ዓለም ተቀባይነት ያገኘውን ረቂቅ የሒሳብ ቋንቋ ወልዷል። ወደ ቀዳሚው ጊዜ መራመድ "ዋናው ቁም ነገር የጥበብ ቤቱ የት እና መቼ እንደተጀመረ ዝርዝር ነገር ማወቅ አይደለም። ትልቁ ጉዳይ የመዳበሩ ሳይንሳዊ ሀሳቦቹ ነው" ሲሉ በሱሬይ ዩኒቨርስቲ የፊዚክስ ፕሮፌሰር የሆኑት ጂም አል-ካሊሊ ይናገራሉ። የጥበብ ቤትን የሒሳብ ትሩፋት ለመፈለግ ትንሽ ወደ ቀደመው ጊዜ መራመድን ይጠይቃል። በመቶዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት አንድ ስም በአውሮፓ ውስጥ ከሒሳብ ጋር አብሮ ይነሳ ነበር፤ ሊዮናርዶ። ህይወቱ ካለፈ በኋላ ፊቦናቺ ተብሎ ይጠራል። በጎርጎሮሳዊያኑ 1170 ፒሳ ውስጥ የተወለደው ጣሊያናዊው የሒሳብ ሊቅ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ያጠናቀቀው በሰሜን አፍሪካ ባርበሪ የባህር ዳርቻ በሚገኘው የንግድ አካባቢ በሆነችው ቡጊያ ነው። በ 20ዎቹ መጀመሪያ ዕድሜው ላይ ፊቦናቺ ከሕንድ በፋርስ በኩል ወደ ምዕራብ በመጡ ሐሳቦች ተማረኮ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ተጓዘ። ፊቦናቺ ወደ ጣሊያን ሲመለስም የሂንዱ-አረብኛ የቁጥር ሥርዓትን ከሚገልጹ የመጀመሪያዎቹ የምዕራባውያን ሥራዎች አንዱ የሆነውን 'ሊበር አባቺን' አሳተመ። ሊዮናርዶ ፊቦንቺ ሊበር አባቺ በ1202 ለመጀመሪያ ጊዜ ሲታተም የሂንዱ-አረብ ቁጥሮች በጥቂት ምሁራን ብቻ ይታወቁ ነበር። የአውሮፓ ነጋዴዎች እና ምሁራን የሮማውያንን ቁጥሮች የሙጥኝ ብለው ነበር። ይህም ማባዛት እና ማከፈልን በጣም ከባድ አድርጎታል (እሰቲ MXCI ን በ LVII ለማባዛት ይሞክሩ)። የፊቦናቺ መጽሐፍ በሒሳብ ሥራዎች ውስጥ የቁጥር አጠቃቀሞችን አሳይቷል። ይህም እንደ ትርፍ ልዩነት፣ የገንዘብ መለወጥ፣ ክብደት መለወጥ እና ወለድ ባሉ ተግባራዊ ጉዳዮች ላይ ሊተገበሩ የሚችሉ ቴክኒኮችን ያየዘ ነው። "የማስላት ጥበብን ለማወቅ በእጅ ጣቶች ቁጥር ማስላትን ማወቅ አለባቸው" ሲሉ ፊኖባቺ ጽፏል። በአሁኑ ወቅት ልጆች በትምህርት ቤት ሒሳብ ማስላትን ሲጀምሩ በጣቶቻቸው መማር እንዲጀምሩ ይደረጋል። "በእነዚህ ዘጠኝ ቁጥሮች እና በዜሮ (0) ማንኛውም ቁጥር መጻፍ ይቻላል" ይላል። የፊቦናቺ ብልህነት በሒሳብ ሊቅነቱ ፈጠራ ብቻ ሳይሆን ለዘመናት በሙስሊም ሊቃውንቶች ዘንድ የሚታወቁትን ጥቅሞች በሚገባ መረዳቱ ነበር። ይህም የሒሳብ ቀመሮቻቸውን፣ የአስርዮሽ ቦታ ሥርዓታቸውን እና...\nThe previous content can be summarized as follows:
የጥበብ ቤት (ባይት አል-ሂክማህ) ተብሎ የሚጠራውና በ13ኛው ክፍለ ዘመን የፈረሰው የዚህ ጥንታዊ ቤተ-መጽሐፍት ምንም ቀሪ ፍርስራሽ የለም። ስለዚህም ይህ ቤተ-መጸሕፍት በትክክል የት እንደነበር ወይም ምን ይመስል እንደነበር እርግጠኛ መሆን አይቻልም።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
433
የሶሪያ ጦርነት፡ ቦንብ ሲፈነዳ የምትፈነድቀው ሶሪያዊት ሕፃን ቱርክ ገባች\nከቀናት በፊት በተሠራጨው ቪድዮ አማካይነት ታሪኳ በዓለም የናኘው ሳልዋ በቱርክ መንግሥት እርዳታ ወደ ድንበር አቋርጣ በጦርነት የታመሰች ሃገሯን ጥላ ሄዳለች። በየደቂቃው ቦንብ በሚፈነዳባት ሶሪያ ልጁን የሚያሳድገው የሳልዋ አባት ልጁ ቦንብ በፈነዳ ቁጥር መሳቀቋን በመመልከት በሰቀቀን ፈንታ እንድትስቅ አለማምዷት ነበር። ሳልዋም የቦንብ ፍንዳታ በሰማች ቁጥር ትፈነድቃለች። ኢድሊብ በተሰኘችው የጦርነት ቀጣና መኖሪያቸውን ያደረጉት ሳልዋና አባቷ ከቀናት በፊት በተሰራጨው ተንቀሳቃሽ ምስላቸው ምክንያት ታዋቂ ሆነዋል። ቪድዮው በተለቀቀ በሳምንቱ የቱርክ ባለሥልጣናት ሕፃኗ ኢድሊብን ለቃ እንድትወጣ አድርገዋል። ኢድሊብ በመንግሥት ተቃዋሚ ኃይሎች የተያዘች የመጨረሻ ግዛት ናት። በቱርክ የሚታገዙት አማፂያንና የመንግሥት ኃይሎች የሞት ሽረት ትግል እያደረጉባትም ይገኛል። ከታኅሣሥ ጀምሮ ባሉት ጥቂት ወራት ብቻ አንድ ሚሊዮን ገደማ ሶሪያዊያን ወደ ቱርክ ድንበር ተሰደዋል። ሳልዋና አባቷ አብዱላህ ሞሐመድ የጦርነትን ሰቀቀን ለየት ባለ መልኩ ለመወጣት መሞከራቸው ብዙዎችን ከንፈር አስመጥጦ ነበር። አብዱላህ ለሳልዋ በሌላው ዓለም ሕፃናት ርችት [ፋየርወርክ] ሲፈንዳ ሲያዩና ሲፈነደቁ በማሳየት ነው ቦንብ ሲፈንዳ እንድትስቅ አድርጎ ያለማዳደት። አባትና ልጅ ወደ ቱርክ ከገቡ በኋላ ደቡብ ቱርክ ውስጥ ወደሚገኝ የስደተኞች መጠለያ መወሰዳቸውም ተሰምቷል። ጋርዲያን የተሰኘው ጋዜጣ ባልደረባ የሳልዋና አባቷን ፎቶ በትዊተር ገፁ ለመላው ዓለም አጋርቷል። የሳልዋ አባት ልጁ ወደ ቱርክ መግባቷ እንዳስደሰተው ገልፆ ሳልዋ ወደ ትምህርት ቤት ገብታ እስክትማር እንደቸኮለ ተናግሯል። ቱርክ ውስጥ 3.7 ሚሊዮን ገደማ ሶሪያውያን ስደተኞች አሉ። \n\ntl;dr:
አባቷ ባለማመዳት መሠረት ቦንብ ሲፈንዳ የምትፈነድቀው ሶሪያዊት ሕፃን ከጦርነት ቀጣና ወጥታ ቱርክ መግባቷ ተሰማ።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
208
ድምጻዊት ዘሪቱ ከበደ በመድረክ ላይ ሥራዋን ስታቀርብ ስትል ትጠይቃለች፤ ዘሪቱ በዚሁ ሥራዋ ውስጥ. . . ድንዛዜ በወሬ፣ ያለጥቅም ያለ ፍሬ ድንዛዜ በጭፈራ፣ ያለ ዓላማ ያለ ሥራ ድንዛዜ በከተማ፣ ሰው የሰው ብቻ እየሰማ ስትል የሰላ ትችቷን ታቀርባለች። ዘሪቱ በሊቢያ አንገታቸውን በተቀሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የተሰማትን ቁጣ በገለፀችበት ነጠላ ዜማዋ ላይ 'ሠይፍህን አንሳ' ስትል አቀንቅናለች። ሠይፍህን አንሳ፣ ያበራልሃል ለጠላት መልሱን ያስተምርሃል ሠይፍህን አንሳ፣ ትረፍ ከበቀል ኃይል ይሆንሃል እንድትል ይቅር፤ ስትል ለበደሉ ይቅርታ ማድረግን ትሰብካለች። ዘሪቱ የምንኖርበትን ዓለም 'አሁን በብርሃን አይቼሻለሁ' ብላ መጠየፏን በገለፀችበት ሥራዋ፤ የነበረችበትበን የሕይወት መልክና ልክ ስትገልፅ. . . "ማለለ፣ ልቤ ማለለ፣ ታለለ፣ ልቤ ታለለ ሳተ ከቆመበት ተንከባለለ. . ." እያለች ታንጎራጉራለች። • "ለመጨረሻ ጊዜ ያየሁት በትንሳኤ በዓል ነበር" የብርጋዴር ጄነራል አሳምነው ፅጌ እናት ድምፃዊት ዘሪቱ በተለያየ ጊዜ በሠራቻቸው እነዚህ ነጠላ ዜማዎች ማኅበራዊ ትችቷን፣ የሕይወት አቋማን ገልጻለች። 'አርተፊሻል' የተሰኘውና ለአካባቢ ጥበቃ እንደተሠራ የምትናገረው ሙዚቃ፣ 'ሠይፍህን አንሳ' የተሰኘውና በሊቢያ አንገታቸውን በአክራሪ ኃይሎች ለተቀሉት ኢትዮጵያውያን ያቀነቀነችው እንዱሁም 'ውሸታም' የተሰኘ ሙዚቃዋ ውስጥ ዓለምን መጠየፍ ይታያል። ዘሪቱ ከእኛ ጋር ለመጨዋወት ፈቅዳ ስትቀመጥ ያቀረብንላት ጥያቄዎችም እነዚሁ ሥራዎቿን የተመለከቱ ናቸው። ቃለ መጠይቁን ከመጀመራችን በፊት ዘሪቱ ጠቆር ያለ ማኪያቶ አዛ እንዲህ አወጋን. . . ቢቢሲ፡ እነዚህ ሦስት ሥራዎች ('አርተፊሻል'፣ 'ሠይፍህን አንሳ'፣ እንዲሁም 'ውሸታም') እርስ በእርሳቸው ግንኙነት አላቸው? ዘሪቱ፡ የእርስ በእርስ ግንኙነታቸው የኔ መሆናቸው ነው። [ሳቅ] ከዚያ ውጪ ግን ያው እኔ የትኛውንም ሥራ ስሠራ ወይ ከሕይወቴ ነው፤ ወይ ከማየው ነገር፣ ከተነካሁበት ነገር ተነስቼ ነው የምደርሰው። ስለዚህ ከእኔ ጋር ግንኙነት አለው። መጀመሪያ 'አርተፊሻል' የሚለው ነጠላ ዜማ ሲወጣ ለአካባቢ ጥበቃ ተብሎ አንደተሠራ ተነግሮ ነበር። ነገር ግን ሥራውን ልብ ብሎ ላደመጠው፤ የአካባቢ ጥበቃ ላይ የሚያተኩር አይመስልም። ዘሪቱ፡ ልክ ነው! መነሻው እንደዛ ነው። በዚያ ሰዓት 'ብሪቲሽ ካውንስል' የክላይሜት [የአየር ጠባይ ለውጥ] አምባሳደር ብሎ ከመረጣቸው አርቲስቶች ውስጥ ድምፃዊ እኔ ነበርኩ። በዚያ ሰዓት 'ኢትዮጵያ አረንጓዴ' የሚባል 'ኢኒሼቲቭ' ከሚካኤል በላይነህና ከመሐመድ ካሳ ጋር ጀምረን ለመንቀሳቀስ እንሞክር ነበር። እና በሆነ መንገድ ግንኙነት አለው [አርተፊሻል የተሰኘው ስራ ከአካባቢ ጥበቃ ጋር]። • በአንድ የጦር አውድማ ላይ ከወላጅ አባቷ ጋር የተፋለመችው ታጋይ ግን 'አርት ፕሮሰሱ' ውስጥ የምትረካበትን ነገር ትፈልጋለህ። ስለዚህ 'ብሪቲሽ ካውንስል' ከአካባቢ ጥበቃ ጋር ተያይዞ አንድ ሙዚቃ ይሠራ ብለው 'ኢንቨስት' [ገንዘብ ያወጡበት] ያደረጉበት ፕሮጀክት ነው። ግን ምንድን ነው፤ 'ዳይሬክትሊ' [በቀጥታ] ያንን ጉዳይ ብቻ የሚወክል ሥራ ለመሥራት ተሞክሮ የሚያረካ አልሆን አለ። እና በአጋጣሚ እዚያው 'ፕሮሰሱ' ውስጥ እያለሁ 'አርተፊሻል' የሚለውን ሙዚቃ ፃፍኩት፤ በአጠቃላይ የአካባቢ ጥበቃንም ይመለከታል። ከሁሉም በላይ ግን ተፈጥሮ ውስጥ ሰውም አለ። ስለዚህ ሰውን ጥበቃ [ሳቅ] ላይ የበለጠ የሚያተኩር ሥራ ሊወለድ ችሏል ማለት ነው። ወደ አውሮጳ ለመሻገር በስደት ላይ እያሉ በሊቢያ አንገታቸው ስለተቀሉ ወጣቶች የሠራሽውደግሞ 'ሠይፍህን አንሳ' ይሰኛል። ለዚያ ሥራ መወለድ አንቺ ውስጥ... \n\nGive me a good title for the article above.
ከነፍስ የተጠለሉ የድምፃዊት ዘሪቱ ከበደ ዜማዎች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
408
Content: (ከግራ ወደ ቀኝ) በሴኔቱ የዲሞክራቶች መሪ ቸክ ሹመር፣ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እና በሴኔቱ የሪፓብሊካን መሪ ሚች ማክኮኔል። ይህ የክስ ሂደት ፕሬዝደንት ትራምፕን ከስልጣናቸው ከማስወገዱም በተጨማሪ ዘብጥያ እስከመውረድ ሊያደርሳቸው ይችላል። የትራምፕ ከስልጣን መነሳት (ኢምፒችመት) ችሎት ሂደትን በቀላል እንዲገነዘቡ 5 ወሳኝ ጥያቄዎች ተመልሰዋል። 1) 'ኢምፒችመንት' ምንድነው? 'ክስ' የሚለው ቃል ሊተካው ይችላል። በቀላሉ ስልጣን ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ወንጀል ፈጽመው ከሆነ ተጠያቂ የሚደረጉበት የሕግ ስርዓት ወይም አካሄድ ማለት ነው። • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለዶናልድ ትራምፕ ቅሬታ ምላሽ ሰጡ • እውን ሶስተኛው የዓለም ጦርነት ተቀስቅሶ እናየው ይሆን? እነሆ ምላሹ በዚህ ሂደት ፕሬዝደንት ትራምፕ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት "ኢምፒች" መደረጋቸው ይታወሳል። ይህ ማለት የትራምፕ ጉዳይ ከተወካዮች ምክር ቤት ወደ ሴኔቱ ተላልፏል ማለት ነው። ትራምፕ በቀረበባቸው ክስ መሠረት ጥፋተኛ ናቸው ወይስ አይደሉም ለሚለው ውሳኔ የሚሰጠው ሴኔቱ ይሆናል። 2) ትራምፕ የቀረበባቸው ክስ ምንድነው? ትራምፕ በሁለት አንቀጾች ክስ ቀርቦባቸዋል፤ ወይም 'ኢምፒች' ተደርገዋል። የመጀመሪያው 'ፕሬዝዳንቱ ስልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመዋል' የሚል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ 'የምክር ቤቱን ስራ አደናቅፈዋል' የሚል ነው። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በ2020 ምርጫ የመመረጥ እድላቸውን ለማስፋት በተቀናቃኛቸው ጆ ባይደን ላይ ምረመራ እንዲካሄድ የዩክሬን ፕሬዝደንት ላይ ጫና አድርገዋል የሚል ክስ ቀርቦባቸዋል። ጆ ባይደን የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንት ሳሉ ወንድ ልጃቸው በዩክሬን የንግድ ሥራ ላይ ተሰማርቶ ነበር። ታዲያ ትራምፕ፤ ተቀናቃኛቸውን ሊያሳጣ የሚችል መረጃ ለማግኘት የዩክሬን ፕሬዝደንት ላይ ጫና በማሳደር ሥልጣንን ያለ አግባብ መጠቀም የሚል ክስ ቀርቦባቸዋል። ሁለተኛው ደግሞ ትራምፕ ለሚደረግባቸው ምርመራ መረጃዎችን ለመስጠት ተባባሪ ባለመሆናቸው የምክር ቤቱን ስራ በማደናቀፍ በሚለው ክስ ላይ ድምጽ ሰጥተዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን የቀረቡባቸውን ክሰቦች ሙሉ በሙሉ ውድቅ ያደርጋሉ። 3) ከሴኔቱ ምን ይጠበቃል? በሴኔቱ የችሎቱን ወይም የክሱን አካሄድ የሚወስኑ ሁለት ቁልፍ የሴኔቱ አባላት አሉ። በሴኔቱ የሪፓብሊካን መሪ የሆኑት ሚች ማክኮኔል እና የዲሞክራት መሪው ቸክ ሹመር ናቸው። ሁለቱ መሪዎች ማስረጃዎች ለሴኔቱ በምን አይነት መልኩ ይቀርባሉ? የምስክሮች እማኘነትስ እንዴት ይስማሉ በሚሉ ጉዳዮች ላይ ቀድመው መስማማት አለባቸው። ትራምፕ ጥፋተኛ ናቸው ለማለት እና ከስልጣን ለማስነሳት የሴኔቱ 2/3 ድምጽ ያስፈልጋል። ይህ ማለት ከ100 የሴኔት መቀመጫ 67ቱ ትራምፕ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል። የትራምፕ አጋር የሆኑት ሪፓብሊካኖች በሴኔቱ አብላጫ የሆነ 53 መቀመጫ አላቸው። የትራምፕ ተቀናቃኝ የሆኑት ዲሞክራቶች በሴኔቱ ያላቸው መቀመጫ 47 ብቻ መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት ትራምፕ ላይ የተነሳው ክስ ውድቅ ሊሆን እንደሚችል በርካቶች ገምተዋል። ከተገመተው ውጪ ሆኖ ትራምፕ ጥፋተኛ ሆነው ቢገኙ፤ ከስልጣን ይባረራሉ፤ ከዚያም ምክትል ፕሬዝደንት ማይክ ፔንስ መንበረ ስልጣኑን ይረከባሉ። በዚህ ብቻ ሳይወሰን፤ የትራምፕ ጉዳይ በወንጀል ሕግ ታይቶ ከስልጣን በኋላ ዘብጥያ ሊወርዱም ይችላሉ። 4) ትራምፕ በሴኔቱ ፊት ቀርበው መከላከያቸውን ያቀርቡ ይሆን? ፕሬዝደንት ትራምፕ ከሴኔቱ ፊት ቀርበው መከላከያዎቻቸውን ማቀረብ ይችላሉ። ይሁን እንጂ ጠበቆቻቸው እንጂ እሳቸው ከሴኔት ፊት ይቀርባሉ ተብሎ አይገመትም። •...\nThe previous content can be summarized as follows:
በአሜሪካ ታሪክ ሶስተኛው ፕሬዝደንት ከስልጣናቸው እንዲነሱ የክስ ሂደት ተጀምሮባቸዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
406
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የታላቁ ህዳሴ ግድብ ውሃ መያዝ በባለሙያ እይታ\nSummary: ከህዳሴ ግድቡ አካባቢ የተገኙ ሳተላይት ምስሎች የግድቡ የውሃ መጠን እየጨመረ መሆኑን ያሳያሉ፤ በርካቶች ግድቡ ውሃ መሞላት ጀምሯል ሲሉ ጥያቄ ቢያቀርቡም የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ግን በይፋ የተጀመረ ነገር የለም ሲሉ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።\nArticle (Max 500 characters):
አዲሱ የሳተላይት ምስል የተወሰደው ሰኔ 20/2012 እና ሐምሌ 5/2012 ሲሆን ግድቡ የሚይዘው የውሃ መጠን በተከታታይ እየጨመረ መምጣቱን ያሳያል። የግድቡ ውሃ መጨመርንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ በውሃ ፖለቲካ ላይ የተለያዩ ጥናቶችን ያደረጉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ በላቸው አነጋግረናቸዋል። ግድቡ ውሃ መያዙን ማረጋገጣችንን ተከትሎ ከግብጽ በኩል የተለየ ምላሽ መጠበቅ እንችላለን? ምንም የተለየ ምላሽ አይኖርም። ያው ሌላ ጊዜም እንደሚሉት ማስፈራራት የተለመደው ካልሆነ በስተቀር ምንም ማድረግ አይኖርም። ያው በአረብ አገራት በኩል ጫና ሊያሳድሩብን ይሞክሩ ይሆናል። ድንበር አካባቢ የሚኖሩ ግጭቶችን በማባባስ ወደዚያ ውጥረት ሊያስገቡን ይሞክሩ ይሆናል። አገር ውስጥ ያሉትን አንዳንድ የተቃዋሚ ድርጅቶችን ደግሞ አሁን ያለውን ሁናቴ ተጠቅመው እርስ በእርሳችን ማተራመስ ይፈልጉ ይሆ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
163
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ጣልያን፣ ቱኒዝያ ስደተኞችን እንድታስቆምላት 13 ሚሊዮን ዶላር ልትሰጥ ነው\nSummary: የጣልያን መንግሥት የሜድትራንያን ባህር አቋርጠው የሚገቡ ስደተኞችን እንድታስቆምላት 13 ሚሊዮን ዶላር ለቱኒዝያ ለመስጠት መወሰኑ ተገልጿል።\nArticle (Max 500 characters):
በርካታ ስደተኞች በትናንሸ ጀልባዎች ሜድትራንያን ባህር አቋርጠው ወደ ጣልያን እንደሚያቀኑ የተገለፀ ሲሆን ይህ የገንዘብ ልገሳም ቱኒዝያ የባህር ድንበሯን ለማጠናከርና ስደተኞቹንም ለማስቆም ያለመ ነው። የጣልያን መንግሥት በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን ለማስቆምም የባህር ላይ ድንበሮችን ጥበቃ ማጠናከር እንደሚያስፈልግም ለቱኒዝያ መንግሥት መልእክት አስተላልፏል። ይህንን የተናገሩት በቱኒዝ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የጣልያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉይጂ ዲ ማሪያ ናቸው። ሚኒስትሩ በአገራቸው ውስጥ "በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ተሻግረው ለሚገቡ ስደተኞች" ቦታ የለም ብለዋል። ስደተኞችን በየትኛውም መንገድ ለማስቆም እየሰራ ያለው የጣልያን መንግሥት የቱኒዝያን የባህርና ፀጥታ ኃይሎች ለማሰልጠንም ጠይቋል። እነዚህም ሰልጣኞች ስራቸው ስደተኞች በባህር ሊሻገሩ ሲሉ አድኖ መያ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
144
Title: በአማራ ክልል አምስት ዞኖች የአንበጣ መንጋ ጉዳት እንደያደርስ ተሰግቷል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአንበጣ መንጋው በሰሜን ሸዋ፣ በደቡብና ሰሜን ወሎ፣ በሰሜን ጎንደር እና በዋግኽምራ የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ መከሰቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ለቢቢሲ ገልጿል። የቢሮው ሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አምሳሉ ጎባው እንደገለጹት የአንበጣ መንጋው በተለያዩ በአምስት ዞኖችና በ36 ወረዳዎች ውስጥ ተከስቷል። መንጋውን የመከላከል ሥራው በጠቅላላ በባህላዊ ዘዴ እየተከናወነ መሆኑን የጠቀሱት ዳይሬክተሩ "በጥሩምባ፣ በሰዎች ድምጽ፣ በመኪና፣ በጅራፍ እና በሌሎች መንገዶች" የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ጥረት እያደረጉ ነው። የበረሃ አምበጣው አሁን ወቅቱ በጋ በመሆኑ መስክ ላይ ሰብል እንደሌለ ያመለከቱት አቶ አምሳሉ፤ ነገር ግን መንጋው "የመስኖ እና አረንጓዴ ልማታችችን እንዳያወድም" ስጋት መኖሩንና ይህንንም ለመከላከል ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል። ዳይሬክተሩ አክለውም የአሁኑ የበረሃ አንበጣው የዕድገት ደረጃውን የጨረሰ በመሆኑ አጥፊ አለመሆኑን ጠቁመው፤ አንበጣው የሚያሰጋው ወደፊት መሆኑን ተናግረዋል። የአንበጣ መንጋው "በዚህ ወቅት እንቁላል በመጣል ሊራባና ጉዳት ሊያደርስ ይችላል የሚል ስጋት ስላለ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው" ብለዋል። በዚሁ ምክንያት አውሮፕላን ርጭት ለጊዜው አስፈላጊ አይደልም ያሉት ዳይሬክተሩ፤ ኬሚካል ግን በጣም በተወሰኑ ቦታዎች ላይ መጠቀማቸውን ተናግረዋል። የበረሃ አንበጣው የደቀነውን ትልቅ ስጋት ከግምት በማስገባት ግብርና ቢሮው ከግብርና ሚንስቴር ጋር ከመረጃ ልውውጥ ጀምሮ እየሠራ ይገኛል። መንጋው ከተከሰተባቸው አካባቢዎች አንዱ በሆነው በሰሜን ሸዋ ዞን የበረሃ አምበጣው በተደጋጋሚ እየተከሰተ መሆኑን የዞኑ የግብርና መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ መሠረት ኃይሌ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። በአካባቢው መጋቢት 19 ከተከሰተ በኋላ በድጋሚ ካለፈው ሐሙስ ጀምሮ በዞኑ አራት ወረዳዎች ውስጥ በሚገኙ 16 ቀበሌዎች ላይ ተከስቷል። ኃላፊዋ መንጋው ወደፊት "አስጊ" ሁኔታ ሊፈጥር ይችላል ያሉ ሲሆን፤ የበረሃ አምበጣውን ለመከላከል ከዞን እስከ ቀበሌ ድረስ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ተናግረዋል። በቅርቡ የተባበሩት መንግሥታት ባወጣው መረጃ መሰረት በአንበጣ መንጋ ክፉኛ ይጠቃሉ ተብለው ከተሰጋላቸው የምሥራቅ አፍሪካ አገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ስትሆን 22,550 ሔክታር ስፋት ያለው መሬቷ ለጉዳት ተጋላጭ እንደሚሆን ተነግሯል። የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት-ፋኦ እንዳለው የአንበጣ መንጋው ክፉኛ ከሚያሰጋቸው አገራት መካከል አንዷ በሆነችው ኢትዮጵያ ሰፊ ቦታን የሚሸፍን አካባቢ በአንበጣው የውድመት ክልል ውስጥ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን በአፋጣኝ እርዳታው ተገኝቶ መከላከል ካልተቻለ ከባድ ቀውስን ሊያስከትል ይችላል ተብሏል። የተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት ለቢቢሲ እንደገለጸው በአንበጣ መንጋው ክፉኛ በተጠቁት በኢትዮጵያ፣ በኬንያና በሶማሊያ በእያንዳንዱ አገር ውስጥ ቢያንስ 100 ሺህ ሔክታር ስፋት ያለው መሬት የጸረ አንበጣ መድኃኒት መርጨት ያስፈልጋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
332
የኦሮሚያ ክልል መንግሥት፤ የሶማሌ ልዩ ፖሊስን እንዲሁም ሚሊሻዎች ወደ ኦሮሚያ ዘልቀው በመግባት ጥቃት አድርሰዋል ሲል የሚከስ ሲሆን፤ የሶማሌ ክልል በበኩሉ አጥቂዎቹን በኦሮሚያ ክልል የሚደገፉ ናቸው ሲል በኮሚኒኬሽን ቢሮው በኩል አሳውቋል። መወነጃጀሉና የቃላት ምልልሱ መካረር የክልሎቹ መንግስታት ግንኙነት ያለበትን ደረጃ ከማሳበቁም ባለፈ የግጭቶቹን መረር ማለትም አመላካች ነው። ይሁንና በሁለቱ ክልሎች መካከል ውዝግብ፣ ግጭት፣ ሲያልፍም ደም መፋሰስ ሲያጋጥም የአሁኑ የመጀመሪያው አይደለም። 1.አጨቃጫቂ ወሰን በቆዳ ስፋቱ ከአገሪቱ ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዘው የኦሮሚያ ክልል፤ ከሁለተኛው ሰፊ የሶማሌ ክልል ጋር የሚያዋስነው 1410 ኪሜ ድንበር አለው። ይህ ድንበር ግን ክልሎቹ አሁን ያሉበትን ቅርጽ ይዘው ከተመሰረቱበት ጊዜ አንስቶ ውዝግብ አያጣውም። ውዝግቡን ፈትቶ ወሰኖቹን መልክ ለማስያዝ ታስቦም ሕዝበ ውሳኔ ከ400 በሚበልጡ ቀበሌዎች በጥቅምት ወር 1997 ዓ.ም ተደርጓል። በሕዝበ ውሳኔው መሰረት ከ80 በመቶ በላይ የሚሆኑ ቀበሌዎች በኦሮሚያ አስተዳደር ሥር እንዲጠቃለሉ የተወሰነ ቢሆንም የወሰን ማካለል ሥራው ተግባራዊ ሳይሆን ቆይቷል። ይህም በየጊዜው ለሚነሱ ግጭቶች አባባሽ ምክንያት መሆኑ አልቀረም። ባለፈው ሚያዝያ ግን የሁለቱም ክልሎች ፕሬዚዳንቶች ሕዝበ ውሳኔውን ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላል የተባለ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ በተፈረመበት ወቅት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ "ትልቅ ድል" መገኘቱን ሲገልፁ፥ የሶማሌ ክልል አቻቸው አብዲ መሃመድ በበኩላቸው "በሁለቱ ወንድማማች ሕዝቦች መካከል ዳግመኛ ግጭት አይኖርም።'' ብለው ነበረ። የኦሮሚያ ክልል ቃል አቀባይ አቶ አዲሱ አረጋም የችግሩ ምንጭ ''የድንበር ጉዳይ እንዳልሆነ የሚያረጋግጥልን፤ ድንበር በማንጋራባቸው አካባቢዎች ጭምር ጥቃት ሲፈፀም የነበረው። የድንበሩን ጉዳይ በ1997 ሕዝበ-ውሳኔ መሰረት ለመፍታት በተደረሰው ስምምነት መሰረት እየሰራን ነው።ሥራውም ሰባ በመቶ በላይ ተጠናቋል።'' ሲሉ ሌላ ምክንያት ሊኖር እንደሚችል ይጠቁማሉ። 2.የተፈጥሮ ሃብት ፉክክር በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር የሚገኙ የኦሮሞ እና የሶማሌ ክልል አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አድር ሕዝቦችን ግንኙነት ያጠኑት የማኅበረሰባዊ ሥነ-ሰብ ተመራማሪው ፈቃዱ አዱኛ እንደሚሉት ፉክክርና ግጭት በተለይ የቦረና ኦሮሞዎችና የአካባቢው ሶማሌ ጎሳዎች መገለጫዎች ሆነው ቆይተዋል ይላሉ። ፉክክርና ግጭቶቹ በብዛት ውሃ እና የግጦሽ መሬትን በመሳሰሉ የተፈጥሮ ሃብቶች ተጠቃሚነት ዙርያ የሚያጠነጥኑ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ አንስቶ የብሔር መልክ እየያዙ መምጣታቸው ይወሳል። በአገሪቱ ፖለቲካዊ አወቃቀር የብሄር ድንበሮች የፖለቲካ ድንበሮች ጭምርም በመሆናቸው፤ በማኅበረሰቦቹ ዘንድ ያለውን የፉክክር መንፈስ ክልላዊ ገፅታ አላብሶታል ሲሉ ይከራከራሉ አቶ ፈቃዱ። ለዚህም በማሳያነት የሚጠቅሱት ከዚህ ቀደም በአንፃራዊነት ሰላማዊ ግንኙነት የነበራቸው የአርሲ ኦሮሞና አጎራባች የሶማሌ ጎሳዎች ደም ወዳፋሰሰ ግጭት መግባታቸውን ነው። አካባቢዎቹ ለድርቅ ተጋላጭነታቸው ከፍ ያለ መሆኑ በተፈጥሮ ሃብት ፍላጎቶች ላይ ለሚነሱ ቅራኔዎች ተጨማሪ ነዳጅ የሆኑ ይመስላል። 3.የሕዝበ-ውሳኔ ራስ ምታት ለተመራማሪው ፈቃዱ አዱኛ፤ መንግሥት ለአካባቢዎቹ ወሰን ተኮር ግጭቶች ፖለቲካዊ መፍትሄ ለመስጠት ባደረገው እንቅስቃሴ ሕዝበ-ውሳኔ ማከናወኑ የአካባቢዎቹን ነባራዊ ሁኔታ ያላገናዘበ ነው። የአካባቢው ኗሪዎች በአብዛኛው አርብቶ አደሮች እንደመሆናቸው ከሥፍራ ሥፍራ ይንቀሳቀሳሉ። ይህም ወሰኑን ቁርጥ ባለ ሁኔታ ማስቀመጥን አዳጋች ያደርገዋል። የህዝበ-ውሳኔው ውጤት በሁለቱ ክልሎች... \n\nGive me a good title for the article above.
በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተከሰተውን ግጭት የሚያብራሩ አምስት ነጥቦች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
395
የ55ቱ አመት ራፐር ጠበቃ በትናንትናው ዕለት እንዳሳወቁት ሙዚቀኛው ወደ ቤቱ ተመልሷል ከማለት ውጭ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል። ከቀናት በፊትም ራፐርና ተዋናዩ አይስቲ ከዶ/ር ድሬ ጋር እንዳወራና " ደህና ነው" በማለት በተሻለ ሁኔታ እንደሚገኝ ተናግሮ ነበር። መረጃዎችን ፈልፍሎ በማውጣት የሚታወቀው ቲኤምዚ ራፐሩ ከሁለት ሳምንታት በፊት ራፐሩ ሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያ በሚገኝ ሴዳርስ ሲናይ ሜዲካል ማዕከል ተወስዷል ብሎ ነበር። በዚያኑ ወቅትም የራፐሩ ተወካዮች ባወጡት መግለጫ በመድረክ ስሙ ዶ/ር ድሬ ተብሎ የሚታወቀው አንድሬ ሮሜል ያንግ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል። "ለቤተሰቦቼ፣ ጓደኞቼና አድናቂዎቼ ለመልካም ምኞታቸው ምስጋና ይድረሳቸው። በጣም ጥሩ ሁኔታ ላይ ነው ያለሁት። ከህክምና ቡድኑም ጥሩ እንክብካቤ እያገኘሁ ነው" በማለት ራፐሩ በኢንስታግራም ገፁ መልዕክቱን ማስተላለፉ የሚታወስ ነው። "በቅርቡ ከሆስፒታል ወጥቼ ወደ ቤቴ እመለሳለሁ። በሴዳርስ ለሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች በሙሉ ከፍተኛ ምስጋና ይድረሳቸው። ፍቅር ለሁላችንም" የሚል መልዕክት አስተላልፎ ነበር። ራፐሩ ታሞ ሆስፒታል መግባቱ ከተሰማ በኋላ ጓደኞቹ እንዲሁም ዝነኛ ሰዎች ከህመሙ እንዲያገግም መልካም ምኞቻውን ገልፀዋል። በ1980ዎቹ ኤንደብልዩኤ (NWA) ተብሎ በሚታወቀው ታዋቂው ባንድ ውስጥ ከዶ/ር ድሬ ጋር አብሮ የነበረው የባንዱ አባል አይስ ኪዩብ "ለጓደኛዬ ዶ/ር ድሬ ከህመሙ እንዲያገግም በፀሎትና በፍቅር እያሰብኩት ነው" በማለት በትዊተር ገፁ ላይ አስፍሮ ነበር። ለሙዚቃ ህይወቱ ከፍተኛ ሚና የተጫወተለት ሌላኛው ታዋቂው ራፐር ስኑፕ ዶግ እንዲሁ "እንዲሻልህ እመኛለሁ፤ ታስፈልገናለህ ቤተሰባችን" ብሎ ነበር። ሌላኛዋ ታዋቂ ራፐር ሚሲ ኤሊየት እንዲሁ ራፐሩ... Continue the article for another 4000 characters max:
በጥንካሬና በጤንነት እንዲመለስ ምኞታቸውን ከገለፁት መካከል አንዷ ናት። በሂፕሆፕ ሙዚቃ ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠው ራፐሩ ኤንደብልዩኤ (NWA) በሚባለው የሂፕ ሆፕ ቡድን፣ በግሉም የነበረው የሙዚቃ ህይወቱ ዝናን አትርፏል። ከዚህም በተጨማሪ በፕሮዲውሰርነቱም ከፍተኛ ዝናን መጎናፀፍ የቻሉ እንደ 50 ሴንት፣ ኬንድሪክ ላማርና ኤሚኒየም የመሳሳሉ ሙዚቀኞች ጀርባ አሻራውን አሳርፏል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
246
ባለፈው ሳምንት ሐረር ከተማ ያሉ ሰፈሮች እስከ ዘጠኝ ወር ድረስ ውሃ ሳያገኙ እንደቆዩ መዘገባችን ይታወሳል፤ የሐረር ከተማ ሰዎችም የድረሱልን ጥሪ አቅርበው ነበር። የሐረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ሥራ አስኪያጅ አቶ ተወለዳ አብዶሽ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የከተማዋ አንድ ሦስተኛ ክፍል የቧንቧ ውሃ ማግኘት ጀምሯል። «የችግሩ ዋነኛ ምንጭ የነበረው የዓለማያ ውሃ አቅርቦት ፕሮጀክት ከኦሮሚያ መስተዳድር እና ከዓለማያ እና አወዳይ አስተዳደር ጋር በመነጋገር ጣቢያው አገልግሎት መስጠት እንዲቀጥል ተደርጓል» ይላሉ ባለስልጣኑ። • በዝምታ የምትጠማ ከተማ -ሐረር አክለውም «ከዓለማያ የሚመጣውን ውሃ ከድሬዳዋ ከሚመጣው ጋር በማጣመር ቢያንስ የከተማዋን አንድ ሦስተኛ ክፍል በማዳረስ ለማረጋጋት እየጣርን ነው» ብለዋል አቶ ተወለዳ። በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ደግሞ ሌሎች ውሃ ያልደረሳቸውን ቦታዎች በፈረቃ የማዳረስ ዕቅድ እንዳላቸው ባለሥልጣኑ አሳውቀዋል። የኤረር የውሃ መስመር ችግር እስካሁን እንዳልተፈታ የጠቆሙት አቶ ተወለዳ በሚቀጥሉት ሁለት ሦስት ቀናት ችግሩ እንደሚቀረፍ እምነት አላቸው። ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ያሰቡት ነገር እንዳለ የተጠየቁት ሥራ አስኪያጁ «ሌሎች ውሃ አመንጪ ጉድጓዶች ቆፍረን መስመር ለመዘርጋት ዝግጅት ላይ ነን» ብለው፤ ወደ ሐረር ከተማ ውሃ የሚያሰራጩ መስመሮችን በማብዛት ሥራ መጠመዳቸውን ጠቁመዋል። • መስመር ያልያዘው የኢትዮ-ኤርትራ የንግድ ግንኙነት አክለውም «ለሚቀጥሉት አምስትና አስር ዓመታት ከተማዋ ምን ያህል ውሃ ያስፈልጋታል የሚል ጥናት ልናካሂድም ነው» ብለዋል። አቶ ዳንኤል በርሄ በሐረር ከተማ የሆቴል ባለቤት ናቸው። ላለፈው አንድ ወር በሳምንት ከግለሰብ ከቦቴ ውሀ በ2000 ብር እንደገዙ ያስታውሳሉ። አሁን ግ... Continue the article for another 4000 characters max:
ን ውሃ መጥቶ «ትልልቅ ማጠራቀሚያቸውንም ባሊውንም ሞልተናል» ይላሉ፤ ሌሎች ከእርሳቸው ሰፈር በከፋ ለአራት ወራት ያክል ውሃ ያላገኙ ሥፍራዎች እንዳሉ በመጠቆም። ችግሩ ፀንቶባቸው የቆዩ ቦታዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው የውሃ አቅርቦት እንዲኖራቸው መደረጉን ባለሥልጣኑ አክለው ነግረውናል። «ቅድሚያ የሰጠናቸው ለረዥም ወራት ውሃ የሚባል ያላገኙ አካባቢዎችን ነው፤ ለምሳሌ በተለምዶ ጊዮርጊስ ጋራ እና ከራስ ሆቴል በላይ ያሉ አካባቢዎችን ነው። ከራስ ሆቴል በታች ያሉትም ቢበዛ በአራት ቀናት ውስጥ ውሃ እንደሚያገኙ እምነቴ ነው» ብለዋል አቶ ተወለዳ። ባለስልጣኑ አክለውም «10 ሚሊዮን ብር ካልተሰጠን የዓለማያ ውሃ ጣቢያ አግልግሎት እንዲሰጥ አንፈቅድም ያሉ ሰዎችን አደብ በማስያዝ የኦሮሚያ ክልል አስተዋፅኦ አበርክቷል» ይላሉ። የሐረር ከተማ ነዋሪዎች የመጠጥ ውሃ ችግራቸውን ለማስታገስ የታሸገ ውሃ በመግዛት ለተጨማሪ ወጪ መዳረጋቸውን ገልፀውልን እንደነበር አይዘነጋም። ውሃ ሲጠፋ 55 ኪሎ ሜትር ድረስ ተጉዘው የሚቀዱ እንዳሉ እና ይህንን ማድረግ የሚችሉት መኪና ያላቸው እንደሆኑም የችግሩን ግዝፈት እንደሚያሳይ ተነግሮ ነበር። • በአላማጣ ግጭት ቢያንስ 5 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
336
በትግራይ ክልል ተጨማሪ ከተሞች የስልክ አገልግሎት መጀመራቸው ተገለፀ\nድርጅቱ በሰሜን ሪጅን የቴሌኮም መሰረተ ልማት ጥገና እና አገልግሎትን በተመለከተ በሰጠው መግለጫ እስካሁን ድረስ የጥገናና የኃይል አቅርቦት ስራዎች በመጀመር በ363 ጣቢያዎች የሞባይል ድምፅና የመደበኛ ስልክ አገልግሎት ተጀምሯል ብሏል። በዚህም መሰረት አገልግሎት ማግኘታቸው ከተጠቆሙ ከተሞች መካከል መቀለ፣ አድዋ፣ አክሱም፣ አዲግራት፣ ሽረ እንዳስላሴ፣ ነጋሽ፣ ዲንሻ፣ ውቅሮ፣ አዳጋ ሃሙስን ጨምሮ በ26 ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘት እንደጀመሩ ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ አመላክቷል። ቀደም ሲል የፌደራል መንግሥቱ መቀለን ከተቆጣጠረ ጥቂት ሳምንታት በኋላ በደቡብና ምዕራብ ትግራይ የሚገኙት አንዳንድ ከተሞች ተቋርጦ የቆየውን አግልግሎቱን መጀመሩ ይታወቃል። በተለይ ማእከላዊ የትግራይ ዞን ከማናቸውም የግንኙነት መስመሮች ተቋርጦ ስለ ነበር በርካታ ሰዎች ስጋታቸውን ሲገልፁ ነበር። በአሁኑ ወቅት በማእከላዊ ዞን የሚገኙት እንደ ዓድዋ፣ አክሱም፣ ሽረ እንዳስላሰ፣ ቤተመራ፣ ውቕሮማራይ እና ሰለኽለኻ የመሳሰሉት ከተሞች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መደረጋቸው ኢትዮ ቴሌኮም ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ በክልሉ ውስጥ የተቋረጠውን የባንክ አገልግሎት ለማስጀመር በሽረ እንዳስላሴ፣ በአክሱም እና በአድዋ ከተሞችና አካባቢዎች የሚገኙ የሚገኙ ባንኮች የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘታቸውን አስታውቋል። ድርጅቱ ባሰፈረው መረጃ መሰረት በመቀሌና በአዲግራት የሚገኙ ባንኮች እንዲሁ የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት እያገኙ ናቸው። ሆኖም በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች አገልግሎት እንዲያገኙ የተደረገው ጊዜያዊ የስርጭት መስመሮችን በመዘርጋት በመሆኑ የአገልግሎት መቆራረጥና ጥራት ጉድለት ሊያጋጥም እንደሚችል ተጠቁሟል። በአጠቃላይ በሰሜን ሪጅን ያሉት የቴሌኮም መሰረተ ልማቶችን ሙሉ በሙሉ ለመጠገን እየተሰራ እንደሆነ ገልፆ በሙሉ አቅም አገልግሎቱ እስጂመር ነዋሪዎች እንዲታገሱ ኢትዮ-ቴሌኮም ጠይቋል። ቢቢሲ በአንዳንድ ከተሞች ስልክ በመደወልና የደወሉ ሰዎችን የጠየቀ ሲሆን ከከተሞች ውጪ በገጠር አካባቢዎች የሞባይል ስልክ መስመሮች እንደማይሰሩ ተናግረዋል። ቢቢሲ ወደ ሽረና ሰለኽለኻ ተቋርጦ የቆየው የሞባይል ስልክ መስራቱን በአካባቢዎቹ ከሚኖሩ ነዋሪዎች ጋር በመደወል ማረጋገት ችሏል። በውጭ አገራት ነዋሪዎች የሆኑና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች ከቤተሰቦቻው፣ ዘመድ አዝማዳቸውና ወዳጆቻቸው ጋር ከሶስት ወር በኋላ መነጋገራቸውን ለቢቢሲ አስረድተዋል። በርካቶች የስልክ ግንኑነት መቋረጡን ተከትሎ የቤተሰቦቻቸውን ደህንነት ሁኔታ ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ አለማወቃቸው እንዳስጨነቃቸው በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ሲገልፁ መቆየታቸው ይታወሳል። ግጭቱን ተከትሎ በተለያዩ ምክንያት ህይወታቸውን ያለፈ ቤተሰባቸውን ሞት በዚህ አጋጣሚ የተረዱም እንዳሉ ለማወቅ ተችሏል። የስልክና የባንክ አገልግሎት ተቋርጦ መቆየቱ ቤተሰቦቻቸው መሰረታዊ የሚባሉ ሸቀጦችን ለመግዛት ተቸግረው እንደነበርና ለከፋ ችግርም እንዳይጋለጡ ስጋት እንደነበራቸው የገለፁት ነዋሪዎች በአሁኑ ወቅት የስልክ መስመሮች መከፈታቸው እንዳስደሰታቸው አክለው ተናግረዋል። የባለፉት 100 ቀናት ለበርካታ የክልሉ ነዋሪዎች አስቸጋሪው የፈተና ጊዜ እንደነበር ያስረዳሉ። አንድ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚ ከ97 ቀናት በኋላ ወላጅ ኣባት እና እናቱን ማነጋገር ቢችልም "እርስ በርስ ከመላቀስ ውጪ መነጋገር አልቻልንም" በማለት አስፍሯል። ሌላ ወደ ሽረ ከተማ ስልክ ደውሎ ቤተሰቡን ማናገር የቻለ በውጭ አገር የሚኖር የትግራይ ተወላጅ መኖርያ ቤታቸው ተደርምሶና ፈራርሶ እንደሆነ ለማወቅ መቻሉን ለቢቢሲ ተናግሯል። "በሰፈራችን በርካታ ቤቶች...\n\ntl;dr:
በትግራይ ክልል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት በ363 ጣቢያዎች መጀመሩን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታውቋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
387
Doc to summarize: የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኮቪድ-19ን በመዋጋት ጥረት ውስጥ ግንባር ቀደም በመሆን የተሰለፉ ነዋሪዎችን በፍጥነት ለዜግነት እንዲያመለክቱ ጥሪ አቅርቧል። እስካሁን ድረስ ከ700 በላይ ስደተኞች ዜግነት ያገኙ አልያም ለማግኘት በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ የደረሱ መሆናቸው ተገልጿል። የፈረንሳይ ዜግነት ከተሰጣቸው ስደተኞች መካከል የጤና ባለሙያዎች፣ የጽዳት ባለሙያዎች እና የንግድ ሱቅ ባለቤቶች ይገኙበታል። በመላው ዓለም ኮቪድ-19ን በመከላከል ረገድ ከፊት በመሆን ያገለገሉ ዜጎች ለኮሮናቫይረስ የመጋለጥ እድላቸው ሰፊ ሲሆን፣ በዚህም የተነሳ ዶክተሮችና ነርሶችን ጨምሮ በርካቶች ሕይወታቸውን አጥተዋል። በዓለማችን ላይ በኮሮናቫይረስ ክፉኛ ከተጠቁ አስር አገራት መካከል ፈረንሳይ አንዷ ስትሆን ከ2.5 ሚሊየን በላይ ዜጎቿ በቫይረሱ ሲያዙ 62 000 ደግሞ በዚሁ ተህዋሲ ምክንያት ሕይወታቸውን አጥተዋል። ለኮሮናቫይረስ መከላከል ግንባር ቀደም ለሆኑ ስደተኞች ዜግነት የመስጠት ወሬው የተሰማው በመስከረም ወር ላይ ነበር። 74 ስደተኞች የፈረንሳይ ፓስፖርት የተሰጣቸው ሲሆን 693 ሰዎች ደግሞ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ናቸው ተብሏል። እስካሁን ድረስ 2,890 ስደተኞች ማመልከታቸውም ታውቋል። በአገር ውስጥ ሚኒስቴር የዜግነት ጉዳዮች ቢሮ " የጤና ባለሙያዎች፣ ሴት የጽዳት ሰራተኛ ፣ የሕጻናት ተንከባካቢዎች፣ የመደብር ሰራተኞች ለዜጎች ያላቸውን ታማኝነትና ቁርጠኝነት አስመስክረዋል። አሁን ደግሞ ብድር መመለስ ተራው የፈረንሳይ ነው" ብሏል። ከዚህ ቀደም ለዜግነት ማመልከት የሚችሉት ስደተኞች በፈረንሳይ ለአምስት ዓመት በቋሚነት የኖሩ፣ ቋሚ ገቢ ያላቸው እና ከፈረንሳይ ሕዝብ ጋረ ተስማምተውና ተቻችለው መኖርን ያስመሰከሩ ብቻ ነበሩ። ነገር ግን በኮሮናቫይረስ መከላከል ውስጥ ከፊት ከነበሩ ስደተኞች ከሆኑ ሁለት ዓመት መኖርና " መልካም ሥራቸው የተመሰከረላቸው" መሆናቸው ብቻ በቂ ነው ተብሏል። በ2017 የፈረንሳይ ስደተኞች ቁጥር 6.4 ሚሊዮን የነበረ ሲሆን ዜግነት የማግኘት ሂደቱ ግን እጅጉን ዘገምተኛ ነበር ተብሏል። ዜግነት የተሰጣቸው ስደተኞች ቁጥርም ሲታይ እኤአ በ2018፣ በ2019 የተሰጣቸው ስደተኞች በ10 በመቶ ቀንሰዋል። ፈረንሳይ ማሊያዊ ስደተኛ አንድ ጨቅላን ከፎቅ እንዳይወድቅ በመታደጉ መልካም ስራውን በማድነቅ ዜግነት የሰጠችው በ2018 ነበር። \nSummary in the same language as the doc:
በፈረንሳይ በኮሮናቫይረስ መከላከል ላይ ተሰማርተው የነበሩ እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ለአገሪቱ ያበረከቱት አስተዋጽኦ ከግምት ገብቶ ዜግነት እንዲያገኙ እየተደረገ ነው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
277
የአልጀርስ ስምምነት፡ ባላንጣነትን የወለደው የ‹‹ሰላም ሰነድ››\nታህሳስ 3 ቀን 1993 በቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እና የኤርትራው ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ የተፈረመው ባለ 6 አንቀጽ ሰነድ አራት መሰረታዊ ግቦች ነበሩት፡፡ እነርሱም፡- • በሁለቱ ሀገራት መካካል ያለውን የባላንጣነት መንፈስ ማቆም፣ ሀገራቱ ከዛቻ እና የሃይል እርምጃ እንዲቆጠቡ ማድረግ፤ • ቀደም ብሎ በሰኔ 1/1992 የተደረሰውን በባለንጣነት ያለመተያየት ስምምነት እንዲከበር እና እንዲፈጸም ዋስትና መስጠት፤ • በእስር ያሉ የጦር ምርኮኞች እና ግለሰቦች ተለቀው ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስቻል፤ • ሁለቱ ሀገራት በግዛቶቻቸው ውስጥ ላሉ የሌላኛው ወገን ዜጎች ሰብአዊ እንክብካቤ እንዲያደርጉ ድልድልይ መሆን ናቸው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ግቦች በየተራ ይሳኩ ዘንድ ሰነዱ ነጻ የድንበር እና የካሳ ኮሚሽኖች እንዲቋቋሙ መሰረት ሆኗል፡፡ 5 አባላት ያሉት የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን የራሱን ምርመራ አድርጎ፣ አለመግባባት የፈጠሩ የድንበር ቦታዎች ለየትኛው ሀገር እንደሚገቡ ለመወሰን እንዲችል በወቅቱ ከስምምነት ተደርሷል፡፡ በሰነዱ አንቀፅ አንቀጽ 2 (2) ቀደም ብለው የተገቡ የቅኝ ግዛት ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ህግን ተመስርቶ ኮሚሽኑ ውሳኔውን እንደሚያስተላልፍ ተጠቅሷል፡፡ እንዲሁም በአንቀጽ 2 (15) ላይ ኮሚሽኑ የሚሰጠው የወሰን እና ማካለል ውሳኔ የመጨረሻ እና ገዢ እንደሚሆን ተዘርዝሮም ነበር፡፡ ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን ማስረጃ በማቅረብ መቀመጫውን ኔዘርላንድ ዘሄግ ባደረገው ኮሚሽን ፊት ተከራክረዋል፡፡ በ1996 ዓመተ ምህረት የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔውን አስተላለፈ፡፡ ሁለቱ ሀገራት ከተፋለሙባቸው ቦታዎች አንደኛዋ የነበረችው ባድመ የኤርትራ ግዛት እንድትሆን ተፈረደ፡፡ ኢትዮጵያ ግን ውሳኔውን ለመቀበል ወታደሮቿን ከባድመ ለማስወጣት አልፈቀደችም፡፡ ኢትዮጵያ የኮሚሽኑን ውሳኔ ተከትሎ የድንበር ማካለሉ ካለ አንዳንድ ቅድመ- እሳቤዎች እንዲሁ ቢተገበር ሊፈጠር የሚችሉ ችግሮችን በመዘርዘር፣ ተጨማሪ ውይይት በሁለቱ ሀገራት መካከል እንዲደረግ ጠይቃለች፡፡ ኤርትራ ግን የኢትዮጵያን ጥያቄ ሳትቀበለው በመቅረቷ፣ የሁለቱ ሀገራት ድንበር ለተጨማሪ 16 ዓመታት የፍጥጫ ስፍራ እንዲሆን ሰበብ ሆነ፡፡ ኤርትራ ባለፉት ዓመታት የአልጀርሱን ስምምነት ተከትሎ የተሰጠው ውሳኔ እንዲከበር ስትጎተጉት ነበር፡፡ ይሄ ባልሆነበት ሁኔታ ሰላም እንደማይኖርም ደጋግማ አሳውቃለች፡፡ የኢትዮጵያ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ መንበረ ሥልጣኑን በተቆናጠጡ ዕለት አጀንዳዬ ብለው ካወጇቸው ጉዳዮች መካከል ከኤርትራ ጋር ሰላም ማውረድ አንዱ ነበር። ነገር ግን ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን አለመግባባት ልትፈታ የምትችለው የአልጀርሱ ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ስትፈቅድ ብቻ ነው ሲሉ የኤርትራው መረጃ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል ምላሽ መስጠታቸው ይታወሳል። ትናንት መደበኛ ስብሰባው ላይ ከትሞ የነበረው የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፤ ኢትዮጰያ ለሁለቱ ሃገራት መፃኢ -ሰላም ሲባል የአልጀርስ ስምምነትን እንደምትቀበል አሳውቋል። ይህም 'ለሃያ ዓመታት ኢትዮጵያና ኤርትራን በጦርነት ውስጥ ተፋጠው እንዲቆዩ ያደረጋቸውን የድንበር ፍጥጫ መፍትሄ ይሰጥ ይሆን?' የሚል ተስፋ አዘል ጥያቄ ጭሯል። ኤርትራ የኢትዮጵያን የአቋም ለውጥ ተከትላ የምትወስደው ርምጃ የሁለቱን ሀገራት የፍጥጫ ዘመን ለማክተምም ሆነ ለማራዘም ወሳኝነት ይኖረዋል፡፡ ምንም እንኳ ጉዳዩን በተመለከተ እስካሁን ከአስመራ ባለሥልጣናት የተሰማ ድምፅ ባይኖርም። \n\ntl;dr:
የከፋ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ጥፋትን ባስከተለው የኢትዮጵያ እና ኤርትራ የድንበር ጦርነት ማግስት ሁለቱን ሀገራት ለእርቅና መግባባት እንደሚያበቃ ግምት የተሰጠው ሰነድ በአልጄሪያ ዋና ከተማ አልጀርስ ተፈረመ፡፡
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
396
Title: ጅቡቲ በኢትዮጵያ ቴሌኮም ዘርፍ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅቡቲ ፓርላማ ፊት ቀርበውም ንግግር አድርገዋል፤ አልፎም በሁለት ቀናት ጉብኝታቸው ወቅት የሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ውህደትን እውን ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ ኢትዯጵያ ለአስርታት በተጠቀመበች የጂቡቲ ወደብ በየዓመቱ 1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ-ንዋይ እንደምታፈስ በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ሻምቦ ፊታሞ ይናገራሉ። ይህም 70 በመቶ የጂቡቲ በጀት ያክል እንደሆነ ነው ጨምረው የሚያስረዱት። ኢትዮጵያስ ለወደብ ስምምነቱ በምላሹ ምን ይዛ ትቀርባለች? እንዲሁም የስምምነቱ ዝርዝር ምን ይሆን የሚሉት በበርካቶች ዘንድ የሚመላለሱ ጥያቄዎች ናቸው። ሀገራቱ በጋራ የሚያስተዳድሩት ወደብ ለማልማት በሐሳብ ደረጃ መስማማታቸው መነገሩ ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጉብኝት አስፈላጊነት ከፍ እንደሚያደርገው እየተነገረ ይገኛል። "የሁለቱ ሀገራት ስምምነትን ዝርዝር አፈፃፀም ለማየት በሁለቱ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚመራ ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን የወደቡ ድርሻ ምን ያህል ይሆናል የሚለውን በቀጣይ የሚሰራ ነው" ይላሉ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሻሜቦ ፊታሞ። ኢትዮጵያ ለበርካታ አመታት እየተጠቀመችበት ላለው የጂቡቲ ወደብ በየዓመቱ ከ1.5 እስከ 2 ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ-ንዋይ እንደምታፈስ አምባሳደሩ ይናገራሉ። እንደ አምባሳደሩ አገላለፅ ይህ ስምምነት ኢትዮጵያ በነባር ወደቦችም ይሁን ወደፊት በሚሰሩ ወደቦች ድርሻ እንዲኖራት የሚያደርግ ነው። ይህም ማለት ወደቦቹን በጋራ የማልማት ዕድል ኢትዮጵያ ታገኛለች። አምባሳደሩ "ኢትዮጵያ ወደቦቹን በጋራ የማልማት እድል ስታገኝ የወደቡን አገልግሎት አሰጣጥ እና ለምጣኔ ሃብት እመርታ ቅልጥፍና ሊሰጥ የሚችል የወደብ አገልግሎት እንዲኖር አብራ የማስተካከል፤ ችግሮች ካሉም አብሮ የማረም ስራ መስራት ያስችላታል" ባይ ናቸው። "ይህ የወደብ ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል የሚኖረውን የኢኮኖሚ ውህደትን የሚያሳይ እና በቀጣይም የሁለቱን ሀገራት የፖሊሲዎች የማጣጣም ስራም ይሰራል" ሲሉ ይገልፃሉ አምባሳደሩ። ይህ የወደብ ስምምነት ለሁለቱ ሀገራት የኢኮኖሚ ውህደቱ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ሲሉም ሃሳባቸውን ያስረግጣሉ። "ጅቡቲም ሆነ ኢትዮጵያ የጋራ ኢኮኖሚ ውህደት ቀይሰው ብዙ ፕሮጀክቶችን ያካሄዱ ሃገራት ናቸው ኢትዮጵያ በኢትዮ ጅቡቲ ኮሪደር ላይ የ12 ቢሊየን ዶላር ወጪ በማውጣት ባቡርን ጨምሮ የተለያዩ የማስፋፊያ ግንባታዎች እና አዳዲስ መሰረተ ልማት ግንባታዎችን አካሂዳለች።" አሁንም ጅቡቲ በኢትዮጵያ እንደ ቴሌኮም ዘርፍ ያሉ የአገልግሎት ሰጭ ተቋማት እና የምግብ ዋስትናቸውን እንዲያረጋግጡ የሚያስችላቸው የግብርና ዘርፍ ላይ እንዲሰማሩ ስምምነት ላይ መደረሱን አምባሳደሩ ጠቅሰዋል። ይህም የሆነው ኢትዮጵያ የፖሊሲ ለውጥ አድርጋ ለውጭ ባለሃብቶች የቴሌ ኮም ዘርፉን ከፍታ ሳይሆን አንድ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመፍጠር እና ትስስሩን ለመፍጠር ታልሞ ነው ብለዋል። ኢትዮጵያ ከዚህ በፊት ለጅቡቲ መንግሥት የኤሌክትሪክ ሐይል፣ ለእርሻ የሚሆን ሰፊ ሄክታር መሬት፣ ለመጠጥ ውሃ የሚሆን የከርሰምድር ውሃ ያለበት ቦታ መስጠቷ ይታወሳል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
336
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በካሌ ስደተኞች ጣቢያ በተነሳ ግጭት ኤርትራውያን ስደተኞች ጉዳት ደረሰባቸው\nSummary: በፈረንሳይ የወደብ ከተማ ካሌ በአፍጋናውያንና ኤርትራውያን በተነሳ ግጭት አምስት ስደተኞች ቆሰሉ።\nArticle (Max 500 characters):
እድሜያቸው ከ16-18 የሚሆኑ አራት ኤርትራውያንም አቅራቢያው ወደሚገኝ ሆስፒታል ተወስደው ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሲሆን በአስጊ ሁኔታም ላይ እንደሚገኙ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። አምስተኛው ሰው ጉዳቱ የከፋ በመሆኑ ወደ ሌላ ከተማም ተወስዷል። በግጭቱ 13 ሰዎች በብረት ዱላ በመደብደባቸውም እንደቆሰሉ የአካባቢው ፖሊስ አስታውቋል። የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጀራርድ ኮሎምብ አካባቢወንም ከጎበኙ በኋላ ከሌላው በተለየ መልኩ አደገኛ ሁኔታ ነው ያለው በማለት ገልፀዋል። አንደኛው በጣም የተጎዳው ሰው አንገቱ ጀርባ በጥይት እንደተመታም ተገልጿል። "ለካሌ ነዋሪዎችም ሆነ ለስደተኞቹ መቋቋም የማይችሉዋቸው ግጭቶች እየበረቱ ነው" በማለት ሚኒስትሩ ገልፀዋል። የመጀመሪያው ግጭት ለሁለት ሰዓታት ያህል የቆየ ሲሆን ስደተኞቹም ለምግብ ተሰልፈው በነበረበት ወቅት ነው ግጭቱም
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
Doc to summarize: በዚህ መሃል የፌዴሬሽን ምክር ቤት የትግራይ ክልል መንግሥት ምርጫ ለማካሄድ የሚያደርገውን እንቅስቃሴ "በአፋጣኝ እንዲያቆም" የሚጠይቅ ደብዳቤ ሐምሌ 21/2012 መጻፉ ተሰምቷል። ክልሉ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ በሚጥል ድርጊቱ የሚቀጥል ከሆነ፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በሕገ መንግሥቱ እና በሌሎች ሕጎች የተሰጠውን ስልጣን ለመተግበር እንደሚገደድም አስጠንቅቋል። የሕግ ምሁር የሆኑት አደም ካሴ (ዶ/ር) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የትግራይ ክልል የሚያካሂደው ምርጫ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ከሆነ ምክር ቤቱ በሕገ መንግሥቱ እና ሌሎች ሕጎች የተሰጡትን ሥልጣኖች ለመተግበር ይገደዳል ሲል የትኞቹ ሕጎች መጥቀሱ ነው? ስንል ጠይቀናቸዋል። አደምም (ዶ/ር) ሲመልሱ ሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62 ንዑስ አንቀጽ ዘጠኝ፣ ከዚያም በተጨማሪ ይህንኑ አንቀጽ ለማስፈፀም የወጣው አዋጅ ቁጥር 359 አንቀጽ 12 በግልጽ ጉዳዩን እንደሚያብራሩ ይጠቅሳሉ። ከዚያም በተጨማሪ በፌዴሬሽን ምክር ቤት ደብዳቤ ላይ ያልተጠቀሰው ነገር ግን፣ የፌደሬሽን ምክር ቤቱን ሙሉ ስልጣንና ሌሎች ነገሮች የሚግዛውም ይህንኑ ለማስፈጸም እንደሚያገለግል ይናገራሉ። አደም (ዶ/ር) አክለውም አዋጅ ቁጥር 251 መኖሩንም ይገልጻሉ። በተጨማሪም በምክር ቤቱ ደብዳቤ ላይ የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 51 እና 55 (2) መጠቀሳቸውን፣ እንዲሁም ምርጫን በሚመለከት ሕጎችን የማውጣት ስልጣን ያለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆኑን መደንገጉን መጠቀሳቸውን ያነሳሉ። ምርጫ የማካሄድ ስልጣን በፌደራል እና በክልል የሚደረጉ ምርጫዎችን በገለልተኝነት ማካሄድ የሚችለው፤ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ብቻ መሆኑ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 102 መደንገጉንም በደብዳቤው ላይ መጠቀሱን አደም (ዶ/ር) ገልፀዋል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ደብዳቤ የትግራይ ክልል ስድስተኛውን ዙር ምርጫ በክልሉ እንዲካሄድ ወስኖ እየተንቀሳቀሰ ያለው፤ የተጠቀሱትን የሕገ መንግሥት አንቀጾች እና ባለፈው ዓመት የጸደቀውን የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ በጣሰ መልኩ መሆኑን በደብዳቤ በሚገባ ማስቀመጡን አደም (ዶ/ር) ለቢቢሲ ገልፀዋል። አክለውም በደብዳቤው ላይ "ምክር ቤቱ እንደሚለው ሕገ መንግሥቱን ሊያፈርስ የሚችል ሁኔታ አለ ወይ? የሚለው ሁኔታ በሰጠው ትርጓሜ ድምዳሜ ላይ የደረሱ ይመስላል" ሲሉ ይገልጻሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ደብዳቤ የትግራይ ክልል እርምጃ "ሕገ መንግስቱን የሚቃረን፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል እና የኢትዮጵያን የፌደራል ሥርዓት የሚጎዳ አካሄድ" መሆኑን ይገልጻል። እንደ ሕግ ምሁሩ ማብራሪያ ከሆነ የፌደራል ሥርዓት ዋና መተዳደሪያው፣ የስልጣን ክፍፍሉን በማክበር ላይ የተመሰረተ ነው። "የፌደራል መንግሥቱ ለክልሎች የተሰጠውን ስልጣን ማክበር፣ ክልሎችም የፌደራሉን ስልጣን ማክበር አለባቸው" ይላሉ። አሁን በኢትዮጵያ ውስጥ ችግር የሚያደርገው በሌላ አገር የሕገ-መንግሥት ፍርድ ቤት በመኖሩ ተጥሷል አልተጣሰም የሚለውን የሚያየው ገለልተኛ ፍርድ ቤት መሆኑን ያስረዳሉ። ይህ ፍርድ ቤት የክልል መንግሥት የፌደራል መንግሥቱን ስልጣን ወስዷል ወይ የፌደራል መንግሥትስ የክልል ተቀራምቷል የሚለውን የሚወስነው ራሱን የቻለ ነጸ ፍርድ ቤት መሆኑን ይናገራሉ። በእኛ አገር ያለው ችግር ብለው አደም (ዶ/ር) ሲያስቀምጡ ይህንንም የሚወስነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት መሆኑ ነው። አሁን ግን ሕገ መንግሥቱንም የመተርጎም፤ ማለትም አንድ ክልል የፌደራሉን ስልጣን ወስዷል አልወሰደም የሚለውን መወሰንም ሆነ የዚያን ውጤትም የመወሰን ሥልጣን ያለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት መሆኑ ነገሩን ያጣርሰዋል ሲሉ ያለውን ክፍተት...\nSummary in the same language as the doc:
የትግራይ ክልል ምርጫ ለማካሄድ ኮሚሽን አቋቁሞ በምርጫ የሚሳተፉ ፓርቲዎችንና ግለሰቦችን መዝግቧል። በቅርብ ቀንም ምርጫ የሚካሄድበትን ቀን፣ የመራጮች ምዝገባ መቼ እንደሚሆንና የምርጫ ቅስቀሳ ከመቼ እስከመቼ እንደሚካሄድ እንደሚያስታውቅ ተናግሯል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
428
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ''አፈረሱት አሉ ውቤ በረሃን...'' ትንቢት ነበር?\nSummary: ወንዶቹ በ1950ዎቹ የዘመኑ ፋሽን የነበረውን ኮሌታው ረዘም ባለ በሚያብረቀርቅ ሸሚዝ ደምቀው፣ አፍሯቸውን ከፍክፈው፤ ሴቶቹም በጊዜው ገትር በሚባለው ጉርድ ቀሚስ ሸሚዛቸውን ሻጥ አድርገው፣ ታኮ ጫማቸውን ተጫምተው፣ አፍሯቸውን አበጥረው ወደ ደጃች ውቤ (ውቤ በረሃ) አሰገደች አላምረው ቤት ጎራ ይሉ እንደነበር ፀሐፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ ያስታውሳሉ።\nArticle (Max 500 characters):
"ከዚያማ የምሽቱ ህይወት ይጀመራል። ሙዚቃው ያለማቋረጥ ይንቆረቆራል። እኛም በምናውቀው ሩምባ፣ ቡጊውን ለመደነስ እንወናጨፋለን" ይላሉ። ቯልስ ለመደነስ ሙከራ ቢያደርጉም መጠጋጋትን ስለሚሻ በጊዜው የነበሩ ሴቶች ይመርጡት እንዳልነበር ሲያስታውሱ ይስቃሉ። የዱሮ አራዳ የሚባሉት የውቤ በረሃ አድማቂዎች እንደነበሩ አያልነህ ትውስ ሲላቸው በተለይ በጊዜው "ጀብደኛ" ይባል የነበረውና በቅፅል ስሙ ማሞ ካቻ ተብሎ ይጠራይ የነበረው ግለሰብ ስም ከአዕምሯቸው አይጠፋም። ወደ ውቤ በረሃ መዝለቅ የጀመሩት ገና ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪና የ16 ዓመት አፍላ ጎረምሳ እያሉ ነበር። በዚያን ጊዜ 1 ብር ይሸጥ የነበረውን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ መጠጣት አቅማቸው ስለማይፈቅድ በ25 ሳንቲም ጠጃቸውን ጠጥተው ማስቲካ እንደሚያኝኩ እየሳቁ ይናገራሉ። ይሄ ትዝታ እድሜ በጠገቡት ሰዎች ብቻ ሳይሆን በእ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
175
Content: ትናንት የአርጀንቲና አንድ ፍርድ ቤት የማራዶና ሬሳ ለዘረ መል (DNA)ምርመራ ስለሚፈለግ ‹ባለበት ይጠበቅ› የሚል ውሳኔን አሳልፏል፡፡ አሁን ሬሳው ለጊዜው ቦነስ አይረስ ውስጥ በሚገኝ በአንድ የግል መካነ መቃብር ላይ ያረፈ ሲሆን የዳኛው ውሳኔ ሬሳውን ወደ አመድነት የመቀየር ሥነ ሥርዓቱን ያዘገየዋል ተብሏል፡፡ ማራዶና ባለፈው ወር በተወለደ በ60 ዓመቱ ከልብ ጋር በተያያዘ በሽታ ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል፡፡ ዳኛው ሬሳው ‹ በመልካም ሁኔታ እንዲቆይ ይደረግ› የሚለውን ውሳኔ ሊያስተላልፉ የቻሉት አንዲት ሴት ማራዶና አባቴ ሳይሆን አይቀርም በሚል ለፍርድ ቤቱ ማመልከቷን ተከትሎ ነው፡፡ ማራዶና አባቷ እንደሆነ ለማረጋገጥ የግድ የዘረመል ናሙና ስለሚያስፈልግ ነው ሬሳውን የማስወገዱ ሥነ ሥርዓት እንዲዘገይ የሆነው፡፡ ማራዶና በጋብቻ ያፈራቸው ሁለት ሴት ልጆች ብቻ ነው ያሉት፡፡ ከነዚህ ሴት ልጆች እናት ጋር ከተፋታ በኋላ ግን በትንሹ 6 ልጆችን ‹ልጆቼ ናቸው› ብሎ ተቀብሏቸዋል፡፡ ሆኖም እርሱ ከጋብቻ ውጪ የወለዳቸው ልጆች ቁጥር ከዚህ በብዙ እጥፍ ሊኖሩ እንደሚችሉ የአኗኗር ዘይቤውን የሚያውቁ ይገምታሉ፡፡ የሱን ሞት ተከትሎ ልጆቹ ነን ያሉ በርካታዎች ሲሆኑ አሁን ለጊዜው ለፍርድ ቤት ያመለከተችው የ25 ዓመቷ ማጋሊ ጊል ናት፡፡ ማጋሊ ጊል ማራዶና በሕይወት እያለ ልጄ ናት ብሎ እውቅና ሰጥቷት አያውቅም፡፡ ማጋሊ በጉዲፈቻ ያደገች ሲሆን እናቷን ከ2 ዓመት በፊት ባገኘቻት ጊዜ አባቴ ማን ነው ብላ ስትጠይቃት፣ አርማንዶ ማራዶና ሊሆን ይችላል እንዳለቻት አስታውሳለች፡፡ ማጋሊ ጊል በኢንስታግራም በለቀቀችው ቪዲዮ ሰዎች ገንዘብ በመሻት ያደረገችው አድርገው እንደሚያስቡ ጠቅሳ ነገር ግን አባቷን የማወቅ ሂደት ዓለም አቀፍ መብት ነው ብላለች፡፡ ማራዶና በኖቬምበር 25 መሞቱን ተከትሎ ቦነስ አይረስ በአንድ መካነ መቃብር ውስጥ ነው የተቀበረው፡፡ ፍርድ ቤት የማራዶና ሬሳ ወደ አመድነት የመቀየሩ ተግባር እንዲዘገይ መጀመርያ የወሰነው በአሟሟቱ ላይ የሬሳ ምርመራ እንዲደረግ በማስፈለጉ ነበር፡፡ ማራዶና በሕክምና ስህተት ነው እንጂ አይሞትም ነበር ብለው የሚገምቱ ብዙዎች ናቸው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በግል ሐኪሙ ላይ ፖሊስ መርመራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ የትናንቱ የፍርድ ቤት ውሳኔ ግን የማራዶና ልጅ ነን የሚሉትን ለማስተናገድ በሚል የተራዘመ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እያለ ሮይተርስ የዜና ወኪል የማራዶናን ጠበቃ አናግሮ ባገኘው መረጃ መሰረት የማራዶና ዘረ መል ቅንጣት ማራዶና ከመሞቱ በፊት የተወሰደና የተቀመጠ ስለሆነ ሬሳውን የማቃጠሉ ሥነ ሥርዓት ማዘግየት አያስፈልግም ብሏል፡፡ ማራዶና የፋይናንስ አያያዙ የተዝረከረከ ስለነበረ በህጋዊ ልጆቹና ከጋብቻ ውጭ የተወለዱት ልጆቹ እንዲሁም የማራዶና ልጆች ነን እያሉ በመጡ ልጆች መሀል ዘለግ ያለ የፍርድ ሒደት ይኖራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ \nThe previous content can be summarized as follows:
የእግር ኳሱ ንጉሥ አርጀንቲናዊው ዲያጎ አርማንዶ ማራዶና አባታችን ነው የሚሉ ልጆች የማራዶና ሬሳ በሰላም እንዳያርፍ እያደረጉት ነው።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
352
በ 150 ሚሊዮን ዩሮ የሚገነባው ፕሮጀክት በኮርንዌል አውሮፕላን ማረፊያ በሚገኘው ኤሮሃብ ኢንተርፕራይዝ ዞን የሚያርፍ ሲሆን 50 ሜትር ጥልቀት ያለው ገንዳ የሚይዝ የውሃ ማዕከል ይሆናል ፡፡ የውሃ ገንዳው የውሃ ውስጥ ሮቦቶችን ጥናት ለማካሄድ እና ጠፈርተኞችን ለማሰልጠን ሊያገለግል ይችላል የሚል እምነት ተፈጥሯል፡፡ እቅዶቹን የሚደግፉት የጠፈር ተመራማሪው ቲም ፒክ "ፕሮጀክቱ እንደጎዮሂሊ ኤርዝ ስቴሽን እና ስፔስፓርት ኮርንዌልን ያሉ ከፍተኛ ብሔራዊ ሃብቶች ይቀላቀላል። የሰው ልጆችን እና የፕላኔቶችን በሚጠቅም መልኩ እጅግ ከባድ በሆኑ አካባቢዎች ሰዎች እና ቴክኖሎጂዎች እንዴት እንደሚሠሩ ያለንን ዕውቀት ለማስፋት ይረዳል" ብለዋል፡፡ ለዕቅዱ ማስፈፀሚያ ፈቃድ ለማግኘት ማመልክቻ ያስገባው ብሉ አቢይስ የተባለው ኩባን ያለፕሮጀክቱ 10 ሄክታር ቦታ ይኖረዋል፡፡ ገንዳው 40 ሜትር በ 50 ሜትር ነው። 17 የኦሎምፒክ መጠን ያላቸውን የመዋኛ ገንዳዎች ለመሙላት የሚበቃ ውሃ ይይዛል። ተንሸራታች ጣሪያ የሚገጠምለት ሲሆን ትልልቅ ዕቃዎችን ወደ ገንዳው ለማስገባት የሚያስችል መጫኛና ማውረጃም ይኖረዋል። የዓለም አቀፉ የጠፈር ጣቢያ የሚመስሉ ክፍሎችን፣ የውሃ ውስጥ ፊልም ስብስቦችን እና በርቀት መቆጣጠሪያ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ለመፈተሽ እና ጥልቅ ዋናተኞችን ለማሰልጠን የሚያግዝ ዋሻ ይኖረዋል። ፕሮጀክቱ የብሉ አቢይስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የቀድሞው የጠላቂ ዋና አስተማሪው ጆን ቪከርስ ፈጠራ ነው፡፡ ገንዳው "በዓለም አቀፍ ደረጃ ልዩ" እንደሚሆን እና "ሰፊ" ጥቅሞች እንደሚኖሩት ተናግረዋል፡፡ "ብሉ አቢይስ ለኤሮስፔስ፣ ለባህር ኃይል፣ ለዉሃ ሮቦት፣ ለሰው ልጅ ፊዚዮሎጂ፣ ለመከላከያ፣ ለመዝናናት እና ለባህር ኢንዱስትሪዎች ትልቅ የምርምር እንዲሁም ለህፃና... Continue the article for another 4000 characters max:
ት እና ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድንቅ የትምህርት ማዕከል ይሆናል" ብለዋል፡፡ ቫይከር ለቅድመ-ግንባታ ወጪ የሚያስልገውን 5 ሚሊዮን ፓውንድ ያገኙ ሲሆን በ 18 ወራት ለሚጠናቀቀው ፕሮጀክት ግንባታ የተለያዩ የገንዘብ ማግኛ ዘዴዎች ተዘርግተዋል፡ ኩባንያው ለ 160 ሰዎች የሥራ ዕድሎችን እንደሚፈጥር እና ለአከባቢው ኢኮኖሚ በዓመት 8 ሚሊዮን ፓውንድ እንደሚያስገኝ ገምቷል፡፡ የፓርላማ አባል የሆኑት ስቲቭ ደብል ፕሮጀክቱ ኒውኳይን በመምረጡ "እጅግ ደስ ብሎኛል" ብለዋል፡፡ "በርካታ አዳዲስ የኮርንዎል ታዳጊ ኢንዱስትሪዎች እንዲበለፅጉ የሚያደርግ፣ በሙያው የተካኑ ባለሙያዎችን የሚፈጥር እና በኢንዱስትሪዎች፣ በጥናትና ትምሀርት ዘርፎች ትብብር የሚፈጥር" ነው ብለዋል፡፡
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
276
Doc to summarize: ክትባቱ ኮቫክስ ከተሰኘው አለም አቀፍ ጥምረት የተገኘ ሲሆን መጠኑም 2.2 ሚሊዮን ዶዝ እንደሆነም ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የተገኘው መረጃ ያስረዳል። ክትባቱ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የጤና ሰራተኞችን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመለየት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውም ተገልጿል። ከዚህ ቀደም የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለክትባቱ በዋናነት ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዜጎች ተጋላጭ ይሆናሉ ተብለው የተለዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እንደሆኑ አስታውቀዋል። በዚህ መሰረት የጤና ባለሙያዎች፣ የማህበራዊ ጤና ሰራተኞች፣ የህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት ቅድሚያ ይሰጣቸዋል ያሉ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው ግብረ ሀይልም የተሳለጠ የክትባት አሰጣጥና ቁጥጥር እንዲኖር ያደርጋል ማለታቸው የሚታወስ ነው። ከዚህም ጋር ተያይዞ ከተለያዩ ተቋማት የተዋቀረው ሃገራዊ የኮቪድ-19 ክትባት የበላይ አስተባባሪ ኮሚቴ ክትባቱን ወደ አገር ውስጥ ለማስገባትና ለማሰራጨት እየተደረገ ያለውን አጠቃላይ ዝግጅት በተመለከተ በትናንትናው ዕለት፣ የካቲት 26፣ 2013 ዓ.ም ውይይት ተደርጓል። በዚህ ውይይት ላይም በዋነኝነት የኮቪድ-19 ክትባት አቅርቦትና ስርጭት አስመልክቶ በታቀደው መሰረት የተከናወኑ ዝርዝር ተግባራትና ዝግጅቱን መገምገሙንም ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዪት የተገኘው መረጃ ያስረዳል። ከዚህም በተጨማሪ ክትባቱ ጥራቱን በተጠበቀ መልኩ የሚደርስበትን፣ በተቆጣጣሪ አካል እየተከወኑ ስላሉ ስራዎች፣ ክትባቱን የሚከተቡትን የተለዩ አካላትም አስመልክቶና በህዝቡ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር የተሰሩ ስራዎችን በተመለከተ ውይይቶች ተደርገዋል። በተጨማሪም አገሪቷ ከኮቪድ-19 ክትባት ጋር በተያያዘ ልታከናውናቸው የሚገቡ ጉዳዮችን በተመለከተም የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ አቅጣጫ መስጠታቸውም ተገልጿል። በውይይት መድረኩ ላይ የጤና ሚኒስትር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣ከኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ፣ የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አጄንሲና የተለያዩ የልማት አጋር ድርጅቶች ኃላፊዎችና ተወካዮች ተሳትፈዋል። ኮቫክስ ምንድነው? የኮሮናቫይረስ ክትባት ሥራ ላይ መዋል ከጀመረ ወዲህ ሃብታም የሚባሉቱ አገራት ናቸው ክትባቱን በገፍ እየገዙ ዜጎቻቸውን እየከተቡ ያሉት። በዶክተር ቴድሮስ መሥሪያ ቤት አማካይነት የተዘረጋው ኮቫክስ የተሰኘው ማዕቀፍ ደሃ አገራት ክትባቱን ለማግኘት ብዙ እንዳይጠብቁ ለማድረግ ቆርጦ ተነስቷል። ኮቫክስ (COVAX) ምጣኔ ኀብታቸው ደካማና መካከለኛ ለሆኑ አገራት ክትባቱን ለማቅረብ ያለመ፣ በዓለም ጤና ድርጅት እና በሌሎች ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት የተመሰረተ ኢኒሼቲቭ ነው። ሁሉም የአፍሪካ አገራት ይህንን ኢኒሼቲቭ ተቀብለውታል። በዚህ ማዕቀፍ መሠረት ሃብታሞቹ አገራት አቅም የሌላቸውን አገራት በገንዘብ እንዲያግዙ ይደረጋሉ። በአንድ ዓመት ብቻ በ190 አገራት ሁለት ቢሊዮን ክትባቶችን ለማሠራጨት ታልሟል። በተለይ ደግሞ 92 ደሃ የሚባሉ አገራት ከሌሎች 98 አቅም ካላቸው አገራት እኩል ክትባቱን እንዲቀበሉ ይደረጋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሃገራት የዚህ ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ናቸው። ይህም ማለት አፍሪካ በዚህ ኢኒሼቲቭ በኩል፣ 220 ሚሊዮን ክትባቶችን ታገኛለች። ነገር ግን እንደ ሴኔጋል ያሉ ጥቂት አገራት ከዚህ ማዕቀፍ ውጭ ክትባት ማግኘት ችለዋል። ፕሮግራሙ እስካሁን ድረስ ለክትባት የሚሆን 6 በሊየን ዶላር ማሳበሳብ ችሏል። ቢሆንም ተጨማሪ 2 ቢሊየን ዶላር ያስፈልጋል እየተባለ ነው። ምንም እንኳ ፕሮግራሙ ቀርፋፋ ነው እየተባለ ቢተችም...\nSummary in the same language as the doc:
የኮቪድ-19ን ለመከላከል የሚውለው የመጀመሪያ ዙር ክትባት በነገው እለት፣ 28/6/2013 ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
400
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የዓለማችን ረዥሙ ቻይናን ከሆንግ ኮንግ የሚያገናኘው ባህር አቋራጭ ድልድይ ተከፈተ\nSummary: የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ ግንባታው 9 ዓመታትን የፈጀውን የዓለማችንን ረዥሙን ባህር የሚያቋርጥ ድልድይ መርቀው ከፈቱ።\nArticle (Max 500 characters):
ቻይና ላለፉት 9 ዓመታት ድልድዩን ስትገነባ ቆይታለች። የድልድዩ አካል የሆኑ መንገዶችን ጨምሮ ርዝመቱ 55 ኪ.ሜ ሲሆን ሆንግ ኮንግን ከማካኡ እንዲሁም የቻይናዋን ዡሃይ ከተማን ያገናኛል። የድልድዩ ግንባታ የተጠናቀቀው ከተያዘለት ጊዜ ዘግይቶ ሲሆን 20 ቢሊየን ዶላር ወጪንም ጠይቋል። • ኦብነግ እዚህ እንዴት ደረሰ? • የመንገድ አቅጣጫ እየጠፋብዎ ተቸግረዋል? ጠቃሚ ነጥቦች እነሆ • በአላማጣ ግጭት ቢያንስ 5 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ • በዝምታ የምትጠማ ከተማ -ሐረር በግንባታው ወቅት ቢያንስ 18 ሰራተኞች ህይወታቸውን ቢያጡም ቻይናውያኑ ድልድዩን እውን ከማድረግ አልሰነፉም። የቻይናው ፕሬዚዳንት ከማካኡ እና ሆንግ ኮንግ መሪ ጋር በመሆን የምረቃው ሥነ-ስርዓት ላይ ተገኝተዋል። ድልድዩ ነገ ለትራፊክ ክፍት ይደረጋል ተብሏል። ድልድዩ የመሬት መንቀጥቀጥን
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
150
ተዓምራዊቷ ቅድስት ማርያም ውቕሮ ገዳም\nየቅድስት ማርያም ውቕሮ ገዳም፤ ትግራይ ቅድስት ማርያም ውቕሮ ትባላለች። ወደ አካባቢው ለመድረስ በጣም አስቸጋሪ የጠጠር መንገድና ወንዝ መሻገር የግድ ነው። መኪናችን ወንዙን መሻገር አቅቷት ስትንገዳገድ የተመለከቱት የአከባቢው አርሶ አደሮች ተጠራርተው መንገዱን አስተካክለው አሻግረውናል። ወደ ገዳሙ ቅጥር ግቢ ከተገባ በኋላ መጀመርያ ከአለት የተሰራው ሙዳዬ ምጽዋት ይገኛል። የገዳሙ አስተዳዳሪ ቄስ ዘሚካኤል ወልደጊዮርጊስ ሙዳዬ ምጽዋቱን ከማለፋችን በፊት ጫማችንን እንድናወልቅ ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፉ። በሰንሰለት ዙርያ ጥምጥም የተቆለፈው የገዳሙን በር ከፍተው አስገቡን። የበሩ መዝጊያ ከአንድ የዛፍ እንጨት ብቻ እንደተዘጋጀ ለመረዳት አይከብድም። ቄስ ዘሚካኤል፤ ገዳሟ መቼና እንዴት እንደተቆረቆረች ይናገራሉ። "ይህች ገዳም ንግሥት ማርያም በ333 ጐንደር ላይ ሆነው በህልም ተገልፆላቸው ነበር የታነፀው። ደግሞ የሰው ልጅ በዶማ ቆፍሮ ነው ያነፀው በሉና እመኑ" ሲሉ አፌዙብን። ብታምኑም ባታምኑም 'አብ ሃነጸ ወልድ መንፈስ ቅዱስ' ራሱ መንፈስ ቅዱስ ነው ያነፃት ብለን ነው የምናምነው" ይላሉ። ገዳሟ ውስጥ የአንድ ትልቅ የጥድ ዛፍ ቁመት ያላቸው 44 ዓምዶች ይገኛሉ። በሌሎች ገዳማትና አድባራት እንደሚደረገው ሁሉ በቅድስት ማርያምም ወንዶችና ሴቶች ተለያይተው ነው የሚቀመጡት። በጣሪያው ላይ ሦስት እምነ አድማስ ነበሩ። አንደኛው ወድቆ እንድያውም ጣልያን ለመውሰድ ሞክሮ አልተሳካለትም። ሁለቱ እስከ አሁን ድረስ አሉ። ድንጋዩ ላይ በእብራይስጥ ቋንቋ የተፃፈ ፅሑፍም ይታያል። እምነ አድማስ ድንጋይን ለመቁረጥና ለመጥረብ ኃይል የተሰጠው የድንጋይ ዘር ነው። ገዳሟ ውስጥ ከሚታወቅ ይልቅ የማይታወቀው ስለሚበዛ ቄስ ዘሚካኤል ያስታወሱትንና የነገሩንን ብቻ አሳጥሬ ልንገራችሁ። በአንድ የገዳሟ ጓዳ ውስጥ ልጅ መውለድ የዘገየባችው እንስቶች ተቀምጠው ፈጣርያቸውን የሚለምኑበት ከአለቱ ተፈልፍሎ የተዘጋጀ ወንበር ይታያል። ከፊት ለፊቱ ደግሞ መባ የሚያስቅምጡበት መደርደርያ አለ። በአንደኛው የገዳሟ ክፍል የቅድስት ማርያም መንበረ ታቦት አለ። መንበረ ታቦቱ ራሱ ሙሉ ለሙሉ ከአለት ተፈልፍሎ ነው የተሰራው። ከመንበረ ታቦቱ አናት ላይ 4 ጉልላት ይታያል። ወደ መንበረ ታቦቱ ከካህንና ከዲያቆን ውጪ ምዕመን እንዲገባ አይፈቀድለትም። ገዳሟ ውስጥ የሚገኘው የጨለመው በር ፈለገ ኦር ይባላል። ሊቃውንቱ ጉድጓዱ ቀጥ አድርጐ እስራኤል ነው የሚያስገባው ብለው ያምናሉ። ድሮ ነው አሉ 5 ካህናት ማሾና ጧፍ ይዘው ገብተው በዛው አልተመለሱም ብለውናል። መሪጌታ ቁጭ ብሎ ወደ ታቦቱ እያየ የሚጸልይበት ዙፋንም ተቀርጾ ይታያል። ዙፋኑ ከላይ ዘውድ አለበት፤ ይህም ከአለት ተፈልፍሎ ነው የተዘጋጀው። ገዳሟ ውስጥ የተለያየ ትርጉም ሊሰጣቸው የሚገቡ 5 ጉልላት አሉ፤ የኮከቦች ተምሳሌት ብለው የሚጠሩዋቸው ቅርፆችም አሉ። የገዳሟ የበር መዝጊያዎች ከእየሩሳሌም በቀስተ ደመና ተጠፍረው እንደመጡ ይነገራል። ገዳሟ በር የሌላቸው 12 መስኮቶችም አሉት። ልክ እንደ መንበረ ታቦቱ ከካህንና ዲያቆን ውጪ ሌላው ምዕመን የማይገባበት ቤተልሔምም አለ። በአንድ ትልቅ አለት ላይ ሆኖ ከቅድስት ማርያም በተጨማሪ የቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም አለ። ገዳሟ መወጣጫ አልነበራትም። በቅርቡ አንድ ምግባረ ሰናይ ግለሰብ ከብረት የተዘጋጀ መሰላል አሰርቶላታል። ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም የሚያስወጣ መሰላል የቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም መስኮተ አብርሃምን ጨምሮ 6 መስኮቶች አሉዋት። በመስኮተ አብርሃም በኩል አሻግሮ የቅድስት ማሪያም መንበረ ታቦትን ማየት ይቻላል። ሁለቱ ገዳማት ተአምራዊ የጥበብ ሥራ እንዳረፈባቸው ፍንትው ብሎ ይታያል። እነኝህን...\n\ntl;dr:
የትግራይ ምድር አቅፎ ከያዛችው ከ120 በላይ የሆኑት ከአለት ተፈልፍለው የታነፁት አብያተ ክርስትያን ለዛሬ አንዱን እናስተዋውቃችሁ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
417
Doc to summarize: በአገር ውስጥ በተለይም በውጭ ሃገር በአክቲቪዝምና በተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የነበሩ ሚዲያዎች አካሄዳቸውን አስተካክለው ነው ወደ ጨዋታው ሜዳ መግባት ያለባቸው ብለው ነበር። አሁን ደግሞ በቅርቡ ሚዲያው ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ነገሮችን በማስመልከት የተወሰኑ ጥያቄዎችን አንስተንላቸዋል። ጋዜጠኞች እየታሰሩ ነው፤ አንዳንድ ፕሮግራሞችም እየታጠፉ ነው። ከሁለት ቀናት በፊት ደግሞ የመከላከያ የተቋሙን ስም አጥፍተዋል፤ ሕዝብ ተቋሙን እንዲጠራጠር የሚያደርጉ ሐሰተኛ መረጃዎችን አሰራጭተዋል ያላቸውን ሚዲያዎች እከሳለሁ፤ ለመክሰስም ዝግጅቴን ጨርሻለሁ የሚል መግለጫ ሰጥቷል። እነዚህ እስሮችና እንደ መከላከያ አይነት ትልቅ የመንግሥት ተቋም ምንም እንኳን ሚዲያዎቹን በስም ባይጠቅስም የምከሳቸው ሚዲያዎች አሉ ማለቱን እንዴት ነው የሚያዩት? ከዚህ ቀደምም ተመልሶ ወደኋላ የመሄድ ነገር ሊያመጣ ይችላል ብለውን ነበር። ዶ/ር አብዲሳ፡ ሚዲያው የተሰጠውን ነፃነት በአግባቡ መጠቀም ካልቻለ መንግሥት ዞሮ እንዳሁኑ ወዳለ ነገር ሊመጣ ይችላል የሚል ነገር ነበረኝ። በተለይም ደግሞ ህብረተሰቡ ሚዲያው ከመስመር የመውጣቱን ነገር እያየ ሲሄድ የመጀመሪያ የሚመጣው ምንድን ነው፤ ይህንን አድርግ [ኮንትሮል አድርግ] የሚል ነገር ስለሆነ መንግሥት ከዚያ በኋላ ለሚወስደው ነገር በሙሉ ትክክል እንደሆነ ህብረተሰቡ እንዲያይ የሚያደርግ ነገር ይሆናል። ተገቢ ባይሆንም እንዲሁም ዞሮ ዞሮ የሐሳብ ነፃነትን እየገደበ የሚሄድና ነፃነት እያጨለመ የሚሄድ ነገር ቢሆንም በነፃነቱ ጊዜ የነበረው የሚዲያው ያልተገባ አካሄድ በማህበረሰቡ ዘንድ በአሉታዊ መልክ ስለሚታይ መንግሥት የሚወስደውን ከባድ እርምጃ ሁሉ እንደ ትክክለኛ ነገር የማየት አዝማሚያ ሊኖረው ይችላል። ከዚህ ቀደም የሚዲያ ነፃነቱን በአግባቡና ሙያዊ መርህን በተከተለ መንገድ ኃላፊነትን ታሳቢ አድርጎ መጠቀም አለበት ያልኩትም ነገር ይህ ነው። አሁን አገሪቱ ውስጥ እየተከሰቱ ያሉ የፖለቲካ ሁኔታዎች ሥርዓቱ ራሱ የተጨነቀ፤ የደነገጠበት[ነርቨስ] ሰዓት ነው። የትኛውም ዓለም ላይ የመንግሥታት የመጀመሪያው ተግባር [ኢንስቲንክታቸው] የራሳቸውን ደህንነት የማረጋገጥ ነው። ከዚያ በኋላ ነው ሌላው ነገር የሚመጣው። (ስለዚህ የራሱን ደህንንት ማረጋገጥ የየትኛውም መንግሥት የመጀመሪያ እርምጃ ነው።) • "ከውጪ የገቡ ሚዲያዎች 'ማገገምያ' መግባት ያለባቸው ይመስለኛል" በአማራ ክልል እንዲሁም በአዲስ አበባ የተከሰተውንና መንግሥት የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ነው የሚለውን ነገር እንዲሁ ካመንን መንግሥት ምን ያህል ውጥረት ውስጥ እንደገባ የሚያመለክት ነው። (ስለዚህ የመጀመሪያው ኢንስቲንክት የራሱን ሰርቫይቫል ኢንሹር የማርደግ ጉዳይ ነው)። ይሄን ለማድረግ ደግሞ የትኛውንም አይነት እርምጃ ከመውሰድ ወደኋላ የሚልበት አይደለም የሚሆነው። ስለዚህ አሁን እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች በጣም አሳሳቢ ናቸው። የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ይታወቃሉ፤ በገንዘብም በሙያዊ አቅምም የዳበሩ አይደሉም። እንደ መከላከያ አይነት ትልቅ የመንግሥት የፀጥታ ተቋም ሚዲያዎችን እከሳለሁ ማለቱ ምን ያህል ሚዲያዎችን ሊያስፈራና ተፅኖ ሊያሳድር ይችላል ብለው ይገምታሉ? ዶ/ር አብዲሳ፡ በጣም አስጊ ነገር ነው። 'ሚሊተሪ' [ወታደራዊ ኃይል] በአፍሪካ ውስጥ ሁሉም ነገረ ነው። በአብዛኛው የአፍሪካ አህጉር የወታደሩ ኃይል ታሪክ ምን እንደሆነ የሚታወቅ ነገር ነው። ስለዚህ በአሁን ሰዓት በወታደሩ በኩል መጥቶ በዚህ መንገድ በአደባባይ ላይ ይህንን ነገር ወደ ተግባር ባያመጣውም እንኳን አስፈሪ ነገር ነው። ሚዲያ ላይ የሚሠሩ ሰዎች በፍርሀት ራሳቸውን በጣም ሴንሰር እንዲያደርጉ፣ ነገ ምን ይከሰታል? ብለው የመደናገጥ ውስጥ...\nSummary in the same language as the doc:
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል የቀድሞ ዲን እና በአሁኑ ወቅት በአሜሪካው ኒው ሜክሲኮ ዩኒቨርሲቲ በማስተማር ላይ የሚገኙት ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይ ከጥቂት ወራት በፊት ከቢቢሲ አማርኛ ጋር ባደረጉት ቆይታ ለውጡን ተከትሎ የመጣውን የሚዲያ ነፃነት ሚዲያው በአግባቡ ካልተጠቀመበት መንግሥት ዳግም ሚዲያውን ወደ መጫን ሊሄድ ይችላል ብለው ነበር።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
440
በዚህም ሳቢያ የሚፈጠረውን የጸጥታ ችግር ለማስቆም የመከላከያ ሠራዊት እና የፌደራል ፖሊስን ያካተተ ኮማንድ ፖስት በስፍራው ከተቋቋመ ወራት ተቆጥረዋል። ነገር ግን በአካባቢው ባሉ ነዋሪዎች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት አሁንም እንደቀጠለ ነው። ከአንድ ወር በፊት ከቡለን ወረዳ ወደ ቻግኒ ይጓዝ በነበረ የሕዝብ ትራንስፖርት ላይ በተፈጸመ ጥቃት ከ50 በላይ ሰዎች መገደላቸው የሚታወስ ነው። በወቅቱ ከግድያው ካመለጡት ውስን ሰዎች መካከል የቡለን ወረዳ ነዋሪ የሆነው ወጣት በጥቃቱ ቆስሎ በሕይወት መትረፍ መቻሉን ለቢቢሲ ተናግሯል። ወጣቱ ተኩሱ ሲከፈት ቆስሎ ሲወድቅ ሌሎች ሰዎች ተመትተው እላዩ ላይ በመውደቃቸው ገዳዮቹ እንደሞተ አስበው ሲሄዱ ከጥቃቱ ከተረፉ ሌሎች ሰዎች ጋር ወደ ጫካ በመግባት እንዳመለጠ ይገልጻል። ከቡለን ወደ ቻግኒ ይጓዝ የነበረው ይህ ተሽከርካሪ፣ ዕለቱ የገበያ ቀን ስለነበር በርካታ ሰዎችን ጭኖ እንደነበር የሚያስታውሰው ወጣቱ፣ ቂዶ የምትባል ሰፈር ሲደርሱ ጫካ ውስጥ ተደብቀው በነበሩ ታጣቂዎች ጥቃቱ ተፈጸመባቸው። "ተኩስ ከፈቱብን፣ ከዚያም ሹፌሩ መኪናውን አቆመው። ሁሉም መጥተው ብዙዎቹን ተሳፋሪዎች ገደሏቸው። እኔ ላይ አስከሬን ተጭኖኝ ስለነበር ቆስዬ ለመትረፍ ቻልኩ" በማለት የነበረውን ሁኔታ ያስታውሳል። እነዚህ ጩቤ፣ ክላሽንኮቭ እና ቀስት ይዘው ነበር ያላቸው ከ20 እስከ 30 የሚሆኑት ጥቃት አድራⶄች አካባቢውን ለቀው መሄዳቸውን በመግለጽ "ብዙም ጉዳት ያልደረሰብን ሰዎች እንደምንም ብለን ከአካባቢው አመለጥን" ብሏል። የክልሉ ባለስልጣናት ይህን አይነቱን ተደጋጋሚ ጥቃት የሚያደርሱ አካላትን "አማጺያን፣ የህወሓት ተላላኪ እና ከኦነግ-ሸኔ ጋር ያበሩ" የሚሉ ጥቅል ስሞችን ይሰጧቸዋል። ነገር ግን እስካሁን ለእነዚህ ጥቃቶች በይፋ ወጥቶ ኃላፊነት የወሰደም ሆነ አላማውን የገለጸ አካል የለም። ተደጋጋሚ ጥቃት በሚያጋጥመው በመተከል ዞን በቡለን ወረዳ ተወልዶ ያደገው አሁንም እዚያው የሚኖረው አቶ አበበ (ለደኅንነቱ ሲባል ስሙ የተቀየረ) በአካባቢው ከሌላ ቦታ መጥቶ ጥቃቱን የሚፈጽም "አማጺ የሚባል ቡድን የለም" ይላል። ጨምሮም "አብረውን የሚኖሩ ፖሊሶች፣ ታጣቂዎችና የጥበቃ ሠራተኞች ናቸው ይህንን ጉዳት የሚያደርሱት" የሚለው አቶ አበበ በቅርቡ አንዝባ ጉና በሚበላው ቀበሌ ውስጥ የተፈጸመውን ጥቃት እንደማሳያ ያነሳዋል። "በወቅቱ ጥቃቱን አድርሰው ከተያዙት ሰዎች መካከል አንዱ የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ ሆኖ ተገኝቷል። ራሱም አምስት ሰዎች መግደሉንም አምኗል" በማለት የአካባቢው አመራር የግጭቱ ተሳታፊ መሆኑን ያስረዳል። ባለፈው ሳምንት የአካባቢውን ጸጥታ ለመጠበቅ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ያለፉት አራት ወራት ሥራውን በገመገመበት ጊዜ በመተከል ዞን ለተከሰተው ሞትና መፈናቀል ምክንያት የሆኑ 284 ታጣቂዎች መደምሰሳቸው ተገልጿል። በተጨማሪም በአካባቢው በተከታታይ ከተፈጸሙት ጥቃቶች ጋር በተያያዘ ተሳትፎ ነበራቸው የተባሉ 66 በተለያየ አመራር ደረጃ ላይ በነበሩ ኃላፊዎች ላይ ፖለቲካዊ እርምጃ መወሰዱ ተነግሯል። አማጺ ቡድን የሚባል የለም የሚለው አቶ አበበ ግን "ኮማንድ ፖስቱ ራሱ የችግሩ አካል ነው" ይላል። በማስረጃነት የሚያቀርበው ደግሞ ጉብላክ ከተባለው ቦታ ላይ የተከሰተውን ጥቃት ነው። መንገዱ ሽፍቶች እንዳሉና አስተማማኝ ስላልሆነ ወደዚያ እንደማይሄድ አሽከርካሪው ፈቃደኛ እንዳልነበረና የኮማንድ ፖስቱ አባላት በአጀብ እንደሚሸኟቸውና የተወሰነ መንገድ አብረዋቸው እንደተጓዙ አበበ ይናገራል። "ነገር ግን በፓትሮል ሸኝተዋቸው የሆነ ቦታ ተመለሱ፤ እነሱ ከተመለሱበት ቦታ 300 ሜትር አለፍ ብሎ ደግሞ መኪናው በሽፍቶች እንዲቆም ተደርጎ በተሳፋሪዎች ላይ... \n\nGive me a good title for the article above.
መቋጫ ያላገኘው በመተከል ዞን የሚፈጸመው ጥቃትና የነዋሪዎች ስጋት
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
411
Doc to summarize: ስዊዲናዊያን አካላዊ ርቀትን እንዲጠብቁ እንጂ ከቤታቸው እንዳይወጡ አልታዘዙም ለምሳሌ ዴንማርክና ኖርዌይ ውድ ጎረቤቶቿ ናቸው። የብልጽግና ቁንጮ ተደርገው የሚታዩት እነዚህ ሦስቱ አገሮች እንደ ወንድምና እህት ያህል ይቀራረባሉ ማለት ይቻላል። በብዙ መንገድ መመሳሰል አላቸው። በኮሮና ተህዋስ ዙርያ የተከተሉት መመርያ ግን ለየቅል ነው። የወረርሽኙን መከሰት ተከትሎ ስዊድን እጅግ ልል የሆነ መመርያን ነው ለሕዝቧ ያስተላለፈችው። ጎረቤቶቿ ወለም ዘለም የማይባልበትን ሁሉን አቀፍ የጉዞና የእንቅስቃሴ እቀባ ሲያደርጉ ስዊድን ግን "አዋቂ አይመከርም፤ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እያደረጋችሁ ኑራችሁን ቀጥሉ" የሚል መልዕክት ነው ያስተላለፈችው ለሕዝቧ። "ከዚህ ሌላ ትንሽም ቢሆን ሕመም ከተሰማችሁ ከቤት አትውጡ" ብላለች ዜጎቿን። ታመው ቤት የዋሉ ዜጎች ደመወዛቸው ሳይቀነስ ይከፈላቸዋል። በስዊድን ከተሞች ለሚዘዋወር በዓለም ላይ እጅግ አደገኛ ወረርሸኝ ስለመከሰቱ እምብዛምም ላይሰማው ይችላል። የሰዎች እንቅስቃሴ ከወትሮው ብዙም አልተለየም ነበር። ካፌዎችና ሬስቶራንቶች ሥራቸውን ቀጥለዋል። ሰዎች ርቀታቸውን ጠብቀው ይዝናናሉ። የሕዝብ ትራንስፖርት አልተቋረጠም። ይህ ሁኔታ ስዊድንን ጎድቷታል የሚሉ አሉ። እነ ዴንማርክና ኖርዌይ ታዲያ ከሰሞኑ ድንበራቸውን ሲከፍቱ፤ ጎረቤታቸው ስዊድንን ገሸሽ ያደረጉበት አንዱ ምክንያትም ይኸው ነው። እርግጥ ነው ስዊድን ከመጀመርያውም ቢሆን ከቤት እንዳትወጡ ብላ እንደ ሌሎች የአውሮፓ አገራት ዜጎቿን አላስጨነቀችም። በጣሊያንና ስፔን ሰዎች እንደ ቅጠል ሲረግፉ ስዊድኖች በየካፌው ሰብሰብ ብለው ድራፍታቸውን ይጨልጡ ነበር። ዶ/ር አንደርስ ተግኔል ከዚህ ልል ፍልስፍና ጀርባ ያለ ሰው ነው። በድርጊቱ መጠነኛ ጸጸት የተሰማው ይመስላል። ግን ደግሞ ተሳስተን ነበር ለማለትም ጊዜ ገና እንደሆነ ይናገራል። ዶ/ር አንደርስ ተግኔል "ከዚህ ልል የመከላከል ፍልስፍናችን የተነሳ ከፍ ያለ ቁጥር ያለው ዜጋ ሳይሞትብን አልቀረም" ብሏል ትናንት ከስዊድን ራዲዮ ጋር በነበረው ቆይታ። ስዊድን እስከ ትናንት ድረስ 40 ሺህ 800 ሰዎች በኮሮና ተህዋስ ሲያዙባት፣ 4 ሺህ 542 ሰዎች ደግሞ ሞተውባታል። ይህ ከነጣሊያን፣ ስፔንና ዩናይትድ ኪንግደም ጋር ሲነጻጸር ትንሽ ቢመስልም ለስካንዲኒቪያን አገሮች ግን አስደንጋጭ ቁጥር ነው። እነ ዴንማርክ፣ ፊንላንድና ኖርዌይ ጠበቅ ያለ መመርያን ለሕዝባቸው በማስተላለፋቸው ከዚህ በጣም ያነሰ የሟች ቁጥር ነው ያስመዘገቡት። ለምሳሌ ዴንማርክ 580 ዜጎች ብቻ ናቸው የሞቱባት፤ ኖርዌይ በበኩሏ 237 ሰዎች ሞተውባታል። ፊንላንድ 321 ዜጎቿን አጥታለች። 10 ሚሊዮን ሕዝብ ያላት ስዊድን ከተጠቀሰው አሃዝ በተጨማሪ ትናንት ረቡዕ ተጨማሪ 74 ሰዎች ሞተውባታል። ዶ/ር አንደርስ ተግነል በስዊድን የኅብረተሰብ ጤና ኃላፊና የኮቪድ-19 ጉዳዮች ዋናው ተጠሪ ናቸው። ባለፈው ሚያዚያ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ አገራቸው ስዊድን የምትከተለው ፍልስፍና ላላ ያለ መሆኑ ችግር እንዳላስከተለ ተናግረው ነበር። ለጊዜው የሟቾች ቁጥር ከፍ ያለውም የአዛውንቶች ማረፊያ የሆኑ የእንክብካቤ ማዕከላት ቫይረሱን ለመመከት በመዘግየታቸው እንደሆነ ነበር የተናገሩት። ትናንት ግን ዶ/ር ተግነል ለስዊድን የሕዝብ ራዲዮ እንዳመኑት "ከዚህ ወዲህ እንዲህ ዓይነት ወረርሽኝ ቢመጣ ምላሻችን እንዳሁኑ ይሆናል ብዬ አላምንም። ያኔ ፍልስፍናችን የሚሆነው አሁን እኛ በተከተልነውና ሌላው ዓለም በተከተለው ጥብቅ መመርያ መሀል የሚሆን ይመስለኛል" ብለዋል። በተከተልነው ልል መመሪያ ምክንያት በርካታ ዜጎቻችንን በአጭር ጊዜ ውስጥ አጥተናል ማለት ይቻላል ወይ? ተብለው ሲጠየቁም "አዎ!...\nSummary in the same language as the doc:
ስዊድን በኮቪድ-19 ላይ የተከተለችውን ፍልስፍና በዓለም ላይ የትኛውም አገር አልተከተለውም። ይህ የቫይረሱ የመጨረሻው ምዕራፍ ከሆነ እውነትም ስዊድን ፍልስፍናዋ ዋጋ ሳያስከፍላት አልቀረም።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
419
Title: የዓለም የጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስን የወቅቱ አሳሳቢ የምድራችን የጤና ስጋት መሆኑን አወጀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክትር ዶክትር ቴድሮስ አድሃኖም ይፋ እንዳደረጉት ለዚህ ውሳኔ ዋነኛው ምክንያት "በቻይና የተከሰተው ነገር ሳይሆን በሌሎች አገሮች እየሆነ ያለው ነው" ብለዋል። የዓለም የጤና ድርጅት የበሽታ ወረርሽኝ ተከስቶ ከዚህ አይነት ውሳኔ ላይ ሲደርስ ይህ ስድስተኛው ሲሆን ከዚህ ቀደም ኤችዋን ኤን ዋን የተባለው ኢንፍሉዌንዛ፣ ኢቦላ፣ ፖሊዮ፣ ዚካና በድጋሚ የተከሰተው ኢቦላ ምክንያት ነበሩ። • ኮሮናቫይረስ፡ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በቻይና ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ተጠርጥረው የደም ናሙናቸው ለተጨማሪ የላብራቶሪ ምርመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልኮ የነበሩት አራቱ ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። የዓለም ጤና ድርጅት ጉዳዩ ያሳስበኛል ያለው በተለይ ቫይረሱ ዝቅተኛ የጤና ሽፋን ባለቸው አገራት ቢከሰት ጉዳቱ ከባድ ይሆናል በማለት መሆኑን ገልጿል። አሜሪካ ዜጎቿ ወደ ቻይና እንዳይሄዱ አስጠንቅቃለች። አሁን ባለው ሁኔታ ቻይና ውስጥ በበሽታው ቢያንስ 213 ሰዎች ሲሞቱ 10 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል። የዓለም ጤና ድርጅት እንደሚለው ከሆነ እስካሁን የሞተ ባይኖርም በሌሎች 18 አገራትም 98 የቫይረሱ ተጠቂዎች ተለይተዋል። • የአፍ ጭምብል ማጥለቅ ከቫይረስ ይታደገን ይሆን? አብዛኞቹ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቫይረሱ በተከሰተባት የቻይናዋ ዉሃን ከተማ የነበሩ ናቸው። ቢሆንም ግን በሰው ለሰው ንክኪ ምክንያት የተያዙ 8 ሰዎች በጀርመን፣ ጃፓንና ቬትናም መኖራቸው መረጋገጡን ድርጅቱ አስታውቋል። የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ቴድሮስ አድሃኖም "ታይቶ የማይታወቅ ወረርሽኝ" በማለት የገለጹት ይህን ቫይረስ "የተለየ ፈጣን ምላሽ ያስፈልገዋል" ብለዋል። የሌሎች አገራት ዝግጅት ምን ይመስላል? መቋቋም በማይችሉት አገራት ውስጥ ቫይረሱ ቢከሰት ምን ሊሆን ይችላል? ብዙዎቹ በማደግ ላይ ያሉ አገራት በሽታውን የመለያ መሳሪያ ያጥራቸዋል። ይህ በመሆኑም በሽታው በማይታወቅ ሁኔታ ወደ እነዚህ አገራት ገብቶ ከቁጥጥር ውጭ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት አለ። ይህ በሽታ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ለዚያውም ከፍተኛ ጥረት በምታደርገው ቻይና ውስጥ 10 ሺህ የሚጠጉ ግለሰቦችን አጥቅቷል። ይህ ቀላል ቁጥር እንዳልሆነ እየተነገረ ነው። • ኮሮናቫይረስ በመላዋ ቻይና መዛመቱ ተነገረ፤ የሟቾችም ቁጥር እየጨመረ ነው በ2014 በምዕራብ አፍሪካ የተከሰተው የኢቦላ ቫይረስ በታሪክ አስከፊው ወረርሽኝ ነበር። ይህ የሆነው ደግሞ ድሃ አገራት ለጉዳዩ የሚሰጡት ምላሽ ካላቸው አቅም ጋር የሚያያዝ በመሆኑ ለእንደዚህ ዓይነት ችግር ድሃ አገራት በእጅጉ ተጋላጭ መሆናቸውን ያሳያል። አስቸጋሪው ኮሮናቫይረስም እንደዚህ አይነት አገራት ውስጥ ከተከሰተ ውጤቱ አስከፊ ሊሆን እንደሚችል ምንም ጥርጥር የለውም። አሁን ሌሎች አገራት ቻይና ባለችበት ደረጃ አይደሉም። 99 በመቶ የሚሆነው የቫይረሱ ስርጭትና ተጠቂዎች ያሉት ቻይና ውስጥ ነው። ስለዚህ "ሌሎች አገራት ቻይና ወደገባችበት ችግር ውስጥ እንዳይገቡ ርብርብ ማድረግ ያለባቸው ቫይረሱ እዚያው ቻይና ውስጥ እንዲከስም በማድረግ ነው" በማለት የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል። በተመሳሳይ የዓለም ጤና ድርጅት ቫይረሱን በአሳሰቢ ደረጃ መፈረጁ ድሃ አገራት የቁጥጥር ስራቸውን እንዲያጠናክሩና ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ ለማስቻል ነው ተብሏል። ለመሆኑ ይህ አዋጅ ያልተለመደ ነውን? የዓለም ጤና ድርጅት እንደዚህ ዓይነት አዋጅ የሚያውጀው "በጣም የተለየ ነገር ሲከሰትና በዓለም አቀፋዊ ስርጭት መጠን ለሌሎች አገራትም ከፍተኛ ስጋት ሲደቅን ነው።" ከአሁን በፊት አምስት አስቸኳይ ዓለም አቀፍ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
425
የቢቢሲው የእግር ኳስ ተንታኝ ማርክ ላውረንሰን አርሴናሎች ባለፈው ሳምንት በማንቸስተር ሲቲ ከደረሰባቸው ሽንፈት በኋላ "አራተኛ ሆነው ያጠናቅቃሉ ማለቴን በድጋሜ ላጤነው እችል ይሆናል" ብሏል። ላውሮ ዘንድሮም 380ዎቹንም የፕሪሚየር ሊጉን ጨዋታዎች በሙሉ ይገምታል። የላውሮ ግምቶች ቅዳሜ ካርዲፍ ከኒውካስል ካርዲፎች ባለፈው ሳምንት በበርንማውዝ ከደረሰባቸው ሽንፈት በኋላ ተሻሽለው እንደሚቀርቡ አስባለሁ። በቶተንሃም ቢሸነፉም ኒውካስሎች ጥሩ የተንቀሳቀሱ ሲሆን በዚህ ዓመት የሚቸገሩ አይመስለኝም። የላውሮ ግምት: 1-1 አፍሪካውያን በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ሊቨርፑል ሞ ሳላህን ለፖሊስ አሳልፎ ሰጠ ኤቨርተን ከሳውዝሃምፕተን የኤቨርተን ደጋፊዎች ማርኮ ሲልቫ በሚመርጡት አጨዋወት ደስተኞች ሲሆኑ፤ በሜዳቸው በሚያደርጉት ጨዋታ ውጤቱ ምንም ይሁን በከፍተኛ ሁኔታ ይደግፋሉ። ከበርንሌይ ጋር በነበራቸው ጨዋታ አጥቂያቸው ዳኒ ኢንግስ በሁለተኛው አጋማሽ ተቀይሮ ከገባ በኋላ ጥሩ መንቃሳቀስ ቢችሉም ይህን ጨዋታ የሲልቫ ቡድን እንደሚያሸንፍ እገምታለሁ። የላውሮ ግምት: 2-0 ሌስተር ከዎልቭስ ሌስተሮች በመጀመሪያ ጨዋታቸው ከማንቸስትር ዩናይትድ ጋር ጥሩ የተንቀሳቀሱ ሲሆን ጂሚ ቫርዲም ጎል ማስቆጠር ችሏል። ዎልቭሶች በበኩላቸው በኤቨርተን ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው አቻ መለያየት ችለዋል። የላውሮ ግምት: 2-1 ቶተንሃም ከፉልሃም ቶተንሃሞች ጥሩ ተንቀሳቅሰው ኒውካስልን ያሸነፉ ሲሆን ላልተወሰነ ጊዜ በዌምብሌይ መጨዋታቸው የሚያሳስባቸው አይመስለኝም። ፉልሃሞች በዚህ ሳምንትም ሌላ ለንደን ክለብን ያገኛሉ። ባለፈው ሳምንት በክሪስታል ፓላስ የተሸነፉ ሲሆን በዚህ ሳምንትም ነገሮች ቀላል አይሆኑላቸውም። የላውሮ ግምት: 2-0 ዌ... Continue the article for another 4000 characters max:
ስት ሃም ከበርንማውዝ አዲሱ የዌስት ሃም አሰልጣኝ ማኑዌል ፔሌግሪኒ ብዙ አጥቂዎችን ገዝተው ጥሩ ቡድን ለመስራት ቢጥሩም የተከላካይ መስመራቸው ግን አስጊ ነው። በርንማውዞች ከሜዳቸው ውጭ ጠንካሮች ባይሆኑም ነጥቦችን እያገኙ ነው። ከዚህ ጨዋታም አንድ ነጥብ ያገኛሉ ብዬ አስባለሁ። የላውሮ ግምት: 1-1 «ሳሸንፍ ጀርመናዊ ስሸነፍ ስደተኛ» ኦዚል ቀጣዩ የፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ማን ይሆን? ቼልሲ ከአርሴናል የአርሴናሉ አሰልጣኝ ኡናይ ኤምሬ ምርጥ ቡድናቸውን ለማግኘት ብዙ መስራት አለባቸው። አርሴናሎች ባለፈው ሳምንት ከማንቸስተር ሲቲ ጋር በነበራቸው ጨዋታ ሲቸገሩ ቼልሲ በቡኩሉ በቀላሉ ነበር ሃደርስፊልድን ያሸነፈው። የላውሮ ግምት: 2-0 እሑድ በርንሌይ ከዋትፎርድ የሚያገኙትን ዕድሎች የሚጠቀሙ ከሆነ በርንሌይዎች ይህን ጨዋታ በጠባብ ውጤት የሚያሸንፉ ይመስለኛል። ዋትፎርዶች ወጥ አቋም ባያሳዩም ብዙ ቡድኖች ከእነሱ በታች ሆነው የውድድር ዓመቱን እንደሚያጠናቅቁ እገምታለሁ። የላውሮ ግምት: 1-0 ማንቸስተር ሲቲ ከሃደርስፊልድ ማንቸስተር ሲቲዎች በጉዳት ያጡትን ኬቪን ደ ብሩይንን የሚተኩላቸው ብዙ አማራጫችን ይዘዋል። ሃደርስፊልዶች ባለፈው ሳምነት በቼልሲ በሰፊ ውጤት የተሸነፉ ሲሆን በዚህ ሳምንትም ኢትሃድ ስታዲየም ላይ ከዚህ የተለየ ነገር ይጠብቃቸዋል ብዬ አልጠብቅም። የላውሮ ግምት: 3-0 ብራይተን ከማንቸስተር ዩናይትድ የብራይተኑ አሰልጣኝ ባለፈው ሳምንት በዋትፎርድ ሲሸነፉ ካልተጠቀሙባቸው አዳዲስ ተጫዋቾች መካከል አንዳንዶቹን በዚህ ጨዋታ ያሰልፋሉ። ማንቸስትር ዩናይትዶች ባለፈው ሳምንት ሌስተርን ለማሸነፍ በቂ ጨዋታ ያሳዩ ሲሆን ኮከብ ተጫዋቾቻው ወደ ሙሉ ብቃት ስለሚመለሱ እየተጠናከሩ ይሄዳሉ። የላውሮ ግምት: 1-2 ሰኞ ክሪስታል ፓላስ ከሊቨርፑል ሊቨርፑሎች ባለፈው ሳምንት የዌስት ሃም ተከላካይ መስመር የፈጠረላቸውን አይነት ክፍተት በደቡብ ለንደን አያገኙም። የፓላሱ አሰልጣኝ ሮይ ሆድሰን በሚመርጡት አጨዋወት መሠረት ምንም ክፍተት የማይፈጥሩ ሲሆን ጨዋታውንም ተቀራራቢ ያደርጉታል። የላውሮ ግምት: 1-1
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
404
የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ አረፉ\nሮበርት ሙጋቤ ዚምባብዌ ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ የመጀመሪያው መሪ የሆኑት ሙጋቤ፤ ባደረባቸው ህመም ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን ቤተሰቦቻቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ሙጋቤ ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ ሲንጋፖር በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና እየተከታተሉ ነበር። • ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ • የሮበርት ሙጋቤ ጥቅሶች እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር 2017 ላይ የዚምባብዌ መከላከያ ኃይል፤ ሮበርት ሙጋቤ ለሦስት አሥርት ዓመታት ይዘውት ከነበረው መንበረ ሥልጣን ማስነሳቱ ይታወሳል። በ1980 በዚምባብዌ የተካሄደውን የመጀመሪያ ምርጫ አሸንፈው ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው የነበሩት ሙጋቤ፤ 1987 ላይ ፕሬዘዳንት ሆነዋል። የአገሪቱ የትምህርት ሚንስትር ጸኃፊ ፋዲዛይ ማሀሬ "ነፍስዎትን በገነት ያኑራት" ብለው በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል። ሙጋቤ የተወለዱት እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ1924 ነበር። ከእንጨት ሠሪ ቤተሰብ የተገኙት ሙጋቤ፤ በካቶሊክ የሚሽነሪ ትምህርት ቤት ነበር ትምህርታቸውን የተከታተሉት። \n\ntl;dr:
የቀድሞው የዚምባብዌ ፕሬዘዳንት ሮበርት ሙጋቤ በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓመት በሞት ተለዩ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
121
Title: ከኢንጅነር ስመኘው ሞት በኋላ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ምን ላይ ደረሰ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ኢንጂነር ስመኘው በቀለ በመስቀል አደባባይ መኪናቸው ውስጥ ህይወታቸው በድንገት አልፎ ከተገኘ በኋላ፤ በወቅቱ የፌደራል ፖሊስ በሰጠው መግለጫ ኢንጅነሩ ራሳቸውን እንዳጠፉ በምርመራው እንደደረሰበት ማሳወቁ ይታወሳል። መኪናቸው ውስጥ የተገኘውም ሽጉጥ የኢንጂነሩ እንደነበር በምርመራው አረጋግጫለሁ ብሏል። •ለህዳሴ ግድብ ግንባታ መዘግየት ምን አይነት መፍትሔዎች እየተሰጡ ነው? •ስለአዲሱ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ ጥቂት እንንገርዎ የግድቡ ምልክት ተደርገው የሚወሰዱት ኢንጅነር ስመኘው ሞት፣ በርካቶችን ያስደነገጠ እና ኃገሪቱ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ገንዘብ የፈሰሰበት የህዳሴ ግድብ ከየት ይደርሳል? የሚል ስጋትን የፈጠረም ነበር። በኢንጅነር ስመኘው ቦታ የተተኩት የህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ክፍሌ ሆሮ፤ ''አንድ ሰው በግሉ የሚቻለውን ያክል ነው አስተዋጽኦ ማበርከት የሚችለው እንጂ የጀመረውን ሁሉ ይጨርሳል ማለት አይደለም'' በማለት የቀድሞውን የፕሮጀክቱን መሪ ያስታውሳሉ። አክለውም ''ህዳሴ ግድብ የህዝብ ነው። እኔም አሻራዬን ትቼ ላልፍ እችላለሁ የኢንጅነር ስመኘውን አስተዋጽኦንም እንዲሁ ነው የምመለከተው'' ይላሉ። የቀድሞው የሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት መሪ ከሞቱ በኋላ ባለፉት አስራ ሁለት ወራት የህዳሴ ግድብ አፈጻጸም እንዴት ነው? ምን ተለወጠ? ምን ችግር አጋጠመው? ከኢንጅነር ክፍሌ ጋር ቆይታ አድርገናል። • ''የሚፈርስ የግድቡ አካል የለም'' የግድቡ ዋና ሥራ አስኪያጅ ፕሮጀክቱ ለምን ዘገየ? ኢንጅነር ክፍሌ ፕሮጀክቱ በታቀደለት የጊዜ ገደብ ባይሄድም በአሁኑም ወቅት ህዝብ እና መንግሥት ለአባይ ግድብ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዳላቋረጡ ይናገራሉ። በዋናነት ከፕሮጀክቱ ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ ሁለት ፈተናዎች አሉ የሚሉት ኢንጅነር ክፍሌ የመጀመሪያው ከስነ-ምድር (Geology) ጋር የተያያዘ እንደሆነ ይገልጻሉ። የአባይ ወንዝ የሚሄድበት መሬት ሥሩ ጠንካራ ነው ተብሎ ወደ ስራ መገባቱን ገልፀው፤ ወደ ስራ ከተገባ በኋላ ግን መሬቱ እንደተጠበቀው ሳይሆን እንደቀረና መሬቱን ቆፍሮ በኮንክሪት የመሙላቱ ሥራ ብዙ ጊዜ መውሰዱን ኢንጅነር ክፍሌ ያስረዳሉ። ለህዳሴ ግድብ መዘግየት እንደ ሁለተኛ ምክንያትነት የሚጠቅሱት ደግሞ ከብረታብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ጋር የተያያዘ ነው። እንደ ኢንጅነር ክፍሌ ከሆነ መንግሥት የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ተቀርፆ ወደ ግንባታው ሲገባ በተቻለ መጠን በግድቡ ላይ ሃገር በቀል ተቋማት አስተዋጽኦዋቸውን እንዲያበረክቱ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ነበር። በዚሁ መንፈስ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ሥራውን እንዲያከናውን በንዑስ ተቋራጭነት እንዲሰራ መወሰኑን ያስረዳሉ። ተቋሙ የኤክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን የመገንባት አቅምም ሆነ ልምድ ስለሌለው የግንባታ ስራውን ወደፊት ማስኬድ አልቻለም ብለዋል። "ፕሮጀክቱ ላይ ብዙ ቢሊየን ብር ቢፈስም፤ መልክ አልያዘም" ይላሉ። በአሁኑ ሰዓት የሲቪል ሥራው ወደ 84 በመቶ በላይ ቢጠናቀቅም፤ የኤሌክትሮ መካኒካል ስራው 28 በመቶ የደረሰ ሲሆን በአጠቃላይ ፕሮጀክቱ ወደ ስልሳ ስምንት በመቶ መድረሱን ተናግረዋል። መጋቢት 10፣ 2011ዓ.ም በነበረው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ምክርቤት ጽሕፈት ቤት፣ ከሚዲያ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በነበረው የውይይት መድረክ የግድቡ የግንባታ ቡድን ተወካይ አቶ ኤርሚያስ ውብሸት የግድቡ የሲቪል ሥራ 85 በመቶ፣ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራ 25በመቶ እና የብረታ ብረት ስራ 13 መድረሱንና በአጠቃላይ ፕሮጀክቱ 66.24 በመቶ ደርሷል ብለዋል። መንግሥት ለሜቴክ ተሰጥቶ የነበረውን ውል ካቋረጠ በኋላ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
408
ይህንን የመብት እና የፍትህ ጥያቄያቸው ለወራት ለክልሉ ፍትህ ቢሮ ቢያቀርቡም ተገቢ ምላሽ አላገኘንም ይላሉ። የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አማኑኤል አሰፋ ዐቃቢያነ ሕጎቹ ያነሱት የደሞዝ ጥያቄ ትክክለኛ መሆኑን ይናገራሉ። ለደኅንነቱ ሲባል ስሙ የተቀየረው ዐቃቢ ሕግ ዳንኤል በሌሎች ክልሎችና በፌደራል ከሚገኙ ዐቃቢያነ ሕጎችና ዳኞች ጋር ትልቅ የደሞዝ ልዩነት መፈጠሩ አሁን በክልሉ ዐቃቢያነ ሕጎች ዘንድ ለተፈጠረው ቅሬታ ትልቁ መነሻ እንደሆነ ይገልፃል። በሌሎች ክልሎችና በፌደራል ለሚገኙ ዐቃቢያነ ሕጎች "ከ15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ብር ድረስ ደሞዝ እየተከፈላቸው እኛ ግን 8700 ብር ብቻ ነው የምናገኘው። ይህ ልዩነት ካለፈው ሰኔ ወር ጀምሮ የተፈጠረ ነው" ይላል። በትግራይ ደቡባዊ ምሥራቅ ዞን ዐቃቢ ሕግ የሆነችው ትዝታ ጌታቸውም ይህ ልዩነት እንዲፈታ ቢማፀኑም ሰሚ እንዳጡ ትናገራለች። "ለእኩል ሥራ እኩል ክፍያ የሚል ቢደነገግም እኛ ግን ዝቅተኛ ክፍያ ነው የምናገኘው። ለወራት የፍትህ ቢሮ ኃላፊን ጠይቀናል፤ እስከኣሁን ጥያቄያችን አልተመለሰም" ትላለች። "ኑራችን ከእጅ ወደ አፍ ሁኗል" ይህ ልዩነት በክልሎችና በፌደራል ካሉት ዳኞች እንዲሁም ዐቃቢያነ ሕግ አንጻር የተፈጠረ ብቻ ሳይሆን፤ በክልሉ ካሉ ዳኞችም ጋር ተፈጥሯል። ዐቃቤ ሕግ ዳንኤል "ለትግራይ ክልል ዳኞች ከ80 እስከ 100 ፐርሰንት የደሞዝ ጭማሪ ተደርጓል። ለዐቃቢያነ ሕጎች ግን በፌደራልና በትግራይ ክልል መካከል ለተፈጠረው ልዩነት ፖለቲካዊ ሁኔታ 'በመመከት ላይ ስለሆንን' አንጨምርላችሁም" የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ይናገራል። "በክልሉ ላሉ ዳኞች ደሞዝ ባይጨመርላቸው 'በመመከት ላይ ነን' ያሉት ምክንያታቸው አሳማኝ ይሆን ነበር" በማለት ለድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ሳይቀር ጭማሪ መደረጉን በ... Continue the article for another 4000 characters max:
መጥቀስ ለአንዱ ተጨምሮ ሌላውን ማግለል በፍፁም ምክንያታዊ ሊሆን አይችልም ይላል። ሌላኛው ዐቃቤ ሕግ ሙዑዝ ፀጋይ ደግሞ የእኩልነት ጥያቄ ቢያነሱም የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ "የዳኞችን ደሞዝ እንቀንሳለን እንጂ የናንተ ደሞዝ አይጨምርም' ከሚል ውጪ ሌላ መልስ እንዳልሰጣቸው በመግለፅ፤ ዐቃቢያነ ሕጎች ተስፋ በመቁረጥ ሥራቸውን እያቋረጡ እንደሆነ ይናገራል። "ዐቃቤ ሕጉ በኑሮ ውድነት እየተሰቃየ ህዝብን ለማገልገል ሲል እስከአሁን ሰርቷል። አሁን ግን እንደዚህ አይነት አመለካከት በተፈጠረበት ሁኔታ በተገቢው መንገድ ማገልገል አይችልም" ይላል ሙዑዝ። ጨምሮም ኑሮ እየከበዳቸው በመሆኑ በርካቶች ዐቃቤ ሕግነትን በመተው ወደ ጥብቅና ሞያ እየሄዱ ነው ይላል። "አይደለም ወደ ጥብቅና ወጥተው ማመልከቻ ፅፈውም ከምናገኘው ደሞዝ በላይ ነው የሚከፈላቸው" በማለት ዐቃቢያነ ሕጎቹ ተስፋቸው መሟጠጡን ገልጿል። "ሰጥቶ የሚለምን መንግሥት ነው ያለን" የክልሉ የፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ አማኑኤል አሰፋ የክልሉ ዐቃቢያነ ሕጎች ያነሱት ጥያቄ ትክክለኛ መሆኑ በመግለፅ ጥያቄያቸውን ለመመለስ የዳኞችን ደሞዝ መቀነስ አልያም 'በመመከት ላይ ነን ያለነው' የተባለውን ግን "ውሸት" እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግረዋል። "በመመከት ላይ እንዳለን የሚካድ አይደለም። ዐቃቢያነ ሕጎቹ የሚያነሱት ደሞዝ አይመለከታቸውም ማለት ግን አይደለም። በደሞዝና ጥቅማ ጥቅሞች እንዲጨነቁም አንፈልግም። ጭማሪ ሲነሳ ይህን ያህል ነው መሆን ያለበት እየተባለ ነው፤ እና ምን እንበል? "የመንግሥትን አቅም የምናውቅ እኛ እኮ ነን። አፍሰን መስጠት ብንችል በሰጠናቸው፤ ግን ሰጥቶ የሚለምን መንግሥት ነው ያለን" ይላሉ በአሁኑ ጊዜ የክልሉ ዐቃቢያነ ሕጎች ከኪሳቸው ለክልሉ መንግሥት ገንዘብ እንዲያዋጡ መጠየቃቸው በመጠቆም። "መፈናፈኛ የሌለው" የዐቃቢያነ ሕጎች ተቋማዊ ነፃነት የክልሉ ዐቃቢያነ ሕጎቹ ካነሱት የደሞዝና የጥቅማ ጥቅም እኩልነት ጥያቄ በተጨማሪ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነትና ፖለቲካዊ ሹመት ተቋማዊ ነፃነት እንዳይኖር በማድረግ ለሥራቸው እንቅፋት እንደሆነ ይናገራሉ። ዐቃቤ ሕግ ከጅምሩ ራሱን የቻለ ነፃ ተቋም ሆኖ መቋቋም ሲገባው፤ ተጠሪነቱ ለክልሉ ካቢኔ እንዲሆን የተደረገው ፖለቲካዊ ጫና እንዲያድርበት ስለተፈለገ ነው የሚሉት የሕግ ባለሙያዎቹ፤ የዐቃቤ ሕግ ተጠሪነት ከካቢኔው ውጪ እንዲሆንም ይጠይቃሉ። ዐቃቤ ሕግ ዳንኤል "ተቋማዊ ነፃነት የሚባል ነገር የለም። ማንም ካቢኔ ወይም ከንቲባ መጥቶ ነው የሚያፈጥብን፤ ይህን አድርግ ይህን አታድርግ ይላሉ። በአጭሩ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት አለ። ስለዚህ ጥንቃቄ የሚፈልጉ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን በነፃነት ለመወሰን በጣም አስቸጋሪ ነው" በማለት ከደሞዝ ጥያቄ በተጨማሪ የተቋማዊ ነፃነት ጥያቄም እንዳለ አመልክቷል። "የበላይ ኃላፊ ሊከስ ከፈለገ የሚከስበት ብዙ ክፍተቶች አሉ። የምትወስናቸው ውሳኔዎች ትክክል አይደለም ብሎ ሊከስ አልያም ሊያባርር ይችላል። ነፃነት የሚባል ነገር የለም፤ ምንም አይነት ዋስትና የለም በጣም ከባድ ነው" ይላል። "የህወሓት አባል እንድንሆን እንገደዳለን፤ ደሞዛችንም ይቆረጣል" የክልሉ ዐቃቤ ሕግ መተዳደርያ ደንብ ላይ አንድ ዐቃቤ ሕግ የማንኛውም ፖለቲካዊ ፓርቲ አባል መሆን እንደማይችል ቢደነገግም፤ የፍትህ ቢሮ ኃላፊ የገዢው ፓርቲ አመራር በመሆናቸው ዐቃቢያነ ሕጎቹ የህወሓት አባል እንዲሆኑ ጫና እንደሚደርግባቸው ለቢቢሲ ገልፀዋል። በክልሉ ደቡባዊ ምሥራቅ ዞን ዐቃቤ ሕገ የሆነው ግርማይ ካሕሳይ የገዢው ፓርቲ አባል ሳይሆኑ ከወርሃዊ ደሞዛቸው ከተቆረጠባቸው መካከል አንዱ ነው። "ደሞዛችን በባንክ ገቢ ሲደረግ እየተቆረጠ መሆኑን ካወቅን በኋላ ለምን እንደሆነ ስንጠይቅ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
604
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የአርቲስቱን ግድያ ተከትሎ በተፈጸሙ ወንጀሎች ዙሪያ ሲያካሂድ የነበረው ምርመራ ማጠናቀቁን አስታውቋል። በዚህም መሠረት አቃቤ ሕግ በ5 ሺህ 728 ሰዎች ላይ ማንነትን መሰረት ያደረገ የእርስ በእርስ ግጭት በመቀስቀስ በሚል ወንጀል ክስ መመስረቱን ዛሬ ከኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ጋር በጋራ በሰጡት መግለጫ አስታውቋል። በወንጀል ምርመራው የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ የፌደራል ፖሊስ፣ የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ እና የኦሮሚያ ፖሊስ ተሳታፊ ሆነው መቆየታቸውን ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ፍቃዱ ጸጋ በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተናግረዋል። ክስ ከተመሰረተባቸው መካከል 3 ሺህ 377 በፌዴራል መንግሥት ስልጣን ስር የሚወድቅ እንዲሁም 2 ሺህ 351 በኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሥር ክስ እንደተመሰረተባቸው ተገልጿል። በፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተከሳሾች በ114 በኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ደግሞ በ374 የክስ መዛግብት ክሱ መደራጀቱ ተጠቁሟል። የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ ከተፈጠረው ሁከት ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች ምርመራ ተጠናቆ ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ ክስ መመስረት እንደሚጀመር ከትናንት በስቲያ መግለጻቸው ይታወሳል። ከተፈጸመው የወንጀል ስፋት አንጻር በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው አንዳንዶች ከጅምላ እስር ጋር ቢያያይዙትም በወንጀሉ የተሳተፉ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ በርካቶች በቁጥጥር ሥር ሊውሉ እንደቻሉ አብራርተዋል። በቁጥጥር ሥር ከሚገኙት መካከል ፖለቲከኞች መኖራቸው ያስታወሱት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ፤ ፖለቲከኞቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ግን በፖለቲካ ተሳትፏቸው አይደለም ብለዋል። ከተጠርጣሪዎች ብዛት እና ከወንጀሉ ስፋት አንጻር የምርመራ ጊዜው ረዥም ጊዜ እንደወሰደ የፌደራል ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ህጉ አቶ ፍቃዱ ጸጋ ጨምረው የተናገሩ ሲሆን፤ አነስተኛ የወንጀል ተሳትፎ የነበራቸው ሰዎችም ጉዳያቸው እየታየ ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ በዋስትና እንደሚለቀቁ ተናግረዋል። ከአርቲስት ሃጫሉ ግድያ በኋላ በኦሮሚያ በተከሰተው ሁከት የ167 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል። ከዚህ በተጨማሪም 360 ሰዎች የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ከ4.67 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ደግሞ መወድሙ በመግለጫው ተጠቅሷል። \n\nGive me a good title for the article above.
ዐቃቤ ሕግ፡ ከሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ ከነበረው ሁከት ጋር በተያያዘ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ክስ ተመሰረተ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
283
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በማርገዛቸው ከትምህርት ቤት የተባረሩት ተማሪዎች ተመረቁ\nSummary: ታንዛኒያ ውስጥ ተማሪ እያሉ በማርገዛቸው የተነሳ ከትምህርት ቤት ተባረው የነበሩ ሴቶች ጡረታ በወጡ አንዲት መምህር ድጋፍ አማካይነት ትምህርታቸውን አጠናቀቁ።\nArticle (Max 500 characters):
ከሁለት ዓመት በፊት የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ ያረገዙ ተማሪዎች ከትምህርት ቤት መባረር አለባቸው ብለው ከተናገሩ በኋላ በአገሪቱ እየተበራከተ የመጣው የታዳጊዎች እርግዝና ጉዳይ በዓለም አቀፍ ደረጃ የውዝግብ ርዕስ ሆኖ ነበር። ማርቲና ሳይመን ሲያራ የተባሉት የ72 ዓመት ጡረተኛ መምህር በሰሜናዊ ታንዛኒያ በምትገኘው የአሩሳ ከተማ ውስጥ ለእናቶቹ በከፈቱት ትምህርት ቤት ውስጥ ለተባረሩት ተማሪዎች የመማር ዕድልን ፈጥረውላቸዋል። ፋራጃ በተባለው ማዕከል ውስጥ ሴቶቹ የምግብ ዝግጅትና የልብስ ስፌት ሥልጠናዎችን የሚያገኙ ሲሆን ከሁሉ የበለጠው ደግሞ ትምህርታቸውን ሳያቋርጡ በትኩረት እንዲከታተሉ ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩበትና የሚሸጡበት ቦታም ተዘጋጅቶላቸዋል። • በታንዛንያ አርግዘው የተገኙ ተማሪዎችና ወላጆቻቸው ታሰሩ • ታንዛኒያ ያጋጠማትን የኮንዶም እጥረት ለመቅረፍ 30
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
145